🍀 ሰላም ለእናንተ ይሁን 🍀
በፍ/ሃ/ሰ/ት/ቤት የጸሎት ፣ምክር እና ንስሐ ክፍል አዘጋጅነት የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ሥጋ እና ክቡር ደም በጋራ እንቀበል የዘላለም ህይወትን እናገኝ ዘንድ #ኑ_አብረን_እንቅረብ በማለት መንፈሳዊ ግብዣን ይጋብዛችኋል።
የጸሎት እና የትምህርት ቀናት :-
⌛️ከ የካቲት 3 - 5 /2017 ዓ.ም
#ኑ_አብረን_እንቅረብ የሚከናወንበት ቀን
🗓 የካቲት 23/2017 ዓ.ም
ለበለጠ መረጃ እና ጥያቄ
📲 0922158954
📲 0964140684
📞ይደውሉ
" እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።"
(፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ፮÷፪)