ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ) @zikirekdusn Channel on Telegram

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

@zikirekdusn


በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ) (Amharic)

ዓምባለን! እንቅስቃሴ እና አስተማሪ እንቀዳጃለን! በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የተደረገ ጉዞ ይሆናል። 'ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር' የሚለዋቀው ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ዘፈኖችን እና ትምህርቶችን ከእሱ በመቀበል የሚያስተምራቸው ወቅታዊ መረጃዎች ነው። ለቅዱሳን ጊዮርጊስ ዘላኩና መጽሐፍ ምሥጢር እናስተላልፋለን። ያግኙን ከማኅበረ ቅዱሳን ጋር እዚህ የተገቢውን ምሥጢር በቀደም የምስጋና እና የተጻፈውን አስተማሪ መረጃዎች ይምረጡ።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Feb, 08:38


እንኳን አደረሳችሁ

"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"
/ማቴ ፫:፫/

✞ አፄ ዮስጦስ ✞ (ከ1703--1708 ዓ/ም)

=>ልደታ ለማርያምን ያነጹ:
የፍልሠታን አድርሽኝ ያስጀመሩ:
ብዙ ሊቃውንትን ያፈሩ:
እመቤታችንም ተገልጻ ቃል ኪዳን የገባችላቸው ደግ የኢትዮዽያ ንጉሥ ናቸው::

<< ያረፉት ደግሞ የዛሬ 308 ዓመት: የካቲት12 ዕለት ነበር:: >>
<< ምርቃታቸው ይድረሰን! >>
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Feb, 08:36


<<< ቅድስት ጣቢታ (ዶርቃስ) >>>።

የካቲት 12 በዓሏ ነው::

36 "' በኢዮጴ ጣቢታ የተባለች አንዲት ደቀ መዝሙር ነበረች፤ የስሟም ትርጓሜ ዶርቃ ማለት ነው። እርሷም ዘወትር በትጋት በጎ ነገር እያደረገችና ድኾችን እየረዳች ትኖር ነበር።

37 በዚያ ጊዜም ታማ ሞተች፤ ሰዎችም አስከሬኗን አጥበው በሰገነት ላይ ባለው ክፍል አስቀመጡት።

38 ልዳ ለኢዮጴ ቅርብ ስለ ነበረች፣ ደቀ መዛሙርትም ጴጥሮስ በልዳ መሆኑን በሰሙ ጊዜ፣ ሁለት ሰዎች ልከው፣ “እባክህ ፈጥነህ ወደ እኛ ና” ሲሉ ለመኑት።

39 ጴጥሮስም ተነሥቶ ከእነርሱ ጋር ሄደ፤ እዚያ በደረሰ ጊዜም ሰገነት ላይ ወዳለው ክፍል አወጡት። መበለቶቹም ሁሉ ዶርቃ ከእነርሱ ጋር በነበረችበት ጊዜ ያደረገቻቸውን ቀሚሶችና ልብሶች እያሳዩት ዙሪያውን ከበው ያለቅሱ ነበር።

40 ጴጥሮስም ሁሉንም ከክፍሉ አስወጥቶ ተንበርክኮ ጸለየ፤ ወደ ሬሳውም ዘወር ብሎ፣ “ጣቢታ፤ ተነሺ” አለ። እርሷም ዐይኗን ገለጠች፤ ጴጥሮስንም ባየች ጊዜ ቀና ብላ ተቀመጠች፤

41 እርሱም እጇን ይዞ አስነሣት፤ አማኞችንና መበለቶቹንም ጠርቶ ከነሕይወቷ አስረከባቸው።

42 ይህም ነገር በመላው ኢዮጴ ታወቀ፤ ብዙ ሰዎችም በጌታ አመኑ። "'
(ሐዋ. 9:36)

<< ዛሬ የካቲት12 በዓለ ዕረፍቷ ነውና ከበረከቷ ይክፈለን:: >>

ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Feb, 05:56


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ የካቲት ቡሩክ፥ አመ ፲ወ፪

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿ሚካኤል ክቡር (ሊቀ መላእክት)
❀ሶምሶን ኃያል (መስፍነ እስራኤል)
❀ዶርቃስ ብጽዕት (ሐዋርያዊት)
❀ገላስዮስ የዋህ (ሊቀ ምኔት)
❀ሠርጸ ጴጥሮስ ጻድቅ (ዘደብረ ወርቅ)
❀፫ቱ፼ ወ፶፻ ሰማዕታት/ኢትዮጵያውያን (ዘቀተሎሙ ፋሽሽት)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

18 Feb, 14:45


*took captive 300 foxes by running after them (Judges 15:3)
*shredded strong cords that he was tied with like they were threads (Judges 15:14) 
*killed a thousand by the jawbones of a donkey (Judges 15:15)
*and threw posts with their guards (Judges 16:3)

✞And when he was thirsty, water sprung from the jawbone of a donkey and he drank. (Judges 15:18) But later on, because he was deceived by a woman named Delilah and revealed his secret and his hair was shaven, he lost his strength and his enemies took out his eyes and made him a laughing stock.

✞However, finally, he prayed to his Creator so that his strength would return and then while the gentiles gathered for the feast of their idol, he demolished the pillars of the hall, killed them there and died. (Judges 13-16)

✞St. Samson is a shadow (typology) of our Lord Jesus Christ.

✞✞✞And because St. Michael had aided him all his life, his feast is held on this day (on the 12th).

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 12th of Yekatit
1. 30,000 Martyrs of Ethiopia (Killed by Roman Fascists)
2. St. Samson the Giant (Judge of Israel)
3. St. Abba Gelasius the Ascetic
4. St. Derkalas (Dereskal)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Michael the Archangel
2. St. Matthew the Apostle
3. St. Demetrius
4. St. John Chrysostom
5. St. Theodore the Eastern/El-Mishreke (the Oriental)
6. St. Kirstos Semra
7. Abune Samuel of Waldiba
8. St. Lalibela the Righteous (Emperor of Ethiopia)

✞✞✞ May the God of the Saints, the Fathers indwell in us the tang of their holiness. And may He grant us from their blessings.

✞✞✞ “And Samson called unto the Lord, and said, O Lord God, remember me, I pray thee, and strengthen me, I pray thee, only this once, O God, that I may be at once avenged of the Philistines for my two eyes . . . And Samson said, Let me die with the Philistines. And he bowed himself with all his might; . . . So the dead which he slew at his death were more than they which he slew in his life”✞✞✞
Judges 16:28-31

✞✞✞ “And what shall I more say? for the time would fail me to tell of Gedeon, and of Barak, and of Samson, and of Jephthae; of David also, and Samuel, and of the prophets: Who through faith subdued kingdoms, wrought righteousness”✞✞✞
Heb. 11:32-33

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

18 Feb, 14:45


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Yekatit_12

✞✞✞On this day we commemorate the Ethiopian Martyrs and Samson the Giant✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ The Ethiopian Martyrs✞✞✞
=>On Yekatit 12 (February 19) of 1929 A.D the blood of more than 30,000 Ethiopian fathers, mothers, youths and children was shed by the Roman Fascist army (in Addis Ababa). The blood of these, our kinsfolks, was not only shed for the love they had for their country but also for the upright faith, Tewahedo (miaphysis).

✞The Holy Church, writing their names in the lectionary, remembers them with the Psalm of David as follows.
“O God, the heathen are come into thine inheritance;
thy holy temple have they defiled;
they have laid Jerusalem on heaps.
The dead bodies of thy servants have they given to be meat unto the fowls of the heaven,
the flesh of thy saints unto the beasts of the earth.
Their blood have they shed like water round about Jerusalem;
and there was none to bury them.”
Psalm 78:1-3

✞Let us remember the Martyrs.

✞✞✞ Samson the Giant✞✞✞
=>After God created heaven and earth, the 22 creations, He made Adam their ruler. And after He had gave him a living soul, honored him with the Holy Spirit and made him a prophet and priest, He appointed him over all creation except the Tree of Knowledge.

✞However, our father Adam transgressed and left paradise. Thus, he encountered suffering and affliction. Then, he repented, weeping for 100 years. And the Lord gave him hope for salvation by accepting his repentance saying, “I will be born from your seed and save you”.

✞And for this reason for 5,500 years prophecies were told, years were counted backwards and typologies were made. Beginning from the kind creation Adam to Noah, the children of Seth worshipped [God] in purity upon Debre Kidus (The Holy Mountain).

✞A bit later, because they intermingled, they were eradicated together with the children of Cain by the Flood of Destruction.  And the new generations that started from the righteous man Noah did not take much time to forget God as well. But from the seeds of Shem a sincere and righteous man Abraham was found.

✞And from him came Isaac and then Jacob. And Jacob was named “Israel” and by his children was established a nation which was called “The People of God”. Then, not to live in Canaan, the land which was anticipated, famine exiled them to the land of Egypt.

✞There, they subsisted for 215 years in a life of bondage. And God remembered Israel for the sake of His beloved Abraham. And He raised the meek and righteous man Moses and delivered them from the bondage of Egypt.

✞And this was done by a mighty hand and by a stretched out arm that destroyed with 9 plagues, a 10th - the death of the firstborn and an 11th - drowning of Egyptians.  And in their path, He also passed vengeance upon their enemies. And starting that time, Israelites began to be led by Judges and Priests.

✞First, Moses as a Judge and Aaron as a priest led them. Then, Joshua replaced Moses and Eleazar replaced Aaron. It continued like this and reached to the powerful man Samson the Giant. And this took place 4,200 years after the creation of the world.

✞And during that time, because Israel used to worship idols, God used to give them over to their enemies.  The nations, Ammon, Amalec, Philistines, that were/are around them let alone then, as you can see now, are as chickens and grain.
✞And at that time, because Israel’s sin was much, the Philistines ruled over them for 40 years. And when they repented, Manoah and his wife (Entekui), who were dismayed because they had no child, announced by St. Michael, gave birth to the powerful Samson.

✞And as he was a Nazarite (one who was separated for God from his mother’s womb), he delivered his kinsfolk from bondage by punishing the Philistines by the power of God. And because his might was great,*he killed a lion like a lamb (Judges 14:5)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

18 Feb, 14:45


††† እንኳን ለኢትዮዽያውያን ሰማዕታት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† ኢትዮዽያውያን ሰማዕታት †††

††† በ1929 ዓ/ም: የካቲት 12 ቀን ከ30,000 በላይ ኢትዮዽያውያን አባቶች: እናቶች: ወጣቶችና ሕፃናት በሮማዊው የፋሽስት ጦር ደማቸው ፈሷል:: እነዚሕ ወገኖቻችን ደማቸው እንደ ጐርፍ አዲስ አበባ ላይ የፈሰሰው ስለ ሃገር ፍቅር ብቻ አልነበረም:: ስለ ቀናች ሃይማኖት ተዋሕዶ ጭምር ነው እንጂ::

††† ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ግፃዌ ላይ ስማቸውን ጽፋ በቅዱስ ዳዊት መዝሙር እንዲህ ታስባቸዋለች::

"አቤቱ አሕዛብ ወደ ርስትህ ገቡ::
የቅድስናህንም መቅደስ አረከሱ::
ኢየሩሳሌምንም እንደ መደብ አደረጉአት::
የባሪያዎችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች አደረጉ::
የጻድቃንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት::
ደማቸውንም በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ውሃ አፈሰሱ::
የሚቀብራቸውም አጡ::"
(መዝ. 78:1)

††† ሰማዕታቱን እናስባቸው!

††† ሶምሶን ረዓይታዊ †††

††† እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን: 22ቱን ሥነ ፍጥረትን ፈጥሮ አዳምን ገዢ አደረገው:: አክሎም በነፍስ ሕያው አድርጐ: በመንፈስ ቅዱስ አክብሮ: ነቢይና ካህን አድርጐ: ካንዲት ዕፀ በለስ በቀር በፍጥረት ሁሉ ላይ አሰለጠነው::

አባታችን አዳም ግን ስሕተት አግኝቶት ከገነት ወጣ:: መከራና ፍዳም አገኘው:: በሁዋላም ለ100 ዓመት አልቅሶ ንስሃ ገባ:: ጌታም ንስሃውን ተቀብሎ "ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ" የሚል ተስፋ ድህነትን ሰጠው::

ስለዚህም ምክንያት ለ5,500 ዓመታት ትንቢት ሲነገር: ሱባኤ ወደ ታች ሲቆጠር: ምሳሌም ሲመሰል ኖረ:: ከደግ ፍጥረት አዳም እስከ ኖኅ ድረስ: የሴት ልጆች እግዚአብሔርን በንጽሕና ሁነው በደብር ቅዱስ አመለኩ::

ትንሽ ቆይተው ግን ስለተቀላቀሉ ከቃየን ልጆች ጋር በማየ ድምሳሴ ጠፉ:: በጻድቅ ሰው ኖኅ የተጀመረው ትውልድም እግዚአብሔርን ለመዘንጋት ጊዜ አልፈጀበትም:: ነገር ግን ከሴም ዘር ቅንና ጻድቅ ሰው አብርሃም ተገኘ::

ከእርሱም ይስሐቅ: ከዚያም ያዕቆብ (ደጋጉ) ተገኙ:: ያዕቆብም "እሥራኤል" ተብሎ: በልጆቹ "ሕዝበ እግዚአብሔር" የተባለ ነገድ ተመሠረተ:: በተስፋይቱ ምድር በከነዓን እንዳይኖሩም ርሃብ ምድረ ግብጽ አወረዳቸው::

በዚያም ለ215 ዓመታት በጭንቅ የባርነትን ሕይወትን አሳለፉ:: እግዚአብሔርም ስለ ወዳጁ አብርሃም ሲል እሥራኤልን አሰባቸው:: የዋሕና ጻድቅ ሰው ሙሴን አስነስቶ እሥራኤልን ከግብጽ ባርነት አዳናቸው::

ይኸውም በጸናች እጅ: በበረታችም ክንድ: በ9 መቅሰፍት: በ10ኛ ሞተ በኩር: በ11ኛ ስጥመት ግብጻውያንን አጥፍቶ ነው:: በየመንገዱም ጠላቶቻቸውን እየተበቀለላቸው ነው:: ከዚህ ዘመን ጀምሮም እሥራኤል በመሳፍንትና በካህናት የሚተዳደሩ ሆኑ::

አስቀድሞ ሙሴ በምስፍና: አሮን በክህነት መሯቸው:: ቀጥሎም በቅዱስ ሙሴ ኢያሱ: በአሮን አልዓዛር ተተኩ:: እንዲህ እንዲህ እያለም ከኃያል ሰው ሶምሶን ረዓይታዊ ደረሱ:: ይኸውም ከዓለም ፍጥረት 4,200 ዓመታት በሁዋላ መሆኑ ነው::

በጊዜው እሥራኤል ጣዖትን እያመለኩ እግዚአብሔርን ስላሳዘኑት ለጠላቶቻቸው አሳልፎ ይሰጣቸው ነበር:: የአካባቢው መንግስታት እነ አሞን: አማሌቅ: ኢሎፍሊ ስንኩዋ ያኔ ዛሬም ቢሆን እንደምትመለከቱት ዶሮና ጥሬ ናቸው::

በጊዜውም የእሥራኤል ኃጢአት ስለ በዛ ኢሎፍላውያን (ፍልስጤማውያን) 40 ዓመት በባርነት ገዟቸው:: ንስሃ ሲገቡ ደግሞ ልጅ በማጣት ያዘኑ ማኑሄ እና ሚስቱ (እንትኩይ) : በቅዱስ ሚካኤል ተበሥረው ኃያሉን ሶምሶንን ወለዱላቸው::

እርሱም ናዝራዊ (ከእናቱ ማኅጸን ለጌታ የተለየ) ነበርና ፍልስጤማውያንን ቀጥቶ ወገኖቹን እስራኤልን ከባርነት : በአምላኩ ኃይል ታደገ:: ከኃይሉ ብዛት የተነሳም:-
¤አንበሳን እንደ ጠቦት ይገድል (መሣ. 14:5)
¤300 ቀበሮዎችን አባሮ ይይዝ (መሣ. 15:3)
¤በብርቱ ገመዶች ሲያስሩት እንደ ፈትል ይበጣጥሰው (መሣ. 15:14)
¤በአህያ መንጋጋ ሽህ ሰው ይገድል (መሣ. 15:15)
¤ጠባቂዎችን ከነ መቃናቸው ተሸክሞ ይወረውር ነበር:: (መሣ. 16:3)

ውሃ ሲጠማውም ከአህያ መንጋጋ ላይ ፈልቆለት ጠጥቷል:: (መሣ. 15:18) በፍጻሜው ግን ደሊላ በምትባል ሴት ተታልሎ ምሥጢሩን በመግለጡና ጸጉሩ በመላጨቱ ኃይሉን አጥቷል:: ጠላቶቹም ዐይኑን አውጥተው መዘባበቻ አድርገውታል::

በፍጻሜው ግን ኃይሉ እንዲመለስለት ፈጣሪውን ለምኖ : አሕዛብ ለጣኦት በዓል እንደተሰበሰቡ የአዳራሹን ምሰሶ አፍርሶ አጥፍቷቸው ዐርፏል:: (መሣ. 13--16)
ቅዱስ ሶምሶን የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥላ (ምሳሌ) ነው::

††† በዘመኑ ሁሉ ቅዱስ ሚካኤል ረድቶታልና በዚህች ቀን መታሠቢያው ይደረግለታል::

††† የካቲት 12 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1."30,000" ሰማዕታተ ኢትዮዽያ (ሮማዊው ፋሽስት የገደላቸው)
2.ቅዱስ ሶምሶን ረዓይታዊ (የእስራኤል መስፍን)
3.ቅዱስ አባ ገላስዮስ ገዳማዊ
4.ቅድስት ዶርቃስ

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላዕክት
2.ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
3.ቅዱስ ድሜጥሮስ
4.ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
5.ቅዱስ ቴዎድሮስ ምሥራቃዊ (ሰማዕት)
6.ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
7.አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
8.ቅዱስ ላሊበላ ጻድቅ

††† አምላከ አበው ቅዱሳን መዓዛ ቅድስናቸውን ያሳድርብን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::

††† "ሶምሶንም:- 'ስለ ሁለቱ ዓይኖቼ ፍልስጥኤማውያንን አሁን እንድበቀል : እግዚአብሔር አምላክ ሆይ! እባክህ አስበኝ? አምላክ ሆይ! . . . እባክህ አበርታኝ?' ብሎ እግዚአብሔርን ጠራ:: . . . ሶምሶንም:- 'ከፍልስጤማውያን ጋር ልሙት' አለ:: ተጐንብሶም ምሰሶዎችን በሙሉ ኃይሉ ገፋ:: . . . በሞቱም የገደላቸው ሙታን በሕይወት ሳለ ከገደላቸው በዙ::"
(መሣ. 16:28)

††† "እንግዲህ ምን እላለሁ? ስለ ጌዴዎንና ስለ ባርቅ: ስለ ሶምሶንም: ስለ ዮፍታሔም: ስለ ዳዊትና ስለ ሳሙኤልም: ስለ ነቢያትም እንዳልተርክ ጊዜ ያጥርብኛልና:: እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ:: ጽድቅንም አደረጉ . . ." †††
(ዕብ. 11:32)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

18 Feb, 06:49


መጽሐፈ ሳዊሮስ ዘእስሙናይን

☞ገጽ 352
☞ዋጋ፦ 500
☞አከፋፋይ ሀሁ መጻሕፍት መደብር

☞አድራሻ አራት ኪሎ አብርሆት ጎን

ስ.ቁ 0911006705/0924408461

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

18 Feb, 06:00


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ የካቲት ቡሩክ፥ አመ ፲ወ፩

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿በላትያኖስ ዘሮሜ (ሰማዕት ወሊቀ ጳጳሳት)
❀አውሎግ ጻድቅ (አንበሳዊ)
❀አውሎጊን ገዳማዊ (መምህሩ)
❀በትራ ጻድቅ (ረድአ ስልዋኖስ)
❀አብርሃም ኤጲስ ቆጶስ
❀መቃቢስ መነኮስ ወኮንቲ

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

15 Feb, 15:23


2016"" ባሪያህን በሰላም አሰናብተው!? ""

(ሉቃ. ፪:፳፱)

(የካቲት 8 - 2016

ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር
በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

15 Feb, 15:22


††† እንኳን ለአባታችን ታላቁ ቅዱስ በርሱማ ሶርያዊ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† ታላቁ አባ በርሱማ †††

††† ታላቁ (THE GREAT ይሉታል) አባ በርሱማ በሶርያ ቤተ ክርስቲያን ምንኩስናና ገዳማዊ ሕይወትን ያስፋፋ አባት ነው::

በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ምድረ ሶርያን ጨምሮ በብዙ ቦታዎች የቅድስና ሕይወትን ያስፋፋው ቅዱስ በርሱማ ለቤተ ክርስቲያን ምሰሶ ከሆኑላት አበው አንዱ ነው:: እርሱ ከተጋድሎው ብዛት ለ54 ዓመታት ያለ እንቅልፍ ቆይቷል::

በእነዚህ ዘመናትም ግድግዳ ላይ ጠጋ ብሎ ከማረፉ በቀር መቀመጥን እንኩዋ አልመረጠም:: በመዓልትም በሌሊትም በፍቅር አብዝቶ ስለ ራሱና ስለ ሕዝቡ በመጸለዩ የብዙዎቹን ነፍስ ወደ ሕይወት ማርኩዋል::

ገዳማትን ከማስፋፋትና ደቀ መዛሙርትን ከማብዛቱ ባለፈ በስብከተ ወንጌልም የተመሰከረለት አባት ነበር:: በ431 (423) ዓ/ም በኤፌሶን በተደረገው የቅዱሳን ጉባኤ ላይ ከተገኙ ሊቃውንትም አንዱ ነው:: በቅድስና ሕይወቱ የተገረመው የቁስጥንጥንያው ንጉሥ (ትንሹ ቴዎዶስዮስ) የንግሥና ቀለበቱን እና ማኅተሙን ሸልሞታል::

ቅዱሱም የዋዛ አልነበረምና በንጉሡ ማኅተም እያተመ "ተፋቀሩ" የሚሉ ብዙ አዋጆችን ወደ መላው ዓለም ልኩዋል:: በ451 (443) ዓ/ም በኬልቄዶን 636 ሰነፍ ዻዻሳት ጉባኤ አድርገው አባ ዲዮርስቆሮስን እንደ ገደሉት ሲሰማም ወደ ቤተ መንግስት ሒዶ ከሃዲዎቹን (መርቅያንና ሚስቱ ብርክልያን) በአደባባይ ዘልፏቸዋል::

ስለ አዘነባቸውም ተቀስፈዋል:: ታላቁ ቅዱስ አባ በርሱማ ፀሐይን ማቆሙን ጨምሮ በርካታ ተአምራትን ሠርቶ በዚህች ቀን ዐርፏል::

††† ቸር አምላኩ ከበረከቱ ይክፈለን::

††† የካቲት 9 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.አባ በርሱማ ሶርያዊ (ለሶርያ መነኮሳት ኁሉ አባት)
2.አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ (ኢትዮዽያዊ) የመነኮሱበት በዓል
3.ቅዱስ ዻውሎስ ሶርያዊ (ሰማዕት)
4.ቅዱስ ዼጥሮስ ሰማዕት

††† ወርሐዊ በዓላት
1."318ቱ" ቅዱሳን ሊቃውንት (ርቱዐነ ሃይማኖት ዘኒቅያ)
2.የብሔረ ብፁዐን ጻድቃን
3.አባ መልከ ጼዴቅ ዘሚዳ (ኢትዮዽያዊ)
4.ቅዱስ ዞሲማስ ጻድቅ (ዓለመ ብፁዐንን ያየ አባት)

††† "ምን ይዤ ወደ እግዚአብሔር ፊት ልምጣና በልዑል አምላክ ፊት ልስገድ? የሚቃጠለውን መስዋዕትና የአንዱን ዓመት ጥጃ ይዤ በፊቱ ልምጣን? እግዚአብሔርስ በሺህ አውራ በጐች: ወይስ በእልፍ የዘይት ፈሳሾች ደስ ይለዋልን? . . . ሰው ሆይ! መልካሙን ነግሮሃል:: እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ: ምሕረትንም ትወድ ዘንድ: ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሔድ ዘንድ አይደለምን?" †††
(ሚክ. 6:6)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

15 Feb, 15:22


#Feasts of #Yekatit_9

✞✞✞On this day we commemorate the Great Saint Barsauma the Syrian✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Abba Barsauma the Great✞✞✞
=>Abba Barsauma the Great was a father who expanded monasticism and ascetic life in the Syrian Church.

✞St. Barsauma, who expanded holy living in many places including the land of Syria in the 5th century, was one of the fathers who became the pillars for the Church. He has stayed for 54 years without sleep in his strife.

✞And in all these years, he only leaned against a wall to rest but did not even choose to sit. And because he prayed day and night for himself and the people, he attracted many souls to life.

✞In addition to expanding monasticism and bearing disciples, he was also renowned for his preaching. And he was as well one of the scholars who were present in the Ecumenical Council of Ephesus in 431 AD (423 E.C). And the Emperor of Constantinople (Theodosius ll/ the Younger) who was astounded by the Saint’s life of holiness gave him his royal ring and seal.

✞And as the Saint was wise, he used the Emperor’s seal to send decrees that said “Love one another” all over the world. And when he heard that 636 indolent Bishops had convened a council in 451A.D (443 E.C) and had killed Abba Dioscorus (as he died in exile), he went to the palace and rebuked the heretics (Marcian and Pulcheria) in public.

✞And as he was grieved by them, they were smitten. The Great Saint Abba Barsauma performed many miracles including stopping the sun on its path and departed on this day.

✞May his Good God grant us from his blessing.

✞✞✞ Annual
1. Abba Barsauma the Syrian (A father to all monks of Syria)
2. Abune Estenfase Kirstos the Ethiopian (The day he became a monk)
3. St. Paul the Syrian (Martyr)
4. St. Peter the Martyr

✞✞✞ Monthly Feasts
1. The “318” Holy Scholars (Fathers assembled at the Council of Nicaea)
2. Saints of the Realm of the Blessed
3. Abba Melchizedek of Mida (Ethiopian)
4. St. Zosimus (Zocima), Righteous (A father who saw the Realm of the Blessed)

✞✞✞ “Wherewith shall I come before the Lord, and bow myself before the high God? shall I come before him with burnt offerings, with calves of a year old? Will the Lord be pleased with thousands of rams, or with ten thousands of rivers of oil? shall I give my firstborn for my transgression, the fruit of my body for the sin of my soul? He hath shewed thee, O man, what is good; and what doth the Lord require of thee, but to do justly, and to love mercy, and to walk humbly with thy God?”✞✞✞
Mic. 6:6

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

15 Feb, 15:21


ተአምረ ማርያም (ዛሬ የሚነበብ)

ልመናዋ ክብሯዋ በእኛ ለዘለዓለም በእውነት ይደርብንና አምላክን የወለደች በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ የጸናች የክብርት እመቤታችን ያደረገችው ተዓምር ይህ ነው።

=>ከዕለታት ባንድ ቀን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱን በእኔ ምክንያት ካገኙሽ ኃዘኖች ማናቸው ኃዘን ይበልጣል አላት፡፡

እመቤታችንም ፈጣሪዬ ጌታዬ ሆይ በእኔ ዘንድ እኒህ አምስቱ ኃዘኖች ይበልጣሉ አለቸው።

1. ከአምስቱ አንዱ አይሁድ እንዲገድሉህ በቤተ መቅደስ ስምዖን ትንቢት በተናገረ ጊዜ ነው፡፡ (ዛሬ) (ሉቃ. 2:35)

2. ሁለተኛውም ሦስት ቀን በቤተመቅደስ ፈልጌህ ባጣሁህ ጊዜ ነው፡፡ (ሉቃ. 2:42)

3. ሦስተኛውም እግርህንና እጅህን አሥረው በጲላጦስ አደባባይ የገረፉህን ግርፋት ባሰብኩ ጊዜ ነው፡፡ (ዮሐ. 19:1)

4. አራተኛውም በዕለተ ዓርብ ራቁትህን ቸንክረው በሁለት ወንበዴዎች መካከል እንደሰቀሉህ ባሰብኩ ጊዜ ነው አለችው፡፡ (ዮሐ. 19:18)

5. አምስተኛውም ወደ ሐዲስ መቃብር ውስጥ እንዳወረዱ ባሰብኩ ጊዜ ነው፡፡ (ዮሐ. 19:41)

=>ጌታችንም እናቱን ድንግል ማርያምን በእኔ ምክንያት ያገኙሽን እኒህን ኃዘኖችና መከራዎች በሰላመ ገብርኤልና አቡነ ዘበሰማያትን እየደገመ ያሰበውን ኃጢአቱን እኔ አስተሰርይለታለሁ፡፡ መንግሥተ ሰማያትንም አወርሰዋለሁ አላት፡፡ እናቴ ሆይ ከሞቱ አስቀድሞ በሦስተኛው ቀን ካንቺ ጋር መጥቼ እገለጽለታለሁ፡፡ ይህን ሲናገር ቅዱስ ደቅስዮስ ሰምቶ ምእመናን ያነቧት ዘንድ በእመቤታችን ተዓምር መጽሐፍ ውስጥ ጻፈው፡፡

ልመናዋ ክብሯዋ የልጅዋ ቸርነት በእኛ ለዘለዓም በእውነት ይደርብን !!!
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

15 Feb, 06:01


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ የካቲት ቡሩክ፥ አመ ፰

በዓለ መድኅን ክርስቶስ (በዓቱ ውስተ ቤተ መቅደስ)
ወበዓላ ለድንግል ማርያም

✞ወበዓለ ቅዱሳን፦

✿ስምዖን አረጋዊ (ጻድቅ ወነቢይ)
❀ዮሴፍ አረጋዊ (ጻድቅ ወንጹሕ)
❀ኤልያስ አረጋዊ (ጻድቅ ወትሩፍ)
❀እስትንፋሰ ክርስቶስ ጻድቅ
❀ሐና ነቢይት (ወለተ ፋኑኤል)
✿ሰሎሜ ብጽዕት
✿አመተ ክርስቶስ እግዝእት
✿፪ቲ እዕማቲሃ ቡሩካት

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Feb, 13:07


ጸሎተ ስምዖን አረጋዊ

ይእዜ ትስዕሮ (ሰዓሮ) ለገብርከ፤
በሰላም እግዚኦ በከመ አዘዝከ፤
እስመ ርእያ አዕይንትየ አድኅኖተከ፤
ዘአስተዳሎከ ቅድመ ኵሉ ሕዝብከ፤
ከመ ትክሥት ብርሃነ ለአሕዛብ፤
ወክብረ  ለሕዝብከ እሥራኤል።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Feb, 13:06


✞And at that instant, the elder’s body renewed and he jumped off his bed like a 30 year old young man. And he trotted like a mule and went to the Temple. There, when he saw his Messiah (his Creator), he leaped like a new born calf. And he went closer and took the Lord, Who was a child, from His Virgin mother.

✞And from the overwhelming joy he felt, he prayed saying “Lord, now lettest thou thy servant depart in peace, according to thy word”. And he passed away on that day and was buried.

✞✞✞Saint Anna the Prophetess ✞✞✞
=>And also on this day, we commemorate the Prophetess St. Anna who was of old age. This Saint was from the Tribe of Aser and her father was called Phanuel. According to Tradition, she was wed when she was in her early adolescence (at the age of 12). After she lived for 7 years with her husband of youth, he died when she was 19.

✞Even though she was asked according to Israeli custom to marry another man, she replied “No” and became a widow. And she gave herself to God. And she served her Creator for 84 years in the Temple. And because she fasted and prayed wholly in all those years, she did not see the outside world.

✞And when she was 103 years old, our Savior was born. And when she saw Him enter the Temple on this day, she praised the Lord. And she joyously told a prophecy. And she gave up her soul after she entered her abode. (Luke 2:36-38)

✞✞✞May our Good Savior not deprive us an age for repentance and gladness from what’s left of our lives. And may He grant us from the blessings of the Saints.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 8th of Yekatit
1. The Feast of Presenting the Lord Christ in the Temple (Feast of Simeon)
2. St. Simeon the Elder
3. St. Anna the Prophetess (Daughter of Phanuel)
4. St. Amete Kirstos the Lady
5. Abba Elijah the Ascetic (A Saint endowed with humility)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Moses the Arch-prophet
2. St. Matthias the Apostle (One of the 12 Apostles)
3. Cherubim (The Four Incorporeal Beasts)
4. Abba Bishoy (Pishoy)
5. Abba Karas (Cyrus)
6. Abba Samuel of Qualamon (the Confessor)

✞✞✞As the God of the Saints has raised the Elder Simeon from a bed of fatigue, may He raise us also with His mercy from the bed of sin which brings the fatigue of the soul.

✞✞✞ “when the parents brought in the child Jesus, to do for him after the custom of the law, Then took he him up in his arms, and blessed God, and said, Lord, now lettest thou thy servant depart in peace, according to thy word: For mine eyes have seen thy salvation, Which thou hast prepared before the face of all people; A light to lighten the Gentiles, and the glory of thy people Israel. And Joseph and his mother marvelled at those things which were spoken of him.”✞✞✞
Luke 2:27-33

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Feb, 13:06


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Yekatit_8

✞✞✞On this day we hold the Feast of Presenting the Lord Christ in the Temple (also called the Feast of Simeon) and commemorate Saint Anna the Prophetess✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ The Feast of Simeon (The Feast of Presenting the Lord Christ in the Temple)✞✞✞
=>As the Holy Bible tells us the Lord entered the Temple on the 40th day of His birth to fulfill the law that He Himself gave. And according to the custom of the law His mother the Virgin St. Mary and her servant St. Joseph the elder presented young pigeons and turtledoves.

✞And because Simeon the elder saw and held Him after waiting for the coming of the Messiah for 284 years, the day is called as “The Feast of Simeon”. (Luke 2:22) It is one of the Nine Minor Feasts of the Lord.

✞✞✞If asked how that was, it was as follows.

✞A King named Ptolemy (Ptolemy I Soter) reigned on Hellenistic Egypt 5,200 years after the creation of the world (300 years before the birth of Christ).

✞And at the time because he had subjected most parts, he said, “I ruled the world as if I molded it like wax and pot, what is left?” And his servants then said to him, “You are left with one thing. There are 46 books filled with wisdom in the land of Israel. Have them translated.”

✞And because he had made Israelites his subjects, he sent his officers to bring him the 46 books of the Old Testament with 72 Scholars (translators). And they brought him the 46 books of the Old Testament with 72 Scholars (translators).

✞And because he had heard that Jews were wicked, he prepared 36 tents in which pairs would work and appointed 36 guards so that they would not discuss when they translated. Even though this seemed to come from the King, it was the wisdom of God.

✞And it was also because they would reach to New Testament Christians (us) without being tainted as He (God) knew that through time the Old Testament books would be destroyed through misfortune. Thus, all the 46 Old Testament books were translated by the 70 Scholars into Greek 284 years before the birth of Christ. (Of course it is without forgetting that Old Testament books had been brought to our country prior to that and translated to the Ge’ez language!)

✞Coming back to our main content, the eldest of the 70 Scholars was Simeon (according to tradition he was 216) who was learned in the Scriptures. And by the will of God his lot was The Book of Isiah and he reached chapter 7 while translating.

✞And when he reached verse 14 and saw what the text said as “a virgin shall conceive, and bear a son”, he thought, “Let alone a gentile King, how would an Israeli believe me when I say a virgin will conceive and bear as a virgin”. On top of that he thought, “Isn’t it for this that Isaiah was killed by Manasseh” and decided to change the word.

✞And in the evening, he changed the word “virgin” to “young lady”. And while he slept, an angel descended and corrected it to “virgin”. And when he woke up, he was confused, erased what was and changed it.

✞Again the angel reformed it to “virgin”. After this happened for 3 times, the angel appeared before simeon and rebuked him. And he disappeared after saying to him, “You will not see death until you see this virgin and the Messiah and hold Him”. Starting that day the Elder Simeon while waiting on the coming of Christ for 284 years became bedridden. And his body withered.

✞And glory be to His name, during that time, when our Creator Jesus Christ became man, our Lady the Virgin St. Mary and St. Joseph the Elder went to the Temple.

✞They brought the Lord, Who gave the law, so that He would be called “Fulfiller of the Law”, on the 40th day of His birth holding young pigeons (turtledoves). And on this day, an angel came to St. Simeon and woke him up from his bed. And he told him that the Savior (Messiah) he hoped for had come.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Feb, 13:06


✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞

❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖

❖ የካቲት 8 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት

+" በዓለ ስምዖን "+

=>ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚነግረን ጌታ በተወለደ በ40 ቀኑ ራሱ የሠራውን ሕግ ይፈፅም ዘንድ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቷል::
እንደ ሥርዓቱም እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያምና
አገልጋዩዋ ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊ የርግብ ግልገሎችና
ዋኖስ አቅርበዋል::

+ለ284 ዓመታት የአዳኙን (የመሢሁን) መምጣት
ይጠብቅ የነበረው አረጋዊው ስምዖን በዚህች ዕለት
ስላየውና ስለታቀፈው
ዕለቱ በዓለ ስምዖን ይባላል:: (ሉቃ. 2:22) ከዘጠኙ
የጌታ ንዑሳን በዓላት አንዱ ነው::

+ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

+ከዓለም ፍጥረት በ5,200 ዓመታት (ማለትም
ከክርስቶስ ልደት 300 ዓመታት በፊት) በጥሊሞስ
የሚሉት ንጉሥ በግሪክ
ነገሠ::

+በጊዜውም በኃይለኝነቱ ሁሉን አስገብሮት ነበርና
"ዓለሙን እንደ ሰም አቅልጬ: እንደ ገል ቀጥቅጬ
ገዛሁት:: ምን
የቀረኝ ነገር አለ?" ሲል ተናገረ:: ባሮቹም "አንድ ነገር
ቀርቶሃል:: በምድረ እሥራኤል ጥበብን የተሞሉ 46
መጻሕፍት
አሉ:: እነርሱን አስተርጉም" አሉት::

+ያን ጊዜ እሥራኤላውያንን አስገብሯቸው ነበርና 46ቱን
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ከ72 ምሑራን (ተርጉዋሚዎች)
ጋር
እንዲያመጡለት አዛዦቹን ላከ:: እነርሱም 46ቱን
መጻሕፍተ ብሉይ ኪዳን ከ72 ምሑራን ጋር አመጡለት::

+አይሁድ ክፋተኞች መሆናቸውን ሰምቷልና 36 ድንኩዋን
አዘጋጅቶ: ጥንድ ጥንድ ሆነው እንዲሠሩ: ሲተረጉሙ
እንዳይመካከሩ
36 ጠባቂዎችን ሾመባቸው:: ይህ ነገር ለጊዜው ከንጉሡ
ቢመስልም ጥበቡ ግን ከእግዚአብሔር ነው::

+ምንያቱም በጊዜ ሒደት መጻሕፍተ ብሉያት በአደጋ
እንደሚጠፉ ያውቃልና ሳይበረዙ ለሐዲስ ኪዳን
ክርስቲያኖች ለእኛ
እንዲደርሱ ነው:: ስለዚህም ከክርስቶስ ልደት 284 ዓመት
በፊት 46ቱም ሁሉም መጻሕፍት (ብሉያት) ከእብራይስጥ
ወደ
ጽርዕ ልሳን በ70ው ሊቃናት አማካኝነት ተተረጐሙ::
(በእርግጥ ከዚያ አስቀድሞ መጻሕፍት (ብሉያት) ወደ
ሃገራችን መምጣቸውና ወደ ግዕዝ ልሳን መተርጐማቸውን
ሳንዘነጋ ማለት ነው)

+ወደ ዋናው ጉዳያችን ስንመለስ ከ70ው ሊቃናት
መካከል በእድሜው አረጋዊ የሆነ (እንደ ትውፊቱ ከሆነ
216 ዓመት
የሆነው) ስምዖን የሚሉት ምሑረ ኦሪት ነበር:: በፈቃደ
እግዚአብሔር ለእርሱ መጽሐፈ ትንቢተ ኢሳይያስ ደርሶት
እየተረጐመ
ምዕራፍ 7 ላይ ደረሰ::

+ቁጥር 7 ላይ ሲደርስ ግን "ናሁ ድንግል ትጸንስ:
ወትወልድ ወልደ" የሚል አይቶ "አሁን እንኳን የአሕዛብ
ንጉሥ
የእሥራኤልስ ቢሆን ድንግል በድንግልና ጸንሳ ትወልዳለች
ብለው እንዴት ያምነኛል!" ሲል አሰበ:: "በዚያውስ ላይ
ኢሳይያስ በምናሴ የተገደለው ስለዚህ አይደል!" ብሎ
ቃሉን ሊለውጠው ወሰነ::

+አመሻሽ ላይም 'ድንግል' የሚለውን 'ወለት-ሴት ልጅ'
ብሎ ቀየረው:: እርሱ ሲያንቀላፋ ቅዱስ መልአክ ወርዶ
'ድንግል'
ብሎ አስተካከለው:: ከእንቅልፉ ሲነቃ ግራ ተጋብቶ እንደ
ገና ፍቆ ቀየረው::

+አሁንም መልአኩ 'ድንግል' ሲል ቀየረበት:: 3 ጊዜ
እንዲህ ከሆነ በኋላ ግን መልአኩ ተገልጦ ገሰጸው::
በዚያውም ላይ
"ይህችን ድንግልና መሲሑን ልጇን ሳታየውና ሳትታቀፈው
ሞትን አታይም" ብሎት ተሰወረው:: አረጋዊ ስምዖን
ከዚያች ዕለት
በኋላ የመድኅን ክርስቶስን መምጣት ሲጠብቅ ለ284
ዓመታት የአልጋ ቁራኛ ሁኖ ኖረ:: አካሉም አለቀ::

+ለስም አጠራሩ ስግደት የሚገባው አምላካችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ሰው በሆነበት በዚያ ሰሞን እመቤታችን ቅድስት
ድንግል
ማርያምና ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊ ወደ ቤተ መቅደስ ወጡ::

+ሕግን የሠራ ጌታ እርሱ 'ፈጻሜ ሕግ' ይባል ዘንድ
የርግብ ግልገሎችን (ዋኖሶችን) ይዘው በተወለደ በ40
ቀኑ ወደ ቤተ
መቅደስ አስገቡት:: በዚህች ቀንም ቅዱስ መልአክ
መጥቶ ቅዱስ ስምዖንን ከአልጋው ቀሰቀሰው:: ተስፋ
የሚያደርገው አዳኙ
(መሲሑ) እንደ መጣም ነገረው::

+ይህን ጊዜ አረጋዊው አካሉ ታድሶ እንደ 30 ዓመት
ወጣት እመር ብሎ ከአልጋው ተነሳ:: እንደ በቅሎ
እየሠገረም ወደ
መቅደስ ወጣ:: በዚያ መሲሑን (ፈጣሪውን) ሲመለከት
እንደ እንቦሳ ዘለለ:: ቀረብ ብሎም ሕጻን ጌታን ከድንግል
እናቱ እጅ ተቀበለው::

+ከደስታው ብዛት የተነሳም "ይእዜ ትስዕሮ ለገብርከ:
በሰላም እግዚኦ በከመ አዘዝከ-አቤቱ ባሪያህን እንደ
ቃልህ በሰላም
አሰናብተው" ሲል ጸለየ:: ትንቢትንም ተናገረ:: በዚያችው
ዕለትም ዐርፎ ተቀበረ::

+"+ ሐና ነቢይት +"+

+ዳግመኛ በዚህች ቀን አረጋዊቷን ነቢይት ቅድስት ሐናን
እናስባለን:: ይህች ቅድስት ትውልዷ ከነገደ አሴር ሲሆን
አባቷ
ፋኑኤል ይባላል:: በትውፊት ትምሕርት ሐና የተዳረችው
በልጅነቷ (በ12 /15/ ዓመቷ) ነው:: ለ7 ዓመታት ከልጅነት ባሏ
ጋር
ኖራ ዕድሜዋ 19 (22) ሲደርስ ሞተባት::

+እንደ እሥራኤል ልማድ ሌላ እንድታገባ ብትጠየቅም
'እንቢ' ብላ መበለት ሆነች:: ራሷንም ለእግዚአብሔር
አሳልፋ
ሰጠች:: በቤተ መቅደስም ለ84 ዓመታት ለፈጣሪዋ
ተገዛች:: ፈጽማ ትጸልይና ትጾም ነበርና በእነዚህ ሁሉ
ዓመታት ውጪውን
አልተመለከተችም::

+ለእርሷ 103 (106) ዓመት ሲሆን መድኃኒታችን ተወለደ::
በዚህች ቀን ወደ ቤተ መቅደስ ሲገባ ተመልክታም ጌታን
ባረከች::
ደስ እያላትም ትንቢትን ተናገረች:: ወደ ቤቷ ገብታም
ነፍሷን ሰጠች:: (ሉቃ. 2:36-38)

❖ቸሩ መድኃኒታችን ተርፎ ከሚቀረው ዘመን ዕድሜ
ለንስሃ: ዘመን ለፍሥሐ አይንሳን:: ከቅዱሳኑ በረከትም
አይለየን::

✞የካቲት 8 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ስምዖን አረጋዊ
2.ቅድስት ሐና ነቢይት (የፋኑኤል ልጅ)
3.ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ እግዝእት
4.አባ ኤልያስ ገዳማዊ (በትህትና ያጌጠ ቅዱስ ሰው)

ወርሐዊ በዓላት

1.ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት
2.ኪሩቤል (አርባዕቱ እንስሳ)
3.አባ ብሶይ (ቢሾይ)
4.አቡነ ኪሮስ
5.አባ ሳሙኤል ዘደብረ ቀልሞን
6.ቅዱስ ማትያስ ሐዋርያ (ከ12ቱ ሐዋርያት)


❖አረጋዊ ስምዖንን ከድካም አልጋ ያነሳ አምላከ ቅዱሳን
እኛንም ድካመ ነፍስን ከሚያመጣ የበደል ምኝታ በቸርነቱ
ያንሳን::

++"+ እንደ ሕጉ ልማድ ያደርጉለት ዘንድ ሕጻኑን ጌታ
ኢየሱስን በአስገቡት ጊዜ እርሱ ደግሞ ተቀብሎ
አቀፈው::
እግዚአብሔርንም እየባረከ እንዲህ አለ:-
'ጌታ ሆይ! አሁን እንደ ቃልህ ባሪያህን በሰላም
ታሰናብተዋለህ:: ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን
ማዳንህን
አይተዋልና:: ይህም ለአሕዛብ ሁሉን የሚገልጥ ብርሃን:
ለሕዝብሕም ለእስራኤል ክብር ነው::'
ዮሴፍና እናቱም ስለ እርሱ በተባለው ነገር ይደነቁ ነበር::
+"+ (ሉቃ. 2:27)

✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Feb, 16:06


የካቲት፪(2)ስንክሳር

(የካቲት ፩
በመምህር ዲ/ዮርዳኖስአበበ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn
'

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Feb, 16:06


"" ሌባውስ ሊሰርቅና ሊያርድ፤ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፡፡ (ዮሐ. ፲:፲) ""

(ጥር 30 - 2013)
በመምህር ዲ/ዮርዳኖስአበበ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn
'

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Feb, 14:14


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Yekatit_2

✞✞✞On this day we commemorate the Great Abba Paul the Anchorite and Abba Longinus the Righteous✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞The Great Saint Paul✞✞✞
=>According to the Church’s teaching, fathers that are named “the Great” are exceptional. They have done many virtues and we distinguish with the epithet them that are extraordinary from others of similar names.

✞The background for the ascetic life is the Old Testament. And it is believed that the children of Seth who lived on the Holy Mount (Debre Kidus) began it. However, the life was shown vividly by the Great Enoch - the Righteous and then by the Holy Priest Melchizedek.

✞Thereafter, St. Elijah the Prophet, and his disciple Elisha lived it. And in the New Testament St. John the Baptist who spent his whole life in the desert takes precedence.

✞Our Savior Christ, to Whose name’s invoking be prostration, sanctified and taught the ascetic life by living in the Judean Desert for 40 days. And His cell that He used during His ministry to spend the night at, found at Mt. Olive (Elion cave), by itself is a great example of such a life.

✞Historical texts show that after the Ascension of the Lord, when the Apostles became weary of the clatter of the world or when they wanted to serve their Creator with a pure and composed heart, they used to go outside the cities. And there, they lived in groups or alone. The main thing here is that they were diligent in fasting and prayer. And this passed down and reached to the 3rd century. At that time, a pure Christian named Abba Paul took this life to a higher level. He struggled for 80 years without being seen by anyone and was called “The Father of the Hermits”. He started asceticism that had order.

✞And 20 years after that transpired, a kind Christian named Abba Anthony sweetened the ascetic life in another way. The ascetic life was tuned when St. Michael gave the monk's habit [to St. Anthony]. Thus, Abba Anthony was named as “The Father of the Monks”.

✞And to expand the life he received disciples from different countries and tonsured them monks. And the Saints, the spiritual children of Abba Anthony, returned to their respective countries, showed the life practically and expanded monasticism.

✞One day, St. Anthony (The Father of all the Monks) thought, “Would there be anyone prior to me that had lived in the desert for many years?”

✞And without even finishing his thought, St. Michael came to him and said, “O Anthony! You have thought wondering that there be any man that precedes you in the desert. In fact, there is one man in the desert who had come to the desert twenty years before you did, who has delighted the Lord in holiness, whom the world in all its glory cannot parallel the dirt that he stepped on, by whose prayer and supplication it (the world) is protected and who is endowed with glory. Go and see him.” And then he disappeared.

✞St. Anthony marveling from what he had heard went on his way. After he walked a distance of days, he reached a cell (a cave) much further from the desert that he dwelt in. He saw the foot prints of a man and beasts at the door and knocked. Nonetheless the elder inside, slid upon the door a much heavier rock from the inside and reinforced it. That was because he had not seen any man for eighty years and thought that Satan was trying to deceive him. However, St. Anthony loudly spoke saying, “I have sought, let me find; I have knocked, let it be opened for me”.

✞And when the holy anchorite knew it was a man, he opened the door and let him into the cave. And they exchanged spiritual greetings. And when it was night time, St. Anthony asked the elder “What’s your name?” and the elder replied, “If you don’t know my name why did you come?”

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Feb, 14:14


††† እንኳን ለታላቁ ገዳማዊ አባ ጳውሊ እና ለጻድቁ አባ ለንጊኖስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† ታላቁ ቅዱስ ጳውሊ †††

††† በቤተ ክርስቲያን አስተምሕሮ "ታላቁ /ዐቢይ/ THE GREAT" የሚል ስም የሚሰጣቸው አባቶች የተለዩ ናቸው። አንድም እጅግ ብዙ ትሩፋቶችን የሠሩ ናቸው። በሌላ በኩል ደግሞ በተመሳሳይ ስም ከሚጠሩ ሌሎች ቅዱሳን እንለይበታለን።

ገዳማዊ ሕይወት ጥንቱ ብሉይ ኪዳን ነው። በቀዳሚነትም በደብር ቅዱስ አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ደቂቀ ሴት እንደ ጀመሩት ይታመናል። ሕይወቱ በጐላ በተረዳ መንገድ የታየው ግን በታላቁ ጻድቅ ሄኖክ ከዚያም በቅዱሱ ካህን መልከ ጼዴቅ አማካኝነት ነው።

ቀጥሎም እነ ቅዱስ ኤልያስ ነቢይ እነ ኤልሳዕ ደቀ መዝሙሩ ኑረውበታል። በሐዲስ ኪዳን ደግሞ ሙሉ ሕይወቱን በገዳም (በበርሃ) ያሳለፈው መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቅድሚያውን ይይዛል።

ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና መድኃኒታችን ክርስቶስ በገዳመ ቆረንቶስ ለአርባ ቀናት በትሕርምት ኑሮ ገዳማዊ ሕይወትን ቀድሷል፤ አስተምሯል። በዘመነ ስብከቱም ያድርባት የነበረችው የደብረ ዘይቷ በዓቱ (ኤሌዎን ዋሻ) በራሷ ለዚህ ሕይወት ትልቅ ማሳያ ናት።

ከጌታ ዕርገት በኋላም ክርስቲያኖቹ የዓለም ሁካታ ሲሰለቻቸው አንድም በንጹሕና በተሸከፈ ልቡና ለፈጣሪያቸው መገዛትን ሲሹ ከከተማ ወጣ እያሉ ይኖሩ እንደ ነበር የታሪክ መዛግብት ያሳያሉ። አኗኗራቸውም በቡድንም በነጠላም ሊሆን ይችላል። ዋናው ነገር ግን በጾምና በጸሎት መትጋታቸው ነው። ይህም ሲያያዝ እስከ ሦስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ደረሰ። በዚህ ዘመን ግን አባ ጳውሊ የሚባል ንጹሕ ክርስቲያን ይህንን ሕይወት ወደ ሌላ ደረጃ ከፍ አደረገው። ለሰማንያ ዓመታት ሰው ሳያይ ተጋድሎ "የባሕታውያን አባት" ተባለ። ደንብ ያለው ተባሕትዎም ጀመረ።

ይህ ከሆነ ከሃያ ዓመታት በኋላ ደግሞ አባ እንጦንስ የሚባሉ ደግ ክርስቲያን ይህንን ገዳማዊ ሕይወት በሌላ መንገድ አጣፈጡት። በቅዱስ ሚካኤል አመንኳሽነት ገዳማዊ ሕይወት በምንኩስና ተቃኘ። ስለዚህም አባ እንጦንስ የመነኮሳት አባት ተባሉ።

እርሳቸውም ሕይወቱን ለማስፋፋት ከተለያዩ አሕጉር ደቀ መዛሙርትን እየተቀበሉ አመንኩሰዋል። ቅዱሳን የአባ እንጦንስ ልጆችም ወደየ ሃገራቸው ተመልሰው ሕይወቱን በተግባር አሳይተው ገዳማዊነትን አስፋፍተዋል።

አንድ ቀን ቅዱስ እንጦንስ (የመነኮሳት ሁሉ አባት) እንዲህ ሲል አሰበ። "በውኑ በበርሃ ለበርካታ ዘመናት በመኖር ከእኔ የሚቀድም (የሚበልጥ) ሰው ይኖር ይሆን?"
ይህንን ሃሳቡን ገና ሳይጨርሰው ቅዱስ ሚካኤል ወደ እርሱ ዘንድ ደረሰ።

"እንጦንስ ሆይ! ከእኔ የሚቀድም የበርሃ ሰው ይኖር ይሆን ብለህ አስበሃል። በእርግጥም ከአንተ ሃያ ዓመታትን ቀድሞ ወደ በርሃ የገባ፣ በቅድስናው ፈጣሪውን ያስደሰተ፣ ዓለም ከነ ክብሯ የእግሩን መረገጫ ያህል እንኳ የማትመጥነው በጸሎቱና በምልጇው ዓለም የምትጠበቅለት ሞገስን የተሞላ አንድ ሰው በበርሃ ስላለ ሒድና ተመልከተው።" ብሎት ተሠወረው።

ቅዱስ እንጦንስም ከሰማው ነገር የተነሳ እየተደነቀ ተነሳ። እርሱ ካለበት በርሃ በራቀ መንገድም ለቀናት ተጉዞ አንድ በዓት (ዋሻ) በር ላይ ደረሰ። በበሩ አካባቢ የሰውና የአራዊት ኮቴ ተመልክቶ በሩን ጸፋ (ቆፈቆፈ)። በውስጥ ያለው አረጋዊ ሰው ግን ትልቅ ድንጋይ ገልብጦ በሩን አጠበቀው። ለሰማንያ ዓመታት ሰውን አይቶ አያውቅምና ሰይጣን ሊያታልለኝ መጥቷል ብሎ አስቧል። ቅዱስ እንጦንስ ግን "ኃሠሥኩ እርከብ ጐድጐድኩ ይትረኃው ሊተ - ሽቻለሁና ላግኝ፤ ደጅ መትቻለሁና ይከፈትልኝ።" ሲል አሰምቶ ተናገረ።

ቅዱሱ ገዳማዊም ሰው መሆኑን ሲያውቅ በሩን ከፈተለትና ወደ ዋሻው አስገባው። መንፈሳዊ ሰላምታንም ተለዋወጡ። ሲመሽም ቅዱስ እንጦንስ ሽማግሌውን ገዳማዊ "ስምህ ማን ነው?" ቢለው "ስሜን ካላወክ ለምን መጣህ?" ሲል መለሰለት።

ያን ጊዜ ቅዱስ እንጦንስ ቀና ብሎ ሰማይን ሲመለከት ምሥጢር ተገለጠለትና "ቅዱስ ጳውሊ ሆይ! ከአንተ ጋር ያገናኘኝ ፈጣሪ ይክበር፤ ይመስገን።" ሲል ፈጣሪውን ባረከ። ቅዱስ ጳውሊም መልሶ (በጸጋ አውቆት) "አባ እንጦንስ ሆይ! እንኳን ደህና መጣህ።" አለው። ሁለቱም ደስ ብሏቸው ፈጣሪያቸውን እያመሰገኑ ተጨዋወቱ።

ቤተ ክርስቲያን ለሁሉም ዓይነት የቅድስና ሕይወት የመጀመሪያ የምትላቸው አላት። ለምሳሌ፦
የመጀመሪያው ሐዋርያ ቅዱስ እንድርያስ፣
የመጀመሪያው ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስ፣
የመጀመሪያው ባሕታዊ (ገዳማዊ) ቅዱስ ጳውሊ እና የመጀመሪያው መነኮስ ቅዱስ እንጦንስን ማንሳት እንችላለን።

ቅዱስ ጳውሊ የተወለደው በሰሜናዊ ግብጽ በእስክንድርያ ከተማ ሲሆን ዘመኑም ሦስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ነው። ወላጆቹ ባለጸጐች ነበሩ። ቅዱሱንና ታላቅ ወንድሙን አባ ጴጥሮስን ወልደዋል። ሁለቱ ክርስቲያን ወንድማማቾች ገና ወጣት ሳሉ ወላጆቻቸው ሞቱባቸው። ሃዘናቸውን ፈጽመው ሃብት ሲካፈሉ ግን መስማማት አልቻሉም።

ምክንያቱ ደግሞ ትልቁ ጴጥሮስ ደህና ደህናውን እቃ ወስዶ መናኛ መናኛውን ለትንሹ ለጳውሎስ (ጳውሊ) መስጠቱ ነበር። ስለዚህ ነገር ተካሰው ወደ ፍርድ ቤት ሲሔዱ ግን መንገድ ላይ አንድ ባለጸጋ ሙቶ ደረሱ።

ቆመው ሳሉም ቅዱስ መልአክ ሰው መስሎ ጳውሊን "ይህ ሰው ባለጸጋ ነው። በገንዘቡ የሰጠውን ፈጣሪ ሲበድልበት ኑሮ እነሆ ተሸኘ። በሰማይም አስጨናቂ ፍርድ ይጠብቀዋል።" ሲል ነገረው።

በዚያች ቅጽበት የወጣቱ ጳውሊ ሐሳብ ተለወጠ። ወደ ወንድሙ ተመልሶ "ወንድሜ ሆይ! ሁሉ ንብረት ያንተ ይሁን።" ብሎት ከአካባቢው ጠፋ። በመቃብር ሥፍራ ለሦስት ቀናት ያለ ምግብ ጸልዮ የእግዚአብሔር መልአክ ሰው ወደ ማይደርስበት በርሃ ወሰደው።

በዚያም ምንጭ ፈለቀችለት። እየጾመ ይጸልይ ይሰግድ ገባ። ሁሌ ማታ ግማሽ ሕብስት ከሰማይ እየወረደለት ቅዳሜና እሑድ መላእክት እያቆረቡት ለሰማንያ ዓመታት ኖረ። (አንዳንድ ምንጮች ግን ለዘጠና ዓመታት ይላሉ።) ከቅዱስ እንጦንስ ጋር የተገናኙትም ከዚህ በኋላ ነው።

ከቅዱስ እንጦንስ ጋር በነበራቸው የሁለት ቀናት ቆይታም ቅዱስ ጳውሊ ብዙ ትንቢቶችን ተናግሯል። በዚህች ቀን ሲያርፍም መቃብሩን አናብስቱ ቆፍረዋል። ቅዱስ እንጦንስም በክብር ቀብሮታል። ለሰማንያ ዓመታት የለበሳት የዘንባባ ልብሱም ሙት አስነስታለች።

††† ጻድቅ፣ ቡሩክ፣ ቀዳሚው ገዳማዊ፣ መላእክትን የመሰለና የባሕታውያን ሁሉ አባት ለተባለ ለቅዱስ ጳውሊ ክብር ይገባል!

††† አባ ለንጊኖስ †††

††† ጻድቁ ከኪልቅያ እስከ ሶርያ ከሶርያ እስከ ግብጽ ድረስ በተጋድሎ የተጓዙ አባት ናቸው። በአምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽም የደብረ ዝጋግ (ግብጽ፤ እስክንድርያ) አበ ምኔት ሆነው አገልግለዋል።

ሙታንን አስነስተው ሃይማኖታቸውን ጠብቀው ብዙ ተአምራትን ሠርተው በዚህች ቀን ዐርፈዋል። ከድንቅ ነገራቸው ሰይጣን የእርሳቸውን የምንኩስና ቆብ ዐይቶ ደንግጦ መሸሹን እንጠቅሳለን።
"ኀበ ኢኀሎከ ሶበ ቆብዓከ ርዕየ
ሰይጣን ተኃፊሮ እፎኑመ ጐየ።" እንዲል።
(አርኬ)

††† አምላክ በበረከታቸው ይባርከን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Feb, 14:14


የካቲት ፪ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
፩.ቅዱስ አባ ጳውሊ ገዳማዊ (የባሕታውያን ሁሉ አባት)
፪.ቅዱስ አባ ለንጊኖስ ሊቀ ምኔት (ደብረ ዝጋግ)
፫.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ
††† ወርኀዊ በዓላት
፩.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት
፪.ቅዱስ ታዴዎስ ሐዋርያ
፫.ቅዱስ ሳዊሮስ ዘአንጾኪያ (የሃይማኖት
ጠበቃ)
፬.ቅዱስ ኢዮብ ጻድቅ
፭.ቅዱስ አቤል ጻድቅ
፮.አባ ሕርያቆስ ዘሐገረ ብሕንሳ

††† "የሚበልጠውን ትንሣኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ። ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ በእስራትና በወኅኒ ተፈተኑ። በድንጋይ ተወግረው ሞቱ። ተፈተኑ፤ በመጋዝ ተሰነጠቁ፤ በሰይፍ ተገድለው ሞቱ። ሁሉን እያጡ፣ መከራን እየተቀበሉ፣ እየተጨነቁ የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ። ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና በተራራ በዋሻና በምድር ጉድጓድ ተቅበዘበዙ።" †††
(ዕብ ፲፩፥፴፭-፴፰)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

Dn Yordanos Abebe

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Feb, 14:14


✞At that moment, St. Anthony raised his head and looked up to the sky and a mystery was revealed to him and he exalted his God saying, “O Saint Paul! May God Who brought me to you be praised and honored.” And St. Paul responded (as he knew through the grace of God), “O Abba Anthony! Welcome.” Afterwards, both joyously and praising their God conversed.

✞The Church has Saints which she considers as the beginners of many types of holy lives or callings. For example we can mention
*St. Andrew the First Apostle
*St. Stephen the First Martyr
*St. Paul the First Anchorite/Hermit and
*St. Anthony the First Monk.

✞St. Paul was born in Northern Egypt in the City of Alexandria in the beginning of the 3rd century. His parents were wealthy. And they bore the Saint and his elder brother Abba Peter. The parents of both Christian brothers died while they were still young. However, after they mourned their parents, they were not able to agree while dividing the fortune [that was left].

✞And the reason was because the elder Peter took all the good stuff and gave the cheap ones to the younger Paul. And for that reason they went to court to settle matters, but on the way they saw a funeral of a wealthy man.

✞And while they stood, a holy angel in the manner of a man said to Paul, “This man was wealthy. He departed after sinning against his Creator, Who gave this wealth to him. Now severe judgment awaits him.”

✞In that instant, the thought of the young Paul changed. He turned to his brother, said, “My brother! Let all the goods be yours” and fled from the area. And after he stayed at a burial place for three days without food in prayer, the Angel of God took him to a desert where people could not reach.

✞There, a spring came forth for him. Then, he started fasting, praying and prostrating. He lived for eighty years always receiving half a piece of bread at night from heaven and being given from the Eucharist by angels on Saturdays and Sundays. (Some sources say he lived in the desert for ninety years.) And he met with St. Anthony after all these.

✞And in the two days that St. Anthony stayed with him, St. Paul spoke many prophecies. And when he departed on this day, lions dug his grave. And St. Anthony buried him with honor. And the palm fiber tunic that he wore for eighty years raised a dead man.

✞✞✞Honor is worthy to the righteous, blessed, first anchorite St. Paul who is called the Father of all the Hermits and was like the angels.

✞✞✞ Abba Longinus✞✞✞
=>The Saint was a father that travelled from Cilicia to Syria and from Syria to Egypt in spiritual strife. He had served as the Abbot of Debre (The Monastery of) Zugag (El-Zugag) in the mid of the 5th century.

✞He departed on this day after raising the dead, keeping the faith and performing numerous miracles. And from the wondrous things he performed we will mention that at one time Satan fled in fear after seeing his monastic hood (koulla/qalansuwa).

✞ “When you weren’t there, he saw your hood
And Satan fled as he was frightened”
(Arke of the Ethiopian Synaxarium)

✞✞✞ May God bless us with their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 2nd of Yekatit
1. St. Abba Paul the Anchorite (The Father of all Hermits)
2. St. Abba Longinus Abbot of the Monastery of Zugag
3. St. Thomas the Apostle

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John the Baptist
2. St. Thaddeus the Apostle
3. St. Severus of Antioch
4. St. Job the Righteous
5. St. Abel the Righteous
6. Abba Heryakos of Behensa

✞✞✞ “that they might obtain a better resurrection: And others had trial of cruel mockings and scourgings, yea, moreover of bonds and imprisonment: They were stoned, they were sawn asunder, were tempted, were slain with the sword: they wandered about in sheepskins and goatskins; being destitute, afflicted, tormented; (Of whom the world was not worthy:) they wandered in deserts, and in mountains, and in dens and caves of the earth.”✞✞✞
Heb. 11: 35-38

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Feb, 06:08


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ የካቲት ቡሩክ፥ አመ ፩

በዓለ አምላክነ መንፈስ ቅዱስ ሔር

✞ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿፻ወ፶ ቅዱሳን ሊቃውንት (ዘተጋብኡ በቁስጥንጥንያ)
✿ጢሞቴዎስ ዘአልቦ ጥሪት
✿ጎርጎርዮስ ወካልአኒሁ
✿ቄርሎስ መንፈሳዊ
✿ጻድቅ ቴዎዶስዮስ (ንጉሥ)
✿ጴጥሮስ ተፍጻሜተ ሰማዕት
✿ሲኖዳ አበ ምኔት (ዘደብረ ጽሙና)
✿እንድርያስ ጻድቅ (ዘደብረ ጽጌ)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Feb, 13:27


#Feasts of #Yekatit_1

✞✞✞On this day we commemorate the Seal of the Martyrs, St. Peter, and the 150 Fathers – the Scholars✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Peter the Martyr (the Seal of the Martyrs)✞✞✞
=>St. Stephen was the first of the Holy Martyrs and St. Peter, the Archbishop was their last [the seal of the Era].

✞This Saint is known by his epithet “The Seal of the Martyrs”. If asked how that came to be, it was as follows.

✞The Saint was from Egypt. And he lived in the 3rd century. His parents, the priest Theodore (Theodosius) and the blessed Sophia had no children. And on Hamle 5 (July 12) they beseeched God. And Sts. Peter and Paul appeared before Sophia and announced that she would bring forth a child (as it was the day of their feast). And when she gave birth, she named him “Peter” per the revelation.

✞When the Saint was seven years old; his parents gave him to the Church where he grew up in the hands of the Archbishop St. Theonas. Thence, he became learned, and was an orator and a kind person. While he served as a deacon and later a priest, after being ordained, St. Theonas passed away and St. Peter was appointed as the 17th Patriarch of Egypt.

✞And the period was a time of cruelty. And because Christians were killed where they were found and churches were burned, the Saint’s trial was much. He suffered with his flock for 14 years (some say 11) in diligence.

✞He also denounced and excommunicated Arius (who was his student). And he conversed with the Lord many times. And he performed many miracles as well. And in all those days, he never sat on his See. However, later on the cruel Emperor ordered that he be killed.

✞And because the people said “Kill us before him”, St. Peter went in hiding and gave his hands to soldiers willingly so that violence will not take place. And that night, he cried out saying that his blood be the last for the Era of Persecution. And from heaven came word that said, “Amen! Let it be!” And at that moment, he was beheaded. And the Era of Martyrs/Persecution passed.

✞✞✞Beyond reading about the Saints, one should pray by invoking their name (Exod. 32:13) and observe their commemorations by alms giving (Matt. 10:41).

✞✞✞May God bless the Month of Yekatit for us!

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 1st of Yekatit
1. The “150” Scholar Bishops who were gathered at Constantinople that denounced heretics and upheld the teachings of the Church (Ecumenical Council of Constantinople – 381 AD)
The following were present among the scholars;
*St. Gregory of Nyssa
*St. Gregory of Nazianzus
*St. Timothy the Poor (Timotheos I, the Destitute)
*St. Cyril of Jerusalem
2. St. Peter the Seal of the Martyrs (Consecration of his Church)
3. Emperor Theodosius the Great, the Righteous (Emperor of Rome)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Nativity of the Virgin Mary, our Lady
2. St. Bartholomew the Apostle
3. St. (Mar) Melki of Kuelzem (Full of Virtues)
4. St. Raguel, Archangel
5. Sts. Joachim and Anna

✞✞✞”Take heed therefore unto yourselves, and to all the flock, over the which the Holy Ghost hath made you overseers, to feed the church of God, which he hath purchased with his own blood. For I know this, that after my departing shall grievous wolves enter in among you, not sparing the flock. Also of your own selves shall men arise, speaking perverse things, to draw away disciples after them. Therefore watch, and remember, that by the space of three years I ceased not to warn every one night and day with tears.”✞✞✞
Acts 20:28-31

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Feb, 13:27


የአቡነ ኤዎስጣቴዎስ ወዳጅ፡ የእግዚአብሔር ሰው፡ ኢትዮጵያዊው ጻድቅ አቡነ እንድርያስ የካቲት1 ዕረፍታቸው ነው።

"" ከበረከቱ ይክፈለን! ""


✞✞✞Abune Endrias (Andrew) the Ethiopian✞✞✞
✞Also on this day (Yekatit 1 – February 8) is commemorated the departure of the man of God, Abune Endrias the Ethiopian, the companion of Abune Ewostatewos (Eustathius) at the age of 126 years.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Feb, 13:27


✞✞✞Abune Senoda (Shenouda)✞✞✞
=>Senoda means “Trustworthy”. The Saint was born in Gojjam from a noble family of Shewa.

✞Abune Senoda [during his ministry] has split a serpent that was worshipped at a place called Debre Tsemona adjacent to Debre Dimah (at Gojjam) into two by making the sign of the cross over it with his hand cross. Thereafter, he taught and baptized the people and built a church for them in the name of our Lady.

✞The Saint has a similar account to that of St. George the Arch-martyr (Prince of the Martyrs). Abune Senoda saved a girl like St. George that was about to be sacrificed in the wilderness to a serpent after he had killed the beast by the sign of the cross. The Emperor of the time, Hezbe Nagne (early 15th century), who had listened to the counsel of wicked men, accused the Saint with, “You say/prophesize that my throne will be given to another” and had Abba Senoda imprisoned while his hands and legs were chained. Later on, he had his hand severed. Nonetheless, the Mother of Light attached a luminous hand for the Saint.

✞The Icon that St. Luke drew, found at Gethsemane, used to appear to and converse with him. While the Emperor afflicted him much, after an angel appeared and told him the day of his departure and the Saint said farewell to his disciples, the monarch had him beheaded on Hedar 17 (November 26). And from his neck gushed water, blood and milk.

✞He was given a covenant that aids the barren.

✞Yekatit 1 (February 8) is the day of the translocation of his relics [from Hayk Island to Gojjam by Abba Makars].

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:46


ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:46


ጻድቃነ ዴጌ (የተሠወሩበት)
በረከታቸው አይለየን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:45


++"++ ቅድስት ሶፍያና 3ቱ ሰማዕታት ልጆቿ (ዺስጢስ አላዺስና አጋዺስ) ++"++

=>+"+ ለእናንተም ጠጉርን በመሸረብና ወርቅን በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጐናጸፍ በውጭ የሆነ ሽልማት አይሁንላችሁ:: ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ:: +"+ (1ዼጥ. 3:3)

   <ወስብሐት ለእግዚአብሔር>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:45


አምስቱ ደናግል ሰማዕታት (ጤቅላ: ማርያ: ማርታ: አበያ: ዓመታ)

<<በረከታቸው ይደርብን።>>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:45


ገሃነመ እሳትን ስናስብ፦

"እመትለድ እምየ፥ ኪያየ ጸኒሳ፤
ተአጽዎ ማኅጸን እምሔሳ፤
ወከዊነ ጾም እምከርሣ፤
መንገለ ቤትክሙ ጻድቃን፥ ፍዳ አእጋርየ ጌሣ፤
ስረዩ ኃጢአትየ፥ ወዘገበርኩ አበሳ፤
እስመ እምኔየ ይሔይስ እንስሳ!" (መልክአ ጻድቃን ዘዴጌ)

ትርጉም፦
እናቴ ጸንሳ፥ እኔን ከምትወልድስ፥ ማኅጸንዋ ጾመኛ በሆነ፥ በተዘጋም በተሻለ ነበር!
ግን፦
የዴጌ ጻድቃን እግሮቼ ወደ መቅደሳችሁ ለሔደበት ፈንታ፤
ኃጢአቴንና በደሌን ይቅር በሉኝ፤
ከእኔ እንስሳ ይሻላልና!

እንኳን አደረሰን!

(ናርጋ ቅድስት ሥላሴ - ጣና)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:45


ቅድስት ኦርኒ ሰማዕት


+በ5 ነገሥታት እጅ የተሰቃየች :

+የሐዋርያው ጢሞቴዎስ ተከታይና ወደ ብሔረ ሕያዋን የተነጠቀች እናት)

<<በረከቷ በዝቶ ይደርብን።>>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:45


† እንኳን ለቅዱሳት አንስት ሶፍያ ወአዋልዲሃ: ኦርኒ ወማኅበራኒሃ እና ለሊቁ ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †

† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †

† ቅድስት ሶፍያና ልጆቿ †

† በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ታዋቂ ከሆኑ የእናቶቻችን ስሞች "ሶፍያ" ቀዳሚው ነው:: ቃሉ በጥሬው ሲተረጐም "ጥበብ (ጥበበ ክርስቶስ) Wisdom of God" ማለት ነው:: ከጻድቃንና ከሰማዕታት ወገን በዚህ ስም የተጠሩ እናቶች አሉ::

ከእነዚህ መካከል አንዷ የሆነችው በዕለቱ የምናስባት እናት ቁጥሯ ከሰማዕታት ነው:: ዋናው ዘመነ ሰማዕታት ከመጀመሩ በፊት የነበረችው ቅድስት ሶፍያ ከሕግ ትዳር 3 ሴቶች ልጆችን አፍርታለች::

ስማቸውንም:- ጲስጢስ (ሃይማኖት) : አላጲስ (ተስፋ) : አጋጲስ (ፍቅር) ስትል ሰይማቸዋለች:: እንደሚገባም በሥርዓቱ አሳድጋ እድሜአቸው 9 : 10 እና 12 ሲደርስ ለሰማያዊ ሙሽርነት አጭታቸዋለች::

በዘመኑ "ክርስቶስን ካዱ" የሚል መሪ ተነስቶ ነበርና ቅዱሳቱ በመድኃኒታችን አምነው : ጣዖትን ዘልፈው አንገታቸውን ሰጥተዋል:: ክብረ ሰማዕትን : ሃገረ ክርስቶስንም ወርሰዋል::

††† ቅድስት ኦርኒ ሰማዕት †††

††† "ኦርኒ" ማለት በምሥራቃውያን ልሳን "ሰላም" ማለት ነው:: ቅድስቲቱ አርበኛ የዘመነ ሐዋርያት የቤተ ክርስቲያን ፍሬ ስትሆን ተወልዳ ያደገችውም በቀድሞው የሮም ግዛት ውስጥ ነው::

ምንም ዛሬ ያለ ትውልድ ቢዘነጋት ቅድስት ኦርኒ ተወዳዳሪ የሌላት ሰማዕት : ሐዋርያዊት : ድንግል ናት:: እርሷ ውበቷን : ንግሥናዋን : ክብሯን : ሃብቷን : ወጣትነቷንና ያላትን ሁሉ ስለ ፍቅረ ክርስቶስ ሰውታለችና ክብርት ናት::

በ1ኛው መቶ ክ/ዘመን መጨረሻ አካባቢ ከሮም ቤተ መንግስት የተወለደችው ቅድስት ኦርኒ እስከ ወጣትነቷ ድረስ ክርስቶስን ልታውቀው አልተቻላትም ነበር:: ምክንያቱ ደግሞ ንጉሡ አባቷ ጣዖትን ማምለኩ ነበር::

ንግሥት እናቷ ምንም ክርስቲያን ብትሆንም ስለ ክርስትና ልትነግራት አልደፈረችም:: ይህን ብታደርግ የሚደርስባትን መከራ ታውቃለችና:: ግን ደግሞ ውስጥ ውስጡን ትጸልይላት ነበርና ፈጣሪ መንገዱን ሊከፍት ጀመረ::

መምለኬ ጣዖት አባቷ ሰው እንዳያያት ቤተ መንግስት ሠርቶ : 12 ሞግዚቶችን መድቦ ጣዖት ከፊቷ አቁሞ ለዘመናት ዘጋት:: የሚገርመው ግን መልኳን እንዳያይ በበር ሆኖ የሚያስተምራት ፈላስፋ ተቀጥሮ ነበርና የዚህ ሰው ማንነቱ ነው::

መምለኬ ክርስቶስ ደግ ሰው ነበርና ፈሊጥን ይሻላት ገባ:: በዚህ መካከል ቅድስት ኦርኒ ራዕይን ታያለች:: የቤቷ መስኮቶች ተከፍተው ሳሉ በስተምሥራቅ ነጭ ርግብ : የዘይት (የወይራ) ዝንጣፊ ይዛ ገብታ : ከማዕዷ ላይ ጥላው ወጣች::

እርሷን ተከትሎ ቁራ በምዕራብ ገባ:: እባቡን ማዕዷ ላይ ጣለው:: በ3ኛው ደግሞ ንስር ገብቶ አክሊል ትቶላት ወጣ:: ቅድስቲቱም እየገረማት አረጋዊ መምህሯን "ተርጉምልኝ" አለችው::

††† እርሱም:-
"•ርግብ=ጥበብ (መንፈስ ቅዱስ)
•ዘይት=ጥምቀት
•ቁራ=ክፉ ንጉሥ
•እባብ=መከራ
•ንስር=ድል ነሺነት (ልዑላዊነት)
•አክሊልም=ክብረ ሰማዕታት ነው" ብሎ ተርጉሞ : ክርስቲያን ሆና ይህ ሁሉ እንደሚደረግ ነግሮ ተሰናበታት::

እርሷም ስትጸልይ ቅዱስ መልአክ ተገልጦ አጽናናት:: ያጠምቃትና ያስተምራት ዘንድም ሐዋርያው ቅዱስ ጢሞቴዎስን ልኮላታል:: ሐዋርያውም የቤተ መንግስቱን ግድግዳ ሰንጥቆ ገብቶ : ለሰማያዊ ሙሽርነት የሚያበቃ ትምህርትና ጥምቀትን ሰጥቷት ሔዷል::

ቅድስት ኦርኒም የአባቷን ጣዖታት ቀጥቅጣ ሰብራ ከአባቷ ጋር ተጣላች:: እርሱም "እገድላታለሁ" ብሎ በእንስሳት ጅራት ላይ ጸጉሯን ሲያስር እንስሶቹ ደንብረው : እጁን ገንጥለው መሬት ላይ ጥለው ገደሉት:: ቅድስት ኦርኒ ግን ጸሎት አድርሳ አባቷን ከሞት አስነሳችው:: እጁንም ቀጠለችለት::

በዚህ ምክንያት በዚያች ዕለት ብቻ አባቷና 30,000 የከተማው አሕዛብ አምነው ተጠምቀዋል:: ቅድስት ኦርኒ ግን ኃይለ መንፈስ ቅዱስ ታጥቃ ክርስትናን ሰበከች:: ብዙም ተሰቃየች:: ንጉሡ ዳኬዎስ : ልጁና ሌሎች 2 ያህል ነገሥታት በእሳት : በአራዊት : በግርፋትና በጦር ፈትነዋታል::

እርሷ ግን ሁሉን በኃይለ ክርስቶስ ድል ነስታለች:: ሙታም የተነሳችበት ጊዜ አለ:: በመጨረሻም በዚህች ቀን ወደ ሰማያዊ ርስት (ገነት) ተመስጣለች:: በዘመነ ስብከቷ ካሳመነቻቸው ባሻገር 130,000 የሚያህሉ ሰዎች ለሰማዕትነት እንዲበቁም ምክንያት ሆናለች::

††† ቅዱስ ጐርጐርዮስ ታኦሎጐስ †††

††† ቅዱሱ:-
•የዘመነ ሊቃውንት ፍሬ:
•የእንዚናዙ ኤጲስ ቆጶስ:
•የቁስጥንጥንያ ፓትርያርክ:
•የጉባዔ ቁስጥንጥንያ (በ381 ዓ/ም) 3ኛ ሊቀ መንበር:
•ባለ ብዙ ድርሳን:
•የቂሣርያ (ቀጰዶቅያ) ኮከብ:
•ብሩህ ገዳማዊ:
•መልካም እረኛ የነበረ አባት ነው::
መጽሐፈ ቅዳሴውን ጨምሮ በጻፋቸው ብዙ መጻሕፍትና በስብከቱ ከሊቃውንት ወገን "ታኦ(ዎ)ሎጐስ" ተብሎ የተጠራ እርሱ ብቻ ነው:: ትርጉሙም በግዕዙ "ነባቤ መለኮት" ማለት ነው:: በአማርኛም "አንድነትን : ሦስትነትን የተናገረ (ያመሠጠረ) እንደ ማለት ነው:: ቅዱሱ ዛሬ ዕረፍቱ ነው::

††† አምላከ ቅዱሳን ከበረከታቸው ይክፈለን፡፡
በመጽናታቸውም ያጽናን፡፡

††† እንዲህ ኃጢአታችን ጽዋዑን ሞልቶ በተረፈበት በዚህ ዘመን አንዲት ሰዓትም ውድ የሆነች የንስሃ ዕድሜ ናት:: እግዚአብሔር ግን ደግ ነውና ይሔው ጥርን አስፈጸመን:: ባይገባን ነው እንጂ በዚሕች ወር ውስጥ ሚሊየኖች በደዌ የአልጋ ቁራኛ ሁነዋል::

ሚሊየኖችም ለንስሃ ሳይበቁ እንዲሁ አንቀላፍተዋል (ሙተዋል):: እስኪ እርሱ አምላካችን ቀሪውን ዘመን ደግሞ ለንስሃና ለመልካም ሥራ ባርኮ ይስጠን::

††† ወርኀ ጥርን በቸር ያስፈፀመ አምላከ ቅዱሳን ወርኀ የካቲትን እንዲባርክልን እንለምነው::

††† ጥር 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅድስት ሶፍያና ሦስቱ ሰማዕታት ልጆቿ (ጲስጢስ አላጲስና አጋጲስ)
2.ቅድስት ኦርኒ ሰማዕት ( (በ5 ነገሥታት እጅ የተሰቃየች : የሐዋርያው ጢሞቴዎስ ተከታይና ወደ ብሔረ ሕያዋን የተነጠቀች እናት)
3.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት
4.አባ አክርስጥሮስ
5.አምስቱ ደናግል ሰማዕታት (ጤቅላ: ማርያ: ማርታ: አበያ: ዓመታ)
6.ጻድቃነ ዴጌ (የተሠወሩበት)
7.አባ ሚናስ ሊቀ ጳጳሳት
8."130,000" ሰማዕታት (የቅድስት ኦርኒ ማኅበር)

††† ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ
2.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት
3.አባ ሣሉሲ ክቡር

††† "ለእናንተም ጠጉርን በመሸረብና ወርቅን በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጐናጸፍ በውጭ የሆነ ሽልማት አይሁንላችሁ:: ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ::" †††
(፩ጴጥ. ፫፥፫)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:45


✞Because of this, on that day only, her father and 30,000 gentiles believed and were baptized. And St. Irene by the power of the Holy Spirit preached Christianity. And she was tortured much. The Emperor Decius, his son and 2 other kings tried her with fire, beasts, lashings, and spears.

✞Nevertheless, she was victorious over all by the power of Christ. There was even a time when she died and was raised. And finally, on this day, she was caught up into the Heavenly Inheritance (Paradise). During her ministry in addition to those she converted, she enabled and was the reason for 130,000 people to become martyrs.

✞✞✞Saint Gregory the Theologian✞✞✞
=>The Saint
*was the fruit of the Era of the Scholars
*was the Bishop of Nazianzus
*was the Patriarch of Constantinople
*was the 3rd chair of the Ecumenical Council of Constantinople
*had written many works
*was the star of Cappadocia, Caesarea
*was a luminous monastic
*and was a father who was a good shepherd.

✞Because of the numerous sermons he delivered and books he wrote including his anaphora, he is the only one from the scholars that is called “The Theologian”. And it means “the one who speaks about God” which also means “he who spoke about the oneness and threeness of God”. Today is commemorated the Saint’s departure.

✞✞✞ May the God of the Saints grant us from their blessings and may He strengthen us by their steadfastness.

✞✞✞In this era, when sin has filled the cup and is pouring out, even an hour is a precious time for repentance. And as God is gracious, he has helped us complete the Month of Tir. We are not insightful but during this month millions have been hospitalized. And millions have passed away without repentance. May our God bless and grant us the rest of the time for repentance and doing good deeds.

✞✞✞Let us beseech the God of the Saints, who has enabled us to complete the Month of Tir, so that He would bless the Month of Yekatit.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 30th of Tir
1. St. Sophia and her three daughters (Pistis, Alapis/Helpis, and Agapis/Agape)
2. St. Irene the Martyr (Tortured by the hands of 5 kings, who was the follower of the Apostle Timothy and the one who was caught up to the Realm of the Living)
3. St. Gregory the Theologian
4. Abba Akresteros (Christopher)
5. The Five Virgin Martyrs (Thecla, Maria, Matha, Abeya and Ameta)
6. The Righteous of Dege (The day they became invisible)
7. Abba Minas the Archbishop
8. The 130,000 Martyrs (Followers of St. Irene)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Mark the Apostle
2. St. John the Baptist
3. Abba Salusi the Honorable

✞✞✞ “Whose adorning let it not be that outward adorning of plaiting the hair, and of wearing of gold, or of putting on of apparel; But let it be the hidden man of the heart, in that which is not corruptible, even the ornament of a meek and quiet spirit, which is in the sight of God of great price.”✞✞✞
1 Pet. 3:3-4

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 12:45


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Tir_30

✞✞✞On this day we commemorate Saint Sophia and her daughters, Saint Irene and her followers and the scholar Saint Gregory the Theologian✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Sophia and Her Children, ✞✞✞
=>The name Sophia takes precedence from the names of Holy Mothers who were known in Church history. The word literally means “The Wisdom of God/Christ”. There were also mothers that were called by this name during the Eras of the Saints and the Martyrs/Persecution.

✞And she whom we commemorate today is one of these saints called by this name [Sophia]. The Saint is counted with the martyrs. St. Sophia who lived before the Era of Persecution began, bore 3 daughters from her lawful marriage.

✞And she named them as Pistis [Faith], Alapis (Helpis [Hope]) and Agapis (Agape [Love]). She raised them well and when they reached the ages of 9, 10, and 12, she betrothed them for the heavenly bridal.

✞During their time, because a leader that said “Denounce Christ” rose, the Saints, believing in their Savior, rebuked the idols and gave their necks [to be beheaded]. And they inherited the glory of the martyrs and the Kingdom of Christ.

✞✞✞Saint Irene the Martyr✞✞✞
=>Irene, in the language of the Easterners, means “Peace”. This holy fighter was the fruit of the Church in the Apostolic Age. She was born and raised in the old Roman Empire.

✞Even though she has been forgotten by today’s generation, St. Irene is an unparalleled martyr, apostolic and virgin. She is honored since she has shunned her beauty, princess-hood, glory, wealth, youthfulness, and all that she had for the love of Christ.
✞St. Irene, who was born at the end of the 1st century from a royal lineage, from the day of her birth did not know about Christianity. And the reason was because her father was an idol worshipper.

✞Even though her queen mother was a Christian, she did not dare to teach her about Christianity. And that was because she knew what would happen to her if she taught her. However, in her heart, she used to pray for her thus God started opening ways.

✞Her idol worshipping father so that she would not be seen by anyone built a castle for her, placed 12 maidens and an idol before her and left her for years gated. What was amazing was the identity of the philosopher who was hired to teach her from the gate through an opening, as she was not supposed to be seen.

✞He was a kind man who worshipped Christ and sought ways [to help her know Christ]. While he did that, St. Irene saw a revelation.

✞While her castle’s windows were open, from the eastern window entered a white dove with an olive branch [in its bill] and placed it on the table and left.

✞Following it, a raven holding a snake [in its rostrum] came through the western window and went out after laying it on the table.

✞And the third time an eagle entered holding a crown and placed it on the table and left. And St. Irene wondering about the vision asked her teacher, “Interpret it for me.”

✞And he interpreted for her that
*the dove = the Holy Spirit (Faith)
*the olive branch = baptism (Myron/Myrrh)
*the raven = wicked king(s)
*the snake = tribulation
*the eagle = triumph and
*the crown = the glory of martyrdom. Then he added that all these would come to fruition after she becomes a Christian.

✞Thereafter, when she prayed, a holy angel appeared and consoled her. And he sent her the Apostle St. Timothy to teach and baptize her. And the Apostle entered the castle through the wall (as the Lord had entered through closed doors), taught her that which could enable her to become a heavenly bride, then baptized her and left.

✞After that, St. Irene wrecked and shattered her father’s idols and she quarreled with him. And when he said, “I will kill her” and tried to tie her hair to the tail of horses, they were startled, detached his arm, threw him to the floor and killed him. However, St. Irene prayed and raised her father from death. And she reattached his arm.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Feb, 11:46


ዝም ዋሻ
እንኳን አደረሰን

ዛቲ ይእቲ ደብረ ጽላልሽ መካነ ልደቶሙ ወዕረፍቶሙ ለከዋክብት ብሩሃን

=>ይህ አቡነ ታዴዎስና የፈጠጋሩ አቡነ ማትያስ በዘማ ሴት (የንጉሥ ሚስት) የተወረወሩበትና ለክብር የበቁበት ገደል (ቅዱስ ሥፍራ) ነው፡፡

=>ይሔው እግዚአብሔር ሲፈቅድ  ከደጃቸው ደረስን፡፡ የዕረፍታቸው (የሰማዕትነት ዕለታቸው)፡፡

=>ይህ ቅዱስ ሥፍራ ግን ኮከበ ከዋክብት #አቡነ ተክለሃይማኖትን ጨምሮ አእላፍ ቅዱሳን የተወለዱበት ነውና ክብሩ ድንቅ ነው!

"" ከጻድቃኑ በረከትን ያሳትፈን! ለእግዚአብሔርም ክብር ምስጋና ይሁንና! ""
Dn Yordanos
ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር

በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

02 Feb, 06:07


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ጥር ቡሩክ፥ አመ ፳ወ፭

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿መርቆሬዎስ ዘሮሜ (ገባሬ ተአምራት)
✿ባስልዮስ ወጎርጎርዮስ
✿ስብስትያኖስ ሰማዕት (ዘሮሜ)
✿ብጹዓዊ ጴጥሮስ (ዘሤጠ ርዕሶ)
✿ሕጻን ሞዐ ጻድቅ (ዘደብረ ሊባኖስ)
✿አስኪላ ገዳማዊ (ወሰማዕት)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Feb, 14:59


"" ስንክሳር - ጥር ፳፭/25 ""

❖በዓለ ቅዱሳን መርቆሬዎስ ፥ ወስብስትያኖስ፥ ወጴጥሮስ

(ጥር 24 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Feb, 14:57


Feasts of Tir 25

✞✞✞On this day we commemorate the annual feast of the Miracle performed by the Great Martyr St. Mercurius (Philopater)✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Mercurius the Great✞✞✞
=>As the biggest price that can be paid for Christianity is martyrdom, the Church has a special honor for her witnesses, the martyrs. As a star is greater than a star, from martyrs those like St. George and St. Mercurius have higher honors.

✞The scholars describe St. Mercurius most of the time as “the Second Arch-Martyr”. If asked about his story, it is as follows.

✞At the end of the 2nd century, there was a man named Yares who lived with his wife and father in one of the provinces of the Roman Empire (in Aslet/Eskentos). Even though his wife was beautiful and he was a kind man, they worshipped idols.

✞One day, Yares left his wife at home and went to hunt with his father. And as usual they set a trap and hid. When they heard the bell, thinking that they caught an animal they run. But they were shocked by what they saw and froze. 2 creatures with dog like appearances, Cynocephali, were caught.

✞This creatures were people. But with an unfortunate incident it is believed that they became like this. But they were huge with a dog like appearance above their necks, midriffs like humans, knees were like a lion and their lower legs were like searing bronze.

✞This creatures can’t be handled by an earthly creature but a heavenly one. It is said that they even reaped apart lions and tigers like pieces of cloth. As their eyes seemed to be blazing (on fire) no one could see them directly. Only their God, Who created them, knows their mystery.

✞Coming back to what we have started, Yares and his father after seeing them fell down in shock. The Cynocephali immediately dismantled the iron trap like a tread and the father. But when they tried to eat Yares, a holy angel descended and stopped them with a fiery sword.

✞He said, “There is a holy fruit that will come from him. Don’t touch him.” Immediately, he stopped their aggressiveness. Then, both went before Yares and bowed before him. And Yares took them to his home, hid them and told his wife all what had happened.

✞A bit later, his wife conceived and bore a child. And they named their child Philopater which means “Lover of the Father”. Then, Yares took his wife, his son and the creatures to church and was baptized.

✞ Then the priests named him “Noah”, his wife “Ark” (Saphina) and their son “Mercurius”. Mercurius means “Christodoulos-servant of Christ”.

✞Then they raised their son Mercurius while they joyously worshipped Christ and while they gave to the needy. But because the governor heard about the creatures, he said to Noah “Bring them”. And because Noah prayed and they returned to their former might and appearance many gentiles died in shock.

✞And because the governor was scared, he made Noah an officer in the army. And during war because the might and appearance of the creatures showed, he never lost. But one day the governor deceived the 2 Cynocephali and took them. And when he tried to make them renounce their faith, because they said “No”, one was killed and the other escaped.

✞And during that time Noah was captured in battle. And because the governor said let me marry you to Ark, she fled with her 5 year old child St. Mercurius. And while in flight she saw her husband Noah.

✞Even though she knew him, he had forgotten her. But later because he was able to remember by the child Mercurius, they were joyous. And while they were there around Rome, the other Cynocephaly came and met them. And because of it, he was also appointed as an officer in the land of exile.

✞There, Noah built a church, made his home a hostel for the destitute and he lived for years. And when St. Mercurius was a young man, his parents Noah and Ark passed away. And while he lived in prayer and fasting with the Cynocephaly, they made him an officer in place of his father.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Feb, 14:57


✞And he became very powerful at war, was loved by the people and became a man of prayer and fasting. And at that time because Decius the Emperor had renounced Christ, death was decreed upon the faithful. And also because the Berbers had declared war on the Roman Empire Decius and St. Mercurius went out for war.

✞But when the Emperor saw the Berbers were as numerous as the sand, he was afraid. And when St. Mercurius prayed during the night as the battle was postponed for the next day, St. Gabriel descended and gave him his sword (that’s why he is called Abu-Seifein - the holder of two swords).

✞And the next day when they (the officers) asked, “What should we do?”, St. Mercurius responded saying, “I am a servant of Christ, I alone will stand before them”, they all laughed.

✞But he went up his black horse (which grew up with him) and said to the Berbers “You should not do battle but go in peace”. They also laughed at him. And at that instant, after praying, when he pulled out the angel’s sword, many fell. Not even one was left to deliver the news.

✞And when the news was heard in Rome, a great jubilation took place. But because the apostate Emperor, Decius, said “Victory was of the idols like Apollo”, St Mercurius spent the night in sadness.

✞And on the 3rd day, an order came to him from the Emperor that said, “Sacrifice to the idols”. But the Saint went to the square and took off his honorary clothing and gild and threw it before the Emperor.

✞Saying, ”My honor is Christ. May your property be for your demise”, he rebuked the Emperor in public. Then, Decius in anger got fire lit and ordered for a hot iron bed and placed St. Mercurius on it.

✞And as if that was not enough, when soldiers beat him taking turns, his blood flowed and extinguished the fire. And because of that the scholars say,
“They, who were of accursed, lit fire upon thee
And blood came forth from thy flogged body
And it quenched the flame as rain that was heavy”

✞Then, they took him to prison and threw him in. And so the Saint forsakes Christ, the Emperor tortured him with hunger, lashings, fire and blades. But finally he sent him to Asia in order that they kill him after afflicting him. And there, they tormented him much and beheaded him on Hedar 25 (December 4).

✞And after he was martyred, his blessed horse preached for years. And it destroyed heathens with fire that came out of its mouth. It is believed that the Mighty Martyr St. Mercurius was born in 200 AD, started enduring tortures from 220 AD and was martyred in 225 AD.

✞The Martyr, on this day, is commemorated for slaying the Emperor Julian the Apostate who used to torture and kill Christians in the 4th century.

The Saint’s honor is great!

✞✞✞ May the God of St. Mercurius safeguard us by his covenant and may He not displace us from his inheritance. And may He grant us from his blessing. And may the good God give us years for repentance and joy.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 25th of Tir
1. St. Mercurius the Martyr of Rome
2. Sts. Basil and Gregory
3. Blessed Abba Peter the Ascetic (one who sold himself to give alms)
4. St. Sebastianus the Martyr
5. St. Askala the Martyr

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Abakragoun Martyr
2. St. Domadius El-Souriani (The Syrian)
3. St. Thecla Apostolic
4. Abune Abib (Abba Bula)
5. St. Abba Abu Fana the Righteous

✞✞✞ “and others were tortured, not accepting deliverance; that they might obtain a better resurrection: And others had trial of cruel mockings and scourgings, yea, moreover of bonds and imprisonment: They were stoned, they were sawn asunder, were tempted, were slain with the sword: they wandered about in sheepskins and goatskins; being destitute, afflicted, tormented; Of whom the world was not worthy”✞✞✞
Heb. 11:35-38

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Feb, 14:57


††† ጥር 25 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ መርቆሬዎስ ሰማዕተ ሮሜ
2.ቅዱሳን ባስልዮስና ጎርጎርዮስ
3.ብፁዕ አባ ዼጥሮስ ጽሙድ (ለምጽዋት ራሱን የሸጠ አባት)
4.ቅዱስ ሰብስትያኖስ ሰማዕት
5.ቅዱስ አስኪላ ሰማዕት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ አበከረዙን ሰማዕት
2.ቅዱስ ዱማድዮስ ሶርያዊ
3.ቅድስት ቴክላ ሐዋርያዊት
4.አቡነ አቢብ
5.አባ አቡፋና

††† "የሚበልጠውን ትንሳኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ:: ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ በእስራትና በወኅኒ ተፈተኑ:: በድንጋይ ተወግረው ሞቱ:: ተፈተኑ: በመጋዝ ተሰነጠቁ: በሰይፍ ተገድለው ሞቱ:: ሁሉን እያጡ: መከራን እየተቀበሉ: እየተጨነቁ: የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ:: ዓለም አልተገባቸውምና . . . " †††
(ዕብ. 11:35)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Feb, 14:57


† እንኳን ለታላቁ ሰማዕት ቅዱስ መርቆሬዎስ (ፒሉፓዴር) ዓመታዊ የተአምር በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †

† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †

† ቅዱስ መርቆሬዎስ ኃያል †

† ለክርስትና ሃይማኖት የሚከፈል ትልቁ ዋጋ ሰማዕትነት ነውና ቤተ ክርስቲያን ለምስክሮቿ ሰማዕታት ልዩ ክብር አላት:: ከኮከብ ኮከብ እንዲበልጥ ሁሉ ከሰማዕታትም ቅዱስ ጊዮርጊስን እና ቅዱስ መርቆሬዎስን የመሰሉት ደግሞ ክብራቸው በእጅጉ የላቀ ነው::

ቅዱስ መርቆሬዎስን ብዙ ጊዜ ሊቃውንት "ካልዕ (ሁለተኛው) ሊቀ ሰማዕታት" ሲሉ ይገልጹታል:: ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
በ2ኛው መቶ ክ/ዘመን መጨረሻ አካባቢ ከሮም ግዛቶች በአንዱ (አስሌጥ) ከአባቱና ከሚስቱ ጋር የሚኖር "አሮስ" የሚሉት ሰው ይኖር ነበር:: ሚስቱ ደም ግባት የሠመረላት: እርሱም ደግነት ያለው ሰው ቢሆኑም የሚያመልኩት ግን ጣዖትን ነበር::

አንድ ቀን አሮስ ሚስቱን ከቤት ትቶ ለአደን ከአባቱ ጋር ወጣ:: እንደ ልማዳቸው ወጥመዱን አስተካክለው ተደበቁ:: የወጥመዱ ደወል ሲያቃጭል: "እንስሳ ተያዘልን" ብለው ሲሯሯጡ ዐይናቸው ያየው ነገር በድንጋጤ እንዲፈዙ አደረጋቸው:: 2 ገጻተ ከለባት በወጥመዱ ውስጥ ተይዘው ነበር::

እነዚህ ፍጡራን ሰዎች ናቸው:: ግን ባልታወቀ የተፈጥሮ አጋጣሚ እንደዚህ እንደ ሆኑ ይታመናል:: ግን እጅግ ግዙፍ: ከአንገታቸው በላይ እንደ ውሻ: ወገባቸው እንደ ሰው: ጉልበታቸው እንደ አንበሳ ሲሆን ታችኛው እግራቸው የጋለ የናስ ብረት ነው የሚመስል::

እነዚህን ፍጡራን ሰማያዊ ካልሆነ ምድራዊ ፍጡር አይችላቸውም:: አንበሳና ነብርን እንኩዋ እንደ ጨርቅ በጣጥሰው ይጥሏቸው እንደ ነበር ይነገራል:: ዐይናቸው እንደ እሳት ይነድ ስለ ነበር ማንም ትክ ብሎ ሊያያቸው አይችልም:: ምሥጢራቸውን ግን የሚያውቀው የፈጠራቸው አምላክ ነው::

ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስና:- አሮስና አባቱ ባዩአቸው ጊዜ ደንግጠው ወደቁ:: ገጻተ ከለባቱ የብረት ወጥመዱን እንደ ክር በጣጥሰው የአሮስን አባት በቅጽበት በሉት:: አሮስን ሊበሉት ሲሉ ግን ድንገት ቅዱስ መልአክ ወርዶ በእሳት ሰይፍ አጠራቸው::

"ከእርሱ የሚወጣ ቅዱስ ፍሬ አለና እንዳትነኩት" አላቸው:: ወዲያውም መልአኩ ያንን ኃይለኝነታቸውን አጠፋው:: በዚህ ጊዜ 2ቱም ወደ አሮስ ሒደው ሰገዱለት:: አሮስም ወደ ቤቱ ወስዶም ደበቃቸውና የሆነውን ሁሉ ለሚስቱ ነገራት::

ጥቂት ቆይታም ጸንሳ ወለደች:: ልጃቸውን ፒሉፓዴር (ፒሉፓተር) ሲሉ ስም አወጡለት:: ትርጉሙም "መፍቀሬ አብ - የአብ ወዳጅ" ማለት ነው:: ከዚያም አሮስ ሚስቱን : ልጁንና 2ቱን ገጻተ ከለባት ይዞ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሒዶ ተጠመቀ::

አበው ካህናት እሱን "ኖኅ" : ሚስቱን "ታቦት" : ልጁን ደግሞ "መርቆሬዎስ" ሲሉ ሰየሟቸው:: መርቆሬዎስ ማለትም "ገብረ ኢየሱስ ክርስቶስ - የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ" እንደ ማለት ነው::

ከዚያም ደስ እያላቸው: ክርስቶስን እያመለኩ: ነዳያንን እያሰቡ: ልጃቸውን መርቆሬዎስን አሳደጉ:: ነገር ግን የገጻተ ከለባት ወሬ በመሰማቱ ንጉሡ "ካላመጣሃቸው" አለው:: ኖኅ ጸልዮ ወደ ኃይለኝነታቸው መልሷቸው ስለነበር ፊታቸው ገና ሲገለጥ ብዙ አሕዛብ በድንጋጤ ሞቱ::

ንጉሡም ስለ ፈራ ኖኅን የጦር መኮንን አደረገው:: በጦርነት ጊዜም ገጻተ ከለባቱ ኃይላቸው ስለሚመለስ ተሸንፎ አያውቅም ነበር:: አንድ ጊዜ ግን 2ቱን ገጻተ ከለባት ንጉሡ አታሎ ወሰዳቸው:: ሃይማኖታቸውን ሊያስክዳቸው ሲል "እንቢ" በማለታቸው አንዱ ሲገደል ሌላኛው አምልጦ ጠፋ::

በዚያ ወራትም ኖኅ ለጦርነት ወጥቶ ተማረከ:: ንጉሡ ደግሞ ታቦትን "ላግባሽ" ስላላት የ5 ዓመት ልጇን ቅዱስ መርቆሬዎስን ይዛ ተሰደደች:: በስደት ጥቂት እንደ ቆየች ግን ባሏን ኖኅን አየችው::

እርሷ ብታውቀውም እርሱ ዘንግቷት ነበር:: በሁዋላ ግን በሕጻኑ መርቆሬዎስ አማካኝነት ማስታወስ በመቻሉ ደስ አላቸው:: በዚያው በሮም ዙሪያ ሳሉም አንዱ ገጸ ከልብ መጥቶ አገኛቸው:: በዚህም ምክንያት በስደት ሃገርም መኮንን ሆኖ ተሾመ::

በዚያም ቤተ ክርስቲያንን አንጾ: ቤቱን ቤተ ነዳያን አድርጐ ኖኅ ለዓመታት ኖረ:: ቅዱስ መርቆሬዎስ ወጣት ሲሆንም ወላጆቹ ታቦትና ኖኅ ዐረፉ:: እርሱ ከባልንጀራው ገጸ ከልብ ጋር ሆኖ በጾምና ጸሎት ሲኖር ስለ አባቱ ፈንታ የጦር መሪ አደረጉት::

በጦርነትም እጅግ ኃያል: በሰው ዘንድም ፍጹም ተወዳጅ: የጾምና የጸሎት ሰው ሆነ:: ያን ጊዜ ግን ዳክዮስ ንጉሡ ክርስቶስን በመካዱ ምዕመናን ላይ ሞት ታወጀ:: በጊዜው ደግሞ የበርበር ሰዎች በሮም መንግስት ላይ ጦርነትን በማንሳታቸው ዳኬዎስና ቅዱስ መርቆሬዎስ ለጦርነት ወጡ::

ነገር ግን በርበሮች እንደ አሸዋ ፈሰው ብዛታቸውን ሲያይ ንጉሡ ደነገጠ:: ለማግስቱ ቀጠሮ ተይዞ ቅዱስ መርቆሬዎስ ሲጸልይ ቅዱስ ገብርኤል ወርዶ ሰይፍ ሰጠው::

በማግስቱም "ምን ይሻላል?" ሲባል ቅዱስ መርቆሬዎስ "እኔ የክርስቶስ ባሪያ ነኝና ብቻየን እቋቋማቸዋለሁ" ቢል ሳቁበት::

እርሱ ግን በጥቁር ፈረሱ (አብሮት ያደገ ነው) ተጭኖ በርበሮችን "ጠብ ይቅርባችሁ: በሰላም ሒዱ" ቢላቸው ተሳለቁበት:: ያን ጊዜም ጸሎት አድርሶ የመልአኩን ሰይፍ ሲመዘው ብዙዎቹ ወደቁ:: ከበርበሮችም ለወሬ ነጋሪነት እንኩዋ የተረፈ አልነበረም::

ነገሩ በሮም ሲሰማ ታላቅ ሐሴት ሆነ:: ዳሩ ግን ከሃዲው ዳኬዎስ "ድሉ የጣዖቶቼ የነ አዽሎን ነው" በማለቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ ሲያዝን አደረ::

በ3ኛው ቀንም "ለጣዖት ሠዋ" የሚል ትዕዛዝ ከንጉሡ ዘንድ መጣ:: ቅዱሱ ግን ወደ አደባባይ ሔደ:: የክብር ልብሱንና መታጠቂያውን አውልቆ በንጉሡ ፊት ወረወረው::

"ሃብትከ ወክብርከ ይኩንከ ለኃጉል:: ሊተሰ ክብርየ ክርስቶስ ውዕቱ:: (ለእኔስ ክብሬ ክርስቶስ ነውና ንብረትህ ለጥፋት ይሁንህ)" ሲልም ንጉሡን በአደባባይ ዘለፈው:: ዳኬዎስም በቁጣ እሳት አስነድዶ: የብረት አልጋውንም አግሎ ቅዱስ መርቆሬዎስን በዚያ ላይ አስተኛው::

ያም አልበቃ:: ወታደሮች እየተፈራረቁ ሲደበድቡት ደሙ ፈሶ እሳቱን አጠፋው:: ለዚያ ነው ሊቃውንት:-
"አመ አንደዱ ላእሌከ ውሉደ መርገም::
እምቅሡፍ አባልከ እንተ ውኅዘ ደም::
አርአያ ዝናም ብዙኅ አጥፍኦ ለፍህም::" ያሉት::

ከዚያም ወስደው ወኅኒ ቤት ውስጥ ጣሉት:: ክርስቶስን ያስክደው ዘንድ በረሃብ: በግርፋት: በእሳት: በስለትም አሰቃየው:: በመጨረሻ ግን አሰቃይተው እንዲገድሉት ወደ እስያ ሰደደው:: በስፍራውም ብዙ አሰቃይተው ኅዳር 25 ቀን አንገቱን ሰይፈውታል::

እርሱ ካረፈ በሁዋላም የተባረከ ፈረሱ ለዓመታት ወንጌልን ሰብኩዋል:: አረማውያንንም ከአፉ በወጣ እሳት አጥፍቷል:: ተአምረኛውና ኃያሉ ሰማዕት ቅዱስ መርቆሬዎስ በ200 ዓ/ም እንደ ተወለደ: በ220 ዓ/ም መከራ መቀበል እንደ ጀመረና በ225 ዓ/ም ሰማዕት እንደሆነ ይታመናል::
ሰማዕቱ በዚህች ዕለት : በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ክርስቲያኖችን ያሰቃይና ይገድል የነበረውን ዑልያኖስን ያጠፋበት መታሠቢያ ይከበራል::
የቅዱሱ ክብር ታላቅ ነው!

††† አምላከ ቅዱስ መርቆሬዎስ በከበረ ቃል ኪዳኑ ይጠብቀን:: ከርስቱም አያናውጠን:: ከበረከቱም ይክፈለን::
ቸሩ እግዚአብሔር እድሜ ለንስሃ ዘመን ለፍሥሃ አይንሳን::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Feb, 05:54


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ጥር ቡሩክ፥ አመ ፳ወ፬

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያ
✿መርሐ ክርስቶስ (ዘደብረ ሊባኖስ)
✿ጻድቃን አበው (ዘደብረ ሐውዚን)
✿ዐቢይ ሰማዕት ቢፋ
✿አብሳዲ ቀሲስ (ወሰማዕት)
✿ማርያ ቅድስት (ገዳማዊት)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Jan, 16:00


"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::
(ማቴ ፫:፫
ባርከኒ አባ እንሣእ በረከተከ በእንተ ሰላማ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተክለሃይማኖት አባ ባርከኒ እንሣእ በረከተከ።

ብፁዕ አባ አቡነ ተክለሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።

ማኅደረ ሰላምነ ቅድስት ደብተራ እሞሙ ለሰማዕት ወእኅቶሙ ለመላእክት ንዑ ንስግድ ኵልነ ኀበ ማርያም እምነ።

ልብኪ የዋህ ዘኢየአምር ተበቊሎ ለኃጥእ እምተኃጒሎ፡፡ ተሣሀልኒ ድንግል ዘልማድኪ ተሣሕሎ ምንተ እነግረኪ ዉስተ ልብየ ዘሀሎ፡፡ እስመ አንቲ ተአምሪ ኀዘንየ ኩሎ፡፡"

ብጹእ አንተ ወሠናይ ለከ ብእሴ እግዚአብሔር መርቆሬዎስ ሰማዕት ሰላመ ጸሊ ለርኁቃን ወዳኂና ለቅሩባን ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ::

ሰላም ለክሙ እንጦንስ ወመቃርስ፤
አቢብ ሲኖዳ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፤
ለባርኮትነ ንዑ ውስተ ጽርሐ ዛቲ መቅደስ፤
ተክለ ሃይማኖት አኖሬዎስ ኤዎስጣቴዎስ፤
ሳሙኤል ተክለ አልፋ በብኑዳ ኪሮስ፡፡

5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
    አላማ
እምነት
ጥረት
ጥንቃቄ
    ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
@9ኙ የቅድስና መንገዶች

👉ሃይማኖት
👉ጾም
👉ጸሎት
👉ስግደት
👉ምጽዋት
👉ፍቅር
👉ትህትና
👉ትዕግስት
👉የዋህነት

ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል

ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር

በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Jan, 16:00


ባርከኒ አባ እንሣእ በረከተከ በእንተ ሰላማ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተክለሃይማኖት አባ ባርከኒ እንሣእ በረከተከ።

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Jan, 16:00


ሰላም ለዘዮሐንስ በደብረ ክብራን ዘቆመ፤
እስከ ሐብጣ እገሪሁ ሠላሳ አክራመ፤
ወኖብ ዘአጥፍኦ ለነበልባለ እሳት ግሩመ፤

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 16:02


እንኳን አደረሳችሁ ፤ አደረሰነ!

"ስንክሳር - ጥር ፳፩/21"

በዓለ ማርያም ድንግል

(ጥር 20 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 15:15


Feasts of Tir 21

✞✞✞On this day we commemorate the Dormition of Our Lady, the Holy Virgin Mary the Theotokos, St. Gregory of Nyssa and St. Hilaria the daughter of Emperor Zeno✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Dormition of the Virgin Mary✞✞✞

✞✞✞Our Lady the Virgin Saint Mary was in the thought of God before the world came to be. And before anything was, God knew His (the Son’s) mother.

✞After the creation of the world, Adam and Eve fell and their nature became corrupt. As they were saddened and then repented, God gave them the hope of salvation by saying, “I will be born from a pure seed of your gene and save you after five and a half days (five thousand and five hundred years).”

✞Since Adam, for five thousand and five hundred years, the fathers, the prophets and the priests foretold many prophecies regarding the Virgin Mary. They counted eras for their salvation and put forth typologies. From a far time, they saluted her hoping to be in her presence. As it is said “having seen… afar off…and …persuaded … and embraced.”

✞✞✞ The genealogy of the Virgin Mary
* From Adam through Seth
* From Jared through Enoch
* From Noah through Shem
* From Abraham through Isaac
* From Jacob through Judas and through Levi
* From Judas through Jesse through David through Solomon to Ezekias and reached Joachim [Her holy father]
* And from Levi through Aaron through Eleazar through Phinehas through Tekta and Betrika reached Anna (Hanna) [Her holy mother].

✞✞✞ The Theotokos [Mother of God/God-bearer] was born from the righteous Joachim and Anna without blemish, without wickedness and unreached by original sin, after five thousand four hundred and eighty five years (5485) of the eviction of Adam from paradise. (Isaiah 1.9, Songs of Solomon 4.7) As he said, “She was without sin from her conception/creation”. (St. Theodotus of Ancyra/ now Ankara)

✞She then entered the temple after living in her mother’s and father’s house for 3 years. And for twelve years, she lived in the temple; serving and praising her creator - God; and the angels of light on the other hand serving her – bringing and nourishing her with heavenly bread and drink. And when she was fifteen the righteous old man Joseph took her (to serve her) to his home.

✞There, the angel of annunciation St. Gabriel, told her the tiding of salvation and so she conceived the Logos in her womb [by the economy of the Holy Spirit]. She bore and held the flaming fire. As said by St. Ephraim the Scholar, “You carried the One Who cannot be carried, and contained Him Who cannot be contained”.

✞She gave birth while a virgin to God the Son incarnate, after nine months and five days of conception (Isaiah 1.14). And called Him “Jesus” and they stayed in Nazareth for two years.

✞When Herod, the serpent rose, saying “I’ll kill Him”, carrying her Child in hunger and thirst, in sweat and fatigue, in tears and sadness she fled for three years and six months from Galilee up to Ethiopia. And when Her Son, our Lord, became five years and six months old and her, the Virgin, twenty one years and three months old, they returned to Nazareth.

✞In Nazareth, for twenty four years and six months, she lived raising Christ, Her Son and helping the poor. And when she was forty five and Her Child thirty, our Lord was baptized and started preaching and showing signs in gatherings. Then, for three years and three months she listened to His teachings, by dwelling where He dwelt and staying where He stayed.

✞And when His time for redemption arrived and He was crucified, she took in grief of the extreme nature. Her insides scorched in sorrow. A sword pierced through her soul (Luke 2.35). And when the Lord rose, she was first to see His resurrection before all creation. And for forty days stayed with her Son, without departing.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 15:15


✞And after the ascension of Her Son, at the upper room [Tsreha Tsion], the gathering of the apostles in her presence were able to receive the gift of the Holy Spirit. She lived for fifteen years with her tutelary son, St. John, in the Upper Room. And in those years she lived not in withdrawal but in interceding for sinners, receiving a covenant from Her Son, consoling the apostles and revealing mysteries to them.

✞And when she reached the age of sixty four, on Tir 21 (January 29), our Savior came leading a multitude of His angels. Jerusalem was fretful. And the surrounding was filled with healing. A sweet fragrance descended on earth. And the Mother of Light passed away with splendor and miracle in a manner not seen before for a creature, in a glory that won’t be repeated forever for anyone else. Her departure has astounded many.

As it is said [by St. Yared/Jared],
“Death is proper for a mortal;
But the death of Mary astounds all.”

✞✞✞After this the angels singing and the apostles weeping took her body in a canopy to Gethsemane. And about this describe the scene the Ethiopian scholars say,
“The heavenly warriors not worrying
Afore and behind you singing
Mary your death seemed like a wedding.”

✞But at that time, because the Jews wanted to burn her body, St. Gabriel (her guardian) punished them and took her body with St. John and placed it under the tree of life. There, the angels praising her, she stayed for two hundred and five days.

✞And when St. John came back and told to the apostles the glory of the Virgin, they having a spiritual goodwill started fasting on Nehasse 1 (August 7) for two weeks. And when the second week of their fast was finished, the Lord gave them the pure body of the Virgin Mary. And they buried her while they sang at Gethsemane.

✞And on the third day (Nehasse 16/August 22) [after her burial], and like Her Son, she rose and was assumed. And St. Thomas saw her assumption and received her shroud [as a sign]. The apostles then divided it for blessings and started another two weeks of fast on Nehasse 1 (August 7) on the following year.

✞And after the two weeks of fast, Christ took them up all to heaven. There, they saw joy, bliss and mystery which can’t be spoken in a mortals tongue. And they partook of the Holy Eucharist where He was the main priest. Then, after hearing the promise related to the feast and being blessed by the Virgin, they returned to the Mount of Olives [Debre Zeyit].

✞✞✞ Our Mother, ever virgin and adorned in holiness, pray for us, thus God won’t take His grace and glory from us. Indwell and inscribe understanding, insight and wisdom in our hearts.

✞✞✞Saint Gregory the Scholar (of Nyssa)✞✞✞
=>This father is worthy to be called Blessed as he was a man who was honored, acclaimed and respected. He was born in Caesarea of Cappadocia and he was the light of Nyssa. His father is called Esdras and his mother’s name is Emmelia. And his brothers are Basil, Peter, Mekrios and Macarius.

✞And his blessed sister is called Macrina. From this blessed family there is none that hasn’t become a saint. As it is written in his biography which is sweeter than honey, he
*has learned the Holy Books in his childhood,
*has learned the monastic life by the leadership of his elder brother St. Basil,
*was praised for his austerity (asceticism)
*was the bishop of Nyssa, which he merited to be
*and when he went to that city the Christians there were 11 in number and when he left it was only those who did not believe in Christ that were 11
*wrote many works as he was a great scholar
*and had led the great Ecumenical Council of Constantinople (in 381 AD) and had shamed many heretics.

✞And because of his purity the angels used to embrace him and the Mother of Light used to appear to him. After he lived for 33 years (as a bishop) like the apostles, on this day, he was called by the Virgin. And after he celebrated the liturgy, gave to the people from the Eucharist and sent them on their way, he was found leaning against the pillar of the church as he had departed.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 15:15


And they buried him with love and hymns.

✞✞✞Saint Hilaria✞✞✞
=>Hilaria means “joyful”. She takes a great place among the blessed women. Who is like her?!

✞St. Hilaria
*was the first child and daughter of the kind and great Emperor Zeno
*was born in the 6th century
*was learned in theology and the rites of the church
*shunned being a princess and chose the love of Christ
*left her father’s palace and went from Rome to Egypt (Scetes)
*became a monk by changing her name from Hilaria to [a male’s name] Hilarion [the eunuch] and lived in a monastery
*took upon herself great austerity that elevated her in grace from the men.
*healed many including her little sister
*and because of her, a great mother, much was done for the monasteries of Egypt and all the world by Zeno.

✞St. Hilaria passed away on this day without being known that she was a woman and while she lived as Abba Hilarion. And the Church commemorated(s) her and her blessed father for the past 1,400 years for their benefaction and favor.

✞✞✞ May the tang, love, grace and blessing of our Lady the Virgin Mary indwell in us.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 21st of Tir
1. The Feast of the Dormition and Revelation of the Virgin Mary (As she was revealed to the apostles after she departed on the same day)
2. St. Gregory of Nyssa (A great scholar and righteous)
3. St. Hilaria Our Mother (The daughter of Emperor Zeno)
4. St. Jeremiah the Prophet
5. St. John the Baptist
6. St. Nicolas (Nicolaus) the Martyr
7. Abba Victor

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Abune Memene Dingel
2. Abune Amde Selassie
3. Abba Aron/Aaron the Syrian
4. Abba Martinianus (Marcian) the Righteous
5. The Gregories

✞✞✞ “We will go into his tabernacles: we will worship at his footstool. Arise, O Lord, into thy rest; thou, and the ark of thy strength. Let thy priests be clothed with righteousness; and let thy saints shout for joy. For thy servant David's sake”✞✞✞
Psalm 131 (132:7-10)

✞✞✞ “Arise, my love, my fair one, and come away. O my dove, that art in the clefts of the rock, in the secret places of the stairs, let me see thy countenance, let me hear thy voice; for sweet is thy voice, and thy countenance is comely.”✞✞✞
Song 2:13-14

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 15:14


††† ቅድስት ኢላርያ †††

††† "ኢላርያ" ማለት "ፍሥሕት (ደስ የተሰኘች)" እንደ ማለት ነው:: ከተባረኩ ቅዱሳት አንስት ትልቁን ሥፍራ ትይዛለች:: ማን እንደ እርሷ!

ቅድስት ኢላርያ ማለት:-
*የታላቁ ንጉሠ ነገሠት: የደጉ ዘይኑን (Emperor Zenon) የበክር ልጅ
*በ6ኛው መቶ ክ/ዘመን የተወለደች
*ትምሕርተ ሃይማኖትን: ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን የተማረች
*ምድራዊ ንግሥናን ንቃ ፍቅረ ክርስቶስን የመረጠች
*የአባቷን ቤተ መንግስት ትታ ከሮም ግዛት ወደ ግብጽ (ገዳመ አስቄጥስ) የወረደች:
*ስሟን ከኢላርያ ወደ ኢላርዮን ቀይራ በወንዶች ገዳም የመነኮሰች
*ራሷን በፍጹም ገድል ቀጥቅጣ ከወንዶቹ በላይ በሞገስ ከፍ ከፍ ያለች
*ትንሽ እህቷን ጨምሮ በርካቶችን የፈወሰች
*በእርሷ ምክንያት ለግብጽና በመላው ዓለም ለሚገኙ ገዳማት ብዙ ቸርነት በዘይኑን የተደረገላት ታላቅ እናት ናት::

ቅድስት ኢላርያ ማንም ሴት መሆኗን ሳያውቅባት: አባ ኢላርዮን እንደ ተባለች በዚህች ቀን ዐርፋለች:: ቤተ ክርስቲያንም እነሆ ላለፉት 1,400 ዓመታት: ቅድስቲቱንና የተባረከ አባቷን ዘይኑንን: ስለ በጐነታቸውና ውለታቸው ታስባቸዋለች::

††† የእመቤታችን ድንግል ማርያም ጣዕሟ: ፍቅሯ: ጸጋዋና በረከቷ ይደርብን:: †††

††† ጥር 21 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ በዓላት
1.በዓለ አስተርዕዮ ማርያም (እመቤታችን ከእረፍቱዋ በሁዋላ ለደቀ መዛሙርት በዚሁ ቀን ተገልጣ ነበር)
2.ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ (ታላቅ ሊቅና ጻድቅ)
3.ቅድስት ኢላርያ እናታችን (የዘይኑን ንጉሥ ልጅ)
4.ቅዱስ ኤርምያስ ነቢይ
5.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ
6.ቅዱስ ኒቆላዎስ ሰማዕት
7.አባ ፊቅጦር

††† ወርሐዊ በዓላት
1.አባ ምዕመነ ድንግል
2.አባ አምደ ሥላሴ
3.አባ አሮን ሶርያዊ
4.አባ መርትያኖስ
5.አበው ጎርጎርዮሳት

††† "ወደ ማደሪያዎቹ እንገባለን::
እግሮቹ በሚቆሙበት ሥፍራ እንሰግዳለን::
አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነስ::
አንተና የመቅደስህ ታቦት::
ካህናቶችህ ጽድቅን ይልበሱ::
ቅዱሳንህም ደስ ይበላቸው::
ስለ ባሪያህ ስለ ዳዊት. . ."
(መዝ. 131:7)

††† "ወዳጄ ሆይ! ተነሺ::
ውበቴ ሆይ! ነዪ::
በዓለት: በንቃቃትና በገደል መሸሸጊያ ያለሽ ርግብ ሆይ!
ቃልሽ መልካም: ውበትሽም ያማረ ነውና:
መልክሽን አሳዪኝ::
ድምጽሽንም አሰሚኝ::"
(መኃ. 2:13)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 15:14


እንኳን ለእመቤታችን ንጽሕት ድንግል ወላዲተ አምላክ ማርያም ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን።

† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †

† ዕረፍተ ድንግል †

† እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቅድመ ዓለም በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር:: ከነገር ሁሉ በፊት እግዚአብሔር እናቱን ያውቃት ነበር::

*ዓለም ተፈጥሮ: አዳምና ሔዋን ስተው: መርገመ ሥጋና መርገመ ነፍስ አግኝቷቸው: በኃዘን ንስሃ ቢገቡ "እትወለድ እም ወለተ ወለትከ - ከ5 ቀን ተኩል (5500 ዘመናት) በሁዋላ ካንተ ባሕርይ ከምትገኝ ንጽሕት ዘር ተወልጄ አድንሃለሁ" ብሎ ተስፋ ድኅነት ሰጠው::

*ከአዳም አንስቶ ለ5500 ዓመታት አበው: ነቢያትና ካህናት ስለ ድንግል ማርያም ብዙ ሐረገ ትንቢቶችን ተናገሩ:: መዳኛቸውን ሱባኤ ቆጠሩላት:: ምሳሌም መሰሉላት:: ከሩቅ ዘመን ሁነውም ሊያገኟት እየተመኙ እጅ ነሷት::
"እምርሑቅሰ ርእይዋ: ወተአምኅዋ" እንዲል::

††† የድንግል ማርያም ሐረገ ትውልድ
*ከአዳም በሴት
*ከያሬድ በሔኖክ
*ከኖኅ በሴም
*ከአብርሃም በይስሐቅ
*ከያዕቆብ በይሁዳና በሌዊ
*ከይሁዳ በእሴይ: በዳዊት: በሰሎሞንና በሕዝቅያስ ወርዳ ከኢያቄም ትደርሳለች::

*ከሌዊ ደግሞ በአሮን: አልዓዛር: ፊንሐስ: ቴክታና በጥሪቃ አድርጋ ከሐና ትደርሳለች::

*አባታችን አዳም ከገነት በወጣ በ5,485 ዓመት ወላዲተ አምላክ ንጽሕና ሳይጐድልባት: ኃጢአት ሳያገኛት: ጥንተ አብሶ ሳይደርስባት ከደጋጉ ኢያቄም ወሐና ትወለዳለች:: (ኢሳ. 1:9, መኃ. 4:7) "ወኢረኩሰት በምንትኒ እምዘፈጠራ" እንዳለ:: (ቅዱስ ቴዎዶጦስ ዘዕንቆራ)

ከዚያም ከእናት ከአባቷ ቤት ለ3 ዓመታት ቆይታ ወደ ቤተ መቅደስ ትገባለች:: በቤተ መቅደስም ለ12 ዓመታት ፈጣሪዋን እግዚአብሔርን እያመሰገነችና እያገለገለች: እርሷን ደግሞ መላእክተ ብርሃን እያገለገሏት: ሕብስት ሰማያዊ ጽዋዕ ሰማያዊ እየመገቧት ኑራለች:: 15 ዓመት በሞላት ጊዜ አረጋዊ ዮሴፍ ያገለግላት ዘንድ ወደ ቤቱ ወሰዳት::

*በዚያም መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ዜና ድኅነትን ነግሯት አካላዊ ቃልን በማሕጸንዋ ጸነሰችው:: ነደ እሳትን ተሸከመችው: ቻለችው:: "ጾርኪ ዘኢይትጸወር: ወአግመርኪ ዘኢይትገመር" እንዳለ:: (ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም ለብሐዊ)

*ወልደ እግዚአብሔርን ለ9 ወራት ከ5 ቀናት ጸንሳ: እንበለ ተፈትሆ (በድንግልና) ወለደችው:: (ኢሳ. 7:14) "ኢየሱስ" ብላ ስም አውጥታለት በገሊላ ለ2 ዓመታት ቆዩ::

*አርዌ ሔሮድስ እገድላለሁ ብሎ በተነሳበት ወቅትም ልጇን አዝላ በረሃብ እና በጥም: በላበትና በድካም: በዕንባና በኃዘን ለ3 ዓመታት ከ6 ወራት ከገሊላ እስከ ኢትዮዽያ ተሰዳለች:: ልጇ ጌታችን 5 ዓመት ከ6 ወር ሲሆነው: ለድንግል ደግሞ 21 ዓመት ከ3 ወር ሲሆናት ወደ ናዝሬት ተመለሱ::

*በናዝሬትም ለ24 ዓመታት ከ6 ወራት ልጇን ክርስቶስን እያሳደገች: ነዳያንን እያሰበች ኑራለች:: እርሷ 45 ዓመት ልጇ 30 ዓመት ሲሆናቸው ጌታችን ተጠምቆ በጉባኤ ትምሕርት: ተአምራት ጀመረ:: ለ3 ዓመታት ከ3 ወራትም ከዋለበት እየዋለች: ካደረበትም እያደረች ትምሕርቱን ሰማች::

*የማዳን ቀኑ ደርሶ ልጇ ክርስቶስ ሲሰቀልም የመጨረሻውን ፍጹም ሐዘን አስተናገደች:: አንጀቷ በኃዘን ተቃጠለ:: በነፍሷም ሰይፍ አለፈ:: (ሉቃ. 2:35) ጌታ በተነሳ ጊዜም ከፍጥረት ሁሉ ቀድማ ትንሳኤውን አየች:: ለ40 ቀናትም ሳትለይ ከልጇ ጋር ቆየች::

*ከልጇ ዕርገት በሁዋላ በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትን ሰብስባ ለጸጋ መንፈስ ቅዱስ አበቃች:: በጽርሐ ጽዮንም ከአደራ ልጇ ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ለ15 ዓመታት ኖረች:: በእነዚህ ዓመታት ሥራ ሳትፈታ ስለ ኃጥአን ስትማልድ: ቃል ኪዳንን ከልጇ ስትቀበል: ሐዋርያትን ስታጽናና: ምሥጢርም ስትገልጽላቸው ኑራለች::

*ዕድሜዋ 64 በደረሰ ጊዜ ጥር 21 ቀን መድኃኒታችን አእላፍ ቅዱሳንን አስከትሎ መጣ:: ኢየሩሳሌምን ጨነቃት:: አካባቢውም በፈውስ ተሞላ:: በዓለም ላይም በጐ መዓዛ ወረደ:: እመ ብርሃን ለፍጡር ከዚያ በፊት ባልተደረገ: ለዘለዓለምም ለማንም በማይደረግ ሞገስ: ክብርና ተአምራት ዐረፈች:: ሞቷ ብዙዎችን አስደንቁአል::
"ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ::
ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኩሉ::" እንዲል::

*ከዚህ በሁዋላ መላእክት እየዘመሩ: ሐዋርያቱም እያለቀሱ ወደ ጌቴሴማኒ: በአጐበር ሥጋዋን ጋርደው ወሰዱ:: ይሕንን ሊቃውንት:-
"ሐራ ሰማይ ብዙኃን እለ አልቦሙ ሐሳበ::
እንዘ ይዜምሩ ቅድሜኪ ወመንገለ ድኅሬኪ ካዕበ::
ማርያም ሞትኪ ይመስል ከብካበ" ሲሉ ይገልጡታል::

*በወቅቱ ግን አይሁድ በክፋት ሥጋዋን እናቃጥል ስላሉ ቅዱስ ገብርኤል (ጠባቂ መልአክ ነው) እነርሱን ቀጥቶ: እርሷን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ወስዶ በዕጸ ሕይወት ሥር አኑሯታል:: በዚያም መላእክት እያመሰገኗት ለ205 ቀናት ቆይታለች::

*ቅዱስ ዮሐንስ መጥቶ ለሐዋርያቱ ክብረ ድንግልን ቢነግራቸው በጐ ቅንአት ቀንተው በነሐሴ 1 ሱባኤ ጀመሩ:: 2ኛው ሱባኤ ሲጠናቀቅም ጌታ የድንግል ማርያምን ንጹሕ ሥጋ ሰጣቸው:: እየዘመሩም በጌቴሴማኒ ቀብረዋታል::

*በ3ኛው ቀን (ነሐሴ 16) እንደ ልጇ ባለ ትንሳኤ ተነስታ ዐርጋለች:: ትንሳኤዋንና ዕርገቷንም ደጉ ሐዋርያ ቅዱስ ቶማስ አይቶ: መግነዟን ተቀብሏል:: ሐዋርያቱም መግነዟን ለበረከት ተካፍለው: እንደ ገና በዓመቱ ነሐሴ 1 ቀን ሱባኤ ገቡ::

*ለ2 ሳምንታት ቆይተው: ሁሉንም ወደ ሰማይ አወጣቸው:: በፍጡር አንደበት ተከናውኖ የማይነገር ተድላ: ደስታና ምሥጢርንም አዩ:: ጌታ ራሱ ቀድሶ ሁሉንም አቆረባቸው:: የበዓሉን ቃል ኪዳን ሰምተው: ከድንግል ተባርከው ወደ ደብረ ዘይት ተመልሰዋል::

††† ጽንዕት በድንግልና ሥርጉት በቅድስና እመቤታችን: ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሳን ለምኚልን:: አእምሮውን: ለብዎውን: ጥበቡን በልቡናችን ሳይብን አሳድሪብን:: †††

††† ቅዱስ ጐርጐርዮስ ሊቅ †††

††† ለዚህ ቅዱስ አባት ብጹዕ መባል ተገብቷል:: ክቡር: ምስጉን: ንዑድ ሰው ነውና:: በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን በቂሣርያ ቀዸዶቅያ የተወለደው ቅዱሱ ሰው ለደሴተ ኑሲስ ብርሃኗ ነው:: አባቱ ኤስድሮስ: እናቱ ኤሚሊያ: ወንድሞቹ ቅዱሳን "ባስልዮስ: ዼጥሮስ: መክርዮስና መካርዮስ" ይባላሉ::

የተቀደሰች እህቱም ማቅሪና ትባላለች:: ከዚህ የተባረከ ቤተሰብ ለቅድስና ያልበቃ አንድም ሰው የለም:: ሊቁ ቅዱስ ጐርጐርዮስም ከማር በጣፈጠ ዜና ሕይወቱ እንደ ተጻፈው:-
*በልጅነቱ ቅዱሳት መጻሕፍትን ተምሯል::
*ሥጋውያን ጠቢባንን ያሳፍር ዘንድም የግሪክን ፍልሥፍና በልኩ ተምሯል::
*በታላቅ ወንድሙ ቅዱስ ባስልዮስ መሪነት ገዳማዊ ሕይወትን ተምሯል::
*በመንኖ ጥሪት ተመስግኗል::
*ተገብቶትም በኑሲስ ደሴት ላይ ዻዻስ ሆኗል::
*እርሱ ሲሔድ በከተማው የነበሩ ክርስቲያኖች 11 ብቻ የነበሩ ሲሆን እርሱ ሲያርፍ ክርስቶስን የማያመልኩ ሰዎች ቁጥር 11 ብቻ ነበር::
*ቅዱስ ጐርጐርዮስ ፍጹም ሊቅ ነበርና ከቁጥር የበዙ ድርሳናትን ደርሷል::
*ታላቁን ጉባኤ ቁስጥንጥንያን (በ381 ዓ/ም) መርቷል:: ብዙ መናፍቃንንም አሳፍሯል::

ከንጽሕናው የተነሳ መላእክት ያቅፉት: እመ ብርሃንም ትገለጥለት ነበር:: ለ33 ዓመታት እንደ ሐዋርያት ኑሮ በዚህ ቀን ድንግል ጠራችው:: ቀድሶ አቁርቦ: ሕዝቡን አሰናብቶ: የቤተ መቅደሱን ምሰሶ እንደ ተደገፈ ዐርፎ ተገኝቷል:: በዝማሬና በፍቅር ቀብረውታል::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 10:02


💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠   
/(ማቴ ፫:፫/)

እንኳን አደረሰን::

ሰላም ለክሙ እንጦንስ ወመቃርስ፤
አቢብ ሲኖዳ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፤
ለባርኮትነ ንዑ ውስተ ጽርሐ ዛቲ መቅደስ፤
ተክለሃይማኖት አኖሬዎስ ኤዎስጣቴዎስ፤
ሳሙኤል ተክለ አልፋ በብኑዳ ኪሮስ፡፡

ነቢያት ወሐዋርያት ጻድቃን ወሰማዕት ደናግል ወመነኮሳት አዕሩግ ወሕጻናት ገዳማውያን ወሊቃውንት ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
    1, 🛑አላማ

    2 ,🛑እምነት

    3,🛑ጥረት

    4 🛑ጥንቃቄ

     5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
@9ኙ የቅድስና መንገዶች

👉ሃይማኖት
👉ጾም
👉ጸሎት
👉ስግደት
👉ምጽዋት
👉ፍቅር
👉ትህትና
👉ትዕግስት
👉የዋህነት

ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል።
        (ቅዱስ መቃርስ )  

ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 05:54


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ጥር ቡሩክ፥ አመ ፳

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿አብሮኮሮስ ሐዋርያ (አረጋዊ)
✿አክሎግ ቀሲስ ኃያል (ሰማዕት)
✿ማኅበረ አክሎግ ሰማዕታት
✿መርምህናም ወሣራ (ሰማዕት)
✿ዮሐንስ ጻድቅ (ወንጌሉ ዘወርቅ)
✿ሠምረ ክርስቶስ (ኢትዮጵያዊ)
✿አብድዩ ጻድቅ (ገዳማዊ)
✿ብኅኑ ሰማዕት
✿ኖኅ ወስልዋኖስ

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

28 Jan, 04:51


"ንግሥት እመቤታችንን የማምናት ኃጥዕ እኔም፥ በቅንአት የሰከሩ የገሃነም ልጆች (አይሁድ) ሲሰድቡአት ከምሰማ፤ በጦር ወግተው ሥጋዬን ለውሾች ቢሰጡት እወዳለሁ!"

(ተአምረ ማርያም)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

27 Jan, 15:00


Feasts of Tir 20

✞✞✞On this day we commemorate Aklog (Eclogius/ Kloag) the Priest, Mar Behnam and John of the Golden Gospel✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Aklog (Eclogius/ Kloag) the Priest, ✞✞✞
=>This Saint is one of the major martyrs that the Church bore. Aklog means ‘Pleasant to God’. Truly, he is a father that has a pleasing account and a fragrant life. It is for such a person that it is said, “An angel coined his/her name” (to indicate the name and the deed of the person matched).

✞He was the fruit of his parents. His parents that lived in the 3rd century did not pass to him their wealth rather they gave him Christ’s love, the mysteries of Holy Books and the Christian name.

✞St. Aklog studied the Holy Scriptures – all the books of the New Testament, the Prophets and the Psalms by heart just when he was a kid. The Holy Bible (Word) was not knowledge but life to him. He used to read it without being wearisome and he translated it in his life.

✞And by this, his pure life, he delighted his Lord and performed many miracles. Then, he continued with his strife and lived in austerity. And when he was ordained a priest the holy angels surrounded him and said, “Axios – he deserves it” aloud 3 times. And years passed as he lived in a righteous way.

✞And during the Era of Persecution/Martyrs, he received much affliction while clothed in all white. And on this day, his blood was shed with many of his followers. And for this the Church honors him saying, “Righteous, Pure, Virgin, Hermit, Priest and Martyr”. And the Lord gave him a covenant that said, “I will forgive the person who honors your name and one who is called by it”.

✞✞✞Saint Mar Behnam the Martyr✞✞✞
=>The martyr is one of the major saints that have a great place in the Church. He is one of the saints which are drawn in the Churches. His country is called Ator (Assur) (in Persia) and his father is known as Sinharib (Senharib II), an Emperor.

✞Even though his mother was a Christian, because of fear she did not teach her 2 children (Mar Behnam and Sarah) about Christianity. And when the 2 became grown they started to follow their father, the Emperor, when he got out or in. And their mother prayed in heartache. Immediately, the young Sarah was stricken with leprosy/vitiligo.

✞And there were none who could heal her. As Mar Behnam was a valiant young man, he used to lead 40 military leaders. And in that 4th century when he went out for hunting with his 40 entourages to the wilderness, he met an ascetic (a hermit) named Abba Mathias (Mar Mattai).

✞The ascetic was a father that had lived in the desert for many years. And because his body was covered with hair, Mar Behanm scared, tried to fled but the righteous told him, “Don’t fear my child! I am a man, a creation of Christ, as you are.”

✞But the saint asked, “Who is Christ?” Then, Abba Mathias told him the mystery of Christianity from its base and told him about Christ’s divineness.

✞But St. Mar Behnam said, “So that I believe that Christ is God, heal my sister.” And the father told him to bring her and he did. When the righteous prayed and stamped on the ground, it brought forth water. And he said, “In faith, in the name of the Trinity be baptized”.

✞And after the Saint, his sister and the 40 military leaders came out of the spring, Sarah was healed. And they were completely joyous. And after they returned, St. Mar Behnam, his mother, his sister and his 40 entourage started worshipping Christ.

✞But when the Emperor Senharib heard, he was mad. And they fled to a mountain. Even though, he sent saying, “My children! Take over my kingdom/empire” they said no. Because he was angered, he got St Mar Behnam, St. Sarah and the 40 Saints beheaded.

✞And when they tried to burn their bodies an earthquake took place and many heathens died. And the Emperor was mad and became a beast (a hog). At that moment, Abba Mathias came from the desert and healed the Emperor Senharib.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

27 Jan, 15:00


✞And he believed and placed the bodies of his children and the 40 with honor. And in his country Ator (Assur) he built a Church in the name of the Mother of Light. Then, he passed away after living as a Christian. But after he was buried a Chaldean King came and invaded Ator (Assur).

✞He killed the Queen (the mother of the Saints) with her infant child. Later, St. Mar Behnam’s soldiers who heard that the invader had said, “Bow down to idols”, came and were martyred by being beheaded. And their total number became 170,000.

✞✞✞Saint John the Righteous (of the Golden Gospel) ✞✞✞
=>The Saint is called “of the Golden Gospel” to differentiate him from the other saints called John. But the main reason for it is because he had a Gospel, which did not leave his hand and was by his side when he slept that he had for his entire life, which was gilded with gold.

✞St. John’s life has similarity with the Bridegroom Christodoulos and St. Moses the Roman. And if asked how that is, it is as follows.

=>There were kind Christians named Atrofius (Trabius) and Bedura that lived in the Roman Empire. Since they lived in holy matrimony and giving to the poor, they bore this Saint. They named him John, raised him properly and gave him to a teacher so he could learn the mystery of the Heavenly Kingdom. And he learned under his teacher the books of the Church.

✞And because he was meek and obedient to his parents, his father said to him, “My son! Ask me whatever you want. What do you wish that I do for you?” As St. John did not want what we today desire, he said to his father, “Buy me a Gospel and get it gilded with gold”. And the father did as his son had asked him.

✞And starting that moment, until the day he passed away from this world, St. John and his golden Gospel did not separate. He always read it without being weary. It was with him when he sat down or stood up, when he walked or slept.

✞And when St. John became a young man, his parents prepared to wed him. They prepared a clothing for the bridegroom. But during that time a guest monk came to their house and spent the night. And during that night the monk in the middle of their conversation told him about the strife of the holy monks and their honor. St. John, whose heart was attracted by what he had heard, started entreating his Creator starting that day.

✞And on another day that same monk came and spent the night again. And when St. John asked the monk to take him to the monastery, he replied, “No. Your father will be disappointed in me.” But because the Saint said, “I beseech you in the name of God”, both went out in the middle of the night and went to the monastery.

✞And when the Abbot said to him, “My son! You won’t bear the hardships of the desert, leave the idea”, he replied, “My father! Don’t tire yourself. Nothing will separate me from the love of Christ.” So the Abbot tested him accordingly and made him a monk. And St. John’s strife accompanied by fasting, prayer, prostrations and austerity which he showed after being a monk astounded many.

✞And as he did not give a place for his flesh, his body withered while he was young. His skin was joined to his bone. He desiccated his flesh and his soul blossomed. And after he struggled in such a manner for 7 years, God spoke to him 3 times in a revelation saying, “Return to your parents.” And when St. John went and asked the Abbot, he said to him, “The revelation is from God” and sent him on his way to his family.

✞And St. John gave his clothing that he had on, to a poor man on the road and instead took the dirty one and begged at his parents’ gate. He said, “Please let me stay”. And his parents did not identify him but having pity for him, they built a hut/a small house around their gate where he could stay.

✞And at that cell he lived diligently [in his strife] as usual for 7 years. In those years, let alone other people, his parents did not come close to him but to give him pieces of food. And the reason was that they said, “He smelled”.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

27 Jan, 15:00


Finally, an angel of the Lord descended from heaven and said to him, “You will pass away after 7 days.”

✞Then he called his mother and said, “Let me beg something from you”. And she replied, “Ok.” He then said, “After I pass away, shroud me in the cloth I have on and bury me in my cell” and he gave her the Gospel that was gilded in gold. At that moment, his father had reached and was shocked.

✞They recognized the Golden Gospel. But they were unable to identify their son, so they begged him crying to tell them what he knew about their son. And he answered them saying, “I am your son, John”.

✞At that instant, his parents could not believe what they heard. And they lamented and cried greatly. And all those that heard their cries gathered. And for 7 days they surrounded his cell and stayed, half weeping and half taking blessings. And on the 7th day the angel came and received his soul.

✞The mother forgetting the promise she made (thinking she did good) shrouded him in the golden cloth that was prepared for his wedding. But immediately, she became sick. Then, the father shrouded him with the cloth his son had on (the poor man’s garb) and buried him in his cell. At that moment, the mother was healed. And from the Saint’s burial many miracles and healings took place.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 20th of Tir
1. Abba Aklog the Priest (Martyr and Righteous)
2. St. Mar Behnam the Martyr (Consecration of his Church)
3. St. John of the Golden Gospel (Consecration of his Church)
4. Abba Nabyud (or Nabdeyu) the Righteous
5. St. Benwah the martyr.
6. St. Abrokoros (Prochorus) the apostle (A disciple of St. John the evangelist)
7. Abba Noah

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John Colobos (the Short)
2. St. Theodore the Chief of the Soldiers
3. Abba Ammonius of Tounah/ Tona
4. The Emperor St. Kaleb the Righteous (Emperor of Ethiopia)/St. Elesbaan
5. St. Sades the Meek

✞✞✞ “Stand therefore, having your loins girt about with truth, and having on the breastplate of righteousness; And your feet shod with the preparation of the gospel of peace; Above all, taking the shield of faith, wherewith ye shall be able to quench all the fiery darts of the wicked. And take the helmet of salvation, and the sword of the Spirit, which is the word of God: Praying always with all prayer and supplication in the Spirit, and watching thereunto with all perseverance and supplication for all saints” ✞✞✞
Ephesus 6:14-18

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

27 Jan, 15:00


ቅዱስ ዮሐንስ በላዩ ላይ የነበረችውን ልብስ በመንገድ ለነዳይ ሰጥቶ: በፈንታው ቆሻሻ ጨርቅ ለብሶ ከወላጆቹ በር ላይ ለመነ:: "እባካችሁ አስጠጉኝ" አላቸው:: ወላጆቹ በጭራሽ ሊለዩት አልቻሉም:: ነገር ግን አሳዝኗቸዋልና በበራቸው አካባቢ ትንሽ ቤት ሠሩለት::

በዚያች በዓት ውስጥ እንዳስለመደ በትጋት ለ7 ዓመታት ተጋደለ:: በእነዚህ ዓመታት እንኳን ሌላው ሰው ወላጆቹም ቢሆኑ ፍርፋሪ ከመስጠት በቀር አይቀርቡትም ነበር:: ምክንያቱ ደግሞ "ይሸተናል" የሚል ነበር:: በመጨረሻም መልአከ እግዚአብሔር ከሰማይ ወርዶ "ከ7 ቀናት በኋላ ታርፋለህ" አለው::

እናቱን ጠርቶ "አንድ ነገር ልለምንሽ" አላት:: "እሺ" አለችው:: "ከሞትኩ በኋላ በለበስኳት ጨርቅ እንድትገንዙኝ: በበዓቴ ውስጥም እንድትቀብሩኝ" አላትና የወርቅ ወንጌሉን አውጥቶ ሰጣት:: ያን ጊዜ አባቱም ደርሶ ነበርና ደነገጡ::

የወርቅ ወንጌሉን ለዩት:: ልጃቸውን ግን መለየት አልቻሉምና እያለቀሱ ስለ ልጃቸው የሚያውቀው ካለ እንዲነግራቸው ለመኑት:: እርሱም "ልጃችሁ ዮሐንስ እኔ ነኝ" አላቸው::

በዚያ ቅጽበት ወላጆቹ የሰሙትን ማመን አልቻሉም:: በፍጹም ዋይታ እየጮሁ አለቀሱ:: ለቅሷቸውን የሰሙ ሁሉ ተሰበሰቡ:: ለ7 ቀናት እኩሉ እያለቀሰ: እኩሉ እየተባረከ በዓቱን ከበው ሰነበቱ:: በ7ኛው ቀን መልአኩ መጥቶ በክብር ነፍሱን ተቀበለ::

እናቱ የልጇን አደራ ረስታ (እሷስ መልካም አደረግሁ ብላ ነው) ለሠርጉ ባዘጋጀችው የወርቅ ልብስ ገነዘችው:: ወዲያው ግን በጽኑ ታመመች:: አባት ግን ፈጠን ብሎ በዚያች ጨርቅ ገንዞ በበዓቱ ውስጥ ቀበረው:: ያን ጊዜ እናት ፈጥና ዳነች:: ከቅዱሱ መቃብርም ብዙ ተአምራትና ፈውስ ተደርጓል::

††† ቸሩ እግዚአብሔር ከወዳጆቹ በረከት ያሳትፈን፡፡

††† ጥር 20 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ አክሎግ ቀሲስ (ሰማዕትና ጻድቅ)
2.ቅዱስ መርምሕናም ሰማዕት (ቅዳሴ ቤቱ)
3.ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌሉ ዘወርቅ (ቅዳሴ ቤቱ)
4.አባ አብድዩ ጻድቅ
5.ቅዱስ ብሕኑ ሰማዕት
6.ቅዱስ አብሮኮሮስ ሐዋርያ (የወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ደቀ መዝሙር)
7.አባ ኖሕ

††† ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ ሐፂር
2.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊት
3.ቅዱስ አሞንዮስ
4.ቅዱስ ካሌብ ንጉሠ ኢትዮጵያ
5.ቅድስት ሳድዥ የዋሂት

††† "እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ: የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ: በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ:: በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሱ:: የመዳንንም ራስ ቁር: የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ:: እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው:: በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ:: በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ::" †††
(ኤፌ. ፮፥፲፬)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

27 Jan, 15:00


††† እንኳን ለቅዱሳን አክሎግ ቀሲስ: መርምሕናም: ወዮሐንስ ወንጌሉ ዘወርቅ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† ቅዱስ አክሎግ ሰማዕት †††

††† ቤተ ክርስቲያን ካፈራቻቸው ዓበይት ሰማዕታት አንዱ ይህ ቅዱስ ነው:: "አክሎግ" ማለት "በእግዚአብሔር ዘንድ ጣፋጭ (ተወዳጅ)" ማለት ነው:: እውነትም ጥዑም ዜና: ጣፋጭ ሕይወት ያለው አባት ነው:: "መልአክ ስምን ያወጣል" የሚባለው እንዲህ ላለው ነውና::

እርሱ የወላጆቹ ፍሬ ነው:: በ3ኛው መቶ ክ/ዘ የነበሩ ወላጆቹ ለልጃቸው ያወረሱት ሞልቶ የተረፈ ሃብታቸውን አልነበረም:: ይልቁኑ ፍቅረ ክርስቶስን: ምሥጢረ መጻሕፍትን: ክርስቲያናዊ ስምን ነው እንጂ::

ቅዱስ አክሎግ ገና ከልጅነቱ ወደ ት/ቤት ገብቶ: ቅዱሳት መጻሕፍትን ተምሮ: ሐዲስ ኪዳንን በሙሉ: መኀልየ ነቢያትን: መዝሙረ ዳዊትን አክሎ በቃሉ አጠና:: ቅዱስ ቃሉ ለእርሱ እውቀት አልነበረም: ሕይወት እንጂ:: ሳይሰለች ያነበው: በሕይወቱም ይተረጉመው ነበርና::

በዚህ ንጹሕ ሕይወቱም ፈጣሪውን አስደስቶ ብዙ ተአምራትን ሠርቷል:: ከዚያም ተጋድሎውን ቀጥሎ በትሕርምት ኑሯል:: ቀሲስ ሆኖ ሲሾምም ቅዱሳን መላእክት "ይገባዋል!" ሲሉ 3 ጊዜ ጮሁ:: በጽድቅ ጸንቶም ዘመናት አለፉ::

በዘመነ ሰማዕታትም ነጭ በነጭ ለብሶ ብዙ መከራን ተቀበለ:: በዚህች ቀንም ከብዙ ተከታዮቹ ጋር ደሙ ፈሷል:: ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን "ጻድቅ: ንጹሕ: ድንግል: ባሕታዊ: ቀሲስ ወሰማዕት" ብላ ታከብረዋለች:: ጌታም "ስምህን ያከበረውን: የተሰየመውን እምርልሃለሁ" ብሎታል::

††† ቅዱስ መርምሕናም ሰማዕት †††

††† ሰማዕቱ በቤተ ክርስቲያን ትልቅ ቦታ ከሚሰጣቸው ዐበይት ቅዱሳን አንዱ ነው:: በየአብያተ ክርስቲያናቱ ከሚሳሉ ቅዱሳንም አንዱ ነው:: ሃገሩ አቶር (በፋርስ አካባቢ) ሲሆን አባቱ ሰናክሬም የሚባል ንጉሠ ነገሥት ነው::

እናቱ ምንም ክርስቲያን ብትሆንም ስለ ፈራች ሁለቱን ልጆቿን (መርምሕናምና ሣራን) ክርስትናን አላስተማረቻቸውም:: ሁለቱም ወጣት በሆኑ ጊዜም ከንጉሥ አባታቸው ጋር ይወጡ ይገቡ ነበርና እናታቸው በሐዘን ጸለየች:: ወዲያውም ወጣቷ ሣራ በለምጽ ተመታች::

የሚፈውሳት ጠፋ:: መርምሕናም ግን ጐበዝ ወጣት ነውና 40 የጦር አለቆችን ይመራ ነበር:: በዚያው በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ቅዱስ መርምሕናም 40 ተከታዮቹን ይዞ ለአደን ወደ ዱር ሲወጣ ከአባ ማቴዎስ ገዳማዊ ጋር ተገናኘ::

ጻድቁ ለብዙ ዓመታት በበርሃ የኖሩ አባት ናቸው:: አካላቸው በጸጉር ስለ ተሸፈነ ደንግጦ ሲሸሽ "ልጄ አትፍራ! እኔም እንዳንተ የክርስቶስ ፍጡር የሆንኩ ሰው ነኝ" አሉት::

እርሱ ግን "ደግሞ ክርስቶስ ማነው?" ሲል ጠየቃቸው:: አባ ማቴዎስም ምሥጢረ ክርስትናን ከመሠረቱ አስተምረው የክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት ነገሩት::

ቅዱስ መርምሕናም ግን "ክርስቶስ አምላክ እንደ ሆነ አምን ዘንድ እህቴን አድንልኝ" አላቸው:: "አምጣት" ብለውት አመጣት:: ጻድቁ ጸሎት አድርሰው መሬትን ቢረግጧት ውኃን አፈለቀች:: "በእምነት: በስመ ሥላሴ ተጠመቁ" አሏቸው::

ቅዱሱ: እህቱ ሣራና 40 የጦር አለቆች ተጠምቀው ሲወጡ ሣራ ከለምጿ ነጻች:: ፈጽሞም ደስ አላቸው:: ወደ ቤተ መንግስት ተመልሰውም ቅዱስ መርምሕናም ከእናቱ: ከእህቱና ከ40 ተከታዮቹ ጋር ክርስቶስን ሊያመልኩ ጀመሩ::

ንጉሡ ሰናክሬም ግን ነገሩን ሲሰማ ተቆጣ:: እነርሱም ወደ ተራራ ሸሹ:: ንጉሡ "ልጆቼ! መንግስቴን ውረሱ" ብሎ ቢልክባቸውም እንቢ አሉ:: ስለ ተበሳጨም ቅዱስ መርምሕናምን: ቅድስት ሣራንና 40ውን ቅዱሳን በሰይፍ አስመታቸው::

ሥጋቸውን በእሳት ሊያቃጥሉ ሲሉ ግን መነዋወጥ ሆኖ ብዙ አረማውያን ሞቱ:: ንጉሡም አብዶ አውሬ (እሪያ) ሆነ:: ያን ጊዜ አባ ማቴዎስ ከበርሃ ወጥተው ንጉሡን ሰናክሬምን ፈወሱት::

እርሱም አምኖ የልጆቹና የ40ውን ሥጋ በክብር አኖረ:: በሃገሩ አቶርም የእመ ብርሃን ማርያምን ቤተ መቅደስ አነጸ:: በክርስትና ኑሮም ዐረፈ:: እርሱ ከተቀበረ በኋላ ግን የከለዳውያን ንጉሥ መጥቶ አቶርን ወረራት::

ንግሥቲቱን (የቅዱሳኑን እናት) ከሕፃኑ ልጇ ጋርም ገደለ:: በኋላም "ለጣዖት ስገዱ" ማለቱን የሰሙት የቅዱስ መርምሕናም ወታደሮች ደርሰው በምስክርነት ተሰየፉ:: ቁጥራቸውም 170,000 ሆነ::

††† ቅዱስ ዮሐንስ ጻድቅ (ወንጌሉ ዘወርቅ) †††

††† ቅዱሱ "ወንጌሉ ዘወርቅ" እየተባለ የሚጠራው ከሌሎች "ዮሐንስ" ከሚባሉ ቅዱሳን ለመለየት ቢሆንም ዋናው ምክንያት ግን እድሜ ልኩን የሚያነበው: ከእጁ የማይለየውና አቅፎት የሚተኛ በወርቅ የተለበጠ ወንጌል ስለ ነበረው ነው::

የቅዱስ ዮሐንስ ታሪኩ በሆነ መንገድ ከመርዓዊ (ሙሽራው) ገብረ ክርስቶስ እና ከቅዱስ ሙሴ ሮማዊ ጋር ተመሳሳይነት አለው::
ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
በሮም ግዛት ሥር የሚኖሩ አጥራብዮስና ብዱራ የሚባሉ ደጋግ ክርስቲያኖች ነበሩ:: እግዚአብሔር በቀደሰው ትዳር የሚኖሩና ነዳያንን የሚዘከሩ ነበሩና ይህንን ቅዱስ ወለዱ:: ስሙን ዮሐንስ ብለው: እንደሚገባም አሳድገው: ምሥጢረ መንግስተ ሰማያትን እንዲረዳ ለመምህር ሰጡት:: ቅዱስ ዮሐንስ ከመምህሩ ዘንድ ቁጭ ብሎ መጻሕፍተ ቤተ ክርስቲያንን ተማረ::

ለወላጆቹ ቅንና ታዛዥ ነበርና አባቱ "ልጄ! የምትፈልገውን ጠይቀኝ:: ምን ላደርግልህ ትወዳለህ?" አለው:: ቅዱስ ዮሐንስ ዘንድሮ እኛን የሚያምረን ሁሉ አላሰኘውም:: አባቱን "ቅዱስ ወንጌልን ግዛልኝ: በወርቅም አስለብጠው" አለው:: አባትም የተባለውን ፈጸመ::

ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ከዚህ ዓለም ተለይቶ እስካረፈባት ቀን ድረስ ቅዱስ ዮሐንስና የወርቅ ወንጌሉ ተለያይተው አያውቁም:: ሁሌም ያለመታከት ያነበዋል:: ሲቀመጥም ሲነሳም: ሲሔድም ሲተኛም አብሮት ነበር::

ቅዱስ ዮሐንስ ወጣት በሆነ ጊዜ ወላጆቹ ይድሩት ዘንድ ተዘጋጁ:: ልብሰ መርዐም (የሙሽራ ልብስ) አዘጋጁ:: በዚያው ሰሞን ግን አንድ እንግዳ መነኮስ ወደ ቤታቸው መጥቶ ያድራል:: በዚያች ሌሊት መነኮሱ በጨዋታ መካከል ስለ ቅዱሳን መነኮሳት ተጋድሎና ክብር ነገረው:: የሰማው ነገር ልቡናውን የማረከው ቅዱስ ዮሐንስ ከዚያች ቀን ጀምሮ ወደ ፈጣሪው ይለምን ነበር::

አንድ ቀን ግን ያ መነኮስ በድጋሚ መጥቶ አደረ:: ቅዱስ ዮሐንስ መነኮሱን ወደ ገዳም እንዲወስደው ቢጠይቀው "አይሆንም: አባትህ ያዝንብኛል" አለው:: ቅዱሱ ግን "በእግዚአብሔር ስም አማጽኜሃለሁ" ስላለው ሁለቱም በሌሊት ወጥተው ወደ ገዳም ሔዱ::

አበ ምኔቱ "ልጄ! የበርሃውን መከራ አትችለውም: ይቅርብህ" ቢለውም "አባቴ! አይድከሙ:: ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር አይለየኝም'' ስላላቸው እንደሚገባ ፈትነው አመንኩሰውታል:: ቅዱስ ዮሐንስ ከመነኮሰ በኋላ በጾም: በጸሎት: በስግደትና በትሕርምት ያሳየው ተጋድሎ በርካቶችን አስደነቀ::

ለሥጋው ቦታ አልሰጣትምና በወጣትነቱ አካሉ ረገፈ:: ቆዳውና አካሉም ተገናኘ:: ሥጋውን አድርቆ ነፍሱን አለመለማት:: በእንዲሕ ያለ ሕይወት ለ7 ዓመታት ከተጋደለ በኋላ በራዕይ "ወደ ወላጆችህ ተመለስ" እያለ 3 ጊዜ አናገረው::
ቅዱስ ዮሐንስ ወደ አበ ምኔቱ ሔዶ ቢጠይቀው "ራዕዩ ከእግዚአብሔር ነው" ብሎ ወደ ቤተሰቦቹ አሰናበተው::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Jan, 12:08


✞As mentioned in the Acts of the Apostles 8:26, the Saint went to Jerusalem for the Feasts of the Passover and the Feast of First Fruits. And when he was returning, the Holy Spirit made him encounter Philip at Gaza. There, he learned the mysteries of Christianity, believed that Christ was Divine and the Savior and was baptized.

✞And he brought Christianity to Ethiopia in 34 AD. As St. John Chrysostom had said, “The Eunuch became an apostle to his people”, he returned to our country, preached about Christ and made many believers.

✞Then, he shunned his material wealth and preached the Gospel from Ethiopia up to India and departed as a martyr on this day. (There are those that say he is in the realm of the living – not dead)

✞Truly St. Bakos (Bachos) deserves honor.

✞✞✞Saint Jacob of Nisibis ✞✞✞
=>This holy man
*was an attested scholar
*was a monastic that lived in complete austerity
*was an apostolic who brought many to Christianity
*was the shepherd (Bishop) to a multitude of believers of Nisibis (Syria)
*was a wonderworker who performed miracles that are astounding to the ear
*was a great teacher who bore many scholars including St. Ephraim the Syrian
*was a loving man who was obedient to Christ and our Lady
*was a light whose fingers lit up like candles
*and was a humble man that lived in a lowly state by wearing dirty cloth.

=>In 325 AD (318 EC), he was one of the 318 scholars at Nicaea who denounced Arius. There, he raised a dead person and astounded the people. Then after instituting rites of the Church, he returned to his country, lived in holiness and passed away on this day and was buried honorably.

✞✞✞ The Virgins Mary and Martha ✞✞✞
=>During the time of the apostles there were 2 mothers that were called Perfume Bearers. And since both of them had the name Mary, to distinguish them the fathers called one “Mary the Repentant” and the second “Mary the sister of Lazarus/Mary of Bethany”.

✞The one that is found in the Gospel of Luke is the repentant one while the one found in John 12:1 is the sister of Lazarus (a virgin). And the later one is our mother that we commemorate today.

✞St. Mary was a virgin youth that lived around Bethany during the time that our Savior Christ came to the world and taught. In a house that didn’t have parents, her elders Lazarus and Martha raised her.

✞Our Lord loved them as they received guests as a family. And He counted Lazarus with the 72 disciples and Mary together with Martha with the 36 holy women. And when Lazarus was sick, they (his sisters) sent for the Lord.

✞And when the Lord did not go as it was not time, Lazarus died. And when the Lord went on the 4th day, St. Mary bowed before Him and said, “…if thou hadst been here, my brother had not died” while she wept. (John 11:32)

✞And the Lord also wept, as He is compassionate in His Godliness, when He saw her weeping. Immediately, He raised Lazarus by ordering him with His authoritative word. And before Passover (6 days before the Lord was crucified), they prepared a banquet for the Lord. And He attended it with His disciples. (John 12:1)

✞There, Lazarus sat next to the Lord and St. Mary bowed down before the Lord’s feet and poured a 300 pence perfume (ointment) upon Him. And when the tang of His nature and the perfume touched [through the flesh He assumed] as it says “…the house was filled with the odour…” an aroma, that took one’s mind, filled the house.

✞Though Juda, at that moment, protested, the Lord gave him a necessary response. And He praised St. Mary saying, “Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.” (Luke 10:42) And Abba Heryakos witnessed to the Lord’s praise of her that it was not only because she sat at His feet and learned wholeheartedly.

✞And advising us he said, “Let us henceforth have silence and patience like Mary” (Anaphora of St. Mary [the Theotokos] No. 163). St. Mary was there at the passion and burial of our Lord Jesus Christ. She has also seen His resurrection.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Jan, 12:08


✞After the ascension of the Lord, following the Holy Spirit, she served the Gospel diligently. On this day the feast of our mother St. Mary, the Perfume Bearer, is celebrated with her sister St. Martha.

✞✞✞ May the God of the Saints grant us from their grace and blessing.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 18th of Tir
1. St. George the Prince of the Martyrs (Scattering of his ashes)
2. The Holy Virgins Mary and Martha (of the 36 Holy Women)
3. St. Jacob of Nisibis (one of the 318)
4. St. Bakos (Bachos) the Ethiopian (Abelak/Abimelech)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Philip the Apostle
2. Abune Ewostatewos/Eustathius/Eustathios, preacher of faith
3. Abune Anorios/ Honorius of Debre Tsegaga
4. Mar James of Egypt

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Jan, 12:08


Feasts of Tir 18

✞✞✞On this day we commemorate St. George the Arch-Martyr, St. Bakos (Bachos), St. Jacob and the Virgins Mary and Martha✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint George of Lod (Lydda/ Diospolis) ✞✞✞
=>According to his hagiography, St. George the great, the honorable arch of martyrs and their grandeur, was beheaded after 7 years of torture. And if asked how that came to pass, it was as follows.

✞The Saint was born from his father Zerentos (Anastasius) and his mother Theobaste (Theobesta) in what was the province of Persia in Palestine (Lod). After his parents taught him well about Christianity, his father died.

✞And when St. George became 20 years old, he went to make father’s position his. And on the way he found the people of Beirut (now Beirut - Lebanon) worshipping a dragon (serpent). He then taught the people of the city, made them believers, killed the dragon by the power of his Creator and continued his journey.

✞And when he reached his destination, the court of Dadianus (Dodyanos) and his 70 governors, he found that Christ was renounced and people bowed down to idols. At that moment, our Lady the Virgin appeared to him and told him about the torments that he will face and the honor he will have. And because his choice was to be martyred for the name of Christ, he reached the testimonial square after being blessed by our Lady.

✞Then, he endured many trials for 7 years. He died and was raised 3 times. Because he endured tortures for the upright faith which were beyond bearable, he is called the Arch of the Martyrs, the sun and a morning star. As the text says,
“As an exchange for his hardship and pain,
Higher became the honor of his name”

✞And after 7 years of trials and with many miracles, he was beheaded and from his neck poured blood, water and milk. And 7 crowns descended for him.

✞The Scattering of His Bones/Ashes✞
=>This day for the martyr is called, the day when his bones were scattered. After they tortured him in many ways for many years, he was victorious over them through his endurance. Not only was he triumphant over the 70 governors and their soldiers but he also attracted many (in the hundred thousands) to become martyrs themselves.

✞ Dadianus (Dodyanos), who was angered by this, ordered St. George, the Star of Persia, to be cut into pieces. Then the soldiers hacked the saint into pieces and roasted him on an iron plate. And without mercy, they scorched his body. Then, they crushed him into ashes.

✞And then they went up a big mountain (Debre (Mt.) Yedras) that was in the area and scattered his ashes in the wind. As it says,
“They beheaded you, cut you to pieces and then scattered your body as ash”. (Meknay)

✞But after they did this and left, a writing was found on all the trees, leaves and rocks where his ashes fell that said, “Saint George the Arch-Martyr”. And so this day is the day that the Saint was appointed [as Prince of the Martyrs].

✞But immediately after that the Great Martyr St. George was resurrected from the dead and came across the soldiers. And he said, “Believe in Christ” and astounded them and led them to the path of life. On the other hand, the 70 governors were humiliated.

✞✞✞Saint Bakos (Bachos) the Eunuch ✞✞✞
=>The word eunuch in Geez is called “Hitsew”. This name is usual and not strange in the Church. As our Savior said there are many eunuchs who were so naturally or who were made eunuchs by men and there are those which have made themselves eunuchs for righteousness.

✞And the Ethiopian Eunuch St. Bakos (sometimes called as Abelak/ Abimelech)
*was born and raised in our country Ethiopia in the 1st century
*served his country and the Emperors in his profession
*served particularly for the Empress Candace, Gersamot, from the year 34 AD – 46 AD as a treasurer
*was in charge (trusted) of all her treasure
*was close to the Empress and her family as he was a eunuch
*used to read and examine scriptures
*and was a kind man who always went to Jerusalem and took blessings from holy sites.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Jan, 12:07


+በዚያም አልዓዛር ከጌታ ጐን ሲቀመጥ: ቅድስት ማርያም ከጌታ
ሥር ተንበርክካ: ናርዶስ የሚሉትን የ300 ዲናር ሽቱ በጌታ ላይ
አፈሰሰች:: መዓዛ መለኮቱና ሽቱው ሲገናኝ "መልዐ መዓዛሁ"
እንዲል ምስጥ የሚያደርግ ሽታ ቤቱን ሞላው::

+በወቅቱ ይሁዳ ቢቃወምም ጌታ ምላሹን ሰጥቶታል:: ቅድስት
ማርያምንም "ማርያምሰ ኃርየት መክፈልተ ሠናየ ዘኢየኃይድዋ"
ብሎ አመስግኗታል:: ያስመሰገናት ቁጭ ብላ በተመስጦ መማሯ
ብቻ እንዳልሆነ አባ ሕርያቆስ መስከሯል::

+ሲመክረንም "አርምሞንና ትዕግስትን እንደ ማርያም ገንዘብ
እናድርግ" ብሎናል:: (ቅዳሴ ማርያም) ቅድስት ማርያም
በጌታችን ክርስቶስ በኅማሙ ጊዜ: ሲቀብሩት ነበረች::
ትንሳኤውንም ዐይታለች::

+ከጌታ እርገት በሁዋላም መንፈስ ቅዱስን ተከትላ ለወንጌል
አገልግሎት ተግታለች:: ቅድስት እናታችን ማርያም እንተ ዕፍረት
ዛሬ በዓሏ ከእህቷ ቅድስት ማርታ ጋር ይከበራል::

=>ጥር 18 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ጊዮርጊስ መክብበ ሰማዕታት (ዝርወተ ዓጽሙ)
2.ቅዱሳት ደናግል ማርያ እና ማርታ (ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት)
3.ቅዱስ ያዕቆብ ዘንፅቢን (ከ318ቱ)
4.ቅዱስ ባኮስ ኢትዮዽያዊ (አቤላክ / አቤሜሌክ)

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
2.አቡነ ኤዎስጣቴዎስ
3.አባ አኖሬዎስ
4.ማር ያዕቆብ ግብፃዊ
5.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ

+"+ የጌታም መልአክ ፊልጶስን። ተነሥተህ በደቡብ በኩል ከኢየሩሳሌም ወደ ጋዛ ወደሚያወርደው ምድረ በዳ ወደ ሆነ መንገድ ሂድ አለው።
ተነሥቶም ሄደ። እነሆም፥ ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ በገንዘብዋም ሁሉ የሠለጠነ አንድ የኢትዮጵያ ሰው ሊሰግድ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ነበር፤
ሲመለስም በሰረገላ ተቀምጦ የነቢዩን የኢሳይያስን መጽሐፍ ያነብ ነበር።
መንፈስም ፊልጶስን። ወደዚህ ሰረገላ ቅረብና ተገናኝ አለው።
ፊልጶስም ሮጦ የነቢዩን የኢሳይያስን መጽሐፍ ሲያነብ ሰማና። በውኑ የምታነበውን ታስተውለዋለህን? አለው።
እርሱም። የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዴት ይቻለኛል? አለው። ወጥቶም ከእርሱ ጋር ይቀመጥ ዘንድ ፊልጶስን ለመነው።
ያነበውም የነበረ የመጽሐፉ ክፍል ይህ ነበረ፤ እንደ በግ ወደ መታረድ ተነዳ፥ የበግ ጠቦትም በሸላቹ ፊት ዝም እንደሚል፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።
በውርደቱ ፍርዱ ተወገደ፤ ሕይወቱ ከምድር ተወግዳለችና ትውልዱንስ ማን ይናገራል?
ጃንደረባውም ለፊልጶስ መልሶ። እባክህ፥ ነቢዩ ይህን ስለ ማን ይናገራል? ስለ ራሱ ነውን ወይስ ስለ ሌላ? አለው።
ፊልጶስም አፉን ከፈተ፥ ከዚህም መጽሐፍ ጀምሮ ስለ ጌታ ኢየሱስ ወንጌልን ሰበከለት።
በመንገድም ሲሄዱ ወደ ውኃ ደረሱ፤ ጃንደረባውም። እነሆ ውኃ፤ እንዳልጠመቅ የሚከለክለኝ ምንድር ነው? አለው።
ፊልጶስም። በፍጹም ልብህ ብታምን፥ ተፈቅዶአል አለው። መልሶም። ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ አምናለሁ አለ።
ሰረገላውም ይቆም ዘንድ አዘዘ፥ ፊልጶስና ጃንደረባው ሁለቱም ወደ ውኃ ወረዱ፥ አጠመቀውም።
ከውኃውም ከወጡ በኋላ የጌታ መንፈስ ፊልጶስን ነጠቀው፤ ጃንደረባውም ሁለተኛ አላየውም፥ ደስ ብሎት መንገዱን ይሄድ ነበርና። +"+ (ሐዋ. ፰:፳፮)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Jan, 12:07


=>+"+ እንኩዋን ለሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ: ቅዱስ
ባኮስ: ቅዱስ ያዕቆብና ደናግል ማርያ ወማርታ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+

+" ቅዱስ ጊዮርጊስ ልዳዊ "+

=>መጽሐፈ ገድሉ እንደሚለው የሰማዕታት አለቃቸው: አንድም ሞገሳቸው ታላቅና ክቡር ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ7 ዓመታት ስቃይ በሁዋላ ተሰይፏል:: ይሕስ ጥንተ ነገሩ እንደምን ነው ቢሉ:-

+ቅዱሱ የተወለደው ከአባቱ ዘረንቶስ (አንስጣስዮስ) እና ከእናቱ ቴዎብስታ የድሮው ፋርስ ግዛት ፍልስጥኤም (ልዳ) ውስጥ ነው:: የተባረኩ ወላጆቹ ክርስትናን ጠንቅቀው አስተምረውት አባቱ ይሞታል::

+ቅዱስ ጊዮርጊስ 20 ዓመት ሲሞላው የአባቱን ስልጣን እጅ ለማድረግ ሲሔድ የቢሩት (የአሁኗ ቤይሩት-ሊባኖስ) ሰዎች ዘንዶ/ደራጎን ሲያመልኩ አገኛቸው:: እርሱ ግን የከተማውን ሕዝብ አስተምሮ: አሳምኖ: ደራጎኑንም በፈጣሪው ኃይል ገድሎ መንገዱን ቀጥሏል::

+ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ዱድያኖስና 70 ነገሥታት ዘንድ ሲደርስ ክርስቶስ ተክዶ ለጣዖት ይሠገድ ነበር:: በዚያች ሰዓት ድንግል እመቤታችን ወደ ሰማዕቱ መጥታ መከራውንና ክብሩን ነገረችው:: እርሱም በክርስቶስ ስም መሞት ምርጫው ነበርና ከእመቤታችን ተባርኮ ወደ ምስክርነት አደባባይ (ዐውደ ስምዕ) ደረሰ::

+ከዚያም ለተከታታይ 7 ዓመታት ብዙ ጸዋትወ መከራዎችን
ተቀበለ:: 3 ጊዜ ሙቶ ተነሳ:: ከሰው ልጅ የተፈጥሮ ትዕግስት በላይ የሆነ ስቃይን ስለ ቀናች ሃይማኖት ሲል በመቀበሉ የሰማዕታት አለቃቸው: ፀሐይና የንጋት ኮከብ በሚል ይጠራል:: "ተውላጠ ጻማሁ ወሕማሙ:
ዘተለዐለ ሞገሰ ስሙ" እንዲል መጽሐፍ::

+ከ7 ዓመታት መከራ በሁዋላም ከብዙ ተዓምራት ጋር ተሰይፎ
ደም: ውሃና ወተት ከአንገቱ ፈሷል:: 7 አክሊላትም
ወርደውለታል::

+" ዝርወተ ዓጽሙ "+

=>ይህቺ ዕለት ለሰማዕቱ 'ዝርወተ አጽሙ' ትባላለች:: በቁሙ
'አጥንቱ የተበተነበት' እንደ ማለት ነው:: ቅዱስ ጊዮርጊስን
ለዘመናት በብዙ ስቃያት ሲያስጨንቁት ኖረው በጽናቱ
አሸነፋቸው:: 70 ነገሥታትን ከነ ሠራዊታቸው ከማሳፈሩ
ባሻገርም በርካታ (በመቶ ሺ የሚቆጠሩ) አሕዛብን ማርኮ
ለሰማዕትነት አበቃ::

+በዚህ የተበሳጨ ዱድያኖስም ኮከበ ፋርስ ቅዱስ ጊዮርጊስን
እንዲቆራርጡት አዘዘ:: ወታደሮቹም ቅዱሱን ቆራርጠው:
በብረት ምጣድ ላይ ጠበሱት:: ያለ ርሕራሔም አካሉን
አሳረሩት:: ቀጥለውም ፈጭተው አመድ አደረጉት::

+በአካባቢው ወደ ነበረው ትልቅ ተራራ ጫፍ (ደብረ ይድራስ)
ወጥተውም በነፋስ በተኑት::
"ሐረድዎ ወገመድዎ: ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ዓመድ" እንዲል::
(ምቅናይ)

+እነርሱ ይህንን ፈጽመው ዘወር ሲሉ ግን የቅዱሱ ዓጽም
ባረፈባቸው ዛፎች: ቅጠሎችና ድንጋዮች ሁሉ "ቅዱስ ጊዮርጊስ
ሊቀ ሰማዕታት" የሚል ጽሑፍ ተገኘ:: ስለዚህም ይሕቺ ዕለት
ቅዱሱ አለቅነትን የተሾመባት ናት ማለት ነው::

+ወዲያው ግን ኃያል ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ ከተበተነበት
ተነስቶ ወታደሮችን አገኛቸውና "በክርስቶስ እመኑ" ብሎ:
አስደንቆ ወደ ሕይወት መራቸው:: 70ው ነገሥታት ግን አፈሩ::

+" ቅዱስ ባኮስ ጃንደረባው "+

=>'ጃንደረባ' የሚለው ቃል በግዕዙ 'ሕጽው' ተብሏል:: ይህ ስም
በቤተ ክርስቲያን የተለመደ እንጂ እንግዳ አይደለም::
መድኃኒታችን እንዳለው በተፈጥሮ የሆኑ: ሰዎች እንዲያ
ያደረጉዋቸውና ራሳቸውን ስለ ጽድቅ ጃንደረባ ያደረጉ ብዙዎች
ናቸውና::

+ኢትዮዽያዊው ጃንደረባ ቅዱስ ባኮስም (አንዳንዴ አቤላክ /
አቤሜሌክም ይባላል):-
*በ1ኛው መቶ ክ/ዘመን በሃገራችን ኢትዮዽያ ተወልዶ ያደገ
*ነገሥታቱንና ሃገሩን በሙያው ያገለገለ
*በተለይ ከ34 እስከ 46 ዓ/ም ለነገሠችው ንግሥት ሕንደኬ
ገርስሞት በገንዘብ ሚንትርነት ያገለገለ
*በገንዘቧ ላይ ሁሉ አዛዥ (ታማኝ) የነበረ
*ጃንደረባ በመሆኑ ለንግሥቲቱና ቤተሰቧ ቅርብ የነበረ
*መጻሕፍትን የሚያነብና የሚመረምር
*ዘወትር ወደ ኢየሩሳሌም እየሔደ ከቅዱሳት መካናት የሚሳለም
በጐ ሰው ነበር::

+በግብረ ሐዋርያት ምዕ. 8:26 ላይ እንደ ተጠቀሰው ቅዱሱ
ከኢየሩሳሌም ለፋሲካና ለእሸት በዓል ነበር የሔደው:: ሲመለስ
መንፈስ ቅዱስ ከፊልዾስ ጋር በጋዛ አገናኝቶታል:: በዚያም
ምሥጢረ ክርስትናን ተምሮ: በክርስቶስ አምላክነትና አዳኝነት
አምኖ ተጠምቁዋል::

+ክርስትናን ለኢትዮዽያ በ34 ዓ/ም አምጥቷል:: "ጃንደረባው
ለወገኖቹ ሐዋርያ ሆነ" ሲል ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ እንደ
ተናገረው ወደ ሃገራችን ተመልሶ: ስለ ክርስቶስ ሰብኮ በርካቶችን
አሳምኗል::

+ቀጥሎም ሃብቱን ንቆ (መንኖ): ከኢትዮዽያ እስከ ሕንድ
ወንጌልን ሰብኮ በዚህች ዕለት በሰማዕትነት ዐርፏል::
(ተሰውሯል የሚሉም አሉ)

<< በእውነት ለቅዱስ ባኮስ ክብር ይገባል:: >>

+" ቅዱስ ያዕቆብ ዘንጽቢን "+

=>ይህ ቅዱስ ሰው:--
*እጅግ የተመሠከረለት ሊቅ
*በፍጹም ትሕርምት የኖረ ገዳማዊ
*በርካቶችን ወደ ክርስትና ያመጣ ሐዋርያዊ
*ለአእላፍ ምዕመናን እረኛ የሆነ የንጽቢን (ሶርያ) ዻዻስ
*ለጀሮ ድንቅ የሆኑ ተአምራትን የሠራ ገባሬ መንክራት
*ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊን ጨምሮ በርካታ ሊቃውንትን ያፈራ
ታላቅ መምሕር
*ለክርስቶስና ለእመቤታችን ታጥቆ የተገዛ የፍቅር ሰው
*እጣቶቹ እንደ ፋና የሚያበሩለት ማኅቶት
*ራሱን ዝቅ አድርጐ በቆሸሸ ልብስ የሚኖር የትህትና ሰው ነው::

=>በ325 (318) ዓ/ም: በኒቅያ 318ቱ ሊቃውንት ሲሰበሰቡና
አርዮስን ሲያወግዙ እርሱ አንዱ ነበር:: በሥፍራውም ሙት
አስነስቶ ሕዝቡን አስደምሟል:: በዚያም የቤተ ክርስቲያንን
ሥርዓት ሠርቶ ወደ ሃገሩ ተመልሶ በቅድስና ኑሮ በዚህች ቀን
ዐርፎ በክብር ተቀብሯል::

+"+ ደናግል ማርያ ወማርታ +"+

=>በዘመነ ሐዋርያት በተመሳሳይ 'እንተ ዕፍረት-ባለ ሽቱ'
ተብለው የሚጠሩ 2 እናቶች ነበሩ:: 2ቱም ስማቸው ማርያም
ስለ ነበር ለመለየት እንዲያመች አንደኛዋን 'ማርያም ኃጥዕት-
ከኃጢአት የተመለሰች': 2ኛዋን ደግሞ 'ማርያም እኅተ
አልዓዛር-በቢታንያ የነበረችው ብለው አበው ይጠሯቸዋል::

+በሉቃስ ወንጌል ላይ የምትገኘው ከኃጢአት ሕይወት
የተመለሰችው ስትሆን በዮሐንስ ወንጌል 12:1 ላይ ያለችው
የአልዓዛር እህት (ድንግሊቱ) ናት:: ዛሬም የምናስባት ይህቺውን
እናታችን ነው::

+ቅድስት ማርያም መድኃኒታችን ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም
መጥቶ በሚያስተመርበት ዘመን በቢታንያ አካባቢ ትኖር የነበረች
ድንግል ወጣት ናት:: ወላጆች ባልነበረበት ቤት ውስጥ ታላቆቿ
አልዓዛርና ማርታ አሳድገዋታል::

+በቤተሰብ ደረጃ እንግዳን ይቀበሉ ነበርና ጌታችን ወደዳቸው::
አልዓዛርን ከ72ቱ አርድእት: ማርያምና ማርታን ደግሞ ከ36ቱ
ቅዱሳት አንስት ቆጥሯቸዋል:: ወንድማቸው አልዓዛር በታመመ
ጊዜ ወደ ጌታ ልከው ነበር::

+ያለ ጊዜው የማይሠራ ጌታ ባይመጣ አልዓዛር ሞተ:: በ4ኛው
ቀን አምላክ ሲመጣ ቅድስት ማርያም በጌታ ፊት ሰግዳ
"እግዚእየ ሶበሰ ኀሎከ ዝየ እምኢሞተ እሑየ-አንተ በዚህ
በኖርክስ ወንድሜ ባልሞተ ነበር" ብላ አለቀሰች:: (ዮሐ. 11)

+ጌታም ስታለቅስ ባያት ጊዜ አምላክነቱ አራርቶት አለቀሰ::
ወዲያውም በስልጣነ ቃሉ አዞ አልዓዛርን አስነሳው:: ከፋሲካ
(ጌታ ከመሰቀሉ 6 ቀናት) በፊትም ቅዱሳኑ ለጌታ ግብር አገቡ::
እርሱም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ታደመላቸው:: (ዮሐ. 12:1)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Jan, 10:08


እንኳን አደረሰን!

የቅዱስ ጳውሎስን ፈጣሪ እናመስግነው!


@ Dn Yordanos Abebe

2014


ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል።
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Jan, 05:48


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ጥር ቡሩክ፥ አመ ፲ወ፯

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿ጳውሎስ ሐዋርያ (ልሳነ ዕፍረት)
✿መክሲሞስ ዐቢይ
✿ወዱማቴዎስ እኁኁ
✿ለውንድዮስ ጻድቅ (አቡሆሙ)
✿ግርማ ሥሉስ (ዘጎጃም)
✿መቃርዮስ ሊቀ መነኮሳት
✿አጋብዮስ (ለባሴ መንፈስ ቅዱስ)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

24 Jan, 11:37


እንኳን አደረሳችሁ !

☞ተዝካረ ተጸውዖቱ ለቅዱስ ጳውሎስ ሐዋርያ (ብርሃነ ዓለም፥ ልሳነ ዕፍረት ፥ ወልሳነ ክርስቶስ)

☞በረከተ ጸሎቱን ያሳድርብን!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

24 Jan, 11:36


✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Stephen the Archdeacon (Protomartyr)
2. St. Epiphanius of Cyprus
3. Abba Gerima of Medera
4. Abba Palaemon /Balamon the Wanderer
5. Abba Latsoun the Meek
6. St. James the Apostle (Son of Zebedee)

✞✞✞ “Love is patient, love is kind. It does not envy, it does not boast, it is not proud. It does not dishonor others, it is not self-seeking, it is not easily angered, it keeps no record of wrongs. Love does not delight in evil but rejoices with the truth. It always protects, always trusts, always hopes, always perseveres.”✞✞✞
1Cor. 13:4-7

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

24 Jan, 11:36


Feasts of Tir 17

✞✞✞On this day we commemorate the departure of the Honorable, Righteous Saints Maximus and Domatius (Dumatheus/Domadius)✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Our Fathers Maximus and Domatius (Dumatheus/ Domadius)✞✞✞
=>These Saints were brothers and they are fathers that are much loved in the history of the Church. And when we call them we say “Our holy fathers who are honored Roman [spiritual] fighters and who are bright stars”. They were born in Rome and their father was called Lavendius (Walendianus/ Valentinian).

✞This Emperor while he reigned, in the 4th century, an Empire like Rome, was found being a good man. The 2 stars are worth mentioning from those he bore from his good wife (Empress). And because the 2 Saints were born in a short interval from one another, they are considered as twins.

✞And the Emperor Lavendius gave to his children, whom God gave him, the names Maximus to the elder and Domatius to the younger. And the Saints were taught Christianity by the good will of their father.

✞Even though they were children of the Emperor and were princes, they did not grow up spoiled. As comfort has ended many and their father understanding this, he raised them in the correct manner so that they would find favor before God.

✞After the Saints Maximus and Domatius grew up, they were diligent to read Holy Books. Particularly, they could not have enough of reading the acts of the saints. And they were obedient with prayer and fasting to God and worshiped Him with love.

✞One of the things that makes these Saints exceptional is this. It is astounding that while gold and silver poured before them and while they stepped on it, while all of the people bowed before them, while exquisite food was presented to them and while their beds were made of fine coverings…they shunned it all for the love of Christ.

✞And because they despised the world by being in the love of Christ, they thought to leave their father’s palace. And their thought was not from discussion but as the fathers say, “As of one heart and as of one tongue”, it was by the guidance of the Lord.

✞When they thought of going to the desert and adoring God, as they were looking for a way to leave, a means was revealed to them. Then, they went to their Emperor father and asked, “Father! We want to go to Nicaea (Asia Minor) and receive blessing”.

✞And the time was when the city had become famed for the 318 Holy Fathers (Scholars). And as their father was a spiritual man, he allowed them with joy. And he sent them on their way with much gold and many soldiers (entourages).

✞Saints Maximus and Domatius stayed for a bit praying and being blessed in Nicaea. Then they gathered their father’s soldiers (entourages) and sent them to Rome with a letter that said, “Since we are going to hold fasts and prayers for weeks, we will come ourselves [later on]”.

✞After they sent the soldiers, the Saints went to a monastery and they revealed their secret to a sincere monk. But when he knew that they were the sons of the Emperor Lavendius, he said no to their request which said “Make us monks”.

✞And when the asked, “Why?” he replied to them, “I don’t want to dismay your kind father. But if you want you wish to come true, go to Syria. There you will find a righteous monastic named Abba Agabius” and sent them to Syria.

✞In the land of Rome, especially around the palace, when the disappearance of the 2 princes was heard, a great lamentation and mourning took place. Even though the Emperor searched all ends of the earth, he wasn’t able to find them. He was completely saddened and their mother was unable to be consoled.

✞But Maximus and Domatius entered the land of Syria and became the disciples of Abba Agabius. After they learned from him all the good deeds and virtues which were necessary for monasticism, he made both of them monks. And there, they lived serving, worshipping God and by fasting, praying and with humility.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

24 Jan, 11:36


✞One day Abba Agabius called them and said, “My children! Be blessed! I am gladdened because of you. This night the chief of all the monks, the Great Abba Macarius, was appeared to me in a revelation and said, ‘Give them to me so that they become my children’. And so go to the monastery of Scete in Egypt when I depart”.

✞But when Abba Agabius passed away, they did not go according to his instructions because they feared vainglory. But there in Syria they performed many miracles because they had reached perfection in a short time. And they became much loved by the people.

✞And they became famous all over Syria. During that time a big serpent rose and killed the people and animals of the surrounding. And the people went to the Saints and wept before them. And at that moment St. Maximus took out a sheet of paper and wrote upon it as follows, “O serpent when this paper comes to you, go out of your dwelling, die and let birds devour you.”

✞And he said to them, “Go and drop this at its entrance”. One brave man stood, took it and dropped it where the serpent used to come out while all the people watched. Immediately, the serpent came out and died. Then ravens gathered and ate it. And from this great miracle the people adored the God of the Saints.

✞And many more miracles were performed in the names of the Saints. Evil spirits used to flee when they heard their names. The sick were healed when their names were called where they were not present. And they became a grace to the people as the populous of the area were saved from their difficulties by calling their names and beseeching in them.

✞Sailors, on the other hand, used to write the Saints’ names on their boats to be safe from tempests. But one day because the servant of the Emperor Lavendius saw this writing and suspected, he brought the sailor before the Emperor.

✞And when the Emperor asked, “Whose names did you write?” The sailor answered, “The names of 2 brother Saints that are found in Syria”. Suspecting they were his sons, he sent the Empress and his daughter (their sister) led by the sailor as they were heartbroken from grief.

✞And when they reached Syria and found them, they screamed and cried out of joy. But when they asked the Saints saying, “Let’s go back to Rome”, they replied, “No! We are Christ’s” and the royal family returned in sadness. But when the Emperor heard this, he was joyous. And he praised them saying, “They have understood the temporal nature of this world”.

✞Later, when word was heard that said, “They should become the Archbishops of Rome”, Saints Maximus and Domatius left Syria and went to Egypt. And they reached at the Great St. Macarius and implored him to be his disciples.

✞And when he asked them, “My children! Won’t the desert be difficult for you?”, they replied “Let us try”. There, he carved them below the mountain a cell and they stayed there in silence for 3 years. And one day, St. Macarius the Great was astounded when he saw a pillar of light that reached the heavens coming out of the mouths of the Saints while they prayed.

✞And at the beginning of the 5th century on Tir 14 (January 22) St. Maximus passed away. And all the saints descended from heaven and took his soul with hymns. And after 3 days his brother St. Domatius passed away.

✞The saints similarly took his soul too and St. Macarius the Great buried both of them in their cell. And the place was called “Debre Barmos (Baramas)/El-Baramus/Paromeos Monastery”. And it (Pa-Romeos) means “The Monastery of the Romans [that of Maximus and Domatius]”.

✞✞✞ May the God of the Saints give us His love which abounded in them. And may He help us to bear the fruits of virtue and the fruits of honor. And may He not deprive us of their glory.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 17th of Tir
1. Our Fathers Sts. Maximus and Domatius who are Holy and Honored

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

22 Jan, 14:59


እንኳን አደረሳችሁ!

"" ስንክሳር - ጥር ፲፭/15 ""

"በዓለ ቅዱሳን፥ ቂርቆስ ወኢየሉጣ"

(ጥር 14 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

22 Jan, 10:36


➊#ጌታችን #ፍቅር ለሚገባው ፍቅርን፥ #ጅራፍ ለሚገባው ጅራፍን አሳይቷል!

(አንተ ግን ሁለቱንም ጥለሃቸዋልና በከንቱ ታለቅሳለህ)

❖ልብ በል ጅራፍ ጥላቻ አይደለም! ፍትሕ እንጂ!

☞አባቶቻችን ጅራፍን ባያነሱ ኖሮ #ኢትዮጵያም #ቤተክርስቲያንም እስከ ዛሬ አይኖሩም ነበር!

➋ሰማዕትነት ጥሩ ነው፤ ግን ሃገርና ቤተ ክርስቲያን ጨርሰው ከጠፉ ምን ዋጋ አለው? (ሰሜን አፍሪቃን፥ ምስራቅ አውሮፓን፥ ቱርክን፥ መካከለኛው ምሥራቅን  ተመልከት)

➌መፍትሔ ከፈለግህ፦
•ራስህን ካላስፈላጊ መንገዶችህ አንጻ፤
•ንስሃ ግባ
•አተኩረህ (ከልብ) ጸልይ
•ከቻልክ የቤተሰብ/የማኅበር ጸሎትን አዘውትር
•ሌሎች አጀንዳዎችህን አውልቀህ ጥለህ፥ ሃገርና ቤተ ክርስቲያን ላይ አተኩር
•ዘር፥ ቡድን . . . የመሳሰለውን ከእውነት የራቀ ተግባር ከአንተ አራግፍ
•ከዚህ በኋላ ወንድም/እህቶችህን ሰብሰብ አድርገህ ምከር!

"አኃዊነ ምንተ ንግበር - ወንድሞቻችን ምን እናድርግ" (ሐዋ. ፪:፴፯)
የሚለው የምክክር ርዕስ ነው!

☞ይህንን ካደረግህ ቸሩ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነውና ሰውነትህ ለመፍትሔው ሁሉ ዝግጁ ይሆናል!

በማጠቃለያው መጽሐፍ ምን እንደሚል ልነግርህ አስቤ ነበር! ግን ያልኩህን እንደሰማኸኝ እርግጠኛ አይደለሁምና እስከዚህ ይብቃኝ!

@ DnYordanos Abebe

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

22 Jan, 10:36


††† ቅዱስ አብድዩ ነቢይ †††

††† "አብድዩ" ማለት "የእግዚአብሔር አገልጋይ" ማለት ነው:: ቁጥሩ ከ12ቱ ደቂቀ ነቢያት ሲሆን የቅዱስ ኤልያስ ታላቁም ደቀ መዝሙር ነው:: ቅዱሳን ነቢያት ዮናስና ኤልሳዕም ባልንጀሮቹ ነበሩ::

ቅዱስ አብድዩ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በ800 ዓመት አካባቢ የከሃዲው ንጉሥ የጦር መሪ ሆኖ በሃምሳ አለቃነት አገልግሏል:: ግፈኛዋ ኤልዛቤል ነቢያተ እሥራኤልን ስታስፈጅ 50ውን በአንድ ዋሻ : 50ውን ደግሞ በሌላ ዋሻ አድርጐ አትርፏቸዋል:: 900ው ግን ተጨፍጭፈዋል::

ያተረፋቸውንም ክፉ ዘመን እስኪያልፍ ድረስ መግቧቸዋል:: አክአብና ኤልዛቤል ከሞቱ በሁዋላም ቅዱስ ኤልያስን ተከትሎ ሹመቱን ትቷል:: እግዚአብሔር ገልጾለትም ትንቢት ሲናገር: ሕዝቡንም ሲገሥጽ ኑሯል::

በብሉይ ኪዳን ካሉ የትንቢት መጻሕፍትም በጣም አጭሩን የጻፈው ይሕ ነቢይ ነው:: ትንቢተ አብድዩ ባለ አንድ ምዕራፍ ብቻ ናትና:: ቅዱሱ በዚህች ቀን ዐርፎ ወገኖቹ ቀብረውታል::

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

22 Jan, 10:36


But if you want the name my mother gave me, it is Cyriacus.”

✞Thereafter, because he continuously proclaimed saying, “I am a Christian”, the governor ordered torture upon the holy child and his blessed mother. Nevertheless, I do not think, after this, it is possible for me to write or speak the torments that were brought upon them.

✞A torture that started with scourging continued to a torment that was difficult to hear.
*The tormentors inserted 7 hot-iron-rods into their eyes, ears, mouths and heart.
*They placed them on 4 nails.
*They scorched them with fire.
*They flayed their hairs with their skins.
*And they brought upon them many more trials.

✞As they were faithful to Christ, mother and child steadfast. And when St. Julietta was alarmed, her child strengthened her. And when they passed away as martyrs on this day after all those trials, the Lord as He had promised placed the child’s body on the chariot of Elijah. And He had also given him a covenant that is very useful to us.

✞✞✞Saint Obadiah the Prophet✞✞✞
=>Obadiah means “Servant of God". And he is counted with the 12 Minor Prophets and was the disciple of St. Elijah the Great. The Saints Jonah and Elisha, who also were prophets, were his acquaintances. 

✞St. Obadiah had served as the third captain of the apostate king’s (Ahab’s) army around 800 years before the birth of Christ. When the tyrant, Jezebel, slaughtered the prophets of Israel, he saved 50 in one cave and 50 in another. However, 900 were killed.

✞He had also fed the ones he rescued until that malicious time passed. And after Ahab and Jezebel died, he left his office and followed St. Elijah. And he lived prophesizing what God revealed to him and rebuking the people.

✞This Prophet is the one who wrote the shortest book of prophecy in the Old Testament as Obadiah (The Prophecy of Obadiah) has only one chapter. The Saint has passed away on this day and his kinfolk buried him.

✞✞✞ May the God of the Martyrs forgive us by his mercy. And by His forgiveness may He remit our sins. And may He grant us from the martyrs’ blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 15th of Tir
1. St. Cyriacus (Qirqos) and his mother St. Julietta (Iyeluta)
2. St. Obadiah the Prophet
3. St. Gregory of Nyssa
4. St. Sophia
5. St. Admira
6. “11,004” Martyrs (Those who were martyred with St. Cyriacus)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Ephraim the Syrian
2. St. Mina the Martyr
3. St. Christina
4. St. Anba (Abba) Marina

✞✞✞ “The pride of thine heart hath deceived thee, thou that dwellest in the clefts of the rock, whose habitation is high; that saith in his heart, Who shall bring me down to the ground? Though thou exalt thyself as the eagle, and though thou set thy nest among the stars, thence will I bring thee down, saith the Lord.”✞✞✞
Obad. 1:3-4

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

22 Jan, 10:36


††† እንኳን ለሰማዕታት ቅዱሳን ቂርቆስ ወኢየሉጣ: ወነቢይ አብድዩ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

ቂርቆስ ወኢየሉጣ

††† ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ካሏት ዐበይት ሰማዕታት አንዱ ቅዱስ ቂርቆስ ነው:: በተለይ በዘመነ ሰማዕታት ተነስተው እንደ ከዋክብት ካበሩትም አንዱ ነው:: ቅዱስ ወንጌል እንዲህ ይላል:- "መልካም ዛፍ መልካም ፍሬን ያፈራል::" (ማቴ. 7:17)

መልካም ዛፍ ቅድስት ኢየሉጣ መልካም ፍሬ ብጹዕ ቂርቆስን አፍርታ ተገኝታለችና ክብር ይገባታል:: ቡርክተ ማሕጸንም እንላታለን:: የተባረከ ማሕጸኗ የተባረከ ልጅን ለ9 ወር ተሸክሟልና::

በዚያ ክርስቲያን መሆን መከራ በነበረበት ዘመን ይህንን ደግ ሕጻን እርሷን መስሎ: እርሷንም አህሎ እንዲገኝ አስችላለችና:: አበው በትውፊት እንዳቆዩልን ከሆነ በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን እናታችን ቅድስት ኢየሉጣ ብጹዕ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስን ወልዳለች::

በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ክርስትና ቢስፋፋም በዚያው ልክ መምለክያነ ጣዖቱ የገነኑ ነበሩ:: በተለይ ከነገሥታቱ ጀምሮ ዋና ዋና የሥልጣን ቦታዎች በአሕዛብ እጅ በመሆናቸው ለዘመኑ ክርስቲያኖች ፈታኝ ነበር::

ማንኛውም ክርስቲያን መሠረታዊ ፍላጐቶቹ እንዲሟሉለት አሕዛብ ላቆሟቸው ጣዖቶች መንበርከክ ነበረበት:: መብቱን ከመገፈፉ ባሻገር "ተበድያለሁ" ብሎ ወደ ፍርድ ቤት ሔዶ እንኩዋ የመጮህ እድል አልነበረውም:: ምክንያቱም የሚሰማው አልነበረም::

በዚያ ላይ በየጊዜው ለክርስቲያኖች ፈታኝ የሆኑ አዋጆች ይወጣሉ:: የክርስትናን ጐዳና ይበልጥ የሚያጠቡ ሕጐችም ዕለት ዕለት ይፈበረኩ ነበር:: ስለዚህም በወቅቱ የነበረ አንድ ክርስቲያን ሃይማኖቱን ከወደደ ወይ እስከ ሞት መታገስ: ካልሆነ ደግሞ ሃገርን ጥሎ በዱር: በገደል መሰደድ ነበረበት::

እውነት ለመናገር ዜና ሰማዕታትን የማያውቅ ክርስቲያን ክርስቶሳዊ ነው ሊባል አይችልም:: ምክንያቱም ዛሬ እንዲህ እንደ ዋዛ የያዝናት ሃይማኖታችን እንዴት እንደ መጣችና ምን እንደ ተከፈለባት አብዛኛው ትውልድ አያውቅምና::

ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ብጽዕት ኢየሉጣም የዚህ ዘመን (የዘመነ ሰማዕታት) ፍሬ ናቸው:: በጊዜው በሮም ግዛት ሥር እስክንድሮስ የሚሉት ክፉ ንጉሥ ነግሦ ነበርና ብዙ ክርስቲያኖች ተሰደዱ:: ጣዖትን ላለማምለክም ተሰው::

በዚህ ጊዜ አንጌቤናይት (ኢጣልያዊት) ብጽዕት ኢየሉጣም በመበለትነት (ባሏ በሕይወት ባለ መኖሩ) ትኖር ነበር:: ልጇ ቅዱስ ቂርቆስ ምንም ገና 3 ዓመቱ ቢሆንም ነገረ ሃይማኖትን ታስተምረው: ፍቅረ ክርስቶስን ትስልበት ነበር::

እስክንድሮስ የክህደት አዋጅን ሲያውጅም ቅድስቲቱ ለሕጻን ልጇ ራርታ ሽሽትን መረጠች:: ሃብት ንብረቷን: ወገንና ርስቷንም ትታ: ሕጻን ልጇን ተሸክማ ተሰደደች:: መከራው ግን በሔደችበት አለቀቃትም::

እስክንድሮስ ተከትሎ ባለችበት ቦታም አገኛት:: ወታደሮች ልጇን ሳያገኙ እርሷን ብቻ ይዘው ወደ መኮንኑ አቀረቧት:: መኮንኑም "ስምሽን ንገሪኝ" ቢላት "ስሜ ክርስቲያን ነው" አለችው:: ተቆጥቶ "ትክክለኛውን ስምሽን ተናገሪ" ቢላት "እውነተኛው ስሜ ክርስቲያን ነው:: ሞክሼ (ሞክሲ) ስም ከፈለግህ ኢየሉጣ እባላለሁ" አለችው::

"ለጣዖት ልትሰግጂ ይገባል" ሲላትም "እውነትን ይነግረን ዘንድ የ3 ዓመት ሕጻን ፈልገህ አምጣና ተረዳ" ስላለችው ወታደሮቹን እንዲፈልጉ ላካቸው:: የሃገሩ ሰዎች ልጆቻቸውን ስለደበቁ የተገኘ ቅዱስ ቂርቆስ ነበር::

ቅዱሱ ሕጻን በወታደሮች ተይዞ ሲቀርብ መልኩ ያበራ ነበርና መኮንኑ "በሐከ ፍሡሕ ሕጻን - ደስ የተሰኘህ ሕጻን እንዴት ነህ" ቢለው "ትክክል ነህ! እኔ በጌታየ ክርስቶስ ዘንድ ደስታ ይጠብቀኛል:: አንተ ግን በክህደትህ ወደ ገሃነም ትወርዳለህ" አለው::

በሕጻኑ ድፍረት የደነገጠው መኮንኑ በብስጭት "እሺ! ስምህን ንገረኝ" አለው:: ያን ጊዜ "ከንጹሕ ምንጭ የተቀዳ: ስሜ ክርስቲያን ነው:: እናቴ የሰየመችኝን ከፈለክ ግን ቂርቆስ ነው" ሲል መለሰለት::

ከዚያም እየደጋገመ "እኔ ክርስቲያን ነኝ" ብሎ በመጮሁ መኮንኑ ስቃይን በቅዱሱ ሕጻን እና በቡርክት እናቱ ላይ አዘዘ:: ከዚህ በሁዋላ በእነርሱ ላይ የተፈጸመውን ግፍና የወረደባቸውን የመከራ ዶፍ እናገር (እጽፍ) ዘንድ ግን የሚቻለኝ አይመስለኝም::

በግርፋት የጀመረ ስቃይ ሊሰሙት ወደ ሚጨንቅ መከራ ቀጠለ::
*7 ብረት አግለው በዐይናቸው: በጆሯቸው: በአፋቸውና በልባቸው ከተቱ::
*በ4 ችንካሮች ላይ አስቀመጧቸው::
*በእሳት አቃጠሏቸው::
*ጸጉራቸውን ከቆዳቸው ጋር ገፈፉ::
*ከዚህ በላይ ብዙ ስቃይንም አመጡባቸው::

እናትና ልጅ ግን ለክርስቶስ ታምነዋልና ጸኑ:: ቅድስት ኢየሉጣ ብትደነግጥ ልጇ አጸናት:: ከብዙ ስቃይና መከራ በሁዋላም በዚህች ዕለት በሰማዕትነት ሲያርፉ ጌታ እንደ ቃሉ የሕጻኑን ሥጋ በሠረገላ ኤልያስ አኑሮታል:: ለእኛ የሚጠቅም ብዙ ቃል ኪዳንንም ሰጥቶታል::

††† ቅዱስ አብድዩ ነቢይ †††

††† "አብድዩ" ማለት "የእግዚአብሔር አገልጋይ" ማለት ነው:: ቁጥሩ ከ12ቱ ደቂቀ ነቢያት ሲሆን የቅዱስ ኤልያስ ታላቁም ደቀ መዝሙር ነው:: ቅዱሳን ነቢያት ዮናስና ኤልሳዕም ባልንጀሮቹ ነበሩ::

ቅዱስ አብድዩ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በ800 ዓመት አካባቢ የከሃዲው ንጉሥ የጦር መሪ ሆኖ በሃምሳ አለቃነት አገልግሏል:: ግፈኛዋ ኤልዛቤል ነቢያተ እሥራኤልን ስታስፈጅ 50ውን በአንድ ዋሻ : 50ውን ደግሞ በሌላ ዋሻ አድርጐ አትርፏቸዋል:: 900ው ግን ተጨፍጭፈዋል::

ያተረፋቸውንም ክፉ ዘመን እስኪያልፍ ድረስ መግቧቸዋል:: አክአብና ኤልዛቤል ከሞቱ በሁዋላም ቅዱስ ኤልያስን ተከትሎ ሹመቱን ትቷል:: እግዚአብሔር ገልጾለትም ትንቢት ሲናገር: ሕዝቡንም ሲገሥጽ ኑሯል::

በብሉይ ኪዳን ካሉ የትንቢት መጻሕፍትም በጣም አጭሩን የጻፈው ይሕ ነቢይ ነው:: ትንቢተ አብድዩ ባለ አንድ ምዕራፍ ብቻ ናትና:: ቅዱሱ በዚህች ቀን ዐርፎ ወገኖቹ ቀብረውታል::

††† አምላከ ሰማዕታት በምሕረቱ ይማረን:: በይቅርታው ኃጢአታችንን ይተውልን:: ከበረከተ ሰማዕታትም ይክፈለን::

††† ጥር 15 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣ
2.ቅዱስ አብድዩ ነቢይ
3.ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ
4.ቅድስት ሶፍያ
5.ቅድስት አድምራ
6."11,004" ሰማዕታት (ከቅዱስ ቂርቆስ ጋር በሰማዕትነት ያለፉ)

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ
2.ቅዱስ ሚናስ ሰማዕት
3.ቅድስት ክርስጢና
4.ቅድስት እንባ መሪና

††† "በተሰነጠቀ ዓለት ውስጥ የምትኖር: ማደሪያህንም ከፍ ከፍ ያደረግህ: በልብህም:- 'ወደ ምድር የሚያወርደኝ ማን ነው?' የምትል አንተ ሆይ! የልብህ ትዕቢት አታልሎሃል:: እንደ ንስር መጥቀህ ብትወጣ: ቤትህም በከዋክብት መካከል ቢሆን: 'ከዚያ አወርድሃለሁ' ይላል እግዚአብሔር::" †††
(አብድዩ 1:3)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር
†††

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

22 Jan, 10:36


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Tir_15

✞✞✞On this day we commemorate the Martyrs, Saints Cyriacus (Qirqos) and Julietta (Iyeluta), and the Prophet Obadiah✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Saints Cyriacus (Qirqos) and Julietta (Iyeluta) ✞✞✞
=>St. Cyriacus is one of the main martyrs that the Church has. Particularly, he is one of the martyrs that rose during the Era of Persecution and shone like the stars. The Holy Gospel says this, “every good tree bringeth forth good fruit” (Matt. 1:17).

✞Because a good tree, Julietta, brought forth a good fruit, Cyriacus, she deserves honor. And we call her ‘one with a blessed womb’ as well. This is because her blessed womb had carried a blessed child for 9 months.
 
✞In that Era, where being found a Christian meant hardship, she was found with a kind child who was like her and after her manner. According to what our fathers have left for us in Tradition, our mother St. Julietta bore St. Cyriacus in the 3rd century.

✞Even though in 3rd century Rome, Christianity had expanded, equally idolaters were also numerous. Specifically, because the Emperors and the major governing offices were occupied by the gentiles the era was trying for Christians.
 
✞For any Christian to have his/her basic needs met, he/she was first supposed to prostrate before the idols, which the gentiles had erected. And beyond being deprived of his/her rights, he/she had no chance to go to court and appeal with, “I was wronged” as none would listen to him/her.

✞On top of that, time and again, proclamations that were vexing to Christians were decreed. And laws that made the path of Christianity narrower used to be drafted daily. Therefore, a Christian of the time, if he/she loved his/her faith, would have to endure unto death or had to flee leaving his/her country for the wilderness and cliffs. 

✞To speak the truth, a Christian who does not know the story of the martyrs cannot be said is Christ’s. And most of the populace now do not know how our faith, which we lightly uphold, came about and what was paid for it.

✞St. Cyriacus the child and the Blessed Julietta his mother were the outcomes of that era (the Era of Persecution/Martyrs).  At that time, a cruel governor named Alexander became ruler in Rome and many Christians fled. And others were martyred not to worship idols.

✞At that time, the Angebian (Italian), Blessed Julietta, used to live as a widow. And even though her son, St. Cyriacus, was just 3 years old, she used to teach him about the faith and used to ink in his heart the love of Christ. 

✞And when Alexander decreed a proclamation of apostasy, the Saint worrying for her infant child chose to flee. She left her wealth, property, kinsfolk, inheritance and took flight carrying her small child.  However, the tribulation did not leave her where she went.

✞Alexander followed her and found her where she was. The soldiers, not finding her child, took her only and brought her before the governor. And when he asked her, “Tell me your name?” She replied, “My name is Christian.” Angered, he responded, “Speak your proper name.” Thence, she answered, “My true name is Christian. But if you want a namesake, I am called Julietta.” 

✞And when he said to her, “You should bow down to an idol”, because she countered saying, “So that he would speak the truth to you search and bring a 3 year old child and comprehend”, he sent his soldiers to look for [such a child]. And because the people of the city hid their children, St. Cyriacus was found.

✞And when the holy child, whose countenance was glowing, was brought before the governor by the soldiers, the governor said, “Handsome rejoicing boy, how are you?” And the Saint replied, “You are right! Joy awaits me with my Lord Christ. But you will descend to Gehenna for your apostasy.”✞And the governor who was enraged by the courage of the child said, “Okay! Tell me your name.” At that moment, he answered, “My name is Christian which is drawn from a pure spring.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

22 Jan, 06:12


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ጥር ቡሩክ፥ አመ ፲ወ፬

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿ዘሚካኤል አረጋዊ (ዘዳሞ)
✿እድና ወይስሐቅ (ወላድያኒሁ)
✿ዘድንግል ጻድቅ (ዘዳሞ)
✿ምኅራኤል ሰማዕት (ዘጠምዋሕ)
✿ዮሐንስ ወኢላርያ
✿እምራይስ ድንግል
✿አርከሌድስ ገዳማዊ
✿ሰንደሊቃ ኅሪት (እሙ)
✿መክሲሞስ ዐቢይ
✿አካለ ክርስቶስ (ዘበጌምድር)
✿፵፻ ፴ወ፬ቱ (ማኅበረ ቂርቆስ ሰማዕት)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

21 Jan, 14:59


የተመረጠች ድንግል እና ሰማዕት ቅድስት #ምኅራኤል ከተወዳጅ ወንድሟ #አባሖር ጋር

"" ሃብቷ : በረከቷ በዕለተ ዕረፍቷ ይድረሰን !! ""

ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 18:55


https://youtu.be/e7IrYq7pSBw?si=tE_9-UiPUK7itZql

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 15:22


እንኳን አደረሳችሁ ፤ አደረሰን !

☞በዓለ ጥምቀት ፳፻፲፯ (ጎንደር)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 11:50


እንኳን አደረሰን!!

¤የካቲት 23ቀን በቃና ዘገሊላ ሰርግ ኾነ ሰርጉን የደገሰው ዶኪማስ ይባላል ሙሽራው ዮስጦስ ነው። ዮስጦስ ማለት እመብረሃን ስትሰደድ አብሮ ተሰዶ መከራን የተቀበለ ቅዱሱ ጻድቅ የአረጋዊ ዮሴፍ ልጅነው።
¤ሴቲቱ ሙሽሪት የዶኪማስ ልጅ አብርስቅላ ሶልያና ትባላለች።
¤ዮካን ዮአኪን የዶኪማስ አባት የአብርስቅላ አያት። የአቡነ ሙሴ ቅድመ አያት ለቅዱስ ናትናኤል አጎት።
¤ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሰርግ የተጠራው በቅዱስ ናትናኤል በኩል ነው::
¤ጌታችን ከእናቱ እመቤታችን ከቅዱሳን ሐዋርያት ጋር የታደመበት:
   ¤የእመቤታችን አማላጅነት የተገለጠበት ታላቅ በዓልነው።
¤የሰርጉ ፍሬ አቡነ ሙሴ ዘድባሕ ናቸው።

የቃና ሰርግ ጥንተ በዓሉ የካቲት 23 ነው አባቶች ወደ ጥር12ያመጡበትን ከላይ በሰፊ ተገልጧል በስንክሳሩ።

"ሰላም ለሑረትከ ውስተ ቤተ ከብካብ በፍቅር፤
ከመ ታውይን ማየ እግዚአብሔር፤
ዝንቱ ኃይልከ ዘበኀቤነ መንክር፤
ለከሰ አልቦ ዘይሰአነከ ግብር፤
እስመ ገባሪሆሙ አንተ ለሰማይ ወምድር።" /አርኬ/

       ከቅዱሳኑ ጸጋ ከበዓሉ በረከት ያድለን።


ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር

በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 11:47


እንኳን አደረሰን

"ዘኢያስተርኢ ኅቡዕ እስመ አስተርአየ ለነ::
እሳት በላዒ አምላክነ::"

=>"ጌታ ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ:: እነሆም ሰማያት ተከፈቱ:: የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ: በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ:: እነሆም ድምጽ ከሰማያት መጥቶ:- 'በእርሱ ደስ የሚለኝ: የምወደው ልጄ ይህ ነው' አለ::"
(ማቴ. ፫፥፲፮)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 11:47


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

እንኳን አደረሰን

=>ጥር 12 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት

+ቃና ዘገሊላ+

=>'ቃና' የሚለው ቃል በሃገራችን ልሳን (በአማርኛ)
የምግብን: የመጠጥን ጥፍጥና ወይም በጐ መዓዛን
የሚያመለክት ነው::
ምንአልባትም ከዚህ በዓል ምሥጢር የተወሰደ ሳይሆን
አይቀርም::

+በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ግን ቃና ከገሊላ አውራጃዎች
አንዷ ናት:: ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና የክብር
ባለቤት
መድኃኒታችን ክርስቶስ በዚህች ሥፍራ ተገኝቶ በድንግል
እናቱ ምልጃ ታላቅ ተአምርን በዚህች ዕለት ሠርቷል::

+ተአምር የሚለውን ቃል በቁሙ 'ምልክት' ብሎ
መተርጐም ይቻላል:: መሠረታዊ መልዕክቱ ግን ነጮቹ
በልሳናቸው Miracle
የሚሉት ዓይነት ነው:: ከተፈጥሮ ሕግ ውጪ (በላይ):
ከፍጡራንም ችሎታ የላቀ ነገር ሲሠራ (ሲፈጸም) ተአምር
ይባላል::
ተአምር የእግዚአብሔር የባሕርይ ገንዘቡ ነው:: እርሱ
ዓለምን ከመፍጠሩ ጀምሮ እያንዳንዷ ተግባሩ ለእኛ
ተአምራት
ናቸው::

ስለዚህም ነው 'ኤልሻዳይ / ከሐሌ ኩሉ / ሁሉን
ቻይ' እያልን የምንጠራው::
እግዚአብሔር ፍጡራኑን ይወዳልና እርሱ ለወደዳቸውና
ደስ ላሰኙት ተአምራት ማድረግን ሰጥቷል:: በብሉይ ኪዳን
እነ ሙሴ
ባሕር ሲከፍሉ: መና ሲያዘንሙ: ውሃ ሲያፈልቁ (ኦሪትን
ተመልከት) እነ ኤልያስ ሰማይን ሲለጉሙ: እሳትን
ሲያዘንሙ:
ሙታንን ሲያስነሱ (1ነገሥትን ተመልከት) እንደ ነበር
ይታወቃል::

እንዲያውም በሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ የተአምር መጽሐፍ
ነው ብሎ ለመናገርም ያስደፍራል:: በሐዲስ ኪዳንም
መድኃኒታችን ብዙ
ተአምራትን ሠርቶ ለሐዋርያቱ የተአምራት ጸጋውን
ሰጥቷቸዋል:: (ማቴ. 10:8, 17:20, ማር. 16:17, ሉቃ.
10:17, ዮሐ. 14:12)
+እነርሱም በተሰጣቸው ሥልጣን ብዙ ተአምራትን
ሠርተዋል:: (ሐዋ. 3:6, 5:1, 5:12, 8:6, 9:33-43,
14:8, 19:11)

+ቅዱስ ዮሐንስ ሐዋርያ በወንጌሉ ምዕራፍ 2 ላይ
እንዳስቀመጠው የቃና ዘገሊላው ተአምር የመጀመሪያው
ነው:: "ወዝንቱ
ቀዳሜ ተአምር ዘገብረ . . ." እንዲል:: (ዮሐ. 2:11) ያ
ማለት ግን ጌታ ከዚያ በፊት ተአምራትን አልሠራም ማለት
አይደለም::

ይልቁኑ ራሱን ከገለጠና ከተጠመቀ በኋላ የሠራው
የመጀመሪያው ተአምር ነው ሲል ነው እንጂ:: ምክንያቱም
መድኃኒታችን
እንደ ተጠመቀ ዕለቱኑ ገዳመ ቆረንቶስ ገብቷልና:: (ማቴ.
4:1) አንድም በቃና ሌሎች ተአምራትን የሚሠራ ነውና
ይህ
ተአምር በቃና የመጀመሪያው ሆነ::

+ትክክለኛው የቃና ዘገሊላ ቀን የካቲት 23 ነው:: ጥር
11 ተጠምቆ: የካቲት 21 ቀን ከጾም ተመልሷል::
ከዚያም
የካቲት 23 ቀን ደቀ መዛሙርቱን ሰብስቦ ሒዷል:: ነገር
ግን አበው መንፈስ ቅዱስ እንደ መራቸው የውሃ በዓል
ከውሃ
በዓል ጋር ይስማማል ብለው ጥር 12 ቀን አድርገውታል::

+በቃና ዘገሊላ ሙሽራው ዶኪማስ ሲሆን ባለ ሠርጉ
ደግሞ አባቱ ዮአኪን ነው:: ይህም ለሐዋርያው ቅዱስ
ናትናኤል አጐቱ
ነው:: የልጁ ጋብቻ የተቀደሰ ይሆን ዘንድም ጌታ
ክርስቶስን: ድንግል እናቱንና ባለሟሎቹ ሐዋርያትን ወደ
ሠርጉ ጠራ::

ምንም እንኳ መድኃኒታችንና እመቤታችን ከድግሱ
የማይበሉ ቢሆኑም (በትሕርምት ኗሪዎች ነበሩና)
ጠሪውን ደስ ለማሰኘት
ሠርጉን (ብቻውን) ለመቀደስና የጋብቻን ክቡርነት
ለማሳየት አብረው ታደሙ::

የሠርጉ ሥነ ሥርዓት ሲጀመር በድንኳኑ ውስጥ ጌታ
ከመካከል ተቀመጠ:: ድንግል በቀኙ: ዮሐንስ በግራው
ሲቀመጡ: ሌሎች
ሐዋርያት ግራና ቀኝ ከበው ተቀመጡ:: ሲበላና ሲጠጣ
ድንገት የተደገሰው ምግብና መጠጥ አለቀ::
ደጋሾቹ በጭንቅ ላይ ሳሉም አይጠና ሆዷ ድንግል እመ
ብርሃን የሆነውን አወቀች:: እንዴት አወቀች ቢሉ:- በጸጋ:
አንድም
'ከልጅሽ አማልጂን' ብለው ቢለምኗት ነው ይሏል::
እመቤታችን በዚያ ጊዜ ወደ ልጇ ቀርባ ቸር ልጇን
"ወይንኬ
አልቦሙ-ወይኑኮ አልቆባቸዋል" አለችው::

+ለጊዜው ወይኑም: ምግቡም ስላለቀባቸው እንዲህ
አለች:: በምሥጢሩ ግን ወይን ያለችው ፍቅርን: ቅዱስ
ቃሉንና ክቡር
ደሙን ነው:: ጌታም ይመልሳል:- "ምንት ብየ ምስሌኪ ኦ
ብእሲቶ: ዓዲ ኢበጽሐ ጊዜየ-አንቺ ሆይ! (እናቴ ሆይ!)
ያልሺኚን አላደርግ ዘንድ ካንቺ ጋር ምን ጠብ አለኝ? ነገር
ግን ጊዜው ገና አልደረሰም ብየ ነው እንጂ" አላት::
ምክንያቱም ጌታ:-

*የወይን ጋኖቹ እስኪያልቁ ይጠብቅ ነበር:: (አበረከተ
ይሉታልና)
*አንድም ይሁዳ ወጥቶ ነበርና እርሱ እስኪመለስ ነው::
(እኔ ስወጣ ጠብቆ ተአምር ሠራ ብሎ ለክፋቱ ምክንያት
እንዳያቀርብ)
አንድም "ወይን (ቅዱስ ደሜን) የምሰጠው በቀራንዮ አንባ
ነው" ሲል "ጊዜየ ገና ነው" ብሏታል:: አንዳንድ ልቡናቸው
የጠፋ ወገኖቻችን ጌታ እመቤታችንን እንዳቃለላት (ሎቱ
ስብሐት! ወላቲ ስብሐት!) አስመስለው ይናገራሉ::
ይህንን ስእንኅን ጌታ ባለጌዎቹ እነሱም አያደርጉት::
"አባትህንና እናትህን አክብር" (ዘጸ. 20) ያለ ጌታ እንዴት
ለእናቱ ክብርን ይነፍጋል?ልቡና ይስጠን!

ወደ ጉዳያችን ስንመለስ መድኃኒታችን እንዲህ ሲል
መለስላት:: ተግባብተዋልና እመ ብርሃን አሳላፊዎቹን
"ኩሎ ዘይቤለክሙ
ግበሩ-የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ" አለቻቸው:: (ዮሐ. 2:5)
ጌታም በ6ቱ ጋኖች ውሃ አስሞልቶ በተአምራት ወይን
አደረጋቸው::

+እንጀራውን ወጡን በየሥፍራው ሞላው:: ታላቅ ደስታም
ሆነ:: የአሳላፊዎቹ አለቃም (ለአባታችን አብርሃም ምሳሌ
ነው)
ከወይኑ ጥፍጥና የተነሳ አደነቀ:: በዚህም የድንግል
ማርያም አማላጅነት: የመድኃኒታችን ከሃሊነት ታወቀ:
ተገለጠ::

✞✞ ቅዱስ ያዕቆብ ርዕሰ አበው ✞✞

+የአባቶች አለቃ የተሰኘ ቅዱስ ያዕቆብ ለ2ቱ ታላላቅ
አባቶቹ እርሱ 3ተኛቸው ነው:: እነርሱን መስሎ: እነርሱንም
አህሎ በጐዳናቸው ተጉዟል:: በፈቃደ እግዚአብሔር
ብኩርናን ከኤሳው ተቀብሎ ወደ ሶርያ ሲሸሽ ቤቴል (ፍኖተ
ሎዛ) ላይ
ድንጋይ ተንተርሶ በተኛበት ግሩም ራዕይን አይቷል::

*ይህችውም የወርቅ መሰላል የድንግል ማርያም ምሳሌ
ናት::
"አንቲ ውዕቱ ሰዋስው ዘርእየ ያዕቆብ" እንዳለ ቅዱስ
ኤፍሬም (ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ)
*ተነስቶም "ዛቲ ይእቲ ኈኅታ ለሰማይ: ዝየ ይትሐነጽ ቤተ
እግዚአብሔር - ይህች የሰማይ ደጅ ናት: ቤተ
እግዚአብሔርም
ይታነጽባታል" ብሎ ትንቢት ተናግሯል::

+ይህ ቅዱስ አባት ለድንግል ማርያም ቅድመ አያት
ከመሆኑ ባሻገር ነቢያትን: ካህናትን: ነገሥታትንና
መሣፍንትን
ወልዷል:: ከ2ቱ ሚስቶቹ (ልያና ራሔል) : ከ2ቱ
ደንገጥሮች 12 ልጆችን ወልዷል::
*ከአጐቱ ከላባ ዘንድ ለ21 ዓመታት አገልግሎ: ሃብት
ንብረቱን ጠቅልሎ ወደ ርስቱ ከነዓን ሲመለስ ለብቻው
ራቅ ብሎ
ይጸልይ ገባ:: በዚያም እግዚአብሔር ሲታገለው አደረ::

(ይኸውም የፍቅርና የምሥጢር ነው) ለጊዜው ጌታ
ያዕቆብን
"ልቀቀኝ" ቢለው "ካልባረከኝ አለቅህም" አለው:: ጌታም
ስሙን "እሥራኤል" ብሎ ባርኮታል::
*ቅዱስ ያዕቆብ በስተእርጅና ብዙ መከራ አግኝቶታል::
ልጁን ዮሴፍን ወንድሞቹ ሽጠው "አውሬ በላው"
ብለውታልና በለቅሶ
ዐይኑ ጠፋ::

በረሃብ ምክንያትም በ130 ዓመቱ ከ75
ያህል ቤተሰቦቹ ጋር ወደ ግብጽ ወረደ:: በዚያም ለ7
ዓመታት ኑሮ
በ137 ዓመቱ ዐርፏል:: ልጆቹም ቀብረውታል::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 11:47


✞✞ ኃያል ቴዎድሮስ በናድሌዎስ ✞✞+በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በምሥራቅ (በአንጾኪያ) ያበራ:
*ድንግልናውን በንጹሕ የጠበቀ:
*ቅዱሳን መላእክት የሚያነጋግሩት:
*የአንጾኪያ ሠራዊት ሁሉ አለቃ የነበረ:
*በጦርነት ተሸንፎ የማያውቅ:
*አሕዛብ ስሙን ሲሰሙ የሚንቀጠቀጡለት:
*ከአማልክት ወን ነው እያሉ የሚፈሩት
*እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ የሚያመልክ የወቅቱ
ወጣት ክርስቲያን ነው::

ዲዮቅልጢያኖስ በካደ ጊዜም ጌታ ከባልንጀሮቹ
ለውንድዮስና ኒቆሮስ ጋር መላእክት ወደ ሰማይ
አሳርገውታል:: በዚያም
መድኃኒታችን ክርስቶስን ፊት ለፊት አይቶ: በእሳት ባሕርም
ተጠምቁዋል:: በዚህች ቀንም ከቅዱሳን ለውንድዮስና
ኒቆሮስ:
እንዲሁ ከ2.5 ሚሊየን ሰራዊቱ ጋር ለመከራ ተሰጥቷል::
እርሱንም በ153 ችንካር ወግተው ገድለውታል::

✞አምላከ ቅዱሳን ወይነ ቃና ፍቅሩን ያሳድርብን::
ከድንግል እናቱ ምልጃና ከቅዱሳኑ በረከትም አይለየን::

✞ጥር 12 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቃና ዘገሊላ
2.ቅዱስ ያዕቆብ እሥራኤል
3.ቅዱስ ቴዎድሮስ በናድሌዎስ
4.ቅዱሳን ለውንድዮስ እና ኒቆሮስ
5."2.5 ሚሊየን" ሰማዕታት (የቅዱስ ቴዎድሮስ ማሕበር)

በ 12 የሚከበሩ ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ላሊበላ ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
3.ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
4.ቅዱስ ድሜጥሮስ
5.ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
6.ቅዱስ ቴዎድሮስ ምሥራቃዊ (ሰማዕት)
7.ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
8.አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

"+" አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ
አደነቀ:: ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም:: ውሃውን የቀዱት
አገልጋዮች
ግን ያውቁ ነበር:: አሳዳሪውም ሙሽራውን ጠርቶ:- 'ሰው
ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል::
ከሰከሩም
በኋላ መናኛውን:: አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ
አሁን አቆይተሃል' አለው:: (ዮሐ. 2:9)

✞✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞✞

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 11:47


✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 12th of Tir
1. The Feast of Cana of Galilee
2. St. Jacob - Israel
3. St. Theodore Banadlewos/ the Eastern/El-Mishreke (the Oriental)
4. Sts. Lawondius and Banikaros
5. 2.5 Million Martyrs (The Congregation of St. Theodore)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Michael the Archangel
2. St. Lalibela the Righteous (Emperor of Ethiopia)
3. St. John Chrysostom
4. St. Kirstos Semra
5. Abune Samuel of Waldiba
6. St. Demetrius the Scholar

✞✞✞ “When the ruler of the feast had tasted the water that was made wine, and knew not whence it was: (but the servants which drew the water knew;) the governor of the feast called the bridegroom, And saith unto him, Every man at the beginning doth set forth good wine; and when men have well drunk, then that which is worse: but thou hast kept the good wine until now.”✞✞✞
John 2:9-10

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 11:47


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Tir_12

✞✞✞On this day we hold the feast of Cana (Kana) of Galilee and commemorate Saint Jacob the Patriarch and Saint Theodore Banadlewos ✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ The Feast of Cana of Galilee ✞✞✞
=>The word “Cana/Kana” in Amharic indicates the sweet tang of foods or drinks. May be the word might have been taken from this feast’s emblematic meaning.

✞But in Church history, Cana is one of the villages of Galilee. On this day, may prostration be to the invoking of His name; our Savior Christ performed a miracle through the intercession of His Virgin Mother.

✞A miracle or a sign is something that occurs supernaturally or beyond the abilities of mortals. Miracles are God’s attributes. Each of His acts starting from the creation of the world (universe) are miracles to us.

✞And that is why we call Him El-Shaddai (Omnipotent). God loves His creatures and He has given the gift of executing miracles to those whom He loved and to those who delighted Him. It is known that in the Old Testament Moses had parted the Sea, brought down Mena, brought forth a spring of water (see the Torah); and Elijah had stopped rain from falling, brought down fire and raised the dead (see 1Kgs.).

✞Even one can dare say that the whole of the Holy Bible is a ‘Book of Miracles’. Also in the New Testament our Savior has made many miracles and He has given the gift of doing miracles to His Apostles. (Matt. 10:8, 17:20, Mark 16:17, Luke 10:17, John 14:12)

✞And they in turn have performed numerous miracles by the authority, which was given to them.  (Acts 3:6, 5:1, 5:12, 8:6, 9:33-43, 14:8, 19:11)

✞As St. John the Apostle had written in his Gospel Chapter 2, the miracle of Cana was the Lord’s first (public) miracle. As it says, “This beginning of miracles did…” (John 2:11) However, this does not mean that the Lord had not done miracles before.

✞Rather, he is saying that it was the first miracle He performed after He revealed Himself and was baptized. And that was because our Savior immediately went into the Judean Desert after He was baptized. (Matt. 4:1) And since He was going to perform other miracles in Cana this was His first.

✞The proper day of the miracle at Cana of Galilee was on Yekatit 23 (March 2). After Christ was baptized on Tir 11 (Janury 19), He returned from His fast on Yekatit 21(February 28). And then on Yekatit 23 (March 2) He gathered and went with His disciples. However, the fathers led by the Holy Spirit made the feast that is related to water to be celebrated with a feast correlated to water and instituted it to be celebrated on Tir 12 (January 20).

✞The groom at Cana of Galilee was Dokimas and the one who prepared the banquet was his father Yoakin. And he was the uncle of the Apostle Nathanael. And so that his son’s marriage is blessed, Yoakin invited the Lord - Christ, His Virgin Mother and His disciples to the wedding.

✞Even though our Savior and our Lady did not eat from the banquet (as they lived in austerity), to make the host happy and to bless the wedding (only) and to show that marriage was holy they attended it.

✞And when the ceremony started the Lord sat at the middle. The Virgin sat by His right side and John on His left. And the other Apostles sat encircling them from the left and right. And while being eaten and consumed the foods and drinks ran out. And when the hosts were worried, the Virgin, the Mother of Light, who is compassionate, knew what had happened. If asked, “How did she know?”  it was by grace and also because they beseeched her saying, “Entreat Your Child for us”. And our Lady at that time approached her Son and said to her good Child, “They have no wine”.

✞For the time being she said this because they ran out of foods and drinks.Nevertheless, in its allegorical meaning what she referred to as wine was [His] love, His Holy Word and His Holy Blood.And the Lord answered her saying, “Woman! (My mother!) What have I to do with thee? Mine hour is not yet come.” And the reason [for replying in such manner]

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 11:47


St. Theodore Banadlewos/ the Eastern/El-Mishreke (the Oriental

ቅዱስ ቴዎድሮስ በናድሌዎስ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 11:47


was because the Lord
*was waiting for all the wine in the waterpots to be completely finished (So that they will not say He reproduced it [from what was remaining]) and
*waited for Judas until he came back because he had gone out. (So that he will not bring forth a reason for his wickedness saying, “He performed a miracle by waiting till I was gone”)

✞Some of our kinsfolk who are blinded in their hearts make the above mentioned statement as if the Lord thought lowly of our Lady (Praise be to Him! Praise be to her!). Let alone the Lord, they who are profane, will not do such things. The Lord, Who said, “Honour thy father and thy mother” (Exod. 20:12), how could He dishonor His mother? May He give us insight!

✞Coming back to what we started, our Savior answered her. And as they have understood one another, the Mother of Light said to the servants, “Whatsoever he saith unto you, do it.” (John 2:5) And the Lord after getting the 6 stone waterpots filled with water, He changed the water to wine.

✞He also filled the bread and sauces in their vessels. Thereafter, a great jubilation took place. And the chief of the servants (is a symbol of our father Abraham) admired the wine for its sweetness. And by this the Virgin Mary’s intercession and the omnipotence of our Savior became known, and were revealed.

✞✞✞Saint Jacob the Patriarch ✞✞✞
=> St. Jacob, called a Patriarch, is the third of the two great fathers. The Saint walked in their path, in their likeness and manner. By the will of God after taking the birthright from Esau and fleeing to Syria, at Bethel (on the way to Luz) while he laid down on a stone, saw a great vision.

*And it was a ladder of gold which was a symbol of the Virgin Mary. As saint Ephraim says, “Thou art the Ladder which Jacob saw.” (Theotokion of St. Ephraim for Tuesday)

*He stood and prophesied, “this is the gate of heaven and the house of God will be built here.” (Adapted from Genesis 28:17)

✞This holy father is not only the ancestor of the Virgin Mary but also bore prophets, priests, kings and judges. From his two wives (Leah and Rachel) and from the two handmaidens he had altogether twelve sons.

*When he returned to his heirloom Canaan with his riches and property after serving his uncle, Laban, for twenty one years; he started praying by himself once he distanced himself from his family. There, he spent the night wrestling with God. (This is out of love and for allegory.) For the time being, when the Lord said, “Let me go.” He replied, “I will not let thee go, except thou bless me.” And the Lord blessed him by naming him, “Israel.”(Gen. 32:24-28)

*Saint Jacob faced many tribulations in his old age. His sons told him about Joseph, “He was eaten by a beast” after selling him, their brother, and Jacob’s eyes were blinded with tears. And because of famine at the age of one hundred and thirty, with his seventy five family members left for Egypt. There, he lived for seven years and passed away at the age of one hundred thirty seven. And his sons buried him.

✞✞✞Saint Theodore Banadlewos ✞✞✞
=>He shone in the 3rd century in the East (Antioch),
*kept his virginity in purity,
*conversed with angels,
*was the stratelates (leader) of all the Antiochian army,
*was undefeated in battle,
*caused fright in the gentiles as they heard his name,
*was thought of as a god by the gentiles,
*and was a youth Christian that worshipped God from all his heart.

✞And when Diocletian denounced the Lord, angels took him together with his friends Lawondius and Banikaros to heaven. There, he saw our Savior Jesus Christ and was baptized in the sea of fire. And on this day, he was handed to tribulation with Lawondius, Banikaros and 2.5 million (some say 250 thousand) of his soldiers.And the persecutors killed him by nailing him with 153 spikes.✞✞✞ May the God of the Saints indwell in us His love which is the wine of Cana. And may He not separate us from the intercessions of His Virgin mother and the blessings of the Saints.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 09:27


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ጥር ቡሩክ፥ አመ ፲፩

በዓለ ኤጲፋንያ
ብርሃነ ጥምቀቱ ለመድኅን
በዓለ ሥሉስ ቅዱስ

✞ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿ነቢየ ልዑል ዮሐንስ
✿ሐራ ድንግል ጻድቅ
✿ወቅሪስ (ወግሪስ) ገዳማዊ
✿እንጣልዮስ ሰማዕት
✿ዮሐንስ ሊቀ ጳጳሳት
✿ዮስጦስ ወፋይዮስ
✿ፈለገ ዮርዳኖስ

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Jan, 09:25


እንኳን አደረሳችሁ ፤ አደረሰን !

☞በዓለ ጥምቀት ፳፻፲፯ (ጎንደር)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 16:08


ስንክሳር - ጥር ፮/6

✞በዓለ ግዝረቱ ለመድኅን

ወተዝካሮሙ ለቅዱሳን ኖኅ፥ ወኤልያስ ወባስልዮስ ዐቢይ

(ጥር 5 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 16:06


✞✞✞ Monthly Feasts
1. Holy Debre Quosquam
2. Our Father Adam and our Mother Eve
3. St. Joseph the Carpenter
4. St. Salome
5. Abba Arke Selus
6. Abba Tsige Dingel
7. St. Arsema (Hripsime), Virgin

✞✞✞ “And when eight days were accomplished for the circumcising of the child, his name was called JESUS, which was so named of the angel before he was conceived in the womb.”✞✞✞
Luke 2:21

✞✞✞ “Verily, verily, I say unto you, He that believeth on me, the works that I do shall he do also; and greater works than these shall he do; because I go unto my Father.”✞✞✞
John 14:12

✞✞✞ “Remember ye the law of Moses my servant, which I commanded unto him in Horeb for all Israel, with the statutes and judgments. Behold, I will send you Elijah the prophet before the coming of the great and dreadful day of the Lord: And he shall turn the heart of the fathers to the children, and the heart of the children to their fathers, lest I come and smite the earth with a curse.”✞✞✞
Malachi 4:4-6

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 16:06


✞And the people suffered for their transgressions. But he was fed by ravens and drunk from a spring which sprang for him. And when these were taken away, he prayed. And God ordered him to go to Zarephath from the brook of Chorath. There, when the mother of the Prophet Jonah fed him after baking a little bread, her house was filled with blessing.

✞And when her child, Jonah, died, he raised him. Then he prayed 7 times diligently and opened the sky that he had sealed for 3 years and 6 months.

✞But before that, he was victorious over 850 false prophets and priests of idols of Jezebel. And because fire came down from heaven and consumed only his sacrifice, the people killed the 850 false prophets on the side a river.

✞And Jezebel who heard this, persecuted to kill him. When he prayed saying, “O Lord, take away my life for I am left alone; for I am not better than my fathers.” (Adapted from 1Kgs 19:4) God announced to him that he had preserved seven thousand people that have not prostrated for idols and that he would also take him to the realm of the living.

✞Then an angel (Michael) woke him up and appeared before him as he was sleeping because he was tired (from his flight). And he brought bread in a vessel with a cruse of water and said “Eat! Drink!” And he ate and drank and slept. And again he woke him up and made him eat. Then on the 3rd time he said to him, “Eat until you are full as the journey is too great.” (Adapted from 1Kgs 19:7)

✞And Elijah went for 40 days without food. And after that he did not eat from earthly meal. And after God took vengeance upon Ahab and Jezebel, St. Elijah brought down fire upon wicked people 2 times.

✞And when the time for his ascent was at hand, he said to his disciple Elisha “Ask what I shall do for thee”, he replied “a double portion of your spirit”. (2Kgs 2:9) [On the road] He (Elijah) tried to send him back 3 times but St. Elisha followed him diligently. After they parted Jordan and crossed, St. Elijah was taken up by a chariot of fire. (2Kgs 2:11) And he dropped for Elisha half of his mantle.

✞Today, St. Elijah is in the Realm of the Living and will come back at the time of the Antichrist and will depart as a martyr with Enoch. (Revelations) (And for additional reading refer 1Kgs. 17-2Kgs. 2 and The Assumption of Elijah.)

=>The Prophet Elijah is truly great!
=>May the God of Elijah send His mercy to our country and its people.

✞✞✞The Righteous Noah✞✞✞
=>Anyone who knows the honor of this great Saint and venerates him accordingly is blessed. Our father Noah is the father of all the people who are living in the world now. He is a kind saint and prophet.

✞He is the 10th righteous man when counted genealogically from Adam. And is one of the 15 Prophetic Fathers. He was born from Lamech, grew up on Holy Mount (Debre Kidus), assumed the purity of the angels and lived for 500 years in virginity.

✞And during those years he kept watch of the relics of Adam and worshipped the Almighty by offering sacrifices. And he was found before God righteous as the world had become tainted by the union of the children of Seth and the children of Cain. He then begot Shem, Ham and Japheth after uniting with his wife, Haikel (Amzara) - our mother, only for 3 times.

✞And when the flood came, he was saved by the Ark which was the symbol of our Lady. And when he went out of the Ark, he entered into a covenant with the Lord with the sign being the rainbow. After that he divided the earth to his 3 children and lived for 350 years in good worship [of God]. And on this day he departed at the age of 950 years.

✞✞✞ May the blessing of our father indwell in us all.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 6th of Tir
1. The Feast of the Circumcision of Christ
2. St. Elijah the Prophet
3. St. Noah the Righteous
4. The Great St. Basil of Caesarea
5. Abba Moses the Ascetic
6. Abba Marcianus (8th Patriarch of Alexandria)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 16:06


✞When the people finished their supplication, a voice was heard from heaven. When they raised their heads, that tome fell midst them while everyone saw. There, great jubilation and ululation took place. The Saint devoid of sleep and food for 40 days yielded that soul.

✞He strengthened the faith of the people. On top of that he celebrated the liturgy, gave the people from the Holy Body and Blood, and sent them on their way. He also blessed the husband and wife and sent them to live a life of love. The great Saint finished his strife and passed away on Tir 6 (January 14).

✞May the God of St. Basil absolve us from sin and safeguard us from the schemes of the demons. And may He grant us from the Scholar’s blessing.

✞✞✞The Great Saint Elijah✞✞✞
=>The Holy Church after the Arch-prophet Moses honors St. Elijah. She calls him as “The Head of the Prophets”. That’s because he is a father that sealed the sky, brought down fire and ordered nature by his word. And if asked, “How did that come to pass?”

✞His lineage is from the tribes of Israel (the 10 tribes) that Jeroboam took. His father is called Iyasniu and his mother is called Tona (Tonah). Since they had a proper worship of God, He blessed the womb of Tonah and created a holy fruit.

✞On the day that St. Elijah was born light was seen filling their house. And because his parents saw 4 men (angels) clothed in light come and cover him with a fire grab, scared they told the prophets and priests.

✞And the priests astounded by what came to be said, “What kind of creature is he? Would he reign over Israel! Or is he a prophet?” St. Elijah from his childhood was an Israelite who was austere, serious and that loved purity.

✞The time (900 years before the birth of Christ) was when the people and the kings were unkind and God was denied while idols were worshipped. The idols (Dagon and Bel) that were in the possessions of Philistines during that time had entered Israel.

✞St. Elijah in the midst of this wicked generation kept the rites of the Old Testament and was a man of purity and worship.

✞And in those days God called him to prophesize. And he said, “Yes” to the call in obedience to God and accepted it. The Saint made his dwelling mountains and the wild and he did not like to spend time or stay with people unless it was for a task.

✞Particularly Mt. Carmel was his home. And for this life, after Melchizedek, he is called as the basis of
1. Virginity (As he was a virgin)
2. Hermitic Life (As he was a solitary) and
3. Monasticism (As he was an ascetic) in the Old Testament.

✞There was none who was as brave and rebuked as St. Elijah in the Old Testament, John the Baptist during the time of Christ and John Chrysostom in the Era of the Scholars. During his time, Ahab and Jezebel, wicked husband and wife reigned over Israel and made the people worship idols.

✞On top of that, they shed the blood of Naboth the Jezreelite with false witness for his vineyard. Naboth is considered as a martyr for [being slain] saying, “I will not sell or exchange the inheritance of my fathers” (Adapted from 1Kgs 20:4).

✞But when Elijah heard this, he went before Ahab and Jezebel and said, “Naboth’s blood will be upon you both. And [Jezebel] your blood dogs will lick”. And for this, Jezebel searched to kill him and wasn’t able as he was God’s.

✞And it seems that in anger of this she ordered prophets to be gathered and be slain. Though the 900 were slaughtered, the rest 100 were hidden and fed by Obadiah in a cave and saved by him. But wickedness and sin became rampant in Israel. The people eating from God’s gift bowed down to Bel (Baal).

✞At that time St. Elijah said this,
“As the Lord God of Israel liveth, before whom I stand, there shall not be dew nor rain these years, but according to my word” (1Kgs 17:1) and stopped the rain from falling. And the sky did not give rain drops for the seeds nor precipitation for autumn for 3 years and 6 months.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 16:06


Feasts of Tir 6

✞✞✞On this day we commemorate the circumcision of our Lord Jesus Christ and hold the feasts of the Great St Basil of Caesarea, the Great Prophet Elijah and the Righteous St. Noah✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞The Feast of the Circumcision of our Lord Jesus Christ ✞✞✞
=>A feast is a remembrance, a commemoration. And the feasts belong to God Himself. As it has been inscribed in Scripture, the Lord has commanded His elect (His people) to hold feasts. Feasts of Passover, the Harvest, the Tabernacles … were held in the Old Testament.

✞Of course, the gentiles have also celebrated feasts for their demise and have continued to do today also. Observance of feasts has continued in the New Testament also. The Church holds feasts basing the canons of the Holy Apostles and Scholars.

✞From the perspective of time (the seasons) they are classified as
*weekly
*monthly and
*yearly.

✞And from the viewpoint of to whom they are dedicated to they are classified as
*the Lord’s
*our Lady’s and
*the Saints’.

✞The Lord ordered us to hold feasts not to be slothful but to be diligent for worshipping Him and to hasten to do good deeds. Therefore, on feast days one doesn’t sleep but work. Feasts of our Lord are 18. 9 are major while 9 are minor. All were days on which our redemption was put in place.

✞The major feasts of our Lord
1. His conception (Incarnation)
2. His Nativity
3. His Baptism (Epiphany)
4. Palm Sunday or Hosanna
5. His Crucifixion (Good Friday)
6. His Resurrection (Easter)
7. His Ascension
8. Feast of the Paraclete (Pentecost) and
9. Feast of the Transfiguration.

✞And His minor feasts are
1. Sibket
2. Birhan
3. Nolwi Haire (Good Shepherd)
4. Gena (Immanuel)
5. Gizret (Circumcision)
6. His Entry into the Temple (The Feast of Simon)
7. Feast of Kana of Galilee (Miracle of water to wine)
8. Debra zeit (Second Advent on Mt. Olives) and
9. Meskel (Finding of the True Cross)

✞One of these, the feast of the Circumcision, is celebrated each year on Tir 6 (January 14). Our Savior, for us, through the flesh which He assumed from Mary has fulfilled the Law. As He is called “The Giver of the Law”, he is also called as ‘The Fulfiller of the Law’.

✞As He has instructed Abraham (Gen.17:9) He was circumcised of the 8th day [after His birth]. And they called Him Jesus. (Luke 2:21) But He was not circumcised as creatures with a sharp material but by His wisdom. As the fathers say “Mariam Gizr”. And as His birth is beyond inquiry His circumcision is also beyond inquiry.

=>May Christ our Savior Who has become all for us, enable us to be receive His love and glory. And may He not separate us from the blessing of the feast of His circumcision.

✞✞✞Saint Basil of Caesarea✞✞✞
=> The great scholar St. Basil is one of the scholars called the hierarchs. His father was called Esdras (there are those that say Basil) and his mother Emmelia. The husband and wife, from their blessed marriage, begot 5 sons and 1 daughter. What’s amazing was that the girl (St. Macrina) was an ascetic and the 5 boys became bishops.

✞ St. Basil was the eldest of all. According to the teachings of our fathers the saintly scholar was one of the 318. He was also the one who taught St. Ephraim the Syrian. But nowadays we are seeing some of our brethren that are writing, copying from websites, which contradicts this.

✞ St. Basil was a righteous monastic, a scholar who elaborated many mysteries, a father to many faithful, a Bishop of Caesarea (now Kayseri, Turkey), a worker of many wonders and a father that reached perfection (‘Kewene Esat’/the likeness of fire). He was the first to build a hospital for the destitute in the 4th century.

✞He has many writings. And he was the one who ordered the book of the liturgy in the form that we see today. He has also made many rites that are useful to the faithful and commented on the books of the Old and New Testaments. This holy, righteous scholar has performed many wonders.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 16:06


=> In those days, there was one servant (a slave according to that era) in Caesarea. He worked in the compound of the governor. When he arrived for work, he saw the only daughter of the man. Because she was beautiful, he lusted after her. Looking at her day and night, became his job.

✞If he asked her, since he was of a low status, a heavy judgment would wait him. When things became out of control, he added a big error to his earlier transgression. He went to a sorcerer’s house and asked for a charm to be made for him. But the sorcerer told him, “This can only be done by Satan so if you’re not fearful let me send you to him.”

✞That vain man said “Yes.” The sorcerer continued and said, “Ok! When it is 12 o’clock, mid night, go to the burial site of the gentiles and raise your left arm. Then, he will come to you.” And sent him. The slave, while doing what he was told, one of the demons came and took him to the deep where the leader of the devils dwelt.

✞The demon said to the man, “So that what you wished for can be executed, first denounce your Christianity. Inscribe your apostasy on a parchment, sign it and give me.” That spiritually blinded man gave his writing of apostasy to the demon. Immediately, the one who took him returned him to his home.

✞In the morning after, there was mayhem in the governor’s compound. The daughter said, “I will kill myself if you don’t wed me to that servant.” She also didn’t hear when they begged her. Her parents, because were confused and thinking that it was better than her death, gave her to that man who was affiliated with demons.

✞They got married and started living. But her parents did not want to leave their only daughter simply like that, so they started fasting, praying and beseeching. Many years passed like this. Her parents did not lose hope and so God gave back her mindfulness which Satan altered.

✞One day she called her husband and asked him, “Have you ever went to the Church, called the name of God and made the sign of the cross?” He answered, “I have never.” When she asked him, “Why?” He told her everything that had happened. Because she was exceedingly shocked, she collapsed.

✞She cried for many hours. She was distasted as if she had lived married to Satan. Her body gave up hope. But immediately, an idea came to her. She thought, “That great man of God could deliver me from the bondage of Satan.” Then, she hastily went to St. Basil, fell to his feet and wept.

✞And he said, “My daughter! Do not worry. All is easy with God. Go and bring your husband.” She went and brought him. The saint asked the man, “Do you want to be saved?” The man answered, “If it was possible to bring back that writing, I want to.” St. Basil told the woman, “Go and pray, you shall return after 40 days” and sent her on her way.

✞But the man that was bound by Satan, he took to his cell and sealed him with a cross on four sides. He gave him little food and said, “I will return after 3 days” and left. The saint started to labor diligently without rest. He went back on the 3rd day, and asked, “How are you?” The man replied, “My father! The demons tortured me.” And the saint replied, “Take-heart!” and went out.

✞On the 6th day, he came and said, “How about now?” The man replied, “Abba! The tortures have stopped but they show me, my writing and frighten me.” He told him, “Be strong!” and left. On the 9th day, he returned and asked, “How about now?” The man replied, “My Father! Praise be to the Creator! They are distancing themselves from the surrounding.”

✞He returned and asked him like this on the third and on the third day for 13 times. On the 39th day, he came and asked, “What did you see today?” The man answered, “Father! I saw you trampling demons with your feet.” And on the 40th day, St. Basil rang the bells and gathered the monks, priests and the faithful, put the man in the middle and told them to say, “[God]Have mercy on us.”

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 15:26


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡

✞ ጥር 6 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ✞

+" በዓለ ግዝረት "+

=>'በዓል' ማለት በቁሙ 'ክብር: መታሰቢያ' እንደ ማለት
ነው:: የበዓላት ባለቤት ደግሞ ራሱ እግዚአብሔር ነው::
በመጻሕፍተ ኦሪት እንደ ተቀመጠው ጌታ ምርጦቹን
(ሕዝቡን) ስለ በዓላት አዟል:: ከሰንበት ጀምሮ የፋሲካ:
የእሸት: የዳስ . . . ወዘተ በዓላት በብሉይ ኪዳን ይከበሩ ነበር::

+በእርግጥ አሕዛብም ለጥፋታቸው በዓላትን ሲያከብሩ
ኑረዋል:: ዛሬም ቀጥለዋል:: በዓላት በሐዲስ ኪዳንም
ቀጥለዋል:: የቅዱሳን ሐዋርያትና ሊቃውንትን ቀኖናዎች መሠረት
አድርጋ ቤተ ክርስቲያን በዓላትን ታከብራለች::

+እነዚህም ከጊዜ (ወቅት) አንጻር:-
*የሳምንት
*የወር እና
*የዓመት በዓላት ተብለው ሲታወቁ ከተከባሪዎቹ አንጻር
ደግሞ:-
*የጌታ
*የእመቤታችን እና
*የቅዱሳን ተብለው ይከፈላሉ::

+ጌታ "በዓላትን አክብሩ" ያለን ሥራ እንድንፈታ ሳይሆን
ለአምልኮው እንድንተጋና የጽድቅ ተግባራትን እንድንከውን
ነው:: ስለዚህም በበዓላት መልካም ይሠራል እንጂ ተተኝቶ
አይዋልም:: የጌታችን በዓላቱ 18 ሲሆኑ 9ኙ ዐበይት:
9ኙ ደግሞ ንዑሳን ተብለው ይታወቃሉ:: ሁሉም ለእኛ የድኅንት ሥራ
የተፈጸመባቸው ናቸው::

+የጌታ ዐበይት በዓላቱ:-
1.ጽንሰቱ (ትስብእቱ)
2.ልደቱ
3.ጥምቀቱ
4.ዑደተ ሆሳዕናው
5.ስቅለቱ
6.ትንሳኤው
7.ዕርገቱ
8.በዓለ ዸራቅሊጦስ እና
9.በዓለ ደብረ ታቦር ናቸው::

+ንዑሳን በዓላቱ ደግሞ:-
1.ስብከት
2.ብርሃን
3.ኖላዊ ሔር
4.ጌና
5.ግዝረት
6.በዓቱ (በዓለ ስምዖን)
7.ቃና ዘገሊላ
8.ደብረ ዘይት እና
9.በዓለ መስቀል ተብለው ይታወቃሉ::

+ከእነዚህም አንዱ በዓለ ግዝረት ሁሌ በየዓመቱ ጥር 6
ቀን ይከበራል:: መድኃኒታችን ለእኛ ሲል በተዋሐደው ሥጋ
ማርያም
ሕግን ሁሉ ፈጽሟል:: ራሱ ሠራዔ ሕግ እንደ ሆነው ሁሉ
ፈጻሜ ሕግም ተብሏል::

+ለአብርሃም ባዘዘው (ዘፍ. 17:9) መሠረትም በተወለደ
በ8ኛ ቀኑ ተገዝሯል:: ስሙንም ኢየሱስ (መድኃኒት)
ብለውታል:: (ሉቃ. 2:21) ነገር ግን የተገዘረው እንደ
ፍጡር በምላጭ (በስለት) ሳይሆን በኪነ ጥበቡ ነው::
"ማርያም ግዝር" እንዲሉ አበው:: ልደቱ እንደማይመረመር
ሁሉ ግዝረቱም አይመረመርም::

+ለእኛ ሲል ሁሉን የሆነ መድኃኒታችን ክርስቶስ ለፍቅሩና
ለክብሩ ያብቃን:: ከበረከተ በዓለ ግዝረቱም አይለየን::

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 15:26


††† እንኳን ለታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ: ለታላቁ ነቢይ ቅዱስ ኤልያስ እና ለጻድቁ ቅዱስ ኖኅ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ †††

††† ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ባስልዮስ "አርእስተ ሊቃውንት" ከሚባሉ አባቶች አንዱ ነው:: አባቱ ኤስድሮስ (ባስልዮስ የሚሉም አሉ): እናቱ ደግሞ ኤሚሊያ ይባላሉ:: ባል እና ሚስት ከተቀደሰ ትዳራቸው 5 ወንድና አንዲት ሴት ልጅን አፍርተዋል:: የሚገርመው ሴቷ (ቅድስት ማቅሪና) ገዳማዊት ስትሆን 5ቱም ወንዶች ጳጳሳት መሆናቸው ነው::

የሁሉ የበላይ የሆነው ግን ቅዱስ ባስልዮስ ነው:: አባቶቻችን እንዳስተማሩን ቅዱሱ ሊቅ ከ318ቱ ሊቃውንት አንዱ ነው:: ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊንም ያስተማረው እርሱ ነው:: ነገር ግን ቅርብ ጊዜ ከድረ ገጾች (websites) እየገለበጡ የሚጽፉ አንዳንድ ወንድሞች ይህንን የሚያፋልስ ነገር ጽፈው ተመልክተናል::

ቅዱስ ባስልዮስ ገዳማዊ ጻድቅ: ባለ ብዙ ምሥጢር ሊቅ: የብዙ ምዕመናን አባት: የቂሣርያ ሊቀ ጳጳሳት: ባለ ብዙ ተአምራትና ከከዊነ እሳት (ከፍጹምነት) የደረሰ አባት ነው:: ለመጀመሪያ ጊዜ የነዳያንን ሆስፒታል በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ያስገነባ እርሱ ነው::

እጅግ ብዙ ድርሰቶች አሉት:: መጽሐፈ ቅዳሴውንም ዛሬ በምናውቀው መንገድ ያሰናሰለው እርሱ ነው:: ለምዕመናን የሚጠቅሙ ብዙ ሥርዓቶችን ሠርቶ: የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትን ተርጉሟል:: ታዲያ ይህ ሊቅ: ቅዱስና ጻድቅ ሰው ብዙ ድንቆችን ሠርቷል::

በዘመኑ እዚያው ቂሣርያ ውስጥ አንድ አገልጋይ (በዘመኑ አጠራር ባሪያ) ነበር:: የሚሠራው ደግሞ በሃገረ ገዥው ግቢ ውስጥ ነው:: ለሥራ ሲገባ የሰውየውን አንዲት ብቸኛ ልጅ ተመለከታት:: ቆንጆ ነበረችና በፍትወት ተለከፈ:: ጧት ማታ ሥራው እሷን ማየት ሆነ::

እንዳይጠይቃት ደረጃው አይመጥንምና ከባድ ፍርድ ይጠብቀዋል:: ነገሮች ከአቅሙ በላይ ሲሆኑበት በቀደመ ስሕተቱ ላይ ሌላ ከባድ ስሕተትን ጨመረ:: ወደ ጠንቅዋይ (መተተኛ) ቤት ሒዶ ሥራይ እንዲደረግለት ጠየቀ:: መተተኛው ግን "ይህንን ማድረግ የሚችል ሰይጣን ብቻ ስለሆነ ካልፈራህ ወደ እርሱ ልላክህ" አለው::

ያ ከንቱ ሰው "እሺ" አለ:: መተተኛው ቀጠለ "በል! ሌሊት 6 ሰዓት ሲሆን ወደ አሕዛብ መቃብር ሒድና ግራ እጅህን ወደ ላይ ዘርጋ:: ከዛ ይመጣልሃል" ብሎ ላከው:: አገልጋዩም የተባለውን ሲያደርግ ከአጋንንት አንዱ መጥቶ: ነጥቆ ወደ ጥልቁ: የሰይጣኖች አለቃ ወደ ሚገኝበት ወሰደው::

ጋኔኑ ሰውየውን አለው:- "አንተ የፈለከው እንዲፈጸም መጀመሪያ ክርስትናህን ካድ:: በክርታስም ላይ ክህደትህን ጽፈህ በፊርማህ ስጠኝ" አለው:: ያ ልቡ የታወረ ሰው እንደተባለው መጽሐፈ ክህደቱን ለሰይጣን ሰጠ:: ወዲያው ያ ያመጣው ወደ ቤቱ መለሰው::

በማግስቱ ጠዋት በሃገረ ገዥው ቤት ታላቅ ግርግር ሆነ:: አንዲት ልጃቸው "ያን አገልጋይ ካላጋባችሁኝ ራሴን አጠፋለሁ" አለች:: ቢለምኗትም ልትሰማ አልቻለችም:: ወላጆቿ ግራ ስለተጋቡ ከምትሞት ብለው እያዘኑ ልጃቸውን ከአጋንንት ጋር ለተዛመደ ሰው ሰጡ::

እነርሱ ተጋብተው ኑሯቸውን ቀጠሉ:: ወላጆች ግን የአንድ ልጃቸውን ነገር እንዲህ በዋዛ ሊተውት አልወደዱምና ጾሙ: ጸለዩ: ተማለሉ:: በእንዲህ ሁኔታ ብዙ ዓመታት አለፉ:: ወላጆቿ ግን ተስፋ አልቆረጡምና እግዚአብሔር : ሰይጣን የቀማትን ማስተዋል መለሰላት::

አንድ ቀንም ባሏን ጠርታ "ቤተ ክርስቲያን ተሳልመህ: ቆርበህ : ስመ እግዚአብሔር ጠርተህ: አማትበህስ ታውቃለህ?" አለችው:: እርሱም "በጭራሽ አላውቅም" አላት:: "ለምን" ብትለው የሆነውን ነገር ሁሉ ዘርዝሮ ነገራት:: በጣም ከመደንገጧ የተነሳ ምድር ከዳት::

ለረዥም ሰዓት አለቀሰች:: ከሰይጣን ጋር ተጋብታ የኖረች ያህል ስታስበው አንገፈገፋት:: ሰውነቷ ተስፋ ቆረጠ:: ወዲያው ግን በህሊናዋ አንድ ሐሳብ መጣላት:: "ያ ታላቅ የእግዚአብሔር ሰው ከሰይጣን ባርነት ሊገላግለኝ ይቻለዋል" አለች:: ፈጥናም ወደ ቅዱስ ባስልዮስ ዘንድ ሒዳ ከእግሩ ሥር ወድቃ አለቀሰች::

እርሱም "ልጄ ሆይ! አይዞሽ: በእግዚአብሔር ዘንድ ሁሉ ቀላል ነው:: ሒጂና ባልሺን አምጪው" አላት:: ሒዳ አመጣችው:: ቅዱሱም ያን ሰው "መዳን ትፈልጋለህ?" አለው:: ሰውየው መልሶ "ያቺን ደብዳቤ መመለስ የሚቻል ቢሆንማ እፈልግ ነበር" አለው:: ቅዱስ ባስልዮስም ሴቷን "ሒጂና ጸልይ: ከ40 ቀን በኋላ ትመጫለሽ" ብሎ አሰናበታት::

በሰይጣን ባርነት የተያዘውን ያን ሰው ግን ወደ ራሱ በዓት ወስዶ አስገባውና በ4 አቅጣጫ በመስቀል አተመው:: ትንሽ ምግብ ሰጥቶት "ከ3 ቀን በኋላ እመጣለሁ" ብሎት ሔደ:: ቅዱሱ ያለ ዕረፍት ይጋደልም ጀመር:: በ3ኛው ቀን መጥቶ "እንዴት ነህ?" አለው:: "አባቴ! አጋንንት አሰቃዩኝ" አለው:: "አይዞህ!" ብሎት ወጣ::

በ6ኛው ቀን መጥቶ "አሁንስ?" አለው:: "አባ! ስቃዩ ቀረልኝ:: ግን ደብዳቤዋን እያሳዩ ያስፈራሩኛል" አለው:: "በርታ" ብሎት ሔደ:: በ9ኛው ቀን ተመልሶ "ደግሞ አሁንሳ?" አለው:: "አባቴ! ምስጋና ለፈጣሪህ! ከአካባቢው እየራቁ ነው" አለው::

እንዲህ በ3: በ3 ቀናት እየተመላለሰ ለ13 ጊዜ ጠየቀው:: በ39ኛው ቀን መጥቶ "ዛሬ ምን አየህ" ቢለው "አባ! አጋንንትን ከእግርህ በታች ስትረግጣቸው አየሁ" አለው:: ቅዱስ ባስልዮስ በ40ኛው ቀን ደወል ደውሎ መነኮሳት: ካህናትና ምዕመናንን ሰብስቦ: ያን ሰው ከመሃል አቁሞ: "እግዚኦ በሉ" አላቸው::

ሕዝቡ እግዚኦታውን ሲፈጽሙ ከሰማይ ድምጽ ተሰማ:: ቀና ሲሉ ያቺ የክህደት ደብዳቤ ሁሉ እያዩአት ከመካከላቸው ወደቀች:: በዚያች ቦታም ታላቅ እልልታና ሐሴት ተደረገ:: ቅዱሱ በጸሎቱ ለ40 ቀናት ከእንቅልፍና ከምግብ ተከልክሎ ያቺን ነፍስ ማረከ::

የሕዝቡንም ሃይማኖት አጸና:: በዚያውም ቅዳሴ ቀድሶ ሕዝቡን አቁርቦ አሰናበታቸው:: ባልና ሚስቱንም ባርኮ በፍቅር ይኖሩ ዘንድ አሰናበታቸው:: ታላቁ ሊቅም ተጋድሎውን ፈጽሞ ጥር 6 ቀን ዐርፏል::

አምላከ ቅዱስ ባስልዮስ እኛንም ከኃጢአት ማሠሪያ ፈትቶ ከአጋንንት ሤራ ይሰውረን:: ከሊቁም በረከትን ያሳትፈን::

††† ታላቁ ቅዱስ ኤልያስ †††

††† ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከሊቀ ነቢያት ቅዱስ ሙሴ ቀጥላ ቅዱስ ኤልያስን ታከብራለች:: "ርዕሰ ነቢያት - የነቢያት ራስም" ትለዋለች:: እርሱ ሰማይን የለጐመ: እሳትን ያዘነመ: ፍጥረትንም በቃሉ ያዘዘ አባት ነውና::
ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
ቅዱሱ ትውልዱ (ነገዱ) ኢዮርብዓም ነጥሎ ከወሰዳቸው እሥራኤል (10ሩ ነገድ) ሲሆን አባቱ ኢያስኑዩ : እናቱ ደግሞ ቶና (ቶናህ) ይባላሉ:: በጐ አምልኮ ነበራቸውና እግዚአብሔር ማሕጸነ ቶናህን ቀድሶ ይህንን ቅዱስ ፍሬ ፈጠረ::

ቅዱስ ኤልያስ በተወለደ ቀን በቤታቸው ብርሃን ተሞልቶ ታይቷል:: ብርሃን የለበሱ 4 ሰዎች (መላእክት) መጥተውም በእሳት ሰፋድል (መጐናጸፊያ) ሲጠቀልሉት ወላጆቹ በማየታቸው ደንግጠው ለነቢያትና ለካህናት ነገሯቸው::

ካህናቱ ግን ነገሩ ቢረቅባቸው "ምን ዓይነት ፍጥረት ይሆን? በእሥራኤል ይነግሥ ይሆን! ወይስ ነቢይ ይሆን?" ብለውም አድንቀዋል:: ቅዱስ ኤልያስ ከልጅነቱ ጀምሮ ኮስታራ: ቁም ነገረኛ: ንጽሕናንም የሚወድ እሥራኤላዊ ነው::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 15:26


ወቅቱ (ከክርስቶስ ልደት 900 ዓመት በፊት) ሕዝቡና ነገሥታቱ የከፉበት: እግዚአብሔር ተክዶ ጣዖት የሚመለክበት ነበር:: ድሮ በኢሎፍላውያን እጅ የነበሩት ጣዖታት (ዳጐንና ቤል) በዚያ ዘመን ወደ እሥራኤል ገብተው ነበር::

ቅዱስ ኤልያስ ግን በዚህ ክፉ ትውልድ መካከል ሆኖም ሥርዓተ ኦሪትን የጠነቀቀ: የንጽሕናና የአምልኮ ሰው ነበር::

በዚያ ወራትም እግዚአብሔር ለነቢይነት ጠራው:: እርሱም "እሺ" ብሎ ታዝዞ የእግዚአብሔርን የጸጋ ጥሪ ተቀበለ:: ቅዱሱ ብዙ ጊዜ ለጉዳይ ካልሆነ ከሰው ጋር መዋል: ማደርን አይወድምና መኖሪያውን በተራሮችና በዱር አደረገ::

በተለይ ደብረ ቀርሜሎስ ለእርሱ ቤቱ ነበር:: በዚህ ሕይወቱም ከመልከ ጼዴቅ ቀጥሎ:-
1.ለድንግልና (ድንግል ነበርና)
2.ለብሕትውና (ብቸኛ ነበርና)
3.ለምንኩስና (ተሐራሚ ነበርና) በብሉይ ኪዳን መሠረትን የጣለ ነቢይ ይባላል::

መቼም በብሉይ ኪዳን የቅዱስ ኤልያስን: በዘመነ ክርስቶስ የመጥምቁ ዮሐንስን: በዘመነ ሊቃውንት ደግሞ የአፈ ወርቅ ዮሐንስን ያህል ደፋርና መገሥጽ አስተማሪ አልነበረም:: በጊዜው ደግሞ አክአብና ኤልዛቤል የሚባሉ ክፉ ባልና ሚስት በእሥራኤል ላይ ነግሠው ሕዝቡን ጣዖት አስመለኩት::

ይባስ ብለው ደግሞ በወይኑ እርሻ አማካኝነት ኢይዝራኤላዊው ናቡቴን በሐሰት ምስክር ደሙን አፈሰሱት:: ናቡቴም "የአባቶቼን ርስት አልሸጥም: አልለውጥም" በማለቱ እንደ ሰማዕት ይቆጠራል::

ኤልያስ ግን ይህንን ሲሰማ ወደ አክአብና ኤልዛቤል ቀርቦ "የናቡቴ ደም በእናንተ ላይ አይቀርም:: የአንቺንም ደም ውሻ ይልሰዋል" አላቸው:: በዚህ ምክንያትም ኤልዛቤል ልትገድለው ብትፈልገውም እርሱ የእግዚአብሔር ነውና አላገኘችውም::

በዚህ ብስጭትም ይመስላል አንድ ሺህ ነቢያትን ሰብስባ "ፍጇቸው" አለች:: 900ው ሲታረዱ አንድ መቶውን ግን ቅዱስ አብድዩ በዋሻ ውስጥ ደብቆ እየመገበ አተረፋቸው:: በእሥራኤል ውስጥ ግን ዓመጻና ኃጢአት እየተስፋፋ ሔደ:: የእግዚአብሔርን ስጦታ እየተመገበ ሕዝቡ ለቤል (ለበዓል) ሰገደ::

ይህን ጊዜ ግን ቅዱስ ኤልያስ እንዲህ አለ:-
"ሕያው እግዚአብሔር አምላከ ኃይል: ዘቆምኩ ቅድሜሁ: ከመ ኢይረድ ጠል በእላ መዋዕል ዘእንበለ በቃለ አፉየ" ብሎ ዝናም ከሰማይ እንዳይወርድ ከለከለ:: ለ3 ዓመታት ከ6 ወራት ሰማይ ዝናም ለዘር : ጠል ለመከር ከመስጠት ተከለከለ::

ሕዝቡ በኃጢአቱ ምክንያት ተጐዳ:: እርሱን ቁራ ይመግበው: ምንጭ ፈልቆለት ይጠጣ ነበር:: ይሔው ቢቀርበት ጸለየ:: እግዚአብሔርም ከፈለገ ኮራት ወደ ሰራፕታ እንዲወርድ አዘዘው:: በዚያም የነቢዩ ዮናስ እናት እንጐቻ ጋግራ ብታበላው ቤቷ በበረከት ተሞላ::

ልጇ ሕጻኑ ዮናስ ቢሞትም በጸሎቱ አስነሳላት:: ቀጥሎም 7 ጊዜ በትጋት ጸልዮ ለ3 ዓመታት ከ6 ወራት የዘጋውን ሰማይ ከፍቶታል:: ሕዝቡም ዕለቱኑ ከበረከቱ ቀምሰዋል::

ከዚያ አስቀድሞ ግን ከኤልዛቤል 850 ነቢያተ ሐሰትና ካህናተ ጣዖት ጋር ተወዳድሮ አሸንፏቸዋል:: መስዋዕት ሰውተው የእርሱን ብቻ እሳት ከሰማይ ወርዳ በልታለታለችና ሕዝቡ 850ውን ሐሰተኛ ነቢያት በወንዝ ዳር በሰይፍ መትተዋቸዋል::

ይሕንን የሰማች ኤልዛቤልም ትገድለው ዘንድ አሳደደችው:: "አቤቱ ከአባቶቼ አልበልጥምና ውሰደኝ! ብቻየን ቀርቻለሁና" ብሎ ቢጸልይ እግዚአብሔር ለጣዖት ያልሰገዱ ሰባት ሺህ ሰዎችን እንዳተረፈ: እርሱንም ወደ ብሔረ ሕያዋን እንደሚወስደው ብሥራትን ነገረው::

ደክሞት ተኝቶ ሳለም ቅዱስ መልአክ (ሚካኤል) ቀስቅሶ ታየው:: እንጐቻ ባገልግል: ውኃ በመንቀል አቅርቦ "ብላ! ጠጣ!" አለው:: በላ: ጠጣ: ተኛ:: እንደ ገና ቀስቅሶ አበላው:: በ3ኛው ግን "ብላዕ እስከ ትጸግብ እስመ ርሑቅ ፍኖትከ - ጐዳናህ ሩቅ ነውና እስክትጠግብ ብላ" አለው::

ኤልያስም ለ40 ቀናት ያለ ምግብ ተጉዟል:: ከዚያ በኋላም ምድራዊ ሕብስትን አልተመገበም:: እግዚአብሔር አክአብና ኤልዛቤልን ከተበቀላቸው በኋላም ቅዱስ ኤልያስ በክፋተኞች ላይ 2 ጊዜ እሳትን አዝንሟል::

የሚያርግበት ጊዜ ሲደርስም ደቀ መዝሙሩን ኤልሳዕን "የምትሻውን ለምነኝ" ቢለው "እጥፍ መንፈስህን" አለው:: ሦስት ጊዜ ሊያስመልሰው ሞከረ:: ቅዱስ ኤልሳዕ ግን በብርታት ተከተለው:: ዮርዳኖስን ከፍለው ከተሻገሩ በኋላ ግን ቅዱስ ኤልያስን ሠረገላ እሳት ወርዶ ነጠቀው:: ለኤልሳዕም እኩሉን ግምጃውን ጣለለት::

ዛሬ ቅዱስ ኤልያስ በብሔረ ሕያዋን ያለ ሲሆን በዘመነ ሐሳዌ መሲሕ መጥቶ በሰማዕትነት ከቅዱስ ሄኖክ ጋር ያርፋል:: (ራዕይ) ለተጨማሪ ንባብ ( ከ1ነገ. 17-2ነገ. 2 / እና ዕርገተ ኤልያስን ያንብቡ:: )

††† ነቢዩ ኤልያስ በእውነት ታላቅ ነው!

††† አምላከ ኤልያስ ለሃገራችንና ለሕዝቧ ርሕራሔውን ይላክልን::

††† ጻድቅ ኖኅ †††

††† የዚህን ታላቅ ቅዱስ ሰው ክብር የሚያውቅና የሚያከብረው ሁሉ ንዑድ ነው:: አባታችን ኖኅ ዛሬ በዓለም የሚመላለሰው ሰው ሁሉ አባት ነው:: ደግ ጻድቅና ነቢይ ሰው ነው::

ከአባታችን አዳም 10ኛው ጻድቅ ሲሆን ከ15ቱ አበው ነቢያትም አንዱ ነው:: ከአባቱ ከላሜሕ ተወልዶ: በደብር ቅዱስ አድጐ: ንጽሐ መላእክትን ገንዘብ አድርጐ: ለ500 ዓመታት በድንግልና ኑሯል::

በእነዚህ ጊዜያትም አጽመ አዳምን እየጠበቀና መስዋዕትን ለልዑል አምላክ እየሰዋ ያመልክ ነበር:: የሴት ልጆች ከቃየን ልጆች ጋር ተባብረው ዓለም በረከሰች ጊዜም በእግዚአብሔር ፊት ጻድቅ ሆኖ ተገኝቷል:: ከሚስቱ (እናታችን) ሐይከል (አምዛራ) ጋር 3 ጊዜ አብሮ አድሮ ሴም: ካምና ያፌትን ወልዷል::

የጥፋት ውኃ በመጣ ጊዜም የእመቤታችን ምሳሌ በሆነች መርከብ ድኗል:: ከመርከብ ወጥቶም ከጌታ ጋር በቀስተ ደመና ምስክርነት ቃል ኪዳን ተጋብቷል:: ከዚያም ዓለምን ለ3 ልጆቹ አካፍሎ ለ350 ዓመታት በበጐ አምልኮ ኑሯል:: በዚህች ቀንም ዕድሜን ጠግቦ በ950 ዓመቱ ዐርፏል::

††† የአባታችን በረከት ይደርብን።

††† ጥር 6 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.በዓለ ግዝረቱ ለክርስቶስ
2.ቅዱስ ኤልያስ ነቢይ
3.ቅዱስ ኖኅ ጻድቅ
4.ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ
5.አባ ሙሴ ገዳማዊ
6.አባ ወርክያኖስ

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅድስት ደብረ ቁስቋም
2.አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን
3.ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊ
4.ቅድስት ሰሎሜ
5.አባ አርከ ሥሉስ
6.አባ ጽጌ ድንግል
7.ቅድስት አርሴማ ድንግል

††† "እውነት እውነት እላቹሃለሁ:: በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል:: ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል::" †††
(ዮሐ. ፲፬፥፲፪)

††† "ለእስራኤል ሁሉ ሥርዓትንና ፍርድን አድርጌ በኮሬብ ያዘዝኩትን: የባሪያየን የሙሴን ሕግ አስቡ:: እነሆ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ነቢዩን ኤልያስን እልክላቹሃለሁ:: መጥቼም ምድርን በእርግማን እንዳልመታ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች: የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች ይመልሳል::" ††† (ሚል. ፬፥፬)

††† "እግዚአብሔርም:- 'የፈጠርሁትን ሰው ከምድር ላይ አጠፋለሁ:: ከሰው እስከ እንስሳ: እስከ ተንቀሳቃሽም: እስከ ሰማይ ወፍም ድረስ ስለ ፈጠርኋቸው ተጸጽቼአለሁና' አለ:: ኖኅ ግን በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን አገኘ::
የኖኅ ትውልድ እንዲህ ነው:: ኖኅም በትውልዱ ጻድቅ: ፍጹምም ሰው ነበር:: ኖኅ አካሔዱን ከእግዚአብሔር ጋር አደረገ::" †††
(ዘፍ. ፮፥፯)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 06:55


🔴ይደመጥ!!https://youtu.be/mvC7gxDoVyE?si=c7bXkidBvwJWY6eE

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 06:25


ጥርን ለካለን ብናካፍል!!

በዚህ ወር በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችን በሚቀላቀሉ አዲስ ተከታዮች (Followers) ብዛት ልክ 30 ብር እንዲሁም በሚጋሩ ልጥፎች (Share) ልክ 10 ብር ለካለን ብናካፍል የሕፃናት፣ አረጋዊያንና የአእምሮ ሕሙማንና መርጃ ድርጅት እንለግሳለን!

🤝 እርስዎም ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይከተሉ፤ ፖስቶቻችንን ያጋሩ፤ ለወገን ድጋፍ ይተባበሩ!

ቴሌግራም፡ https://t.me/ethio_telecom
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/ethiotelecom
ኢንስታግራም፡ https://www.instagram.com/ethiotelecom
ሊንክዲን፡ https://www.linkedin.com/company/ethio-telecom
ዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/c/EthiotelecomETH
ቲክቶክ፡ http://www.tiktok.com/@ethio_telecom

በተጨማሪም በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/uecbbr ለበጎአድራጎት በሚለው አማራጭ የፈቀዱትን የገንዘብ መጠን በመለገስ ለወገንዎ ተስፋ ይሁኑ!

🙏 ዘላቂ የጋራ ማኅበራዊ ኃላፊነት ለወገን ብሩህ ተስፋ! ዘላቂ የጋራ ማኅበራዊ ኃላፊነት ለወገን ብሩህ ተስፋ!

#MatchingFundForSustainableFuture
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 06:25


❖መልእክት ፦

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Jan, 06:11


እጅግ አስደናቂው ገድል "ገድለ አቡነ ኢዮስያስ ወገድለ አቡነ ዳንኤል" ታትሞ ወጥቷል።
https://youtube.com/watch?v=w63687Yqc-4&si=WN3o39g3OTroRSWA

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 21:23


ረድእ ዘኢይመውት.m4a
የማይሞት ደቀ መዝሙር

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 21:23


❖እንኳን አደረሳችሁ !

"ሰባኬ ወንጌል፥ ሐዋርያ ትንቢት፤
ለቤተ ክርስቲያን ዘይደምጽ ቀርን፤
#ዮሐንስ ኮከብ ዘኤፈሶን፤
ዓምደ ብርሃን ዘፍጥሞ፤
ዘበምድር መልአክ!"

✞የርዕሰ ደናግል ዮሐንስ አምላክ ፥ ቸሩ #መድኃኔዓለም ፥ ንጽሕናውን አስቦ ቆሻሾችን (እኛን) ይማረን! ይጠበን!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 21:22


ቅድስት እድና እናታችን ጥር ፬እረፍቷነው።

የሮሜ አገር ንግሥት መኾኗ ከቅድስና ሕይወት(የክርስቶስ ከመኾን) ያላራቃት ምድራዊውን ክብር የናቀች ለሰማያዊ ክብር ራሷን ያዘጋጀች ቅድስት።

አቡነ አረጋዊልጇን በልጅነታቸው ቅዱሳት መጻሕፍትን እንዲማሩ በማድረግ ለቅድስና ያበቃች ቅድስትናት።

የአባታችን አቡነ አረጋዊ እናት ቅድስት እድና ከሮሜ ሀገሯ የልጇን ዜና ሰምታ የመጣች።

አቡነ አረጋዊ ለወንጌል አገልግሎት ሲፋጠኑ አብራ የነበረች።

ከተራራው ግርጌ በምትገኘው ኪዳነ ምሕረት ለሴቶች ስትገደም ቀዳሚዋ መነኮስ እናታችን ቅድስት እድና ነች።

  በቅድስና ሕይወት ኖሯ በዚህች ዕለት ጥር ፬ ቀን አርፋለች።
    የቅድስት እድና በረከቷ ይደርብን።


ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

🛑በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 21:21


አቡነ መልከጼዴቅ ዘዋሸራ እረፍታቸው ነው በረከታቸው ይደርብን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 18:05


https://youtu.be/eMG9VlRPy7Y?si=b8eOthfrY1HhqHTs

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 15:58


✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 15:58


✞And he went nearer to the deceased child and raised him in the name of our Lord. And at that moment, including Romna, people that were there bowed down to St. John. But he told them to rise and taught them about the faith and preached to them the love of Christ.

✞He then went out of the island after he baptized them in the name of the Holy Trinity, ordained priests and built a Church for them. Later on, he wrote a letter to Romna and the people of the island. This letter is known today as the 2nd Epistle of St. John in the Holy Bible.

✞St. John then went to Ephesus. In that city, there was an idol named Artemis. Artemis was a woman that was fine-looking and it was her sorcerer husband that made her be worshipped.

✞St. Paul had pulled away many of the faithful from her [in his ministry there]. But it was St. John who demolished her [worship] completely. There, he endured many trials and performed many miracles. He also demolished the temple miraculously.

✞An Apostle of Love✞
=>The Church calls St. John the “Apostle of Love”. He has preached about love in his 70 years of ministry. He has also taught what love is practically. He used to preach every minute saying, “My children! Love one another”.

✞Particularly, his love for his Creator Christ was exceptional. And because of this, the Lord has told him when He ascended,
“I have no mystery that I will conceal from you that is proper for a mortal to be revealed to.”

✞And then He kissed him with His pure lips. As the scholar has said,
“Salutations to Your mouth which kissed John
Whose pure conscience and heart were pleasing for Your love” (Melkea Eyesus)

=>St. John also had an exceptional love to our Lady. She loved him like her son and he loved her from the bottom of his heart as his mother. Because she is his Lady that he received at the bottom of the Cross by following Christ.

✞It is the Virgin that was the secret behind his reaching of all that grace and rank. While he lived with her for 15 years under her patronage, he had learned much. And he had become more honorable than the angels. And partook from her the blessing of her purity.

✞He has a work named “Negere Mariam” (About Mary) and he is also the author of “Sene Golgotha” (The Prayers of Mary at Golgotha).

✞And on the day of the Virgin’s dormition, she also kissed him like her Son and passed away while embracing him. And the scholars wanting to be kissed (blessed) by her pure lips say,
“As you have kissed the head of John first
Your kiss Mary repeat”

✞The Great Holy Apostle translated from this world when he was 90 years old. And before that he had foreseen the end of the world. And it is God who knows where he is now.

=> The Church, our mother, calls St. John as follows;
*Evangelist
*Apostle
*Martyr (without shedding blood)
*Apocalyptic
*Theologian
*Son of Thunder
*Disciple of the Godhead and Mystery
*Whom the Lord Loved
*Leader of Virgins/celibates
*One with a Sad Appearance
*One that sits beside the Lord
* A Soaring Eagle
*One with elevated oration
*Earthly Angel
*Pillar of Light
*Prophetic Apostle
*Horn of the Church
*Star of Stars…

=> May the love of our Lady the Virgin Mary and her only Son that dwelt in St. John indwell in us.

✞✞✞ May the Lord Who loved St. John restore us with His love. And may He enable us to reach to the love of His mother and endow us with the apostles blessing.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 4th of Tir
1. St. John the Apostle (whom the Lord loved)
2. Abba Nardos the Righteous (of Debre Bizen)
3. St. George
4. St. Matena

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John the Evangelist
2. St. Andrew Apostle
3. St. Sophia Martyr
4. St. John of Herakleia/ Arakli (Martyr)

✞✞✞ “Now there stood by the cross of Jesus his mother, and his mother's sister, Mary the wife of Cleophas, and Mary Magdalene. When Jesus therefore saw his mother, and the disciple standing by, whom he loved, he saith unto his mother, Woman, behold thy son! Then saith he to the disciple, Behold thy mother! And from that hour that disciple took her unto his own home.”✞✞✞
(John 19:25-27)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 15:58


Feasts of Tir 4

✞✞✞On this day we commemorate the feast of the translation of St. John, whom the Lord loved, son of thunder ✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint John whom the Lord Loved✞✞✞
=> As our Lord Jesus Christ has told us in His Holy Gospel, St. John the Evangelist, is the greatest of men in the heavenly kingdom. The holy apostle was born from Zebedee and Mary Baouflia, and grew up around Galilee. And he started following the Holy Savior in his youth. (John 1:39)

✞St. John, not only followed our Lord before most apostles, but also didn’t depart from Him for any reason. His favor among the Apostles, even though young, is great for his purity and good, loving conscience. Because he also followed our Lord up to His crucifixion (stood at the cross), he received our Lady the Virgin. (John 19:25)

✞And since he lived with her for 15 years, he became a chest of mystery. He was elevated in rank from the princely angels, let alone men. When men become perfect they see the angels, but it is difficult for the angels to see St. John. From creation, he is honored next to the Mother of Light.

✞It can be recalled that St. John had preached to the 7 Churches in Asia Minor. And he, after the ascension of our Lord, lived for 70 years on this earth and most of it was spent around Ephesus. He labored in writing and preaching to bring the people to Christianity.

✞He has written to them 3 letters, a revelation and a Gospel. But, because he preached Life to them, they, in turn, tortured him. He had received trials with fire, the sword and the saw at an old age. But he endured them all in patience.

✞The Saint in Ephesus✞
=> The country called Ephesus which is found in Asia Minor, as it was called then (now Turkey), had many Apostles preach in it. But as it had not brought forth the expected change, St. John went there.

✞He took with him St. Prochorus (one of the 72 disciples) and they entered a ship with prayer. As the Apostles, the fathers, pass through trials; a tempest started. And a bit later their ship was in pieces because of the storm.

✞Then St. Prochorus reached an island on a pieces of the ship wreckage. But he wept as he was separated from his pure teacher St. John. The Beloved of Lord stayed in the sea for 40 days being hit by the waves without food and water.

✞As he was contemplating his Creator’s love, the hunger did not afflict him. But on the 40th day the waves took him to the island where his disciple was. The 2 Saints found each other and praised God with joy.

✞As their God has brought them by His will [for a reason], when they looked around the area, they noticed 2 things.
1. All of the inhabitants of the island worshipped an idol.
2. And most were princes (of royal family). And that a woman named Romna administered them all.

✞Because the saints knew that they won’t be believed if they preached the Gospel directly in the dwelling, they thought of another means. And accordingly they went to lady Romna’s house and were hired as slaves.

✞Because they said, “We were your father’s slaves in the old days” to her, she made the 2 saints to be in charge of the fire and cleaner of the baths. These saints who are honorable than heaven and earth, to bring back those in idolatry accepted cruelty as slaves. And when the time to witness was at hand an opportunity came.

✞When the Saints John and Prochorus entered the baths, a demon that was there was petrified and when it tried to run out, it trampled and killed a prince. And when Romna and the people of the area wept the Saints went near them.

✞But Romna in anger said, “Did you come here to ridicule?” and slapped St. John. An apostle whom angels won’t even lookup on endured this. He went closer to the woman who hit him and said, “Don’t mourn! The child will rise” and prayed.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 15:57


*ልዑለ ስብከት
*ምድራዊው መልዐክ
*ዓምደ ብርሐን
*ሐዋርያ ትንቢት
*ቀርነ ቤተ ክርስቲያን
*ኮከበ ከዋክብት

=>በቅዱስ ዮሐንስ ላይ ያደረ የእመቤታችን ድንግል ማርያምና የአንድ ልጇ ፍቅር በእኛም ላይ ይደር::

=>ቅዱስ ዮሐንስን የወደደ ጌታ በፍቅሩ ይጠግነን:: ከእናቱ ፍቅር አድርሶ በሐዋርያው በረከት ያስጊጠን::

=>ጥር 4 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ዮሐንስ ሐዋርያ
(ፍቁረ እግዚእ)
2.አባ ናርዶስ ጻድቅ (ዘደብረ ቢዘን)
3.ቅዱስ ጊዮርጊስ
4.ቅዱስ ማርቴና

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ
2.ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ
3.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
4.ቅዱስ ዮሐንስ ዘሐራቅሊ (ሰማዕት)

=>+"+ በጌታ ኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ: የእናቱም እህት: የቀለዮዻም ሚስት ማርያም: መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር:: ጌታ ኢየሱስም እናቱን: ይወደው የነበረውንም ደቀ መዝሙር በአጠገቡ ቆሞ ባየ ጊዜ እናቱን 'አንቺ ሆይ! እነሆ ልጅሽ' አላት:: ከዚህ በሁዋላ ደቀ መዝሙሩን 'እናትህ እነሁዋት' አለው:: ከዚህም ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝሙሩ ወደ ቤቱ ወሰዳት:: +"+ (ዮሐ. 19:25)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 15:57


✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞

++ እንኩዋን ለፍቁረ እግዚእ ዮሐንስ ሐዋርያ: ወልደ ነጐድጉዋድ ዓመታዊ የፍልሠት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ++

++ ቅዱስ ዮሐንስ ፍቁረ እግዚእ ++

=>አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቅዱስ ወንጌሉ እንደነገረን በመንግስተ ሰማያት ታላቁ ሰው ወንጌላዊው ዮሐንስ ነው:: ቅዱሱ ሐዋርያ ከዘብዴዎስና ከማርያም ባውፍልያ ተወልዶ: በገሊላ አካባቢ አድጐ: ገና በወጣትነቱ መድኃኔ ዓለምን ተከትሎታል::

+ቅዱስ ዮሐንስ ከሐዋርያት ቀድሞ ጌታን ከመከተሉ ባሻገር በምንም ምክንያት ከጐኑ አይጠፋም ነበር:: ስለ ንጽሕናውና በጐ የፍቅር ሕሊናው ሕጻን ሳለ በወንድሞቹ ሐዋርያት ዘንድ ሞገሱ ከፍ ያለ ነው:: ጌታችንን እስከ እግረ መስቀሉ ድረስ በመከተሉ ድንግል እመቤታችንን ተቀብሏል::

+ከእርሷ ጋር ለ15 ዓመታት ቢቀመጥ መዝገበ ምሥጢር ሆነ:: ስንኩዋን ከሰው ልጆች ይቅርና ከልዑላኑ መላዕክትም ማዕረጉ ከፍ አለ:: ሰው ቢበቃ መላእክትን ሊያይ ይቻለዋል:: ቅዱስ ዮሐንስን ግን መላእክት ሊያዩት ይከብዳቸዋል:: ከፍጥረት ወገን ከእመ ብርሃን ቀጥሎ ክቡር እርሱ ነው::

+ቅዱስ ዮሐንስ በታናሽ እስያ ለ7ቱ አብያተ ክርስቲያናት መስበኩ ይታሰባል:: ቅዱሱ ከጌታችን ዕርገት በሁዋላ ለ70 ዓመታት በዚህ ምድር ሲኖር አብዛኛውን ጊዜውን ያሳለፈው በኤፌሶን አካባቢ ነው:: ሕዝቡን ወደ ክርስትና ለማምጣት በአፍም በመጽሐፍም ደክሟል::

+3 መልዕክታት: ራዕዩንና ወንጌልን ጽፎላቸዋል:: ሕይወትን ስለ ሰበከላቸው በፈንታው ብዙ አሰቃይተውታል:: ከእሳት እስከ ስለት: እስከ መጋዝም በስተእርጅና ደርሶበታል:: እርሱ ግን በትእግስቱ ገንዘብ አድርጉዋቸዋል::

+" ቅዱሱ በኤፌሶን "+

=>ይህቺ ኤፌሶን የሚሏት ሃገር መገኛዋ በቀድሞው ታናሽ እስያ (አሁን ቱርክ አካባቢ) ሲሆን ብዙ ሐዋርያት አስተምረውባታል:: ያም ሆኖ የሚፈለገውን ያህል ለውጥ ያመጣች አልነበረችምና ቅዱስ ዮሐንስ ሊሔድ ተነሳ::

+ከደቀ መዛሙርቱ መካከልም ቅዱስ አብሮኮሮስን (ከ72ቱ አርድእት አንዱ ነው) አስከትሎ እየጸለዩ በመርከብ ላይ ተሳፈሩ:: ሐዋርያት አበው መከረኞች ናቸውና ማዕበል ተነሳባቸው:: በጥቂት አፍታም መርከባቸው በማዕበሉ ተበታተነች::

+ቅዱስ አብሮኮሮስ በስባሪ ላይ ተሳፍሮ ወደ አንዲት ደሴት ደረሰ:: ግን ከንጹሑ መምሕሩ ቅዱስ ዮሐንስ ተለይቷልና አለቀሰ:: ፍቁረ እግዚእ ግን ያለ ምግብና ውሃ ማዕበለ ባሕር እያማታው ለ40 ቀናት ቆየ::

+እርሱ በፈጣሪው ፍቅር የተመሰጠ ነበርና አለመመገቡ አልጐዳውም:: በ40ኛው ቀን ግን ደቀ መዝሙሩ ወዳለበት ደሴት ማዕበሉ አደረሰው:: 2ቱ ቅዱሳን ተፈላልገው ተገናኙ:: እጅግም ደስ ብሏቸው ፈጣሪን አመሰገኑ::

+አምላካቸው ወደዚህች ደሴት ያመጣቸው በጥበቡ ነውና ሲዘዋወሩ 2 ነገርን አስተዋሉ:: 1ኛ የደሴቷ ሁሉም ነዋሪ የሚያመልኩት ጣዖትን ነው:: 2ኛ አብዛኞቹ ልዑላን (የቤተ መንግስት ውላጆች) ናቸው:: ሮምና የሚሏት አንዲት ሴት ደግሞ እነዚህን ሁሉ እየመገበች ታስተዳድራለች::

+ቅዱሳኑ በቦታው በቀጥታ ትምሕርተ ወንጌልን ቢናገሩ እንደ ማይቀበሏቸው ስለ ተረዱ ሌላ ፈሊጥን አሰቡ:: እንዳሰቡትም ወደ እመቤት ሮምና ቤት ሒደው በባርነት ተቀጠሩ::

+ለእርሷም "ድሮ የአባትሽ ባሮች የነበርን ሰዎች ነን" ስላሏት 2ቱን ቅዱሳን እሳት አንዳጅና ገንዳ አጣቢ አደረገቻቸው:: ለሰማይ ለምድሩ የከበዱ እነዚህ ቅዱሳን የካዱትን ይመልሱ ዘንድ በባርነት ግፍን ተቀበሉ:: የመከር (የማሳመኛ) ጊዜ ሲደርስም አንዳች አጋጣሚ ተፈጠረ::

+ቅዱሳኑ ዮሐንስና አብሮኮሮስ ወደ መታጠቢያ ቤቱ ሲገቡ ሰይጣን በውስጥ ኖሮ ደንግጧልና እወጣለሁ ብሎ ሲሮጥ የንጉሡን ልጅ ረግጦ ገደለው:: ሮምናና የአካባቢው ሰዎች ከበው ሲላቀሱ ቅዱሳኑ ቀረቡ::

+ሮምና ግን በቁጣ "ልትሣለቁ ነው የመጣችሁ?" በሚል ቅዱስ ዮሐንስን በጥፊ መታችው:: መላእክት እንኩዋ ቀና ብለው ሊያዩት የሚከብዳቸው ሐዋርያ ይህንን ታገሰ:: በጥፊ ወደ መታችው ሴት ቀረብ ብሎም "አትዘኚ! ልጁ ይነሳል" አላትና ጸለየ::

+ወደ ሞተውም ቀረብ ብሎ በጌታችን ስም አስነሳው:: በዚህ ጊዜም ሮምናን ጨምሮ በሥፍራው የነበሩ ሰዎች ለቅዱስ ዮሐንስ ሰገዱ:: እርሱ ግን ሁሉንም አስነስቶ ትምሕርተ ሃይማኖትን: ፍቅረ ክርስቶስን ሰበከላቸው::

+በስመ ሥላሴ አጥምቆ: ካህናትን ሹሞ: ቤተ ክርስቲያንም አንጾላቸው ወጥቷል:: በሁዋላም ለሮምናና ለደሴቷ ሰዎች ክታብ (መልዕክትን) ጽፎላቸዋል:: ይህች መልዕክት ዛሬ 2ኛዋ የዮሐንስ መልዕክት ተብላ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትታወቃለች::

+ቅዱስ ዮሐንስ ቀጥሎ የተጉዋዘው ወደ ኤፌሶን ነው:: በዚህች ከተማ የምትመለክ አርጤምስ (አርጢሞስ) የሚሏት ጣዖት ነበረች:: አርጤምስ ማለት መልክ የነበራት ትዕቢተኛ ሴት ስትሆን አስማተኛ ባሏ ነው እንድትመለክ ያደረጋት::

+ቅዱስ ዻውሎስ ብዙ ምዕመናን ከእርሷ እንዲርቁ ማድረግ ችሏል:: ጨርሶ ያጠፋት ግን ቅዱስ ዮሐንስ ነው:: በቦታውም ብዙ ግፍ ደርሶበት: በርካታ ተአምራትን አድርጉዋል:: ቤተ ጣዖቱንም በተአምራት አፍርሶታል::

+" የፍቅር ሐዋርያ "+

=>ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ዮሐንስን 'የፍቅር ሐዋርያ' ትለዋለች:: ለ70 ዘመናት በቆየ ስብከቱ ስለ ፍቅር ብዙ አስተምሯል:: ፍቅርንም በተግባር አስተምሯል:: በየደቂቃውም "ደቂቅየ ተፋቀሩ በበይናቲክሙ - ልጆቼ ሆይ! እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ" እያለ ይሰብክ ነበር::

+በተለይ ደግሞ ከፈጣሪው ክርስቶስ ጋር የነበረው ፍቅር ፍጹም የተለየ ነበር:: በዚህ ምክንያትም ጌታ ባረገ ጊዜ እንዲህ ብሎታል:- "ለፍጡር ከሚገለጥ ምሥጢር ከአንተ የምሠውረው የለኝም" ብሎታል::

+ቀጥሎም በንጹሕ አፉ ስሞታል:: ሊቁ:-
"ሰላም ለአፉከ ለዮሐንስ ዘሰዓሞ:
ንጽሐ ኅሊናሁ ወልቡ ለዐይነ ፍትወትከ ሶበ አደሞ" እንዳለው:: (መልክዐ ኢየሱስ)

=>ቅዱስ ዮሐንስ ከእመቤታችንም ጋር ልዩ ፍቅር ነበረው:: እርሷ እንደ ልጇ ስትወደው: እርሱ ደግሞ እንደ እናቱ ልቡ እስኪነድ ድረስ ይወዳት ነበር:: እስከ እግረ መስቀሉ ድረስ ተከትሎ ያገኛት እመቤቱ ናትና::

+ከዚያ ሁሉ ጸጋና ማዕረግ የመድረሱ ምሥጢርም ድንግል ናት:: ለ15 ዓመታት በጽላሎተ ረድኤቷ (በረዳትነቷ ጥላ) ተደግፎ አብሯት ሲኖር ብዙ ተምሯል:: ከመላእክትም በላይ ከብሯል:: ከንጽሕናዋ በረከትም ተካፍሏል::

+ስለ ድንግል ማርያምም "ነገረ ማርያም" የሚል ድርሰት ሲኖረው "የሰኔ ጐልጐታንም" የጻፈው እርሱ ነው::

+ድንግል ባረፈችበት ቀንም ልክ እንደ ልጇ ክርስቶስ እርሷም ስማው: ታቅፋው ዐርፋለች:: ሊቃውንቱ ለዚህ አይደል በንጹሕ ከንፈሮቿ መሳምን (መባረክን) ሲሹ:-
"በከመ ሰዓምኪ ርዕሰ ዮሐንስ ቀዳሚ:
ስዒሞትየ ማርያም ድግሚ" ያሉት::

+ታላቁ ቅዱስ ሐዋርያ ዕድሜው 90 ዓመት በሆነው ጊዜ በዚህች ዕለት ተሰውሯል:: ከዚያ አስቀድሞም የዓለምን ፍጻሜ ተመልክቷል:: ዛሬ ያለበትን የየሚያውቅ ቸር ፈጣሪው ነው::

=>እናት ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ዮሐንስን ስትጠራው እንዲሕ ነው:-

*ወንጌላዊ
*ሐዋርያ
*ሰማዕት ዘእንበለ ደም
*አቡቀለምሲስ (ምሥጢራትን ያየ)
*ታኦሎጐስ (ነባቤ መለኮት)
*ወልደ ነጐድጉዋድ
*ደቀ መለኮት ወምሥጢር
*ፍቁረ እግዚእ
*ርዕሰ ደናግል (የደናግል አለቃ)
*ቁጹረ ገጽ
*ዘረፈቀ ውስተ ሕጽኑ ለኢየሱስ (ከጌታ ጎን የሚቀመጥ)
*ንስር ሠራሪ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 15:54


"" ደብረ አባ ሊባኖስ ዘመጣዕ (ጎንደር) ""

☞ገድለኛው ጻድቅና ሐዋርያዊው መናኝ አባ ሊባኖስ (አባ መጣዕ፡ ሲኖዳ፡ ይስሪንም ይባላሉ) በሃገራችን ለ500 ዓመታት የተጋደሉ፡ 80 ጸበሎችን ያፈለቁ፡ 80 ገዳማትን ያነጹ፡ ምድሪቱን በወንጌል አገልግሎት ያዳረሱ አባት ናቸው፡፡

☞በደብረ ሊባኖስ፡ በላሊበላ፡ በወሎ፡ በትግራይ፡ በኤርትራ . . . ድንቅን ይሠራሉ፡፡ ይከበራሉም፡፡
☞ይህኛውን ገዳማቸውን (በርግጥ አሁን ከገዳም ሥሪትነት ወጥቶ ደብር ሆኗል) ግን የሚያስበው ያለ አይመስልም፡፡
☞በዚህ ቦታ (አበው እንደነገሩን) ጻድቁ አባ ሊባኖስ ለ10 ዓመታት በዓት ሠርተው፡ አርድእትን አፍርተው በተጋድሎ ኑረውበታል፡፡ ከተገደመም ከ1ሺ በላይ ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ (ዋርካዎቹና ጥዶቹ እነሆ ምስክርም ናቸው)

☞ደስ ያለኝ ድንቅ የጻድቁን ሥራ ማየቴ፡፡
☞ያዘንኩት ዛሬ ዓመታዊ የዕረፍት በዓላቸው ነው፡፡ ግን በቤተክርስቲያን ውስጥ 10 ሰው እንኳ አልነበረም፡፡ በርግጥ ሰው ቢኖረው ምንጣፍ እስከ ማጣት ደርሶ ባልተቸገረም ነበር፡፡

"" የጻድቁን ኃይልና ክብር ግን አይተናልና ክብር ምስጋና ለወደደ ላከበራቸው እግዚአብሔር ይሁን፡፡ እኛንም በአቡነ ሊባኖስ ጸሎት ይማረን፡፡ አሜን፡፡ ""

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Jan, 04:32


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ጥር ቡሩክ፥ አመ ፫

✞በዓለ ቅዱሳን፦

✿ሕጻናት ንጹሐን ዘቤተ ልሔም (፲ወ፬ቱ ፼ ወ፵፻)
✿ሊባኖስ ዘመጣዕ (ዘውእቱ ይስሪን ወሲኖዳ)
✿አሞን ጻድቅ (መነኮስ ኃያል)
✿ኢሳይያስ ነቢይ (ልዑለ ቃል)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

10 Jan, 15:34


✞And so he went to Mete’a (Eritrea) and built a great monastery, brought forth healing springs and bore many disciples. There he lived in holiness, performed miracles and passed away on Tir 3 (January 11) at the age of 140. Including Bete Abba Libanos in Lalibela there are many Churches is his name in our country.

✞✞✞ May the God of the Children and the Saint forgive us. And may He grant us from their blessing.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 3rd of Tir
1. “144 thousand” Holy Children
2. Abba Libanos of Mete’a
3. Abba Ammon the Fighter

✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Entrance of our Lady the Virgin Saint Mary the God-bearer into the Temple
2. Sts. Joachim and Anna
3. Sts. The Arch-Priests (Zacharias and Simeon)
4. Abba Libanos of Mata
5. Abune Zena Markos
6. St. Cyril the Scholar [Doctor of the Church] (Pillar of Faith)
7. Abune Medhanine Egzi the Righteous

✞✞✞ “And I looked, and, lo, a Lamb stood on the mount Sion, and with him an hundred forty and four thousand, having his Father's name written in their foreheads…I heard the voice of harpers harping with their harps…And they sung as it were a new song before the throne, and before the four beasts, and the elders: and no man could learn that song but the hundred and forty and four thousand, which were redeemed from the earth. These are they which were not defiled with women; for they are virgins.”✞✞✞
Rev. 14:1

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

10 Jan, 15:34


✞As the Evangelist Matthew had said, what the Prophet Jeremiah foretold came to be. “Rahel weeping for her children…because they were not.” (Matt. 2:18, Jer. 31:15)

✞But when Satan knew that his goal wasn’t attained and that the Virgin and her Child, God the Son, had fled, he whispered this to Herod. And because of this, the queen of the heaven the Virgin Mary and her Son, the Son of God suffered [in exile] for 3 years and 6 months.

✞And evil men came to Herod and said to him, “The one you are looking for is found in the house of Zacharias. So kill him.” So Herod sent his soldiers and when they couldn’t find the child St. John, they killed the righteous prophet, the elder Zacharias in the middle of the temple.

✞And when the time came, God took vengeance for the blood of the children and annihilated Herod. And he sent him to hades. On the other hand, the 144 thousand pure children were given dominion in heaven. God endowed them to praise and worship Him in a hymn and mystery that no one else except Him knows. (Rev. 14:1)

✞As Abba Heryakos in his Pilot of the Soul said, “…may he make you worthy to hear the word of the infants’ harps…” (Anaphora of St. Mary no.157)

✞Today, these, 144 thousand pure children, in heaven, beseech for the faithful mercy and for the cruel God’s judgment. And on the Day of Judgment, they will come bearing His nails before Him.

“Salutations be to the Holy Children as their honor is great.”

✞✞✞ Abba Libanos of Mete’a ✞✞✞
=>Abba Libanos is one of the famous saints in our country. Like that of the Nine Saints and Abune Gebre Menfes Kidus, he also came from another country.

✞He lived at the end of the 5th century and in the 6th century. It is common to call Abba Libanos as “Abba Mete’a”. “Mete’a” is a place in Eritrea which the Saint blessed with his spiritual strife. If asked, “What’s his history?”

✞Abba Libanos’ lineage is from great people (officials) of Rome. His father is called Abraham and his mother is known as Nigist. Because he was born after he was conceived following an annunciation of an angel, he was named “Libanos”.

✞”Libanos” (Lebanon) is a holy place where the Mother of Light was born, and means literally “highland”. But its allegorical meaning is useful in righteousness. When Abba Libanos came of age after growing up with his parents in Rome, he was wed to a beautiful young girl from Constantinople which his parents chose for him.

✞The young Abba Libanos that night said “I won’t go into the nuptial house” and also said no. And so he was allowed to sleep with his father for that night only. As he was learned in the Scriptures, he was thinking of what he was going to do that night when a holy angel descended from heaven and called him 3 times saying, “Libanos”.

✞When he answered saying, “Here I am my lord!”, he took him from the side of his father and without him noticing [the lengthy journey] helped him reach Egypt (the Monastery of Dawnas) from Rome.

✞During that time, Abba Pachomius, the great star, was there. He taught Abba Libanos and gave him a cell. After he stayed for some time, a holy angel appeared to him and said, “Go to Ethiopia as it is there that your name shall be invoked for eternity”.

✞He led and helped him reach from Egypt to Axum. There, he hewed a cell and started praying. A bit later, he went to evangelize. Particularly, in the 6th century he reached Shewa (Grarya) from Axum in his ministry.

✞He then returned to Axum and healed the sick as he had made a healing water to spring up earlier. He also raised the dead. And people of the surrounding who were jealous drove him out saying, “You are a sorcerer”. And while he lived in a place called Dorka, rain did not fall in Axum for 3 years.

✞And when the priests of Axum realized their mistake, went to the Saint and said, “Forgive us”, after which rain came down. Though Abba Libanos came to Shewa and tried to live in Debre Asbo, he wasn’t successful. The angel told him, “The name is yours (it will be called after you) but it will be the dwelling place of St. Tekle Haymanot. So go to Mete’a”.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

09 Jan, 06:25


☞ቤተ ክርስቲያን ከዚህ የከፋ ፈተና የለባትም፤
"ሰይጣን" ጻድቅ መስሎ መድረኳን ሲቆጣጠር!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

09 Jan, 05:03


እንኳን አደረሰነ!

☞ወርኀ ጥር ቡሩክ፥ አመ ፩

✞በዓለ አበው ቅዱሳን፦

✿እስጢፋኖስ ሐዋርያ (ቀዳሜ ሰማዕት)
✿ሰማዕታተ አክሚም (አእላፍ)
✿ዲዮስቆሮስ ወሰከላብዮስ
✿ልድያኖስ ወታድሮስ
✿ብሕዋፋ ወውኒን
✿ብኑድያስ ወጳውሎስ
✿ለውንድዮስ ሰማዕት
✿መቃርዮስ ሊቀ ጳጳሳት
✿ዮሐንስ ከማ (ዘደብረ ሊባኖስ)

❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 15:00


"" እናንተ ለእግዚአብሔር የተባረካችሁ ናችሁ! "" (፪ ሳሙ. ፪:፭)

(ታኅሣሥ 25 -2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 14:57


https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 14:55


✞By lining them up one by one, excluding the bishop, priests, deacons, readers and nobles the blood of more than 16,000 Christians was shed. Blood flowed up to 20 arm’s length outside the church, as it had filled. Malice was done upon Christians. And the place was left without a witness. The killing continued for 3 days and was finished when Dioscorus and Saklabius were killed on Tir 1 (January 9).

✞✞✞ May the God of the Martyrs indwell in us their love for their faith. And may He grant us from their blessing.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 1st of Tir
1. St. Stephen Proto-Martyr (Archdeacon)
2. The Holy Martyrs of Akmim/Akhmeem/Akhmim
3. Saints Dioscorus and Saklabius (Aesculapius)
4. St. Leontius/Lawindianus/ Lavendius
5. Abba Macarius the Archbishop

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Nativity of the Virgin Mary, our Lady
2. St. Raguel, Archangel
3. St. (Mar) Melki of Kuelzem (Full of Virtues)
4. St. Bartholomew the Apostle

✞✞✞ “And they stoned Stephen, calling upon God, and saying, Lord Jesus, receive my spirit. And he kneeled down, and cried with a loud voice, Lord, lay not this sin to their charge. And when he had said this, he fell asleep.”✞✞✞
Acts 7:59-60

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 14:55


Finally, while beseeching for them, they stoned him. His disciples buried him while weeping bitterly.

✞✞Translation✞✞
=>300 years after the passing away of St. Stephen, there was one kind man that lived in Jerusalem. His name was called Lucianus. Because the Saint appeared in a revelation to him saying, “Take out my body” repeatedly, he went and told the bishop. The bishop joyously gathered the priests and the faithful and went to the garden of Gamaliel (which was the lot of his teacher).

✞When they dug up the place, a great tremor took place. And a good fragrance was sensed when the angels were incensing. Also the hymns of angels were heard. The people and the bishop bowed down before the relic of St. Stephen, took his body out and put it in the Upper Room (the Blessed House) with a great hymn and joy.

✞And when a kind person named Alexander built a Church in his name they translocated it there. After 5 years, when Alexander died, they put his body in a casket and for his love laid it next to the Saint. When his wife returned to Constantinople, she took St. Stephen’s body thinking it was her husband’s by loading it to a boat.
  
✞When she heard a hymn from the casket and saw inside, what she had brought was the Saint’s body. And she was very happy because God had enabled her for this.  Then, she took and gave it to Emperor St. Constantine the Great. And there was great jubilation in the city.

✞And when they took his body on a mule to its resting place, the mule spoke as a human and indicated the location. There, a great Church was built for him. St. Stephen’s ordination is commemorated on Tekemt 17 (October 27), his departure on Tir 1(January 9) and his body’s translation on Meskerem 15 (September 25).

✞✞✞Martyrs of Akmim/Akhmeem/Akhmim✞✞✞
=>Akmim was one of the areas in the history of the Church in the New Testament where harsh slaughters [of Christians] took place. Akmim was one of the provinces of former Egypt. Particularly, in the 3rd century many Christians lived in it with love.

✞The Christians that lived in the city were steadfast, trustworthy, partakers of the Holy Eucharist and were diligent to hear the Holy Word daily. And for this the diligence of, starting from, the Archbishop Abba Bunudyas, the clergy, deacons, sub-deacons, sacristans, readers, teachers and also the nobles for the love of Christ had great contributions.

✞Specially, the holiness of 2 brothers attracted many. These Saints were called Dioscorus and Saklabius (Aesculapius). Even though they were born from rich officials, their Christianity did not diminish. Without being won over by their youthfulness, they went to the desert.

✞And there, they reached the rank of the priesthood after living in holiness. And while the Saints were in the monastery, our Savior Christ appeared and said to them, “Go back to your birthplace Akmim. The honor of the martyrs awaits you.” Thus, they hastily and with joy went to Akmim.

✞And there, after the completion of the fast before the feast of the Nativity while the Christians of Akmim were preparing for the Feast of the Nativity of the Lord, they were surrounded by the soldiers of the enemy. These soldiers were sent by Diocletian and were led by Arianus (Erianos/ Irianos).

✞His primary mission was to make the Christians bow down to idols and if they said “No” to kill them. The Christians knowing that they were surrounded did not fear. And on Tahisas 29 (January 7) all the Christians of the city gathered at the church.

✞There, the Archbishop celebrated the liturgy. And because all prayed with contemplation, Christ to Whom is glory was revealed to them. And while they saw with their eyes, He gave them from the Eucharist. And when the liturgy ended, Arianus and his soldiers came and took all the Christians.✞They were asked to deny Christ and to be spared from death. However, they said with one voice “No”. And at that moment, the soldiers started beheading the Christians with their swords.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 14:55


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Tir_1

✞✞✞On this day we commemorate the Feasts of Saint Stephen the Archdeacon and the Martyrs of Akmim✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Saint Stephen the Arch-deacon and Proto-martyr✞✞✞
=> In Christianity, this Saint was the first archdeacon and martyr. He was one of the Israelites of the first century that had a remarkable character. If asked, “How this came to be?” It was as follows.

✞ St. Stephen’s parents were called Simeon and Mary (there are those that say they were others). The Saint who inclined to serious matters from his childhood, after growing up according to the rites of the Old Testament, when he was old enough entered school. The great teacher of the time was called Gamaliel.  And this man is mentioned in the Acts of the Apostles 5:34.

✞According to Tradition, this great teacher has taught many saints (Stephen, Paul, Nathaniel, Nicodemus…). And during the time of our Lord Jesus Christ, he used to approach to and discuss with our Creator Jesus Christ. And in his last days, he also believed.

✞Let’s get back to what we started; St. Stephen learned from this scholar and left after being well versed in the Pentateuch and the Prophets. Even though, the time was suitable for a sinful life, the Saint waited in prayer and hope for the coming of the Messiah.

✞Also at the time, St. Stephen saw the call for a baptism of repentance by St. John the Baptist, and he started to inquire into the matter. When he found it (the baptism) to be from God, he became the disciple of St. John the Baptist. He then served St. John diligently for 6 months.

✞After he learned from St. John for 6 months, our Lord Jesus Christ, may prostration be to the invocation of His name, was baptized. St. Stephen who noticed the sign that took place that day, asked his teacher St. John the Baptist to explain it to him.

✞And St. John thinking, “He should hear it from his Creator than I” sent him. The Saint went to the Lord, prostrated, and learned (Luke 7.18-23). He stayed as the disciple of the Lord after that. And the Lord made him one of the 72 Disciples and sent him to serve. Demons submitted to him (Luke 10.17).

✞St. Stephen learned the Gospel, by staying where our Lord, the Holy Savior, stayed and by dwelling where He dwelt. He had mysteries revealed. Our Lord, blessed His disciples by laying His hands and ascended, after dying for us according to His will and rising from the dead.  

✞During that time, he was ordained a priest (bishop) like his brothers the Apostles. From the 72 Disciples, none had as many tongues or mysteries revealed to, as much as he, during Pentecost when the Holy Spirit descended. Then, with perfect boldness, he started preaching.

✞In the first century Church, when there came a trial regarding the rite of serving food, he was one of the 7 deacons that were selected by the choice of the Holy Spirit. On top of that, he became the principal of the 6 deacons and the leader of the congregation of the 8 Thousand.

✞It is better to ask our fathers about how difficult it is to safeguard 8 thousand people from the wiles of demons. It is very hard even to oversee one person and enable him/her reach salvation. As scripture says, since he was “filled with the Holy Spirit and was an indwelling of God”, he was able (Acts 6.5).

✞Some of us might think that he was called “Arch-deacon” in the manner of our time. However, he, first of all, was an apostle and a priest. His deaconship was like dessert after the main course, it was not just a deaconate.

✞ When St. Stephen labored for 1 year, after the resurrection of the Lord, leading the fellowship of the 8 Thousand, the old covenant dwindled, and the Gospel started flaring. Thence, the Jews believing, “To destroy Christianity, the solution is to kill St. Stephen”, did not stop in just conspiring but they killed him [executing their thought].✞Nevertheless, his face shone like that of the angel of God and he was similar to his Creator in many things.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 14:55


ይጠብቃቹሃል" አላቸው:: እነርሱም ደስ እያላቸው
በፍጥነት ወደ
አክሚም ወጡ::በዚያ ሰሞን የጌና ጾም ተፈጽሞ
የአክሚም ክርስቲያኖች ለበዓለ ልደት ዝግጅት ሲያደርጉ
በጠላት ሠራዊት
ተከበቡ::ይህ ሠራዊት የተላከው ከርጉም
ዲዮቅልጢያኖስ ሲሆን መሪው ደግሞ አርያኖስ ነው::
ዋናው ተልዕኮው
ክርስቲያኖችን ለጣዖት ማሰገድ: እንቢ ካሉ ደግሞ
መግደል ነው:: ክርስቲያኖቹ መከበባቸውን እያወቁ
አልፈሩም:: ታኅሳስ
29 ቀንም ሁሉም የከተማዋ ክርስቲያኖች ወደ ቤተ
ክርስቲያን ተሰበሰቡ::በዚያም ሊቀ ዻዻሱ ሥርዓተ ቅዳሴን
አደረሱ::

ሁሉም
በተመስጦ ይጸልዩ ነበርና የክብር ባለቤት ክርስቶስ
በገሃድ ተገለጠላቸው:: በዓይናቸው እያዩም ሥጋ ወደሙን
አቀበላቸው::
ቅዳሴው ሲጠናቀቅ ግን አርያኖስና ሠራዊቱ ደርሰው
ሁሉንም ክርስቲያኖች ያዛቸው::

+ክርስቶስን ክደው ከመገደል እንዲድኑ ተጠየቁ:: እነርሱ
ግን በአንድ ድምጽ "አይሆንም" አሉ:: በዚያን ጊዜ
ወታደሮቹ
በክርስቲያኖች አንገት ላይ በሰይፍ ይጫወቱ ያዙ::በተራ
አሰልፈው ዻዻሱን: ካህናቱን: ዲያቆናቱን:
አንባቢዎችን:መሣፍንቱን ሳይጨምር ከ16,000 በላይ
ክርስቲያኖች ደማቸው ፈሰሰ:: የቤተ ክርስቲያኑ ቅጥር
ሞልቶ ደም
ወደ ውጭ 20 ክንድ ያህል ፈሰሰ::

በክርስቲያኖች ላይ
ግፍ ተፈጸመ::አካባቢውም ያለ ወሬ ነጋሪ ቀረ:: ግድያው
ለ3
ቀናት ቀጥሎ ጥር 1 አንድ ቀን ቅዱሳን ዲዮስቆሮስና
ሰከላብዮስ ሲገደሉ ተጠናቀቀ::

✞አምላከ ሰማዕታት ፍቅረ ሃይማኖታቸውን ያሳድርብን::
ከበረከታቸውም ይክፈለን::

✞ጥር 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ እስጢፋኖስ ቀዳሜ ሰማዕት (ሊቀ ዲያቆናት)
2.ቅዱሳን ሰማዕታተ አክሚም
3.ቅዱሳን ዲዮስቆሮስ ወሰከላብዮስ
4.ቅዱስ ለውንድዮስ ሰማዕት
5.አባ መቃርስ ሊቀ ዻዻሳት

 በ 01 የሚከበሩ ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ልደታ ለማርያም ድንግል እግዝእትነ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
5.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር

✞እስጢፋኖስም ጸጋንና ኃይልን ተሞልቶ በሕዝቡ መካከል
ድንቅንና ታላቅ ምልክትን ያደርግ ነበር . . . አንዳንዶቹ
ተነስተው
እስጢፋኖስን ይከራከሩት ነበር:: ይናገርበት የነበረውንም
ጥበብና መንፈስ ይቃወሙ ዘንድ አልቻሉም:: በዚያን ጊዜ
በሙሴ
ላይ: በእግዚአብሔርም ላይ የስድብን ነገር ሲናገር
ሰምተነዋል የሚሉ ሰዎችን አስነሱ . . . በሸንጐም
የተቀመጡት ሁሉ
ትኩር
ብለው ሲመለከቱት እንደ መልአክ ፊት ሆኖ ፊቱን አዩት::
(ሐዋ. 6:8-15)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 14:55


" #ጥር 1 "

<<< እንኩዋን ለቅዱስ "እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት" እና "ለአክሚም ሰማዕታት" ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ >>>

+*" ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕት "*+

=>በሕገ ወንጌል (ክርስትና) የመጀመሪያው ሊቀ ዲያቆናትና ቀዳሚው ሰማዕት ይህ ቅዱስ ነው:: ቅዱሱ በመጀመሪያው መቶ ክ/ዘመን አስገራሚ ማንነት ከነበራቸው እሥራኤላውያን አንዱ ነበር:: ይህስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

+የቅዱስ እስጢፋኖስ ወላጆቹ ስምዖንና ማርያም ይባላሉ:: (ሌሎች ናቸው የሚሉም አሉ) ገና ከልጅነቱ ቁም ነገር ወዳድ የነበረው ቅዱስ በሥርዓተ ኦሪት አድጐ እድሜው ሲደርስ ወደ ት/ቤት ገባ:: የወቅቱ ታላቅ መምሕር ገማልያል ይባል ነበር:: ይህ ሰው በሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ 5:33 ላይ ተጠቅሷል::

+በትውፊት ትምሕርት ደግሞ ይህ ደግ (ትልቅ) ሰው በርካታ ቅዱሳንን (እስጢፋኖስን : ዻውሎስን : ናትናኤልን : ኒቆዲሞስን . . .) አስተምሯል:: በጌታችን መዋዕለ ስብከት ጊዜም ከፈጣሪያችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ እየቀረበ ይጨዋወት ነበር:: በፍጻሜውም አምኗል::

+ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስና ቅዱስ እስጢፋኖስ ከዚህ ምሑር ዘንድ ተምሮ: ኦሪቱን ነቢያቱን ጠንቅቆ ወጣ:: ወቅቱ አስቸጋሪና ለኃጢአት ሕይወት የተመቸ ቢሆንም ቅዱሱ ግን የመሲህን መምጣት በጸሎትና በተስፋ ይጠባበቅ ነበር::

+በወቅቱ ደግሞ መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ የንስሃ ጥምቀትን እየሰበከ መምጣቱን የተመለከተ ቅዱስ እስጢፋኖስ ነገሩን መረመረ:: ከእግዚአብሔር ሆኖ ቢያገኘው የመጥምቁ ዮሐንስ ደቀ መዝሙር ሆነ:: ለ6 ወራትም በትጋት ቅዱስ ዮሐንስን አገለገለ::

+ለ6 ወራት ከቅዱስ ዮሐንስ ዘንድ ከተማረ በሁዋላ ለስም አጠራሩ ስግደት ይድረሰውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተጠመቀ:: በወቅቱ
የተደረገውን ታላቅ ተአምር ልብ ያለው ቅዱስ እስጢፋኖስ
መምሕሩን ቅዱስ ዮሐንስን እንዲያስረዳው ጠየቀው::
"ከእኔ ይልቅ
ከፈጣሪው አንደበት ይስማው" በሚል ላከው:: ቅዱሱም
ከጌታ ዘንድ ሔዶ: እጅ ነስቶ ተማረ:: (ሉቃ. 7:18)
በዚያውም
የጌታ ደቀ መዝሙር ሆኖ ቀረ:: ጌታም ከ72ቱ አርድእት
አንዱ አድርጐት ለአገልግሎት ላከው:: አጋንንትም
ተገዙለት::
(ሉቃ. 10:17)

ቅዱስ እስጢፋኖስ ጌታችን መድኃኔ
ዓለም ከዋለበት እየዋለ: ካደረበት እያደረ ወንጌልን
ተማረ::
ምሥጢር አስተረጐመ:: ጌታ በፈቃዱ ስለ እኛ ሙቶ
ከተነሳ በኋላ ሲያርግ ደቀ መዛሙርቱን በአንብሮ እድ
ባርኳል:: በዚህ
ጊዜም ቅዱሱ እንደ ወንድሞቹ ሐዋርያት ቅስናን
(ዽዽስናን) ተሹሟል:: በበዓለ ሃምሳም መንፈስ ቅዱስ
በወረደ ጊዜ ከ72ቱ
አርድእት የእርሱን ያህል ልሳን የበዛለት:ምሥጢርም
የተገለጠለት የለም:: በፍጹም ድፍረትም ወንጌልን
ይሰብክ ገባ::

በመጀመሪያይቱ ዘመን ቤተ ክርስቲያን ከማዕድ ሥርዓት
ጋር በተያያዘ ፈተና ሲመጣ በመንፈስ ቅዱስ ምርጫ 7
ዲያቆናት
ሲመረጡ አንዱ እርሱ ነበር:: አልፎም የ6ቱ ዲያቆናት
አለቃ እና የ8ሺው ማሕበር መሪ (አስተዳዳሪ) ሆኗል::
8ሺ ሰውን
ከአጋንንት ፈተና መጠበቅ ምን ያህል ከባድ እንደ ሆነ
ለማወቅ አባቶቻችንን መጠየቅ ነው::

አንድን ሰው
ተቆጣጥሮ
ለድኅነት ማብቃት እንኳ እጅግ ፈተና ነው:: መጽሐፍ
እንደሚል ግን 'መንፈስ ቅዱስ የሞላበት: ማሕደረ
እግዚአብሔር'
ነውና ለእርሱ ተቻለው:: (ሐዋ. 6:5) አንዳንዶቻችን ቅዱስ
እስጢፋኖስ 'ሊቀ ዲያቆናት' ሲባል እንደ ዘመኑ ይመስለን
ይሆናል:: እርሱ በመጀመሪያ ሐዋርያና ካህን ነው::
ዲቁናው ለእርሱ 'በራት ላይ ዳረጐት' ነው እንጂ እንዲሁ
ዲያቆን
ብቻ አይደለም::

ቅዱስ እስጢፋኖስ ከጌታ ዕርገት በኋላ
ለ 1 ዓመት ያህል 8ሺውን ማኅበር እየመራ: ወንጌልን
እየሰበከ
ቢጋደል ኦሪት 'እጠፋ እጠፋ': ወንጌል ደግሞ 'እሰፋ እሰፋ'
አለች:: በዚህ ጊዜ 'ክርስትናን ለማጥፋት መፍትሔው
ቅዱስ
እስጢፋኖስን መግደል
ነው' ብለው አይሁድ በማመናቸው ሊገልድሉት አስበውም
አልቀሩ ገደሉት::

+እርሱ ግን ፊቱ እንደ እግዚአብሔር መልአክ እያበራ
ፈጣሪውን በብዙ ነገር መሰለው:: በመጨረሻውም ስለ
እነሱ ምሕረትን
እየለመነ በድንጋይ ወገሩት:: ደቀ መዛሙርቱም ታላቅ
ለቅሶን እያለቀሱ ቀበሩት::

*"ፍልሠት"*

+ቅዱስ እስጢፋኖስ ካረፈ ከ300 ዓመታት በኋላ
በኢየሩሳሌም የሚኖር አንድ ደግ ሰው ነበር:: ስሙም
ሉክያኖስ ይባል
ነበር:: በተደጋጋሚ በራዕይ ቅዱሱ እየተገለጠ "ሥጋየን
አውጣ" ይለው ነበርና ሒዶ ለዻዻሱ ነገረው:: ዻዻሱም
ደስ ብሎት
ካህናትና ምዕመናንን ሰብስቦ ወደ አጸደ ገማልያል
(የመምሕሩ ርስት ነው) ሔደ::

+ቦታውንም በቆፈሩ ጊዜ ታላቅ መነዋወጥ ሆነ::
መላእክት ሲያጥኑ በጐ መዓዛ ሸተተ:: ዝማሬ መላእክትም
ተሰማ:: ሕዝቡና
ዻዻሱም በቅዱስ እስጢፋኖስ ፊት ሰግደው: በታላቅ
ዝማሬና በሐሴት ዐጽሙን ከዚያ አውጥተው: በጽርሐ
ጽዮን (በተቀደሰችው
ቤት) አኖሩት::

እለ እስክንድሮስ የተባለ ደግ ሰውም ቤተ
ክርስቲያን አንጾለት ወደዚያ አገቡት:: ከ5 ዓመታት
በኋላም
እለ እስክንድሮስ ሲያርፍ በሳጥን አድርገው በቅዱሱ ጐን
ስለ ፍቅሩ አኖሩት::ሚስቱ ወደ ሃገሯ ቁስጥንጥንያ
ስትመለስ
የባሏን ሥጋ መስሏት የቅዱስ እስጢፋኖስን ቅዱስ ሥጋ
በመርከብ ጭና ወሰደችው:: መንገድ ላይ ከሳጥኑ ውስጥ
ዝማሬ ሰምታ
ብታየው ያመጣችው የቅዱሱን ሥጋ ነው:: እጅግ ደስ
አላት: አምላክ ለዚህ አድሏታልና::

እርሷም ወስዳ ለታላቁ
ንጉሥ
ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ አስረከበች:: በከተማውም ታላቅ
ሐሴት ተደረገ::ሥጋውን ሊያኖሩት በበቅሎ ጭነው
ሲወስዱትም በቅሎዋ
በሰው ልሳን ተናግራ ማረፊያውን አሳወቀች:: በዚያም ላይ
ትልቅ ቤተ ክርስቲያን ታንጾለታል:: ቅዱስ እስጢፋኖስ
ሲመቱ
ጥቅምት 17: ዕረፍቱ ጥር 1:ፍልሠቱ ደግሞ መስከረም
15 ቀን ነው::

'' ሰማዕታተ አክሚም ''

+በቤተ ክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን ታሪክ አሰቃቂ ጭፍጨፋ
ከተካሔደባቸው አካባቢዎች አንዷ ሃገረ አክሚም ናት::
አክሚም
ማለት የቀድሞ የግብጽ አውራጃ ናት:: በተለይ በ3ኛው
መቶ ክ/ዘመን በርካታ ክርስቲያኖች በፍቅር ይኖሩባት
ነበር::

በከተማዋ ውስጥ የሚኖሩ ክርስቲያኖች ጥቡዓን:
ታማኞች:ሥጋውን ደሙን የሚቀበሉና ዘወትር ቅዱስ ቃሉን
ለመስማት
የሚተጉ ነበሩ:: ለዚህም ደግሞ ከሊቀ ዻዻሱ አባ
ብኑድያስ ጀምሮ ካህናቱ: ዲያቆናቱ: ንፍቅ ዲያቆናቱ:
መጋቢዎቹ:
አናጉንስጢሶቹ (አንባቢዎቹ): መምሕራኑ: መሣፍንቱም
ሳይቀር ለክርስቶስ ፍቅር የተጉ መሆናቸው አስተዋጽኦ
ነበረው::
በተለይ ግን 2 ወንድማማቾች የነበራቸው ቅድስና
ብዙዎችን ስቧል:: እኒህ ቅዱሳን ዲዮስቆሮስና ሰከላብዮስ
ይባላሉ::

ከባለ ጸጋና ባለ ስልጣን ቤተሰብ ቢወለዱም ክርስትናቸው
አልቀዘቀዘም:: የወጣትነት ስሜት ሳያሸንፋቸውም ወደ
በርሃ ተጓዙ::

+በዚያም በቅድስና ኑረው ለክህነት ማዕረግ በቅተዋል::
ቅዱሳኑ በገዳም ሳሉም መድኃኒታችን ክርስቶስ ተገልጦ
"ወደ ትውልድ ሃገራችሁ አክሚም ተመለሱ:: ክብረ ሰማዕታት

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 14:50


"" ስንክሳር - ጥር ፩/1 ""

"በዓለ ቅዱስ እስጢፋኖስ፥ ወሰማዕታተ አክሚም"

(ታኅሣሥ 30 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Jan, 06:13


እንኳን አደረሰነ!

☞ታኅሣሥ ፴

✞በዓለ ቅዱሳን፦

✿ሕጻናት ንጹሐን (ዘቤተ ልሔም)
✿ዮሐንስ አበ ምኔት (ዘአስቄጥስ)
✿ዮሐንስ ብጹዓዊ (ገዳማዊ)
✿ዘካርያስ ጻድቅ (መስተጋድል)
✿ኮርዮን ወፊልሞና (ዘእንዴናው)
✿፵ ሐራ ሰማዕታት (ዘአርያኖስ)

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:14


"" ወደ ተራራ ውጡ! "" (ሐጌ. ፩:፰)

(ታኅሣሥ 20 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:13


በፈቃደ አቡሁ ወበሥምረተ ርዕሱ
አመ ርዕሶ ይሰቀል፤
ወአመ ተአገሠ ኃጻውንተ ቅዱስ መስቀል፤
ሶበ ሰማዕኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፤
ዘውኅዘ እምዐዕይንትኪ ከመ ማየ ክረምት ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ቤዛ ይኩነኒ/ነ ማየ አንብዕኪ እምኃጉል።

(ድንግል ሆይ!
ልጅሽን በሰቀሉ ጊዜ፤
እንደ ክረምት ዝናም ከዐይኖችሽ የወረደው እንባ፤
እንዳንጠፋ ቤዛ ይሁነን!)


ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

🛑በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:12


✞ቅዱስ፥ የእግዚአብሔር ሰው አባ በግዑ✞

እንኳን አደረሳችሁ!

"ኦ ጻድቅ፥ ብእሴ እግዚአብሔር አባ #በግዑ፥ አስተምሕር በእንቲአነ ኀበ አምላከ ምሕረት፤
ኦ ገብረ እግዚአብሔር፥ ኄር ወምዕመን፥ ዘሦዕከ ርዕሰከ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር፥ ወተመክዓበ ዕሴትከ እምኀበ እግዚአብሔር።"

"ስብሐት ለአብ ዘአስተዳለወ ንስሓ ለኃጥአን፤
ወሰጊድ ለወልድ ዘጸገወ ዕሴተ ለምዕመናን፤
ወአኮቴት ለመንፈስ ቅዱስ ዘወሀበ ትዕግሥተ ለመስተጋድላን፤
ይእዜኒ ወዘልፈኒ፥ ወለዓለመ ዓለም፤
አሜን ወአሜን፤
ለይኩን ለይኩን!" (ገድለ አባ በግዑ)

ጣዕመ ንስሓውን ያሳድርብን!

ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር

🛑በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:12


""ዘውኅዘ እምአዕይንትኪ ከመ ማየ ክረምት ዘይፈለፍል፤
ቤዛ ይኩነነ ማየ አንብዕኪ እምኀጉል።""
(ድንግል ሆይ!
ልጅሽን በሰቀሉ ጊዜ፤
እንደ ክረምት ዝናም ከዐይኖችሽ የወረደው እንባ፤
እንዳንጠፋ ቤዛ ይሁነን!)

ስዕል - ደብረ መድኃኒት ዓቢየ እግዚእ፤ ኪዳነ ምሕረት፤ ወቅዱስ መርቆሬዎስ ቤተ ክርስቲያን (ጎንደር - 27/04/2013)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:11


https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:11


✞✞✞“What man of you, having an hundred sheep, if he lose one of them, doth not leave the ninety and nine in the wilderness, and go after that which is lost, until he find it? And when he hath found it, he layeth it on his shoulders, rejoicing. And when he cometh home, he calleth together his friends and neighbours, saying unto them, Rejoice with me; for I have found my sheep which was lost. I say unto you, that likewise joy shall be in heaven over one sinner that repenteth, more than over ninety and nine just persons, which need no repentance.”✞✞✞
Luke 15:4-7

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:11


እንኩዋን ለሰማዕቱ "አባ አብሳዲ" እና ለጻድቁ "አባ በግዑ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ

+"+ ቅዱስ አባ አብሳዲ +"+

=>ቅዱሱን የመሰሉ አባቶች "መስተጋድላን" ይባላሉ በግእዙ:: ለሃይማኖታቸው እስከ ደም ጠብታና እስከ መጨረሻዋ ህቅታ ድረስ መጋደላቸውን የሚያሳይ ነው:: መጋደል ጐዳናው ብዙ ዓይነት ነው::

+ከራሱ ጋር የሚጋደል አለ:: ከዓለም ጋር የሚጋደልም አለ:: የቅዱሳኑ ተጋድሎ ግን በዋነኝነት ከ2 አካላት ጋር ነው:: በመጀመሪያ ፍትወታት እኩያትን (ኃጣውዕን) ከሚያመጡ አጋንንት ጋር ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ "ሃይማኖቸታችሁን ካዱ: ለጣዖትም ስገዱ" ከሚሉ ከሃድያን ጋር የሚደረግ ትግል ነው::

+በተለይ 2ኛው እስከ ሞት የሚያደርስ ውሳኔን ይጠይቃል:: የዚህን ቅዱስ ሕይወት ለመረዳት ግን አንድ ነገርን ልብ እንድትሉልኝ እፈልጋለሁ::

+ያለንበት ዘመን ክርስትና በራድ (ቀዝቃዛ) በመሆኑ የቀደሙ አባቶች የጸና ተጋድሎ አንዳንዴ ግራ ሲያጋባን ተመልክቻለሁ:: ቅዱሳኑ ሁሌም አንድ ነገርን እያሰቡ ይኖራሉ:: ይኼውም በዘመኑ በርካቶቻችን የረሳነው: ወይም ማስታወስ የማንፈልገው ነገር ይመስላል::

+ሰማያዊው አምላክ ከዙፋኑ ወርዶ በተዋሐደው ሥጋ በቃል ሊገለጽ የማይችል መከራን ስለ እኛ ተቀብሏል:: ክርስትና ማለት ቀራንዮን በልብ ውስጥ መሳል ነው:: ፍቅረ መስቀሉን: የጌታንም ውለታ የሚያስብ ማንኛውም ሰው: የትኛውም ዓይነት መከራ ቢመጣበት አይታወክም::

+ቅዱሳኑም የፍቅራቸውና የትእግስታቸው ምሥጢር ይኼው ነው:: ጌታችን "የሚወደኝ ቢኖር የሞቱን መስቀል ተሸክሞ ይከተለኝ" (ማቴ. 16:18) እንዳለው ቅዱሳኑ ይህንን ቃል በቃል ሲፈጽሙት እነሆ እንመለከታለን::

+"+ ቅዱስ አባ አብሳዲ +"+

=>ቅዱሱ ሰማዕት ተወልዶ ያደገው በምድረ ግብጽ : በ3ኛው መቶ ክ/ዘ ነው:: እንደርሱ በቅድስና ያጌጠ ባልንጀራም ነበረው:: ስሙም ቅዱስ አላኒቆስ ነበር::

+እኒህ ክርስቲያኖች በዚያ የመከራ ዘመን ግራ ቀኝ ሳይሉ ትምሕርተ ቤተ ክርስቲያንን ጠንቅቀው ተምረዋል:: በጐውን ጐዳና አጽንተው በመገኘታቸውም መንፈስ ቅዱስ 2ቱንም በአንዴ ለእረኝነት ጠራቸው::

+ዽዽስና ከዚህ በፊት እንደ ተመለከትነው እዳ (ኃላፊነት) እንጂ ምድራዊ ክብርን ማጋበሻ መንገድ: ወይም የሥጋ ድሎትን መፍጠሪያ ዙፋን አይደለም:: ያም ሆኖ ምርጫው የመንፈስ ቅዱስ ሲሆን ደስ ያሰኛል::

+በእርግጥም የክርስቶስን መንጋ እንደሚገባ መምራትና በለመለመው የወንጌል መስክ ማሰማራት የሚያስገኘው ክብር በሰማያት ታላቅ ነው:: ያም ቢሆን ግን ከብዙ መከራ በሁዋላ እንጂ እንዲሁ በዋዛ አይደለም:: የእግዚአብሔር ጸጋውና መንግስቱ ያለ መከራ አትገኝምና::

+ቅዱሳኑ አባ አብሳዲና አባ አላኒቆስም ይህንን ኃላፊነት የተረዱ ነበርና ታጥቀው ሥራቸውን ጀመሩ:: እንደ ሐዋርያት ሥርዓትም ያላመነውን ማሳመን: ያመነውን በሃይማኖቱ ማጽናት: የጸናውን ደግሞ ለምሥጢራተ ቅድሳት (ሥጋ ወደሙ) ማብቃት የዘወትር ተግባራቸው ነበር::

+ቅዱሳኑ በዚህ ተጋድሏቸው ሳሉ ዜናቸው በየቦታው ተሰማ:: ነገር ግን ይህ ዝናቸው የወለደው መከራን ነበር:: በጊዜው አውሬው ዲዮቅልጢያኖስ ክርስቲያኖችን ከዋሉበት አላሳድር: ካደሩበትም አላውል ብሎ ነበር::

+ለክፋቱ እንዲመቸው በየሃገሩ ጨካኝ መኮንኖችን ሾመ:: በምድረ ግብጽም 2 ገዢዎችን ሲያኖር አንዱ አርያኖስ (በሁዋላ አምኖ ሰማዕት ሆኗል): 2ኛው ደግሞ ሔርሜኔዎስ ይባላሉ::

+እነዚህ መኩዋንንት ግብጽን ለ2 ተካፍለው: በሥራቸው ገዥዎችን ሹመው በግፍ ተግባራቸው ክርስቲያኖችን ይቀጡ ገቡ:: የስቃይ ተራው ደግሞ የ2ቱ ቅዱሳን (አባ አብሳዲና አባ አላኒቆስ) ነበርና ተከሰሱ::

+ለፍርድ ይቀርቡ ዘንድም አርያኖስ በማዘዙ ወታደሮች መጡ:: ነገሮችን አስቀድሞ የሚያውቀው ቅዱስ አብሳዲም ምንም ስለ ክርስቶስ ለመሞት ቢቸኩልም መንጋውን እንዲሁ ሊበትን ግን አልወደደም::

+ስለዚህም ወታደሮችን "እባካችሁ ሕዝቡን ልሰናበት : አንድ ቀን ታገሱኝ" አላቸው:: ወታደሮቹ ከፊቱ የሚታየው ግርማው ደንቁዋቸው ነበርና ፈቀዱለት:: ቅዱሱም ከሕይወቱ የቀረችውን 24 ሰዓት ይጠቀምባት ዘንድ ምዕመናን ልጆቹን ሁሉ ጠራ::

+ቅዳሴ ቀድሶ : ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ፈትቶ ለሁሉም አቀበላቸው:: (በጊዜው የማይቆርብ ክርስቲያን አልነበረምና)

+ከቅዳሴ መልስም የተፈጠረውን ሁሉ ነግሮ ወደ ክርስቶስ ሊሔድ እንደ ናፈቀ ነገራቸው:: ሊያስቀሩት እንደማይችሉ ሲረዱ ፈጽመው አዘኑ:: እርሱም በቀናችው እምነት እስከ ሞት ድረስ እንዲጸኑ አስተምሯቸው ከባልንጀራው ቅዱስ አላኒቆስ ጋር በወታደሮች እጅ ወደቀ::

+እነርሱም ቅዱሳኑን ወስደው በመኮንኑ አርያኖስ ፊት ለፍርድ አቀረቧቸው:: አርያኖስም የአባ አብሳዲ የፊቱ ግርማ ቢስበው ላለመግደል ወስኖ ሊያባብለው ወሰነ:: "አንተ ክቡር ሰው ነሕና ለንጉሡ ታዘዝ : ለጣዖትንም እጠን" አለው::

+ቅዱስ አላኒቆስ ግን "ክብሬ ክርስቶስ ነውና ፈጣሪየን በምንም ነገር አልለውጠውም" ሲል እቅጩን ነገረው:: እንደማያሳምነው ሲረዳም ከአባ አላኒቆስ ጋር ያሰቃዩአቸው ዘንድ አዘዘ::

+በምስክርነት አደባባይም በመንኮራኩር (አካልን የሚበጣጥስ ተሽከርካሪ ብረት ነው) አበራዩአቸው:: እግዚአብሔር ግን አዳናቸው:: እንደ ገና እሳት አስነድደው እዚያ ውስጥ ጨመሯቸው:: እሳቱም ግን ሊበላቸው አልቻለም::

+በመጨረሻም መኮንኑ አንገታቸው ይሰየፍ ዘንድ አዘዘ:: ከመሰየፋቸው በፊትም ቅዱሳኑ ጸሎትን አደረሱ:: አባ አብሳዲ ነጭ የቅዳሴ ልብሱን ለብሶ: ወደ ሰይፍ ቀረበ:: ወታደሮች ደግሞ ሁለቱን ቅዱሳን እንደታዘዙት ሰየፏቸው:: በክብርም ዐረፉ::

+"+ አባ በግዑ ጻድቅ +"+

=>እኒህ አባት በመካከለኛው ዘመን የሃገራችን ታሪክ ሰፊ ቦታን ይዘው ይገኛሉ:: ተጋድሏቸውን የፈጸሙት በደብረ ሐይቅ ነው:: ጻድቁ ብዙ ጊዜ የሁዋለኛው ዘመን ሙሴ ጸሊም ይባላሉ:: ብዙ የሕወታቸው ጐዳና ተመሳሳይ ነው::

+ልክ ቅዱስ ሙሴ ጸሊም ከኃጢአት ከሽፍትነት ሕይወት እንደ መጣው ሁሉ አባ በግዑም አስቸጋሪ ሰው እንደ ነበሩ ይነገርላቸዋል:: ከዚያ የከፋ የኃጢአት ኑሮ እግዚአብሔር ሲጠራቸው ግን ክሳደ ልቡናቸውን አላደነደኑም:: "እሺ" ብለው ንስሃ ገቡ እንጂ::

+ከዚያም በደብረ ሐይቅ (ወሎ) በፍጹም ተጋድሎ ኑረዋል:: ያዩ ሁሉም ፍጹም ያደንቁ ነበር:: ስትበላ: ስትጠጣ የኖረችውን ሰውነት ራሳቸውን ውሃ ለዘመናት በመከልከል ቀጥተዋታል:: ስለዚህም "ውሃ የማይጠጣው አባት" ይባሉም ነበር:: ጻድቁ ሲያርፉ ፈጣሪያቸው አክብሯቸዋል::

=>አምላከ አበው ቅዱሳን አሠረ ፍኖታቸውን ይግለጽልን:: ከበረከታቸውም ያድለን::

=>ታሕሳስ 27 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ አብሳዲ ሰማዕት
2.አባ አላኒቆስ ሰማዕት
3.አባ በግዑ ጻድቅ
4.አባ ፊልዾስ

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
2.አቡነ መብዓ ጽዮን ጻድቅ
3.ቅዱስ መቃርስ (የመነኮሳት ሁሉ አለቃ)
4.ቅዱስ ያዕቆብ ዘግሙድ
5.ቅዱስ ገላውዴዎስ ሰማዕት (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
6.ቅዱስ ቢፋሞን ጻድቅና ሰማዕት
7.ማር ቅዱስ ፊቅጦር ሰማዕት

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:11


✞These two governors dividing Egypt into two and appointing officers below them started to chastise Christians violently. And when the turn of the 2 Saints (Abba Absadi and Abba Hellanicus) reached, they were accused.

✞And because Arianus ordered that they be brought to be penalized, soldiers went forth [to where they were]. St. Absadi, who knew matters before they transpired and who was haste to die for the sake of Christ, did not want to merely let his flock disperse. 

✞Hence, he asked the soldiers, “Please, let me say farewell to the people. Thus be patient with me for a day.” And the soldiers who were wonder struck from the majesty that was in his countenance, allowed him to. And the Saint, to utilize the 24 hours that he had left to live, called all his faithful, his spiritual children.

✞Then, he celebrated the Divine Liturgy, performed the fraction and gave to all from the Eucharist. (In those days, there was no Christian that did not partake from the Eucharist [after celebrating the Mass].)

✞And after the Liturgy, he told them about what had become apparent and stated to them that he was longing to go to Christ. And when they knew that they could not keep him from going, they were wholly grieved. Then, after teaching them to steadfast in the upright faith until death, he fell into the hands of the soldiers [again] with his friend St. Hellanicus. 

✞And the soldiers took the Saints and brought them before the governor Arianus for judgment. And Arianus, because of the majesty of Abba Absadi’s countenance, had compassion and decided not to kill the Saint and tried to persuade him instead. He thus said, “You are an honored man, obey the Emperor and cense the idol.”

✞However, Abba Absadi told him the fact he adhered to in a final answer saying, “As my honor is Christ, I will not exchange Him for anything.” And when Arianus realized that he could not persuade him, he ordered that he be tortured with Abba Hellanicus.
 
✞And in the arena of witnesses, they crushed them with the wheel (hinbazin) but God delivered them. Again, after lighting fire, they threw them in but the fire was not able to consume them.

✞In the end, the governor ordered that they be beheaded. And the Saints prayed before they were slain. Then, Abba Absadi approached the sword wearing his liturgical vestment. And the soldiers beheaded the two Saints as they were ordered and the Saints laid in honor.

✞✞✞Abba Begeu the Righteous✞✞✞
=>This father takes a wide part in the history of the middle ages of our country. He finished his strife in Debre Hayq. The Saint is most of the time regarded as Moses the Black of the later days as much of their life path is similar.

✞As St. Moses the Black came from a life of sin and robbery it is also said that Abba Begeu was also a trying person. However, when God called him from that wicked sinful life, he did not harden his heart rather he said, “Okay” and repented.

✞Thereafter, he lived a life of complete strife in Debre Hayq (Wollo). And all those that saw him used to be amazed. He punished his flesh that ate and drunk for ages by preventing it from drinking water for years. And for this reason he was also called, “The father who did not drink water”. And when the Saint departed [on this day] his Creator honored him.

✞✞✞May the God of the Holy Fathers reveal to us their ways. And may He grant us from their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 27th of Tahisas
1. St. Absadi (Bisadi/Psote) the Martyr
2. Abba Hellanicus the Martyr
3. Abba Begeu the Ethiopian Righteous
4. Abba Philip (Filipos)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Commemoration of the Crucifixion of our Lord and God, the Holy Savior, Jesus Christ
2. Abune Meba Tsion the Ethiopian
3. St. Macarius the Great (Principal of all the Monks)
4. St. James the Mangled (Sawn)
5. St. Gelawdewos (Claudius) Martyr (Emperor of Ethiopia)
6. Abba Bifamon/Abe-Fam/Bifam/Phoebammon, Martyr and Righteous
7. Mar St. Victor/Boctor Ebn Romanus, Martyr

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:11


=>+"+ መቶ በግ ያለው ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ ዘጠና ዘጠኙን በበርሃ ትቶ የጠፋውን እስኪያገኘው ድረስ ሊፈልገው የማይሔድ ከእናንተ ማን ነው? ባገኘውም ጊዜ ደስ ብሎት በጫንቃው ይሸከመዋል:: ወደ ቤትም በመጣ ጊዜ ወዳጆቹንና ጐረቤቶቹን በአንድነት ጠርቶ 'የጠፋውን በጌን አግኝቼዋለሁና ከእኔ ጋር ደስ ይበላችሁ' ይላቸዋል:: እላችሁአለሁ: እንዲሁ ንስሃ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሃ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል:: +"+ (ሉቃ. 15:3-7)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 14:11


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Tahisas_27

✞✞✞On this day we commemorate the Departure of the Martyr Abba Absadi (Bisadi/Psote) and the Righteous Abba Begeu✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Abba Absadi (Bisadi/Psote)✞✞✞
=>Fathers like this Saint are called “Mestegadelan (Fighters)” in Geez. And that is because the title shows that they have battled until the last drop of their blood and until their last breath for their faith. The spiritual struggle has many types of paths. 

✞There is the one who fights with himself/herself. And another who fights with the world. However, the fight of the saints is mainly with 2 entities. The first one is with the demons which bring lusts of the flesh (sins/temptations) and the second is with heretics/apostates which say, “Renounce your faith, bow to idols.”

✞The 2nd fight, in particular, requires a decision to die. Nevertheless, to understand the life of this Saint, I want you to notice one thing.
    
✞I have sometimes seen confusion regarding the lives of the early fathers’ struggles as the Christianity of our time is cold. The saints live always thinking one thing. And this thing seems to be what most of us today have forgotten or have chosen to ignore.

✞And it, which we have forgotten or have chosen to ignore, is the fact that the Heavenly God had come down from His throne (became man) and through His incarnated flesh accepted passions that were inexpressible with words for our transgressions. And Christianity is engraving Calvary (Κρανίου Kranío) in the heart. Anyone who has the love of the Cross and thinks of the Lord’s sacrifice, will not fear if any kind of trial comes his/her way.

✞That is the mystery of the love and patience of the saints. And as the Lord had said, “If any man will come after Me, let him deny himself, and take up his cross, and follow Me” (Matt. 16:24), we see the saints fulfilling His instruction word for word.

✞✞✞Saint Abba Absadi (Bisadi/Psote)✞✞✞
=>The Holy Martyr was born and raised in Egypt in the 3rd century. And he had one friend who was also adorned with holiness whose name was Hellanicus (Ghellanicus).
 
✞These two Christians, in that era of tribulation, studied the teachings of the Church well turning not aside to the right hand nor to the left. And because they were found steadfast in the upright path, the Holy Spirit called both of them at once to be shepherds.

✞The episcopate as we have seen in previous commemorations is a burden (responsibility) and not a means to accumulate worldly honor nor is it a cathedra to create comfort for the flesh.  That being said, when the choice [of the bishop] is done [directly] by the Holy Spirit it delights one.

✞Of course, the honor that leading the fold of Christ properly and taking them to the pasture of the Gospel brings is great. Even so, that comes after much suffering and not effortlessly, as the grace and the Kingdom of God cannot be obtained without tribulation.

✞Thence, the Saints Abba Absadi and Hellanicus since they understood this duty, girdled themselves and started their tasks.  And in the manner of the Apostles, their daily tasks became converting the unbeliever, preserving the believer in his/her faith and enabling the steadfast to partake from the Holy Mysteries (the Eucharist).

✞And while the Saints lived in such manner; their accounts were heard in different places. However, this fame of theirs only bore misfortune. During that era, the beast Diocletian was persecuting Christians by not having them rest where they dwelt nor letting them live where they spent the night.

✞And to aid him in his brutality, he appointed cruel officers in the different provinces. And in the land of Egypt he put in place 2 governors. The first was Arianus (who later became a martyr himself) and the second was called Hermenius.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Jan, 05:48


እንኳን አደረሰነ!

☞ታኅሣሥ ፳፮

✞በዓለ ቅዱሳን፦

✿አንስጣስያ ዘሮሜ
✿ዮልያና ሰማዕት
✿አቦሊ ጻድቅ

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Jan, 12:57


ታኅሣሥ26
ጸሎተ #እንባቆም ነቢይ

ነቢዩ ቅዱስ እንባቆምም እንዲህ አለ . . .

"እግዚኦ ሰማዕኩ ድምፀከ ወፈራህኩ::
ርኢኩ ግብረከ ወአንከርኩ::"

"አቤቱ ድምፅህን ሰምቼ ፈራሁ::
ሥራህንም አይቼ አደነቅሁ::"

አንድም . . .

"ቀድሞ ከአብ ያለ እናት ተወለደ ሲሉ ሰምቼ ፈራሁ::
ዛሬም ከእመቤታችን ያለ አባት ስትወለድ አይቼ አደነቅሁ::"

አንድም . . .

የቅዱሱ ነቢይ በረከት ከበዓለ ልደቱ በሰላም ያድርሰን !!

በቴሌግራም 👉https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Jan, 12:55


🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ታኅሣሥን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::

🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"    /ማቴ ፫:፫/

💥ስለ ንስሐ💥

ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።

፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::

፪,  🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መተው።

፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።

፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።

፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።

፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።

፯, 🌿ትሕትናን።
        
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡

2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡

3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡

4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው

4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
    1, አላማ

    2 ,እምነት

    3,ጥረት

    4 ጥንቃቄ

9ኙ የቅድስና መንገዶች

💥ሃይማኖት
💥ጾም
💥ጸሎት
💥ስግደት
💥ምጽዋት
💥ፍቅር
💥ትህትና
💥ትዕግስት
💥የዋህነት

እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸው

🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Jan, 12:53


<<< በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ >>>

<<< ታሕሳስ 26 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት >>>

+" ቅድስት አንስጣስያ "+

=>እስኪ ዛሬ በጥቂቱ የተባረኩ (ቡሩካት) እናቶቻችን
እንዘክር:: "ቅድስት" የሚለው ቃል ለሁሉም ቅዱሳት
እናቶች ቢሰጥም
ቅሉ ለድንግል ማርያም ሲሰጥ ግን ትርጉሙ ይለያል::
እርሷ 'ቅድስተ ቅዱሳን: ንጽሕተ ንጹሐን: ቡርክት
እምቡሩካን:
ኅሪት እምኅሩያን ናትና::

+ከሰው ልጆችም ሁሉ ትበልጣለች:: ይቅርና የሰው ልጅን
ንጹሐን መላእክትንም በንጽሕናና በቅድስና
ትበልጣቸዋለች:: እርሷ
እመ ብርሃን: የአምላክ እናቱ: የሰውነታችን መመኪያ
ናትና::

+እመቤታችንን "ቅድስት" ስንል "ጽንዕት: ንጽሕት: ክብርት:
ልዩ" ማለታችን ነው:: 1."ንጽሕት" ትባላለች:: ሌሎች
ሰዎች (ቅዱሳን) ቢነጹ ከገቢር: ከነቢብ ኃጢአት ነው
እንጂ ከኃልዮ ኃጢአት አይደለም:: እርሷ ግን ከነቢብ:
ከገቢር:
ከኃልዮ ንጽሕት ናት::

"ለመኑ ተውኅቦ ተደንግሎ ኅሊና: ለመላእክትሂ
ኢተክህሎሙ-ኃጢአትን ከማሰብ መጠበቅ ከሰው ልጆች
ለማን ተሰጠው: ይህስ
ለመላእክትም አልተቻላቸውም" እንዲል:: (ተአምረ
ማርያም)

2."ጽንዕት" እንላታለን:: ሴቶች ቢጸኑ ለጊዜው ነው እንጂ
በኋላ በጊዜው ተፈትሆ አለባቸው:: እመቤታችን ግን
ቅድመ
ጸኒስ: ጊዜ ጸኒስ: ድኅረ ጸኒስ: ቅድመ ወሊድ: ጊዜ
ወሊድ: ድኅረ ወሊድ ድንግል ናትና::
"ጽንዕት በድንግልና አልባቲ ሙስና" እንዳላት:: (ቅዱስ
ያሬድ) ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስም "ወትረ ድንግል ማርያም-
ማርያም
ዘለዓለማዊት ድንግል ናት" እንዳለ:: (መጽሐፈ ቅዳሴ)

3.ድንግልን "ክብርት" እንላታለን:: ሌሎች ሴቶች ቢከብሩ
ጻድቃን ሰማዕታትን: ነቢያት ሐዋርያትን ወልደው ነው::
እመቤታችንን ግን የምናከብራት "ወላዲተ አምላክ-
የአምላክ እናቱ" ብለን ነውና::

4.እመቤታችንን "ልዩ" እንላታለን:: ከእርሷ በቀር እናት ሁና
ድንግል: እመቤት ሁና አገልጋይ የሆነች: በድንግልና
ወልዳ ወተትን (ሐሊበ ድንግልናዌን) ያስገኘች ሌላ ሴት
የለችምና::

+የእመ ብርሃን ይቆየንና ደግሞ ሌሎች ቅዱሳት
እናቶቻችንን እንመልከት:: እናቶቻችን ስናከብር
የምንጀምረው በቅድስት
ሔዋን ነው:: ብዙ ጊዜ የእናታችን ሔዋን ጥፋቷ እንጂ
በጐ ነገሯ: ደግነቷ: ንስሃዋ አይነገርላትም:: ሆኖም
እናታችን
ቅድስት ሔዋን ክብር የሚገባት ሴት ናት::

*ክርስቶስ ሰው የሆነ እርሷንና ልጆቿን ለመቀደስ ነውና::
"ከመ ይስዓር መርገማ ለሔዋን ዲበ ዕፅ ተሰቅለ"
እንዲል::
(ድጉዋ)

+ቀጥሎ በብሉይ ኪዳን እነ ሐይከል: እድና: ሣራ: ርብቃ:
አስኔት: ሲፓራ: ሐና: ቤርሳቤህን የመሰሉ እናቶቻችን
በበጐው
መንገድ ፈጣሪን ደስ አሰኝተዋል:: በዘመነ ሥጋዌም
ቅዱሳቱ ሐና: ኤልሳቤጥ: ማርያም: ሶፍያ: ሰሎሜ: ዮሐና
እና 36ቱ
ቅዱሳት አንስት በጐነታቸው ያበራል::

+ከዚያ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ለ2,000 ዓመታት የተነሱ
አእላፍ ቅዱሳት እናቶቻችንን ግን ዘርዝረን አንዘልቃቸውም::
በቅድስናቸው አራዊትን ያሰገዱ: ነገሥታትን ያንቀጠቀጡ:
አጋንንቸትን የረገጡ: በዘንዶ ላይ የተጫሙ ብዙ እናቶችን
ቤተ
ክርስቲያን አፍርታለች::

+ዛሬም ቢሆን በበርሃና በከተማ በጐውን ጐዳና የተከተሉ
ብዙ እናቶች እንዳሉን እናውቃለን:: አንድም እናምናለን::
ግን
ግን በከተሞች የምንመለከተው ሥርዓቱን የለቀቀው
የበርካታ እህቶቻችን አካሔድ ለሃገርም ለቤተ
ክርስቲያንም ትልቅ ስጋት
ነው:: ክብርና ነውር የማይለይበት ዘመን ይመስላል::

+ይህንን እያነበባችሁ ያላችሁ እህቶቼ! አንድ ነገር
ልንገራችሁ:: በመልካቸው ብዙዎችን ያጋጩ: አጊጠው
በመታየታቸው ብዙዎችን ያሰናከሉ: ለብዙ ምዕመናንም
የጥፋት ምክንያት የሆኑ ብዙ ሴቶች በታሪክ ነበሩ::

+የሚያሳዝነው ግን ዛሬ ያሉት ከመሬት በታች ነው:: አፈር
በልቷቸዋል:: ስም አጠራራቸውም ጠፍቷል:: በጣም
የሚያሳዝነው
ደግሞ ዛሬ በዘለዓለማዊው እሳት እየተቃጠሉ በሲኦል:
በጥልቁ ውስጥ አሉ::

+እናም ወገኖቼ! ይህን አውቀን እንንቃ:: ይህ ዓለም
ጠፊም: አጥፊም ነውና:: እድሜአችን ቢረዝምና ከዚህ
በኋላ ለ100
ዓመታት ብንኖርም እርሱም ማለቁ አይቀርምና::
ምርጫችን ዘለዓለማዊው ሕይወት ይሁን ትላለች ቅድስት
ቤተ ክርስቲያን::

+" ቅድስት አንስጣስያ "+

+ይህች ቅድስት እንደ በርካቶቹ ቅዱሳት እናቶቻችን ሁሉ
የዘመነ ሰማዕታት ፍሬ ናት:: በቀደመችው ታናሽ እስያ
አካባቢ
ተወልዳ: የነገሥታት ዘር በመሆኗ ያደገችው በቤተ
መንግሥት ነው:: አባቷ ከክቡራኑ አንዱ ቢሆንም ሙያው
ጣዖትን ማምለክ
ነበር::

+ጊዜው የመከራ በመሆኑ ብዙ ሴቶች የሚኖሩት
ክርስትናቸውን ደብቀው ነው:: ከእነዚህ መካከል አንዷ
ደግሞ የቅድስት
አንስጣስያ እናት ናት:: ማንን እንደምታመልክ አረሚ ባሏ
አያውቅም ነበር::

+አንስጣስያን በወለደች ጊዜም በድብቅ አስጠመቀቻት::
ከሕጻንነቷ ጀምሮም ፍቅረ ክርስትና እንዲያድርባት ነገረ
ሃይማኖትን
አስተማረቻት:: ቅድስት አንስጣስያ ወጣት በሆነች ጊዜ
ግን ከውበቷ የተነሳ ተመልካቿ በዛ:: እርሷ ግን ይህ ሁሉ
የዓለም
ኮተት አይገባትም ነበር::

+በፈጣሪዋ ፍቅር ከመጠመዷ የተነሳ ለመሰል ነገሮች
ትኩረት አልነበራትም:: ትጾማለች: ትጸልያለች: ነዳያንና
እሥረኞችን
ትጐበኛለች:: በዚህም ዘወትር ደስ ይላት ነበር:: ነገር ግን
አባቷ ባላሰበችው ጊዜ ለአንድ አረማዊ አጋባት:: በጣም
አዘነች: ግን ተስፋ አልቆረጠችምና መፍትሔ ፈለገች::

+ድንግልናዋን እንዳያረክስ በጫጉላዋ ቀን ታመምኩ ብላ
ተኛች:: ከዚያ በኋላም አንዴ በልማደ አንስት: አንዴ
በሕመም
እያመካኘች አላስቀርብ አለችው:: እርሱ የጦር አለቃ
በመሆኑ ወደ ጦርነት ሲሔድ እርሷ ታጥቃ ስለ ቀናች
እምነት የታሠሩ
ክርስቲያኖችን ታገለግል ነበር::

+ቁስላቸውን እያጠበች: አንጀታቸውን በምግብ እየደገፈች
ደስ ታሰኛቸውም ነበር:: ባሏ ሲመለስ ግን ይህንን
በመስማቱ
ድጋሚ እንዳትወጣ ቆልፎባት ወደ ጦርነት ተመለሰ::
ፈጽማ ስላዘነችበትም እግዚአብሔር በጠላቶቹ እጅ
አሳልፎ ሰጠውና ሞተ::

+እርሷም ከነ ድንግልናዋ ቀሪ ሕይወቷን ስትመራ
መከራው ወደ እርሷ ደረሰ:: ተይዛ ቀርባ በአረማውያን እጅ
ብዙ
ተሰቃየች:: በዚህች ቀንም ስለ ክርስቶስ ተገድላ ክብረ
ሰማዕታትን ተቀዳጀች::

ቅዱስ አቦሊ ጻድቅ

+ቅዱሱ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ የክርስቶስን ሕማማት
ለመሳተፍ ሲተጉ ከኖሩ ጻድቃን አንዱ ነው:: መሉ ጊዜውን
በበርሃ
ሲያሳልፍ ብዙ ተጋድሎን ፈጽሟል:: በተለይ ሲጸልይ
እግሩን ከዛፍ ላይ አስሮ: ቁልቁል ከባሕር ውስጥ ሰጥሞ
ነው:: ዛሬ
ቤተ ክርስቲያን ዕረፍቱን ታስባለች::

=>አምላከ ቅዱሳን ጸጋውን: ክብሩን ያድለን:: ከወዳጆቹ
በረከትም አይለየን::

=>ታሕሳስ 26 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት አንስጣስያ ሰማዕት
2.ቅዱስ አቦሊ ጻድቅ
3.ቅድሰት ዮልያና ሰማዕት

=>በ 26 የሚከበሩ ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ
2.አቡነ ሐብተ ማርያም ጻድቅ
3.አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ
4.ቅዱሳን ሰማዕታተ ናግራን
5.ቅዱስ አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን

++"+ ለእናንተም ጠጉርን በመሸረብና ወርቅን
በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጐናጸፍ በውጭ የሆነ
ሽልማት አይሁንላችሁ::
ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ
የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ
ለብሶ የተሰወረ
የልብ ሰው ይሁንላችሁ:: +"+ (1ዼጥ. 3:3)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Jan, 12:53


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Tahisas_26

✞✞✞On this day we commemorate the Departure of Saint Anastasia and Saint Aboli (Apoli) the Righteous✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Blessed Mothers✞✞✞
=>Today, let us memorialize a bit about our blessed mothers. Though the title “Saint” is given to all holy women, its meaning becomes different when applied to the Virgin Mary. And that is because she is “Holy of holies, wholesome of the pure, blessed of the sacred and elect of the chosen.”

✞She is greater to all the children of men. Let alone the children of men, she is greater to the pure angels in wholesomeness and holiness. She is the Mother of Light, the Theotokos and the pride of our human nature. 

✞And when we call our Lady “Holy - A Saint” we mean, “Preserved, immaculate, honored, and inimitable”.
1. Our Lady is called “Immaculate”. [And that’s because] when other people (saints) are said to be pure it is purity from evil deeds and speech, and not from sinful thoughts. However, our Lady is pure from the sins of speech, deed, and thought [which makes her immaculate].
“To whom was it given, from the children of men, to keep from thinking sin (sinful thoughts). This was not even possible to the angels.”
(Introductory part of “The Miracles of Mary”)

2. We call her “Preserved” as well. [And that’s because other] women are preserved in virginity temporarily but later on, they will lose that status. However, our Lady was a Virgin before conceiving [the Lord], during conception [of the Lord], after conception, before giving birth, while giving birth and after giving birth. [Hence she is preserved in perpetual virginity.]

And that is as the Saint had said, “Preserved in virginity and without corruption/sin.” (St. Yared/Jared)
In addition, it is as the Great St. Basil had said as well, “Mary, perpetually virgin.” (The Book of the Divine Liturgy – Anaphora of St. Basil, No. 73)

3. We also call the Virgin “Honored”. [And that’s because] other women are given honor [not negating their labors] because they have bore saints, martyrs, prophets and apostles. However, we honor our Lady saying, “The Mother of God - Theotokos”.

4. We furthermore call our Lady “Inimitable”. And that is because no other woman was a mother while a virgin, a Lady while a servant and has brought forth milk while a virgin (a virgin’s milk) except her.

✞Let us rest what we have started about our Lady here and see other holy mothers. When honoring our mothers, we start with St. Eve. Most of the time, what is spoken about our mother Eve is her transgression, and not her good virtue, kindness and repentance. Nonetheless, our mother St. Eve is a woman that deserves honor.

*And that is because Christ became man to sanctify her and her children. As it states, “To abolish the curse of Eve, He was crucified upon a wooden Cross.” (Deggwa of St. Yared/ Jared)

✞Then, in the Old Testament mothers like Haikel, Edna, Sarah, Rebecca, Asenath, Zipporah, Hannah, Bath–sheba have delighted God walking in the good path. And during the time of His ministry (when He was incarnated) the compassion of the Saints Anna, Elisabeth, Mary, Sophia, Salome, Joanna and the 36 Holy Women shone.

✞And we will not be able to list the myriads of holy mothers that rose from then to now, for 2000 years. The Church has bore many mothers that had beasts prostrate before them for their sanctity, who have vexed kings, trampled demons, and treaded upon serpents.

✞And today, we know and believe that we have many mothers who have followed the good path and live in the desert and the cities. However, the ways of our sisters, which are not according to the rites, that we see in the municipalities is a great threat to the country and the Church. It seems as if this is an era in which, honor and disgrace are undistinguishable.✞My sisters, those of you who are reading this! Let me tell you one thing.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Jan, 12:53


There were many women in history that crated conflict because of their appearance, became obstacles to many because they were seen adorned, and were the causes for the loss of many faithful.

✞Nevertheless, what is sad is that, today, they are below the ground. They have been consumed by the soil and the memories of their names are lost. And what is more dismaying is that, today, they are burning eternally in hell, in the deep.

✞Thence, my kinsfolk let us awaken knowing this. Because, this world is passing and will make us perish as well. Even if we live for a long time, even a 100 years after this, that too will end. Thus the Holy Church states that [we should] let our choice be eternal life.

✞✞✞Saint Anastasia✞✞✞
=>This Saint like many of our saintly mothers is a fruit of the Era of Persecution. She was born in what was known in earlier times as Asia Minor and was raised in a palace as she was from a royal lineage. Though her father was one of the nobles, he was an idol worshipper.

✞And as the time was one of tribulation; many women lived hiding their Christianity. And one of such women was the mother of St. Anastasia. And her Aramean husband did not know Who she worshipped.

✞And when Anastasia was born, she had her baptized in hiding. She then taught her from her childhood about the faith so that the love of Christ would indwell in her. However, when Anastasia became a youth, because of her beauty her onlookers became numerous. Nevertheless, she did not understand all these types of rubbish of the world. 

✞And because she was engulfed by the love of her Creator, she did not have the attention for such things. She used to fast, pray and visit the poor and the jailed. And by this, she was always jubilant. However, her father, when she least expected it, wedded her to a heathen. She was grieved but did not give up hope and she looked for a solution.

✞So her virginity would not be tainted during the day when the marriage was to be consummated, she slept saying that she was sick. Thereafter, she created excuses like being on a menstrual cycle and being ill, and prevented him from approaching her. And since he was a military commander, when he left for battle, she rose and served the Christians that were jailed for the Upright Faith. 

✞And she used to delight them by washing their wounds, and nourishing them with food. However, when her husband returned and heard this, he confined her so that she would not get out again and went back to battle. And because she was greatly disappointed by him, God gave him into the hands of his enemies and he died.

✞And as she lived the rest of her life in celibacy, tribulation reached her. And she was caught and suffered much in the hands of Arameans. And on this day, she was killed for the sake of Christ and received the honor of the martyrs.

✞✞✞Saint Aboli (Apoli) the Righteous✞✞✞
=>The Saint is one of the righteous in Church history that labored to partake in the passion of Christ. Particularly, when the Saint prayed, he tied his feet to a tree and immersed himself in water upside down. Today, the Church commemorates his departure.

✞✞✞May the God of the Saints grant us His grace and honor. And may He not separate us from the blessings of His beloved.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 26th of Tahisas
1. St. Anastasia the Martyr
2. St. Aboli (Apoli) the Righteous
3. St. Juliana the Martyr

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Thomas the Apostle
2. Abune Habte Maryam
3. Abune Iyesus Moa
4. Saints, Martyrs of Najran
5. Saint Abune Selama Kesate Birhan

✞✞✞“Whose adorning let it not be that outward adorning of plaiting the hair, and of wearing of gold, or of putting on of apparel; But let it be the hidden man of the heart, in that which is not corruptible, even the ornament of a meek and quiet spirit, which is in the sight of God of great price.”✞✞✞
1 Pet. 3:3-4

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Jan, 05:52


እንኳን አደረሰነ!

☞ታኅሣሥ ፳፭

✞በዓለ ቅዱሳን፦

✿ጉባዔ ሐዋርያት ቡሩካን
✿፭ቱ መቃብያን
✿ዮሐንስ ከማ ካህን (ወብእሲቱ)
✿ሲኖዳ ጻድቅ (ረድአ ዮሐንስ ከማ)
✿ዮሐንስ ከማ ካልዕ (ኢትዮጵያዊ)
✿ኒቆላዎስ መኮንን (ወብእሲቱ)
✿ዳንኤል መነኮስ

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

02 Jan, 15:57


🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ታኅሣሥን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::

🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"    /ማቴ ፫:፫/

💥ስለ ንስሐ💥

ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።

፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::

፪,  🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መተው።

፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።

፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።

፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።

፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።

፯, 🌿ትሕትናን።
        
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡

2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡

3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡

4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው

4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
    1, አላማ

    2 ,እምነት

    3,ጥረት

    4 ጥንቃቄ

9ኙ የቅድስና መንገዶች

💥ሃይማኖት
💥ጾም
💥ጸሎት
💥ስግደት
💥ምጽዋት
💥ፍቅር
💥ትህትና
💥ትዕግስት
💥የዋህነት

እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸው

🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 13:26


Live stream finished (22 minutes)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 13:22


🔴በፌስቡክ ተከታተሉ።

https://www.facebook.com/share/v/PSLAsFrw5X9GN1F6/

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 13:20


የወገኑ እረኛ፥ ትንቢት የተሰጠው፤ (2×)
እንደ ልቤ ብሎ፥ ጌታ ያከበረው፤(2×)
ቅዱስ ዳዊት ይምጣ፥ (×) ልቤን ደስ ይበለው፡፡ (አዝ.)

ቤተልሔም ትናገር፥ የዳዊትን ክብር፤
ሳሙኤል ሲቀባው፥ ሚካኤል ሲዘምር፤
ቀርነ ቅብ'ዕ ሲከፈት፥ የእግዚአብሔር ምስጢር፤
የተፈጸመውን፡ ሰማያዊ ነገር፡፡
*ኦ አምላከ ዳዊት ተራድአነ!
*ኦ አምላከ ዳዊት ተሣሐለነ! (ዘማ. ቁ.1)

ለአምላክ ሰው መሆን፥ ሱባኤን ቀማሪ፤
የመንጋው ጠባቂ፥ የበጎቹ መሪ፤
የእስራኤል ንጉሥ፥ በገናን ደርዳሪ፤
ትሁት ንጹሕ ነቢይ፥ ምስጢር አሳማሪ።
*ኦ አምላከ ዳዊት ተራድአነ!
*ኦ አምላከ ዳዊት ተሣሐለነ! (ዘማ. ቁ.2)

ጎልያድ ሲመካ፥ በሥጋዊ ጉልበት፤
ሳዖልም ሲጨንቀው፥ በጠላት ፍርሃት፤
ዳዊት ግን ተሹሞ፥ በጌታው ቸርነት፤
ወገኑን አዳነ፥ ከዕዳ ባርነት፡፡
*ኦ አምላከ ዳዊት ተራድአነ!
*ኦ አምላከ ዳዊት ተሣሐለነ! (ዘማ. ቁ.3)

አምላኬ ላክልኝ፥ ባሪያህን ዳዊትን፤
ምስጢር እንዲያስረዳኝ፥ በጎ ጎዳናህን፤
የልብ ንጽሕና፥ በእንባ መታጠብን፤
ለቤትህ መቅናትን፥ ፍጹም በረከቱን፡፡
*ኦ አምላከ ዳዊት ተራድአነ!
*ኦ አምላከ ዳዊት ተሣሐለነ! (ዘማ. ቁ.4)

ዲ/ዮርዳኖስ (ታኅሣሥ 9/2014)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 13:03


Live stream started

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 12:09


Live stream finished (49 seconds)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 12:08


Live stream started

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 09:23


https://youtu.be/-z6lRDgC8gQ?si=56rHhEXIsMR1-H5r

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 09:23


https://youtu.be/UEC9-cagf-Q?si=C0j5yMG8_wOar5kE

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 08:36


በዓለ ቅዱስ ዳዊት (፳፻፲፯/2017)

እንኳን አደረሰን!

(ክፍል ፩/1)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 08:35


በዓለ ቅዱስ ዳዊት (፳፻፲፯/2017)

እንኳን አደረሰን!

(ክፍል ፩/1)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Jan, 04:58


እንኳን አደረሰነ!

☞ታኅሣሥ ፳፫

✞በዓለ ቅዱሳን፦

✿ዳዊት ልበ አምላክ (ንጉሠ እስራኤል)
✿እሴይ ጻድቅ (አቡሁ)
✿አሳፍ ነቢይ (አርኩ)
✿ጢሞቴዎስ ገዳማዊ
✿ሳሙኤል ዘአርምሞ
✿ይስሐቅ ግብጻዊ
✿አሞኒ ወአቦሊ
✿መቃርስ ወአይተለአትካ
✿ፊንጦስ ወመርቆሬዎስ
✿ሳሙኤል ወስምዖን ወገብርኤል

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Dec, 18:24


https://youtu.be/uHMrj0Jm078?si=Ax4Ca_H-oH4V11pZ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Dec, 16:51


እንኳን አደረሳችሁ፥ አደረሰን!

❀ታኅሣሥ ➋➌ በዓለ ዕረፍቱ ለቅዱስ ዳዊት (ነቢየ ጽድቅ፥ ወልበ አምላክ)❀

☞ንዑ ኅቤነ፥ ናክብር በዓሎ ለንጉሥነ ዳዊት መፍቀሬ አምላክ!

☞ቸሩ መድኃኔ ዓለም ቢፈቅድ ዝግጅቶች በሙሉ በማለቅ ላይ ናቸው! ከምሽቱ ምኅላና ጉባኤ ጀምሮ በዓለ ቅዱስ ዳዊትን እናከብራለን! (በተለመደው ሥፍራ - ጎንደር ዓቢየ እግዚእ)

☞የነገውን የዋናውን ጉባኤ ስነ ሥርዓት በቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ  እንሞክራለን! (ከቀኑ 9:00 ጀምሮ)
በFacebookም
በyoutubeም
(እንደ ቸሩ እግዚአብሔር ፈቃድ)

☞ቸሩ መድኃኔዓለም ከፈቀደም በዕለቱ (ነገ እሑድ) 4:00 አካባቢ (በኢትዮጵያ አቆጣጠር)፥ በፌስቡክ የቀጥታ ስርጭት እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንሞክራለን!

☞እስከዚያውስ፦
ክብሩን እንወርስ ዘንድ፥ ስለስሙ ብሎ ይቅር እንዲለን፥ መዝሙሩን፥ ምጽዋቱን፥ መልካም መልበሱን፥ ብርሃን ማብራቱን ቸል አንበለው! (እንኳን አደረሳችሁ መባባሉም ደግ ነው!)

☞ቅዱስ ዳዊት የእግዚአብሔር ባሪያ፡ አገልጋይ፥ ባለሟል፥ ምርጥ ነውና፤ ለነገረ ቅዱሳንም መርሕ ነውና!

ክብሩን፥ ጸጋውን ለመውረስ ያብቃን!

#ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

ታኅሣሥ ፳፻፲፯/2017

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Dec, 15:48


እንኳን አደረሰን !

"" ስንክሳር - ታኅሣሥ ፳፫/23 ""

☞በዓለ ቅዱስ ዳዊት

☞የበዓል መልእክት
☞ምስባክ ወምቅናይ

(ታኅሣሥ 22 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Dec, 15:38


እንኳን አደረሰን

💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠    /ማቴ ፫:፫/

ነዐ ኀቤየ ዳዊት ንጉሠ እሥራኤል፤
በዓለ መዝሙር ሠናይ፡ ወጥዑመ ቃል፤
ታለብወኒ ነገረ፡ ወፍካሬ ኲሉ አምሳል፤
ከመ እሰብሖ ለእግዚአብሔር ልዑል፤
ወከመ እወድሳ ለማርያም ድንግል፤
እንዘ እጸርሕ ወእብል፡፡

ማርያም ንጽሕት ድንግል፡ ወላዲተ አምላክ፡ ማዕምንት ሰአሊተ ምሕረት ለውሉዘደ ሰብእ፤ ሰአሊ ለነ ኀበ ክርስቶስ ወልድኪ ይሥረይ ኃጢአተነ፤
ሰአሊ ለነ ቅድስት፡፡
የዕለቱን መዝሙር መድገም ያልቻለ

መዝሙር 6
መዝሙር 50
መዝሙር 88
መዝሙር 131
መዝሙር150
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

🛑በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Dec, 15:33


If asked “Why has that mighty man of God become so old so fast?” It was because his body had withered from the intensity of his labors.✞On top of that, because he had stood before a Smiting Angel to be a redeemer to the people of Israel (2 Chr. 21:16), his body became feeble. Hence, he enthroned his son Solomon and passed away at the age of 70, a thousand years before Christ.

✞✞✞David in Heaven✞✞✞
=>As it is written in the Apocalypse of Gregory, St. David praises while the 99 Hosts of Angels surround him in heaven.  And from the splendor of his chants the heavens shake. And as it is written in the Hagiography of Abune Kiros/Karas/Cyrus, the souls of the saints depart from their body by the tang of the Harp of David and his praise.
  
✞And according to the Marian Homilies the abode of St. David is below the Throne of God.

✞Hence, what can I say?! Books speak much about St. David, more than this, as his honor is great.

✞”Truly . . . truly . . . truly . . . and without falsehood David is deserving of praise and honor.”

✞✞✞May the God of David have mercy on us for the sake of his covenant. And may He grant us from his pure adoration and not separate us from his abundant and overflowing blessing.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 23rd of Tahisas
1. St. David (a man after God’s own heart)
2. Abba Timothy the Anchorite
3. Abba Samuel the Righteous
4. Abba Simeon the Righteous
5. Abba Gabriel the Righteous
6. Abba Isaac the Righteous

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. George the Arch-Martyr (Prince of the Martyrs)
2. The Righteous St. Solomon (King of Israel)
3. St. Daniel the Prophet

✞✞✞“I have exalted one chosen out of the people. I have found David my servant; with my holy oil have I anointed him: With whom my hand shall be established: mine arm also shall strengthen him. The enemy shall not exact upon him; nor the son of wickedness afflict him. And I will beat down his foes before his face, and plague them that hate him.”✞✞✞
Ps. 88 (89):19-23

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Dec, 15:33


16(17):4)✞✞✞Kingship - Reign✞✞✞
=>When the time of St. David’s flight ended, Saul died. And no matter how much he was his nemesis, he slew the one who said, “I killed Saul”. And he wept for his adversary. Hence, he came to the throne when he was 30 and kept the people of God from Hebron for 7 years and from Jerusalem (Zion) for 33 years. 

✞He defeated all his enemies of his day and endured exile from the hand of his son Absalom and insult from Shimei the son of Gera.

✞✞✞Repentance✞✞✞
=>The Holy King was a father that was given everything. All his life is a lesson/school for us. As he is human [like all of us sinners], he snatched Uriah’s wife and had him (her husband) killed. And when the Prophet Nathan told him the matter metaphorically, he repented completely.   

✞He put on a sack cloth and wept laying on ash. He soaked the earth a cubits length with his tears to the point that the soil brought forth a climber. Then God received his repentance and elevated him. And he became an example of grace that is found through repentance.

✞✞✞Prophethood✞✞✞
=>According to the Church there has been no prophet that equated St. David (because he was endowed with many mysteries). He was the one that said, “Such was before the world” and then continued to speak of matters from the creation to the Second Coming.

✞It is a marvel that he has spoken about all the angels, the prophets, the apostles, the saints, the martyrs, the virgins and the monks. He has also spoken about the Virgin Mary and our Savior Christ extensively and widely. In his book of prophecy (The Book of Psalms) which contains 150 chapters, he has seen (and has shown) the past and the future.

✞Thus, the fathers say,
“There is no mystery nor any prediction,
That David, our father, has not spoken.”

✞✞✞Psalmody - Psalm✞✞✞
=>The Saintly Prophet and King is famed for his psalmody. He used to praise his Creator with a harp that had 10 strings, which he used for himself, and harps with 8 strings that the chanters used. He also appointed 288 chanters that were led by Asaph so that the praise of God will not be interrupted in the whole of the 24 hours. 

✞He himself used to praise God in perfect contemplation while the tang of the words were as honey to him as it says “How sweet are thy words unto my taste!” (Ps. 118 (119):103). The Psalms of David are great opponents to Demons. Even the Holy Angles praise with the Psalms of David.

✞As it says, ”With this, the heavenly and earthly praise”.

✞✞✞David and Zion✞✞✞
=>St. David built Zion and brought the Ark of the Covenant. Then he did not give sleep to his eyes searching an abode for the God of Jacob. (Ps. 131(132):2) And when he entered into prayer for weeks to ask for the will of God, God told him “It is not you rather your son who will build [a Temple] for Me”.

✞And together with that when God revealed to him about the incarnation, the Saint said, “Lo, we heard of it at Ephratah” (Ps. 131 (132):6). And when the Ark of the Covenant came from the house of Obed–edom, he came down from his throne, joined the people and sang with his harp.

✞For his God’s sake, he forsook his honor though he was a powerful king that ruled from Dan to Beer–sheba. And when he sang prostrating and rising before Zion, lipping and swaying, his wife Michal despised him. Nevertheless, God elevated him. (2 Sam. 6:16)

✞✞✞The Honor of David✞✞✞
=>God has kept Jerusalem many times for the sake of David. He also forgave Solomon and Hezekiah (the Kings) for the sake of His servant David.

✞The beginning of the New Testament is “. . . the son of David” (Matt. 1:1) as our Lord loves being called “The Son of David”. In fact, He, Himself, has said, “I am the root [of Jesse] and the offspring of David” (Rev. 22:16).

✞✞✞Departure✞✞✞
=>The Prophet of Truth, St. David, the man after God’s own heart, after ruling Israel for 40 years became old.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

27 Dec, 11:05


"" መዝሙረ ቅዱስ ዳዊት "" (፲፩:፩-፰)

፩. አቤቱ፥ አድነኝ፤ ደግ ሰው አልቆአልና፥ ከሰው ልጆችም መተማመን ጐድሎአልና።

፪. እርስ በርሳቸው ከንቱ ነገርን ይናገራሉ፤ በሽንገላ ከንፈር ሁለት ልብ ሆነው ይናገራሉ።

፫. የሽንገላን ከንፈሮች ሁሉ እግዚአብሔር ያጠፋቸዋል፥ ታላቅ ነገርን የምትናገረውን ምላስ፤

፬. ምላሳችንን እናበረታለን፤ ከንፈራችን የእኛ ነው፥ ጌታችን ማን ነው? የሚሉትን።

፭. ስለ ድሆች መከራ፥ ስለ ችግረኞች ጩኸት እግዚአብሔር። አሁን እነሣለሁ ይላል፤ መድኃኒትን አደርጋለሁ፥ በላዩም እገልጣለሁ።

፮. በምድር ላይ እንደ ተፈተነ ሰባት ጊዜ እንደ ተጣራ ብር። የእግዚአብሔር ቃላት የነጹ ቃላት ናቸው።

፯. አቤቱ፥ አንተ ጠብቀን፥ ከዚህችም ትውልድ ለዘላለም ታደገን።

፰. በሰው ልጆች ዘንድ ምናምንቴ ከፍ ከፍ ባለ ጊዜ ክፉዎች በዙሪያው ሁሉ ይመላለሳሉ።

ስብሐት ለሥላሴ!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

27 Dec, 06:06


እንኳን አደረሰነ!

☞ታኅሣሥ ፲፰

✞በዓለ አበው ቅዱሳን፦

✿ቶማስ ሐዋርያ
✿ቲቶ ረድአ ጳውሎስ
✿ፍሬምናጦስ ሰላማ (ከሣቴ ብርሃን)
✿ፊልሞና ቀሲስ (ባሕታዊ ወሰማዕት)
✿ኢርቅላ ወበሳንቅስ
✿ፍርክዮን ወኢልኮን
✿ዮናስ ወአብያጺሁ (ሰማዕታት)
✿አርሲስ ወዳስያ ወዲሞን

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

26 Dec, 20:44


https://youtu.be/JWRGTzPYkis?si=2cFoBp7l1FlDeloi

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

26 Dec, 14:30


🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ታኅሣሥን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::

🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"    /ማቴ ፫:፫/

💥ስለ ንስሐ💥

ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።

፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::

፪,  🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መተው።

፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።

፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።

፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።

፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።

፯, 🌿ትሕትናን።
        
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡

2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡

3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡

4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው

4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
    1, አላማ

    2 ,እምነት

    3,ጥረት

    4 ጥንቃቄ

9ኙ የቅድስና መንገዶች

💥ሃይማኖት
💥ጾም
💥ጸሎት
💥ስግደት
💥ምጽዋት
💥ፍቅር
💥ትህትና
💥ትዕግስት
💥የዋህነት

እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸው

🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

26 Dec, 14:29


✞After being caught with his colleague Aedesius by coastal guards (or bands), they were brought to Axum during the reign of Tazer (Ayzana) and his wife Sophia (Aheyewa).  Even if the exact date is not known, it was in the 4th century.✞And though the reason that Frumentius came was not for evangelization of the Gospel, he used to preach in Axum around the palace. At that period, the torch of Christianity, which had already been ignited by the Eunuch, St. Bakos, had been spreading in the country unnoticed (like an underground movement) and so Frumentius was not troubled. Particularly, because he had taught the youths (Ezana and Sizana) from their childhood, things became successful – went smoothly.

✞When the Emperor Tazer passed away, both youths sat on the throne (as they were brothers). And they sent Frumentius to Egypt so that he would bring them a bishop and the rite of baptism together with books. Then, the Apostolic St. Athanasius of Alexandria named Frumentius as Salama, ordained him a bishop and sent him with holy vessels/vestments and books.

✞And when Abune Salama returned to Ethiopia, he administered baptism beginning with the Co-Emperors. Ezana and Sizana became Abreha (meaning shone) and Atsbeha (meaning made it to dawn - lighten) respectively. After that, the Emperors, the Bishop Abune Salama and the Archpriest Amram (Emberem) worked together in a great service to expand Christianity.
 
✞✞✞The contributions of Abune Salama.
1. He brought the Bishopric See/Office and Priesthood from the right source (apostolic source).
2. He expanded Christianity and baptism in our country.
3. He translated Holy Books from foreign languages.
4. He started the monastic life in Ethiopia.
5. He built Churches.
6. He improved the Geez language. He
A - made it to be written from left to right.
B - added letters (declension).
C - and changed the order of the alphabets so they can be written like ሀ -> ለ -> ሐ -> መ  . . . from አ -> በ -> ገ -> ደ . . .

✞And he was an example to the people with the holy life he had. As his hagiography states, “And for these, he was named the illuminator” so for the above reasons he was, is and will be called, “The Illuminator”.  Finally, in the year 352 A.D he departed after fighting the good fight.  The Saint was consecrated as a Bishop for Ethiopia on this day.

✞✞✞May the God of the Saints preserve us in their persistence. And may He grant us from their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 18th of Tahisas
1. St. Thomas the Apostle (His translation)
2. St. Titus the Apostle (His translation)
3. Abune Salama the Illuminator (The day he was consecrated a bishop)
4. St. Philemon the Hermit
5. St. Heracleas the Martyr

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Abune Eustathius (Ewostatewos) the Teacher
2. Abune Anorewos (Honorius) the Great
3. Mar Jacob the Egyptian
4. St. James (One of the 72)
5. St. Philip the Apostle (One of the 12)

✞✞✞“Paul, a servant of God, and an apostle of Jesus Christ, according to the faith of God's elect . . . which is committed unto me according to the commandment of God our Saviour; To Titus, mine own son after the common faith: Grace, mercy, and peace, from God the Father and the Lord Jesus Christ our Saviour.”✞✞✞
Titus 1:1-4

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

26 Dec, 14:29


✞St. Titus was born in a city called Crete in Asia Minor in the 1st century. His linage is from both Israel and Greek. Since, the worship of God was not practiced in the area, his family and he worshipped stars.

✞Because the people of the region thought salvation was through knowledge (gnosis), they learned Greek philosophy well. St. Titus in his youth entered into the then Greek schools and learned their philosophy and worldly wisdom. In a short time, he became greater to all.

✞Though the Saint did not worship his Creator; he was sincere and kind in his manner. Without knowing the reason, he used to feed, quench the thirsts and take care of the poor. God did not want the goodness of this person to go to waste and one day He was revealed to him.

✞In a vision, he [St. Titus] heard from Whom he did not understand, “O Titus! Fight for the salvation of your soul. This world will pass.” Thus, he woke up from his sleep and was shaken. He did not know what to do. And all those to whom he spoke to could not understand any of it as well.

✞For some time, not finding an answer, he lived by contemplating the matter in his heart. However, suddenly, at that time, a tiding was heard from Jerusalem. People told Titus, “Jesus, Whom they call Christ, God Incarnate - Who came down to earth, is preaching [in Jerusalem] about the Kingdom of God.” 

✞He then asked, “What else did you see?” And they replied, “The sick are healed by His hands. The dead are raised. The blind see. The lepers are cleansed. And many other miracles are being done.” And the then Governor of Crete, who was also a philosopher, wanted to inquire about what he had heard of Christ.

✞Because he was not able to go, he said, “Find me a discreet and wise man” and sent his servants. Thus, they brought before him Titus as there was none better than him in the surrounding. The Governor then said, “Inquire into the matter carefully and bring me an answer whether be it true or false” and sent Titus.

✞St. Titus hurriedly rose up and went to Jerusalem. When he entered into the city, he searched and found our Lord.
1. He saw our Lord Christ dispelling diseases, and casting out demons with His authoritative Word and understood, it was not the work of a mere man (a creature, a mortal).
2. He also found the teachings of our Lord far advanced and more mystical than Greek philosophy as the starting and ending point of Greek philosophy was the flesh/temporal. However, the teachings, through the sweet words of our Lord, were of heaven and everlasting. Now, the mystery of what he saw and heard in his vision that said, “Fight for your soul” was grasped.

✞And because of this, he did not waste any time. Immediately, he believed and became His disciple. And our Lord added him to the 72 Disciples. Then, when the Governor of Crete inquired, “Why are you delayed?” He [St. Titus] sent him [the Governor] a letter about all the things he saw and added that he was not going to return [to Crete].

✞After this, St. Titus learned under our Lord for three years, received the Holy Spirit [gifts of the Holy Spirit] on the Day of Pentecost and preached the Gospel all around Asia Minor for 8 years. And when St. Paul became a believer, he [St. Titus] became his disciple and preached for 25 years.

✞After St. Paul was martyred, he returned to Crete, converted the people, baptized them and built a Church. And when his time came, he ordained preachers and priests; and after blessing them, he passed away. Today is the feast day of the Holy Apostle’s translation. 

✞✞✞Abune Salama the Illuminator✞✞✞
✞It is believed that the Saint was Greek in origin but grew up in Syria. Frumentius was Abune Salama’s former name. Though the way he arrived into Ethiopia seemed to be accidental, within it, there was the will of God. 

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

26 Dec, 14:29


Memhir Esuendale:
#Feasts of #Tahisas_18

✞✞✞On this day we commemorate the annual feasts of the Holy Apostles Thomas and Titus, and Abune Salama the Illuminator✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Thomas the Apostle✞✞✞
=>St. Thomas, who was one of the 12 Apostles, is known for having endured many tribulations and for placing his hand on the side of our Lord (which was pierced by a lance).

✞St. Thomas like the other Apostles was born in Israel and was raised according to the rites of the Old Testament. He joined the Sadducees while he was just a youth. The Sadducees were a sect that did not believe in the resurrection of the dead. And when our Savior, Jesus Christ, started His ministry, St. Thomas left the sect and followed our Lord. And our Lord appointed him as one of the 12 Apostles and changed his previous name that was Didymus to Thomas.

✞And at the time, when our Lord went to raise Lazarus, St. Thomas showed his love [for Christ] by uttering, “Let us also go, that we may die with Him” while the other Apostles insisted [not to go] by saying “Stay, because the Jews want to kill You”. (John 11:16)

✞[And after the resurrection of the Lord,] Thomas, who was not there when our Lord revealed His resurrection to His disciples, said [to the other Apostles] “I will not believe unless I see”. And his reasons [for saying that] were:
1. Because it did not seem to be true to him for the great love he had for our Lord.
2. Also because he thought that he was just going to preach the resurrection from what he had heard which won’t be like the other Apostles as they will be preaching “We have seen the Lord’s resurrection”.

✞Though, for the time being, the Lord had revealed Himself and rebuked him [for his doubt], later he expressed his whole faith saying, “My Lord and my God” attesting to the fact that he was allowed by the Lord to touch His side. This hand of the Apoatle is still extant to this day. It is honorably found in the Church of India.

✞And after the Apostles received the Holy Spirit and allotted dioceses amongst themselves, India and its surrounding lands became the lot of St. Thomas. It is after this that his acts, which we can’t finish listing, took place. And for the diligence that the Saint had, our fathers honor him saying, “The one who adorned India”.

✞St. Thomas, while he was trying to convert the King, Lucianus (Lukios), and the people of the country, he was skinned alive while they stretched him on the ground with nails. And then, they, after filling his skin with sand, sewed and made him carry it. And on the roads [where he walked carrying it] they put salt on his flayed body, thence sheep came and took bites from his flesh. And for this reason, the scholars have said,
“When the era is evil, all turn to be malicious
Thus, to Thomas, the sheep became like wild beasts”

✞However, later on, all believed and were baptized, because he raised by his flayed skin the wife of the King that had died from falling off a higher structure.

✞Like St. Paul, the Holy Apostle struggled for the Gospel and the Church, sometimes with wisdom and sometimes with trials. And without interruption he had preached from India to our country, Ethiopia, for 38 years.

✞And finally, on 72 A.D, he departed as a martyr. His tomb and his holy hand [as mentioned earlier] are still extant in India. Except Protestants, all the world venerates and commemorates him. Today is the feast of the translation of the Holy Apostle. 

✞✞✞Saint Titus the Apostle✞✞✞
=> St. Titus, the disciple of our Lord Jesus Christ, is one of the 72 Disciples. He has not been forgotten that much [as the rest of the 72]. Even if the Saint’s chronicles are not spoken of, his name is remembered since one of the 14 letters, which have been written by St. Paul was addressed to him. St. Paul mentions him repeatedly in his letters in a good light.=>Hence, who is Saint Titus?

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

26 Dec, 14:29


+ፍሬምናጦስ ምንም የመጡበት ዓላማ ስብከተ ወንጌል ባይሆንም በአክሱም ቤተ መንግስት አካባቢ ይሰብኩ ነበር:: ያን ጊዜ በጃንደረባው ቅዱስ ባኮስ የተቀጣጠለው የክርስትና ችቦ ውስጥ ውስጡን በሃገሪቱ ነበረና ፍሬምናጦስ አልተቸገሩም:: በተለይ ኢዛናና ሳይዛናን ከልጅነት ስላስተማሯቸው ነገሮች የተሳኩ ሆኑ::+ንጉሥ ታዜር እንደ ሞተ2ቱ ሕጻናት በመንበሩ ተቀመጡ:: ፍሬምናጦስንም ወደ ግብፅ ዻዻስና ጥምቀት ከመጻሕፍት ጋር እንዲያመጣላቸው ላኩ:: ሐዋርያዊ ቅዱስ አትናቴዎስም ፍሬምናጦስን "ሰላማ" ብሎ ሰይሞ: በዽዽስና: በንዋየ ቅድሳትና በመጻሕፍት ሸልሞ መለሳቸው::

+አቡነ ሰላማ ወደ ኢትዮዽያ እንደተመለሱ ከነገሥታቱ ጀምረው ለሕዝቡ ጥምቀትን አደሉ:: ኢዛናና ሳይዛናም አብርሃ እና አጽብሃ ተብለው ስማቸው ተደነገለ:: ከዚያ በሁዋላ ድንቅ በሚሆን አገልግሎት ነገሥታቱ: ዻዻሱ ሰላማና ሊቀ ካህናቱ እንበረም ለክርስትና መስፋፋት በጋራ ሠርተዋል::

=>የአቡነ ሰላማ ትሩፋቶች:-
1.ዽዽስናና ክህነትን ከእውነተኛ ምንጭ አምተዋል::
2.ክርስትናና ጥምቀትን በሃገራችን አስፋፍተዋል::
3.ቅዱሳት መጻሕፍትን ከውጭ ልሳኖች ተርጉመዋል::

4.ገዳማዊ ሕይወትን ጀምረዋል::
5.አብያተ ክርስቲያናትን አንጸዋል::
6.ግዕዝ ቁዋንቁዋን አሻሽለዋል::
ሀ.ከግራ ወደ ቀኝ እንዲፃፍ
ለ.እርባታ እንዲኖረው
ሐ.ከ"አበገደ" ወደ "ሀለሐመ" ቀይረዋል::

+ባላቸው ንጹሕ የቅድስና ሕይወት ለሕዝቡ ምሳሌ ሆነዋ:: "ወበእንተዝ ተሰይመ ከሳቴ ብርሃን" እንዲል በነዚህ ምክንያቶች "ከሣቴ ብርሃን" (ብርሃንን የገለጠ) ሲባሉ ይኖራሉ:: በመጨረሻም ከመልካሙ ገድል በሁዋላ በ352 ዓ/ም ዐርፈው ተቀብረዋል:: ቅዱሱ ለሃገራችን ዻዻስ ሆነው የተሾሙት በዚህች ዕለት ነው::

=>አምላከ አበው ቅዱሳን በመጽናታቸው ያጽናን:: ከበረከታቸውም ያድለንና።


ታሕሳስ 18 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ (ፍልሠቱ)
2.ቅዱስ ቲቶ ሐዋርያ (ፍልሠቱ)
3.አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን
4.ቅዱስ ፊልሞና ባሕታዊ
5.ቅዱስ ኢርቅላ

=>ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ ኤዎስጣቴዎስ ረባን
2.አቡነ አኖሬዎስ ዓቢይ
3.ማር ያዕቆብ ግብጻዊ
4.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ከ72ቱ)
5.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ (ከ12ቱ)

=>+"+ የእግዚአብሔር ባሪያና የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ዻውሎስ . . . መድኃኒታችን እግዚአብሔር እንዳዘዘ: ለእኔ አደራ በተሰጠኝ ስብከት ቃሉን ገለጠ: በሃይማኖት ኅብረት እውነተኛ ለሚሆን ልጄ ቲቶ::
ከእግዚአብሔርም አብ: ከመድኃኒታችንም ከጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ምሕረት: ሰላምም ይሁን:: +"+ (ቲቶ. 1:1)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

26 Dec, 14:29


እንኩዋን ለቅዱሳን "ሐዋርያት ቶማስ ወቲቶ" እና "አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን" ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ

+*" ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ "*+

=>ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ የሆነው ቅዱስ ቶማስ ብዙ መከራን በማሳለፉና የጌታችንን ጐን በመዳሰሱ ይታወቃል::

+ቅዱስ ቶማስ እንደ ሌሎቹ ሐዋርያት በእሥራኤል ተወልዶ በዚያውም በሥርዓተ ኦሪት አድጐ ገና በወጣትነቱ የሰዱቃውያንን ማሕበር ተቀላቅሏል:: ሰዱቃውያን ሰው ከሞተ በሁዋላ አይነሳም (አልቦ ትንሳኤ ሙታን) የሚሉ ናቸው:: መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ማስተማር ሲጀምር ግን ቅዱስ ቶማስ ከነበረበት ማሕበር ወጥቶ ጌታችንን ተከተለ:: ጌታችንም ከ12ቱ ሐዋርያት አንዱ ይሆን ዘንድ ሾመው:: የቀደመ ስሙ "ዲዲሞስ" ሲሆን ጌታችን "ቶማስ" ብሎታል::

+ቅዱስ ቶማስ ጌታ አልዓዛርን ለማስነሳት በሔደ ጊዜ ሌሎች ሐዋርያት ጌታን "አይሁድ ይገድሉሃል ቅር" ሲሉት እርሱ ግን "እንሒድና አብረን እንሙት" ሲል ፍቅሩን አሳይቷል:: (ዮሐ. 11:16)

+ጌታችን ትንሳኤውን ለደቀ መዛሙርቱ በገለጠ ጊዜ ያልነበረው ቶማስ ካላየሁ አላምንም አለ:: ምክንያቱም:-

1.ለጌታችን ከነበረው ፍቅር የተነሳ እውነት አልመስልህ ቢለው::

2.አንድም "ሌሎቹ ሐዋርያት ትንሳኤውን አየን እያሉ ሲያስተምሩ እኔ ግን ሰማሁ ብየ ማስተማሬ ነው" ብሎ በማሰቡ ነበር::

+ለጊዜው ጌታ ተገልጾ ቢገስጸው "እግዚእየ ወአምላኪየ (ጌታየና አምላኬ)" ብሎ ፍጹም ሃይማኖቱን ገልጿል:: ለፍጻሜው ግን የጌታችንን ጎን (መለኮትን) ይዳስስ ዘንድ ባለቤቱ እንዳደለው ያጠይቃል:: መለኮትን የዳሰሰች ይሕቺ ቅድስት እጁ ዛሬም ድረስ ሕያው ናት::

+ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ተቀብለው ሐገረ ስብከት ሲከፋፈሉ ለቅዱስ ቶማስ ሕንድና በዙሪያዋ ያሉ ሃገራት ደረሱት::

+ከዚህ በሁዋላ ነው እንግዲህ ዘርዝረን የማንጨርሰውን ተጋድሎ የፈጸመው:: ቅዱሱ በነበረው ፍጹም ትጋት አባቶቻችን "ዘአሠርገዋ ለብሔረ ሕንደኬ (ሕንድን በወንጌል ያስጌጣት)" ሲሉ ያከብሩታል::

+ቅዱስ ቶማስ ንጉሥ ሉክዮስንና የሃገሩን ሕዝብ ለማሳመን በችንካር መሬት ላይ ወጥረው ቆዳውን ገፈውታል:: ቆዳውንም እንደ ገና ሰፍተው: አሸዋ ሞልተው አሸክመውታል:: በየመንገዱ የተገፈፈ ገላውን ጨው ቢቀቡት በጎች መጥተው ግጠው በልተውታል:: በዚሕ ምክንያት:-
"ኩሉ የአኪ እንዘ የአኪ ዘመኑ::
አባግዒሁ ለቶማስ እስመ አራዊተ ኮኑ::" ብለዋል ሊቃውንቱ::

+በሁዋላ ግን ከፎቅ ወድቃ የሞተችውን የንጉሡን ሚስት በተገፈፈ ቆዳው በማዳኑ ሁሉም አምነው ተጠምቀዋል::

+ቅዱሱ ሐዋርያ ልክ እንደ ቅዱስ ዻውሎስ አንዳንዴ በፈሊጥ: ሌላ ጊዜም በመከራ ለወንጌልና ለቤተ ክርስቲያን ተጋድሏል:: ያለ ማቁዋረጥም ከሕንድ እስከ ሃገራችን ኢትዮዽያ ድረስ ለ38 ዓመታት ወንጌልን ሰብኩዋል:: በመጨረሻም በ72 ዓ/ም በሰማዕትነት አርፏል:: መቃብሩና ቅድስት እጁ ዛሬ ድረስ ሕንድ ውስጥ አሉ:: ከኘሮቴስታንቶች በቀር መላው ዓለም ያከብረዋል:: ዛሬ የቅዱሱ ሐዋርያ በዓለ ፍልሠቱ ነው::

+*" ቅዱስ ቲቶ ሐዋርያ "*+

=>የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር ቅዱስ ቲቶ ከ72ቱ አርድእት አንዱ ሲሆን በተወሰነ መንገድም ቢሆን የተዘነጋ ሐዋርያ አይደለም:: በተለይ ደግሞ ቅዱስ ዻውሎስ ከጻፋቸው 14 መልእክታት መካከል አንዷ የተላከችው ለዚህ ቅዱስ በመሆኗ ታሪኩ እንኩዋ ባይነገር ስሙ አይረሳም:: ቅዱስ ዻውሎስም በመልዕእክታቱ በጐ ስሙን እየደጋገመ ያነሳዋል::

=>ለመሆኑ ሐዋርያው ቅዱስ ቲቶ ማን ነው?

+ቅዱስ #ቲቶ የተወለደው በ1ኛው መቶ ክ/ዘ እስያ ውስጥ ቀርጤስ በምትባል ከተማ ነው::

+መዳን በእውቀት ይመስላቸው ስለ ነበር የአካባቢው ሰዎች የግሪክን ፍልስፍና ጠንክረው ይማሩ ነበር:: ቅዱስ ቲቶም በወጣትነቱ ወደ ት/ቤት ገብቶ የግሪክን ፍልሥፍናና የዮናናውያንን ጥበበ ሥጋ ተማረ:: በጥቂት ጊዜም የሁሉ የበላይ ሆነ::

+ቅዱሱ ምክንያቱን ሳያውቀው ለእኔ ቢጤዎች ያበላ: ያጠጣ: ይንከባከባቸውም ነበር:: እግዚአብሔር ግን የዚህ ቅን ሰው በጐነቱ እንዲሁ እንዲቀር አልወደደምና አንድ ቀን በራዕይ ተገለጠለት::

+በራዕይም አንድ ምንነቱን ያልተረዳው ነገር "ቲቶ ሆይ! ስለ ነፍስህ ድኅነት ተጋደል:: ይህ ዓለም ኃላፊ ነው" ሲለው ሰማ:: ከእንቅልፉ ነቅቶ በእጅጉ ደነገጠ:: የሚያደርገውንም አጣ:: ያናገራቸው ሁሉ ምንም ሊገባቸው አልቻለም::

+ድንገት ግን በዚያ ሰሞን ከወደ ኢየሩሳሌም አዲስ ዜና ተሰማ:: "ክርስቶስ የሚሉት ኢየሱስ: እርሱም የባሕርይ አምላክ የሆነ ወደ ምድር ወርዶ: ስለ እግዚአብሔር መንግስትም እየሰበከ ነው" ሲሉ ለቲቶ ነገሩት::

+"ሌላስ ምን አያችሁ?" አላቸው:: "በእጆቹ ድውያን ይፈወሳሉ: ሙታን ይነሳሉ: እውራን ያያሉ: ለምጻሞች ይነጻሉ: ሌሎች ብዙ ተአምራትም እየተደረጉ ነው" አሉት:: የወቅቱ የሃገረ አክራጥስ መኮንን ፈላስፋ ነበርና ስለ ክርስቶስ ሲሰማ ሊመራመር ወደደ::

+"ብልህ ጥበበኛ ሰው ፈልጉልኝ" ብሎ ተከታዮችን ቢልካቸው ከቲቶ የተሻለ በአካባቢው አልነበረምና እርሱኑ አመጡት:: መኮንኑ ቲቶን "ነገሩ ትክክል ወይም ስሕተት መሆኑን በጥልቅ መርምረህ ምላሽ አምጣልኝ" ብሎ ላከው::

+ቅዱስ ቲቶም ፈጥኖ ተነስቶ ወደ ኢየሩሳሌም ገሰገሰ:: ወደ ከተማዋ እንደገባም ጌታችንን አፈላልጐ አገኘው::

1.ጌታችን ክርስቶስ በሥልጣነ ቃሉ ደዌያትን ሲያርቅ: አጋንንትን ሲያሳድዳቸው ተመልክቶ ይህ ሥራ የፍጡር እንዳልሆነ ተረዳ::

2.ጌታችን የሚያስተምረው ትምሕርት ከግሪክ ፍልሥፍና እጅግ ርቆና መጥቆ አገኘው:: ጌታ በጣዕመ ቃሉ የሚያስተምረው ሰማያዊ: በዚያ ላይ ዘለዓለማዊ የሆነ ትምሕርት ነው:: በራዕይ "ስለ ነፍስህ ተጋደል" ያለው ምሥጢር አሁን ተተረጐመለት::

+በዚህ ምክንያትም ጊዜ አላጠፋም:: ወዲያውኑ አምኖ ተከታዩ ሆነ:: ጌታም ከ72ቱ አርድእት ደመረው:: የአክራጥስ መኮንን "ምነው ዘገየህ?" ቢለው ያየውን ሁሉ ጽፎ: እንደማይመለስም አክሎ ደብዳቤ ላከለት::

+ከዚህ በሁዋላ ቅዱስ ቲቶ ከጌታችን እግር ለ3 ዓመታት ተምሮ: በበዓለ ሃምሳ መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ: በመላው እስያ ወንጌልን ሰብኩዋል:: ቅዱስ ዻውሎስ ባመነ ጊዜ ደግሞ የእርሱ ደቀ መዝሙር ሆኖ ለ25 ዓመታት አስተምሯል::

+ቅዱስ ዻውሎስ ሰማዕት ከሆነ በሁዋላ ደግሞ ወደ አክራጥስ ተመልሶ: ሕዝቡን አሳምኖና አጥምቆ: ቤተ ክርስቲያንን አንጿል:: ዕድሜው በደረሰ ጊዜም መምሕራንን: ካህናትን ሹሞላቸው: ባርኩዋቸውም ዐርፏል:: ዛሬ የቅዱሱ ሐዋርያ በዓለ ፍልሠቱ ነው::

+*" አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን "*+

=>ቅዱሱ በትውልዳቸው ግሪካዊ ቢሆኑም ሶርያ አካባቢ እንዳደጉ ይታመናል:: በቀደመ ስማቸው ፍሬምናጦስ የሚባሉት አቡነ ሰላማ ወደ ኢትዮዽያ የመጡት በአደጋ ምክንያት ቢመስልም ውስጡ ግን ፈቃደ እግዚአብሔር ነበረበት::

+በድንበር ጠባቂዎች ከባልንጀራቸው ኤዴስዮስ ጋር ተይዘው ወደ አክሱም የመጡት በንጉሥ ታዜር (አይዛና) እና በሚስቱ ሶፍያ (አሕየዋ) ዘመን ነው:: ጊዜው በውል ባይታወቅም በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ነው::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

26 Dec, 06:07


እንኳን አደረሰነ!

☞ታኅሣሥ ፲፯

✞በዓለ አበው ቅዱሳን፦

✿ሉቃስ ዘዓምድ
✿ናትናኤል መነኮስ
✿አርድዮስ ወአውስዮስ
✿ሲርዮስ ወማርቆስ
✿ወያርዋልኤል

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 16:16


https://youtu.be/u_k3YDZItV0?si=rZKZiUqdCJ-DgrxE

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 15:04


"" ስንክሳር - ኅዳር ፳፱/29 ""

"ጉባዔ ሰማዕታት ቅዱሳን"

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 15:04


ንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠   
/(ማቴ ፫:፫/)

❇️ዝክረ ቅዱሳን ተማሩ ላልደረሳቸው አጋሩ!!!

እንኳን አደረሰን!!


ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።


ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 15:03


 
✞However, on the anniversaries of the Saint’s passing, the sea – Black Sea [where he was martyred] used to part and the faithful entering the seabed used to receive blessings from his relics. We most of the time call the Saint as “Clement of Rome” to distinguish him from a heretic that is called “Clement of Alexandria”.

✞The honor of the Saint is great!

✞✞✞May the God of the Apostles and the Martyrs veil us from affliction by their tribulation. And may He multiply for us their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 29th of Hedar
1. The Holy Martyrs of Christ (All of them.)
2. Saint Peter the Seal of the Martyrs
3. Saint Clement the Apostle (Clement of Rome)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Birth of our Lord and God Jesus Christ
2. St. Mark of Tormak
3. St. Fikerte Kirstos the Ethiopian
4. St. Zera Kirstos (Righteous and Martyr)
5. St. Arsema the Virgin (Martyr)

✞✞✞“O God, the heathen are come into thine inheritance; thy holy temple have they defiled; they have laid Jerusalem on heaps. The dead bodies of thy servants have they given to be meat unto the fowls of the heaven, the flesh of thy saints unto the beasts of the earth. Their blood have they shed like water round about Jerusalem; and there was none to bury them.”✞✞✞
Ps. 78 (79):1-3

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 15:03


✞In the New Testament Era, St. Stephen was the Protomartyr, first of their kind, and St. Peter the Archbishop of Alexandria was the Seal of the Martyrs, their last during the Era of Persecution.

✞✞✞Saint Peter the Martyr (The Seal of the Martyrs)✞✞✞
=>This Saint is known by his epithet “The Seal of the Martyrs”. If asked how that came to be, it was as follows.

✞The Saint was from Egypt. And he lived in the 3rd century A.D. His parents, the priest Theodore (Theodosius) and the blessed Sophia had no children. And on Hamle 5 (July 12) they beseeched God. And Sts. Peter and Paul appeared before Sophia and announced that she would bring forth a child (as it was the day of their feast). And when she gave birth, she named him “Peter” per the revelation.

✞And when the Saint was seven years old; his parents gave him to the Church, where he grew up in the hands of the Archbishop St. Theonas. Thence, he became learned, and was an orator, and a kind person. While he served as a deacon and later a priest, after being ordained, St. Theonas passed away and St. Peter was appointed as the 17th Patriarch of Egypt.

✞And the period was an era of malice. And because Christians were killed where they were found and churches were burned, the Saint’s trial was much. He suffered with his flock for 14 years (some say 11) in diligence.

✞He also denounced and excommunicated Arius (who was his student). And he conversed with the Lord many times. And he performed many miracles as well. And in all those days, he never sat on his See. However, later on, the cruel Emperor ordered that he be killed.
 
✞And because the people said “Kill us before him”, St. Peter went in hiding and willingly gave his hands to soldiers so that violence will not occur. And that night, he cried out that his blood be the last for the Era of Persecution. And from heaven came word that stated, “Amen! Let it be!” And at that moment, he was beheaded. And the Era of Martyrs/Persecution passed/ended.  

✞✞✞Saint Clement of Rome✞✞✞
=>As the Saint was a great bridge for the Church, how beautiful is the name of this Holy Apostle! And how honored is it as well! St. Clement was the son of St. Qewestos/Caustus (Faustinianus/Fostinus) and St. Akrocia (Macidiana), and had a brother.  

✞His father and mother were nobles of Rome that were among the first Christians of the City who believed through the sermon of St. Peter the Arch-apostle and who spent their wealth by giving to the poor. And when their sons (Clement and his brother) died from poisoning, beseeching the God of Peter, their sons rose.

✞And at one time, because a person troubled Akrocia as Qewestos was not present, she fled with her sons. And on the road, because their ship was wrecked, St. Clement reached Egypt on a piece of wreckage. There, he found St. Peter and became the Arch-apostle’s disciple.

✞And following St. Peter, he travelled ministering across many lands and was part of many wonders. And he was the one that wrote the accounts of the Holy Apostle after St. Luke (Acts of the Apostles).

✞While the Holy Apostles did give St. Clement all their canons, St. Peter gave him the gold, frankincense, and myrrh which the Wise Men brought for Christ. The Saint in particular after all the Apostles departed received the Church and became the 2nd Patriarch of Rome.

✞At the time, because the Book of the Divine Liturgy was not complied, the Holy Eucharist was fractioned per what God had inspired them to pray. Nonetheless, the Saint compiled and wrote the Anaphors of the Lord and the Apostles as we see them today. And his book called in his name, “Clement” (has 8 Chapters/Parts) is counted as part of the 81 Canonical Books of Holy Scripture.✞While the Saint lived in like manner, he fell in the hands of Trajan around the beginning of the 2nd century. And the Emperor accusing the Saint with, “You have taught Christianity” had him greatly tortured and then had him thrown to sea tied to a bolder (some say an anchor). Hence, he died.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 15:03


#Feasts of #Hedar_29

✞✞✞On this day we commemorate the Myriads of Martyrs, Saint Peter the Seal of the Martyrs, and Saint Clement of Rome✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞The Holy Martyrs✞✞✞
=>The Church on this day, Hedar 29 (December 8), holds the feast of all the Martyrs. Abba Giorgis of Gasicha, the holy scholar, in the Horologium regarding them states,
“Fighters, bright stars,
The Church’s lights/candles.”

✞In the 3rd century, the Roman Empire was administered from two cities, Rome itself and Antioch. And the Emperor of the time was Numerianus (Numerian). The princes and his generals included the Saints Basilides (whose sister was the emperor’s wife), Claudius (brother of Numerianus), Victor (Boctor – son of Martha), Macarius (son of Basilides), Abadir (Apater - son of the sister of Basilides), Theodore (the 3 Theodores), Eusebius (son of Basilides), Justus (Yostos - son of Emperor Numerianus), Apoli (Aboli - son of Justus)... and others.

✞The women included the Saints Martha, Sophia, Iraya (Iraja/Herais – sister of Abadir), Theoclea (wife of Justus) and others. And the prime of all these was St. Basilides. Because, at the time, there were many wars taking place in Persia, Quz and with the Berbers, coincidently the Emperor was struck and died in one of the combat.

✞And the throne of Rome became vacant. And it was easy for St. Basilides or the other Saints to take hold of the crown. However, they simply left to do battle with enemies.

✞And in those days, in Egypt, there was a strong man who herded goats and spoke to Satan since his childhood called Agripada (Agrippita). From the children the emperor had bore, two were wicked girls and the younger one, when no one was around, married Agripada (Agrippita) and called him Diocletian. 

✞In Church history, after Satan, there is no name that is as evil [as Diocletian]. He was a man that slaughtered Christians. Seeing her younger sister, the elder, married a beast called Maximian and crowned him as well. And the world fell into the hands of these cruel men.

✞And at that time, all the legions [of Rome] were counted in millions. And when they saw what was done, they were angered. St. Basilides who saw this, gathered the princes, princesses, and the generals and said, “This world with its glory will perish, so let us chose the greater, the Kingdom of Christ.” Hence, all of them, as if they were of one mind, were joyous, and decided to leave behind their earthly honor.
 
✞Then, they gathered under one roof and started fasting and praying. They only went outside for alms giving. When the apostate saw this, he brimmed with over confidence, and he found a reason to implement his old plan of eliminating Christians.
 
✞And because of the monk named Abba Agagios, he declared, “Churches will be razed and temples (of idol worship) will be opened.” Thus, he raised idols called Apollo and ‘Ardamis’.

✞And because of this declaration, the tribulation of Christians began.
*The earth was bathed with blood.
*And the Saints had none to bury them.
*Some were killed, some were burned, some were imprisoned and some fled.

✞Church history was not written on parchment with a reed pen. Rather it was written using the blood of the martyrs as ink, their bones as a writing implement and their skin as parchment. The price the Martyrs paid for their Faith was grand.

✞Hence, called, “Fighters, bright stars, the church’s lights/candles,” they gave light while they burned and melted. Though martyrdom started in the Old Testament and will continue to the Second Coming of Christ, what is known as the Era of the Martyrs/Persecution was a period from 150 – 312 A.D.✞Particularly, because the years from the 270s to 312 were very harsh, the blood of Forty Seven Million (47,000,000) Christians was shed on earth. And the secret behind [the persistence of] the Martyrs was the Word of the Gospel, the Lord’s sermons and life, and nothing else. (Matt. 10:16, Mark 13:9, Luke 12:4, John 16:1, Rom. 8:35, Rev. 2:9)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 15:03


በጊዜው መጽሐፈ ቅዳሴ ባለ መደራጀቱ ሥጋውን ደሙን ሲፈትቱ ፈጣሪ እንዳመለከታቸው ይጸልዩ ነበር:: ቅዱሱ ግን የጌታንና የሐዋርያትን ቅዳሴ ዛሬ በምናየው መንገድ አደራጅቶ ጽፎታል:: በስሙ የሚጠራና "ቀሌምንጦስ" የሚባል መጽሐፉም (8 ክፍሎች አሉት) ከ81ዱ (አሥራው) መጻሕፍት ተቆጥሮለታል::

ቅዱሱ ሐዋርያ እንዲህ ሲመላለስ ኖሮ በ2ኛው መቶ ክ/ዘመን መጀመሪያ አካባቢ በጠራብሎስ እጅ ወደቀ:: ንጉሡም "ክርስትናን አስተምረሃል" በሚል ብዙ አሰቃይቶ: ከትልቅ ድንጋይ ጋር አስሮ ባሕር ውስጥ አስጥሞታል:: በዚህም ዐርፏል::

ሁሌ ግን በዓመት በዓመት ባሕሩ እየተከፈለላቸው: ምዕመናን እየገቡ ከቅዱስ አካሉ ይባረካሉ:: ቅዱሱን ብዙ ጊዜ "ቀሌምንጦስ ዘሮም" የምንለው "ቀሌምንጦስ ዘእስክንድርያ" የሚባል መናፍቅ ስላለ ከእርሱ ለመለየት ነው::
የቅዱሱ ክብር በእውነት ታላቅ ነው!

††† አምላከ ሐዋርያት ወሰማዕት በመከራቸው ከመከራ ይሰውረን:: በረከታቸውንም ያብዛልን::

††† ኅዳር 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱሳን ሰማዕታተ ክርስቶስ (ሁሉም)
2.ቅዱስ ጴጥሮስ ተፍጻሜተ ሰማዕት
3.ቅዱስ ቀሌምንጦስ ሐዋርያ (ዘሮም)

††† ወርኀዊ በዓላት
1.የፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት
2.ቅዱስ ማርቆስ ዘቶርማቅ
3.ቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስ ኢትዮጵያዊት
4.ቅዱስ ዘርዐ ክርስቶስ
5.ቅድስት አርሴማ ድንግል

††† "አቤቱ አሕዛብ ወደ ርስትህ ገቡ::
የቅድስናህንም መቅደስ አረከሱ::
ኢየሩሳሌምንም እንደ መደብ አደረጉአት::
የባሪያዎችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች አደረጉ::
የጻድቃንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት::
ደማቸውንም በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ውኃ አፈሰሱ::
የሚቀብራቸውም አጡ::" †††
(መዝ. ፸፰፥፩)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 15:03


††† እንኳን ለአእላፍ ሰማዕታት: ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ቀሌምንጦስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† ቅዱሳን ሰማዕታት †††

††† ቤተ ክርስቲያን ዛሬ (ኅዳር 29) የሁሉንም ሰማዕታት በዓል ታከብራለች:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ (ቅዱሱ ሊቅ) በመጽሐፈ ሰዓታት ሰማዕታትን:-
"መስተጋድላን ከዋክብት ብሩሃን::
ማኅትዊሃ ለቤተ ክርስቲያን::" ይላቸዋል::

በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን የሮም መንግስት ዓለምን የሚያስተዳድረው በሁለት ከተሞች: ማለትም በራሷ በሮምና በአንጾኪያ ነበር:: የወቅቱ ንጉሥ ኑማርያኖስ ሲሆን የቤተ መንግስቱ ልዑላንና የጦር አለቆች ቅዱሳኑ:- *ፋሲለደስ: *ገላውዴዎስ: *ፊቅጦር: *መቃርስ: *አባዲር: *ቴዎድሮስ (ሦስቱም): *አውሳብዮስ: *ዮስጦስ: *አቦሊ: ሌሎቹም ነበሩ::

ሴቶቹ ደግሞ ቅዱሳቱ:- *ማርታ: *ሶፍያ: *ኢራኢ: *ታኡክልያ: ሌሎቹም ነበሩ:: ለእነዚህ ሁሉ የበላይ ደግሞ ቅዱስ ፋሲለደስ ነበር:: ወቅቱ ከፋርስ: ከቁዝና ከበርበር ጦርነት የሚበዛበት ነበርና ባጋጣሚ ንጉሡ ኑማርያኖስ በሰልፍ መካከል ተመትቶ ወደቀ (ሞተ)::

የሮም መንግስትም ባዶ ሆነች:: ዙፋኑን መያዝ ለቅዱስ ፋሲለደስም ሆነ ለሌሎቹ ቅዱሳን ቀላል ነበር:: ግን እነሱ ዝም ብለው ጠላትን ለመዋጋት ወጡ::

በዘመኑ ደግሞ በግብጽ የፍየል እረኛ የነበረና ከልጅነቱ ሰይጣን የሚያናግረው አንድ አግሪጳዳ የሚሉት ጉልበተኛ ሰው ነበር:: ንጉሡ ከወለዳቸው ልጆች ሁለቱ ሴቶች ክፉዎች ነበሩና ትንሿ አግሪጳዳን ማንም በሌለበት አንግሣ ጠበቀቻቸው:: ስሙንም ዲዮቅልጢያኖስ አለችው::

በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከሰይጣን ቀጥሎ እንደዚህ የከፋ ስም የለም:: የዓለም ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈ ሰው ነው:: ትልቋ ደግሞ የትንሿን አይታ መክስምያኖስ የሚባል አውሬ አግብታ አነገሠችው:: ዓለምም በእነዚህ ጨካኝ ሰዎች እጅ ወደቀች::

ሠራዊቱ ሁሉ በሚሊየን ይቆጠራሉ:: የተደረገውን ሲያዩ ተበሳጩ:: ይህንን የተመለከተው ቅዱሱ ፋሲለደስ ግን ልዑላኑንና አለቆችን ሰብስቦ:- "ይህ ዓለም ከነ ክብሩ ጠፊ ነው:: ስለዚህ የተሻለውን የክርስቶስን መንግስት እንምረጥ" አላቸው:: ሁሉም እንደ አንድ ልብ መካሪ ደስ ተሰኝተው ምድራዊ ክብራቸውን ሊተው ወሰኑ::

ቀጥለውም በአንድ ቤት ተሰብስበው ይጾሙ: ይጸልዩ ገቡ:: ወደ ውጪ የሚወጡት ለምጽዋት ብቻ ነበር:: ከሃዲውም ይህንን ሲያይ የልብ ልብ ተሰማው:: ከድሮ ያሰበውንና ክርስቲያኖችን የማጥፋቱን እቅድ ሊፈጽም ምክንያት አገኘ::

አባ አጋግዮስ በሚባል መነኩሴ ምክንያት "አብያተ ክርስቲያናት ይትዐጸዋ: አብያተ ጣዖታት ይትረኀዋ - ቤተ ክርስቲያኖች ይዘጉ: ቤተ ጣዖቶችም ይከፈቱ" አለ:: አጵሎን: አርዳሚስ የሚባሉ ጣዖቶችንም አቆመ::

በዚህ አዋጅ ምክንያትም የክርስቲያኖች ሰቆቃ ጀመረ::
*ምድር በደም ታጠበች::
*ቅዱሳኑ ቀባሪ አጡ::
*እኩሉ ተገደለ:: እኩሉ ተቃጠለ:: እኩሉ ታሠረ:: እኩሉም ተሰደደ::

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ የተጻፈው በብራናና በብዕር አይደለም:: ይልቁኑ እንደ ቀለም የሰማዕታት ደማቸው: እንደ ብዕር አጥንታቸው: ቆዳቸው እንደ ብራና ሆኖ ተጽፏል እንጂ:: ሰማዕታት ለሃይማኖታቸው የከፈሉት ዋጋ እጅግ ታላቅ ነው::

ስለዚህም "ተጋዳዮች: የሚያበሩ ኮከቦች: የቤተ ክርስቲያን ሻማዎች" ተብለው: እነሱ እየቀለጡ አብርተዋል:: ሰማዕትነት በብሉይ ኪዳን የጀመረና እስከ ዳግም ምጽዐተ ክርስቶስም የሚቀጥል ቢሆንም "ዘመነ ሰማዕታት" የሚባለው ከ150 እስከ 312 ዓ/ም ድረስ ያለው ዘመን ነው::

በተለይ ግን ከ270ዎቹ እስከ 312 ዓ/ም ድረስ ያሉ ዓመታት እጅግ የከፉ ነበሩና: የአርባ ሰባት ሚሊየን (47,000,000) ክርስቲያኖች ደም በምድር ላይ ፈሷል:: የሰማዕታት ምሥጢራቸው ቃለ ወንጌል: የጌታ ስብከትና ሕይወት እንጂ ሌላ አይደለም:: (ማቴ. 10:16, ማር. 13:9, ሉቃ. 12:4, ዮሐ. 16:1, ሮሜ. 8:35, ራዕይ. 2:9)

የቅዱሳን ሰማዕታት መነሻቸው ቅዱስ እስጢፋኖስ ሲሆን ፍጻሜአቸው ደግሞ ቅዱስ ጴጥሮስ ሊቀ ጳጳሳት ነው::

††† ቅዱስ ጴጥሮስ ሰማዕት †††

††† ይህ ቅዱስ የሚታወቀው "ተፍጻሜተ ሰማዕት (የሰማዕታት መጨረሻ)" በሚለው ስሙ ነው::
ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
የቅዱሱ ሃገረ ሙላዱ ግብጽ ናት:: ዘመኑም 3ኛው መቶ ክ/ዘመን ነው:: ወላጆቹ ካህን ቴዎድሮስና ቡርክት ሶፍያ ልጅ አጥተው ሐምሌ 5 ቀን ወደ ፈጣሪ ቢማጸኑ በራዕይ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ተገልጠው ብሥራትን ለሶፍያ ነገሯት:: በወለደችው ጊዜም በራዕዩ መሠረት "ጴጥሮስ" አለችው::

ሰባት ዓመት በሆነው ጊዜም ለቤተ እግዚአብሔር ሰጥተው በሊቀ ጳጳሳቱ ቅዱስ ቴዎናስ እጅ አደገና በወጣትነቱ ሊቅ: ጥዑመ ቃልና በጐ ሰው ሆነ:: ዲቁናና ቅስናን ተሹሞ ሲያገለግል ቅዱስ ቴዎናስ በማረፉ ቅዱስ ጴጥሮስን የግብጽ 17ኛ ፓትርያርክ አድርገው ሾሙት::

ዘመኑ ደግሞ እጅግ ጭንቅ ነበር:: ክርስቲያኖች በተገኙበት ስለሚገደሉ: አብያተ ክርስቲያናትም ስለ ተቃጠሉ የቅዱሱ መከራ የበዛ ነበር:: ለ14 ዓመታት በፍጹም ትጋት ከመንጋው ጋር ተጨነቀ::

አርዮስን (ተማሪው ነበር) አውግዞ ለየው:: ከጌታ ጋርም ብዙ ጊዜ ተነጋገረ:: ብዙ ተአምራትንም ሠራ:: በዚህ ሁሉ ጊዜ አንድም ቀን በመንበረ ጵጵስናው ላይ አልተቀመጠም:: በኋላ ግን ጨካኙ ንጉሥ እንዲገደል አዘዘ::

ሕዝቡ "ከእሱ በፊት እኛን ግደሉን" በማለታቸው ሁከት እንዳይነሳ ቅዱስ ጴጥሮስ ተደብቆ ሔደና በፈቃዱ ለወታደሮች ተሰጠ:: በዚያች ሌሊትም የእርሱ ደም የግፍ ማብቂያ እንዲሆን እያለቀሰ ጮኸ:: ከሰማይም "አሜን! ይሁን!" የሚል ቃል መጣ:: ያን ጊዜ የእርሱ አንገት ተሰየፈ:: ዘመነ ሰማዕታትም አለፈ::

††† ቅዱስ ቀሌምንጦስ ዘሮም †††

††† የዚህ ቅዱስ ሐዋርያ ስሙ እንደ ምን ያምር! እንደ ምንስ ይከብር! ለቤተ ክርስቲያን ትልቁ ድልድዩዋ ነውና:: ቅዱስ ቀሌምንጦስ የቅዱስ ቀውስጦስና የቅድስት አክሮስያ ልጅ ሲሆን ወንድምም ነበረው::

አባትና እናቱም የሮም መሳፍንት: በስብከተ ቅዱስ ጴጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት ያመኑ: ገንዘባቸውን በምጽዋት የጨረሱ የመጀመሪያዎቹ የሮም ክርስቲያኖች ናቸው:: ልጆቻቸው (ቀሌምንጦስና ወንድሙ) በመርዝ ቢሞቱባቸው በአምላከ ጴጥሮስ ተማጽነው ተነስተውላቸዋል::

አንድ ጊዜ ቀውስጦስ በሌለበት አንድ ሰው አክሮስያን ስላስቸገራት ልጆቿን ይዛ ተሰዳለች:: በመንገድም መርከባቸው ተሰብሮ ቅዱስ ቀሌምንጦስ በስባሪው ግብጽ ደርሷል:: በዚያም ቅዱስ ጴጥሮስን አግኝቶት የሊቀ ሐዋርያት ደቀ መዝሙሩ ሆኗል::

ቅዱስ ጴጥሮስንም ተከትሎ ለአገልግሎት ብዙ አሕጉራትን ዙሯል:: ብዙ ምሥጢራትንም ተካፍሏል:: የቅዱሳን ሐዋርያትን ዜናም ከቅዱስ ሉቃስ (ግብረ ሐዋርያት) ቀጥሎ የጻፈ እርሱ ነው::

ቅዱሳን ሐዋርያት ሙሉ ቀኖናቸውን ለቅዱስ ቀሌምንጦስ ሲሰጡት ቅዱስ ጴጥሮስ ደግሞ ሰብአ ሰገል ለክርስቶስ ያመጡትን ወርቅ: እጣን: ከርቤውን አስረክቦታል:: በተለይ ሁሉም ሐዋርያት ባረፉ ጊዜ እርሱ ቤተ ክርስቲያንን ተረከበ:: በሮም ሁለተኛው ፓትርያርክ ሆነ::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

07 Dec, 06:12


እንኳን አደረሰነ!

✞ተዝካረ በዓሉ ለመድኅን አማኑኤል።

ወበዓለ ቅዱሳን፦

✿ሰራባሞን ሰማዕት (ዐቢይ ወክቡር)
✿ወማኅበራኒሁ ዐበይት
✿ሊቃኖስ ጻድቅ (ዘደብረ ቆናጽል)
✿ወዮሐንስ እጨጌ (ዘደብረ ጉንድ)

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
በረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡


https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Dec, 12:21


ንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠   
/(ማቴ ፫:፫/)

❇️ዝክረ ቅዱሳን ተማሩ ላልደረሳቸው አጋሩ!!!

እንኳን አደረሰን!!


ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።


ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Dec, 12:20


"" እንኳን አደረሳችሁ ""

☞ለ450 ዓመታት በኢየሩሳሌም፡ ግብጽ፡ ኢትዮጵያ (በጸገሮ፡ ኤጎራ፡ ጎንድ . . .): ፀሐይ ላይ የተጋደሉት ታላቁ #ጻድቅ #እጨጌ #አባ #ዮሐንስ የተወለዱት በዚህች ዕለት (ኅዳር 28፡ በ1110) ነው፡፡

=>ጸጋ በረከታቸው ይደርብን፡፡

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

06 Dec, 12:20


ይህንን መጽሐፍ ፈልጋችሁ አንብቡት፡፡ ነፍሳችሁ ትረካለች፡፡

#ኅዳር 28 ዕረፍቱ (ሰማዕትነቱ) የሚከበርለት የቅዱስ #ሰራባሞን (#ሰራፓሞን) ዜና ሕይወት ምን ይደንቅ? እንደ ማር እንደ ስኳር ለዓይነ ሕሊና ይጥማል፡፡ ነፍስን ያረካል፡ አጥንትንም ያለመልማል፡፡

#ደራሲ = #ቅዱስ #እለእስክንድሮስ (የግብጽ ፲፱ኛ ሊቀ ጳጳሳት)
#ተርጓሚ = ጻድቁ #አቡነ #መርሐክርስቶስ (በ15ኛው መቶ ክ/ዘ)
#አሳታሚ = #ቅድስት #ደብረ #ሊባኖስ ገዳም

"" ከታላቁ ሐዋርያ ፡ ጻድቅ ፡ ጳጳስና ሰማዕት ከቅዱስ ሰራባሞን በረከት ያሳትፈን፡፡ ""

Dn Yordanos Abebe

     
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

21 Nov, 10:13


ቅዱስ ሚካኤል (ሊቀ መላእክት)

ኅዳር ፲፪

ወበዓለ ቅዱሳን፦

✿ኢያሱ ወልደ ነዌ
✿ዮሐንስ ነቢየ ልዑል
✿ፊላታዎስ ሊቀ ጳጳሳት
✿ባሕራን ቀሲስ
✿ሐፄ በዕደ ማርያም
✿ዱራታኦስ ወቴዎብስታ

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

21 Nov, 05:56


https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

21 Nov, 05:45


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ ቅዱስ ሚካኤል (ሊቀ መላእክት)

ወበዓለ ቅዱሳን፦

✿ኢያሱ ወልደ ነዌ
✿ዮሐንስ ነቢየ ልዑል
✿ፊላታዎስ ሊቀ ጳጳሳት
✿ባሕራን ቀሲስ
✿ሐፄ በዕደ ማርያም
✿ዱራታኦስ ወቴዎብስታ

ኅዳር ፲፪፦

ሚካኤል ርኅሩህ የዋሀ መንፈስ ወልቡና፤
ዘመራሕኮሙ ለአበዊነ በዓምደ እሳተ ወደመና፤
በከመ ዱራታኦስ ወብእሲቱ ወባሕራን ጥዑመ ዜና፤
አድኅነኒ እምጸላኢየ ወምርሐኒ በፍና፤
በደብረ ቀርሜሎስ ዘሴሰይኮ ለኤልያስ መና!

ሚካኤል ስዩም ዲበ ኲሎሙ ኃይላት፤
የዋህ ኢተቀያሚ አምሳለ ማርያም እግዝእት፤
ኢያሱ መስፍን ወፊላታዎስ ሊቀ ጳጳሳት፤
ዱራታኦስ ወቴዎብስታ ወባሕራን ንጹሐ ክህነት፤
በዕደ ማርያም ንጉሥ ወዮሐንስ ሰማዕት!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 12:57


"" እረኞችን እሾምላቸዋለሁ! "" (ኤር. ፳፫:፫)

🛑(ክፍል ፩/1)

"በዓለ ቅዱሳን ሠለስቱ ምዕት"

(ኅዳር 9 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 12:56


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 12:54


#Feasts of #Hedar_12

✞✞✞On this day we commemorate Saint Michael the Archangel, Saint Joshua the Prophet, Saints Dorotheus and Theobesta, Saint Bahran the Priest and Emperor Baeda Maryam I✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Saint Michael the Archangel✞✞✞
=>Saint Michael was appointed over the order of angels called Powers that are found in the Realm of Eyor (The 3rd Heaven - Shehaqim) at first.  Then, when Satan defected, he was elevated by the Will of God, and for his humility and empathy, and appointed over all the 99 Hosts of Angels.

✞From creation, after our Lady, there is none that is as honorable and kindhearted as St. Michael. He is an angel known for his intercession and aid. Manuscripts call him as “God’s council”, and as “whose name means compassionate”. And that is because he is an angel without resentment that hastens for aid and is kind.

✞And because he was a grace to all the saints of the Old Testament, aided and saved them as well, he was called “Megabi Beluy”/ “The Steward of the Old [Testament]”. He has also led and nourished Israel for 40 years in the desert. And Holy Scripture articulates much about him. (Gen.48:16, Josh. 5:13, Judg. 13:17, Dan.10:21/12:1, Ps.33 (34):7, Rev.12:7)

✞[In addition to that] the compassionate angel has a unique love for our Lady which is delighting. And from her mother’s womb up to now he is with her. He joyously obeys her. And when he wants to intercede, he says to her, “My Lady! Go before me!” Thus, they enter the fiery curtains together and bring down mercy together with blessing to the world.   

✞✞✞Saint Joshua the Prophet✞✞✞
=>Again on this day, the Church teaches that St. Michael aided Joshua [in his battle]. And if asked how that came to be, it was as follows.

✞As it is written in the Book of Joshua chapter 5, the Holy Angel appeared to Joshua. When the Arch-prophet St. Moses who led Israel through the desert departed, there was great sorrow and shock.
 
✞However, God raised Joshua and comforted them. St. Michael, who led Israel for 40 years - covering them with clouds, bringing down manna, stretching his wings over them and defending them from their adversaries with Moses, also to be with Joshua, he came down from heaven.

✞Around Jericho, he was seen to Joshua in majesty with his sword drown. Then, Joshua went near him and asked, “Art thou for us, or for our adversaries?” And St. Michael responded, “To help you as captain of the host of the Lord am I now come”.

✞And at that moment, the great prophet St. Joshua bowed down and prostrated before St. Michael the Archangel. Then, St. Michael added, “Loose thy shoe from off thy foot; for the place whereon thou standest is holy.”

✞Thus, Joshua did what he was told. And that is why our Church says, “The angels deserve veneration (with prostration) and that one should not stand before the Saints with shoes on.” That ground, as the Archangel stood on it, became holy. Hence, today, where his church is built and his altar tablet/board is inscribed, the holy angel is, so one should enter with shoes removed and in readiness.
 
✞The Archangel St. Michael with Joshua abolished the enemies of Israel including Amalek. He has also destroyed the walls of Jericho. And he aided in the inheritance of the promised land. He has helped Joshua when he stopped the sun on its path at Gibeon and the moon in the deserts of Aijalon as well.

✞✞✞ Dorotheus and Theobesta/ Theopista✞✞✞
=>Since the Saints Dorotheus and Theobesta are devotees of St. Michael they are also commemorated on this day. As we find it written in the Homily about St. Michael and the Synaxarion, the two Saints lived within the boundaries of marriage, executing the commands and laws of God, being compassionate to the poor, and receiving the Holy Body and Honorable Blood.✞In particular they held the feasts of our Lord, our Lady and St. Michael without intermission. However, after a while, they struggled because all their wealth was exhausted.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 12:54


=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ላሊበላ ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
2.ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
3.ቅዱስ ቴዎድሮስ ምሥራቃዊ (ሰማዕት)
4.ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
5.አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
6.ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
7.ቅዱስ ድሜጥሮስ ሊቅ
=>+"+ በሰማይም ሰልፍ ሆነ:: ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ:: ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ:: አልቻላቸውምም:: ከዚያም ወዲያ በሰማይ ሥፍራ አልተገኘላቸውም:: ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ወደ ምድር ተጣለ:: +"+ (ራዕይ. 12:7)

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 12:54


Nonetheless, what vexed them was not that they were struggling but that they would have to stop holding the feast of St. Michael.
  
✞And when they had no options left, they sat down and conversed. And they agreed to sell their formal wear rather than stop holding the feast of St. Michael. Hence, when St. Dorotheus was on his way to the market, St. Michael, his beloved descended from heaven for his sake.

✞And on the road, in the likeness of an official, he met him and they spoke. He asked him the problem and told him the solution. He said, “I will be your guarantor, hence buy what you need for the feast and prepare.”

✞Then added, “Because I will come to your house as a guest so bring a fish as well and preserve it for me. Do not slit it until I come.” After executing what he was told, while traveling back to his home, St. Dorotheus saw a wondrous thing. While his wife St. Theobesta was in the house, the house (storeroom) was filled by a blessing.

✞The honey, butter, and grain were all full in their containers. Thence, husband and wife in jubilation spent the day feeding the poor and receiving guests. Later on, that official (St. Michael) came to their home and was catered to.

✞And when the fish was cut open per his instructions, in it was found 300 gold Dinars. And while the Saints saw this in surprise, St. Michael spread his wings and revealed himself to them. Shocked, they bowed down before him.

✞He then blessed them and ascended to heaven after telling them, “With the new found wealth, pay your debts. But after that you will not struggle in this world. And in heaven, your lot is with I.” Hence, after living in delight and in good deeds, they departed, and were abled to inherit His kingdom. 

✞✞✞Saint Bahran the Priest✞✞✞
=>He was the son of kind but poor Christians, and was also a compassionate Christian
*that was thrown into a sea viciously as an infant,
*that grew up by the will/wisdom of God and inherited his adversary’s wealth [the wealth of one who threw him into the sea],  
*that had a good marriage and served as a priest,
*that made alms giving his habit
*and that built churches.

✞And when he passed away, St. Michael, his beloved patron, placed his soul in paradise.

✞✞✞Emperor Baeda Maryam I✞✞✞
=>The name “Baeda Maryam” means “The Hand of Mary”. This man was the Emperor of Ethiopia and was enthroned in the year 1460 E.C. When the kind Emperor Zara Yaqob passed away, he took the throne and administered our country. He has written homilies and built churches as well.

✞Particularly, it is said that he has played an important role in the blooming of the Geez Poetic School. However, on the 10th year of his reign, saying that he had enough of governing, he renounced the world and left for the desert to become an ascetic. And in his place, Emperor Eskender (Alexander) was enthroned.  And since the righteous Emperor loved St. Michael, he depart on this day (on the annual feast day of St. Michael).

✞✞✞May the God of the Saints shroud us from all evil by the wings of St. Michael. And may He grant us from their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 12th of Hedar
1. Saint Michael the Archangel
2. Saint Joshua the Prophet
3. Saints Dorotheus and Theobesta/ Theopista
4. Emperor Baeda Maryam I the Righteous (Ethiopian)
5. Saint John the Baptist
6. Saint Bahran the Priest
7. Abba Philotheos of Alexandria, 63rd Pope of Alexandria

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Lalibela the Righteous (Emperor of Ethiopia)
2. St. John Chrysostom
3. St. Theodore the Eastern/El-Mishreke (the Oriental)
4. St. Kirstos Semra
5. Abune Samuel of Waldiba
6. St. Matthew the Apostle
7. St. Demetrius the Scholar, 12th Patriarch of Alexandria✞✞✞“And there was war in heaven: Michael and his angels fought against the dragon; and the dragon fought and his angels, And prevailed not; neither was their place found any more in heaven. And the great dragon was cast out, that old serpent, called the Devil, and Satan, which deceiveth the whole world: he was cast out into the earth”✞✞✞
Rev. 12:7-9

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 12:54


እንኩዋን ለሊቀ መላእክት "ቅዱስ ሚካኤል" እና "ለቅዱሳኑ" ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ

ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት

=>ቅዱስ ሚካኤል በጥንተ ተፈጥሮ በኢዮር: ኃይላት በተባሉት ነገደ መላእክት ተሹሞ ነበር:: ሳጥናኤል በካደ ጊዜ እግዚአብሔር ባወቀ: አንድም በትሕትናውና ደግነቱ በ99ኙ ነገደ መላእክት ላይ ሁሉ ተሹሟል::

+ከፍጥረት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የቅዱስ ሚካኤልን ያሕል ክብርና ርሕሩሕ የለም:: በምልጃውም: በረዳትነቱም የታወቀ መልአክ ነው:: መጽሐፍ "መልአከ ምክሩ ለእግዚአብሔር" ይለዋል:: "ወስሙ መስተሣሕልም" ይለዋል:: ቂም የሌለው: ለምሕረት የሚፋጠን: ደግ መልአክ ነውና::

+በብሉይ ኪዳን በመከራ ለነበሩ ቅዱሳን ሁሉ ሞገስ: ረዳትና አዳኝ ቢሆናቸው "መጋቤ ብሉይ" ተሰኝቷል:: እሥራኤልን 40 ዘመን በበርሃ መርቷል:: መግቧልም:: ቅዱስ መጽሐፍ ስለ እርሱ ብዙ ይላል:: (ዘፍ. 48:16, ኢያ. 5:13, መሳ. 13:17, ዳን. 10:21, 12:1, መዝ. 33:7, ራዕይ. 12:7)

+ደስ የሚለው ደግሞ ርሕሩሑ መልአክ ከእመቤታችን ጋር ልዩ ፍቅር አለው:: ከእናቷ ማሕጸን ጀምሮ እስከ ዛሬ እነሆ አብሯት አለ:: ደስ ብሎት ይታዘዛታል:: ማማለድ ሲፈልግም "እመቤቴ ሆይ! ቅደሚ" ይላታል:: ወደ እሳት መጋረጃ አብረው ገብተው ለዓለም ምሕረትን: በረከትን ያወርዳሉ::

+"+ ቅዱስ ኢያሱ ነቢይ +"+

=>ዳግመኛ በዚህች ዕለት ቅዱስ ሚካኤል ኢያሱን እንደ ረዳው ታስተምራለች:: ይህስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

+በመጽሐፈ ኢያሱ ምዕራፍ 5 ላይ እንደ ተጻፈው ቅዱሱ መልአክ ለኢያሱ ተገልጦለታል:: እሥራኤልን በምድረ በዳ የመራ ሊቀ ነቢያት ቅዱስ ሙሴ ሲያርፍ ታላቅ ሐዘንና ድንጋጤ ተፈጥሮ ነበር::

+እግዚአብሔር ግን ኢያሱን አስነስቶ አረጋግቷቸዋል:: ቅዱስ ሚካኤል 40ውን ዘመን እሥራኤልን ደመና ጋርዶ: መና አውርዶ: ክንፉን ዘርግቶ: ጠላትን መክቶ ከሙሴ ጋ እንደ መራቸው ከኢያሱ ጋርም ይሆን ዘንድ ከሰማይ ወረደ::

+በኢያሪኮ አካባቢም የተመዘዘ ሰይፉን ይዞ በግርማ ለኢያሱ ታየው:: ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ "አንተ ከእኛ ወገን ነህን? ወይስ ከጠላቶቻችን?" ሲል ጠየቀው:: ቅዱስ ሚካኤልም መልሶ "እረዳህ ዘንድ እነሆ የሠራዊት አለቃ ሆኜ ተሹሜ መጥተቻለሁ" አለው::

+ያን ጊዜ ታላቁ ነቢይ ቅዱስ ኢያሱ በግንባሩ ተደፍቶ ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሰገደለት:: ቅዱሱ መልአክም አክሎ "ፍታሕ ቶታነ አሳዕኒከ እም እገሪከ: እስመ ምድር እንተ ትከይዳ ቅድስት ይዕቲ - የረገጥካት ምድር የተቀደሰች ናትና ጫማህን ከእግርህ አውጣ" አለው::

+ኢያሱም የተባለውን አደረገ:: ለዚህ ነው ቤተ ክርስቲያናችን "ለመላእክት የጸጋ (የአክብሮ) ስግደት ይገባል: በቅዱሳኑ ፊትም ጫማ ተለብሶ አይቆምም" የምትለው:: ያ መሬት ሊቀ መላእክት ቢቆምበት ተቀድሷል:: ዛሬም ቤቱ በታነጸበት: ታቦቱ በተቀረጸበት ቦታ ሁሉ ቅዱሱ መልአክ አለና ጫማን አውልቆ: ባጭሩ ታጥቆ መግባት ይገባል::

+ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከኢያሱ ጋር ሆኖ አማሌቅን ጨምሮ የእሥራኤልን ጠላት አጥፍቷል:: ጥቅመ ኢያሪኮን (ቅጥሩን) አፍርሷል:: ምድረ ርስትን አውርሷል:: በገባኦን ፀሐይን: በቆላተ ኤሎምም ጨረቃን ሲያቆም ከእርሱ ጋር ሆኖ ረድቶታል::

+"+ ዱራታኦስና ቴዎብስታ +"+

=>ቅዱሳኑ ዱራታኦስ (ዶርታኦስ) እና ቴዎብስታ (ቴዎብስትያ) የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ናቸውና በዚህች ዕለት ይታሰባሉ:: በድርሳነ ሚካኤልና በመጽሐፈ ስንክሳር ተጽፎ እንደምናገኘው 2ቱ ቅዱሳን በተቀደሰ ትዳር ተወስነው: ሕጉን ትዕዛዙን ፈጽመው: ለነዳያን ራርተው: ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ተቀብለው የሚኖሩ ነበሩ::

+ይልቁኑ ግን የጌታችን: የእመቤታችንን እና የቅዱስ ሚካኤልን መታሰቢያ ያለማስታጐል ያደርጉ ነበር:: ከጊዜ በሁዋላ ግን ሐብት ንብረታቸው አልቆ ተቸገሩ:: ግን የጨነቃቸው መቸገራቸው ሳይሆን የቅዱስ ሚካኤልን መታሰቢያ ሊያቆሙ መሆናቸው ነው::

+አማራጭ ሲያጡ ተቀምጠው ተመካከሩ:: የቅዱሱ መልአክ ዝክር ከሚቀር ልብሳቸውን (ያውም የክብር ልብሳቸውን) ሊሸጡ ተስማሙ:: በዚህ መሰረት ቅዱስ ዱራታኦስ ወደ ገበያ ሲሔድ ወዳጁ ቅዱስ ሚካኤል ከሰማይ ወረደለት::

+መንገድ ላይም የጦር መኮንን ሃገረ ገዢ መስሎ ተገናኝቶ አጫወተው:: ችግሩን ጠይቆም መፍትሔውን ነገረው:: "እኔ እዋስሃለሁና ለበዓል የሚያስፈልጉህን ነገሮች ሁሉ ገዝተህ አሰናዳ" አለው::

+"እኔ ወደ ቤትህ መጥቼ ስለምስተናገድ አንድ አሣ አምጥተህ አቆየኝ:: እኔ ሳልመጣ ግን አትረደው" አለው:: ቅዱስ ዱራታኦስ የተባለውን ሁሉ ፈጽሞ ወደ ቤቱ ሲሔድ ድንቅ ነገርን ተመለከተ:: ሚስቱ ቅድስት ቴዎብስታ በቤቱ መካከል ሁና ቤቱ በበረከት ሞልቷል::

+ማሩ: ቅቤው: እሕሉ ሁሉ በየሥፍራው ሞልቷል:: ባልና ሚስቱ ደስ ብሏቸው:: ነዳያንን ሲያበሉ: እንግዳ ሲቀበሉ ዋሉ:: በሁዋላ ያ መኮንን (ቅዱስ ሚካኤል) በቤታቸው መጥቶ ተስተናገደ::

+በእርሱ ትዕዛዝ የአሣው ራስ (ሆድ) ሲከፈት በውስጡ 300 ዲናር ወርቅ (እንቁ) ተገኘ:: ቅዱሳኑ ይህን ተመልክተው ሲደነግጡ ቅዱስ ሚካኤል ክንፉን ዘርግቶ ራሱን ገለጸላቸው:: ደንግጠው በግንባራቸው ተደፉ::

+እርሱ ግን "በተገኘው ሃብት እዳችሁን ክፈሉ:: ከዚህ በሁዋላ ግን በምድር አትቸገሩም:: በሰማይም ክፍላችሁ ከእኔ ጋር ነው" ብሎ ባርኩዋቸው ወደ ሰማይ ዐረገ:: እነርሱም በሐሴትና በበጐ ምግባር ኖረው ዐርፈዋል:: ለርስቱም በቅተዋል::

+"+ ቅዱስ ባሕራን ቀሲስ +"+

=>የደጋግ ክርስቲያኖች ግን የድሆች ልጅ::
*በሕጻንነቱ በግፍ ወደ ባሕር የተጣለ::
*በእግዚአብሔር ጥበብ አድጎ የግፈኛውን ንብረት የወረሰ::
*በመልካም ትዳር በቅስና ያገለገለ::
*ምጽዋትን ያዘወተረ::
*አብያተ ክርስቲያናትን ያሳነጸ ደግ ክርስቲያን ነው::
¤አርፎ ቅዱስ ሚካኤል ወዳጁ በዕረፍተ ገነት አኑሮታል::

+"+ አፄ በእደ ማርያም +"+

=>"በዕደ ማርያም" ማለት "በማርያም እጅ" እንደ ማለት ነው:: እኒህ ሰው የኢትዮዽያ ንጉሥ ሲሆኑ የነገሡትም በ1460 ዓ/ም ነው:: ደጉ አባታቸው አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ሲያርፉ በመንግስቱ ተተክተው ሃገራችንን አስተዳድረዋል:: ድርሰት ደርሰዋል:: አብያተ መቃድስ አንጸዋል::

+በተለይ ለቅኔ ትምሕርት ማበብ ልዩ የሆነ አስተዋጽኦ እንዳደረጉ ይነገራል:: ልክ በነገሡ በ10 ዓመታቸው ግን መንግስተ ምድር በቃኝ ብለው በምናኔ በርሃ ገብተዋል:: በዙፋናቸውም አፄ እስክንድር ተተክተዋል:: ጻድቁ ንጉሥ ግን ቅዱስ ሚካኤልን ይወዱት ነበርና በዚህች ቀን ዐርፈዋል::

=>አምላከ ቅዱሳን በክንፈ ሚካኤል ከክፉው ሁሉ ይሰውረን:: ከበረከታቸውም አይለየን::

=>ኅዳር 12 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ኢያሱ ነቢይ
3.ቅዱሳን ዱራታኦስና ቴዎብስታ
4.አፄ በዕደ ማርያም ጻድቅ
5.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ
6.ቅዱስ ባሕራን ቀሲስ
7.አባ ፊላታዎስ ሊቀ ዻዻሳት

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 12:53


https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 10:21


"ንዒ ማርያም፤
ወለተ ሐና ወኢያቄም፤
ቤዛዊተ ኲሉ ዓለም፤
መንበረ መለኮት ግሩም!"

(መዓዛ ቅዳሴ - ዘአባ ጊዮርጊስ ሰግላዊ)

"የመለኮት ዙፋን ቤዛዊተ ዓለም፤
የወለዱሽ ጻድቃን ሐናና ኢያቄም፤
ስምሽ ጣዕም ያለው እመቤቴ ማርያም፤
ለባሪያሽ ነይልኝ ይዘሽልኝ ሰላም!"

ከብጽዕት ሐና በረከት ያሳትፈን!

(ደብረ ኤዶም ቅዱስ ያሬድ፥ ወቅድስት ሐና፥ ወማር ገላውዴዎስ ገዳም - ጎንደር)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Nov, 06:00


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ ቅድስት ወብጽዕት ሐና (እማ ለእመ አምላክ ፥ ወእምሔውቱ ለዘገብረ ሰማየ ወምድረ)

✿ወልደተ ቅዱስ ያሬድ ካህን (ጥዑመ ልሳን)

✿ወተዝካሮሙ ለቅዱሳን፦
✿አርኬላኦስ ሰማዕት
✿ሚናስ ሰማዕት
✿ኤልሳዕ አበ ምኔት
✿ጳኩሚስ መነኮስ
✿አብድዩ ወክርስቲና

ኅዳር ፲፩፦

ለሐና ስማ እምስመ አበው ዘከብረ፤
በእንተ ዘኮነቶ እምሔውቱ ለዘሰማየ ሣረረ፤
ወበማኅጸነ ወለታ ንጹሕ እግዚአ መናፍስት ኀደረ፤
በእንተዝ ዳዊት ዘምስለ አሳፍ ዘመረ፤
ወዕንባቆም ነቢይ አንክሮ አንከረ!

ሐና ብጽዕት ወለተ እሥራኤል ወአሮን፤
ርዕሰ መዘምራን ወጻድቅ ያሬድ ካህን፤
በዓለ ድርሳን ሐምስቱ ወጥዑመ ልሳን፤
አርኬላዎስ ብጹዕ ወሚናስ ሰማዕተ ብርሃን፤
ኤልሳዕ ወጳኩሚስ ውሉደ አሐቲ አሚን!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 17:08


"" በዓለ ቅድስት ደብረ ቁስቋም ""

"" ሰቆቃወ ድንግል - የእመቤታችን ስደት "" (ክፍል ፮/6 - ማጠቃለያ)

(ኅዳር 6 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 17:07


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 16:38


"ቅዱስ ቶማስ ዘመርዓስ (በዘመነ ሰማዕታት ለ22 ዓመት ሲቆራርጡት ኖረው በኒቅያ ጉባኤ ላይ የተገኘው ያለ እጅ: እግር: ጀሮ: ከንፈር: ቅንድብ ነው ድንቅ አባት ነው በእውነት  አንክሮ ይገባል!!)::"
     <<<ከበረከቱ ይክፈለን።>>>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 16:38


ልክ የዛሬ 104ዓመት በዚህች ኅዳር9 ቀን
(1912) ታላቁ #ኢትዮዽያዊ ምሑር: የሊቆች ሁሉ ሊቅ: ደግና ሐዋርያዊ አባት *#የኔታ #አካለ #ወልድ* ዐርፈዋል::

=>ሊቃውንት #የቀለም_ቀንድ ሲሏቸው #አፄ #ቴዎድሮስ ደግሞ:-

"ይማሯል እንደ አካልዬ::
ይዋጉዋል እንደ ገብርየ::" ብለው ፎክረውላቸዋል::

¤የቦሩ ሜዳው ኮከብ ይልቁኑ ለወሎ ሕዝብ ትልቅ አባት ነበሩ::

#በኢየሩሳሌሙ ጉባኤም እንዳኮሩን አንዘነጋም::

<<< የሊቁ አካለ ወልድ በረከታቸው ይደርብን:: >>>

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 16:36


✞When the Libyan Arius, who denied the Divinity of our Lord Jesus Christ, was moving hither and thither to convert others to his heresy, 2,348 scholars gathered by the will of God and the call of the righteous Emperor Constantine from all around the world.

✞The call was made in Miyazia (April) however because of the challenges of the roads all came together to Nicaea on Meskerem 21 (October 1). And from those gathered, without counting the suffragans and disciples, there were 318 Fathers-Scholars who were upright in their faith and whose deeds were sound.

✞When these fathers are called scholars, we should not think of their knowledge only. Half of the 318 Fathers had lost their limbs and paid many prices for their faith during the Era of Persecution/Martyrs.

✞The other half were adorned with monastic lives, and were the dwelling places of the Holy Spirit and were inflamed by the love of Christ. To become acquainted with some of them let us see their names with some descriptions.

1. St. Thomas of Marash (During the Era of Persecution the oppressors mutilated him for 22 years and he came to the council without hands, legs, ears, lips and eyebrows.)

2. St. Athanasius the Apostolic (He had fought for the upright faith for 50 years and lived in exile for 15 years)

3. St. Alexander the Scholar (A heavenly light used to descend for him)

4. St. Theodosius (Received affliction in Corinth)

5. St. Basil the Great (He was a father that made demons tremble with his prayer, took souls captive from hell and had reached a holiness level of becoming like fire)

6. St. Gregory of Armenia (He was a martyr that was thrown into a pit that was dug for latrine for 15 years)

7. St. Nicholas of Myra (He was a father blessed from his childhood that had struggled in the desert and endured many trials during the Era of Persecution.)

8. St. Jacob of Nisibis (He was a father who raised the dead as he was righteous, stopped the flow of a river with his prayer and struggled in purity)

9. St. Sol-Petros/Silvester (He was a scholar that lit Constantinople with the Gospel and was the one who baptized the righteous Emperor – according to the Ethiopian Tradition)

10. St. Eustathius (He was a father who endured much tribulation for his upright faith and who also died in exile)

✞Though we mentioned these few fathers as examples, all the 318 were scholars that struggled for the Church diligently that had paid many prices.

✞Even though there were many heretics that disturbed the Church in those days, Arius’ passed the limits. His heresy (calling our Creator a creation) began before him. It is clear that apostates lived disturbing the Church since the time of the Apostles.

✞Particularly, the thorns that were born from the ‘False Brethren’ and the ‘Gnostics’, had left our fathers without rest. What astounds and is thought provoking to me is that as powerful as the heretics were if our scholars, who were stars, were not raised what would have happened.
 
✞Nevertheless, as God prepares (not Himself because He knows all but the matters) for everything, the fathers with mighty spiritual arms crushed and moved the strong heretics from the way. However, the present weak generation is easily muddled when the apostate children of Arius confuse it with just 2 (3) verses.

✞The lineage of the heretics starts with Paul of Samosata, Marcion of Sinope and Mani. Of course, later on Origen and Clement of Alexandria have joined them.  The accursed Paul of Samosata bore in heresy Diadres/Diodorus. Then Diadres bore Lucian of Antioch and Lucian bore Arius.
 
✞Arius was very cunning and like his fellow heretics of today he started writing poems and songs and distributing them on the streets and preaching in different homes, and with that he adulterated many with his heresy. First, the Seal of the Martyrs, St. Peter (Arius’ teacher), advised him. And when he did not listen, he anathematized him twice.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 16:36


✞Though later on Achillas, the fool, reinstated him, the scholar, St. Alexander, again [for the third time] denounced him. And stating like Arius that our Savior Christ was not Divine in His nature (Praise be to Him!!) is uprooting Christianity from its base and deposing it.

✞While the Old and New Testaments witness to the Divinity of Christ (Isa. 9:6, Psalm 46:5, 77:65, Zech. 14:4, John 1:1, 10:30, Rev. 1:8, Romans  9:5…), the rise of Arius and his likenesses today holding a verse and trying to displace Christianity from its foundation show us that they were and are sent by Satan.

✞And because at that time Arius was denounced (in a local council), he went to the righteous Emperor and accused his excommunicators with his two acquaintances, the two Eusebiuses (of Caesarea and of Nicomedia). The Righteous Emperor seeing the gravity of the situation then ordered the gathering of the church scholars from all around the world.

✞Hence, they all gathered from Miaziya 21 (April 29) to Meskerem 21 (October 1). And in the year 325 A.D (318 E.C) they held prayers for 40 days. And when they ended their weeks of prayers, the Ecumenical Council started with the leadership of the 4 Patriarchs (Alexander, Sol-Petros, Yonaknidos (Innocentius) and Eustathius), by the chairmanship of Alexander and the secretarial-ship of Athanasius.

✞The fathers who were given full authority from the Creator in heaven and from the Emperor on earth debated Arius and made him together with his followers responseless. They explained to him that Christ was God - the Son of God, the Incarnate Logos, and that He was Divine.

✞And at the end of the council;
1. Since he said that he will not repent, they excommunicated him.
2. They spoke/wrote the Creed up to “Whose kingdom shall have no end.”
3. They prepared the Canons/ Orders for the ecclesiastical and worldly matters.
4. They made the rites of the Church accordingly.
5. And they wrote an Anaphora in their name.

✞While all this took place, our Savior Christ looking like a Galilean Bishop helped them in all matters as the 319th Father. And after they finished their tasks, they blessed St. Constantine and went to their respective dioceses. And were able to inherit the glory of the heavenly kingdom. And we in turn glorify them by calling them
-our fathers,
-our teachers,
-our lights/lanterns, and
-our pillars.

✞✞✞May the God of the Scholars keep us and the Church from evil adversaries through their prayers. And may He grant us from their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 9th of Hedar
1. The Holy 318 Fathers/Scholars (Gathered at the Ecumenical Council of Nicaea)
2. Saint Alexander the Scholar, Pope of Alexandria
3. Saint Athanasius the Apostolic
4. Abba Isaac the Archbishop
5. Akale Wolde the Ethiopian Scholar

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Abba Barsauma the Syrian (Father to all Syrian Monks)
2. Abune Estenfase Kirstos (Ethiopian)
3. Saints of the Realm of the Blessed
4. Abba Melchizedek of Mida (Ethiopian)
5. St. Zosimus (Zocima), Righteous (A father who saw the Realm of the Blessed)✞✞✞“Verily I say unto you, Whatsoever ye shall bind on earth shall be bound in heaven: and whatsoever ye shall loose on earth shall be loosed in heaven. Again I say unto you, That if two of you shall agree on earth as touching any thing that they shall ask, it shall be done for them of my Father which is in heaven. For where two or three are gathered together in my name, there am I in the midst of them.”✞✞✞
Matt. 18:18-20

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 16:36


#Feasts of #Hedar_9

✞✞✞On this day we commemorate the Ecumenical Council of Nicaea and the 318 Fathers✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞The Ecumenical Council of Nicaea✞✞✞

=>On this day (Hedar 9 – November 18), in Nicaea the 318 Holy Fathers/Scholars who believed in our Lady and her Divine Son gathered.

✞When the Libyan Arius, who denied the Divinity of our Lord Jesus Christ, was moving hither and thither to convert others to his heresy, 2,348 scholars gathered by the will of God and the call of the righteous Emperor Constantine from all around the world.

✞The call was made in Miyazia (April) however because of the challenges of the roads all came together to Nicaea on Meskerem 21 (October 1). And from those gathered, without counting the suffragans and disciples, there were 318 Fathers-Scholars who were upright in their faith and whose deeds were sound.

✞When these fathers are called scholars, we should not think of their knowledge only. Half of the 318 Fathers had lost their limbs and paid many prices for their faith during the Era of Persecution/Martyrs.

✞The other half were adorned with monastic lives, and were the dwelling places of the Holy Spirit and were inflamed by the love of Christ. To become acquainted with some of them let us see their names with some descriptions.

1. St. Thomas of Marash (During the Era of Persecution the oppressors mutilated him for 22 years and he came to the council without hands, legs, ears, lips and eyebrows.)

2. St. Athanasius the Apostolic (He had fought for the upright faith for 50 years and lived in exile for 15 years)

3. St. Alexander the Scholar (A heavenly light used to descend for him)

4. St. Theodosius (Received affliction in Corinth)

5. St. Basil the Great (He was a father that made demons tremble with his prayer, took souls captive from hell and had reached a holiness level of becoming like fire)

6. St. Gregory of Armenia (He was a martyr that was thrown into a pit that was dug for latrine for 15 years)

7. St. Nicholas of Myra (He was a father blessed from his childhood that had struggled in the desert and endured many trials during the Era of Persecution.)

8. St. Jacob of Nisibis (He was a father who raised the dead as he was righteous, stopped the flow of a river with his prayer and struggled in purity)

9. St. Sol-Petros/Silvester (He was a scholar that lit Constantinople with the Gospel and was the one who baptized the righteous Emperor – according to the Ethiopian Tradition)

10. St. Eustathius (He was a father who endured much tribulation for his upright faith and who also died in exile)

✞Though we mentioned these few fathers as examples, all the 318 were scholars that struggled for the Church diligently that had paid many prices.

✞Even though there were many heretics that disturbed the Church in those days, Arius’ passed the limits. His heresy (calling our Creator a creation) began before him. It is clear that apostates lived disturbing the Church since the time of the Apostles.

✞Particularly, the thorns that were born from the ‘False Brethren’ and the ‘Gnostics’, had left our fathers without rest. What astounds and is thought provoking to me is that as powerful as the heretics were if our scholars, who were stars, were not raised what would have happened.
 
✞Nevertheless, as God prepares (not Himself because He knows all but the matters) for everything, the fathers with mighty spiritual arms crushed and moved the strong heretics from the way. However, the present weak generation is easily muddled when the apostate children of Arius confuse it with just 2 (3) verses.መምህር እሱ እንዳለው የአባቴ:
#Feasts of #Hedar_9

✞✞✞On this day we commemorate the Ecumenical Council of Nicaea and the 318 Fathers✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞The Ecumenical Council of Nicaea✞✞✞

=>On this day (Hedar 9 – November 18), in Nicaea the 318 Holy Fathers/Scholars who believed in our Lady and her Divine Son gathered.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 16:35


††† እንኳን ለአበው ቅዱሳን "318ቱ ሊቃውንት" ዓመታዊ የጉባኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† ጉባኤ ኒቅያ †††

††† በዚህች ዕለት (ኅዳር 9 ቀን) በሃገረ ኒቅያ በእመቤታችን እና በአምላክ ልጇ የሚያምኑ 318ቱ ቅዱሳን ሊቃውንት ተሰብስበዋል::

የሊብያው ሰው አርዮስ ጌትነት ገንዘቡ የሆነ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ክዶ ሊያስክድ ሲሯሯጥ በፈቃደ እግዚአብሔር: በጻድቁ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ጥሪ: 2348 ምሑራን ከመላው ዓለም ተሰበሰቡ::

ጥሪው የተላለፈው በወርኀ ሚያዝያ ሲሆን በመንገድ ችግር ሁሉም ተጠቃለው ኒቅያ የገቡት መስከረም 21 ቀን ነበር:: ከተሰበሰበው ብዙ ሰው መካከል የአበውን ደቀ መዛሙርት ሳንቆጥር ሃይማኖታቸው የቀና: ምግባራቸው የጸና 318ቱ አበው ሊቃውንት ተገኙ::

እነዚህ አባቶች "ሊቃውንት" ሲባሉ እንዲሁ በእውቀት ብቻ የበሰሉ እንዳይመስሉን:: 318ቱ አበው እኩሎቹ በዘመነ ሰማዕታት እጅና እግራቸውን የተቆረጡና ለሃይማኖታቸው ብዙ ዋጋ የከፈሉ ናቸው::

እኩሎቹ ደግሞ በገዳማዊ ሕይወት ያጌጡ: ፍቅረ ክርስቶስ በውስጣቸው የሚነድ: የመንፈስ ቅዱስ ቤት ናቸው:: እስኪ እናውቃቸው ዘንድ የጥቂቶችን ማንነት በስምና በመገለጫ እንመልከት:-
1.ቅዱስ ቶማስ ዘመርዓስ (በዘመነ ሰማዕታት ለ22 ዓመት ሲቆራርጡት ኖረው በጉባኤው ላይ የተገኘው ያለ እጅ: እግር: ጀሮ: ከንፈር: ቅንድብ ነው)
2.ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ (ስለ ቀናች እምነት ለ50 ዓመታት የተጋደለና ለ15 ዓመታት በስደት የኖረ ነው)
3.ቅዱስ እለእስክንድሮስ ሊቅ (ከሰማይ ብርሃን ይወርድለት የነበረ አባት ነው)
4.ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ (በጸሎቱ አጋንንትን ያንቀጠቀጠ: ነፍሳትን ከሲዖል የቀማና ከከዊነ እሳት የደረሰ አባት ነው)
5.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ዘአርማንያ (ስለ ቀናች እምነት መጸዳጃ ጉድጓድ ውስጥ ለ15 ዓመታት ተጥሎ የኖረ ሰማዕት ነው)
6.ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሜራ (ከሕጻንነቱ የተቀደሰ: በበርሃ የተጋደለ: በዘመነ ሰማዕታት ብዙ መከራን የተቀበለ አባት ነው)
7.ቅዱስ ያዕቆብ ዘንጽቢን (በደግነቱ ሙታንን ያስነሳ: ወንዝን በጸሎቱ ያቆመ: በንጽሕና የተጋደለ አባት ነው)
8.ቅዱስ ሶል ጴጥሮስ (ቅዱሱን ንጉሥ ያጠመቀ:
ቁስጥንጥንያን በወንጌል ያበራ ሊቅ ነው)
9.ቅዱስ ኤዎስጣቴዎስ (ስለ ቀናች እምነቱ ብዙ ግፍ የደረሰበትና በስደት ያረፈ አባት ነው)

ለአብነት እንዲሆኑን እነዚህን አነሳን እንጂ 318ቱም ሊቃውንት ስለ ቤተ ክርስቲያን ተግተው የተጋደሉ: ብዙ ዋጋም የከፈሉ አባቶች ናቸው::

በወቅቱ ታዲያ ቤተ ክርስቲያንን የበጠበጡ ብዙ መናፍቃን ቢኖሩም የአርዮስ ግን ከመጠኑ አለፈ:: የእርሱ ኑፋቄ (ፈጣሪያችንን ፍጡር ነው ማለቱ) መነሻው ከእርሱ በፊት ነው:: መናፍቃን ከዘመነ ሐዋርያት ጀምሮ ቤተ ክርስቲያንን ሲያውኩ መኖራቸው ግልጽ ነው::

በተለይ ደግሞ ቢጽ ሐሳውያንና ግኖስቲኮች የወለዷቸው እሾሆች አባቶቻችንን እንቅልፍ ነስተው ነበር:: የሚገርመኝ በዘመኑ እንደ ነበሩ መናፍቃን ኃይለኝነት የእኞቹ ከዋክብት ሊቃውንት ባይኖሩ ምን ሊፈጠር እንደሚችል ያሳስብ ነበር::

ግን እግዚአብሔር ለሁሉ እንደሚገባ ያዘጋጃልና አበው ብርቱ መናፍቃንን በብርቱ መንፈሳዊ ክንድ እያደቀቁ ከጐዳና አስወገዷቸው:: የዛሬውን ደካማ ትውልድ ደግሞ የአርዮስ ልጆች 2 (3) ጥቅስ ይዘው ሲያደናብሩት ይውላሉ::

ሐረገ መናፍቃን በርጉም ሳምሳጢ ጳውሎስ: በመርቅያንና በማኒ ይጀምራል:: በእርግጥ አርጌንስ እና የግብጹ ቀሌምንጦስም ተቀላቅለዋቸዋል:: ርጉም ሳምሳጢ ድያድርስን በኑፋቄ ወልዶታል:: ድያድርስ ሉቅያኖስን: ሉቅያኖስ ደግሞ አርዮስን ወልደዋል::

ይህ አርዮስ እጅግ ተንኮለኛ በመሆኑ ልክ እንደ ዘመኑ መሰሎቹ ግጥምና ዜማ እየጻፈ በየመንገዱ እያደለ: በየቤቱ እየሰበከ ብዙዎችን በኑፋቄው በከለ:: በመጀመሪያ ተፍጻሜተ ሰማዕት
ቅዱስ ጴጥሮስ (አስተማሪው) መከረው:: ባይሰማው ከአንዴም ሁለት ጊዜ አወገዘው::

ቆይቶ ሰነፉ ጳጳስ አኪላስ ቢፈታውም ሊቁ ቅዱስ
እለእስክንድሮስ እንደ ገና አወገዘው:: እንደ አርዮስ ሐሳብ መድኃኒታችን ክርስቶስ የባሕርይ አምላክ አይደለም (ሎቱ ስብሐት!) ማለት ክርስትናን ከሥሩ ፈንቅሎ መጣል ነው::

ስለ ክርስቶስ እግዚአብሔርነት ብሉይም ሐዲስም እየመሰከሩ (ኢሳ. 9:6, መዝ. 46:5, 77:65, ዘካ. 14:4, ዮሐ. 1:1, 10:30, ራዕይ. 1:8, ሮሜ. 9:5) አርዮስና የዛሬ መሰሎቹ አንዲት ጥቅስ ይዘው ክርስትናን ከመሠረቱ ለመናድ መሞከራቸው በእርግጥም ከሰይጣን መላካቸውን ያሳያል::

በወቅቱም በመወገዙ "ተበደልኩ" ብሎ የጮኸው አርዮስ ከ2ቱ አውሳብዮሶች ባልንጀሮቹ (ዘቂሣርያና ዘኒቆምድያ) ጋር ሆኖ ወደ ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ ሔዶ ከሰሰ:: ቅዱሱ ንጉሥም የጉዳዩን ክብደት ተመልክቶ የዓለም ሊቃውነት ይሰበሰቡ ዘንድ አዘዘ::

ከሚያዝያ 21 እስከ መስከረም 21 ተጠቃለው ገቡ:: በ325 ዓ/ም (በእኛው በ318 ዓ/ም) ለ40 ቀናት የሚቆይ ሱባኤን ያዙ:: ሱባኤውን ሲጨርሱም በ4ቱ ፓትርያርኮች (እለእስክንድሮስ: ሶል ጴጥሮስ: ዮናክንዲኖስና ኤዎስጣቴዎስ) መሪነት: በእለእስክንድሮስ ሊቀ መንበርነት: በአትናቴዎስ ጸሐፊነት ጉባኤው ተጀመረ::

በጉባኤው ሙሉ ስልጣን በሰማይ ከፈጣሪ: በምድር ከንጉሡ የተሰጣቸው አበው አርዮስን ተከራክረው ከነ ጀሌዎቹ ምላሽ አሳጡት:: ክርስቶስ አምላክ ወልደ አምላክ: ሥግው ቃል: ራሱም እግዚአብሔር መሆኑን አስረዱት:: በጉባኤው መጨረሻም:-
1.አልመለስም በማለቱ አርዮስን አወገዙ::
2.ጸሎተ ሃይማኖትን "ለመንግስቱም ፍጻሜ የለውም" እስከሚለው ድረስ ተናገሩ::
3.ፍትሐ ነገሥትን ሥጋዊና መንፈሳዊ ብለው አዘጋጁ::
4.ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን እንደሚገባ አደራጁ::
5.በስማቸው የሚጠራ አንድ ቅዳሴን ደረሱ::

ይህ ሁሉ ሲሆን መድኃኒታችን ክርስቶስ 319ኛ ሆኖና ገሊላዊ ጳጳስን መስሎ ሁሉን አከናውኖላቸዋል:: አባቶችም ሥራቸውን
ከጨረሱ በኋላ ቅዱስ ቆስጠንጢኖስን ባርከው ወደየ ሃገረ ስብከታቸው ተመልሰዋል::

††† በየዘመኑም ዐርፈው ለክብረ መንግስተ ሰማያት በቅተዋል:: እኛም እነሆ "አባቶቻችን:
መምሕሮቻችን:
መሠረቶቻችን:
ብርሃኖቻችን:
ምሰሶዎቻችን" እያልን እናከብራቸዋለን::

††† አምላከ ቅዱሳን ሊቃውንት በጸሎታቸው እኛንም: ቤተ ክርስቲያናችንንም ከክፉ ጠላት ይጠብቅልን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::

††† ኅዳር 9 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱሳን 318ቱ ሊቃውንት
2.ቅዱስ እለእስክንድሮስ ሊቅ
3.ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
4.አባ ይስሐቅ ሊቀ ጳጳሳት
5.ሊቁ አካለ ወልድ

††† ወርሐዊ በዓላት
1.አባ በርሱማ ሶርያዊ (ለሶርያ መነኮሳት ሁሉ አባት)
2.አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ
3.የብሔረ ብፁዐን ጻድቃን
4.አባ መልከ ጼዴቅ ዘሚዳ
5.ቅዱስ ዞሲማስ ጻድቅ

††† "እውነት እላቹሃለሁ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል:: በምድርም የምትፈቱት ሁሉ በሰማይ የተፈታ ይሆናል:: ደግሞ እላቹሃለሁ ከእናንተ ሁለቱ በምድር በማናቸውም በሚለምኑት ነገር ሁሉ ቢስማሙ በሰማያት ካለው ከአባቴ ዘንድ ይደረግላቸዋል:: ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና::" †††
(ማቴ. ፲፰፥፲፰)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

17 Nov, 05:46


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ ቅዱሳን፦

✿፬ቱ እንስሳ ኪሩቤል
✿አፍኒን ሊቀ መላእክት
✿ቆስጠንጢኖስ ጻድቅ
✿ኪሮስ ገዳማዊ (ቅዳሴ ቤቱ)
✿ቅፍሮንያ ወልደ መኮንን
✿እግዚእ ክብራ ኢትዮጵያዊት
✿ዮሐንስ ሊቀ ጳጳሳት
✿ወመስቀል ዕጸ ሕይወት

ኅዳር ፰፦

ሰላም ለክሙ ፬ቱ እንስሳ ኪሩቤል፤
እለ ትጸውሩ ሰማየ መንበሮ ለልዑል፤
እንበለ አርምሞ ትጸርሑ ወትባርኩ በቃል፤
ምስለ እህትክሙ ማርያም ወላዲተ አምላክ ድንግል፤
አፍራሠ እሳት ንዑ ለምሕረት ወሣሕል!

ሰአሉ ለነ ቅዱሳን አርባዕቱ እንስሳ፤
ገጸ ሰብእ ወገጸ እንስሳ ገጸ ንሥር ወገጸ አንበሳ፤
ወኪሮስ ጻድቅ እንተ አልብከ አበሳ፤
አፍኒን ዘትቄድስ ለመንበረ መንግሥት በከርሣ፤
ቅፍሮንያ ወቆስጠንጢኖስ ፍቁረ መስቀል ወከኒሳ!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

16 Nov, 15:03


"" ስንክሳር - ኅዳር ፰/8 ""

"በዓለ ቅዱሳን ፬ቱ እንስሳ"

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

16 Nov, 14:58


💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"
/(ማቴ ፫:፫/)

እንኳን አደረሰን!!

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን


እሉ እሙንቱ ገጸ
#ሰብእ ወገጸ #እንስሳ
እሉ እሙንቱ ገጸ
#ንስር ወገጸ #አንበሳ
ሰአሉ ለነ አርባዕቱ እንስሳ!



ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ላልደረሳቸው  እናድርስ እናስፋ ስለ ሃገራችን እንጸልይ ንስሃ እንግባ!!

5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
    1, 🛑አላማ

    2 ,🛑እምነት

    3,🛑ጥረት

    4 🛑ጥንቃቄ

     5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።

9ኙ የቅድስና መንገዶች

👉ሃይማኖት
👉ጾም
👉ጸሎት
👉ስግደት
👉ምጽዋት
👉ፍቅር
👉ትህትና
👉ትዕግስት
👉የዋህነት


ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

16 Nov, 14:49


Later, he became an ascetic and was tonsured a monk. 

✞And after struggling for years in the narrow path, he reached perfection. [He reached to such spiritual heights that] he made a great serpent that used to kill the people and animals of the area submissive for 10 years. And on this day, the Saint departed after years of struggle.

✞✞✞May the God of the Holy Angels send them to us for aid. And may He grant us from their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 8th of Hedar
1. The Four Holy Living Creatures (The Four Holy Incorporeal Beasts)  (The Cherubim)
2. Saint Afnin the Archangel
3. Abba Kefronia (Copronius) the Righteous
4. Emperor Saint Constantine the Great (With the Holy Cross)
5. Saint Egzi Kibra

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Moses the Arch-prophet
2. Abba Bishoy (Pishoy)
3. Abba Karas (Kiros/ Cyrus)
4. Abba Samuel of Qualamon (the Confessor)
5. St. Matthias the Apostle (One of the 12 Apostles)

✞✞✞“And before the throne there was a sea of glass like unto crystal: and in the midst of the throne, and round about the throne, were four beasts full of eyes before and behind. And the first beast was like a lion, and the second beast like a calf, and the third beast had a face as a man, and the fourth beast was like a flying eagle. And the four beasts had each of them six wings about him; and they were full of eyes within: and they rest not day and night, saying, Holy, holy, holy, Lord God Almighty, which was, and is, and is to come.”✞✞✞
Rev. 4:6-8

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

16 Nov, 14:49


Matthew aided by the Cherub with the appearance of a Man, St. Mark aided by the Cherub with the appearance of a Lion, St. Luke aided by the Cherub with the appearance of an Ox and St. John aided by the Cherub with the appearance of an Eagle wrote the Gospels, until today they are called as “Matthew the Man”, “Mark the Lion”, “Luke the Ox” and “John the Eagle”.

✞And it is written in many hagiographies and homilies that these holy angels have aided the children of men. Including in their own homily, “The Homily on the Four Incorporeal Beasts”, their deeds have been widely written in the Accounts of Makarios/Macarius and the Acts of Pisentius/Basendius.

✞And us, the Orthodox Christians, believing in their glory, aid and intercession, honor/venerate them daily as our fathers had prayed saying,

“Salutations to you, Cherubim, His mounts
Golden crowns for the head of a believer or a righteous.
Before God Whom by His throne you carry
For those that transgressed and those in iniquity
Beseech salvation and want mercy”
Arke of Hedar 8 – Abba Arke Selus

✞✞✞Saint Constantine the Great - Flavius Valerius Constantinus✞✞✞
=>There is no other Emperor who has done a great deed as St. Constantine in the Era of the New Testament for the Church. The righteous Emperor was born in Byzantium from his mother St. Helena and his father Constantius Chlorus.  

✞The time was an Era of Tribulation in which Christians were brutally massacred. And in the forty years of persecution, to eradicate Christians from the earth, churches and holy books were burned. While many fled to the deserts/wildernesses, millions were viciously slaughtered.

✞A person who does not comprehend the tribulation of that period will not honor St. Constantine. [The Saint is honored] because he was the one who put a stop to the Epoch of Persecution by the Will of God. And because it was during his reign that the power of faith was elevated, much of the rites and orders were prepared, and the Church was able to shine.   

✞The Saintly Emperor also built Churches for all the prophets, apostles and martyrs in Constantinople which he, himself, founded. And during his reign, the Church existed in peace and he lived without rivals by the Power of the Cross.

✞On this day, the Great Emperor saw the Holy Cross at the River Tiber.  When he made an expedition to Rome to defeat Maximianus (Maxentius), he saw in the sky the Saving Cross and the phrase, “ἐν τούτῳ νίκα –  en    toutói  níka” written upon it in Greek.

✞And those around him (a Christian soldier named Awsengios), translated it for him as, “With this Cross you will be victorious over your enemy.” And St. Constantine put the sign of the Cross on the shields, on the spears, on the swords, on the horses and was victorious over Maximianus (Maxentius), the abode of Satan.

✞May God protect us by the Power of the Holy Cross as well.

✞✞✞ Abba Kefronia (Copronius) the Righteous✞✞✞
=>This holy man was a heathen in his earlier life. However, because sincerity was found in him, God called him in His goodness to His House. As his father was a heathen and a governor, he raised Kefronia teaching him as such.
 
✞Nonetheless, one day, God sent him a call. And it was that the fathers of a monastery saw him and foretold about him a prophecy, when he was a youth.  And when they said, “This man will become a good Christian and a chosen vessel,” let alone to others, it meant nothing to him. In such a manner, as a heathen, he lived for years and then Kefronia became a governor.

✞And at the time, what the heathen governors of Egypt saw as great work was the burning of churches and the plundering monasteries. Hence, he too rose to do such matters. He then reached a monastery on a chariot followed by soldiers. However, when he stepped on the grounds of the monastery, his heart was softened immediately.✞He then sent back his soldiers to the city and he alone entered into the monastery. He then went and prostrated before the Abbot and asked him that he be baptized by him. Thus, the Abbot taught and baptized him.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

16 Nov, 14:49


#Feasts of #Hedar_8

✞✞✞On this day we hold the feast of The Four Living Creatures (The Four Incorporeal Beasts) and commemorate Saint Constantine the Great and Abba Kefronia (Copronius)✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ The Four Living Creatures (The Four Incorporeal Beasts)✞✞✞
=>When God created the Holy Angels, He divided them into 100 Hosts and 10 Orders. And they reside in 3 heavens (spheres) in 10 cities (worlds).

✞The cities that the angels reside in are called (according to the Ethiopic tradition) as Eror, Rama and Eyor in ascending order (when observed from bottom up). The 10 Orders with their commanders are listed as follows. (1-4 reside in Eyor, 5-7 reside in Rama, and 8-10 reside in Eror.)

1. Lordships (Their previous leader was Satan and those left when he fell are now under St. Michael)
2. Cherubim (Their leader is Cherub)
3. Seraphim (Their leader is Seraph)
4. Powers (Their leader is Michael)
5. Dominions (Their leader is Gabriel)
6. Thrones (Their leader is Raphael)
7. Authorities (Their leader is Suriel)
8. Principalities (Their leader is Sedaqiel/Zedekiel)
9. Archangels (Their leader is Selatiel/Sarathiel) and
10. Angels (Their leader is Ananiel)

✞From these *Lordships * Cherubim * Seraphim and *Powers reside in Eyor (the 3rd heaven/sphere). While *Dominions *Thrones, and * Authorities reside in Rama (the 2nd heaven/sphere), *Principalities, *Archangels, and *Angels reside in Eror (the 1st heaven/sphere).
 
✞The creation of the angels is from ex nihilo (non - existence) to existence. The angels do not hunger, thirst, reproduce or die. Their creation is immaterial. Their act is to daily praise their Creator saying, “Holy, Holy, Holy.” And their virtue is this (praising God).

✞They know not rest as the text states, “Their praise is their rest and their rest is their praise.” As the name angel means a messenger, a servant, they are sent to the children of men for mercy or wrath.

✞They bring down mercy and they take up pleas. They smite when ordered and protect nature (the four seasons) to keep its order.

*They always intercede for the children of man. (Zech. 1:12)
*They reveal mysteries (Dan. 9:21)
*They aid/support (Josh. 5:13)
*They protect us so we do not stumble (Ps. 90(91):11)
*They save (Ps. 33(34):11)
*They are deserving of prostration/veneration (Judg. 13:20, Josh. 5:13, Rev. 22:8)
*On Judgement Day they separate the righteous from sinners (Matt. 25:31)
*All in all, for the sake of the life and salvation of the children of man they live keeping the order and executing the will of their Creator that was given to them.

✞And amongst these holy angels the Host of the Cherubim (The Four Incorporeal Beasts) whom we commemorate today take the greater part. In addition to them being celestial, because God has given them the fortune to carry His Throne (the 7th Heaven), their honor is great. And from the angels, they are closer to God.

✞They daily beseech for the sake of creation (humans, animals, beasts, and birds). And that is why they are depicted in the likeness of four creatures (a man, an eagle, an ox, and a lion). Holy Writ says a lot about them (Ezek. 1:5, Rev. 4:6, Isa. 6:1).

✞It is written in particular that their appearance is frightening. Scripture calls them as “full of eyes”. And the scholars exegeted the phrase to mean, “It (them being full of eyes) shows that they know mysteries and that they have great splendor.”

✞The Four Incorporeal Beasts though when we see them they look like they are 4 (have 4 faces), as it says, “They each look like a tetramorph” each is four above its waist, hence they have 16 countenances. And they cover their faces with their 2 wings, with the other two their legs and with the rest 2 they fly. Though this has many allegories to it, the main one is that it is a symbol of the sign of the Cross.✞The Four Incorporeal Beasts (the Cherubim) have a unique honor in the New Testament as well. Because they aided in the writing of the 4 Gospels, the authors are named after them. And because St.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

16 Nov, 14:49



ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Nov, 13:26


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

✞✞✞ ኅዳር 6 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ✞✞✞

✞✞✞ 🌹በዓለ ደብረ ቁስቁዋም🌹 ✞✞✞

✞✞✞ የአርያም ንግሥት: የፍጥረታት ሁሉ እመቤት ድንግል ማርያም የባሕርይ አምላክ ልጇን አዝላ ወደ ምድረ ግብፅ ወርዳለች:: በወንጌል ላይ (ማቴ. 2:1-18) እንደተጻፈው ጌታችን በተወለደ በ2 ዓመቱ የጥበብ ሰዎች (ሰብአ ሰገል) ወደ ቤተ ልሔም መጥተው ሰግደውለት ወርቅ: እጣን: ከርቤውን ገበሩ: አገቡለት::

+ንጉሥ ተወልዷል መባሉን የሰማ ሔሮድስ 144,000 ሕጻናትን ሲፈጅ በቅዱስ ገብርኤል ትዕዛዝ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም 1 አምላክ ልጇን አዝላ: በአንዲት አህያ ጥቂት ስንቅ ቁዋጥራ: ከዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር ስደት ወጣች::

+ከገሊላ ተነስታ በጭንቅ: በመከራ: በረሃብና በጥም: በሐዘንና በድካም: በላበትና በእንባ ተጉዛ በዚሕች ቀን ምድረ ግብፅ ገብታለች::

*የአምላክ እናቱ እሳትን አዝላ በብርድ ተንገላታለች::
*ለእኛ የሕይወት እንጀራን ተሸክማ እርሷ ተራበች::
*የሕይወትን ውሃ ተሸክማ ተጠማች::
*የሕይወት ልብስን ተሸክማ ተራቆተች::
*የሕይወት ፍስሐን ተሸክማ አዘነች::
*እመ አምላክ ተራበች: ተጠማች: ታረዘች: ደከመች: አዘነች: አለቀሰች: እግሯ ደማ: ተንገላታች::

+ለሚገባው ይሕ ሁሉ የተደረገው ለእኛ ድኅነት ነው:: በእውነት ይህንን እያወቀ ለድንግል ማርያም ክብር የማይሰጥ ሰይጣን ብቻ ነው:: አራዊት: ዕፀዋትና ድንጋዮች እንኳ ለአመላክ እናት ክብር ይሰጣሉ::

+አረጋዊው ቅዱስ ዮሴፍና ቅድስት ሰሎሜ ደግሞ የክብር ክብር ይገባቸዋል:: ከአምላክ እናት ከድንግል ማርያምና ከቸር ልጇ ጋር መከራ መቀበልን መርጠዋልና::

+"መድኃኔ ዓለም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን ተሰደደ? ለምን ስደቱን ወደ ግብፅና ኢትዮዽያ አደረገ?"

1.ትንቢቱን ይፈጽም ዘንድ:: በፈጣን ደመና ወደ ግብፅ እንደሚወርድ ተነግሯልና (ኢሳ. 19:1, ዕን. 3:7)

2.ምሳሌውን ለመፈጸም:: የሥጋ አባቶቹ እነ አብርሃም: ያዕቆብ (እሥራኤል): ኤርምያስ ወደዚያው ተሰደዋልና::

3.ከግብፅ ጣዖት አምልኮን ያጠፋ ዘንድ:: (ኢሳ. 19:1)

4.የግብፅና የኢትዮዽያ ገዳማትን ይቀድስ ዘንድ::

5.ሰው መሆኑ በአማን እንጂ ምትሐት እንዳልሆነ ለማጠየቅ:: (ሰው ባይሆን ኑሮ አይሰደድም ነበር:: ሔሮድስ ቢያገኘው ደግሞ ሊገድለው አይችልም:: ያለ ፈቃዱና ያለ ዕለተ ዐርብ ደሙ አይፈስምና:: )

6.ስደትን ለሰማዕታት ባርኮ ለመስጠት:: እና

7.የአዳምን ስደት በስደቱ ለመካስ ነው::

+እመ ብርሃን ድንግል ማርያም ለ3 ዓመታት ከ6 ወራት (ወይም ለ42 ወራት) በስደት የቆየችባቸው ቦታዎች አሉ:: ድንግል ማርያም ከርጉም ሔሮድስ ስትሸሽ መጀመሪያ የሔደችው ከገሊላ ወደ ሶርያ ደንበር (ደብረ ሊባኖስ) ነው::

+በዚያ የሸሸጋት ቅዱስ ጊጋር መስፍኑ በሔሮድስ ሲገደል ወደ ምድረ ግብጽ ወረደች:: በግብጽም ለብዙ ጊዜ ከአንዱ ወደ ሌላው ስትሸሽ ቆየች::
"እንዘ ከመ በግዕት ግድፍት አመ ሳኮይኪ ውስተ ምድረ በዳ" እንዲል:: (እሴብሕ ጸጋኪ)

+ቀጥላም በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ገብታ ደብረ ቢዘን ላይ (አሁን ኤርትራ ውስጥ ነው) ዐረፈች:: ከደብረ ቢዘን በደብረ ዳሙ: አክሱም: ደብር ዓባይ: ዋልድባ አድርጋ እየባረከች ጣና ደርሳለች:: በጣና ገዳማትም: በተለይ በጣና ቂርቆስ ለ100 ቀናት ቆይታ ቀጥታ በጐጃም ወደ ሽዋ ሒዳ ደብረ ሊባኖስን ቀድሳለች::

+ቀጥላም እስከ ደብረ ወገግና ደብረ ሐዘሎ ደርሳለች:: በእግሯ ያልደረሰችባቸውን የሃገራችን ክፍሎች በደመና ተጭና ዐይታ ባርካቸዋለች:: ከልጇም በአሥራትነት ተቀብላለች:: ሔሮድስ መሞቱን መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል የነገራትም እዚሁ ኢትደዮዽያ ውስጥ መሆኑን ትውፊት ያሳያል::

+እመ ብርሃንም ከሃገራችን ሰዎች (ከሰብአ ኦፌር) የተቀበለችውን ስንቅና ስጦታ በ5 ግመሎች ጭና ከቅዱሳኑ ዮሴፍና ሰሎሜ ጋር በዚህች ቀን ደብረ ቁስቁዋም ውስጥ ገብተው ከድካም ዐርፈዋል:: ሐሴትንም አድርገዋል::

+ዳግመኛም ከክርስቶስ ስደት 400 ዓመታት በኋላ በዚህች ቀን የግብጿ ደብረ ቁስቁዋም ታንጻ ተቀድሳለች:: የቅዱሳን ማደሪያም ሁናለች:: ይህስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

+ለስም አጠራሩ ጌትነት ይሁንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በ390ዎቹ አካባቢ ድንግል እናቱን: ቅዱሳን ሐዋርያትን: አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን: አስከትሎ ወረደ::

+የወቅቱ የግብጽ ፓትርያርክ ቅዱስ ቴዎፍሎስና ሊቁ ቅዱስ ቄርሎስ ቤተ ክርስቲያኑን አንጸው: ሕዝቡን ሰብስበው ይጠብቁት ነበርና ወርዶ ቀድሶላቸው ታላቅ ደስታ ሁኗል::

+ስደቷን መሳተፍን ሽተው አበው:-
"እመ ኀሎኩ በጐይዮቱ ውእተ መዋዕለ:
እምተመነይኩ ኪያሁ በዘባንየ ሐዚለ:
ወበልሳንየ እልሐስ ዘአእጋሪሁ ጸበለ:
ወከመ አዕርፍ ምስሌሁ በትረ ዮሴፍ ኀበ ተተክለ:
ለወልደ ማርያም በሐጸ ፍቅሩ ልቡናየ ቆስለ::" እንዳሉ:: (ሰቆቃወ ድንግል)
እኛም እመ ብርሃንን ልንሻት ያስፈልገናል::

+ይህቺ ቀን ለእኛ ለክርስቲያኖች ሁሉ እጅግ የደስታ ቀን ነውና ሐሴትን እናድርግ:: የሰማይና የምድር ጌታ ለእኛ ሲል ካደረገው ስደቱ በዚህች ቀን ተመልሷልና:: ስደቷን አስበን ካዘንን: መመለሷን አስበን ደስ ልንሰኝ ይገባልና::

"አብርሒ አብርሒ ናዝሬት ሃገሩ:
ንጉሥኪ በጽሐ ዘምስለ ማርያም መጾሩ" ልንልም ይገባል::

+" 🌷አባ ጽጌ ድንግል ዘወለቃ🌷 "+

+ጻድቁ አቡነ ጽጌ ድንግል በ14ኛው መቶ ክ/ዘመን የነበሩ ሊቅና ገዳማዊ ናቸው:: የዘር ሐረጋቸው ምንም ከቤተ እሥራኤል እንደሚመዘዝ ቢታወቅም ኢትዮዽያዊ ናቸው:: አስቀድመው አይሁዳዊ በመሆናቸው ኢየሱስ ክርስቶስንና ድንግል እናቱን አያምኑም ነበር::

+የተማሩትም ብሉይ ኪዳንን ብቻ ነበር:: በጊዜውም "ክርስቶስ አልተወለደም: ትክክለኛው እምነት ይሁዲ ነው" እያሉ ከክርስቲያኖች ጋር ይከራከሩ ነበሩ:: አንድ ቀን ግን ከታላቁ ሊቅና ገዳማዊ አቡነ ዜና ማርቆስ ጋር ተገናኙ::

+ጻድቁን ስላልቻሏቸው ተሸንፈው በክርስቶስ አመኑ:: አቡነ ዜና ማርቆስም አስተምረው ክርስትና ሲያነሷቸው /ሲያጠምቁዋቸው 'ጽጌ ድንግል' አሏቸው:: ሲመነኩሱም 'ጽጌ ብርሃን' ተብለዋል:: ቀጥለውም በጾምና በጸሎት ሲጋደሉ: እመቤታችንንም ሲለምኑ ምሥጢር ተገለጠላቸው::

+የእመ ብርሃንን ስዕለ አድኅኖ በአበባ ተከባ: በብርሃንም ተውጣ ተመለከቱ:: በዚህ ምክንያትም ዛሬ በጣፋጭነቱ የሚታወቀውን ማኅሌተ ጽጌን 150 ዓርኬ አድርግው ደረሱ:: እስከ ዕለተ ዕረፍታቸውም እመቤታችንና ልጇን በገዳማቸው (ወለቃ አካባቢ የሚገኝ) ሲያመሰግኑ ኑረዋል:: ጻድቁ ያረፉት ጥቅምት 27 ሲሆን ዛሬ የቃል ኪዳን በዓላቸው ነው::

✞✞✞ ቸሩ መድኃኔ ዓለም የድንግል እናቱን ስደት አስቦ ከመንግስተ ሰማያት ስደት ይሠውረን:: ከስደቱ በረከትም ያድለን::

✞✞✞ ኅዳር 6 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት ደብረ ቁስቁዋም (ሚጠታ ለማርያም)
2.ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊ
3.ቅድስት ሰሎሜ ቡርክት
4.ቅዱስ ዮሳ (ወልደ ዮሴፍ)
5.ቅዱስ ቴዎፍሎስ ሊቅ
6.አባ ጽጌ ድንግል ዘወለቃ
7.አባ ፊልክስ ዘሮሜ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Nov, 13:26


=>ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት

1.ቅድስት ደብረ ቁስቁዋም
2.አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን
3.አባታችን ኖኅና እናታችን ሐይከል
4.ቅዱስ ኤልያስ ነቢይ
5.ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ
6.ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊ
7.ቅድስት ሰሎሜ
8.አባ አርከ ሥሉስ
9.አባ ጽጌ ድንግል
10.ቅድስት አርሴማ ድንግል

++"+ ዘንዶውም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕጻኗን እንዲበላ ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ:: አሕዛብንም ሁሉ በብረት ዘንግ ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ: ወንድ ልጅ ወለደች:: ልጇም ወደ እግዚአብሔርና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ:: ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን በዚያ እንዲመግቧት በእግዚአብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ሥፍራ ወደ በረሃ ሸሸች:: +"+ (ራዕይ. 12:4-7)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Nov, 13:26


#Feasts of #Hedar_6

✞✞✞On this day we hold the Feast of Debre Qusquam and commemorate Abba Tsege Dingel of Weleqa✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞The Feast of Debre Qusquam/ Quosquam✞✞✞
=>The Queen of heaven, the Empress over all creation, the Virgin Mary, carrying her Divine Son fled and entered Egypt.

✞ As it is written in the Gospel (Matt. 2:1-18), two years after the birth of our Lord, the Wise Men travelled to Bethlehem, prostrated before Him, and presented gifts of gold, frankincense, and myrrh.
 
✞And when Herod heard that a King was born, he slaughtered 144,000 children. And by the instructions of St. Gabriel, our Lady, the Virgin Mary, carrying her only Divine Son, fled to Egypt on a donkey with Joseph and Salome having little ration.

✞Thus, she entered Egypt after a journey filled with worry, suffering, hunger, thirst, grief, fatigue, sweat, and tears that started from Galilee.
 
✞The Theotokos (The Mother of God)
*Suffered in the cold while carrying Fire.
*Hungered while carrying for us the Bread of Life.
*Thirsted while carrying the Spring of Life.
*Was bare while carrying the Garb of Life.
*And was saddened while carrying the Joy of Life.
*The Mother of God hungered, thirsted, was bare, became exhausted, was saddened, wept, her foot bled, and she suffered.

✞And for the person who can discern, this was all done for our salvation. Verily, while knowing this, anyone who does not give the Virgin Mary honor is only Satan. Even the beasts, plants, and rocks offer homage to the Mother of God.

✞Likewise, St. Joseph, the Elder, and St. Salome deserve honor upon honor as they had chosen to suffer along with the Theotokos, the Virgin Mary, and her beloved Good Son.

=>[Hence,] why did our [Holy] Savior, Jesus Christ, fled? And why did He make His destinations Egypt and Ethiopia?
1. So that the prophecies would be fulfilled. Since it had been foretold that He would go to Egypt on a swift cloud. (Isa. 19:1, Hab. 3:7)
2. To fulfill the typology. As His ancestors, according to His flesh, like Abraham, Jacob (Israel), and Jeremiah had fled to Egypt.
3. So that he would eliminate the worship of idols from Egypt. (Isa. 19:1)
4. To consecrate the monasteries of Egypt and Ethiopia.
5. To indicate that His incarnation was real/true and not an illusion. Because if He had not become man, He would not have taken to flight. And if Herod had found Him, he would not have killed Him. Because, without His will, His blood could not be shed, and not before Friday (the day of the Crucifixion).
6. To bless flight and give to the martyrs, and
7. To redeem Adam’s flight [from paradise] by His.

✞There were places, during her flight, where the Virgin Mary, the Mother of Light, stayed at for 3 years and 6 months (for 42 months). The first place the Virgin Mary fled to, while escaping from Herod, was Mt. Lebanon as she had went from Galilee to the border of Syria (Mt. Lebanon). 

✞And when the Governor St. Gigar (Abgar) who hid her was slain by Herod she went to Egypt. And there in Egypt, she stayed by fleeing from one place to the other.
As it states, “Like a lost sheep in the wilderness/desert she moved here and there” (Esebeh Tsegaki - Hymn)

✞Then, she entered into our country through the north at Bizen (now in Eritrea) and rested there for a while. Thereafter, from Debre Bizen through Debre Damo, Axum, and Waldiba blessing the lands she reached Tana. And in Tana – in the later to be monasteries, especially in Tana Kirkos (Cyriacus) she stayed for a 100 days, and she went through Gojjam to Shewa and sanctified Debre Libanos.

✞Afterwards, she reached up to Debre Wegeg and Debre Hazelo (in the east). The parts of our country that she did not reach on foot, she saw sitting atop a cloud and blessed them. And she received our country as a patronage. Tradition shows that the annunciating angel St. Gabriel told her the death of Herod here in Ethiopia.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Nov, 13:26


✞The Mother of Light having the gifts that she received from our country’s men (the people of Afer) placing them upon 5 camels traveled back and reached on this day Debre Qusquam (in Egypt) with the Saints Joseph and Salome. There, they rested from their fatigue. And they were glad.

✞On this day, 400 years after the birth of Christ, the Church of Qusquam in Egypt was built and consecrated. And it became the abode of Saints. And if asked how that came to be, it was as follows.

✞Our Lord and Savior Jesus Christ, may Lordship be to the invocation of His name, descended followed by His Virgin mother, the Holy Apostles, myriads of angels, saints and martyrs around the year 390 A.D.

✞And that aspired after the Patriarch of the time St. Theophilus (some say Philotheos) and the scholar St. Cyril built the church (in what is now Mouharaque Monastery of Quosquam Mount). Then they gathered the people and waited for Him (to appear) and thus He descended and consecrated it and great jubilation took place.

✞[Coming back to the flight of the Holy Family] wanting to partake from her flight, the fathers chant the following.
“To live in the time when He fled
And to carry Him on my back I longed
To lick with my tongue the dirt on which His feet stepped
And to rest with Him where Joseph’s stick was lodged
Since by the arrow of the love of the Son of Mary my heart is wounded”
(Seqoqawe Dengel – Afflictions of Mary)

Hence, we should want the Mother of Light as well.

✞Today is a great day of jubilation for us all, Christians, thus we should delight. Since the Lord of heaven and earth has returned on this day from His flight which He took for our sake. If we grieved thinking of her flight, we should be jubilant thinking of her return as well. 

✞Thence, we should say,
”Illuminate, Nazareth illuminate His country
Your King has come with His throne Mary”

✞✞✞ Abba Tsege Dingel of Weleqa✞✞✞
=>The Saint Abune Tsege Dingel was a scholar and a monastic of the 14th century. Though his lineage is known to come from the Bete Israelites, he is an Ethiopian.  Because he was formerly a Jew, he did not believe in Jesus Christ and His Virgin mother.

✞He only was learned in the Old Testament. And he debated with Christians saying, “Christ is not yet born. And the true faith is Judaism”. However, one day he encountered the great scholar and monastic Abune Zena Markos.

✞Because he could not get the better of the Saint, he believed in Christ. Then, when Abune Zena Markos baptized him, after instructing him, he named him “Tsege Dingel – Bloom of the Virgin”. And when he became a monk he was called “Tsege Brihan – Bloom of Light”. And as he lived struggling by prayer and fasting, and beseeched our Lady, mysteries were revealed to him.

✞One day, he saw the Icon of the Mother of Light surrounded by flowers and illuminating. And because of this he wrote the hymn “Mahlete Tsege” (Hymn of Florae/Bloom) with 150 stanzas, which is renowned for its harmony. And until the day of his passing, he lived praising our Lady and her Son in his monastery (found around Weleqa). The Saint departed (passed away) on Tekemt 27(November 6). Today, is the day he received a covenant.

✞✞✞May the Holy Savior remember the flight of His Virgin Mother and keep us from fleeing the heavenly kingdom. And may He grant us from the blessing of His flight.

✞✞✞Annual feasts celebrated on the 6th of Hedar
1. Holy Debre Qusquam/ Quosquam (The return of Mary to Israel)
2. Saint Joseph the Elder (the Betrothed)
3. Saint Salome the Blessed
4. Saint Joses/Yosa (son of Joseph the Betrothed)
5. Saint Theophilus the Scholar
6. Abba Tsege Dingel of Weleqa
7. Abba Felix, Pope of Rome

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Our Father Adam and our Mother Eve
2. Our Father Noah and our Mother Haikel
3. St. Elijah Prophet
4. St. Basil of Caesarea
5. Abba Arke Selus
6. St. Arsema (Hripsime), Virgin

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Nov, 13:26


✞✞✞ “. . . and the dragon stood before the woman which was ready to be delivered, for to devour her child as soon as it was born. And she brought forth a man child, who was to rule all nations with a rod of iron: and her child was caught up unto God, and to his throne. And the woman fled into the wilderness, where she hath a place prepared of God, that they should feed her there a thousand two hundred and threescore days.”✞✞✞
Rev. 12:4-6

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Nov, 13:26


💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠/ማቴ ፫:፫/

እንኳን አደረሳችኹ!


🌷"አብርሒ አብርሒ ናዝሬት ሃገሩ:
ንጉሥኪ በጽሐ ዘምስለ ማርያም መጾሩ"

🌷ሰላም ለክሙ ጻድቃነ ዛቲ ዕለት ኵልክሙ
እድ ወአንስት በበአስማቲክሙ
ቅዱሳነ ሰማይ ወምድር ማኅበረ ሥላሴ አንትሙ
ትዝክሩነ በጸሎትክሙ በእንተ ማርያም እሙ
ተማኅጸነ ለክርስቶስ በሥጋሁ ወበደሙ

🌷ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ  ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን!!!

🌷ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት
እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት።
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።

 🌷 አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"

🌷ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤
ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤
ገዳማውያን ወሊቃውንት፤
ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

🌷እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/


🛑በዩቲብለመከታተል👉https://youtube.com/@ZekereKedusan?si=7acGUCDCLO2Qxl37

🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

14 Nov, 06:14


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿ለንጊኖስ ሰማዕት (ወሐዋርያ)
✿ቴዎድሮስ ሰማዕት (ሊቀ ሠራዊት)
✿ጢሞቴዎስ ሰማዕት (ገባሬ መንክራት)
✿ዮሐኒ ዘደብረ ዓሣ (ዘውገ መላእክት)
✿አሞንዮስ ዘናኅሶ (ተወካፌ ስደት)

ኅዳር ፭፦

ማርያም አንቅዕቱ ለኢዩኤል ነቢየ ኤልዳ፤
ተስፋ ሕይወቱ ለዘሩባቤል ወጸቃውዐ መዓር ዘይሁዳ፤
ፈዋሲቱ ለጦቢት አበ ጦብያ እንግዳ፤
ተሣሐልኒ በንግደትኪ ርግበ ዮናስ ጸዓዳ፤
በከመ መሐርኪዮ ለጥጦስ ፈያታይ ዘበዳ!

ለዮሴፍ አረጋዊ ማርያም ናዛዛቱ፤
ዘተወክፈ ምንዳቤ ለወልዳ አመ ንግደቱ፤
ለሰሎሜ ብጽዕት ለእግዚአ ስብሐት አመቱ፤
ወለዮሳ በፍኖት ዘተገብረ ዕረፍቱ፤
ዘምስለ ጊጋር ዘተመትረ ለኀበ ምታር ሠለስቱ!
 
ሰላም ለአዕይንቲከ እለ መነና ድቃሰ፤
እምጊዜ ለበስከ በጻማ አስኬማ መላእክት ቅዱሰ፤
ዮሐኒ እግረ ልብከ ኀበ ደብረ ዓሣ ዘጌሠ፤
ከማከሰ አሞኒ እምጣዕመ ዓለም ዘተግኅሠ፤
ወለንጊኖስ ዘምስለ ቴዎድሮስ ኀበ ምድረ ጽጌ ፈለሠ!

ለንጊኖስ ሐዋርያ ዘፈለሠ ኀበ ቀጰዶቅያ፤
ወቴዎድሮስ ኃያል ሊቀ ሠራዊት ዘአንጾኪያ፤
ዮሐኒ ጻድቅ ለደብረ ዓሣ ፀሐያ፤
ወአሞኒ ዘነገደ እምግብጽ ኅበ ኢትዮጵያ፤
ጢሞቴዎስ ሰማዕት ጠቢብ ወኬንያ!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Nov, 08:10


💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"
/(ማቴ ፫:፫/)

እንኳን አደረሰን!!

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ላልደረሳቸው  እናድርስ እናስፋ ስለ ሃገራችን እንጸልይ ንስሃ እንግባ!!

5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
    1, 🛑አላማ

    2 ,🛑እምነት

    3,🛑ጥረት

    4 🛑ጥንቃቄ

     5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።

9ኙ የቅድስና መንገዶች

👉ሃይማኖት
👉ጾም
👉ጸሎት
👉ስግደት
👉ምጽዋት
👉ፍቅር
👉ትህትና
👉ትዕግስት
👉የዋህነት


ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusnረ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Nov, 08:10


✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 5th of Hedar
1. Saint Yohani the Great (of Tigray)
2. Abba Amoni of Nahiso
3. Saint Longinus the Martyr
4. Saint Theodore the Commander
5. Saint Timothy the Martyr

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Peter the Arch-Apostle (First among the Apostles)
2. St. Paul the Light of the World
3. St. Eugenia (Martyr and Righteous)
4. Abune Gebre Menfes Qidus

✞✞✞“But when they came to Jesus, and saw that he was dead already, they brake not his legs: But one of the soldiers with a spear pierced his side, and forthwith came there out blood and water. And he that saw it bare record, and his record is true: and he knoweth that he saith true, that ye might believe. For these things were done, that the scripture should be fulfilled, A bone of him shall not be broken. And again another scripture saith, They shall look on him whom they pierced.”✞✞✞
John 19:33-37

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Nov, 08:10


✞ And what he immediately thought was what his spiritual father, Abba Amoni, had told him, “When you see a woman, run.” Hence, he began to run. While he ran, and his mother followed, he reached a cliff. When he turned, he saw they were about to catch up with him.

✞ He then signed himself in the name of the Holy Trinity and leaped to the gorge below. At that moment, he was given spiritual wings and hid from sight. A holy angel took him to the Realm of the Living. And the fathers admiring this account said the following.

✞”Salutations to him who was united
   With servants in the realm of the living that existed
   From the deeds of the angels what was left by Yohani
   As they were he was daily
   Like their wings he brought forth wings similarly”
   Arke of Hedar 5 (November 14) – Abba Arke Selus

✞✞✞Saint Longinus the Martyr (Soldier)✞✞✞
=> Longinus was a soldier of Pilate during the ministry of our Lord Jesus Christ. And he always used to hear about the miracles of our Lord. However, he could not meet Him, as he was afraid of the Jews. And that was because they had declared, "Anyone that believes in Christ is to be driven out from the synagogue." (John 9:22)

✞ Nonetheless, on Good Friday, the day of the crucifixion of our Lord, he was vexed. And it was because he was chosen as one of the soldiers that would crucify the Savior. Hence, systematically stating that he was sick avoided the problem and waited until 3:00 PM.

✞ But later in the day, because the Jews declared, “Anyone who does not have a part in the death of Christ is a criminal,” he fearfully reached Calvary. They then told him, “Spear His side,” and gave him a black lance. Longinus looked at the eyes of our Lord and guessed that He was not watching him.
 
✞ Since He had separated His Soul from His Body by His Divine Power, Longinus held the spear and pierced the side of our Lord. And from the side of our Lord, fresh blood and water came forth in the shape of “ለ” (an inverted “V”). And one drop struck his blind eye, and his eye began to see.

✞It became a great joy for Longinus. And for us, the baptismal water and the Honorable Blood sprang from His side. Our Lord’s longsuffering and mercy are awe-inspiring.

As the scholars have said,
“He did not think of being pierced by his lance
Rather He did not want him to die in his wickedness
Hence, I praise His mercy and again His patience.” 

✞After our Lord’s resurrection, Longinus went to St. Peter and learned about truth and the faith. And after being baptized and he left his military profession, he went from Jerusalem to Cappadocia preaching. He served our Lord Christ for years according to the rites of the Gospel.
   
✞Finally, in the reign of Tiberius Caesar, Jews persecuted and mistreated him. And because he was their countryman, they afflicted him greatly. Even so, the Patriot of Righteousness and the Apostle of Christ, St. Longinus, persevered.

✞✞✞The Appearance of His Head✞✞✞
=> On this day, the head of St. Longinus appeared. (And it transpired as follows.) After killing him, the Jews took his head and threw it in Jerusalem. And a woman who saw his martyrdom became blind from much weeping, and with her child, she went to Jerusalem.

✞Immediately after, her child died, and her grief became unbearable. For one mother to lose one’s eyes and atop that a child is difficult. Nonetheless, St. Longinus appeared to her in a revelation at night and told her a great delight.

✞ He stated to her, ”Your child is in heaven in jubilation. Nevertheless, you should exhume my skull from where they buried it.” And when she went to the place where he told her and had the location dug, a light came forth, and she gained her eyesight. And in great joy, she took his holy skull/head to her land.

✞✞✞May the God of the Saints grant us the meekness of our fathers that preceded us. And may He grant us from their blessings.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Nov, 08:10


#Feasts of #Hedar_5

✞✞✞On this day we commemorate the Great Saint Abba Yohani and Saint Longinus✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Abba Yohani the Great✞✞✞
=> Saint Abba Yohani (-ni should be stressed) is one of the earlier saints that are famed in Ethiopia. We do not forget the story and account of the Saint because scholars told us when we were young. The Saint was a father with a pleasant life account. If asked about his acts, it was as follows.

✞When Emperor Kaleb (Elesbaan) reigned in the 6th century in our country, one holy man came from Egypt to Ethiopia. This person was called Amoni of Nahiso. The Saint, vowing not to see the world, struggled in the deserts of Tigray.

✞ At the time, Kaleb had made a military expedition to safeguard the Christians of Najran (in Yemen). And a soldier of the Emperor, when he went for that campaign, placed his wife with his little brother to keep her safe. However, the younger brother forgetting his promise forced his way with his brother’s wife, and she became pregnant.
 
✞As the soldiers returned a year later, the soldier, to his shock, found his wife in labor. He was mad. And because he knew she did not conceive from him, he did not want to show her compassion even if she was in labor pains.
  
✞ He started to beat his wife, and he became difficult for mediators. That woman, who was struggling with labor on one side and beatings on the other, endured saying, “I will not let brothers kill each other.” At that instant, a holy angel took the Egyptian hermit (Abba Amoni) and placed him before their doorway.

✞ He then told her to say, “It is from him.” Thus, she said, “The child is from this hermit.” And her husband, the soldier, went out of the house and beat St. Amoni with a stick until he broke his body. And when the child was born, he took him from the mother, gave him to the hermit, and drove him away.

✞ St. Amoni carried the child and took him to a desert in Tembein (northern Tigray). Yet, the Saint wept, vexed by what food, clothing, and bedding he could provide to the child. In that instant, a holy angel placed a heavenly mat for him.

✞ Then, a vulture came and covered the child with its wings while a deer came to nurse. The Saint, Amoni, astounded by this, named the boy “Yohani.” And it means, “Your caregivers are wild animals.”
 
✞ Thence, Yohani, the child, grew in such a manner with Amoni and the wild animals. When he was five (5), he learned the teachings of the faith and the life of righteousness. Like his spiritual father, he prayed and fasted. And he did not know that there were other people in the world except Amoni and the wild beasts.

✞ However, when he was twelve (12) years old, inspired by the Holy Spirit, St. Amoni took him to the Bishop, considering that Yohani deserved to be in the clergy. And on the road, St. Yohani asked, “Father! What are these creatures with long hairs and chests that protrude?”

✞ Hence, Abba Amoni replied, “My child! They are women. But they are not for desert dwellers like you and I, hence do not get close to them.” And St. Yohani responded, “Dear father! What should I do if I encounter them suddenly?” And Abba Amoni answered, “My child, rather than being removed from the eternal inheritance, you should run away.”

✞ After six (6) years (when Yohani became 18), St. Amoni departed on Hedar 5 (November 14, on this day). Thereafter, St. Yohani lived for 14 years with wild beasts and fathers like Abba Abayido. And the holy angels used to speak to him because of his purity.

✞ When he became famed in Tigray, his mother heard his news as she was still alive. And with the women of her surrounding, she went to the mountain to see him. When she reached the mount where he dwelt and called out his name, the Saint saw her from a distance.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Nov, 08:10


=>አምላከ ቅዱሳን የቀደምቶቻችንን የዋህነት ለእኛም ያድለን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::

=>ኅዳር 5 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ታላቁ ቅዱስ ዮሐኒ (ዘትግራይ)
2.አባ አሞኒ ዘናሕሶ
3.ቅዱስ ለንጊኖስ ሰማዕት
4.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊት
5.ቅዱስ ጢሞቴዎስ ሰማዕት

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት
2.ቅዱስ ዻውሎስ ብርሃነ ዓለም
3.ቅድስት አውጋንያ (ሰማዕትና ጻድቅ)
4.አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጻድቅ

=>+"+ ወደ ጌታ ኢየሱስ በመጡ ጊዜ ግን እርሱ ፈጽሞ እንደ ሞተ አይተው ጭኑን አልሰበሩም:: ነገር ግን ከጭፍሮች አንዱ ጐኑን በጦር ወጋው:: ወዲያውም ደምና ውሃ ወጣ:: ያየውም መስክሯል:: ምስክሩም እውነት ነው:: እናንተም ደግሞ ታምኑ ዘንድ: እርሱ እውነት እንዲናገር ያውቃል:: ይህ የሆነ:- "ከእርሱ አጥንት አይሰበርም" የሚል የመጽሐፍ ቃል እንዲፈጸም ነው:: ደግሞም ሌላው መጽሐፍ:- "የወጉትን ያዩታል" ይላል:: +"+ (ዮሐ. 19:33)

   <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Nov, 08:10


እንኩዋን ለታላቁ ጻድቅ "አባ ዮሐኒ" እና "ቅዱስ ለንጊኖስ" ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ

(በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ትግራይ ውስጥ የሚገኘው አስደናቂው የጻድቁ ገዳም ነው)

+"+ ታላቁ አባ ዮሐኒ +"+

=>በምድረ ኢትዮዽያ ዝናቸው ከወጣና ቀደምት ከሚባሉ ጻድቃን አንዱ ቅዱስ አባ ዮሐኒ ("ኒ" ጠብቆ ይነበብ) ነው:: አበው ሊቃውንት የቅዱሱን ታሪክና ገድል ገና በልጅነት ስለ ነገሩን አንረሳውም:: እጅግ ጣፋጭ ዜና ሕይወት ያለው አባት ነውና:: ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

+በ6ኛው መቶ ክ/ዘመን በሃገራችን ቅዱስ አፄ ካሌብ ነግሦ ሳለ: አንድ ቅዱስ ሰው ከግብጽ ወደ ኢትዮዽያ መጡ:: እኒህ ሰው "አሞኒ ዘናሕሶ" ይባላሉ:: ቅዱሱ ዓለምን ላለማየት ቃል ገብተው በትግራይ በርሃ ይጋደሉ ነበር::

+በዘመኑ አፄ ካሌብ የናግራን (የመን) ክርስቲያኖችን ለመታደግ ዘመቻ አድርጎ ነበር:: ታዲያ አንድ የንጉሡ ወታደር ወደ ዘመቻ ሲሔድ ሚስቱን ይጠብቅለት ዘንድ ትንሽ ወንድሙን አደራ ይለዋል:: ወንድሙ ግን አደራውን ትቶ የትልቅ ወንድሙን ሚስት አስገድዶ ይደርስባትና ትጸንሳለች::

+ከዘመቻ የተመለሱት ከ1 ዓመት በሁዋላ ነውና ሚስቱን ምጥ ላይ ያገኛት ወታደር ደነገጠ:: ተቆጣ:: የጸነሰችው ከእርሱ እንዳልሆነ ያውቃልና ምጥ ላይ ሆና ሊያዝንላት አልፈለገም::

+ለገልጋይ አስቸግሮ ሚስቱን ይደበድባት ገባ:: በዚህ ምጥ: በዚህ ዱላ ነፍሷን ከሥጋዋ ሊለየው የደረሰችው ያቺ ሴት ግን "ወንድማማችን አላጋድልም" ብላ ቻለችው:: በዚህ ጊዜ ቅዱስ መልአክ ያን ግብጻዊ ባሕታዊ (አባ አሞኒን) አምጥቶ ከሰዎቹ በር ላይ አቆመው::

+"ከእሱ ነው በይ" አላት:: እርሷም "ከዚያ ባሕታዊ ነው" ብላ ተናገረች:: ወታደሩ ባሏም በቁጣ ወጥቶ ቅዱስ አሞኒን በዱላ ስብርብር እስኪል ድረስ ደበደበው:: ልጁ ልክ ሲወለድም ከእናቱ ነጥቆ ለባሕታዊው አሳቅፎ አባረረው::

+ቅዱስ አሞኒም ሕጻኑን አቅፎ ወደ ተምቤን በርሃ አካባቢ ወሰደው:: ግን ምን ምግብ: ምን ልብስ: ምን መኝታ እንደሚሰጠው ጨንቆት ጻድቁ አለቀሰ:: በዚህ ጊዜም ቅዱስ መልአክ የጸጋ ምንጣፍን አነጠፈለት::

+ጆፌ አሞራ መጥቶ ክንፉን ሲያለብሰው አጋዘን መጥታ ጡት አጠባችው:: በዚህ የተደነቀው ቅዱስ አሞኒ ሕጻኑን "ዮሐኒ" ሲል ስም አወጣለት:: ትርጉሙም "ወልደ አራዊት - ወላጆችህ (አሳዳጊዎችህ) አራዊት ናቸው" እንደ ማለት ነው::

+ሕጻኑ ዮሐኒ በዚህ መንገድ ከአሞኒና ከአራዊቱ ጋር አደገ:: 5 ዓመት በሞላው ጊዜም ትምሕርተ ሃይማኖትን: የቅድስና ሕይወትን ተማረ:: ልክ እንደ መንፈሳዊ አባቱ በጾምና በጸሎት ተወሰነ:: ግን እርሱ ከእርሱ: ከአሞኒና ከአራዊቱ በቀር ሌላ ፍጥረት: ዓለም (ብዙ ሰዎች) መኖራቸውን አያውቅም::

+12 ዓመት በሞላው ጊዜ ግን ክህነት ይገባዋል ብሎ መንፈስ ቅዱስ ስላሳሰባቸው ቅዱሱ አሞኒ ዮሐኒን ወደ ዻዻሱ ወሰዱት:: መንገድ ላይም ቅዱስ ዮሐኒ ወጣት ሴቶች ተሰብሰበው ሲጫወቱ ተመልክቶ "አባ! እነዚህ ጸጉራቸው የረዘመ: ደረታቸው ወደ ፊት የወጣ ፍጥረቶች ምንድን ናቸው?" ሲል ጠየቀ::

+አባ አሞኒም "ልጄ! እነዚህ ሴቶች ናቸው:: ግን ለእንደ እኔና አንተ ያሉ የበርሃ ሰዎች አይሆኑምና አትቅረባቸው" አለው:: ቅዱስ ዮሐኒ መልሶ "አባቴ! ድንገት ቢመጡብኝ ምን ላድርግ?" ሲል ጠየቀ:: አባ አሞኒም "ልጄ! ከዘለዓለም ርስት ከምትነቀል ሩጠህ ብታመልጥ ይሻላል" አለው::

+ከ6 ዓመታት በሁዋላ (ዮሐኒ 18 ዓመት ሲሞላው ማለት ነው) ቅዱስ አሞኒ ኅዳር 5 ቀን ዐረፈ:: ለ14 ዓመታትም ቅዱስ ዮሐኒ ከአራዊትና አባ አበይዶን ከመሰሉ አባቶች ጋር ኖረ:: ከንጽሕናው የተነሳም ቅዱሳን መላእክት ያነጋግሩት ነበር::

+ስም አጠራሩ በምድረ ትግራይ ሲወጣ ወላጅ እናቱ በሕይወት ነበረችና ሰማች:: የአካባቢዋን ሴቶች ሰብስባም ልትገናኘው ወዳለበት ተራራ ገሰገሰች:: ወደ ተራራው ደርሳ ስትጠራው ቅዱሱ ተመለከታት::

+ወዲያው ትዝ ያለው አባቱ ቅዱስ አሞኒ "ሴት ስታይ ሩጥ" ያለው ነውና እግሩን አንስቶ ሮጠ:: እናቱ ስትከተለው: እርሱ ሲሮጥ ከገደሉ ጫፍ ደረሰ:: ወደ ሁዋላ ሲመለከት ሊደርሱበት ነው::

+በስመ ሥላሴ ፊቱን አማትቦ ወደ ገደሉ ተወረወረ:: በዚህ ጊዜ ግን መንፈሳዊ ክንፍ ተሰጥቶት ተሰወረ:: ቅዱስ መልአክም ብሔረ ሕያዋን አስገብቶታል:: ይህንን ታሪክ ሲያደንቁ አበው እንዲህ ብለዋል::

"ሰላም ዕብል ለዘኮነ ሱቱፈ::
ምስለ እለ ገብሩ ሰብእ ብሔረ ሕያዋን ምዕራፈ::
እምሥርዓተ መላእክት ዮሐኒ ምንትኒ ኢያትረፈ::
ከመ ሕይወቶሙ ሕይወተ ተጸገወ ዘልፈ::
ወከመ ክንፎሙ አብቆለ አክናፈ::" (አርኬ)

+"+ ቅዱስ ለንጊኖስ ሰማዕት +"+

=>ለንጊኖስ ማለት በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የስብከት ዘመን የዺላጦስ ወታደር የነበረ ሰው ነው:: ስለ ጌታችን ተአምራት በየጊዜው ይሰማ ነበር:: ሔዶ እንዳያገኘው ግን አይሁድን ይፈራ ነበር:: እነርሱ "በክርስቶስ ያመነ ሁሉ ከምኩራብ ይባረር" ብለው ነበርና:: (ዮሐ. 9:22)

+ጌታችን በተሰቀለባት ዕለተ ዐርብ ግን ጭንቅ ሆነበት:: ጌታን እንዲሰቅሉ ከታዘዙ ወታደሮች እንደ አንዱ ተመርጦ ነበርና በዘዴ አሞኛል ብሎ እስከ 9 ሰዓት ድረስ ቆየ::

+በሁዋላ ግን አይሁድ "በክርስቶስ ሞት ያልተባበረ ሁሉ ወንጀለኛ ነው" የሚል አዋጅ በማስነገራቸው እየፈራ ወደ ቀራንዮ ሲደርስ "ጐኑን ውጋው" ብለው ረዥምና ጥቁር ጦር ሰጡት:: ለንጊኖስ ወደ ጌታችን ዐይን ተመለከተ:: እያየው እንዳልሆነ ገመተ::

+ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው በባሕርይ ሥልጣኑ ለይቷልና ጦሩን ጨብጦ ወደ ጌታ ጐን ልኮ ወጋው:: ከጌታ ቀኝ ጐንም በ"ለ" አምሳል ትኩስ ደምና ውሃ ፈሰሰ:: አንዷ ፍንጣቂ ሔዳ የታወረች ዐይኑ ላይ ዐርፋ ዐይኑን አበራች::

+ለለንጊኖስ ታላቅ ደስታ ሆነ:: ለእኛ ግን ማየ ገቦና ደመ ገቦ ፈለቀልን:: የጌታችን ትእግስቱና ቸርነቱ ግን ይደንቃል::
"ከመ ኢየሐስብ ቦቱ ዘኩናተ እዱ ርግዘቶ::
በኃጣውኢሁ ለዘኢፈቀደ ሞቶ::
ምሕረቶ እሴብሕ ወዐዲ ትዕግስቶ::" እንዳሉ ሊቃውንት::

+ጌታችን ከተነሳ በሁዋላ ለንጊኖስ ወደ ቅዱስ ዼጥሮስ ዘንድ ሒዶ ስለ እውነት: ስለ ሃይማኖትም ተማረ:: ተጠምቆ: ምድራዊ ወታደርነቱን ትቶ እየሰበከ ከኢየሩሳሌም ወደ ቀዸዶቅያ ወረደ:: ለዘመናትም ጌታችን ክርስቶስን በሥርዓተ ወንጌል አገለገለ::

+በመጨረሻ በጢባርዮስ ቄሣር ዘመን አይሁድ አሳደዱት:: አንገላቱት:: የነርሱ ወገን ስለነበረም መከራ አጸኑበት:: የጽቅድ አርበኛና የክርስቶስ ሐዋርያ ቅዱስ ለንጊኖስ ግን ጸና:: አይሁድም አንገቱን ቆርጠውት ለሰማዕትነት በቃ:: ቅዱሱ በሕይወቱም በዕረፍቱም ተአምራትን ሠርቷል::

< አስተርዮተ ርዕሱ >

=>ይሕች ዕለት አስተርዮተ ርዕሱ ትባላለች:: እርሱን ከገደሉ በሁዋላ አይሁድ ራሱን ወደ ኢየሩሳሌም ወስደው ጥለዋት ነበር:: የእርሱን ሰማዕትነት ያየች አንዲት ክርስቲያንም ከለቅሶ ብዛት ዐይኗ ቢጠፋ ሕጻን ልጇን ይዛ ወደ ኢየሩሳሌም ሔደች::

+ወዲያው ግን ሕጻን ልጇ ሞተባትና ሐዘኗ ከልኩ አለፈ::
ለአንዲት እናት ዐይንንና ልጅን በአንዴ ማጣት እጅግ ጭንቅ ነው:: በሌሊት ግን ቅዱስ ለንጊኖስ በራዕይ ተገልጦ ደስታ ነገራት::+ "ልጅሽ በገነት ሐሴትን ያደርጋል:: አንቺ ግን ራሴን ከተቀበረችበት አውጪ" አላት:: ወደ ጠቆማት ቦታ በመሪ ስትቆፍር ብርሃን ወጥቶ ዐይኗ በራላት:: በታላቅ ሐሴትም ቅድስት ራሱን ወደ ሃገሯ ወስዳታለች::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

13 Nov, 05:57


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ አበው ቅዱሳን፦

✿አቢማኮስ ወአዛርያኖስ (ዘሮሜ)
✿ያዕቆብ ወዮሐንስ (ዘፋርስ)
✿ቶማስ (ዘደማስቆ)
✿ዘካርያስ ክቡር (መምህር)
✿አባ አበይዶ (ዘደብረ ዓሣ)
✿ጉባዔ ሰማዕታት (ዘብሔረ ግብጽ)
✿ወጴጥሮስ (ሊቀ ጳጳሳት)

ኅዳር ፬፦

ማርያም ድንግል ጸዋሪተ ቁርባን ጵርስፎራ፤
ወጽዋዐ ልቡና እሳተ ዘይመስል ኅብራ፤
ዘሰትየ ወጎስዐ ጠቢበ ጠቢባን ዕዝራ፤
ታሕተ ሰግላ አሐቲ አመ አገትዋ ሐራ፤
ዘምስለ ዮሴፍ ወሰሎሜ ስብሐተ ወልዳ ሠወራ!
 
ሰላም ለአበይዶ ረድአ ጻድቅ ዮሐኒ፤
ወዘካርያስ ዘገደፈ ግብረ ዓለም ማሳኒ፤
አቢማኮስ ወአዛርያኖስ ሰማዕታተ ክርስቶስ አዶኒ፤
ቶማስ ዘደማስቆ ፍትወታተ ሥጋ መናኒ፤
ያዕቆብ ወዮሐንስ ወብእሴ ሰላም አርሳኒ!

ሰማዕታተ ሮሜ ክቡራን አቢማኮስ ወአዛርያኖስ፤
ያዕቆብ ወዮሐንስ ዘአብርሁ በብሔረ ፋርስ፤
ኮከበ ደማስቆ ወአድሚሃ ቶማስ ኤጴስ ቆጶስ፤
ብእሴ ሰላም ዐቢይ ወትሩፈ ምግባር ዘካርያስ፤
ወአበይዶ ረድአ ዮሐኒ ዘሎቱ ሞገስ!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

https://t.me/zikirekdusnረ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

12 Nov, 15:52


💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"
/(ማቴ ፫:፫/)

እንኳን አደረሰን!!

🛑 ዝክረ ቅዱሳን ላልደረሳቸው  እናድርስ እናስፋ ስለ ሃገራችን እንጸልይ ንስሃ እንግባ!!🛑

5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
    1, 🛑አላማ

    2 ,🛑እምነት

    3,🛑ጥረት

    4 🛑ጥንቃቄ

     5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።

9ኙ የቅድስና መንገዶች

👉ሃይማኖት
👉ጾም
👉ጸሎት
👉ስግደት
👉ምጽዋት
👉ፍቅር
👉ትህትና
👉ትዕግስት
👉የዋህነት


ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusnረ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

12 Nov, 14:28


=>And now, let us further return back to the 3rd century, the main era of the martyrs. Epimachus and Azarianus were two Saints from the Holy Martyrs that lived in the Era of Persecution. While the beasts, Maximianus and Diocletian, divided the world into two and persecuted Christians (as Co-Emperors), the two Saints lived in the Roman Empire.
 
✞During that era, just being seen making the sign of Cross was punishable by death let alone building a church, chanting hymns, and professing one’s faith. Correspondingly, the appointees of the Co-emperors did not allow Christians to stay at one place even for a short while.

✞And in those days, where great tribulation, affliction and anxiety prevailed, while many died and others took to flight, Epimachus and Azarianus calmly used to worship Christ in the center of the city. And when they were found out, they were caught, accused, and brought forth.

✞And when the governor saw both, because they showed no sign of fear, he was amazed. Then, he asked them, “Whom do you worship?” Hence, they answered, “Our Lord Jesus Christ, to Whom is glory!”

✞And when he added, “Will you renounce Christ or die?” they rebuked him publicly saying, “Indolent!” And then told him plainly, “How can the Lord Who created, honored, and gave His Body and Blood be renounced?!” And the governor who was shocked by their boldness, at that moment, ordered their death. And on this day, they were beheaded and were honored with the glory of martyrdom.

✞✞✞May the God of the Holy Martyrs indwell in us the patience and perseverance that He placed in them. And may He grant us from their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 4th of Hedar
1. Saint Thomas of Damascus
2. Saints James and John
3. Saints Epimachus and Azarianus
4. Abba Abeyido of Tigray
5. Abba Zacharias the Great
6. The Congregation of the Holy Martyrs

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John the Evangelist
2. St. Andrew the Apostle
3. St. Sophia the Martyr
4. St. John of Herakleia/ Arakli (Martyr)

✞✞✞“Who shall separate us from the love of Christ? shall tribulation, or distress, or persecution, or famine, or nakedness, or peril, or sword? As it is written, For thy sake we are killed all the day long; we are accounted as sheep for the slaughter. Nay, in all these things we are more than conquerors through him that loved us.”✞✞✞
Rom. 8:35-37

✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

12 Nov, 14:28


#Feasts of #Hedar_4

✞✞✞On this day we commemorate the Martyrdom of Saints Thomas, James, John, Epimachus, and Azarianus✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Thomas of Damascus✞✞✞
=>Saint Thomas was a Christian that was born and raised in Syria in the 7th century. From his childhood, as he had learned Scripture well, he became a deacon then a priest and after that he was ordained a bishop. After his appointment, he ministered in Damascus, the capital of Syria. 

✞Since the era was one of bloodshed, it was not an easy and a small task to keep the flock of Christ. And it were Muslims (followers of Mohammed) that shed the blood of Christians in those days. Around the end of the 7th century, because Muslims seized control of Egypt and Syria, Christians were troubled.

✞At that juncture, a Muslim man that heard St. Thomas teach said to the Saint, “Let us debate”. Hence, as the Saint was a scholar, after explaining that Mohammed was a false prophet and that Christ was Divine, told the man that the pure and heavenly law was the Gospel and not the Quran.
 
✞Thereafter, the Muslim man who was angered because he lost a debate in public, went to the governor of Damascus and accused the Saint. And St. Thomas was caught and brought before the court. And when he was asked, “How could you insult our faith, Islam?”, the Saint answered with, “I spoke the truth but I did not insult.”

✞Then, the governor showing the Saint a sword inquired, “Alright! Who is Christ? And what do you say about the Gospel and Quran?” Since the Upright Faith is Christianity and Its glory is in heaven, It requires one to be valiant.

✞Thus, St. Thomas without any kind of fear replied, “Jesus Christ, glory and prostration be to the invocation of His name, is God, the Creator of heaven and earth. The Holy Gospel is heavenly and the law of life while the Quran is a production of Mohammed.” Thence, the governor who heard this ordered in anger the beheading of the Saint. And St. Thomas, on this day, gave his neck for the sake of his Upright Faith.

✞✞✞Saints James and John✞✞✞
=>And now, let us go back to the 4th century descending to the Land of Persia (Iran) and commemorate Saints. These Saints [that we commemorate] were fathers that lived during the reign of Shapur in Persia (Iran). And Shapur was a cruel king that worshipped the sun, and fire. 

✞The Saints, James and John, not only had the names of the Apostles but also had their deeds and sanctities as well. Though the era was not an era of persecution/martyrdom, Persia during that time was a land of tribulation for Christians.

✞From St. George (Prince of the Martyrs) to St. James the Mangled (Intercisus), from St. Mar Behnam to St. Cotylas (Kobtlas) many received martyrdom in this empire (land). After Saints James and John studied the teachings of the Church well and understood Holy Writ properly, they were chosen for the priesthood. 

✞Later on, the Church saying, “Axios” appointed them as bishops. And they in turn did not disgrace Her. They kept Her followers, the flock of Christ, by teaching and being confessors. However, the king, Shapur despised them as they were stumbling blocks to his efforts to have the people bow down to the sun and to fire.

✞Subsequently, he had them captured by his soldiers and had them brought before his court/square. He afterwards had the population gather by a pronouncement, had fire lit and told the Saints, “Order the people to prostrate to the sun”. But they refused with, “No”.

✞Then, they threw them with their clothes into the fire. And while in the midst of tribulation (the flames) they addressed the people. They said to them, “Since the Creator is the one God, persevere like this in your faith.” Then, they deceased burned by the fire and received the crowns of glory.✞✞✞Saints Epimachus and Azarianus✞✞✞

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

12 Nov, 06:39


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿መድኀኒነ እግዚእ ጻድቅ (ወላዴ አእላፍ)
✿ዓምደ ሚካኤል ሰማዕት (ሊቀ ሠራዊት)
✿ፍሬ ካህን መነኮስ (ገባሬ ተአምር)
✿ቶማስ ገዳማዊ (ዘዘናቁዴ ደብረ ማርያም)
✿ነአኩቶ ለአብ (ንጉሠ ኢትዮጵያ)
✿ኪርያቆስ (ዘቆሮንቶስ)
✿አትናቴዎስ ወኢራኢ (ሰማዕታት)

ኅዳር ፫፦

ማርያም ድንግል ዘደብተራ ኦሪት ማዕነቅ፤
ዘካርያስ ዘርእየኪ በአርአያ ተቅዋም ዘወርቅ፤
ፍጽምናኪ ተግህደ በላዕለ ፯ቱ አዕጹቅ፤
አመ ይመጽእ ወልድኪ እንዘ በቅድሜሁ መብረቅ፤
ተማኅጸንኩ በብካይኪ ገብርኪ ዕሩቅ!

ዓምደ ሚካኤል ኃያል መልአከ ሥረዊሆሙ ለነገሥት፤
ዘአድምአ ስመ በቅድመ ሰብእ ወመላእክት፤
በእንተ ዘገብረ ሰላመ ለኢትዮጵያ ቅድስት፤
ፈደይዎ እኩየ መኳንንተ ንጉሥ ዐበይት፤
ወዲበ ሥጋሁ ሠረቀ ብርሃነ መለኮት እኩት!

መድኃኒነ እግዚእ መምህር ወላዴ አእላፍ ቅዱሳን፤
ነአኲቶ ለአብ ንጉሥ  ወገባሬ መንክር ፍሬ ካህን፤
አትናቴዎስ ሰማዕት ወኪርያቆስ ምዕመን፤
ዓምደ ሚካኤል ጻድቅ ወሰማዕተ ክርስቶስ ብርሃን፤
ዘቀተልዎ ውስተ ኲርጓኔ መኳንንተ ዘመን አብዳን!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

ተአምረ ኀይልከ አባ፥ መድኀኒነ እግዚእ አቡነ፤
እምኀበ ዜናዊ ሰማዕነ፥ ወበዐይነ ሥጋ ርዒነ፤
መንክርኬ አእላፈ ቤትከ ንኅነ፤
ባሕቱ በዝ ተአምሪከ ርድአነ፤
ለሰይፈ አርዕድ ንጉሥ፥ ዘወሀብኮ ኪዳነ፤
ከመ ረድኤቱ ታፍጥን፥ ጊዜ ጸብእ ኮነ!

(መርገፍ)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Nov, 17:07


"" ሰቆቃወ ድንግል "" (ክፍል ፭/5)

"የእመቤታችን ስደት"

(ጥቅምት 29 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Nov, 15:25


💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"
(ማቴ ፫:፫/)

እንኳን አደረሰን!!

🛑ዝክረ ቅዱሳን ላልደረሳቸው  እናድርስ እናስፋ ስለ ሃገራችን እንጸልይ ንስሃ እንግባ!!

5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
    1, 🛑አላማ

    2 ,🛑እምነት

    3,🛑ጥረት

    4 🛑ጥንቃቄ

     5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።

👉9ኙ የቅድስና መንገዶች

👉ሃይማኖት
👉ጾም
👉ጸሎት
👉ስግደት
👉ምጽዋት
👉ፍቅር
👉ትህትና
👉ትዕግስት
👉የዋህነት


ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Nov, 15:24


And may He grant us in excess from their blessings.✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 3rd of Hedar
1. Abune Medhanine Egzi the Righteous (of Debre Benkol)
2. St. Amde Michael the Righteous (Commander of the Army)
3. St. Cyriacus the Scholar
4. St. Neakuto Leab the Ethiopian Emperor (His birth)
5. Sts. Athanasius and his sister Irene (Martyrs)
6. Abune Fre Kahen

✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Entrance of our Lady the Virgin Saint Mary the God-bearer into the Temple
2. Sts. Joachim and Anna
3. Sts. The Arch-Priests (Zacharias and Simeon)
4. Abba Libanos of Mata
5. Abune Zena Markos
6. St. Cyril the Scholar (Pillar of Faith)

✞✞✞“Blessings are upon the head of the just: but violence covereth the mouth of the wicked. The memory of the just is blessed: but the name of the wicked shall rot.”✞✞✞
Prov. 10:6-7

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

🔴በቴሌግራም ለመከታተል👉https://t.me/zikirekdusn
🛑በዩቲብለመከታተል👉 https://youtu.be/8VK9sJ8Flsk?si=Y6M0rvdC_4vYdaRh

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Nov, 15:24


The parents of the Saint were called Gelawdios (Claudius) and Elisabeth.And their life of philanthropy was attested to in the province of Shewa.✞Because God gave them, and they bore the Saint on Hedar 8 (November 17) (on the Feast of the Four Living Creatures) they named him “Amde Michael – The Pillar of Michael”. The Saint, who amazed many in his early days, when he was 3 years old, he went missing after the Divine Liturgy.

✞And the parents looked for him in tears in all the places. Yet, he was not found. However, on the third day, when the priests and faithful to hold a service for his departure entered the church, they were amazed with what they saw. The child, Amde Michael, was found in the middle of the holy of holies playing under the altar.

✞And all that saw this, said, “Awe-inspiring, awe-inspiring!” And the reason was because, in accordance to nature, it was difficult for a child to spend 3 days without food; and because he was found without eliminating waste [like children] in that holy place.

✞Then, Blessed Amde Michael grew up learning the rites of the Church as he fasted and prayed as well. And in the middle of the 15th century, the ruler of the time, Emperor Zara Yacob, appointed him as the leader of the army (Ras Bitweded) or what we know today as Minister of Defense.

✞It is obvious that to be in this high position and do good deeds it takes something extra. In particular, being victorious over the wicked who surrounded him was not easy. Nonetheless, St. Amde Michael did the following.
1. He used to wake up early in the morning, gather the destitute and feed them breakfast and lunch. And as this was done continuously his wealth depleted and he became poor.

2. After mid-day, he used to stand and participate in the Divine Liturgy, bath/be cleansed/ with holy water and drink from it. And he only ate at night.

3. And when it was said that a bandit had come up, he used to go to where the outlaw was, pray, convince the crook and return without causing harm to him.

4. Also when there was war, he used to assemble the army and travel [to the battle grounds]. However, he did not allow for one bullet/arrow to be fired rather he would beseech, pray and make peace and return.

✞And in this manner, in the reigns of the 3 Emperors (Zara Yacob, Bede Maryam and Eskender/Alexander), he made all the realm peaceful. Nevertheless, as the world is rebellious, during the reign of Emperor Eskender/Alexander (in the 1470s E.C) he was falsely accused, sentenced and exiled to the desert.

✞There, he lived being fed by St. Michael who brought down heavenly manna and gave him from the Holy body and Honorable Blood. A bit later, he was sentenced to death and was killed in the Emperor’s court. And for 30 days, a pillar of light descended upon his tomb and because of this [sign] the Emperor became highly regretful.

✞✞✞ Saint Cyriacus✞✞✞
=> Saint Cyriacus who was a scholar and had an ascetic life was a man of Corinth that the fathers describe as “Sweet Tongued”. When he was just a child and read in the church, because of the sweetness of his tongue and the flow of the words the bishop and the faithful used to listen to him in wonder.

✞In his youth, he denounced the world and went from Corinth to Jerusalem. Then, he travelled to Palestine, became the disciple of the Great Abba Romanus (Euthymius /Otimus) and became a monk. And when he lived in the monastery for several years, he did perform many miracles.

✞In 381 A.D, when Macedonius, Apollinarius and Sabellius recanted the Faith, this Saint, Cyriacus, was one of the scholars that went to Constantinople for the [Ecumenical] Council. He went there with the Great Scholar St. Cyril the Archbishop of Jerusalem.

✞Both were friends and in the Ecumenical Council, they were triumphant over the heretics, preserved the faith and returned after canonizing rites. Then, St.  Cyriacus lived the rest of his life in holiness and departed on this day.✞✞✞May the God of the Fathers reveal to us the secret of the sanctity of His beloved.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Nov, 15:24


Feasts of Hedar 3

✞✞✞On this day we commemorate the Saints and the Righteous - Abune Medhanine Egzi, Saint Amde Michael and Saint Cyriacus✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Abune Medhanine Egzi✞✞✞
=>From the pang of guilt felt for the Ethiopian fathers who are being forgotten this father takes a large portion. The tang of his life, which is preferable to a honey drizzle, sweetened our country. And he was a great Saint who being light, lit may saints as well. 

✞Abba Medhanine Egzi was born around the 13th century in Tigray (Adigrat). His parents were called Senbet the Priest and Hirute Maryam. The Saint’s hagiography states that they were known for their kindness. [And the name] Medhanine Egzi gives the meaning, “The Lord is our salvation.”

✞The Saint is most of the time known as ‘of Debre Benkol – Murade Qal’. “Debre Benkol” is a monastery, which the Saint established and built in the 14th century, and it is found in Tigray.  And [the phrase] “Murade Qal” means “the place where the word/ a mystery descends/is revealed”. And it is a name which indicates that any person who will hold vigils of fasts and prayers there will have mysteries revealed to as Saint Yared. 

✞The Saint Medhanine Egzi after studying from his learned priest father and other teachers, he chose asceticism and entered into a monastery. And after laboring in fasting, prayer and prostrations; and receiving the grace of God, he went to Debre Benkol and established a monastery there.

✞In Ethiopian Church history, the Middle Ages (particularly from the 13th century to the 15th century) is called the Age of Light/Illumination. And the reason was because the era was when
*Christianity flourished,
*texts were written,
*the evangelization of the Gospel was wide spread,
*and the monastic life was decent.

✞And that was because of the great contributions of fathers like
*Abune Tekle Haymanot,
*Abune Eustatius,
*Abune Salama the Second,
*Abune Yacob,
*The Righteous Emperor Zara Yacob,
*Abune Iyesus Moa of Hayik,
*and Abune Medhanine Egzi.

✞In addition to the above mentioned fathers the contributions of
*The 12 Neburane-Ids
*The 7 Stars
*The 47 Stars
*And the 5 Stars was great. And from the above, the teacher of the 7 Stars, the 47 Stars, the 3 Samuel’s (of Waldiba, Tareta and Qoyetsa) and the father of many saints, Abba Medhanine Egzi, takes the lion’s share [in the influences].

✞Because the Saint gathered the righteous, taught them, tonsured them monks and sent them with blessings to illuminate our country, he is known as “The Bearer of a Multitude of Saints” like Abba Iyesus Moa. The Great Saint and Preacher, Abba Abiye Egzi (the father who anathematized snakes and hyenas not to hurt people in the city of Gondar), is also said to have been his disciple.

✞The Saint, Medhanine Egzi, in his life of holiness, which was plentiful, has performed many miracles.  And he has subdued beasts to the extent that he used to place his materials/books on the back of a lion [while he travelled]. And after a long life of strife he departed on Hedar 3 (November 12). He was 180 years old.

✞ “Our father Medhanine Egzi a combatant,
As a mandrake whose asceticism is fragrant
Who is shielded by the grace of the Spirit.”
(Horologium)

✞” Abba Medhanine Egzi’s, our father’s, powerful miracles
That we heard from a bearer of news
Which we saw with our eyes
It was marvelous upon us, the children of thy house
With only such a miracle, aid us
Who gave a covenant to the Emperor Sayfa Ar`ed
When it was a time of quarrel to hasten aid.”
(Arke)

✞✞✞ Saint Amde Michael ✞✞✞
=>The chronicles of the Ethiopian Saint has a great lesson for us all. In particular, I hope it will help us not to distance ourselves from the holy life by listing reasons.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Nov, 15:24


=>+"+ እንኩዋን ለቅዱሳን ጻድቃን "አቡነ መድኃኒነ እግዚእ" : "ቅዱስ ዓምደ ሚካኤል" እና "ቅዱስ ኪርያቆስ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+

+*" አቡነ መድኃኒነ እግዚእ "*+

=>መዘንጋታቸው እጅግ ከሚያስቆጭ ኢትዮጽያውያን አባቶች ትልቁን ሥፍራ እኒህ አባት ይወስዳሉ:: የማር ወለላን በሚያስንቅ ጣዕመ ሕይወታቸው ሃገራችንን ያጣፈጡ: ብርሃን ሆነው ብዙ ቅዱሳንን የለኮሱ ታላቅ ጻድቅ ናቸው::

+አባ መድኃኒነ እግዚእ የተወለዱት በ13ኛው መቶ ክ/ዘመን አካባቢ ትግራይ (አዲግራት) ውስጥ ነው:: ወላጆቻቸውም ቀሲስ ሰንበትና ሒሩተ ማርያም ይባላሉ:: በደግነትም እጅግ የታወቁ እንደ ነበሩ ገድላቸው ይናገራል:: "መድኃኒነ እግዚእ" ማለት "ጌታ መድኃኒታችን ነው" ማለት ነው::

+ብዙ ጊዜም "ዘደብረ በንኮል - ሙራደ ቃል" እየተባሉ ይጠራሉ:: "ደብረ በንኮል" ማለት ትግራይ ውስጥ የሚገኝና ጻድቁ በ14ኛው መቶ ክ/ዘመን ያነጹት ገዳም ነው:: "ሙራደ ቃል" ደግሞ "የቃል (የምሥጢር) መውረጃ" እንደ ማለት ሲሆን በቦታው ሱባኤ የያዘ ሰው ልክ እንደ ቅዱስ ያሬድ ምሥጢር እንደሚገጥለት የሚጠቁም ስም ነው::

+ጻድቁ መድኃኒነ እግዚእ በልጅነታቸው ከሊቁ ካህን አባታቸውና ከሌሎችም መምሕራን ተምረው: ምናኔን መርጠው ገዳም ገብተዋል:: በጾም: በጸሎትና በስግደት ተግተው ጸጋ እግዚአብሔር ሲሰጣቸው ወደ ደብረ በንኮል ሒደው ገዳም መሠረቱ::

+በኢትዮዽያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ መካከለኛው ዘመን (በተለይ ከ13ኛው እስከ 15ኛው መቶ ክ/ዘመን ድረስ ያለው) የብርሃን ዘመን ይባላል:: ምክንያቱም ዘመኑ
*ክርስትና ያበበበት::
*መጻሕፍት የተደረሱበት::
*ስብከተ ወንጌል የተስፋፋበት::
*ገዳማዊ ሕይወት የሠመረበት ወቅት በመሆኑ ነው::

+ለዚህ ትልቁ አስተዋጽኦ ደግሞ:-
¤አቡነ ተክለ ሃይማኖት::
¤አቡነ ኤዎስጣቴዎስ::
¤አባ ሰላማ ካልዕ::
¤አቡነ ያዕቆብ::
¤ቅዱሱ ንጉሥ ዘርዓ ያዕቆብ::
¤አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ::
¤አቡነ መድኃኒነ እግዚእን የመሰሉ አበው መነሳታቸው ነው::

+በተጨማሪም:-
¤12ቱ ንቡራነ ዕድ::
¤7ቱ ከዋክብት::
¤47ቱ ከዋክብት::
¤5ቱ ከዋክብት የሚባሉ አበው አስተዋጽኦም ልዩ ነበር:: ከእነዚህ መካከልም የ7ቱ እና የ47ቱ ከዋክብት አስተማሪ: የአበው 3ቱ ሳሙኤሎች (ዘዋልድባ: ዘጣሬጣና ዘቆየጻ): የሌሎችም እልፍ አእላፍ ቅዱሳን አባት የሆኑት አባ መድኃኒነ እግዚእ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳሉ::

+ጻድቁ ቅዱሳኑን ሰብስበው: አስተምረው: አመንኩሰው: መርቀው ሰደው: ሃገራችንን እንዲያበሩ በማድረጋቸው እንደ አባ ኢየሱስ ሞዐ እርሳቸውም "ወላዴ አእላፍ ቅዱሳን" ይባላሉ:: ታላቁ ጻድቅና ሰባኬ ወንጌል አባ ዓቢየ እግዚእም (ጐንደር ውስጥ እባብና ጅብ እንዳይጐዳ የገዘቱ አባት ናቸው) የእርሳቸው ደቀ መዝሙር ነበሩ ይባላል::

+ጻድቁ መድኃኒነ እግዚእ በተትረፈረፈ የቅድስና ሕይወታቸው ብዙ ተአምራትን ሠርተዋል:: አራዊትን ገዝተዋል: በአንበሳ ጀርባ ላይ እቃ ጭነዋል:: ከረዥም የተጋድሎ ሕይወት በሁዋላም ኅዳር 3 ቀን ዐርፈዋል:: እድሜአቸውም 180 ነው::

¤" መድኃኒነ እግዚእ አቡነ መስተጋድል::
ምንኩስናሁ ምዑዝ ከመ ኮል::
በመንፈሰ ጸጋ ክሉል::" (መጽሐፈ ሰዓታት)

¤" ተአምረ ኃይልከ አባ መድኃኒነ እግዚእ አቡነ::
እም አፈ ዜናዊ ሰማዕነ:: ወበዓይነ ሥጋ ርኢነ::
መንክርኬ አእላፈ ቤትከ ንሕነ::
ባሕቱ በዝ ተአምሪከ ርድአነ::
ለሰይፈ አርዕድ ንጉሥ ዘወሀብኮ ኪዳነ::
ከመ ረድኤቱ ታፍጥን ጊዜ ጸብዕ ኮነ::" (አርኬ)

+"+ ቅዱስ ዓምደ ሚካኤል +"+

=>የዚህ ቅዱስ ኢትዮዽያዊ ዜና ሕይወት ለሁላችንም ትልቅ ትምርትነት ያለው ነው:: በተለይ በምክንያት ከቅድስና ሕይወት እንዳንርቅ ያግዘናል ብየም ተስፋ አደርጋለሁ:: የቅዱሱ ወላጆች ገላውዴዎስና ኤልሳቤጥ ሲባሉ በምድረ ሽዋ በበጐ ምጽዋታቸው የተመሰከረላቸው ነበሩ::

+ፈጣሪ ሰጥቷቸው ኅዳር 8 ቀን (በበዓለ አርባዕቱ እንስሳ) ወልደውታልና "ዓምደ ሚካኤል - የሚካኤል ምሰሶ" ሲሉ ሰይመውታል:: ገና በልጅነቱ ብዙዎችን ያስገርም የነበረው ቅዱሱ አንዴ በ3 ዓመቱ ከቅዳሴ መልስ ጠፋቸው::

+ወላጆቹ እያለቀሱ በሁሉ ቦታ ፈለጉት:: ግን ሊገኝ አልቻለም:: በ3ኛው ቀን የሞቱን መታሠቢያ ሊያደርጉ ካህናትና ምዕመናን ወደ ቤተ ክርስቲያን ሲገቡ ግን ባዩት ነገር ተገረሙ:: ሕጻኑ ዓምደ ሚካኤል ከቤተ መቅደሱ መሃል: ከታቦቱ በታች ካለው መንበር (ከርሠ ሐመር ይሉታል) ቁጭ ብሎ ይጫወታል::

+ያየ ሁሉ "ዕጹብ ዕጹብ" ሲልም አደነቀ:: ምክንያቱም በተፈጥሮ ሥርዓት ሕጻን ልጅ ያለ ምግብ 3 ቀን መቆየት ስለማይችልና ሕጻኑ በዚያ የቅድስና ሥፍራ ላይ ምንም ሳይጸዳዳ በመገኘቱ ነው::

+ብጹዕ ዓምደ ሚካኤል ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን እየተማረ: በጾምና በጸሎት አደገ:: በ15ኛው ክ/ዘመን አጋማሽ ላይ ንጉሥ የነበረው ጻድቁ አፄ ዘርዓ ያዕቆብም ቅዱሱን የሠራዊት አለቃ (ራስ ቢትወደድ): ወይም በዘመኑ አገላለጽ የጦር ሚኒስትር አድርጐ ሾመው::

+መቼም እዚህ ቦታ ላይ ተቀምጦ መልካምን መሥራት ልዩ ነገርን ይጠይቃል:: በተለይ ደግሞ በዙሪያው የሚከቡትን ተንኮለኞች ድል መንሳቱ ቀላል አልነበረም:: ቅዱስ ዓምደ ሚካኤል ግን በዘመነ ሲመቱ እነዚህን ሠራ:-

1.በጠዋት ተነስቶ ነዳያንን ይሰበስብና ቁርስ: ምሳ ያበላቸዋል:: ይሕም ዕለት ዕለት የማይቁዋረጥ በመሆኑ ሃብቱ አልቆ ደሃ ሆነ::

2.ከቀትር በሁዋላ ዘወትር ቆሞ ያስቀድስና ጸበል ተጠምቆ ይጠጣል:: ማታ ብቻ እህልን ይቀምሳል::

3.ሽፍታ ተነሳ ሲባል ወደ ዱር ወርዶ: ጸልዮ: ሽፍታውን አሳምኖት ይመጣል እንጂ አይጐዳውም::

4.ጦርነት በሚመጣ ጊዜ ክተት ሠራዊት ብሎ ይወርዳል:: ግን ለምኖ: ጸልዮ: ታርቆ ይመጣል እንጂ ጥይት እንዲተኮስ አይፈቅድም ነበር::

+በዚህ መንገድ በ3ቱ ነገሥታት (በዘርዐ ያዕቆብ: በዕደ ማርያምና እስክንድር) ዘመን ሁሉ አካባቢውን ሰላም አደረገው:: ዓለም ግን ዓመጸኛ ናትና በአፄ እስክንድር ዘመን (በ1470ዎቹ) በሃሰት ተከሶ ስደት ተፈረደበትና ወደ በርሃ ተጋዘ::

+በዚያም ቅዱስ ሚካኤል ሰማያዊ መናን እየመገበው: ሥጋ ወደሙን እያቀበለው ኖረ:: ትንሽ ቆይቶ ግን የሞት ፍርድ ተፈርዶበት በንጉሡ አደባባይ ተገደለ:: ለ30 ቀናትም በመቃብሩ ላይ የብርሃን ምሰሶ ወረደ በዚህም ንጉሡ በእጅጉ ተጸጸተ::

+"+ ቅዱስ ኪርያቆስ +"+

=>ሊቅነትን ከገዳማዊ ሕይወት የደረበው ቅዱስ ኪርያቆስ የቆረንቶስ ሰው ሲሆን አበው "ጥዑመ ቃል - አንደበቱ የሚጣፍጥ" ይሉታል:: ገና በልጅነቱ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሲያነብ ከአንደበቱ ማማር: ከነገሩ መሥመር የተነሳ ከዻዻሱ እስከ ሕዝቡ ድረስ ተደመው ያደምጡት ነበር::

+በወጣትነቱ ጣዕመ ዓለምን ንቆ ከቆረንቶስ ኢየሩሳሌም ገብቷል:: ቀጥሎም ወደ ፍልስጥኤም ተጉዞ የታላቁ አባ ሮማኖስ ደቀ መዝሙር ሁኖ መንኩሷል:: በገዳሙ ለበርካታ ዘመናት ሲኖርም እጅግ ብዙ ተአምራትን ሠርቷል::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Nov, 15:24


+በ381 ዓ/ም መቅዶንዮስ: አቡሊናርዮስና ሰባልዮስ በካዱ ጊዜም ለጉባኤው ወደ ቁስጥንጥንያ ከሔዱ ሊቃውንት አንዱ ይሔው ቅዱስ ኪርያቆስ ነው:: ወደ ጉባኤው የሔዱትም ከታላቁ ሊቅና የኢየሩሳሌም ሊቀ ዻዻሳት ቅዱስ ቄርሎስ መንፈሳዊ ጋር ነው::+ሁለቱ እጅግ ወዳጆች ነበሩና:: በጉባኤውም መናፍቃንን ረትተው: ሃይማኖትን አጽንተው: ሥርዓትን ሠርተው ተመልሰዋል:: ቅዱስ ኪርያቆስም በተረፈ ዘመኑ በቅድስና ኑሮ በዚህች ቀን ዐርፏል::=>አምላከ አበው የወዳጆቹን የቅድስና ምሥጢር ለእኛም ይግለጽልን:: በረከታቸውንም አትረፍርፎ ይስጠን::

=>ኅዳር 3 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ጻድቅ (ዘደብረ በንኮል)
2.ቅዱስ ዓምደ ሚካኤል ጻድቅ (የሠራዊት አለቃ)
3.ቅዱስ ኪርያቆስ ሊቅ
4.ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ ንጉሥ (ልደቱ)
5.ቅዱሳን አትናቴዎስና እህቱ ኢራኢ (ሰማዕታት)
6.አቡነ ፍሬ ካህን

=>ወርኀዊ በዓላት
1.በዓታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱሳን ሊቃነ ካህናት አበው (ዘካርያስና ስምዖን)
4.አባ ሊባኖስ ዘመጣዕ
5.አቡነ ዜና ማርቆስ
6.ቅዱስ ቄርሎስ ሊቅ (ዓምደ ሃይማኖት)

=>+"+ በረከት በጻድቅ ሰው ራስ ላይ ነው:: የኀጥአንን አፍ ግን ግፍ ይከድነዋል:: የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው:: የኀጥአን ስም ግን ይጠፋል:: +"+ (ምሳሌ 10:6)

   << <ወስብሐት ለእግዚአብሔር>>>

🔴በቴሌግራም ለመከታተል👉https://t.me/zikirekdusn
🛑በዩቲብለመከታተል👉 https://youtu.be/8VK9sJ8Flsk?si=Y6M0rvdC_4vYdaRh

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

11 Nov, 06:07


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ ቅዱሳን፦

✿አቡነ ሊባኖስ (ዘውእቱ መጣዕ)
✿አባ ጴጥሮስ (ሊቀ ጳጳሳት)
✿አባ ሱንቱዩ (ሲኖዳ ብሒል)
✿ሴቴንዋ ነቢይት
✿አንስጣስያ ቡርክት

ኅዳር ፪፦

ማርያም ድንግል ለናሆም ፈዋሲተ ቁስሉ፤
ወዕጸ ሕይወት ዘሲሎንዲስ ተወካፌ ጥበብ ዘላዕሉ፤
እመ በግዕ ቅድው ንግሥተ ፍጥረታት ኲሉ፤
እንዘ ታስቆቅዊ በስደትኪ ከመ ለዳዊት አምሳሉ፤
ናዘዘኪ ወአኅድአኪ ወልድኪ በቃሉ!

ሰላም ለኅሊናከ ዘኢኃለየ ከንቶ፤
እንበለ ዳዕሙ አእኩቶ፤
ሊባኖስ ዘመጣዕ ለኂሩትከ ሰናይቶ፤
ለኃጥእ ብእሲ ዘኢይፈቅድ ሞቶ፤
አይድአኒ እስኩ ለእግዚእከ ትእግስቶ!

ይሥሪን ዘደብረ መጣዕ ዘሰመይዎ ሊባኖስ፤
ዘመነነ ዓለመ በብሥራተ መልአክ ሐዲስ፤
ሱንትዩ ዘግብጽ ምሉዐ ቅዱስ መንፈስ፥
ወሊቀ ጳጳሳት ኅሩይ መምህረ አበው ጴጥሮስ፤
ሴቴንዋ ወአንስጣስያ መርዓታተ እግዚእ ክርስቶስ!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

09 Nov, 11:52


After he built this church, he used to travel from his palace to it carried by a cloud and would cense and celebrate the Divine Liturgy.

✞One day, when he went out after censing, he saw many spirit-borne anchorites (sowah/ the invisible ones) surrounding the church. And when he asked them, “My kinsfolk! From where have you come from?” they replied, “We smelled the incense and came.” And for this reason, the church is called “Ashten/Asheten – [after] we smelled” until today. 

✞The monastery where his altar (the altar dedicated to him) is found was also built by him and is a miraculous place. St. Neakuto Leab was enthroned at the age of 30 and after living in such a holy way of life for 40 years, he became 70 years old. And at that juncture, may Lordship be to the invocation of His Name, our Savior Christ came to the Saint and saluted him.

✞He then said, “My beloved Neakuto Leab! Because you have suffered for the sake of My love for 40 years, death won’t find you as your lot is with the likes of Elijah. I will honor him/her that honors you. And I will forgive for your sake him/her, who comes and pays homage to your shrine/church or if that is impossible for that person [I will forgive him/her who] wishes for it from afar in wonder and [he/she who] longs for you or he/she that holds your feast.”

✞After which He added, “And this house/place, as you have lived in it while bleeding, let it bleed as well for your remembrance until the Second Coming.” Hence, until today holy water springs forth from the holy of holies of his church. And for this we, sinners, are witnesses as we have seen, while not deserving, the shrine/monastery of the Saint.

✞Then, St. Neakuto Leab completing his strife in this world was taken up by angels to the Realm of the Living. Though the day he was taken up is said to be on Hedar 1 (November 10) according to the Synaxarium, some texts say that it was on Hedar 3 (November 12).

✞✞✞May the God of St. Neakuto Leab forgive us for the sake of his covenant. And may He grant us in excess from his blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 1st of Hedar
1. St. Neakuto Leab the Righteous (Emperor of Ethiopia)
2. Sts. Maximus and his friends (Numitius, Victor, and Philip) (Martyrs)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Nativity of the Virgin Mary, our Lady
2. Sts. Joachim and Anna
3. St. Bartholomew the Apostle
4. St. (Mar) Melki of Kuelzem (Full of Virtues)
5. St. Raguel the Archangel

✞✞✞ “For if we have been planted together in the likeness of his death, we shall be also in the likeness of his resurrection: Knowing this, that our old man is crucified with him, that the body of sin might be destroyed, that henceforth we should not serve sin.”✞✞✞
Rom. 6:5-6

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

09 Nov, 11:52


ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ):
Feasts of Hedar 1

✞✞✞On this day we commemorate the Departure of Saint Neakuto Leab (Na'akueto La'ab) the Ethiopian Emperor✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Neakuto Leab (Na'akueto La'ab)✞✞✞
=>Our country Ethiopia has Saints from all manners and walks of life. Us, youths of this day and age, when asked why we are distant from church and a life of holiness, one of the reasons we give is our work.

✞As long as, the work itself is not sin, our fathers have made known to us that it is possible to preserve sanctity in any occupation. And St. Neakuto Leab was one of those saints.

*He was an Emperor but showed an ascetic life in his palace.
*Everything was at his fingertips but he was pure and a virgin.
*He was a commander but he did not spill any blood.
*He had many people around him who said, “We love you and will die for you” nonetheless for him love meant Christ.
*As he was the Emperor of Ethiopia, he was very busy but he was not one who did not have time for his faith - Christianity.

✞While we say “we don’t have time” to even salute the church, he used to hew and build churches, serve per his priestly ministry, cense incense and pray for long hours.

✞While we say, “I have spent all day at work” and distance ourselves from prostrations, he used to prostrate after placing spears at his front, at his back, to his right and to his left. And for that reason, his blood used to flow like water on the ground. And he, who did all these, was the Emperor of Ethiopia, St. Neakuto Leab.
 
✞So, who is Neakuto Leab?

✞St. Neakuto Leab was one of the 11 Emperors of the Zagwe Dynasty, second from the last. And his parents who bore him in the 12th century were the Emperor St. Harbe and Merkeza. The era was when holiness filled the surroundings of Lasta (in Wollo) and St. Harbe bore Neakuto Leab before he became an ascetic.

✞And while his mother was in labor to deliver him, she was hearing the Divine Liturgy from a distance. And her labor that started at the beginning of the Divine Liturgy ended when the Honorable Body and Holy Blood were about to be given to the faithful and she gave birth. And when she carried the child, she heard the deacon chant, “Neakuto – let us praise” after he had finished allotting from the Holy Blood and turning around.

✞Thus, there and then, she said, “Neakuto Leab – Let us praise the Father” and named him. Immediately after that because the Saint’s father St. Harbe abdicated the throne by giving it to St. Lalibela and went to the desert, the holy child entered his uncle’s, Lalibela’s, palace.

✞And as the abode of St. Lalibela was adorned with holiness, the child learned asceticism and the love for Christ from the Emperor and his wife (Mesqel Kibra). And he studied well the Holy Scriptures as there were many scholars at the period. And after he received ordination and while he served the church, he became 30 years old.

✞And at the time, St. Lalibela and his wife Mesqel Kibra gave the throne/crown to St. Neakuto Leab while their son Yetbarak was present. And as the Saint contemplated what he would do, one thing was revealed to him. And after he organized the citadel well, he had a hole dug in proportion to his height in the palace.
 
✞Then, he imbedded in the 4 major directions spears. As he was a celibate priest, he spent his day ruling the country, celebrating the Divine Liturgy and by fasting. And he spent the night praying and prostrating in the pit he had dug.

✞And when he prostrated, the spear that was before him used to pierce him, and when he raised himself back, the spear that was behind him used to impale him. And in such a state, he participated in the passion of his Creator. Particularly, on Fridays, his blood, tears and sweat would all fall together as he had chosen to follow his Lord carrying his cross.✞Side by side with his strife, St. Neakuto Leab used to build churches. Asheten Maryam, specifically, which he built around 1211 E.C, is wondrous.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

09 Nov, 11:52


<<< በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። >>>

"" ኅዳር 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ""

+" ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ "+

+ሃገራችን ኢትዮዽያ በሁሉም ዘርፍ ቅድስና ያላቸው ቅዱሳን ባለቤት ናት:: በዘመኑ ያለን ወጣቶችም ሆነ ጐልማሶች ከቤተ ክርስቲያንና ከቅድስና ሕይወት ለምን እንደራቅን ስንጠየቅ ከምንደረድራቸው ምክንያቶች አንዱ ሥራችን ነው::

+ነገር ግን ሥራው በራሱ ኃጢአት እስካልሆነ ድረስ በየትኛውም የሥራ ዘርፍ ቢሆን ቅድስናን ማስጠበቅ እንደሚቻል አበው አሳይተውናል:: ቅዱስ ነአኩቶ ለአብም ከእነዚህ ቅዱሳን አንዱ ነው::

*እርሱ ንጉሥ ነው: ግን ገዳማዊ ሕይወትን በቤተ መንግስቱ ውስጥ ያሳየ ጻድቅ ነው::
*ሁሉ በእጁ ነው: እርሱ ግን ንጹሕና ድንግል ነው::
*እርሱ የጦር መሪ ነው: ግን በእጁ ደም አልፈሰሰም::

*እርሱን 'ወደድንህ: ሞትንልህ' የሚሉ ብዙ ሰዎች በአካባቢው ነበሩት:: ለእርሱ ግን ፍቅር ማለት ክርስቶስ ነበር::
*የሃገር መሪ: የኢትዮዽያ ንጉሠ ነገሥት እንደ መሆኑ እጅግ ባተሌ (busy) ነው:: ግን ደግሞ ለክርስትናው ጊዜ ያጣ ሰው አልነበረም::

+እኛ ቤተ ክርስቲያንን "በሐኪ" ለማለት (ለመሳለም) እንኳ 'ጊዜ የለኝም' ስንል እርሱ ግን አብያተ ክርስቲያናትን ይፈለፍል: ያንጽ: በክህነቱ ያገለግል: ማዕጠንት ያጥን: ለረጅም ሰዓትም ይጸልይ ነበር::

+እኛ 'ሥራ ውያለሁና ደክሞኛል' ብለን ከስግደት ስንርቅ እርሱ ግን ንጉሥ ሆኖ ሳለ: ጦር በፊት: በኋላ: በቀኝና በግራ ተክሎ ይሰግድ ስለ ነበር ደሙ እንደ ውሃ በምድር ላይ ፈሷል:: ይህንን ሁሉ ያደረገው ቅዱሱ የኢትዮዽያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ነአኩቶ ለአብ ነው::

"ለመሆኑ ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ ማን ነው?"

#‎ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ በዛግዌ ሥርወ መንግስት ከነገሡ 11 ነገሥታት አንዱ ሲሆን ከመጨረሻውም 2ኛ ነው:: እርሱን በ12ኛው መቶ ክ/ዘመን የወለዱት ቅዱሱ ንጉሥ ሐርቤ (ገብረ ማርያም) እና መርኬዛ ናት:: ዘመኑ ቅድስና በላስታ ዙሪያ የመላበት በመሆኑ ቅዱስ ሐርቤ ከመነኑ በፊት ነበር ነአኩቶ ለአብን የወለደው::

+እናቱ መርኬዛ እርሱን ልትወልድ ምጥ ተይዛ ሳለ ጀሮዋ ቅዳሴን ይሰማ ነበር:: ቅዳሴው ሲጀመር የጀመራት ምጥ ድርገት ሲወርዱ (ሥጋ ወደሙ ሲሰጥ) ተፈታላትና ልጇን ተገላገለች:: ሕጻኑን አንስታ ስትታቀፈው ዲያቆኑ ማቁረቡን ፈጽሞ "ነአኩቶ" እያለ ሲዞር ሰማችው::

+እዚያው ላይም 'ነአኩቶ ለአብ' (አብን እናመስግነው) ስትል ስም አወጣችለት:: ወዲያው ግን አባቱ ቅዱስ ሐርቤ መንግስቱን ለቅዱስ ላሊበላ ሰጥቶ በርሃ በመግባቱ ቅዱሱ ሕጻን ወደ አጐቱ ላሊበላ ቤተ መንግስት ውስጥ ገባ::

+የቅዱስ ላሊበላ ቤት ደግሞ በቅድስና ያጌጠ ነውና ከርሱና ከሚስቱ (ቅድስት መስቀል ክብራ) ሕጻኑ ነአኩቶ ለአብ ምናኔና ፍቅረ ክርስቶስን ተማረ:: በዘመኑ ብዙ ሊቃውንት ስለ ነበሩ ቅዱሳት መጻሕፍትን በደንብ አጠና:: ክህነት ተቀብሎ ቤተ ክርስቲያንን ሲያገለግልም እድሜው 30 ደረሰ::

+በወቅቱ ቅዱስ ላሊበላና ባለቤቱ መስቀል ክብራ ልጃቸው ይትባረክ እያለ ንግሥናቸውን ለቅዱስ ነአኩቶ ለአብ አወረሱ:: ቅዱሱ ነአኩቶ ለአብም ምን እንደሚሠራ ሲያስብ አንድ ነገር ተገለጠለት:: ቤተ መንግስቱን እንደሚገባ ካደራጀ በኋላ በቤት ውስጥ አንድ ጉድጓድን በቁመቱ ልክ አስቆፈረ::

+በውስጡም በ4 አቅጣጫ ጦሮችን ተከለባቸው:: ድንግል ካህን ነበረና ቀን ቀን ሃገር ሲያስተዳድር: ቅዳሴ ሲቀድስ: በጾም ይውላል:: ሌሊት ደግሞ ወዳስቆፈረው ቦታ ገብቶ ያለማቁዋረጥ እየጸለየ ይሰግዳል::

+ወደ ምድር ሲሰግድ በፊቱ ያለው ጦር ይወጋዋል:: ቀና ሲል ደግሞ የጀርባው ይቀበለዋል:: እንዲህ እያለ የፈጣሪውን ሕማማት ይካፈላል:: በተለይ ዐርብ ዐርብ ሲሆን ደሙ: እንባውና ላበቱ ተቀላቅሎ ይፈስ ነበር:: እርሱ መስቀሉን ተሸክሞ ጌታውን ይከተል ዘንድ መርጧልና::

+ከተጋድሎው ጐን ለጐን ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ አብያተ ክርስቲያናትንም ያንጽ ነበር:: በተለይ በ1211 አካባቢ ያነጻት አሸተን ማርያም ልዩ ናት:: እርሷን ካነጸ በኋላ ከቤተ መንግስቱ በደመና ሠረገላ ተጭኖ እየሔደ ያጥናት: ይቀድስባትም ነበር::

+ታዲያ አንድ ቀን አጥኖ ከቤተ መቅደስ ሲወጣ ብዙ ሥውራን ቅዱሳን መቅደሱን ከበው ተመለከተ:: እርሱም "ወገኖቼ! ከወዴት መወጣችሁ?" ቢላቸው "መዐዛ እጣንህን አሽተን መጣን" ሲሉ መለሱለት:: በዚህ ምክንያትም እስከ ዛሬ ድረስ "አሽተን (አሸተን) ማርያም" ስትባል ትኖራለች::

+ዛሬ ታቦቱ ያለበት ገዳሙም በእርሱ የታነጸ ሲሆን እጅግ ተአምረኛ ቦታ ነው:: ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ የነገሠ በ30 ዓመቱ ነው:: ለ40 ዓመታት በእንዲህ ያለ ቅድስና ኑሮ 70 ዓመት ሞላው:: በዚህ ጊዜም ለስም አጠራሩ ጌትነት ይሁንና መድኃኒታችን ክርስቶስ ወደ እርሱ ዘንድ መጣ:: ሰላምታንም ሰጠው::

+"ወዳጄ ነአኩቶ ለአብ! አንተ ስለ እኔ ፍቅር ለ40 ዓመታት መከራን ተቀብለሃልና ሞት አያገኝህም:: ከፍልህ ከነ ኤልያስ ጋር ነውና:: የሚያከብርህን አከብረዋለሁ:: ደጅህን የሳመውን: ይህ ቢያቅተው በሩቁ ሆኖ በአድናቆት የተመኘህን: መታሰቢያህን ያደረገውን ሁሉ እምርልሃለሁ" አለው::

+ቀጥሎም "ይሕች ቤት አንተ ስትደማ እንደኖርክባት እርሷም እስከ ምጽዓት ድረስ ለመታሰቢያህ ስትደማ ትኑር" አለው:: እነሆ ዛሬም ድረስ ከመቅደሱ ጸበል ይንጠበጠባል:: ለዚህም ደግሞ እኛ ኃጥአን ምስክሮች ነን:: ሳይገባን የቅዱሱን ደጅ ተመልክተናልና::

+ቅዱስ ነአኩቶ ለአብም የዚህን ዓለም ተጋድሎውን ፈጽሞ ወደ ብሔረ ሕያዋን መላእክት ወስደውታል:: የተሰወረበትን ዕለት ስንክሳር ሕዳር 1 ሲያደርገው አንዳንድ መዛግብት ደግሞ በ3 ነው ይላሉ:: በዙፋኑም ላይ የአጐቱ የላሊበላ ልጅ አፄ ይትባረክ ተተክቷል::

+አምላከ ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ በቃል ኪዳኑ ይማረን:: ከበረከቱም አትረፍርፎ ይስጠኝ::

+ኅዳር 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
2.ቅዱሳን መክሲሞስና ባልንጀሮቹ (ሰማዕታት)

ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት

1.ልደታ ለማርያም ድንግል እግዝእትነ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
5.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር


++"+ ሞቱን በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን: ትንሳኤውን በሚመስል ትንሳኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን:: ከእንግዲህስ ወዲያ ለኃጢአት እንዳንገዛ የኃጢአት ሥጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዋችን ከእርሱ ጋር እንደ ተሰቀለ እናውቃለን:: +"+ (ሮሜ. 6:5)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

09 Nov, 05:56


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿ማርቆስ ወንጌላዊ
✿ዮሐንስ ነቢየ ልዑል
✿ፋሲለደስ ሰማዕት
✿አብርሃም ባሕታዊ
✿ይስሐቅ ንጉሥ
✿አርስጦቦሎስ ወማርያም

ጥቅምት ፴፦

ማርያም ድንግል ደብረ ፋራን ዘዕንባቆም፤
ምድረ ቴማን ኅሪት ወግበ አናብስት ኅቱም፤
በከመ ይቤ ነቢይ እምድኅረ ብዙኅ ሕማም፤
በበዓትኪ ብሔረ አግአዚ ሃገረ ፍቅር ወሰላም፤
ደንገጻ አዕጻዳቲሃ እምግርማኪ መድምም!

ሰላም ለልደትከ በቤተ ማርያም ቅድመ፤
ወበጸጋ ቅዱስ መንፈስ በጽርሐ ጽዮን ዳግመ፤
ማርቆስ ሐዋርያ እንተ ትኴንን አርያመ፤
ምስለ ዮሐንስ ወፋሲለደስ ዘኢፈርሃ ልጓመ፤
ወምስለ አብርሃም ነዓ ለባርኮ ዓለመ!

ማርቆስ ዘአንበሳ ወልዱ ለአርጦቦሉስ፤
ወማርያም ብጽዕት አመተ ኢየሱስ ክርስቶስ፤
ወዮሐንስ ግፉዕ ከመ አቡሁ ዘካርያስ፤
አበ ሰማዕታት ዘአንጾኪያ ሊቀ ሐራ ፋሲለደስ፤
አብርሃም ባሕታዊ ወይስሐቅ ንጉሥ!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Nov, 19:00


https://youtu.be/FYpm_yuyrtE?si=LIWv1uTQOlYN3d4y

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Nov, 15:28


"" የሚያስጨንቁኝ ምንኛ በዙ! "" (መዝ. ፫:፩)

"ዝክረ ቅዱስ ዳዊት - ዘወርኀ ጥቅምት"

(ጥቅምት 23 - 2017)
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Nov, 13:34


ጥቅምት 30
✞ ይህች ዕለት ለቅዱሱ ዮሐንስ መጥምቅ 'አስተርዕዮተ ርዕሱ' ወይም ቅድስት ራሱ ከተወረችበት የተገለጠችበት ነው::
<<በረከቱ ይደርብን።>>
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Nov, 13:33


=>ወርኃዊ በዓላት1.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት
2.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
3.አባ ሣሉሲ ጻድቅ

++" ... እጅግ ሰዎች ተከማችተው ይጸልዩበት ወደ ነበረው ማርቆስ ወደ ተ

ባለው ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት መጣ:: ዼጥሮስም የደጁን መዝጊያ ባንኳኳ ጊዜ ሮዴ የሚሏት አንዲት አገልጋይ ትሰማ ዘንድ ቀረበች:: የዼጥሮስ ድምጽ መሆኑንም ባወቀች ጊዜ ከደስታዋ የተነሳ ደጁን አልከፈተችም:: ነገር ግን ወደ ውስጥ ሮጣ ዼጥሮስ በደጅ ፊት ቆሞ እንዳለ አወራች:: +"+ (ሐዋ. 12:12-15)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Nov, 13:33


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

✞✞✞ ጥቅምት 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ✞✞✞

+" ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ "+

✞✞✞ በዚሕች ዕለት ከ72ቱ አርድእት አንዱ የሆነ: ወንጌላዊ: ሐዋርያ: ሰማዕት: ዘአንበሳና ርዕሰ ሊቃነ ዻዻሳት የተባለ ቅዱስ ማርቆስ ተወልዷል ::

+ቅዱስ ማርቆስ እናቱ ማርያም: አባቱ አርስጥቦሎስ ይባላሉ:: በልጅነቱ ኦሪትንና የዘመኑን ጥበብ ሥጋዊ በሚገባ ተምሮ ክርስቶስን ከቤተሰቦቹ ጋር ተከትሏል:: የመጀመሪያ ስሙ ዮሐንስ ሲሆን ከ120ው ቤተሰብ በእድሜ በጣም ትንሹ /20 ዓመት/ እርሱ ነበር::

+ለ3 ዓመታት ከጌታ እግር ሥር ተምሮ: በበዓለ ሃምሳ ጸጋ መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ብዙ ደክሟል:: በተለይ የግብፅና የኢትዮዽያ ቤተ ክርስቲያን አባት ነው:: ክህነትን ያገኘን ከርሱ ነውና::

+ቅዱስ ማርቆስ 16 ምዕራፍ ያለውን ወንጌሉን ሲጽፍ ኪሩብ ገጸ አንበሳ በቀኙ: ሊቀ ሐዋርያት በግራው ሆነው ይራዱት ነበር:: ቅዱሱ ክቅዱስ ዻውሎስ: ከበርናባስና ዼጥሮስ ጋር ተጉዟል:: ከብዙ ስቃይና መከራ በኋላ ሰሜን አፍሪካ አካባቢ አረማውያን ገድለውታል:: ይህቺ ዕለት የልደቱ መታሠቢያ ናት::

+ዳግመኛ በዚህ ቀን የቅዱስ ማርቆስን ወላጆችን እናስባቸው ዘንድ ይገባል:: ቅዱስ አርስጥቦሎስ (አባቱ) የጌታ ቅን አገልጋይ የነበረ: ቅድስት ማርያም (እናቱ) ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት አንዷ: ጌታችንን ያገለገለች ቤቷን ለሐዋርያትና ለጌታ በስጦታ ያበረከተች ቅድስት ናት::

+ቤቷም (ጽርሐ ጽዮን) የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን ስትሆን ይህች ቤት መንፈስ ቅዱስ ወርዶባታል:: የእመቤታችን ግንዘትም ተከናውኖባታል::

+እግዚአብሔር ከሐዋርያዊው ቅዱስ ቤተሰብ በረከትን ያድለን::

+" ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ "+

+ቅዱስ ወንጌል ላይ ከእመቤታችን ቀጥሎ የነዘካርያስን ቤተሰብ ያህል ክብሩ የተገለጠለት ፍጡር ይኖራል ብሎ መናገሩ ይከብዳል:: ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉን የጀመረው በዚህ ቅዱስ ቤተሰብ ነውና መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ሲል አጽፎታል:: "ዘካርያስ ካህኑና ቅድስት ኤልሳቤጥ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ" ይላቸዋል:: (ሉቃ. 1:6)

*የሰውን እንተወውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ መኖር ምን ይረቅ? ለዚህ አንክሮ (አድናቆት) ይገባል!
እሊህ ቅዱሳን ባልና ሚስት ግን መካኖች በመሆናቸው ልጅ ሳይወልዱ ዘመናቸው አልፎ ነበር:: እንደ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት ዕድሜአቸው የኤልሳቤጥ 90 የዘካርያስ 100 ደግሞ ደርሶ ነበር::

*ፍጹም መታገሳቸውን የተመለከተ ጌታ ግን በስተ እርጅናቸው ከሰው ሁሉ በላይ የሆነ: ትንቢት ለብቻው የተነገረለት (ኢሳ. 40:3, ሚል. 3:1) ታላቅ ነቢይን ይሰጣቸው ዘንድ መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው::

*ቅዱስ ዘካርያስ ሰው ነውና ከደስታ ብዛት በመከራከሩ ድዳ ሆነ:: ቅድስቲቷ ግን መስከረም 26 ቀን ታላቁን ሰው ጸንሳ ለ6 ወራት ራሷን ሠወረች:: በ6ኛው ወር የፍጥረት ሁሉ ጌታ በተጸነሰ ጊዜ የአርያም ንግሥት ድንግል እመቤታችን ደጋ ደጋውን ወደ ኤልሳቤጥ መጣች:: ሁለቱ ቅዱሳት የእህትማማች ልጆች ናቸው::

*የአምላክ እናቱ ስትደርስና "ሰላም" ስትላቸው መንፈስ ቅዱስ በእናትና ልጅ ወርዶ ኤልሳቤጥ በምስጋና: ዮሐንስ ደግሞ ገና በማሕጸን ሳለ በደስታ ዘለለ (ሰገደ):: ከዚህ በኋላ በዚህች ቀን (ሰኔ 30) ተወልዶ: አባቱ ዘካርያስ "ዮሐንስ" ሲለው አንደበቱ ተፈትቶለታል::

*ቅዱስ ዮሐንስ ከተወለደ 2 ዓመት ከ6 ወር በሆነው ጊዜ ሰብአ ሰገል በመምጣታቸው በእሥራኤል ምድር የሚገኙ ሕጻናትን ሔሮድስ ቁዝ አስፈጀ:: ትንሽ ቆይቶም አይሁድ ለሔሮድስ ስለ ቅዱሱ ሕጻን ነገሩት:: "ሲጸነስ የአባቱን አንደበት የዘጋ: ሲወለድ ደግሞ የከፈተ 'ዮሐንስ' የሚባል ሕጻን አለና እሱንም ግደል" አሉ::

*እናቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ ይዛው ስትሸሽ ካህኑን ዘካርያስን ግን በቤተ መቅደስ መካከል ገድለውታል:: አረጋይት ኤልሳቤጥም ሕጻኑን እያሳደገች በገዳመ ዚፋታ ለ3 (5) ዓመታት ቆይታለች:: ቅዱስ ዮሐንስ 5 (7) ዓመት ሲሞላው ግን እዚያው በበርሃ እናቱ ዐረፈች:: ከሰማይ ዘካርያስና ስምዖን ወርደው ቀበሯት::

*ሕጻኑ ዮሐንስ ሲያለቅስ ድንግል ማርያም ስንት አገር አልፋ ሰማችው:: እርሷም ስደት ላይ ነበረችና:: ከጌታ ጋር በደመና ሒደው ድንግል አቅፋ አጽናናችው:: ጌታንም "እንውሰደው ይሆን?" አለችው:: ጌታችን ግን "ለአገልግሎት እስክጠራው እዚህ ይቆይ" አላት:: ባርካው: አጽናንታውም ተለያዩ::

*ቅዱስ ዮሐንስ ከዚህ በኋላ በዚያ ቆላ የግመል ጠጉር ለብሶ: ጠፍር ታጥቆ ተባሕትዎውን ቀጠለ:: ለ25 (23) ዓመታትም በንጽሕና ሲኖር ከምድር አራዊትና ከሰማይ መላእክት በቀር ማንንም አላየም:: ይሕችን ዐመጸኛ ዓለምም አልቀመሳትም::

*ከዚህ በኋላ 30 ዘመን ሲሞላው እግዚአብሔር ከሰማይ ተናገረው:: "ሒድ! የልጀን ጐዳና ጥረግ" አለው:: ነቢያት ስለዚህ ነገር ተናግረው ነበርና:: (ኢሳ. 40:3, ሚል. 3:1) አባቱ ዘካርያስም "ወአንተኒ ሕጻን ነቢየ ልዑል ትሰመይ: እስመ ተሐውር ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ትጺሕ ፍኖቶ" (ሉቃ. 1:76) ብሎ መንገድ ጠራጊነቱን ተናግሮ ነበርና::

*ቅዱስ ዮሐንስ በዚያ ጊዜ በኃይለ መንፈስ ቅዱስ እየገሰገሰ ከበርሃ ወደ ይሁዳ መጣ:: ያዩት ሁሉ ፈሩት: አከበሩት:: ቁመቱ ቀጥ ያለ: ጽሕሙ እንደ ተፈተለ ሐር የወረደ: ጸጉሩ የቁራ ያህል የጠቆረ: መልኩ የተሟላ: ግርማው የሚያስፈራ ገዳማዊ ነውና::

*ፈጥኖም ሕዝቡን ለንስሃ ሰበከ: ለንስሃም በርካቶችን አጠመቃቸው:: በዚህ አገልግሎት ለ6 ወራት ቆይቶ ጌታችን ወደ እርሱ ዘንድ መጣ:: ዮሐንስ ሰማይን ከነግሱ: ምድርን ከነልብሱ የያዘ ፈጣሪ 'አጥምቀኝ' ብሎ ሲመጣ ደነገጠ:: የሚገባበትም ጠፋው::

*"እንቢ ጌታየ! አንተ አጥምቀኝ" አለው:: ጌታ ግን "ፈቅጄልሃለሁ" አለው: አጠመቀው:: በዚህ ምክንያት ይሔው እስከ ዛሬም "መጥምቀ መለኮት" ሲባል ይኖራል:: ቅዱስ ዮሐንስ በመጨረሻ ሔሮድስን ገሰጸው:: ንጉሡም ተቀይሞ ለ7 ቀናት አሠረው::

*በዚህች ቀንም ልደቱን ባከበረ ጊዜ ወለተ ሔሮድያዳ በዘፈን አጥምዳ አስማለችው:: እርሱም የታላቁን ነቢይ ራስ አስቆርጦ በወጪት አድርጐ ሰጣት:: አበው "እምሔሶ ለሔሮድስ ይብላዕ መሐላሁ - ሔሮድስ መሐላውን በበላ በተሻለው ነበር" ይላሉ:: የቅዱስ ዮሐንስ ራሱ በርራ ስትሔድ አካሉን ግን ደቀ መዛሙርቱ ቀብረውታል:: (ማቴ. 3:1, ማር. 6:14, ሉቃ. 3:1, ዮሐ. 1:6)

*ርጉም ሔሮድስ አንገቱን ካስቆረጠው በኋላ የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ ራሱ የጸጋ ክንፍ ተሰጥቷት ጌታችን ወዳለበት ደብረ ዘይት ሔዳ በፊቱ ሰገደች:: ቅዱሳን ሐዋርያት በአዩት ነገር ተገርመው ራሱን እጅ ነሷት::

*ከዚሕ በኋላ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ዮሐንስ ራስ የማስተማር ስልጣን ሰጥቶ አሰናበታት:: በመላው ዓለም ለ15 ዓመታት ስትሰብክ ኑራ ዓረቢያ ውስጥ ዓርፋለች::

✞✞✞ ይህች ዕለት ለቅዱሱ 'አስተርዕዮተ ርዕሱ' ወይም ቅድስት ራሱ ከተወረችበት የተገለጠችበት ነው::+ጥቅምት 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ማርቆስ ሐዋርያ
2.ቅዱስ አርስጥቦሎስ (አባቱ)
3.ቅድስት ማርያም (እናቱ)
4.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት
5.አባ አብርሃም ገዳማዊ
6 ቅዱስ ይስሐቅ ንጉሥ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Nov, 13:33


And the old woman, Elisabeth, raised the child and stayed in the Desert of Zifata for 3 (5) years. When St. John was 5(7), his mother passed away in the desert, Zacharias and Simeon descended from heaven and buried her.

✞And when the child John cried, the Virgin Mary heard him from far away, as she was fleeing as well. She went with the Lord upon a cloud and comforted him. She asked the Lord, “Shall we take him?” However, our Lord answered, “Until I call him for ministry, let him stay here.” She then blessed and consoled him. And they departed.

✞After this, St. John, in that desert, lived in asceticism wearing a raiment of camel's hair and a leathern girdle about his loins. And for 25 (23) years, as he lived in purity, he did not see anyone except beasts of the field and heavenly hosts. He did not also know the tang of this rebellious world.

✞Then, when he became 30, God spoke to him from heaven. And as the Prophets had prophesized about it, God said to him, “Go! Pave the way for My Son” (Isa. 40:3/Mal. 3:1). Also, Zacharias, his father, had said about his forerunning, “And thou, child, shalt be called the prophet of the Highest: for thou shalt go before the face of the Lord to prepare his ways” (Luke 1:76).

✞At this time, St. John, filled with the power of the Holy Spirit, went hurriedly to Judea from the desert. And all those who saw him, feared and respected him. This was because he was a hermit whose stamina was upright, whose beard came down like woven silk, whose hair was as dark as a raven, whose appearance was complete and had an impression that triggered fright.

✞And he immediately preached to the people to repent. And he baptized many unto repentance. After six months in this ministry, our Lord came to him. And John was alarmed when the Creator, Who holds heaven and earth with everything in them in His hands, came to him saying, “Baptize Me.” He [St. John] did not know where to go.

✞Hence, he responded with, “No my Lord! You baptize me.” However, the Lord said, “I permit it [for St. John to baptize].” Therefore, he baptized Him. And for this reason, he will always be called, “Metmeqe Melekot” (the Baptist). Finally, St. John rebuked Herod (Antipas). And the King imprisoned him for 7 days because of a grudge he had.

✞On the seventh day, when he [Herod] celebrated his birthday, the daughter of Herodias trapped him with music and had him make a vow. And he gave her the head of the great prophet in a charger, after decapitating him. [And regarding this] the scholars say, “He should have swallowed up (have not honored) his vow.” The decapitated head of St. John flew away and his disciples buried his body (Matt. 3:1/ Mark 6:14/ Luke 3:1/ John 1:6).


✞The head of John the Baptist flew with wings of grace after the cursed Herod beheaded him and bowed down before the Lord at Mt. Olive, where He was. The Holy Apostles astounded by what they saw, gave salutations to the Saint’s head.

✞After this, our Lord Jesus Christ, gave authority to St. John’s head to preach and sent it. It spent 15 years preaching all over the world, and rested in Arabia. 

✞This day is the day on which the Saint’s [decapitated] head was revealed from where it was concealed.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 30th of Tekemt
1. St. Mark the Apostle
2. St. Aristobulus (St. Mark’s father)
3. St. Mary (St. Mark’s mother)
4. St. John the Baptist
5. Abba Abraham the Ascetic
6. St. Isaac the King

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Gregory the Theologian
2. St. Sophia Martyr
3. Abba Shalusi the Honorable Righteous

✞✞✞“. . . he came to the house of Mary the mother of John, whose surname was Mark; where many were gathered together praying. And as Peter knocked at the door of the gate, a damsel came to hearken, named Rhoda. And when she knew Peter's voice, she opened not the gate for gladness, but ran in, and told how Peter stood before the gate.”✞✞✞
Acts 12:12-14

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Nov, 13:33


Feasts of Tekemt 30

✞✞✞On this day we commemorate St. Mark the Evangelist and St. John the Baptist✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Mark the Lion✞✞✞
=>On this day is commemorated the nativity of Saint Mark the Lion, the Evangelist, the Apostle, the Martyr and Patriarch, who was one of the 72 Disciples.

✞St. Mark’s mother was called Mary while his father was named Aristobulus. After learning well in his childhood the Old Testament and the wisdom of the time, the Saint followed Christ with his family. And his first name was John and was the youngest (20 years old) of the 120 followers of Christ. 

✞After learning under the Lord for 3 years and after receiving the gifts of the Holy Spirit on Pentecost, he did labor much for the apostolic mission (evangelization).  He is in particular a father to the Churches of Egypt and Ethiopia. And that is because we have received our apostolic succession (the priestly line) from him.

✞When St. Mark wrote his Gospel, which has 16 chapters, a cherub – of a lion figure on his right and the Arch-apostle on his left used to aid him. The Saint has also travelled with St. Paul, Barnabas and Peter. Later, Arameans (nonbelievers) killed him in North Africa after many trials and torments. This day is the day on which his birth is commemorated.
 
✞Also on this day, it is meet and right for us to commemorate the parents of St. Mark. St. Aristobulus (the Saint’s father) was the Lords servant and St. Mary (the Saint’s mother), who was holy, was one of the 36 Holy Women that served the Lord and gave her home to the Apostles and the Lord as a gift.

✞Her house (The Upper Room) was the first church and there, the Holy Spirit did descend. In that house, the shrouding of our Lady has as well taken place.

✞✞✞May God grant us from the blessings of the Apostle’s family.

✞✞✞Saint John the Baptist✞✞✞
=>It is difficult to say that there is someone in the Gospel whose honor was mentioned as much as the family of Zacharias, except our Lady. St. Luke started his Gospel with this family and the Holy Spirit inspired him to write the following. “And they were both righteous before God, walking in all the commandments and ordinances of the Lord blameless.”(Luke 1:6)

✞ Let’s leave ‘before mankind’, but how transcendent is it to live blameless before God? And to this, awe is appropriate!

✞These, holy husband and wife, because they were barren, their age was far-gone without bearing a child. And according to the Tradition of the Church, the age of Elisabeth was 90 and Zacharias had reached 100.

✞But the Lord who saw their patience, sent the Angel of Annunciation, St. Gabriel, to annunciate to them the birth of a great prophet, who was greater than men and about whom a prophecy was foretold (Isa. 40:3/ Mal. 3:1).

✞St. Zacharias, because he was a mortal man and argued from joy, was made dumb. However, Saint Elisabeth conceived the great man on Meskerem 26 (October 06) and concealed herself for 6 months. On the six month, when the Lord of all creation was conceived (assumed flesh [human nature]), the Queen of Heaven our Lady the Virgin Mary came to Elisabeth through the hill country. The two Saints were daughters of sisters (they were cousins). 

✞And when the Theotokos (Mother of God) reached and saluted them, the Holy Spirit descended upon the mother and child; hence, Elisabeth praised and John while in the womb leaped (prostrated) with joy. Then, the Saint was born on Sene 30 (July 07) and Zacharias, his father, spoke as he named him “John”. 

✞When St. John was 2 years and 6 months old, because the wise men came, Herod the Great slaughtered the children in Israel. Later, the Jews told Herod about the holy child [St. John]. And they said to him, “There is a child who has shut his father’s mouth and has opened it when he was born/named. Slay him as well.”✞When St. Elisabeth, St. John’s mother, took him and fled, Herod’s men killed the priest Zacharias in the middle of the temple.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

08 Nov, 07:07


እንኳን አደረሰነ!

በዓለ አበው ቅዱሳን፦

✿ድሜጥሮስ ሰማዕት (ዘተሰሎንቄ)
✿ስቅጣር (ቢጹ)
✿አቡነ ሳሙኤል (ዘወገግ)
✿አቡነ ታዴዎስ (ዘባትርዋ)
✿አቡነ ዕንቆ ብርሃን (ወላዴ ጻድቃን)
✿አቡነ ጸቃውዐ ድንግል (ዘመካነ ዘኸኝ)

ጥቅምት ፳፱፦

ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ በጽድቅ፤
ዘአድኃንኪዮሙ እምእሳተ ባቢሎን ለሠለስቱ ደቂቅ፤
በወርኃ ንግደትኪ እግዝእትየ ውስተ ብሔር ርኁቅ፤
በጉየትኪ አጉየይኪዮሙ ለሠራዊተ ጋኔን ውዱቅ፤
ወዜና ወልድኪ ተሰምዐ በዐረብ ወሠርቅ!

ሰላም ለልደትከ ወልደ ዳዊት አንበሳ፤
እማርያም እግዝእት እንተ አልባቲ አበሳ፤
ኢየሱስ ሞገሱ ለሳሙኤል ወልደ ከኒሳ፤
ለታዴዎስ ወድሜጥሮስ ወለጸቃውዐ ድንግል ብእሴ ኃሠሣ፤
ረሰይኮሙ ይፍረዩ በበምዕት ስሳ!

እሴብሖ ወእባርኮ ለሳሙኤል ዘወገግ፤
ወአቄርብ ሎቱ ውዳሴ ምስለ ታዴዎስ በደርግ፤
ጸቃውዐ ድንግል ጻድቅ ዘማየ አንብዕ ፈለግ፤
ድሜጥሮስ ሰማዕት በቤተ ሞቅሕ ንሡግ፤
ዘምስለ ስቅጣር ዘተዓገሦ ለሕማም ጸዋግ!

(አርኬ - ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሃይማኖት)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 19:54


"" ሰቆቃወ ድንግል "" (ክፍል ፬/4)

"የእመቤታችን ስደት"

"ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ"

(ጥቅምት 22 - 2017)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 19:47


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 16:26


አባ ጽጌ ድንግል ዘወለቃ ዕረፍቱ ጥቅምት27
  
"" ከዕረፍቱ፡ ከጣዕመ በረከቱ ያድለን፡፡ ""
      DnYordanos Abebe
 

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 16:25


✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 27th of Tekemt
1. Our Lord Jesus Christ
2. St. Macarius the Blessed
3. Abune Meba Tsion (Ethiopian Saint)
4. Abba Tsege Dingel of Weleqa (Ethiopian Saint)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Macarius the Great (Principal of all the Monks)
2. St. James the Mangled (Sawn)
3. St. Gelawdewos (Claudius) Martyr (Emperor of Ethiopia)
4. Abba Bifamon/Abe-Fam/Bifam/Phoebammon, Martyr and Righteous
5. Mar St. Victor/Boctor Ebn Romanus, Martyr

✞✞✞ “Surely he hath borne our griefs, and carried our sorrows: yet we did esteem him stricken, smitten of God, and afflicted. But he was wounded for our transgressions, he was bruised for our iniquities: the chastisement of our peace was upon him; and with his stripes we are healed.”✞✞✞
Isa. 53:4-5

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 16:25


they said, “We won’t renounce the Miaphysite faith” were ridiculed.  And after they tortured them, they were exiled to Gangra.

✞St. Dioscorus died in Gangra while St. Macarius was captured in Alexandria where he was teaching the people after he came back from exile. They then dropped him to the ground and repeatedly kicked him at his kidneys. He gave up his soul that day as he had suffered much. The Saint has performed many miracles including raising the dead.
✞The fathers prayed as follows so that the Lord would forgive them for the sake of St. Macarius.
“To Thee who sanctified the robber salutations, salutations
So he inherits and receives the land of flowers with the saints
Remember me Christ when you come to arbitrate
For the sake of Macarius who gave his soul and was upright
And who, with a crossed rod, welt his head”
(Arke of Tekemt 27)

✞✞✞ Abune Meba Tsion✞✞✞
=>Our country Ethiopia has produced many saints and some of them are unique. The righteous Abba Meba Tsion was a Saint that rose in the 15th century around Shewa (Shamo). He was filled with the love for our Lady and our Lord from his childhood.

✞The Icon (of the Mother and Child) that he received from a guest at the age of 3 never departed from him. In his youth, after learning the Old and New Testaments including poetry, he entered a monastery after getting permission from his parents. Who can speak of his struggles afterwards!

✞Particularly the struggles he undertook on Fridays in remembrance of the 13 passions that the Lord endured were much. He used to prostrate carrying a huge rock while his tears and sweat came down. He used to hit his chest and back with a rock. He also lashed himself. And he used to fill and drink a cup of a bitter, bile like, plant extract (koso/ Hagenia abyssinica).

✞After all these, on the 27th day of each month, he used to prepare local beer, boil beans and go to the market and hold a feast for the Holy Savior. And anyone who was ailing was healed when he/she touched from the meal. And when the Saint lost his eyesight from much tears, the Virgin Mary came to him and gave him a luminous one. And for this, he is called “Tekle Mariam (Betre Mariam)”.

✞Our Lord for his love used to appear to him in the form of a child and the Saint would embrace and kiss Him. After the Saint completed his struggles, which we can’t finish speaking of, the Lord gave him the authority to take out souls from hell on this day. Then, our father, the Saint and Righteous, Abune Meba Tsion passed away after bearing many virtues.

✞✞✞ Abba Tsege Dingel of Weleqa✞✞✞
=>The Saint Abune Tsege Dingel was a scholar and a monastic of the 14th century. Though his lineage is known to come from the Bete Israelites, he is an Ethiopian.  Because he was formerly a Jew, he did not believe in Jesus Christ and His Virgin mother.

✞He only was learned in the Old Testament. And he debated with Christians saying, “Christ is not yet born. And the true faith is Judaism”. However, one day he encountered the great scholar and monastic Abune Zena Markos.

✞Because he could not get the better of the Saint, he believed in Christ. Then, when Abune Zena Markos baptized him, after instructing him, he named him “Tsege Dingel”. And when he became a monk he was called “Tsege Brihan”. And as he lived struggling by prayer and fasting, and beseeched our Lady, mysteries were revealed to him.

✞He saw the Icon of the Mother of Light surrounded by flowers and light coming out of it. And because of this he wrote the hymn “Mahlete Tsege” (Hymn of Florae) with 150 stanzas, which is renowned for its harmony. And until the day of his passing, he lived praising our Lady and her Son in his monastery (found around Weleqa).And on this day he departed (passed away).✞✞✞ May the God of the righteous forgive us for the sake of His name - Immanuel, His mother - Mary, the blood He shed, His side that was pierced and the pure Saints. And may He not separate us from the blessings of His Holy Cross and the Saints.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 16:25


Feasts of Tekemt 27

✞✞✞On this day we commemorate our Creator the Holy Savior Jesus Christ, Abba Macarius, Abune Meba Tsion and Abba Tsege Dingel✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ The Holy Savior - Christ ✞✞✞
=>Our Lord Jesus Christ, to save us, was captured at 9:00 PM on Holy Thursday by the wicked Jews.
*And they took him back and forth from Caiaphas to Annas and from Annas to Caiaphas; and spent the night beating Him, Who was tied as well.

✞He was silent as they covered His eyes and struck His face.
*They spat on Him and mocked Him.
*They hit His head with a rod.
*But He endured all.
*And in the morning, so He would be sentenced to death they brought Him before the governor.

✞At 9:00 AM they whipped Him 6,666 times until not any of His flesh was left.
*They made Him carry a Cross (a damp one) and took Him from Lithostrotos to Calvary (Karanio).
*And at 12:00 noon, they nailed Him at 5 places and crucified Him.

✞7 great signs were seen in the heavens and on earth.
*While the world was in darkness, the Lord spoke seven words on the Cross.
*And around 3:00 PM He separated His Holy Soul from His Holy Body.

✞And at that moment, He went to hell and released all the bound.
*At 5:00 PM, Joseph and Nicodimus who were compassionate, buried Him with great honor and grief in a new tomb. And that day the heart of the Virgin Mary was anguished with grief. His beloved, St. John, wept bitterly. And the holy women wept the whole day as well.

✞Even though the day our Creator Jesus Christ was crucified on was Megabit 27 (April 05), the feast was changed/moved to be celebrated on Tekemt 27 (November 06) by the scholars. And the reason for it was, because most of the time Megabit 27 lies during Lent at which time great feasts aren’t allowed to be held.

✞Even though there are some churches that hold the feasts during Lent, the fathers did not preserve such a rite for us. Drams and chants that involve applause or ululation are not permitted in such a season.

✞And for this reason the feast of the crucifixion was moved to Tekemt 27, the feast of Abune Gebre Menfes Qedus of Megabit 5 (March 14) was moved to Tekemt 5 (October 15) and the feats of the finding of the true Cross of Megabit 10 (March 19) was moved to Meskerem 17(September 27).

✞✞✞Saint Macarius the Blessed✞✞✞
=>There are many saints called by this name. Macarius the Great, Macarius the Alexandrian and Macarius the Anchorite/Hermit can be mentioned as examples. This Saint is known as ‘Macarius the Bishop, Macarius the Blessed and Macarius of Kaw (Edkow/ Tkoou)’. All are his names.

✞The Saint was a man of the 5th century and a follower of St. Cyril and St. Dioscorus. Because of his life’s magnificence and the splendor of his righteousness, the fathers do not have enough words when they praise him. It is as St. David, a man after God’s own heart, has said, “The righteous shall flourish like the palm tree” (Ps. 91(92):12).

✞Again, as he has also said, “And he shall be like a tree planted by the rivers of water” (Ps. 1:3) St. Macarius has bore many virtues. Starting from the day he began living in the desert, his tears fell like a torrent for the love he had for the Lord and he used to strike his head with a metal rod.

✞He did not lessen from his struggles when he was ordained as the Bishop of Kaw (Edkow/ Tkoou) also. Even though he was ordained a bishop, he wore his monastic robe of the desert. And he was able to see the sins of the people, as he was perfect, and used to weep for his kinfolk. He used to bitterly in the church.

✞And he used to see our Lord with His angels always when he celebrated the liturgy. One day, the Lord told Macarius, “O bishop, do rebuke the people. If they don’t listen to your words, their blood is up on them.” And St.Macarius used to counsel the people to return from their sinful ways and used also to plead for them.✞Hereafter, when 636 bishops, fearing the Emperor, renounced their faith at the Council of Chalcedon (the Council of Fools), the Saints Dioscorus and Macarius because

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 16:25


+ጻድቁን ስላልቻሏቸው ተሸንፈው በክርስቶስ አመኑ::
አቡነ ዜና ማርቆስም አስተምረው ክርስትና ሲያነሷቸው
(ሲያጠምቁዋቸው) "ጽጌ ድንግል" አሏቸው::ሲመነኩሱም "ጽጌ ብርሃን" ተብለዋል:: ቀጥለውም
በጾምና በጸሎት ሲጋደሉ: እመቤታችንንም ሲለምኑ
ምሥጢር ተገለጠላቸው::+የእመ ብርሃንን ስዕለ አድኅኖ በአበባ ተከባ: በብርሃንም
ተውጣ ተመለከቱ:: በዚህ ምክንያትም ዛሬ በጣፋጭነቱ
የሚታወቀውን ማኅሌተ ጽጌን 150 ዓርኬ አድርገው
ደረሱ:: እስከ ዕለተ ዕረፍታቸውም እመቤታችንና ልጇን
በገዳማቸው (ወለቃ አካባቢ የሚገኝ) ሲያመሰግኑ
ኑረዋል:: በዚህች ቀንም ዐርፈዋል::

=>አምላከ ቅዱሳን በአማኑኤል ስሙ: በማርያም እሙ:
በፈሰሰ ደሙ: በተወጋ ጐኑ: በንጹሐን ቅዱሳኑ ይማረን::
ከመስቀሉና ከቅዱሳኑ በረከትም አይለየን::

=>ጥቅምት 27 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን
በዓላት=
1.ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
2.ቅዱስ መቃርስ ብጹዓዊ
3.አቡነ መብዓ ጽዮን ጻድቅ
4.አባ ጽጌ ድንግል ዘወለቃ

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ መቃርስ (የመነኮሳት ሁሉ አለቃ)
2.ቅዱስ ያዕቆብ ዘግሙድ
3.ቅዱስ ገላውዴዎስ ሰማዕት (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
4.ቅዱስ ቢፋሞን ጻድቅና ሰማዕት
5.ማር ቅዱስ ፊቅጦር ሰማዕት

=>+"+ በእውነት ደዌአችንን ተቀበለ:: ሕማማችንንም
ተሸክሟል:: እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ
ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቆጠርነው:: እርሱ ግን ስለ
መተላለፋችን ቈሰለ:: ስለ በደላችንም ደቀቀ::
የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ:: በእርሱም
ቁስል እኛ ተፈወስን:: +"+ (ኢሳ. 53:4)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 16:25


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

✞ ጥቅምት ፳፯ (27) ✞

✞✞✞ እንኩዋን ለፈጣሪያችን "መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ" እና ለቅዱሳኑ "አባ መቃርስ": "አቡነ መብዓ ጽዮን" "ወአባ ጽጌ ድንግል" ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞

+*" መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ "*+

=>ጌታችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ለእኛ ሲል በፈጸመው
የማዳን ሥራ ክፉዎች አይሁድ ከምሽቱ 3:00 ጌቴሴማኒ
ውስጥ ያዙት::
¤ሙሉውን ሌሊት ከቀያፋ ወደ ሐና: ከሐና ወደ ቀያፋ
ሲያመላልሱት: አስረው ሲደበድቡት አድረዋል::

+ዝም ቢላቸው ዓይኑን ሸፍነው በጥፊ መቱት::
¤ምራቃቸውን ተፉበት:: ዘበቱበት::
¤ራሱንም በዘንግ መቱት::
¤እርሱ ግን ሁሉን ታገሰ::
¤በጧት ከገዢው ዘንድ ሞት እንዲፈረድበት አቀረቡት::

+በሠለስት (3:00 ላይ) አካሉ እስኪያልቅ እየተዘባበቱ
6,666 ገረፉት::

¤ሊቶስጥሮስ አደባባይ ላይ እርጥብ መስቀል አሸክመው
ወደ ቀራንዮ ወሰዱት::
¤6:00 ላይ በረዣዥም ብረቶች 5 ቦታ ላይ ቸንክረው
ሰቀሉት::

+7 ታላላቅ ተአምራት በምድርና በሰማይ ታዩ::
¤ዓለም በጨለማ ሳለች ጌታ በመስቀል ላይ 7 ቃላትን
ተናገረ::
¤ከቀኑ 9:00 አካባቢ በባሕርይ ስልጣኑ ቅድስት ነፍሱን
ከቅዱስ ሥጋው ለየ::

+በዚያች ሰዓትም ወደ ሲዖል ወርዶ የታሠሩትን ሁሉ
ፈታ::

¤11:00 ላይ ደጋጉ ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ከታላቅ ክብርና
ሐዘን ጋር በአዲስ መቃብር ቀበሩት::
በዚአች ቀን ድንግል ማርያም ልቧ በሐዘን ተቃጠለ::
ወዳጁ ቅዱስ ዮሐንስም ፍፁም ለቅሶን አለቀሰ:: ቅዱሳት
አንስት በዋይታ ዋሉ::

+ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለው መጋቢት 27
ቀን ቢሆንም በዓሉ ወደ ጥቅምት እንዲመጣ ያደረጉት
አበው ሊቃውንት ናቸው:: ምክንያቱም ብዙ ጊዜ መጋቢት
27 የሚውለው ዓቢይ ጾም ውስጥ በመሆኑና የንግሥ
በዓላት በዓቢይ ጾም ስለማይፈቀዱ ነው::

+ምንም እንኩዋ በቅርብ ጊዜ በዓቢይ ጾም የሚያነግሡ
አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት ቢኖሩም አባቶቻችን ግን
እንዲህ ያለውን ሥርዓት አላቆዩልንም:: ከበሮና የቸብቸቦ
ዝማሬም በወቅቱ የተፈቀደ አይደለም::

+በዚህም ምክንያት የበዓለ ስቅለት ንግሡ ወደ ጥቅምት
27 ሲመጣ: የመጋቢት 5 ገብረ መንፈስ ቅዱስ ንግሥ
ወደ ጥቅምት 5: የመጋቢት 10 መስቀል ወደ መስከረም
17 መጥቶ እንዲከበር ሆኗል::

+"+ ቅዱስ መቃርስ ብጹዓዊ +"+

=>በዚህ ስም የሚጠሩ ቅዱሳን ብዙ ናቸው:: "ታላቁ
መቃርዮስ": "መቃርስ እስክንድርያዊ": "መቃርስ
ባሕታዊ"ን እንደ ምሳሌ መጥቀስ ይቻላል:: ይህኛው
ቅዱስ ደግሞ "መቃርስ ኤዺስ ቆዾስ: መቃርስ ብጹዓዊ:
መቃርስ ዘሃገረ ቃው" ይባላል:: ሁሉም መጠሪያዎቹ
ናቸው::

+ቅዱሱ የ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሰው ሲሆን የቅዱስ
ቄርሎስና የቅዱስ ዲዮስቆሮስ ተከታይ ነው:: ከሕይወቱ
ማማርና ከቅድስናው መሥመር የተነሳ አበው
አመስግነውት አይይጠግቡም:: ልበ አምላክ ቅዱስ
ዳዊት "ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል" እንዳለው:: (መዝ. 91)

+ዳግመኛ "ወይከውን ከመ ዕጽ እንተ ትክልት ኀበ
ሙሐዘ ማይ" (መዝ. 1:3) እንዳለው ቅዱስ መቃርስ
እጅግ ብዙ ትሩፋቶችን አፍርቷል:: ከሁሉ አስቀድሞ
በበርሃ ኗሪ ከሆነበት ቀን ጀምሮ ስለ ጌታ ፍቅር እንባው
እንደ ዥረት እየፈሰሰ:: ራሱን በብረት ዘንግ ይመታ ነበር::

+"ቃው" በምትባል ሃገር ዻዻስ ሆኖ በተሾመ ጊዜም
ተጋድሎውን አልቀነሰም:: ዻዻስ ቢሆንም የሚለብሰው
የበርሃዋን ደበሎ ነው:: ከብቅዓቱ የተነሳ የሕዝቡ
ኃጢአት በግንባራቸው ላይ ተጽፎ እየታየው ስለ ወገኖቹ
ያለቅስ ነበረ:: በቤተ መቅደስ ውስጥ ቆሞ አንጀቱ ቅጥል
እስኪል ድረስም ያለቅስ ነበር::

+ሁልጊዜ ሲቀድስ ጌታችንን ከመላእክቱ ጋር ያየው
ነበር:: አንድ ቀንም ጌታ ቅዱስ መቃርስን "ዻዻሱ ሆይ
ሕዝቡን ገስጻቸው:: ብትገስጻቸውና ባይሰሙህ እዳው
በእነርሱ ላይ ነው" አለው:: ቅዱስ መቃርስም ሕዝቡ
ከኃጢአታቸው ይመለሱ ዘንድ ይመክራቸው:
ይለምንላቸውም ነበር::

+ከዚህ ሁሉ በሁዋላ በጉባኤ ኬልቄዶን (ጉባኤ አብዳን)
636 ዻዻሳት ንጉሡን ፈርተው ሃይማኖታቸውን ሲክዱ
ቅዱሳኑ ዲዮስቆሮስና መቃርስ "ተዋሐዶን አንክድም"
በማለታቸው ዘበቱባቸው:: ብዙ አሰቃይተውም ወደ ጋግራ
ደሴት አሳደዷቸው::

+ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ጋግራ ውስጥ ሲሞት ቅዱስ
መቃርስ ወደ እስክንድርያ ተመልሶ ሕዝቡን ሲመክር
ያዙት:: ከመሬት ላይ ጥለውም እየደጋገሙ ኩላሊቱን
ረገጡት:: ከመከራው ብዛትም በዚህች ቀን ነፍሱን
አሳልፎ ሰጠ:: ቅዱሱ ሙታንን ማስነሳትን ጨምሮ ብዙ
ተአምራትን ሠርቷል::

+አበውም ስለ ቅዱስ መቃርስ ብሎ ጌታ እንዲምራቸው
እንዲህ ይጸልዩ ነበር:-
"ሰላም ሰላም ለፈያታዊ ዘቀደሶ::
ሃገረ ጽጌ የአኀዝ ምስለ ጻድቃን በተዋርሶ::
ተዘከረኒ ክርስቶስ አመ ትመጽእ ለተዋቅሶ::
በእንተ መቃርስ ጻድቅ እንተ መጠወ ነፍሶ::
ወበበትረ መስቀል ዘይዘብጥ ርዕሶ::" (አርኬ ዘጥቅምት 27)

+*" አቡነ መብዓ ጽዮን "*+

=>ሃገራችን ኢትዮዽያ እጅግ በርካታ ቅዱሳንን ስታፈራ
አንዳንዶቹ ደግሞ የተለዩ ናቸው:: ጻድቁ አባ መባዓ ጽዮን
በ15ኛው መቶ ክ/ዘመን በሽዋ (ሻሞ) አካባቢ የተነሱ
ጻድቅ ናቸው:: ገና ከልጅነታቸው የእመቤታችንና የጌታችን
ፍቅር የሞላባቸው ነበሩ::

+በ3 ዓመታቸው ከእንግዳ የወሰዷት ስዕለ አድኅኖ
ተለይታቸው አታውቅም ነበር:: በወጣትነታቸው ጊዜም
ብሉያት ሐዲሳትን: ቅኔንም ጨምሮ ተምረው:
ከቤተሰባቸው አስፈቅደው በምናኔ ገዳም ገቡ::

ከዚያ በሁዋላ ያለውን ገድላቸውን ማን ችሎ
ይዘረዝረዋል!

+በተለይ ዐርብ ዐርብ የጌታን 13 ሕማማት ለማዘከር
ሲቀበሉት የኖሩት መከራ እጅግ ብዙ ነው:: ድንጋይ
ተሸክመው እንባና ላበታቸው እየተንጠፈጠፈ ይሰግዳሉ::
በድንጋይ ደረትና ጀርባቸውን ይደቃሉ:: ራሳቸውን
ይገርፋሉ:: በዋንጫ ሐሞት (ኮሶ) ሞልተው ይጠጣሉ::

+ከዚህ ሁሉ በሁዋላ ወር በገባ በ27 ስለ መድኃኔ
ዓለም ጠላ ጠምቀው: ንፍሮ ነክረው ወደ ገበያ ይወጡና
ይዘክሩ ነበር:: ከዝክሩ የነካ ሁሉ ይፈወስ ነበር:: ከእንባ
ብዛት ዓይናቸው ቢጠፋ ድንግል ማርያም መጥታ
ብርሃናዊ ዓይንን ሰጠቻቸው:: ስለዚህም "ተክለ ማርያም
(በትረ ማርያም)" ይባላሉ::

+ጌታችንም ስለ ፍቅራቸው በአምሳለ ሕጻን
ይገለጽላቸው: እርሳቸውም አቅፈው ይስሙት ነበር::
ጻድቁ ተናግረን የማንጨርሰውን ተጋድሎ ተጋድለው ጌታ
በዚህ ቀን ነፍሳትን ከሲዖል እንዲያወጡበት ስልጣንን
ሰጣቸው:: አባታችን ቅዱሱና ጻድቁ መብዓ ጽዮን ከብዙ
ትሩፋት በሁዋላ ዐርፈዋል::

+"+ አባ ጽጌ ድንግል ዘወለቃ +"+

=>ጻድቁ አቡነ ጽጌ ድንግል በ14ኛው መቶ ክ/ዘመን
የነበሩ ሊቅና ገዳማዊ ናቸው:: የዘር ሐረጋቸው ምንም
ከቤተ እሥራኤል እንደሚመዘዝ ቢታወቅም ኢትዮዽያዊ
ናቸው:: አስቀድመው አይሁዳዊ በመሆናቸው ኢየሱስ
ክርስቶስንና ድንግል እናቱን አያምኑም ነበር::

+የተማሩትም ብሉይ ኪዳንን ብቻ ነበር:: በጊዜውም
"ክርስቶስ አልተወለደም:: ትክክለኛው እምነት ይሁዲ
ነው::" እያሉ ከክርስቲያኖች ጋር ይከራከሩ ነበሩ:: አንድ
ቀን ግን ከታላቁ ሊቅና ገዳማዊ አቡነ ዜና ማርቆስ ጋር
ተገናኙ::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

05 Nov, 05:44


ጥቅምት ፳፮፦

ማርያም ድንግል ለኤርምያስ ጽርሐ ቅድሳቱ፤
ዘኃደረ ውስቴትኪ ፀሐየ አርያም ዘየኃቱ፤
በከመ በከየ ለሕዝቡ አመ አፍለሥዎ ሎቱ፤
ወላዲተ አምላክ ንጽሕት በድንግልና ክልኤቱ፤
በከይኪ ወአስቆቀውኪ ለወልድኪ በእንተ ሞቱ!
 
ሰላም ለከ ረድአ ክርስቶስ ጢሞና፤
ዘሤሙከ ሐዋርያት ዘምስለ ኒቃሮን ወጳርሜና፤
ወያዕቆብ ወልደ ዮሴፍ ዘውገ ናትናኤል ዘቃና፤
በጾም ወበጸሎት ወበኲሉ ትኅትና፤
ከመ ፊልጶስ ወአግናጥዮስ ዘአርታእከ ፍና!

ያዕቆብ ሐዋርያ ገባሬ ፍቅር ወሰላም፤
ዘነበረ ጽሙደ በሃገረ ንጉሥ ኢየሩሳሌም፤
ወዘተናከራ ነዋኃ ለዛቲ ዓለም፤
ጢሞና ሐዋርያ መፍቀሬ ምጽዋት ወጾም፤
ፊልጶስ ወአግናጥዮስ ክቡራነ ስም!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Nov, 19:12


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Nov, 13:11


https://youtu.be/DNQOjtOWpho?si=wFvWyklVgM7n5aSf

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Nov, 12:53


Memhir Esuendale:
Feasts of Tekemt 26

✞✞✞On this day we commemorate the departure of St. James and St. Timon✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint James the Apostle✞✞✞
=>This Holy Apostle had honor amongst the Apostles and was called the brother of the Lord. St. James’ father was Joseph the elder (the betrothed – the guardian of our Lady) and his mother, who passed away when he was young, was [also called] Mary. He had brothers called Simon, Joses, Juda as well and a sister named Salome.

✞When his mother Mary died, he was left with his father. However, by the will of God when the elder Joseph received our Lady the Virgin St. Mary from the Temple to be her guardian and when he brought her to his home, the family transformed. A house that was filled with grief was now filled with joy as the Theotokos the Lady of blessing, forgiveness and peace had come into the household.

✞The Mother of Light, when she saw Joseph’s children, she wept. The reason was that her aunt’s kids looked unhygienic, as there was none to look after them. Particularly, the littlest one, St. James was heartbreaking. The Mother of Light did not wish to rest while there, rather she took a vessel, went to a well (spring), fetched water and washed the kid’s body. (A body washed by the Theotokos merits praise.)

✞Our Lady took care of the child James for 9 months before the birth of the Lord and for 2 years after that. Nevertheless, for 3 years and 6 months, they were separated as she had fled with her Child - the Lord. But after her return, for 25 years when St. James grew up with our Lord, he did not miss his mother. And that’s because the true mother was by his side.
 
✞As the scholars tell us, the only thing our Lady kept from St. James was breastfeeding. Hence, it says in the ‘Melka Siel’ (Chorus for the Icon),
“Mary the Queen of all, by grace the mother of James.”

✞St. James has been repeatedly called, “the brother of the Lord” in the New Testament. And the reasons for this were

1. Because they grew up for 30 years together.
2. Because he was the son of the sister of St. Hannah, the Lord’s grandmother according to His flesh.
3. Because by Joseph’s side of the family they were the great-grandsons of the same great-grandfather.
4. And because our Lord from His humility used to call His disciples “brothers/brethren”. (As He has assumed humanity)

✞Nonetheless, St. James said about himself, “a servant of God and of the Lord Jesus Christ” (Jas. 1:1) and revealed the difference between a creature and the Creator.

✞St. James followed the Lord as He ministered. And
*He was counted among the 72 Disciples.
*He learned the Gospel for 3 years and 3 months.
*He fasted, for the first time, for 3 days with the Virgin Mary and St. John saying, “I won’t eat before I see the resurrection of the Lord” and taught fasting (that we should fast before commemorating the resurrection).
*Filled by the Holy Spirit, he preached the Gospel.
*He served as the first Bishop of Jerusalem.
*He chaired the Synods of the Apostles in the early years of Christianity.
*And he raised the dead, healed the sick, enabled the barrens to give birth, expelled demons and performed numerous miracles. He also converted many Jews to believe in Christ and fought the good fight.

✞In the final years of his life, disbelieving Jews went to his house and asked him, “Who is Jesus of Nazareth? Whose Son is He?” And they expected in their minds, which were filled with Satan, to get an answer that said, “He is the son of Joseph and my brother”. (May praise and adoration be to Him!)

✞The Apostle, who understood their intentions, went on the roof of his house and started preaching. He said to them, “May Lordship be to the invoking of His name, our Lord Jesus Christ is God, the Son of God, the Son of Mary, the Word Incarnate. And I am His creation but not as you think His brother.”✞The Jews enraged, went up to the roof and threw him to the ground. And they kicked his body turn by turn which had weakened/withered by his strife.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Nov, 12:53


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

❖ ጥቅምት ፳፮ (26) ❖

እንኩዋን ለሐዋርያት "ቅዱስ ያዕቆብ" እና
"ቅዱስ ጢሞና" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም
አደረሳችሁ

+"+ ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ +"+

=>ይህ ቅዱስ ሐዋርያ በአባቶቻችን ሐዋርያት መካከል
ትልቅ ሞገስ የነበረውና የጌታችን ወንድም ተብሎ
የተጠራ ነው:: ቅዱስ ያዕቆብ ወላጅ አባቱ አረጋዊው
ቅዱስ ዮሴፍ (የእመቤታችን ጠባቂ) ሲሆን በልጅነቱ
ጥላው የሞተች እናቱ ደግሞ ማርያም ትባላለች:: በቤት
ውስጥም ስምዖን: ዮሳና ይሁዳ የተባሉ ወንድሞችና
ሰሎሜ የምትባል እህትም ነበረችው::

+እናቱ ማርያም ከሞተች በሁዋላ ዕጉዋለ ማውታ (ደሃ አደግ) ሆኖ ነበር:: ነገር ግን በፈቃደ እግዚአብሔር
አረጋዊ ዮሴፍ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን
ከቤተ መቅደስ ሊጠብቃት (ሊያገለግላት) ተቀብሎ
ሲመጣ ያ ቤተሰብ ተቀየረ:: የበረከት: የምሕረትና
የሰላም እመቤት የአምላክ እናቱ ገብታለችና ያ የሐዘን
ቤት ደስታ ሞላው::

+እመ ብርሃን ግን ገና ወደ ዮሴፍ ልጆች ስትደርስ
አለቀሰች:: የአክስቷ ልጆች የሚንከባከባቸው አጥተው
ቆሽሸው ነበር:: በተለይ ደግሞ ትንሹ ቅዱስ ያዕቆብ
ያሳዝን ነበር:: እመ ብርሃን ማረፍ አልፈለገችም::
ወዲያው ማድጋ አንስታ: ወደ ምንጭ ወርዳ: ውሃ
አምጥታ የሕጻኑን ገላ አጠበችው:: (በአምላክ እናት
የታጠበ ሰውነት ምስጋና በጸጋ ይገባዋል)

+እመቤታችን ጌታ ከመወለዱ በፊት ለ9 ወራት:
ከተወለደ በሁዋላ ደግሞ ለ2 ዓመታት ሕጻኑን ያዕቆብን
ተንከባከበችው:: ለ3 ዓመታት ከ6 ወራት ግን ድንግል
ማርያም አምላክ ልጇን ይዛ ተሰዳለችና ተለያዩ:: ከስደት
መልስ ግን ለ25 ዓመታት ቅዱስ ያዕቆብ ከጌታችን ጋር
ሲያድግ ወላጅ እናቱ ትዝ ብላው አታውቅም:: አማናዊቷ
እናት ከጐኑ ነበረችና::

+ሊቃውንት እንደ ነገሩን እመቤታችን ለቅዱስ ያዕቆብ ያልሰጠችው ነገር ቢኖር ሐሊበ
ድንግልናዌ (የድንግልና ወተትን) ብቻ ነው:: ስለዚህም:-
"እመ ያዕቆብ በጸጋ ማርያም ንግሥተ ኩሉ" ይላል
መጽሐፍ:: (መልክዐ ስዕል)

+ቅዱስ ያዕቆብ "የጌታ ወንድም" ተብሎ በተደጋጋሚ
በሐዲስ ኪዳን ተጠርቷል:: ለዚህ ምክንያቱ:-

1=ለ30 ዓመታት ሳይነጣጠሉ አብረው በማደጋቸው፡፡
2=የጌታችን የሥጋ አያቱ የቅድስት ሐና የእህት ልጅ
በመሆኑ፡፡
3=በዮሴፍ በኩልም የአንድ ቅድመ አያት ልጆች
በመሆናቸው፡፡
4=ጌታችን ከትህትናው የተነሳ ደቀ መዛሙርቱን
"ወንድሞች" ይላቸው ስለ ነበር ነው:: (ሥጋቸውን
ተዋሕዶ ተገኝቷልና)

+ራሱ ቅዱስ ያዕቆብ ግን "የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ
ባሪያ ነኝ" ብሎ በፈጣሪና በፍጡር መካከል ያለውን
ልዩነት ገልጧል:: (ያዕ. 1:1)

¤ቅዱስ ያዕቆብ ጌታችን ሲያስተምር ተከተለው
¤ከ72ቱ አርድእት ተቆጠረ
¤3 ዓመት ከ3 ወር ወንጌልን ተማረ
¤ለመጀመሪያ ጊዜ ከድንግል ማርያምና ከቅዱስ ዮሐንስ
ጋር ሆኖ "የጌታን ትንሳኤ ሳላይ እሕል አልቀምስም"
ብሎ ማክፈልን አስተማረ
¤መንፈስ ቅዱስን ተሞልቶ ወንጌልን አስተማረ
¤የኢየሩሳሌም የመጀመሪያው ሊቀ ዻዻስ ሆኖ
አገለገለ::

¤በመጀመሪያዎቹ የክርስትና ዘመናት የሐዋርያት
ሲኖዶሶችን በሊቀ መንበርነት መራ
¤ሙታንን አስንስቶ: ድውያንን ፈውሶ: የመካኖችን
ማሕጸን ከፍቶ: አጋንንትንም አስወጥቶ ብዙ ተእምራትን
ሠራ:: እጅግ ብዙ አይሁዳውያንን ወደ አሚነ ክርስቶስ
መልሶ መልካሙን ገድል ተጋደለ::

+በመጨረሻ ዘመኑ ያላመኑ የአይሁድ አለቆች ወደ ቤቱ
ተሰብስበው "የናዝሬቱ ኢየሱስ ማነው? የማንስ ልጅ
ነው?" ሲሉ ጠየቁት:: እነርሱ ሰይጣን በሰለጠነበት
ልቡናቸው "የዮሴፍ ልጅ ነው: የእኔም ወንድሜ ነው"
እንዲላቸው ጠብቀው ነበር:: (ሎቱ ስብሐት ወአኮቴት!!!)

+በልቡናቸው ያሰቡትን ተንኮል የተረዳው ሐዋርያ ወደ
ቤቱ ጣራ ወጥቶ መናገር ጀመረ:: "ለስም አጠራሩ
ጌትነት ይሁንና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ወልደ
አምላክ: ወልደ አብ ወልደ ማርያም: ሥግው ቃል
እግዚአብሔር ነው:: እኔም ፍጡሩና ባሪያው እንጂ
እንደምታስቡት ወንድሙ አይደለሁም" አላቸው::

+ንዴታቸውን መቆጣጠር ያልቻሉት አይሁድ ከላይ
ወጥተው ወደ መሬት ወረወሩት:: በገድል የተቀጠቀጠ
አካሉንም እየተፈራረቁ ደበደቡት:: አንዱ ግን ከእንጨት
የተሠራ ትልቅ ገንዳ አምጥቶ የቅዱሱን ራስ ደጋግሞ
መታው:: ጭንቅላቱም እንዳልነበር ሆነ:: ሰማዕቱ ሐዋርያ
ቅዱስ ያዕቆብ ወደ ወደደው ክርስቶስ በዚህች ቀን
ሔደ::

+ቅዱሱ ሐዋርያ ያዕቆብ ቤቱን እንደ ቤተ መቅደስ አበው
ሐዋርያት ይጠቀሙባት ነበር:: በመላ ዘመኑ የሚያገድፍ
ነገር (ጥሉላት) ቀምሶ: ጸጉሩን ተላጭቶ: ገላውን
ታጥቦና ልብሱን ቀይሮ አያውቅም::
"ወዝንቱ ጻድቅ እኅወ እግዚእነ
ኢያብአ ውስተ አፉሁ ሥጋ ወወይነ
ወኢገብረ ሎቱ ክልኤተ ክዳነ" እንዲል::

+ከጾም: ከጸሎትና ከመቆሙ ብዛትም እግሩ አብጦ
አላራምድህ ብሎት ነበር:: ስለዚህም አበው "ጻድቁ
(ገዳማዊው) ሐዋርያ" ይሉታል::

=>ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወንድሙ ይባል ዘንድ
ካደለው ሐዋርያ በረከትን ያድለን:: በምልጃውም
ምሕረትን ይላክልን::

+"+ ቅዱስ ጢሞና ሐዋርያ +"+

=>ቅዱሱ ሐዋርያ ቁጥሩ ከ72ቱ አርድእትና ከ7ቱ
ዲያቆናት ነው:: በሐዲስ ኪዳን ስማቸው ከተጠቀሰ
ሐዋርያትም አንዱ እርሱ ነው:: (ሐዋ. 6:6) በትውፊት
ትምሕርት እንደ ተማርነው ቅዱስ ጢሞና ጌታችንን
የተከተለው በመዋዕለ ስብከቱ ነው::

+በቅዱስ ሉቃስ ወንጌል (10:1) ላይ "ወፈነዎሙ
በበክልኤቱ" እንዲል: ሁለት ሁለት አድርጐ ሲልካቸው
ቅዱስ ጢሞና አንዱ ነበር::

በሔዱበትም በስሙ አጋንንት ተገዝተውላቸው: ድውያንም
ተፈውሰውላቸው ደስ ብሏቸዋል:: ጌታችን ግን "አጋንንት
ስለ ተገዙላችሁ ደስ አይበላችሁ:: ይልቁንስ ስማችሁ
በመንግስተ ሰማያት ስለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ"
ብሏቸዋል:: (ሉቃ. 10:17)

+ቅዱስ ጢሞና ጌታችንን እስከ ሕማሙ አገልግሎ:
የጌታን ትንሳኤ ተመልክቶ: በዕርገቱ ተባርኮ: በበዓለ
ሃምሳም ቅዱስ መንፈሱን ተቀብሎ ከፍጹምነት ደርሷል::
በመጀመሪያው ዘመንም ሐዋርያት አበው ለአገልግሎት
7ቱን ዲያቆናት ሲመርጡ እርሱን መንፈስ ቅዱስ አብሮ
መርጦታል:: (ሐዋ. 6:5)

+በቅዱስ እስጢፋኖስ ሥር ሆኖም እንደሚገባ
አገልግሏል:: ከቅዱስ እስጢፋኖስ መገደል በሁዋላም
እንደ ሌሎቹ ሐዋርያት በዓለም ወንጌልን ሲሰብክ ኑሮ
በዚህች ቀን በሰማዕትነት ዐርፏል::

=>ከበረከቱ ያድለን::

=>ጥቅምት 26 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን
በዓላት=
1.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ ዮሴፍ)
2.ቅዱስ ጢሞና ሐዋርያ ወዲያቆን
3.ቅዱስ አግናጥዮስ
4.ቅዱስ ፊልዾስ

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ
2.አቡነ ሐብተ ማርያም ጻድቅ
3.አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ
4.ቅዱሳን ሰማዕታተ ናግራን
5.ቅዱስ አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን

=>+"+ የእግዚአብሔርና የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ
ያዕቆብ: ለተበተኑ ለአሥራ ሁለቱ ወገኖች:: ሰላም
ለእናንተ ይሁን:: ወንድሞቼ ሆይ! የእምነታችሁ መፈተን
ትዕግስትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ ልዩ ልዩ ፈተና
ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቁጠሩት:: ትዕግስትም
ምንም የሚጐድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ
ዘንድ ሥራውን ይፈጽም:: +"+ (ያዕ. 1:1)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
(photo credit to Gebre sillasie)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Nov, 12:53


.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Nov, 12:53


Particularly, one man repeatedly struck the head of the Saint with a big wooden plank.  And his head was deformed.  Hence, the Martyr and Apostle St. James departed to Christ, Whom he loved, on this day.

✞Our fathers, the Apostles, used the Holy Apostle’s house as a Church. The Saint in all his life did not consume animal products nor meat, did not cut his hair nor wash his body nor change his cloth. As it is said,
“This righteous man, a brother of the Lord
By whose mouth, meat and wine, were not consumed
[Even] in two robes he was not clothed”

✞He was also not able to freely move as his legs were swollen from standing for a long time in prayer and fasting. And for this the fathers call him as “The Righteous (Ascetic/Monastic) Apostle”.

✞✞✞ May our Lord Jesus Christ grant us from the blessings of the Apostle who was fortunate enough to be called His brother. And may He send us forgiveness through his (the Apostle’s) intercession.

✞✞✞Saint Timon the Apostle✞✞✞
=>The Holy Apostle is counted amongst the 72 Disciples and was one of the 7 deacons. And he was also one of the Apostles mentioned by name in the New Testament (Acts 6:5). As we have learned through Tradition, St. Timon followed our Lord during His ministry.

✞And as it is said in the Gospel of St. Luke (10:1) “sent them two and two”, when He sent them two and two, St. Timon was one amid them. And where they went, they were jubilant as demons had submitted to them by the name of the Lord and because they had healed the sick. However, the Lord said to them, “Notwithstanding in this rejoice not, that the spirits are subject unto you; but rather rejoice, because your names are written in heaven.” (Luke 10:17)

✞Then, after he served the Lord up to His passion, saw His resurrection, was blessed at His ascension and after receiving [the gifts of] the Holy Spirit on Pentecost, St. Timon reached perfection. And in the first years of Christianity, when the Apostles chose the 7 deacons to serve, he was also selected by the Holy Spirit. (Acts 6:5)

✞And he served under St. Stephen aptly. And after the martyrdom of St. Stephen, like the other Apostles when he preached the Gospel, he was martyred on this day.

✞✞✞ May God grant us from his blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 26th of Tekemt
1. St. James the Apostle (The Son of Joseph)
2. St. Timon the Apostle and Deacon
3. St. Ignatius
4. St. Philip

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Thomas the Apostle
2. Abune Habte Maryam
3. Abune Iyesus Moa
4. Saints the Martyrs of Najran
5. Saint Abune Selama Kesate Birhan
 
✞✞✞ “James, a servant of God and of the Lord Jesus Christ, to the twelve tribes which are scattered abroad, greeting. My brethren, count it all joy when ye fall into divers temptations; Knowing this, that the trying of your faith worketh patience. But let patience have her perfect work, that ye may be perfect and entire, wanting nothing.”✞✞✞
Jas. 1:1-4

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

04 Nov, 06:01


እንኳን አደረሰነ!

✞በዓለ ቅዱሳን፦

✿አቡነ አቢብ (ጻድቅ ወሰማዕት)
✿አባ ዕብሎይ (አምሳለ መላእክት)
✿አባ ሕጻን ሞዐ (ዘደብረ ሊባኖስ)
✿አባ ማቴዎስ (ዘደብረ በርበሬ)
✿ቅዱስ ዮልዮስ (ዘአቅፋሐስ)
✿አብርሃም ወሐሪክ
✿አሞኒ ወሙስያ (አበያ)

ጥቅምት ፳፭፦

ትንቢተ ኢሳይያስ በትር ዘበላዕሌሃ ጽጌ፤
ወሥርወ ዕሴይ ማርያም ዘይሴብሑኪ እለ ሐጌ፤
ምስለ ወልድኪ ርኅሩህ ኃጢአተ ዓለም ሐዳጌ፤
እፎ ተመንደብኪ ወለተ ሰሎሞን ሐርጌ፤
ዘይደልወኪ ውዳሴ ዘአልቦ ኑታጌ!

ኢየሱስ ክርስቶስ እንተ አልብከ ቅያሜ፤
ኃጢአትየ ሥረይ ወወስከኒ እድሜ፤
ተዘኪረከ ሕማሞ ለአቢብ ዘሮሜ፤
ክድነኒ በምሕረትከ አምሳለ ደመና ወጊሜ፤
ወጸግወኒ ፍስሐ ዘአልቦ ፍጻሜ!

ቡላ ገብሩ ለእግዚአብሔር ጸባዖት፤
ወማኅበሩ ኅሩያን ዘኢፈርኅዎ ለሞት፤
ዕብሎይ ዘአብሎግ ዘተሰምየ አምሳለ መላእክት፤
ወዮልዮስ ሰማዕት በዓለ ኪዳን ወፍጡነ ረድኤት፤
ሕጻን ሞዐ ወልዱ ለተክለሃይማኖት ማኅቶት፤
ወማቴዎስ ዘበርበሬ ጸዋሬ ግሩም ማዕጠንት!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Nov, 17:46


https://youtu.be/PmHJs6u_z0Q?si=BLKrPyYtm7QPzvsJ

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Nov, 15:23


ስንክሳር - ጥቅምት ፳፭/25

"ኦ ማርያም ወምቅናይ"

(ጥቅምት 24 - 2017)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Nov, 11:11


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ተዘኪረከ ክርስቶስ ስቃያተ አቢብ ብዙኀ።
ወሩጸተ ነፍሱ ፍሉሐ።
ኢታጽንዕ ብየ ልበከ ርኅሩኀ።
እስከ እትመየጥ መንገሌከ ጽንሐኒ ጸኒሐ።
እስመ ድኅረ ሞቱ ለኃጥእ ሰብእ አልቦቱ ንስሓ።


ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን


ሰላም ለክሙ እንጦንስ ወመቃርስ፤
አቢብ ሲኖዳ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፤
ለባርኮትነ ንዑ ውስተ ጽርሐ ዛቲ መቅደስ፤
ተክለሃይማኖት አኖሬዎስ ኤዎስጣቴዎስ፤
ሳሙኤል ተክለ አልፋ በብኑዳ ኪሮስ፡፡

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Nov, 11:07


ቅዱስ አባታችን  አቡነ ሕፃን ሞዐ


አባታቸው አርከሌድስ እናታቸው ትቤ ጽዮን ይባላሉ።

ለአቡነ ተክለሃይማኖት የአጎት ልጅ።

በክፉዎች ወሬና ሴራ ምክንያት ከበሬ ጋር ተጠምደው ስማዕትነትን የተቀበሉ።

ከበሬ ጋር ተጠምደው ውለው ደክሟቸው በኃይል የተነፈሱበት ምድሪቱ አሁንም የሚሞቅ ትንፋሽ ታወጣለች ያም ለአስም በሽታ መድኃኒትነው።

  ጥቅምት 25 ቃል ኪዳን የተቀበሉበት ቀን ነው።

<<የአቡነ ሕፃን ሞዐ በረከታቸው ይደርብን በቃልኪዳናቸው ይማረን።>>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Nov, 11:07



ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

03 Nov, 11:07


ነገ በ25 የሚጸለይ


☞ከመዝ በሉ፦

. . . ይቤ . . .
በስምየ ወበስመ አቢብ ገብርየ፤
አኃድግ ሎቱ ዘገብረ ጌጋየ

!https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

02 Nov, 06:00


እንኳን አደረሰነ!

በዓለ ቅዱሳን አበው፦

✿ኤልሳዕ ዘደብረ ሊባኖስ
✿ዲዮናስዮስ ዘቆሮንቶስ
✿ዮሴፍ ዘእስክንድያ
✿ኢላርዮስ ወእስክንድርያ

ጥቅምት ፳፫፦

ማርያም ድንግል እንተ ኤልያስ ደመና፤
ወመሶበ ወርቅ ጽሪት ዘታስተፌስሒ ኅሊና፤
ከመ ይኩን ወልድኪ ሕብስተ ቁርባን ዘመና፤
አመ ተሦዐ በቀራንዮ ወተሰደ ውስተ ሲና፤
ያነድደኒ ብካይኪ ወዘረከበኪ ድክትምና!
 
ሰላም ለመቃብሪከ በደብረ ሊባኖስ ገዳሙ፤
ለተክለ ሃይማኖት አቡከ ዘተሰብረ አጽሙ፤
ኤልሳዕ ዝክረ ስምከ ከመ ወይን ጣዕሙ፤
ከመ ዮሴፍ ወዲዮናስዮስ ዘተክዕወ ደሞሙ፤
ዘኃረየከ አምላክ ይትባረክ ስሙ!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Nov, 12:29


https://youtu.be/Z4jywdK1KMs?si=Qo-JNb1_5XZjIIKh

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Nov, 11:18


He stopped [his attempts] because he saw twice an angel shielding the sword he had drawn.  It is written in his life’s account that Abba Joseph has also sent back the Bishop of Ethiopia Abba John (Yohannes) who had fled, back to our country.Abba Joseph after living in such a manner passed away on this day at the age of 78 years.

✞✞✞ May the Good God forgive us by the prayers of the righteous Archbishop. And may He grant us from his blessing.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 23rd of Tekemt
1. Abba Joseph (Yousab) the Righteous Archbishop
2. St. Dionysius the Martyr
3. St. Hilarius
4. St. Alexandra the Martyr.

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. David (a man after God’s own heart/will)
2. St. George Arch-Martyr
3. The Righteous St. Solomon (King of Israel)
4. Abba Timothy, the Anchorite
5. St. Daniel the Prophet
6. Abba Samuel
7. Abba Simon
8. Abba Gabriel

✞✞✞“For a bishop must be blameless, as the steward of God; not selfwilled, not soon angry, not given to wine, no striker, not given to filthy lucre; But a lover of hospitality, a lover of good men, sober, just, holy, temperate”✞✞✞
Titus 1:7-8

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Nov, 11:18


††† እንኳን ለጻድቅ ሊቀ ዻዻሳት አባ ዮሴፍ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††

††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††

††† ጻድቅ ሊቀ ዻዻሳት አባ ዮሴፍ †††

††† በእስክንድርያ (ግብጽ) ሊቀ ዽዽስናን ከተሾሙና በጐ ሥራን ከሠሩ አበው አንዱ አባ ዮሴፍ ነው:: እርሱ ለግብጽ 52ኛ ፓትርያርክ ነውና በ9ኛው መቶ ክ/ዘመን አካባቢ እንደ ነበር ይታመናል::
ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
በግብጽ የሚኖሩ የዘመኑ ክርስቲያን ባልና ሚስት ወደ ፈጣሪ ለምነው ልጅ ሲወልዱ 'ዮሴፍ' አሉት:: እጅግ ሃብታሞች ቢሆኑም እርሱ ገና ልጅ እያለ ሁለቱም ዐረፉ:: ሕጻኑ ዮሴፍም ዕጓለ ሙታን (ወላጅ አልባ) ሆነ:: ሕጻኑ ሲያለቅስ የተመለከተ አንድ ደግ ጐረቤቱ ግን ወደ ቤቱ ወሰደው::

እንደ ልጁ ተንከባክቦ: ክርስትናንም አስተምሮ አሳደገው:: እድሜው 20 ሲደርስም "የወላጆችህን ንብረት ንሳ" ብሎ አወረሰው:: ወጣቱ ዮሴፍ ግን "አኮኑ ዝንቱ ኩሉ ኃላፊ-ይህ ሁሉ ሃብት ጠፊ አይደለምን" ብሎ ናቀው::

ለነዳያንም በትኖት እያመሰገነ ወደ ገዳመ አስቄጥስ ገሰገሰ:: በዚያም የአሞክሮ ጊዜውን ፈጽሞ መዓርገ ምንኩስናን ተቀበለ:: ለዓመታትም በዲቁና ገዳሙን እያገለገለ: እየተጋደለ ኖረ::

የአባ ዮሴፍን ደግነት የሰማው የወቅቱ ፓትርያርክ አባ ማርቆስም ከገዳም አውጥቶ በመንበረ ዽዽስናው እንዲራዳውና ሕዝቡን እንዲያስተምርለት ወደ ከተማ አመጣው::

ከጥቂት ቆይታ በኋላ ግን አባ ዮሴፍ ወደ ፓትርያርኩ አባ ማርቆስ ቀርቦ "አባቴ! ወደ ገዳሜ አሰናብተኝ:: ለመነኮስ በከተማ መኖር ፍትሕ አይደለምና" ሲል ተማጸነው:: ፓትርያርኩም "እሺ" ብሎ ቅስናን ሹሞ አሰናበተው::

ወደ ገዳመ አስቄጥስ ከተመለሰ ጀምሮ አባ ዮሴፍ በዓት ለየ:: እስከ 59 ዓመቱም ድረስ በጾምና በጸሎት በበዓቱ ጸንቶ ኖረ:: በአጠቃላይ በገዳም የኖረባቸው ዓመታትም 39 ደረሱ::

በዚህ ጊዜ ግን የወቅቱ ፓትርያርክ አባ ስምዖን (ከአባ ማርቆስ በኋላ 3 ፓትርያርኮች ዐርፈዋል) በማረፉ ግብጽ እረኛን ስትፈልግ ነበር:: 'ማንን እንሹም' እያሉ ሲጨነቁ አንድ ሰው ጉቦ ሰጥቶ ሊሾም መሆኑን አበው ሰሙ:: ይህ ሰው ደግሞ ጭራሹኑ ልጅ ያለው ነው::

አባቶች ተሯሩጠው ያ ጉቦኛ ባለ ሚስት እንዳይሾም አደረጉ:: ቀጥለው ማንን እንደ ሚሾሙ ሲጨነቁ የሁሉም ሕሊና ስለ አንድ ሰው (አባ ዮሴፍ) ያስብ ነበር:: ሁሉም ተሰብሳቢዎች ስለ ነገሩ ተጨዋውተው አባ ዮሴፍን ይሾሙ ዘንድ ቆረጡ::

ተሰብስበው በመንገድ ላይ ሳሉም እንዲህ ተባባሉ:: "ወደ በዓቱ ስንደርስ ቤቱ ክፍት ከቆየን ፈቃደ እግዚአብሔር ነው:: ዝግ ከሆነ ግን ፈጣሪ አልፈቀደም ማለት ነው" ሲሉ ተስማሙ:: ምክንያቱም የአበው በዓት ቶሎ ቶሎ አይከፈትምና::

ነገሩ ጥበበ እግዚአብሔር ነበረበትና ልክ ሲደርሱ እንግዳ ሊሸኝ በዓቱን ከፍቶ አገኙት:: እንዳያመልጣቸው ተረባርበው ያዙት:: ግጥም አድርገው አሥረው "አክዮስ-ይደልዎ-ይገባዋል" እያሉ ሥርዓተ ሲመት አደረሱለት:: እርሱ (አባ ዮሴፍ) ግን "እኔ ኃጢአተኛ ነኝ: አይገባኝም: ልቀቁኝ" እያለ ይጮህ ነበረ::

አበው ግን ሥርዓተ ሢመቱን ፈጽመው ወስደው በመንበረ ዽዽስና: በቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ ዙፋን ላይ አስቀመጡት:: በቁጥርም 52ኛ ሁኖ ተቆጠረ:: አምላክ ደጉን ሰው ጠቁሟቸዋልና ለቤተ ክርስቲያን ይተጋ ጀመር::

ሕዝቡን እያስተማረ: አብያተ ክርስቲያናትን እያነጸ: መጻሕፍትን እየተረጐመ: ተአምራትን እየሠራ: በመንኖ ጥሪት ለ19 ዓመታት አገልግሏል:: ወቅቱም ተንባላት (አማሌቃውያን) በምድረ ግብጽ የሰለጠኑበት ነበርና ብዙ ችግሮችን አሳልፏል::

የግብጹ ሱልጣንም ሊገድለው 2 ጊዜ ሞክሮ አልተሳካለትም:: 2 ጊዜም ለአባ ዮሴፍ የሰነዘረው ሰይፍ በመልአክ እየተመለሰ ተመልክቶ ትቶታል:: አባ ዮሴፍ በዘመኑ ተሰዶ የነበረውን የኢትዮዽያ ዻዻስ አባ ዮሐንስንም ከተሰደደበት ወደ ሃገራችን
እንደ መለሰው በዜና ሕይወቱ ተጽፏል:: አባ ዮሴፍ እንዲህ ተመላልሶ በ78 ዓመቱ በዚህች ቀን ዐርፏል::

††† ቸር አምላክ በጻድቁ ሊቀ ዻዻሳት ጸሎት ይማረን::
ከበረከቱም ይክፈለን::

††† ጥቅምት 23 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.አባ ዮሴፍ ጻድቅ ሊቀ ዻዻሳት
2.ቅዱስ ዲዮናስዮስ ሰማዕት
3.ቅዱስ ኢላርዮስ
4.ቅድስት እለእስክንድርያ ሰማዕት

በ 23 የሚከበሩ ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት
2.ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት
3.ነቢየ ጽድቅ ቅዱስ ሰሎሞን (ንጉሠ እሥራኤል)
4.አባ ጢሞቴዎስ ገዳማዊ
5.ቅዱስ ዳንኤል ነቢይ
6.አባ ሳሙኤል
7.አባ ስምዖን
8.አባ ገብርኤል
 

††† "ኤዺስ ቆዾስ እንደ እግዚአብሔር መጋቢ የማይነቀፍ ሊሆን ይገባዋልና:: የማይኮራ: የማይቆጣ: የማይሰክር: የማይጨቃጨቅ: ነውረኛ ረብ የማይወድ: ነገር ግን እንግዳ ተቀባይ: በጐ የሆነውን ነገር የሚወድ: ጠንቃቃ: ጻድቅ: ቅዱስ: ራሱን የሚገዛ ይሁን::" †††
(ቲቶ. ፩፥፯)

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Nov, 11:18


ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ):
Memhir Esuendale:
Feasts of Tekemt 23

✞✞✞On this day we commemorate the departure of Abba Joseph (Yousab) the Righteous Archbishop✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ The Righteous Abba Joseph (Yousab) the Archbishop✞✞✞
=>Abba Joseph was one of the fathers that were appointed as the Archbishops of Alexandria (Egypt) and did good feats. He was the 52nd patriarch and is assumed to have lived in the 9th century.

If asked the backstory. It is as follows.

✞A Christian husband and wife of the time that lived in Egypt, prayed and were given a boy that they named “Joseph”. Even though they were wealthy while he was a child both of them died. And the child Joseph became an orphan. However, his kind neighbor who saw him crying took him to his home.

✞And he raised him as his own with care and by teaching him about Christianity as well. And when he was 20 years old, he (his neighbor) said, “Take your parents’ properties” and gave him his inheritance. Nevertheless, the young Joseph said, “Is not all wealth perishable” and shunned it all.

✞He gave it all to the poor and went to the Monastery of Scetes. There, he completed his time as a novice and became a monk. And for years he served the monastery as a deacon while he also lived fighting the good fight.

✞The Patriarch of the period, Abba Marcus II, heard about the kindness of Abba Joseph, hence took him from the monastery to the city to help him in the Patriarchate (at his See) and teach the people for him.

✞After he stayed for a while, he went to the Patriarch Abba Marcus and pleaded, “My Father! Let me go back to my monastery. As it is not right for a monk to live in a city.” Then, the patriarch replied, “Very well” and sent him on his way after ordaining him a priest.

✞Starting the day, Abba Joseph returned to the Monastery of Scetes, he separated his cell. And until his 59th year, he lived anchored in his cell in prayer and fasting. In total, the years he lived in the monastery reached 39 years.

✞However, during that time, Egypt was searching for a shepherd as the Patriarch of the time Abba Simon had passed (3 Patriarchs had departed after Abba Marcus). While they were inquiring with, “Whom shall we appoint?” they heard that one person was about to be, by giving a bribe. And more to the scandal, this man had a child.

✞The fathers scrambled and stopped the appointment of the one who had a wife and bribed his way. Then, while they supposed of whom to ordain, they thought of one man (Abba Joseph). And all those that were gathered discussed about it and decided to appoint Abba Joseph.

✞And on the road [to his monastery], they said, “It is the will of God if his cell awaits us with an open door but it is not, if it is closed” and agreed. They said this because the cells of the fathers did not open frequently.

✞And because the matter had the wisdom of God in it, when they reached his cell, they found it opened as he had went out to show out a guest. Then, they caught him together so that he will not ran away and they appointed him saying, “Axios, worthy of” while he was tied. However, he (Abba Joseph) was screaming [the whole time] saying, “I am a sinner. I am not worthy. Let me go.”

✞But the fathers, after they finished the rite, took him to the See and placed him on the Cathedra of St. Mark the Evangelist. And he was counted as the 52nd Patriarch. And as God had showed them the right man, he started working for the Church diligently.

✞He served for 19 years in austerity by teaching the faithful, building Churches, translating books and performing miracles. He has also undergone many challenges, as the time was when non-believers had the upper hand in Egypt.

✞The Sultan of Egypt tried to assassinate him twice but was unsuccessful.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

01 Nov, 06:15


✞እንኳን አደረሰነ!

በዓለ ቅዱሳን፦

❀ሉቃስ ጠቢብ
❀ሲላስ አረጋዊ
❀እንጦንዮስ ኮከበ ገዳም
❀ዮሐንስ ዘውራ (ዑራ)

ጥቅምት ፳፪፦

ማርያም ድንግል ርግበ ሰሎሞን ኅሪት፤
ገነት እጹት ወዓዘቅት ኅትምት፤
ምስለ ወልድኪ መድኅን ገባሬ ኲሉ ሠናያት፤
ኃጣዕኪ ማኅደረ በወርኃ ሐዘን ወስደት፤
ከመ ትኩኒ መድኃኒተ ለኲሉ ፍጥረት!
 
ሰላም ለሉቃስ ምሥጢረ መለኮት ኃሣሢ፤
ጠቢብ ወማዕምር ወዓቃቤ ሥራይ ፈዋሲ፤
እንጦንዮስ ክቡር አበ መነኮሳት ፈላሢ፤
ዮሐንስ ዘውራ ዘቀጥቀጦ ለከይሲ፤
ወሲላስ ለባዊ አረጋዊ ብእሲ!

ሉቃስ ትሩፍ በአውደ ኔሮን ዘተኮነነ፤
ድኅረ ጸሐፈ ወንጌለ ወለታኦፊላ ምዕዳነ፤
ወሲላስ አረጋዊ መጻሕፍቲሁ ዘአድኃነ፤
ለእንጦንዮስ ርእሰ አበው ከመ ያድኅን ዘተአመነ፤
እግዚአ ምሕረት ክርስቶስ ወሀቦ ስልጣነ!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Oct, 20:09


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Oct, 14:33


Feasts of Tekemt 22

✞✞✞On this day we commemorate the Martyrdom of St. Luke the Evangelist✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Saint Luke the Evangelist ✞✞✞
=>St. Luke is
*an Apostle
*an Evangelist
*a Martyr
*a Physician
*an Iconographer and
*a Historiographer/Historian (as he wrote the accounts of the Apostles).

If asked, “How did that happen?”

✞St. Luke was born in the 1st century in the acceptable year of the Lord from Israeli parents. And he grew up around Macedonia. It is known that our Lord after His baptism, when He started preaching, from the multitude that followed Him which were as the crowds of 5 markets, He selected 120 to be a family.

✞And knowing that he would be important, He added St. Luke to the 72 disciples. St. Luke after following the Lord, followed diligently His teaching and miracles by dwelling where he dwelt for 3 years and 3 months.

✞After our Lord was crucified for the salvation of the world and rose, we find the part of the Gospel that speaks about this Saint. And our fathers have taught us that the Saint was one of the two travelers who were going to Emmaus that we find in the Gospel of St. Luke Chapter 24.

✞It is believed that the Saint was called by the name Cleopas before he was called by the Lord even though it was used by many during that time. So at that time when the 2 disciples (Luke and Nicodemus) were going to Emmaus the Lord drew near, and went with them while they spoke about what has happened.

✞Because they did not know Who He was while they journeyed they told Him about Himself. And our Savior Christ expounded to them the predictions of the Prophets because they were not able to discern as they were grief stricken and in a state of hopelessness.

✞And at that moment their heart burned from His sweet words and instruction. As it says, “Did not our heart burn within us” (Luke 24:32). And when they reached Emmaus, as they were compassionate, they constrained Him saying, “Abide with us and eat dinner”.

✞And during dinner, he gave them from the blessed bread, revealed His glory and vanished from their sight. Hence, they jubilantly returned from Emmaus to Jerusalem and preached His resurrection.

✞They did not notice the distance of the journey [in their return]. After this, like the apostles St. Luke learned “The Books of the Covenant” and “Teachings on the Mysteries (the Mystagogia)”, received the [gifts of the] Holy Spirit and went forth to preach the Gospel.

✞Holy Physician✞

✞✞✞From what we have learned from Holy Tradition, St. Luke’s occupation before he followed the Lord was being a physician. And for this reason the fathers call him, “one who has the medication – a doctor”. And through his profession he has served many.

✞And after he became the disciple of the Lord, he was called “Physician of the Soul”. In fact it is said that he used to treat the apostles also. This was because most of the apostles had ailments. And from their compassion they healed thousands and thousands of the sick, but they lived with pain.

✞But when their diseases were unbearable the Holy Physician used to help them. And St. Paul has described this saying, “Luke, the beloved physician, and Demas, greet you.” (Colossians 4:14)
✞The Historian✞

✞St. Luke in a time that was not as comfortable as today took arduous journeys and wrote for us the accounts of the Apostles. Like his Gospel which he wrote to Theophilus, his disciple, he also presented the Acts of the Apostles to him as a narration.

✞And he writes not saying, “I heard [this and that]” but what he saw and was part of. His narration was also in the 1st and 3rd person. That means he narrated to him sometimes using “we” and at other times “them”.

✞The book has 28 chapters and starts with the ascension of the Lord, reveals the preaching of the Gospel in Jerusalem and the Gentiles and finishes after going through the journeys of St. Paul widely.✞The Evangelist Apostle✞✞St. Luke is one of the apostles that were selected (were allowed) to write the Gospel.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Oct, 14:33


+በዚህ ጊዜም ይህንን ድንቅ ያዩ 477 ያህል አሕዛብ በክርስቶስ አምነው አብረውት ተሰይፈዋል:: የስብከት ዘመኑም ከ36 ዓመታት በላይ ነው::✞✞✞ አምላከ ቅዱስ ሉቃስ ምሥጢሩን: ፍቅሩን: ጥበቡን ይግለጽልን:: ከሐዋርያው በረከትም ያሳትፈን::+ጥቅምት 22 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ ሐዋርያ
2.ቅዱስ ሲላስ አረጋዊ (የቅዱስ ሉቃስ ረድእ)
3.ቅዱስ ታኦፊላ
4."477" ሰማዕታት (የቅዱስ ሉቃስ ማሕበር)

ወርሐዊ በዓላት

1.ቅዱስ ዑራኤል መላእክ
2.ቅዱስ ደቅሲዮስ(የእመቤታችን ወዳጅ)
3.አባ እንጦኒ (የመነኮሳት አባት)
4.አባ ጳውሊ
5.ቅዱስ ዮልዮስ ሰማዕት


++"+ የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ! ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን: በእኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ: እኔ ደግሞ ስለ ተማርከው ቃል እርግጡን እንድታውቅ: በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ:: +"+ (ሉቃ. 1:1)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Oct, 14:33


In the Church, heis called “of the Calf”.  The reasons for this are
1. Because he wrote that our Lord Jesus Christ was born in a manger amidst the lamb/calf and donkey.
2. Because he described our Lord as a sacrifice.
3. And because one of the 4 beasts/ living creatures (the one with an appearance of an ox/calf) used to aid and protect him.

✞St. Luke wrote his Gospel on the 22nd year after the ascension of the Lord around 56 A.D. And when he wrote, he was not alone. As St. Mark wrote his Gospel together with the Arch-apostle St. Peter, St. Luke wrote his with the Light of the World St. Paul. And that was because they have travelled together for many years to preach the Gospel.

✞St. Luke wrote his Gospel by narrating chronologically to us starting with the family of Zacharias, followed by the annunciation of Gabriel, then followed by the glory of the Virgin Mary, the birth of the Lord, His growth, baptism, ministry, crucifixion, death, and resurrection.

✞The Apostle that’s an Artist/an Iconographer/a Painter✞

✞One of the things that distinguish St. Luke was that he was a great painter. He was the first to write (to paint) the Icon of our Lady (the Icon of the Mother and Child). 

✞The icon he painted (wrote) while the Theotokos was present by the permission of the Lord was found seeming like it had flesh, myrrh (sheen) coming forth from it, weeping at times, bleeding when pierced and healing the sick. It is said that this Icon is found in our country, Ethiopia.

✞The Martyred Apostle✞
✞St. Luke lived diligently preaching the Gospel. And the responsibility for Christians that lived in Rome fell up on him after the Lights of the World St. Peter and St. Paul were killed by Caesar Nero in 66 and 67 A.D.

✞In addition to his Gospel and the Acts, he wrote letters and also went around consoling Christians to persist and converted gentiles. A bit later, Nero who heard his fame wanted to kill him. And at that time St. Luke selected Silas an elderly person from his disciples and gave him his books.

✞Then in boldness went before Caesar Nero and rebuked him. And the Emperor said, “You who says worship Christ, your hand must be cut off” and detached his hand and dropped it on the ground from his shoulder with a sword. When everyone was shocked, the Saint picked it up and placed it back as it was.

✞And the gentiles that were there said, “Amazing”. But the saint then said, “Because my hand has finished its duty, I don’t need it” and separated his arm and dropped it. As it says,
“Showed might before Nero and those gathered
When he attached and detached his removed hand
As upon him the power of Christ was found”

✞And at that moment, 477 gentiles who saw this wonder believed in Christ and were beheaded together with him. He had preached for more than 36 years. 

✞✞✞ May the God of St. Luke reveal to us His mystery, love and wisdom. And may He grant us from the Apostle’s blessing.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 22nd of Tekemt
1. The Apostle St. Luke the Evangelist
2. St. Silas the Elder (The disciple of St. Luke)
3. St. Theophilus
4. The 477 Martyrs (The Congregation of St. Luke)

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Uriel Archangel
2. St. Dekesius (Devotee of our Lady)
3. Abba Anthony Father of the Monks
4. Abba Paul the Simple
5. St. Julius Martyr

✞✞✞ “Forasmuch as many have taken in hand to set forth in order a declaration of those things which are most surely believed among us, Even as they delivered them unto us, which from the beginning were eyewitnesses, and ministers of the word; It seemed good to me also, having had perfect understanding of all things from the very first, to write unto thee in order, most excellent Theophilus, That thou mightest know the certainty of those things, wherein thou hast been instructed.”✞✞✞
Luke 1:1-4

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Oct, 14:33


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ✞✞✞

✞✞✞ ጥቅምት 22 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ✞✞✞

+" ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ "+

✞✞✞ ቅዱስ ሉቃስ:-
*ሐዋርያ ነው
*ወንጌላዊ ነው
*ሰማዕት ነው
*ዓቃቤ ሥራይ (ዶክተር) ነው
*የጥበብ ሰው (ሰዓሊ) ነው

*ዘጋቢ (የሐዋርያትን ዜና ሕይወት የጻፈ) ነው:: ይሕስ እንደምን ነው ቢሉ:-

+በመጀመሪያው መቶ ክ/ዘመን መነሻ አካባቢ: በተወደደች የጌታ ዓመት ከእሥራኤላውያን ወገኖቹ ቅዱስ ሉቃስ ተወልዷል:: ያደገውም መቄዶንያ አካባቢ ነው:: ጌታችን ተጠምቆ ማስተማር ሲጀምር ከተከተሉት የ5 ገበያ ሕዝብ መካከል 120ውን ለቤተሰብነት መምረጡ ይታወቃል::

+ታዲያ እንዲጠቅም አውቆ ቅዱስ ሉቃስን ከ72ቱ አርድእት ደምሮታል:: ቅዱስ ሉቃስ ጌታን ከተከተለ በኋላ ለ3 ዓመት ከ3 ወር: ከዋለበት እየዋለ: ካደረበትም እያደረ የቃሉን ትምሕርት: የእጆቹን ተአምራት በጥሞና ይከታተል ነበር::

+ጌታችን ለዓለም ድኅነት ተሰቅሎ: ሙቶ: ከተነሳ በኋላ ስለዚህ ቅዱስ የሚናገር አንድ የወንጌል ክፍል እናገኛለን:: በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 24 ላይ ከምናያቸው የኤማሁስ መንገደኞች አንዱ ይህ ቅዱስ እንደ ሆነ አባቶች አስተምረውናል::

+በእርግጥ 'ቀለዮዻ' የሚለው ስም በዘመኑ የብዙዎች መጠሪያ ቢሆንም እርሱም ጌታን ከመከተሉ በፊት በዚህ ስም ይጠራ እንደ ነበር ይታመናል:: በወቅቱ ታዲያ 2ቱ ደቀ መዛሙርት (ሉቃስና ኒቆዲሞስ) ወደ ኤማሁስ ሲሔዱ ጌታ መንገድ ላይ ተገልጦ እያጫወታቸው አብሮ ተጉዟል::

+እነርሱም ማንነቱን አላወቁምና ስለ ራሱ ለራሱ እየሰበኩለት ተጉዘዋል:: ከሐዘናቸው ብዛት ማስተዋል ተስኗቸው: ቀቢጸ ተስፋም ወሯቸው ነበርና መድኃኒታችን ክርስቶስ የነቢያትን ትንቢት ተረጐመላቸው::

+በዚህ ጊዜም ከነገሩ ማማር: ከምሥጢሩ መሥመር ጋር እየገረማቸው ልቦናቸው ይቃጠል (ይቀልጥባቸው) ነበር:: "አኮኑ ይነድደነ ልበነ" እንዲል:: ወደ ኤማሁስ ሲደርሱ ግን ደጐች ናቸውና "በቤት ካላደርክ: ራት ካልበላህ" ብለው ግድ አሉት::

+በማዕድ ሰዓት ግን ቡራኬውን ሰጥቷቸው: ቸር አምላክነቱን ገልጦላቸው ተሰወራቸው:: እነርሱም በሐሴት ከኤማሁት ተመልሰው እየሮጡ ኢየሩሳሌም ደርሰው ትንሳኤውን ሰበኩ::

+የመንገዱ ርዝመትም አልታወቃቸውም ነበር:: ከዚህ በኋላ ቅዱስ ሉቃስ እንደ ሐዋርያቱ መጽሐፈ ኪዳንን: ትምሕርተ ኅቡዓትን ተምሮ: መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ ለስብከተ ወንጌል ወጥቷል::

+" ቅዱሱ ዶክተር "+

✞✞✞ በትውፊት ትምሕርት እንደ ተማርነው ቅዱስ ሉቃስ ጌታን ከመከተሉ በፊት ሥራው ሐኪምነት (ዶክተር) ነበር:: በዚህም አበው "አቃቤ ሥራይ / ባለ መድኃኒት" ይሉታል:: በተሰጠው ሙያም ብዙዎችን አገልግሏል::

+የጌታ ደቀ መዝሙር ከሆነ በኋላ ደግሞ "አቃቤ ሥራይ ዘነፍስ-የነፍስ ሐኪም" ተብሏል:: እንዲያውም አባቶቻችን ሐዋርያትን ያክማቸው ነበር ይባላል:: ምክንያቱም ቅዱሳን ሐዋርያት አብዛኞቹ በሽተኞች ነበርና ነው:: ከደግነታቸው የተነሳም እልፍ አእላፍ ድውያንን በተአምራት ሲፈውሱ እነርሱ ግን በስቃይ ይኖሩ ነበር::

+ሕመማቸው ሲጠናባቸው ግን ቅዱሱ ዶክተር ሉቃስ ይራዳቸው ነበር:: ይሕንንም ቅዱስ ዻውሎስ በቆላስይስ መልእክቱ ላይ "የተወደደው ባለ መድኃኒቱ ሉቃስ: ዴማስም ሰላምታ ያቀርቡላቹሃል" ሲል ገልጾታል:: (ቆላ. 4:14)

+" ዘጋቢው ሐዋርያ "+

+ቅዱስ ሉቃስ እንደ ዛሬው ነገሮች ምቹ ባልነበሩበት ዘመን እጅግ አድካሚ የሆነ ጉዞ አድርጐ የሐዋርያትን ዜና ሕይወት ዘግቦልናል:: ልክ ወንጌሉን ለታኦፊላ (ቴዎፍሎስ) ደቀ መዝሙሩ እንደ ጻፈለት ግብረ ሐዋርያትንም ለእርሱ በትረካ መልክ አቅርቦለታል::

+ሲጽፍለትም "ሰማሁ" እያለ ሳይሆን: አብሮ እያለ ያየውንና የተሳተፈበትን ነው:: አተራረኩም በአንደኛና በ3ኛ መደብ አድርጐ እያቀያየረ ነው:: ማለትም አንዳንዴ "እኛ" እያለ ሌላ ጊዜ ደግሞ "እነርሱ" እያለ ነበር የሚተርክለት::

+መጽሐፉም 28 ምዕራፎች ሲኖሩት በጌታ ዕርገት ጀምሮ በኢየሩሳሌምና በአሕዛብ የነበረውን ስብከተ ወንጌል ገልጦ: የቅዱስ ዻውሎስን ጉዞዎች በሰፊው ዳስሶ ይጠናቀቃል::

+" ወንጌላዊው ሐዋርያ "+

+ቅዱስ ሉቃስ ወንጌልን እንዲጽፉ ከተመረጡ (ከተፈቀደላቸው) ሐዋርያት አንዱ ነው:: በቤተ ክርስቲያንም "ዘላሕም" እየተባለ ይጠራል:: ለዚህም ምክንያቱ:-

1.ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በበረት: በላምና በአህያ መካከል መወለዱን በመጻፉ
2.ጌታችንን "መግዝአ ላሕም-የሚታረድ ሜልገች (ላም)" ብሎ በመግለጹ እና
3.ከ4ቱ እንስሳ (ኪሩቤል) አንዱ (ገጸ ላሕም) ይራዳው: ይጠብቀውም ስለ ነበር ነው::

+ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉን የጻፈው ጌታ ባረገ በ22ኛው ዓመት ሲሆን ይኼውም በ56 ዓ/ም አካባቢ ማለት ነው:: ሲጽፍም ብቻውን አልነበረም:: ልክ ቅዱስ ማርቆስ ወንጌሉን የጻፈው ከሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ዼጥሮስ ጋር እንደ ሆነው ሁሉ: ቅዱስ ሉቃስም የጻፈው ከብርሃነ ዓለም ቅዱስ ዻውሎስ ጋር ነው:: ምክንያቱም ለረዥም ዓመታት አብረው ለስብከተ ወንጌል ተጉዘዋልና::

+ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉን ሲጽፍ በነ ዘካርያስ ቤተሰብ ጀምሮ: ብሥራተ ገብርኤልን: ክብረ ድንግል ማርያምን: የጌታን ልደት: እድገት: መጠመቅ: ማስተማር: መሰቀል: መሞት: መነሳትና ማረግ በቅደም ተከተል ይተርክልናል::

+" ጥበበኛው (ሰዓሊው) ሐዋርያ "+

+ቅዱስ ሉቃስን ለየት ከሚያደርጉት ነገሮች ሌላኛው ደግሞ ጐበዝ ሰዓሊ የነበረ መሆኑ ነው:: በሐዲስ ኪዳንም የመጀመሪያውን የእመቤታችንን ስዕል (ምስለ ፍቁር ወልዳን) የሳለው እሱ ነው::

+አንድ ቀን የአምላክ እናት ባለችበት ከጌታ አስፈቅዶ የሳላት ስዕለ አድኅኖ ሥጋን የለበሰች: ከፊቷ ወዝ የሚወጣ: የምታለቅስ: ስትወጋ የምትደማና ድውያንን የምትፈውስ ሆና ተገኝታለች:: ይህች ስዕል ዛሬ ሃገራችን ኢትዮዽያ ውስጥ አለች ይባላል::

+" ሰማዕቱ ሐዋርያ "+

+ቅዱስ ሉቃስ እንዲህ ባለ ሕይወት ሲመላለስ በትጋት (ያለ ዕረፍት) ወንጌልን እየሰበከ ነበር:: በ66 እና በ67 ዓ/ም ብርሃናተ ዓለም ዼጥሮስ ወዻውሎስ በኔሮን ቄሣር እጅ ሲገደሉ የሮም ግዛት ክርስቲያኖች ኃላፊነት በእርሱ ላይ ነበረ::

+ከወንጌሉና ግብረ ሐዋርያቱ ባለፈ በመልእክታት: አንድም እየዞረ ክርስቲያኖችን አጸና: አሕዛብንም አሳመነ:: ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን ዝናውን የሰማው ኔሮን ሊገድለው ፈለገ:: በዚህ ጊዜ ቅዱስ ሉቃስ ከደቀ መዛሙርቱ መካከል ሲላስ የሚባለውን ሽማግሌ መርጦ መጽሐፎቹን ሁሉ አስረከበው::

+በድፍረትም ወደ ኔሮን ቄሣር ቀርቦ ተናገረው:: ንጉሡም "ክርስቶስን አምልኩ የምትል ቀኝ እጅህ መቆረጥ አለባት" ብሎ እጁን ከትክሻው በሰይፍ ለይቶ መሬት ላይ ጣለው:: ሁሉ ሰው ሲደነግጥ ቅዱሱ ተጐንብሶ የወደቀች እጁን አነሳትና እንደ ነበረችው አደረጋት::

+በዚያ የነበሩ አሕዛብም "ግሩም" አሉ:: መልሶ ግን "አሁን እጄ ሥራዋን ስለ ጨረሰች አልፈልጋትም" ብሎ እንደ ገና ለይቶ ጣላት::
"ከመ ያርኢ ኃይለ ቅድመ ኔሮን ወተዓይኑ:
አስተላጸቃ ወሌለያ ለምትርት የማኑ:
እስመ ላዕሌሁ ተሰውጠ ለክርስቶስ ስልጣኑ::" እንዲል::

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Oct, 09:18


እንኳን አደረሰነ!

". . . ይቤለኪ አሮን ሌዋዊ፥ በደብተራ ሙሴ ባላቅ፤
ታቦት፥ ታቦት፤ እንተ ውስቴታ ኦሪት፤
ውቱረ ይከድንዋ በወርቅ!"

(የመልክዐ ፍልሠታ - መግቢያ)

✿በዓለ ድንግል ማርያም
ወተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን፦
✿ኢዩኤል ነቢይ (ዘኤልዳ)
✿ማትያስ ሐዋርያ (ዘባርቶስ)
✿አልዓዛር አርከ መርዓዊ (ዘቢታንያ)
✿ዮሐንስ ጳጳስ (ዘኢየሩሳሌም)
✿አላኒቆስ ወልደ ንጉሥ (ዘማይበራዝዮ)
✿አሥራተ ወልድ ጻድቅ (ዘዙርዙር)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

31 Oct, 07:26


መልእክት ፦
ከአባ በፍኑትዮስ (ገድላትን ማሳተሚያ ማኅበር)

ባሕርን ለኹለት የከፈሉት ዳግማዊ ሙሴ አቡነ አላኒቆስ!

በውድም አርዕድ ዘመነ መንግሥት አባታችን አላኒቆስ ቅዱሳንን ይጐበኙ ዘንድ በፍጹም ፍቅርና ሰላም በአንድነት ወደሚኖሩ ወደ ዋልድባ አባቶች ዘንድ ሔደው ቅዱሳን አባቶችን ከጠየቁ በኋላ ወደ ገዳማቸው ተመለሱ፤ መነኰሳትም አብረዋቸው ነበሩ፡፡ ጊዜውም የክረምት ወራት ሐምሌ ኻያ ሰባት ቀን ነበርና የተከዜን ወንዝ ሞልቶ ስለአገኙት የአባታችን አላኒቆስ መነኰሳት ልጆች ፈጽመው በአዘኑ ጊዜ አባታችን ‹‹ልጆቼ ሆይ! እጃችሁን ዘርግታችሁ ወደ አምላካችን ጸልዩ እንጂ አትዘኑ›› አሏቸው፡፡ እነርሱም እጃቸውን ዘርግተው ጸለዩ፡፡ አባታችንም ከመነኰሳት ልጆቻቸው ጋር ጸሎታቸውን ከጨረሱ በኋላ በትረ መስቀላቸውን አንሥተው የተከዜን ውኃ በባረኩት ጊዜ ወደ ቀኝና ወደ ግራ ተከፈለ፡፡

በባሕሩም መካከል በሰላም ከተሻገሩ በኋላ መሸ፡፡ ጊዜው ዐርብ ስለነበር መነኰሳቱ ‹‹አባታችን ሆይ! ጊዜው መሽቷልና በወዴት እናድራለን?›› ብለው ጠየቁ፡፡ አባታችን አላኒቆስም ቆመው ወደ ሰማይ ተመልክተው ፀሐይን ጠቀሷት፡፡ ፀሐይም ወደ ኋላ ተመለሰች፡፡ እነርሱም ወደ አባ በአሚን ገዳም ደረሱ፡፡ ዳግመኛም ፀሐይን ጠቀሷትና በአባታችን አላኒቆስ የጸሎት ኀይል ፀሐይ ገባች፡፡ ይኽንንም ታላቅ ተኣምር የተመለከቱ ኹሉ እጅግ አድንቀው ‹‹አባታችን ሆይ! በልዩ በረከትህ ባርከን›› ብለው ኹሉም ተባረኩ፡፡ አባታችንም ‹‹ወደ ዋልድባ ገዳም ሔዳችሁ እግዚአብሔርን አገልግሉት›› ብለው ስለአዘዟቸው እነርሱም ወደ ዋልድባ ገዳም ተመለሰው የምንኵስናቸውን ሥርዐት አጽኑ፡፡

እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የአቡነ አላኒቆስ ዘማይበራዝዮ ገዳም ገድላቸው ታትሞ ዛሬ ወጥቷል!

ሃያ ኹለት ዓመት ተረግዞ ኖሮ በኃላ በጸሎታቸው ኃይል ፂምና ጥርስ ያለው ልጅ እንዲወለድ ያደረጉት፣ ታቦተ ጽዮንን 40 ዓመት ያጠኑ፣ አንበሳን 7 ዓመት ውኃ ያስቀዱት፣ ንግሥናን ንቀው የመነኑ ታላቅ ጻድቅ ናቸው-አቡነ አላኒቆስ። ጥቅምት 21 ቀን ዕረፍታቸው ነው፡፡

(ከነገረ ቅዱሳን አገልግሎታችን ውስጥ አንዱ ከዚኽ በፊት ያልታተሙ አዳዲስ ገድላትን ለገዳማት በማሳተም ሕዝበ ክርስቲያኑም በነፍስ በሥጋ እንዲጠቀም ለማድረግ የአቅማችንን ሞክረናል። አሁንም እግዚአብሔር ፈቅዶ የአቡነ አላኒቆስንና
በዐፄ ሱስንዮስ ዘመን የነበረውን የቤተ ክርስቲያንን ጥፋት ላለማየት ሳይወለዱ በእናታቸው ማሕፀን 7 ዓመት ከ6 ወር የቆዩትን የአቡነ አብራኒዮስን ገድል የሁለቱን ቅዱሳን ገድል ብዛት 3ሺህ ኮፒ አሳትመን ለገዳሙ ስናስረክብ እጅግ ደስታ ይሰማናል። ከጻድቁ ከበዓለ ዕረፍታቸው ከጥቅምት 21 በኋላ አ.አ ላይ ገድሉ የሚሸጥበትን ቦታና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን እንገጥላችኋለን።)

በድጋሚ የአቡነ አላኒቆስ ረድኤት በረከታቸው ይደርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

30 Oct, 17:33


"" ሰቆቃወ ድንግል "" (ክፍል ፫/3)

"የእመቤታችን ስደት"

(ጥቅምት 15 - 2017)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

30 Oct, 17:33


አቡነ ዐሥራተ ወልድ

በረከታቸው አይለየን።
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

30 Oct, 17:33


ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኢዩኤል

በረከቱ ይደርብን።

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

30 Oct, 14:40


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

30 Oct, 14:38


✞Translocation/Translation✞
✞Today is the feast of the translation of the relics of the Saint and Apostle, which took place in the 4th century. He departed in Cyprus (as mentioned earlier) but for an unknown reason and in an unknown time his relic was taken to Jerusalem.

✞And one day, while they dug [in and around Jerusalem] by the direction of the Holy Spirit, they found some boxes (sarcophagi) and because they saw [on top of one] a writing that said, “This is the body of Lazarus the beloved of the Lord”, they were joyous. And with great chant and jubilation they translated it from Jerusalem to Constantinople.  

✞May the mercy of our Lord and the blessings of Lazarus indwell in us.

✞✞✞ Abba John of Jerusalem✞✞✞
=>This righteous man was an Egyptian but is well known in Ethiopia and Jerusalem. It is said that the Egyptian synod called him from the desert where he lived fighting the spiritual fight since his youth and was made the Bishop of Jerusalem.

✞And in the Holy City, he lived in purity and austerity as he also preached the Gospel. Abba John lived in the 14th century and the Ethiopian leader of the time was Emperor Dawit.

✞And the Emperor to avenge the blood of Egyptian Christians (who were tortured by the Caliphs of the day) went up to Upper Egypt. And he penalized those that stood with the tormentors in the country (in Ethiopia) as well. And because the Sultan of Egypt (Caliph) was fearful, he begged the fathers Abba John and Abba Severus of Misir, who were chosen for reconciliation, saying, “Help me reconcile”.

✞And these fathers came in the 1390s to Ethiopia and never returned [after accomplishing their mission]. This was because the kind Emperor loved them so much and compelled them to stay saying, “You will not go”. In fact, it may have been that Abba John played the greatest role in bringing the portion of the Cross [to Ethiopia]. Today is the Saint’s day of departure.

✞✞✞ May the God of the Saints for the sake of His Virgin Mother loosen us from all the bonds of sin. And may He not keep us in a distance from the blessings of His beloved.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 21st of Tekemt
1. Our Lady Mary
2. St. Lazarus the Apostle
3. Abba John of Jerusalem
4. St. Joel the Prophet (His departure)
5. St. Matthias the Servant

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Our Lady, the Holy Virgin Mary (Theotokos)
2. The Gregories
3. Abune Memene Dingel
4. Abune Amde Selassie
5. Abba Aron/Aaron the Syrian
6. Abba Martinianus (Marcian) the Righteous

✞✞✞ “Jesus saith unto her, Said I not unto thee, that, if thou wouldest believe, thou shouldest see the glory of God? ...And when he thus had spoken, he cried with a loud voice, Lazarus, come forth. And he that was dead came forth, bound hand and foot with graveclothes: and his face was bound about with a napkin. Jesus saith unto them, Loose him, and let him go.”✞✞✞
John 11:40-44

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

30 Oct, 14:38


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

✞✞✞ ጥቅምት 21 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ✞✞✞

✞✞✞ እግዝእትነ ማርያም ✞✞✞

+እመቤታችን ድንግል ማርያም የወልደ እግዚአብሔር
እናቱ ናትና ሁሉን ትችላለች:: እርሱን ከሃሊ (ሁሉን ቻይ)
ካልን እርሷን "ከሃሊት" ልንላት ይገባል:: ልክ ልጇ ሁሉን
ማድረግ ሲችል በትእግስት ዝም እንደሚለው እመ
ብርሃንም ስንት ነገር እየተደረገ: በእርሷ ላይም አንዳንዶቹ
ስንት ነገርን ሲናገሩ እንደማትሰማ ዝም ትላለች::

+እኛ ኃጥአን ንስሃ እስክንገባ ድረስም "ልጄ! የዛሬን
ታገሣቸው?" እያለች ትለምንልናለች:: ቸሩ ልጇም ሊምረን
እንጂ ሊያጠፋን አይሻምና "እሺ እናቴ!" እያለ ይኼው
በዚህ ሁሉ ክፋታችን እስከ ዛሬ ድረስ አላጠፋንም::
*ቸር ነው
*መሐሪ ነው
*ይቅር ባይ ነው
*ታጋሽ ነው
*ርሕሩሕ ነው
*ቂምም የለውም:: በንስሃ ካልተመለስን ግን አንድ ቀን
መፍረዱ አይቀርምና ወገኖቼ ንስሃ እንግባ: ወደ እርሱም
እንቅረብ::

+ይህቺ ዕለት ለእመቤታችን እሥረኞችን የምትፈታባት
ናት:: የሰው ልጅ በ3 ወገን እሥረኛ ሊሆን ይችላል::
በሥጋዊው:- አጥፍቶም ሆነ ሳያጠፋ ሊታሠር ይችላል::
በመንፈሳዊው ግን ሰው በኃጢአት ማሠሪያ የሚታሠረው
በጥፋቱ ብቻ ነው::

+ሌላኛው ማሠሪያ ደግሞ ማዕሠረ ደዌ (በደዌ ዳኝነት)
መታሠር ነው:: መታመም የኃጢአተኛነት መገለጫ
አይደለም:: ምክንያቱም ከቅዱሳን ወገን ከ80 %
(ፐርሰንቱ) በላይ ድውያን ነበሩና::

+ታዲያ በዚህች ዕለት እመብርሃን 3ቱንም ማሠሪያዎች
እንደምትፈታ እናምናለን:: በእሥር ቤትም: በኃጢአትም
ሆነ በደዌ ማሠሪያ የታሠርን ሁላችን በዚሁ ዕለት
እንድትፈታን የአምላክ እናትን እንለምናት::

+በ3ቱም ማሠሪያዎች የታሠሩ ወገኖቻችንንም እያሰብን
"ይባእ ቅድሜከ ገዐሮሙ ለሙቁሐን-የእሥረኞች ጩኸት
ወደ አንተ ይድረስ" እያልን (መዝ. 78:11) ልንጸልይ
ይገባል::

+እመ ብርሃንንም እንደ ሊቃውንቱ:-
"እማእሠረ ጌጋይ ፍትሕኒ ወላዲተ ክርስቶስ አምላክ:
እምነ ሙቃሔ ጽኑዕ ወእማዕሠር ድሩክ:
ከመ ፈታሕኪዮ ዮም ለማትያስ ላዕክ::" እንበላት::

+" ቅዱስ አልዓዛር ሐዋርያ "+

+ቅዱስ አልዓዛር በሃገረ ቢታንያ ከእህቶቹ ማርያና ማርታ
ጋር ይኖር ነበር:: ሦስቱም ድንግልናቸውን ጠብቅው
ጌታችንን ያገለግሉት ነበርና አልዓዛርን ከ72ቱ አርድእት
ማርያና ማርታን ደግሞ ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት
ቆጥሯቸዋል::

+በወንጌል ጌታችን ይወዳቸው እንደነበር ተገልጧል::
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወድ የሚያበላልጥ ሆኖ
አይደለም:: ይልቁኑ በምሥጢር እነርሱ ተወዳጅ
የሚያደርጋቸውን ሥራ ይሠሩ እንደነበር ሲነግረን ነው
እንጂ::

+ቅዱስ መጽሐፍ እንደነገረን ጌታችን በነአልዓዛር ቤት
በእንግድነት ይስተናገድ ነበር:: በመጨረሻዋ ምሴተ
ሐሙስም ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ለሐዋርያቱ
ያቀበላቸው በእነዚህ ቅዱሳን ቤት ውስጥ ነው::

+ቅዱስ አልዓዛር በጽኑዕ ታሞ አርፏል:: ቅዱሳት እህቶቹ
ማርያና ማርታ ከታላቅ ለቅሶ ጋር ዕለቱኑ ቀብረውታል::
(ዮሐ.11)

ቸር ጌታችን ክርስቶስ ከ4 ቀናት በኋላ ሊያስነሳው
ይመጣል::

+ለስም አጠራሩ ስግደት: ክብር: ጌትነት ይድረሰውና
አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ አልዓዛር ባረፈ በአራተኛው
ቀን ወደ ቢታንያ ደረሰ:: ማርታ ቀድማ ወጥታ ከእንባ ጋር
ተቀበለችው::

+'አዳም ወዴት ነህ' ያለ (ዘፍ. 3) የአዳም ፈጣሪ
'አልዓዛርን ወዴት ቀበራችሁት' አለ:: ቸርነቱ: ባሕርዩ
ያራራዋልና ማርያም ስታለቅስ ባያት ጊዜ አብሮ አለቀሰ::

+ከዚያም በባሕርይ ስልጣኑ "አልዓዛር አልዓዛር" ብሎ
አልዓዛርን አስነሳው:: ይሕች ተአምርም በአይሁድ ዘንድ
ግርምት ሆነች:: ለጌታም የሞት ምክንያት አደረጉዋት::
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አድርጋ
እንዲህ ታስተምራለች:: (ዮሐ. 11:1-ፍጻሜው)

+ቅዱስ አልዓዛር ጌታችን ካስነሳው በኋላ በበዓለ ሃምሳ
መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ (ቁጥሩ ከ72ቱ አርድእት
ነውና): ለ40 ዓመታት ወንጌልን አስተምሮ: በ74 ዓ/ም
አካባቢ ቆዽሮስ ውስጥ አርፏል::

+" ፍልሠት "+

+ይህቺ ዕለት ለቅዱሱ ሐዋርያ በዓለ ፍልሠቱ ስትሆን ይህ
የተደረገውም በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ነው:: ቅዱሱ
ያረፈው ቆዽሮስ ውስጥ ነው:: ግን ባልታወቀ ጊዜና
ምክንያት ወደ ኢየሩሳሌም ሒዷል::

+አንድ ቀንም በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ኢየሩሳሌም
ውስጥ ሲቆፍሩ አንድ አንድ ሳጥን አገኙ:: በላዩ ላይ
ደግሞ "ይህ የጌታ ወዳጅ የአልዓዛር ሥጋ ነው" የሚል
ጽሑፍ አግኝተው ደስ ተሰኝተዋል:: በታላቅ ዝማሬና
ፍስሐም ከኢየሩሳሌም ወደ ቁስጥንጥንያ አፍልሠውታል::
+የጌታችን ቸርነቱ: የአልዓዛር በረከቱ ይድረሰን::

+" አባ ዮሐንስ ዘኢየሩሳሌም "+

+እኒህ ጻድቅ ሰው ግብጻዊ ሲሆኑ በሰፊው የሚታወቁት
በኢትዮዽያና በኢየሩሳሌም ነበር:: ገና በወጣትነት
የጀመሩትን የተጋድሎ ሕይወት ገፍተው በበርሃ ሲኖሩ
የወቅቱ የግብጽ ሲኖዶስ ከበርሃ ጠርቶ የኢየሩሳሌም
ዻዻስ እንዳደረጋቸው ይነገራል::

+በቅድስት ሃገርም በንጽሕናና በመንኖ ጥሪት ወንጌልን
እየሰበኩ ኑረዋል:: አባ ዮሐንስ የነበሩበት ዘመን 14ኛው
መቶ ክ/ዘመን ሲሆን የወቅቱ የኢትዮዽያ ንጉሥ ደጉ አፄ
ዳዊት ነበሩ::

+ንጉሡ የግብጽ ክርስቲያኖችን ደም ለመበቀል (በወቅቱ
ከሊፋዎች ያሰቃዩዋቸው ነበር) እስከ ላይኛው ግብጽ
ወርደዋል::
በሃገር ውስጥ ያሉ ተንባላት አባሪዎቻቸውንም ቀጥተዋል::
በዚህ የተደናገጠው የግብጹ ሡልጣን 'አስታርቁኝ' ብሎ
ስለ ለመነ ለእርቅ የተመረጡ አባ ዮሐንስና አባ ሳዊሮስ
ዘምሥር ናቸው::

+እነዚህ አባቶች በ1390ዎቹ አካባቢ ወደ ኢትዮዽያ
ከመጡ በኋላ አልተመለሱም:: ምክንያቱም ደጉ አፄ
ዳዊት እጅግ ስለ ወደዷቸው 'አትሔዱም' ብለው
ስላስቀሯቸው ነው:: እንዲያውም ለግማደ መስቀሉ
መምጣት ትልቁን አስተዋጽኦ ያደረጉት አባ ዮሐንስ
ሳይሆኑ አይቀሩም:: ዛሬ የጻድቁ ዕረፍታቸው ነው::

+አምላከ ቅዱሳን ስለ ድንግል እናቱ ብሎ ከኃጢአት ሁሉ
ማሠሪያ ይፍታን:: የወዳጆቹን በረከትም አያርቅብን::

+ጥቅምት 21 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.እግዝእትነ ማርያም
2.ቅዱስ አልዓዛር ሐዋርያ
3.አባ ዮሐንስ ዘኢየሩሳሌም
4.ቅዱስ ኢዩኤል ነቢይ
5.ቅዱስ ማትያስ ረድእ

በ 21 የሚከበሩ ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት

1.ቅድስት ድንግል እግዝእትነ ማርያም ወላዲተ አምላክ
2.አበው ጎርጎርዮሳት
3.አቡነ ምዕመነ ድንግል
4.አቡነ አምደ ሥላሴ
5.አባ አሮን ሶርያዊ
6.አባ መርትያኖስ ጻድቅ

+" ጌታ ኢየሱስም 'ብታምኚስ የእግዚአብሔርን ክብር
እንድታዪ አልነገርሁሽምን?' አላት... ይሕንም ብሎ በታላቅ
ድምጽ 'አልዓዛር ሆይ ወደ ውጭ ና' ብሎ ጮኸ::
የሞተውም እጆቹና እግሮቹ በመግነዝ እንደ ተገነዙ ወጣ::
ፊቱም በጨርቅ እንደ ተጠመጠመ ነበረ:: ጌታ ኢየሱስም
'ፍቱትና ይሂድ ተውት' አላቸው::" (ዮሐ. 11:40-44)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

30 Oct, 14:38


Feasts of Tekemt 21

✞✞✞On this day we commemorate our Lady Mary, St. Lazarus the Apostle and Abba John of Jerusalem✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞Our Lady Mary✞✞✞
=>All things are possible to our Lady the Virgin St. Mary as she is the mother of God the Son. And if we say that He is omnipotent we should call her all-powerful too (not of her own essence rather because of her intercessions). As her Son is forbearing [of transgressors] while He is all-powerful, the Mother of Light is also tolerant while all these things ensue and while some speak evil about or insult her.

✞She pleads her Son saying, “My Son! Bear them for today”. And as her Good Child does not want our destruction He says, “Very well, My mother!” Hence, with all our iniquities, He did not obliterate us.
*He is good.
*He is merciful.
*He is forgiving.
*He is patient.
*He is compassionate.
*And He does not hold grudges. However, if we do not repent, one day He will judge [us], thus let us be closer to Him.

✞Today is a day on which our Lady sets free those in bondage. Human kind can be bound in 3 ways. According to the flesh, a person can be imprisoned if he/she has committed a crime. But according to the spirit, a man/woman is only held captive by the bonds of sin due to his/her own error.

✞The other type of bondage is by the restraints of ailments (sickness). Being sick is not a sign of sinfulness as more than 80% of the Saints had illnesses.

✞Thus on this day, we believe that she loosens all these 3 types of bondages. Henceforth, on this day, let us beseech the Theotokos to loosen us who are bound in prison, by sin or by an ailment.

✞Thinking about those who are bound by these 3 shackles, we should pray [on this day], “Let the sighing of the prisoner come before thee” (Ps. 78 (79):11).
 
✞Like the scholars we should ask the Mother of Light saying;
“Loosen me from the shackles of transgression Mother of Christ - God
From the strong chain and the firm bond
Like Matthias the servant whom you freed”

✞✞✞Saint Lazarus the Apostle✞✞✞
=>St. Lazarus lived in Bethany with his sisters, Mary and Martha. All three served the Lord and were virgins, hence He counted Lazarus among the 72 Disciples and Mary together with Martha with the 36 Holy Women.

✞It is written in the Gospel that our Lord loved them. This was not because our Lord loves one more than the other. Rather, the Gospel is telling us allegorically that they were found doing deeds that made them to be loved.

✞As the Holy Bible informs us the Lord used to be served as a guest in the house of Lazarus. And it was in the house of these Saints that on Holy Thursday He gave from His Holy Body and Blood to the Apostles.

✞At one time, Lazarus became very ill and he died. His holy sisters with great sorrow buried him on the day he passed (John 11). And our Good Lord went [to them] 4 days later to raise him from the dead.

✞May prostration, glory and lordship be to the invocation of His name, our Creator Jesus Christ, reached Bethany on the fourth day after Lazarus had passed away. Martha then went out first and received Him with tears.

✞The Creator of Adam that said, “Where art thou Adam?” (Gen. 3) said, “Where have you laid Lazarus?” as well. As His goodness and nature make Him compassionate, He wept with Mary when she cried.

✞And by His authority (as He is God the Son) He said, “Lazarus, Lazarus” and raised him. And this miracle became awe inspiring among the Jews. And it also made it a reason to crucify/kill the Lord. And the Holy Church basing the Holy Bible teaches us as such. (John 11:1-end of chapter)

✞St. Lazarus, after he was raised by our Lord and received the [gifts of the] Holy Spirit on the day of Pentecost (as he was one of the 72), preached the Gospel for 40 years and passed away in Cyprus in 74 A.D.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

30 Oct, 06:33


ማርያም ድንግል ሠረገላሁ ለአሚናዳብ፤
ማኅደረ ቅዱስ መንፈስ ወኅሪተ ወላዲ አብ፤
ለወልደ አምላክ እሙ ዘሐጸንኪዮ በሐሊብ፤
እንዘ ትጸውሪ እግዚአ ገባሬ ብርሃናት ጠቢብ፤
ደክማ አብራክኪ በረዊጽ ወረሃብ!
 
ሰላም ለዮሐንስ እንተ ነጸረ በዐይኑ፤
አእላፈ አእላፋት መላእክት ኀበ ተዓየኑ፤
በጊዜ አዕረፈ እምጻማ በደብረ ቁልዝም መካኑ፤
በዝማሬ ወበማሕሌት ቀበርዎ ለበድኑ፤
እንዘ ያነክሩ ወይብሉ ከማከ መኑ!

ሰላም ሰላም ለዮሐንስ ሐጺር፤
ትኁት ወተአዛዚ ወበኀበ ኲሉ ፍቁር፤
ወዓዲ ሰላም ለባይሞይ መምህር፤
ለኤልሳዕ ረድአ ኤልያስ ዘተሰይመ አቃቤ ሀገር፤
ዘአንስአ ሙታነ እምድኅረ ሰከበ ውስተ መቃብር!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

29 Oct, 17:01


ስንክሳር (ጥቅምት ፳/20)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

29 Oct, 17:01


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

29 Oct, 16:58


✞St. John the Short after he went to and returning from Babylon (present day Iraq) he fled to Kuelzem (Al-Qulzum) from Scetis (Sheahat) because of Berbers. There, he passed away in the cell of Abba Anthony. And there, his relics stayed for 400 years.

✞But in 825 A.D, his glorious relics were translated to the monastery of Scetis during the patriarchate of Abba John. The Saint passed away on Tekemt 20 (October 30). And when his relics were translocated, at the moment the relics of St. John the Short and the relics of the great St Macarius met, a great miracle took place. And when it entered the church an overflow of a great light was seen.

✞And a heavenly odor filled the surrounding. And when a bishop thinking he would get a blessing lifted up the covering of the relics of St. John the Short, the area shook. Lightnings flashed. Shocked, they immediately covered it, and there was calm. The saintly fathers joyed with all these, praised him all day with hymns.

✞✞✞Saint Elisha the Prophet ✞✞✞
=>He was a great prophet and father,
✞who was counted as one of the prophets of Israel
✞who followed St. Elijah after leaving behind his farm,
✞who was called as the one that shunned material wealth,
✞lived a life of celibacy,
✞to whom was granted the double portions of the spirit of Elijah,
✞made numerous miracles,
✞and he raised the dead once when he was alive and once by his relics.

✞St. Elisha was an old man who was very tall, bold and thin that had a serious appearance.

✞✞✞ May the God of the Saints grant us St. John the Short’s obedience, humility, patience and sincerity. And may He exalt us with his blessing.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 20th of Tekemt
1. St. John the Short (Kolobos)
2. St. Elisha the Prophet
3. Abba Pemouah

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. John Colobos (the Short)
2. St. Kloag (Bagoug)/ Aklog/Eclogius, the Priest
3. The Emperor St. Kaleb the Righteous (Emperor of Ethiopia)/St. Elesbaan
4. Abba Ammonius of Tounah/ Tona
5. St. Sades the Meek
6. Honorable Saint Mar Theodore the Martyr

✞✞✞ “So likewise ye, when ye shall have done all those things which are commanded you, say, We are unprofitable servants: we have done that which was our duty to do.”✞✞✞
Luke 17:10

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

29 Oct, 16:58


Feasts of Tekemt 20

✞✞✞On this day we commemorate the departure of St. John the Short and St. Elisha the Prophet✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Saint Abba John the Short (Kolobos)✞✞✞
=>The scholars of the Church tell us that from the saints none was as tall as Abba Arsani (Arsenius). He was upright like a cedar tree. And in like manner, there was none as short as St. John (whom we remember today). And for this reason, he is known as John the Dwarf/Short/Kolobos/Colobus.

✞The fathers comparing his height and holiness state,
“Salutations, [to thee -] o small one, salutations,
John Colobus, towering in holy goodness”

✞The Saint was born in the land of Egypt in the 4th century. Even though his parents were poor, they taught him the correct [path of] life, as they were good Christians. He then entered into the monastic life when he was just 18 and learned under Abba Pemouah about the struggles and asceticism.

✞St. John the Short was not only known for his small height but also for his humility, patience and obedience among the saints of his day. Abba Pemouah used to call and beat him for no reason, and then throw him out. Nonetheless, he, not even asking “What did I do wrong?”, would prostrate before the elder’s feet and say, “O my father! Forgive me.” 

✞For several periods, he lived apologizing for being beaten. However, one day when the elder went to beat him, he saw the 7 Archangels surrounding Abba John. He was shocked [by the sight], and returned.

✞Abba Pemouah did all these not because he hated the Saint or because he was wicked. Rather it was because there was a teaching, which stated that if one could not take the iniquity from another man, then one would not prevail against Satan.

✞On another day, St. John went to his master and asked, “What should I do if I encounter a hyena?” (As the hyena of the area was ferocious.) Yet, Abba Pemouah instructed him saying, “Catch and bring it to me.” As it was an order, the Saint went to the desert, tamed a hyena and brought it to his master. 

✞And on another day, Abba Pemouah called St. John and gave him a dry stick, which was left from being chopped. St. John then asked, “What should I do Abba?” To which the elder replied, “Plant it and make it bear fruit. Then bring the fruits and feed me.” Even though he knew that this was unnatural, St. John said, “Yes”, took [the stick] and planted it.

✞Then without faint, he watered it for two years. The place where he fetched water was 10 kilometers away from the monastery. And the Saint continued watering while he sweat.

✞Miraculously, on the third year it sprouted and bore fruit. And from the first lemons, he took and gave to his teacher saying, “My father! Here, eat.” Abba Pemouah could not believe it. He admired greatly and wept. 

✞Immediately, he took hold of the fruits and gave them to the monks of the monastery saying, “Take! Eat! Receive a blessing. This is not the fruit of a tree but of obedience.” Then, St. John took care of Abba Pemouah while he was ill for 12 years.

✞Before the master departed, he gathered the monks and made them hold the hands of St. John. And he said, “This hand that you are holding is not of a man but of an angel’s” and passed away. And St. John, after remaining in the monastery for many years, became the Abbot and served. He took captive of souls for holiness.

✞Angels also spent the days with him because they were joyous of his purity. And when he slept, they covered him turn by turn with their wings.  And as he loved giving, he used to weave baskets, sell them and allot to the poor.

✞One day, as he usually did, he went to the market, then where he was, he entered into a deep trance. He saw the heavens open and Sts. Archangel Michael, and Gabriel standing before God. 

✞When he was in awe saying, “How great! How great!” a buyer came and inquired, “The one with the baskets, how much is it?” he replied, “Who is greater Michael or Gabriel?” To which the buyer responded, “Mad monk!” and left.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 17:50


"" የጎንደር ሰማዕታት ገድልና፥ የጃንተከሉ ምህላ ""

(ጥቅምት ፲፮/16 - ፲፮፻፵፰/1648)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 16:29


https://youtu.be/u-f-4e3JZZQ?si=LBysTTTQ6H9DXyCl

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 16:29


"" በከንቱ የሚጠሉኝ ከራሴ ጠጕር በዙ፤
በዓመፅ የሚያሳድዱኝ ጠላቶቼ በረቱ። "" (መዝ. ፷፰:፬)

ወባሕቱ፦

"ኪዳነ ምሕረት ማርያም እስእለኪ አሐተ፤
እምነ ቢጽ ሐሳዊ እቀብኒ ሊተ፤
ዘየኃብእ ሠናያተ ወይከሥት እከያተ!"

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 16:29


አቡነ ኢያሱ የጀር ሥላሴ የአቡነ ሐብተ ማርያም ደቀመዝሙር ጥቅምት 16 ዕረፍታቸው ነው


በረከታቸው ይደርብን።

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 16:29


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 16:27


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

❖ ጥቅምት ፲፮ (16) ❖

✞✞✞ እንኩዋን አደረሳችሁ ✞✞✞

+"+ 7ቱ ኪዳናት ወአባ ያቃቱ ሊቀ ዻዻሳት +"+

+"+ 7ቱ ኪዳናት +"+

=>"ተካየደ" ማለት "ተስማማ: ተማማለ" እንደ ማለት
ሲሆን "ኪዳን" በቁሙ "ውል: ስምምነት" እንደ ማለት
ነው:: ይኸውም እግዚአብሔር ከሰዎች ጋር: ሰዎችም
ከሰዎች ጋር የሚያደርጉት ሊሆን ይችላል:: ልዩነቱ
የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ቅዱስና የማይለወጥ መሆኑ ነው::

+እግዚአብሔር አምላክ ከሥነ ፍጥረት ጀምሮ በየጊዜው
ከብዙ ወዳጆቹ ጋር ኪዳንን አድርጉዋል:: ቅድስት ቤተ
ክርስቲያንም እነዚህን ኪዳናት ጥቅልል አድርጋ 7 እንደ
ሆኑ ታስተምራለች:: ስለዚህም ዛሬ ፈጣሪ ቢረዳን
እነዚሁን 7 ኪዳናት በጥቂቱ እንመለከታለን::
"ኪዳነ ተካየድኩ ምስለ ኅሩያንየ"
"ከመረጥኩዋቸው ጋር ቃል ኪዳንን አደረግሁ" (መዝ. 88:3)

(1) +"+ ኪዳነ አዳም +"+

=>አዳም ማለት የእግዚአብሔር ድንቅ ፍጥረት:
የፍጡራን አስተዳዳሪ: ነቢይ: ካህንና ንጉሥ ነው::
እግዚአብሔር ከአዳም ጋር አስቀድሞ በእጸ በለስ
አማካኝነት ቃል ኪዳን ነበራቸው:: ነገር ግን አባታችን
በዲያብሎስ ሴራ በመረታቱ ኪዳኑ ፈረሰ:: (ዘፍ. 3:1)

+አዳምና ሔዋን ተጸጽተው ቢያለቅሱ ግን አዲስ የኪዳን
ተስፋ: "ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ" የሚል ኪዳንን
ተቀበሉ:: (ቀሌምንጦስ: ገላ. 4:4)

(2) +"+ ኪዳነ ኖኅ +"+

=>ከአዳም እስከ ኖኅ ድረስ ባሉት 10 ትውልድ ዓለም
በዓመፃ ተሞላች:: ቅዱስ ኖኅ በደግነቱ መርከብ ሠርቶ
ቤተሰቡን ሲያተርፍ ዓለም በማየ ሥራዌ ጠፋች::
ከመርከቡ ከወጣ በሁዋላ ኖኅና እግዚአብሔር በቀስተ
ደመና ምልክትነት ቃል ኪዳን ተጋቡ:: "ኢያማስና
ለምድር ዳግመ በማየ አይኅ" እንዲል:: (ዘፍ. 9:12)

(3) +"+ ኪዳነ መልከ ጼዴቅ +"+

=>መልከ ጼዴቅ የእግዚአብሔር ካህኑ: የክርስቶስም
ምሳሌው የሆነ የሳሌም ንጉሥ ነው:: በ15 ዓመቱ
መንኖ: አጽመ አዳምን ይዞ: በቀራንዮ በሕብስትና በወይን
ያስታኩት ነበር::

+እግዚአብሔር ለመልከ ጼዴቅ: በሐዲስ ኪዳን
ለምትሠራው ክህነትና ምሥጢረ ቁርባን ምሳሌ አድርጐ
በቃል ኪዳን አትሞታል:: በዚህም ተሰውሮ ይኖራል እንጂ
ሞትን እስካሁን አልቀመሰም:: ይህም ካህኑ መልከ
ጼዴቅ ከአብርሃም ጋር በተገናኙበት ጊዜ ተገልጧል:: (ዘፍ. 14:17, ዕብ. 7:1)

(4) +"+ ኪዳነ አብርሃም +"+

=>ቅዱስ አብርሃም የሕዝብና የአሕዛብ አባት: ሥርወ
ሃይማኖት: የጽድቅም አበጋዝ ነው:: ስለ ፍቅረ
እግዚአብሔር ሲል ከርስቱና ከወገኖቹ ተለይቶ በቅድስና
ኑሯልና እግዚአብሔር "በዘርሕ አሕዛብ ይባረካሉ"
አለው:: (ዘፍ. 12:1) የቃል ኪዳን ምልክትም ይሆነው
ዘንድ ግዝረትን ሰጠው:: (ዘፍ. 17:1-14)

(5) +"+ ኪዳነ ሙሴ +"+

=>ቅዱስ ሙሴ የነቢያት አለቃ: የእሥራኤል እረኛ:
የእግዚአብሔር ሰው እና ፍጹም ትሑት (የዋህ) ሰው
ነው:: በፈጣሪው ትዕዛዝ እሥራኤልን ከግብጽ ባርነት
አውጥቶ ለ40 ዘመናት በበርሃ ሲመራቸው
ከእግዚአብሔር የኪዳንን ጽላትና አሠርቱን ትዕዛዛት
ተቀብሏል:: (ዘጸ. 20:1, 31:18)

(6) +"+ ኪዳነ ዳዊት +"+

=>ቅዱስ ዳዊት ሥርወ ነገሥት: ጻድቅ: የዋህና ቡሩክ
የሆነ አባት ነው:: እግዚአብሔር ከእረኝነት ጠርቶ ንጉሥ
አድርጐ ሹሞት "ከሆድህ ፍሬ በዙፋንህ ላይ
አኖራለሁ" (መዝ. 131:11) ሲል ምሎለታል:: አክሎም
ሰፊ ቃል ኪዳን ሰጥቶ "አልዋሰሽህም" ብሎ ሲምልለት
እንመለከታለን:: (መዝ. 88:35)

(7) +"+ ኪዳነ ምሕረት +"+

=>በብሉይ ኪዳን የነበሩ 6ቱ ኪዳናት በዘመናቸው ክቡርና
ሕዝቡን ከመቅሰፍት ይታደጉ የነበሩ ቢሆንም ከሲዖል
ማዳን ግን አልቻሉም:: ስለዚህም አንድ ፍጹም ኪዳን
ያስፈልግ ነበር:: ይህን ፍጹም ኪዳን ይፈጽም ዘንድም
ከቅድስት ሥላሴ አንዱ ወልድ ከሰማያት ወርዶ በድንግል
ማርያም ማሕጸን አደረ::

+በፍጹም ተዋሕዶም በሕቱም ድንግልና ተወልዶ: አድጎ:
ተጠምቆ: አስተምሮ: ሙቶ: ተነስቶና ዐርጐ ሥጋ
ማርያምን በዘባነ ኪሩብ አስቀመጠው:: ኪዳነ ምሕረት
(የምሕረት ኪዳን) የምንለው አንዱ ታዲያ ይሔው ነው::

+የጌታችን መጸነሱ: መወለዱ: መሰደዱ: መጠመቁ:
ማስተማሩ: ሥጋውንና ደሙን መስጠቱ: መሰቀሉ:
መሞቱና መነሳቱ: ማረጉና መንፈስ ቅዱስን መላኩ
በአንድ ላይ ኪዳነ ምሕረት ይባላል:: ታዲያ ይህ ሁሉ
የተደረገው በሥጋ ማርያም ነውና የኪዳኑ ባለቤት
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት::

+የእርሷ ኪዳን የ6ቱን አበው ኪዳናት ፍጹም በማድረጉ
"የኪዳናት ማሕተም" ይባላል:: የድንግል ማርያም ኪዳኗ
ከሲዖልና ከገሃነም ሊታደገን አቅሙ አለውና::
መድኃኒታችን ክርስቶስ ለድንግል እናቱ ቃል ኪዳኑን
ያጸናላት ደግሞ ካረገ ከዓመታት በሁዋላ ጐልጐታ ላይ ነው::

+እመ ብርሃን በዚያ ቁማ ስለ ኃጥአን ስታለቅስ "እናቴ
ሆይ! በስምሽ ያመነውን: በቃል ኪዳንሽ የተማጸነውን
እምርልሻለሁ" ብሎ ደስ አሰኝቷታልና:: ይሔው በእመ
ብርሃን ምልጃና ቃል ኪዳን ምዕመናን ከመቅሰፍትና
ከገሃነመ እሳት ማምለጥ ከጀመሩ 2ሺ ዓመታት ሆኑ::
ዛሬም እኛ ኃጥአን ልጆቿ ከእሳት እንደምታድነን አምነን
በጥላዋ ሥር እንኖራለን::

*" ኢትዝክሪ ብነ አበሳነ: ኃጢአተነ: ወጌጋየነ፡፡
ማርያም እሙ ለእግዚእነ፡፡
በኪዳንኪ: ወበስደትኪ ድንግል ተማሕጸነ:: "*

"ድንግል ሆይ! ኃጢአታችን: አበሳችንና በደላችንን
አታስቢብን ዘንድ በስደትሽና በኪዳንሽ ተማጽነናል::"

=>ቸሩ ልጇ ከበረከተ ኪዳኗ አይለየን::

+"+ አባ ያቃቱ ሊቀ ዻዻሳት +"+

=>በምድረ ግብጽ ከተነሱና ለመንጋው ከራሩ አበው
ዻዻሳት አንዱ አባ ያቃቱ ናቸው:: አባ ያቃቱ መጻሕፍትን
የተማሩ: በገዳምም የኖሩ በመሆናቸው እንደ
ቀደምቶቻቸው ቤተ ክርስቲያኗን በቅን መርተዋል::

+ፓትርያርክ ሆነው ከተሾሙ በሁዋላ ብዙ ጭንቅ ያሳለፉ
ሲሆን እግዚአብሔር አቅሎላቸዋል:: ከማረፋቸው
በፊትም ከእርሳቸው ቀጥለው የሚሾሙትን በጸጋ
ተናግረዋል:: አባ ያቃቱ ለግብጽ 49ኛ ሊቀ ዻዻሳት
ናቸው::

=>በረከታቸው ይደርብን::

=>ጥቅምት 16 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን
በዓላት=
1.አባ ያቃቱ ሊቀ ዻዻሳት
2.ጻድቃን እለ ድርቂ
3.አባ ዻውሊ ገዳማዊ
4.አባ ማርቆስ መስተጋድል
5.አባ አሮን መስተጋድል

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ኪዳነ ምሕረት (የሰባቱ ኪዳናት ማሕተም)
2.ቅድስት ኤልሳቤጥ (የመጥምቁ ዮሐንስ እናት)
3.ቅዱስ ገብረ ማርያም ጻድቅ ንጉሠ ኢትዮዽያ (የቅ/ላሊበላ ወንድም)
4.ቅዱስ አኖሬዎስ ንጉሥ ጻድቅ
5.አባ አቡናፍር ገዳማዊ
6.አባ ዳንኤል ጻድቅ
7.ቅዱስ አባ ዮሐንስ ጻድቅ (ወንጌሉ ዘወርቅ)

=>+"+ የምድር ባለጠጐች አሕዛብ በፊትሽ ይማለላሉ::
ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብሯ ነው::
ልብሷ የወርቅ መጐናጸፊያ ነው::
በሁዋላዋ ደናግሉን ለንጉሥ ይወስዳሉ . . .
በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ::
በምድርም ሁሉ ላይ ገዥዎች አድርገሽ ትሾሚያቸዋለሽ::
ለልጅ ልጅ ሁሉ ስምሽን ያሳስባሉ:: +"+ (መዝ.
44:12-17)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 16:27


✞In a true incarnation, He was born from a Virgin, grew up, was baptized, preached, died, rose and ascended. Then He placed the flesh He assumed from Mary on the [throne carried by the] Cherubim. This is one of the meanings of the Covenant of Mercy.

✞The conception, birth, baptism, teaching, giving of His Body and Blood, crucifixion, death, rising from the dead, ascent of and the sending of the Holy Spirit by the Lord in totality is known as the Covenant of Mercy. And because all these happened by the flesh He assumed from St. Mary, the beholder of the Covenant is our Lady the Virgin Saint Mary.

✞Because her covenant completed all the 6 fathers’ covenants, it is called “The Seal of Covenants”. Hence, her covenant has the ability to save us from Hell and Gehenna. And Christ the Holy Savior made the Covenant complete to His Virgin mother a year after His ascent at Golgotha.

✞There, while she stood weeping for sinners, He made her glad by saying, “O My mother! I will forgive him/her who believes in your name and supplicates with your covenant”. It has been about 2 thousand years since the faithful had started escaping from plagues and the fires of Gehenna by the intercessions and covenant of the Mother of Light. Today we, her children that are sinners, believing that she will intercede for us dwelling under her shadow of mercy as well.
 
*Don’t recall our transgressions, trespasses and turpitude
  Mary, Mother of God
  By your covenant and flight, Virgin we plead

=>May her good Son not separate us from the blessings of her covenant.

✞✞✞ Abba Agathon the Archbishop ✞✞✞
=>Abba Agathon was one of the fathers from the bishops that arose in Egypt who were compassionate to the flock. Because Abba Agathon was versed in the scriptures, and he lived in a monastery, he led the Church with sincerity like his predecessors. 

✞After he was appointed patriarch, he went through many trials but God eased them for him. And before he passed away, he foretold who would succeed him through grace. Abba Agathon was the 39th Patriarch of Egypt.

✞✞✞ May his blessings indwell in us.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 16th of Tekemt
1. Abba Agathon the Archbishop
2. The Righteous Men of El-Derke
3. Abba Pawli (Paul) the Monastic
4. Abba Mark the Fighter
5. Abba Aaron the Fighter

✞✞✞ Monthly Feasts
1. Queenship of Mary (The Seal of the Seven Covenants)
2. St. Elisabeth (Mother of St. John the Baptist)
3. St. Gebre Mariam, Righteous Emperor of Ethiopia (Brother of St. Lalibela)
4. St. Honorius (Anorewos), Righteous Emperor
5. St. Abba Nofer (Onuphrius) the Anchorite
6. Abba Daniel the Righteous
7. St. Abba John, of the Golden Gospel

✞✞✞ “Even the rich among the people shall entreat thy favour. The king's daughter is all glorious within: her clothing is of wrought gold. She shall be brought unto the king in raiment of needlework: the virgins her companions that follow her shall be brought unto thee…Instead of thy fathers shall be thy children, whom thou mayest make princes in all the earth. I will make thy name to be remembered in all generations: therefore shall the people praise thee for ever and ever.”✞✞✞
Ps. 44 (45):12-17

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 16:27


የዲ/ዮርዳኖስ አበበ ትምህርቶች የሚተላለፉበት ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት:
Feasts of Tekemt 16

✞✞✞On this day we commemorate the Seal of the Seven Covenants and Abba Agathon the Pope of Alexandria✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞The Seven Covenants✞✞✞
=>A “covenant” means “an agreement, a promise” or it can be “a contract” or “a deal”. And either God makes it with people or people make it with people. The difference is that the covenant made by God is holy and unchanging.

✞God the Almighty has made covenants with His Beloved since the time of creation. And the Holy Church collectively teaches that these covenants are 7. Today, by the aid of the Creator, we will see small portions from the 7 covenants. “I have made a covenant with my chosen” (Ps. 88(89):3).

1. ✞✞✞The Covenant of Adam✞✞✞
=>Adam was an astounding creation of God, the leader of created beings, a prophet, a priest and a king. God had a covenant with Adam in relation to the tree of knowledge. However, because our father was defeated by the scheme of the Devil, the covenant was broken. (Gen. 3:1)

✞Nevertheless, Adam and Eve lamented and wept, thus they received a new covenant of hope that said, “I will save you, after being born of your children” (Clement/Gal. 4:4).

2. ✞✞✞The Covenant of Noah✞✞✞
=>The world was filled with wickedness in the 10 generations that were from Adam to Noah. Then, St. Noah built an ark in his humanity and saved his family while the world perished by a deluge. After he went out of the ark, Noah and God made a covenant for which the rainbow was a sign. As it says, “neither shall there anymore be a flood to destroy the earth” (Gen. 9:11).

3. ✞✞✞The Covenant of Melchizedek✞✞✞
=>Melchizedek was a priest of God, a King of Salem who was a typology of Christ. He became an ascetic at the age of 15, took the relics of Adam with him to Calvary and used to offer a sacrifice made from bread and wine.

✞God in a covenant sealed Melchizedek as a typology to the New Testament priesthood and the Mystery of the Eucharist. [And according to the Tradition of the Ethiopian Church] Melchizedek still lives unseen (as spirit-borne) and he has not passed away. And this was made known when Melchizedek the Priest met with Abraham. (Gen 14:4/ Heb. 7:1)

4. ✞✞✞The Covenant of Abraham✞✞✞
=>St. Abraham is the father of the Jews and the gentiles. He is the foundation of faith and a leader of righteousness as well. Since he lived in holiness by separating himself from his birthplace and family for the love of God, God has promised him saying, “. . . in thy seed shall all the nations of the earth be blessed” (Gen. 12:1/24:4). And He gave him circumcision as a sign [for the covenant]. (Gen. 17:1-14)

5. ✞✞✞The Covenant of Moses✞✞✞
=>St. Moses is the arch of the prophets; he was the shepherd of Israel, a man of God and a wholly meek person. When he took out Israel from bondage by the orders of God and led them through the desert for 40 years, he received the Ark of the Covenant and the Ten Commandments. (Exod. 20:1/ 31:18)

6. ✞✞✞The Covenant of David✞✞✞
=>St. David was the basis of the crown, who was a righteous, meek and blessed father. God called him from keeping sheep and anointed him King [of Israel] and He swore to him, “Of the fruit of thy body will I set upon thy throne” (Ps. 131 (132):11). In addition, we see that He gave him an eclectic covenant and vowed saying, “I will not lie unto David” (Ps. 88 (89):35).

7. ✞✞✞The Covenant of Mercy (Queenship of Mary)✞✞✞
=>Though the 6 covenants of the Old Testament were honored and saved the people from plagues, they were not able to save the faithful from hell. Thus, there was a need for a perfect covenant. And to realize this, one of the Holy Trinity, the Son, descended from heaven (assumed flesh-was incarnate) and was conceived in the womb of the Virgin Mary.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 16:27


+"+ ቅዱስ ቢላሞን ሰማዕት +"+

=>በዘመነ ሰማዕታት የነበረው ቅዱስ ቢላሞን በወቅቱ ይታወቅ የነበረው በክርስቲያንነቱ ሳይሆን በፈላስፋነቱ ነበር:: እጅግ የተማረ ጥበበኛ: ግን ደግሞ ወገኑ ከኢ-አማንያን በመሆኑ ክርስቶስን አያውቀውም ነበር::

+እግዚአብሔር ግን እንዲጠፋ አልፈቀደምና አንድ ካህንን ላከለት:: ከመቀራረብ የተነሳ ብዙ ስለተነጋገሩ ቢላሞን ወደ ክርስትና እየተሳበ ሔደ:: በመጨረሻም ተምሮ በካህኑ እጅ ተጠምቁዋል:: ቀጥሎም ይጾም: ይጸልይ: ይጋደል ነበር::

+በትንሽ ጊዜም ከጸጋ ደርሶ ድውያንን ይፈውስ ገባ:: ብዙ አሕዛብን እያስተማረ: ከደዌአቸውም እየፈወሰ ወደ ክርስትና መለሳቸው:: አንድ ቀን ግን "ዐይነ ሥውር አብርተሃል" በሚል ተከሶ ሞት ተፈረደበት::

+ከመገደሉ በፍትም ጌታችን ከሰማይ ወርዶ "ወዳጄ!" ሲለው ወታደሮች ሰሙ:: በዚህ ምክንያት አምነው በዚህች ቀን 158 ወታደሮች አብረውት ተሰይፈዋል::

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 07:49


✞እንኳን አደረሰነ!

❀በዓለ ሐዋርያት ቅዱሳን!

❀ወበዓሎሙ ለሲላስ፥ ወቢላሞን፥ ጴጥሮስ ዘደብረ ሊባኖስ!

፳፻፲፭

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 06:22


በዓለ ቅዱስ ሲላስ ሐዋርያ (ረድአ ጳውሎስ ብርሃነ ዓለም)

፳፭ በመንፈቀ ሌሊት ግን ጳውሎስና ሲላስ እየጸለዩ እግዚአብሔርን በዜማ ያመሰግኑ ነበር፥ እስረኞቹም ያደምጡአቸው ነበር

፳፮ድንገትም የወኅኒው መሠረት እስኪናወጥ ድረስ ታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ ሆነ፤ በዚያን ጊዜም ደጆቹ ሁሉ ተከፈቱ የሁሉም እስራት ተፈታ።

፳፯የወኅኒውም ጠባቂ ከእንቅልፉ ነቅቶ የወኅኒው ደጆች ተከፍተው ባየ ጊዜ፥ እስረኞቹ ያመለጡ መስሎት ራሱን ይገድል ዘንድ አስቦ ሰይፉን መዘዘ።

፳፰ጳውሎስ ግን በታላቅ ድምፅ። ሁላችን ከዚህ አለንና በራስህ ክፉ ነገር አታድርግ ብሎ ጮኸ።

፳፱መብራትም ለምኖ ወደ ውስጥ ሮጠ፥ እየተንቀጠቀጠም ከጳውሎስና ከሲላስ ፊት ተደፋ፤

፴ወደ ውጭም አውጥቶ። ጌቶች ሆይ፥ እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል? ኣላቸው።

፴፩እነርሱም። በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ አሉት።

፴፪ለእርሱና በቤቱም ላሉት ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ተናገሩአቸው።

፴፫በሌሊትም በዚያች ሰዓት ወስዶ ቍስላቸውን አጠበላቸው፥ ያን ጊዜውንም እርሱ ከቤተ ሰዎቹ ሁሉ ጋር ተጠመቀ፤

፴፬ወደ ቤቱም አውጥቶ ማዕድ አቀረበላቸው፥ በእግዚአብሔርም ስላመነ ከቤተ ሰዎቹ ሁሉ ጋር ሐሤት አደረገ።

(ግብረ ሐዋርያት ፲፮:፳፬)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 06:02


"" አምባዬና መጠጊያዬ አንተ ነህና ስለ ስምህ መንገዴን አቅና ምራኝም። ""

(መዝሙረ ዳዊት 31 : 3)

☞ወደ ጥንታዊው ደብር #ጎንደሮች #ቅዱስጊዮርጊስ (የሊቁ አለቃ #ገብረሐና የላይ ቤት #አቋቋም ማስመስከሪያ)

፳፻፲፩

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 06:01


"" እንኳን ለጻድቁ አቡነ እጨጌ ጴጥሮስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል አደረሳችሁ ""

☞በደብረ ሊባኖስ የተጋደሉት፡ ለ29 ዓመታት እጨጌ የነበሩት፡ የአቡነ ሀብተማርያም ወዳጅና የእጨጌ ዕንባቆም መምህር፡ የእመቤቴ ወዳጅ ቅዱሱ አቡነ ጴጥሮስ ዘደብረ ሊባኖስ ያረፉት በዚህች ቀን (ጥቅምት 15) በ1516 ዓ/ም ነበር፡፡

<< ጸጋ በረከታቸው ይደርብን፡፡ >>

(ስዕለ አድኅኖው የወዳጃቸው የአቡነ #ሀብተማርያም ነው)

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 05:59


የዘርዓ ያዕቆብ እመቤት!

✞በዓሎሙ ለሐዋርያት ቅዱሳን!

☞የ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን፥ የእመቤታችን እና የሐዋርያት ስዕል!
(አፄ ዘርዓ ያዕቆብ እንዳሳሉት የሚታመን)

#የሐዋርያት ጣዕመ ስብከታቸው (ሞገሳቸው)፥ ድንግል እመቤታችን ታማልደን!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

25 Oct, 05:56


ማርያም ድንግል መዓዛ መስዋዕቱ ለዮፍታሔ፤
ወመንሰከ አድግ ሕትምት ዘሶምሶን ወልደ ማኑሔ፤
ምስለ ወልድኪ ግሩም እግዚአ ስብሐት ኤሎሄ፤
በብካይ መጽለወ ዘስነ ገጽኪ ሡራሔ፤
ጸአሉኪ ሰብአ ግብጽ ለዘይደልወኪ ስባሔ!

ለሐዋርያት ቅዱሳን አዕጹቀ ወይን ሰመዮሙ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተሰቅለ ለቤዛ ዓለሙ፤
አንከሩ ወአስተአጸቡ መንክራቲሁ ርእዮሙ፤
በዛቲ ዕለት በከመ ተአጸው ቀዲሙ፤
ተዘርው ውስተ ምድር ከመ ይስብኩ በስሙ!

ቢላሞን ጠቢብ መስተጋድል ሰማዕት፤
ወሲላስ ወንጌላዊ ረድኦሙ ለሐዋርያት፤
ጴጥሮስ ጻድቅ ወልዱ ለተክለ ሃይማኖት፤
ዘሰወሮ ክርስቶስ እምቅድመ አዝማን ዕጽብት፤
እስመ እምድኅሬሁ ተመዝበረት ደብረ ሊባኖስ ማኅቶት!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

24 Oct, 11:52


"" እግዚአብሔር ግን በነሱ ደስ አላለውም! "" (መዝ. ፻፶፩:፭)

"በዓለ ቅዱስ ዳዊት"

(ጥቅምት 12 - 2017)



🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

24 Oct, 11:49


ንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠   
/(ማቴ ፫:፫/)

እንኳን አደረሰን!!


ጥቅምት15 የቅዱስ ቂርቆስ ልደቱ ነው።

ሰላም ለአብ ገባሬ ኵሉ ዓለም
ለወልድ ሰላም
ወለ መንፈስ ቅዱስ ሰላም
ለማርያም ሰላም
ወለመላእክት ሰላም
ሰላም ለነቢያት
ወለሐዋርያት ሰላም
ለሰማዕታት ሰላም
ወለጻድቃን ሰላም


ሰላም ለክሙ እንጦንስ ወመቃርስ፤
አቢብ ሲኖዳ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፤
ለባርኮትነ ንዑ ውስተ ጽርሐ ዛቲ መቅደስ፤
ተክለሃይማኖት አኖሬዎስ ኤዎስጣቴዎስ፤
ሳሙኤል ተክለ አልፋ በብኑዳ ኪሮስ፡፡


ነቢያት ወሐዋርያት ጻድቃን ወሰማዕት ደናግል ወመነኮሳት አዕሩግ ወሕጻናት ገዳማውያን ወሊቃውንት ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።


ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Oct, 18:04


"" ሰቆቃወ ድንግል "" (ክፍል ፩)

"የእመቤታችን ስደት"

(ጥቅምት 1 - 2017)

https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Oct, 12:27


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Oct, 12:26


✞Nonetheless, as the Creator has a day on which He calls us for salvation, He called her. During her days, she may have heard the sermons of many preachers. However, not one touched her [soul].✞That is because a preacher, who is not the abode of the Holy Spirit, may speak with beautiful words and delight us but he will not be able to change us.

✞I think this is the same thing, which we see today as well. The elders who are appointed by God are sitting while we the youth are standing at the pulpit.  

✞Coming back to our story, one day, the sermon Pelagia heard from a bishop (called Paul) touched her. Thus, she became contrite and wept. She went to the bishop and said, “Forgive me” and he gave her penance. And she gave away all her belongings and went to the desert.

✞With humbled prayer and fasting she was victorious over Satan. And after she went to Calgary from Syria and returned, she anchored herself in her cell for 30 years. Then, she passed away on this day after she completed her solitude, performed miracles by the grace of God and illuminating a way for sinners like a candle. 

✞✞✞ May the God of the Saints grant us a repentant mind which comprehends. And may He not distance us from the blessings of His beloved.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 11th of Tekemt
1. St. Abba James (The exiled Archbishop)
2. St. Pelagia the Ascetic
3. St. Basilides the Martyr
4. St. Armami the Martyr

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Yared (Jared), Priest
2. Mar Claudius Martyr
3. The Blessed Joachim and Anna
4. Abune Hara Dingel the Righteous

✞✞✞ “What man of you, having an hundred sheep, if he lose one of them, doth not leave the ninety and nine in the wilderness, and go after that which is lost, until he find it? And when he hath found it, he layeth it on his shoulders, rejoicing. And when he cometh home, he calleth together his friends and neighbours, saying unto them, Rejoice with me; for I have found my sheep which was lost. I say unto you, that likewise joy shall be in heaven over one sinner that repenteth, more than over ninety and nine just persons, which need no repentance.”✞✞✞
Luke 15:3-7

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Oct, 12:26


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

❖ ጥቅምት ፲፩ (11) ❖

✞✞✞ እንኩዋን ለአባ "ያዕቆብ ስዱድ" እና ለእናታችን "ቅድስት ዺላግያ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞

+"+ አባ ያዕቆብ ስዱድ +"+

=>"ዻዻስ" ማለት "አባት - መሪ - እረኛ" ማለት ነው::
በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስተምሕሮ በሐዲስ ኪዳን
የመንፈሳዊ ስልጣን ደረጃዎች በጥቅሉ 3 ናቸው::
እነሱም ዲቁና: ቅስና: ዽዽስና ሲሆኑ በሥራቸው ወደ 9
ያህል ክፍሎች አላቸው:: ከእነዚህም ከፍተኛው ስልጣን
ዽዽስና ነው::

+ዽዽስና ማለት የክርስቶስን መንጋ እንደ ባለቤቱ
አድርጐ መጠበቅ ማለት ነው:: ሥልጣኑ በምድር
"ሸክም: ዕዳ" ሲሆን በሰማይ ግን "ክብር" ነው::
ማንም በሥጋው ላይ ካልጨከነ በቀር ዽዽስናን
አይመኝም::

+ቅዱስ ዻውሎስ "ሠናየ ግብረ ፈተወ - ማንም
ዽዽስናን ቢመኝ መልካም ሥራን ተመኘ" (1ጢሞ. 3:1)
ማለቱን ይዞ "ሹሙኝ" ማለት ወደ ማይጠፋ እሳት
የሚያስጥል ከባድ ውሳኔ ነው:: ምክንያቱም አንድ
ክርስቲያን የሚጠየቅ በራሱ ኃጢአት ሲሆን አንድ ካህን
ደግሞ ስለ ልጆቹ ይጠየቃል:: የከፋው ግን የዻዻሱ
ነው::

+አንድ ዻዻስ ቢጾም ቢጸልይም እንኩዋ ለድኅነቱ በቂ
አይደለም:: ምክንያቱም በመንበሩ ላይ ያስቀመጠው
መንጋውን እንጂ ራሱን እንዲያድን አይደለምና:: ጌታ
እንዳለ መልካም እረኛ "ይሜጡ ነፍሶ ቤዛ አባግኢሁ -
መልካሙ እረኛ ስለ በጐቹ ቤዛ ራሱን አሳልፎ የሚሰጥ
ነው::" (ዮሐ. 10) ስለዚህም ክህነት ( ዽዽስና)
ሐዋርያዊ አገልግሎት ከባድም ኃላፊነት ነው::

+አባቶቻችን ሐዋርያትና ተከታዮቻቸው ሐዋርያውያን
ታላላቅ የዽዽስና መንበሮችን መሥርተው: ትምሕርቱን ከነ
ወንበሩ አስተላልፈዋል:: ከእነዚህ መንበረ ዽዽስናዎች
4ቱ የበላይ ናቸው::

እነዚህም የቅዱስ ዼጥሮሱ የሮም: የቅዱስ ዮሐንሱ
የአንጾኪያ: የቅዱስ ማርቆሱ የእስክንድርያና የቅዱስ
ዻውሎሱ የኤፌሶን መናብርት ናቸው::

+እነዚህ መንበሮችም ከክርስቶስ ዕርገት እስከ 443
(451) ዓ/ም: ጉባኤ ኬልቄዶን ድረስ በአንድነት ቆይተው
ተለያይተዋል:: ከእነዚህ መናብርት መካከል
የእስክንድርያው (የግብጹ) እና የአንጾኪያው (የሶርያው)
ዛሬም ድረስ በተዋሕዶ እምነት የጸኑ ናቸው::

+የእኛ ቤተ ክርስቲያንም ሐዋርያዊት እንደ መሆኗ
ሐዋርያትን መስለው: ሐዋርያትን አህለው የተነሱ አበው
ዻዻሳትን በየጊዜው በበዓላት ታስባለች: ታከብራለች::

+በተለይ ደግሞ የእስክንድርያና የአንጾኪያ በርካታ
አባቶችን እናከብራለን:: እነርሱ ለቀናች ሃይማኖትና
ለመንጋው ሲሉ ብዙ መከራን በአኮቴት ተቀብለዋልና::
ከእነዚህም መካከል አንዱ አባ ያዕቆብ ሲባሉ በ5ኛው
መቶ ክ/ዘመን አካባቢ የአንጾኪያ መንበር ፓትርያርክ
ነበሩ::

+ቅዱሱ በገዳማዊ ሕይወት የተመሠከረላቸው:
በትምሕርት የበሰሉና ለመንጋው የሚራሩ በመሆናቸው
በምዕመናን ይወደዱ ነበር:: ነገር ግን ተረፈ
አርዮሳውያንና መለካውያን ከነገሥታቱ ጋር አብረው ብዙ
አሰቃዩዋቸው:: በመጨረሻም ከመንበራቸው አፈናቅለው
ወደ በርሃ አሳድደዋቸዋል:: ከስደት በሁዋላም አባ
ያዕቆብ በዚህች ቀን ዐርፈዋል::

+"+ ቅድስት ዺላግያ ገዳማዊት +"+

=>ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚል እግዚአብሔር የኃጥኡን
መመለስ እንጂ ሞቱን አይፈልግም:: በጠፋው በግ
መገኘት ደስ ይለዋል:: በእግርህ ሒድ እንኩዋ
አይለውም:: ይልቁኑ በትከሻው ተሸክሞ ከጐረቤቶቹ ጋር
ደስ ይለዋል እንጂ::

+ቤተ ክርስቲያን ካፈራቻቸው ቅዱሳን አንዳንዶቹ ጭንቅ
ከሆነ የኃጢአት ሕይወት የተመለሱ ናቸው::

ግን ድንቅ በሆነ ንስሃቸው "ቅዱሳን" ከመባል ደርሰዋል::
ከእነዚህም አንዷ ቅድስት ዺላግያ ናት::

=>ይህቺ ቅድስት እናት በልጅነቷ በመልኩዋ ምክንያት
ስሕተት ያገኛት ናት:: አምላክ የፈጠረውን መልክና ገላ
እንዴት መጠቀም እንዳለብን እየተማርን አይደለምና
በአርአያ ሥላሴ የተፈጠረውን ገላችን ለዲያብሎስ
ሰጥተነዋል::

+ይህቺ እናትም ችግሯ ይኼው ነበር:: ስለ ገጽታዋና
ገላዋ የነበራት የተሳሳተ አመለካከት መጀመሪያ ወደ
ትውዝፍት (ምንዝር ጌጥ): ቀጥሎም ወደ ዝሙት
ከተታት:: ለዘመናትም የሰይጣን ወጥመድ ሆና ኑራለች::

+ፈጣሪ ግን ለሁላችንም የመዳን ቀን ጥሪ አለውና
እሷንም ጠራት:: ምናልባትም በዘመኗ የብዙ ሰባክያንን
ትምሕርት ሰምታለች:: አንዱም ግን ወደ ልቧ አልገባም::

+ምክንያቱም መንፈስ ቅዱስ ያላደረበት አስተማሪ በጥሩ
አማርኛ ልባችን ደስ ያሰኝ ይሆናል እንጂ ሊለውጠን
አይችልም::

+በዘመኑም የሚታየው ትልቁ ችግር ይኼው
ይመስለኛል:: እግዚአብሔር የሾማቸው አባቶቻችን
ተቀምጠው ወጣቶች መድረኩን የሙጥኝ ብለነዋል::

+ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስና ዺላግያ አንድ ቀን
የሰማችው የደጉ ዻዻስ ትምሕርት ግን ፈጽሞ ዘልቆ
ተሰማት:: ተጸጸተች: አለቀሰች:: ወደ ዻዻሱ ሔዳ
"ማረኝ" አለች: ንስሃ ሰጣት:: እርሷም ንብረቷን ሁሉ
መጽውታ በርሃ ገባች::

+አንገቷን ደፍታ በጾምና በጸሎት ሰይጣንን ድል ነሳችው::
ከሃገሯ ሶርያ ወደ ቀራንዮ ደርሳ ተመልሳ ለ30 ዓመታት
ዘጋች:: ተባሕትዎዋን ስትፈጽም በጸጋ እግዚአብሔር
ተአምራትን ሠርታ: ለኃጥአን መንገድ ጧፍ ሆና አብርታ
በዚህች ቀን ዐርፋለች::

=>አምላከ ቅዱሳን የሚያስተውለውን የንስሃ አእምሮን
ያድለን:: ከወዳጆቹ በረከትም አያርቀን::

=>ጥቅምት 11 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን
በዓላት=
1.ቅዱስ አባ ያዕቆብ (ስደተኛው ሊቀ ዻዻሳት)
2.ቅድስት ዺላግያ ገዳማዊት
3.ቅዱስ ፋሲለደስ ሰማዕት
4.ቅዱስ አርማሚ ሰማዕት

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ያሬድ ካህን
2.ማር ገላውዴዎስ ሰማዕት
3.ብፁዐን ኢያቄምና ሐና
4.አቡነ ሐራ ድንግል ጻድቅ

=>+"+ መቶ በግ ያለው ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ ዘጠና
ዘጠኙን በበርሃ ትቶ የጠፋውን እስኪያገኘው ድረስ
ሊፈልገው የማይሔድ ከእናንተ ማን ነው? ባገኘውም
ጊዜ ደስ ብሎት በጫንቃው ይሸከመዋል:: ወደ ቤትም
በመጣ ጊዜ ወዳጆቹንና ጐረቤቶቹን በአንድነት ጠርቶ
'የጠፋውን በጌን አግኝቼዋለሁና ከእኔ ጋር ደስ
ይበላችሁ' ይላቸዋል:: እላችሁአለሁ: እንዲሁ ንስሃ
ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሃ
በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል:: +"+
(ሉቃ. 15:3-7)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Oct, 12:26


Memhir Esuendale:
Feasts of Tekemt 11

✞✞✞On this day we commemorate the departure of Abba James the Exiled (Patriarch of Antioch) and our mother St. Pelagia✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Abba James the Exiled (Patriarch of Antioch)✞✞✞
=>The word bishop means father, leader or shepherd. According to the teachings of the Church, in the New Testament there are generally 3 spiritual ranks of authority. And they are deacon, priest and bishop. In addition, they further have 9 subdivisions under them. And from these, the highest rank is the bishop. 

✞Being a bishop means protecting Christ’s flock as He did. This authority, on earth is a “burden, debt” but in heaven, it is “glory”. No one, unless one is tough upon his flesh, wants the episcopate.

✞Taking what St. Paul said, “If a man desire the office of a bishop, he desireth a good work” 1Tim. 3:1 at face value and saying, “Ordain me” is a hard choice that will get one thrown into an unquenching fire. This is because a Christian will be asked for his/her sins but a priest will be asked for his spiritual children also. And the worst one is that of the bishop’s [accountability].

✞Even if one bishop fasts and prays, it will not be enough for his salvation. This is because He [God] put him on the See to keep his flock and not himself [alone]. As the Lord said, “the good shepherd giveth his life for the sheep” (John 10:11). Therefore, the priesthood, being a bishop, is an apostolic commission, which comes with a huge responsibility.

✞Our fathers the Apostles and their disciples have established great bishopric Sees, and have passed the teaching with its cathedra.  And from these Sees, 4 are principals. And they are: the See of St. Peter at Rome, the See of St. John at Antioch, St. Mark’s - the See of Alexandria and St. Paul’s - the See of Ephesus.

✞These Sees have stayed together after the ascension of Christ until the Council of Chalcedon in the year 443 E.C. (451A.D.) and then they separated. From these Sees, the Alexandrian (Egypt’s) and the Antiochian (Syria’s) are intact to this day with their Miaphysite (Tewahedo) faith.

✞And as our Church is Apostolic, It remembers and commemorates, on their feast days, bishops that rose and were like the Apostles and who did the same.  

✞Particularly, we honor many fathers from Alexandria and Antioch. This is because they endured for the upright faith and the flock many trials with gratitude. And one of these fathers was Abba James who was Patriarch in the See of Antioch in the 5th century.

✞The Saint was renowned for his monastic life. He was learned and was loved because he was compassionate to the flock. However, Arians and Melkites together with the rulers inflicted upon him many trials. Finally, they removed him from his See and exiled him to a desert. And after his exile, he passed away on this day. 
✞✞✞Saint Pelagia the Ascetic✞✞✞
=>As the Holy Bible tells us, God does not want the annihilation of the sinner rather [He wants] his/her repentance. He delights by the return of the lost sheep. He does not even let him/her walk but carries him/her on His shoulder and rejoices with His neighbor.

✞From the Saints that the Church had bore, some returned from lives of great sin. Nevertheless, with their amazing repentance, they have reached to the level of being called “Saints”. And from these, St. Pelagia is one.

✞This holy mother transgressed in her youth because of her appearance. As we are not learning on how to use our body and appearance that God created, we have given it, which was created in the image of the Trinity, over to the Devil.

✞The problem of this mother was also this. Her wrong perception of her appearance and body first put her in vanity and then led her to prostitution. And for many years she was used as a ploy by Satan.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Oct, 07:48


በዓለ ቅዱስ አባ ኤስድሮስ (ዘገዳመ አስቄጥስ)

✿የታላቁ መቃሪ ደቀ መዝሙር
✿የታላቁ እንጦኒ ወዳጅ
✿የቅዱስ ሙሴ ጸሊም መምህር (የነፍስ አባት)

ወበዓለ አቡነ ዮሐንስ ጻድቅ (ኢትዮጵያዊ)

✿የአቡነ ገብረ ናዝናዊ ዘደብረ ኀረይክዋ ወላጅ አባት

ከበረከታቸው ይክፈለን!

https://t.me/zikirekdusn

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

20 Oct, 07:12


ቤተ ቅዱስ መስቀል

=>የአባታችን ቅዱስ ተክለሃይማኖት ክቡር እግርና ከሰማይ የወረደላቸው መስቀል እዚህ ይገኛሉ፡፡

""ከበረከታቸው አይለየንና፡፡""

https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Oct, 13:06


https://youtu.be/CrFhZX794eg?si=nLqMdg7DuRZ68GPc

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Oct, 13:04


🔴ይደመጥ!!
"" ታማኝ አገልጋይ ማን ነው? ""

(ጥቅምት 2 - 2017)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Oct, 13:00


ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ፤ እንማር!!!

❀እንኳን አደረሳችሁ!❀

ለ ፳፻፲፯ የቤት ሥራ የሚሆኑ ፭ መልእክቶች

፩.ለጸሎት ተነሱ
፪.ክርስትናን መኖርን እንጀምር
፫.የእውነት ንስሐ ያስፈልገናል
፬.ካቆሸሸን ማኅበራዊ ሚዲያ ጥቂት እንራቅ
፭.ትልቁ መከራ እንዳያገኘን

ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፥ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፥ ገዳማውያን ወሊቃውንት፥ ሰአሉ ለነ ኩልክሙ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት።

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Oct, 13:00


Memhir Esuendale:
Feasts of Tekemt 10

✞✞✞On this day we commemorate the martyrdom of the Saints Bacchus and Sergius ✞✞✞

✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞

✞✞✞ Saints Bacchus and Sergius ✞✞✞
=>Martyrdom is the highest price a Christian pays for his/her faith. A person can subdue his body in the service of God or give away his wealth and property. However, the greatest gift is offering oneself. 

✞Giving oneself is possible in matrimony or asceticism. Nevertheless, its peak is martyrdom. As Saint Ephraim the Syrian said, “…the martyrs rejected the desire of this world, and poured out their blood for God, and have endured bitter death[s] for the sake of the kingdom of heaven” martyrdom means enduring unpleasant death for the love of God.

✞Did not our Redeemer Christ while being the Lord of heaven and earth endure the humiliation of the Cross and die for us! Many religions in the world speak about killing directly or indirectly. But, Christianity does not have a rule that puts forward killing [others].

✞That’s because He Himself has told us, “Love your enemies, bless them that curse you, do good to them that hate you, and pray for them which despitefully use you, and persecute you” (Matt. 5:44). However, if we do not nourish our faith and virtues daily, as Christianity is not a belief where one becomes perfect in a day, there might be failure in trials.

✞Particularly, we the Christian youth of today should give due attention since the chronicles of the youth martyrs of the past are articulated to us so that we standfast. 

*Let’s see the chronicles of Saints Bacchus and Sergius in short for today.

✞These Saints are the fruits of the Era of Persecution/Martyrs. Bacchus and Sergius were friends from their childhood. In the 3rd century, until Maximian (Maximianus) and Diocletian became rulers of Rome, there was relative peace.

✞During the times of peace, the Saints were not idle. They prayed, fasted and performed good deeds, as it is what is held in the time of peace, which becomes a ration for the period of tribulation.

✞As much as that, one should sustain oneself too, so when they looked for work Maximian started gathering men for his army. And they were counted as the warriors of the earthly Emperor. Today, one of the jobs counted as unconducive for Christianity is being a soldier.

✞But when you look at many Saints, it was their profession. Saints Bacchus and Sergius prayed, fasted and gave alms whether it was the time of peace or war. Years passed while they lived in such manner.

✞But later on, Maximian, the abode of Satan, started worshipping idols. He also started persecuting and killing Christians by announcing a decree [of persecution]. And when the Saints heard this, they were sad.

✞They sat and discussed. Because the love for Christ burned in their hearts they were not deceived by their young age (youth), goodness and being loved by many. As if they were of one mind and tongue, they decided to be martyred for the faith.

✞The next day, they went to their immediate superior officer and said to him, “We have something to tell you.” And when he replied, “Okay”, they threw their armor before him and said, “As we are soldiers of Christ, we no longer obey orders from you who is an idol worshipper.”

✞And because the officer was angered he got them whipped and imprisoned. He also made them to be tortured with many devices, hunger and thirst. However, the Saints were enduring, and they couldn’t prevail against them. And on Tekemt 4 (October 14) they separated them (the 2). They took St. Bacchus alone, and they threw him into a river after tying a bolder to his neck and drowned him.

✞And when his soul left his body, the river pushed him to the bank. And because there were hermits called Baba and Mama in the area, God ordered them to shroud the body. And when they went to the place, they found a lion and a wolf guarding the body. Then with great psalmody they shrouded it, carried it on their head and buried him in their cell.✞And St.

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Oct, 13:00


Sergius, after being imprisoned for six more days, on this day, while his hands and feet were nailed on wood, was tied to the tails of animals and was dragged for a whole day. Then, when he was beheaded, a young girl received his blood [in a clip of wool] and received a blessing. When the Era of Tribulation passed, a Church was built in the name of the Saints and was consecrated on this day. And miracles were seen.

✞✞✞ May the God of the Martyrs, after indwelling in us their endurance and patience, grant us from their blessings.

✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 10th of Tekemt
1. Saints Bacchus and Sergius
2. St. John the Fighter
3. Abba Awmanios (Ammonas/Ammonius/Eumenius) the Archbishop

✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Nathanael the Apostle
2. St. Nicholas of Myra/Mora/Mera
3. Abune Melka Kiristos
4. St. James the Apostle (Son of Alphaeus)
5. St. Helena (Helen), Empress
6. St. Constantine the Great
7. The Holy Cross

✞✞✞ “Who shall separate us from the love of Christ? shall tribulation, or distress, or persecution, or famine, or nakedness, or peril, or sword? As it is written, For thy sake we are killed all the day long; we are accounted as sheep for the slaughter. Nay, in all these things we are more than conquerors through him that loved us.”✞✞✞
Rom. 8:35-37

✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞

(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Oct, 13:00


✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

❖ ጥቅምት ፲ (10) ❖

✞✞✞ እንኩዋን ለቅዱሳን ሰማዕታት "ባኮስ ወሰርጊስ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞

+"+ ቅዱሳን ባኮስ ወሰርጊስ +"+

=>ሰማዕትነት በክርስትና ለሃይማኖት የሚከፈል
የመጨረሻው ዋጋ (መስዋዕትነት) ነው:: ሰው ለፈጣሪው
ሰውነቱን ሊያስገዛ: ሃብት ንብረቱን ሊሰጥ ይችላል::
ከስጦታ በላይ ታላቅ ስጦታ ግን ራስን አሳልፎ መስጠት ነው::

+ራስን መስጠት በትዳርም ሆነ በምናኔ ውስጥ ይቻላል::
የመጨረሻ ደረጃው ግን ሰማዕትነት ነው:: "አማን መነኑ
ሰማዕት ጣዕማ ለዝ ዓለም: ወተዓገሡ ሞተ መሪረ
በእንተ መንግስተ ሰማያት" እንዳለው ቅዱስ ኤፍሬም
ሶርያዊ ሰማዕትነት ማለት መራራውን ሞት ስለ ፍቅረ
እግዚአብሔር ሲሉ መታገስ ነው::

+እርሱ ቅሉ መድኃኒታችን ክርስቶስ የሰማይና የምድር
ጌታ ሲሆን ኃፍረተ መስቀልን ታግሦ ሙቶልን የለ!
በዓለም ያሉ ብዙ እምነቶች ስለ መግደል በቀጥታም ሆነ
በተዘዋዋሪ ያስተምራሉ:: ክርስትና ግን መሞትን እንጂ
መግደልን የሚመለከት ሕግ የለውም::

+እርሱ ባለቤቱ "ጠላቶቻችሁን ውደዱ: የሚረግሟችሁን
መርቁ: ስለሚያሳድዷችሁ ጸልዩ" ብሎናልና:: (ማቴ.
5:44) ነገር ግን ዕለት ዕለት ራሳችንን በሃይማኖትና
በምግባር ካልኮተኮትነው ክርስትና በአንድ ጀምበር
ፍጹም የሚኮንበት እምነት አይደለምና በፈተና መውደቅ
ይመጣል::

+በተለይ የዘመኑ ክርስቲያን ወጣቶች ልናስተውል
ይገባናል:: የቀደሙ ወጣት ሰማዕታት ዜና የሚነገረን
እንድንጸና ነውና::

¤እስኪ ለዛሬ ደግሞ በአጭሩ የቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስን
ዜና እንካፈል::

+እነዚህ ቅዱሳን የዘመነ ሰማዕታት ፍሬዎች ናቸው::
ባኮስ እና ሰርጊስ (ሰርግዮስ) ከልጅነት ጀምሮ ባልንጀሮች
ናቸው:: በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር
መክስምያኖስና ዲዮቅልጢያኖስ እስከ ነገሡበት ዘመን ድረስ በአንጻሩም ቢሆን ሰላም
ነበር::

+ታዲያ በዚህ የሰላም ጊዜ 2ቱ ቅዱሳን ሥራ
አልፈቱም:: ጾምን: ጸሎትንና በጐ ምግባራትን ሁሉ
ይከተሉ ነበር:: ለመከራ ዘመን ስንቅ የሚሆነን በሰላሙ
ዘመን የተያዘ ስንቅ ነውና::

+በዚያው አንጻር ደግሞ ሠርቶ መብላት ይገባልና ሥራ
ሲፈልጉ መክስምያኖስ ሠራዊት መሰብሰብ ጀመረ::
እነርሱም ከሠራዊቱ ዘንድ ተቆጥረው የምድራዊ ንጉሥ
ጭፍሮች ሆኑ:: በእርግጥ በዘመናችን ለክርስትና
አይመቹም ከሚባልላቸው ሥራዎች አንዱ ውትድርና
ነው::

+ነገር ግን ብዙ ቅዱሳንን ስትመለከቷቸው ሙያቸው
ይሔው ነበር:: ቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስ ጊዜው የሰላምም
ይሁን የጦርነት ይጾማሉ: ይጸልያሉ: ይመጸውታሉ::
እንዲህ እንዲህ እያሉም ዘመናት አለፉ::

+ከቆይታ በሁዋላ ግን ሰይጣን ያደረበት ንጉሡ
መክስምያኖስ ጣዖት አመለከ:: አዋጅም አውጥቶ
ክርስቲያኖችን ያሰቃይ: ይገድልም ያዘ:: ቅዱሳኑ ይህንን
ሲሰሙ አዘኑ::

+ቁጭ ብለውም ተወያዩ:: በልባቸው ፍቅረ ክርስቶስ
ይነድ ነበርና ወጣትነታቸው: መልካቸው: ተወዳጅነታቸው
ሁሉ ሊያታልላቸው አልቻለም:: እንደ አንድ ልብ መካሪ:
እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ስለ ሃይማኖት ሊሰው ወሰኑ::

+በማግስቱም ንጉሡ ወደ ሾመው የቅርብ አለቃቸው
ቀረቡና "የምንነግርህ ነገር አለን" አሉት:: "እሺ"
ሲላቸው በወገባቸው ያለውን የክብር መታጠቀያና የክብር
ልብሳቸውን በፊቱ ወረወሩለትና "እኛ የክርስቶስ ጭፍሮች
ነንና ከዚህ በሁዋላ ላንተ: ለጣዖት አምላኪው
አንታዘዝም" አሉት::

+መኮንኑ ነዶታልና አስገረፋቸው: አሳሰራቸው:: በረሃብና
በጥም: በብዙ መክፈልተ ኩነኔም አሰቃያቸው:: እነርሱ
ግን ጽኑዓን ነበሩና አልቻሏቸውም:: ጥቅምት 4 ቀን በሆነ
ጊዜ ግን 2ቱን ለያዩዋቸው::

ቅዱስ ባኮስን ለብቻው ወስደው ትልቅ ድንጋይ በአንገቱ
ላይ አሠሩበትና ባሕር ውስጥ አሰጠሙት::

+ነፍሱም ከስጋው ስትለይ ባሕር ወደ ዳር
አስወጣችው:: በአካባባቢውም "ባባ" እና "ማማ"
የሚባሉ ባሕታውያን ነበሩና እግዚአብሔር እንዲገንዙት
አዘዛቸው:: ሲሔዱም ቅዱስ ሥጋውን አንበሳና ተኩላ
ሲጠብቁት አግኝተው: በታላቅ ዝማሬ ገንዘው: በራሳቸው
ተሸክመው ወስደው: በበዓታቸው ውስጥ ቀበሩት::

+ቅዱስ ሰርጊስን ደግሞ ለ6 ቀናት ካሠሩት በሁዋላ
በዚህች ቀን እጁንና እግሩን በእንጨት ላይ ቸንክረው:
በእንስሳት ጭራ ላይ አስረው ሲጐትቱት ውለዋል::
አንገቱን በሰየፉት ጊዜም አንዲት ወጣት ደሙን ተቀብላ
በረከትን አግኝታለች:: የመከራ ዘመን ካለፈ በሁዋላም
ለቅዱሳኑ ቤተ ክርስቲያን ታንጾ በዚህች ቀን ተቀድሷል::
ተአምራትም ታይተዋል::

=>አምላከ ሰማዕታት ጽንዓት: ትእግስታቸውን አሳድሮ
ከበረከታቸው ይክፈለን::

=>ጥቅምት 10 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን
በዓላት=
1.ቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስ (ሰማዕታት)
2.ቅዱስ ዮሐንስ መስተጋድል
3.አባ አውማንዮስ ሊቀ ዻዻሳት

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ
2.ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሃገረ ሜራ
3.አቡነ መልክዐ ክርስቶስ
4.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ እልፍዮስ)
5.ቅድስት ዕሌኒ ንግስት
6.ታላቁ ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ
7.ቅዱስ እፀ መስቀል

=>+"+ ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ: ወይስ
ጭንቀት: ወይስ ስደት: ወይስ ራብ: ወይስ ራቁትነት:
ወይስ ፍርሃት: ወይስ ሰይፍ ነውን?
'ስለ አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን:: እንደሚታረዱ በጐች
ተቈጠርን'
ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው::
በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች
እንበልጣለን:: +"+ (ሮሜ. 8:35-38)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

19 Oct, 12:27


ጻድቅ ወየዋህ አትናትዮስ ዘአንጾኪያ፤
ወእስጢፋኖስ ካልዕ ሰማዕተ አምላክ ኬንያ፤
ገባሬ መንክራት ቶማስ ቅኑተ ድንጋሌ ሐዋርያ፤
ቢጸ ባስልዮስ መተርጉም ሊባርዮስ ዘሮምያ፤
ወእልመፍርያን ዘሰልቅ ዘተምህረ እምአቅሌስያ!

https://t.me/zikirekdusn

49,319

subscribers

11,831

photos

336

videos