ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ @moamediamoresh Channel on Telegram

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

@moamediamoresh


የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media (Amharic)

እዚህ ወንድም ለምሞሽ ወደ ቦታችን እናወራለን! ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media ከአፋታ እና ማስታወሻ እና ዜና ሕብረቁምፊ ጋር እየተከናወነ ነው። የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media የጋብቻ መዝገበ ሕብረቁምፊዎች ናቸው። ይህ በትንሹ እና ጠንከር ሜጋ ታወርዳለች።

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Feb, 20:26


መረጃ‼️

በግብፅ እና በእስራኤል መካከል ትልቅ ጦርነት በማንኛውም ሰአት ሊፈነዳ ይችላል ሲሉ የእስራኤል አምባሳደር ተናገሩ
በአሜሪካ የእስራኤል አምባሳደር ግብፅ የሰላም ስምምነቱን በእጅጉ እየጣሰች ነው ብለዋል። 
በቅርቡ በግብፅ ላይ እርምጃ እንወስዳለን ሲሉ በዛሬው እለት ዝተዋል።

አክለው የተናገሩት በአሜሪካ የእስራኤል አምባሳደር ዬቺኤል ሊተር ግብፅ ኢንተርኔቱን እና ሶሻል ሚዲያውን በግብፅ ጦር ምስሎች አጥለቅልቃው እየተመለከትን ነው ሲሉ ከሰዋል።

በግብፅ በኩል ያልተለመደ የተባለለት ሰሞንኛ ክስተት የተስተዋለው በተለይም የግብፅ ፓራትሮፐር ብርጌዶች በኦክቶበር 7 ሐማስ ጥቅም ላይ ያዋለውን  አይነት የአውሮፕላን ዝላዮች እና ኦፕሬሽኖችን ጨምሮ የተቀናጀ ነው የተባለለትን የወታደራዊ ስልጠና ልምምዶችን የሚያካሂዱበት ተንቀሳቃሽ ምስል በስፋት መዳረሱን ተከትሎ ነው።

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።
#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

11/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Feb, 19:42


በአዲስ አበባ ከተማ የሰው በላው ቡድን አፈና ቀጥሏል‼️

በአዲስ አበባ ከተማ የንጹሃንን አፈና የቀጠለው የሰው በላ ቡድን ኢንጂነር ቢኒያም ገናናውን ከሚሰራበት ቦታ ማፈኑን ቤተሰቦቹ ለኢትዮ 360 ገለጹ።
በየትኛውም አካባቢ ያገኘውን በተለይ የአማራ ተወላጆችን እያሳደደ የሚያስረው ገዳይ ቡድን ዛሬ ጠዋት ሶስት ሠአት አካባቢ ኢንጂነር ቢኒያም ገናናውን ከሚሰራበት ቦታ አፍኖ መውሰዱን ለኢትዮ ባደረሱን መረጃ አመልክተዋል።
በሚሰራበት ተቋም ታታሪና ምስጉን የሚል ስም የተሰጠውን ኢንጂነር ቢኒያም ገናናው ለመታፈኑ ያበቃው ሌላ ወንጀል ኖሮበት ሳይሆን አማራ መሆኑ ብቻ ነው ሲሉም ተናግረዋል ብለዋል።
ኢንጂነሩ የታፈነው ከሚሠራበት ጀርመን አደባባይ አካባቢ ከሚገኘው ከአዲስ አበባ መንገዶች ባለ ስልጣን ጥራትና ምርምር (አክራ)ተብሎ ከሚጠራው መስራ ቤት ቅጥር ግቢ መሆኑንም ተናግረዋል።
የሰው በላው ቡድን ደህንነቶች ነን በሚሉ ሰዎች የታፈነውን ኢንጂነር ቢኒያምን ለማገኘት ቀኑን ሙሉ ሲኳትኑ የዋሉት ቤተሰቦቹ በመጨረሻም ጆሞ አካባቢ በሚገኘውና የንጹሃን ማጎሪያ በሆነው ፖሊስ ጣቢያ እንዳገኙትም ባደረሱት መረጃ አስታውቀዋል።

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።
#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

11/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Feb, 19:38


የአዲስ አበባ መኖሪያ መታወቂያ የሌለው የታክሲ አገልግሎት መስጠት አይችልም ተባለ

በአዲስ አበባ ከተማ የታክሲ አገልግሎት የሚሰጥ ማንኛውም አሽከርካሪ የከተማዋ ነዋሪነት መታወቂያ ከሌለው መስራት እንዳይችል መከልከሉን የአይን እማኞች ገለጹ።
  በተደጋጋሚ በከተማዋ የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡና ከሌላ ክልል የመጡ አሽከርካሪዎች በተደጋጋሚ ከታክሲያቸው እንዲወርዱ ተደርገው ሲደበደቡ፣ሲታፈኑና አትሰራም ተብለው ሲባረሩ ማየታቸውን ይናገራሉ።
  በተለይ ደግሞ ሰሞኑን ከአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ ጋር ተያይዞ ሁኔታው ከፍቷል ብለዋል።
ሰሞኑን ከመገናኛ ወደ ወደ ጉርድ ሾላ ሚዳ ሲደረግ የሰነበተውም ይህው ነው ይላሉ።
በአካባቢው መንገድ ትራንስፖርት፣ደንብ አስከባሪ ሌላ ራሱ የቻለ ትራፊክ ነኝ የሚል ስብስብ እንዳለም ይናገራሉ።
በቦሌ ክፍለ ከተማ ተሰባስቦ የሚገኘው ይህው አካል መንገድ ትራንስፖርት በማያውቀው ሁኔታ ከአዲስ አበባ መስተዳድር የመጣ ትእዛዝ ነው በሚል ከአዲስ አበባ ውጪ የመጣና የከተማዋ ነዋሪነት መታወቂያ የሌለው አሽከርካሪ ሁሉ ሲሳደድ ማየታቸውን የአይን እማኞች ይናገራሉ።
ከገጠር የመጣ ሰው አዲስ አበባ ላይ ታክሲ መስራት አይችልም እያለ ያለው ስብስብ ሰሞኑን በተለይ ከስብሰባው ጋር በተያያዘ መንገዶችን ሁሉ በመዝጋት ነዋሪውን ሲያሰቃዩት መክረማቸውን አስታውቀዋል።
የሰው በላው ቡድን አሽከር በሆኑት መገናኛ ብዙሃኑ ያለምንም መንገድ መዘጋት ስብሰባው መካሄዱን የገለጸበት መንገድም ከእውነት የራቀ ነው ሲሉ የአይን እማኞች ፕሮፓጋንዳውን አጣጥለውበታል።
Ethio 360

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

11/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Feb, 14:55


"#ወልቃይት፣ ከሌላው አማራ ምድር ተነጥላ ተሽጣለች" ማለት… ምን ማለት ነው⁉️

በወልቃይት ጉዳይ የመጀመሪያ ስትራቴጅካዊ ጥቅም አለኝ የምትለው፣ በስፍራው የዘር ፍጅት ፈፅማ ተጠያቂነት ያላገኛት፣ ዛሬም "የትግራይ ግዛታዊ አንድነት የሚረጋገጠው፣ የምዕራብ ትግራይ (ወልቃይት) ወደ ትግራይ አስተዳድር በመመለስ ነው" የሚል አቋም የምታራምደው  #ወያኔ… በአምሓርኛ ክፍል ልሳኗ በኩል ምን እያለችን ነው?

በአማራው ትግል "#ሰልፍ ውስጥ ነን" ከሚሉን አንዳንድ የሳይበር አክቲቪስቶችስ ተመሳሳይ አቋም ለማራመድ እንዴት ቻሉ?

• ወልቃይት
• ባህርዳር
• ጎንደር
• ደሴ
• ማርቆስ
• ወልደያ ወዘተ…
በኦህዴድ ብልፅግና ጨካኝ መዳፍ በጭቆና ቀንበር ስር አይደሉምን?

ወልቃይትን በተናጠል… አጀንዳ አድርጎ የፋኖ ትግልን የመከፋፈል አጀንዳ አራጋቢነት ምንጩ እና መነሻው ከየት ነው?

የፋኖ ትግል፦
ከወልቃት እስከ ናዝሬት
ከወገራ እስከ ደራ
ከአርሲ እስከ ደሴ
ከሞጣ እስከ አላማጣ
ከመተከል እስከ ጃንተከል
ከከሳ እስከ አሶሳ
ከጎባ እስከ አዲስ አበባ…
ወዘተ… የህልውና አደጋ የተደቀነበትን አምሓራ ከህልውና አደጋ አውጥቶ የሀገር ባለቤት የማድረግ ነው።

ወልቃይትም፣ የዚሁ የነፃነት መስመረ ትግላችን አካል አጀንዳም ነች።

ባህር ዳር ላይ፣ #አምሓራ ነፃነት ባጣበት ሰቆቃዊ ዘመን ላይ…
አምሓራ በከተማት (በቆረቆራት) አዲስ አበባ… #አምሓርነት መቅበዝበዣ፣ መሳደጃ ማንነት በሆነበት የተረኞች ክፉ ጊዜ ላይ… ተነጣይ #የወልቃይት ቧልት ጆሮ አይስብም።

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።
#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

11/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Feb, 12:15


https://vm.tiktok.com/ZMk7BUHtP/

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Feb, 12:01


https://www.facebook.com/OsmanMoha808/videos/929063102544529/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Feb, 09:25


#ህዝባዊ ፋኖን ከህዝብ የሚነጥል ግብርን በጭካኔ ፈፃሚው ማን ነው⁉️

ከ13ቱ 8ቱ ሴት መምህራን ሲሆኑ አብዛኛዎቹ የልጆች እናት እና የሚያጠቡ፣ ጡታቸው ወተት እንዳጋተ፣ ጨቅላ ልጆቻቸው እያለቀሱ እየጠበቋቸው ያሉ፣ ነገር ግን፣ ታፍነው የተወሰዱ ናቸው።

ይህ ዘገባን የሚያስተባብል፣ አሊያም ከስህተቱ የሚያርም የአካባቢው ቀጠናዊ ተጠሪ (አፋጎ) መግለጫ እና እርምጃ ይጠበቃል።
ይሄን ካላደረጋችሁ… ከባድ ውስብስብ ምርመራ የሚያሻው የሰርጎገብ ቡድን፣ በአካባቢው እና በመካከላችሁ ከህዝብ ነጣይ ተልዕኮ ወስዶ እየሰራ እንደሆነ አነፍንፈን እንደርስበታለን!!!

አሁን፣ ነገሮችን ሁሉ… ከውስጥ ባሻገር በሆነ ትንቅንቅ እንድንታገል እንገደዳለን!!!

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

11/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Feb, 08:34


አሜሪካና ሩሲያ በሪያድ መምከር ጀመሩ

የዩክሬኑን  ጦርነት ለመቋጨት ያለመዉ የሰለም ንግግር በሳዉዲ አረቢያ መዲና  ሪያድ   እየተካሄደ ነዉ፡፡

የሰላም ንግግሩ  የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት  ዶናልድ ትራምፕ  ከሩሲያ አቻቸዉ ቭላድሚር ፑቲን ጋር  በስልክ ከተወያዩ በኋላ ነዉ እየተካሄደ የሚገኘዉ፡፡

በመድረኩ ላይ የሩሲያን ልዑክ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሰርጌ ላቭሮቭ ሲመሩት  በአሜሪካ በኩል ደግሞ  የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮና የደህንነት አማካሪዉ ሚካኤል ዋልትዝ  ይገኙበታል፡፡

ይሁን እንጅ  የግጭቱ ባለቤት የሆነችዉ ዩክሬን  በመድረኩ ላይ አለመጋበዟ  ብዙዎችን   እያነጋገረ ነዉ፡፡

ከአዉሮፓ አገራትም  የተጋበዘ እንደሌለ አርቲ ኒዉስ ዘግቧል፡፡

የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት   ቮሎድሚር ዜሌንስኪ እኛ ያልተሰተፍንበትን የሰላም ንግግር አንቀበልም ማለታቸዉ ይታወሳል፡፡

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

11/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

17 Feb, 23:13


https://www.youtube.com/live/EYWlP9LuKjw?si=ZZqYKnBscwZpgbNE

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

17 Feb, 23:02


“የኦሮሚያ ክልል ልዩ ኃይል ቤት የሚያቃጥሉ እና ነዋሪዎችን በማንነት ለይተው የሚገድሉ ወጣቶችን መሳሪያ ታጥቆ ያጅብ ነበረ”

+++++++++++++++++++++
በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ የአብይ አህመድና ሽመልስ አብዲሳ መንግሥት ባለሀብቱን ከገደለ በኋላ፣ አስቀድሞ ባዘጋጃቸው “ቄሮ” ባላቸው ኃይሎች አማራና ኦርቶዶክስ ናቸው ያሏቸውን ነዋሪዎች እንዴት እጸዳ እንዳለ ቢቢሲ በቀጣዩ ዘገባ አጋልጧል።
በዘገባው መሠረት፦ ለባለሀብቱ እስካሁን ከ200 ኦርቶዶክሳውያንና አማራ ገበሬዎች የቡና ማሳቸው ተወስዶ ተሰጥቶት ነበረ
፡__ ወጣቶቹ በህብረት ቤት እየመረቱ ሲያቃጥሉና ሽማግሌዎችን ሳይቀር ሲገድሉ የኦሮሚያ ልዩ ኃይል በፓትሮል እያጀባቸው ነው።
፡_ ግድያውና ቤት ማቃጠሉ የተጀመረው ባለሀብቱ እንደተገደሉ ወድያውኑ በዚያው ሌሊት ነው። ይህም ነገሩ የታቀደ፣ የሚታወቅና አስቀድሞ የተዘጋጁበት መሆኑን የሚያሳይ ነው።
፡__ ይህ ፍጅት እየተካሄደ የሚገኘው በአብይ አህመድ የትውልድ ሥፍራ አቅራቢያ እና ጠንካራ ድጋፍ አለኝ በሚልበት አካባቢ ነው፣ ጠቅላዩና ከኦሮሚያው የዘር ማጽዳት ጀርባ ያሉ ዋና ዋና የኦህዴድ ሰዎች በጅማ ከተማ ስብሰባና ጉብኝት ሲያደርጉ ከነበሩ ከሁለት ሳምንታት ገደማ በኋላ ነው።
፡_ በኦሮሚያ ከሚፈጸመው የዘር ማጽዳትና በክልሉ ዙርያ ያሉ አዋሳኝ አካባቢዎችን ለመጠቅለል ከሚደረገው ስውርና ግልጽ ድርጊቶች ጀርባ አባ ዱላ ገመዳን ጨምሮ በጅማው ስብሰባ ላይ የነበሩ ኦህዴዶች እንዳሉ ይታወቃል።
፦ የወረዳው አስተዳዳር፣ የዞኑ ፀጥታ ቢሮና ባለሥልጣናት ለሚዲያ መረጃ ለመሥጠት አልፈለጉም
፦ የኦሮሚያ መንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ መግለጫ ቢያወጣም የተናገረው ባለሀብቱ መገደላቸውን ብቻ ነው ፦ እንደ መንግሥት ስለ ሌሎች እልቂትና ውድመት አለመናገሩ የክልሉ መንግሥት እንዲታወቅለትና እንዲጎላ የሚፈልገው የባለሀብቱ ግድያ ብቻ መሆኑን ያሳያል!


#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

17 Feb, 22:52


ኮለኔሉ ተገድሏል‼️
=======================
ቤተ ዘመድ መርዶ ተቀምጧል!

የ72ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል እንግዳ ወርቅ ብርሃኑ በመብረቁ መቀንደሽ ቁርጥ የሆነ ይመስላል።
አዲስ አበባ እንደሄደ ሰው ገጭቶ አዲስ አበባ ታስሯል ፤
በመኪና ሲንቀሳቀስ ተጎድቶ አዲስ አበባ ሕክምና ላይ ነው ።ወዘተ እያሉ ያስወራሉ። ሰውየው ግን ከተሰወረ ቆይቷል ። እሱ ግን ላይመለስ እስከወዲያኛው የተሸኘ ይመስላል።

መብረቁ ሪፖርተር የውስጥ መረጃዎችን አጠናክሮ ጉዳዩን በአጽንኦት እየተከታተለው ነው።

ስዩም ይዘንጋው ድንቁ

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

17 Feb, 22:46


እስራኤልና አሜሪካ የኢራንን የኒዉክለር ጣቢያ ለማዉደም በዝግጅት ላይ መሆናቸዉን አረጋገጡ፡፡

እስራኤልና አሜሪካ የኢራንን የኒዩክሌር የጦር መሳሪያ ባለቤት የመሆን ፍላጎት ለማክሰም በቁርጠኝነት እየሰሩ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ያበጠዉን አፈንድተዉት ኢራንን አራስ ነበር አድርጓታል፡፡

ጠቅላይ ሚኢስትሩ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በእየሩሳሌም ከመከሩ በኋላ በጋራ በሰጡት መግለጫ፥ ሁለቱ ሀገራት ቴህራን በመካከለኛው ምስራቅ የምታደርገውን "ወረራ" ለማስቆም በትብብር እንደሚሰሩም ገልጸዋል።

ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር በበርካታ ጉዳዮች መክረናል ያሉት ኔታንያሁ፥ ከሁሉም በላይ ኢራን ትኩረት ማግኘቷን አብራርተዋል።"አያቶላዎቹ የኒዩክሌር የጦር መሳሪያ እንዳይኖራቸው ተስማምተናል፤ እስራኤልና አሜሪካ በኢራን የሚደቀን አደጋን በአንድነት ይመክታሉ" ሲሉም መናገራቸውን ሬውተርስ ዘግቧል።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በበኩላቸው፥ "በእያንዳንዱ የሽብር ቡድን፣ በእያንዳንዱ ሁከትና አጥፊ እንቅስቃሴ፣ በቀጠናው የሚሊየኖችን ሰላምና ደህንነት አደጋ በሚጥል ተግባር ኢራን ከጀርባ አለች" ብለዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ አስቀድመው የተናገሩትን "ኒዩክሌር የታጠቀች ኢራን አትኖርም" ሃሳብ በመድገምም አጽንኦት ሰጥተውታል።
#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 23:43


#አምሓራዊነት - ሆኜ የተወለድኩት ማንነቴ (የማልደራደርበት፣ ሊለወጥ የማይቻል ደማዊ፣ የተፈጥሮ ፀጋዬ ነው)

#ኢትዮጵያ/ዊነት- በኃይል የተበጀች ክቡረ ዜግነቴ (ታሪካዊ እና ጆግራፊያዊ መገኛዬን አመልካች ሊለወጥ የሚችል ፖለቲካዊ እጣ ፋንታዬ ነው። ዜግነት ሊለወጥ ሲችል #ማንነት ግን ህያው ነው።

#ሐይማኖቴ - በትምህርት እና ስብከት አንዳንዴም በኃይል አበው የተቀበሉት የኋላ ታሪኬ ወይም የኔ ዘመን ግንዛቤ መረዳት ውጤት ነው። በትምህርት ስብከት በኃይልም ጭምር ከዘመናት በፊት አባቶቼ የተቀበሉት ሊቀየርም በዚያው ተለማጅ መንገድ ሊለወጥ የሚችል የማንነቴ አንድ አካል ነው። ከአዲስ መረዳቱ በመነሳት
ክርስቲያን ሊሰልም፣ ሙስሊምም ክርስቲያን ሊሆን ይችላል። በልውውጡ ውስጥ ይቀየር ዘንድ የማይቻል ተፈጥሯዊ ማንነት አምሓራዊነትህ ነው።
ለዚህ ነው… አምሓርነትህን መጠበቅ፣ ለተፈጥሯዊ ህልውናህ ዘብነት የመጨረሻ ጥግህ ላይ መቆም ነው የምንለው።

* ክርስትናህን የጠሉ ጠላቶች፣ ክርስትናህን ስትጥልላቸው አያጠፉህም

* እስልምናህን የጠሉ ጠላቶች፣ እስልምናን ስትጥልላቸው ይምሩሓል፣ ይሄም በታሪክ ታይቷል።

የእኛ ጠላቶች ግን፣ ጥላቻቸው ልንለውጠው ከማንችለው የተፈጥሮ ፀጋችን #ከአምሓራዊ ማንነታችን ነውና ሳያጠፉን አይተውንም።

ከሁሉም በላይ፣ ካለ አንዳች ምርጫ ተፈጥሮ ያጎናፀፈችን፣ ሆነን የተገኘንበት፣ የተወለድንበት አምሓራዊ ማንነታችንን የማያከብር፣ ህልውናውን የሚጠራር ሰብዓዊ ስብስብ ቢኖር… ፊት መሪው የጠላታን ቁንጮ ነው።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

05/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 22:56


የጅምላ አፈና ዜና በአዲስ አበባ‼️
__
በአዲ
ስ አበባ በገፍ እየታፈኑ ያሉ ወጣቶች በወረርሽኝ እየተጠቁ ነው።
በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችን በገፍ እያፈነ ያለው የሰው በላው ሃይል ትላንት ብቻ ይርጋ ሃይሌ የገበያ መዕከል ተብሎ በሚጠራው ቦታ ላይ በትንሹ ከ80በላይ ወጣቶችን አስታወቁ።
በተመሳሳይ በተለያዩ አካባቢዎችም ወጣቶች በአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ ሽፋን በገፍ እየታፈኑ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።
መርካቶ፣ አውቶቢስ ተራ፣ ሰባተኛ ፣ጎጃም በረንዳ፣ መሳለሚያ፣አካባቢ ወጣቱ መንቀሳቀስ በማይችልበት ደረጃ አፈሳ ተጧጡፋል ሲሉም ሁኔታውን ገልጸውታል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞም አብዛኛው ወጣት ስራ አቁሞ በቤቱ ለመቀመጥ ተገዷል ሲሉም ሁኔታውን ገልጸውታል።
ትላንትና ይርጋ ሃይሌ የገበያ መዕከል ተብሎ በሚጠራው ቦታ የታፈሱና በትንሹ ቁጥራቸው ከ80 በላይ የሚሆኑ ወጣቶች ወደ 4ተኛ ፖሊስ ጣቢያ መወሰዳቸውን ይናገራሉ።
ነገር ግን ፖሊስ ጣቢያው ውስጥ ከተቀሰቀሰው ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ በርካታ ወጣቶች በአሙቡላንስ ወደየ ሆስፒታሉ ሲጋዙ ማየታቸውንም ምንጮች ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ይላሉ ምንጮቹ በአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ ሽፋን ስም ከፍተኛ ቁጥር ባለው የጸጥታ ኃይል እንድትከበብ ተደርጋለች ብለዋል።
ከጥቁር አንበሳ መስቀል አደባባይ፣ ከአራት ኪሎ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ቦሌ መስመር፣ከመስቀል አደባባይ አፍሪካ ሕብረት አዳራሽ ድረስበከበባ ሕዝብን ሲያስጨንቁ መሰንበታቸውንም ተናግረዋል።
የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ፖሊሶች በየመንደሩ ውስጥ እንዲመደቡ ሲደረግ የሚገርመው ደግሞ በሕብረቱ ስብሰባ ታሪክ ተደርጎ የማይታወቅ ለጥበቃው የጎማ ታንክና የአድማ ብተና መኪኖች የአድማ ብተና ቆብ ከለበሱ ወታደሮች ጋር መሰማራታቸውን ነው ይላሉ።
ምንጭ፦ Ethio 360

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

08/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamor

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 22:43


የሱዳን የተፋፋመ ውጊያ‼️

🚨🇸🇩 በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ከፍተኛ ውጊያ እየተከናወነ መሆኑ ተሰማ፡፡ ሬዲዮ ዳባንጋ እንደዘገበው ከሀሙስ እለት ጀምሮ በመሀል ከተማው ላይ ጦርነቱ ተፋፍሞ የቀጠለ ሲሆን ነዋሪዎች የከባድ መሳሪያ ድምፅ እየሰሙ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡

የተለያዩ ፍንዳታዎችም እየተሰሙ ሲሆን ከርቀት ጭስ እንደሚታይም ነዋሪዎቹ ተናግረዋል፡፡ የሱዳን ጦር ሀይል በካርቱም ወደሚገኘው ብሄራዊ ቤተ መንግስት እየተቃረበ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው ፈጥኖ ደራሽ ሀይሉ ወደኋላ በማፈግፈግ ላይ መሆኑን አስረድቷል፡፡ በተኩስ ልውውጡ በቤተመንግስቱ አቅራቢያ የሚገኘው የወዳጅነት አዳራሽ መቃጠሉንም አስታውቋል፡፡

ድል እየቀናቸው ያሉት ጄኔራል አልብሩሀን በባህሪ የሚገኘውን የጦር ሀይላቸውን በመጎብኘት የማበረታታቻ ንግግር አሰምተዋል፡፡ በንግግራቸው ከተፋላሚው ፈጥኖ ደራሽ ሀይሉ ጋር ከዚህ በኋላ ምንም አይነት ድርድርም ሆነ ንግግር ለማድረግ ፈቃደኛ አለመሆናቸውንም እንደገለፁ ዘገባው አስታውቋል፡፡

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

08/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamore

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 21:34


የደንቢዶሎ ተማሪዎች ከታፈኑ ሰሞኑን 5 አመታት አለፈ‼️

ምረር አማራ ‼️ ምረር የሀገሬ ሰው ‼️

ብልጽግና አገዛዝ ያመጣብን ፍዳ ተነግሮ አያልቅም:: 

የብልጽግናው ስርአት  ንጹሀን በግፍ ያለቁበት ህጻናት እና ሴቶች ለሞት ለመደፈር የተዳረጉበት ስርአት ነው::

ብልጽግና ስርአት አማራነት ወንጀል የተደረገበት አማራ በመሆን ብቻ ሺዎች የተጨፈጨፉበት:: የአማራ የዘር ፍጅትን መምራት እና ማስፈጸም የአገዛዙ አላማ (state agenda) የሆነበት ነው::

ብልጽግና ስርአት ከተማሪዎች እስከ ገበሬዎች ሼኮች ካህናት እና መነኮሳት ኢ/ር ስመኘው በቀለን ጨምሮ መምህራን እና ዶክተሮች በግፍ የተገደሉበት አገዛዝ ነው:: ከተራ ወታደር እስከ እነ ጄኔራል አሳምነው ጽጌ በግፍ የተገደሉበት ነው::

ብልጽግና ስርአት ሀገራችንን ያራቆተ የሌባ ስብስብ ግፍና በደሉን ዘርዝረን የማንጨርሰው ነው::

ህሊና እንዳለው ሰው በሰው ልጅ ላይ ብሎም በኢትዮጵያውያን ወገኖቼ ብሎም ደግሞ በአማራነት ላይ የሚደርሰው ህመም ያመኛል:: ያለኝን ተሰሚነት ተጠቅሜ  ኢ-ሰብአዊ ድርጊትን ስቃወም ኖሬያለው:: አሁንም እቃወማለው:: ወደፊት እግዚአብሔር ሀይል እስከሰጠኝ እቀጥላለው::

ዋና አላማዬም ለንጹሀን ለተበደሉ ድምጽ መሆን ነው::

ሁላችንም በቻልነው አቅም ባለን ተጽእኖ ይህን ገዳይ የብልጽግና ስርአት ልንቃወም እና ታግለን ልናስወግደው ይገባናል::

ቪድዮ ከ 5 አመት በፊት January 28, 2020 የተለቀቀ ነው ::

ፋኖነት ሕያውነት
ድል ለአማራ

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

08/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamore

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 19:49


#አሳዛኝ ሰበር ዜና‼️

በኮምቦልቻ ጮሬሳ  ካምፕ የፖለቲካ እስረኞች ሞቱ ።

የአማራ ፋኖን ትግል  ትደግፋላችሁ በሚል ከመላው የአማራ ክልል በብልፅግና የፀጥታ ኃይሎች ታፍሰው በኮምቦልቻ አቅራቢያ ጮሬሳ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች በውሃ እና በምግብ መመረዝ ምክንያት በርካቶች መሞታቸውን የእስረኛ ቤተሰቦች ለአማራ ድምፅ ገለፁ ።

በማጎሪያ ካምፑ ውስጥ 890 እስረኞች የሚገኙ ሲሆን በሦስት ቀናት ውስጥ አስር እስረኞች በዚሁ ድንገት በገባው የውሃ ወለድ ወረርሽኝ መሞታቸውን ነው ቤተሰቦቻቸው የገለፁት።

የበሽታው መነሻ ነው የተባለው ደግሞ እስረኞቹ የሚጠጡት ከወራጅ ወንዝ የተቀዳ ውሃ በመሆኑ በዚሁ ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ነው የተናገሩት።

ወደ ካምፑ የጤና ባለሙያዎች  እንዳይገቡ በመከልከሉ ምክንያት  በሽታው እየተባባሰ መሆኑን ነው የተገለፀው።

በአንድ አነስተኛ ክፍል ውስጥ ከመቶ በላይ እስረኞች የታጎሩ ሲሆን መፀዳጃ ቤት እና በቂ ውሃ ባለመኖሩ ወረርሽኙ ወደ ሁሉም እስረኞች እየተዛመተ ነው ሲሉ ቤተሰቦቻቸው ለአማራ ድምፅ ተናግረዋል።

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ትኩስ፣ ትኩስ መረጃዎችን ያግኙ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

08/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamore

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 19:17


#ድል በጎንደር‼️

የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር  ጎንደሬ በጋሻው ከፍለ ጦር ቴዎዴሮሰ ብርጌድ አሳምነው ሻለቃ በሻለቃ ይርጋ ደሴ እየተመራ በገደብጊያ ዙሪያ መሸጉ በነበረው  የጠላት ጥምር ሀይል  ላይ በወሰደው እርምጃ በርካታው ሞት እና ቁሰለኛ አድርጎታል።

በተመሣሣይ  ሰዓት የጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር ናሁሰናይ አዳርጌ ብርጌድ በሸለቃ ዋናው እሙሀይ እየተመራ በዳባት በመሸገው የጠላት ሀይል ላይ  መብረቃዊ ጥቃት በመክፈት ቁጥሩ ለግዜው የልታወቀ ጠላትን ሙት እና ቁሰለኛ በማድርግ አንድ የዳባት  ከተማ ክፍተኛ የብልፅግና  በልሰጣንን አንቀው የዘውት ሄደዋል::                                                                                     

በሌላ መረጃ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር አደዋ ክፍለ ጦር እና  ቋራ ኦሜደላ ክፋለ ጦር በጋር በቋራ ግንባር ከጠላት ጋር  ሲፋለሙ ውለዋል ::

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ትኩስ፣ ትኩስ መረጃዎችን ያግኙ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

08/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamore

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 13:07


ዣዎ ማኑኤል ጎንሳልቬስ ሎሬንስ የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ሆነሆኑ

የአንጎላ ፕሬዚዳንት ዣዎ ማኑኤል ጎንሳልቬስ ሎሬንስ የ2025 የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል።

በዚህ መሰረት የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ-መንበርነትን በ2024 ስትመራ የነበረችው ሞሪታኒያ ስልጣኑን ለ2025 ተረኛዋ ለአንጎላ አስረክባለች።

የ2024 የአፍሪካ ሕብረት ሊቀ መንበር የነበሩት የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት መሐመድ ኦውልድ ጋዙዋኒ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ ፕሬዝዳንት ዣዎ ማኑኤል ጎንሳልቬስ ሎሬንስ አስረክበዋል።

"የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያንና ዘርዓ-አፍሪካውያን" በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ እና ነገ የሚካሄደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ትኩስ፣ ትኩስ መረጃዎችን ያግኙ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

08/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamore

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 10:05


ማይነጋድ‼️

በአርማጭሆ ማይነጋድ ትሪክ ተሰርቶ አድሯል!!!

በዋዋ ጎቤ ሀገር፣በራስ አሞራዉ ዉብነህ ቅየ፣በብሬ ዘገየ የትዉልድ ቦታ ማሰሮ ከተማ ወጣ ብሎ ማይነጋ በአራት ተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓዝ በነበረዉ የአገዛዙ ሰራዊት ላይ በተወሰደ እርምጃ የአገዛዙ ሰራዊት ዶግ አመድ ተደርጓል።

ዝርዝር መረጃዉን እንመለስበታለን!!!

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ትኩስ፣ ትኩስ መረጃዎችን ያግኙ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

08/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamore

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Feb, 09:37


ስደት‼️

ከአማራ ክልል ጦርነት እና የአገዛዙ ወታደሮች የግፍ ጭፍጨፋ ወደ አረብ ሃገራት የሚሰደደዉ ወጣት ቁጥር እየጨመረ ነው!

በየዕለቱ የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው ወደ አረብ ሀገራት ህገ-ወጥ በሆነ መልኩ የሚጓዙ ወጣቶች በሠሜን ወሎ በርካቶች ናቸዉ ተብሏል። ምንም እንኳን በአካባቢዉ ወደ አረብ ሀገር በባህር መጓዝ ከዚህ በፊት የተለመደ ቢሆንም አሁን በአካባቢዉ ያለዉ ጦርነት እና የመንግስት ወታደሮች ወጣቱን በግፍ መረሸናቸውን ተከትሎ የአማራ ወጣቶች ይህን የስደት መንገድ ምርጫ አድርገዋል። በህገወጥ መንገድ ተሰደው በመንግስት ድጋፍ ወደሀገራቸው ከሚመለሱት መካከል 95 በመቶው በዋናነት ከአማራ፣ ከትግራይ እና ከኦሮሚያ ክልል መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ። ከዚህም ውስጥ ደግሞ 57 ሺህ የሚሆኑት ተመላሾች ከአማራ ክልል እንደሚሄዱ ሲሆኑ 42 ሺህ የሚጠጉት ደግሞ ከኦሮሚያ የተቀሩት 28 ሺህ ገደማው ደግሞ ከትግራይ ክልል የሄዱ መሆናቸው ተብሏል።
ስደተኞቹ በሊቢያ በኩል ለመውጣት ጥረት ቢያደርጉም በህገወጥ ደላሎች ከፍተኛ ስቃይ እየደረሰባቸው ሲሆን ታግተው ገንዘብ የሚጠየቅባቸው በርካታ ስደተኞች መኖራቸው ታውቋል።

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ትኩስ፣ ትኩስ መረጃዎችን ያግኙ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

08/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

14 Feb, 21:32


ብልፅግና በድጋሚ ቤተ ክርስቲያንን ለመክፈል፣ ሲኖዶሱን ለመበተን
በትግራይ
በኦሮሚያ እና አማራ ክልል በጀት እና ሙያተኛ መድቦ እያሴረ እንደሆነ ደርሰንበታል።

=======================
https://youtube.com/shorts/ydQS3LRHozY?feature=share

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

14 Feb, 21:12


⚠️ከመተሐራ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 6.0 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

ከመተሐራ ከተማ ስድስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ ላይ በሬክተር ስኬል 6.0 የደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት አስታወቀ። ከምሽቱ 5:28 ደቂቃ ላይ የደረሰው ርዕደ መሬት፤ ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ከተመዘገቡት ሁሉ በመጠን ከፍተኛው ነው።

VIA,  (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ትኩስ፣ ትኩስ መረጃዎችን ያግኙ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

07/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

14 Feb, 14:09


እየተደመጣችሁ‼️

USAID በናይጄሪያ፣ ካሜሩን፣ ኒጀር እና ቻድ የሽብር ጥቃቶችን ለሚፈፅመው ቦኮ ሃራም የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርግ ነበረ።" ኮንግረስማን Scott Perry
.
.
በኢትዮጵያ ውስጥ ሲፈፀም ለነበረው መንግስታዊ ሽብር ለቁጥር 1 ኢህአዴግና ለአሁኑ ለቁጥር 2 ኢህአዴግ ብልፅግናም ድጋፍ ሲያደርግ እንደነበረም፣ እያደረገም እንዳለ ቢነግሩን ጥሩ ነበረ።

#ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ትኩስ፣ ትኩስ መረጃዎችን ያግኙ።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

07/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

12 Feb, 20:44


አንጋፋውን አየር መንገድ ከደረጃ በታች አዋርዶ በአስተዳድር ድክመት የተሣበበ ወደ ግል ሽያጭ የመሸኘት እቅድ ወደ ፊት እየመጣ ይመስላል።
አየር መንገዱን ከህዝብ ልብ የመነጠል ጉዞ መስመር ይዟል።

አየር መንገዱን በጉልህ አሉታዊ ጎኑ በሀገር ውስጥ እንዲተዋወቅ እየተደረገ ነው።
አቶ ኤልያስ ደረሰኝ የሚሉት የውስጥ መረጃም የእቅዱ አካል እንደሚሆን ይታመናል።

የአየር መንገዱን ሎጎ፣ ከአረንጓዴ ቢጫ ቀዩ ሰንደቅ አላማ ነጥሎ ሶስቱንም በተመሳሳይ አረንጓዴ ቀለም ለውጠው የአየር መንገዱን አጥር ያስዋቡበት እና አንዳንድ ዓለም አቀፍ ማስታወቂያዎቻቸው ላይ የሰደቅ ቀለሞችን እየገፏቸው መታየታቸው የሚያበራው ምልክት አለ።
የነፍጠኛው ስርዓት አርማን በሰማይ ላይ የሚያውበልብ ሲል በፍረጃ ሲከስሰው የነበረውን አየር መንገዱ፣ የመሸጥ እቅድ አለው።

ትዝብቱን ያሳዬ ፀኃፊ በዚህ መልክ ትችቱን አስቀምጧል።

🚨አየር መንገዱን ሁለቴ የመታው ምች!

ተቋማት ሸምጥጠው እንደሚዋሹ " አይጧን እንጂ ዝሆኑን አላየሁም!" ያለው አየር መንገድ ማሳያ ነው።  ይህ ከታች የተያያዘው የኢትዬጵያ አየር መንገድ ሰሞኑን አውሮፕላኑን አጊጣ ልደቷን ያከበረችበትን ግለሰብ ድርጊት አላየሁም፣ ከእውቀቴ ውጭ ነው ! ያለው ሀሰት መሆኑንና እውነታው ግን ድርጊቱን በፊርማና በመሀተም ፈቅዶ ሙስና የሰራበት እንደሆነ የሚያሳይ ደብዳቤ ነው። አንድ ሰው አየር መንገዱ ካዋጣው "አውሮፕላኖቹን እንኳን ልደት ለምን ስርግና ልቅሶ አያጀብባቸውም?" ሊል ይችላል፣ ቁም ነገሩ ያ አይደለም ይልቅስ አመኔታ የተጣለባቸው መንግስታት፣ ፖለቲከኞች፣ ትላልቅ ተቋማት ወዘተ በዚህ ልክ የሚቀጥፉ ከሆነ፣ የሀገርና የማህበረሰብ የግብር መንቀዝ ስለሚያስከትል እንጂ!

05/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

12 Feb, 19:33


መንግስታዊ ዝርፊያው ቀጥሏል‼️

በመንግስት ከፍተኛ ሙስና ጥያቄ እና ምዝበራ ጫና ሀገር ለቀው ለመሰደድ የተገደዱት ዋናው ባለሃብት የፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያባለቤት ሀብት የሆነ ዘይትና ስኳር በህገ ወጥ ስም በዝርፊያ ተወረሰ

በህገ-ወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘ በሚል ማወናበጃ ክስ ከ3,052,904 ብር በላይ የሚገመት የዘይትና ስኳር መውረሱን የየካ ክፍለ ከተማ የሕገ-ወጥ ንግድ ክትትልና ቁጥጥር ግብረ-ሃይል አስታወቀ።

የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 አስተዳደር የወረዳው ንግድ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አሚር ከሊፋ እንደገለፁት ከፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ ንግድ ተቋም በክፍለ ከተማው ሕገ-ወጥ ንግድ ክትትልና ቁጥጥር ግብረ-ሃይል በተደረገ ክትትል ከ3,052,904 ብር በላይ የሚገመት በህገ-ወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘ የዘይትና ስኳር ተወርሷል።

አቶ አሚር አክለውም በፍተሻው ወቅት 149 ባለ 20 ሊትር ዘይት እና 304 ኩንታል ስኳር መያዙን ተናግረዋል።

የተወረሱት ንብረቶችም በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት ሱቆች በማከፋፈል ህብረተሰቡ እንዲጠቀምበት መደረጉን የጽ/ቤት ኃላፊው ገልጸዋል፡፡

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

05/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

12 Feb, 19:26


አመራሩ ተገደሉ‼️
የሱሉልታ ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ በታጣቂዎች መገደላቸው ተሰማ ‼️
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሱሉልታ ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ የሆኑት አበበ ወርቁ ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ በሚጠራው አማጺ ቡድን በደረሰባቸው ድንገተኛ ጥቃት መገደላቸው ነው የተነገረው።

ታጣቂ ቡድኑ ጥቃቱን የፈጸመው ዛሬ የካቲት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ ነው ተብሏል።

ከአሥተዳዳሪው ጋር የነበረ የወረዳው የጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ በቡድኑ ታፍኖ መወሰዱ ተሰምቷል።

(ዋዜማሬዲዮ)

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

05/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Feb, 18:23


በአዲስ አበባ ከተማ የቀን ስራ ፍለጋ የወጡ የመንግስት ሰራተኞች እየተሳደዱ ነው።
በአዲስ አበባ ከተማ የቀን ስራ ለመስራ የሞከሩ የመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞች በሰው በላው ቡድን ሃይል እየተሳደዱ መሆኑን ምንጮች ገለጹ።
  አሁን ላይ በአብዛኛው መስሪያ ቤትና ብሎም በክልል ባሉ የመንግስት መስሪያ ቤቶች  ደረጃ ደሞዝ መክፈል ያቃተው ስብስብ ኑሮ የከበደውን የአዲስ አበባ ነዋሪ መግቢያና መውጫ እያሳጣነው ብለዋል።
  የመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞች ሆነው ደሞዛቸው ቤተሰባቸውንም ሆነ ራሳቸውን ማስተዳደር ያልቻሉ የከተማ ነዋሪዎች የቀን ስራ ለመስራት ሙከራ ማድረጋቸውን ይናገራሉ።
  ነገር ግን በሁሉም ቦታ ገዳይ ቡድኑን ያሰማራው የሰው በላው ስብስብ ለስራ ፍለጋ የወጡትን የመንግስት ሰራተኞች ማሳደድ መጀመሩን ገልጸዋል።
  በተለይ ደግሞ የአማራ ተወላጆች የሆኑ የመንግስት ሰራተኞች ላይ የተለየ ትኩረትና አፈና መኖሩንም ሳይጠቁሙ አላለፉም።
  ደሞዛቸው ካለው የኑሮ ውድነት አኳያ እንዲስተካከል ለመጠየቅ የሞከሩ የመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞችም አስራ ገበታቸው እየተባረሩ መሆናቸውንም ምንጮች አመልክተዋል።
  በከተማዋ የአይንህ ከለር አላማረኝም በሚል ንጹሃን ዜጎችን እያፈነ ያለው ቡድን አሁን ደግሞ ኑሮውን መቋቋም አቅቶት ለስራ ፍለጋ የወጣውን ከተማ ነዋሪ ማሳደድ ጀምሯልም ብለዋል።

ምንጭ፦
Ethio 360

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

04/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Feb, 12:51


#የማትዘነጋው ማዕልተ መለካውያን‼️

ከትውልድ አዕምሮ የማትጠፋዋ ያች ዕለት፦
በቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ጥቁር ለብሰን ያለቀስንባት ያች ዕለት።
በአባቶቻችችን ተታለን የተለወጥንባት ያች ዕለት።
አልቅሰን ያለመፍትሄ ተሸጠን የተመለስንባት ያች ዕለት።
የፈረሰ ቀኖና ላይስተካከል ስለ ቀኖና የጮኽንባት ያች ዕለት።
ብዙ ምእመናን ንብረታቸ፣አካላቸው፣ህሊናቸው የተሰበረባት ያች ዕለት።
የመለካውያን ፈቃድ የተፈጸመባት ያች ዕለት።
የቤተ ክርስቲያን ጥፋት በገሐድ የታወጀባት ያች ዕለት።.....
ትውልዱ አይሳትም ከዐዕምሮውም አትጠፋም።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

04/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Feb, 09:46


የባንዳ መጨረሻው የተዋረደ ሞት ነው‼️
#ባንዳው ከመሰናበቱ በፊት ፋኖ እንገናኛለን ብሎ ነበር እንዲህ ነው መገናኘት::

ስለምንገናኝ ችግር የለውም ግምባር ግምባርህን እንልሃለን አላለም እግዞ ገንዘብ ግን የማያደርገው የለውም::


የባንዳ መጨረሻው ይሄ ነው

ዘላለም አለሰው ይባላል ቡሬ ዙርያ የደረቋ ፋኖ ነበር ኋላ ላይ ግን በክህደት ወደ ሚነሻ ተቀላቅሎ የቡሬንና የማንኩሳን አካባቢ ፋኖ ያሉበት ቦታ ድረስ መከላከያን እየመራ እየወሰደ እያስመታ በክህደት ስራውን ቀጠለ።

በTik tok እየወጣም በፋኖ ላይ መዛት መሳደብ ማንቋሸሽ ጀመረ

መጨረሻም በአረንዛው ዳሞት ብርጌድ ቢተው ሻለቃ የማያዳግም እረምጃ ተወስዶበት እስከወዲያኛው ተሸኝቷል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

04/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Feb, 09:42


የብልፅግና ቡድን የበተናቸው መረጃ እና ደህንነቶች በቁጥጥር ስር ዋሉ‼️

ፋሽስታዊ አገዛዙ ያሰማራቸዉ የደህንነት ሰዎች በፋኖ ኢንተለጀንስ ክትትል በቁጥጥር ስር ዉለዋል!!!

ማቻከል ወረዳ አማኑኤል ከተማ ብልጽግና የበተናቸው 3 መረጃ የሚመርጁ ሆድ አደሮች ተይዘዋል ፣ለእያንዳንዳቸው 90,400 ብር ተከፍሏቸዋል።

ከጎጃም ከተለያዩ ቦታዎች በአፈሳ ተሰብስበው ጎንደር ተወስደው የሰለጠኑ 2,900 ሰላይ ባንዳወች ተበትነው ፋኖን እና የተለያዩ የነቁ አማራዎችን በመጠቆም እያስገደሉ ነው።

እነዚህ ሆድ አደር ግለሰቦች በአስቸኳይ በፍቃዳቸው እጃቸውን ለፋኖ እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። ሁሉም ፋኖ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የማቻከል የበላይ ዘለቀ ብርጌድ አሳስቧል
ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

04/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Feb, 08:20


አስቸኳይ‼️

ከደጀን ወደብቸና ተጨማሪ ሀይል እየገባ ነው 2ታንክ 2 መድፍ 1 ብረት ለብስ 2 ኦራል 2ሲኖ 2 ፓትሮል እየገባ ስለሆነ ለመረጃ ያህል እንዲያደርሱልን

Inbox

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

04/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Feb, 08:03


የጎፈንድሚ#አሞሌ… ልዩነታችንን ተሸክሞ አስቀጥሏል

በአማራ ፋኖ አንድነት ብስራት ማግስት፣ የዳያስፖራውም አንድነት በስኬት በተቋጨ ቀጣይ ቀን… የገቢ ምንጫቸው የሚሟሽሽ፣ የእንጀራ ገመዳቸው የሚበጠስ የልዩነት ትብትብ ሴራ እና የጎጥ ድንኳናቸው እንደሚፈርስ ያውቃሉና ባልንጀሮቼ ለአንድነት አይተጉም።

ብዙ፣ በጨዋነታቸው የምናውቃቸው ወንድም እና እህቶቻችን… የጎፈንድሚ አሞሌ ከላሱ፣ "#ታብ ታብ አርጉ"ብለው ከጮሁ በኋላ… ትላንት የማናውቃቸው አዲስ ተገላጭ ሰዎች ሆነዋል።

ያ፣ የአንድነት ስብከታቸው፣ ተቆርቋሪ ሩህሩህ ለፈፋቸው ከአንደበታቸው
ሟሽሾ ጠፍቶ የጎጥ እና የጎራ ዛር እያንዘረዘራቸው አይተናል። ታላላቆቻቸውን በማዋረድ እና ኪስ ሞይ ሰጫቸውን ለማስደሰት እንደ ውሻ በበሉበት ሲያንባርቁ ሰምተናል።
በአምሓርነት ስም ይምሉ ይገዘቱ የነበሩት… በወንዜ ካራማ በሚስጥር ሲካድሙ አግኝተናል።

በጎጥ፣ ተወካክሎ የዳያስፖራን ኪስ ማለብ… የግላዊ ብልፅግና ቁልፍ መንገድ ሆኖላቸው በደስታ ሰክረዋል እና አንድነት አይሹም። ይህ፣ የጥቅም ሰንሰለት… እስከ ተዋጊ አመራሩ የሚዘልቅ ነው።
አንዳንዶች ደግሞ Thrio ኤጀንት ናቸው። በአኩራፊው ብዐዴን ተመልምለው፣ ትግሉን በጥቅም ይናገዳሉ፣ ለወያኔም፣ ለብልፅግናም፣ ለፋኖም ይሰራሉ።

ከነዚህ ጋር ተደናቁሮ የአማራ ፋኖን አንድነት እንደምን ማምጣት ይቻላል

#መረር፣ ጨከን ብሎ… የመሬት ላይ ተዋጊው ተጨባጭ አመክንዮ ያጣለት ልዩነቱን በመፍታት አንድነቱን ቢያውጅ… ልዩነት ሰባኪ ግሪሳው ይበተናል።
የልዩነት ለፋፊ ማይኮቹ ባትሪ ቻርጅ ምንጭ የዳያስፓራው አሞሌ እና በራሱ መወሰን ያቃተው አመራሩ ሆኖ መገኘት ነውና።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

04/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 22:03


" ፋይናንስ ቢሮ ይግባኝ በመጠየቁ አፈጻጸሙ ከትላንትና በስቲያ ጀምሮ ታግዶ ነው ያለው " - እናት ፓርቲ

እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ / ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም " ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጠቱን ፓርቲው ማስታወቁ ይታወሳል።

ይህንንም የፍርድ ቤት ውሳኔ በጋዜጣዊ መግለጫው አሳውቆ የነበረው ፓርቲው የፋይናንስ ቢሮ ይግባኝ በመጠየቁ ምክንያት የውሳኔው አፈጻጸም ከትላንትና በስቲያ ጀምሮ መታገዱን የፓርቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

የፓርቲው ፕሬዝዳንት በዝርዝር ለቲክቫህ በሰጡት ሃሳብ ምን አሉ ?

" ጥር 9 ቀን 6:30 ላይ ውሳኔውን ከፍተኛ ፍ/ቤት አሳልፎ 7:30 ላይ የፋይናንስ ቢሮ አቃቢ ህግ በቃለ መሃላ ' ለከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ይግባኝ እስከምል ድረስ አፈጻጸሙ ይታገድልን ለ15 ቀንም ፓርቲው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳይሰጥ ' አሉ።

የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ መጠበቅ ስለነበረብን እኛም ለ15 ቀናት ጠበቅን 15 ቀኑ የሞላው አርብ ነበር ሰኞ መግለጫ ሰጠን።

በ15 ቀን ውስጥ ይግባኝ ባይጠይቁም ከትላንት በስቲያ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት አፈጻጸሙ ታግዶ እንዲቆይ በሚል ይግባኝ መጠየቃቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ቢሮአችን ላይ ተለጥፎ አግኝተናል።

እየተነጋገርን ያለነው ስለ ህግ ጉዳይ ነው ክፍያው ይቀጥል አይቀጥል አይደለም እኛ እያልን ያለነው ከተማ መስተዳደሩ የጣለው ግብር ከህግ አግባብ ውጪ እንደሆነ ነው መሆኑን ደግሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አረጋግጦልናል።

እያንዳንዱ ከህዝብ የሚሰበሰብ ሳንቲም የህግ መሰረት ሊኖረው ያስፈልጋል ይህ የጣራና ግድግዳ ግብር እየተሰበሰበ ያለው ከህግ አግባብ ውጪ ነው የሚከፈለው ገንዘብ መቆም አለበት ብለን ነው ክስ የመሰረትነው።

ፍርድ ቤቱም ክፈሉ አትክፈሉ አይደለም እያለ ያለው ነገር ግን ለክፍያ መመሪያ የነበረው በሚያዝያ 2015 የወጣው እና እንዲፈጸም የሚያስገድደው መመሪያ መሻሩን ነው የገለጸው።

በዚህም መሰረት የህግ ውሳኔ አፈጻጸም አካሄድ ቢኖረውም የከተማ መስተዳደሩ ይህንን ግብር ወደ ፊት እንዲሽረው ይጠበቃል።

የፋይናንስ ቢሮ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቢጠይቅም የከፍተኛ ፍ/ቤትን ውሳኔ ያጸድቀዋል ብለን ነው የምናምነው ቢሽረው እንኳ ሰበር ሰሚ ችሎት በመኖሩ ጉዳዩን እስከመጨረሻው እንገፋበታለን።

የኢትዮጵያ ህዝብ 10 ሺ፣20 ሺ እና ሚሊየን ለጣራ እና ግድግዳ በሚል ከፍሎ አያውቅም እንዲህ መክፈል የተጀመረው ከ2015 ዓ/ም ጀምሮ ነው መቼም ይጀመር መመሪያው ህገ ወጥ ነው " ብለዋል።
Tikvah
ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

01/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 21:23


ይህንን ሁሉ ግፍና በደል ስለምን አደረሱብኝ ብዬ ስጠይቅ የአገዛዞችን ችግር ፣ የእኔን ባህርይ እና አቋም እንድገመግም እገደዳለሁ ።

ሁለቱም የህወሃትና ኦህዴድ አገዛዞች ፦

ከአማራ ህዝብ አንጻር ለዘመናት የያዙት ህጋዊ እና ተቋማዊ አረዳድና አቋም ተመሳሳይ፣ ያልተቀየረና የማይቀየር ነው ።

ግፍ እና በደሉ የሕወሓትና የብልጽግና ስርዓትና ስሪት ወለድ በመሆኑ በተጻፈውም ባልተጻፈውም ሕግ በጠላትነት ፈርጀው ሁሉን አቀፍ ጥቃት የከፈቱበት በመሆኑ ፣ ከዚህ የሀገር ዋልታና ማገር ከሆነ ህዝብ መፈጠርም ሆነ በተቆርቋሪነት ስሜት፣ እልህና ቁጭት ይህ የኖረው እና የቀጠለው የመከራ እና የስቃይ ጊዜ እንዲያበቃ መታገል እና ለምን ብሎ መጠየቅ በሀሰት አስወንጅሎ ፣ አስከስሶና አስመስክሮ ወደ ዘብጥያ ያስወርዳል ።

ይህ ብቻ አይደለም፣ ደብዛ ያስጠፋል ያሳድዳል፣ ያሳፍናል፣ ያሰድባል፣ ያዋርዳል፣ ከስራ እንድትፈናቀል ያስደርጋል፣ ያስርባል፣ ያስጠማል፣ በሁሉም ዘርፍ እንድትሰቃይ ያስደርጋል በመጨረሻም ሊያስገድል ይችላል ።

በመጨረሻም እኔ ንፁህ ሰው ነኝ ፤ የፈፀምኩትም ወንጀል የለም ። በሽብር ሊያስከስሰኝ የሚችል ነገር የለም ፤ እኔ አሸባሪ ስርዓትንና ሽብርተኝነትን ፣ አምባገነንነትን ፣ ፀረ-ህዝብን ፣ ፀረ-ሀገርን ፣ ክህደትን፣ ባንዳነትን፣ የዘር ማጥፋትን (ጄኖሳይድን) አጥብቄ የምቃወም እና እንዳይፈፀም በምችለው መንገድ ሁሉ የማጋልጥ ሰው ነኝ ።

አማራነትን ፣ የአማራ እሴትን እና ታሪክን የሚጠላ ፣ የሚከስ እና የሚወነጅል ስርዓት እና ስሪት በመኖሩ ካልሆነ በስተቀር በሽብር ልከሰስ የምችልበት ሁኔታ የለም ።

ኃላፊነት የማይሰማው ፣ የህግ የበላይነትን የማያከብርና ለማስከበር አቅሙ ብቻ ሳይሆን ፍላጎቱ የሌለው በህዝብ ላይ የአፓርታይድ አገዛዝን የሚያሰፍን ስርዓትና ስሪትን በመታገሌ ነው ግፍ እየተፈፀመብኝ ያለው ።

አሸባሪን መታገል በሽብር አያስከስስም። ህዝብን በዘር ከፋፍሎ ጠላትና ወዳጅ ብሎ እያጠቃ ላለ ስርዓትና ስሪት አሽከር/ አገልጋይ መሆን የማልፈልግ ከታይቶ ጠፊዉ / ከሃላፊዉ አገዛዝ ይልቅ ህዝብን ለማገልገል የምፈልግ እና ሙያዊ ነፃንትን የምፈልግ ሰውም ነኝ ።

የጋዜጠኛነት እና ግንኙነት ሙያዬ- live and die for the truth (ለእዉነት ኑር፣ ስለእዉነት ሙት), Be the watchdogs of the people; Be the eyes and the ears of the people ( የህዝብ ጠባቂ ዐይን እና ጆሮ ሁን !) የሚል መርህን እንድከተል የሚጠይቀኝ ሲሆን ይህም ከግል አረዳድ፣ አቋሜ ፣ ከማህበራዊ እሴት፣ ወግና ባህል አንጻር ለብቻው የሚቆም ንጥል ማንነቴ እንዳልሆነ እርግጠኛ የሆንኩበት ጉዳይ በመሆኑ በቀላሉ አሳልፌ የምሰጠውና የምደራደርበት መብት አይኖርም ።

ሲጠቃለል ፦ በዚህ አገዛዝ በጠላትነት ተፈርጄ ፣ ሞት ታውጆበት በድሮንና በከባድ መሳሪያ - በምድር እና በአየር ኃይል ያለ የሌለ ኃይሉን ተጠቅሞ በተለይም ለ2 ዓመት ገደማ እየተፈፀመ ያለውን ይፋዊ ጦርነት ልክ እንደ ስርዓቱ አማራን በመፈረጅ ህልውናው አደጋ ውስጥ እንዲገባ አፍና ልሳን በመሆን "አይዞህ በለው ፣ በርታ " እንድለው ምንም እንኳ አገዛዙ አብዝቶ ቢፈልግም በቻለው ሁሉ መከራ ቢያደርስብኝም ላመኑበት ነገር መፅናት ከቀደሙት ሞት አይፈሬ ጀግኖቻችን ልንወርሰው የሚገባ መልካም እሴት - ከመቃብር በላይ አፍ አውጥቶ የሚናገር የማይሞት ታሪክ በመሆኑ ምርጫዬ እሱ መሆኑን ለማረጋገጥ እወዳለሁ ።

ፍትህን የምጠብቀውም ከተንሸዋረረ አገዛዝና ስርዓት ሳይሆን ፦

(ሀ) ከኃያሉ እግዚአብሔር ፣

(ለ) ከህዝብ /ከትውልድ ፣

(ሐ) ከጊዜ እና

(መ) ከታሪክ መሆኑን አምናለሁ ።

ፍትህ ለሁሉም!

አመሰግናለሁ!

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

01/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 21:23


የጦር አውርድ ከበሮ የሚደልቀው አገዛዙ የህዝብን ጥያቄ ባለመቀበል በሰብአዊ እና ቁሳዊ አውዳሚነቱ አስከፊ የሆነውን ጦርነት ዛሬም ካፈርኩ አይመልሰኝ በሚመስል መልኩ እየገፋበት ይገኛል ፤ ከጅምሩ ያለማፈር “አይደለም ትጥቁን ሱሪውን እናስወልቀዋለን” ተባለ ።

በአስተውሎት ጉድለት ጠላት ብሎ የፈረጀው ወገን ብቻ የሚገባበት መስሎት ጉድጓዱን አርቆ ነበር የቆፈረው ፤ አሁንም ግፋ በለው እያለ በእሳት መጫዎቱን እንደቀጠለበት ነው፤ በየጊዜውና በየቦታው የአማራዎችን የሰቆቃ እና የድረሱልን ድምፅን መስማት የተለመደ እና ገና መፍትሄ ያልተገኘለት አሳዛኝ ጉዳይ እንደሆነ ነው።

የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ ወጣቶች እና የተለያዩ የአማራ የህብረተሰብ ክፍሎች በአገዛዙ የጦር አባላት ይደፈራሉ ፤ በድሮን ይጨፈጨፋሉ ፤ ታፍነው ወደ ጫካ ይወሰዳሉ ፤ ይራባሉ ፤ ይጠማሉ ፤ ይፈናቀላሉ ፤ ይሳደዳሉ ብቻ ሳይሆን ይገደላሉም ።

የፍትህ ተቋማትን እንደማጥቂያ መሳሪያ አድርገውም ይጠቀማሉ ።

አማራዎች ወደ ከተማቸው አዲስ አበባ አትገቡም በሚል መንግስታዊ ክልከላ፣ እንግልትና ወከባ ይደርስባቸዋል ።

ትራንስፖርት ላይ እያሉ መንገድ ላይ በማስቆም መታወቂያቸው ታይቶ ይታፈናሉ ፤ በመቶ ሽህና በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ይጠየቃሉ ፤ ካልከፈሉ ይገደላሉ ፤ እንደ አለመታደል ሆኖ ከከፈሉ በኋላም በአሰቃቂ መልኩ የሚገደሉ ብዙዎች ናቸው ።

በጥቅሉ የህወሃትና የኦህዴድ አገዛዞች ፀረ አማራዎች ብቻ አይደሉም ፤ ፀረ አርበኝነት (ፀረ ፋኖ)፣ ፀረ ሀገርም ስለሆኑ የሀገር ምሰሶ የሆነውን አማራን እና ሌሎች ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያንን ጭምር በማዳከምና በማጥፋት ሀገርን ማፍረስ ከዛም በፈረሰች ሀገር ላይ በራስ አምሳል የተቀረጸች የራስ ሀገርን እውን ለማድረግ ነው እየሰሩ ያሉት ።

አገዛዙ በተፈጥሮ ባህርይው እና በስሪቱ ፦

ፀረ የአማራ እሴት መሆኑ ስለሚታወቅ ከዚህ በሚቀዳው መገለጫው አማራን ማፈን ፣ ማሳደድ ፣ ማሰር ፣ ማሰቃዬት እና መግደል በሕግ የማይጠየቅበት ይልቁንስ የሚያሸልመው መደበኛ ስራው በመሆኑ እንጅ የተለዬ በሽብር ሊያስከስሰኝ የሚችል ወንጀል ስለ ሰራሁ አይደለም ለግፍ እስር የተዳረኩት ፤ ይልቁንስ እኔ የፖለቲካ ፣ የሕሊና እና የማንነት እስረኛ ነኝ ብዬ ነው የማምነው ።

ሁለቱም አገዛዞች ለያዙት የተሳሳተ አረዳድ ፣ ምልከታ እና አስተሳሰብ የመነሻ ምክንያቶች ብዙ ቢሆኑም ከሚከተሉት 12 ወሳኝ ጉዳዬች ጋር ላይታረቁ የተፋቱ መሆናቸው ግን ጉልህ አስተዋፅኦ አድርጓል ለማለት ይቻላል ።

ይኸውም፦

(1). ሰውነት ፦

ሰውነትን የሚያዩበት መነፅር የተሳሳተ ነው ። በፈጣሪ ነፃ ሆኖ የተወለደንና ነጻነት የሚገባው መሆኑን ከመረዳት ይልቅ አገዛዞች ጠፍጥፈዉ የሰሩትና የሚሰሩት የእጅ ስራ (እቃ) አድርጎ ማሰብ ፣

(2). አማራነት ፦

አማራነትን በተጻፈም ይሁን ባልተጻፈ ህግ በጠላትነት ፈርጀው ጥቃቱን መዋቅራዊ በማድረግ እየሰሩ ነው ።

(3). ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን የሚመለከቱበት መነጽር ፦

ብልሽት ያለው መሆኑ ሀገረ-መንግስቱንና የሀገር ግንባታ ሂደትን የሚመለከቱበት አውድ ስሁት መሆኑ ነው ።

(4). ለታሪክ ያላቸው የተሳሳተ ምልከታ ፦

ከአለም የሀገረ መንግስት ግንባታ በተለየ መልኩ በማየት በፈጠራ እና በሀሰት ትርክት ጥላሸት በመቀባት ፣ ሆን ብሎ በመዝለል እና በማንኳሰስ ፣ ህዝብን ከህዝብ ጋር ማጋጨትና ማለያየት መደበኛ ስራቸው አድርገውታል።

የእነሱን የአስተሳስብ የበታችነት/ጉድለትን የሚሸፍኑት የገነነ ታሪክ የሰሩ ነገስታትን እውነተኛ ታሪክ በማጠልሸትና በማንኳሰስ ነው ።

አዎ ዝቅ ሲያደርጉ ትንሾቹ ትልቅ የሆኑ ይመስላቸዋል ።
ነገሩ "ጋኖች አለቁና ምንቸቶች ጋን ሆኑ" እንደሚባለው ነው ።

(5). የሙያ ነፃነትን በተመለከተ የያዙት የአፈና አስተሳሰብ ፦

በተለይም ደግሞ በህግ መልክ ወረቀት ላይ ከማስፈርና ከማታለል ውጭ በተግባር የአፈና ስርዓትን ዘርግቶ የአገዛዙ ልሳን እንዲሆኑ እየተደረገ ነው ።

ይህም የሙያ ነጻነት ማጣት የስራ ተነሳሽነትና የፈጠራ ችሎታን ይቀንሳል ወይም እንዳይኖር ያደርጋል ።

(6). ለውጥን የሚመለከቱበት መነፀር የተንሸዋረረ መሆኑ፦

አገዛዞቹ ስርነቀል ለውጥን ይፈራሉ ። በባህር ውስጥ እየኖሩ ዋና የማይችሉ ግን ደግሞ የሚንቀሳቀሱ አሳዎችን እቅስቃሴ የሚያስተጓጉሉና የሚገድቡ ናቸው።

(7). ፍትህ፦ እነዚህ አንባገነን ግን ደግሞ ጥላቸዉ ጭምር የሚያስደነግጣቸው አገዛዞቾ ዱላቸው አስራ ሁለት ነው ፤ የፈሪ ዱላው አስራ ሁለት ነው እንዲሉ ። መጀመሪያ ዱላቸውን የሚያሳርፉት በፍትሕ ስርዓቱ ላይ ነው ።

ፍትህን በዘር፣ በማንነት፣ በዘመድ አዝማድ፣ በእከከኝ ልከክህ እና በገንዘብ ይመነዝሯታል ፤ ይሸጧታል እንዲሁም እንዳትገኝ አድርገው አርቀው ይቀብሯታል ።

(8). እኩልነት ፦ ሁሉም ሰው እኩል ነው ካሉ በኋላ እኛ ግን የበለጠ እኩል ነን ብለው የሚያምኑ ብቻ ሳይሆኑ ሁሉም ሰው ይገባዋል ግን ደግሞ እኛ የበለጠ ይገባናል የሚሉ የእኩልነት መርህን የማያቁ የዘመን ጉዶች ናቸው ።

(9). ሰብአዊነት ፦ አምባገነን አገዛዞች በወረቀት ያሰፈሩትን ህግ ለማስመሰያነት ይጠቀሙበታል እንጂ ለተግባራዊነቱ ሌላ ያልተፃፈ ህግና አሰራር የዘረጉ ናቸው ።

የሰብዓዊ መብት ጥሰትን መፈጸማቸው ብቻ አይደለም ችግሩ፤ ለትውልዱ የክህደት ቁልቁለት አስተማሪ መሆናቸው ጭምር እንጅ ።

(10). እዉነት ፦ ከእውነት ጋር ላይታረቁ የተፋቱና የራሳቸውን እውነትና ዓለም የፈጠሩ ናቸው ። ከራሳቸዉ ውጭ የፈለገ ቢጮህ ሌሎችን የማይሰሙ ናቸው ።

(11). እምነት፦ በተለመደ የሴራ፣ የሸፍጥ፣ የመጠላለፍ አዙሪት ውስጥ ለመኖር የወሰኑ ናቸው ።

ለእምነት የተዛባ ምልከታ ያላቸው በመሆኑ ከአክብሮት ይልቅ ጣልቃ ገብተው እምነቱንና አማኙን ሲያዋርዱ፣ በማያገባቸው ገብተው ሲፈተፍቱና አድሎ ሲፈፅሙ ይስተዋላሉ፤ በጠላትነት ፈርጀው ያጠቃሉ ፤ በግጭት ይነግዳሉ ።

በሌሎችም እምነቶችና አማኞች ላይ የሚፈፀሙ በደሎች ሳይዘነጉ በተለይም ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ያላቸው የሆን ተብሎ የተዛባ ምልከታ ምናልባትም ቅኝ ለመግዛት አስቦ ዘመናዊ ጦር ታጥቆ በመርዝ ጋዝ ጭስ ጭምር ህዝብን ከጨፈጨፈው እና የቅኝ ግዛት ህልሙ በጀግኖች አርበኞች ከከሸፈበት ጣሊያን ቢብስ እንጅ የሚሻል አይደለም ።

ኢትዮጵያዊያን በጊዮርጊስን ታቦት ጭምር በመታገዝ ተዋግተው አሸንፈውኛል ብሎ ከሚያምነው ጣሊያን የባሰና የከረረ ጥላቻ አላቸው ።

በዚህም ምክንያት ነው መናኞችን፣ አማኞችን፣ የሰንበት ተማሪዎች፣ ካህናትን፣ ዳያቆናትን፣ በአጠቃላይ የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች በሰበብ አስባቡ ሲያሳድድ፣ ሲያፍን፣ ሲያስር፣ ሲገልና ሲያስገድል ደንታ ቢስ የሆነው ።

(12). ሕግ ፦ ሕግን የሚመለከቱት ሌሎችን እንደማጥቂያ መሳሪያ አድርገው ነው። ሕግ ለእነዚህ አካላት ጥሩ ከሆነ እራሳቸው እና ወዳጃቸውን የሚጠቅሙበት ሌሎችን የበይ ተመልካች የሚያደርጉበት ነው ።

በጠላትነት የሚፈርጇቸውን አካላት ደግሞ ቀጭ የሚሉትን የህግ ክፍል ተጠቅመው የሚያሳድዱበትና የሚቀጡበት መሳሪያ ነው ።

እውነተኛ ሕግን አያውቁም ፤ በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን ከመካድ እና ከማድበስበስ ባለፈ ተጠያቂነትንም አያሰፍኑም ።

በዚች ምድር ላይ ስንኖር የግለሰብም ሆነ የማህበረሰብም ጭምር እጣ ፋንታው ሊወሰን የሚችለው ፦

(ሀ) በኃያሉ ፈጣሪ እጣ ፈንታው ይወሰናል።

(ለ) በሌሎች እጣ ፈንታው ይወሰናል ።

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 21:23


ከሰላማዊ ትግል እራሱን ያግልል በማለት በእኔ፣ በአባቴ እና በዘመዶቼ ላይ በቀጥታና በተዘዋዋሪ ጫና ያደርሱ በነበሩ የዞኑ የደህንነት አካላት በሀሰተኛ መረጃ እኔን እንድሰቃይ እና እንድገደልም ጭምር ታቅዶ የተሰራ ሴራ ነበር ፤ ምስጋና ይግባውና በኃያሉ እግዚአብሔር ተራዳኢነት ከሸፈ ።

ለመከላከያ ሰራዊት አባላቱ የተሰጣቸው መረጃም መገናኛ ሬዲዮ አለው ኤርትራ ካሉ የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር (ኢሕአግ) አባላት ጋር እየተገናኘ ነው የሚል የፈጠራ ውንጀላ ነበር ።

የአብርሀጅራ ከተማ ነዋሪዎችም ከስራው ከማባረራችሁ በተጨማሪ በግሉ እንኳ እንዳይሰራ ስለምን ትከለክሉታላችሁ? ሰላማዊ ትግል መብት ነው ካላችሁ በኋላ ስለምን ትከለክሉታላችሁ? በሚል በፈጠሩት ጫና ከአፈናው ተለቅቄያለሁ ።

2. በአብርሀጅራ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ፣

3. በጎንደር 6ኛ ፖሊስ ጣቢያ ፣

4. በባህር ዳር 9ኛ ፖሊስ ጣቢያ ፣

5. በአዲስ አበባ ማዕከላዊ እስር ቤት ፣

6. በቂሊንጦ ማ/ቤት ፣

ነሃሴ 28/2008 ከተከሰተው ቃጠሎ ፦

1. ሻለቃ ይላቅ አቸነፍ የተባሉ የ70 ዓመት መካር አርበኛ አዛውንትንና

2. ሰጠኝ ሙሉ የተባለን የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ አባልን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ንጹሃን ወገኖቻችን በእሳትና በጥይት አረር ጭምር ካጣንበት አደጋ የተረፍኩበት አስደንጋጭና አሳዛኝ ክስተት ነበር ።

7. በሸዋሮቢት ማ/ቤት ፦

የቂሊንጦ ማ/ቤትን አቃጥላችኋል በሚል በጅምላ በውሸትና በተቀነባበረ ሴራ ለሁለት ወር ገደማ እጃችን በካቴና ታስሮ የተለያዩ ቅጣቶች ሲፈጸምብን ነበር ።

8. በዝዋይ ማ/ቤት ፦

የአማራ ማንነቴንና የጋዜጠኝነት ሙያዬን በናቀውና ባዋረደዉ አገዛዝ ፊት ለፊት ያለምንም ፍርሀት እውነትን በመናገሬ ፣ ግፍንና ዘረኝነትን በመጠየፌ፣ በአማራ ላይ ብሎም እንደ ሀገር የሚፈመው ስርዓትና ስሪት ወለድ የጥላቻና የሀሰት ትርክት የተሳሳተ ፣ ለምንም ለማንም በዘላቂት አይጠቅምም የምለውን አቋሜን በምችለውና በገባኝ ልክ በመቃወሜና ለስር ነቀል ለውጥ በመታገሌ አሸባሪ ብሎ በመፈረጅ አራት (4) ዓመት ከሁለት (2) ወር እንዲፈረድ በማድረግ እኔንና መሰሎቼን አሰቃይቷል ፤ ቤተሰቦቼን በትኗል ፤ በሁሉም ዘርፍ አጎሳቁሏልም ።

(ለ) በዘመነ ብልጽግና ፦

በተመሳሳይ በተቀጥላው ስርዓትና ስሪት አስቀጣይ የኦህዴድ መራሹ የብልፅግና ዘረኛ አገዛዝ ዘመንም የደረሰብኝ ማንነት እና ሙያ ተኮር ጥቃትም የግፍ እስር ብቻ ሳይሆን እስከ እገታ የደረሰ ሁሉን አቀፍ በደል ጭምር ነበር።

ይህ በደል በአማራ ህዝብ ላይ ለዘመናት እየተፈጸመ የመጣና ማቆሚያ ያጣ ነው፤ የግፍ ጽዋውም ያለማንም ኃይ ባይ ሞልቶ እየፈሰሰ ነው።

በዳዮች የተበደሉ መስለው ጩኸትን ለመቀማት ሲባል እንደ ቁራ እየጮሁ እንደ ገደል ማሚቶ እያስተጋቡ ነው ።

"ባዶ በርሜል ሳይነኩት ይጮሃል" (Un empty vessel makes agreat noise) እንደሚባለው መሆኑ ነው ።

በጀግኖች አርበኞች ተጋድሎ እና ሁለገብ በሆነው ህዝባዊ ትግል ያልሆነውን ለመሆን በመሞከርና በማስመሰል በቃላት ድሪቶ በማጭበርበር ስልጣነ መንበሩን በተቆጣጠረው በዚህ የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ ዘመን 4 ጊዜ ለግፍ እስር፣ እንግልትና ወከባ ተዳርጊያለሁ ።

ይኸዉም፦

1.የሀምሌ 10/2013 እስርን በተመለከተ፦

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከማሼ ዞን ከጅምላ ግድያ ተርፈውና ተፈናቅለው ወደ አዲስ አበባ የመጡ ከ200 በላይ የሚሆኑ አማራዎችን ስለደረሰባቸው በደል ሰብስቤ በማናገሬና የዘገባ ሽፋን በመስጠቴ የተበሳጩ የአገዛዙ ሰዎች የፈፀሙብኝ አሳዛኝ እስር ነው ።

እስሩን የበለጠ አስከፊ የሚያደርገው እና የስርዓቱን ፀረ አማራነት አጉልቶ የሚያሳዬው ተፈናቅለው ሀብት ንብረታቸው በጉልበተኞች ተዘርፎ የእለት ጉርስ ዳቦ በማጣታቸው በአደባባይ እየለመኑ እና የድረሱልን ጥሪ እያሰሙ የነበሩ ወገኖችን ጭምር ስለምን የደረሰባችሁን በደል ለሚዲያ ተናገራችሁ በሚል ለእስር መዳረጋቸው ነው ።

አገዛዙ ህግ የማስከበር ሃላፊነቱን ባለመወጣቱና በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በሚደግፋቸው ታጣቂዎች ሲጨፈጨፉና ሀብት ንብረታቸው ሲወድም ከሞት ተርፈው ባዶ እጃቸውን የተፈናቀሉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አማራዎች ከፍተኛ ለሆነ ሰው ሰራሽ ረሃብ እንዲጋለጡ ተደርጓል። ለዚህም ማሳያው ላስታ ላሊበላ ቡግና ወረዳ ላይ የተከሰተው ነው።

እስሩ የተፈፀመውም ፦

(ሀ) በአዲስ አበባ አውቶብስ ተራ ፖሊስ ጣቢያ እና

(ለ) በመርካቶ 4ኛ ፖሊስ ጣቢያ ነበር ።

2. የጷጉሜ 4/2014 እስርን በተመለከተ ፦

ይህ እስር የተፈፀመው በኦሮሚያ ክልል በአማራዎች ላይ በአገዛዙ እና በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች የሚፈፀመውን ማንነት ተኮር ሁለንተናዊ ጥቃትን በተመለከተ ሀሰተኛ ዘገባ እንደሰራሁ በማስመሰል የቀረበ ውንጀላ ነበር፤ ይህም ለንጹሃን ወገኖቻችን ድምፅ እንዳልሆናቸው ማሸማቀቅን አላማው ያደረገ አፈና ነበር።

በተጨማሪም ነገሩን አሳዛኝ እና ስርዓቱ በአማራ ላይ የያዘውን የጥላቻ ጥግ የሚያሳዬው ደግሞ በማንነታቸው በግፍ ለተጨፍጭፉ አማራዎች አዲስ አበባ ላይ ከአማራ ወጣቶች ማህበር (አወማ)፣ ከአማራ ተማሪዎች ማህበር (አተማ)፣ ከአማራ ሀኪሞች ማህበር (አሀማ) እና ከሌሎችም አደረጃጀቶች ጋር በመምከር የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓት በማድረግ ልትዘክሩ ነበር የሚለው ክስ ይገኝበታል።

እስሩም የተፈፀመውም ፦

(ሀ) በፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ-ሜክሲኮ እና

(ለ) በአባ ሳሙል እስር ቤት ነበር።

3. የመጋቢት 28/2015 እስርን በተመለከተ ፦

ይህ እስር የተፈፀመው የአማራ ህዝብ-የአማራ ልዩ ኃይልና ፋኖ ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ከተስተናገደበት በአገዛዙና በህወሃት መካከል ከተፈጠረው የሰሜኑ ጦርነት ማግስት ህዝብን ጀሌ ለማድረግ በክህደት "በአንድ ራስ ሁለት ምላስ በመሆን" ትጥቅ ይፍታ የሚለውን የአገዛዙን ውሳኔ በመቃወሜና ለህዝብ ድምፅ በመሆኔ ነው።

እስሩ የተፈፀመውም ፦

(ሀ) በፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ-ሜክሲኮ እና
(ለ) በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን -ማዕከላዊ-ሶስተኛ ነበር።

4. ነሀሴ 4/2015 እስርን በተመለከተ ፦

መጋቢት 28/2015 በአገዛዙ ያለ ፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ አፈና ከተፈፀመብኝ በኋላ በሜክሲኮ እና በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን ታስሬ ቆይቻለሁ ።

በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ላይ የቀረበብኝ የሁከትና ብጥብጥ ክስ ዋስትና የሚከለክል ባለመሆኑ እና በመገናኛ ብዙሀን አዋጅ ድንጋጌ መሰረት ጋዜጠኞች በዘገባ ላይ ስህተት ከሰሩ ወይንም ወንጀል ሰርተዋል ተብሎ ከታመነ ሳይታሰሩ ዓቃቤ ሕግ በቀጥታ ክስ መመስረት ይችላል በሚል በ20 ሺህ ብር ዋስትና እና ከሀገር እንዳይወጡ በሚል ክልከላ እኔ እና ጠበቃና የህግ አማካሪ አለልኝ ምህረቱ ሚያዝያ 17/2015 ዓ.ም ከተፈታን ከሶስት ወራት ቆይታ በኋላ የተፈፀመ እስር ነበር ።

እስሩ የተፈፀመውም ፦

(ሀ) በፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ - ሜክሲኮ (ከነሃሴ 4 እስከ ነሃሴ 15/2015) ፣

(ለ) በአፋር ክልል በአዋሽ አርባ ደቡብ እዝ ወታደራዊ ካምፕ (ከነሃሴ15/2015 እስከ ጥር /2016)

(ሐ) በፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ-ሜክሲኮ (ከጥር እስከ ሚያዝያ 1 /2016)

(መ) በቂሊንጦ ማ/ቤት (ከሚያዝያ 1/2016 ጀምሮ.. አሁንም የቀጠለ ነው)

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 21:23


በጉልበተኞች (በአገዛዝ) ፣ በተፈጥሮ እና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ይወሰናል ።

(ሐ) በራሳችን (በክንዳችን ፣ በአዕምሮአችን ፣ በህብረታችን ፣ በአንድነታችን፣ በትግላችን- በጥረታችን ልክ እጣ ፈንታችን ይወሰናል ።

አሁን ላይ ያለዉ የአማራው ትግል የራስን እጣ ፈንታ በራስ መወሰን ወደሚቻልበት ተፈጥሮአዊ ትክክለኛ ሂደት የሚወስድ ጎዳናን መጥረግ እና ማፅናት ነው።

በኢትዮጵያ በህወሃትና ኦህዴድ አገዛዞች የተሳሳተ አረዳድ ምክንያት ፦

የአገዛዙን የተሳሳተ አካሄድ የሚያጋልጡ እና የሚያወግዙ ሚዲያን ጨምሮ ሌሎች ማናቸውንም የአማራ አደረጃጀቶችን በጠላትነት በመፈረጅ ማጥቃት መደበኛ ስራቸው አድርገውታል ።

የፕሬስ ነፃነትን ለማፈን የሚረዱ ህግና ደንቦችን ያዘጋጃሉ ። ስልታዊ በሆነ መልኩ የፈቀዱ መስለው ይከለክላሉ ፤ የአገዛዞቹ ጥገኛ እንዲሆኑ ያደርጋሉ ።

ባለሙያዎች በከፍተኛና ተደጋጋሚ ወጭ ምክንያት አቅም ሲያንሳቸው፣ ሲማረሩና ሲሰለቹ በአፋኝ ህጉና በአስፈፃሚ አካላት ምክንያት የሚወዱቱን ስራቸውን ይተዋሉ፤ ሀገርራቸውን ጥለው ይሰደዳሉ ።

በአጭሩ በአገዛዙ ስልታዊ የአፈና መዋቅር ምክንያት ፦

1. በርካታ የሚዲያ ባለሙያዎች ዘርፉን አይቀላቀሉም።

2. ዘርፉን የተቀላቀሉም ቢሆን ለህዝብ ድምጽ መሆን ሲጀምሩ ከአገዛዙ ጋር ስለሚጣሉና ቅጣት ስለሚጠብቃቸው ከጥቂቶች በስተቀር አብዛኞቹ ይሰደዳሉ።

እንደማሳያም በርካታ የሚሆኑ ጋዜጠኞቾ ቤተሰቦቻቸውን በትነው አፍሪካን ጨምሮ በበርካታ የዓለም ሀገራት ተሰደው በአስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ ።

3. የተወሰኑት ደግሞ ከሚዲያ ስነ-ምግባር በመውጣት አገዛዞች በህዝብ ላይ የሚፈፅሙትን ግፍና በደልም እያዩ እንዳላዩ እና እየሰሙ እንዳልሰሙ በመሆን ያልፋሉ ።

4. አንዳንዶቹ ደግሞ በህዝብ ስምና ሀብት የተቋቋሙ ቢሆኑም በሚደርስባቸው ጫና እና በሚዘረጉ የጥቅም ሰንሰለቶቾ በመደለል የሙያ ስነ-ምግባርን በሚያዋርድ መልኩ የአገዛዙ የተልኮ አስፈጻሚ ልሳን ይሆናሉ ።

በእኔ እምነት ከእኔ እና ከጋዜጠኝነት ተግባቦት የሙያ አጋሮቼ አንጻር እንድንሆንላቸው የሚፈልጉት ነገር አላቸው ።

ይኸውም ፦

(1) ከህዝብና ከሙያ ስነ ምግባር ውጭ በሆነ መልኩ ለአገዛዙ አፍ/ልሳን/አሽከርና አገልጋይ፣ አድርባይ፣ ለሆድ ያደርን- ቅርብ አሳቢና ቅርብ አዳሪዎች እንድንሆን ነው የሚፈልጉት ።

(2) ከእውነት፣ ከመርህና ከህዝብ ተቆርቋሪነት እንዲሁም ከሙያ ነጻነት የተፋታን ፣ እንድንሆን ይፈልጋሉ ።

(3) አጥንት ቆጣሪ ብቻ ሳይሆን ቆርጣሚ እንድንሆን፣ ከእናት ሆድ ወጥተን ተመልሰን እናታችንን በመውጋትና በማድማት የስዉር አላማቸዉ አስፈጻሚ እንድንሆን ይፈልጋሉ።

ፍላጎታቸውም በፈረሰች ሀገር ላይ ሌላ በራስ አምሳል የተቀረፀች የራሳችን የሚሏት አዲስ ሀገር እውን ሆና ማየት ነው ።

(4) የማኪያቬሊ የተንኮል ሴራ፣ የሸፍጥ፣ የመጠላለፍና የድብብቆሽ ክፉ ስራቸዉ አጋሮች በመሆን እንደ በቀቀንና እንደ ገደል ማሚቶ የሆነውንም ያልሆነውንም እንድናስተጋባና እንድንጮህላቸው ይፈልጋሉ።

ይህ ለእውነት፣ ለሙያው እና ለሙያተኞች ካላቸው የንቀት አረዳድና አቋም የሚመነጭ ወንጀል ነው።

(5) የተምታታብን ፣ ነባራዊ ሁኔታን ያልተረዳን (confused) እንድንሆን ብቻ አይደለም የሚፈልጉት፤

(6) ፈሪ እና ቦቅቧቃ- ከእዉነት ይልቅ ፍርሀትንና የአንባገነኖችን ጉልበት እንድንፈራ ለማድረግ አቅደው ጭምር ነው የሚሰሩት ።

(7) በጠላትነት ፈርጆ እየዘመተበት ላለዉ ለሰፊዉ የአማራ ህዝብ እና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በልዩ ልዩ ምክንያት በአገዛዙና በታጣቂዎቹ እየተጠቁ ካሉ ወገኖች ይልቅ የአገዛዞች የፕሮፓጋንዳ ክንፍ እንድንሆን ነው የሚፈልጉት ።

(8) ከእምነት፣ ከባህል እና ከእሴት የተፋታን በራሳችን የማንተማመን እሺ ባይ፣ አቤት ባይ፣ አጎብዳጅ እና ተላላኪ እንድንሆን ብሎም ሀገርንና ወገንን ብቻ ሳይሆን እራሳችንንም ጭምር እንድንጠላ፣ ተስፋ ቆራጮችም እንድንሆን አበክረው ሰርተዋል፤ እየሰሩም ነው ።

አፋኝ በሆነው የአገዛዙ ህግና ደንብ ብሎም በሚወስዳቸው የጭካኔ እርምጃዎች የተነሳ ህሊናቸውን ሽጠው መኖር ያልቻሉ ፣ በአገዛዙም ተስፋ የቆረጡ በርካታ ጋዜጠኞች እና ፀሀፊዎች ሀገር ጥለው ስደትን መምረጣቸው እና እየተሰደዱ መሆኑም ይታወቃል ፤ በርካቶችም በእስር ላይ ሆነው እየማቀቁ ይገኛሉ ።

(፫). እኔ ፦

1. ሰው ነኝ ፤
2. እኔ ዓባይ ዘውዱ ነኝ ፤
3. አማራ ነኝ ፤
4. ኢትዮጵያዊ ነኝ ፤
5. ጋዜጠኛ ነኝ ፤
6. ላመንኩበት ነገር ዋጋ ለመክፈል የማላቅማማ እሴቶቻችን እንዲከበሩ የምፈልግ እውነትን ፣ አቋም እና መርህን መከተል የምፈልግ እና የምሞክርም ሰው ነኝ እንዲሁም
7.አሁን ላይ ደግሞ የማንነት ፣ የሕሊና እና የፖለቲካ እስረኛ ነኝ (የግፍ እስረኛ ነኝ)

እንደ ሰው ይህ የባላንጣነት እና የመጠፋፋት መንፈስ እንዲቆም እንጅ እንዲቀጥል አልፈልግም ።

በኢሕአዴግና በብልጽግና ዘመን ስለደረሰብኝ እና እየደረሰብኝ ስላለው ግፍ እና በደል ፦

(ሀ) በዘመነ ኢሕአዴግ ፦

በአጭሩ ህወሃት መራሹ የኢህአዴግ አገዛዝ በሀገራችን ኢትዮጵያ ሀሳብን በሀሳብ የመሞገት እና ሰላማዊ ትግል የዘርፈ ብዙ ችግሮቻችን መፍቻ መሳሪያ ይሆናል በሚል አረዳድ በገባኝ ልክ በአንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ውስጥ አባል በመሆንና በጋዜጠኝነት እና ተግባቦት (journalism and communication) ትምህርት ዘርፍ ተቀጥሬ ሙያዊ ኃላፊነቴን ለመወጣት በትግል ላይ እያለሁ እቅዴን ከጅምሩ አደናቀፈዉ ።

ይኸውም ገና የምርጫው ጊዜ ሳይደርስ ከጥቅምት 24/2007 ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ በቡድን መሳሪያ በመታገዝ በትግል አጋሮቼ ነፍሱን ይማረውና ዛሬ ስለሰፊዉ የአማራ ህዝብ ህልውና ሲል በትግል ላይ እያለ በ2016 ዓ.ም ክቡር መስዕዋትነት የከፈለው አንጋው ተገኘ እንዲሁም ከእነ እንግዳው ዋኘው ጋር በምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ከምንኖርበት አብርሀጅራ ከተማ እያለን ነበር አፈናው የተፈፀመብን ።

አንጋው ተገኘ ለአማራ ህዝብ የህልዉና ትግል እራሱን ብቻ ሳይሆን ሁለት ወንድሞቹን (ደስታው ተገኘ (በ2008 ዓ.ም የተሰዋ) እና ባበይ ተገኘ (በ2016 ዓ.ም ከወንድሙ አንጋው ጋር በትግል ላይ እያለ የተሰዋ) ጭምር አሳልፎ የሰጠ ነው ።

ወቅቱ በተመሳሳይ በአራቱም የአማራ ማዕዘናት በርካታ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች በአገዛዙ በዘመቻ መልክ እየታፈኑ የነበሩበት ጊዜ ነው ።

በህወሓት መራሹ ኢህአዴግ ዘመን የተፈፀመብኝን እስር በተመለከተ ፦

1. በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ አብርሃጅራ ከተማ በመከላከያ ሰራዊት ኤርትራ ካሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንበር አባላት ጋር ትገናኛለህ በሚል የተፈጸመብኝ አፈና ነበር ።

በመስከረም 2007 ዓ.ም በህዝብና በሀገር ላይ የሚፈፀመው መንግስታዊ በደል ይቁም በማለቴ እና በአመለካከቴ ምክንያት ከስራዬ ተባርሬ በግል የሆቴል ስራ በተሰማራሁበት የተፈፀመ አፈና ነበር ።

ያለምንም የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ታፍኜ ቤቴ እንዲበረበር ተደርጓል ። አፈናውን የፈፀሙት የመከላከያ ሰራዊት አባላትም ወደ ፖሊስ ጣቢያ ከመዉሰድ ይልቅ ከአብርሀጅራ ከተማ ትንሽ ወጣ ብሎ ወዳለዉ መከላከያ ካምፕ በመውሰድ ለግማሽ ቀን ያህል የታሰርኩበት ነው ።

በወቅቱም የአብርሀጅራ ከተማ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የሀይማኖት አባቶች እና ወጣቶች ደርሰው ከአገዛዙ የመከላከያ አዛዦች ጋር በአደረጉት ንግግር ተለቅቄያለሁ ።

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 21:23


ይህም " የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ " በሚል ብሂል ለኖሩት በተለይም ለሀገር ወዳድ ዜጎችና የነጻነት ክብር ታጋዮች መርዶ ነበር፤ ሰንቀውት በነበረው ተስፋ ላይም ቀዝቃዛ ውሃ ተቸለሰበት ።

የመተማመን መንፈስ በጦር ተወጋ ፤ እንደ ባህር አሳ ማሙለጭለጭን እንደ መልካም ነገር አነገሰው ።

ክፋቱ ፣ ጥፋቱ ፣ ብሶቱ፣ መገፋፋቱ ፣ ዘረኝነቱ ፣ ሰሚ ያጣው የድረሱልን ተማጽኖ እና ህግና ስርዓት ይከበርልን፣ የመንግስትና የሀገር ያለህ ጥሪ ተባብሶ እንዲቀጥል አደረገው ።

" በለውጥ ሂደት የሚያጋጥም ነውና... አሜሪካን ሀገርም እኮ ሰው ይሞታል… ቻሉት ወደሚመስል የማይሆን ንፅፅርና ለሞታችን መንግስታዊ ተባባሪነት፣ አሳዛኝ እና ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ አመራን ።

" ስንኖር ኢትዮጵያዊ ፣ ስንሞት ኢትዮጵያ " ሲሉ ጠቅላዩ የተናገሩት " አትኑሩ ፤ ኢትዮጵያዊ አትሁኑ ፤ ዝም ብላችሁ ሙቱ እና ኢትዮጵያ ሁኑ " ወደሚል እሳቤ ሲቀየር ብዙ ጊዜ አልወሰደበትም ።

ያለምንም ሀፍረት ችግኝ ተካዩን ሰው እየነቀሉ "ለአስክሬኑ ጥላ ይሆን ዘንድ ችግኝ እንትከል" ወደሚል ስላቅና ንቀት አመሩ ።

ይህም ተፈጥሮንና አካባቢን መንከባከብ እንዲያስጠላን ታስቦ የተደረገ በሚመስል መልኩ ከመልካም አስተምሮ ይልቅ አሰልችነቱ ጎልቶ እንዲወጣ አደረገው ።

ለችግኝ መብቀል ሲባል ደም መፍሰስን የግድ አስፈላጊ እስኪመስል ድረስ የተፈቀደ እና በዝምታ ማለፍን ትክክለኛ መርህ አስመሰለው ።

በዚሁ የጭካኔ አገዛዝ ከትልቁ ሀብት ሰው ይልቅ የዘንባባ ዛፍ ከፍ ያለ መንግስታዊ ክብርና ዋጋ ሲሰጠው አዬን ፤ የአማራው እልቂት የአበባ እና የቅጠል ዝንጣፊ ያህል እንዳይገደን ለማድረግ አብዝቶ ተሰራ ።

"መግደል መሸነፍ ነው " ያሉት ጠቅላዩ አጥንት እየቆጠሩ በተለይም አማራን ማሳደድ እና በምድር እና በአየር ኃይል ጭምር ተጠቅሞ ይፋዊ ጦርነት አውጆ ሕዝቡን በጠላትነት ፈርጆ በጅምላ መጨፍጨፍን፣ ማፈናቀልን እንዲሁም ሆን ተብሎ መተላለፊያ ኮሪደር እና መስመር በመዝጋት በሰው ሰራሽ ርሃብ መቅጣትን ፣ የጦር ወንጀልና ጄኖሳይድ መፈፀምና መካድን፣ ማሰቃየትን እንደ ጽድቅና መደበኛ ተግባር የተቆጠረ መሰለ ።

"እንደተመኘሁሽ አገኘሁሽ" / " እንደተመኘኋት አገኘኋት " ሆነ ነገሩ ፤ በፍፁም አረመኔያዊነት ሁሉም ነገር ወደ ጦርነት በሚል ዘመቻውን አስቀጥሏል።

ሰፊውን እና የገናና ታሪክ ባለቤት የሆነውን የአማራን ሕዝብ በሁለንተናዊ መልኩ- ለማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ እንዲዳረግ ተፈረደበት ፤ ከዛም አልፎ ሕልውናው አደጋ ውስጥ የገባ ፣ ነፃነትና ክብሩን የተገፈፈ ፣ የሚቆረቆርለት እና የሚታደገው ሀገር እና መንግስት አልባም ተደረገ ።

ይህም የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በሀሰት ትርክትና ጥላቻ ነሁሉሎ ዘረኝነትን ዋነኛ መገለጫው ያደረገው ከአሰልጣኙ እና ከሰው ተራ አውጥቶ ከእግዚአብሔር በታች እንደገና እንደ እጅ ስራ ጠፍጥፎ ለሰራው ለሕወሓት መራሹ የኢህአዴግ ስርዓት ተቀጥላነቱን በግልፅ የሚያሳይ ክፉ ውርሱ ነው ።

(፪) የአማራ ህዝብ የዘመናት ጥያቄዎች ፦

(ሀ) የሕልውና አደጋ ውስጥ መግባት ፦

አማራው እያደረገው ያለው ሁሉን አቀፍ ትግል መነሻው የመኖርና ያለመኖር የህልውና ጉዳይ ነው ማለት ይቻላል ።

(ለ) የፖለቲካ ውክልና አለመኖር (ሀገር እና መንግስት አልባነት) ፤
(ሐ) የፍትህ ፣
(መ) የእኩልነት ፣
(ሰ) ሰብአዊነት እና
(ረ) የማንነት እና የአጽመ እርስት ኢተነጣጣይነት ጥያቄዎች (የወልቃይት ፣ ጠገዴ ፣ ጠለምት እና የራያ እንዲሁም የመተከልና የደራ የአማራ ማንነትና የአጽመ ርስት ጥያቄዎች) በዋናነት ይጠቀሳሉ ።

ጥያቄዎችን ለማስመለስ እንደ አማራ የተሄደበት ርቀትን በተመለከተ ፦

አማራ ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መልኩ ሰፊ ትግል አድርጓል ። እንደ አለመታደል ሆኖ ላለፉት በርካታ ዓመታት ፍጹም ኃላፊነት በማይሰማቸው ነውር ጌጡ በሆኑ ፣ ድንቁርና ፣ እብሪትና ትዕቢት፣ ጥላቻና የሀሰት ትርክትን የዘወትር መመሪያቸውና መገለጫቸው በማድረግ እንደ ፖሊሲ በቆጠሩ የሕወሓትና የኦህዴድ አገዛዞች ስርዓት እና ስሪት የተነሳ አማራ ፦

ተማሪ ልጆቹ ታግተው ደብዛቸው ሲጠፋ ፣

እናቶችና ህጻናት ፍጹም በምንጠየፈው ባዕድ የሆነ ባህል ወንድ ልጅ ጭምር ሲደፈር ፣

የእናት ሆድ በጭካኔ በስለት ሲቀደድ ፣

ለጽንስ ማንነት ተሰጥቶት እንዲወርድ ሲደረግ፣

በሚፈጸመው ማንነት ተኮር የጅምላ ጥቃት በተገደለች የእናት አስከሬን ላይ የሚጠባ ህጻን ማየት ፣

በመቶዎች የሚቆጠሩ አማራዎች በአሰቃቂ ሁኔታ በጅምላ ሲጨፈጨፉ ማየት፣

ዘሩ እየጠፋ ፣ በጅምላ እየታፈነ እና እየተሳደደ እንኳን በከፍተኛ ትዕግስትና አርቆ አሳቢነት ፣ ለሀገርና ለወገን ሲባል በሚል ሞቱን እየጠበቀ በሰላማዊ ሰልፍ ተሰልፎ ሁሉን አቀፍ ለውጥ እንዲመጣ ለምኗል ፤ ግን ሰሚ አላገኘም ።

በኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ የተሰጠው ምላሽ ፦

ከሕወሓት መራሹ የኢህአዴግ አገዛዝ በባሰ መልኩ በሰልፍ ለተጠየቁ ጥያቄዎች የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ ምላሽ አሳዛኝና አሳፋሪ ነበር ።

ነጻነትን አሳምሮ በሚያውቀው ነጻው የአማራ ህዝብ ላይ የተፈጸመው መገፋት እና መደፋት ፣ ሁለንተናዊ ግፍና በደሉ አሳዛኝና አሳሳቢ ሆኗል ።

በሰልፍ ለቀረቡ ጥያቄዎች አገዛዙ የሰጠው ምላሽ ፦

(1) ንቀት (ገደብ የለሽ ) (contempt ) ፣

(2) ኃይልን ብቸኛ መፍትሄ አድርጎ መጠቀም (using power) ፣

(አፈና፣ እገታ፣ ስወራ፣ እስር፣ ግድያና ማፈናቀል) ፣

(3) ማጭበርበር (ማታለል) (Deception) ፣

(4) በመፈረጅ- (Labeling) -ቀድሞ ሀሰተኛ ስም በመስጠት ፣

(5) ማግለል -(Marginalizing) (በሁሉም መልኩ ማግለል )

(6) ማጥቃት "Attacking" አማራን ያለምንም የቦታና የህ/ሰብ ክፍል ገደብና ልዩነት ማጥቃትን መደበኛ ስራው አደረገ እንዲሁም

(7) መካድ- (Denying) የተፈፀመን በደል መካድ -እነዚህም የዘር ማጥፋት (Genocide) መገለጫዎች ናቸው ።

አማራ የጦር ወንጀልን ፣ የዘር ፍጅትን ፣ መፈናቀልንና የሰው ሰራሽ ርሃብን ለመከላከል እንደሌሎች ወገኖቹ እኩል የሀገርና የመንግስት ባለቤት ለመሆንም ጭምር ለስር ነቀል ስርዓታዊ ለውጥ እየታገለ መሆኑ ግልፅ ነው ።

ሰልፉ ሲገፋ ሰይፍን ለማንሳት መገደዱን በመግለፅ ለነፃነት፣ ለክብር፣ ለህልውና፣ ለሰብአዊነት ፣ ለፍትህ ለእኩልነትና አብሮነት እየታገለ መሆኑ በግልጽ እየተናገረ ነው ።

አገዛዙ ድምጽ አልባ አድርጎ በደሉ ለህዝብ እንዳይደርስ ፖለቲከኞችን ፣ ጋዜጠኞችን ፣ የተለያዩ የህ/ሰብ ክፍሎችንና በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ወገኖችን ማፈን፣ ማገትና ማሰርን ምርጫው አድርጓል።

ስልታዊ በሆነ መልኩ በፖሊሲ፣ በህግ፣ በአዋጅና በደንብ መልኩ አሳሪና አፋኝ ህጎችን በማውጣት ሁለንተናዊ ጥቃት ከፍቷል ።

በአማራ ህዝብ ላይ በአዋጅም ሆነ ያለ አዋጅ ጥቃቱን ያስቀጠለው በተለይ በ2010 ዓ/ም ወደ ስልጣን ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን የምድርና የአየር ኃይሉን በመጠቀም በይፋ በምክር ቤት ደረጃ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማጸደቅ በአማራ ህዝብ ላይ ጦርነት ከከፈተ 2 ዓመት ገደማ እየሆነው ነው ፤ ለነገሩ አዋጁ ቢነሳም ባይነሳም ጥቃቱ ያው መሆኑ ታዬ ።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ
#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!

01/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 21:23


" ስንኖር ኢትዮጵያዊ ፣ ስንሞት ኢትዮጵያ " ሲሉ ጠቅላዩ የተናገሩት " አትኑሩ ፤ ኢትዮጵያዊ አትሁኑ ፤ ዝም ብላችሁ ሙቱ እና ኢትዮጵያ ሁኑ " ወደሚል እሳቤ ሲቀየር ብዙ ጊዜ አልወሰደበትም ።"

በዓባይ ዘውዱ ደመቀ
የሕሊና እስረኛ

የእምነት ክህደት ቃሌ!

በፌደራል ከ/ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት
ጥር 29/2017 የቀረበ

ከሁሉ አስቀድሜ ይህንን የእምነት ክህደት ቃል ስሰጥ ከሌሎች ኢትዮጵያዊ ወገኖቹ ጋር በመሆን ሀገርን ከውጭ ወራሪ በመታደግ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቃችን በዓለም አደባባይ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ፣ ኢትዮጵያ ቅኝ ያልተገዛች ሀገር በሚል በአፍሪካውያን ዘንድ ኢትዮጵያኒዝም እንዲቀነቀን በትግሉ የአንበሳውን ድርሻ ስለመወጣቱ በጠላትም ሆነ በወዳጅ የተመሠከረለት ፦

1. ሰፊው የአማራ ህዝብ ፣
2. የአማራ እሴቶች እና
3. ልዩ ልዩ አደረጃጀቶቹ በተሳሳተው እና እንደ ሀገር በዘላቂነት ለሁላችንም በማይጠቅመው ዘረኝነት ፣ የሀሰት ትርክትና የጥላቻ እሳቤ በነገሰበት ዘመን ላይ ተፈጥረን ከአሸባሪነት ክስና ፍረጃ ባሻገር ለሁለንተናዊ ስርዓታዊ ጥቃት ሰለባ በመሆናችን በእኛ ከደረሰውና እየደረሰ ካለው ታሪክ ይቅር ከማይለው በደል ይልቅ ለቀጣይ ትውልድ ጥሎት የሚያልፈውን ጥቁር ጠባሳ ሳስብ በተሰበረ ልብ ሆኘ ነው ።

በኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በአዋጅም ሆነ ያለ አዋጅ ድሮንን ጨምሮ በምድር ጦር እና በአየር ኃይል በመታገዝ ይፋዊ ጦርነት ተከፍቶበት ለጦር ወንጀል ፣ ለዘር ማጥፋት ፣ ለጅምላ መፈናቀል እና ለስደት እንዲሁም ለሰው ሰራሽ ርሃብ ተዳርጎ አስከፊ የሰቆቃ ጊዜን እያሳለፈ ላለው ለሰፊው የአማራ ሕዝብ የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን ለመግለጽ እፈልጋለሁ ።

ክብር ለሰማዕታት ይሁን! ሰሚ የለም እንጅ አሁንም ተስማ ባለመቁረጥ በአማራ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው የጅምላ ፍጅት በቃህ ሊባል ይገባል እላለሁ ።

ይህን ጥቃት አደገኛ የሚያደርገው በነጻነት፣ በሰብአዊነት ፣ በፍትህ፣ በእኩልነት፣ በአንድነትና በወንድማማችነት እንዲሁም የጋራ በሆኑ የታሪክ ምሰሶዎቻችን ላይ የተቃጣ መሆኑ ነው ።

የጥቃቱ አይነትም ፦

1. ቀጥተኛ ጥቃት (Direct violence)
2. ወግ፣ ባህል፣ እምነትና እሳቤ ላይ የሚደርስ ጥቃት (Cultural violence)
3. መዋቅራዊ ጥቃት (Structural violence) መሆኑ የጋራ እጣፈንታችን እና የነገ ተስፋችንን የሚያጨልም መሆኑ አሳሳቢ እና አሳዛኝ ያደርገዋል ።

በአማራ ህዝብ ላይ ከሚደርሱ ዘርፈ ብዙ ጥቃቶች መካከል እንደማሳያ ይሆን ዘንድ የሚከተለውን ክስ ማየት በቂ ነው።

በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው ፋሪስ የሽብር ክስ መዝገብ 49ነኛ ተከሳሽ በሆንኩት በዓባይ ዘውዱ ደመቀ ላይ የደረሰብኝ ግፍ እና በደል በቀደመው የሕወሓት መራሹ የኢህአዴግ አገዛዝም ሆነ በህዝብ ሁሉን አቀፍ ትግል ድጋፍ ስልጣነ መንበሩን በተቆጣጠረው በተቀጥላው የኦህዴድ መራሹ የብልፅግና አገዛዝ ጭምር ያለ ምንም ልዩነት የቀጠለ ነው ለማለት ይቻላል ፤ ቅደም ተከተሉን በጠበቀ መልኩ የሚቀርብ ይሆናል ።

(፩). በአማራ ሕዝብ ላይ ስለ ደረሰው እና እየደረሰ ስላለው ሁሉን አቀፍ ጥቃት ፣ ግፍ እና በደል ፦

"ሳናጣራ አናስርም ፤ እኛ ነን አሸባሪዎች" ሲሉ በሕዝብ ፊት ይቅርታ የጠየቁትና ቃል የገቡት ነገር ግን ጴጥሮስ ክርስቶስን እንደ ካደው ዶሮ ሳይጮህ የአማራን ሕዝብ የካዱት አንዳንዶች ፦

"ይዋሻሉ ሳይሆን እራሳቸው ውሸት ናቸው" ፣ "ይጠላሉ ሳይሆን እራሳቸው ጥላቻ ናቸው ፣

ይክዳሉ ሳይሆን እራሳቸው ክህደት ፣ የክህደት ቁልቁለት አስተማሪ ናቸው ፣

ይጨክናሉ ሳይሆን እራሳቸው ጭካኔ ናቸው ፣ ሰይጣናዊ ስራ ይሰራሉ ሳይሆን እራሳቸው ሰይጣን ናቸው" የሚሏቸው የብልፅግናው መሪ አብይ አህመድ እና አገዛዙ በህዝባዊ ሁሉን አቀፍ ትግልና በቁርጥ ቀን አርበኞች ክቡር ተጋድሎ በ2010 ዓ.ም ስልጣነ መንበሩን ከተቆጣጠሩበት ጊዜ ጀምሮ ፦

ዘረኝነትን የባሰ አነገሱት ፤
የኖሩ ችግሮችን ከመፍታት ይልቅ አውሰበሰቧቸው ፤ ነገሮችን ከድጡ ወደማጡ ቀየሯቸው ።

ይህ የተሳሳተ አካሄዳቸውና የተዛባ ምልክታቸው እንደ አብነትም ፦

1. መንግስታችን ተነካ ብለው ከቡራዩ ፣ ከሰንዳፋ አካባቢዎች እየመጡ ነው የተባለበት አውድ ፣
2. አዲስ አበባ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የኦሮሞ ጥቻ አለ የተባለበት አውድ ፣
3. የኦሮሞ እና የአማራ ሸኔ በሚል በተደጋጋሚ የተገለፀበት መንገድ ፣

4. ፋኖዎች እንኳን ደስ ያላችሁ ፣ ድርጅታችሁ (ብልፅግና) ተመስርቷል፤ በሌላ ጊዜ ደግሞ
“እመኑኝ እኛ ብንተወውም እንኳን የአማራ ሚሊሻ አይተወውም”፣ ይህ የተባለበት አውድ ሳይዘነጋ "በአንድ እራስ ሁለት ምላስ" እንደሚባለው ሆኖ ነገሩ..."አናውቅም እንዴ ፋኖ የቆሰለ መከላከያን እየገደለ ጥቁር ክላሽ..." የተባለበት አውድ ፣

6. ለአስክሬኑ ጥላ ይሆን ዘንድ ችግኝ እንተክላለን ፣
7. ይህ የፖለቲካ ጩኸት ነው ተውት (ለአማራ ህዝብ ሰላማዊ ጥያቄዎች የተሰጠው የንቀት ምላሽ...) ከሰልፍ ወደ ሰይፍ እንዲያማትር የገፋው ምክንያት፣

8. ነፍጠኛን በሰበረን ቦታ ሰብረነዋል፣
9. ማንም የጠፈጠፈውን ቅርስ ልንለው አንችልም፣
10. ብልጽግና የእኛ፣ ለእኛ የተዘጋጀ ነው ፤ ዓላማውም ለማሳመን እና ለማደናገር (Convince and confuse) ለማድረግ የምንጠቀምበት መሳሪያ ነው መባሉ ፤

11. እነሱ ያልቅሱ ተዋቸው፣ ብትችሉ ሶፍት አቀብሏቸው፣
12.አንደኛ ደረጃ ሌባ ፍርድ ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ሌባ ፖሊስ፣ ሶስተኛ ደረጃ ሌባ አቃቤ ህግ በሚል በጅምላ ፍረጃ የተሠጠው የደረጃ ምደባ ፣

13. ላለፉት 6 ዓመታት አንድም ሰው ቶርች አልተደረገም ፣ በዚህም እንኮራለን የተባለበት አውድ፤
14. በፊት ድሃም ህገ ወጥም ነበሩ ፤ አሁን ህጋዊ ድሃ አድርገናቸዋል የተባለበት ሁኔታ፣

እነዚህ በኦህዴድ ብልጽግና መሪዎች በአደባባይ የተነገሩ ንግግሮች አውድ ስንመለከት በኢትዮጵያ የጥላቻ ግንብ ፈርሶ የፍቅር ድልድይ እየተገነባ ሳይሆን ዘረኝነት፣ ንቀት፣ ጭፍን ጥላቻና የሀሠት ትርክት የነገሰበት ዘመን ላይ መሆናችንን እንረዳለን ።

ይህ ደግሞ በትናንት እና በዛሬ ብቻ ከመቆምና ከመታጠር አልፎ ነገን በአርቆ አስተዋይነት ለሚያስብ መጭው ጊዜ አደገኛ መሆኑን ይረዳል ።

ይህ ሁሉ የተዛባ አካሄድ በርካቶች ወደ ትናንት ተመልሰው "የዝንጀሮ ቆንጆ" ያለው ይመስል፤ "ደህና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ " ፣ “ሰዶ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጥ " እንዲሉ "ትሻልን ሰድጄ ትብስን አመጣሁ” ሲሉ ተደምጠዋል ።

እንደአለመታደል ሆኖ ልጅ የክፉ አባቱን አደራ እንደ መልካም ነገር ቆጥሮ በእጅጉ አሻሽሎ በፍጥነትና በከፍተኛ ጭካኔ ለመፈፀም ተነስቷል ፤ እየፈጸመም ነው ፤ ጠዋት የተናገሩትንና የገቡትን ቃል ፍፁም ኃላፊነት በጎደለው መልኩ ከሰዓት ሲቀይሩትና የቃልን ትርጉምንም ሲያራክሱት ተመለከትን ።

አገዛዙ ከመሰረታዊ ለውጥ ይልቅ በጊዜያዊ እና ብልጭልጭ ነገሮች ሕዝብን ለማታለል ሞከረ ፤ ግን እውነት ለመናገር ብዙም አልተሳካለትም ።

ዐብይ አህመድ ከጅምሩ በንግግራቸው በአጭር ጊዜ አግኝተውት የነበረውን ቅቡልነት ገና ወደ ተግባር ከመገባቱ ተመልሰው በአጭር ጊዜ አጡት ፤ ሰው ያልሆነውን ለመሆን ሲሞክር (Pretending) የሚገጥመው ቀውስ ምን ያህል አደገኛ እንደሆነ ተመለከትን ፤ ከጅምሩ ጭንብላቸውም ተገለጠ ፤ የተናገሩት እንኳን ምራቃቸው ሳይደርቅ ፍፁም ሌላ ሰው መሆናቸውን በተግባር አረጋገጡ ።

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 11:08


#USA : ከቀናት በፊት በአሜሪካ አላስካ ግዛት 9 መንገደኞችን እና 1 አብራሪን ይዞ ሲጓዝ የነበረ አነስተኛ አውሮፕላን ደብዛው ጠፍቶ ከቆየ በኃላ በአየር እና ምድር በተደረገ አሰሳ ስብርባሪው ተገኝቷል።

በአደጋው በሕይወት የተረፈ ሰው የለም።

የ3 ሰዎች አስክሬን በነፍስ አድን ሰራተኞች ተገኝቷል።

ይህ አደጋ በአሜሪካ ከ1 ሳምንት ባነሰ ጊዜ የደረሰ 3ኛው የአቬዬይሽን አደጋ መሆኑን የቪኦኤ ዘገባ ያሳያል።

በአሜሪካ፣ ፔንሲልቫኒያ ግዛት፣ አንድ አነስተኛ የሕክምና ማጓጓዣ አገልግሎት የሚሰጥ ጄት በርካታ ሕንጻዎች በሚገኙበት ሰፈር ውስጥ ተከስክሶ በህይወት የተገኘ እንደሌለ ይታወቃል።

ከዚህ አደጋ በፊት ደግሞ በዋሽንግቶን ዲሲ 60 መንገደኞች እና 4 የበረራ ሰራተኞችን የያዘ የመንገደኞች አውሮፕላን 3 ሰዎች ከያዘ የጦር ሄሊኮፕተር ጋር ተላትሞ አንድም ሰው በህይወት አለመገኘቱ መገለጹ ይታወሳል።


ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

01/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 10:24


ፋሽስቱ ጦር የአርሶ አደሩን እህል ዘርፎ ጫነ‼️

አገዛዙ ህዝብን መዝረፉን አጠናክሮ ቀጥሎበታል!

የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ከጦርነቱና ዘር ማጥፋቱ ባሻገር የህዝብን ንብረት መዝረፉንና ወደ ድህነት ብሎም ብልፅግና መር ረሃብ ለመፍጠር የሚያደርገዉን ጥቃት አጠናክሮ ቀጥሎበታል::

የአገዛዙ ሰራዊት ሰሜን ምስራቅ ዕዝ ራያ ቆቦ ልዩ ስሙ ጎለሻ የሚባል ቀበሌ ላይ ከ80 ኩንታል በላይ ማሽላ ህዝቡን በመደብደብ አስገድዶ ዘርፏል:: ለፋኖ ስንቅ ትሰፍራላችሁ በሚል ሰበብ ህዝቡን በጅምላ በመደብደብ ቤት ለቤት እየገባ ከሰማኒያ ኩንታል በላይ ማሽላ በመዝረፍ በኦራል ጭኖ ወደ ቆቦ ከተማ ወስዷል::

ሰራዊቱ በቅርቡ ከዞብል እስከ ዋጃ ባለው ቀጠና በነበረው ከባድ ዉጊያ በአሳምነው እና ሐውጃኖ ክፍለጦሮች ከፍተኛ ኪሳራ ስለደረሰበት ከፋኖ ጋር ሆናችሁ መረጃ ከመስጠት ጀምሮ ደጀን ሆኖ እስከ መዋጋት ደርሳችሗል በሚል ምክንያት ቤት ለቤት እየገባ ዘረፋ ፈፅሟል::

ድል ለአማራ ህዝብ
አማራ ፋኖ በወሎ(ቤተ አምሓራ)
ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

01/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 10:13


ኢትዮጵያ ዩኤስኤአይዲ ከሚረዳቸው ሀገራት ሁለተኛ ከፍተኛ ገንዘብ ተቀባይ ናት

የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) 40 ቢልየን ዶላር  በማውጣት በአመት ጤና ፣ ትምህርት  እና ለመሳሰሰሉ ነገሮች መቶ ሀገራት በላይ የሚረዳ የነበረ ሲሆን የ2023 ሪፖርት እንደሚያሳየው በአመት ከዚህ ተቋም 1.6 ቢልየን ዶላር በመቀበል ከዩክሬን ቀጥላ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል ተቀምጣለች።
via fidel


የትራምፕ ውሳኔ በሀገር ውስጥ የሚሰሩ የበጎ አድራጎት አሳላጭ ተቋማት ህልውና ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሯል ተብሏል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

01/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

08 Feb, 10:09


የአማራ ፋኖ በጎጃም ሰሞነኛ ጉዳይን ባስመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ
ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

01/06/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

02 Feb, 00:27


"እንደ ትግራይ እናጨራርሳችኋለን"

ሞዐ ሚዲያ
ጥር 24/ 2017፤

ከአማራ ክልል ሠራዊቱን በማስወጣት እንደትግራይ እርስበርስ እንድትጨራረሱ እናደርጋችኋለን ሲል ብርሃኑ ጁላ ገለፀ።

ብርሃኑ ጁላ የአማራ ብልፅግና ተላላኪዎችን በፅ/ቤቱ በመሰብሰብ የአገዛዙ ሠራዊት እየሞተ ያለው ለእናንተ ስልጣን ነው ማለቱን የወታደራዊ ምንጮቻችን ገልፀዋል።

በአዲስአበባ የብርሀኑ ጁላ ቢሮ የተደረገው ስብሰባ በአረጋ ከበደ የተመሩ የአማራ ብልፅግና ተላላኪዎች  እንዲሁም ብርሃኑ ጀላና አበባው ታደሰ የተካፈሉበት ነበር። የአብይ አሕመድና ብርሃኑ ጁላ ጆሮ ጠቢ የመረጃና ደህንነት ሰዎችም የታደሙበት ነበር።
የአማራ ብልፅግና እና የአማራ ተወላጅ ጄኔራሎችን በጋራ የሰበሰበው ብርሃኑ ጁላ በከፍተኛ ወቀሳ ፣ ውንጀላና ዘለፋ የተሞላ ንግግር ማድረጉን የኤቢሲ ወታደራዊ ምንጮች ገልፀዋል።
ብርሃኑ ጁላ በንግግሩ የኦሮሞ ተወላጅ አመራሮችና ጄኔራሎች ሸኔን አሳምነው ወደሰላም አምጥተው እናንተ ምንም አልሰራችሁም ሲል ነው የአማራ ተላላኪዎችን ዘለፋ የጀመረው።
ሰራዊቱን ከማገዝ ይልቅ ስለወልቃይትና ራያ ነው ስታወሩ ውላችሁ የምታድሩ ናችሁ ያለው ብርሃኑ  ኦሮሞንና ተወላጆቹን እንዲሁም ስርዓቱን ሌትተቀን በማንሳት በሀሜት ተጠምዳችኋል ሲል የአረጋ ከበደን ቡድን ዘልፏል።
ልክ እንደ ኦሮሚያ ብልፅግና እና እንደ ኦሮሞ ጄኔራሎች ጨከን ብላችሁ በቁርጠኝነት መቆም አለባችሁ ሲልም አስጠንቅቋል።
ሰራዊቱ እየሞተ ያለው ለእናንተ ስልጣን ነው ሲልም የአገሪቱ ጦር የብልፅግናው ቡድን ወንበር ጠባቂ መሆኑን መስክሯል።

ያሉ አዝማሚያዎችን በማስተካከል ከሰራዊቱ ጎን የማትቆሙ ከሆነ ሰራዊታችንን ሙሉ ለሙሉ ከአማራ ክልል አስወጥተን ልክ እንደ ትግራይ እርስ በእርስ እንድትጨራረሱ እናደርጋችኋለን ሲል አስጠንቅቋቸዋል።

ለአማራ ብልፅግና ተላላኪዎች ዘለፋና ዛቻውን የቀጠለው ብርሃኑ ጁላ "በእናንተ ጉዳይ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ደክሞታል፥ ክልላችሁን እያለማላችሁ ፥ ቅርሳችሁን እያደሰላችሁ፥ ሰራዊት አሰማርቶ ዋጋ እየከፈለላችሁ መሆኑ ትልቅ ዋጋ እንዳለው ተረዱ ብሏቸዋል።
የፖለቲካ ሰዎችን በማስፈራራትና ዘለፋ የቀጠለው የፀረ-ሕዝብ ሠራዊቱ አዛዥ የክልሉን ሹመኛ ፀረ-አማራዎች በመረጃ አቀባይነትም ከሷቸዋል።
በዚህም እነ ዘመነ ካሴን ጨምሮ የፋኖ አመራሮችን ለመምታት እየተወሰደ ያለው የድሮን ጥቃት እንዳይሳካ አስመልጣችኋቸዋል ፣ ቤተሰቦቻችን ይጎዳሉ በሚል ሀሳብ ሚስጥር አሳልፋችሁ እየሰጣችሁ ነው ብሏቸዋል።

በተመሳሳይ አማራን በመዝለፍና በማዋረድ ላይ ያተኮረው የብርሃኑ ጁላ ንግግር አማራው በሰሜኑ ጦርነት ምንም ሚና አልተወጣም ሲል የክሕደት ንግግር አድርጓል።
በትግራይ ጦርነት ጊዜ አማራው በመልክዓምድሩ እንጂ በሌላ ያገዘን የለም ያለው ብርሃኑ ጁላ  የአማራ ልዩ ሀይልም ፋኖውም ሌላውም ሰራዊታችንን ከኋላ እየወጋ ትጥቅ እየቀማ ነበር በማለት ጦርነት ተሸክሞ ዋጋ የከፈለውን ሕዝብ ሚና መካዱ ታውቋል።
ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

24/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

01 Feb, 22:14


የፋሽስታዊ አፈናው መቆሚያ ወደብ የህልውናችን ጥፋት ብቻ ነው‼️
====================
በነ መስከረም አበራ የጀመረው የኦሮሙማ ፋሽስታዊ አፈና መቆሚያው ታዋቂ ነው።

በጋራ አንድ ሆነን "#በቃ!" ካላልን የዘረኛው አብይ አህመድ መርዛማ ወጥመድ በተራ ሳይነድፈን፣ በየስርቻችን ደርሶ ሳያጠቃን አይቀርም። ጥላቻው ሆነን ከተገኘነው ማንነት፣ ከተቀረፅንበት ስነ ልቦና፣ ከምንኮራበት ሃገር በቀል ይትብሃል እና ጥበብ ነው።

ሀገርን መውድድ፣
ባህል እና ጥበብን፣ ወግን መሰረት ያደረጉ ማህበራዊ ሂሶች መስጠትም ወንጀል ሆኖ እያሳሰረ፣ እያስገደለም ነው።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

24/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

01 Feb, 20:03


ትራምኘ ሶማሊያ ውስጥ ይገኛሉ በተባሉ የአይሲስ አመራሮች ላይ የአየር ጥቃት እንዲፈፀም ትዕዛዝ ሰጡ

ኘሬዝደንት ዶናልድ ትራምኘ የአሜሪካ አየር ሃይል በሶማሊያ በሚገኙ የአይሲስ ሽብር ቡድን አባላት ላይ የአየር ጥቃት እንዲፈፀም ዛሬ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

ኘሬዝደንቱ በኤክስ ገፃቸው ላይ እንዳስታወቁት በሶማሊያ በመሸጉ የአይሲስ ሽብር ቡድን ከፍተኛ አመራርን ኢላማ ያደረገ የአየር ጥቃት ትዕዛዝ ሰጥቻለሁ ብለዋል።

ኘሬዝደንት ትራምኘ የጥቃቱ ኢላማ የትኛው አመራር እንደሆነ በስም አልጠቀሱም።

ኘሬዝደንቱ ነሽብር መሪዎቺ በሶማሊያ ዋሻዎች ውስጥ ተሸሽገው እንደሚገኙ የተጠቀሱ ሲሆን ፥  ከአጋሮቻችን ጋር በመሆን እናጠፋቸዋለን ብለዋል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

24/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

01 Feb, 20:00


ፋሽስታዊ አፈናው ቀጥሏል

ተወዳጁ የማህበራዊ ሂስ አውራ፣ የህግ ባለሙያና ታዛቢው ሰመረ ባሪያው ከፋና ቴሌቪጅን ለቆ NBC ኢትዮጵያ ላይ ትችቶንና ትዝብቶችን በማቅረብ ይታወቃል። ሆኖም ግን ትላንት አርብ ከሰዓት ጀምሮ ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብሎ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚገኝ ዘሀበሻ ዘግቧል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

24/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

01 Feb, 16:58


#የደምቢዶሎ አምሳያው ፀረ አምሓራ ዩንቨርሲቲ በጎጃም ምድር‼️

#ለኢንጅባራ_ዩንቨርስቲ_የተላለፈ_ ጥብቅ መልዕክት‼️

በአማራ ምድር ጎጃም ላይ የሚገኜው እንጂባራ ዩንቨርስቲ በውስጡ በተሰገሰጉ የአገው ሸንጎ እና የፀረ አማራ ቡድን ተላላኪዎች ከክልል ውጭ የአማራ ተወላጆች ላይ የሚደርሰውን አድሎና ጥቃት ጉያችን ውስጥ ሆኖ እያደረሰ እንደሚገኝ እንጅባራ ዩንቨርስቲ በደል የደረሰባቸው ተጠቂ ተማሪዎች ገልፀዋል‼️

ዩንቨርስቲው ውስጥ የመሸገው ፀረ አማራ ቡድን የነቁ አማራዎችን ከአገዛዙ ጋር ሆኖ የሚያሳፍን ፣ ፋኖነትን የሚያንቋሽሽ ተግባር እየፈፀመና አማራን በዋናነት የጎንደር ተወላጅ ተማሪዎችንም ነጥለው እያጠቁ ይገኛሉ። በአጠቃላይ ይህ ተቋም አማራ ምድር ላይ ሆኖ አማራን የሚያሰቃይ ቡድኖች መፈንጫ ሆኖል።
  ለአብነትም፡-

1ኛ. እኛ የአማራ ልጆች በማንነታችን እየተረገጥን ነዉ። በተለይም የጎንደር ተወላጅ አማራዎች  የጥምቀትን በዓል እንዳናከብር ተደርገናል። መንግስትና ሀይማኖት ግኑኝት የላቸዉም (secularizim)  ቢባልም ነገር ግን እኛ የጎንደር ልጆች ተነጥለን እንኳን ግቢ ዉስጥ ከዉጭም እንዳናከብር ታግደናል።

2ኛ.የጎንደር አማራዎች ሌላ ተልኮ ነዉ ይዛችሁ የመጣችሁ በማለት
#ወልቃይትን ለቀቅንላችሁ እዚህ መጣችሁ ደግሞ ጥምቀተን ለማክበር ትመኛላችሁ በማለት በዓለም በማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበዉን ጥምቀትን በጎንደር የሚል ቲሸርት አትለብሱም (ከግቢ ዉስጥም ፣ዉጭም) በማለት የአሰራነዉን ቲሸርት ወስደዉብናል ፣ አማራዊ ማንነት ተኮር ስድብም ሰድበዉናል ፣ጀግናዉን የአማራ ፋኖ ፅንፈኛ ብለዉ ከክብሩ ዝቅ አርገዉ ተናግረዋል።
በደላችን ብዙ ቢሆንም ከብዙ በጥቂቱ ይኸን ይመስላል ሲሉ በደል የደረሰባቸው የአማራ ተማሪዎች ገልፀዋል‼️

ይህንን ሁሉ ግፍ የሚፈፅሙ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እያሳሰብን ነገር ግን ከድርጊታቸው የማይቆጠቡ ከሆነ ስም ዝርዝር ፣ ስልክ ቁጥርና ፎቷቸውን ሚዲያ ላይ የምናወጣውና አናብስት ፋኖዎች ተገቢውን እርምጃ እንዲወስዱ የምንሰራ መሆኑን ንስር አማራ ከወዲሁ እናሳስባለን።

ይህ መልዕክት አጥፊ ቡድኖች ለሚንቀሳቀሱበት
👉ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቱ ተማሪወች ህብረት
👉 ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቱ ጥበቃዎች
👉ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቱ የተማሪ ፖሊሶቾ ይሁን



ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

24/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamores

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

01 Feb, 14:10


#ሀቀኛ የአምሓራዊነት ድምፅ ወዴት ነው⁉️

#ተደራጅቶ አንድ ረጅም ሞገድ የራዲዮ ድምፅ  አገልግሎት ለአምሓራ ህዝብ ማበርከት፣ ለአርሶአደሩ ተደራሽ ድምፅ፣ የንቃት ደወል ለማስተጋባት ያልቻለው፣ ሀቀኛ እና ነፃ ሚዲያ አልባው ህዝብ ጭንጋፍ ልጅ፣ ድንቁር የአማራ ኤሊት እና ባለ ፀጋ… ከዐማራ የጥፋት ኃይሎች ጋር በመምከር በመንጋም በመናዳት፣ የላቡን አንጡራ ገንዘብ በመስጠት ለአጥፊዎቹ ሃብቱን በማበርከት ይታወቃል።

ሰሞኑንም፣ አያሳፍረንም¡¡¡
በስዕል አድህኖ እና ሰንደቅ ለተከለሉ፣ የኃይማኖት ጭንብል ለተጨነበሉ ከፋፋዮች ሚዲያ ከፍቶ ይሰጣል።
 
የሚዲያው አየር፦
• በዐዲስ ትውልድ ብዐዴናውያን
• በፀረ አምሓራ ፌክ ኢትዮጵያኒስት
• በሐይማኖት ግርዶሽ በተጠለሉ ከፋፋዮች
• በጠላት ውክል ባንዳ ቅጥረኞች ተሸፍኗል።

#ሀቀኛ የአምሓራዊነት ድምፅ፣ የህልውናችን አምደ መለከት ወዴት ነው⁉️

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

24/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

31 Jan, 23:58


የፋሽስቱ ብልፅግና የፕሮፖጋንዳ መስኮት ቴሌቪዥን ግብር ጀመረ‼️

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የቴሌቪዥን ግብር ክፈሉ የሚል ማስጠንቀቂያ እየላከ መሆኑን የደረሰኝ ጥቆማ ያመላክታል።
በባለፈው ዓመት በየወሩ ከመብራት ጋር 10 ብር አጠቃላይ በዓመት 120 እንዲከፈል ይደረጋል ብሎ ነበር።
አሁን ማንኛውም ቴሌቪዥን ያለው ሰው ግብር የመክፈል ግዴታ አለበት በማለት ለቴሌቪዥን ባለይዞታዎች ማስጠንቀቂያ እየላከ ነው።

Via : ayu zehabesha

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

23/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

31 Jan, 20:40


ጥብቅ ማሳሰቢያ‼️

ከቻላችሁ መግለጫ ስጡበት‼️

በሁሉም አማራ ክልል  የግል ትጥቅ መዝገብ ያላቸው ነጋዴ አርሶ አደር እና ገበሬወች በሙሉ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ እና መሳሪያ እንዲመልሱ የተያዙትም ወደ ዳንግላ ባእከር እና መኮድ ማረሚያ ገብተው ተሐድሶ እንዲወስዱ በብርሀኑ ጁላ እና ደሳለኝ ጣሰው ትዛዝ ወቶ ብዙወች በቀን21/22/23 በደብረማርቆስ ፍኖተሰላም ሞጣ መርጦለማርያም ባህዳር ብዙወች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ቀጣይም በሙሉ ኦፕሬሽን ይህ ሰራ ተጠናክሮ ይቀጥላል so በደንብ ለህዝቡ አድርሱ በየከተማው ከ4000-5000 ክላሽ ትጥቅ እስከ 30/05/2017 እንዲሰበሰብ ትዛዝ ተሰጧል።
please share

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

23/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

31 Jan, 19:37


#ገጣሚ ምስራቅ ተረፈ በኦሮሙማ አገዛዝ ታፈነች‼️
========================
ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅ ምስራቅ ተረፈ ለእስር ተዳረገች

ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅ ምስራቅ ተረፈ ትናንት ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በፖሊስ ለጥያቄ ትፈለጊያለሽ ተብላ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንደተወሰደች ታውቋል።
ምንጮች እንደጠቆሙት ምስራቅ ዛሬ ጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ፖሊስ ምርመራ ለማጣራት ጊዜ እንዲሰጠው ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት አቅርቧት ፍርድ ቤቱ ፖሊስ ምርመራውን አጣርቶ እንዲያቀርብ 7 ቀን በመስጠት  ለጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ ሰቷል፣ ምስራቅ ተረፈ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተመልሳለች።

ምስራቅ የኪነጥበብ ምሽቶችን በሀገር ውስጥ እንዲሁም በውጭ ሀገራት በማዘጋጀት እንዲሁም የራሷን ግጥሞች በማቅረብ በብዛት ትታወቃለች።

እንደ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ገጣሚ ትእግስት ማሞ ያሉ የደመቁባቸውን ዝግጅቶች በማሰናዳት የምትታወቀው ግለሰቧ ግጥም፣ መነባንብ፣ ዲስኩር እንዲሁም ጥበብ እና ጥበብ ነክ ስራዎች ይበልጥ እንዲለመዱ እንደለፋች ብዙዎች ይናገራሉ።

ገጣሚ ምስራቅ አሁን ላይ የታሰረችበት ምክንያት ምን እንደሆነ ግልፅ እንዳልሆነ ታውቋል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

23/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

31 Jan, 19:32


ሃማስ ነገ የሚለቃቸው ታጋቾችን ስም አሳውቋል፡፡

የፍልስጤሙ ሃማስ በነገው እለት ከጋዛ የሚለቃቸውን ታጋቾች ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል።

የሃማስ ወታደራዊ ክንፍ አልቃሳም ብርጌድ ቃልአቀባይ አቡ አቤይዳ በቴሌግራም ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፤ የሚለቀቁት ታጋቾች ኦፈር ካልዴሮን፣ ያርደን ቢባስ እና የአሜሪካ እና እስራኤል ጥምር ዜግነት ያላቸው ኬት ሲገል ናቸው ብለዋል።

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሚለቀቁት ታጋቾች ስም ዝርዝር እንደደረሰው አረጋግጧል።

ሃማስ ሶስት ታጋቾችን ነገ ሲለቅ እስራኤል 90 ፍልስጤማውያን እስረኞችን እንደምትፈታ ተገልጿል።

ከአራት የእስራኤል እስርቤቶች ከሚፈቱት ፍልስጤማውያን ውስጥ ዘጠኙ የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደባቸው መሆናቸውን የፍልስጤም የታራሚዎች ሚዲያ ቢሮ አስታውቋል።

ቴል አቪቭ ግን በነገው እለት ምን ያህል እስረኞች እንደሚለቀቁ ማረጋገጫ አልሰጠችም ብሏል ሬውተርስ በዘገባው።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

23/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

31 Jan, 18:25


ሰበር የድል ዜና

የአማራ ፋኖ በጎጃም በዘጠነኛ ክፍለጦር የአባይ ሸለቆ ብርጌድ በዛሬው ዕለት ጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም አንድ ሻምበል የጠላት ጦር ሲደመስስ ተሽከርካሪ በእሳት በማቃጠል 2000 ጥይት ማርኳል ።

ከመርጡለ ማርያም ከተማ በቅርብ ርቀት በሚገኝ የገጠር ቀበሌ በመውጣት የጤፍ ክምር በጭነት መካና በመጫን ወደ ከተማዋ ለማስገባት ሲሞክር ጀግኖቹ የአበይ ሸለቆ ብርጌድ አባላት ባደረጉት ድንገተኛ መብረቃዊ ጥቃት አንድ ሻምበል መከላከያ የደመሰሰ ሲሆን አንድ ጤፍ ክምር የጫነ ተሽከርካሪ ወዲያውኑ አቃጥለዋል ።

በመኪናው ጋቢና ውስጥ የነበረ 2000 ጥይትም በነብሮቹ እጅ ገብቷል።

ከተደመሰሱት መካከል የ17 ቱ አስክሬን እስካሁን ሜዳ ላይ ወድቆ እንደሚገኝ አረጋግጠናል ።

ከሰሞኑ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወራሪ መከላከያ ወደ ጎጃም በማስገባት ጎጃም ላይ ከወትሮው የተለየ የሐይል ብልጫ ወስደን አመራሮችን ገድለን አባሉን እንበትናለን የሚል ዕቅድ ይዘዋል ።

ይህንን የአብይን ዕቅድ የሰሙ የአማራ ፋኖ በጎጃም አባላት ከብሬን : ስናይፐር : ዲሽቃ እና ክላሽ በተጨማሪ አዲስ ያስገቧቸውን ዘመናዊ "ሹተር" መሳሪያ የታጠቁ ወታደሮች እንዲገቡ ተማፅነዋል ።😎
ምክንያቱ ደግሞ ግልጽ ነው!!

ድል ለጀግናው ህዝባችን
ድል ለአማራ ፋኖ

አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
(የአማራ ፋኖ በጎጃም )

ጥር 23/2017 ዓ.ም

ዛሬም ድሉ ቀጥሏል።
ጀግኖቹ የደብረ ኤልያስ ቀስተ ደመና ብርጌድ፣የማቻክል በለይ ዘለቀ ብርጌድና የጎዛምኑ ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ዛሬ ከቀኑ 5:00 ገደማ በደብረ ኤልያስ ከተማ በፈጸሙት የተቀናጀ ውጊያ በጠላት ላይ የተሳካ ጥቃት ፈጽመዋል።

አይኑ እያየ የእቶን እሳት በሆነችው ደብረ ኤልያስ ወረዳ ዘው ብሎ የገባው ራሱን ጥምር ጦር እያለ የሚጠራው የጠላት ሠራዊት አሁንም በጀግኖቹ ጥይት እየተገረፈ ይገኛል።

ዛሬም እርሱ ከተማውን ለቆ ወደ ገጠር ሲወጣ "እርሱ ወደ ገጠር ሲወጣ አንተ ከተማ ግባ..." በሚለው የአርበኛው መርህ መሠረት ጀግኖቹ ወደ ከተማ ገብተው በቀሪው ኃይል ላይ ውጊያ ከፍተው ክፉኛ ቀጥቅጠውታል።

በዚህ ውጊያ በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ጦር ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።

ገሚሱ ጠላት በአሁኑ ሰዓት ምችግ አፋፍ ላይ ሰፍሮ ይገኛል።ይህም ያንን መከረኛ ገዳም ከተቻለ በእገረኛ ካልተቻለ በሞርተርና በዙ-23 ለመደብደብ መሆኑ ግልጽ ነው።ለዚህ ድብደባ መሳካትም የወረዳ አስተዳዳሪ ተብየው አቶ ሃብታሙ እሱባለው  የመከላከያ አመራሮችን በከፍተኛ ሁኔታ እየተለማመነ መሆኑ የመረጃ ምንጮቻችን ገልጸውልናል።

በተያያዘ መረጃ ጓይ የገባው የብልጽግና ቡድን መቶ የማይሞሉ ሠዎችን ሰብስቦ ፋኖ ሌባ ነው እያሉ ሲሰብክ ቆይቶ ስብስባውን ሳይጨርሱ አብሮ የገባው አድማ በትን ተብዮ የባንዳ ስብስብ ቁልፍ ሰብሮ በየቤቱ እየገባ የነዋሪዎችን ፍላት ቲሌቪዥኖችና ሌሎችንም የቤት ቁሳቁሶች ሲዘርፍ ውሏል።
ሕዝቤም የንግግራቸውንና ተግባራቸውን መቃረን ታዝቦ ስቆባቸው ተነስቷል።በዚሁ አጋጣሚ የተከበርከው የደብረ ኤልያስ ሕዝብ ሆይ በዚህ የእልህ አስጨራሽ ግብ ግብ ውስጥ እየከፈልከው ላለው ትልቅ መስዋትነት በብርጌዳችን ስም እጅግ እናመሰግናለን።

ድል ለሕዝባችን!
ድል ለሰማዕቶቻችን!
አዲስ ትውልድ፣አዲስ ተስፋ፣አዲስ አስተሳሰብ

ፋኖ ኢ/ር ዘመን ባሳዝነው
የአፋጎ ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክፍለ ጦር የቀስተ ደመና ብርጌድ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

23/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

31 Jan, 18:14


ድምፅ

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

31 Jan, 18:13


በጎጃም ወንበርማ ገጠራማ አካባቢ ገዳዩ ቡድን ንጹሃንን ሲደበድብና ሲያሰቃይ ውሏል

ሞዐ ሚዲያ
ጥር 23/2017

በጎጃም ወንበርማ ገጠራማ አካባቢ ንጹሃንን ሲደበድብና ሲያሰቃይ የዋለው ገዳይ ቡድን ወደ ጁዋምቢ በመሄድ በአካባቢው ያሉ የሙስሊም ማህበረሰብን ቤት ሲያቃጥልና ሲዘርፍ መዋሉን የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ መንገሻ ቢትወደድ አቲከም ወይም አምስተኛ ክፍለ ጦር አመራሮች ገለጹ።
  ወደ ዝንግዝና ጁዋምቢ የሄደው ይሄው የሰው በላ ቡድን ለሙስሊሙ ማህበረሰብ አዲስ ፕሮፓጋንዳ ለማጥቃት የሄደው ይሄው ገዳይ ቡድን የአንድ ፋኖ ደጋፊ ቤት ሙሉ በሙሉ አውድሞ ንብረቱንም ዘርፎታል ብለዋል።
  ከሽንዲ ሙሽሮችን ሳይቀር በግዴታ አሰለጠንኩት ያለውን ስብስብ ከ300 እስከ አራት መቶ የሚሆን ሃይልም ነገ ለማስመረቅ መዘጋጀቱንም ጨምረው ገልጸዋል።
  ወደ ፍኖተ ዳሞት ሻለቃ ቀጠና መንዝና ገራይ የተንቀሳቀሰው ይሄው ሰው በላ ቡድን ስድስት አርሶ አደሮችን ደብድቦ መመለሱንም ገልጸዋል።
   
ምንጭ Ethio 360

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

23/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

31 Jan, 16:56


ጋሽ ታዲዮስ‼️

የማይታጠፍ ቃል ኪዳን፤ የማይበጠሥ የዕምነት ማዕተብ ያላቸው ወላይታ ያፈራቻቸው አቢዮተኛው፣ ፈላሥፋው፣ ደራሢው፣ ጋዜጠኛው፣ የታሪክ ባለሙያውና የነጻነት ታጋዩ ታዲዮስ ታንቱ  በተደጋጋሚ ለአማራ ሕዝብ እስከሞት  ድረስ ዝግጁ ነኝ ሢል ተናግሯል

ለአማራ ሕዝብ እስከሞት  ድረስ ዝግጁ ነኝ በዚህ ዕድሜዬ አልዋሽም  ከሚገፋው ከትልቁ የአማራ ሕዝብ ጋር በመቆሜ ደስታ እና ኩራት እንጅ ፍርሃት እና አድርባይነት ፍፁም አይሰማኝም ለዚህ ሕዝብ በመከራከሬ  አቶ አቢይ አሕመድ የሚያደርሰውን መከራ እስከሞት ድረስ ለመቀበል ዝግጁ ነኝ!

ለምን? ብትሉኝ የአማራ አባቶች ለእኔም ሆነ ለመላው  ኢትዮጵያውን ትልቅ ባለውለታዎቻችን ናቸው ሐገር  በደማቸውና በአጥንታቸው የሰሩ፣ እነሱ ሙተው ሕዝብ ያዳኑ፣ እነሱ ዝቅ ብለው ሐገርን ከፍ ያደረጉ፣ ለዕውነትና ፍትሕ የታመኑ፣ ሕግና ሥርዓትን ሠርተው ከአልማዙ ሥነ ጽሑፋቸው ጋር ለመላው ኢትዮጵያዊያንና አለማዊያን  ያበረከቱ ባለውለታዎች ወርቅ ለሰጡ ጠጠርና ሠይፍ ሢመዘዝባቸው ዝም አይባልም  ታዲያ የእነዚህ ደግ ደጋግ አማራ ልጆቻቸው በጠራራ ፀሐይ ሲታረዱ እኔ እንዴት አድርባይ ሆኘ ከንፈር እየመጠጥኩ ልቀመጥ? ይህ በፍጹም የማይሞከር እሳቤ ነው

ከአማራ ሕዝብ ጎን በመቆሜ በጭራሽ ፀፀት አይሰማኝም፣ ከአማራ ህዝብ ጎን መቆም አድርባይነት አይደለም ለእውነት መቆም እንጂ  ልጆቼ ከዚህ በላይ መከራ ቢደርስብኝ ስለ ዕውነት እንጂ ስለ አማራ አይደለም ይልቅስ ዕውነትን ችላ ብዬ ለሆዴ ብሰለፍ ያኔ ይፀፅተኝ ነበር ሥጋዬ ነፃ ቢሆንም መንፈሴ እስረኛ ነበር አሁን በሚገርም ሁኔታ ውስጤ ሰላም ነውአዲሱ የአማራ ትውልድ ግን አንድ የቤት ሥራ እንዲሰራልኝ እፈልጋለሁ። እሱም የአማራ ጠላት ባንዳ ነውና ይህ ወርቃማ የነጻነት ትግል ከሆዳም አማሮችና ከጭምብል አጥላቂ ሀሳዊ ኢትዮጵያኒስቶች መጠበቅ አለበት


ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

23/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 21:07


የአማራ ፋኖ አንድነት መሰረታዊ ስንጥቅ ቦታው ታዋቂ ነው።

የህመሙ እና የልዩነት አመክንዮው በደንብ የሚታወቅ፣ ነገር ግን በግልፅ ለጠረጴዛ ውይይት ቀርቦ በሀሳብ አልተፋጨንበትም።

እንዲሁ፦ በሀሰት ስም ማጥፋት፣ በበሬ ወለደ ክስ፣ እና በጀማ ነጅነት ተኩራርቶ አንዱ አንዱን ገፍቶ ከትግል ለማስወጣት የሚደረገው ሺኩቻ ለህዝባችን የመከራ ቀንን አርዛሚ፣ ለጠላት ደግሞ ሰርግ እና ምላሽ ሆኖለታል።

ይልቅ፦
• አውዱ ከሚያውቀው ውጭ በሆነው ልዩነታችሁ መሰረተ ነጥብ ላይ ተመልሳቹ ተወያዩ።

ከዳያስፖራው፣ ከጠላት ሰርጎ ገብ ተላላኪ ረጅም እጅ እና ከብዐዴን ውስብስብ መረብ በሚስጥር ተላቃችሁ፣ መሬት ባላችሁት ቀና ፍላጎት ላይ የቆመ አምሓራዊ ውይይት አድርጉ። ለዚህም ተዘጋጁ!

• ሙሃቤ - ከምሬ
• ደሳለኝ - ከመከታው
• ሀብቴ - ከደረጀ
• አስረስ - ከማስረሻ
• እስክንድር - ከዘመነ በአምሓራዊ ጥበብ እና ቀና አመለካከት ተያይታችሁ
ለመነጋገር አሰላስሉ። የሚዲያ ተቋም እና ገንዘብን ተማምኖ በሀሰት፣ በወንድም ላይ የስም አጥፊነት ዘመቻ የመክፈት ውጤት ጊዚያዊ እርካታ ብቻ ነው።
ሆኖም፣ እውነት አድፋጭ ናት እንጅ አትቀበርም።
በትግል ድካማችን፣ እንተቻች እንጅ… በሬ ወለደን በወንድም ላይ መንዛት… ለትውልድ የትግል እንቆቅልሽ ከማስቀመጥ ውጭ ፋይዳው እርባና ቢስ ነው።

በመርህ ደረጃ የትግላችን ቀይ መስመር መሆን ያለበት… በትግል ጓድ ላይ የሚነዛን በሬ ወለደ ፕሮፖጋንዳ መፀየፍ ነው።

ከላይ ያሳየኋቸው ግለሰቦች የውይይት ቅድመ ሁኔታን ሸፋፍኖ በማለፍ፣ ቁስሉ ካለበት ቦታ ይልቅ ሌላ ቦታ ላይ በማከም የአምሓራን አንድነት ለማምጣት መዳከር አድካሚ ነው።
የአንድነት ውለ ነገራችንም ከላይ ሲቋጠር ከታች ማፍሰሱ ይቀጥላል።

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 19:55


https://youtu.be/hIPpDl9bnF4?si=Kn3Xo-8qV4hDc_-t

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 19:47


https://youtu.be/fagItKUB2uI?si=BkO--YVwNE43t0po

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 18:52


https://p.dw.com/p/4pd6X?maca=amh-RED-Telegram-dwcom

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 18:27


ሰበር ዜና‼️

ከትናንትናው ዕለት ጥር 16 ቀን 2017 ዓ.ም. ከቀኑ 11 ሰዓት የጀመረው ውጊያ ዛሬም ውጊያው የቀጠለ ሲሆን ምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ ልዩ ቦታው ዱባባ ላይ በተደረገ ውጊያ ከ80 በላይ ጠላት ተደምስሷል።

የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ግዙፉ ቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር እና የበጌምድር ክፍለጦር አካል የሆነው አይሸሽም ብርጌድ ባደረጉት ተጋድሎ ከ80 በላይ ጠላት ሲደመስስ፣ 90 የመከላከያ ሰራዊት አገዛዙን ከድቶ ፋኖን ተቀላቅሏል፣ በመደምሰሱና በማስከዳቱ ከመቶ(100) በላይ ክላሽንኮቭ መሳሪያ መገኘቱን የክፍለጦሩ ዋና አስተባባሪ አርበኛ አሸናፊ አለባቸው ተናግሯል።

አገዛዙ የፋኖን ምት መቋቋም ሲያቅተው ሰርሰረዲ ላይ ዙ 23 በመተኮስ የገጠር ከተሞችን አውድሟል፣ ንጹሃንንም መገደላቸዉ ተገልጿል።

ውጊያው አሁንም እንደቀጠለ ነው፣ ፋኖ የበላይነቱን ይዞ እየተዋጋ ይገኛል፣ ዝርዝር መረጃዎችን ይዘን የምንመለስ ይሆናል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 17:59


በጣና ገዳማት ላይ የጥር ንግሶች ቀጥለዋል፣ በእምዬ አምብርት አዲስ አበባ የተከለከለው የቤተ ክርስቲያኗ ቀስተ ደመና ጌጠ ምልክት ጣና ገዳማት ተሸልመውበት ሰንብተዋል።


#ባሕርዳር ሰባር አፅሙ ጊዮርጊስ ዓመታዊ በዓል ነገ ይከበራል!!

ጥርን በባሕርዳር በልዩ ልዩ  ሀይማኖታዊና ባህላዊ ትርኢቶች  በታላቅ  ድምቀት እንደቀጠለ ነው።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 17:17


ሰበር ዜና‼️

ፋሽስቱ እና ወራሪው ኃይል  በቋራ ኦሜድላ ክፍለ ጦር ላይ  ልዩ ቦታው ዱባባ ላይ ውጊያ  ቢከፍትም ከ80 በላይ ጠላት ተደምስሷል ሲል ፋኖ አስቻለው አለባቸው ገለፀ


የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ግዙፉ ቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር እና የበጌምድር ክፍለጦር አካል የሆነው አይሸሽም ብርጌድ ባደረጉት ተጋድሎ ከ80 በላይ ጠላት ሲደመስስ፣ 90 የመከላከያ ሰራዊት አገዛዙን ከድቶ ፋኖን ተቀላቅሏል፣ በመደምሰሱና በማስከዳቱ ከመቶ(100) በላይ ክላሽንኮቭ መሳሪያ መገኘቱን የክፍለጦሩ ዋና አስተባባሪ አርበኛ አሰረቻለው አለባቸው ለአሻራ ሚዲያ ገልጿል።

አገዛዙ የፋኖን ምት መቋቋም ሲያቅተው ሰርሰረዲ ላይ ዙ 23 በመተኮስ የገጠር ከተሞችን አውድሟል፣ ንጹሃንንም ገድሏል ።

ውጊያው አሁንም እንደቀጠለ ነው፣ ፋኖ የበላይነቱን ይዞ እየተዋጋ ይገኛል።


ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 14:36


#አውድ - ንጉስ ነው‼️

ምርጡ ፊልም አይተህ የወደድከው ነው - ኦስካር የወሰደው አይደለም...


ምርጡ ሙዚቃ የልብህን ያዜመው ነው - ግራሚ ያሸነፈው አይደለም...


ምርጡ ምግብ ተርበህ ያገኘኸው ነው - ጣፍጦህ የበላኸው አይደለም... 


ምርጡ መጽሐፍ ውስጥህን ያነበበው ነው - አንተ ያነበብከው አይደለም... 


ምርጡ ስጦታ ድንገት የመጣው ነው - ውድ ያወጣው አይደለም... 


ምርጡ ጓደኛህ ያልነገርከውን የሚሰማው ነው - እስክትነግረው የሚጠብቀው አይደለም... 


ምርጡ ጊዜ አሁን ነው - የሚመጣው አይደለም... 


ምርጡ ሃብት ፍቅር ነው - ገንዘብህ አይደለም... 


ምርጡ መንገድ የማትጋፋበት ነው - አስፓልት አይደለም... 


ምርጡ ቤት እንቅልፍ የሚሰጥህ ነው - ውብ ሕንፃ አይደለም...


ምርጡ ስልጣን ራስን መግራት ነው - ሌላውን መግዛት አይደለም... 


ምርጡ እውቀት ራስን ማወቅ ነው - ያጠኑትን ማስታወስ አይደለም... 


ምርጡ ቃል በወቅቱ የተነገረው ነው - በዘይቤ ያጌጠው አይደለም... 


ምርጡ ሰው ራሱን የሆነው ነው - መንጋው የከበበው አይደለም...


ምርጡ ባለውለታህ አቅምህን ያሳየህ ነው - ጥሪት ያኖረልህ አይደለም...

~

እና ደግሞ...

__

ምርጥነት ለሌሎች እንደሚታየው አይደለም... ለራስ እንደሚሰማው እንጂ...

~

@bridgethoughts

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 14:12


#ሶማሌ ክልል

በመጨረሻም በአንፃራዊነት ለአማሮች ሰላም ሆኖላቸው የባጀው የምስጦፌው አስተዳድር የሶማሌ ክልል አማሮችን ማቅበዝበዙን ጀምሮታል። ከከተራ እለት ጀምሮ በጅግጅጋ ከተማ ለበዓል የወጡ በርካታ ወጣቶች የፋኖን ስም ጠርታችሁ ጨፍራችኋል ተብለው እየታደኑ በመታሰር ላይ እንደሚገኙ ታውቋል። ወጣቶቹ አሁን ላይ የታሰሩበት ቦታ እንደማይታወቅ የጠቆሙት ምንጮቻችን ቁጥራቸው በርካታ በመሆኑ ፖሊስ ጣብያ ስለማይችለው ምናልባት ወደ ወታደራዊ ካምፕ ተወስደው ሊሆን እንደሚችል ጠቁመዋል። ወጣቶቹ እስከዛሬ ቀን ድረስ ታፍሰው የት እንደታሰሩም አይታወቅም፣ በየፖሊስ ጣቢያውም የሉም፣ በቁጥር በጣም ብዙ ናቸው" ያሉን በስፍራው ያሉ ምንጮቻችን ናቸው።
መረጃው የመሠረት ሚዲያ ነው!

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 13:27


ይህ ሰው ወገን የለውም‼️

መሀል ቦሌላይ የአገዛዙ የአዲስ አበባ ፖሊስና የአዲስ አበባ የትራፊክ ፖሊስ እያካሄዱት ያለው ዘረፋና ቅሚያ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ሲገለፅ ቢቆይም ነገሮቹ ተባብሰው ቀጥለው ለህዝብ ነው የቆምን ነው የሚሉት ምስለኔ የፖሊስ አባላት የሚፈፅሙት ሰቆቃ🙄

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 13:24


በአማራ ፋኖ በጎጃም የተዘጋጀ የብልፅግና ጥቁር ታሪክ በአማራ ሕዝብ ላይ የፈፀመው አጭር ዘገቢ ፊልም። የአገዛዙ ታጣቂ ሰራዊት በጎጃም አማራ ህዝብ ላይ ጨከኝ ጭፍጨፋ አድርገዉበታል። በድሮን የተጨፈጨፈዉ የጎጃም አማራ በቁጥር አሀዝ ለመግለጽ ይከብዳል። መሉዉን በቅርቡ ተመለከቱታላቹህ።

17/05/2017 ዓ.ም


ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 13:11


ጀነራሉ ከንቲባና ገዳዩ ቡድን‼️

ባህርዳር ከተማ በጀነራል ከንቲባ እንድትመራ መደረጉና ገዳይ ቡድን መሰማራቱ ተሰማ
በዐቢይ አህመድ የሚመራው የብልጽግና አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ ያልፈጸመው የግድያ አይነት ፣ ያላደረሰው የንብረት ውድመት የለም፡፡
ከሰማይ በድሮን ፣ ከምድር በድሽቃና ሞርታር ያልፈጸመው የጭፍጨፋ ዐይነት ተፈልጎ አይገኝም፡፡ አሁን ከባህርዳር የተሰማው ግን ከዚህ ሁሉ ይለያል፡፡
በከተማዋ ገዳይ ቡድን አሰማርቶና ፍቃድ ሰጥቶ ያገኘውን ሁሉ እንዲገድል አዟል፡፡
የከተማዋ አስተዳደር የተባለው ሆድ አደር ስብስብ ፣የግል የጦር መሳሪያ ያላቸው ነዋሪዎች ተደራጅተው አካባቢያቸውን ይጠብቁ የሚል መመሪያ አውጥቷል ስትል ዋዜማ ራዲዮ ዘግባለች፡፡
እነዚህ በብልጽግና ሰዎች ተመርጠውና ተመልምለው ኩፖን ይሰጣቸዋል የተባሉ የግል ታጣቂዎች በከተማዋ ውስጥ እየተንቀሳቀሱ ለአይነ ውሃቸው ያላመረውን ሁሉ እንዲገድሉም ፍቃድ እንደተሰጣቸው ዘገባው አመልክቷል፡፡
ግድያ ፣ እገታ ፣ ዘረፋ ፣ ጦርነትና ማፈናቀል ቀላሉ የሆነለት የብልጽግናው ሃይል ፣ አሁን ደግሞ ይህን የእርስ በርስ ግድያ እንደ አንድ ስትራቴጂ ተቀብሎታል፡፡
ኾኖም በራሳቸው ጦር መሳሪያ ተንቀሳቅሰው ያሻቸውን ያደርጋሉ የተባሉት እነዚህ የብልጽግና ምልምሎች ከራሳቸው ቀበሌ ወደ ሌላ ቀበሌ ወይም ወረዳ መንቀሳቀስ አይፈቀድላቸውም ተብሏል።
ይህ በየትኛውም አገር ያልተለመደና ታይቶ የማይታወቅ ድርጊትም በከተማዋ ህዝብ ዘንድ ቁጣን እንደቀሰቀሰ ተነግሯል፡፡
መከላከያ የተባለውን ገዳይ ቡድን አዝምቶ ፣ አድማ ብተና እና ሚሊሻ የሚባለውን ሆድ አደር ተላላኪ አሰማርቶ መጨረስ ያልቻለውን የአማራ ህዝብ አሁን ደግሞ ማንኛውም የታጠቀ ሰው ያልታጠቀውን ይግደል ሲል አዋጅ አውጇል፡፡
ዋዜማ በዘገባዋ የባህርዳርን የከንቲባ ጽ/ቤት የአገዛዙ ጀነራልና የክፍለከተሞቹን አስተዳደሮች ደግሞ ኮለኔሎች እንዲመሩት ተደርጓል ብላለች፡፡
በጀነራልነት ማዕረግ ያሉ አንድ መኮንን ከተማዋን እንዲያስተዳድሩ የተደረገ ሲሆን ክፍለከተሞቹን ደግሞ ኮለኔሎች ይምሩ ተብሏል፡፡
ግድያውን ለማስተባበርና በዋናነት ለመምራት ይመቻቸዋል በሚልም ነው ይህ ውሳኔ የተወሰነው፡፡
የብልጽግናው አገዛዝ ፋኖን አጥፍቻለሁ ስለዚህ ክልሉን ለቅቄ እወጣለሁ እያለ ባለበት ሰሞን ነው ይህ የእንቂ ውሳኔ የወሰነው፡፡
አገዛዙ ክልሉን ለቆ የመውጣቱን ሃሳብ መቀየሩንና አጥፍቼዋለሁ ያለው የፋኖ ሃይል ለባህርዳር ጭምር ስጋት መሆኑን ያመነበት ውሳኔም ነው፡፡
ስለዚህም ባህርዳር በጀነራል ከንቲባነትና በኮለኔሎች የክፍለከተማ መሪነት እንድትተዳደር ተወስኗል፡፡

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

16/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 11:41


ገራችን በጥናት እና ምርምር ሀሳብ ስርቆት "plagiarism" 1ኛ ሆነች‼️

PLAGIARISM ‼️

ባለፉት የፋሽስቱ ብልጭልጭ እና ደም አፍሳሽ አገዛዝ 6 ዓመታት ኢትዮጵያ የጥናት እና ምርምር ውጤቶችን በመኮረጅ በዓለም ቀዳሚዋ ሀገር ተብላለች።

መቀመጫውን ሕንድ ያደረገው ዓለም አቀፍ ሪሰርች ዋች እንዳለው ከሆነ ኢትዮጵያ በሌሎች ሀገራት የተሰሩ ጥናቶችን ቀጥታ ትቀዳለች። ሳውዲ አረቢያ፣ ፓኪስታን፣ ቻይና እና ግብጽ ከኢትዮጵያ በመቀጠል የጥናት ውጤቶችን የሚኮርጁ ሀገራት ናቸው።

እነዚህ ሀገራት የሌሎች ሰዎችን ጥናት ሲኮርጁ የሚቀጣ ህግ የላቸውም ብሏል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 10:36


እርምጃው ለሌሎች የፋኖ አደረጃጀቶችም ተምሳሌት ነው።

ስንደመጥ ደስ ይለናል‼️

አፋጎ፣ በተደጋጋሚ እንደ ሞዐ ሚዲያ የሰጠነው አስተያየትን ተቀብሎ፣ የፋኖ አባላት እና አመራሩ በየግል የሚዲያ ቻናል የሚያሰራጩትን ጉራማይሌ መረጃ እና ሀሳቦች ማገጃ ውሳኔ ማሳለፉን በአድናቆት እናየዋለን።

ይህ ነው ድርጅታዊ አቋም። ከዚህ ለጥቆ አመራሮች በሚዲያ ሲቀርቡ ሊሸጡት የሚችሉት ኃሳብ ላይ ጠርናፊ የድርጅቱ አቋሞች ነጥረው ሊታዩበት እንጅ… የግለሰቦች ስሜት መር ኃሳብ እንዳይጎላ ጠበቅ ያለ መመሪያ አስፈላጊ ነው።

ከዚህ በፊት የታዩ፦
• ያልጠሩ የሚዲያ እና አክቲቪስት ልዩ ፈቃድ እና ወኪልነት

• ድርድርን ያስመለከቱ ብዥታ ፈጣሪ አቋሞች

• የውስጥ እና የውጭ ዲፕሎማሲ እና ቀጠናዊ ግንኙነቶችን ባስመለከተ የታዩ ድንግርግሮች

• ያልጠሩ መናጆ የአክቲቪስት መልኮች የሚጠሩት እንዲህ ጠንካራ የተቋም አሰራሮች ስትገለጡ እና ሙያዊ አስተዳድራዊ እና የሳይበር ስልጠናዎች ያለማቋረጥ ሲሰጡ ነው።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 09:22


በጠዋቱ የፋሽስቱ መንጋ ክፉኛ ተመታ‼️

ከሰሜን አቸፈር ሊበን ከተማ በመነሳት ወደ ይስማላ እያቀና የነበረ የጨቅላው አብይ አህመድ የአራዊት ሰራዊት መንጋ በደፈጣ መዳጡን የደረሰን መረጃ ያስረዳል።

ይህንን ተከትሎም ተጨማሪ አራዊት ሰራዊት ወደቦታው በማንቀሳቀስ መደበኛ ውጊያ ጀምረው የነበረ ቢሆንም አንድ ሰዓት እንኳን ሳይታኮሱ በድናቸውን እያንጠባጠቡ ወደመጡበት ሽምጥ መጋለባቸውን ለማወቅ ተችሏል።

ጀብዱው በማን ተፈፀመ ካላችሁ በአፋጎ የቢትወድድ አያሌው መኮንን ሻለቃ ይሆናል መልሳችን።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 09:17


የፋሽስቱ እና ጨፍጫፊው ብልፅግና አገዛዝ ወላጅ እናት የወታደራዊ ስልጠና ግዳጅ ዘመቻ እና አፈሳ ጀመረች‼️
__
የትግ
ራይ ክልል ወጣቶች ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ በግድ እየተወሰዱ መሆኑን Ethio-Forum ዘግቧል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Jan, 09:10


የጦር አዛዡ ተመቱ‼️

ሺ አለቃ ጫላ የተባለ የ61ኛ ክ/ጦር የ3ኛ ሬጅመንት አዛዥና የላስታ ወረዳ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ በተፈፀመበት ጥቃት ቆስሎ ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ!

በሰሜን ምስራቅ ዕዝ 61ኛ ክ/ጦር የ3ኛ ሬጅመንት/ሻለቃ/ አዛዥና የላስታ ወረዳ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ የሆነው ሻለቃ ጫላ ትናንት ምሽት በተፈፀመበት ጥቃት ቆስሎ ሆስፒታል መግባቱን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።

የሻለቃ አዛዡ ቆስሎ ወደ ሆስፒታል ሲወሰድ አራት አጃቢዎቹ መገደላቸውን ነው ጣቢያችን ለማረጋገጥ የቻለው።

ትናንት ጥር 16/2017 ዓ/ም በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ላሊበላ ከተማ ከምሽቱ 4:00 ሰዓት ገደማ ጀምሮ በከተማዋ ልዩ ቦታ ገጠርጌ በተባለ ሰፈረ ለግማሽ ሰዓት የቆየ ከባድ ውጊያ ተካሂዷል።

ውጊያው የተካሄደው አማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ላስታ አሳምነው ፅጌ ኮር የልዩ ኦፕሬሽናል መምሪያ ክፍል ውስጥ በሚገኙ ጥቂት አባላትና ሻለቃ ጫላን አጅበው በነበሩ ወታደሮች መካከል ሲሆን፡ የላስታ አናብስቱ ድንቅ የውጊያ ጥበብ ተጠቅመው ሻለቃ አዛዡን አቁስለውና አጃቢዎቹ ላይ የማያዳግም እርምጃ ወስደው መውጣት መቻላቸውን ነው የኮሩ አመራሮች ለመረብ ሚዲያ የገለፁት።

በትናንት ምሽቱ ኦፕሬሽን ክፉኛ ከቆሰለው ሻለቃ አዛዡና ከተገደሉት አራት አጃቢዎቹ በተጨማሪ የሻለቃ አዛዡ መንቀሳቀሻ የነበረች አንዲት ወታደራዊ ፓትሮል ከጥቅም ውጭ መደረጓም ነው የተነገረው።

በ61ኛ ክ/ጦር ስር የ3ኛ ሬጅመንት አዛዡና የላስታ ወረዳ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪው ሻለቃ ጫላ በከተማዋ የፋኖ ቤተሰብ ናችሁ፣ ፋኖን ትደግፋላችሁ፣ ብልፅግና ፓርቲን ትቃወማላችሁ፡ በኦሮሞ የሚዘወር የአገዛዝ ስርዓት እንዳይኖር ትፈልጋላችሁ በሚል ጥርጣሬ አራስ እናቶችን ጨምሮ በርካታ ንፁኋኖችን በማፈን አሰቃቂ ግፍ እየፈፀመባቸው የሚገኝ ፀረ አማራ ወታደራዊ አዛዥ መሆኑንም መረብ ሚዲያ ካሰባሰበው መረጃ ለማረራረጥ ችሏል።

(ምስል፦ በ61ኛ ክ/ጦር ስር የ3ኛ ሬጅመንት አዛዡና የኮማንድ ፖስቱ አስተባባሪ ሻለቃ ጫላ)

# መረብ ሚዲያ

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 23:44


https://vm.tiktok.com/ZMkHCHMpm/

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 22:38


Breaking‼️

ቲክቶክ በአሜሪካ ለ90 ቀን ይራዘማል‼️
Donald Trump ለቲክቶክ የ90 ተጨማሪ ቀን ዕድል ሊሰጡ እንደሚችሉ አስታወቁ።

በመጪው ሰኞ በይፋ የፕሬዘዳንትነት ወንበሩን ከጆ ባይደን የሚረከቡት ትራምፕ ቢሮ እንደገቡ የሚያሳልፉት የመጀመርያ executive order ቲክቶክ ሳይዘጋ መፍትሄ የሚያገኝበትን የ90 ቀን እድል መስጠት እንደሆነ ተናግረዋል።
"የቲክቶክን መዘጋት በጥንቃቄ ልናየው ይገባል። በጣም ወሳኝ ነገር ነው። ውሳኔየን የማሳልፍ ከሆነ ሰኞ አሳውቃለሁ" በማለት ለNBC ቃላቸውን ሰጥተዋል።

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

11/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 21:55


በቀረበችው ጨረቃ ምክንያት፣ ግዙፎቹ ከዋክብት አይታዩንም‼️

ዴቫችን እናመሰግናለን🙏🙏🙏

"#የዘገሊላ ዕለት" ዘመን አይሽሬ ሙዚቃ ቀማሪ አቀናባሪ ዳዊት ጥላሁንን ያውቁታል?
አሁን ላይ ኑሮውን በአውሮፓ ያደረገው ይህ አቀናባሪ ከብዙ ዘመን አይሽሬ ሙዚቃዎቻችን ጀርባ አድፍጥ እዩኝ፣ እዩኝ ሳይል የሚሰራ አንጋፋ ጥበበኛ፣ ባለ መክሊት ክብር የሚገባው ጥበበኛ ነው።
አቀናባሪው ጉምቱ የጥበብ ሰው ዳዊት ጥላሁን ባለህበት እንኳን ለዘገሊላ እና የከተራ/የጥምቀት በዓል አደረሰህ።

ለዓይረሴ ዘመን አይሽሬው ስራህ ምስጋናችን ባለህበት ይድረስህ🙏🙏🙏🙏


የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 19:43


የዓለም ምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያ ካሉት ሠራተኞቹ 38 በመቶውን ሊቀንስ ነው ተባለ

የዓለም ምግብ ፕሮግራም በበጀት እጥረት ሳቢያ ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት 1 ሺሕ 500 ሠራተኞቹ መካከል 38 በመቶውን ሊቀንስ እንደሆነ መስማቱን ሪፖርተር ዘግቧል።

ድርጅቱ ይህንኑ ውሳኔውን ለሠራተኞቹ እንዳሳወቀ ዘገባው ጠቅሷል።

የድርጅቱና የአውሮፓ ኅብረት የዕርዳታ ሃላፊዎች ከቀናት በፊት ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደዔታ ምስጋኑ አረጋ ጋር በሰብዓዊ ዕርዳታ ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸው ይታወሳል።

የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተጠለሉ ከ1 ሚሊዮን በላይ ለሚኾኑ ስደተኞችና በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ተፈናቃዮች ሰብዓዊ ዕርዳታ በማቅረብ ብቸኛው ነው።

ድርጅቱ እስከ መጋቢት ወር ድረስ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰብዓዊ ዕርዳታ ለሚፈልጉ ሰዎች ዕርዳታ ለማቅረብ 322 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልገው ሰሞኑን ገልፆ ነበር።

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 19:34


የከተራው ውሎ እና ፋሽስቶቹ የግፍ ጥግ‼️

ከተራ የታቦት እጀባ ላይ "ኃይል የእግዚአብሄር ነው፣ ማዳን የእግዚአብሄር" የሚል መዝሙር የዘመሩ ወጣቶች ታፍነው ተወስደዋል።

“አያት አደባባይ ጥምቀተ ባህር
አያት፣ አያት ፀበል፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ገመናዬ ማርያም እና ሌሎች ታቦታት የሚያድሩበት ጥምቀት ማክበሪያ ነው።

"ሀይል የእግዚአብሄር ነው
ማዳን የእግዚአብሄር ነው"
እያሉ ነበር ወጣቶች። የሚያዜምላቸው ሰው ጎልመስ ያለ ነበር።

አጠገባቸው አራት ወጣቶች እየተንሸኳሸኩ ያወራሉ። እኔም አጠገባቸው ስለነበርኩ እየሰማኋቸው ነበር። " የሚያዜምላቸውን ሰው ተከታተሉት፣  ለነሳጅን ንገሩና ወደ ተባለው ቦታ ውሰዱት፣  እምቢ ካለ ሀይል እንዲጨመር አድርጉ።” ብሎ ከአራቱ አንዱ ትዕዛዝ አስተላልፎ ወደ ህዝባዊ ሰራዊት የለበሱ 7 ሰዎች ጋር ሄዶ ትዕዛዝ መስጠት ጀመረ።

ወድያው ሁለት ቆነጃጅት ሴቶች ሲቪል የለበሱ ተቀላቀሏቸው:: እነሱም “ የኛ ሀላፊነት መረጃ መስጠት ነው “ እያሉ ለህዝባዊ ሰራዊት መለያ ለለበሱት ሲናገሩ ያ ደህንነት ባይ ወጣት ጥሏቸው ወደ ጓደኞቹ ሄደ።

በነገራችን ላይ አራቱ ወጣቶች ሲቪል ነው የለበሱት ። Suzuki Swift ታርጋ C37578 በሆነ መኪና ምዕመኑ መሃል ቆሟል ፣ ደህንነቱና ሌሎች ሁለት ሰዎች ውስጥ ገብተው ወደ ሌላኛው አቅጣጫ ተንቀሳቀሱ።

ባልተለመደ መልኩ ታቦተ ህጉ 10 ሰዓት ወደ ጥምቀተ ባህሩ ደረሰ ።
የህዝብ መብዛት እንጂ የበዓል ስሜት የለውም።

መድረክ የሚመሩ አባቶችም አስሬ "ከፀጥታ አካላት ጋር ትብብር አድርጉ” መንግስት ፣ መንግስት ነው የሚሉት።
አሳዛኝ እና ልብን የሚሰብር ዘመን።
በመጨረሻም አዘማሪውን  ለብቻው እስኪሆን ጠብቀው፣ አይናችን እያየ ይዘዉት ሄዱ። ምን አጠፋሁ እያለ ሲያወራ ነበር።
ስሜን እንዳትጠቅስ ፋሲሌ”

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 19:18


#እሳትአደጋ

በኦሮሚያ ዞን ምዕራቢ አርሲ ሰደድ እሳት ተነሳ

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ በአካባቢው ባለው ከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ሰድድ እሳት ዛሬ ከቀኑ አስር ሰዓት አከባቢ አባሮ ተብሎ የሚጠራው ተራራ ላይ መነሳቱን የዞኑ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።

አሁን ላይ ቮልካኖ ፈንድቴ ነው ተብሎ እየተሰራጨ ያለው መረጃ ትክክል አለመሆኑንም አመላክቷል።

ሰደድ እሳቱን ለማጥፋት የአካባቢው ማህበረሰብ ርብርብ እያደረገ መሆኑን ዞኑ በማህበራዊ ድህረ ገፁ አስታውቋል።

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 12:47


ሰበር ዜና ጎንደር ..‼️‼️

የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ጎንደር ብርጌድ፣ቴዎድሮስ ብርጌድ፣ቃኘው ብርጌድ፣ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ፣ነከነብዬ አሳምነው ብርጌዳ ፍትጉ ሻለቃ ጎንደር ከተማን ከቧት የነበረውን እና ከከተማው ወጥቶ ፋኖ ያሉበት ቦታ ትንኮሳ በመፈፀሙ ፋኖ በአፀፋ እየነዳ የከተማዋ መውጫ መግቢያ አድርሶታል። እየተቀጠቀጠም ይገኛል።  በዚህ የተመረጡ እና የጠላት ጦር የተከማቸባቸው ቦታዎች ላይ የተሳካ ኦፕሬሽን እየተካሄደ ይገኛል። ለጥምቀት ወደ ጎንደር ያመራችሁ እንግዶች ኦፕሬሽኑ ከጠላት ጋር ስለሆነ መደናገጥ አያስፈልግም። ጦርነቱ በዋናነት ጎንደር ፍፁም ሰላም ናት ብሎ ነገር ግን የከተማዋን ዳርና ዳር ተራራዎቿ ላይ በተቀመጠ ጠላት ላይ የተቀመጠው ላይ እና አልፎም በፋኖ ላይ ትንኮሳ በማድረጉ  እርምጃ እየተወሰደ ነው። በፋኖ ጥበቃ እንጅ በአገዛዙ ጥበቃ የሚከናዎን ምንም ነገር እንደሌለ እና አገዛዙ ለምንም ዋስትና መሆን እንደማይችል ማሳያ ኦፕሬሽ ነው። በአገዛዙ ልሳኖች ፋኖ ነኝ ባዩ የት ገባ እያሉ ሲሳለቁ ስለነበር እነሆ አለን ለማለት ነው። ፋኖ ለጥምቀቱ ብሎ የተኩስ አቁም ቢያደርግም አገዛዙ እኔ አልፈልግም ብሎ ትንኮሳ በመጀመሩ ፋኖም እንካ ተቀመስ ብሎታል።

#ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 12:10


የአገዛዙ መልክ ይሄው ነው።

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 11:43


ጥንቃቄ❗️

በጥምቀት በዓል በርካታ ወጣቶች በደሴ ከተማ እየታፈሱ መሆኑን #የእውን_መረጃ ምንጮቼ በፎቶ አስደግፈው ልከውልኛል በአሉን ድምቀት ለመስጠት የምትወጡ ወጣቶች ጥንቃቄ አይለያችሁ በዋናነት ለማፈስ መታወቂያን እንደ ሰበብ ስለሚጠቀሙ መታወቂያ መያዝ አትርሱ ሲሉ የእውን መረጃ ምንጮች አያይዘው ገልፀዋል።

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 09:37


ፋሽስቱ አብይ አህመድ ኢሊ እርምጃ የሚወስዱት ድሮኖች በአዲስ አበባ ሰማይ ላይ ክበቡኝ እያለ ነው‼️

ዛሬ በአዲስ አበባ ሰማይ ላይ የድሮን ስምሪት የተደረገ ሲሆን ድሮኖቹ ቅኝት ያደርጋሉ፣ ወንጀለኛን ይለያሉ፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም እርምጃ ይወስዳሉ የሚል የፍርሃት ፕሮፖጋንዳ እየነዛ ይገኛል።

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 09:04


የአማራ ፋኖ በወሎ የምስራቅ አማራ ኮር 1 የጊራናዉ ባለሽርጡ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ በሰሜን   ወሎ ሀብሩ ወረዳ  ፋጂ በተባለ ስፋራ ድል ተጎናፀፈ፡፡

በተደረገው ተጋድሎ የአገዛዙ ፀረ-ሕዝብ  ሰራዊትና ባንዳ ሚሊሻ 3ኛ ሻለቃን  ከበባ አድርጎ ለማፈን ቢሞክርም የፋሺስቱ ሀይል   ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል፡፡
በዚህም 12 የዙፋን ጠባቂው ሰራዊት እስከ ወዲያኛው ሲሸኙ ብዛት ያለዉ ሀይሉ ቆስለዋል::  በተያያዘ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ሜካናይዝድ ክፍል በስሪንቃ ከተማ የፋሽስቱ ሀይል በከተመበት ካምፕ ላይ በሰነዘረው የሞርተር ጥቃት አመራርን ጨምሮ ስድስት ኃይሉ ተደምስሷል፡፡
ፀረ-ሕዝቡ ሰራዊት የዘወትር ልምዱ የሆነዉን በንፁሀን ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት የንፁሀንን ሕይወት ቀጥፏል፣ የንፁሀንን ቤት አቃጥሏል፡፡ በዚህም በዛሬው እለት ፋጂ ላይ ተመቶ በመሸሽ ላይ የነበረው የስርዓቱ አገልጋይ አቶ ሰይዴ ይማም የተባለን ግለሰብ ቤት ልጁ ፋኖ ነው በሚል እንዳቃጠሉበት ታውቋል።

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 09:03


መርጡለ ማርያም ኮሌጅ ውስጥ በቁጥር 770 የሚሆን የመከላከያ ጅምላ መቃብር ተገኘ።

የአብይ አህመድ ወራሪ ሰራዋት የአባይ ሸለቆ ብርጌድ አባላት በየጊዜው በፋኖ በሚወሰድበት እርምጃ እየሰበሰበ የቀበራቸው አባላት ከሁለት ሺህ በላይ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተገምቷል።

ነገር ግን ትናንት በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ 770 የመቃብር ጉድጓድ መገኘቱ ታዉቋል።

የአማራ ፋኖ በጎጃም በዘጠነኛ ክፍለጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድ ጥር 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋት ባደረገው የጨበጣ ውጊያ በወራሪው ቡድን እና አማራ ባንዳ ላይ ከባድ የሰው ሐይል እና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረሱን ለኤቢሲ የደረሰው መረጃ ያመለክታል።

ምሽግ ውስጥ የነበሩ 15 የወራሪ ሃይሉ አባላት በአንድ ቦምብ ብቻ መደምሰሳቸውን መረጃው ጠቅሷል ።

አባይ ሸለቆ ብርጌድ መርጡለ ማርያም የመሸገውን ቡድን በተከታታይ በመደምሰስ በጠላት ላይ ከባድ ጠባሳ የጣለ መሆኑ ይታወቃል ።

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 08:49


#ጥበባችሁ፣ ከምላሳችሁ ሳይሆን፣ ከተግባር እና ህሊናችሁ ይዛነቅ‼️

ከዚህ በኋላ፣ ውብ በሆኑ ንግግሮቹ፣ እና ተስፈኛ ስብከቶቹ አምነን የምንከተለው መሪ የለንም፣ በተግባራዊ እርምጃዎቹ እንጅ…

በተግባር አልባ አማላይ ከንዐንን ሰባኪ ንግግር ተሸውደን "ሙሴያችን" ባልነው ጭንብላም መንበርም ባስረከብነው ተኩላ እየተነከስን እንዳለን አንዘነጋም።
አንዴ፣ የመታን እንቅፋት ደግሞ ከመታንማ፣ እንቅፋቶቹም ከንቃት እና አስተውህሎት የተኳረፍን እኛ ነን ማለት ነው። በፍፁም፣ አይሆንም፣ አንሸወድም፣ በብልጭልጭ ፕሮፖጋንዳም፣ በመድረክ አሟቂ ንግግር እምነት የምንጥልበት ግለሰብም ቡድንም የለም።

ይህ፣ የጊዜ አውድ የተግባር እንጅ… የምላስ ብርቃታ፣ የአማላይ ተስፈኛ ስብከቶች መድረክ ነጋሲነት አይደለም።

ወቅቱ በጋ ነው። የደከሙበት ፍሬን ከክምር እያወረዱ የሚወቁበት፣ ግርዱን ከገለባ የሚለይበት።
ጠንካራው እንቅልፍ አልባ ገበሬን፣ ከሰነፉ የምንለይበት።

የሚከፈለውን ሁሉ በመክፈል፣ መውረድ ባለብን ልክ በመውረድ፣ መውጣትም ባለብን ከፍታም ከፍ ብለን በመውጣት አምሓራዊ አንድነታችንን መገንባት፣ አንድ ባለ ራዕይ የፋኖ መዋቅርን በማምጣት መስራት ላይ ባለን አስተዋፅኦ ብቻ የምንመዘን እንጅ… ለመድረክ ስምሙ ቅሙም ንግግር የምንመዘንበት ጊዜ አክትሟል።

በምንናገረው ልክ እና፣ በቃላችን ፅናት ብንታሰር፣ ለህሊናችን ክብር መስራት ብንችል ኖሮ… የ፬ ኪሎ ጉግ ማንጉግ ቡድን በህዝባችን ደም ሻምፓኝ እየተራጨ 6 ዐመታት ባልዘለቀ።
የእነሱ ብርታት… የእኛ ድካም ነው።
የነሱ ጥንካሬ፣ ከእኛ መልፈስፈስ የሚመነጭ ነው። ይህ፣ ነው መራራው እውነት… በምላስ ወጌሻነት የሚጠገን ስብራት አልገጠመንም፣ በሃቀ ሰልፍ ዋጋ በሚያስከፍል ተግባራዊ ስራ እንጅ…
ዳይ… ለዐንድነት ከልባችሁ፣ ከጫና ነፃ ሆናችሁ ስሩ… ‼️

የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 08:12


ጎጃም ውስጥ ፋኖ ከተሞችን በማለዳው እየተረከበ ነው!!

አረንጓዴ ለባሾቹ የጣናው መብረቅ ፋኖዎች መሸንቲ ከተማን አሁን ያዟት::

ፋኖ ማርሸት እንደገለፀው በአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር የጣናው መብረቅ ብርጌድ መሸንቲ ከተማን የተቆጣጠረ ሲሆን  በባህርዳር እና በመሸንቲ ከተማ መካከል ክሬቸር እና መቶ ካብ ላይ የጣናው መብረቅ ብርጌድ ፋኖ ጠላት ጋር ተፋልሞ ታሪክ መስራቱን ቀጥሏል::

በሌላ ግንባር በተደረገ ትንቅንቅ መሀል ባህርዳር ብርጌድ ጀብዱ ፈፅሞ ጠላትን ጭዳ ሲያደርግ በበቃኝ 34 ጠላት እጅ ሰጥቷል::

ከደቂቃዎች በፊት እንደተገለፀው የኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድም ገርጨጭ ላይ ታሪክ ሰርቷል::

፩ኛ ክፍለ ጦር ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ እያጠቃ ነው:: ድል ለወንድሞቻችን!!
https://t.me/Beteamharavoice
https://t.me/Beteamharavoice

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 07:50


ዘበር ዜና
=====+
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደር ከተማን ከቧት የነበረውን የጠላት ሀይል እየለበለቡት ይገኛል። በዚህ የተመረጡ እና ጠላት ጦር የተከማቸባቸው ቦታዎች ላይ የተሳካ ኦፕሬሽን እየተካሄደ ይገኛል። ለጥምቀት ወደ ጎንደር ያመራችሁ እንግዶች ኦፕሬሽኑ ከጠላት ጋር ስለሆነ መደናገጥ አያስፈልግም። ጦርነቱ በዋናነት ጎንደር ፍፁም ሰላም ናት ብሎ ነገር ግን የከተማዋን ዳርና ዳር ተራራዎቿ ላይ በተቀመጠ ጠላት ላይ የተቀመጠው ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው። በፋኖ ጥበቃ እንጅ በአገዛዙ ጥበቃ የሚከናዎን ምንም ነገር እንደሌለ እና አገዛዙ ለምንም ዋስትና መሆን እንደማይችል ማሳያ ኦፕሬሽ ነው። በአገዛዙ ልሳኖች ፋኖ ነኝ ባዩ የት ገባ እያሉ ሲሳለቁ ስለነበር እነሆ አለን ለማለት ነው። ፋኖ ለጥምቀቱ ብሎ የተኩስ አቁም ቢያደርግም አገዛዙ እኔ አልፈልግም ብሎ ትንኮሳ በመጀመሩ ፋኖም እንካ ተቀመስ ብሎታል።

#ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ


የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

10/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

18 Jan, 07:48


በኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች በነዋሪዎች ላይ ማንነት ተኮር የጅምላ እስር እየፈጸሙ ነው ተባለ።

በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ከተማና በቡኖ በደሌ ዞን፣ የመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች በነዋሪዎች ላይ የጅምላ እስር እየፈጸሙ መሆኑን ተዘግቧል።

በአዳማ የመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች ሰዎችን መንገድ ላይ እያስቆሙ መታወቂያ ያልያዙትን እና ማንነታቸው አማራ የሆኑትን እየለዩ ወደ ማቆያ አዳራሽ እየወሰዱ መኾኑንና ዋርካ በሚባለው አካባቢ በሚገኝ መሰብሰቢያ አዳራሽ 1 ሺሕ የሚጠጉ ሰዎች እንደታሠሩ ምንጮች አስረድተዋል።

ለጸጥታ አካላት ገንዘብ እየከፈሉ የተለቀቁ በርካታ ሰዎች መኖራቸውና ከተያዙት ውስጥ እስካኹን ፍርድ ቤት የቀረበ እንደሌለ ተነግሯል።

በቡኖ በደሌ ዞን ዳጶ ወረዳም፣ "ጫካ የገቡ ልጆቻችሁን መልሱ" በሚል በርካታ ወላጆች ለኹለት ሳምንት ያህል ታስረው እንደሚገኙና የሰብዓዊ መብት አያያዛቸው የከፋ እንደሆነ ምንጮች ተናግረዋል።
@minilikcom
@minilikcom
@minilikcom
@minilikcom

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 22:05


የሸርካ ሰማዕታት  የ40 ቀን መታሰቢያ ተደረገ‼️

ሲኖዶሱ፣ ፓትርያርኩም የካዷቸው ምዕመናን ታስበው ዋሉ።
በዐብይ ሕይመድ አገዛዝ፣ ጫካ በመሸገው ጽንፈኛና አክራሪ ወሀቢያ በጅምላ ለተጨፈጨፉት ለሽርካ ኦርቶዶክሳውያን የ40 ቀን ሰማዕታት መታሰቢያ ተደርጎላቸዋል። መታሰቢያዉ የተደረገላቸው ኅዳር 19/2017ዓ/ም ሌሊት ከተኙበት ወደ ጥምቀተ ባሕር ተወስደው በጅምላ ለታረዱት ኦርቶዶክሳውያን ሲሆን በኅዘን የተገጎዱ የሰማዕታት ቤተሰቦች  ለመታሰቢያዉ የሚያስፈልገዉን ወጪ እያሰቡ እንዳይጨነቁ እንዲሁም ሰማዕታቱ የተገደሉት በአንድ ላይ እንደመሆኑ መታሰቢያቸውም በአንድ ላይ መደረግ አለበት በማለት ለመታሰቢያ የሚያስፈልገዉን   100000(100ሺህ )ብር በመስጠት ወጪውን የሸፈኑት ሰማቸዉ እንዲጠቀስ ያልፈለጉ በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ  አንድ ካህን (መምህር) ናቸው።እንደ አጋጣሚ ሆኖ የሰማዕታቱ መታሰቢያ የዋለዉ በበዓለ ልደት ነበር።መታሰቢያ የተደረገላቸው በሶሌ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሲሆኑ በዕለቱ ጉባኤ ተዘጋጅቶ የወረዳው ቤተ ክህነት ሀላፊ መላከ ሰላም ቀሲስ ታመነ በየነ(በቅርቡ ታግተው ገንዘብ ከፍለዉ የተለቀቁ) በቦታዉ በመገኘት ቃለ ወንጌልን በማስተማር ሕዝበ ክርስቲያኑን አጽናተዋል።ሕዝበ ክርስቲያኑ ይኽን መርሐ ግብር  እንዲዘጋጅ ገንዘባቸውን ለሰጡት ካህን፣በርእሰ አድባራት ቅድሰተ ማርያ ቤተ ክርስቲያን( ዋሽንንግተን ዲሲ) ለሰማዕታቱ የጸሎት መርሐ ግብር ላዘጋጁት ካህናትና  ጸሎቱ ላይ ለተገኙት ለብፅዕ አቡነ ሉቃስ፣የሚደርስባቸዉን ጭፍጨፋ ለዘገቡ ሚዲያዎችም  ጭምር ምሥጋናቸዉን አቅርበዋል።

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 19:25


ስምምነቱስ‼️⁉️

የሶማሊያ ፕሬዝዳንት አዲስ አበባ መግባታቸውን ተከትሎ የአንካራ ውል ትግበራ ተጠብቆ ነበር።
ሆኖም፦ ከንቱ የብልፅግና ፕሮፖጋንዳ ሆኖ ቀርቷል።

የወደብ መጠቀም ጉዳይን ገላጭ አንቀፅ ይታያችኋል⁉️

የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ጉብኝትን ተከትሎ ባለ ስድስት አንቀጽ  የጋራ communique ተለቋል። ሁለቱ ሀገራት በትብብር የሚሰራቸውን አንኳር ዘርፎችን ይጠቅሳል። ነገር ግን ስለ ወደብ ጉዳይ አንድ ቃል እንኳን አልሰፈረም።

የፋሽስቱ ብልፅግና ፕሮፖጋንዳ አፈር በላው!

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 19:06


የሸርካ ሰማዕታት  የ40 ቀን መታሰቢያ ተደረገ‼️

ሲኖዶሱ፣ ፓትርያርኩም የካዷቸው ምዕመናን ታስበው ዋሉ።
በዐብይ ሕይመድ አገዛዝ፣ ጫካ በመሸገው ጽንፈኛና አክራሪ ወሀቢያ በጅምላ ለተጨፈጨፉት ለሽርካ ኦርቶዶክሳውያን የ40 ቀን ሰማዕታት መታሰቢያ ተደርጎላቸዋል። መታሰቢያዉ የተደረገላቸው ኅዳር 19/2017ዓ/ም ሌሊት ከተኙበት ወደ ጥምቀተ ባሕር ተወስደው በጅምላ ለታረዱት ኦርቶዶክሳውያን ሲሆን በኅዘን የተገጎዱ የሰማዕታት ቤተሰቦች  ለመታሰቢያዉ የሚያስፈልገዉን ወጪ እያሰቡ እንዳይጨነቁ እንዲሁም ሰማዕታቱ የተገደሉት በአንድ ላይ እንደመሆኑ መታሰቢያቸውም በአንድ ላይ መደረግ አለበት በማለት ለመታሰቢያ የሚያስፈልገዉን   100000(100ሺህ )ብር በመስጠት ወጪውን የሸፈኑት ሰማቸዉ እንዲጠቀስ ያልፈለጉ በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ  አንድ ካህን (መምህር) ናቸው።እንደ አጋጣሚ ሆኖ የሰማዕታቱ መታሰቢያ የዋለዉ በበዓለ ልደት ነበር።መታሰቢያ የተደረገላቸው በሶሌ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሲሆኑ በዕለቱ ጉባኤ ተዘጋጅቶ የወረዳው ቤተ ክህነት ሀላፊ መላከ ሰላም ቀሲስ ታመነ በየነ(በቅርቡ ታግተው ገንዘብ ከፍለዉ የተለቀቁ) በቦታዉ በመገኘት ቃለ ወንጌልን በማስተማር ሕዝበ ክርስቲያኑን አጽናተዋል።ሕዝበ ክርስቲያኑ ይኽን መርሐ ግብር  እንዲዘጋጅ ገንዘባቸውን ለሰጡት ካህን፣በርእሰ አድባራት ቅድሰተ ማርያ ቤተ ክርስቲያን( ዋሽንንግተን ዲሲ) ለሰማዕታቱ የጸሎት መርሐ ግብር ላዘጋጁት ካህናትና  ጸሎቱ ላይ ለተገኙት ለብፅዕ አቡነ ሉቃስ፣የሚደርስባቸዉን ጭፍጨፋ ለዘገቡ ሚዲያዎችም  ጭምር ምሥጋናቸዉን አቅርበዋል።

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 18:58


https://youtu.be/ZsZtyJmksvw?si=InfMAN1X4MbfMtb1

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 18:36


በኦሮሚያ አርሲ ጢዮ ጎልጃ ጭፍጨፋ ተፈፀመ‼️

ጢዮ_ጎልጃ‼️

በምሥራቅ አርሲ ዞን በጢዮ ወረዳ ከዞኑ ዋና ከተማ (አሰላ ) 30Km ርቀት ላይ በሚገኘው ጎልጃ በሚባል ስፍራ ላይ ትናንት   ጥር 2/2017/ዓ/ም ምሽት አምሓሮች እና ኦርቶዶክሳውያንን መሠረት ያደረገ ጥቃት መፈጸሙን የመረጃ  ምንጮቼ አረጋግጠዉልኛል። በጥቃቱ ምን ያክል አምሓሮች እና ኦርቶዶክሳውያን እንደተገደሉ ባይታወቅም ቁጥራቸው በርከት ያለ መሆኑን ተናግረዋል።

አጣርቼ በተደራጀ መረጃ እመለሰለሁ።

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 18:30


ፈጣን ምላሽ የሚሻ ጥሪ‼️

ለወገኖቻችን እንድረስላቸው
የአንድ የሁለት ሰው ሕይወት ማትረፍን እንደ ቀላል አንየዉ

በልመና እርዳታ በማሰባሰብ የሚቆም የኦርቶዶክሳውያን እና አምሓሮች እልቂት ባይኖርም ለጊዜዉም  የወገኖቻችንን ሕይወት መታደግ ሰብአዊ፣መንፈሳዊም ግዴታችን ነው።

"እንግዲያስ ጊዜ ካገኘን ዘንድ ለሰው ሁሉ ይልቁንም ለሃይማኖት ቤተ ሰዎች ለአምሓራ ሰብዐውያን መልካም እናድርግ"    ገላ6:10

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 18:26


በካሊፎርኒያ የተነሳዉ ሰደድ እሳት አሁንም መቆጣጠር አልተቻለም ፡፡

አሜሪካ ያላትን አቅም ለመጠቀም ብትሞክርም እስካሁን እሳቱን መቆጣጠር አልቻለችም ፡፡

አሁን ደግሞ በምስራቃዊ ክፍል እሳቱ በከፍተኛ መጠን እየተዛመተ በመምጣቱ የግዛቱ ነዋሪዎች በፍጥነት ከአካባቢዉ ለቀዉ እንዲወጡ  ትእዛዝ ተላልፏል ፡፡

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 17:25


#ሰበር_መረጃ

በርካታ ሠራዊቱ ተደመሰሰ! ..‼️‼️

በዐማራ ምድር ሥልጣን ለማስጠበቅ ፣ በሩቁ የአቢይን ሥልጣን እንዲያስከብር የተላከው ሠራዊት ሙሉ በሙሉ እየተደመሰሰ ይገኛል ፤ ከፊሉ እጁን እየዘረጋ መረጃ በመስጠት ይገኛል! የተደመሰሰውን በምሥል ይጠብቁ!

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 17:20


የአገዛዙ ሰቆቃ በአማራ ክልል!

የአገዛዙ በህዝባችን ላይ እያደረሰ ያለው መከራ እጅግ ሰቅጣጭ ነው። በመላው አማራ ክልል ህጋዊ መሳሪያ ያላቸውንም ሳይቀር እየገፈፈ ይገኛል። በዛሬው ዕለት በሰላማዊ ኑሮ ላይ የነበሩ የሸበል በረንታ ወረዳ የየጁ ባይሌ ቀበሌ አርሶ አደሮች በጅምላ ተረሽነዋል። አንደኛው ይበልጣል በየነ የሚባል አርሶአደር ሲሆን እሱንም ገለው መሳሪያውን፤ ሶስት በሬዎችንና በርካታ ኩንታል ጤፉን ጭነው ወስደውታል። በተመሳሳይ በዚሁ ቀበሌ ጌዲዮን ከሚባል ጎጥ በራሱ ገንዘብ ገዝቶ በህጋዊ መንገድ የታጠቀውን መሳሪያ ከወሰዱ በኋላ ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ በከባድ መሳሪያ በመምታት አስከሬኑ ተለቅሞ ተቀብሯል። በተመሳሳይ በዚሁ ቀበሌ የበገያ በሚባል ቦታ ላይ አንድ ለፍቶ አዳሪ አርሶአደርንም መሳሪያውን ወስደው እሱንም በአሰቃቂ ሁኔታ ገለውታል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 13:02


መራራው እውነት‼️

ከዐምሓርነት ይልቅ፦

ጎንደሬነት
ጎጃሜነት
ወሎየነት
ሸዋየነት… አውራጃዊ መንደሬነት የሚልቅባቸው የየወንዜ ስርቻ ልኩፍ ባለዛሮች… የሚዲያ እና ትግላችን አጋፋሪነት ውክል ቦታ ይዘዋል።

ምላሳቸው ላይ የሚያገላብጧት አማራዊ የፕሮፓጋንዳ ትርክት… አንዳንዴም የሀገረ ኢትዮጵያ ወኪል መሳይነት ድንፋታ… የየስርቻው ቁማር እና ማታለያ ድራማ ናት።
#ማይክ ኦፍ አድርገው የሚማማሉት በወንዛቸው ነው። #አምሓርነት ማይክ ሲያበሩ የሚጋባባቸው የመድረክ ድምቀታቸው፣ የኦዲየንስ ተከታይ ማጋበሻ፣ ፖለቲካዊ ጥቅም መልቀሚያ ኩሸታዊ መፈክር ነው።
#አምሓርነት… ደመ ስጋቸው ላይ በተግባር እንደ አይዲዮሎጅ የደመ አጥንት ስሪት ስረ ሀረግ ሆኖ አልሰረፀም።

#አምሓራዊነት፦ ደማዊ፣ ታሪካዊ፣ ባህላዊ፣ ትውፊታዊ እና ፖለቲካዊ እጣፋንታ በአንድ ርዕይ የጠረነፈው ምነ ማንነት እንጅ… ተራ የፕሮፖጋንዳ እና ግላዊ፣ ደጋፊን ማካበቻ፣ ኢኮኖሚን ማዳበሪያ፣ የምላስ ወሬ ማሳመሪያ የእነ እንቶኔ የዲስኩር ሸቀጥ አይደለም።

ሆኖም፦ የዛሬው ኃቅ መራራ ነው።
የአምሓርነትን መልካም ዘር ያቀጨጨው እንቦጩ አረም በስብዕናችን ውስጥ ገዝፎ ለምልሟል።
ይሄን፣ የወል ውለ መሰረታችንን ንዶ… ራስ ወዳድነት ያሰረፀብን ክፉ የመንደር አረም፣ ከስብዕናችን ነቅለን…ነፃ አምሓራዊነት በእኛነታችን ልዕልናው እስኪታይ… የምኩራቦች አጋፋሪ አስመሳዮች… በደማችን ሲታጠቡ፣ በነፍሳችን ሲጫወቱ፣ በመስዋዕታችን ሲነግዱበት ይዘልቃሉ!
ይሄው ነው!!!

ሀቀኛ አምሓሮች፣ እራሳችንን እንሁን…! ማንነታችንን ተነጥቀን፣ ራስ ወዳድ መረን ግለኛ ሆነናል።

የማይክ አጋፋሪዎች ድኩም ቅበ ስሜተ አምሓራነትም… በስሜ ይመጣሉ እንደተባሉት… አይነት… ነፃነትን የማያውቁ ነፃ አውጭዎችን መሳይ ነው።

ነፃ- ለማውጣት ጠመንጃም፣ ማይክም ከመታጠቅህ በፊት… በአምሓርነት ትጥቀ ዝናር፣ ስብዕናህን ነፃ አውጣ!!
አንተ፣ ያልዳንክበትን መስመረ መድሃኒት…ሌላውን እንዲድንበት አትስበከው። አንተ ያልሆንከውን፣ ሆኖ የሚከተልህ አንዳች የለም።
ይሰማል!

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 12:19


ዋና አስተዳዳሪው ተገደሉ

አማራ ክልል በአዊ ብሔረሰብ ዞን የዳንግላ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪና ቁጥራቸው ያልተገለፁ የስራ ባልደረቦቻቸው ዛሬ መገደላቸው ተሰምቷል።

የእንጅባራው ዋና አስተዳዳሪው እና  ባልደረቦቻቸው ዛሬ ጥር 3/2017 መገደላቸው ታወቋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 10:15


ሰበር ዜ‼️

መቅደላ ወረዳ ውስጥ የምትገኘው ደብረዘይት ከተማ በሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ቁጥጥር ስር ገባች!

በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ ውስጥ የሚንቀሳቀሰው የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ዛሬ ጥር 2 ቀን 2017 ዓ/ም አመሻሽ ጀምሮ በሰራው ድንገተኛ ኦፕሬሽን ደብረዘይት ከተማን ተቆጣጥሮ በጠላት ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ማድረሱ ታውቋል።

በምሽቱ ኦፕሬሽን ጥምር ጦሩ ከምሽጎቹ ተነቅሎ የተመታው ተመትቶ ቀሪው እዚህ ገባ በዚያ ወጣ ሳይባል ድምጥማጡ መጥፋቱን ነው ብርጌዱ ያስታወቀው።

የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ በምሽት በሰራው ኦፕሬሽን ትጥቅ ጭምር መማረኩ ታውቋል:: በኦፕሬሽኑ ጠላት ምን ያክል ሀይል እንደተመታበት ለማረጋገጥ ባይቻልም ጉዳቱ የከፋ ስለመሆኑ ማረጋገጫ መኖሩ እየተገለፀ ነው።

በፋኖ በለጠ ምትክ የሚመራው ሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ የደብረዘይቱን ኦፕሬሽን የሰራው:- የጠላትን ሀይል ለማሳሳት፣ ተተኳሽ እንድሁም ትጥቅ ለመቀበል፣ የውጊያ እቅዱን ለማበላሸት፣ ተረገግቶ እንዳይቀመጥ እረፍት በመንሳት ተሰላችቶ እንድበተን እጁንም እንድሰጥ ለማድረግ ስለነበር ኦፕሬሽኑ በስኬት ተጠናቋል::

በቀጣይም መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ወሎ ቤተ-አምሐራ
ጥር 3/2017 ዓ.ም

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

11 Jan, 09:52


🇪🇹 በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.2 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የጀርመን የጂኦሳይንስ ምርምር ማዕከል አስታወቀ

የጀርመን የጂኦሳይንስ ምርምር ማዕከል እንደገለጸው፤ ከዋና ከተማዋ አዲስ አበባ በስተምስራቅ ክፍል ​​በሬክተር ስኬል 5.2 ሆኖ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ቅዳሜ ማለዳ ተከስቷል።

ማዕከሉ የመሬት መንቀጥቀጡ ጥልቀት እንደሌለውና 10 ኪ.ሜ. የሚደርስ እንደሆነ ገልጿል።

በአቅራቢያው ያለ እሳተ ገሞራ በዓመቱ መጀመሪያ የፍንዳታ ምልክቶችን ማሳየት ከጀመረ ወዲህ፤ ክልሉ በተደጋጋሚ በአነስተኛ ርዕደ መሬቶች ተመቷል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

03/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

10 Jan, 20:45


https://wenchif.wordpress.com/2025/01/10/%e1%8b%a8%e1%8b%9c%e1%8c%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8a%95%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%8a%90%e1%8c%a5%e1%89%80%e1%8b%8d-%e1%8a%a0%e1%8b%8b%e1%8c%85-%e1%8b%a8%e1%8c%88%e1%8b%9b/

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Jan, 03:20


የሞት ፍርድ ብያኔው ፀንቶበታል‼️
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
በአዲስ አበባ የእንጀራ ልጁን ለ10 ዓመታት አስገድዶ ሲደፍር ቆይቶ የገደላት ግለሰብ በሞት ቅጣት ተፈረደበት

ሚካኤል ሽመልስ ጌታሁን የተባለ ተከሳሽ የእንጀራ ልጁ ሆነችውን ሟች አዶናዊት ይሄይስ በበአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ልዩ ቦታው 15 ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ከ10 ዓመቷ ጀምሮ አስገድዶ ስደፍራት መቆየቱ ተነግሯል።

መስከረም 19 ቀን 2015 ዓ.ም ተከሳሽ በሟች ላይ በፈፀመው የአስደግጎ መድፈር ወንጀል ምክንያት ፖሊሶች ሊያዙት ወደ ቤቱ መምጣታቸውን ሲያይ አምልጦ ከሄደ በኃላ ፖሊሶች መሄዳቸው ሲያረጋግጥ ተመልሶ ወደ ሟች ቤት በመምጣት ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ወላጅ እናትዋ ፊት ህይወትዋ እንዲያልፍ አድርጓል ይላ ክሱ።

በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሰው ግድያና ውንብድና ችሎት በትናንትናው እለት ታህሳስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ሚካኤል ሽመልስ ጌታሁን በሞት እንዲቀጣ እንደወሰነ ከሚኒስቴሩ ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡


27/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4gG2yi3

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 21:35


በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 8 የመሬት መንቀጥቀጦች ተከስተዋል

ዛሬ ምሽት 1፡36 ሰዓት፣ 4፡15 እና 5፡05 ሰዓት ላይ እንደየ ቅደም ተከተላቸው በሬክተር ስኬል 4.9 ፣ 4.7 እና 5.1 የተመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጦች ተከስተዋል።

ሌሊት 9:52 ሰዓት ገደማ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በኢትዮጵያ እስሁን ከፍ ያለ እንደነበር የተነገረ ሲሆን፤ የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.8 ሆኖ መመዝገቡን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ ያሳያል።

የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ እስከ አዲስ አበባ ድረስ መሰማቱን እና በተለይ ሌሊት ላይ የተከሰተው ርእደ መሬት ንዝረቱ ከፍተኛ እንደነበረ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

ሌሊት ስለተከሰተው ከፍተኛው የመሬት መንቀጥቀጥ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/41YHajq

26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 21:32


ተቀላቅለዋል💪‼️

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ተሰማርተው የነበሩ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ፋኖን መቀላቀላቸው ተሰማ!

2 ስናይፐር፣ 11-ጥቁር ክላሽንኮቭ እና 4 ዘመናዊ ምሽግ መደርመሻ ኢነርጋ የያዙ የአየር ወለድ ኮማንዶ አባላት ግፍን ከነበሩበት አሃድ በመውጣት የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝን መቀላቀላቸው ተሰማ።
https://t.me/minilikcom

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 20:52


የመሬት ርዕደቱ ውድመት እያስከተለ ነው‼️

አፋር ክልል ዱላሳ ወረዳ የሚገኘው የኢፌዴሪ ከሰም ስኳር ፋብሪካ በመሬት መንቀጥ ምክንያት ከፍተኛ ጉዳት አስተናግዷል።

በስኳር ፋብሪካው አስተዳደር ህንፃ፣ በኃይል ማስተላለፊያ ክፍል፣ የላብራቶሪ እና ኤሌክትሮ ሜካኒካል ክፍል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።

አሁን ላይ መሬት መንቀጥቀጡ በከፍተኛ ሁኔታ በአከባቢው እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳት በደረሰባቸው ህንፃዎች ውስጥ የሚገኙትን ሌሎች ንብረቶችን ለማዳን የመሬት መንቀጥቀጡ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል።

የፋብሪካው ሰራተኞች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ አስቀድሞ እንዲለቁ መደረጉ ተነግሯል።

ከ4 ሺህ በላይ ሰራተኞች ያለው የከሰም ስኳር ፋብሪካ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ስራ ማቆሙን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 20:39


#Earthquake :
ከምሽቱ 5:30 ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር።

ቤት ውስጥ ፣ አልጋ ላይ፣ ከቤት ውጭ የነበሩ ሰዎች ንዝረቱ ተሰምቷቸዋል።

ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም በመቀጠሉ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳትዘናጉ።


26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 19:10


በኢትዮጵያ ከ9 ሚሊዮን በላይ ህጻናት በትምህርት ገበታቸው የሉም!” -ዩኒሴፍ

በዋናነት በአማራ ክልል እና በተወሰነ በሌሎች ክልሎችም በጦርነትና በሌሎች ምክንያቶች 9 ሚሊዮን ህጻናት ከትምህርት ገበታቸው ውጪ መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታውቋል።
26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 19:09


የአማራ ክልል ፍ/ቤት ዳኞች እስር እንዲቆም ማህበሩ ጠየቀ‼️

የአማራ ክልል ዳኞች ማህበር ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በክልላችን እየተስተዋለ የሚገኘውን ያልተገባ የዳኞች እስር፣ ማዋከብና ጣልቃ ገብነት እንዲቆም በተደጋጋሚ ለሚመለከታቸው አካላት በማሳወቅ ችግሩ እንዲቀረፍ የበኩሉን ጥረት ቢያደርግም ጊዜያዊ ምላሽ ከመሰጠት ባለፈ ችግሩ በዘለቄታው መፍትሄ ማግኘት ሳይችል ቆይቷል።

ማህበሩ በተደጋጋሚ የሚያነሳው ችግር በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንም ጭምር ተጣርቶ የተደረሰበት እውነታ መሆኑ በኮሚሽኑ ሪፓርትም የተረጋገጠ ሲሆን ይህ ያልተገባ የዳኞች እስር፣ ማዋከብና ጣልቃ ገብነት የዳኝነት ስርዓቱን የሚጎዳ መሆኑን አውቀው የሚመለከታቸው አካላት ችግሩ ይቀረፍ ዘንድ በኮሚሽኑ ምክረ ሀሳብ መሰረት ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ያሳስባል። (የአማራ ክልል ፍ/ቤት ዳኞች)
26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 18:36


ሶማሊያ‼️

የሱማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አሕመድ ፊቂ፣ ሱማሊያና ኢትዮጵያ ሰሞኑን ባደረጉት የኹለትዮሽ ንግግር ሱማሊያ ለኢትዮጵያ ለመስጠት ወይም የራሷን ጥቅም ለመተው የተስማማችው አንዳች ነገር እንደሌለ ላንድ የአገራቸው ቴሌቪዥን ጣቢያ ተናግረዋል። ፊቂ፣ ሱማሊያ ከኢትዮጵያ ጋር ባደረገችው ንግግር ያቀረበቻቸው ጥያቄዎች በኢትዮጵያ በኩል ያለ ቅድመ ሁኔታ ተቀባይነት እንዳገኙ ገልጸዋል። ሱማሊያ ከኢትዮጵያ ጋር ገብታበት በነበረው የባሕር በር ውዝግብ ዙሪያ ስትካተላቸው ከነበሩት መርኾዎቿ አኹንም ፈቀቅ እንዳላለች ፊቂ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ አዲስ በተተካው የአፍሪካ ኅብረት ተልዕኮ ውስጥ ለመሳተፍ ያቀረበችውን ጥያቄ ለማጤን ዝግጁ መኾኗን ሱማሊያ የገለጠች ቢኾንም፣ የኢትዮጵያ ወታደሮች በተልዕኮው ከተካተቱ አኹን ከሚንቀሳቀሱባቸው የሳውዝ ዌስትና ጁባላንድ ግዛቶች አካባቢዎች ወጥተው በሌሎች አካባቢዎች ይሠማሩ የሚል አቋም እንዳላት የሱማሊያ ዜና ምንጮች ሰሞኑን ዘግበው ነበር።
26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/minilikcom
26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 17:15


ከአንድ ታካሚ ሆድ 57 ብረታ ብረቶች ወጡ

በሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሁለት ሰዓት በላይ በፈጀ ቀዶ ሕክምና ከአንድ ታካሚ ሆድ 57 ብረታ ብረቶች ወጡ።

‎ታኅሳስ 26/2017 ዓ.ም በጎፋ ዞን ሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሁለት ሰዓት በላይ በፈጀ ቀዶ ሕክምና ከአንድ የ25 ዓመት ታካሚ ሆድ 57 ብረታ ብረቶች ወጡ።

‎በቀዶ ሕክምናው 28 ሚስማር፣ 8 ብሎን እና ሌሎች የተለያዩ ብረታ ብረቶች መውጣታቸው ተጠቅሷል፡፡

‎የአንጀት ቀዶ ሕክምናው ከ2 ሰዓት በላይ የፈጀ እንደነበረም የሆስፒታሉ መረጃ ያመላክታል።

‎የቀዶ ሕክምናው በስኬት መጠናቀቁን የሆስፒታሉ አጠቃላይ ቀዶ ሕክምና ሐኪም ዶ/ር ጌታነህ በላይ ገልጸዋል።

Via አዲስ መጋዚን
26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 13:17


ለእኛው ያለነው፣ እኛው ብቻ ነን‼️

እነኝ ሉጢዎች…የአምሓራ መገደል፣ መቅበዝበዝ፣ መራብ፣ መሰደድ እና መጨፍጨፍ የማይገዳቸው ለምን ይመስላችኋል???
አንዳቸውም ከጀርባቸው የነፁ ባለ ህሊና አይደሉም።

የቦረና ርሃብን ለማስታገሥ ዓለም ይንቀሳቀሥልኝ ያለው ልበ ብርሐን…ለአምሓራ ሲሆን ልቡ ፀልሟል። ከአገዛዙ እኩል፣ ርሃባችንን ደብቆ በዘር ፍጅቱ ተሳትፏል። በአሸናፊነታችን ማዕልት ቀጣይዋ ማግስት ፍርድ የሚገባቸው የጊዜ ባርያዎች፣ የህሊና እውራንን ለፍርድ እናቀርባለን፣ ሁሉም በሌላ መንገድ የመከራችን ቀንበር ማክበድ ላይ ተሳትፈዋል።

በትግራይ የዘነበው እሳት የራሱ ሆኖለት የተንጨረጨረው የደቡቡ ፈርጥ… አምሓራው ላይ ሲሆን… "የሚገባቸው ነው" ሲል፣ ድምፁን አጥፍቷል። ይህ በዘመናት ውስጥ የተሰበከው ፀረ አምሓራ ትርክት ውጤት ነው።

አምሓሬ ሆይ!
ላንተው ያለኸው አንተው ነህ!
አንድነትህን አጥብቀህ ተነሳ!!!!

26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Jan, 11:56


የድል ዜና

ሳምንት ባስቆጠረው የሸዋ ተጋድሎ የተመታው የአገዛዙ ሠራዊት አስከሬኑን በሁለት ተሳቢ ጭኖ መውጣቱ ተገለፀ።

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ራሳ ግንባር ባለፉት ሳምንታት በተደረገ ከፍተኛ የአውደ ውጊያ ውሎ ክፉኛ የተመታው የአገዛዙ ጨፍጫፊ ሠራዊት በሁለት ተሳቢ ሙትና ቁስለኛ አስከሬኑን  ይዞ ወደ ሸዋሮቢት ከተማ ገብቷል።

ከታሕሳስ 17 ጀምሮ ከተለያየ አቅጣጫ ያለውን ኃይል አሰባስቦ ቀወት ወረዳ ራሳ ለመግባት በማፉድና ሳላይሽ ተራራ ላይ መሽጎ ወደ ራሳ ለመግባት ሙከራ ያደረገውን ኃይል የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ራምቦ ክፍለጦር እና አባት አርበኛ ሠራዊት ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ ምሽጉን እስኪለቅ ድረስ ከፍተኛ ተጋድሎ አድርገዋል።

ምሽጉን የለቀቀው የጠላት ሠራዊት መግባት እንደ መውጣት የሚል መስሎት ፤በወታደራዊ ጠበብቶች ውሳኔ የተለቀቀለትን ቦታ አገኘሁ ብሎ ዘው ብሎ ከገባ በኋላ ለ9 ቀናት በከበባ ሲቀጠቀጥ ውሀና ተተኳሽ የሚያቀርበልት ደጀን አጥቶ ከራሳ አርበኞች፣ከራምቦ ክፍለጦር፣ደጃዝማች ተሰማ እርገጤ ክፋለጦርና በፋኖ ለማ አስማማው የሚመራ የእዙ ተወርዋሪ ሻለቃ  የተረፈው በረሀብና በውሃ ጥም አልቋል።

ይህንን የማያውቀው ቤት ገብቶ መውጫ የጠፋበትን የአገዛዙ ልቅምቃሚ ሠራዊት ለማትረፍ ከኬሚሴ እና ከደብረብረሃን ከተማ ተጨማሪ ሀይል ቢያሰማራም ከደብረብረሃን የተነሳው የጠላት ሠራዊት ጣርማበርና ቀይት ላይ በአስቻለው ደሴ ክፍለ ጦርና በአፄ ዘረያዕቆብ ክፋለጦ(ጣይቱ ብርጌድ)  በደፈጣና በመደበኛ ውጊያ ሲቀጠቀጥ አምሽቷል።

በሌላ በኩል ከኬሚሴ የተነሳውን የጠላት ሀይል የአስቴጎማ ክፍለጦር በወሰደው የደፈጣ እርምጃ በርካታ የጠላት ሀይል እርምጃ የተወሰደበተ ሲሆን  ከደፈጣ የተረፈው አንድ የአገዛዙ ብርጌድ ሸዋሮቢት ከሚገኘው የጠላት ካምፕ ጋር ተሰባጥሮ ሳምንቱን በከበባ ሲቀጠቀጥ የነበረውን ሙትና ቁስለኛ ሰራዊት በዛሬው እለት በሁለት ተሳቢ ለቃቅሞ አውጥቷል።

በጠላት ከፍተኛ ድል የተወሰደበት፤ ከሳምንት በላይ የዘለቀው የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የራሳው ግንባር ተጋድሎ ዛሬም የቀጠለ ሲሆን በጠላት ሀይል ላይ ከፍተኛ የድል የበላይነት እየተወሰደ በርካታና የጠላት ኃይል በምርኮና እጅ በመስጠት ላይ ሲሆን ስርዓቱን ከድተው የሚቀላቀሉ የአገዛዙ ሠራዊት አባላትም ይገኙበታል።

አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ !!

26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

27 Dec, 11:55


ስድስት የህልውና ትግሉን ሊያነቅዙ የሚችሉ ምልክቶች (ሁኔታዎች):-

አንደኛ/ እኔ ልንገስ ባይነት :-
እኔ ካልነገስኩ የሚል የስነልቦና በሽታ በፋኖዎች ውስጥ መከሰትና  ከዳያስፖራ የስልጣን ተስፈኞች ጋር በመጣመር ትግሉን እያደናቀፉ ያሉ ሰዎች:-
1. ብዙ ይናገራሉ፣የለሌቸውን ኳሊቲ ለማሳየት (demonstrate ለማድረግ) ይወራጫሉ፣
2.  የእነሱ ያልሆነውን ድል በስማቸው  እንዲነገር ይጥራሉ፣
3.  "ከእነሱ" የተሻለ ሰው እንዳይኖር ይጥራሉ።
4. የትግሉን ዓላማ በዘለቄታዊነት ሊያደናቅፍ በሚችል ሁኔታ ከባዕዳን ጋር ይመሳጠራሉ።

ሁለተኛ / ባንዳነት እና ክህደት:- 
የኦነግ/ኦሮሙማ ዘር አጥፊ አገዛዝን የሚያግዙ ፣ የተረፈ ብአዴን- ኦነግ -ብልጽግና አገዛዝ  አገልጋዮች የትግሉ ነቀዝ ነው።

ሶስተኛ / ጎጠኝነት እና ሴረኝነት ያለበት ከፋፋይነት በዐማራ  ልሂቃንና በተለይም በፋኖ መሪዎች እየተስተዋለ መምጣት፣ ሀሳብ፣ ስልትን፣ መርህን እና ሂደትን መመርመር፣ መደገፍ፣  መቃወም እንጅ እገሌን በውደድ ወይንም በመጥላት መሆን የለበትም። ይኼ ለጎጠኝነት መንገድ ይከፍታል። በሂደት አገርም ይጎዳል።

አራተኛ/ ከጎጣቸው ውጪ ማሰብ የማይችሉ፣ ነገር ግን  በጦር ሜዳ ባስገኙት ውጤት ምክንያት ተከብረው ያሉ የጦር አበጋዞች  ያለፀጋቸው፣ በጦር ሜዳ ያላቸውን ችሎታና አቅም በማየት ብቻ በሁሉም ዘርፍ ሙሉ ነኝ ብለው የሚያስቡ  ከሆነ ለትግሉ ነቀዝ ናቸው። ሁሉንም መሆን አይቻልም። ሁሉም ጎበዝ በሆነበት ተከብሮ መታገልና ትግሉን ዳር ማድረስ አለበት።

አምስተኛ/ ዓይናቸውን ከዋናው ጠላት ( ከኦሮሙማ አራማጁ አብይ አህመድ) ላይ በማንሳት ትንንሽ ልዩነቶችን በማጉላት የጎንዮሽ መጎነታተል ውስጥ የመግባት፣ የአመለካከት ልዩነትን እንደ ዓላማ ልዩነት አድርጎ የማየት አባዜ የትግሉ ነቀዝ ነው።

ስድስተኛ/ የስድሳዎቹን ትውልድ የጠመደውንና ጠልፎ የጣለው መንፈስ ውስጥ እንዳይዘፍቀን መጠንቀቅ። ማኒፌስቶ፣ ፍኖተ ካርታ  እንፃፍላችሁ እያሉ ፍላጎታቸውን በፋኖ ላይ ለመጫን የሚሯሯጡ  ኃይሎች የትግሉ ነቀዝ ናቸው። እውቀታቸውን እንደብቸኛ አማራጭ አድረገው የማየት አባዜ ያለባቸው የትግሉ ነቀዝ ናቸው።

መምሕር ፋንታሁን ዋቄ
18:04/2017
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

27 Dec, 10:09


https://wenchif.wordpress.com/2024/12/27/%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%8b%b3%e1%8c%8d%e1%88%9d-%e1%89%b0%e1%88%ab%e1%89%a0%e1%89%bd/

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

27 Dec, 09:59


የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)
እና
እናት ፓርቲ


ለኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን
አዲስ አበባ

ጉዩዩ፦ በአማራ ክልል የታቀደው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሥራን ይመለከታል

በቁጥር 1/ሀ.ም.ኮ/3/31655 ኅዳር ፳፭ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም. እንደተጻፈ በተጠቀሰና ታኅሣስ ፲፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም. በደረሰን ደብዳቤ ኮሚሽኑ በአማራ ክልል ቀንና ቦታው ወደፊት የሚገለጽ ሆኖ የአገራዊ ምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ሥራ እንዳቀደና ለዚሁ ፓርቲዎቻችንን ወክለው በአጀንዳ ልየታው የሚሳተፉ ተወካዮችን እንድናሳውቅ መጠየቃችን ይታወሳል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ እኛ በትብብር የምንሠራ ፓርቲዎች ኢትዮጵያ አገራችን ከገባችበት መከራ ያላት ብቸኛ መውጫ ምክክርና ምክክር ብቻ መሆኑን መኢአድ ከሃያ ዓመታት በላይ ሌሎቻችን ደግሞ ከተመሠረትንበት ጊዜ ጀምሮ በተገኘው አጋጣሚ ኹሉ ድምጻችንን ስናስተጋባ ብሎም ምክክሩ የአገር አጀንዳ ሆኖ ወደ ውሳኔው ጠረጴዛ እንዲመጣ ጉልህ ድርሻ እንደነበረን በገሃድ የሚታወቅ ነው። የምክክሩ አካሄድ ከአዋጁ አጸዳደቅ ጀምሮ የተለያዩ የጎሉ ችግሮች የነበሩበት ቢሆንም ችግሮቹ ላይ ተጠምደን ከመቆዘም ምክክሩ ለአገር ሊያመጣ የሚችለውን ውጤት ታሳቢ በማድረግ የምክክሩን ሂደት “ችግሮቹ እየተቀረፉ ይሄዳሉ” በሚል እሳቤና ተስፋ ደግፈን ስንጓዝ ቆይተናል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ምክክሩ እውነተኛ ምክክር ሆኖ አገር በእጅጉ የምትሻውን ውስጣዊ ሰላምና ለሕዝባችን አንድነትን እንዲያመጣ ከተፈለገ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለው የእርስ በርስ ጦርነት በገለልተኛ አካል አሸማጋይነት እልባት እንዲያገኝና በአንድ እጅ ጠመንጃ በሌላ እጅ የምክክር አጀንዳ ይዞ መጓዝ እንደማይቻልና ከኹሉ አስቀድሞ በትግራይ ክልል የተካሄደው ጦርነት በፕሪቶሪያ ስምምነት እንደተቋጨ ኹሉ አሁንም በሌሎች የአገራችን አካባቢዎች በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች እየተካሄዱ ያሉ ጦርነቶች ቀደም ሲል በተቋጨበት መልኩ ተቋጭተው ወደ ምክክር ሊኬድ እንደሚገባ ይህ ሊሆን ባልቻለበት ኹኔታ የአገራችንን ቀጣይ እጣ ፋንታ ምናልባትም አገራዊ ምክክሩ ሳይሆን የጦርነቶቹ ሂደት ሊወስን እንደሚችል በተደጋጋሚ ጊዜያት በአገኘነው አጋጣሚ ኹሉ ሥጋታችንን በመግለጽ ምክረ ሀሳብ ስናቀርብ ቆይተናል።

የምክክሩ አጀንዳ ልየታ አዲስ አበባ ላይ በይፋ በተጀመረበት ወቅት ይህንኑ ሥጋታችንን በድጋሚ ገልጸን አጀንዳዎቻችንን እንደምናቀርብ ነገር ግን እየተካሄደ ያለውን የእርስ በርስ የወንድማማቾች ጦርነት ጨምሮ በወቅቱ ያስቀመጥናቸው ችግሮች ሊፈቱ እስካልቻሉ በአገራዊ ምክክሩ ለመሳተፍ እንደምንቸገር መግለጻችን ይታወሳል።

ይህ በእንዲህ እንዳለና የአማራ ክልል ኹሉም ዞኖች በሚባል መልኩ የጦርነት ቀጠና ሆነው የክልሉ ሕዝብ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በአየርና በምድር በከባድ መሣሪያና በተደጋጋሚ በሰው አልባ አውሮፕላን (Drone) ጥቃት ጭምር እያለቀ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተደነገገበት ጊዜ ያበቃ ቢሆንም ክልሉ ሙሉ በሙሉ በኮማንድ ፖስት እየተዳደረ ባለበት ኹኔታ፣ በርካታ ዜጎች በፖለቲካ አመለካከታቸውና ማንነታቸው ታሥረው በሚገኙበት ሁኔታ፣ ጦርነቱ መጠኑን አሥፍቶ እየተባባሠ በመጣበትና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ አልፎ አልፎ ሙሉ በሙሉ እንዲገደብ በሚደረግበት ኹኔታ በክልሉ በተቀሰቀሰው የትጥቅ ትግል ምክንያት መንግሥት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖቻችን እርዳታ የማድረስና የመታደግ ፍላጎት በራቀበትና በዚህ ምክንያት ሕዝቡ በአንዳንድ አካባቢዎች ለአስከፊ ረሃብ በተጋለጠበት ኹኔታ በክልሉ የአጀንዳ ልየታ ሥራ ማስብ ከፈረሱ ጋሪው የቀደመበትና ኮሚሽኑ እውነተኛ ምክክር የማድረግ እንቅስቃሴ ሳይሆን የሥርዓት ዓላማ ማስፈጸሚያ መሣሪያ ወደ መሆን ገባ ወይ? እንድንል አስገድዶናል።

በትብብር የምንሠራ ፓርቲዎች በዚህ መልክ በተጠቀሰው የአጀንዳ ልየታ ለመሳተፍ መሞከር እውነተኛ ምክክር አድርጎ ለአገር የሚበጅ መፍትሔ ለማምጣት ሳይሆን የተጠና ተውኔት አካል ከመሆንና ራስን ከማታለል የዘለለ ለአገር የሚያመጣው መፍትሔ እንደሌለው በውል እንረዳለን። በተጨማሪም ክልሉ በዚህ ሁለንተናዊ ምስቅልቅል ውስጥ ባለበት ኹኔታ ተወካዮቻችንን ልከን በአጀንዳ ልየታ ተሳተፉ ማለት ሕወሓት ከከፈተው ጦርነት ጊዜ ጀምሮ በመከራ ውስጥ እያለፈ በሚገኝው የክልሉ ሕዝብ እንዲሁም የሚበሉት አጥተው አጽማቸው ገጥጦ የሚታዩ ሕጻናት ላይ እንደመሳለቅና በታሪክም የሚያስጠይቅ ጭምር በመሆኑ በተጠቀሰው የክልሉ የአጀንዳ ልየታ እንደማንሳተፍ ለኮሚሽኑ በአክብሮት እንገልጻለን።

በአንጻሩ ኮሚሽኑ በሰው ቁስል እንጨት ከመስደድ ዓይነት አካሄድ ይልቅ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ውለታ መዋል ቢገባው ከዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ እንዲሁም ከመንግሥት ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ተጠቅሞና ጫና አድርጎ በገለልተኛ አካላት አሸማጋይነት በገለልተኛ አገር እውነተኛ ሰላምን ሊያዋልድ የሚችል ድርድር እንዲደረግ በኹሉም ወገኖች ላይ ጫና በማድረግ ታሪክ የሚዘክረው ሚና እንዲጫወት እናሳስባለን።

እግዚአብሔር አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!   



   ማሙሸት አማረ            ሰይፈ ሥላሴ አያሌው (ዶ/ር)
የመኢአድ ፕሬዚደንት         የእናት ፓርቲ ፕሬዚደንት
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

27 Dec, 08:47


አሳዛኝ ዜና

ህፃኑ ህክምና ላይ እያለ ተገደለ‼️

ፍልቅልቅ ጤና ጣቢያን ለማውደም  ከፋሽስቱ  ኃይል በተወረወረ ከባድ መሳሪያ ተኝቶ ሲታከም የነበረ የዘጠኝ ዓመት ህፃን ተገደለ

ምዕራብ ጎጃም ዞን ቢቡኝ ወረዳ ደብረማርያም ተብሎ የሚጠራ ቦታ ላይ በመሆን ወደ ፍልቅልቅ ከተማ ጤና ጣቢያ ታርጌት በማድረግ ከባድ መሳሪያ በማስወንጨፍ ከጤና ጣቢያው አጠገብ በነዋሪዎች ላይ ያረፈው ከባድ መሳሪያ ዛሬ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም 9:30 ላይ ከዚህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱትን የዘጠኝ አመት ህጻን ልጅ ገድሏል፤ እናቲቱም ቁስለኛ መሆኗን የአይን እማኞች ገልጸዋል።


ታሕሳስ 18/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
ሸዋ
አዳስ አበባ
ኢትዮጵያ
 
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Dec, 23:34


በጎጃም ውስጥ 2ኛው ወደ ግዙፍ ወታደራዊ ካምፕነት እየተቀየረ ያለው ስኳር ፋብሪካ‼️

ግዙፉ የጣና በለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክት የመፍረስ አደጋ ተደቅኖበታል።

ከተመሰረተ 12 አመታትን ያስቆጠረው እና በ2013 ዓ/ም በምርጫ ዋዜማ የተመረቀው ግዙፉ የጣና በለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክት የመፍረስ አደጋ ላይ እንደሚገኝ የደረሰን መረጃ ይጠቁማል።

በተለያዩ ምክንያቶች በሙሉ አቅሙ ወደ ምርት ያልገባው ፕሮጀክቱ ከ1,500 እስከ 1,600 ቋሚ ሰራተኞች እና በርካታ ጊዚያዊ የቀን ሰራተኞችን ይዞ የነበረ ቢሆንም ከዚህ ውስጥ 430 ሰራተኞች ብቻ እንደሚቀሩ እና የተወሰኑ ሰራተኞች ወደ ሌሎች የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች እንዲሄዱ እየተደረገ እንደሆነ ታውቋል፣ በተጨማሪም አብዛኛው ሰራተኛ ከስራ የመፈናቀል ስጋት ላይ ይገኛል።

ፕሮጀክቱ ይህን ያደረገው በዋናነት በአገዳ እጥረት ነው ቢልም የሀገራችን እና የክልሉ ውስብስብ ፖለቲካ መጥፎ አሻራውን ማሳረፍ ቀጥሏል ተብሏል።

ለዚህ ማሳያ ደግሞ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር አመራሮች እንዲሁም መከላከያ እንደ ካምፕ እየተጠቀሙበት የሚገኙ ሲሆን ፕሮጀክቱ ውስጥ ያሉ አልሙናየም እና ብረታ ብረት በችርቻሮ በኮንትሮባንድ እየተሸጡ መሆኑ ተደርሶበታል።

ፕሮጀክቱ የአካባቢው ማህበረሰብ መሬቱን ለልማት ሲለቅ እና ያለ በቂ ካሳ ይህን ያህል ዓመት ወደ ምርት አለመግባቱ ትልቅ ቁጭት ፈጥሯል ።

በክልሉ ብሎም በአካባቢው ያለውን የፀጥታ ሁኔታ ታሳቢ በማድረግም ፕሮጀክቱ በቀጣይ ከስኳር ልማት ይልቅ ወደ ወታደራዊ ካምፕነት ሊቀየር የታሰበ ይመስላል ያሉን ምንጮቻችን ይህም በክልሉ አንድ ለእናቱ የሆነን በጎጃም የሚገኝ ግዙፍ ፕሮጀክት ለመዝጋት እና ከብርሸለቆ በመቀጠል በጎጃም ውስጥ የሚገኝ 2ኛው የጦር ማሰልጠኛ ካምፕ ለማድረግ ውሳኔው ከጫፍ ደርሷል ብለዋል።

"በክልሉ ብሎም ሀገሪቷ ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ቀውስ ከማድረሱ በፊት ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ይህን ፕሮጀክት ከመፍረስ እንድታድኑ ጥሪ እናቀርባለን" ብለው ሰራተኞቹ ጥቆማቸውን ልከዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Dec, 23:18


በብልፅግና ከችግኝ አበቦች በታች ተንቀናል፣ ተጠልተናልም‼️
የአዲስ አበባ ነዋሪ

ብልፅግና፦ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የመጠጥ ውሃ ቧንቧን ለኮሪደር ዘንባባ እና አበባዎች አገልግሎት፣ እንዲሁም፣ የውሃ ትርኢት አገልግሎት በማዋሉ ህዝቡ በመጠጥ ውሃ አቅርቦት እጥረት ተማርሯል።

በአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ዳር አበባ እና ሳር ለማጠጣት የሚውለው የመጠጥ ውሀ በመሆኑ ህዝቡ መቸገሩ ታወቀ

በአዲስ አበባ ከተማ በተለይ በቅርብ ግዜያት ከተሰሩ የኮሪደር ልማቶች ጋር ተያይዞ ለተተከሉ የመንገድ ዳር አትክልትና ሳር ለማጠጣት የሚውለው ውሀ ለነዋሪዎች መጠጥ ከሚያገለግል የውሀ መስመር በመሆኑ ህዝቡ ውሀ መቸገሩ ታወቀ።

በኮሪደር ልማት ለተተከሉት አትክልትና ሳር ጠዋትና ማታ ውሀ የሚያጠጡት ተሽከርካሪዎች ለነዋሪው ለመጠጥ ከሚያገለግል የውሀ መስመር ሀይድራንቶች ላይ እንደሚቀዱ መሠረት ሚድያ ከአዲስ አበባ ውሀ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ምንጮቹ አረጋግጧል።

ሀያ ሺህ ሊትር ገደማ የሚይዙ ትልልቅ ቦቴዎች ለመጠጥ ከሚውል የውሀ ሀይድራንቶች እየቀዱ አትክልት ማጠጣታቸው ወትሮም የውሀ እጥረት ላለባት ከተማ ፈተና እንደሆነ ታውቋል።

"በሳምንት አንድ ቀን ውሀ ሲያገኝ የነበረው የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም እና ሌሎች ተመሳሳይ አካባቢዎች ያሉ ነዋሪዎች የውሀ ፈረቃቸው በሁለት ሳምንት አንዴ እየሆ ነው" ያሉት የመረጃው ባለቤት በእነዚህ ቦታዎች ያሉ ነዋሪዎች በውሀ እጥረት ክፉኛ እየተጎዱ ነው ብለዋል።

"ቤቶቹ የሽንት ቤቶቻቸው ሽታ ሳሎን አያስቀምጡም፣ የውሀ እጥረት ስላለ ፎቅ ላይ አይወጣም" ያሉን አንድ የኮዬ ፈጬ ነዋሪ "ስንት ወንዝ ባለበት ከተማ ከዛ ውሀ ቀድተው ለአትክልት መጠቀም ሲችሉ ነዋሪውን በውሀ ችግር ማሰቃየታቸው ሚያሳዝን ነው" ብለዋል።
ምንጭ፦ መሰረት ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Dec, 22:52


"የብልፅግና ጥጋበኞች "ብልፅግና ላይ ነን" ይላሉ። ነገር ግን፣ ህዝብ በርሃብ እየረገፈ ነው። ይሄን ማየት የሚችሉበት አይን የላቸውም። ሀገር በነዚህ አላዋቂዎች እጅ ላይ ወድቃ እየፈረሰች ነው። ይሄንን ልንታገል ይገባል"

ጃዋር መሀመድ በጀርመን በመፅሀፍ ምረቃው መድረክ ላይ ያስተላለፈው መልዕክት

ለየትኛውም ታክቲክ ይሁን አጀንዳ ይናገር… ዓለም የአገዛዙን አጥፊ ባህሪ እንዲገነዘብ ከፈረሱ አፍ መስማቱ ታላቅ ፖለቲካዊ ጠቀሜታ አለው። "በአብይ አህመድ እና ዘረኛ ኦሮሞ መር አገዛዙ ሀገር እየፈረሰች ነው" ሲል ጃዋር ምስክርነት መስጠቱ…ጊዚያዊ ትርፉ የማይተመን ነው።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Dec, 22:24


ሾርት ሚሞሪማ ነን‼️

ከ4 ዓመት በፊት ብልፅግና በዊግ እየቆነደለ እየዘረፉ እንዲከብሩ፣ እያገቱ በህዝብ ላይ ሽብር እንዲፈፅሙ፣ ድርጊቱን ደግሞ በሸኔ ስም እንዲያስመዘግቡ የሸኛቸው ወጣቶች… ጀነራል ከማል ገልቹ እንነነገሩን ደግሞ… በስምሪት በደብዳቤ ወደ ላካቸው ኦህዴድ ብልፅግና አሰማሪያቸው ተመልሰው ሲገቡ፣ እውነት ብለን የምናምን ከንቱዎችኮ ነን።

ለማንኛውም…!
ጃል ሰኝን ተከትለው ገቡ ተብለው በፎቶ ከታዩት ራስታዎች 9ኙ… ጃልመሮን ሊዋጉ ሄደው ተማርከዋል ተብሏል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Dec, 20:36


#EHRC #EHRDC

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) እና የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ማዕከል በኢፌድሪ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ታግደዋል።

ስለ እግዱ ኢሰመጉ ምን አለ ?

ላለፉት 33 አመታት በሀገሪቱ የሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩ፥ ዲሞክራሲ እንዲስፍን እና የህግ የበላይነት እንዲከበር ከፍተኛ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ አንጋፋ ድርጅት እንደሆነ ገልጿል።

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለሠልጣን ታህሳስ 14 ቀን 2017 ዓ.ም የተጻፈ ደብዳቤ በቀን ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ/ም ድርጅቱ በደረሰው መሰረት እገዳ እንደተጣለበት አመልክቷል።

ምክንያት የተባለው ምንድነው ?

ለኢሰመጉ መታገድ ምክንያት የተባለው ፤
° ከተቋቋመለት አላማ ውጪ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ፤
° ገለልተኛ እንዳልሆነ፤
° በ2023 የበጀት አመት የአስተዳደር ወጭ ገደብ ጠብቆ ባለመስራቱና ኃላፊነት በጎደለው መልኩ እየተንቀሳቀሰ ነው በሚል ነው ድርጅቱን ከማንኛውም የስራ እንቅስቃሴ የታገደው።

ሆኖም ዕግዱን ተከትሎ ኢሰመጉ በጉዳዩ ላይ ለማንኛውም መገናኛ ብዙሃን የሰጠው መግለጫ የለም።

ኢሰመጉ ፤ ሁሌም ቢሆን ሕግና ስርዓትን ጠብቆ የሚንቀሳቀስ ነፃና ገለልተኛ የሰብዓዊ መብት ድርጅት መሆኑን ገልጾ በአሁኑ ሰዓት ዕግዱ በሚነሳበት ሁኔታ ላይ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጋር በመነጋገር ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።

በዚህም ምንም አይነት መግለጫ የማውጣት ሃሳብ አልነበረውም።

ሆኖም ግን በማህበራዊ ድረገጽ ኢሰመጉ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በማድረጉ እና በመሳሰሉት ምክንያቶች እንደታገደ የሚገልጹ ጽሁፎች እየተንሽራሽሩ በመሆናቸው መግለጫ ለማውጣት መገደዱን አመልክቷል።

ድርጅቱ በማሀበራዊ ሚዲያዎች ላይ እየተንሽራሸሩ የሚገኙት ሃሳቦች በባለስልጣኑ ስለዕግዱ ከተሰጡት ምክንያቶች ጋር ፈጽሞ የማይገናኙ የኢሰመጉን ዓላማና ተግበር የማይወክሉ እና መልካም ስራውን ለማጥፋት የሚደረጉ ሙከራዎች ናቸው ብሏቸዋል።

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል ምን አለ ?

ባለፉት አራት አመታት ድርጅቱ በርካታ ሥራዎችን ሲያከናውን የቆየ መሆኑን በዋነኝነት ለበርካታ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች የተለያዩ ሥልጠናዎችን በመስጠት እና የውትወታ (advocacy) ስራዎችን ሲያከናውን እንደቆየ ገልጿል።

ድርጅቱ የተቋቋመለትን አላማ ሊያሳካ በሚያስችል መልኩ የአገሪቱን ህጎች ባከበረና አለም አቀፍ መስፈርቶችን ባሟላ መልኩ እንደ አንድ የሰብአዊ መብት ድርጅት ሲንቀሳቀስ የቆየ መሆኑን ጠቁሟል።

ይሁንና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን መስሪያ ቤት በፃፈው ደብዳቤ ድርጅቱ ከማንኛውም እንቅስቃሴዎች እገዳ የተጣለበት መሆኑን ገልጿል።

ምክንያት ?

" ባለስልጣኑ በድርጅቱ ላይ ባደረገው የክትትልና ግምገማ ስራዎች ድርጅቱ ከተቋቋመበት አላማ ውጭ መንቀሳቀሱ፣ ገለልተኛ አለመሆኑ፣ ግልፅ የሆነ የአደረጃጀት መዋቅር የሌለው መሆኑ እና ሃላፊነት በጎደለው መልኩ የተንቀሳቀሰ መሆኑ በተደረገ ክትትልና ግምገማ ለማረጋገጥ መቻሉ ነው " ተብሏል።

ድርጅቱ ግን ከተመስረተበት ጊዜ አንስቶ ከተቋቋመበት አላማ ውጪ በየትኛውም ያልተገባ ወይም ከህግ የሚጻረር እንቅስቃሴ ላይ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ተሳትፎ የማያውቅ መሆኑን ገልጿል።

ድርጅቱ በማያውቀው መልኩና ሃሳቡም በህግ አግባብ ባልተጠየቀበት ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ክትትልና ግምገማ ያካሄደ መሆኑን ገልጾ የተጣለው እገዳ አግባብነት እንደሌለው እና ህግን የተከተለ እንዳልሆነ በመግለፅ  በእግዱ ላይ በቂ ማብራሪያ እንዲሰጠው የሚጠይቅ ደብዳቤ ዛሬ ለባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ያስገባ መሆኑን አሳውቋል።

ዝርዝር ማብራሪያ የመጠየቂያ ደብዳቤ አይቶ ውሳኔ እስኪሰጠን ድረስ ድርጅታችን ከየትኛውም ሥራዎቹ ታግዶና ጽ/ቤቱም ተዘግቶ የሚቆይ መሆኑን የአገልግሎቶቻችን ተጠቃሚ ለሆኑ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች፣ ለአጋር ድርጅቶች እና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ሁሉ እናሳውቃለን፡፡

እገዳ የተጣለበት ድርጅቱ ፅ/ቤቱ ተዘግቶ እንደሚቆይ አመልክቷል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

07 Dec, 15:31


ጠላት ገብቶ የማይወጣበት ጮቄ !!
የጮቄ ቀጠና ሕዝብ   ምሳር መጥረቢያ  ገጀራ  ያለውን መሳሪያ ሁሉ እየያዘ ከሕጻን እስከ አዋቂ  ከደጁ የመጣለትን ጠላት ለመደም*ስስ  በጋራ ወጥቷል።
የብልጽግና ሰራዊት  በሁለት አቅጣጫ በሰዴ_ከርነዋሪ  እና ከድጎጽዮን በኩል ወደ ጮቄ ዋብር ለመግባት ቢሞክርም አልማ ከተባለው ቦታ ሆኖ ሞርተር እየተኮሰ ንጹሐንን ከማሸ*በር ውጭ ሊሳካለት አልቻለም።
ጠላት ሙሉ በሙሉ መደም*ሰሻ ጊዜው አሁን ከምሽግ እንደወጣ ነው።
አይጥን ከጉድጓዷ እንደወጣች !!

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

07 Dec, 15:24


በዛሬወ ዕለት ኅዳር 28/2017 ዓ.ም

ቋሊሳ ከተማ ሙሉ ቀሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብታለች። ለተከታታይ 15 ቀናት በሽምቅ፣ አልፎ አልፎም በመደበኛ ውጊያ መቆሚያ መቀመጫ አጥቶ የከረመው ወራሪ ሠራዊት ዛሬ ኅዳር 28/2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 8:00 ጀምሮ የገጠመውን መብረቃዊ የሽምቅ ጥቃት መቋቋም ሲሳነው ሙትና ቁስለኛውን በየመንገዱ እያንጠባጠበ በውድቅት ሌሊት ወደ እብናት ከተማ ፈርጥጦ ገብቷል።

የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር ረመጦችን ብርቱ ክንድ መቋቋም ሲሳነው ከተማዋ ላይ በቆየባቸው አጭር ቀናት የሕዝብን ጥሪት መዝረፍ፣ የአርሶ አደር ሰብል ማቃጠል፣ ለፋኖ ደጋፊ ናችሁ ብሂል የጅምላ እስር እና ድብደባ ፈጽም የማታ ማታ በአቅመቢስነቱ ተሸንፎ ከተማዋን ለቆ ወጥቷል።

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

07 Dec, 15:15


ከኦሮሚያ ከጭፍጨፋ ተርፈው የተፈናቀሉ በጃራ መጠለያ የሚገኙ አምሓሮች በፋሽስቱ ጦር እና ታጣቂዎች በቡድን ተደፈሩ‼️

የአማራ ስደተኞቹ ሰቆቃና በአገዛዙ ጦር ተገድዶ መደፈር

የአገዛዙ ታጣቂዎች በጃራ ስደተኞች መጠለያ ሴቶችን እየደፈሩ መሆናቸው ተገለጸ

ለኑሮ እጂግ አስቸጋሪ እንደሆነ የሚነገርለት የጃራ የስደተኞች መጠለያ የመኖሪያ ቦታ ያልተመቻቸለትና ሰብአዊ ድጋፍ በወቅቱ ለስደተኞች የማይደርስበት እንደሆነ ስደተኞቹ ይናገራሉ።

በስደተኞች ማዕከሉ ውስጥም ከባለፈዉ መስከረም ወር በኋላ አገዛዙ ባስታጠቃቸው ሰዎች እየተፈፀመ ያለዉ ፆታዊ ጥቃት እና የቡድን ደፈራ እየጨመረ መምጣቱን ተገልጿል፡፡

ጥቃቱ ዕድሜንና የጤና ሁኔታን ያልለየ ነው የተባለ ሲሆን ፣ አገዛዙም በራሱ ታጣቂዎችና የፋኖን ስም ያጠለሹልኛል ብሎ በስሙ ባደራጃቸው ዘራፊ ፣ ደፋሪና ገዳይ ቡድኖች እንዲሁም በተዋጊዎቹ ጭምር ይህን ድርጊት እንደሚያፈጽም ነው የተነገረው፡፡

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

07 Dec, 15:10


የሚለቀቁ የጠላት ምርኮኞች ላይ ከፍተኛ ዉሳኔ ያስፈልጋል ..‼️‼️

የሚለቀቁ ምርኮኞች ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል ። እነዚህ የፋሽስቱ ወታደሮች ከመማረካቸው በፊት ወይ ንፁሐንን ወይ ተዋጊዎችን ገድለው እንደነበር መርሳት አይገባም ። ትግል በህይወትን አስይዞ የሚደረግ ትንቅንቅ መሆኑን ማስታወስ ያስፈልጋል ። በጥላቻ ተሞልቶ የአማራን ህዝብ ሊገድል እንደመጣ እየታወቀ በጦርነት መUል ፅድቅ የሌላው ርህራሄ ብዙ ዋጋ እንዳያስከፍለን መገንዘብ ያስፈልጋል ።https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

07 Dec, 15:09


#ጥቁሩ ፋሽስት ፋግታን በድሮን

✍️አገዛዙ የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገው ምድር 3ኛ ክፍለ ጦር ፲ አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድን ለማፍረስ አለኝ ያለዉን መካናይዝድ እና እግረኛ ለብ ለብ ሰራዊቱን እያግተለተለ ለአንድ አመት ከሶስት ወር ሙሉ ቀን በቀን በሚባል ሁኔታ የተለያዩ የመሽሎኪያ አቅጣጫዎችን እየቀያየረ ቢመጣም አልተሳካለትም ።

✍️በተለያዩ ጊዜያት  ፋግታ ከተማ ለመግባት ቢሞክርም ክብር ለአናብስቶቹ የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ እረመጦች ይሁንና ገና ከመንቀሳቀሱ እንደ ተርብ እየነደፉ  ይዞ የመጣዉን ካለ ደረሰኝ እየተረከቡ በየ ጥሻዉ እና በእየ ሜዳዉ በወጣበት አስቀርተውታል።

✍️ፋግታ ከተማን እንኳን በእግሩ ሊረግጣት ቀርቶ በጦር ሜዳ የርቀት መነፀር ለመመልከት የሚያስችል ርቀት ላይ መቅረብ የተሳነዉ የፋሽስቱ ስርአት ወንበር አስጠባቂዎች የቁም ቅዤት ሆነባቸው።

✍️ የ፲/አለቃ  ብርሃኑ ጁላ ባዶ ፉከራ ያልበቃ ጤዛ ሰራዊት ዛሬ በ28/03/2017 ዓ/ም በፋግታ ላይ የፈሪ ዱላዉን ሲወረዉር ዉሏል።

✍️  ከተማዋን ለማዉደም እና ንፁሀን ወገኖቻችንን ለማጥቃት ታልሞ ዛሬ  በ28/03/2017 ዓ/ም ከቀኑ 6:30 አካባቢ በተሰነዘረ  3 የድሮን ጥቃት ዉስጥ  1ኛዉ የድሮን ጥቃት በተሰነዘረበት ቦታ ከብት ጥበቃ ላይ የነበሩ ሁለት ህፃናት የመቁሰል አደጋ ሲደርስ 3 የቁም እንስሳት መግደሉን አሻራ ሚዲያ አረጋግጧል።

ጥቁር ፋሽስቶችን ከኢትዮጵያችን እናጥፋ!!!

©ፋኖ ተሻገር አደመ ከ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህ/ግንኙነት
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

07 Dec, 15:06


ከአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ሻለቃ ሸጋ ጌታቸው የተሰጠ መግለጫ!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

07 Dec, 10:09


የአምሓራ መከራ፣ በፋሽስቱ አብይ አህመድ አገዛዝ የደረሰበት የዘር ፍጅት አለም እየተነጋገረበት ነው።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Dec, 19:52


ሰበር ድል ከጎንደር‼️
****
ይብላኝ ለወላድ፣ የጎንደር አውደውጊያ ውሎ ዘግናኝ
እልቂት የተስተናገደበት ሆኖ ዋለ።

ዛሬ ቀን ኅዳር 27/2017 ዓ.ም ውጊያው ከባድ ነበር።

ለነጋሪ በሚከብድ ሁኔታ የአገዛዙ ወራሪ ሠራዊት እንደ ቅጠል የረገፈበት አውደ ውጊያ ተካሄደ።

በደቡብ ጎንደር አርብ ገበያ ከተማ ላይ የመሸገውን አራዊት ሠራዊት የብረት አጥሮቹ የጣና ገላውዴዎስ ክ/ጦር ክንደ ነበልባሎች አሳሩን ሲያሳዩት ውለዋል።

የአርብ ገበያ ከተማን ሕዝብ ሰብስቤ አወያያለሁ በሚል እብሪት ያበደው የወረዳው ካድሬ ባንዳ እና የብርሐኑ ጁላ ሠራዊት ከጠዋቱ 2:30 ላይ ሕዝባዊ ውይይት በተቀመጡበት ሰዓት መብረቆቹ የጣና ገላውዴዎስ ክ/ጦር ረመጦች በሦስት አቅጣጫ ከተማዋን ወረራ በማድረግ የብልጽግና ወንበር አስጠባቂ ሠራዊትና ባንዳን እቅድም ቅስምም ብትንትኑን ሲያወጡት ውለዋል። 

በአንደኛው አቅጣጫ የአንበሳው ብርጌድ፣ በሁለተኛው አቅጣጫ የአፈር ውሃእናት ብርጌድ እንዲሁም በሦሥተኛው አቅጣጫ የጣና ብርጌዶች በታቀደ ወታደራዊ ቅንጅት ከተማዋን የአስከሬንና የቁስለኛ ቃርሚያ ማሳ አድርገዋታል።

በዚህ አስደናቂ ኦፕሬሽን ከ3 ፓትሮል በላይ አስከሬን፣ 2 ፓትሮል ሙሉ ቁስለኛውን አሳቅፈውት ቅስሙንም እቅዱንም ሰብረው በጀግና ወግ እየተገማሸሩ ዓውደ ውጊያቸውን 8:30 አጠናቀው ወጥተዋል።

በዚህ መብረቃዊ ጥቃት ሳቢያ ቅስሙ የተሰበረበት የአገዛዙ ጦር ንጹሐንን በጅምላ ማሰር፣ ድብደባና ማሰቃየት የመሳሰሉ የሽብር ግብሩን አጠናክሮ ቀጥሎበታል። 

#ድል- ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Dec, 19:10


አስቸኳይ መግለጫ ( ሸዋ ሬማ )
👇
ከአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ  አፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለ ጦር የተሰጠ ወቅታዊ አስቸኳይ መግለጫ

የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር በአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር ስር ያለና በመርሀቤቴ አውራጃ አካባቢ ባሉ ቀጠናዎች የሚንቀሳቀስ  ክፍለ ጦር ነው።

ክፍለ ጦሩ እስካሁን በጣላት ሀይል ላይ ብዙ ድሎችን እንደተቀናጀ ሁሉ በውስጥ እና በውጭ ጠላቶችም ሲፈተን ቆይቷል። በዛሬው ዕለትም ህዳር 27 ቀን 2017ዓ.ም አቶ አወቀ ደመቀ የተባለ ግለሰብ ክፍለ ጦሩን በውስጥ ሰርጎ ገብነት ሲፈትን ቆይቶ ለጠላት በሚዳ ወረዳ መራኛ ከተማ ለሚገኘው ጠላት እጁን መስጠቱ ይታወቃል።

ይሕ ግለሰብ የፋኖን ተቋም ለግል ፍላጎቱ ማሟያ የሚጠቀም የድርጅቱን ገንዘብ "ተተኳሽ ልግዛ" በሚል ሰበብ 900,000ብር የዘረፈ፣ ህዝብን ከፋኖ ለመነጠል ሰው ያለ አግባብ የሚደበድብ፣ የግል ባለሀብቶችን ንብረት የዘረፈ እንዲሁም የወንጀለኞች ተባባሪ በመሆኑ በክፍለ ጦሩ የእርምት እርምጃ ሊወሰድበት ሲል ተነጥሎ በመሸሽ በ 25/03/2017ዓ.ም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት መርሀቤቴ አውራጃ በሬማ ንዑስ ወረዳ በቢራባ ቀበሌ ለደረሰው የድሮን ጥቃትም ተጠርጣሪ በመሆኑ የተሰጠውን የጠላት አላማ በማሳካት ከተጠያቂነት ለማምለጥ በተለያዩ የፋኖ ተቋማት በተልዕኮ ሲንቀሳቀስ የነበረውን ያለው በሀይሉ የተባለውን ግለሰብ ይዞ ለጠላት እጅ ሰጥቷል። በመሆኑም :-

👉1ኛ. ውድ የቁርጥ ቀን ልጆች የፋኖ አባላት፡ የአቶ አወቀ ደመቀ እና መሰሎች ተግባር የተሰጣቸውን የባንዳነት ተልዕኮ ተወጡ እንጅ በትግላችን ላይ ምንም አሉታዊ ተፅዕኖ እንደማያመጣ በማወቅ ከዝሕ ቀደሙ በበለጠ ወኔ የነዝሕን ባንዳ ተግባራት እንድናከሽፍ በአማራ ህዝብ እና ለትግሉ በተሰዉ ጀግና ሰማዕታት ስም በአክብሮት እናሳስባለን።

👉2ኛ. የተከበርከው ህዝባችን እነዝሕ ባንዳ ግለሰቦች በፋኖ ስም ሲሰሩት የነበረውን ተግባር ስለምታውቁ ከዝሕ ቀደም ከነበረው በበለጠ ከጎናችን እንድትቆሙ እና ለጠላት የሀሰት ፕሮፓጋንዳ እንዳትጋለጡ በጥብቅ እናሳስባለን።

.................................................

[ አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለ ጦር የህ/ግንኙነት ክፍል ]

      ድል ለአማራ ፋኖ!!!

    ህዳር 27  ቀን 2017ዓ.ም
https://t.me/minilikcom

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Dec, 15:41


የአምሓራ ፋኖ በጎጃም መራራውን እርምጃ ጀመረ‼️

"ጠላትማ ምንጊዜም ጠላት ነው
አስቀድሞ መምታት……?"

ይሄ ጉዞ… የድልን ቀን አቅራቢ ነው።

ካድሬ፣ ማን ሊያስጥልህ ይችላል?https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Dec, 15:26


ሰላም ወንድሜ‼️

ታህሳስ- 1 (ማክሰኞ)

መምህራን እና ሀኪሞች  ቃል የተገባልን ደሞዝ ስለተካድንና ኑሮ ውድነቱን መቋቋም ስላልቻልን እየተራብን አንሰራም በማለት በመላው ሀገሪቱ የስራ ማቆም አድማ ለማድረግ መረጃ ተላልፏል ፤ እኛም የአ/አ መ/ራን  በት/ቤታችን  እናድማለን ተባብለናል ።

የሚዲያ ሽፋን ስጡልን ።

የአአ መምህራን
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Dec, 15:20


ሰበር ሸዋ‼️
ቆራጥ የሸዋ አናብስት ሰልፈኞች ድል ቀንቷቸዋል። የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የመንዝ ማማ ወረዳን (ሞላሌን) ጠላትን በመደምሰስ ተቆጣጥሯል
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Dec, 14:44


አ.ሚ.ኮ ተቋማዊ ጠላታችን ነው‼️
••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ይሄን ተቋም እና መንጋ ሰራተኞቹን ከቁጥር 1 ጠላት ፈርጆ፣ የማያጠቃ፣ የማይደመስስ የፋኖ መዋቅር እና የሳይበር ሰራዊት በጥያቄ ምልክት ውስጥ ነው።

ከ3 ዓመት በፊት ይሄን ተቋም ዋና የጥቃት ኢላማ አድርጉ ስንል አሳስበን ነበር። ሆኖም፣ ተገቢው ቅጣት እና ልከኛ እርምጃ ሳይወሰድበት ቀርቷል።

ከዚህ የፋሽስቱ አገዛዝ የጥፋት መስኮት የባሰ ጠላት ከየት ይምጣ!

ፋሽስቱ አገዛዝ በመድፍ እና ሞርተር የጨፈጨፋቸውን ውድ ወገኖቻችን "በፋኖ ተገደሉ" ሲል ዘገባ ሰርቷል።

ይህ ተቋም የሚመራው፦
መቀሌ እና ሸገር ሲቲ ቢሮ ከፍተው በሚንቀሳቀሱ "አገው ሸንጎ" አመራር እና አባላት መሆኑን ለምናውቅ ለእኛ ደግሞ…አሚኮ በፋኖ በቀጥታ በጠላት የፕሮፖጋንዳ ልሳንነት ተፈርጆ ኢላማ አለመደረጉ ጥያቄ ይፈጥራል።

የአሚኮ በየከተማው የተመደቡ ሪፖርተርነት የተመደቡ ሰራተኞቹ ኢላማ እንዲደረጉ፣ ተጐቢ ክትትል እንዲደረግባቸል እና ከተቋሙ የሚነጠሉበት ቀጭን ትዕዛዝ ከፋኖ መዋቅር እንዲተላለፍ ይጠበቃል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Dec, 13:24


ሰበር‼️
*
***
ወሎ ቤተ-አምሐራ
የድል ጎተራ

ካላኮርማ ክፍለጦር ራያ ቆቦ #ሮቢት_ከተማን #በመቆጣጠር ታላቅ ድል ተጎናፀፈ::


የአማራ ፋኖ በወሎ ተጠናክሮ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ በፋኖ ዘውዱ ዳርጌ የሚመራው ካላኮርማ ክፍለጦር ወልድያና ቆቦ ከተማ መካከል ዋና መስመር ላይ የምትገኘዉን ራያ ቆቦ ሮቢት ከተማን በመቆጣጠር ታላቅ ድል ተጎናፀፈ::

ካላኮርማ ክፍለጦር በበርካታና ተደጋጋሚ የደፈጣ ጥቃት ጠላትን ረፍት በመንሳትና በማዳከም ተሰላችቶ ባለበት ሁኔታ ሮቢት ከተማ በመግባት የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ቁልፍ የሚባሉ ቦታዎች ላይ ጥቃት በመፈፀም በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ትልቅ ኪሳራ እድርሰዋል:: በተጋድሎው ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቱም ሆነ ሆድ አደር ላይ ከባድ እርምጃ በመውሰድ በርካታው የተደመሰሰ ሲሆን በርካታ ቁስለኛ ወደ ወልድያ ሆስፒታል ተወስዷል::

ጠላት በበርካታ የእግረኛ ሰራዊትና መካናይዝድ  ድጋፍ እንዲሁም በጀትና ድሮን ታግዞ ባለፉት ሶስት ወራቶች ከባድ የሚባል ዘመቻ እያካሄደ ቢሆንም በፋኖ በኩል ለዚህ በግዙፍ በጀት የሚመራ የጠላት አብይ አህመድ ዘመቻ ተመጣጣኝ በዕውቀት ላይ  የተመሰረተ አፀፋ በመስጠት በዋናነት የደፈጣ ዉጊያ ስልትን በመጠቀም ታላቅ ወታደራዊ ብሎም ሁለንተናዊ የበላይነቱን ማስጠበቅና ማስቀጠል ተችሏል:: በዚህ የተበሳጨዉና የተማረረው አገዛዙም ንፁሃንን ኢላማ ያደረገ የከባድ መሳሪያ የጀትና የድሮን ጥቃት እየፈፀመ በመቶዎች ለሚቆጠሩ የህይወትና የአካል ጉዳት ብሎም የንብረት ዉድመት እያደረሰ ይገኛል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል::
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Dec, 12:55


የአረመኔዎች ጭንብል ፈት ጫጉላ‼️

በመጨረሻም በጫካ ሆኖ አማራን እንዲያርድ፣ እንዲያፍን እና ማስፈራሪያ ሆኖ እንዲዘልቅ በእንክብካቤ እና በመዝረፍ የፈረጠመው አራጅ መንጋ የአገዛዙን ይፋዊ መንጋ ተቀላቅሏል።

በወቅቱ የኦሮሚያ ክልል የፀፅታ ዘርፍ ኃላፊ ጀነራል ከማል ገልቹ ከ6 ዓመት በፊት ስለዚህ ቅጥረኛ አራጅ ቡድን ምን ብሎን ነበር?

1ኛ. ቡድኑ ማስፈራሪያ ሆኖ በጫካ እንዲቀመጥ የተደረገው በመንግስት ነው።

2ኛ. ወደ ጎረቤት ክልል እየተሻገረ በደብዳቤ መመሪያ የሚሰጠው ሎጀስቲክ የሚሰፈርለት በመንግስት ነው። ይሄን እንድናደርግ እንገደድ ነበር።

3ኛ. ይሄ ቡድን ከመንግስት ኃቅም በላይ ሆኖ ሳይሆን ህልውናውን ማግነን የፈለገው መንግስት ነው። ይሄን በመቃዎሜ ከክልሉም ሆነ ፌደራል አመራሮች ጋር ተጋጭቻለሁ።

…ከላይ በዝርዝር የተነገረለት ያገዛዙ አማራን ማረጃ ድብቅ ኢ መደበኛ ጦር ነው እንግዲህ በሰላም ከመንግስት ጋር ስምምነት ፈረመ የተባለው።

ስምምነቱ ምን፣ ምን ጭብጥ ይዟል???

መቼም የፋኖ ኃያልነት ፋሽስቱ አገዛዝ ጭንብሉን አወላልቆ እንዲለጥ እድል ፈጥሯል።
ከውድቀት የሚታደገውን ግን፣ አንዳች ኃይል አልጨበጠም።
ይደመሰሳል!!

#ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Nov, 12:47


ጥብቅ የጥንቃቄ መረጃ❗️

በዛሬው ዕለት ማለትም ህዳር 17/2017 ዓ.ም በፍኖተ ሰላም ከተማ የመሸገው የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት አባላት በሙሉ ስልካቸው ተጠርንፎ ለግዳጅ ዝግጁ እንዲሆኑ የበላይ አዛዦቻቸው ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሴት የአገዛዙ ሰራዊት አባላትን የሲቪል መታወቂያ በመስራት ጭምር ስምሪት ወደ ሚሄድባቸው ቦታዋች ከማህበረሰቡ ጋር ተቀላቅለው በአስተኳሽነት እንዲያገለግሉ በአለቆቻቸው ተነግሯቸዋል መባሉን የመረጃ ምንጮች ነገረዉናል ።

ስለሆነም በፍኖተሰላም ከተማ እና በአቅራቢያው የምትገኙ ብርጌዶች እና ክፍለ ጦሮች ከወትሮው በተለየ መልኩ ዝግጅት በማድረግ የጠላት ሰራዊት አባላትን በመጣበት አግባብ በማናገር የተለመደ የጀግንነት ስራችሁን እንድትሰሩ መልዕክቱ ይድረሳችሁ ሲል ቢዛሞ  መረጃዉን አጋርቷል።
========================
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Nov, 12:21


መረጃ ‼️

በድሬደዋ የኢሳ ሱማሌ የሀገር ሺማግሌ አባቶች በኦህዴድ ብልፅግና ሃይሎች መታስራቸው ተሰማ

የታሰሩበት ምክንያት ባለፈው በሱማሌ ክልል ፕሬዝዳንት ሙስጠፌ መሃመድ የድሬደዋ እና የሞያሌ ከተሞች ህዝበ ውሰኔ እንዲካሄድባቸው የጠየቁበትን  ደብደቤ ደግፈው  ህዝብን ቀስቅሰዋል በማለት እንደሆነ የአንኳር መረጃ ምንጮች ሰምተዋል ፡፡

#አንኳር_መረጃ
  https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Nov, 12:18


መረጃ ደሴ ከተማ‼️
በዚህ ሰአት በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት ደሴ ከተማን አጥለቅልቋታል። የህዝብ እንቅስቃሴም መቆሙ ተሰምቷል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Nov, 08:52


ፋሽስቱ ኦህዴድ ብልፅግና "ነፍጠኛ ሊያርድህ መጣብህ" የሚል የጥላቻ ቅስቀሳውን አጠናክሮ ቀጥሏል። የራሱን የጭካኔ ኢሰብዐዊ እርድ ፊልም በየአዳራሹ እያሳዬ ስሜታዊ ወጣቶችን እየመለመለበት ነው። ያልፈለጉትን እያስገደደ ወደ ጦር ማሰልጠኛ እያጋዘ ነው፣ እነ አረጋ ከበደ ያልተማረ አማራን ገበሬ በሚሊሻነት ቀጥረው በወንድሙ ላይ አዝምተው እያስጨረሱት ነው ‼️

ነፍጠኛ እየመጣብህ ነው ተነስ ዝመት በሚል በምስራቅ ሐረርጌ በርካታ ወጣቶች ታፍሰው ወደ ውትድርና ማሰልጠኛ ጣቢያ መወሰዳቸው ተሰማ!

የአማራ ሕዝብ ወንድማችን እንጂ ጠላታችን አይደለም፡ ልጆቻችን ለማነው የሚዘምቱት የሚል ጥያቄ ያነሱ ወላጆች ድብደባ እና እስር እንደተፈፀመባቸውም ታውቋል።

ገዢው የብልፅግና ቡድን "ነፍጠኛ እየመጣብህ ነው ተነስ ዝመት፡ አባይን ሳይሻገር እዛው ባለበት እናስቀረው" በሚል በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ስር በሚገኙ ወረዳዎች በርካታ ወጣቶችን አፍሶ ወደ ሁርሶ እና ጦላይ መሠረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ጣቢያዎች መውሰዱን የመረብ ሚዲያ ኦሮሚኛ ቋንቋ ክፍል ያነጋገራቸው የአከባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል።

ወጣቶቹ ታፍሰው የተወሰዱት በዞኑ ስር ባቢሌ፣ ጃርሶ፣ ጪናቅሰን፣ ኮምቦልቻ እና ኤረር በተባሉ ወረዳዎች  ሲሆን የወጣቶቹ ወላጆች ልጆቻቸውን ለማስመለስ እስከ 100 ሺ ብር ተጠይቀዋል ነው የተባለው።

በጅምላ ታፍሰው ከሚወሰዱት ወጣቶች መካከል ዕድሜያቸው 13 እና 14 ዓመት የሆነ ታዳጊዎችም ይገኙበታል ሲሉ ከመረብ ሚዲያ ኦሮሚኛ ቋንቋ ክፍል ጋር በነበራቸው ቆይታ የገለፁት የአከባቢው ነዋሪዎች፡ በባቢሌ ወረዳ ጽ/ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ ለቀናት እንዲቆዩ ከተደረገ በኋላ ወደ ጦላይ እና ሁርሶ ማሰልጠኛ ጣቢያዎች እንደሚወሰዱ ተናግረዋል።

ወጣቶቹ በጅምላ ከታፈሱ በኋላ በባቢሌ ወረዳ ፅ/ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ ለቀናት እንዲቆዩ የሚደረጉት ምን አልባት ልጆቻቸው ወደ ውትድርና እንዳይሄዱ የሚፈልጉ እስከ 100 ሺ ብር ከፍለው ማስለቀቅ የሚችሉ ወላጆች ካሉ እስኪመጡ ድረስ ለመጠበቅ ሲሆን፡ ወላጆቻቸው የተጠየቀውን የገንዘብ መጠን መክፈል ያልቻሉ ወጣቶች ከቀናት በኋላ ወደ ማሰልጠኛ ይወሰዳሉ ነው የተባለው።አሻራ እንደዘገበዉ።

ድል አለማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ማክሰኞ  ህዳር  17 ቀን 2017 ዓ.ም

=====================
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 18:38


ደብረ ኤልያስ‼️

ስትራቴጅካዊቷ የአባይ ሸለቆ ወረዳ ደብረ ኤልያስ የኦሮሞ ኃይል በአምስት አቅጣጫ ወሯታል።

በወለጋ ድንበር የተሻገረው የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ኮማንዶ የተባለው ነው።

ይገባሉ አይወጡም። የአባይ ሸለቆን መቀበሪያቸው ይሆን ዘንድ መርጠዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 18:07


ደምበጫ

ደምበጫ ሲበዛ ስትራቴጅክ የምትባል ከተማ ናት። ለዚህ ያበቃት ደግሞ የምዕራቡና የምሥራቁ ጎጃም አዋሳኝ በመሆኗ፣ የኃይል ሽግግር ስለሚደረግባት፤ ቆላው ዳሞትና ደጋው ዳሞት የሚገናኝባት ወሳኝ የኢኮኖሚ ከተማ በመሆኗ፤ የቦታ አቀማምጧ፤ የአየር ንብረቷ፤ እንዲሁም በመንገድ በኩል ዋናው የአዲስ አበባ ጎንደር ሱዳን መሥመር ላይ የምትገኝ ስለሆነች በተለይ ደግሞ ወደ ደጋው ዳሞት (ፈረስ ቤት) ለመውጣት ዋናዋ ወሳኝ ከተማ በመሆኗ ነው። ከዚህ ባለፈም የቤተ ሳይዳ፣ የገሊላ፣ የዳባ ነፋሻማዎቹ አካባቢዎች ሰቀለማርያምና ተምጫ ገመገምን ብሎም ወደ ታች ዋድና የዘለቃን የመሳሰሉ አካባቢዎች ለውጊያና ለስልጠና እጅግ ወሳኝ መሆናቸው ለቦታዋ ፋኗዊ ማዕከላዊነት ተወዳጅነት ምክንያቶች ሁነው ሊጠቀሱ ይችላሉ።

ደምበጫ ላይ ከዘመነ ኅወሓት ጀምሮ የፌደራል ባለስልጣናት እና ባለሃብቶች ዐይናቸውን ያሳርፉባታል። ከተማዋ በታሪክም በተፈጥሮ ሃብታም ባዕለጸጋ ከተማ ናት። በታሪክ እነ አጼ ቴወድሮስ አሻራቸውን አሳርፈውባታል። ይህች ጥንታዊት የጎጃም ከተማ በጥንቱ ዘመን አሉ ከሚባሉ በጎጃም ውስጥ ከሚገኙ የአስተዳደር ማዕከላት አንዷና ዋነኛዋ ነበረች። ከተማዋ በመላው ኢትዮጵያ ትታወቃለች። ከሰብል ምርታማነቷ ባለፈ በአረቂና የከብት ድልብ ሃብቷ በእጅጉ ታዋቂ አድርጓታል። በተለይ አረቄዋ ከደብረ ብርሃን አረቂ ውጭ በኢትዮጵያ የሚተካከለው የለም። ከመሀል አዲስ አበባ እስከ ደቡብ ያለው ኢትዮጵያዊ አረቂን ደምበጭ፣ ደምበጭየ እያለ ሲያንቆለጳጵሳት መስማት የተለመደ ነው። እንዲያውም ከዚህ ጋር ተያይዞ አንዳንዱ የደቡብና የመሀል ሀገር ሰው ደምበጫ የአረቂ ስም ብቻ ይመስለዋል። አረቂዎቿ በስሟ ማርክ (መለያ) ተሰጥቿቸው ውጭ ሀገር ድረስ ይሸጣሉ። በውጭ ሀገር የኢትዮጵያዊ ሬስቶራንቶች ውስጥ ደምበጫ የሚል ታዋቂ ስም የያዘ ጠርሙስ መጥቶ ሲከፈትልህ በመገረም፦

ይህን ጊዜ ሀገሬ ደምበጫ ቢሆን
አንድ መለኪያ አረቄ በሰጠኝ ፈውስን

የሚልውን እሮሮ ረስተህ በደስታ መጎንጨት ትጀምራለህ። በቃ የሆድ ሕመምህም የናፍቆት ህመምህም ተሸሽሽሽ ሲል ይሰማሃል።

ደምበጫና የአባት አርበኝነት ታሪክ

ደምበጫ በአርበኝነት የጀግንነት ታሪኳም እጅግ ደማቅ ነው። የአባት አርበኞች ከጣሊያን ጋር ሲዋደቁ ታላቁን ሽንፈት የተከናነቡት ዛሬ የአረመኔው አቢይ አህመድ ግብስብስ እየተደቆሰ ባለበት ደምበጫ ወረዳ ላይ ነው። በዚያን ዘመን ደምበጫ ላይ የጎጃም አርበኛ ከፊት አውራሪ ፍላቴ ወንዴና ከወ/ሮ ሙሉነሽ ውድነህ በተገኙት በደጋ ዳሞቴው በጀግናው ደጃዝማች ኃይለ ኢየሱስ ፍላቴ (አባ ሻውል) እየተመራ የጣሊያንን ነጫጭባና የሀገሩን ባንዳ ዶግ አመድ ያደረገበት ቦታ የአርበኞች በመባል የምትታወቀው ከዋናው የደምበጫ ከተማ በስተ ምዕራብ ቅጣጫ ጥቂት ኪሎሜትሮች ራቅ ብላ ከምትገኘው የጨረቃ ከተማ ላይ ነው። ደጃዝማች ኃይለ ኢየሱስ ፍላቴ (አባ ሻውል) የለየላቸው ጀብደኛ አርበኛ ነበሩ። በዘመናቸው

“የሻውል አሽከሮች ተርበዋል አሉ፣
ነጭ አለ ደምበጫ እያጨዱ ይብሉ።”

ተብሎ ተሸልሎላቸዋል። ይህን መባሉም አካባቢው ነጭ አምራች ከመሆኑ በተጨማሪ ነጭ ጣሊያንን እያጨዱ የጣሉ የኢትዮጵያ ባለ ውለታ ጀግኖችን ስለነበሩበት ነው።

ታላቁ የጦሩ መሪ ደጃዝማች ኃይለ ኢየሱስ ፍላቴ የደምበጫውን (የጨረቃውን) ድል የተቀዳጁት የበርቀኙን ቀኛማች ተመስገን ገሰሰን፣ የእናሞራው ፊት አውራሪ ባለህን፣ የአረፋውን ፊት አውራሪ እንግዳንና የቋሪቱን ጀግና ገረመው ወንዳውክን አሰልፈው በመምራት እንደሆነ መዛግብት በትክክል አስፍረውታል። አሁን የወረዳውን የአባት አርበኞች ማኅበር በሊቀ መንበርነት የሚመራው አባቴ (አባት አርበኛ አያሌው አባተ) ታሪኩን ከልጅነቴ ጀምሮ ይነግረኝ ነበር። ለቋሪቱ ጀግና ለገረመው ወንዳውክም


“ገረመው ወንዳውክ አይ ወንድ አይ ወንድ፣
ሰው እንደ ጨረቃ መልሶ አይወለድ።”


ተብሎ የጀግና ማስታወሻ ሥነ ቃል እንደተገጠመለት የነገረኝ እርሱ ነው። ለዚያን ዘመን ጀብደኞች፦


“በረዥም ምንይሽር ግፋ ሲል ግፋ ሲል፣
አስጠጋው ከገደል ዝንጀሮ ይመስል፣
ጣሊያን ብሎ ነበር ኢትዮጵያ ሀገሬ፣
ጎጃምና ጎንደር ሳይንትም ድንበሬ፣
እንቢ አለ እንጂ ጀግናው ተጠምዶ እንደ በሬ”


የተባለም እልፍ ጀኞች በደማቸው መፍሰስ፣ ባጽማቸው መከስከስ በሥጋቸው መቆረስ ሀገርን አጽንተው ባንዳን አጥፍተው፣ ህልውናቸውን አጽንተው ጠላትን ደምስሰው ስለኖሩ ነው። ዛሬ ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ያንን ታሪክ ሳያጎድሉ እየፈጸሙት ነው። ከትግል ታሪካቸው በእያንዳንዱ ውጊያ ውስጥ አንድነት ምን ያክል ኃይላቸው እንደነበረም እንመለከታለን። ወንድሞች እንግዲህ አልጅ አባቱን ይመስላል ከአባቱም ይማራል። መተባበር በራሱ ድል ነው።

የፋኖ ትግል ጀማሪ ደምበጫ

ምንም እንኳ ፋኖ በተለያየ አካባቢ እየታጠቀና እየሰለጠነ አንዳንዴም መጠነኛ ውጊያ እያደረገ የቆየ ቢሆንም ጦርነቱን በግልጽና በሙላት የተጀመረው ደምበጫ ላይ ነው ብል ለቦታው የተለየ ክብር ለመስጠት ሳይሆን እውነታነት ስላለው ነው። አረመኔው የአገዛዙ ሠራዊት የደብረ ኤልያስ ገዳም መነኮሳትንና ጸበልተኞችን ከጨፈጨፈ በኋላ መንገዱን ያደረገው ወደ ደምበጫ ነበር። በዚህ ወቅት ወደ 24 ሺህ የሚደርስ የብልግና ሠራዊት በደብረ ኤልያስና በማቻክል አካባቢዎች ገብቶ እንደነበር ይታወቃል። ይህን ኃይል አንድም ሳይተርፍ ተምጫ ወንዝ ላይ የደመሰሰው በእነ ኢንጅነር ክበር ተመስገንና በእነ ይርሳው ደምስ የሚመራው የደምበጫ ፋኖ ከማቻክል ተርቦች ጋር ሆኖ ነበር።

በወቅቱ ከ243 በላይ ምርኮኛም ደምበጫ ከተማ ተይዞ እንደነበር አስታውሳለሁ። ሌላው አልተረፈም። የፋኖ ትግል በመላው ዐምሓራ ሙሉ በሙሉ ወደ ማጥቃት የተሸጋገረውና ከዚሁ የደምበጫው ድምሰሳ በኋላ ነበር ቢባል ትክክል የሆነ ይመስለኛል። የደብረ ኤልያስ አባቶችን ደም የመለሰውም ደመላሹ የማቻክልና የደምበጫ ፋኖ ነው። እነሆ ዛሬም ይህ ጀብደኝነት ቀጥሎ ያለማቋረጥ ለስምንት ቀናት በዳባ በገሊላ በሰቀለማርያም በዋድ ኢየሱስ በዋናው ደምበጫ ከተማ በየጨረቃ የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ ክፍለ ጦር በተለይ ደግሞ የኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ ተናዳፊ ተርቦች ከጠላት ጋር እልህ አስጨራሽ ውጊያ እያደረጉ ነው። ብዙ ተአምርም እየተሰማና እየታየ ነው። ባለፈው የፖሊስ ኃላፊውን ዛሬም ዋናውን ኮለኔል ላይመለስ ሸኝተዋል።

ሰቀለ ማርያም ላይ ታችም የዘለቃ
ጀግናው በስናይፐር ጠላቱን ሲወቃ
ደም ቢጫ መሰለ ደመቀች ጨረቃ

ደምበጫ የጠላት መቅጫ፤
ደምበጫ የጀግና መውጫ፤
ደምበጫ የጀብድ መመንጫ፤
ደምበጫ የወንድ መፈንጫ ፤
ደምበጫ ዕረፍት መስጫ፤
ደምበጫ የባንዳ ማስጫ፤
ደምበጫ በድል ማጌጫ
የሆነች የኢንጅነር ክበር ተመስገንን ልጆች ብዙ ኃያላንን ያበቀለች ጎጃማዊ ከተማ ናት።

ጀግኖቻችን ምሪዎቻችን ተስፋዎቻችን ናቸው!
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 18:05


መረጃ‼️

በምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ በደረሰ የቦንብ ጥቃት ሰበአዊ ጉዳት ደርሰ

ትላንት ከቀኑ 6 ሰአት አካባቢ በከተማዉ አንድ ሬስቶራንት ዉስጥ በተፈፀመ የቦንብ ጥቃት በመንግስት የስራ ሀላፊዎች እና የፀጥታ ዘርፍ አመራሮች ላይ የህይወት እና የአካል ጉዳት መድረሱን የአንኮር መረጃ ምንጮች አስታዉቀዋል

በአካባቢዉ ሰሞኑን የመንግስት ሃይሎች ከፈቱት በተባለ ጥቃት ከፍተኛ ዉጊያ በሁለቱ ተፋላሚ ሀይሎች መካከል እየተደገ ይገኛል ተብሎል፡፡

#አንኳር_መረጃ
 https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 17:46


#ነጩ እንግዳ በእኛ መንደር‼️

በአንድ ወቅት የሪቻርድ ፓንክረስት ወዳጅ የሆነው ኤድዋርድ ኡሉንዶርፍ ወደ የኢትዮጵያ ገጠራማ ክፍል ወደ አምሓሮች ምድር ለጥናት ሄደ፡፡ አንድ ገበሬ ቤት ገባ፡፡ እግሩን ሊያጥቡት ሲሉ አንገራገረ፡፡  አስተርጓሚው ባህል እንደሆነ ነገረው፡፡ በደንብ ታጠበ፡፡ እግሩን ተሳመ። እንግዳ ክቡር ነው። ያ እንግዳ በረከት ነው ብለው ያምናሉ። ቤቱም የእግዜር ነው።

ምሳ አበሉት፡፡
"ስንት እንከፈላቸው" ብሎ ጠየቀ
"ነፃ ነው" ብሎ ነገረው አስተርጓሚው።
መሸ፡፡ መጠጥ ይዘው አምሽተው እንደገና እራት በሉ።

ማታ ባልና ሚስት አልጋቸውን ለእንግዶች ለቀው መሬት ላይ ተኙ፡፡
ጥዋት ቁርስ በሉ፡፡
"የአልጋ እና የቁርስ እንከፈል" አለ ኡሉንዶርፍ
"ነውር ነው" አለው አስተርጓሚው፡፡

ከዚያ ስመው ተሰናብተው ወደሚሄዱበት ሀገር በራሳቸው በቅሎ ሸኟቸው፡፡

በመጨረሻ ኡሉንዶርፍ አንድ ታላቅ ነገር ተናገረ-እንዲህ ሲል  <<ዓለም መፅሐፍ ቅዱስን ያነበዋል፥ አምሓራ የተባሉት ኢትዮጵያውያን ግን ይኖሩታል>>

መንፈሳዊ ስልጣኔ፣ ሰብአዊነት፣ ሰውነት!

የላይኛው ያስባችሁ!

ዛሬ ግን ያደግ ህዝብ የእሳት ዝናብ እየወረደበት ነው። በሰማይ ድሮን፣ በምድር መድፍ ዲሽቃ እና ታንክ የገበሬ ቤት እና ህይወት እያወደሙ፣ እያረገፉ ነው።

የቁርጥ ቀን ልጆቻቸው ደግሞ ከዚህ መከራ ለአንዴ እና መጨረሻ ጊዜ ሊገላግሏቸው ዹር ቤቴ ብለው እየተዋደቁ ነው።
ንቁዐን በግዞት እና በስደት ዋጋ እየከፈ ነው።

እግር በፉክክር ያጠበ አምሓሬ፣ የተመረቀው ለግላጋ ጀግና… ፋኖ ብሏል።



ሰላም አመሻችሁ ውድ አምሓራውያን⁉️

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 17:44


ድምሰሳው ቀጥሏል ..‼️‼️

በየቀኑ እንደ መጋዝ እየገዘገዝን የኦሕዴድን ሥርዓት ለዘላለም ከመሬት እንደባልቀዋለን!አሁን ከመሸ በደሴ ከተማ ዉስጥ አንድ ከፍተኛ ባለ ሥልጣን ተሸኝቷል! ቻው ባለጫንቃውና ባለ ቦርጫሙ እኛ ዐማሮች ነን! ሕዝብና እውነት ያሸንፋል ድል ለመላው ዐማራ ፋኖ!

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 17:35


#ውጊያ_እየተደረገ_ነው‼️

ማንኩሳ የመሸገው የብአዴን አድማ ብተና እና የኦሮሙማ መከላከያ ሰራዊት ጠዎት ላይ እርስ በርስ ውጊያ ማንኩሳ ዙሪያ እያደረጉ እንደሆነ መዘገባችን ይታወሳል፣ አሁን አመሻሽ ጀምሮ ደግሞ ከተማው ላይ #የእርስበርሱ ውጊያ በሀይለኛው ተጀምሯል ። ከሁለቱም ወገን እንደ ቅጠል #እየረገፈ ይገኛል‼️ ጠላት እርስበራሱ እየተበላላ ይገኛል‼️

#አየርሀይል_ሽፋን ቢሰጥ ጥሩ ነው እንላለን‼️

በሌላ መረጃ ቡሬ ፣ማንኩሳ፣ ጅጋ ወዘተ የአሸባሪው የኦሮሙማ ሰራዊትና ብአዴን በጋራ በመሆን የግል መኪኖችን አይዙዝ ፣ሀይሩፍ እና ሌሎችንም መኪኖቸችን ወደ ካምፕ እየሰበሰበ ሲሆን መኪና ለማስለቀቅ እስከ 10,000 እየተቀበሉ ይገኛሉ‼️

ይህ ሀይል ሙሉ በሙሉ ወደ #አሸባሪነት መቀየሩን የሚያረጋግጡ ብዙ ምክንያቶች አሉ!!

ክፋት ለማንም
         በጎነት ለሁሉም!!
አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ትውልድ አዲስ ተስፋ!
    
©ፋኖ ዬሴፍ ሀረገወይን የ5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ባለሙያ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 17:23


ችሎት መረጃ ‼️

አገዛዙ የአማራዋን ንግስት  ጋዜጠኛ ፀሐፊና መምህርት መስከረም አበራን የአንድ ዓመት ከአራት ወር እስር ተፈረደባት

“ኢትዮ ንቃት” የተሰኘው የማኅበራዊ ሚዲያ መሥራች እና ባለቤት የሆነችው ጋዜጠኛ፣ ፀሐፊና መምህርት መስከረም አበራ ጥፋተኛ በተባለችበት የኮምፒውተር ውንጀላ ክስ የአንድ ዓመት ከአራት ወር እስራት በአገዛዙ ተፈረደባት።

የቅጣት ውሳኔው በፍርድ ቤት ሲገለጽ፤ መስከረም አበራ ችሎት አለመገኘቷን ጠበቃዋ አቶ ሄኖክ አክሊሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

አገዛዙ አማራ የሆነን ሁሉ እንደ ወጀለኛ የሚፈርጅ መሆኑ ቀድሞ ቢታወቅም በመስከረም አበራ ላይ የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀሎች ችሎት ነው።

ፍርድ ቤቱ መስከረምን ጥፋተኛ ያላት “በኮምፒውተር ተጠቅማ በኅብረተሰብ መካከል አመጽ፣ ሁከት እና ግጭት ለማነሳሳት ሞክራለች” በሚል የተድበሰበሰ ክስ ነው።

መስከረም ጥፋተኛ የተባለችው በባለቤትነት በምታስተዳደረው ‘ኢትዮ ንቃት’ የዩቱዩብ ገጽ ላይ በተላለፉ ሁለት ፕሮግራሞች ምክንያት ነው።

ከተደጋጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮዎች በኋላ ዛሬ ሰኞ ኅዳር 16/2017 ዓ.ም የዋለው ችሎት የቅጣት ውሳኔውን ማስተላለፉን ጠበቃ ሄኖክ ገልጸዋል።

ጠበቃ ሄኖክ አክለውም “ይህ ውሳኔ የተላለፈው መስከረም አበራ ቅሬታ አለኝ ብላ ችሎት ባልቀረበችበት ሁኔታ ነው” ብለዋል።

አቶ ሄኖክ “ከዚህ ቀደም ያቀረብኳቸው መከላከያ ምስክሮቹ በአግባቡ ያልታዩልኝ ስለሆነ ከዚህ ችሎት ፍትህ አልጠብቅም፤ እናንተ ተገቢ ነው የምትሉትን ቅጣት ወስኑ፤ ከዚህ በኋላ በችሎት አልገኝም ብላ ገልጻለች ይሄንንም ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አሳውቃለች” ሲሉ የደንበኛቸውን ቅሬታ ለቢቢሲ አስረድተዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 12:13


ዶናልድ ትራምፕ ጾታቸውን የቀየሩ 15 ሺህ የአሜሪካ ጦር አባል ወታደሮችን ከስራ እንደሚያግዱ ተገለጸ።

ከአንድ ወር በፊት 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ ጥር አጋማሽ ላይ ስልጣን የሚይዙ ሲሆንካቢኔያቸውን ከወዲሁ እያዋቀሩ ነው።

የፎክስ ኒውስ ቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጁ ፔቴ ሄግሴትን የመከላከያ ሚንስትር እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል።

ሰዎች ተፈጥሯዊ ጾታዎችን መቀየር የለባቸውም ብለው የሚያምኑት ዶናልድ ትራምፕ ጾታቸውን የቀየሩ እና የሀገሪቱ ጦር አባላት የሆኑ ወታደሮችን ከስራ እንደሚያግዱ ታይምስን ዋቢ አል አይን አስነብቧል።

እንደዘገባው ከሆነ ዶናልድ ትራምፕ 15 ሺህ ጾታቸውን የቀየሩ ወታደሮችን የማባረር እቅድ አላቸው።

ከዚህ በተጨማሪም ተፈጥሯዊ ጾታቸውን የቀየሩ አሜሪካዊያን የሀገሪቱን ጦር መቀላቀል እንዳይችሉ እገዳ እንደሚጥሉም ተገልጿል።

ዶኔልድ ትራምፕ በከ2016-2020 ድረስ በስልጣን ላይ በነበሩባቸው ዓመታት ውስጥ ተፈጥሯዊ ጾታቸውን የቀየሩ ዜጎች የአሜሪካ ጦርን እንዳይቀላቀሉ እገዳ ጥለው የነበረ ቢሆንም ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ይህንን እገዳ አንስተውት ነበር።

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 10:48


አሳዛኝ የድሮን ጥቃት መረጃ
አገዛዙ በሸዋ ደብረብርሃን ከተማ 18 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ  አንድ የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤት ላይ በወሰደው የዘፈቀደ ድሮን ጥቃት  የትምህርት ተቋሙ ወደመ።
    ህዳር 16/2017 ዓ/ም
     ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
ትናንት ህዳር 15/2017 ዓ/ም አመሻሽ ከደብረብርሃን ከተማ 18 ኪሎሜር እርቀት ላይ ባሶና ወራና ወረዳ ካሲማ ቀበሌ በዞ የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤት  ላይ እና በትምህርት ቤቱ አቅራቢያ  ተደጋጋሚ የሆነ የድሮን ጥቃት የሰነዘረ ሲሆን በመኖሪያ ቤቶችና  በአካባቢው ይንቀሳቀሱ በነበሩ ከጦሮርነት ካር ምንም አይነት ግንኘነት የሌላቸው  ንፁሐን አማራዎች ለሞት ለአካል ጉዳትና ተደርገዋል።
  አማራውን አጠፋለሁ ካልሆነም የማይጠይቅ ያልሰለጠነና መሀይም አደርገዋለሁ  የሚል ሀሳብ ጠንስሶ የሚንቀሳው የኦሮሙማው ብልፅግና ቡድን የአማራን ልጆች ይማሩ በማለት ወደ ትምህርት ቤት ጠርቶ በጅምላ ለመፍጀት  ያቀው ከንቱ ሀሳብ መና በመቅረቱ ትምህርትቤቶችን በተደጋጋሚ በበሰው አልባ ድሮን በማፍረስ ላይ ይገኛል።
ከሰሞኑ በመላ ሸዋ በህዝባችን የተቀናጀ ምት ግራ የተጋባው አገዛዙ ከዚህ ጭንቀት ይገላግለኛል ያለውን ሁሉ በመጠቀም ላይ ስለሆነ ህዝባችንም በብዛት ባለመሰባሰብ ማህበራዊ ሁነቱን እንዲፈፅም እያሳስባለን።
      "ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኘነት ክፍል

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 10:39


ሰበር ዜና❗️

የዳንኤል ክብረት የደህንነት ጥበቃ ቡድን ዋና አስተባባሪ ሌ/ኮሎኔል መላኩ በዳዳ በባህርዳር ከተማ ተገደለ።የምስኪን ደሀን መኪና በማገት ሰርቆ ለማምለጥ ሲሞክር ከአራት አጃቢውቹ ጋር ተሰናብቷል በመኪናቸው ውስጥም ጂፒኤስ የታርጋ መቅረጫ መኪናቸው ላይ ተገኝቷል።
========================

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Nov, 06:43


✍️#የኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አለማየሁ ከቤ ሻለቃ ገርጨጭ ከተማ በመሸገው የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ወታደሮች ላይ ድል ተቀዳጀ

✍️የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለ ጦር ኮሌኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አካል የሆነችው  አለማየሁ ከቤ (፬ኛ ሻለቃ) ዛሬ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ባደረገችው መደበኛ ውጊያ ገርጨጭ ከተማ የመሸገውን የጠላት ጦር ሙትና ቁስለኛ ማድረጓን የኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ሄኖክ አሸብር ለአሻራ ሚዲያ ተናግሯል።

✍️በሜጫ ወረዳ ብቻ ከ 3 ኮር በላይ ሰፍሮ የሚገኘው የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ወታደር ስቦ በመምታት እና ስቦ በማስከዳት እየፈራረሰ እንደሚገኝ ሄኖክ አክሎ ተናግሯል ።

በ1ኛ ክ/ጦር ኮ/ል ታደሠ ሙሉነህ ብርጌድ 4ኛ ሻለቃ  ነበልባሏ አለማየሁ ከቤ ጦር ዛሬጥዋት15_03_2017ዓ/ም በፈፀመችው ግዳጅ በደቡብሜጫ ገርጨጭ ከተማ ላይ በማህበረሠቡ መኖሪያ ቤት ውስጥ ደፍጦ የሚገኘውን አሸባሪው የአብይ ሀይል ላይ ሰርጎ በመግባት ከፍተኛ የጠላት ሀይል ሙትና ቁስለኛ አድርጓል። የነበልባሎቹን የአለማየሁከቤ ተዋጊ ተርቦችን ምት መቋቋም የተሣነው የአብይ ዝርክርክ ጦር አሉኝ የሚላቸውን ከባድ መሣሪያዎች በተራሮችና በንፁሃን አርሶአደሮች መንደር ላይ የዙ23እና ዲሽቃ የፈሪ ዱላውን እያዘነበው ይገኛል።

ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ ይዘን እንመለሳለን

መረጃውን ያደረሰን ፋኖ ሄኖክ አሸብር የኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነው።

ማንም ይምጣ ማንም ከእንግዲህ በኋላ በአማራነታችን አንደራደርም።

ድል ለአማራ ፋኖ!
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

24 Nov, 19:57


አንድ ወጥ የወል ድርጅት ርዕዮታዊ አጥር የሌለው፣ የበላይ ጠባቂ አባት አልቦ እና የብዙ ስውር ፍላጎተኞች እጅ የገባበት ትግል… ሁለት መታያ መልክ አለው‼️

ኛ. መንጋው፦ ልዩ መክሊታዊ ባለፀጋ ግለሰብ በኮከበ እድሉ እየመራ ነፃ እንዲያወጣው ይቃትታል፣ ግለሰቡን ያማልካል፣ በኩሸታዊ ዜና መዋዕል ተክለ ስብዕናውን ይገነባል። ነብዩን ቃታች እና ጠሪ፣ ፍፁም አንጋሽነት የተጣባው ቡድንተኝነት የሚታይበት እርያ ነው። አውራ መሪው እና ተመሪው የሚመሩበት የጋራ እኩል የሚያደርግ ህገ ሰልፍ፣ ራዕዬ ትልም የላቸውም። ቢኖርም፣ ህጉ ለስመ ቅብ ዐውራዎቹ አይሰራም። ስብስቡ ጀብደኞች እንጅ፣ ጥበበኞች ያጥሩታል። ወይም ሀሳባውያንን ይፈራሉ። ለስም እንጅ… ለመርኽ ግድ አይሠጡም። የወል ስኬቶች እና ጀብደ ድሎችን የግለሰቦች ታዕምራዊ አመራር ጥበብ ባለዋጋ መስዋዕት በማድረግ ስመ ቅብን ይሸቅጣሉ፣ ያሻሽጣሉ። በየወንዙ መማማል እና እርስበርስ መጠራጠር፣ መተማማት ባህርዬ መገለጫው ነው። ጓዳዊ የገመና መሸሸጊያ ሳንዱቃቸው ቁልፍ አልቦ ነው።

፪ኛ. ቡድኑ፦ ስኬት እና ድሉን በግለሰቦች ልዩ ፀጋና መክሊት እንዲቀዳጅ እንደሚሻው ሁሉ… ለውድቀቱ፣ ለመሰናክሉ፣ ሁለ አቀፍ አውዳዊ ሳንካ እና ፈተናው ግለሰቦችን ዋና ሰበበ ምክንያት ያደርጋል። በእርኩሰት ግነታዊ ማሠይጠን ግለሠብን ይኮንናል። ጥልቅ ትንተና እና ምርመራ የሚፈልገውን ርዕዬ ትልም፣ የፓለቲካ አመክንዮ መር ሙግትን መሸከም የማይችል ዝነኛ ባለነፍጥ በመሆኑ ለጀብደ ታሪኩ ስሜታዊ ዲስኩር ጥገኛ ነው። መካካድ መገለጫው ነው።

ሰልፋችን፦ ግዙፍ፣ ህዝባዊ ድጋፍ ያጀበው ሆኖ ሳለ… መሰረተ ድደኑ ላይ…በአታጋይ የወል ማንነት ድርጅታዊ ራዕይ ስላልተገራ፣ ስላልተጠረነፈም፣ ትግሉ፣ በራስ ከፍ የጎበዝ አለቆች የስሜት ቅንዝር ወናፍ ወሬ ግራ እና ቀኝ እየተላጋ ቀጥሏል።

ሌሎቹ…
የጭነት ጀርባቸው ቁስል ያልጠገገላቸው፣ 27 ዐመት የመላላክ ልምድ ያካበቱ እንብርት አልባ ስናዳሪዎችም፣ በአዲስ የጎጥ ሸሚዝ፣ መልከ አንበሳ ቁጡ ግስላ ሆነው፣ ሰልፋችንን ሊመሩት ሰርገው ገብተዋል። ጥንብ ሲለቅሙ የምናውቃቸው ጭልፊት ቁራዎች በጀንበር ዑደት ሰልስት… እንደ ንስር ታደሰናል ብለዋል።

ውስብስብ የአንድነት ችግር ላጋጠመው ትግላችን… ከውጭው የከፋው እና ቀፍድዶ የያዘን ክፉ ጠላት… ስሜት መር ድንቁርና እና የዝና ጥገኝነታችን ለመሆኑ… ጠላት ይመስክርብን!

ለጎጥ እና ለቀበሌ ምሪት ያልበቃ ጭንቅላት… የግዙፍ ህዝብ ህልውናዊ ትግል ባለአደራነት የምናሸክምበት ምክንያት ሌላ አይደለም… ከጥልቅ መፍትሄያዊ ሀሳብ ይልቅ፣ የነፍጥ ዝና ምርኮኛ ስብዕና ጌቶች ስለሆንን ነው።
ከአርቆ ተመልካች ራዕዬ አላሚ ባልንጀራችን ይልቅ… የግዳይ ጣይ ኢላመኛ አክባሪ እና አድናቂ ሆነን መገኘታችን ነው።
ፅሞናዊ ረቂቅ ጥልቅ አላሚ እና አሳቢን የሚገፋ ቡድን… ጉዞው የእርያ እንጅ… የሀሳብ ንጉሱ ሰው አይደለም።
ስናስተውል፦ ቆም ብለን እንደ ሰው አስበን፣ ፍቱነ ኃይል ስለሆነው አንድነት አሰላስለን…
በአንድ ፍኖተ ርዕይ እጅ ለእጅ ተያይዘን የጠላትን እድሜ እናሳጥራለን።

በግለሠቦች ታላቅነት ያልተመካ፣ ታዕምራዊ አሻጋሪ ብሉዬ በትር የማይቃትት፣ በራዕዬ ብሩህ መስመር የሚመራ አስፈሪ ግርመኛ ህዝብም ይኖረናል።

ከራስ ወገን ጋር ለሆነ ጉዳዬ ትግላችን… ለታዬብን የሀሳብ እና አካኼድ ልዩነት፣ አቀራራቢ እና የችግራችን መፍቻ ቁልፉን… ሀሳባዊ ፍጭት እና ውይይት ማድረግ ካቃተን ዘንዳ… ከሌሎቹ ባዕዳን ጋርስ ምነኛ ሃልዮተ ርዕይ አጣመረን?
አምሓራዊነት፣ ይሆንን?

በዚህ፦ ውድቀትን ያልተፃፈ ርዕይ ባደረገ የልዩነት መንገድ ለምናጭድው የህዝብ ሌላ ዙር መከራ ተጠያቂዎች…

•ሀሳብ አጠር
•እልኸኛ
•ግትር
•ጥበብ ጎደል
•የዝና ሰካር ንውዝ
•በስውር እጆች የተቀፈደዳችሁ፣ ግለ ነፃነት አልቦ መሪዎች ናችሁ!!!

ይልቅ፦
ይሄንን ድል ፀጋው የሆነ እንቁ ህዝብ፣ በነገረ ክቡር ሃሳብ ልህቀት በፍቅር እና አንድነት፣ በቀና ልቦና… ወደ ዋስትና ሰጭ አሸናፊነት አሻግሩት!!!

የሚንቀለቀል፣ ግል ስሜት እና እልሃችሁን፣ በህዝብ ፍቅር ምላችሁ፣ በውስጣችሁ አንቃችሁ ቅበሩት!!
ያን ግለ ንግስና በራስ ላይ እስክናውጅ…በወል ቡድን ላይ ፍሬ አናዝልም።

"#ጀግና ማለት…! በራስ ውስጠ ስሜት ላይ ድልን የተቀዳጀ ነው" እንዲል መፅሃፉ…

ራሳችሁን ራሳችን፣ ራሳችንን ራሳችሁ አድርጉልን!!!

@Hiruy Amhara
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

24 Nov, 14:57


ካላመኑበት ቅድስና ያመኑበት ኩነኔ ይሻላል!
---**---


የሰው ልጅ እምቢም እሺም የማይልበት አካለ ቁመና (ተክለ ሰውነት) ተሰጥቶታል፡፡ ነገርግን ቀሪውን ማንነት እራሱ ይፈጥራል (የአእምሮ እና የስነልቦናዊ የአስተሳሰብ ምህዋር 30% ውርስ 70% አካባብያዊ ተፅእኖ):: በዚህ አካሄድም ውስጥ ከአካል ውጪ ባለው ራስን በመፍጠር ሂደት <እምነት> እና <ነፃነት> ወሳኙን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡

እንደ አለመታደል ሆኖ በኛ ማህበረሰብ “በየ-አይነት መብላት” እንጂ “በየ-አይነት” ማሰብ አይፈቀድም፡፡ በምናድግበት አካባቢ ያለውን ልማድ እና ወግ ጎጂም ቢሆን ማክበራችን “ጨዋ” ያሰኘናል፡፡ ለዚህም ይመስለኛል ባደግኩበት ሰፈር… የአጥር ጥግ ይዞ የሚሸና ወንድ “ባለጌ” ብሎ ሚሰድበው የለም፡፡ ነገርግን እኔ ድንገት እርቦኝ ከመንገድ ዳቦ ገዝቼ እየገመጥኩ ስሄድ እንደ መብረቅ እየጮሁ “ባለጌ” የማለት ልማድ አለ፡፡ ታዲያ ደጋግሜ አሰላሰልኩኝና ከዚህ ድምዳሜ ደረስኩ በሀገራችን ‹የማህበረሰብ እንጂ የግለሰብ ነፃነት የለም!!›

አንፃራዊነቷ እንዳለ ሆኖ በየትኛውም ጉዳይ ላይ “እውነት ከወዴት ናት? የትኛው ጥሩ የትኛውስ ጎጂ ነው?” ብለን ስናብሰለስል በመጨረሻ ላይ የምንደርስበትን ድምዳሜን <እምነት> እለዋለሁ፤ ስምምነት እንጂ ማስረጃ ማቅረብ አይጠበቅም!

ልዩና አዲስ የሆነ ሀሳብን እንደመብረቅ በመጮህ አልያም በጫና ከማስቀረት ይልቅ፤ መጥፎ ሀሳብን መልሶ በሀሳብ ማሸነፍ… አልያም መልካም ከሆነ ማፅደቅ ይገባናል፡፡ እኛ ኢትዮጵያውያን የሆነ ሰው በሀሳብ ተሸንፎ የአቌም ለውጥ ካደረገ ‹አሽቃባጭ› የሚል ተውላጠ ስም እንሰጠዋለን፡፡

የሰው ልጅ ከእናቱ ሆድ ተጨርሶ እንደወጣ ልክ እንደ ግኡዝ አካል በሀሳብ ለውጥ አያድርግ ብለን ጫና እንፈጥራለን፡፡ ይሄ ተፈጥሮን መፃረር ይሆናል፡፡

መጋቤ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ ‹በሌላ ሀገር ትንሽ ወንዝ ካለ መዝናኛ አድርገው ይዝናኑባታል፡፡ እኛ ሀገር ትንሽ ወንዝ ካለ የመለያያ ድንበር አድርገን እንጋጭባታለን› ይሉናል:፡ ብዝሀነት/የሀሳብ ልዩነት ላይ ለመግባባት መድረክ የሌለው ማህበረሰብ በልዩነት ለመፍረስ የሰናፍጭ ፍሬን የምታህል ትንሽ ምክንያት ይበቃዋል፡፡

አበው ‘ገንፎ ለገንፎ ዘፍ ተደጋግፎ!’ እንደሚሉት፤ ግለሰቦችን ልክ እንደ እኛ  ካልሆንክ ብሎ ማስጨነቅ ደግ አይድለም!

በነፃነት የሚፈጠር ሰብአዊነት ውስጥ ልዩ ውበት አለ!!

ከመወለዳችን በፊት የተሰጡን አካላት በሙላ ቀን በቆጠረ ጊዜ ሁላ እያደጉ ይመጣሉ፡፡ የሰው ልጅ አእምሮ ግን በፈቃደኝነት ነው የሚያድገው፡፡ ጭንቅላትህ ፈቀድክለት አልፈቀድክለትም ማደጉን አያቁምም አእምሮህ ግን ካልፈቀድክለት አይበስልም!

ታዲያ አካለሰውነት በዘፈቀደ ሲያድግ እኛነታችንን ደግሞ በፈቃዳችን እናበጃለን፡፡ በዚህ የራሳችንን ስብዕና በመፍጠር ሂደት ውስጥ ነፃነት ከሌለን ከመብዛት ውጪ ምንም አናመጣም፡፡

--> ለምን ተፈጠርኩ? ለሚለው ጥያቄ ከመላምት ያለፈ ተጨባጭ ምክንያታዊ መልስ አናበጅለትም፡፡

--> ስብዕናዬን እንዴት ፈጠርኩ/ገነባሁ? ለሚለው ግን በማስረጃ የተደገፈ መልስ ከሁላችን ኪስ ይኖራል፡፡

ፈጣሪ ግማሹን ይፈጥራል እኛ የቀረውን ማንነታችንን እንፈጥራለን!

አንድ ግለሰብን ያለነፃነት ካመነበት ጉዳይ ውጪ ነገሮችን እንዲከውን ስናስገድደው በውስጡ ፍርሀት ይነግሳል፤ ፍርሀት ደግሞ ከእለት ወደ እለት ወደ ድብቅ ክፋት ያድጋል፡፡ “የክፋት ዘር ቀን ቆጥሮ ያመረቅዛል” በአፈና የተገነባ ማንነትን የያዘ ሠው፤ ራስን ለመከላከል ብሎም ለተፈጠረበት ድብቅ ውስጣዊና ሰንካላ ስሜት ሲል ማጥቃት ይጀምራል፡፡ ተንኮል፣ ክፋት፣ ሴሰኝነት፣ ጨቋኝነት፣ መስገብገብ ብዙ ብዙ፡፡
ያለነፃነት በተገነባ ማንነት ውስጥ በራስ መተማመን ስለሚጠፋ በድካም መሸፋፈን ይጀመራል፤ በገዛ ስራው ሀላፊነትን አይቀበልም፡፡ የሰብአዊነት ውበትም ያኔ ይጠፋል፡፡

አሁን የመረጃ ዘመን ላይ ደርሰናል፡፡ የሁሉ ነገር ፍጥነት አስገራሚ ሆኗል!

ከማስመሰል የነፃ ትውልድ ካልፈጠርን፤ በዚህ በመረጃ ዘመን ከማስመሰል ነፃ የሆነው የሌሎች ባይተዋር ባህል ስር ሰዶ ያፈርሰናል፡፡ የታፈነው ማንነት በአንዴ ፈንድቶ እንደጎርፍ ሊጠራርገን ይነሳል፡፡

የባህር ማዶ ሰዎች በብዙ ንፅፅር ከባህላችን ሲስተያዩ ባለጌ ቢሆኑም አለማስመሰላቸው፤ የውስጥ ስሜታቸውን አለመደበቃቸውከምንም በላይ  ጨዋነት ነው፡፡

አትታዘቡኝ “ነፃነትን እንደማክበር ያለ ወደር የሌለው ጨዋነት አላውቅም!”

ገናና በነበርንበት ዘመን እራስን መምሠል እንጂ ማስመሰል የማይበረታታ እንደነበረ አስባለሁ፡፡ ለዚያም ነው ከብዙዎች የተለየነው!

አካላዊ ቁመናችን ሲፈጠር እሺም እምቢም ማለት እንደማንችለው ሁሉ፤ ዛሬም በየ-ቤቱ በየ-ሰፈሩና በየ-ስራ ዘርፉ የገዛ ስብእናችንን ለመፍጠር ስንሞክር፤ ‘እንቢ’ም ‘እሺ’ም እንዳንል ሆነን ልንጠፈጠፍ አይገባም፡፡

አንድአይነት እንድንሆን መገደድ የለብንም!
ዜጎቻችን በነፃነት የፈጠሩት ስብዕና ካላቸው ለሚያሣርፉት በጎም ይሁን መጥፎ አሻራ ሀላፊነቱን ለመውሰድ ያመቻቸዋል፡፡

በዚህ የመረጃ ዘመን ግሩም የሆነ ኢትዮጵያዊ ስብዕናችንን ጠብቀን እናቆይ ዘንድ ከልጆቻችን ጋር በግልፅ የሀሳብ ትግል አድርገንና በእያንዳንዱ ጉዳይ ላይ ተማምነን በነፃነት ስብዕናቸውን እንዲገነቡ ልናበረታታቸው ይገባል፡፡

“ካላመኑበት ቅድስና ያመኑበት ኩነኔ ይሻላል!’’

ራሳችሁን ለመፍጠር ትጉ! ፍቅር ደግሞ ከሁሉም ትበልጣለች፡፡ አደራ ታዲያ፤ ‹ስብእናችሁን ስትፈጥሩ ፍቅርን እግር አድርጓት፤ ጥናካሬዋ ድንቅና ውበቷም ልዩ ነው! እርሷ የትኛውንም ርቀት ትሄዳለች፤ ካሰበችበት ለመድረስ የሚያቆማት አይገኝም፡፡ እንደው ምን አልባት… ምን አልባት… ከጭቃ ውስጥ ያለ እሾህ ቢወጋት እንኳን፤ ይዛው እንጂ ሰብራው አትሄድም፡፡

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

24 Nov, 14:27


🔥#4_ግንባሮች_በእለተ_ሰንበት‼️

ታሪክ የማይረሳው ፍልሚያ እየተደረገ ነው።
ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉስ ክፍለጦር  በ4 ግንባሮች እነተፋለመ ነው ።
1: በረኸኘው ጅበላ ሙተራ  ብርጌድ - ለቅለቂታ ቀበሌ ላይ
2: ቀስተዳመና ብርጌድ- እምንባ ቀረረ ላይ
3: በላይ ዘለቀ ብርጌድ - የከባቢቢት ላይ
4: ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ - የደገራ ላይ
እጅግ ከፍተኛ የሆነ ትንቅንቅ ላይ  ይገኛል ።
ድል ለፋኖ ነው!!! እንበርታ!!
ፅናት፣ ትዕግሥት፣እውነት ፣ እምነት ፅናት!!!!!!!

©የቀኝ ጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ ክ/ጦር ሰብሳቢ ፋኖ ኢንጅነር እስቲበል አለሙ

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 13:33


በደራ 43 አምሓራዎች ተገድለዋል‼️
=======================
በኦህዴድ ቅኝ ግዛት ስር በምትገኘው ደራ ወረዳ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ከ43 በላይ ንጹሃን አማራዎች መገደላቸው ተገለጸ

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ በአንድ አመት ውስጥ ብቻ በአገዛዙ ቅጥረኛ የኦሮሞ ታጣቂዎች 43 ንፁሃን አማራዎች በጭካኔ ህይወታቸው ማለፉ ተነግሯል፡፡

በተደጋሚ የሰላም እጦት የሚያጋጥማት ወረዳዋ በተለይም አገዛዙ በስውር ሚደግፋቸው የኦሮሞ የታጠቁ ሃይሎች በሚያደርሱት ዝርፊያና የንብረት ውድመት ምክንያትም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደገባች ተደጋግሞ ይገለጻል፡፡

በተለይም ከ2015 በኋላ በመንግስት ሃይሎች፣ መንግስት ኦነግ ሸኔ ብሎ በሚጠራው እና መከላከያ በጥምረት ከፋኖ ታጣቂዎች ጋር በሚያደርጉት ከፍተኛ ውጊያዎች ወረዳዋን ወደ አሳዛኝ የግጭት ማዕከልነት ቀይሯታል፤ በዚህም የበርካታ የአከባቢው ነዋሪዎች ህይወት ተቀጥፏል፣ ማህበረሰቡንም ለከፍተኛ ቀውስ ዳርጓል።

ከሰሞኑም በወረዳዋ አንድ ወጣት በአገዛዙ ቅጥረኞች በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደል የሚሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ወጥቶ በብዙዎች ዘንድ ቁጣ መቀስቀሱ አይዘነጋም፡፡ ይህ፣ ድርጊት ግን፣ ሆነ ተብሎ በኦህዴድ ብልፅግና ደህንነቶች ግጭት ለማባባስ እንደፈፀሙት የተረጋገጡ መረጃዎች እየወጡ ነው።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 12:29


ይህ ህፃን ላይ ቢላዋ ያሳረፈው የኦሮሞ አራጅ መንጋ… ቁጣው ራስ ፈጠር ጭካኔው ላይ መሆኑ አይገርም።
ግን፣ ግን… አምሓራ እንደ አምሓራ የሚቆጣው መቼ ነው⁉️
ዝግጁ አዲስ አበባ‼️
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 12:14


በመቅደላ አማራ ተጨፈጨፈ‼️
=====================
በቅዱስ ሚካኤል ዕለት አማሮች መስዋዕትነት ተቀበሉ!

ለንግስ የመጡ አስር ሰዎች በኦህዴድ ድሮን ተገለዋል።

ደቡብ ወሎ | ዛሬ ህዳር 12 ቀን በመቅደላ ወረዳ ውስጥ የድሮን ጥቃት ተፈፀመ::

የተንታ ሚካኤል የንግሥ በአል ለማክበር ከአጎራባች ወረዳዎች መቅደላን ጨምሮ ምዕመናን እየተጓዙ ባሉበት በዛሬው ዕለት መቅደላ ወረዳ ውስጥ በ028 ጭንጓ እና 019   ዶሽት ቀበሌ የድሮን ጥቃት ተፈጽሟል። በጥቃቱ ትምህርት ቤትን ጨምሮ የግለሰቦች ንብረት ወድሟል።

እግረኛው ሰራዊትም ከባድ መሳሪያ በመተኮስ ላይ ነው። ምዕመናንን የማሸበር መንግስታዊ ውንብድና መሆኑ ነው።

የአማራ ፋኖ በወሎ ቅርንጫፍ የሆነው ምዕራብ ወሎ ኮር አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ፋኖዎች በሌሉበት ቀጠና ጭምር ንፁሀንን ታርጌት ያደረገ ጥቃት ተፈጽሟል።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 12:11


#አብይ_ተሸንፏል‼️ #ምላስ_ብቻ_ቀርቶታል‼️

#አጥቂው በፀረ ማጥቃት ሲመታ የተገኘ #ምርኮ #ስናን

በዛሬው ዕለት ማለትም 12/03/2017 ዓ.ም በአማራ ፋኖ በጎጃም  በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ  ክ/ጦር ስር የሚገኘውን የስናን አባጅሜን ብርጌድ ለማጥቃት  ሲንቀዠቀዥ የመጣው የዐብይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ወራሪ ኃይል አይቀጡ ቅጣት ተቀጣ!

ከደ/ማርቆስ ሌሊት 6:00 ሰዓት ፤ ከረቡዕ ገበያ ደግሞ ሌሊት 10:00 በመነሳት ለማጥቃት ቢሞክርም በ፶አለቃ ባለው ጊዜ ወንዴ የሚመሩት የብርጌዱ አናብስቶች ወራሪው ኃይል ''ሀ''ብሎ ዕቅድ ሲያወጣ መረጃቸው ተመንትፎ ስለነበረ አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገው እሳት ለብሰው እሳት ጎርሰው ሲጠባበቁ በዕውር ድንብር ሚርመሰመሰው የአገዛዙ ኃይል ከአጠባቡ 11:30 በተጣለለት ደፈጣ ቦታ ጥልቅ ሲል በሚገባው ልክ
#ተረፍርፏል‼️

#መስታዎት በሚባለው ቦታ ላይ የፊት መልኩን ሊመለከት የተክረተረተው የአብይ አህመድ ወንበዴ ቡድን ራሱን በመስታዎት ሲመለከት አርፍዷል። ጎጃም ቦታውም ጠላትን ያርበደብዳል።

ሊያጠቃ የመጣው አሸባሪ የብልፅግና ስርዓት አስከባሪ  አራዊት ሰራዊትም በፀረ ማጥቃት ተደቁሶ ወደ መጣበት ጎሬ ሮጦ ለመግባት ሙከራ ቢያደርግም ዘሎ እንደወጣው ዘሎ ማጥቃትም ሆነ ዘሎ መመለስ እንዳሰበው ቀላል አልሆነለትም።

ይልቁንም ወጣ ሲል በዓይነ ቁራኛ ሲከታተሉት የቆዩት የ፶ አለቃ ማክቤል ዳኛቸው ሻለቃ ነበልባሎች ቆርጠው እንደ ጨጓራ ሲያራግፉት አርፍደዋል።
እጅግ ብዙ የጦር ጠበብቶችን ይዞ  የሚንቀሳቀሰውና ተኩስ ከሰሙ ወደ ኋላ መመለስን አምርረው ሚጠሉት የስናን አባጅሜ አናብስቶች የዛሬው ቀናቸው
#ድል_በድል ሆኖ ውሏል።

ትግላችን ህዝባዊ በደል የወለደው መሰረታዊ ምክንያት ያለው ነው፤ ስንል ጆሮ ዳባ ብሎ እስትንፋሱ ፀጥ እስኪል የሚፈራገጠው ስርዓት በዛሬው አውደ ውጊያ በአካባቢው የሚገኙት የገጠር ቀበሌዎች ሁሉም በሚባል መልኩ ተሳትፈውበታል።

ህዝባችን
#ጥሩንባ እየነፋ ሴቱ #ከበሮውን እየመታ ወጣቶች እየፎከሩ ዳግም የአባቶቹ ድል የተደገመበት ቀን ሆኖ ውሏል።ጀሌው ከፋኖዎች ሊቀድም ጠላትን በጨበጣ ብቻ ለመያዝ የነበረው #ትንቅንቅ ሲታይ ህልም እንጅ እውነት አይመስልም።ሁሉም የወገን ጦር ተሰልፏል።የጥዋቷ ጮራ የህዳርን አንዛብ(ጤና) በሙቀቷ ሳታነሳው የስናን አባ ጅሜ አናብስቶች የብርሐኑን ምርኮኛ ጦር #ቆፈኑን_በክላሽ አፈሙዝ #ሙቀታቸው ቀድመው አነሱለት።

ጠላት ወደ ኋላ ይሮጣል ግን የሚሸሽበት ሁሉ እሾህ ነበር በቃ ምንታደርገዋለህ ስናን ስናን ነው መሬቱም ሰውው ፋኖኖ!!
በጥቅሉ ይህ ድራማዊ የሆነ ከ2:00ሰዓት ያልበለጠው ውጊያ የሚከተውን ምርት አምርቶ/አስገኝቶ አልፏል፦
፩, 3 ብሬን
፪, 17 ክላሽ
፫,  6 ምርኮኛ
፬, ቁጥሩ የማይታወቅ ተተኳሽ
፭, ቁጥሩ የማይታወቅ ሙት፡፡ጫካ ከመሆኑ ጋ ተያይዞ የሙት ብዛት ለጊዜው ቆጥሮ መጨረስ አልተቻለም ።ወደፊት የሚገለፅ ይሆናል።
ድል ለዐማራ ህዝብ!!!!!!!!
አዲስ አብዮት ፣አዲስ ድል ፣አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ
በወንበዴዎች ወንበር የማይናውዝ አዲስ ትውልድ በክንዳችን እና በአንደበታችን እንፈጥራለን።

©የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ መ/ር ታደገ ይሁኔ(ሸርብ
)
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 11:54


ለፀበል የወጡ ወጣቶች በግፍ ለፍጥኝ ታስረው አምሓራ በመሆናቸው ብቻ ሲረሸኑ እያየህ ለመቆጣት ያልቻልክ ልብህ ድንድን የሆነልህ አንተ ራስ ወዳድ ፈሪ ትውልድ… ተራህ ሲቃረብ አስተውል።
አንተ ፦
ትነግድ
ትማር
ትሾም
ትድር
ትኩል ዘንድም እንኳ ክብርህ አይበልጥምን???
እስክትቆጡ፣ እስኪቆጫችሁ ድረስ ከደረሰብን መከራ ማስታዎሻዎች አላርቃችሁም።
ትንሽ ቆጭቷችሁስ ቢሆን Share በማድረግ ይሄንን ግፍ አለም እንዲያይ ባደረጋችሁ።
ራሱን ኦሮሞ ብሎ በሚጠራ ኃይል የሆነብንን በመርሣታችን… በጠላቶቻችን ተንቀናል።
ክብር ካሻህ…በደልን ለመርሳት አትፍጠን!!!

የኢስራኤላውያን የጥንካሬ ምንጭ፦ የሆነባቸውን ያለመርሳታቸው ነው።

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 11:38


ቁጣ ያንሰናል‼️

ይህ የፋሽስቱ አገዛዝ በአማራ የፈፀመው ጀኖሳይድ፣ አምሓራን ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያውያን ከቤት ነቅሎ አስወጥቶ አደባባይ የሚያጨናንቅ፣ መንበረ ስልጣንን ነቅንቆ የሚገለብጥ መሆን ነበረበት።

ታዲያ ምን ያደርጋል…!
ወንድሜ አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደነገረን
"#ቁጣ ያንሰናል!!!
ማምረር ይቀረናል!
ቁጭት ይጎድለናል!
ህብረት እርቆናል!
እንደ አንድ አምሓራ ለመቆም ተንቀራፍፈናል!!!

Share!
Share!
Share!
Share!
Share!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 11:28


ሞታችን እንደውሻ ሆኖ ቀረ‼️

ለአስከሬናችን ጥላ ችግኝ የሚተከልልን፣ ህጋዊ ተገዳዮች…
ሞታችን፣ መጨፍጨፋችን በመዋቅር እና በአገዛዙ የተፈቀደ እና ትዕዛዝ የተሰጠበት የማያስቆጣ ሟቾች ሆነናል።
ኦሮሙማ፣ አንድ ኦሮሞ ወጣትን፣ እንደ ሀጫሉ ሁንዴሳ በግፍ ከገደለው በኋላ… ኦሮሞን አስቆጥቶ አማራን ለማስጨፍጨፍ መዋቅሩን እየተጠቀመበት ነው።
የእኛ ህዝባዊ ቁጣ መቼ ነው⁉️

ዛሬ፣ የሆነብንን ገላጭ ምስሎች በማህበራዊ ሚዲያ በማጥለቅለቅ… የፋሽስቱን ኧገዛዝ የፕሮፖጋንዳ ወጥመድ እናክሽፍ!!!
Share!
Share!
Share!
Share!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 11:14


ተናባቢ፣ ገዳዮች‼️

ኦነግ ሸኔ አዲስ አበባ ሁኖ ያወጣዉ መግለጫ

በፍፁም ያልደረጉ ወንጀሎችን በቡሬ ፣ ከሚሴ እና ምስራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ያሉ ቦታወችን በመጥቀስ ኦነግ ወደ አማራ ክልል ይግባ የሚል መግለጫ አዉጥቷል ።

ይህን መግለጫ ተከትሎም በተለያዩ የኦሮሚያ ዩኒቨርስቲወች ሰልፍ እየተካሄደ ነዉ የአማራ ተማሪዎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ አድርጉ።የዘር እልቂት የታወጀብህ  የወለጋ አማራ ተዘጋጅተህ ጠብቀዉ ሲል ቢዛሞ አስነብቧል።
======================
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 11:09


ሰበር ዜና‼️

ኦሮሞ ክልልና የቀድሞ ደቡብ ክልል የሚኖሩ አማራዎችና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ጀኖሳይድ ጭፍጨፋ እንዲፈፀም አብይ አህመድና ሽመልስ አብዲሳ የውስጥ ትዕዛዝ መስጠታቸውን ከታማኝ ምንጮች አረጋግጫለሁ።
©Mulugeta Anberbir
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 10:59


የሰላሌው አሰቃቂ ግድያን የፈፀመው ብልፅግና ነው‼️ (የፋኖ አመራሩ)
=======================

ምዕራባዊ ፋኖ አባይን የመሻገር አዝማሚያ ያጤነው አገዛዙ የቀጠናውን ኦሮሞ ማህበረሰብ በፋኖ ላይ ያስነሳልኛል ያለውን አሰቃቂ የዕርድ ግድያ አስፈፅሟል።

የፋኖ ምላሽ በወጣቱ ግድያ ዙሪያ ከዚህ በታች ታትቷል።

በሰሜን ሸዋ ታርዶ በተገደለው ወጣት ዙሪያ ምላሽ የሰጠው ፋኖ ድርጊቱን ብልጽግና እንደፈጸመው አጋለጠ

በሞት አፋፍ ላይ ያለ ስርዓት የሚፈፅመውን አረመኔያዊ ድርጊት ህዝባችን አምርሮ ሊታገለው ይገባል ሲል የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል ሰብሳቢና የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አርበኛ አስረስ ማረ ዳምጤ በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
የዐቢይ አሕመድ የጥፋት አገዛዝ በሁሉም ኢትዮጵያዊ ላይ ሲያሻው በተመሳሳይ ሰዓት ሲፈልግ ደግሞ በፈረቃ ጅምላ ግድያና እልቂትን እየፈፀመ ቀጥሏል ሲል ገልጿል አርበኛው፡፡
አገዛዙ የከፈተውን ጦርነት ማሸነፍና መቋቋም ሲያቅተው አንዱ ሌላውን የገደለ ለማስመሰል ሲቀሰቅስ፣ ንፁሃንን ሲገድልና በእሳት ጭምር ከነነፍሳቸው ሲያቃጥል አሳይቶናል ያለው አርበኛው ፣የአማራን ሕዝብ ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጋር ደም ለማቃባትና በጥርጣሬ እንዲተያይ ለማድረግ የሚፈጽማቸው ግፎች በቀጠሉበት በዚህ ወቅት በኦሮምያ ክልል ሰሜን ሸዋ አካባቢ አሰቃቂ ግድያዎች ተፈጽመዋል ብሏል፡፡ ይህንን ድርጊትም ፈፅሞ እናወግዛለን ያለ ሲሆን ይሄን ማውገዝ እንኳን እንደኛ ካለ በደል እና መገደል አንገሽግሾት ለነፃነት ከወጣ ታጋይ ብቻ ሳይሆን ከማንኛውም ሰብዓዊ ፍጡር የሚጠበቅ ነው ሲል አክሏል።
መሰል ግድያዎችን በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎችም ሆነ በአማራ ክልል ሲፈጽም የሚታወቀውም ሆነ አሰቃቂ ጅምላ ጭፈጨፋዎችን ሲያካሂድ በዓለም ጭምር ሲወገዝ የነበረው የብልጽግናው አገዛዝ ወንድም ከሆነው የኦሮሞ ሕዝብ ጋር ሕዝባችንን ለመነጠል በማሰብ ይህንን ነውረኛ ተግባር መፈፀሙን መጠራጠር አያስፈልግም በማለትም አጽንኦት ሰጥቷል፡፡
በመሆኑም አለም አቀፍ ገለልተኛ አጣሪ ቡድን ይህንን ነውረኛ ተግባርና አሰቃቂ ወንጀል እንዲመረምረው የጠየቀው አርበኛ አስረስ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅቶችም አስፈላጊውን ሁሉ እንድታደርጉ ሲል ጥሪ አስተላልፏል፡፡
ሌሎች ኢትዮጵያዊያንም የአገዛዙን ሴራ ተረድተዉ መሰል ድርጊቶችን እንዲያወግዙ እና በመሰል ሴረኛ መንገድ ሕዝቦችን ለማጫረስ የቆረጠውን አገዛዝ እንዲታገሉት ጥሪ አቅርቧል፡፡
እንዲህ ያሉ አሰቃቂ ግድያዎች የሚያቆሙበት፣ ኢትዮጵያዊያን በተለመደው ወንድማማችነታቸው የሚኖሩበት አገር ለመፍጠር የምንታገለው እኛ የፋኖ ኃይሎች ይህንን ድርጊት የምናወግዘውና በምንቆጣጠራቸው ግዛቶችም ሆነ በምንሰጣቸው ስምሪቶች መሰል ጥፋት እንዳይፈፀም አበክረን የምንጠነቀቅ መሆናችን ልብ ሊባል ይገባል ብሏል፡፡
በመጨረሻም በጭካኔና ነውረኛ መንገድ አሰቃቂ ግድያ የተፈፀመበት የኦሮሞ ወንድማችን እና ሌሎች በጥይት ተደብድበው ለሞቱት የኦሮሞ ወንድሞቻችን ቤተሰቦች ከልብ መጽናናትን እንመኛለን ብሏል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በጃል መሮ የሚመራው የኦነግ ሸኔ ቡድን ይህን የሰሜን ሸዋውን ግድያ የፈጸመው የእነ ሽመልስ ኮሬ ነጌኛ ነው የሚል ምላሽ መስጠቱ ተነግሯል፡፡

roha tv
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 10:34


#መርዓዊ ከተማ  ከ400 በላይ የባጃጅ አሽከርካሪዎች እየተለቀሙ ታሰሩ

በመርዓዊ ከተማ ዛሬ ህዳር 12/2017 ዓ.ም አገዛዙ የባጃጅ አሽከርካሪዎችን ለስብሰባ ውጡ በሚል ማስፈራሪያ ከሰበሰበ በኋላ ከ400 በላይ የሚሆኑትን አስረዋቸዋል  ።

ከአሁን በፊት እናንተ የፋኖ ደጋፊ ናችሁ በሚል ውንጀላ በተናጠል ይታሰሩ እንደበር ምንጮች ገልፀዋል።

ምስል ከማህደር የተወሰደ ነው
ምንጭ፦ አሻራ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 10:25


ወያኔ ፈጠሯ ኦሮሚያ ክልላዊ ኢንተር ሃሞይ የግዳጅ ወታደራዊ ስልጠና እያጧጧፈች ነው‼️

በኦሮሚያ ክልል ለወታደራዊ ስልጠና የሚደረግ አስገዳጅ ምልመላ መባባሱን ነዋሪዎች ገለጹ❗️

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ለወታደራዊ ስልጠና በግዳጅ የሚወሰዱ ወጣቶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ነዋሪዎች ተናገሩ።

ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ በሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ የፍታል ከተማ ነዋሪ ተማሪዎችን እና አርሶ አደሮችን ጨምሮ ከ250 በላይ ሰዎች በግዳጅ ወደ ወታደራዊ ስልጠና መወሰዳቸውን ገልጸዋል።

በአዳማ ከተማ ነዋሪ የሆኑ አንዲት እናት ህዳር 2 ቀን 2017 ዓ.ም የ17 አመት ልጃቸው ጌታቸው ተድላ ሂሪጎ በመንገድ ላይ ቆሎ እየሸጠ በነበረበት ወቅት በፖሊስ መታሰሩን ለማስለቀቅ 30,000 ብር መክፈል ባለመቻላቸው ልጃቸው ለውትድርና ስልጠና መወሰዱን አስረድተዋል።

በተመሣሣይ በጅማ ዞን ሰጠማ ወረዳ የግጦሽ ቦታ ለባለሀብቶች መሰጠቱን የተቃወሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ቤተሰቦቻቸው እስከ 70,000 ብር እንዲከፍሉ የተጠየቀባቸው ሲሆን መክፈል የማይችሉ ከሆነ ግን “ወታደራዊ ግዳጅ እንደሚጠብቃቸው” ነዋሪዎች ገልጸዋል።

ምንጭ ፦አዲስ ስታንዳርድ
========================

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

21 Nov, 09:15


ጥንቃቄ፣ ጅማ‼️

ዛሬ ጠዋት በጂማ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ተቃውሞ ተነሳ።

የተቃውሞው ምክንያት በህዝባችን ላይ ግድያ ይቁም የሚል እንደሆነ ተዘግቧል።

የፀጥታ ሀይሎች ተቃውሞው እንዳይባባስ ጥረት አድርገዋል።

ተማሪዎቹ ቁርሳቸውን ሳይበሉ ነው ተቃውሞ የወጡት።

በጅማ ት/ት ላይ የምትገኙ አምሓሮች ጥንቃቄ አይለያቹ።
ይህ የአገዛዙ ቅንብር ወከባ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል።
በሰላሌ አገዛዙ በአሻጥር ያስፈፀመው እርድ አላማ ብዙ ነው።
ጥንቃቄ…!!!
Via sheger press
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

20 Nov, 23:31


The 48 Lows of power

መፅሐፍት ሁሉ የስብዕና መቅረጫ መዶሻ አይደሉም። እንደየዘመኑ እና የማህበረሰብ አዕምሮ ብልፅግና የመገንዘብም ደረጃ ልክ… የመፅሀፍት ጥቅሙም በዚያ ይበየናል።

አንዳንዶች… ጮርቃ ሰብዐውያን ተረዳናቸው በሚሏቸው መፅሀፍት ሀሳቦች ራሳቸውን ቀርፀው፣ ቀይደውም ለመራመድ ሲታትሩ… ከነባራዊ ሀቅ ተፋትተው እንደ እብድ ሲለፈልፉ፣ አሊያም በአርምሞ ይኖራሉ፣ ማህበረሰብንም በወል ይረግማሉ፣ የነሱን ወንጋራነት እና ህፀፅ፣ ለወላዊ ማህበረሰብ አሸክመው በባይተዋርነት፣ በአልኮልና ጭስ ተደብቀው በቁዘማ ይኖራሉ።
እነኛ አይነት ሰዎች በማስመሰል ማታለል ተጉዘው ድንገትም እድል አግኝተው ከፍ ያለ ስፍራ ከያዙ… "አልተረዳኝም፣ ሀሳቤን ንቋል" ያሉትን ማህበረሰብ በስልጣናቸው ኃይል ተጠቅመው ይበቀላሉ።
========( )========

48ቱን የስልጣን መውጫ እና መሰንበቻ ህጎች በ48 ቀናት ብናስሳቸውስ ምን ትላላቹ⁉️
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

20 Nov, 23:27


#ሞዐዊ-ንቁዐን ሆይ‼️

የአምሓራን ስስ ብልት፣ ድክመተ ገመናውን እና ለአንድነት ደንቃራ የሆኑበትን ባህላዊ፣ ሀይማኖታዊ እና ስነ-ልቦናዊ ድክመቶቹን አብጠርጥሮ ያሳዬ እና በግልፅ የፃፈ አንድ አውሮፓዊ ቢኖር፣ ያ ሰው እንግሊዛዊው ፀሃፊ ዶናልድ ሌቪን ነው።

ከዐመታት በፊት ዶ/ር ሚሊዮን ነቅንቅ "የታላቋ ኢትዮጵያ ነገዶች" በሚል በአ.አ.ዩ ፕሬስ በኩል ታትሟል። እባካችሁ ታነቡት ዘንድ አደራ ተቀበሉኝ።
ከመፅሀፍት ትንትን አንቀፆች መካከል የራስ ድክመትን የሚያሳይ መስታውት የሆኑትን ሀሳቦች መርጦ ራስን ዘመኑን እና ትውልዱን ዋጅ በሆኑ አዲስ አስተሳሰቦች ማበልፀግ፣ የስብዕናችንም መግሪያ ያለማድረግ ዛሬም ድረስ የተከተለን ቆሞ ቀርነት መገለጫችን ያስባለን ስነ-ባህሪያችን ነው።
ሀሳብ አልባ በሆነ ግልብ የሞራል ልዕልና እና ስሜት ከስሌት በታች በሆነ ሽብሻቦ ተሳክሮ
•በዝና
•በጀብዱ
•በግለኝነት እና ስልጣን ጥመኝነት የናወዘ… ከራሱ ነገደ ወገን ለወጣ አዋቂ ለመታዘዝ የማይፈቅድ፣ የራሱን ናቂ፣ የሩቅ አንጋሽ እና አስገዥ ምስለኔ ቀፍቃፊ፣ ኦሪታዊነት የተጣባው ከምክንያታዊ ሀሳብ ይልቅ የጫካ አጭበርባሪ ባህታውያንን ትንቢት የሚያምን፣…ጨካኝ ገዳይን ፈሪ እና አክባሪ "ንጉስ አይከሰስ ሰማይ አይታረስ" ሲል… ገዥውን ከስብዕናዊ ነፃነቱ በላይ አልቆ የሚያይ… ያልጠራ ኋላቀር የእምነት እና ባህል ሸምቀቆ እጅ ከወርች ያሰረው፣ በፖለቲካው ትግል ሜዳ እጅግ ሰነፍ ዘፍኖ አንጋሽ ድንቁርናን ያጌጡበት ልጆች እንደሆንን፣ ከዘመነ መሳፍንት ስነ-ልቦናዊ ድቀት ገና እንዳላገገምን ያጋለጠ ድንቅ መፅሐፍ ነው።

እኛም ብንሆን… አወዳሽ እንጅ ድክመት ነጋሪ የማንሻ ነንና… ተከፋንም አይደል⁉️

የእንግሊዝኛው እትም PDF ለምትሹ ንቁዓን በጥያቂያችሁ መሠረት በዚሁ ቻናል ይጫናል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Nov, 12:01


የኛ ጉድ የሆኑ አባቶች አጀንዳ "የአህያ ይበላል ወይ? " ሆኖ በውስጥ ሴራ የሸፈኑለት የአብይ አህመድ ፀረ ኦርቶዶክስ ክርስትና ንግግር‼️

በዚህ አይነት እኩይ በድንቁርና ጥግ ማሳያ ወፈፌ ለመመራት መፍቀዳችን እንደ ዜጋም፣ እንደ አማኝ እና የእምነት ተቋምም የውድቀት እና ውርደታችንን ጥልቀት ደረጃ ያሳያል:: ከሁሉም በላይ ክርስቶስን የዘነጉ ድንዙዛን ጳጳሳት ቤታችንን መሙላታቸውን በደማቁ ይምሰክራል::  እነ "አንገቴን ሰጣለሁ" እና "ችግር የለም እንጂ አትገዙ ማለት እንችላለን" በዚህ ንግግር አለመቆጣታቸው ምን ያህል የሐሰት እረኞች እንደሆኑ ያሳያል።
የእነሱ ጭንቀት፣ የአህያ እና ውሻ ያለመበላት ቁጭት ነው።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Nov, 09:51


የአማራ እናት ውሎ አዳር ግን በዚህ ምስል የሚታየውን ይመስላል 💔::

ፎቶው ከሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ ቃሊም ቀበሌ ነው::

የአብይ አህመድ ቅጥረኛ የመከላከያ ሰራዊት ወታደሮች በትናንትናው እለት ቃሊም ቀበሌ ላይ በፈፀሙት ከ50 ጊዜ በላይ የመድፍ ድብደባ ህይወቱ ያለፈው የሦስት ልጆች አባት የሆነው የሟች አርሶ አደር ወዳይ ጎበዜ ስርዓተ ቀብር ላይ የተወሰዱ ምስሎች ናቸው::

አንድ አርሶ አደር ሕይወቱ ማለፉንና ህፃናትና አዛውንቶችን ጨምሮ ጤፍ አጨዳ ላይ የነበሩ በርካታ አርሶ አደሮች መቁሰላቸውን እንዲሁም ቁስለኞች ወደ ህክምና ጣቢያ እንዳይወሰዱ የአገዛዙ ወታደሮች የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ማገዳቸውን መረብ ሚዲያ ዘግቦታል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Nov, 09:46


ሂውማን ራይትስ ዎች የዘር ፍጅት ፈፅማለች ሲል እስራዔልን ወነጀለ‼️

አለማቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት (HRW) እስራኤል "የጦር ወንጀል" እና "በሰብዓዊነት ላይ የሚፈፀም ወንጀል" ሰርታለች ብሏል።

ተቋሙ ዛሬ ባወጣው መግለጫ እስራዔል በጋዛ ባለው ጦርነት በሀይል በተደረገ ማፈናቀል እና የዘር ፍጅት ወንጀል ተጠያቂ ናት ሲል ገልጿል።

90 በመቶ የሚጠጉ የጋዛ ነዋሪዎች ቤታቸውን ለቀው ለመሰደድ ተገደዋል ነው ያለው።

==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegramhttps://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

15 Nov, 09:41


ቅዱስ ፓትርያርኩ ወደ አክሰም አይጓዙም‼️

የኅዳር ጺዮን ዓመታዊ ክብረ በዓልን በማስመልከት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ወደ ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጺዮን እንደሚጓዙ ተደርጎ በተለያዪዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ሲዘዋወር የሰነበተው  ዜና ፍጹም መሰረተ ቢስና በቅዱስ ፓትርያርኩም ሆነ በቅዱስ ሲኖዶስ በኩል ወደ ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለመጓዝ የተያዘ ምንም አይነት መርሐ ግብር አለመኖሩን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ምንጮቻችን አረጋግጠውልናል።(fastmerja)

የቅዱስነትዎ ቡራኬ ይድረሰን።


==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

14 Nov, 22:40


ሰዓቱን ያስተካክሉ!

የማይቀርበት፣ የአማራ ድምፅ የምንሆንበት ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ በካናዳ ዋና ከተማ፣ በኦታዎ!

በአብይ አህመድ ኦሮሙማ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ የሚያካሂደውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ በመቃወም፣ ለህዝባችን ድጋፍ ለመሆን እና ድምፃችን ለካናዳ መንግስት እና ለዓለምአቀፍ ማህበረሰብ ለማሰማት በካናዳ ዋና መዲና ኦታዋ ከተማ የተዘጋጀ ታላቅ ሰልፍ፣ ኖቨምበር 19 ከ10 ኤኤም እስከ 2 ፒኤም ይካሄዳል።

የሰልፉ ጉዞ ከኦታዋ ሲቲ ሆል (110 Laurier Avenue West)  ጀምሮ  ፓርላመንት ሂል /Parliament Hill/ የሚጠናቀቅ ሲሆን በዚህ ሰልፍ ላይ ከቶሮንቶ፣ ሞንትሪያል፣ ኪችነር ዋተርሉ፣ ለንደን ኦንታሪዬ፣ ኪንግስተን፣ ኦታዋ እና በሌሎች ከተሞች የሚኖሩ አማራዎች፣ ሀገር ወዳድ ኢትዬጵያውያን እና የአማራ ወዳጆች እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን።

የሰልፋ አዘጋጆች፣
- የአማራ ማህበር በኦታዋ
- በካናዳ የአማራ ማህበረሰብ ህብረት ( ካሳ)
- ኢትዬካናዳ የሰብአዊ መብት ግሩፕ እና
- ፊደል አማራ ድርጅት በቶሮንቶና አካባቢው
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

14 Nov, 22:40


📌የአማራ ልጆች የሀሰት ክስ

ከውስጥ አዋቂዎች የተገኘ መረጃ

የአብይ አህመድ ብልጽግና መር መንግስት የሰሜኑን ጦርነት ካጠናቀቀ በኃላ ከፍተኛ ስጋት ያደረበት ከአማራ ሀይሎች ነበር በተለይም የአማራ ልዩ ሀይልና ፋኖዎች በሰሜኑ ጦርነት ያሳዩት ጀግንነት መንግስትን እረፍት ነስቶታል::  ከጦርነቱ ማግስት ትጥቅ ለማስፈታት እና ልዩ ሀይሉን ለመበተን በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የፀጥታ ግብረ ሀይል ተሰብስቦ በእቅዱ ላይ ቢስማማም አፈፃፀሙን ሊቃወሙ የሚችሉ ምሁራንን: ጋዜጠኞችን: ፖለቲከኞችን እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ቀድመን እንሰር ወይም እናሶግድ የሚል አማራጭ ቀረበ:: በመጨረሻም ገና ለገና ሊቃወሙን ይችላሉ በሚል እናሶግድ መባሉ ተገቢ አይደለም የሚለው ሀሳብ ተቀባይነት አግኝቶ የክልሉ መንግስት እና ብሔራዊ ደህንነት የሚታሰሩ ሰዎችን ስም ዝርዝር እንዲያቀርቡ በአቶ ፈቃዱ ፀጋ መሪነት ጠቅላይ አቃቤ ክስ እንዲያዘጋጅ የፍትህ ሚኒስትሩ አቶ ጌዲዮን ጢሞጢዎስ እንዲያስፈጽም ተደረገ::

የፌደራል ፖሊስ እና የደህንነቱ መስሪያ ቤት አፋኝ ግብረሀይል ከመጋቢት 22/2015 ዓ.ም ምሽት ጀምሮ ውድ የአማራ ልጆች ከየቤታቸው ታፍነው ፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ታጎሩ:: ቀሪዎች በገላን : በአዋሽ አርባ: በወታደራዊ ካምፖች እና በግል ሼዶች ተሰውረው ግፍ ተፈፀመባቸው::

የአማራ ተወላጆች ሀሰተኛ ክስ አናዘጋጅም በማለታቸው አቶ ፈቃዱ ፀጋ አማራ ያልሆኑ የጠቅላይ አቃቤ ህግ ባለሙያዎችን ሰብስቦ ከዚህ ቀደም ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች የተከሰሱበትን መዝገብ አገላብጣችሁ ዋስትና የሚያስከለክል ክስ አዘጋጁ 217 ሰዎች እንደሞቱ 297 ሰዎች እንደቆሰሉ ከ1ቢሊዮን በላይ ንብረት  ወድሟል ብላችሁ ክስ አዘጋጁ ይህንን ለመስራት የ45 ቀን አበል ተፈቅዷል ጊዮን ሆቴል ተቀምጣችሁ እንድትሰሩ አቶ ኢዮሲያድ አበጀ  ይህንን ቡድን እንዲመራ ተመደበ:: የምስክር ጉዳይ ሲነሳ አቶ ፈቃዱ አታስቡ እኔ አዘጋጃለሁ አላቸው::  በመጨረሻም ከ78 ቀን በኃላ እነ ዶ/ር ወንደሰን አሰፋ መዝገብ 309200 በሚል መደበኛ ክስ ተመሰረተ::

በመጨረሻ የአማራ ተወላጅ አቃቤ ህግ ባለሙያዎች የሀሰት ክሱን ይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ከአቶ ፈቃዱ ታዘዙ አቶ ፈቃዱም እሾህን በሾህ በሎ መቀለዱን ወስጣዋቂው  በቁጭት ተናግሯል::

በአቶ ፈቃዱ ፀጋ የተዘጋጀው የሀሰት ክስ በፍርድ ቤት እንዲሻሻል በህዳር 12/2016 ዓ.ም ቢታዘዝም  መዝገቡን በምክንያቶች በማሳገድ ለ1አመት ሙሉ አላሻሽልም በማለት  ቆይቶ በህዳር 3/2017 ዓ.ም አሻሽያለሁ በማለት እንዳዲስ ክሱን አስቀጠለ::

በተሻሻለው ክስ ተከሳሾች በእስር ላይ እያሉ የተገደሉ ሰዎችን በብሔር ግጭት በጅሌ ጥሙጋና አካባቢው በሸኔ እና በጁንታ የተገደሉትን እንዲሁም የቀድሞ አማራ ክልል ብልጽግና ሀላፊ አቶ ግርማ የሽጥላን ጨምሮ 75 ሰዎች ገድላችኃል 48  ሰዎች አቁስላችኃል ከ1ቢሊዮን ብር በላይ ንብረት አውድማችኃል በሎ አዲስ ክስ አሻሽሎ አመጣ::  የሚገርመው በፈቃዱ ፀጋ የተተካው አቶ ተስፋዬ ዳባ በወለጋ አንገር ጉትን በመከላከያና በሸኔ የተገደሉ 14 ሰዎችን ገድለዋል ብሎ ክሱ ውስጥ እንዲካተት አደረገ::

እጅግ የሚገርመው የአማራ ተወላጆች የተከሰሱባቸው 14ቱም መዝገቦች ከሰው ቁጥር መለያየት ውጭ ተመሳሳይ ክስ መሆናቸው ነው::  አቶ ተስፋዬ ዳባ ከዚህ በኃላ የሚመጡ የአማራ ተወላጆች ተመሳሳይ ክስ እንዲከሰሱ ትዕዛዝ አስተላልፏል::

ፍትህ ለንፁሃን የህሊና እስረኛ አማሮች!!!

ሙሉጌታ አንበርብር
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

14 Nov, 22:36


🔥የአሳምነው ቀኝ እጅ ፋኖ መንበረ አለሙ በዛሬው  የችሎት ውሎ የተናገረው‼️:-

ፈፅመሀል የተባልሁትን ወንጀል አልፈፀምሁም።  ለዚህ የልብ ወለድ ክስ የዳረገኝን የpoletical motive በተመለከተ ግን አንድ ነገር ማንሳት እፈልጋለሁ። አለም በአንድ ድምፅ ያወገዘውን፣ በጥቁር መዝገብ የመዘገበውን፣ በናዚው ፊትአውራሪ ሂትለር አማካኝነት በይሁዳዊያን የተፈፀመውን የዘር ማፅዳት በሚያስንቅ ሁኔታ አማራወች ላይ ባለፉት 6 ዓመታት የዘር ማፅዳት ሲፈፀም አይተናል።

አማራ በመሆናቸው ከ15 በላይ የዩንቨርሰቪቲ ሴት ተማሪወች እንደወጡ ቀርተዋል፣ ህፃናት፣ አዛውንት፣ እመጫት ንፁሀን አማራወች በተኙበት ቤታቸው ከውጭ ተዘግቶባቸው በእሳት ተቃጥለዋል፣ ነፍሰ-ጡር እናቶች የአማራ ፅንስ እንዳይወልዱ በእንጨት ተቀደው ፅንሱም እነሱም ሲገደሉ ተመልክተናል፣ አማራ መሆን ቀርቶ፤ የአማራ እንስሳት መሆን እንኳን ወንጀል ሆኖ በሬወቹ እነ ጮሬ፣ ላሞቹ እነ አደይ፣ ፍየሎቹ እነ ጠዲት፣ ስንዲት በጋጥ እንደተዘጉ ተቃጥለዋል።

አማራወች ለስብሰባ እየተጠሩ ታርደዋል፣ በጅምላ የዘር ፍጅት ተፈፅሞባቸው፣ በጅምላ ተገለውም የሰውነት ክብረ-ፀጋው ተነፍጓቸው ከሞላው የአማራ መሬት ለአማራወች አስከሬን 3 ክንድ መሬት መቃብር ተነፍጎት በጅምላ በዶዘር ሲቀበሩ አይተናል ተመልክተናል። እኔ ይሄ ሁሉ  ግፍ የሚፈፀምበት፣ሳይበድል የተፈረደበት፣ መከረኛ ህዝብ አካል በመሆኔ እና እንደ አንድ የተማረ ሙህር አማራን የማፅዳቱን ወንጀል በመቃወሜና በመሞገቴ ብቻ ወንጀለኛ ነህ ተብየ በመንግስት አይነተኛ በትር በሆነው
#አቃቢ_ህግ የልብ-ወለድ ክስ ተመስርቶብኛል። እኔ ላይ የተፈጠረው ነገር:-

''በገብረማሪያም ሰርግ፣ ወልደማሪያምን እንደማወደስ'' የሚቆጠር ነው!  አማራን በጅምላ የሚገሉት እና የሚያስገድሉት በህግ ሊጠየቁ ይገባል በማለቴ፣ ንፁሀን አማራወችን ገዳይ እና አስገዳይ ቁመው ሊጠየቁበት በሚገባው የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ-ቤት  እኔ ከተገዳዩ እና የዘር ጭፍጨፋ እየተፈፀመበት ካለው አማራ በመወለዴ በሀሰት ተከስሻለሁ።

እኔ ግን እላለሁ:-

➧ፋሽስታዊ የሆነው ስርዓት በሚቃወመው የፖለቲካ አመለካከቴ፣

➧ አማራዊ በሆነው ማንነቴ እና ህያው በሆኑት አባቶቸ
#አጤ_ምኒሊክ እና #ጀኔራል_አሳመነው_ፅጌ ስም ምየ የምነግራችሁ በግልም ሆነ በቡድን ፈፅመሀል የተባልሁትን ወንጀል አልፈፀምሁም።

ወንጀሌ አማራ ሁኘ መወለዴ እና የአማራን ዘር ማፅዳት ተቃውሜ በመገኘቴ ብቻ ነው። ይሄን ደግሞ ቀጣይም እስከ መጨረሻዋ እስትንፋሴ የማደርገው ነው። ለታሪክ ይመዝገብልኝ አመሰግናለሁ።


5/3/17 ዓ.ም

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

14 Nov, 22:00


ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ‼️


ዛሬ በፍርድ ቤት ያደረገው ታሪካዊ ንግግር

ከዚህ በመቀጠል በተከሰስኩበት ክስ የእምነት ክህደት ቃሌን እሰጣለሁ።
በቀዳሚነት የተከሰስኩት ጉዳይ የአማራ ህዝብ እኩል ከሌሎች ብሄሮችና ህዝቦች ጋር የአገር ባለቤት ሆኖ እያለ አገር ተወስዶበታል ብሎ ተናግሯል የሚል ነዉ።ክሴ ይሄን የሚል በመሆኑ አሁን ለፍርድ የቀረበዉ የአማራ ህዝብ የህልዉና ትግል ነዉ ማለት ነዉ።

የአማራ ህዝብ ላለፉት ሰላሳ አራት አመታት ፀረ አማራ ሀይሎች ተደራጅተው እና ተቀናጅተው ስልታዊ እና መንግስታዊ ጥቃት እያደረሱበት ያሉ ህዝብ ነዉ።
የአማራ ህዝብ የአገር ባለቤትነቱንበግልፅ በአደባባይ የተነጠቀዉ በ1983 ዓ.ም አማራ ጠል ሀይሎች የመንግስት ስልጣንን ተቆጣጥረዉ ባደረጉት የ ሰኔ 1983ቱ የቻርተሩ ጉባኤ ነበር።
ጉባኤው ያለምንም የአማራ ህዝብ ዉክልና የተካሄደ መሆኑን የስርአቱ ቁንጮ መለስ ዜናዊ በአደባባይ የመሰከረው ሀቅ ነዉ።በዚህ የቻርተር ጉባኤ የተመሰረተው የሽግግር መንግስት  ባደረገው የክልል አከላለል ዉስጥ ምንም አይነት የአማራ ህዝብ ዉክልና  ያልነበረው ሲሆን በዚህ የሽግግር መንግስት ዘመን የተዘጋጀው ህገመንግስትም የአማራን ህዝብ በማዉገዝ ተጀምሮ በማዉገዝ ያለቀ መሆኑን የቻርተሩ ጉባኤ ቃለጉባኤዎች ,የሽግግር ም/ቤቱ ቃለጉባኤዎች,የህገመንግስት ጉባኤ ቃለጉባኤዎች ዘላለማዊ ምስክር በመሆኑ ያስረዳሉ ።
በዘመኑ ትህነግ/ኢህአዴግ በአማራ ህዝብ ላይ የፈፀሙት አድሏዊ ድርጊቶች ,መፈናቀሎች,የንብረት ዉድመት,የዘር ፍጅትእና አገር አልባነት ልለፈዉና የዛ ስርአት ቀጥተኛ ወራሽ የሆነውን የብልፅግና ፓርቲ እና መንግስት በአማራ ህዝብ ላይ የፈፀመዉን እና እየፈጸመ ያለዉን በደል ልግለፅ።

የብልግና መንግስት በአማራ ህዝብ ተጋድሎ ወደ ስልጣን የመጣ ቢሆነም ህገመንግስታዊ ማሻሻያን ጨምሮ ፀረ አማራ የሆኑትን የመንግስት ፖሊሲዎች አስተካክላለሁ ብሎ ቃል ገብቶ የነበረ ቢሆንም በተግባር ግን አማራ ጠል መሆኑን ያስመሰከረዉ ጊዜ ሳይወስድ ነበር።
የብልፅግና መንግስት ከ ትህነግ ኢህአዴግ የወረሰውን የፌደራል እና የክልል ህገመንግስቶች ,ፖሊሲዎች እና መመሪያዎች ይዞ ቀጥሏል።ከ 50 በላይ በአማራ ህዝብ ላይ የዘር ፍጅት እንዲፈፀም ፀረ አማራነትን የሚቀሰቅሱ መፃህፍት አሳትሟል ።በምርምር መፅሄቶች ስም አማራ ጠልነትን ሰብኳል።በመንግስትነቱ በሚያስተዳድራቸው በኦሮምያ ቱሪዝም ቢሮ,በኦሮምያ ፕሬዝዳንት ፅ/ቤት,በኢትዮጽያ ፕሬስ ድርጅቱ ስር በሚታተሙ መፅሄትና ጋዜጦቹ በአማራ ህዝብ ላይ ለአመታት የቆየ የጥላቻ ዘመቻ አካሂዷል ።ከከፍተኛ እስከ ዝቅተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፀረ አማረ ንግግሮች እና ትንኮሳዎች ተደርገዋል።

በተጨማሪም የብልፅግና መንግስት የአማራ ህዝብ የፖለቲካ ዉክልና እንዳይኖረው በማድረግ ዛሬ በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠረው ከአማራ ክልል ዉጭ የሚኖረው የአማራ ህዝብ ምንም አይነት የፖለቲካ ዉክልና የለዉም ።

ከመንግሥት የስራ ሀላፊነት ጠርጎ በማዉጣት አድሎአዊ አሰራርን በማስፈን በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች በማፈናቀል ፣ በቢሊዮኖች የሚገመት የአማራን ህዝብ ሀብትና ንብረት በማውደም እንዲሁም ዘግናኝ የሆነ እንኳን ሊያዩት ሊሰሙት እንኳ የሚከብድ የዘር ፍጅት እንዲፈፀም አድርጓል ። ይህ የዘር ፍጅትበመላው ኢትዮጵያ በሶማሌ ፣ በኦሮሚያ ፣ በትግራይ ፣ በሲዳማ ፣ በቀድሞ የደቡብ ክልል ፣ በጋምቤላ እና በቤኒሻንጉል ክልሎች የተፈፀመ ነው ።
ለዚህም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የአይን ምስክሮች በተጨማሪ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ፣ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ላይ የሚሰሩ ጥምረት እንዲሁም አለም አቀፍ የሆኑት የተባበሩት መንግስታት ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እና የሂውማን ራይትዎችን ዘገባዎች በማየት መረዳት ይቻላል ።
  ጉዳዩን ሊከታተል ይችላል ተብሎ ይታሰብ የነበረው የብልፅግናው የአማራ ክልል መንግሥት ደግሞ እንኳን የአማራን ህዝብ ሊታደግ የገዛ ስልጣኑን የማያውቅ ፣ የፖለቲካ ነፃነቱን አሳልፎ የሰጠ እንዲሁም ከውሳኔ ሰጪነት ወደ ፈፃሚነት የወረደ ነው ። (ከክልሉ ውጪ ያሉ አማራዎች እንታገላቸዋለን እንጂ አንታገልላቸውም)ከማለት የደረሰ ሎሌ ነዉ።

   በተደጋጋሚ ባጋጠሙ ጉዳዮችም ተፈትኖ የወደቀ ለምሳሌ በአማራ ልዩ ሃይል መፍረስ ፣ በፕሪቶሪያ ድርድር ፣ በሱዳን ወረራ ፣ በአጣዬ እና ሸዋሮቢት ፍጅት የአማራን ህዝብ መብት ማስከበር ያልቻለ ለተፈናቃይ ዱላ ለዘር ፈጂዎች ግን ካባ የሚሸልም ስብስብ ነው ።

     የፌደራል መንግሥቱ ደግሞ ያለምንም እፍረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ ፣ አቃቢ ህጉ ፣ መርማሪው ፣ ደህንነቱ ፣ የፍርድ ቤት አስተዳደር በአጠቃላይ የአንድ ብሔር/ሀይማኖት አባላት በመሆን ህግን የማጥቂያ መሣሪያ በማድረግ የአማርን ሕዝብ ልጆች ያጠቃል ።
   የአማራ ሕዝብ ከላይ በጠቀስኳቸው ምክንያት የሀገር ባለቤትነቱ የተወሰደበት ፣ ሀገሩን የተቀማ በመሆኑ ፣ ድርጊቱም ሥርአታዊና መንግሥታዊ ለመሆኑ የሚመሠክሩ በርካታ ማስረጃዎች ያሉ በመሆኑ የአማራ ህዝብ ከዚህ የህልውና አደጋ ለመውጣት መንቃት ፣ መደራጀትና እራስን ከጥቃቶች መከላከል ይገባዋል የሚል የፀና አቋም ያለኝ በመሆኑ ይሄንን ዘረኛ እና ነውረኛ አንባገነን ሥርዓት ለመጣል ትግል እንደሚያስፈልግ እምነቴ ነው ።

በጭብጦቹም ላይ

   * የሸዋ ፋኖን በማደራጀት በኩል የራሴን አስተዋፅኦ አድርጊያለሁ
  *የአማራ ፋኖን ወደ አንድነት ለማምጣት ሲባል የተመሠረተው አመቻች ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆኜ ሠርቻለሁ
  *የአማራ ፋኖ ምክርቤት እንዲመሠረት የራሴን አስተዋፅኦ አድርጊያለሁ

  * አገሪቱ በተቀበለቻቸው ዓለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎችና የብልፅግና መንግሥት እመራበታለሁ በሚለው ህገመንግስት በሰፈሩት ሰብአዊና እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቹን መሰረት በማድረግ የህዝቤን ግፍ እና በደል ለማስቆም በህቡዕ ሳይሆን በአደባባይ ታግያለሁ።

*የሰራሁት በሙሉ በግልጽ በአደባባይ የተፈፀመ እንጂ ምንም አይነት ህቡዕ ድርጅት አቋቁሜ አልሰራሁ።

*በህቡዕ አደረጃጀት ተፈፀሙ የሚሉትን ተግባራት አላዉቅም።አልፈፀምኩም

የኢትዮጵያ ህዝብ የአማራን ህዝብ በደል በደንብ ይገነዘባል ብዬ አምናለሁ የኢትዮጵያ ህዝብ "የአማራ ህዝብ እንባ በዋንጫ"ቢሰጣቸዉ የማይጎፈንናቸዉን የብልፅግና ስርአት ቁንጮዎች በቃችሁ ሊላቸዉ ይገባል።

በተጨማሪም የአማራ ህዝብ የህልዉና ትግል ለነፃነት ለእኩልነትና ለፍትህ የሚደረግ ትግል እንጅ ጠላቶቻችን እንደሚያወሩት ሌላዉን ለመጨፍለቅ የሚደረግ ባለመሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ደግፎ እንዲቆም እጠይቃለሁ።

አለማቀፉ ማህበረሰብም የአማራ ህዝብ እየተፈፀመበት ያለዉን የዘር ፍጅትና መፈናቀል ቸል በማለቱ በጣም እያዘንኩ ለአምባገነኑ መንግስት ጅምላ ጨራሽ ድሮዎኖች እና ተተኳሾችን የሚያቀብሉ አገራት ታሪክና እና እግዚአብሔር ፍርዱን ይሰጣችኋል እላለሁ።

አመሰግናለሁ ።
ኅዳር 5/2017 ዓ.ም

ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

14 Nov, 21:22


የፋሽስቱ ኦሮሞ ብልፅግና ከቁብ የማይቆጥራቸው፣ ዘርፎ የሚሸጣቸው ቅርሶች በህግ መነፅር እንዲህ ይታዩ ነበር።

በአብይ አህመድ አገዛዝ ግን እየተዘረፉ፣ እየተቃጠሉ፣ በራሱ ትዕዛዝ ጌጣጌጦች፣ ዘውዶች እየተጨፈለቁ ተመዝነው እየተቸበቸቡ፣ እየወደሙም ነው።

በህገወጥ መንገድ እንዳይዘዋወሩ (ከሀገር እንዳይወጡ) ቁጥጥር የሚደረግባቸው የአርኪዮሎጂ ቅርሶች፤

ቅርስ
አርኪኦሎጂ የሰው ልጅ በምድር መኖር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ያለውን የቅድመ-ታሪክና የታሪክ ዘመን፣ የሰው ልጆችን አኗኗር፣ ጠባይ፣ ባህል፣ ሥልጣኔና ከአካባቢያቸው ጋር የነበራቸውን መስተጋብር ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ በቁፋሮ በመታገዝና ቁሳዊ ባህልን (Material Culture) በመተንተን የሚያጠና የእውቀት ዘርፍ ነው፡፡

በጥናት የተገኙም ሆነ በጥናት ያልተገኙ የአርኪዮሎጂ ስፍራዎች ለተደራጁ ዘራፊዎችና ስርቆት የተጋለጡ ናቸው ፡፡ በዚህ መልኩ የሚደረጉ ሌብነቶች በቅርሶቹና በአርኪዮሎጂ ሳይት ላይ ከፍተኛ መውደምንና ጥፋትን የሚያስከትሉ ናቸው ፡፡ አውቀት የሌላቸው ቅርሶቹን ከፍተኛ ዋጋ እንደሚያወጣ ወይም ያላቸውን ያላቸውን የቅርሶቹን ማራኪነት በመመልከት ብቻ ቁፋሮ በሚያካሂዱበት ወቅት ቅርሶቹን፣ ሳይቶቹን ፣ ኮንቴክስቱን ሁሉ ሊያጠፉና ሊያበላሹ የሚችሉ ድርጊቶችን ይፈጽማሉ ፡፡

1. Ornaments/ጌጣጌጦች
ከተለያዩ ጨሌዎች፤ ብርጭቆዎች፣ ሼሎች እና ከመሳሰሉት የተሰሩ ጥንታዊና በአርኪዮሎጂ ጥናት የተገኙ ፣ በአሁኑ ወቅት ሊሰሩ የማይችሉ ጌጣጌጦች ከሀገር እንዳይወጡ የተከለከሉ ናቸው ፡፡

2. Signs and Seals of bronze, stone, clay ከነሀስ ፣ ከድንጋይ እና ሸክላ የተሰሩ ማህተሞችና ምልክቶች
ጥንታዊና ታሪካዊ የሆኑ በአርኪዮሎጂ ጥናት የተገኙ ከነሀስ፣ ከድንጋይ፣ ከሸክላ ወይም ከተለያዩ ውድ ማዕድናት እና ቁሶች የተሰሩ ስልጣንን የሚገልጹ ቀለበቶች ፣ማህተሞች፣ ዘውዶች፣ ሰይፍ እና ልዩ ልዩ ምልክቶች ወይም ፊርማዎች ።

3. Sculpture/ monument ቅርፃ ቅርጾች/ሀውልቶች
ከሸክላ ከድንጋይና ከተለያዩ ቁሶች የተሰሩ የአርኪዮሎጂ ጥናት ግኝቶች የሆኑ የተለያዩ ምስሎችን የያዙ ቅርጻ ቅርጾችና ሀውልቶች ከሀገር የማይወጡ ቅርሶች ናቸው ፡፡

4. Stone Inscriptions/የድንጋይ ላይ ጽሁፎች
የጽሁፍን እድገት፣ የሀገራትን ስልጣኔ፣እንዲሁም የሀገሮችን እርስ በእርስ ግንኙነቶች ሊገልጹ የሚችሉ በድንጋይ ገጽ ላይ በሙሉ ወይም በከፊል የተቀረጹ ጽሁፎች።

5. pottery/ሸክላዎች
ጥንታዊና ታሪካዊ የሆኑ የተለያዩ መጠን ያላቸው ከሸክላ አፈር የተሰሩና በላያቸው ላይ የተጌጡ ቅርጾች ያሉባቸው ወይም የሌሉባቸው ሙሉ ወይም ከፊል የሆኑ የሸክላ ውጤቶች ለምሳሌ፤-ኩባያዎች፣ማሰሮዎች፣መቅጃዎች፣የሰው ወይም የእንስሳት ቅርፆችና የመሳሰሉት ።

6. Ancient Coins/ጥንታዊ ሳንቲሞች
ጥንታዊና ታሪካዊ የሆኑ በተለያዩ ወቅቶች የነበሩ እና የጊዜውን ስልጣኔ የሚገልጹ በአርኪዮሎጂ ጥናት የተገኙ የሳንቲም ስብስቦች ለምሳሌ የአክሱም፣ የሀርላ፣ ሀረሪ ።

7. Archeological/ paleo- anthropological samples and casts/ የአርኪዮሎጂ /ፓሊዮ አንትሮፖሎጂ ናሙናዎች
የቅርሶች ናሙና ወይም ካስት ካለ ፍቃድ ከሀገር ማስወጣት አይቻልም፡፡

ምንጭ ፡- የቅርስ ምዝገባ ጥናት፣ ደረጃ ምደባና ቁጥጥር
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 16:44


የአምሓራ በጀርመን ፍራንክፈርት‼️

ጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የሚኖሩ ትውልደ አማራውያን በዝህን ስዓት ተቃውሟቸውን እያሰሙ ይገኛሉ።


ዋናው የዲያስፖራዉ ሚና ይኸዉ ነዉ በርቱልን!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 13:51


ልደቱ አያሌውን በአማራ እና አማራ ኤሊት ጥላቻ ያበዱ ግለሰቦች እና ቡድኖች ለምን ይወዱታል⁉️

ጥያቄ ነው‼️

ይሄን ጉዳይ ባስመለከተ አንድ ዘለግ ያለ ፅሁፍ በሞዐ ገፅ ከመውጣቱ በፊት ከሞዐ ቤተሠብ ሀሳብ እና አስተያየት መሠብሠብ አስፈልጓል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 13:49


አሁን በደረሰን መረጃ በቋሪቱ ብር አዳማ ከተማ ድሮን ጥቃት የስምንት ሰዎች ሕይወት አልፏል።
በምዕራብ ጎጃም ዞን ቋሪት ወረዳ በብር አዳማ ታዳጊ ከተማ የአገዛዙ ሥርዓት አከታትሎ በጣለው የድሮን ጥቃት የስምንት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ ተጨማሪ አራት ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 10:55


አቸፈር‼️

ቅዳሜ ጥቅምት 30 ቀ 2017 ዓ.ም

አቸፈርን አስሳለሁ ብሎ ዙ 23 ን ጨምሮ በርካታ ሞርተር እና ዲሽቃወች አግተልትሎ የገባው የጠላት ኃይል ከዝብስት እስከ ዲላሞ ባለው ቀጠና ከትላንት 8:00 ጀምሮ እየተቀጠቀጠ ነው።
የአየር ኃይሉን በሙሉ አቅሙ የተጠቀመው ወራሪ ሰራዊት በዘፈቀደ ባደረገው የጀት ድብደባ የገጠር መንደሮችን ቢያወድምም በወገን ኃይል ላይ ያመጣው ተጨባጭ ጉዳት የለም።

የጀት እና የድሮን ድብደባ የማይበግረው ለህዝቡ ታማኝ የሆነ፤ የማይፈራ ትውልድ አስነስተናል። የሚጨፍርን ወራሪ ሰራዊት የጫኑ ኦራሎች የጠላትን በድን ጭነው መመለስ የዘወትር ተግባራቸው ነው።

ፎቶው: - አቸፈር ደብረ ሲና ተራራ ላይ ሆነን የጠላትን ሩጫ እንደ ፊልም የተመለከትንበት ነው።

#አስረስ_ማረ_ዳምጤ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 10:08


#ማይካድራ‼️
          
ዛሬ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም በአማራ ምድር ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በማይካድራ ከተማ ጥቅምት 30/ 2013 ዓ.ም በማይካድራ የህወሓት ኃይሎች በአንድ ቀን 1ሺህ 563 ንፁሀን አማራዎችን የጨፈጨፉበት፣ የዘር ማፅዳት የፈፀሙበት ቀን ነው።
ለትውስታ፣ አንረሳውም!!!

ህወሓት በዚህ የጦር ወንጀሏ እንዳትጠየቅ አብይ አህመድ እና የኦሮሙማ ኃይል ውለታ ውሎለታል።
ሌላው የወደቀ የቅዠት ህልማቸውን ያሳኩ ዘንድ በድጋሚ የሚፍጨረጨሩት በዚያ አሰቃቂ ወንጀላቸው ባለመጠየቃቸው ነው።
👇
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 09:15


"#ኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ሕፃናት ከትምህርት ገበታ በማቋረጥ  ከአፍሪቃ 2ኛ ሆናለች። ዩኔስኮ/ ከ10 ሚሊዮን በላይ ህፃናት አማራ ክልል እና ወለጋ በጦርነት ምክንያት እንዳይማሩ የሆኑ አማራ ህፃናት ለደረጃው ምክንያት ናቸው ተብሏል።
https://wenchif.wordpress.com/%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-11-%e1%88%9a%e1%88%8a%e1%8b%ae%e1%8a%95-%e1%88%95%e1%8d%83%e1%8a%93%e1%89%b5-%e1%8a%a8%e1%89%b5%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ad%e1%89%b5-%e1%8c%88%e1%89%a0/

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 08:56


"የደመወዝ ማስተካከያው የጥቅምት ወር ክፍያን ታሳቢ በማድረግ ይከፈላል" የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር)

ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል የተባለው የመንግሥት ሠራተኞች የደሞዝ ጭማሪ የጥቅምት ወር ክፍያን ታሳቢ በማድረግ እንደሚከፈል የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡

ኮሚሽነሩ በማህበራዊ ትስስት ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፤ "የተፈቀደው የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ማስተካከያ ክፍያ ዘግይቷል፣ ቀርቷል የሚሉ ሃሳቦች እየተራመዱ ነው። በሲቪል ሰርቪስ በኩል የሚለቀቁ መረጃዎች ኦፊሴላዊና የሚተገበሩ መሆኑን መተማመን ጥሩ ነው።" ብለዋል፡፡

አክለውም፤ ቀደም ሲል የመንግሥት ሰራተኞችን የደመወዝ ስኬል በተመለከተ በማህበራዊ ሚዲያዎች በሚናፈሱ አሳሳች ወሬዎች ማህረሰቡ እንዳይሳሳት መልዕክት ማስተላለፋቸውን አስታውሰዋል፡፡የገንዘብ ሚኒስቴር የተጨማሪ ክፍያ በጀቱን ለሚመለከታቸው ተቋማት መፍቀዱን የገለጹት ኮሚሽነሩ፤ "በእኛ መስሪያ ቤትም በኩል የተስተካከለውን የጥቅምት ወር ደመወዝ ተከፍሏል። ሌሎችም እንደዚሁ የከፈሉ አሉ" ብለዋል

የቀሩት ተቋማት ደግሞ ማስተካከያውን ለማድረግ የማጥራት ሥራ እየሰሩ ሊሆን እንደሚችል ያመላከቱም ሲሆን፤ "እነዚያም ዝግጅታቸውን ሲያጠናቅቁ የተስተካከለው የጥቅምት ወር ክፍያ ታሳቢ በማድረግ የሚከፍሉ ይሆናል።" ሲሉ ተናግረዋል፡፡

የገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሽዴ ጥቅምት 09/2017 ዓ. ም በሰጡት ማብራሪያ አዲሱ የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ገልጸው ነበር።በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ባለፈው ሳምንት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፤ ለደሞዝ ጭማሪው 91 ቢሊዮን ብር መመደቡን ገልጸው፤ ክፍያው ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ መናገራቸው ይታወሳል፡፡
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 07:32


በሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ደረሰ‼️
ዛሬ ጥቅምት 30/2/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:15 ልዩ ስሙ ቋሪት ብር አድማበተባለ ስፍራ በድሮን ጥቃት  ቁጥራቸው ያልታወቀ  ንፁሀን ተጎድተዋል። ጥንቃቄ እናድርግ የድሮን ጥቃት በተፈፀመበት በ400 ሜትር ራዲየስ ውስጥ አስተኳሽ ስለሚኖር ጥብቅ ክትትል አድርጎ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 06:43


# የጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር የጠላትን ካምፕ ከበባ በማድረግ እያስጨነቀው ይገኛል


ከተለያዩ ብርጌዶች የተውጣጣ የጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር  (3ኛ ክ/ጦር)ጊወን ብርጌድ የጠላትን ካምፕ በመክበብ  እየያስጨነቀው ይገኛል።የአማራ ፋኖ በጐጃም 3ኛ ክ/ጦር (ጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር)  ከሁላም ብርጌዶች የተውጣጣ ኃይል  ማለትም ፲ አለቃ ኤ/ አጥናፉ ብርጌድ፣ ዘንገና ብርጌድና ራስ ቢተወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ የተውጣጣ የወገን ሀይል ጠላት የራሴ ያለውን ገዥ ስለያዘ ጠላትን ለመደብደብና  ድባቅ ለመምታት ዝግጅታቸውን አጠናቀው ጠላት ወደለበት ቦታ ከሌሊቱ  10:00 ሰዓት ላይ በመጠጋት  ጠላትን አፍነው እያስጨነቁት ይገኛሉ።

የት ቦታ እንደሆነ  መረጃውን በዝርዝር ይዘን  እንመለሳለን ።

   አርበኛ አዲሱ ፈጠነ የአማራ ፋኖ በጎጃም ም/ ቀጠናዊ ትስስር መምሪያ  ከግንባር ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም
@Ashara Media
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 06:41


አሳዛኝ መረጃ‼️

ዛሬ ጥቅምት 29/2/2017ዓም አሸባሪው የፋሽስቱ አገዛዝ መሪ አብይ ሰራዊት ትናንት በፋኖ የደረሰበትን ምት መቆቋም ሲያቅተው ዛሬ ጅጋ ከተማ ላይ በመሆን ወደ አጎራባች የገጠር ቀበሌወች ልዩ ስሙ አዋልሰም ማሪያምከሚባል ቦታ ከባድ መሳሪያ በመተኮስ 5 የአንድ ቤተሰብ አባላትን ገድሏል።

አሁንም ወንበዴው እና ወሮ በላው  የአብይ ስርአት ንፁሀን መጨፍጨፉን ስለቀጠለ መላው የአለም ሕዝብ ይህን ስርአት እንዲቃወሙ የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክፍለ ጦር የሚዲያ አባላት ጥሪ እናቀርባለን።በዚሁ አጋጣሚ ለንፁሀን ሟች ቤተሰቦች መፅናናትን እንመኛለን
       
[ክፋት ለማንም፣ በጎነት ለሁሉም!!]
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!


የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ
ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረጠወይን
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

09 Nov, 06:39


የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር አባ ኮስትር ብርጌድ ለስድስት ለተከታታይ 6 ወራቶች  ያሰለጠናቸውን ኮማንዶዎች ለግዳጅ ብቁ በማድረግ በዛሬው ዕለት በደማቅ ስነ ስርዓት አስመርቋል

በዚህ የምርቃት ስነ ሰዓት ላይ በእንግድነት የተገኙ የአማራ ፋኖ በጎጃም ከፍተኛ አመራሮች ተመራቂዎች  በደማቅ ሁኔታ አስመርቀው ተልዕኮዎችን ሰጥተዎል::
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

06 Nov, 00:40


አብይ አህመድ ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም አቸፈር- ዝብስት ላይ በፈፀመው የጦር ወንጀል ከጨፈጨፋቸው 43 ሲቪሊያን መካከል ለግዜው ዝርዝራቸው የደረሰን:-
1. ሀይማኖት ተማረ
2. አብርሃም አለሙ
3. ወርቁ ሲሳይ
4. አስፋው ደለለ
5. አዲሱ አወቀ
6. ስመኛው በእውቀት
7. አትርሰው ዳኝነት
8. ስጦታው ምኒችል
9. ስሎታው ስሜነህ
10. ተሻገር ገብሬ
11. ችሎታው አዘነ
12. ሀብታሙ አደባ
13. ቻላቸው ጥሩነህ
14. አይቸው ተመስገን
15. ምህረት ሙሉቀን
16. ብርሃኑ ማንነግረው
17. ማስተዋል ታዴ እና ሌሎችም ይገኙበታል።

በሌላ በኩል በተመሳሳይ ቦታ በተደረገ ጥቃት:-
1. አበባው ተፈራ
2. ምስክር
3. ተመስገን መለሰ
4. ስለሽ ተስፋ
5. ጌጤነህ መኳንንት
6. አብርሀም ድረስ
7. ጌታነህ ካሳ
8. አብርሀም እግዳው
9. መታደል አየነው
10. አማን ግርማው እና
11. አጉማሴ አብዬ  የተባሉት ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው እና በሞት እና በህይወት መሃል የሚገኙት ናቸው።

በሰው ላይ ጉዳት ባያደርስም በተመሳሳይ ቀን ፋግታ ላይም የድሮን ጥቃት ተፈፅሟል።

በዚሁ እለት በቲሊሊ ዙሪያ አስኩና ጊዮርጊስ ቀበሌ የአንድ ቤተሰብ አባላትን የገደለ ጥቃት ሲፈፀም ባንጃ ወረዳ ሳትማ ዳንጊያ ቀበሌ አከና  አቦ አካባቢ እና ጃንጉታ ጊዮርጊስ አካባቢዎች ላይ የደረሰ የድሮን ጥቃት በርካታ የቤት እንስሳትን ገድሏል።

© አርበኛ አስረስ ማረ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 21:04


🇪🇹ኢትዮጵያ በ24.83 ሚልዮን የሚጠጉ ገጾች በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ከአፍሪካ 7ኛ ደረጃን ያዘች

የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ቁጥር መጨመር በአፍሪካ ከሚታየው ፈጣን የዘመናዊ ስልክ ስርጭት፤ ይህም የሰዎችን ግኑኝነት፣ መግባባት እና የንግድ አመራር እየቀየረ ከመምጣቱ ጋር እንደሚያያዝ ተገልጿል።

🇳🇬ናይጄርያ በ103 ሚልዮን የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ግንባር ቀደም ነች።

🇪🇬የምእራብ አፍሪካዊቷን ሀገር የምትከተለው ግብፅ ስትሆን፤ 82.01 ሚልዮን የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች አሏት።

🇿🇦ደቡብ አፍሪካ በ45.34 ሚልዮን ተጠቃሚዎች በሶስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።

🇲🇦🇩🇿ሞሮኮ በ34.47 ሚልዮን የማህበራዊ ሚድያ ቀጣዩን ደረጃ የያዘቸ ሲሆን፤ አልጄርያ በ33.49 ሚልዮን አምስተኛ ላይ ተገኝታለች።

🇨🇩ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በ28.31 ሚልዮን የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ስድስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 20:53


የለንደን ፋኖ‼️
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 20:42


https://youtu.be/WzCQtl5EK6Y?si=Yim-TXIkiQ0fZkDw

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 17:45


ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ ሙጃ ከተማን ተቆጣጥሮ በርካታ ድሎችን ተጎናፀፈ።

በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ ዛሬ ጥቅምት 26/ 2017 አ.ም ማለዳ ላይ በተጀመረ መደበኛ ዉጊያ በቀላል መስዋዕትነትና ባጭር ሰአት ከተማዋን ሙሉ ለሙሉ በመቆጣጠር ፖሊስ ጣቢያዉንና የተለያዩ የጠላት መሰረት የሆኑ ቦታዎችን ሰብሮ በመግባት በርካታ ድሎችን ተጎናጽፏል።

የጠላት ቁልፍና መሰረት የሆነዉን ወታደራዊ ቦታ የሰሜን ወሎ ዞን ጊዳን ወረዳን ተቆጣጥሮ የሚገኘው የአማራ ፋኖ በወሎ በዛሬው እለት ደግሞ የከተማ መቀመጫው የሆነችዉን ሙጃ ከተማን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥሮ ጠላት ላይ ከባድ ዉጊያ በመክፈት በርካታ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ እንዲሁም በመማረክ ሰብአዊና ቁሳቂ ኪሳራ አድርሶበታል።

በኮማንዶ ዘላለም የሚመራው ተከዜ ክ/ጦር በሻለቃ ብርሃን የሚመራው ጥራሪ ክ/ጦር እንዲሁም ከማረጉ ተማረ ክ/ጦር በፋኖ ምስጋን የሚመራ ሻለቃ በአጠቃላይ በላስታ አሳምነው ኮር ስር ያሉ ግዳጁ ላይ አሃዶቻቸዉን ያሳተፉ ክፍለጦሮች ናቸው።

ከዚህ በተጨማሪ በፋኖ ካሳ አበበ የሚመራው ሃውጃኖ ክፍለጦርና በፋኖ ጌታሁን ሲሳይ የሚመራው አሳምነው ክፍለጦርን ጨምሮ ከሁሉም አሃዶች የተውጣጡ ሻለቆች በጋራ የፈፀሙት ግዳጅ ነው።

ከጠላት ኪሳራ አኳያ

1. እስካሁን በቁጥር ያልታወቀ በርካታ ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።

2. ሁለት የጠላት መኪና የተቃጠለና አንድ የጠላት ዲሽቃ ከጥራሪ ክፍለጦር መካናይዝድ ቡድን በተወነጨፈ ሞርታር ሙሉ ለሙሉ ወድሟል::

3. ብልፅግና የአማራን ህዝብ ለማጥፋት የሚጠቀማቸዉ የቢሮ ሰነዶች ከምንፈልጋቸው ዉጭ ያሉት ፖሊስ ጣቢያዉን ጨምሮ ሙሉ ለሙሉ ወድሟል።

ምርኮን በተመለከተ
1. ጥራሪ ክ/ጦር 22 ከላሽ አንድ ጂመስሪ በምርኮ አግኝታለች::

2. ተከዜ ክ/ጦር ከአስር በላይ ከላሾችን በምርኮ አግኝታለች::

3. ከ20 በላይ  ሆድ አደር ሚሊሻ ተማርኳል::
4. የአሳምነው እና ሃውጃኖ ክፍለጦር አሃዶች ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ የነፍስ ወከፍ ክላሽ ማርከዋል::

ሌላው አስገራሚ ነገር የተከበበዉን የጠላት ሃይል ለማዉጣት ከድልብ በኩል የመጣው ዙ23 የራሱን ወገን መትቷል: ይህ የሆነው ደግሞ ፋኖዎች በጥበብ የነበሩበትን ቦታ ለቀው ለጠላት ቦታዉን በመስጠታቸዉ ነው። በዚህም ዙ23ቱ የራሱን ወገን በርካታዉን ጨፍጭፎታል።


በሌላ መረጃ
የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር ክንፍ የሆነው አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር ጀብዱ መፈፀሙ ተገልጿል።

የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር አካል የሆነው በመቅደላ ወረዳ የሚንቀሳቀሰው በፋኖ በለጠ ምትክ የሚመራው ሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ባንዳዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።

አድማ ብተና ጋር ተጠርንፈዉ የነበሩ የብልፅግና ባንዳዎች ጤፍ ሊያሳጭዱ  አስፈቅደው ወደ ቤተሰብ እንደመጡነው  እርምጃ የወሰድንባቸዉ ሲል የሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ገልጿል።  ደጋግመን ጥሪ አድርገን ስለነበር ጥሪያችንን ሳይቀበሉ በመቅረታቸውና ወደወጡበት ማህበረሰብ ተመልሰው የመምጣት ፍላጎት ስለሌላቸው  የማያደግም እርምጃ ለመውሰድ ተገደናል ሲል ብርጌዱ አክሎም ገልጿል።

በሌላ ምእራብ ወሎ ኮር ተጋድሎ መሃል ሳይንት ወረዳ ደንሳ ከተማ ዛሬ አዳሩን ማለትም ሰኞ ለማክሰኞ አጥቢያ ለአንድ ቡድን አገዛዙና ለሆዳቸው አድረው ህዝባቸውን ሲጨፈጭፉና ሲያስጨፈጭፉ የከረመው ሆድ አምላኩ የሆኑ ሚሊሻዎች አዳሩን አይቀጡ ቅጣት ተቀጥተው አድረዋል። በርካታ የጠላት ሃይልም ሙትና ቁስለኛ ሆነዋል::

የህልዉና ተጋድሎው እስከ ነፃነት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ በወሎ ገልጿል።

@የአማራ ፋኖ በወሎ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 17:43


መረጃ ‼️

በመርካቶ የተቃጠሉ የንግድ ቤት ባለቤቶች ሱቃችሁን አታድሱም ተብለናል አሉ!

በባለፈዉ ሳምንት በመርካቶ ድር ተራ አካባቢ የእሳት አደጋ ተከስቶ ብዙ የንግድ ቤቶች በአደጋዉ ጉዳት እንደደረሰባቸዉ ይታወሳል ፡፡


ጉዳቱ የደረሰባቸዉ የንግድ ቤት ባለቤቶች ቤቶቹን ለማደስ ወደ ስራ ብንገባም በመንግስት ፀጥታ ሀይሎች ማደስ አትችሉም ተብለናል ሲሉ ይናገራሉ

ባለቤቶቹ እንደሚሉት ይህ ተግባር በእሳቱ መነሻ መንስኤ መንግስትን እና ባለንብረትን በጥርጣሬ የሚያስተያይ ነዉ ይላሉ፡፡

የአዲስአበባ ደንብ ማስከበር ፅህፈት ቤትን አንኳር መረጃ ስለጉዳዩ ለማናገር ሞክራ ሀላፊዉ ምንም አይነት መረጃ እንደሌላቸዉ ገልዋል ፡፡


የእሳት አደጋዉ መነሻ መንስኤ ይሁን የ
ደረሰዉ ጉዳት በሚመለከተዉ የመንግስት አካል እስካሁን አልተገለፀም ፡፡
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 17:39


ኢራን ኃይለኛ ጥቃት ለማድረስ እቅድ ይዛለች' - ሪፖርት ‼️

ቴህራን፣ ''ውስብስብ እና አዲስ''  ያለችውን ጥቃት ለማድረስ በዝግጅት ላይ መሆኗን ለተለያዩ አረብ ሀገራት በዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖቿ በኩል ገልጻለች ሲል ዌል ስትሪት ጆርናል ያወጣው ሪፖርት ያሳያል፡፡      

ኢራን በእስራዔል ላይ 'አደርሰዋለሁ' ላለችው ጥቃት ካሁን በፊት ያልተጠቀመቻቸውን ከባባድ የጦር መሳሪያዎች በጥቅም ላይ እንደምታውልም ሪፖርቱ ያስረዳል።

ሪፖርቱ፣ "ኢራን ኃይለኛ ጥቃት ለማድረስ እቅድ ይዛለች" ይላል።

የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ ካሚኒ፣ ሀገራቸው በእስራዔልና በአሜሪካ ላይ ጠንካራ ምላሽ እንደምትሰጥ ተናግረው ነበር፡፡

አሜሪካ በበኩሏ፣ እስራዔል የአጸፋ እርምጃ ከወሰደች በኋላ ኢራን ምላሽ እንዳትሰጥ ስታሳስብ ቆይታለች፡፡
========================
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 16:13


🔥#ሰበር_ዜና‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ/ክ/ጦር መንትዪቹ (ገረመው ወንዳወክ ብርጌድና እና አረንዛው ዳሞት ብርጌድ ) ፋኖተሰላም ከተማን
#ከፊሉን_በመቆጣጠር #ጠላትን እየገረፉ ወደፊት እየገሰገሱ ነው‼️

ክፋት ለማንም
                  በጎነት ለሁሉም!!
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!

    ©የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 12:35


የድሮን ጥቃት‼️

#አማራ_ጎጃም_አቸፈር_ዝብስት

ዛሬ ጥቅምት 26/2017 በጎጃም ንፁሃን አምሓሮች በድሮን በጅምላ ተጨፈጨፉ። 43 ንፁሃንን ህይወታቸው ሲይልፍ 21 ንፁሃን ደግሞ #ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል።

የድሮን ጥቃት ሸዋ !

አገዛዙ ዛሬም ጭፍጨፋው ተባብሷል።

ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቀወት ወረዳ የለን ቀበሌ ረፋዱ ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት በርካቶች ጉዳት እንደደረሰባቸው ተነግራል::

ይህ የሀብትና ንብረት ውድመትና የንፁሀን ፍጅት ያስተናገደው የድሮን ጭፍጨፋም 5 ንፁሀን ወዲያው ሲገደሉበት ሌሎችም ተጎድተዋል ተብሏል።

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 11:49


#ደሞዝ መክፈል አቅቷት መምህራኗን እያስራበች ያለች ሀገር ብድር ሰጠች‼️

ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝቧን በርሃብ እያማቀቀች ያለችው የፋሽስቱ አብይ አህመድ ጉደኛ ሀገር ለደቡብ ሱዳን አበደረች።

ይመስገን፣ አልፎልን ብድር መስጠት ጀምረናል ተመስገን ነው።

በአለም አዲስ አገር ለሆነችው ደቡብ ሱዳን የተሰጠው ብድር በሁለቱ አገራት መካከል አገናኝ ለሚሆን መንገድ ግንባታ የሚውል ነው።

የአራት አመት እፎይታ ኖሮት በ10 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቀው ብድር ከ738 ሚሊየን ዶላር በላይ ነው።

በደቡብ ሱዳን ድንበር ውስጥ የሚገነባው 220 ኪሜ መንገድ በኢትዮጵያ ተቋራጮች እና አማካሪዎች እንዲከናወን በሁለቱ አገራት ከስምምነት መደረሱ ተገልጿል።

የብድር አመላለሱም በካሽ እና በድፍድፍ ነዳጅ እንደሚሆን ነው የተጠቀሰው ሲል ካፒታል አስነብቧል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 09:03


የ ኮሌኔል  ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ግዮን ሻለቃ በሰሜን ሜጫ ወረዳ ዳጊ ከተማ ጠላትን ረፈረው


በሰሜን ሜጫ ወረዳ  ዳጊ ከተማ በተደረገው ከፍተኛ አውደ ዉጊያ ላይ የአንደኛ ክፍለ ጦር አካል የሆነው ኮሬኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ  ግዮን ሻለቃ ዛሬ 26/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 1:30 ሰዓት _ 3:40 ሰዓት ከጠላት ጋር ትንቅንቅ አድርጎ ጠላትን መረፍረፍ ችሏል።

ጠላት የነበረባቸውን ሶስት ምሽጎች ማስለቀቅ የቻሉ ሲሆን ለቁጥር የሚታክት ሙትና ቁስለኛ ማድረግ መቻላቸውን የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክ/ጦር ኮሌኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ህዝብ ግንኘነት ኃላፊ ፋኖ ጌታነህ ጎዴ ከአሻራ ሚዲያ ጋር በነበረው ቆይታ ተናግሯል ።

   የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ጊዮን ሻለቃ በቀን 26/02/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 1:30  እስከ 3:40 በፈጀ አዉደ ውጊያ በሜጫ ወረዳ ዳጊ ከተማ የተሳካ ኦፕሬሽን ተካሄደ።

በዚህም የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ  ጨፍጫፊ ሰራዊት በዳጊ ከተማ ደቡብ አቅጣጫ ግንባታ ከምትባል ታዳጊ ከተማ እና በዳጊ ከተማ ምዕራብ  አቅጣጫ ሰርጃ ወንዝ ለማስፋት እንቅስቃሴ ቢጀምርም በነበልባሎቹ ጊዮን ሻለቃ አማካኝነት ተለብልቦ ያሰበው ሳይሳካ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ተመልሷል።

በዚህ የጠላት ኃይል 18 በላይ ሲደመሰስ  የወገን ጦር ያለምንም ጉዳት ያሰበውን ኦፕሬሽን አሳክቶ ተመልሷል።
መረጃውን ለአሻራ ያደረሰው የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ ኛ ክ/ጦር ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ጌታነህ ጓዴ ነወ።

ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም
  ምንጭ፦ አሻራ ሚዲያ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 08:34


ቲሊሊ‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የዘንገና ብርጌድ ቲሊሊ ከተማን ተቆጣጠረ።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 06:38


ነገሩ እንዲህ ነው👇

የመከጡሪ ከተማ ከንቲባ በአካባቢው ያሉ የፋኖ ሃይሎችን ብዛትና አሰላለፍ ጥናት ካደረገ በኋላ ተጨማሪ የጥላት ኃይል ወደቦታው እንዲመጣ በማድረግ የፋኖ ኃይሎች ላይ ጥቃት ሊያደርስ ተንቀሳቀሰ ።

ከንቲባው በሞተር ከአንድ ትራፊክ ፖሊስ ጋር በመሆን መከላከያን መንገድ በመምራት ላይ ነው ። ሰተት ብለው መከጡሪ ዙሪያ ቄራ እና ደብረ ፅጌ የተባ ቦታ ገቡ ። ታዲያ በዚህ ሰአት በቦታው የነበረው የፋኖ ኃይል አስቀድመው መረጃው ደርሷቸው ነበርና ቦታ ቦታቸውን ይዘው ሲጠብቁት ቆዩ ። ከዚያማ አስቀድሞ መንገድ ይመራ የነበረ ከንቲባውን እና የትራፊክ ፖሊሶን ከአፈር ቀላቀሉት። ቀጥሎም ምድር ቁና ሆነች።(ጠብበች) ቀየው በየት በኩል እንደሚተኮስ በማይታወቅ የጥይት ሀሩር ተግተልትሎ የገባውን መከላከያ ሰራዊት ተብየ ሲያጋድሙት ቆይተው የውጊያ ግምባሩ እየሰፋ በመሄዱ የፋኖ ኃይሎች አሰላለፋቸውን በመቀያየር አስቀድመው ልምምድ ያደረጉበት ቦታ በመሆኑ ነገሩን ቀላል አድርጎላቸው ነበርና በራሳቸው እቅድ ጠላትን ወደ መግደያ ወረዳ ስበው በማስገባት ይገርፉት ይዘዋል ፣ከሚወድቀው ሰራዊት እየተነጠለ እግሬ አውጭኝ ብሎ ሚፈረጥጠውን እናጅሬ እግር በእግር እየተከተሉ ይለቅሙት ይዘዋል እግሩ ወዳመራው ሚሮጠው አሸባሪ አርሶ አደር ቤት በመግባት ለመደበቅ ቢሞክርም ንስሮቹ ከገባበት ተከትለው በመያዝ አሻፈረኝ ያለውን እርምጃ ሲወስዱበት፣እጅ የሰጠውን አንጠልጥለው ወስደዋል ። የፋኖ ኃይሎች በዚህ ውጊያ በጣም እረክተዋል። ውጊያው ቀጥሎ ውሎ አድስ የገባውና በቦታው የነበረ ጥምር ጦር ጭምር የአሞራ ሲሳይ ሆነ። የውጊያው ድምር ውጤት ሲታይ የመከጡሪ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 106 የአገዛዙ ጥምር ጦር  ከአፈር የተቀላቀለበት እለት ነው።

የፋኖ ኃይሎችም ስራቸውን ሰርተው ሲጨርሱ ወደ ገዥ ቦታቸው በንፍስ ፍጥነት ከትመው ከድል በኃላ ሲጨፍሩ አምሽተዋል ።

NB- የተገደለው ከንቲባ ነባሩ ከንቲባ ስልጣኑን በፍቃዱ ሲለቅ አድስ የተሾመና ልቡ ያበጠበት ባንዳ ነበር።

ይህ እርምጃ ከተወሰደ በኋላ አካባቢው ላይ አንድም ምሊሻ የለም ።
👉ከወገን በኩል 3ፋኖ ሲሰዋ ቀላል ቁስለኛ ደግሞ 7 ናቸው።

ከተመልካች
መረጃው የአሻራ ሚዲያ ነው።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

05 Nov, 05:53


======ሞዐዎች ነን‼️======
"ሞዐ" ማለት፦ አሸናፊ ማለት ነው‼️

ሞዐ የአሸናፊዎች ሚዲያ!
ሞዐ ሚዲያን Subscribe እና Share ማድረግ ብቻ ፋኖን ተቀላቅሎ የህልውና ተጋድሎ ከማድረግ እኩል ነው።

ይህ የሳይበር ዘመን ነው። በመረጃ ማንቃት እና መንቃት፣ ለግፉዐን ድምፅ መሆን፣ ትግልን በተሻለ አዎንታዊ ሀሳብ መርዳት፣ የየጉድባውን እና ሸጡን ገድለ ፋኖ መተረክ፣ መመስከር፣መናገር ማስነገር፣ የታዩ ፀረ-አንድነት ስንጥቆችን በማዕከላዊ አንድ አምሓራዊ መስመረ መርህ በሞዐዊ ሀቅ ማከም እንዲቻል ፍቅረ ነገርን ማዋጣት፣ ሰርጎ ገብ የጠላት አድፋጭ የውስጥ ቅንቅኖችን በጥበብ አጥርቶ ማሳየት…አንዱ የትግል ቦታ ሸፋኝ እርግጥና ግድ የሆነው  ግንባር ነው።
ሞረሽ ዐምሓራ (ሞዐ ሚዲያ)
ሞዐ፣ የአሸናፊዎች ልሳን ሚዲያ ለዚህ አላማ የሳይበር ግንባር ላይ ቦታ ይዛ፣ በአምሓራዊ ርዕዬ ትልም ሰልፍ ላይ መረጃና ጉምቱ ትግልን ሞራጅ ሀሳብ ታጥቃ እየተዋጋች  ነው።
ሞዐ ሚዲያ፦ የፋሽስታዊ ስርዐቱን ገመና እየገለጠች፣ የአምሓራን ሰቆቃዊ ግፍ ለዐለም እያሳየች፣ የአምሓራዊ ሰልፋችን ፍትሐዊነት ፅኑ ምስክር ሆና ዘልቃለች።

በቀጣይ፣ በረጅም ሞገድ ድምፅ ራዲዮ፣ ቴሌቪዥንና የውይይት ቴሌግራም ቻናልን አደራጅታ ለመምጣት የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ፈጥነው ይቀላቀሉን።
ሞዐዎች ነን‼️
ሞዐ የድል ቃለ አዋዲ!
የብስራት ነገረ ድምፅ
የአምሓሮች ሚስጥረ ድል፣ስመ ህቡዕ

ሞዐ ሚዲያ!
የድል ምኩራብ መታያ
ቻናላችንን Share በማድረግ ያዛምቱ፣ Subscriber እንዲበዛ የእንዳን ጥሪ ያሰሙባት።

ሞዐ፦ አምሓራዊ መወያያ፣ የመድህናችን ፍኖት ነጋሪተ አዋጅ መጎሰሚያ ዋርካችን ትሁን!
አላማችን፣ አንድ አምሓራዊ አሸናፊ ትልመ መስመር መፍጠር ነው!

#ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ!

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Nov, 20:47


#አሜሪካ

አሜሪካውያን ነገ ፕሬዝዳንታቸውን ይመርጣሉ።

በዴሞክራቷ ተወካይ ካማላ ሃሪስ እና በሪፐብሊካኑ ተወካይ ዶናልድ ትራምፕ መካከል እጅግ ብርቱ ፉክክር ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።

ይህ ምርጫ፣ አሜሪካ ላሉ ስደተኞች እና ገና ለመሰደድ ላኮበኮቡ ሰብዐውያን ሁሉ ያለው አንድምታ ብዙ ነውና የአለም አይን ሁሉ ከዐሜሪካ ምርጫ ላይ አተኩሯል።
ትራምፕ የስደተኞች ጠላት በመሆን እየዛቱ ነው።
@Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Nov, 20:46


" ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ነው " - ቅዱስነታቸው

ዛሬ #የሰላም ሚኒስቴር  የተባለው የፋሽስታዊ አገዛዙ ክንፍ አንድ  ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ አዘጋጅቶ ነበር።

በዚህ መድረክ ላይም የአገዛዙ ሹም የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አዱዓለም ፣ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት የበላይ ጠባቂ አባቶች፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ወኤጲስ ቆጶሳት ፣ የመንግሥት ባለስልጣናት ፣ አባሳደሮች ጭምር ተገኝተው ነበር።

በመድረኩ  ፤ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት መልዕክት አስተላልፈዋል።

ቅዱስነታቸው ምን አሉ ?

(ከመልዕክታቸው የተወሰደ)

" ሰላም የሰው ልጆች ፍላጎት፣ የብዙ ምንዱባን የየዕለት ናፍቆት ነው። የበርካታ ዘመናት ቅርሶች፤ ጊዜ፣ ገንዘብ እና የሰው ጉልበት የፈሰሰባቸው ግንባታዎች በሰላም ማጣት በቅጽበት ይፈርሳሉ።

ሰላም ካለ የዓለም ሀብት ለሁሉም በቂ ነው። ሰላም ማጣት ግን ብዙ ሠራዊት፣ ብዙ የጦር መሳሪያ እንዲዘጋጅ እያደረገ ሀብትን ያወድማል።

ጦርነት ማለት ሀብትና ሕይወትን ወደሚነድ እሳት ውስጥ መጣል ነው።

የአንደኛና የሁለተኛ ዓለም ጦርነት፣ ታሪክ ብቻ ሳይሆን ጠባሳው አሁንም የዓለምን መልክ አበላሽቶታል።

ሰላም በውስጥዋ ገራምነት፣ ትዕግሥት፣ ታዛዥነትና በትህትና ዝቅ ማለት ስለሚገኙ መራራ ትመስላለች፤ በውጤቷ ግን ሀገርን ከጥፋት፣ ሕዝብን ከመከራ ማትረፍ የሚቻል በመሆኑ ዋጋዋ ከፍ ያለ ነው።

ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ፦
° ሰላም የሆነው ክርስቶስ የሚሰበክባት፣
° የሰላም መልእክተኞች በውስጥዋ የሚመላለሱባት፣
° በግብረ ኃጢአት የወደቁት በንስሓ ከእግዚአብሔር ጋር የሚታረቁባት የሰላም ድልድይ ስለሆነች በሥርዓተ ቅዳሴዋ ሰላምን ደጋግማ ታውጃለች፤ በጸሎቷ ለመላው ዓለም ሰላምን ትለምናለች፤ በጉልላትዋ ላይ የሰቀለችው መስቀልም ሰላምን የሚሰብክ ነው፤ የመስቀሉ ቅርፅ ወደ ላይና ወደ ጎን መሆኑም ከእግዚአብሔርና ከሰው ጋር ሰላም መሆን እንዳለብን የሚያስገነዝበን ነው።

ታሪካችን እንደሚነግረን ወንድማማቾች ሲጋደሉ፣ በሕዝብ መካከል መተላለቅ ሲመጣ ቤተ ክርስቲያን ታቦት አክብራ፣ በእሳት መካከል ገብታ ሰላምን ስታወርድ የኖረች ናት።

በሀገር ውስጥ ግጭቶች በተፈጠሩበት ጊዜም የሰላም ጥሪን ያላስተላለፈችበት ቀንና ሰዓት አይገኝም፡፡

ሰላምን የመወያያ ርእስ አድርገን ስንሰባስብ በጦርነት መካከል የተጨነቁ ሕዝቦች፣ ራሳቸውን መከላከል የማይችሉ እና ምን እየተደረገ እንዳለ በውል የማይገነዘቡ ደካሞች ተስፋ ያደርጉናል።

ስለዚህ ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ስለሆነ ይህ ጉባኤ ከውይይት ባሻገር በተግባር ጭምር የሰላም ተምሳሌት መሆን እንደሚገባው ለማሳሰብ እንወዳለን። "


(ሙሉ መልዕክታቸው ከላይ ተያይዟል)
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Nov, 19:16


በጭልጋ ሰራባ ወታደራዊ ማሰቃያ የታገቱ ከ200 በላይ አምሓሮች ጉዳይ አሳሳቢ ሆኗል።
https://wenchif.wordpress.com/%e1%89%a0%e1%8c%ad%e1%88%8d%e1%8c%8b-%e1%88%b0%e1%88%ab%e1%89%a3-%e1%8b%88%e1%89%b3%e1%8b%b0%e1%88%ab%e1%8b%8a-%e1%88%9b%e1%88%b0%e1%89%83%e1%8b%ab-%e1%8b%a8%e1%89%b3%e1%8c%88%e1%89%b1-%e1%8a%a8200/

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

04 Nov, 12:42


ወንድሞቻቸውን ይገድላሉ፣ እህቶቻቸውን ይደፍራሉ‼️

እውነት ለመናገር ይሄን ፋሽስታዊ ስርዐት ለመገርሰስ አምሓራ 2ቴ ማሰብም፣ ከወንድሙ ጋር መሟገትም ያልነበረበት ጥፋቱ የታወጀበት ነበር፣ ይህ ጊዜ።

በዚህ የህልውና አደጋ በደቀነበት ስርዐት ውስጥ ተቀጥሮ የሚሰራ የአገዛዙ አካል አምሓራን ማየት ከሚያመንም በላይ… ለአንድነት መዘግየታችን ልዩ ደካሞች ያደርገናል።

አሁንም ፀጋ የሆነን ኃይላችን ይበልጣልና አንድ ሆነን የአገዛዙን ሌሊት እናሳጥር ዘንድ ተስፋ አለን!!!

#ከፋኖ ድል መለስ ያለ እድል የለም!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 18:54


https://youtu.be/OnUpeLcxtDk?si=x1QCfSJKcxPoyGc_
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 18:50


#ሰበር_መረጃ‼️

#ባህር_ዳር በተኩስ እየተናጠች ነው!!
ባህርዳር ቀበሌ 14 ልደታ እና አቡነሀራ ከባድ ተኩስ ተከፍተበል::
እንደመረጃ ምንጫችን ገለፃ ከሆነ የተኩስ ድምፁ አቡነ ሀራ ገበያ እና ልደታ አካባቢ መሆኑን ገልፆ የሚተኮሰው መሳሪያ ድሽቃ ብሬን እና ክላሽ እንደሆነ ግምቱን አስቀምጧል። ይሰማል ባህርዳር ዝግጁ ናችሁ?
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 18:12


ወለጋ‼️

የወለጋ አምሓራ መሳሪያው እየተገፈፈ ነው።
ቀጣዩ ደግሞ የምታውቁት ነው። ከዚህ በኋላ በሬ ሸጦ የገዛውን መሳሪያውን ለገዳይ አስረክቦ ሞቱ ላይ ለዋይታ ለቅሶ ለሚጠራን ስልብ ልባችን ድንድን ነው። ከጨፍጫፊ ራሱን ለመከላከል በግሉ ገዝቶ የታጠቀ የወለጋ አምሓራ በየቤቱ እየዞሩ መሳሪያው እየተለቀመ ነው።
በወለጋ ነገ አስፈሪ ነው።
ሆኖም፣ ያፈታቹ ያላችሁን እድል ተጠቀሙ!!!…የግድያ ጋፕ የተፈጠረላቹ ዋናው ገዳይ ጦር አምሓራ ክልል ገብቶ በተመላሽ ቀጠሮ ይዞላችሁ ነው።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 17:17


የንፁሃን አምሓሮች ነፍሳት የከባድ መሳሪያ መለማመጃ ሆኑ‼️

አይህ የከባድ መሳሪያም መፈተኛ ሁነናል! ከሰውነት በታችም ነው ሚያስቡትን አሁንም አርፈደም ራስህን ለመካከል💪ዛሬ ጠዋት በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን የከሚሴ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ለሙከራ ከባድ መሳሪያ ሊተኮስ እንደሚችልና እንዳትደነግጡ የሚል የጥንቃቄ መልዕክት አስተላልፎ ነበር።
አሁን ላይ የደረሰኝ መረጃ እንደሚያሳየው ከባድ መሳሪያው ወደ መኮይ የተተኮሰ ሲሆን አምቧሀ አካባቢ አንድ ገበሬ እንዲሁም መኮይ አካባቢ የአንድ አባትና ልጅ ህይወት ማጥፋቱን የመረጃ ምንጮቼ ገልፀዋል። የተተኮሰው ከባድ መሳሪያ መድፍ ነው ብለዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 17:03


አሳዛኝ የግፍ ዜና‼️

የተጨፈጨፉ ወጣቶች ቁጥር 25 ደርሧል።
ከፋኖ መዋቅር ውጭ ሆኖ በከተማ የሚኖር የአምሓራ ወጣት እጣ ፋንታ !

ዘረኛውና አረመኔው አገዛዝ በአዲስ ቅዳም የአማራ ወጣቶችን በአማራነታቸው ምክንያት ብቻ በጎዳና እያስቆመ በአደባባይ ረሽኗል!

ይሄን እያየህ በከተማ የተቀመጥክ ወጣት የሞት ሰልፍ፣ ለእርድ ተራ የምትጠብቅ የቄራ በግ መሆንክን አውቀህ ወጥተህ እየጣልክ ውደቅ፣ ለነፃነትህ ፋኖን ተቀላቀል!

ይህ አገዛዝ መሸነፍ መደምሰስም አለበት!
ዘር አጥፊ ነው!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 13:07


1, አዎ፣ እኔም ዐማራ ነኝ፣
የዘር ማጥፋት ለታወጀበት፣
የዘር ማፅዳት ለተፈፀመበት የዐማራው ወገኔ ድምፄን አሰማለሁ።
አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!

2, አዎ፣ እኔም ዐማራ ነኝ፣
ከሰማይ በድሮን፣ በምድር በከባድ መሳሪያ ለሚጨፈጨፈው ዐማራ ድምፄን አሰማለሁ፣ አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

3, አዎ እኔም ዐማራ ነኝ፣ ባቀናት ሀገሩ ፣ ወደ አዲስአበባ አትገባም ፣ተብሎ ለሚገደለው፣ ለሚታገተው፣ ለሚዘረፈው ዐማራው ወገኔ ድምፄን አሰማለሁ፣ አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

4, አዎ ዐማራ ነኝ፣ በልማት ስም የሚደረገውን ማፈናቀልና፣ የቅርስ ውድመት አጥብቄ እቃወማለሁ፣
አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

5, አዎ አማራ ነኝ፣ በሀይማኖት ተቋማት ላይ የሚደረገውን ውድመትና፣ የሀይማኖት አባቶች ግድያን በእጅጉ አወግዛለሁ፣
አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

6, አዎ ዐማራ ነኝ፣ በኢትዮጵያ በአራቱም ማእዘናት፣ የጅምላ እስር ለታወጀበት የዐማራው ወገኔ ድምፅ እሆናለሁ! አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

ሰዐት፣ 15:00-17:00
ቦታ መነሻ፣ mynttorget (ከፓርላማው መሰለፊያ)
በ Normalmstorg በማድረግ ፣ ማጠናቀቂያውን Sergels torg ( T-centaralen) ያደርጋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 11:09


ጎጃም…………….…..……!‼️!!
ጎንደር………,………………!‼️!!
ወሎ…………………….……!‼️!!
ሸዋ……………………………!
‼️!!
በሚባል አውራጃዊ መጠሪያችን የህልውና አደጋ ላይ አልወደቅንም።
የህልውና አደጋ ላይ የወደቅንበት የወል ማንነታችን "#አምሓርነታችን" ነው።

ህልውናዊ አደጋ የተደቀነበትን ማንነት፣ መደራጃ እና ህልውናን ማፅኛ ከማድረግ ያነሰው መንደርተኝነት የተላላኪው ብዐዴን ተረፈ ድንቁርና መንገድ ነው።

ድንቁርና ስጋ እና ደም ኖሮት ከታዬ ብዐዴናዊነት ነው።

አውራጃዊ መደንከር ውስጥ ተዘፍቆ ባለበት ሲረግጥ የምታዩት ሁሉ… ሰርጎ ገብ የጠላት ቅጥረኛ፣ አሊያም ብዐዴናዊ ስንኩል ጭንቅላት የተሸከመው ነው።

በግላጭ ማይክ ሲጨብጡ አማራ፣ አማራ ሲሉን ይውሉ እና ከጀርባ ጎጣዊ የአውራጃ አደረጃጀት በመፍጠር አማራን በመንደር ሲሸነሽኑ የሚውሉ የብዐዴን ካምፓላ እና ዳያስፖራ ክንፍ ጋዜጠኞች የአማራ ትግል አንድነት ዋና ጠንቅ ናቸው።
እነዚህን እኩያን ከነማስረጃ አውጥተን የምናሰጣበት ቀን ተቃርቧል። የመረጃ ቋታችን ሞልቶ ተርፏል።

ጎጠኛ፣ ምክንያታዊ ያልሆነ ስሜታዊ ጥንብ አንሳ ነው።
የሚበላውን ጥንብ እየወረወሩለት ሚዲያ ላይ ጥደው መርዛማ መንደሬነት መርዝን ሲያስተፉት የሚውሉት መልከ ብዙ ጌቶቹ ናቸው።

ጎጠኛ እና አውራጃዊ መንደርተኛ… የተጣለው ሣጥናኤል አይነት ባህሪያዊ መገለጫ አላቸው።
ምቀኞች
ቂመኞች
ቀናተኞች
ቡድንተኞች
በቀለኞች እና መረን ተሳዳቢ ናቸው።
እነዚህን እኩይ ሰዎች… ከዐፋቸው ፍሬ ታውቋቸዋላችሁ።
ራሳቸውን ያልገዙ ስሜታዊ ደንፊ ናቸው።
የወሬ መናጆ የሚያነፍሳቸው ቀላሎች፣ እቡይ፣ አዋቂ ነኝ ባይ… ምክር የማይሰሙ ቆሞ ቀር ትህትና ጎደል ግብዞች ናቸው።

እነኝህ ሰዎች፣ በፋኖ ውስጥ፣ በጋዜጠኛው
በኤሊቱ እና ዳያስፓራው ውስጥ አሉ… እነዚህን ሳናሸንፍ ጠላትን አናሸንፍም!!!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 10:48


የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ለሁለቱ የአገሪቱ ምክር ቤቶች ባደረጉት ንግግር በቅርቡ ከግብፅ እና ቱርክ ጋር የተፈራረሙትን የመከላከያ ትብብር ስምምነቶችን ከኢትዮጵያ ለሚመጣ ስጋት እንደሚጠቀሙባቸው ጠቁመዋል።

እነዚህ ስምምነቶች የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋትን አያሳጡም፣ ነገር ግን ዓለም አቀፍ ህግን የሚቃረን የኢትዮጵያን ምኞት ያስቀራል ሲሉም አረጋግጠዋል።

የፕሬዝዳንቱ ንግግር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሰሞኑ ለፓርላማው ባደረጉት  ንግግር፣ ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ  መዳረሻ ለማግኘት ያላትን እና  የማይናወጥ ያሉትን ፍላጎት በድጋሚ ካረጋገጡ በኋላ የተሰማ ነው።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 09:27


ከዚህ መከፋፈል ነፃ ሆነን ፊትለፊት  እየወረረ : እየገደለን: ያለውን የጋራ ጠላታችንን ልናሸንፈው የምንችለው ብእንድነት ብቻ ነው ..‼️‼️

✍🏽 #ሻለቃ_ዳዊት_ወልደጊዮርጊስ

በምናየው  ታላቅ  የፋኖ ትግል የዲያስፓራ ትልቁ ስራ ገንዘብ መስብስብ ነው:: እሱምእየቀዘቀዘ ሄዶአል:: ጦርነቱን ያራዝምነው እኛው ነን:: ይህ ደግሞ ትልቁና ዋናው የጠላት ስትራተጂ ነው:: ጦርነቱን ማራዘምና ከአማራምድር እንዳይወጣ በማድረግ: ፋኖን በመከፋፈል  እዳክመዋለሁ ! እበትነዋለሁ ! የሚል የአቢይ እህመድ ትልቁ  የወቅቱ ስትራተጂ መሆኑን ተረድተናል::: በዚህም ምክንያት በእጠረ ጊዜ  ሊጠናቀቅ የሚችለውን  ትግል  ዲያስፓራ በምቀኝነት: በቅናት: በሌለ  ስልጣን  ላይ በመፋተግ: በተቀጣሪነት: በጠባብ እስተሳስብ: ትግላችንን ወደሁዋላ  በመጎተትና  እንዲራዘም ብሎም እንዲዳከም በማድረግ ታሪካዊ ወንጀል እየስራ ነው::

ከዚህ መከፋፈል ነፃ ሆነን ፊትለፊት  እየወረረ : እየገደለን: ያለውን የጋራ ጠላታችንን ልናሸንፈው የምንችለው ብእንድነት ብቻ ነው::

እሸናፊነት ትብብርና  የጋራ ስትራተጂ ይጠይቃል:: የተግባር ዲያስፓራ እንሁን:: አማራን እንደ  ህዝብ እትዮጵያንም እንደ ሀገር  ለማዳን  ዋናው መሳሪያችን  እንድነት ነው:: በውስጣችን ያለውን ልዩነት በመጠቀም  አገራችንን ለማጥፋት: በአካባቢያችን  ያለውን የሀይል እሰላለፍ ስንመለከት ፍፁም ፍፁም  እደገኛ  መሆኑን እንገነዘባለን::

በዲያስፓራ  መጨቃጨቅና መዘላለፍ  እንደ ባህልና እንደ ትልቅ   የጦርነት ስትራተጂ ተደርጎ ተይዞአል:: ይህንን እይነት የጦርነት ስትራተጂ  ከእማራ  ዲያስፓራ  ውጭ  በታሪክም ባለንበት ጊዜም የትም  አለም ተስምትም አያውቅም:: ለብዙዎች መዝናኛ: መሳቂያና መሳለቂያ ሆኖአል:: እማራ ህልውናውን ለማስጠበቅ በፋኖ እማካኝነት በታላቅ መስዋእትነት የሚደረገው የአማራ የህልውና ትግል ምን የፓለቲካ ፍልስፍና  ያስፈልገዋል ? እላማችን ግልፅ ነው:: የፋኖ ስራዊት ትግል ይህንን እላማ  በሙያና በመሳሪያ ተደግፎ : ራሱ በመረጠው በመሰረቱ ከእሱ ጋር ተስልፈው እዝህ ካደረሱት መሪዎቹ ጋር  እዲስ እበባ ገብቶ ሁሉን አቃፌ የሆነ ጊዚያዊ መንግስት ማቆቆም ነው:: ይህ ነው ፍልስፍናው:: ስለ ጊዚያዊ መንግስትና እገራዊ መረጋጋት: ከዚያም በሁዋላ መፈፅም ስላለባቸው ሁሉ የፓለቲከኞች ሀላፊነት ነው:: እነሱ ስራቸውን ይዥምሩ:: የተዥመሩም አሉ:: በፋኖ ስራዊት የህልውና ትግል ጣልቃ እንግባ::

ይህ ባለመሆኑ ምክንያት  ከእውነተኛው  አለም እርቀን የራሳችን የሆነ የማሸነፍ ሳይሆን በታኝ የሆነ እጥፊ ባህል እያስፋፋን ነው:: በዚህም ምክንያት በአገርም በውጭም ያሉ ጠላቶቻችን ወጥመድ ውስጥ እውቀንም ሳናውቅውም እየገባን ነው:: ይህንንም እውነታ  ለመቀበል  የብዙዎች  አእምሮ  ተመርዞአል:: ብዙ ጊዜ ጥቃት በተለይ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች: ተጠቂህዝብን እንድ ያደርጋል:: ያሰባስበዋል:: የእነዚህ ወንጀሎች ሰለባ የሆነው ሀገር ቤት ያለው ህዝባችን እንድ ነው:: ድጋፍ ሊስጠው የሚችለው ከእብራኩ የወጣው በዲያፓራ ያለው ብዙው የእማራ ህዝብ ግን እንድ እይደለም:: ይህ እንድ አለመሆን ዲያስፓራ እማራን ምን ያስብለዋል? በህግም በሞራልም በእምነትም : ጠይቁ ራሳችሁን::

ከከፋፋይ  እዥንዳ  ለመራቅና በመሀከላችን  ያሉ ጣላቶቻችንን ለይተን እውቀን እቸናፌ ሆነን እንድንወጣ  እንድ እንሁን:: ትግላችን ከግለስቦች በላይ ነው:: የመሪ እጦት የለብንም:: ፋኖዎቻችችን ከምንገምተው በላይ ደረጃ  በደረጃ   አያደጉ በወታደራዊ ሙያዎችና በጠቅላላ ይፖለትካ  እውቀት መሪዎች እየወለዱ እዚህ እድርስውናል:: እምነታችን በግለሰቦች ሳይሆን በፋኖ ላይ ብቻ ይሁን:: አማራ የተሸከመው ሀላፌነት የእማራን ህልውና ማስጠበቅ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያም እንደሀገር እንድትቀጥል ነው:: የ120 ሚሊዮን ህዝብ ህልውና ከአማራ ህልውና ጋር  የተያያዘ ነው:: የእማራ ህልውና የሚከበረው በተረጋጋች ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ነው:: ፓለቲከኞች ከጎን ሆናችሁ  እርዱት::
ከላይ እትጫኑበት:: ይህንን ሳንገነዘብ የመከፋፈል እዥንዳችን ብንቀጥልበት ለሚያስከትለው ውድቀት በመጀመሪያ ረድፍ ተጠያቂው የአማራ ዲያስፓራ ነው::
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

03 Nov, 08:51


https://www.facebook.com/share/v/1WUoT5HxtS/
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 19:18


#ሰበር_ዜና‼️
#መድፍ_አስተኳሹ_ተጨብጧል💪

ፍኖተሰላም የሚገኜው የብልፅግ ጦር ቀረር ላይ
ከሚገኘው ካምፑ ወደ ገጠሩ መድፍና Bm ሲተኩስ ውሏል!!

ይህንን መድፍና BM የሚያስተኩሰው ኦፒ(
#አስተኳሽ)  በ5ኛ ክ/ጦር አናብስቶ እጅ ተይዞ #እየተናዘዘ መሆኑን የ5ኛ ክፍለ ጦር ሚዲያ ሀላፊ ፋኖ ዬሴፍ ሀረገወይን ለንስር አማራ አረጋግጠዎል፣ዝርዝር መረጃ በሌላ ዘገባ ይዘን እንመለሳለን
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 17:54


መረጃ ‼️

በአዲስ_አበባ ከተማ በአለባበስ ምክንያት የታገዱ ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጠየቀ።

በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በሚገኙ አራት 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ሙስሊም ተማሪዎች “በኒቃባቸው ምክንያት” ከትምህርት ገበታ መታገዳቸው በሚዲያዎች ሲሰራጭ ቆይቷል።

ይህን ተከትሎ ምክር ቤቱ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ትናንት በጻፈው ደብዳቤ፤ ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ በአዲስ አበባ በሚገኙ እንዳንድ ትምህር ቤቶች ውስጥ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ላይ በአለባበሳቸው ምክንያት “ጫናና እንግልት” እየደረሰ ነው ብሏል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 14:20


ሰበር የድል ዜና
//
የአማራ ፋኖ በጎጃም በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ንጉስ ተክለ ሐይማኖት ብርጌድን እይዛለሁ ብሎ ከደብረ ማርቆስና ከረቡ ገበያ የወጣው የጠላት ኃይል ባላሰበው መንገድ ገብቶ እየተቀጠቀጠ ነው።
በውጊያው የሶስት ክፍለ ጦር የፋኖ አባላት ታሪክ እየፃፉ ነው።በዚህ ታሪካዊ ጠላትን የመደምሰስ ተጋድሎ ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር፣በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር፣ሐዲስ አለማየሁ ክፍለ ጦር እንዲሁም ሌሎች አጎራባች ወረዳ ያሉ ብርጌዶች እየተሳተፉበት በሚገኘው በዚህ አውደ ውጊያ ጠላት ዳግም ወደ ጮቄ ማሰብ አድለም ቃሉን እንዳይጠራ የሚደረግበት ውጊያ ነው።
ዛሬ ለጆሮ  የሚደንቅ የብስራት ዜና ከሰዓታት በኃላ እናበስራለን።
በተረጋጋ መንፈስ ጠብቁን ዝርዝሩን ይዘን እንመለሳለን!!
መልክት፦
የፋኖን በትር መሸከም ያቃተው በየሰፈሩ የሚገኘውን ንፁህ አርሶ አደር እንዲሁም በየቦታው ያገኘውን ወንድ ልጅ ሁሉ እየረሸነ ነው።ንፁሐንን ረሸነ ብለን ጠላትን ከመደምሰስ ግን የሚያግደን ምድራዊ ኃይል የለም።
አዲስ አብዮት
አዲስ ድል
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
በወንበዴዎች ወንበር የማይናውዝ አዲስ ትውልድ በክንዳችን እና በአንደበታችን እንፈጥራለን።
የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ አርበኛ

መ/ር ታደገ ይሁኔ(ሸርብ)
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 13:21


🇪🇹🇨🇳 የቻይናው አሊባባ ቡድን፤ ዓለም አቀፍ የኤሌክትሮኒክ ንግድ አካዳሚ ኢትዮጵያ ውስጥ ሊከፍት እንደሆነ ተገለጸ

በአሊባባ ግሎባል ኢንሼቲቭ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚከፈተው የስልጠና አካዳሚ፤ ኢንሼቲቩ በአፍሪካ የሚከፍተው የመጀመርያው የስልጠና ማዕከል እንደሚሆን የተገለጸ ሲሆን፤ የሀገር ውስጥ የዲጂታል ክህሎትን የማዳበር ዓለማ አለው፡፡

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን አለማየሁ፤ መንግሥት የዲጂታል ምጣኔ ሃብትን እውን ለማድረግ በፖሊሲ፣ በዲጂታል ክህሎትና በመሰረተ ልማት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጸዋል።

ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ከአሊባባና ሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት የሚወስዷቸውን ልምዶች ወደ ተግባር በመቀየር፤ ዲጂታል ምጣኔ ሃብትን እውን ለማድረግ የበኩላቸውን እንዲወጡ አስገንዝበዋል።

ኢኒሼቲቩ፤ ሙያዊ ስልጠና በመስጠት ላይ ትኩረቱን ያደረገ እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል፡፡
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 12:33


እነዚህ 48ቱ የተንኮል እና ከፊል ጥበብ ህጎች አተረጓጎም እና አተገባበር አውዳዊ አድምታ ያላቸው እንጅ ቀጥተኛ ተተግባሪ ያለመሆናቸውን በመጨረሻ መዝጊያ ሀሳብ መሰጠቱን ለማስታወስ ተለጥፏል።
ለህልውና ትግላችን ያለው ፋይዳ ግን፣ ኢምንት ነው።
ሆኖም፦ ብዙዎች፣ በሽምደዳ እውቀት አድርገው እንደ ወይን ጨልጠው ሰክረውበት በመተግበር የህልውና ትግላችን ላይ አደጋ ደቅነውብናል።

•••ማጤን እንዲገባን ተለጠፈ!

ህልውናው አደጋ ላይ ለወደቀ ህዝብ ዘብ የወጣን ቅዱስ ሰልፈኛ በ48ቱ የተንኮል ከፊል የጠብ ህጎች ትመራ ዘንድ የምትጋጋጥ ወስላታ አደብም እንድትገዛ ነው።
ሰልፉ፣ የቅዱሳን… ሰልፈኛውም ቅዱስ ነው!
ትመራው ዘንድ የሚያስፈልግህ፣ አምሓራዊ የወል መስመር ራስህን ማስገዛት እንጅ… ለነጋሽ ለገዥነት ስዩመ ስምህን በማሻሻጥ፣ የወል የመስዋዕት ፍል ድልን ግለ ፀጋ እና የራስ እጣ ፋንታ በማስመሰል አይደለም!!!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 12:21


42.
Beat the shepherd and the sheep will scatter: He demolishes leaders to weaken his followers.

43.
Work on the hearts and minds of others: Conquer the spirit of people to control them.

44.
Disarm and anger with mirror effect: Reflect the actions of others to destabilize them.

45.
Preach the need for change, but never reform too much: Radical change can generate resistance.

46.
Never look too perfect: Perfection breeds envy and haters.

47.
Don't exceed your goal: When you achieve what you want, retire on time.

48.
Be amorphous: Be adaptable, don't limit yourself to a rigid form.

These laws are designed to handle situations of power, but it's important to consider context and personal ethics when applying them.

Taken from the net.
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 12:21


THE 48 LAWS OF POWER.

A Book written by Robert Greene that offers a Series of Strategies for Obtaining and Maintaining Power in various situations. Here I leave you a summary of the 48 Laws:

1.
Don't Outshine the Boss: Make your Superiors feel Superior. Don't expose your Talent too much or you might Trigger their Insecurity.

2.
Don't Trust friends too much, use your Enemies: Friends Betray you more easily, but if you Manage to WIN an Enemy, they will be more Loyal.

3.
Hide your Intentions: Keep People Off Balance so they can't anticipate your Actions.

4.
Always say Less than Necessary: Silence Breeds Power, and Talking too much Reveals your Plans.

5.
Protect your Reputation at all Costs: Reputation is the Cornerstone of Power.

6.
Call Attention at all Costs: Be Visible to be Relevant.

7.
Make others Work for you and Attribute it: Take Advantage of the Work and Effort of others to your Advantage.

8.
Make others come to you: Don't Run after Others, make them Look for you.

9.
Win with Actions, Never Arguments: Prove your Point through Actions, Not Words.

10.
Avoid Losers and Unhappy: The Misfortune of others is Contagious; stay away from those who Bring you Down.

11.
Make People Depend on you: If others Depend on you, you're in Control.

12.
Disarm with Sincerity and Selective Generosity: Emotional Disarmament will give you an Edge.

13.
When you ask for Help, Appeal to the Interests of Others: Appeal to what Benefits Others, not Gratitude or Compassion.

14.
Introduce yourself as a Friend, act as a Spy: Learn to Extract Valuable Information from others without them Noticing.

15.
Crush your Enemy Completely: Do not let your Enemy Recover, or he will seek Revenge.

16.
Use Absence to Increase Respect: The Value of something Increases with Scarcity..

17.
Keep Others in Suspense: Be Unpredictable, you will Confuse Others and Gain Power.

18.
Do Not Isolate yourself: Loneliness Weakens you; Engage yourself in the Web of Influence.

19.
Know Who You’re Dealing With: Choose Your Opponents And Partners Wisely.

20.
Don't compromise with anyone: Maintain your Independence so you don't get Caught up in other People's Affairs.

21.
Pretend to be a Fool to Catch the Sly: Let others think they have an Advantage over you.

22.
Use the Surrender Tactic: Sometimes giving in at the Right Time gives you the Advantage.

23.
Focus your Forces: Keep your Energy Focused on what really Matters.

24.
Be a Master at Simulation and Disguise: Don't reveal all your cards.

25.
Recreate your own identity: Be the architect of your own destiny.

26.
Keep your hands clean: Make sure the responsibility for the problems falls on others.

27.
Play with people's needs to create devotion: Satisfy their deep desires to earn you their loyalty.

28.
Be bold in acting: Timidity is dangerous, boldness is powerful.

29.
Plan everything to the end: Having a detailed plan allows you to avoid unpleasant surprises.

30.
Make your accomplishments look easy: Minimize the effort you put in to make others think you have innate talent.

31.
Control Other People's Options: Guide the decisions of others by giving them limited options.

32.
Play with people's fantasy: Appeal to people's emotions and dreams to gain clout.

33.
Discover the weaknesses of others: Identify what drives people to manipulate their actions.

34.
Be rule in your behavior: Power lies in the appearance of greatness and dignity.

35.
Master the art of timing: Don't rush; everything has its right time.

36.
Despise what you can’t have: Don’t obsess over things that are out of your reach.

37.
Create engaging spectacles: Theatrics and spectacles capture attention.

38.
Think as you wish, but behave like everyone else: Do not openly defy social norms.

39.
Stir the waters to catch fish: Destabilize others to make mistakes.

40.
Despise free: What is free usually comes with a hidden cost.

41.
Avoid imitating great men: Forge your own path instead of following in the footsteps of others.

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 11:01


በማዕከላዊ ጎንደር ርሐብ እና በሽታ ተከስቷል‼️

"በጽኑ የታመሙ ህሙማን ለተሻለ ህክምና ወደ ሌላ ቦታ መሄድ በመከልከሉ ያላቸው አማራጭ ሞትን ቤታቸው ሆኖ መጠባበቅ ሆኗል"

በአማራ ክልል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ስር የሚገኙ እና በከፍተኛ ደረጃ በተፈጥሮ የተራቆቱ ተብለው የሚታወቁት ከ6 መቶ ሺህ በላይ የ4 ወረዳ ህዝብ ሙሉ ለሙሉ መድሀኒት፣ ምግብ እና ነዳጅን ጨምሮ ሸቀጣሸቀጦች እንዳይገባላቸው ተደርጎ ወባ እና ኮሌራን ጨምሮ በርሀብና በበሽታ ሰው እየሞተ እንደሚገኝ ታውቋል።

ምስራቅ በለሳ፣ ምዕራብ በለሳ እና ስላሪ ወረዳዎች አፋጣኝ መፍትሄ ካልተገኘላቸው ተጨማሪ ህዝብ እንዳያልቅ ስጋት እንዳላቸው ነዋሪዎች ተናግረዋል።

ሶስት ወር ሙሉ የትራንስፖርት ክልከላ ተደርጓል የሚሉት ነዋሪዎቹ ሰራተኛ ደሞዝ አልተከፈለውም፣ ህዝብ የሚበላው አጥቷል ብለዋል።

በሌላ በኩል በአማራ ክልል በተስፋፋው ጦርነት ምክንያት በጦርነቱ ከሚሞተው ህዝብ በተጨማሪ መንገድ በመዘጋቱ ምክንያት በህክምና እጦት የሚሞተው ሰው በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ መሆኑ ታውቋል።

እናቶች ቤት ለመውለድ ተገደው በወሊድ ምክንያት እየሞቱ መሆናቸውን እና ከባለፈው ነሀሴ ወር መጨረሻ ጀምሮ ከደቡብ ጎንደር አምስት ወረዳዎች (ማለትም ከእስቴ፣ አንዳቤት፣ ስማዳ፣ ሙጃ እና ታች ጋይንት) መከላከያ ለቆ የወጣ ሲሆን ላለፉት ሁለት ሳምንታት ደግሞ ወደ እነዚህ ወረዳዎች የሚደረግ ሁሉም አይነት ትራንስፖርት በፀጥታ ሀይሎች መከልከሉ ህዝቡ ለከፍተኛ ስቃይ መዳረጉ ታውቋል።

ወደ ቀጠናው ምንም ዓይነት የሸቀጥም ይሁን የመድሀኒትና እና ሌሎች የህክምና ግብአቶች መግባት ያልቻሉ ሲሆን በዚህም የመንግስት ሆስፒታሎች እና ጤና ጣቢያዎች እንዲሁም የግል ጤና ተቋማት አገልግሎት መስጠት እያቆሙ ነው ተብሏል።

"በጽኑ የታመሙ ህሙማን ለተሻለ ህክምና ወደ ሌላ ቦታ መሄድ በመከልከሉ ያላቸው አማራጭ ሞትን ቤታቸው ሆኖ መጠባበቅ ሆኗል" ያሉት ነዋሪዎች ሸቀጥ ወደየወረዳው እንዳይገባ በመከልከሉም ሰው ለከፍተኛ የኑሮ ቀውስ ተጋልጧል።

በአምስቱም ወረዳዎች መከላከያ ተሸንፎ ከወጣ ጀምሮ የመንግስት ሰራቸኞች ደመወዝ ባለመከፈሉ ከፍተኛ ችግር ላይ ናቸው ተብሏል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 10:53


🔷ለፈጣን እና ታማኝ የትግል መረጃዎች፣
ለፋኖ አንድነት እንጅ፣ የጎጥ አቀንጭራ ያላመነመናቸው፣ ቡድኖች እና ዝነኞች
#ገበሮ ያላደረጓቸው፣ የሀቅ አምሓራዊ ፍኖት… ኮከብ መሪ የሆኑትን፣  ከጎራ መስመር የተሸከፉ፣ አምሓራ እና አምሓራዊነትን ብቻ ፍኖተ ርዕይ ያደረጉ የትግል አማራጭ ሚዲያ ቻናሎችን  ካሻችሁ… እኝህን የሀቅ ሰልፈኛ ቻናሎች ተከተሉ።  ያተርፋሉ! ! !
አጀንዳችን ታላቁ፣ የአምሓራ ህዝብ እና አንድነት ነው!!!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

1/ሞዐ ሚድያ
https://t.me/Moamediamoresh
               👇
2/ ሚኒሊክ TV
https://t.me/minilikcom
                 👇
3/ ወንጭፍ ሚዲያ
https://t.me/TadiosTantuPurePage
                   👇          
4/መተከል ሚዲያ
https://t.me/+K2V-iQwbOQc5NjY0
                   👇
5/ Amare Aseffa
https://t.me/+sf6vdfXU5Tk1MzQ0
                    👇
6/ United Student of Amhara
https://t.me/Beteamharavoice
                      👇
7/ ሞረሽ ጥበባት
https://t.me/moreshwisdom
                     👇
8/ የአሳምነው ድምፅ
https://t.me/VoiceOfAsaminew
                    👇
9/ ልሳነ አምሓራ
https://t.me/+Bgh3GCA5EpE1OGRk
                 👇
10/ ቦሮ ሽናሻ
https://t.me/Boroshinasha
                  👇
11/ ወአማኮ(የወለጋ ድምፅ)
https://t.me/Gobiye
                  👇
12/ ፍኖተ አምሓራ
https://t.me/joinchat
                   👇
13/ ፍትህ ለአምሓራ!
https://t.me/justsfor
                    👇
14/ ATAYE TUBE
https://t.me/Stateamhara
                      👇
15/ ነብሮ ፋኖ
https://t.me/+5Ytfs-0eVQs3MzZk
                   👇
16/ዘራፍ አምሓራ
                    👇
https://t.me/+mCWPoLMnZjtmMzVk
                      👇
17/ ፍኖተ አምሓራ
https://t.me/+g5ZVP8NgWkYxYjM0
                         👇
18/ State Of Amhara
https://t.me/beingAmhara
                          👇
19/ የወለጋ አምሓራ
https://t.me/Asna83
                           👇
20/የግፉዐን ድምፅ
https://t.me/getbele
                            👇
21/ አምሓራዊ
https://t.me/Guderagaw

#ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ!

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 09:33


ይህ፣ ነብዬ አምሓራ ጀግናችን‼️

#አምሓራን በማለቱ ምክንያት፦
በወያኔ፣ በጨለማ እስር ቤት ተሰቃዬ፣ የግፍን ጥግ በአምሓራዊ ገላው፣ ስጋ እና ደሙ በፅናት ተቀበለ።

በኦሮሙማ ወንዝ ተሻጋሪ አሻጥር እና ጉልበት በግፍ ተገድሎ አስከሬኑ በወራዶች ተጎተተ።

ወያኔ እና ኦሮሙማ ተቀባብለው፣ ተረዳድተው ቀበሩት።
ሆኖም ጀግናችን በ ሺህ ተባዝቶ በአምሓራውያን ልብ አብቦ ተነስቷል።
ኃይለ ቃለ መልዕክቱ "#አንድ ሁኑ" የሚለውን የወል ሚስጥረ ኃይል መፈክሩ የመስመራችን መመሪያ እስካደረግን እንደ ጠላት እቅድ ጀግናችን አፈር ለብሶ አይቀርም።

ብዐዴናዊ ባልሆነ ፣ ከወል ድል ወዲህ የሆነን ግላዊ ፍቅረ ስልጣን እና ጥቅም አሽቀንጥረን ጥለን በአምሓራዊ ልበ ብርሃን #አንድ እንሁን!!!

በነብዬ አምሓራችን ላይ
ሄሮድስ እና ጲላጦስ ሆነው በፈረዱበት ወያኔ እና ኦሮሙማ ግፈኞች ላይ እንፈርድባቸው ዘንድ በፍፁም ፍቅር እና ትህትና አንድ እንሁን!!!

#ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ!!!

@#Hiruy Amhara
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 07:56


በድጋሚ ፖስቱት??
============

የትግላችን ውኃ ልክ፣ የማይሸበርክ ኃይላችን፣ መልህቃችንም #አምሓራዊ መስመራችን ነ‼️

የትኛውም ፖለቲካዊ ርዕይ… ተበጥሮ የሚመዘነው ለአምሓራ ህዝብ ባለው አውዳዊ እና በትውልድ ሽግግር ዋስትና ሰጭ ተስፋው እና ትርፉ ነው። 

#ኢትዮጵያም ብትሆን የኃይለ ጥምር ፖለቲካዊ ስራ እንጅ… ገነተ ውርሳችን አይደለችም። የነገ እጣ ፋንታዋም የሚበየነው፣ በዋናነት ለአምሓራ ህዝብ ባላት ጥቅም ስሌት ነው። ሌላው፣ ከሌላው ጋር የጠረጴዛ ቀጠሮ ነው።

ለ21ኛው ክ/ዘመን "#ፖለቲካዊ ርዕይ" ማለት፦ የወል ፍላጎታችን ጭምቀ ሀሳብ፣ ተሻጭ ጥበበ ንግድ ፍሬ ነገር እንጅ፣ የግለሰቦች ቅዠት እና ስሜት ድንፋታ የሚተልመው መስመር አይደለም።

ትግላችን ውስጥ፣ ከፊት እና ከኋላ በተሰለፉ ግለ-ሰብዓት ወኔኛ ንግግር ፣ ዐውዳዊ ስብከታቸው ላይ ተመርኩዘን የምናሻገረው  ህዝብ፣ የምንፈታው ችግር፣ የምናስቆመው መከራም አይኖርም።

ግለሰብን ዐምላኪ፣ ለመሪ ደንካሪ ምስለ ነብያት አሽሞንሟኝ፣ የመንፈስ ድሃ #ጽዐተ ዘመን አስታዋሾቻችንን አስተምሮ፣ አንቅቶ፣ ብርሃነ ፍኖት ገልጦ በማሳየት መለወጥ የዐምሓራዊ መስመረኞች ግዙፍ የዛሬ እና ነገ ስራ የሆነብን ከባድ እዳ ነው።

እጣ ፋንታችን፣ "#አምሓራዊ" በሆነው የራስ ከራስ ፖለቲካው ቅሙም ኬሚስትሪያችን ላይ የተመካ ነው።  ጥርት ያለ ተተካይ ራዕይ ሳንተልም፣ ሰልፍ ሳናሰምርበት፣ ትርሙስ አብዮት ተከትለን የምንደርስበት ፬ ኪሎ የነፃነት ዋስትና ሰጭ አይሆንም።

ትግሉ እየጠየቀን ያለው መራራ ሀቅም ይሄው ነው።

ህልውናን ከማፅናት መለስ ያለው፣ ትውልዳዊ ዋሥትና ሠጭ፣ ፍትህ አፅኝ፣ አምሓራዊ ፍኖተ ካርታ መልህቃችን  ምንድን ነው?
ዙሪያ ገብ ታካኪ ያልሆነ ቅልብጩ ነጩ ሀቅ ይታወቅ!!
ጥያቄው እና መልሱ ታዋቂ እና ነፃ አውጫችን፣ መስመራችንም ነው።

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
#Hiruy Amhara
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 07:24


አዲስ ዘመን❗️

ትላንት  በቀን 19 ከጧቱ 4:00 አካባቢ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ አዲስ ዘመን ከተማ ውስጥ አልሰማ ያሉ ባንዳዎች አንዱ ልዩ ሀይል  ሙት ሲሆን ሶስቱ ጓደኞቹ ከባድ ቁስለኛ ሆነው አዲስ ዘመን ሆስፒታል ገብተዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

30 Oct, 07:12


ከጥርጣሬ በላይ በሆነ ጥርጣሬ የሚታይ የህወሓት ድራማ‼️

#አምሓራ አንድ ወጥ ድርጅት ከማዋለዱ በፊት፣ ተናጠላዊ የወያኔን ወዳጅነት የሻቱም፣ ግንኙነት እያደረጉም ያሉ ቢኖሩ አደጋውን ይገንዘቡ!!!

በተጠና መልኩ በመግለጫ ድራማ የተሸፈነው የሕወሓት አንድነት ..‼️‼️

TPLF ከቀደመ መርዛማ ፀረ አምሓራ አይምሮዋ ካልጠፋች በቀር ፈጽሞ አትታጠብም፣ አትቀደስም ። እኝህ ግለሰቦች ቀድሞውንም የተጣሉ መስለው አቡዋራ ያስነሱት ሆን ብለው ህዝብን በተለይም የአማራን ትግል ትኩረት ለመሳብ እና የማደናገር አላማ ይዘው የተወኑት ድራማ ነው ። ፖለቲካ ሁሉንም እንደወረደ መቀበል ሳይሆን በስሜት ሳይነዱ ከድራማው ጀርባ ያደፈጠውን መርዛማ አላማ በጥርጣሬ አይን ጠብቆ መጠንቀቅ ነው ። ትብዛም ትነስም በአቅማችን ባለን መረዳት እና ግምገማ ቀድሞውኑም ጥሉ የአማራ አመራሮች ትኩረት ለመሳብ የተጠና አላማ ያለው ለድራማ ነው ብለን ነበር።

ዛሬም በጭንቀት ለሞት የደረሰው የፋሽስት ስርአት እና ታሪካዊ የአማራ ጠላቶች በጊዜያዊያት በተናጥል ይሁን በህብረት በሚያመጡት ጊዜያዊ አጀነዳ ፈጽሞ ቅንጣት ቦታ ባለመስጠት ሙሉ ትኩረታችንን በህልውና ትግላችን ሀዲድ እና ፍጥነት እንዲሁም አንድነት ላይ ብቻ እናድርግ ።

#ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 17:27


በኦሮሚያ የአማራ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎችን አገቱ የተባሉት፣ በነፃ ተለቀቁ‼️

ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርስቲ ወደ ቤታቸው ሲመለሱ የታገቱ ተማሪዎችን አግታችሆል በሚል በፖሊስ ቁጥጥር ሰር የነበሩ ተጠርጣሪዎች ክሳቸው ተቆርጦ ከእስር መለቀቃቸው ተሰማ

በእነ ጋዲሳ ገለቱ ና ነብዩ አቡበከር የክስ መዝገብ ለ4 አመታት በእስር ላይ የነበሩት ተጠርጣሪዎች ክሳቸዉ ተቆርጦ ከእስር ቤት ተለቀዋል ፡፡

በቅርቡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከአንድ በይነ መረብ ሚዲያ ጋር በአደረጉት ቆይታ ልጆቹ የታፈኑት ሳሚ ጎንደሬዉ በሚባል የሸኔ አባል እንደሆነ በሹፈት መልኩ መናገራቸዉ የሚታወስ ነዉ ፡፡

ፊልድ ማርሻሉ ይሄንን ንግግር ባደረጉ ሳምንታት ዉስጥ የደንቢዶሎ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎችን በማገት ድራሻቸውን ያጠፉ ተጠርጣሪዎቹ ያለ ምንም ተጨማሪ  ምርመራ ክሳቸዉ ተቋ ርጦ ከእስር መለቀቃቸዉ አነጋጋሪ ሆኖል ፡፡

ቁጥራቸው ከ20 በላይ የሆኑት ተማሪዎች እስካሁንም፣ በኦሮሞ አጋቾች ይታረዱ፣ ይዳኑ ስምጥ ይግቡ ምጥ ሳይታወቅ ከ5 ዐመት በላይ ዘልቀዋል።
ፋሽስታዊ አገዛዙ፣ በሀሰት አስለቅቄ በእጄ ይገኛሉ ሲል፣ ቤተሰቦቻቸውን በከንቱ ተስፋ ቢያስደስትም፣ በመጨረሻ የሀሰት መላምት በመስጠት እዚህ ደርሷል።

በመጨረሻ፣ ተጠርጣሪዎችን በነፃ በመልቀቅ የተበዳይ ህዝብን የፍትህ ጥያቄ ገደል ከቷል።

በተሰወሩት ተማሪዎች ድምፅ መሆን ሰበብ ራሳቸውን በእውቅና ማማ የሰቀሉ ስመ ጋዜጠኞችም፣ አሁን ላይ ተማሪዎቹን ረስተው በራሳቸው ዝና ፉክክር ውስጥ ተገኝተዋል።

#ፍትህ ለደምቢዶሎ ዩንቨርሲቲ ታጋች ተማሪዎች!!!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 15:33


በአዲስ አበባ የጥላሁን ገሰሰ "ኢትዮጵያ" ዘፈንን መዝፈን አስደበደበ፣ አሳፈነም።

የአዲስ አበባ ሳውዝ ጌት ተማሪዎች ሰንደቅ አላማ ይዘው የጥላሁን ገሰሰ ሙዚቃ በመዝፈናቸው ሰቆቃዊ ድብደባ ተፈፀመባቸው፣ ወላጆች "በክላሽ እናናግራችኋለን" ተባሉ።

#ሁለቱግፎች በቅርብ ቀናት ከሰማኋቸው የግፍ ድርጊቶች ሁለቱን ላጋራችሁ:

አንደኛው ጀሞ አካባቢ በሚገኛው ሳውዝ ዌስት አካዳሚ የተፈፀመ ነው። የኢትዮጵያን ባንዲራ ይዘው ሲዘምሩ እና የጥላሁንን "ኢትዮጵያ" ዘፈን ሲዘፍኑ የነበሩ ከ30 በላይ ታዳጊዎች (ከ10- 12ኛ ክፍል ተማሪዎች) ታፍሰው ተወስደው ክፉኛ ተደብድበዋል። ሁለቱ ላይ የደረሰው ድብደባ እጅግ የከፋ ነበር የተባለ ሲሆን፣ የልጆቻቸውን ከእስር መፈታት ሊማፀኑ ወደ 'ማርያም ሰፈር' የሚገኝ ፖሊስ ጣብያ የሄዱ ወላጆች "ከፈለጋችሁ በክላሽ እናናግራችሗለን" እንደተባሉ ነግረውኛል።

ሁለተኛው ደግሞ በከምባታ ዞን ፉንጦ ከተማ የተፈፀመ ሲሆን ከሁለት ሳምንት በላይ መብራት በመጥፋቱ በኮሚቴ ሆነን መንግስትን እንጠይቅ ብለው ሲመክሩ የነበሩ ወጣቶች በልዩ ሀይል ተይዘው ክፉኛ ተቀጥቅጠዋል፣ የድብደባውን መጠን የሚያሳይ ቪድዮም ተለቋል።

ሙሉ መረጃውን መመልከት ከፈለጉ: https://youtu.be/4-mTXuOxJjg?si=TU42M6bYuv3cqgGE
#StopAtrocities
https://youtu.be/4-mTXuOxJjg?si=TU42M6bYuv3cqgGE

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 15:00


በሙስና ተጠረጠሩ የተባሉ የኦህዴድ ካድሬ ዘራፊዎች እና ግብረ አበሮቻቸው ላይ ክስ ተመሰረተ። ተባለ¡¡¡


ከ67 ሚሊየን ብር በላይ ጉቦ በመቀበል የተጠረጠሩ የመዲናዋ ገቢዎች ቢሮ ኦዲተሮችን ጨምሮ 24 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ ተብሏል።

ሞዐ ሚዲያ
ጥቅምት 18/2017
አዲስ አበባ
ሸዋ ጠ/ግዛት
ኢትዮጵያ


ከግብር ከፋዮች ከ67 ሚሊየን ብር በላይ ጉቦ ተቀብለዋል ተብለው የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ኦዲተሮችን ጨምሮ 24 ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ።  የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ ከባድ ሙስና ወንጀል ክስ እና በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘ ንብረትን ወይም ገንዘብን ሕጋዊ አድርጎ… ለማዋል በሚል ክስ መዝገብ ተከፍቶባቸዋል። ሆኖም፣ አገዛዙ በፈቃዱ ለዝርፊያ ያሰማራቸውን የኦህዴድ ካድሬዎችት በማስታከክ፣ በተባባራ በሚል ለቃቅሞ ያሰራቸው ሁሉም አመራሮች በቦታቸው የኦህዴድን ሌላ ያልዘረፈ ተሿሚ ለመካት እንጅ፣ ጉዳዩ የሙስና ጉዳይ አይደለም ሲሉ በእስር የሚገኙ ከኦህዴድ ያልሆኑ ታሳሪ ቤተሰቦች አስተያየት ሰጥተዋል።
ይህ  ኦህዴድ ስልጣን የሚተካካበት ሌላው ስልቱ ነውም ሲሉ ነግረውናል።
https://t.me/minilikcom

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 14:40


ሰበር ዜና

"28 ሰዓት በፈጀው ውጊያ የአገዛዙ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሁኗል፤ ከፋኖ ጉዳት አልተመዘገበም።" አርበኛ ከፍያለው ደሴ

የአማራ ፋኖ በጎንደር የዘመቻ መምሪያ ኃላፊና የገብርዬ ክፍለጦር ዋና አዛዥ አርበኛ ከፍያለው ደሴ በደቡባዊ ጎንደር እየተደረጉ ባሉ ውጊያዎች ዙሪያ ከኢትዮ 251 ሚዲያ ጋር ቆይታ አድርጓል።

ጥቅምት 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጧት 12 ሰዓት የጀመረው ውጊያ እስከ ዛሬው ዕለት ረፋድ 4 ሰዓት የተደረገ ሲሆን በዚህ ውጊያ አገዛዙ ከባድ መሳሪያዎችን የተጠቀመ ሲሆን በከባድ መሳሪያም የመምህራን ቤትና የአርሶ አደሮችን ቤት አቃጥሏል፤ በአየር ኃይሉም ድብደባ ፈጽሟል፤ ሶስት ቦታዎች ላይም የድሮን ጥቃት በንጹሃን ላይ ፈጽሟል፣ የፋኖ ሰራዊት አንድም ጉዳት ሳይደርስበት በገብርዬ ክፍለጦር ብቻ 7 አምቡላንስ ሬሳ ጭኖ ወጥቷል፤ አሁንም ያልተነሳ ሬሳ አለ ሲል አርበኛ ከፍያለው ደሴ ገልጿል።
አርበኛ ከፍያለው ደሴ አገዛዙ ጀነራል መሐመድ ተሰማ፣ ጀነራል አለምሸት ደግፌን የጦር መሪ አድርጎ በርካታ ጀነራሎችንና ኮሎኔሎችን አሰልፎ ቢመጣም አብዛኛው ሰራዊቱ በምርኮ አስቀርተነዋል፣ ለሁለቱ ያቀደውን እቅድ በ28 ሰዓት ውስጥ እቅዱን መና አድርገንበታል፤ ተጋድሏችን አሁንም ይቀጥላል ብሏል።
ምንጭ፦
Ethio 251
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 14:21


በዞኑ 90% ትምህርት ዝግ ነው‼️

‹‹በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ከሚገኙት 996 ትምህርት ቤቶች ውስጥ ከ910 በላይ የሚሆኑት ዝግ ናቸው›› የተከፈቱት 86 ገደማ ናቸው።
የዞኑ ትምህርት መምሪያ




(ሞዐ ሚዲያ - Moaa Media)
ሰኞ ጥቅምት 18 ቀን 2017
አዲስ አበባ
ሸዋ ጠ/ግዛት
ኢትዮጵያ


በምስራቅ ጎጃም ዞን ውስጥ ከሚገኙ 996 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 86ቱ ብቻ ትምህርት እየተሰተባቸው እንደሚገኝ ተነግሯል፡፡

የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታሁን ፈንቴ  በዘንድሮ ትምህርት ዘመን 710 ሺህ ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ታቅዶ መመዝገብ የቻሉት 70 ሺህ ብቻ መሆናቸውን ገልጸዋል።

ተከፍተው ሥራ የጀመሩት ትምህርት ቤቶችም ከችግሮች የጸዱ አይደሉም ያሉት አቶ ጌታሁን ወደ ትምህርት ቤት የሚመጡ ሕጻናት በየመንገዱ “መጽሐፍና ደብተራቸው እየተቀደደባቸው እና እየተደበደቡ አልቅሰው ይመለሳሉ” ብለዋል።

ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት እንደላኩ የተሰማባቸው ወላጆችም እስከ “15 ሺህ ብር ቅጣት፣ ድብደባን ጨምሮ እስከ ግድያ የደረሰ ግፍም እንደተፈጸመባቸው” የትምህርት መምሪያ ኃላፊው ለአሚኮ ተናግረዋል።

አቶ ጌታሁን ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ርቀው ቤት ሲውሉ በተለይም ሴት ልጆች “ያለዕድሜ ጋብቻ እየተፈጸመባቸው ነው” ሲሉ ገልጸው ወንዶቹም ቢኾኑ ዘመን በወለደው አጓጉል ቦታ እየዋሉ ለወላጆቻቸው የጭንቀት ምንጭ እየሆኑ ነው ብለዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 14:12


በህግ አምላክ ደምዝ ይከፈለን!
https://wenchif.wordpress.com/%e1%89%a0%e1%88%85%e1%8c%8d-%e1%8a%a0%e1%88%9d%e1%88%8b%e1%8a%ad-%e1%8b%b0%e1%88%9d%e1%8b%9d-%e1%8b%ad%e1%8a%a8%e1%8d%88%e1%88%88%e1%8a%95/

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 13:50


https://wenchif.wordpress.com/%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%88%a8-%e1%8a%90%e1%8c%88%e1%88%ad-%e1%88%88%e1%8d%8b%e1%8a%96-%e1%8a%a0%e1%88%98%e1%88%ab%e1%88%ae%e1%89%bd/

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 10:13


የኢስራኤል ወታደራዊ እርምጃ፣ ሰላማዊ ፍልስጤማውያንን ማርገፉ ቀጥሏል።

በጋዛ ሰርጥ ባለፉት 24 ሰዓታት 53 ሰዎች በእስራኤል ጥቃት ተገደሉ‼️

የእስራኤል ወታደሮች እሁድ እለት በጋዛ ሰርጥ ቢያንስ 53 ሰዎችን ገድለዋል፣ ከነዚህ መካከል በሰሜን ጋዛ 46 ሰዎች ተገድለዋል። የእስራኤል ወታደራዊ ኃይል የቦምብ ጥቃት እና የጅምላ እስርን ጨምሮ ከበባውን አጠናክሮ ቀጥሏል። የፍልስጥኤም ባለሥልጣናቱ እንደተናገሩት ከሟቾቹ መካከል ሁለት ተጨማሪ ጋዜጠኞች ያሉበት ሲሆን ይህም የእስራኤል ጦርነት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በጋዛ ውስጥ የተገደሉ የመገናኛ ብዙሃን ሰራተኞች ቁጥር ወደ 182 አድርሶታል ።

በሌላ በኩል የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታ ኤል-ሲሲ አራት የእስራኤል ምርኮኞችን ከፍልስጤም እስረኞች ጋር ለመለወጥ በጋዛ ውስጥ የሁለት ቀን የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ሀሳብ አቅርበዋል። ከዚያም ወደ 10 ተጨማሪ ቀናት የተኩስ አቁም ድርድር እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል ። የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት እስራኤል በጋዛ የሚገኙትን የቀሩትን ምርኮኞች እንዲፈቱ ከፈለገች ስምምነት መደረግ አለበት ብለዋል።

በሊባኖስ በቀጠለው የእስራኤል የአየር ጥቃት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ቢያንስ 21 ሰዎች መሞታቸውን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። የኢራን ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን ቅዳሜ ዕለት እስራኤል በሀገሪቱ ላይ ላደረሰችው ጥቃት “ተገቢ ምላሽ” እንዲሰጥ አጥብቀው ጠይቀዋል ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ከጥቃቱ በፊት የቴህራን መንግስት ስለ ጥቃቱ ሁኔታ ምልክቶችን እንደደረሱት ተናግረዋል ።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 09:56


የአንባሰል ተራሮች በፋኖ የድል ታሪክ ተፃፈባቸው‼️
========================
በአንባሰል ወረዳ ሮቢት ላይ ፋኖ ድል አድርጓል።

የአማራ ፋኖ ወሎ እዝ የልጅ እያሱ ኮር ስር የሚገኘው ራንቦ ክፍለ ጦር 1ኛ ሻለቃ እና የክሩ ልዩ ኮማንዶ ሰርዶ ኮማንዶ ሻለቃ በዕለተ እሁድ ጥቅምት 17 ቀን 2017 ዓ.ም በደቡብ ወሎ ዞን በአንባሰል ወረዳ 03 ቀበሌ (ሮቢት) በተደረገ ከባድ ውጊያ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ማድረሱን አስታውቋል።

በደረሰበት ከባድ ምት ቁስልኛውን እና አስክሬኑን በአምቡላንስ ሲያመላልስ የዋለው የብርሃኑ ጁላ ጦር ሁሌም የፋኖን ጥቃት መቋቋም ሲያቅተው እንደሚያደርገው ሁለት ንፁሃንን ረሽኖ ፈርጥጧል።

የጠላት ኃይል ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጨለማን ተገን በማድረግ ከበባ ቢሰራም አቦሸማኔዎቹ የፋኖ አባላቱ በዚያው ፍጥነት ከበባውን ሰብረው ጠላትን መልሰው ከበባ ውስጥ በማስገባት መውጫ ቀዳዳ አሳጥተውት ውለዋል።

መውጫ የጠፋው የጠላት ኃይል ታድያ አካባቢውን ለቅቆ ለመውጣት የአካባቢውን ወጣት ከየቤቱ በመልቀም ከጎኑ አሰለፎ ከለላ እና መከታ በማድረግ ቦታውን ለቆ ወቷል።

ሸማቂዎቹ የልጅ እያሱ ኮር ልጆችም የወጣቶቹን ህይወት ለመታደግ ምንም ቶክስ ባለመቶከስ የወጣቶቹን ህይወት በመታደግ የህዝብ ልጅ መሆናቸውን ለህዝብ አስመስክረዋል።

በመጨረሻም ጠላት ከየቤቱ ገብቶ የያዛቸውን እና ከለላ አድርጎ የወጣባቸውን ወጣቶች ምርኮኛ በማስመሰል ለሚዲያ ፍጆታ ሊያውላቸው መሆኑን ከውስጥ የደረሰን ታማኝ ምንጭ አረጋግጦልናል::

@የአማራ ፋኖ ወሎ እዝ ልጅ እያሱ ኮር
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 08:32


እጅ ሰጡ‼️

በዛሬው ዕለት ምድረ-ገነት ከሚገኘው የጠላት የጦር ካምፕ ውስጥ 8 የመከላከያ አባላቶች 1 እስናይፐር 7 ጥቁር ክላሽ እና መሉ ወታደራዊ ትጥቃቸውን በመያዝ የአማራ ፋኖ በጎጃምን እዝ መቀላቀላቸው ተረጋግጧል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 07:46


ኦርቶዶክሳዊ ፍ/ቤት በቤተ ክህነት ስር ማዋቀር ታሰበ‼️


የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን በመዋቅሯ የራሷ ፍርድ ቤት በማቋቋሙ ዘርፍ  ጠንክራ ሥራ መሥራት እንዳለባት ተገለጸ፡፡

ቤተ ክርስቲያኗ ኦርቶዶክሳዊ የሆነ ፍርድ ቤት እንድታቋቁም መብት ያላት በመሆኑ የተጀመሩ እንቅስቃሴዎች ተግባራዊ እንዲደረጉ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት ይኖርባቸዋል ሲሉ  ከማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጋር ቆይታ ያደረጉ የሕግ ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡

በሀገሪቱ የሚወጡ ሕጎችና መመሪያዎች የማኅበረሰቡን  ሃይማኖትና ባሕልን ያገናዘቡ እና ሀገረ በቀል አስተሳስቦችን ያካተቱ መሆን  ይገባቸዋል ያሉት የሕግ መምህርና በፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃ አቶ መታገስ ውለታው  ከበዓላት አከባበር ጋር በተለይም በአደበባይ በሚከበሩ በዓላት ላይ  የበዓሉን ተሳታፊ የሚያዋክቡ ድርጊቶች መበራከት በሕግ አተገባበሩ ዙሪያ ያለውን ክፍተት ማሳያ ናቸው ብለዋል፡፡

የሕግ መምህሩና ጠበቃው  ቤተ ክርስቲያን ተቋም እንደመሆኗ  በመንግሥት ላይ ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ካላት በግለሰብ አባቶች ሳይሆን በአስተዳደር መዋቅሯ መሠረት በሚመለከተው አካል መገለጽ እንዳለበትም ጠቁመዋል፡፡

ሕጎችና መመሪያዎች በሚወጡበት ጊዜም ቤተ ክርስቲያንን ወክሎ የሚሄደው አካል በጥንቃቄ አጥንቶና መርምሮ የቤተ ክርስቲያንን መብት የማይጋፋ መሆኑንና አለመሆኑን ማወቅ ይኖርበታል ያሉት ደግሞ የሕግና አስተዳደር መምህሩ አቶ አሮን ደጎል ናቸው፡፡

አቶ አሮን አክለውም አስተዳደራዊ መመሪያዎች ለማኅበረሰቡ ተደራሽ አለመደረጋቸው በሕግ አተገባበሩ ላይ እንከን መፍጠሩን የጠቆሙ ሲሆን ኦርቶዶክሳውያንም ሃይማኖታዊ አስተምሮን በተመለከተ ያላቸውን መብት ማወቅ ይኖርባቸዋል ሲሉ ገልጸዋል፡፡
[ማህበረ ቅዱሳን ቲቪ]
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 07:41


ሀገር ሰርቶ በሰጣቸው 86 መደበ ጎሳዎች፣ የተካደው፣ ጭፍጨፋ የደረሰበት የአምሓራ ህዝብ በአፍሪካውያን ወንድም እና እህቶቹ ድምፅ በማግኘት ተደግፏል!!!

(ሞዐ ሚዲያ - Moaa Media)
ሰኞ ጥቅምት 18 ቀን 2017
አዲስ አበባ
ሸዋ ጠ/ግዛት
ኢትዮጵያ


መላው የአምሓራ ዳያስፖራ እና ስደተኛ ለውጭ ሀገር ወዳጆቹ በደሉን በማስረዳት የዲፕሎማሲ ድጋፍ መገብየት፣ ጀኖሳይድ እንደሚፈፀምበት መንገር ድምፅም ማለማት ይኖርበታል!!!
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

28 Oct, 07:39


አደገኛው ምልክት ሸዋ ሮቢት‼️

(ሞዐ ሚዲያ - Moaa Media)
ሰኞ ጥቅምት 18 ቀን 2017
አዲስ አበባ
ሸዋ ጠ/ግዛት
ኢትዮጵያ


በጅምላ ንፁህንን በድሮን በመሳሪያ እየረሸኑ የሚገኙት የአገዛዙ ወታደሮች ዛሬም ሸዋሮቢት ላይ የታገቱ ንፁሁን አማራዎች በአገዛዙ ወታደሮች እጃቸው ሁለት አይነት ቀለም እየተቀባ እየተለዪ  መሆኑን ንስር አማራ ከዉስጥ ምንጭ ያገኘው መረጃ ያመለክታል። ምክንያቱ ለጊዜው ባይታወቅም በአገዛዙ ወታደሮች በገፍ ታፍነዉ የሚገኙትን ንፁሃንን ቀይና አረንጓዴ ቀለም እየተቀቡ ነዉ። በአገዛዙ የታፈኑትን አማራዎች ቤተሰብ መጠየቅ እንዳይችል ተደርገዋል ሲሉ የውስጥ የመረጃ ምንጭ ለንስር አማራ ገልጸዋል።

#ድል_ለመላው አማራ_ፋኖ!

18/2/17 ዓ.ም

https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Oct, 07:02


"የአምሓራ ተራሮች፣የጠላቱ መቀበሪያ ይሆናሉ‼️"

"አምሓራ ተራራው፣ አምሓራ ኮረብታው
ለአምላኩ እና ለተኩስ የሚንበረከከ
ው"

ተራራ እና አምሓራ ልዩ ታሪካዊ ህልውናዊ ተስስር አላቸው።

#አምሓራ በኋላ ታሪኩ አጋጥመውት በፅናት ባለፋቸው ህልውናዊ ትንቅንቆቹ ሁሉ የተራሮቹ ልዩ ውለታ አለበት።

ገናና መንግስት መስርቶ ከኖረበት የአክሱም ዙፋኑ ወርዶ በ840 ገደማ በይሁዲ አዝማቿ ዩዲት የደረሰበትን አስደንጋጭ መቅበዝበዝን የቀለበሰው በተራሮች ጉያ መሽጎ ባደረገው ተጋድሎ ነው።

የሸዋ መንዝ ተራሮች ለዚህ ባለውለታ ሆነው አልፈዋል።

16ኛው መቶ ክ/ዘመን ላይ የቱርክ ቅጥረኛ የአዳል ተዋጊዎች መድፍ እና ጠመንጃን አምሓራው ላይ በማዝነብ ለመጀመሪያ ጊዜ በጥፋቱ ጠመንጃ ጋር እንዲተዋወቅ ምንነቱን እንዲገነዘብ በሆነበት የ1516 - 43ቱ የምስራቁ ትንቅንቅ… አሸናፊ ይሆንበት ዘንድ የረዳው፣ የጠመንጃን እና መድፍን ጥቃት የእግዜር ቁጣ ሳይሆኑ የሳይንስ ፈጠራ መሆናቸውን ከመገንዘብ ለጥቆ… ትግሉን ለጠላት ወደማይመቸው ተራራ ስቦ በመውሰድ ጠላቶቹን በተራሮች ጉያ እና ወገብ በመቅበር ነው።

የወራሪዎች ፈተና ወደ መሳፍንታዊ መስተዳድር ያወረደውን አምሓራዊ መንግስቱ ዳግም አፅንቶ የዐለመ መንግስት ማህተም እንዲያፀናው፣ የመቅደላ ተራሮች ካሳ "አድዋ" የአምሓራውያን አባቶች የጦር ስትራቴጅካዊ ምርጫ ነበረች።
በነዚያ ተራሮች ዐለም ዐቀፍ እና የውስጥ ባንዶችን ከቀበርን በኋላ፣ አንፃራዊ የአምሓራ ሰላም ነበረን።

የአድዋ ቁስለኞች ትርክት ተሸካሚዎች ዛሬ ላይ ለደቀኑብን የህልውና አደጋ መቀልበስ ተራሮች የውለታ እጆቻቸውን ዘርግተው #ፋኖ የነፃነት ታጋዮች ቤተ-እርስቱ ሆነዋል።

እናም፣ ዘ ዳግም፦
ተራሮቻችን የጠላት መቀበሪያ፣ ጉያዎቻቸው የፋኖ መከታ ይሆናሉ‼️
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Oct, 06:37


ዜና ዕረፍት‼️

አሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ በአሰልጣኝነት ለረጅም ዓመታት ያገለገለው አስራት ሃይሌ (ጎራዴው) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።

አሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ማረፉ ተሰምቷል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Oct, 06:31


#እስራኤል#ኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

እስራኤል ከእኩለ ለሊት ጀምሮ በኢራን ወታደራዊ ተቋማት ላይ ተደጋጋሚ የአየር ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች።

ኢራንም በበኩሏ ንጋት ላይ እንዳስታወቀችው በዋና ከተማዋ ቴህራን፣ ኹዜስታን እና ኢላም በተባሉ ግዛቶቿ ውስጥ የሚገኙ ወታደራዊ ሰፈሮች የእስራኤል ጥቃት እንደተፈጸመባቸው አስታውቃለች።

የእስራኤል መከላከያ ኃይል ጥቃቱን የፈጸመው ኢራን እና በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙ አጋሮቿ የሆኑ ታጣቂ ቡድኖች ለፈጸሙት “ለወራት የዘለቀ ጥቃት" ምላሽ መሆኑን አስታውቋል።

ይህ የእስራኤል ጥቃት የተፈጸመው ቴህራን ውስጥ ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር የሐማስ ፖለቲካ መሪ በመገደላቸው ኢራን ከ200 በላይ ባሌስቲክ ሚሳዔሎችን መስከረም 21/2017 ዓ.ም. በእስራኤል ላይ ከተኮሰች በኋላ ነው።

የእስራኤል አየር ኃይል ሌሊቱን የፈጸመው ጥቃት ኢራን በእስራኤል ላይ የተኮሰቻቸውን ሚሳኤሎች የሚያመርቱ ተቋማትን፣ የአየር ጥቃት መከላከያ እና የሚሳዔል ማስወንጨፊያ ሥርዓቶችን ዒላማ መደረጋቸውን ተገልጿል።

ኢራን በወታደራዊ ይዞታዎቿ ላይ ጥቃት እንደተፈጸመባት አረጋግጣ፤ ነገር ግን “ጥቃቱ ውስን ጉዳት” ቢያደርስም በተሳካ ሁኔታ ማክሸፏን አስታውቃለች ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

26 Oct, 06:28


መረጃ‼️

በአዲስ አበባ በቀን ስራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች እየታፈሱ በግዳጅ ወደ ወታደራዊ ካምፕ እየተወሰዱ እንደሆነ ተነገረ

በአዲስአበባ በተለይ ኩዬፈቼ እና አዲሱገበያ በሚባሉ አካባቢዎች የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በቀን ስራ የሚተዳደሩ ወጣቶችን በማፈስ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፖች እያስገቡ እንደሆነ ተገልፆል ፡፡

ወጣቶቹ ከአካባቢዎቹ ከታፈሱ በሆላ በፖሊስ ጣቢያ ከሁለት እስከ አራት ሳምንታት ታስረው  ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛዎች እንደሚላኩ ታዉቋል ፡፡

በተለይ ከደቡብ ኢትዬጲያ የመጡ ወጣቶች የዚህ ተግባር ተጠቂዎች ናቸዉ ተብሏል፡፡

አንኳር መረጃ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 20:01


"አምሓራን መውጋት እና መዋጋት ቅዱስ ጦርነት ነው ወጣቶች መዝመት አለባቹ"‼️
ዶክተር ገመችስ ደስታ

"ፖስተሮች ብሄረሰባት በአምሓራ ላይ እንዲዘምቱ፣ በየቸርቹ ቅስቀሳ ጀምረዋል" ተባለ።

•ፖ/ር እዩ ጩፋ
•ፖ/ር ዮናታን አክሊሉ
•ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም
•ዶ/ር ገመችስ ደስታ የቅስቀሳ ጅማሬን አድርገዋል ተብሏል።

በአዲስ አበባ ፣በኦሮምያ  እና በደቡብ
ክልል የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲና እና የብልፅግና ወንጌል አገልጋዮች ከዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም፣ዶክተር ገመችስ ደስታ፣እዩ ጩፉ፣ዮናታን አክሊሉ እና  በየደረጃው ከሚገኙ አገልጋዮች እና የተለያዩ የኦሮሞ ምሁራን ጋር በመተባበር በሀይማኖት ተቋማት ውስጥ ወጣቶችን ለውትድርና እንዲቀላቀሉ በመመልመል ስራ መሰማራታቸው ታውቋል።

በሰሜን የተነሳው ውጊያ ፀረ ፕሮቴስታንት እና ፀረ ብሔርብሔረሰብ በመሆኑ  በኦሮምያ፣በደቡብ እና በጋምቤላ ያላችሁ ወጣቶች መከላከያ ሠራዊትን በመቀላቀል የአምላካችሁን ቅዱስ ጦርነት ተዋጉ የሚል ስብከት እና ትንቢት ለምእመኑ እያሰሙ መሆኑ ምንጮቻችን ዘግበዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 19:59


"የአገዛዙ የፀፅታ ኃይሎች ዜጎችን በኃይል በማፈን ይሰውራሉ"
#ኢዜማ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፖርቲ (ኢዜማ) ኢትዮጵያ ዓለምአቀፍ ወንጀሎች ስትል በሀገሪቱ የበላይ ሕግ በሆነው ሕገመንግሥት አንቀጽ 28 ካሰፈረቻቸው መካከል አንዱ አስገድዶ የመሰወር ድርጊት ሲሆን ይህ ወንጀል በይቅርታ እና ምሕረት የማይታለፍ እንዲሁም በይርጋ የማይገደብ ሆኖ ቢደነገግም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በሀይል እየተጣሰ ነው ብሏል።

ፖርቲው ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳለው ይህ ድርጊት ሀገሪቱን እያስተዳደረ በሚገኘው የብልፅግና መንግስት የሚፈፀም ነው ሲል ገልፆታል።

ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በተለያዩ ወቅቶችና የግጭት አውድ ባለባቸው አካባቢዎች ዜጎችን አስገድዶ መሰወር ተግባር መባባሱን ጠቅሶ መፍትሄ ቢጠይቅም እስካሁን ምላሽ አለማግኘቱን በመግለጫው አመላክቷል።

ኮሚሽኑ ጥቅምት 13/ 2017 ዓ.ም. በተመሳሳይ ጉዳይ ባወጣው መግለጫ ደግሞ የወንጀሉ ተጠቂ የሆኑ በርካታ ዜጎችን ጭምር በስም እና በአድራሻ ጠቅሶ መግለጫ  ቢያወጣም መንግሥት በጉዳዩ ላይ ይህ ነው የሚባል ማስተባበያም ሆነ ማረጋገጫ እስካሁን አልሰጠም አለመስጠቱም አሳሳቢ ነው ብሏል ኢዜማ።

መንግሥት የተቋቋመበት ዐብይ ተግባር  የዜጎችን ደኽንነት በማስከበር፣ ዜጎች በሰላም ወጥተው እንዲገቡ፣ መማር፣ መሥራት እና ንብረት ማፍራት እንዲችሉ በማድረግ ኃላፊነቱን ሊወጣ ሲገባ በተቃራኒው ሰሌዳ ባልተለጠፈባቸው ተሽከርካሪዎች ዜጎችን አፍኖ መሰወር ተግባር ላይ ተሰማርቷል ማለቱን አራዳ ከፖርቲው መግለጫ ተመልክቷል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለዜጎች መብት መከበር የሚያደርገውን  ጥረት የሚበረታታ ተግባር በመሆኑ  የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፖርቲ (ኢዜማ) ጥረቱን እደግፋለሁ ብሏል።

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 19:08


መረጃ‼️

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ   ሀይል ሰራተኞች ብሄር እና ሀይማኖታቸዉን የሚገልፅ አዲስ ፎርም ሙሉ መባላቸዉን ተናገሩ ።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ሽፈራው ተሊላ በመስራቤቱ የብሄር እና ሀይማኖት ስብጥር ለማመጣጠን እሰራለሁ በማለት መናገራቸዉ ይታወሳል ፡፡

ስራ አስፈፃሚዉ ኢህዲግ ሀገሪቶን በሚያስተዳድርበት ጊዜ በሙስና ተጠርጥረዉ 18 ወራትን በእስር ቤት ማሳለፋቸዉ የሚታወስ ነዉ ፡፡

   መረጃዉ የአንከር ነው
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 13:18


#ፍርድ ቤት ቀረቡ‼️

ባለሀብቱ አቶ መቅደስ አክሊሉ የአቢሲኒያ ባንክ ዋና ባለ ድርሻ የሆኑ በኦህዴድ መራሹ ስርዓት ወታደሮች ተይዘው ለሶስት ቀናት ያሉበት ሳይታወቅ ዛሬ ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተሰምቷል::

ባለ ሀብቱ ላይ የ13 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተቀጥሮባቸዋል:: የታሰሩበት ምክንያት ለማወቅ አልተቻለም::
እንደሚጠበቀው ኦህዴድ ብልፅግና አምሓራዊ የማንነት ጥቃት ኢላማው ሆነው ነው የሚለው ግምት ሚዛን ደፊ ሆኗል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 12:40


የፋሽስቱ አገዛዝ ህፃናት ግድያ ቀጥሏ‼️

የግፍ ተገዳዩ ህፃን ዳዊት መካሽ ይህ ነው።

ህፃን ዳዊት መካሽ ይባላል የ6 አመት ልጅ ነው በትናንቱ የድሮን ጥቃት ሸዋ-ይፋት-ራሳ የተገደለ ልጅ ነው። ይህ ህፃን በገዛ ቤቱ ውስጥ የተገደለው ታጣቂ ሆኖ ነው? አማራን ለማጥፋት እንደተነሱ ይህ ምስክር ነው።

The drone attack in Shoa Amhara-Yifat-Rasa that tragically killed six-year-old Dawit Mekash is a horrific act of inhumanity that must be stopped immediately.

#Dawit_Mekash
#AmharaGenocide

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 11:12


የካድሬ ስደት ቀጥሏል ‼️

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሀይ ወደ እስራኤል ሀገር ተሰደደ ።

ከአንድ ወር በፊት ከሓላፊነት የለቀቀው የጎንደር ከተማ ከንቲባ ወደ እስራኤል ሀገር በስራ ምክንያት እንደወጣ በዛው ተሰዶ ቀርቷል ።

ስርዓቱ መንኮታኮቱንና መበስበሱን ያዩ የብልፅግና ቀንደኛ  ካድሬዎች አንድ በአንድ መክዳታቸውን ተያይዘውታል አቶ ባዩ አቡሀይ የብልፅግና ትሁትና ታማኝ አገልጋይ የነበሩ ሲሆን ከአብይ አህመድ ቀጥተኛ ትዛዝ እየተቀበሉ ጎንደርን ቀፍድደው የያዙ በዝርፊያ የወርቅ መዳሊያ የነበራቸው ሆዳም ካድሬ ሲሆኑ የአቶ ባዩ አቡሀይ ባለቤትና የአብይ አህመድ ባለቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው የቅርብ ወዳጅና ቤተሰባዊ ዝምድና የነበራቸው ነበሩ  ።
  
     
         ጥቅምት 15/02/2017 ዓ.ም
                ጎንደር
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 10:44


ትናንት ከቀኑ 6:30 በቀወት ወረዳ ሰፊ በረት ቀበሌ ራሳ አካባቢ የብልፅግናው ወታደር በፈፀመው ጥቃት የ6 ዓመት ህፃን ልጅን ጨምሮ የመኖሪያ  ቤቶች የወደሙበት ጥቃት መፈፀሙን  ምንጮች ገልፀዋል።
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 10:16


አመክንዮ የማያብብበት፣ ጠባብ እና ጉረኖ ጭንቅላት፣ የስሜት እና የደቦ ሃሳብ ጥገኛ ነው።

*
*
መስመረ ሰልፉን፣ በቅልብጭ ፍኖተ መርህ ያልገራ ሰነፍ ሰው፤ የግለለብ አምልኮ ጥገኛ ነው።
*
*

ስትራቴጅካዊ የትግል ምርምር ረቂቅ ሃሳብ ለመሸከም ያልበቃ ድኩም ሰው መገለጫው፣ ተከታይ እና አጫፋሪ፣ አምላኪ እና አስመላኪነቱ ነው።

*
*

ከዐውደ ፖለቲካ ንቃት የተኳረፈ፣ የህይወት መመሪያ ጥበብ ያልተሰጠው ራስ ወዳድ ውልክሽ ግለኛ ሰው መገለጫው ፦ የአዝማሪ ግጥም ቀማሪነቱ፣ በግለ መወድስ አንቀፅ አዋቃሪነቱ ነው።

*
*

ጠንካራ ባለ ራዕይ የነፃነት ታጋዮች ፍኖት የሚወላገደው፣ በነኝህ አይነት ኃቅልን አሳች የተንኮል ሽብልቅ ደካማ ሰዎች ሲከበቡ ነው።
የአንባገነኖች መቀፍቀፊያ ማህፀንም እነርሱ ናቸው።

#Hiruy Amhara
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 09:27


ወጣቱ ዶ/ር ተገድሎ ተገኘ !

በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሪፈራል ሆስፒታል የ2ኛ ዓመት የጠቅላላ ቀዶ ህክምና ፕ/ት ሐኪም የነበረው ዶ/ር ጥበቡ አለነ ከሆስፒታሉ በር ፊትለፊት በሚገኝ አነስተኛ ሆቴል ተገድ*ሎ ተገኝቷል።

ወጣቱ ዶ/ር ጥበቡ ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም መሞቱ የታወቀው ከ3 ቀናት ከተሠወረ በኋላ ነው። ዶ/ር ጥበቡ አለነ በጎንደር ከተማ ዞብል ክ/ከ ቀበሌ 15 ተከራይቶ ይኖር ነበረው ዶ/ሩ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባትም ነበር። አስክሬኑ ወደ ትውልድ ቀየው ጎጃም ዱርቤቴ ተወስዶ ተቀብሯል።

ወንድማችን ንፍስህ በአፀደ ገነት ትረፍ !
ገድለውንም፣ የመከፋፈያ ትርፍ ሊያጋብሱ የሚፍጨረጨሩ የአገዛዙ ቅጥረኞችን እያየን ነው።
ተጠንቀቋቸው።
እንደ አምሓራ ገድለውን ገዳያችንን የጎጥ ቀጠና ለማስያዝ ሲፍገመገሙ እያየን ነው።
ለቤተሰቦቹ መፅናናቱን ይስጣቹሁ
https://t.me/Moamediamoresh

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

25 Oct, 08:13


ሰልፈ አምሓራዊ
የነፃነት፣ ባለ ሀገርነትን የማረጋገጥ ሰልፍ! ! !
ለልፈኛችን ይሁኑ!
https://t.me/voicofamharaa

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…

24 Oct, 21:23


"በአምሓራ ክልል 3000 ሺህ ከፍተኛ ት/ቤቶች ዝግ ናቸው ከፊሎቹ በአገዛዙ ወታደሮች እና ድሮን ወድመዋል"
የኢትዮጵያ መምህራን ማበር

“ የመምህራን ደመወዝ በዘመቻ በሚባል መልኩ ይቆረጣል ” - ማኀበሩ

“ በተለይ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ ጋምቤላ፣ ቤንሻንጉል ክልሎች የመምህራን ደመወዝ በዘመቻ በሚባል መልኩ ይቆረጣል ” ሲል የኢትዮጵያ መምህራን ማኀበር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

ማኅበሩ 37ኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ በአዳማ ከተማ ከጥቅምት 7 እስከ ጥቅምት 9 ቀን 2017 ዓ/ም አካሂዶ የነበረ ሲሆን፣ የመምህራን ቅሬታዎች ትምህርት ሚኒስቴር በተገኘት መቅረባቸውን ገልጿል።

መምህራን እየገጠሟቸው ያሉ በርካታ ችግሮች መኖራቸውን የገለጹት የማኀበሩ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አበበ ችግሩ በወቅቱ እንዲፈታ አሳስበዋል።

ማኀበሩ በዝርዝር ምን አለ ?

“  ክልሎችና ዩኒቨርሲቲዎች በተገኙበት የተለያዩ አጀንዳዎች ተነስተዋል። የተነሱት አጀንዳዎችም እንደ ክልል የመልካም አስተዳደር ችግሮች አሉ የሚሉ ናቸው።
 
በየክልሎች የተለያዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች አሉ፡፡ ከመልካም አስተዳደር ችግር ደግሞ የጸዱ አካባቢዎች አሉ፡፡ በተለይ አዲስ አበባ፣ ድሬዳዋ፣ ሀረር አካባቢ የከፋ የመልካም አስተዳደር ችግር የለም።

ጦርነቱ በአማራ ክልል መምህራን ተረጋግተው እንዲሰሩ፣ ተማሪዎቹም ተረጋግተው እንዲማሩ እያደረገ አይደለም፡፡ ወደ 3,000 የሚሆኑ ት/ቤቶች ከሥራ ውጪ ናቸው፡፡

በዛው ልክ ደግሞ በእነዚህ ት/ቤቶች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎችና መምህራን ከሥራ ውጪ እንደሆኑ ተገጿል።

እንደ ኦሮሚያ ክልልም ብዙ ቃል የተገቡ ነገሮች ነበሩ ነገር ግን አልተተገበሩም (በተለይም ከመኖሪያ ቤት አንጻር)፤ ይሄ መስተካከል አለበት፡፡ የተሻለ ነበረ ኦሮሚያ አፈጻጸሙ ግን በዚህ ዓመት ብዙ ርቀት አልሄደም።

ከእነዚህ ክልሎች ውጪ ያሉት ደግሞ በተለይ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ ጋምቤላ፣ ቤንሻንጉል ክልሎች የመምህራን ደመወዝ በዘመቻ በሚባል መልኩ ይቆረጣል።

ይሄ በጣም የከፋ የመልካም አስተዳደር ችግር ሆኖ ነው የተነሳው።

በአፋር ክልልም ለረዥም ጊዜ የደረጃ እድገት፣ የትምህርት ማሻሻያ ያልተከፈለበት ሁኔታ አለ።

በትግራይ ክልል የ17 ወራት የመምህራን ደመወዝ አልተከፈለም። የአምስት ወሩን ክልሉ እከፍላለሁ ብሎ ነበር እስካሁን አልከፈለም።

የክልሉ መምህራን ማኀበር ጠበቃ ቀጥሮ ክስ መስርቷል
። በሕግ ሂደት ላይ ነው ” የሚሉ ቅሬታዎች ተነስተው መፍትሄ እንዲሰጥ መጠየቁን ገልጿል።

ከትምህርት ሚኒስቴር ባለድርሻ አካላት ባሉበት ለተነሳው ቅሬታ ታዲያ ምን የመፍትሄ አቅጣጫ ተቀመጠ ? ለሚለው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ ፣ የትምህርት ሚኒስቴር ጉዳዩን እንዳዳመጠ፣ በቀጣይ ለመፍትሄ እንደሚሰራ መጠቆሙን ማኅበሩ አስረድቷል።

ማኀበሩ በመጨረሻም የተነሱት ቅሬታዎች ምላሽ እንዲያገኙ በአንክሮ ጠይቋል።
https://t.me/Moamediamoresh