፨፨፨፨፨፨፨
፨ የአማራ ፋኖ በጎጃም አንደኛ ክፍለ ጦር ኮሎኔል ታደሰ ሙሁነህ ብርጌድ አበረ ይማም ሻለቃ መርዓዊ ከተማ በመግባት የተጠና ኦፐሬሽን በመስራት ጠላትን በታተነው
የአማራ ፋኖ በጎጃም የኮለኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አበረ ይማም ሻለቃ የውሸት ፕሮፖጋንዳ ለመስራት የተሰበሰቡ ለአገዛዙ ያደሩ ሆድ አደር ጋዜጠኞች ካድሬዎችን በማወያየት ላይ እያሉ በድንገት መርዓዊ ከተማ በመግባት መበተን የቻሉ ሲሆን ዙሪያ ጥበቃ የነበሩ ባንዳ ሚሊሻ እና አድማ ብተና እግር አውጭኝ ብለው ሮጠዋል።
፨ የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር ወምበርማ ብርጌድ ጠላት ማርከነዋል ከሚላቸው ዲሽቃወች እና የቡድን መሳሪያወች ጎን ቁመን ሰለነገው የአማራ ትግል ቀጣይ የጠላትን ጦር ከሽንዲ ምድር አስፈርጥጠው እንደሚያስወጡት አረጋግጠውልናል።
አስተያየት ከሰጡን ሻለቃ መሪወች አንዱ የሆነው ሻለቃ አባይ አንዷለም ጠላት ከኛ ምንም አይነት መሳሪያ አልወሰደም እንደውም እኛ ከእነሱ ተቀብለናቸዋል ብለዋል።እንዲሁም አሁን ላይ ለግዳጅ ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀውልናል።በማለት የአፋጎ 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን ገልጿል።
፨ “የራያ አላማጣ ኮማንድ ፖስት የህወሓት ህገወጥ ሰልፍ እንዳይደረግ ማድረግ ካልቻለ እኛም የአላማጣን ህዝብ ለተቃውሞ ሰልፍ የምንጠራ ይሆናል።”
የአላማጣ ከንቲባ የነበሩት ሐይሉ አበራ መልዕክት
ድል ለአማራ ህዝብ
ድል ለአማራ ፋኖ
ንሥር ብሮድካስት መረጃ
እሁድ ጥር 18 ቀን 2017 ዓ.ም
=====================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
ትዊተር: x.com/nisirinternati1
ዮቱብ፣ https://youtube.com/@nibcnewsethiopia?si=_LD-OmtO1nJ0RVr2
ቴሌግራም: https://t.me/nisirbroadcasting
ቲክታክ:- tiktok.com/@nisirbroadcas…
ዌብሳይት : nisirbroadcasting.com
WhatsApp: +1 (252) 574‑6084
Telegram: +1 (252) 574‑6084