ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ @historicalheromedia Channel on Telegram

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ
በዩትዩብ ቻናላችን ሰብስክራይብ ያድርጉ
👉https://www.youtube.com/@Historicalheromedia
ጥቆማ ለመስጠት
👇👇👇
@ethiotemsaletbot
6,426 Subscribers
1,378 Photos
138 Videos
Last Updated 09.03.2025 10:36

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ: ታሪካዊ ዝርዝር መረጃዎች እና ዝርዝር ጂአንዎች

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ በዩትዩብ ቻናል የታሪክ ዝርዝር ጂአንዎችን እና ሚድያ ዝርዝር ይዞታን ይያዣል። የሚድያ ዘዴዎች በድምፅ እና በምርጥ ዝርዝር ይዞታ አንዱ በግልጽ የሚሆን በሃይማኖታችን ላይ የተወካዩ ድምፅ እንዲደርስ ይሁን። በዚህ አርክተመር የሚሰጥ የታሪክ ምንጭ ይኖራል።

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ ምን ይህ ማለት ነው?

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ የሚለው በዩትዩብ ቻናል የታሪክ ዝርዝር እና ምንጭዎችን የሚያካባበር እንዲሆን ይታይ የታሪክ ተቀባይ እንደነበር ያስረዳል።

ይህ ሚድያ ጉባኤዎች ይዞታን ይበለይ በታሪካዊ ጥሩ ዝርዝር መቀመጥያው ሲሆን በኤችሬር እንዲሁም በድምፅ ትምህርታዊ ይሆን ይታይ።

ከዚህ ቻናል ምንድነው የእውቀት ዝርዝሮች?

ከኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ የተለመደ ዝርዝር ጂአንዎች ታሪክ ያካተቱ ምንድነው እንዲሁም ውድድር እና ዝርዝር መረጃ ይዘዋል።

በዚህ እንደመጣበት ምን ይህ እንደተለመደ ምስልጣ ዝርዝር ይሆን ይታይ ወይም ዝርዝር የእውቀት ዝርዝሮች ነኝ።

እንደምን ይችላሉዋ ይህን ሚድያ ማግኘት?

ይህን ሚድያ ለማግኘት በዩትዩብ ቻናል ይገባል። ወይም እንዲደርስ በቀጣይ ይዲገባል።

ከዚህ ቻናል መረጃዎች ወላጅ ዝርዝር ይታይ ይሆን ይህ ቀረበለዋ ያሳይ በአሁን መረጃ ይኖርበት ሚድያ ይታይ።

የሚድያ የዝርዝር ጂአንዎችን ምን ይወዳድሩ?

የሚዲያ ዝርዝር ጂአንዎችን ከታሪክ ዝርዝር መረጃ ይዘዋይ እንዲሁም የሚዲያ የታሪኵ እንዲሆን ይታይል።

እነዚህ ጂአንዎች የታሪክ አካባቢ ወቅታዊ ዝርዝር ይኖራሉ። በይዘት እንዲሁም ስምት ይታይ ካለው ቅድሚያ ይታይ።

ምን እንዴት ሚድያ ይቻላሉ?

ሚድያ ይቻል ወደወንዳ የሚለው ፈጣን ምሳሌ ይሆን ይቻላል ይህ ማለት ነው።

ይህ ሚድያ ይህ ወስኪ ይተወን ወላጅ ይታይል ይችላሉ ይምታውሉ ነበር ይለዋይታ ይታይ።

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ Telegram Channel

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ የዩትዩብ ቻናላችን ሰብስክራይብ አድርገህ በተከታዮች ላይ መሳሪያዎችን እና የዚህ ወቅታዊ አድራጊዎን ማግኘት ይችላሉ፡፡ በዚህ በኩል የፊልም አልበም እና ህዝብ መሆናቸውን በተለያዩ ማስተዳደሪያዎች የሚፈልጉትን የሳይንስ ተማሪዎች ይምረጡ፡፡ ይህ ሚድያ፣ በመስጠት እንዲሁም መሰራት እንዲሆን ነው፡፡ ምንድን ነው እንዴት ማንኛውም መረጃን በዩትዩብ ቻናላችን ሰብስክራይብ ላይ እንደሚገኙ ፅሁፎችን ለማግኘት እና እንቅስቃሴ ማድረግ እንደሚችሉ ሰፊው ነው፡፡ የሚለውን መረጅ፣ መልእክት እና መነሻውን እንዴት ለጥበብ እና ትክክለኛ አገልግሎችን ለመመልከት አስተያየት እንዲሰጡ እንደሚያጨምር፣ ሊከናወን ያስፈልገዋል፡፡

ኢትዮ ተምሳሌት ሚድያ Latest Posts

Post image

💚💛 እርስ በርስ ተታኮሱ ‼️

2 መከላከያና 3 ሚልሺያ ሲሞቲ በርካቶች ቆስለዋል።

የአብይ አህመድ አሸባሪ ሰራዊት እርስ በርሱ እየተታኮሰ ይገኛል። ሚልሺያ፣አድማብተና እና መከላከያ ሊተማመኑ አልቻሉም። በተለይ ከፋኖ ጋር ስንገጥም የአብይ መከላከያ ስንቆስልም ሆነ ስንሞት ሬሳችንን እየጣለ ፣ቁስለኛንም ሳያነሳ ትቶን ይሄዳል በማለት ሚልሺያና አድማ ብተና ብዙ ጊዜ ቅሬታውን ቢያቀርብም እንደሰው ባለመቆጠራቸው ተኩስ አንስተዋል።

የአብይ የግል መከላከያ ነኝ ባይም በበኩሉ ሚልሺያና አድማብተና መረጃ እየሰጠ በወጣን ቁጥር በደፈጣ እያስመታን ነው ።ስለዚህ ከነሱ ጋር ለመዋጋት ይከብደናል ።አጠገባችንም ማየት እንኳ አንፈልግም ለብቻችን ሆነን ብንሞትም ብንድንም ይሻለናል እያሉ በተለያየ መድረግ እንደገለፁ የሚታወቅ ነው።

ለዚህ ነው በዛሬው እለት ብቻ ሁለት ቦታ እርስ በእርስ ገጥመው የዋሉ። ደብረማርቆስ የጁቤ መገንጠያ እና ሸበል በረንታ መርገጭ እርስ በእርሳቸው በመግጠም 2 መከላከያ እና 3 ሚኒሻ መሸኘቱን እና በርካቶች መቁሰላቸውን አረጋግጠናል።
አላማ የሌለው ጦር ያለው አማራጭ ራሱን ማጥፋት ወይም መክዳት ነው ።
የአብይ አህመድ ጦር ተስፋ ቆርጦ በመፈራረስ እና በመበተን ብሎም እርስ በእርሱ እየተላለቀ ይገኛል።

08 Mar, 18:51
802
Post image

💚💛"ለአማራ ሚኒሻ የምንከፍለው ስሌለን አርሶ አደሩን ማዳበሪያ ፣ጤና መድህንና ፣ የአፈር ግብር በእጥፍ እናስከፍለው"‼️

ፋሽስት አብይ አህመድ

ዛሬ ፋሽስቱ አብይ አህመድ የኦሮሞ ጄኔራሎች እና ባለስልጣናት ሰብስቦ ፦

"ተወደደም ተጠላም አማራን በሁሉም መንገድ ማዳከም አለብን ። ታላቋን ኦሮሚያ ለመመስረት አማራን ማዳከም ቁጥር አንድ ስራችን ነው። አማራን ለማዳከም ብዙ አማራጮችን ነድፈን ተንቀሳቅሰን አንዱ ብቻ ሚስጥር ሾልኮ ወጥቶብን ለመከራና ለውርደት ተዳርገናል ። እሱም ትጥቁን አስፈትተን ዳግም አማራ እንዳይኖር አድርገን ማጥፋት ነበር ግቡን አልመታልንም።"

ለማስታወስ!
👇👇👇👇👇👇
የኦነግ ብልፅግና ሴራ በአማራ ህዝብ ላይ ከብዙዎቹ በጥቂቱ ፦

1ኛ. ለኦነግ ብልፅግና ታዛዥ የሆኑ ባለስልጣናትን መመደብና አፈንጋጭ ካለ እየለየን ማጥፋት(የእነ አምባቸው ፣ ምግባሩ፣ ጄ/ አሳምነው ፅጌ ሞት ምክንያት ይኸ ነው) ለእኛ ታዛዥ የሆኑትን ብቻ እንሾማለን።

2ኛ. አማራን ወደ ብዙ ማንነት ለመክፈል ከፍተኛ በጀት መድበን ሰፊ ስራ እንዲሰሩ ማገዝ(አገው ሸንጎ፣ቅማንት፣ወሎ ክልል ነው ብለን ከሀገሪቱ በጀት በላይ መድበን እየሰራን ነው)

3ኛ. ስጋት የሆኑ የነቁ አማራን እየተከታተሉ ዳግም እንዳይታዩ ማጥፋት (እነ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ በርካታ ጋዜጠኞች እና የነቁ ፖለቲከኞች እስር ምክንያቱ ይኸ ነው)

4ኛ. የጫካው ክንፍ ብለን የመደብነው ሸኔ በኦሮሚያ ምድር የሚኖረውን አማራ ጠራርጎ ማስወጣት(ከህፃን እስከ አዛውንት በጅምላ መጨፍጨፍ ፣ማፈናቀል ፣ንብረቱን መዝረፍና ማውደም )

5ኛ. በአዲስ አበባ አማራ የሚባል ዳግም ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ ማድረግና ቀድሞ የሚኖረውንም በኮሊደር ልማት፣በህገ ወጥ ስም ቤቱን በማፍረስ፣ የመንግስት ሰራተኛውን በሪፎርም ሰበብ ቀስ እያረጉ ማስወጣት ፣ በፀጥታ ሰበብ የአማራን ወጣት እያዋከቡ ማሠር፣ መሠወሰርና ማስወጣት በሚል ምን ያህል ግፍና በደል በአማራ ተወላጆች ላይ እየደረሰ ነው።(ኮሊደር ልማት እያለ የሚያሽቃብጠው የሴራውን ምንጭ ካለመረዳት ነው) በኮሊደር ልማት ከተነሱ በኋላ ቦታው እየታጠረ ለማን እየተሰጠ እንደሆነ የሚያውቅ ማንም የለም። በልማት ስም ንፁህ ኦሮሞ ለሆኑ ባለሀብቶች እየተሰጠ መሆኑን ስንቶቻችን ነን የምናውቀው ? በሸገር ከተማ በሚል ስንት ሰው ነው ቤቱ በላዪ ላይ ፈርሶ የተፈናቀለው ? ለዚያውም አማራ በማንነቱ እየተለየ ? ቤት እንኳን ተከራይቶ እንዳይኖር አልተባረሩም ።

6ኛ. በየትኛውም መንገድ አማራን በኢኮኖሚም በጦርነትም ማዳከም በዘንድሮ አመትም ማዳበሪያ በሰፊው የሚጠቀመው አማራ ስለሆነ የማዳበሪያውን ዋጋ በእጥፍ ጨምረን በማስከፈል የምናገኘውን ብር ለጦርነቱ ማስኬጃ እንዲውል እናደርጋለን ።

7ኛ. አማራ ከወያኔ ጋር ያለውን ልዩነት የበለጠ እንዲሰፋ በማድረግ ለወያኔ ድጋፍ በማድረግ  ስር የሰደደ ቂምና ቁርሾ እንዲኖራቸው በማድረግ ከጦርነት አዙሪት ውስጥ እንዳይወጣ ማድረግ ።

8ኛ. ትምህርት ቤቶችንና መሰረተ ልማትን ፋኖ ነው በሚል በድሮን በማውደም ህዝቡን ማማረር

9ኛ. አማራ አማራ የሚሸቱ ማንኛውንም ስራ ከቅርስ ጀምሮ ኦሮሞ ኦሮሞ እንዲሸት አድርገነዋል ። የሚኒሊክ እና የአፄ ቴዎድሮስ ፎቶ ያለበት ቲሸርት ጭምር እንዳይለበስና ልሙጥ ባንዲራ ከእናቶች እና ህፃናት ቀሚስና ልብስ ላይ እንዲነሳ አድርገነዋል ።

ሌሎችም ብዙ ተቆጥረው የማያልቁ ግፍና በደል በአማራ ህዝብ ተፈፅሟል እየተፈፀመም ነው።

አማራ ያሸንፋል
የኦነግ ብልጽግና ሴራ እያንዳንዱን ቆጥረን እንመልሳለን ።

08 Mar, 07:27
1,124
Post image

💚💛የጠላት ኃይል አከርካሪውን ተመቷል‼️

የካቲት 28/2017 ዓ.ም

መነሻውን ግንደወይንና ደብረወርቅ ያደረገው ጥምር የጠላት ኃይል ኮሶዝራ መዳረሻውን ለማድረግ ቢንቀሳቀስም በአይበገሬዎቹ የጎንቻና የእናርጅ አናብስቶች ከፍተኛ ጥቃት ተፈፅሞበታል።

በገንቦሬ አቅጣጫና ፈለገብርሀን በርካታ ሰራዊቱን በማስጠጋት ወፊትን አቋርጦ ብዙም ሳይራመድ ኮርች ተራራ ላይ ያልጠበቀው ጠንካራ ውጊያ ገጥሞታል።

ለማጥቃት በራሱ ተነሳሽነት ስምሪት የወሰደው የጠላት ኃይል የአረንዛው ጎንቻ ብርጌድና የሶማ ብርጌድ ባደረጉት የጥምረት ውጊያ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ በማድረግ አስክሬኑን አሸክመው ሲያሯሩጡት ውለዋል።

የ9ኛ እና 8ኛ ክ/ጦር ብርጌዶች በአደረጉት አስደናቂ ኦፕሬሽን ጠላት የሚደርስበትን ምት መቋቋም አቅቶት ወደመጣበት ምሽጉ ተመልሷል በዚህም የጠላትን እቅድ በማክሸፍ ወንድማማቾቹ የበላይነቱን ወስደዋል።

በተመሳሳይ ከቀናት በፊት በአርብ ገበያ በተደረገ አውደ ውጊያ በአባይ ሸለቆ ብርጌድና አረንዛው ጎንቻ ብርጌድ በጠላት ላይ ባደረሰው ኪሳ ጠላት ጫካ ውስጥ ቅጠል አልብሶ የደበቃቸውን የራሱን አስክሬን ከህብረተሰቡ  ጋር በመተባበር ለሰው ልጅ የሚገባውን ክብር በማሰብ የህዝባችንን ክብርና የሞራል ልዕልና ለመጠበቅ የጠላት አስክሬንን በክብር አሳርፈናል(ቀብረናል)።

አዲስ ትውልድ!አዲስ አስተሳሰብ!አዲስ ተስፋ !
የአማራ ፋኖ በጎጃም የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ባየ ደስታ መኮነን

07 Mar, 18:36
1,287
Post image

ከአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ (፮) ክ/ጦር   የተሰጠ የማስጠንቀቂያ መልዕክት !
*

መንግ
ስት ነኝ ባዩ የአብይ አህመድ  ወራሪና ወንበዴ ቡድን አሁን የደረሰበትን ሽንፈት እና ያለበትን የኢኮኖሚ ውድቀት ለመሸፈን ሲል በህዝባችን ላይ የተለያዩ የክፍያ መስፈርቶችን በማውጣት ህዝባችንን እየበዘበዘ ይገኛል።

በተለይም ደግሞ ከዚህ ቀደም ከህዝብ ላይ ይሰበስብ የነበረውን ግብር ማግኘትና ማስከፈል ስላልቻለ ብሎም በተለያዩ ስያሜዎች የሚሰበስበውን ገንዘብ በፈለገው መንገድ ማግኘት ስላልቻለ አማራጮችን ተጠቅሞ ካዘናውን መሙላት ይፈልጋል።

ለዚህ ዋነኛ ማሳያ ሆነው ለመተግበር እንቅስቃሴ እያደረጉት ያሉት ደግሞ
ጥቁር አስፓልት ኬላ፣ማዳበሪያ፣ጤና መድን እና መታወቂያ ናቸው።በእነዚህ ላይ ዋጋ ከመጠን በላይ በመጨመር ከህብረተሰቡ ገንዘብ መሰብሰብ አስቦ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
መንግስት አሁን ላይ መሸነፉን አውቋል።
ይህን ወዳጅም ጠላትም ጠንቅቆ ያውቀዋል።በዚህ የተነሳ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ አስፓልት ላይ በመቅረጥ፣በማዳበሪያ ላይ ከፍተኛ ዋጋ በመጣል፣ጤና መድንን በመሰብሰብ፣በመታወቂያ ምክኛት ገንዘብ በመሰብሰብ ህዝብን እያማረረና እያሰቃዬ ይገኛል።

ተስፋ የቆረጠው የአብይ አህመድ የደም ግብር አስቀጣይ ካድሬ ከህብረተሰባችን ህጋዊ በሚመስል መንገድም በዘረፋም ለነገ መሸሻ ይሆናቸው ዘንድ ገንዘብ እየሰበሰቡ መሆኑን በአለን ተከታታይ እይታ ገምግመናል።በመሆኑም ወቅታዊውን የህዝባችን ቁመና እና የጠላትን ሁኔታ በማገማገም የሚከተለውን የክልከላ መግለጫ እንደ ክፍለ ጦር አውጥተናል።

1.  ከዛሬ የካቲት 28/06/2017ዓም ጀምሮ በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር የጤና መድን ክፍያ በየትኛውም ቀጠና ማለትም የፋኖ ሐይል በተቆጣጠራቸው ቀበሌዎች ብሎም የጠላት ኃይል በተቆጣጠራቸው ቦታዎች የሚኖር ሁሉ ምንም አይነት ክፍያ መክፈል የለበትም።ሲያስከፍል የተገኘ ብሎም ሲከፍል በተገኘ የትኛውም አካል ላይ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።

2.ከዛሬ የካቲት 28/06/2017ዓም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር በሚያስተዳድራቸው ወረዳዎች ብሎም ቀበሌዎች ማዳበሪያ በተለመደው ዩኒየን ወይም ህብረት ስራ ቦታዎች የተጠራቀመን ማዳበሪያ በትክክለኛው የዋጋ ተመን መግዛት ይቻላል።ከዛ ውጭ ጠላት ባለበት ቦታ ሒዶ መግዛት ፈፅሞ አይቻልም።አሁን ያለው የዋጋ ተመን ሆን ተብሎ የተለያዩ ክፍያዎች ተጨምረውበት ህዝባችንን ለመበዝበዝ የተደረገ ስለሆነ  በወጣው የዋጋ ተመን መግዛት አይቻልም።በዚህ ዋጋ ሲሸጥ የተገኘ ብሎም ሲገዛ የተገኘ ሻጩም ገዥውም ይወረሳል።ህጋዊ እርምጃም የምንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።

የማዳበሪያ አቅርቦትን በተመለከተ የአማራ ፋኖ በጎጃም አዲስ መመሪያ እስከሚያወጣ ድረስ በየትኛውም ቦታ ህዝባችን ማዳበሪያ ወዳለበት ቦታ ሔዶ ከመጠን በላይ በተተመነ ዋጋ መግዛት አይችልም።

3, ክፍለ ጦራችን በሚንቀሳቀስበት ቀጠና ከጤና፣ከቴሌ፣ከባንክ፣ከውሃ፣ከመብራት፣ከመንገድ ስራዎች፣ ከዩኒየን፣ከህብረት ስራ ማህበር ውጭ ያሉ የትኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ከዛሬ 28/06/2017ዓም ጀምሮ መክፈት ብሎም መስራት የማይቻል መሆኑን እንገልፃለን።ይህን ተላልፎ በሚገኝ የትኛውም ዓይነት የመንግስት ሰራተኛ ላይ በስራ ቦታው ላይ ቢሮ ገብቶ ሲሰራ ቢገኝ ለሚወሰደው ርምጃ  ሀላፊነቱን ራሱ የሚወስድ መሆኑን እንገልፃለን::...........

[አዲስ ትውልድ : አዲስ አስተሳሰብ  :አዲስ ተስፋ ]

የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ የፍታሔ ንጉሴ /6ኛ ክፍለጦር!

የካቲት 28/2017 ዓ.ም

07 Mar, 18:34
1,111