Fano Media 24 @fanomedia24 Channel on Telegram

Fano Media 24

@fanomedia24


የፋኖ ሚዲያ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ያጋሩት:-

ቴሌግራማችን:-
https://t.me/FanoMedia24
ትዊተራችን:-
https://twitter.com/FanoMedia24?s=35
ግሩፓችን:-
https://t.me/FanoAmahara

Fano Media 24 (Amharic)

ፋኖ ሚዲያ 24 ለማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ያጋሩት ማንኛውም ሰው በማኅበረሰብ ልክ እንዲሃህድ የፋኖ ሚዲያ 24 ተጠቃሚ ላይ ተወዳጅነት በመረጃዎት ይጠቀሙታል። ይህ ፋኖ ሚዲያ ከኮምፒዘር, ትዊተር, እና ቴሌግራማ በትክክል ለመተከል እና በመረጃዎት ይጠቀሙታል። ለበለጠ መረጃ ከሚሞቱ አማራጮች ንግድ በእንግሊዝኛ ትኩረት የበለጠ አስረኮችና መረጃዎትን በግሩፓ በተገናኘው በቀላሉ እና በተሞልም አላስተማሩለት።

Fano Media 24

08 Feb, 18:14


አሳዛኝ ዜና‼️

በሸዋ ኤፍራታናግድም ወረዳ አገዛዙ በፈፀመው የድሮን ጥቃት የንፁኃኖች ሕይወት አልፏል!

በሁሉም መስክ ኪሳራ አሰያስተናገደ ያለው አሸባሪው የብልፅግና አገዛዝ በተለያየ ወቅት የሚፈፅማቸው ንፁኃንን ዒላማ ያደረጉ የድሮን ጥቃቶች በርካታ ሲቪሊያን ላይ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል።

በዛሬው ዕለት ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት ገደማ የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የፋኖ አባላትና አመራሮች ይኖሩበታል በሚል የተሳሳተ ግምት በኤፍራታና ግድም ዘንቦ ቀበሌ በሰነዘረው የድሮን ጥቃት የግለሰብ መኖሪያ ቤት ላይ ባደረሰው ጉዳት የንፁኃኖች ህይወት አልፏል።

አገዛዙ በግለሰብ መኖሪያ ቤቶች ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት እናት ከእነ ልጇ ጨምሮ 4 ሲቪሊያን ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን ጋር ከ20 በላይ የቀንድና የጋማ ከብቶች ላይ ጉዳትና ውድመት አድርሷል።

የአብይ አህመድ አማራ ጠል አገዛዝ በጋራ ታግለን ልናስወግደው የሚገባ ከባዕድ ወራሪ ያልተለየ አረመኔና ጨካኝ አገዛዝ በመሆኑ በተባበረ ክንድ ሁሉም አማራ በተሰለፈበት መስክ ስርዓቱን ለመቅበር የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ እናቀርባለን።

ክብር ለሰማዕታት
የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
የካቲት 1/2017 ዓ.ም

Fano Media 24

08 Feb, 16:36


ሰበር

https://youtu.be/aYugrF7nOWE?si=lD3fsZMEDG6ZPmpJ

Fano Media 24

08 Feb, 16:19


ጀነራል ተፈራ ማሞ ስለ ፋኖ አጠቃላይ ሁኔታ ተናገሩ!!

የፋኖ እንቅስቃሴ አሁን በዋነኝነት የተሻለ ስልጠና የተሻለ ዝግጅት ተደጋጋሚ ልምምድ ያስፈልጋሉ ያሉት ጄኔራሉ፦

ፋኖ ከውጊያው ጎን ለጎን አሁን በዋናነት ወታደራዊ ስልጠና እና ድስፕሊን እየተማሩ  ያሉበት ሁኔታ ነው ያለው ብለዋል።
ምክንያቱም አብዛኛው ወጣት ከሲቪል ሂወቱ ባንድ ግዜ ብድግ እያለ ወደ ጫካ የገባና ቀጥታ ከጠላት ጋር ፊት ለፊት ጉርንቦ ለጉርንቦ ሲተናነቅ የነበረ በመሆኑ ለዘላቂ ውጤትና ለገባበት አላማ ግቡን ለመምታት ተከታታይ ስልጠና እየተሰጠ ነው ያሉት ጀነራሉ ከስልጠና እና ዝግጅቱ ጎን ለጎን ወደ አንድ አዝ በመሰባሰብ አቅማችንን ማሳደግና ማጎልበት ላይ እየሰራን ነውም ብለዋል።

ጀኔራል ተፈራ ማሞ በሁሉም ቦታ ያለው የፋኖ ቁመና በተመሳሳይ ስራ ላይ መሆኑን እና ሁሉም  የወታደራዊ ንድፈ ሃሳብ ስልጠና እየወሰደ ራሱን እያጠነከረ ነው ያሉት ጀነራሉ ከዚህ ጎን ለጎን ጠላት በገባበት ቀጠና ሁሉ እየመከተ እና እየደመሰሰ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ቦታወችን እየተቆጣጠረ ይገኛልም ብለዋል።

የጠላት ኃይል "ቢከፍቱት ተልባ ነው" ያሉት ጀነራሉ  በገባበት ቦታ ሆሉ ሰራዊቱን አስጨርሶ ክፋኛ መመታቱ ተስፋ ሲያሲቆርጠው ያገኜውን ንፁሃን አረጋዊያን ህፃናትና ሴቶችን ይገድላል፣ሰብል ያቃጥላል፣ ይዘርፋል፣ይደፍራል፣ ተቋማትንም ያወድማል በዚህ ለማካካስ ይሞክራል ያሉት ጄኔራሉ ጠላት ብዙ ግዜ ዘመቻ ቢያውጅም ከቃላት ያለፈ አይደለም ዘመቻወቹ ሁሉ ተቀልብሰው  አከርካሪው ተሰብሮ ነባር ሰራዊቱን አስጨርሶ አዳዲስ ምልምል ሰራዊቱን በለብለብ ስልጠና እያስገባ እነሱንም እያስጨረሰሳቸው ሲሆን በዋናነት ለመሸፈን እየሞከረ ያለው በከባድ መሳሪያ እና በድሮን ነው።
ይህም ቢሆን ብዙ ርቀት አያስኬደውም ምክንያቱም ከባዱን ወይም ብዙውን መሬት የሚሸፍነው እግረኛው በመሆኑ ነው በማለት ተናግረዋል።

@FanoMedia24

Fano Media 24

08 Feb, 15:21


በሚኒልክ ቤተመንግስት ከባድ ውጥረት ነግሷል።

የብርሃኑ ጁላ ቢሮ የስድስት ወር ሪፖርት ቤተመንግስቱ እንዲርድ ምክንያት ሆኗል።

በሪፖርቱ ወደ ፋኖ የተቀላቀሉና የተገደሉ መከላከያ ሰራዊት አባላት ይፋ ወጥቷል።

ይህን ተከትሎም ከፍተኛ የጦር መሪዎች ከዚህ በኋላ ለመሞት አንፈቅድም ሲሉ ተናግረዋል።


የአዳነች አበቤ አስተዳደር ከከፍተኛ የጦር መሪዎች ጋር አዲስ እቅድ አውጥተዋል።

ሌላኛው የብልጽግናው ባለስልጣን ደግሞ ህዝቡን በይፋ ይቅርታ ጠይቋል።

በአማራ ክልል ውጊያዎችና የደፈጣ ጥቃቶች ተጠናክረው ሲቀጥሉ የድሮን ጥቃት ደርሶ በርካታ ንጹሃን ተገድለዋል።

የአማራ ፋኖ ደግሞ በእኔ ስም የሚዘረፍና የሚያግትን አካል አልታገስም ሲል አስጥቅቋል።

በሌላ በኩል አብይ አህመድ ከኢሳያስ ጋር በይፋ ግጭት ውስጥ መግባቱ ታውቋል።

ይህን ተከትሎም ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ እየተፈጸመ ያለው ድርጊት አነጋጋሪ ሆኗል።

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለአፍሪካ መሪዎች መረር ያለ መልእክት አስተላልፈዋል።

ፕሬዚዳንቱ ለአፍሪካ መሪዎች እውነት እናንተ ሰው ናችሁ ሲሉ ለጥያቄያቸው ምክንያት ያሉትን አስቀምጠዋል።


@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

08 Feb, 12:41


#USA : ከቀናት በፊት በአሜሪካ አላስካ ግዛት 9 መንገደኞችን እና 1 አብራሪን ይዞ ሲጓዝ የነበረ አነስተኛ አውሮፕላን ደብዛው ጠፍቶ ከቆየ በኃላ በአየር እና ምድር በተደረገ አሰሳ ስብርባሪው ተገኝቷል።

በአደጋው በሕይወት የተረፈ ሰው የለም።

የ3 ሰዎች አስክሬን በነፍስ አድን ሰራተኞች ተገኝቷል።

ይህ አደጋ በአሜሪካ ከ1 ሳምንት ባነሰ ጊዜ የደረሰ 3ኛው የአቬዬይሽን አደጋ መሆኑን የቪኦኤ ዘገባ ያሳያል።

በአሜሪካ፣ ፔንሲልቫኒያ ግዛት፣ አንድ አነስተኛ የሕክምና ማጓጓዣ አገልግሎት የሚሰጥ ጄት በርካታ ሕንጻዎች በሚገኙበት ሰፈር ውስጥ ተከስክሶ በህይወት የተገኘ እንደሌለ ይታወቃል።

ከዚህ አደጋ በፊት ደግሞ በዋሽንግቶን ዲሲ 60 መንገደኞች እና 4 የበረራ ሰራተኞችን የያዘ የመንገደኞች አውሮፕላን 3 ሰዎች ከያዘ የጦር ሄሊኮፕተር ጋር ተላትሞ አንድም ሰው በህይወት አለመገኘቱ መገለጹ ይታወሳል።

Fano Media 24

08 Feb, 07:32


ሰበር

https://youtu.be/2zsgYVzgljc?si=9sczkqzzhAkRsNXW

Fano Media 24

08 Feb, 06:00


ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ መሪዎች ሰው መሆናቸውን እጠራጠራለሁ አሉ!

ፕረዝዳንቱ ሰሞኑን በዋሽንግተን ዋይት ሀውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የአፍሪካ መሪዎችን በሚመለከት የሚከተለውን ጥያቄ አንስተዋል፦

<> ከ50 ዓመታት የአህጉሪቷ የነጻነት ጉዞ በኋላ፣ ለህዝባችው አስፈላጊውን መሠረተ ልማት ካላሟላችው ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?

<> በወርቅ፣ በአልማዝ፣ በነዳጅ፣ በዩራኒየም፣ በብረት፣ በማዕድን፣ በብር፣ በማግኒዥየም፣ በነሐስ፣ በጋዝ የተፈጥሮ ሃብቶቻችው ላይ ተቀምጣችው፣ ህዝባችው በረሃብ፣ በትምህርት አለመዳረስ፣ በጤና አገልግሎት እጦት፣ ቢሞት፣ ሰው ነን ብላችው ታምናላችው?

<> በስልጣን ላይ ቆይታችው፣የራሳችሁን  ዜጎች ለመግደል ከውጭ የጦር መሣሪያዎችን ስታስገቡ፣ ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?

<> የገዛ ዜጎቻችሁን እንደውሻ ስታንገላቱና ስትገድሉ፣ ማን ዜጎቻችሁን እንዲያከብር  ትጠብቃላችው?

<> በራሳችው  አገር ላይ ቀማኛና ሌባ በመሆናችው ፣ የሃገራችሁን  ሀብቶች ሁሉ በመስረቅ፣ አብዛኞቹ ዜጋዎቻችው በስደትና በድህነት ውስጥ እንዲያልፉ ስታረጉ፣ የሰው ልጆ ነን ብላችው ታስባላችሁ?

Fano Media 24

07 Feb, 22:51


የአብይ አህመድ ሠራዊት ከ103 ሐገራት 101በመውጣት ሽንፈቱን ተከናንቧል። አብይ አህመድ አለኝ የሚለውን ኮማንዶ ለSwat ውድድር UAE ቢልክም ከ100 ሜትር ላይ ተኩሰው መምታት አቅቷቸው መሳቂያ ሆነው ተመልሰዋል።

በዚህ በተረገመ ሰው ዘመን በሁሉም ነገር ጣለን አይ የአማራ ገበሬ እኮ የምትበር ወፍ ከሰማይ ያወራዳል የአብይ እንጭቅ ወታደር 100 ሜትር ተኩሶ መምታት አቅቶታል።ለማየት እንኳ አፈርኩ ማፈሪያ የሆነ መንግስት የሀገሬ ገበሬ ቢሆን ሁሉንም ኢላማ ይመታ ነበር። አብይ አህመድ ውርደት ቁርሱ😃
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

07 Feb, 16:33


ሰበር

https://youtu.be/wBgTWqslUg0?si=x0WvWY-vImL--HA8

Fano Media 24

07 Feb, 13:34


🔥የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ ክፍለጦር {ተፈራ ዳምጤ ክ/ጦር} ቢቡኝ መዝገቡ ዋለልኝ ብርጌድ‼️

               የተሽከርካሪ እንቅስቃሴን ይመለከታል።

      ከደብረማርቆስ ስናን ቢቡኝ ድጎፅዮን ያለው የተሽከርካሪ መንገድ
#በአገዛዙ_ወታደሮች መዘጋቱ ይታወቃል። ይህን ያደረገው የአገዛዙ ምንም ዓይነት የእህልም ይሁን የሸቀጥ ቁሳቁስ ስናንና ቢቡኝ ወረዳ እንዳይገባ ብሎ ከደብረማርቆስ በኩል ከልክሎ ህዝብ ጠልነቱን አረጋግጧል። ሆኖም ቢቡኝ ወረዳ ከተማዋ ውስጥ የመሸገው አገዛዙ የሚፈልገውን በሞጣ አራጢ መንገድ በኩል እያስገባ ስለሆነ በፋኖዎች በኩል መረር ያለ ውሳኔ በቢቡኝ ፋኖዎች ተወስኗል።

       ይህም በአራጢ በኩል ወደ ድጎቢቡኝ የሚመጣ የህዝብም ይሁን የጭነት ተሽከርካሪዎች ላልተወሰነ ጊዜ እንዲቆሙ ተወስኗል። ይህንን ውሳኔ ካሳወቅንበት ሰዓትና ጊዜ ጀምሮ ለሚደርሰው ማነኛውም ነገር ዋስትናውን ራሱ አሽከርካሪዎች ወይም ባለሀብቶች ይወስዳሉ።

      ከባህርዳርም ይሁን ከሞጣ ወደ ድጎቢቡኝ የሚመጡ የህዝብም ይሁን የጭነት ተሽከርካሪዎች መንገዱ ላልተወሰ ጊዜ ስለተዘጋ ለሚፈጠረው ጉዳት ተጋላጭ ላለመሆን ራሳችሁ ለራሳችሁ ኃላፊነት ውሰዱ ሲል የአማራ ፋኖ በጎጃም ቢቡኝ መዝገበ ዋለልኝ ብርጌድ ፋኖዎች አሳውቀዋል።
                

Fano Media 24

07 Feb, 07:24


ሰበር

https://youtu.be/rhL3FPLaNJY?si=vcXvgZI7B_1cL7BL

Fano Media 24

06 Feb, 22:17


ይህ የጣሊያን ዲቃላ ፌክ ሰው ፌክ ነው ይህን ፌክ ይዞ ብቅ ብሏል😃

Fano Media 24

06 Feb, 16:51


ሰበር

https://youtu.be/SDvFkR-BVfM?si=z9dh-TjXunZgYa98

Fano Media 24

06 Feb, 16:30


ሰበር ዜና

የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) የምስራቅ አማራ ኮር 1 በአርበኛ እንድሪስ ጉደሌ የሚመራው  ባለሽርጡ ክፍለጦር በሰሜን ወሎ ሀብሩ  ወረዳ ልዩ ቦታው ፋጂና መነዮ በተባለ ስፋራ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ፡፡

በተደረገው ተጋድሎ የስርአቱ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት   የባለሺርጡ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃን ለማፈንና ለመክበብ የተንቀሳቀሰው የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ የዙፋን ጠባቂውን ከበባ በትንሽ መስዋዕትነት በመስበር በርካታ ጠላት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል ሰርተዋል::

በዚህም የዙፋን ጠባቂው ሰራዊት ከለሊቱ 11:30 ከጊራና ወደ ፋጂ ሲንቀሳቀስ መረጃ እንዳይወጣበት  በመስኖ አትክልት ሊያጠጡ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ንፁሀን ገበሬዎችን እንዳይንቀሳቀሱ ካገተ ቡሀላ የሻለቃዋን በትር መቋቋም ሲያቅተው ወደ ኀላ ሲመለስ ተስፋ በመቁረጥ 10 ንፁሀን ገበሬዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ  ጨፍጭፏል፡:

በቀጣይም መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ)
ጥር 29/2017 ዓ.ም

Fano Media 24

06 Feb, 15:17


በአቃቢ ህግ በክስነት የቀረቡ አንዳንድ ጉዳዮች ላይ ለተከበረው ችሎት ማብራሪያ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘሁት ክቡራን ዳኞች እንዳቀርብ ትፈቅዱልኝ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ።

አንደኛ፦ እኔ ክርስቲያን ታደለ ፀጋዬ ዛሬ በዚህ ችሎት በተከሳሽነት የቆምኩት፤ ለ550 ቀናትም በግፍና ችካኔ እገታ ውስጥ የምገኘው ለአንዲት ደቂቃ እንኳን በጥፋተኝነት የሚያስቀጣ አንዳችም የወንጀል ድርጊትን የሚያቋቁም የህግ መተላለፍ ስለፈፀምኩ አይደለም። ይልቁንም የአማራ ህዝብ የሚያነሳቸውን የህልውና ጥያቄዎች በይፋ በማቅረቤ፤ በህዝቤ ላይ የሚደርሰውን ግፍና በደል በማስረጃ በመመሞገቴ፣ የገዠውን ፓርቲ አፈናና የመንግስት አሰራሮችንና አመራሮችን ብልሹነትና ዘረፋ በመታገሌና በማጋለጤ ነው። ያደረግኋቸው ትግሎችና ማጋለጦች በሙሉ በህጋዊ መድረኮችና አማራጮች ያደረግኋቸው ናቸው። ራሴው ጭምር በኮሚቴ አባልነት ተሳትፌባቸው የተረጋገጡ አማራውን በጅምላ የመግደል፣ማፈናቀልና ማሳደድ ዘር ተኮር ጥቃት ሪፖርቶች፣ የኢትዮጵያ ሰባዊ መብት ኮሚሽን በተለያዩ ጊዚያት ያወጣቸውን ሪፖርቶች እንዲሁም ልዩ ልዩ አገር በቀልና ዓለም አቀፍ የሰባዊ መብት ተቋማት ያወጧቸውን ሪፖርቶች በመያዝ መንግስትና ገዘው ፓርቲ ብልሹ አሰራሮችንና አመራሮችን እንዲያስተካክል ታግያለሁ። ይህንንም በቀጥታ የሬድዮና የቴሌቪዠን ስርጭት ባገኘው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ያደረግሁት ነው።

በምክር ቤቱ በመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢነቴ በነበረኝ ኃላፊነትም በፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የተከናወኑ የኦዲት ሪፓርቶችን መሰረት በማድረግም የከፋ ችግር ያለባቸውን ተቋማት አሰራራቸውን፣ አደረጃጀታቸውን እና አመራራቸውን እንዲያሻሽሉ የመገምገም ስራ ሰርቻለሁ። ተደጋጋሚ የአመራር ብልሹነት ያሳዩ አካላትም የወንጀልና ፍትኃብሔር ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ ክስ እንዲመሰረት ፍትህ ሚኒስቴርን አዝዣላሁ። በምክር ቤት አባልነቴም ጠቅላይ ሚኒስቴሩን ጨምሮ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በአሰራራቸው የፋይናንስ ግልፀኝነትና ህጋዊነትን እንዲከተሉና እንዲያረጋግጡ እንዲሁም ኦዲት ለመደረግ ፈቃደኝነታቸውን እንዲያረጋግጡ ጠይቂያለሁ።
እነዚህን ጥያቄዎች እንዳልጠይቅ አንዳንድ አመራሮች በግል በኢመደበኛ ሁኔታ ለማግባባት ሞክረዋል። አንዳንዶቹም ሊያስገድሉኝ፣ ሊያሳስሩኝና አንዳች አይነት ጉዳት ሊያደርስቡኝ እንደሚችሉ ጭምር ነገረውኛል፤ መልዕክትም አድርሰውኛል። ይህ ሁሉ የሆነው ያጎደልኩት ስነ- ምግባር አልያም የተላለፍኩት ወንጀል ስለነበር አልነበረም። ይልቁንም ያደረግሁት ሁሉ በህዝብ እንደራሴነቴ ህዝብና ህግ የጣለብኝን ግዴታ እና ኃላፊነት ነው የተወጣሁት። ያደረግሁት ሁሉ የሚያሸልም እንጅ የሚያስነቅፍ አልነበረም። እጅግ ሲከፋም አሁን ባለሁበት ሁኔታ የግፍ ሰለባ የሚያደርገኝ መሆን አልነበረበትም።

የተከበረው ችሎት፤ ክቡራን ዳኞች፤

ቀደም ብዬ እንዳወሳሁት ለ550 ቀናት በአስከፊ ሁኔታ የተሰቃየሁት፤ ለቀጣይ ለማይታወቁ የሰቆቃ ሌሊቶችም በአገታ የምቆየው አንዳችም ወንጀል ስለፈፀምኩ አይደለም። ማን እንዳሰረኝ፣ ለምን እንደሰረኝ አውቃለሁ። እውነታውን ፈጣሪ፣ ህዝቡም ያውቃል።

ሁለተኛ፦ እኔ አማራ የሆንኩት አማራ ሆኘ ስለተወለድኩ ነው። የአማራ ብሔርተኝነት አቀንቃኝ የሆንኩትም ፈቅጀ፣ መርጨና ወድጄ ነው።በየትኛውም ቦታና ሁኔታ ለአማራነቴ ጥብቅና መቆምም ተፈጥሯዊ ግዴታዬ ነው። በዚህም በአማራ ህዝብ ላይ እየደረሱ ያሉ ስርዓታዊ፣ ተቋማዊ ህገመንግስታዊ ሁለንተናዊ በደሎችና መገፋቶችን ለማስቆምና የህዝባችንን ዘላቂ መብቶች፣ ፍላጎቶችና ጥቅሞችን ለማስከበር የአማራ ህዝብ የህልውና ጥያቄዎች ናቸው ብሎ በለያቸው የፓለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አጀንዳዎች ላይ ፕሮግራምና ፖሊሲ በመቅረፅ እንዲሁም የመመስረቻ ማንፌስቶ በማዘጋጀት ከትግል ጓዶቼ ጋር በመሆን በምርጫ ቦርድ በህጋዊ መንገድ ተመዝግቦ በህጋዊ መንገድ የሚንቀሳቀስ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ የተሰኜ ፓርቲ አቋቁሚያለሁ። በ6ኛው ዙር አገር አቀፍና ክልላዊ ምርጫም 5 የፓርላማና 13 የክልል ምክር ቤት ወንበሮችን አሸንፈናል። ባነኘነው ወንበርና በመራጮች ድምፅ ብዛትም የኢትዮጵያ ትልቁ ተቃዋሚ ፓርቲ ነው።

እኔም የህዝብ እንደራሴ የሆንሁት ገዠውን ፓርቲ ጨምሮ ከተፎካካሩ ሌሎች 8 የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወዳድሬ አሸንፌ ነው። በምርጫ ማንፌስቷችን፣ በመመስረቻ ጽሑፋችን በልዩ ልዩ መድረኮች ባካሄድናቸው የምርጫ ክርክሮች ጭምር የህዝባችንን እሴቶች እንደምንጠብቅ፣ የአማራ ብሔርተኝነት የማደራጃና የርዕዮተ-ዓለም ማዕቀፋችን እንደሆነ እንዲሁም ህዝቡ መርጦን መንግስት ከሆን የህዝባችንን የህልውና ጥያቄዎች እንደምንመልስ ተከራክረናል፣ ቃል ገብተናል። አማራዊ እሴታችን ለእኛ ቅዱስ ነው። እኛነታችን ከደምና ስጋ ብቻ ሳይሆን ከአማራዊ እሴት ጭምር የተሰራ ነው። በዚህም ደስተኞች ነን።

ይሁንና አቃቤ ህግ ባቀረበው የፖለቲካ ውንጀላ ሰነድ ላይ ''አማራ ርስቱን ተቀምቷል፤ አገሪቱ በአማራ እሴት መመራት አለባት'' የሚል የርዕዮተዓላማዊ አቋም መያዛችን ክስ ሆኖ ቀርቧል።

የተከበረው ችሎት፤ ክቡራን ዳኞች፤

''የአማራ ህዝብ የህዝብና ግዛት አንድነትና ኢ-ተነጣጣይነት ተገርስሷል'' የሚለው እውነት እኔ ብቻ ሳልሆን መላው አማራና በርካታ ኢትዮጵያውያን የሚጋሩት ኃቅ፣ ፓርቲዬ አብንም በመመስረቻ ሰነዱና በምርጫ ማንፌስቶው በግልፅ ያሰፈረው፣ ያሁኑ የአማራ ብልፅግና የቀድሞው አዴፓ በ12 መደበኛ ጉባኤው ተገቢነቱን አምኖ የሚታገልለት የአማራ ጥያቄ መሆኑን በይፋዊ መግለጫ ጭምር የተቀበለው ነው። የፌደራል መንግስቱም የአማራ ህዝብን ጨምሮ በሌሎችም ብሔረሰቦች የሚቀርቡ የማንነትና ወሰን ጉዳዮችን እልባት ለመስጠት ኮሚሽን እስከ ማቋቋም መድረሱ፣ አሁን በስራ ላይ ባለው አገራዊ ምክክር ኮሚሽንም እንዲፈቱ ከተያዙ ቁልፍ አገራዊ አጀንዳዎች አንደኛው መሆኑን ወስዶታል። ታዲያ እንዴት ክስ ሆኖ እኛ ላይ በልዪነት ሊቀርብ ቻለ?
እሴትን በተመለከተ ለችሎቱ ለማስገንዘብ ያህል፦
እሴት ማለት የጋራ የሆነ ማህበረሰባዊ የነገሮች ምልከታ ሆኖ የማህበረሰብ አባላት በግልና በጋራ የሚያከናውኗቸውን የየዕለት ተግባራትና እሳቤዎች ጥሩነት አልያም መጥፎነት እንዲሁም ተገቢነቴና ኢ-ተገቢነት መለያ መርኋቸው ነው።

የአማራ እሴት ማለት የማንነቱ መገለጫዎች የሆኑት ለአብነትም አማኝነት፣ለጋስነት፣ ሩህሩህነት፣ ይቅርባይነት፣ደግነት መልካምነት፣ ኃቀኝነት፣ጀግንነት፣ ሰውዳድነት፣ ሰው አክባሪነት፣ ግልፅነት፣ ትሁትነት፣ እንግዳ ተቀባይነት፣ ቀናዒነት፣ አርበኝነት፣ ህግ አክባሪነት፣ ፍትኃዊነት፣ርቱአዊነት፣ ታማኝነት፣አስተዋይነት፣ ጥበበኝነት፣ገርነ፣ ትዕግስተኝነት፣መንፈሰ ጠንካራነት ጥቂቶቹ ናቸው።

እነዚህ የአማራ ህዝብ እሴቶችአማራነታችንን የገነቡ የስነ ልቦና ውቅሮች ናቸው። አቃቤ ህግ አንዳችም ማስረጃ ማቅረብ አይችልም እንጅ ኢትዮጵያ በእነዚህ የአማራ እሴቶች ብቻ መመራት ይኖርባታል'' የሚል አቋም ብይዝ እንኳን ጉዳዩ የፖለቲካ ሙግትና ውይይት፤ ክርክርና ድርድር አጀንዳ እንዲሁም ለመራጭ ዜጎች ይሁንታ የሚቀርብ የምርጫ ኮረጆ ጉዳይ እንጂ በወንጀለኝነት የሚያስጠይቅ አይደለም። ይህ የአቃቤ ህግ ክስ ግን መንግስት ከአማራና ከአማራነት የፀዳች ኢትዮጵያ ነው ወይ የሚፈልገው የሚል ሙግት ያስነሳል። ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ከአማራና አማራነት በስተቀር እንዲሆኑ የሚደነግግ ህግስ አለወይ?ሶስተኛ፦ በአቃቢ ህግ ክስ ላይ ቋሪትና ደጋ ዳሞት ላሉ የሽብር ቡድን አስተባባሪዎች

Fano Media 24

06 Feb, 15:17


በስልክ ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም በመደወል መከላከያን ማጥቃት ህገ መንግስታዊ መብት መሆኑን በማሳወቅ እንዲመቱት ትዕዛዝ ሰጥቷል የሚል ነው። አቃቤ ህግ ለዚህ ክሴ አስረጅ የሚሆን አንዳችም ማስረጃ አላቀረበም። የተደወለበትና የጥሪ ተቀባይ ስልክ ቁጥሮች እንዲሁም የትዕዛዝ ተቀባይ ግለሰቦች ማንነት አልቀረበም። በቀረበ የማስረጃ ዝርዝር ላይም በተሰጠው ትዕዛዝ መነሻነት በቋሪትና ደጋዳሞት ወረዳዎች የተጎዱ ሰዎችና ንብረት ዝርዝርም አልቀረበም። የፍሬ ነገር ክርክር ሲደረግ የማቀርበው እንደተጠበቀ ሆኖ የወቅቱ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር የነበሩት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ የፌደራል መንግስት የፀጥታ ኃይሉን ወደ ክልሉ እንዲገባ የጠየቁት ሐምሌ 27/2015 ዓ.ም ነው። የመከላከያ ሰራዊት ወደ ደጋ ዳሞትና ቋሪት መግባት የሚችለውም ርዕሰ መስተዳደሩ ጥያቄ ካቀረቡ በኋላ በመሆኑ ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም አቃቤ ህግ በክሱ ርምጃ ይወሰድበት ብለሃል ያለውን መከላከያ በምን አግባብ ቋሪትና ደጋዳሞት ሊገባ ቻለ የሚል ከባድ የህገ መንግስታዊነት ጥያቄ የሚያስነሳ ነው።

የተከበረው ችሎት፤ ክቡራን ዳኞች፤

አቃቤ ህግ በስልክ ትዕዛዝ ሰጥቷል በሚል የሁለት ግለሰቦች ንግግር የያዘ ድምፅ አዳምጨዋለሁ። አቃቤ ህግ በስሜ በተመዘገበ የታወቀ ስልክ ቁጥር ስለመደወሌ፣ የደወልኩበትን ስልክ ቁጥር እና አስተባባሪ ነው ያለውን ግለሰብ ስም አላቀረበም። ለመሆኑ በማስረጃነት ያቀረበው የድምፅ ቅጅ የኔ ስለመሆኑ በምን አረጋገጠ? በምን መሳሪያ መረመረው? ኢትዮጵያ የድምፅ አሻራ መመርመሪያ መሳሪያና በዚህ መስክ የሰለጠነ ባለሙያ የላትም። የት አስመርምሮት? ምን ያህል ፐርሰንት ከእኔ የትኛው ኦሪጅናል ድምፅ ተነፃፅሮ ምስስሎሽ ተገኘበት? እንደ አገርስ የድምፅ ምስስስሎሽ መቁረጫው መቶኛው(cut -off percentage) ምን ያህል ሲሆን ነው ህጋዊ ውጤት የሚኖረው?
እነዚህ ቁልፍ ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆነው እና የቀረበው የድምፅ ማሰረጃ የእኔ አይደለም እንጅ፤ ቢሆን እንኳን ወንጀል የሚያቋቁም አንዳችም የህግ ጥሰት ግን አላገኘሁበትም።

በመጨረሻም፦ አቃቤ ህግ ያቀረበው የፀና ፈቃድ ሳይኖር የጦር መሳሪያ መያዝ ጉዳይ ህጋዊ ፈቃድ ያለኝ፣ የፈቃድ ደብተሩንም ለ8 ወራት ይዘውት ቆይተው የመለሱልኝና ማቅረብ የምችል መሆኔን ለችሎቱ አስታውቃለሁ።

አመሰግናለሁ
አቶ ክርስቲያን ታደለ ፀጋዬ

Fano Media 24

06 Feb, 14:32


ጅዋር አዲስ መረጃ አምጥቷል።
የትረምፕ አስተዳደር ይህን ጉዳይ በድጋሚ ይዞ ብቅ ማለቱ ለኢትዮጲያ አዲስ አደጋ ነው። አብይ በ 2019 ሶሺ ላይ እንደረገው አሁንም በድግሚ ይህን አደገኛ ስምምነት እንዳይቀበል እሰጋለሁ። ኢትዮጲያ አሁን ከያኔው የበለጠ ለጫና ተጋላጭ ናት። አብይ ያኔ “በ7 ቢሊዬን ዶላር እርዳታ” ታተሎ ነበር የፈረመው። አሁን ግን ጦርነቱ እና የኢኮኖሚው ድቀት ስልጣኑን አፋፍ ላይ ስላደረሰው ማንኛውንም እድሜ ማራዘሚያ የሚመስለውን ስምምነት ሳያንገራግር ሊቀበል ይችላል። ስለዚህም ጥብቅ ክትትል ያስፈልጋል!

Fano Media 24

06 Feb, 10:39


~ ለአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ማስጠንቀቂያ ተሰጠ!
እንደዚህ ልባም ስትሆኑ እኮ እንዴት ደስ እንደምትሉኝ ይህን ትዕዛዝ ተላልፎ ለተገኘ ለሚደርሰው ነገር በሙሉ አላፍነቱ የራሱ ይሆናል
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

04 Feb, 00:46


አብይ አህመድ በግልጽ የገደለላቸው።

Fano Media 24

03 Feb, 15:44


ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ
202. አቶ አክሊሉ ታደሰ
203. ወ/ሮ ሂክማ ከይረዲን
204. ወ/ሮ ነጂባ አክመል
205. አቶ ጃፋር በድሩ
206. አቶ ጥላሁን ከበደ ወልዴ
207. ዶ/ር ተስፋዬ በልጅጌ ዳራ
208. አቶ ታገሰ ጫፎ ዱሎ
209. ወ/ሮ አለምፀሐይ ጳውሎስ አቱሞ
210. ወ/ሮ አስቴር ዳዊት ጦሼ
211. አቶ ገ/መስቀል ጫላ ሞጣሎ
212. አቶ አለማየሁ ባውዲ ሞላ
213. አቶ ንጋቱ ዳንሳ
214. አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ
215. ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ
216. አቶ ብርሃኑ ዘውዴ
217. አቶ ወገኔ ብዙነህ
218. ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ ሻሽጎ
219. አቶ አዳማ ቴንጳዬ መንገሻ
220. ኢ/ር አክሊሉ አዳኝ
221. አቶ ዳኜ ሂዶ ዋቆ
222. አቶ ጴጥሮስ ወ/ማርያም
223. ዶ/ር ዝናቡ ወልዴ ሀጢያ
224. ኢ/ር ወንድሙ ሴታ ዳጠሞ
225. አቶ ሰለሞን ሶካ ግኛርታ
#prosperity

Fano Media 24

03 Feb, 15:44


#በሞት_ፍርድ_የሚፈለጉ_ግለሰቦች_ስም_ዝርዝር_ይፋ_ሆናል !!

በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የተመረጡ የምክር ቤት አባላት ዝርዝር
1. ዐቢይ አሕመድ አሊ (ዶ/ር)
2. አቶ አደም ፋራህ
3. አቶ ተመስገን ጥሩነህ
4. አቶ ሽመልስ አብዲሳ ኡልፋታ
5. አቶ ፍቃዱ ተሰማ
6. ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ደሳ
7. አቶ ከፍያለው ተፈራ ይግለጡ
8. ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ኢብራሂም
9. አቶ አወሉ አብዲ አብዶ
10. አቶ አዲሱ አረጋ ቂጤሳ
11. ዶ/ር አለሙ ስሜ ፈይሳ
12. አቶ ሳዳት ነሻ አረባ
13. አቶ ነመራ ቡሊ
14. ኢ/ር ታከለ ኡማ
15. ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ
16. ዶ/ር ግርማ አመንቴ
17. ዶ/ር ቶላ በሪሶ
18. ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ
19. ወ/ሮ ሎሚ በዶ
20. ወ/ሮ ምስኪ መሀመድ
21. ዶ/ር እዮብ ተካልኝ
22. አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ
23. አቶ አብዱልሀኪም አልይ
24. አቶ ገመቹ ጉርሜሳ ሲርና
25. ዶ/ር መንግስቱ በቀለ ሁሪሳ
26. ዶ/ር ተሾመ አዱኛ
27. አቶ ቲጃኒ ናስር
28. አቶ ሀይሉ ጀልዴ
29. ወ/ሮ መሰረት አሰፋ ጎዳና
30. ኢ/ር ሌሊሴ ነሜ
31. አቶ እንዳልካቸው ተፈሪ
32. ወ/ሮ ጀሚላ ሲንቢሩ
33. አቶ ከድር ጀዋር
34. ወ/ሮ አለምፀሐይ ሽፈራው
35. አም/ር ብርቱካን አያኖ
36. አቶ አለማየሁ እጅጉ
37. ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ ወርቁ
38. ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ
39. ወ/ሮ ሰዓዳ አብዱራህማን ሃቢብ
40. ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ
41. ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ
42. አቶ ደበሌ ቃበታ
43. አቶ መስፍን መላኩ
44. አቶ ከድር ማሞ
45. ዶ/ር ዘለቀ ተመስገን ቦሩ
46. ዶ/ር ኢ/ር ወርቁ ጋቸና ነገራ
47. አቶ ሲሳይ ቶላ
48. ዶ/ር አብዱልአዚዝ ዳውድ
49. አቶ አህመድ እንድሪስ
50. አቶ አለማየሁ አሰፋ ዲሳሳ
51. ዶ/ር ኢፍራህ ወዚር አብዱላሂ
52. ወ/ሮ ኢክራም ጠሃ
53. አቶ አዱላ ህርባዬ ጎላዴ
54. አቶ ኢብራሂም ከድር ጅማ
55. አቶ መኮንን ባይሳ
56. አቶ አብዱልሰላም ዋሪዮ
57. አቶ ድዳ ጉደታ ዳባላ
58. አቶ ጃርሶ ቦሩ ረሮ
59. አቶ አባቡ ዋቆ ቱራ
60. አቶ ክፈለው አዳሬ
61. አቶ ዋቅጋሪ ነገራ
62. አቶ ደንጌ ቦሩ
63. አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ ኡመር
64. አቶ አህመድ ሽዴ መሀመድ
65. ኢ/ር መሀመድ ሻሌ ኢሳቅ
66. አቶ ኢብራሂም ኡስማን ፋራህ
67. አቶ አብዱራህማን ኢድ ጣሂር
68. ወ/ሮ ሰሃርላ አብዱላሂ
69. አቶ መሀመድ ኡመር አህመድ
70. አቶ ፈይሰል ረሺድ ኡመር
71. አቶ መሀመድ ፋታህ መሀመድ
72. አቶ አብዱራህማን አህመድ
73. አቶ መሀመድ አደን እስማኤል
74. ወ/ሮ ከድራ በሽር
75. ወ/ሮ ሀሊሞ ሀሰን መሀመድ
76. ወ/ሮ አያን አብዲ መሀመድ
77. አቶ ኢብራሂም ሀሰን አሊ
78. ወ/ሮ ሂቦ አህመድ ኡመር
79. አቶ መሀመድ ናጂ መሀመድ
80. አቶ መሀመድ አደን ጣሂር
81. አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ አህመድ
82. አቶ ጠይብ አህመድ ኑር
83. ዶ/ር አብዱልዋሳ አብዱላሂ በዴ
84. ዶ/ር ሁሴን አብዱላሂ ቃሲም
85. አቶ አረጋ ከበደ ለጋስ
86. አቶ መላኩ አለበል
87. ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ
88. አቶ ይርጋ ሲሳይ ቅጣው
89. ዶ/ር አብዱ ሁሴን ኢብራሂም
90. ኢ/ር ሀብታሙ ተገኝ ደስታዬ
91. አቶ ዛዲግ አብርሃ ሻረው
92. አቶ አገኘሁ ተሻገር
93. አቶ ማሞ እስመለአለም ምህረቱ
94. ዶ/ር አህመዲን መሀመድ አህመድ
95. ዶ/ር ድረስ ሳህሉ
96. አቶ ደሳለኝ ጣሰው
97. አቶ ጃንጥራር አባይ ይግዛው
98. ዶ/ር ሙሉነሽ ደሴ አድማሱ
99. አቶ ፍሰሃ ደሳለኝ መኮንን
100. ዶ/ር ዘሪሁን ፍቅሩ መላኩ
101. ዶ/ር ለገሰ ቱሉ
102. ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ አለሜ
103. አቶ እንድሪስ አብዱ አህመድ
104. ወ/ሮ ትዕግስት ሀሚድ
105. ወ/ሮ ባንቺአምላክ ገ/ማርያም
106. ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ እንየው
107. ዶ/ር ሂሩት ከሳ ወንድም
108. ዶ/ር ደመቀ ቦሩ
109. ዶ/ር ጋሻው አወቀ ትኩዬ
110. ዶ/ር ስቡህ ገበያው ታረቅ
111. አቶ ሲሳይ ዳምጤ
112. ወ/ሮ መስከረም አበበ ወርቅነህ
113. አቶ አሸተ ደምለው ተድላ
114. አቶ አሊ መኮንን አስፋው
115. አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ ደሳለ
116. አቶ እድሜአለም አንተነህ
117. አቶ ቻላቸው ዳኛው ከበደ
118. አቶ አህመድ አሊ አባአፍሮ
119. አቶ ጎሹ እንዳለማሁ ወንድማገኝ
120. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ወዳጄነህ
121. ዶ/ር ኢብራሂም ሙሀመድ እንድሪስ
122. አቶ መካሽ አለማየሁ ግዛው
123. አቶ ኑርልኝ ብርሃኑ አየለ
124. ዶ/ር አማኑኤል ፈረደ አያሌው
125. ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ማንበግሮት
126. ወ/ሮ አየለች እሸቴ ወ/ሰማያት
127. ዲ/ን ሸጋው ውቤ አዛገ
128. አቶ ቴዎድሮስ እንዳለው ትኩ
129. ዶ/ር አብርሃም በላይ በርሄ
130. አቶ ታይዜር ገ/ሔር በርሄ
131. ወ/ሮ ያስሚን መሀቢረቢ ሰኢድ
132. አቶ ኦርዲን በድሪ ሀምዶኝ
133. አቶ አሪፍ መሀመድ አዱስ
134. አቶ ካሊድ አልዋን ኢሳቅ
135. አቶ ሙክታር ሳሊህ ኢብራሂም
136. ወ/ሮ አሚና አብዱልከሪም መሀመድ
137. ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ
138. ዶ/ር ጋልዋክ ሮን
139. አቶ አሽኔ አስቲን ቲቶይክ
140. አቶ ቶክ ቾት ቶሃን
141. አቶ ጀሙስ ኞች
142. ወ/ሮ ባንቺአየሁ ድንገታ ነገሪ
143. አቶ አሻድሊ ሀሰን አልአጀብ
144. አቶ ጌታሁን አብዲሳ ሌጮ
145. አቶ ኢሲያቅ አብዱልቃድር ሌጮ
146. ወ/ሮ አስካል አልቦሮ ዲባባ
147. ወ/ሮ አለምነሽ ይባስ ጉቅ
148. አቶ በባክር ሃሊፋ አብደላ
149. ወ/ሪት ምስኪያ አብደላ ሶሶ
150. ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ጎበና
151. ወ/ሮ ቡዜና አልከድር ሐጂዙሊ
152. አቶ ደስታ ሌዳሞ
153. አቶ አብርሃም ማርሻሎ
154. ዶ/ር ፍፁም አሰፋ አደላ
155. አቶ በየነ በራሳ ባላንጎ
156. ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ
157. ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ
158. አቶ አሸናፊ ኤልያስ
159. ወ/ሮ ሀገረፅዮን አበበ
160. አቶ ጥራቱ በየነ
161. አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ
162. አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ ደቦጭ
163. ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት
164. ሀጂ አወል አርባ ኡንዴ
165. አቶ መሀመድ ሁሴን አሊሳ
166. አቶ መሀመድ አህመድ አሊ
167. ወ/ሮ ዛህራ ሁመድ አሊ
168. አቶ ወልኦ አይቲሌ
169. አቶ አህመድ መሀመድ ቦዳያ
170. ኢ/ር አይሻ መሀመድ ሙሳ
171. ወ/ሮ አይሻ ያሲን ሀሰን
172. ወ/ሮ ፋጡማ መሀመድ ያሲን
173. አም/ር ሀሰን አብዱልቃድር ባርከት
174. አቶ አብዱ ሙሳ ሁሴን
175. አቶ ኡመር ኑር አርባ
176. ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ
177. አቶ ማስረሻ በላቸው ማሞ
178. አቶ ፍቅሬ አማን ጋካ
179. አቶ ነጋ አበራ አጭሶ
180. አቶ በላይ ተሰማ ጅሩ
181. አቶ ፋጂዮ ሳፒ ወትራሻ
182. አቶ አልማው ዘውዴ ግችላ
183. አቶ በየነ በላቸው
184. ወ/ሮ ሄለን ደበበ ወ/ጊዮርጊስ
185. ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ አያኖ
186. ወ/ሮ ገነት መኩሪያ ገ/ማርያም
187. አቶ ዳዊት ገበየሁ ገሉ
188. አቶ ሀብታሙ ካፍቲን
189. ዶ/ር እንደሻው ጣሰው
190. ዶ/ር ዲላሞ ኦቶሬ ፈረንጄ
191. ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
192. አቶ መለሰ አለሙ ህርቦሮ
193. አቶ እርስቱ ይርዳው
194. አቶ ሞገስ ባልቻ ገ/መድህን
195. ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ
196. አም/ር ሬድዋን ሁሴን ራህመቶ
197. ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ
198. አቶ አንተነህ ፍቃዱ ወ/ሰንበት
199. አቶ ኡስማን ሱሩር ሲራጅ
200. አቶ ስንታየሁ ወ/ሚካኤል
201.

Fano Media 24

03 Feb, 12:36


የአፍሪካን መሪዎች ልክ ልካቸውን ነገራቸው
በእውነት የአፍሪካ መሪዎች እራሳችሁን እንደሰው ትቆጥራላቹ! ዶናልድ ትራምፕ

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋሽንግተን ዋይት ሀውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የአፍሪካ መሪዎችን በተመለከተ አከራካሪ አስተያየቶችን ገልፀው ነበር። የነዚህን መሪዎች ሰብአዊነት ጠይቋል፣ “ከ50 ዓመታት የነጻነት ዘመን በኋላ ለህዝቦቻችሁ አስፈላጊ የሆኑ መሠረተ ልማቶችን ማቋቋም ካልቻላችሁ፣ በእውነት እራስዎን እንደ ሰው ሊቆጥሩ ይችላሉ?” በማለት ጠይቀዋል። ሀገራችሁ የተትረፈረፈ የተፈጥሮ ሀብት እንደ ወርቅ፣ አልማዝ፣ ዘይት፣ ዩራኒየም፣ ብረት፣ መዳብ፣ ብር፣ ማግኒዚየም፣ ድፍድፍ ዘይትና ጋዝ ያሉ ከሆነች - ነገር ግን ዜጎቻችሁ በረሃብ፣ በእጦት ይሰቃያሉ የጤና አገልግሎት ማግኘት፣ ደካማ የኑሮ ሁኔታዎችን በጽናት መቋቋም እና በቂ ያልሆነ ትምህርት ማግኘት እራስዎን እንደ ሰው አድርገው ይቆጥራሉ? ” ከዚህም በላይ ትራምፕ የራሳቸውን ዜጎች ለማፈን መሳሪያ ሲገዙ በስልጣን ላይ የሚቆዩትን መሪዎች “ዜጎቻችሁን ያለ ምንም ቅጣት የምትበድሉ እና የምትጎዱ ከሆነ ማን ያከብራቸው ይሆን?” ሲሉ ወቅሰዋል። የሀገራቸውን ሃብት ለግል ጥቅማቸው የሚበዘብዙ አመራሮችን በሚመለከት ባቀረበው ዲስኩር ጥያቄ ሲያጠቃልሉ፡- “በሀገርህ ሌባ መሆን፣ ለህዝቦቻችሁ የታሰበውን ሃብት እየዘረፉ ብዙሃኑ በረሃብና በረሃብ እየኖሩ በእውነት ሰው ነውን? ”

Fano Media 24

02 Feb, 21:56


ትክክለኛ ሰው ስትሆን አዲሱ የትራንፕ አስተዳደር የግብረ ሰዶማዊያን ምልክት የሆነውን ማንዲራ እንዲሁም "black lives matter" በየትኛውም የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ በህንፃዎች እና በፌደራል ተቋማት ላይ እንዳይሰቀል ከልክለዋል‼️
በተጨማሪም ይህንን መመሪያ የጣሱ የመንግስት ሰራተኞች ከስራ መባረርን ጨምሮ የዲሲፕሊን እርምጃ ሊወስዱ እንደሚችሉ ትእዛዝ ሰጥተዋል!

Fano Media 24

02 Feb, 18:29


በሰላም እረፍ!
በዶክተር Gashu Kindu የተፃፈ!

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት እና የጉበት፣ የቆሽት እና የሃሞት መስመር ሰብ ስፔሻሊት ሃኪም፣ ተመራማሪ እና መምህር ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ጠብቀው በትናትናው እለት በአብይ አህመድ የብልፅግና ሰራዊት በግፍ ተገድሏል። ይህ ለ50 ሆስፒታሎች፣ 509 ጤና ጣቢያወች፣ 1850 ጤና ኬላወች፣ ከ350 በላይ አንቡላሶች፣ 338 የጤና መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች መዘረፍ፣ ስራ ማቆም እና መቋረጥ ምክንያት የሆነዉ የጥቁር ናዚ ስርዓት ዛሬም እንደ ትናነቱ የህክምና ባለሙያወች ላይ የአካል እና የስነ-ልቦና ጉዳት አድርሷል፤ ህይወታቸውን ቀጥፏል፤ እንዲሁም ብዙ የህክምና ባለሙያዎችን ፋኖን አክማችሗል በማለት በየማጎሪያ ቤቱ አስሮ ቶርች እያደረጋቸው ይገኛል።

እንደ ሲዲሲ፣ ሜሊንዳ ጌትስ ፋዉንዴሽን፤ ግሎባል ፈንድ እና ከመሳሰሉ አለም አቀፍ ተቋማት የሚያገኘዉን የጤና ፕሮግራም የፋይናንስ ድጋፍ ከታለመዉ አላማ ዉጭ ለሚኒሻ፣ አድማ ብተናና የመረጃ ሰራተኞች ደሞዝ እና የዉሎ አበል እያፈሰሰ የሚገኘዉ ይህ ስርዓት፤ ለጤናዉ ስርዓት መጠናከር የጀርባ አጥንት የሆነዉን የፋይናንስ ሀብትና እና የተማረ የሰዉ ሀይል ለብልሹ አሰራር፣ ለእስር፣ ለግድያና ለስደት በመዳረግ የክልሉን የጤና አገልግሎት እያዳከመዉ ይገኛል።

Rest in peace!

Dr. Andualem Dagne, a surgeon and a liver, pancreas and bile duct sub-specialist at Bahir Dar University College of Medicine and Health Sciences, was brutally murdered by Abiy Ahmed’s Prosperity Army on the night before. Ahmed's prosperity army has led to the looting, shutdown and interruption of 50 hospitals, 509 health centers, 1850 health posts, more than 350 ambulances, and 338 health infrastructure projects in the Amhara region of Ethiopia. This 'Black Nazi Regime,' which has caused physical and psychological harm to thousands of medical professionals, has taken their lives and is also imprisoning many medical professionals in concentration camps, claiming that they have treated injured Fano Freedom Fighters.

This regime, which is spending the foreign financial support of the health programs received from organizations such as the CDC, Melinda Gates Foundation, and the Global Fund on salaries and allowances of militia and intelligence personnel, is weakening the delivery of the health services in the region by mismanaging financial resources and deporting the educated and skilled workforce that is the backbone of the health system.

Fano Media 24

02 Feb, 14:19


በጄኔቫ ለተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የአውሮፓ ህብረት ልዑካን

ots

ኢኢኤኤስ

UN ጄኔቫ >

HRC57-ጠቅላላ ክርክር ቁጥር 10፡ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ሁኔታ ላይ የጋራ መግለጫ

Ders made accus And memb nbers being mangul-Gur sumuz and egion]። እነዚህ ተከታታይ ግድያዎች በ A 'The perp petrat Researche PLU suowap' ውስጥ ተደርገዋል።

የ ኢ ስዊድን ence ሊዮን ዝቅ ማድረግ አንድ ብሔርተኛ ar

HRC57 - አጠቃላይ ክርክር ቁጥር 10፡ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ሁኔታ ላይ የጋራ መግለጫ

09.10.2024 በጄኔቫ ለተባበሩት መንግስታት

ጄኔቫ

የልዑካን ቡድን የፕሬስ እና የመረጃ ቡድን

የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት

501

57 ኛ ክፍለ ጊዜ

አጠቃላይ ክርክር ንጥል 10

አይኤስ

በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ የጋራ መግለጫ

አቶ ሊቀመንበር፣

ይህንን መግለጫ የምሰጠው በ45 ሀገራት ቡድን ስም ነው።

በሰኔ 14 ለታተመው በኢትዮጵያ ስላለው የሰብአዊ መብት ሁኔታ የከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤትን እናመሰግናለን።


ttps:/www.eeas.europa.eu/delegations/un-geneva/hrc57-አጠቃላይ-ክርክር-ንጥል

Fano Media 24

02 Feb, 09:25


"የአማራ ሀይሎች"

ጎጃም፣፥ሸበልበረንታ!

Fano Media 24

02 Feb, 09:11


ዶ/ር አንዷለም አበበን ገደሉት😭

በባሕር ዳር ከተማ የጉበት ፣ የቆሽትና የሀሞት ከረጢት ከፍተኛ ስፔሻሊስት ሀኪም ፣ መምህር እና ተመራማሪ የሆነው ዶ/ር አንዷለም አበበ ጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሲሰራ አምሽቶ ወደሌላ ሃኪም ቤት ኦፕራሲዮን ለማድረግ እየሄደ ባለበት ሰዓት መንገድ ላይ ማንነታቸው ያልታወቀ ሰዎች ከመኪናው እንዲወርድ ተድርጎ በጥይት መገደሉ ተገለጸ። ያነጋገርናቸው ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የፖሊስ አባል "ምርመራ ላይ ስለሆንን አስተያየት መስጠት አንችልም:: ምርመራው እንደተጠናቀቀ መግለጫ እንሰጣለን" ብለዋል::
ነፍስ ይማር!😭

Fano Media 24

01 Feb, 20:31


የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ቋራ ኦሜድላ ክፍለ ጦር በኢትዮ ሱዳን ደንበር አካባቢ በዘረፋ ላይ ተሰማርተው ህዝብን ሲያማርሩ በነበሩ ወንበዴወች ላይ እርምጃ ወሰዶል :: የቡድን መሣሪያ ጭምር ታጥቆ ሲዘረፍ በነበረው ወንበዴ ቡድን ላይ በተወሰደው እርምጃ 13ቱ ወዲያው የተሸኝ ሲሆን 6 ተማርኮል ሌላው ለግዜው በየጫካው ፈርጥጦ አምልጦል የተማረኩት በሰጡት መረጃ መሰረት ዘራፊው ቡድን ከተለያየ አካባቢ የተሰባሰበ ነው ከጎንደር ከተማ ከጎጃም ጃዊ እንዲሁም ከወገራ ከበለሳ በብልፅግና ተመልምለው የተላኩ ናቸው ብዛታቸው 50 እንደሆኑም ተናግረዋል ከተማረኩት ውሰጥ አንዱ አባቱ የፖሊሰ መኮነን መሆኑን ተናግሯል:: አባት ዳኛ ልጅ ቀመኛ ይሉሀል ይህ ነው #ሁሉም_በየቀጠናው በፋኖ ሰም በሚዘርፈው ሀይል ላይ እርምጃ መወሰድ አለበት ህዝብ ከምንም በላይ እየተሰቃየ ነው ከለዛ እሰከዛሬ የቀለበህ የደበቀህ ደጉ የሀገሬ ህዝብ ሰይፉን ወደ አንተ ያዞረዋል:: በተለየ ከጎንደር ወደ ባህርዳር ባለው መንገድ የተደራጀ ዘራፊ ቡድን አለ

Fano Media 24

01 Feb, 18:54


የጅቡቲ መንግስት ምንጮች በአፋር የተፈፀመው የድሮን ጥቃት በኢትዮጵያ መንግስት ፈቃድ፣ እውቅና እና ትብብር እንደሆነ ጠቁመዋል። ይሄም በቅርቡ በሁለቱ ሀገራት የደህንነት መስሪያ ቤቶች መካከል በተደረሰ ስምምነት መሰረት እንደሆነ እና እርምጃውም በአማፂያን ላይ ያነጣጠረ እንደሆነ ይገልፃሉ።

አሁን ጥያቄው እውነት የኢትዮጵያ መንግስት ይሄን ፈቅዷል ወይ? ጥቃቱ የጅቡቲ አማፂያን ላይ ያነጣጠረ ቢሆን እንኳን የኢትዮጵያ የፀጥታ ሃይሎች እርምጃ መውሰድ ሲገባቸው የሌላ ሀገር ጦር የኢትዮጵያን ግዛት ጥሶ ገብቶ ጥቃት እንዲፈፅም መፍቀድ አሳፈሪ ነው።

Fano Media 24

01 Feb, 17:00


"ታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል!"
"ፋኖ ደጀን አለልኝ"

ፋኖ ደጀን አለልኝ ከአባቱ ከአቶ አለልኝ መለሠ ከእናቱ ወ/ሮ በለጡ መለሠ ጎንደር ከተማ ብላጅግ ሚካኤል ነው የተወለደው ። ፋኖ ደጀን የእነ ዘመነ አሰፍ ፣ ጓንቸ ውቤ ፣ እንዳልክ ደጀን ወንድም ነው አራቱም ጠላትን በሚገባ የቀጡ አንድ ቤተሠብ አንድ ሰፈር ነበሩ ነገር አገዛዙ የሚያደርሰውን በደል ለመመከት የሚገባቸውን ሁሉ በማድረግ ለአማራ ህዝብ በክብር ተሰውተዋል።

የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የጃንታከል ብርጌድ አባል እና ስምሪት ከበርሀ መልስ የአዘዞ ድማዛ ብርጌድ ዘመቻ እቅድ ነበር።
ፋኖ ደጀን አለልኝ የአማራ ህዝብ በተለይ በጎንደር ከተማ የህልዉና ትግል አብሪ ኮከብ እና የትግላችን ማርሽ ቀያሪዉ ወደ ኋላ ማለት አማይወደዉ ፋኖ ደጀን አልኝ ትግልን የጀመረው በ18 ነበር። ደጀን ባለፉት አራት አመታት የሚጠበቅበትን ሁሉ ያደረገ የዚህ የህልውና ትግል በዕድሜ ትንሹ አርበኛ ነበር። ፍኖ ደጀን በጎንደር ከተማ በርካታ ባንዳ ጠላትን ፊት ለፊት የተጋፈጠ ጀግና ነበር። ፋኖ ደጀን ለአብነት ከተሠለፈባቸው ግንባሮች በጎንደር ከተማ በቆላድባ በአይንባ በጉራንባ በሽመላ ጋራ፣ በማሰሮ ደንብ በጣብላ፣ በአብራጅራ ፣በማሒን፣ በኮኪት በመተማ፣ በቋራ፣ በሽንፍ ግንባሮች ከእነ አርበኛ ናሁሰናይ አርበኛ ዘመነ አሰፍ አርበኛ ቻላቸው አርበኛ ታድሎ ጋር ተሰልፎ በርካታ የጠላት ሀይል የማረከ ጀግና ነበር ።

ፋኖ ደጀን በጎንደር ከተማ አይንባ ድርማ ቀበሌ ለጠላት የማይቀመሠው ጀግናው ደጀን ከአገዛዙ ጋር በጥቅም የተሣሠሩ ባንዳዎች በተኛበት ጥቃት ቢፈፀምበትም ፋኖ ደጀን አለልኝ ከጠላት ጋር አንገት ላንገት ተናንቆ ብዙ ባንዳዎችን እስከወዲያኛው ሸኝቶ በጀግንነት በሰርጎ ገብ ባንዳዎች መስዋዕትነትን ተቀብሏል።

ፋኖ ደጀን የህዝባችንን የዘር ፍጅት ለመከላከል አንድያ ህይወቱን ለመስጠት ዱር ቤቴ ብሎ ለአማራ ህዝብ ህልውና መጋረጥ በመረዳት ለትግሉ እውነተኛ ጀግና እና የነጻነት ታጋይ ነበር።

ጀግናዉ ፋኖ ደጀን አለልኝጠ በህልዉና ትግል ከ16 በላይ አዉደ ወጊያወችን በግንባር በመሠለፍ ያካሂደ ሲሆን በነዚህ አወደ ዉጊያወች ላይ በጠላት ላይ ቁሳዊ እና አካላዊ ቀዉስ አከናንቧል።

ጀግናዉ ፋኖ ደጀን ብዛት ያላቸዉን የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ አራዊቶችን አጋድሞ ዳግም እማትገኝ አንድያ ነብሱን ለተገፋዉ እና ለተጨቆነዉ ለአማራ ህዝብ ሰጥቶ አልፏል።

ደጀን ገና በልጅነት እድሜው ነበር መሣሪያ መክፈት ተምሮ እንዲሁም መንግስት ማለት ምን ማለት እንድሆን ገና በጧት እድሜው ነበር ታሪክን የተማረው። ደጀን በልጅነት እድሜው ለትምህርት ሲደርስ በጎንደር ከተማ በፈለጋ አቢዎት እና በፍሲለደስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሎዋል። ደጀን በሚኖርበት አካባቢ በጓደኞቹና በቤተሰቡ በጣም ተወዳጅ ነበር ። ደጀን ውድ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጅ ነበር አይተኬ ህይዎቱን ለመስጠት ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ እነ አርበኛ ዘመነ አሰፍ እና አርበኛ ናሁሰናይ ጋር ነበር ሀ ብሎ ትግል ሲጀምር ነበር ነፍጥ አንስቶ በተለያየ በቀጥታም ይሁን በተዛዎሪ ስለ አማራ ህዝብ ትግል የጀመረው። ደጀን በልጅነት እድሜው ስለጎንደር ብለው እስከ አዲስ አበባ በእግራቸው አገዛዙን በጠቅላይ ፍርድቤት ለመሟገት አንድ ወር በእግራቸው የተጓዙት የእነ አለሙ ተፈራ ዳኘው ተፈራ የኔው ንጉሴ ቤተሰብ ነው ደጀን በተወለደባት ቀበሌ በንጉሱ ዘመን የኢሀፖ መሥራች ከነበሩት ከነ ፀጋየ አለሙ ሀይለማሪያም አባተና ተፈራ ብርሀኑ ነበር የትግልን ባህሪ የተማረው ደጀን ነፍጥ ማንሳት የተማረው ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት ከዘመቱት ከቤተሰቦቹ የትጥቅ ትግል ባለታሪኮች ከእነ እንዳሄ አዳል የኔው ንጉሴና ብርሃኑ አለበል ነበር።

ደጀን ህይዎቱ የተሟላለት እያለ አልደፈርም አላስደፍርም የሚለው ወኔው ለአብሮ አደግ ጓዶቹ እና ቤተሰቡ ሁሌም በታሪክ ሲታወስ ይኖራል። ደጀን ጎንደርን አጠፋለሁ ብሎ የመጣውን ታጣቂ ሀይል የተወለደበትን ቀበሌ እና ጎንደርን ፊት ለፊት ከእን አርበኛ ቻላቸው እንየው ጋር በመሆን የተጋፈጠ ጀግና የቁርጥ ቀን ልጅ ነበር ። ደጀን የህውሃት ወራሪ አማራን ለማጥፍት በመጣበት ወቅት የፋኖ አደራጅ በመሆን ንቅናቄ በመፍጠር በርካታ ወጣቶች ወደ ትግሉ እንዲቀላቀሉና ስልጠና እንዲወስዱ ያደረገ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጅ ነበር።

ደጀን ከህውሃት ጦርነት በኋላ የብልፅግና መንግስት በጥርጣሬ ይመለከተው ስለነበር በጎንደር ከተማ ከእነ አርበኛ ናሁሰናይ አንዳርጌ ኪሩቤል ክንዱ ሜጀር ጀነራል ውብአንተ አባተ አርበኛ ታደለ አንባቸው አርበኛ አይሸሽም ዮሐንስ በጎጃም ከደጋ ዳሞቱ ጀግና አርበኛ ታዱ አርበኛ መዝገቡ ጋር በመሆን እንዲሁም ዛሬ በህይዎት ካሉት ጀግኖች ጋር በመሆን በህውሃት ጦርነት የተሰውትን ጀግኖች እና በወሎ የተሰውትን እነ አርበኛ አሸናፊ አርበኛ ቻላቸው እንየው አርበኛ ሞላ ደስየ እና ሌሎች ጀግኖች በማስታወስ ትግላቸው ለማስቀጠል አማራጩ ነፍጥ መሆኑን በማመን ህይወቱ እስካለፈበት ድረስ ሲታገል ሲያደራጅ የጀግኖችን ትግል ያስተላለፈ ጀግና ነበር።

መስዋዕትነት መክፈል በትግል የማይቀርና የሚጠበቅ ሁናቴ ነው:: ታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል:: በትግሉ ብዙ ጀግኖችን እየገበርን ብዙ ጀግኖች እየተተኩ በድል ዋዜማ ይገኛል:: ጀግናው ከለጋ እድሜው ጀምሮ ለህዝቡና ለሃገሩ ለከፈለው ዉድ ዋጋ ክብር ይገባዋል:: መስዋዕትነት የከፈለለትን አላማ ከግብ እናደርሳለን::

ደጀን ፀሀይ ዘቅዘቅ ብርሀኑዋን ስትነሳ ጠላት እንደማይደፍረው ያውቃልና ነገር ግን ከጎኑ አዕምሮዎቸው በጥቅም የተሞሉት እንደ ይሁዳ በገንዘብ ማንነትን የቀየሩ የዛን ጀግና ህይዎት እራትና ምሳ አብረው የበሉ ከጎንደር አርማጭሆ ከአርማጭሆ መተማ ቋራ ደንቢያ በእግር የተጓዙት ማንነታቸውን በመቀየር በተኛበት ተኩስ በመክፈት ዉድ አይተኬ ህይዎቱን ነጥቀውታል ።

ደጀን ግን ሞትን ንቆ ነበር ከቤቱ የወጣው። ደጀን የሚጠበቅበትን ሁሉ ለ60 ሚሊየን አማራ ካደረገ በኋላ ጀግናዉ እና የትግሉ ማርሽ ቀያሪ ጥር 21/2017 ዓ.ም ከጠላት ጋር አንገት ላንገት ተናንቆ በጀግንነት በ28 ዓመቱ መሰዋትነትን ተቀብሏል።

በመጨረሻም ጀግናው ደጀን የተሰዋለትን አላማ እንደሚሳካ አንጠራጠርም ስለከፈልክልን ሁሉ እናመሠግናለን!!

እግዚአብሔር ከደጋጎች ጎን ነብስህን ያሳርፍልን።

ድል ለአማራ ሕዝብ

Fano Media 24

01 Feb, 14:48


ይህ የሆነው ወያኔን የማዳን ፕሮጀክት የፕሪቶሪያ ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ነው፡፡ ቃላት የማይገልጹት ነውር የተፈጸመበት ጀኔራል ተፈራ ማሞ፡- ‹‹በልዩ ኃይል አዛዥ የኃላፊነት ዘመንህ ፋኖን አስታጥቅሃል›› በሚል ክስ ሊመሰርትበት ከብአዴን በኩል ምስክር ምልመላ እየተካሄደ እንደነበር የውስጥ ምንጮች ቀደም ብለው ያደረሱን መረጃ ነበር፡፡

ምስክሮች ማፈግፈጋቸውን ተከትሎ ፋሽስቱ ዐቢይ አሕመድ፣ ሀሳቡን ከእስር ወደግድያ አሳድጎ ሙከራውን አደረገ፡፡ ይህን ታላቅ የጦር አባት ለመግደል ሰኔ 23/2016 እሁድ ዕለት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ከቤተክርስቲያን መልስ በእግር ጉዞ ላይ እንዳለ በ"ኮሬ ነጌኛ" ገዳይ ቡድን በመላክ ቡድኑ የግድያ ሙከራ ቢያደርግም፤ የግድያ ሙከራውን በወታደራዊ ጥበቡ በማምለጥ ሰኔ 24/2016 የፋኖን ትግል በይፋ ተቀላቀለ፡፡

የጀኔራል ተፈራ ማሞ ረዥም የትግል ታሪክና ግዙፍ ስብዕና በጥቂቱ ሲገለጽ ይህን ይመስላል፡፡

➢ የጀኔራል ተፈራ ማሞ የትግል ታሪክና ስብዕናው በጨረፍታም ቢሆን ቀርቦልናል፡፡ ሰፊ ታሪክ ግዘፍ የሚነሳ ስብዕና ያለው የጦር መሪ በመሆኑ ሁሉንም መዘርዘር አይቻልም፡፡ አሁን ደግሞ የትግል አበርክቶውን እንመልከተው… የጀኔራሉ የትግል አርክቶና ወታደራዊ ብቃቱም ከፍ ያለ ነው።

• ጀኔራል ተፈራ ማሞ ገና ከአፍላ ዕድሜው ጀምሮ፣ ከ40 ዓመት በላይ የወታራዊ አመራር ልምድ ባለቤትና የሸማቂ ኮማንዶ መሪ በመሆን ወርቃማ የትግል ሕይወት ያሳለፈ ግንባር ቀደም ከፍተኛ መኮንን ነው፡፡

• የአማራ ልዩ ኃይልን ከብርጌድ ወደክፍለጦር ያሰደገው ጀኔራል ተፈራ ማሞ ነው፤

• በፋሽስቱ ዐቢይ አሕመድ ትዕዛዝ፤ በግል ጀኔራሉ አበባው ታደሰ አስተፈጻሚት ልዩ ኃይል እንዲፈርስ ከመደረጉ በፊት፣ የአማራ ልዩ ኃይል 18 ክፍለጦር ደርሶ ነበር፡፡ ይህ ኃይል በውጊያ አቅም ግንባታ ደረጃ ከዛሬው የብልጽግና ሰራዊት እጅግ የተሻለ ጥራት ነበረው፡፡

• በአጠቃላይ ጀኔራል ተፈራ የአማራ ልዩ ኃይልን በማደራጀትና የተዋጊነት አቅሙን በማሳደግ በአማራ ሕዝብ ትግል ውስጥ ልዩ ታሪክ የሰራ የጦር አባት ነው፡፡

የመሪነት ብቀቱ፡-
• ሥልጠና (መደበኛ እና ሽምቅ ውጊያ)፣
• ኢንዶክትሪኔሽን፣
• ወታደራዊ አደረጃጀት፣ የሰው ኃይል ምደባና ስምሪት፣
• ቅኝት፣ ተልዕኮ፣ ግዳጅ አፈጻጸም፣
• ወታደራዊ ግምገማ፣ መልሶ ማደራጀት፣
• የጦር ምህንድስና፣ የግንባር ውጊያ፣ ገዥ መሬትን ቀድሞ መያዝ፣ ምሽግ ሰበራ፣ ... የተካነባቸው ወታደራዊ የሕይወት ገፆቹ ናቸው።

ሌላኛው ጉዳይ የጀኔራል ተፈራ የብቃት ማሳያ የፖለቲካ ግንዛቤው ነው፡፡ ጀኔራሉ የፖለቲካ ትምህርት የሌለው ሰው ቢሆንም፤ በተግባር በተፈተነ ልምዱና በተፈጥሮ ንቃቱ የጦር ጠበብት ብቻ ሳይሆን የማይናቅ የፖለቲካ ግንዛቤ ያለውም ሰው ነው፡፡

በጥሩ ስነ ፅሁፍ ታሪክ መሰነድ እንደሚችል ባስመሰከረበት ‹‹ሸማቂው ኮማንዶ›› በተሰኘው መጽሐፉ ላይ የብአዴንን ዘ-ፍጥረት ሲያስቃኘን አድርባይነቱ ከአፈጣጠሩ እንደሚጀምር ያስረዳበት መንገድ ለአድማጭ ተመልካቾች ለማስረዳት ያህል አንድ አንቀጽ ብቻ ላንብብ፡-

በአንድ በኩል ጀግኖችን የአማራ አርሶ አደር ልጆች ተጋድሎ እና ቆራጥነት በሌላ በኩል ደግሞ ከኢህአፓ ተበትነው ለወያኔ ያደሩትን የኢህዴን የፖለቲካ አመራሮችን አድርባይነት እና የታሪክ ተጠያቂነት ባስረዳበት በመጽሐፉ ክፍላ ላይ፡-

ጀኔራሉ እንዲህ ይላል…

‹‹በሞራል እና በቁሳቁስ የተዳከመው የኢህዴንን ቡድን፣ አስጠጉኝ ብሎ ወደ ህወሓት ነፃ መሬት ሲገባ፣ አመራሩ እጁን ስሞ ነበር የተቀበለው። ከውጥኑ የህወሓት አመራር፣ ያ በስነ ልቡና የተዳከመውን የኢህዴን አመራር አውቆ እና መዝኖ ነበር የተቀበለው። ይኸውም፦ የወደፊቱ የህወሓት ታማኝ አገልጋይ፣ ከአገራዊ ትግሉ ጋር አቆራኝ፣ ግባ ወደተባለበት ሚገባ ፣አስተላልፍ ሚባለውን መልዕክት የሚያስተላልፍ፣ ከትግርኛ ወደ አማርኛ ፅሁፍ የሚተረጉም ታዛዥ እና እሺ ባይ እንዲሆን አስገበረው።››

በማለት የኢህዴን/ብአዴን የፖለቲካ አመራር ለብዙ አመታት ተከትሎት የመጣውን በሽታ በጥሩ ሁኔታ ገልጾታል፡፡ ይህ የጀኔራሉን የፖለቲካ ግንዛቤ ከፍ አድርጎ የሚያሳይ ነው፡፡

በሌላ በኩል ጀኔራል ተፈራ የአማራ ሕዝብ የፖለቲካ መሪ እጦትን በጥሩ ሁኔታ በመግልጽ አስገራሚ እይታዎች አሉት፡፡ ብአዴንን ‹‹ትርፍ አንጀት›› ብሎ ከመግለጽ ጀምሮ በየጊዜው ስለአማራ ሕዝብ ቁርጠኛ የፖለቲካ መሪ አስፈላጊነት በጥሩ ሁኔታ አስረድቷል፡፡

ሰኔ 2016 ዓ.ም
ኢትዮ 251 ሚዲያ የተሰነደ!

Fano Media 24

01 Feb, 14:48


📌የጦሩ አባት ጀኔራል ተፈራ ማሞ እንኳን ተወለዱ!

ጀኔራል ተፈራ ማሞ በቀድሞው የወሎ ጠቅላይ ግዛት በላስታ አውራጃ፣ በቡግና ወረዳ፣ በጭርጭር አቦ ደብር፣ ጥር 24 ቀን 1957 የተወለደ ሲሆን፤ በ19 ዓመቱ የትጥቅ ትግሉን እንደተቀላቀለ ‹‹ሸማቂው ኮማንዶ›› በሚለው መጽሐፍ ላይ ይገልጻል፡፡

ይህ ሲሆን ጊዜው 1976፤ ወሩ ሰኔ፤ ቀኑ 12 ነበር፡፡ ሰዓቱ ደግሞ 11፡00 ላይ ያሳያል፡፡ የረዥም ዓመት የትግል ውጣ ውረዴን አንብባችሁ ተማሩበት ሲል ባበረከተልን ‹‹ሸማቂው ኮማንዶ›› በሚለው የጀኔራሉ መጽሐፍ ገጽ 81 ላይ አንድ አንቀጽ ላንብብ…. (የመጀመሪያው ተናጋሪ መጽሐፉን ገልጦ የተጠቀሰውን ገጽ አንድ አንቀጽ በጥቂቱ ያነባል) እጅግ የሚገርመው ታሪክ ጀኔራል ተፈራ ማሞ ከአርባ ዓመት በኋላ ተመልሶ የትጥቅ ትግል ሜዳ ላይ መውረዱ ነው፡፡ በጣም አስገራሚው ነገር ደግሞ ጀኔራሉ ከአርባ ዓመት በፊት ልክ በዚህ ወር ሰኔ ላይ ነበር የትጥቅ ትግሉን የተቀላቀለው፡፡ ከአርባ ዓመት በኋላ በተመሳሳይ በዚህችው ባለፈው ሰኔ ወር ላይ ለአማራ ሕዝብ ሕልውና በሚደረገው ተጋድሎ የፋኖን ትግል በይፋ ተቀላቅሏል፡፡

ወደጥያቄህ ስመለስ… የጀኔራል ተፈራ የትግል ታሪክና ስብዕናው ተነግሮ የማያልቅ ቢሆንም፣ በጨረፍታ ለማስታወስና ስለሱ ለመናገር ያህል… ጀኔራሉ ሲናገር ለዛ አለው፤ ሸማቂ ኮማንዶ የጦር አባት ስለመሆኑ ከደርግ እስከ ኢትዮ-ኤርትራ የባድመ ግንባር ድረስ የተመሰከረለት ነው። ከ1991-1992 በነበረው የባድመ ጦርነት፣ በባድመ ውጊያ ጀብዱ የፈጸመችው 33ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ነበር። ምንም እንኳ የጦርነቱ መነሻ ፖለቲካዊ ቢሆንም ውጊያው እንደአገር የተካሄደ ነበርና በዛ ውጊያ ከፍተኛ ጀብዱ ከፈጸሙት አንዱ ጀኔራል ተፈራ ማሞ ይጠቀሳል፡፡ በወቅቱ ሻለቃ ደጀኔ ማሩ (ሐምሌ 5 ጎንደር ላይ ጀብዱ የሰራው በኋላም የልዩ ኃይል ብርጌድ አዛዥ የነበረ ጀግና ተዋጊ) ያኔ በምሽግ ሰበራ በፈፀመው ጀብዱ ጀኔራል ተፈራ የአንገት ሃብል ሸልሞታል። ጀግና ጅግናን ማክበር ያውቃልና። ጀኔራል ተፈራ ከዚህ ውጊያ በኋላ የክብር ሜዳይ ተሸላሚ ነበር።

ከ1993-1995 ድረስ የሰሜን ዕዝን በምክትል አዛዥነት መርቷል። በሰራዊቱ ውስጥ በነበረው ቆይታ ሕዝባዊ ወገንተኝነቱ፣ አብዮታዊ ወኔውና የፊት ለፊት ተጋፋጭነቱ፣ ... የማዕረግ ዕድገቱ ላይ ተደጋጋሚ ተጽዕኖ ቢያሳድርበትም ኮከብ ቅነሳው የውጊያ ጥበቡ ላይ ያሳደረው ተጽዕኖ የለም!

ጀኔራል ተፈራ በሰራዊቱ ውስጥ በነበረበት ጊዜ፣ ሰራዊቱ በከፍተኛ ሁኔታ በመሪነት ቦታ የሚያየው ታላቅ የጦር አባት ነው። ጀኔራሉ የወያኔን የበላይነት ከበረሃ ጀምሮ በመታገሉ "ነፍጠኛ፣ ትምክተኛ፣ ፊውዳል" እየተባሉ በወያኔ ፍረጃ ሲሰጣቸው ከነበሩት እውነተኛ ተጋዮች መካከል ቀዳሚው ነው።

በ1993 ባሕርዳር ላይ በተካሄደ ኮንፍረንስ ላይ ጀኔራል ተፈራ አንድ ታሪካዊ ንግግር አድርጎ ነበር፡፡ በወቅቱ በነበረው ወታደራዊ ግምገማዊ ኮንፈረንስ “‹በሰራዊቱ ውስጥ የህወሓት የበላይነት አለ› የሚል የግምገማ ነጥብ ያሳዛችሁት አንተና ጀኔራል ኃይሌ ጥላሁን ናችሁ” በሚል የወያኔ ወታደራዊ አመራሮች ግልምጫና ማስፈራሪያ አደረሱበት፤ ጀኔራሉ ግን ልበ ተራራ ነውና በመድረክ መሞገቱን አላቆመም፡፡

በዛን ወቅት በሰራዊቱ መካከል በየማዕከሉ በተካሄደው ግምገማ፣ የወያኔ ወታደራዊ አመራሮች የባህርዳሩን የግምገማ መድረክ ረግጠው ሲወጡ ጀኔራል ተፈራ ታሪካዊውን ንግግር አደረገ፡-

"ለትግራይ ሕዝብ ቆምን ትላላችሁ እንጅ የትግራይ ህዝብ የብብት ቅማል ናችሁ" በማለቱ ይህ ንግግሩ በድፍረት ደረጃ ታሪካዊ፤ በእውነታ ደረጃም ዛሬም ድረስ የሚጠቀስ ሀቅ ነበር፡፡

በዚህ ንግግርና ቀደም ሲል በተሰጠው ፍረጃ የተነሳ፣ ጀኔራሉ በወያኔ ሰዎች ይበልጥ ጥርስ ተነከሰበት፤ በሌሎች ጓዶች ደግሞ ከውጊያ ብቃቱ ባሻገር በደፋር ተናጋሪነቱ የበለጠ ክብር ሊያገኝ ችሏል፡፡

በሌላ በኩል፤ ከ1998 ጀምሮ የአማራ ተወላጆች ከሰራዊቱ በማንነታቸው ሰበብ እየተፈለጉ "በዲሲፕሊን" እየተባሉ ሲባረሩ ጀኔራል ተፈራ፣ "የምታባርሯቸው በዲስፕሊን አይደለም፤ ይሄ በዘር ማጥቃት ነው፤ ለኢትዮጵያ አይጠቅምም" ብሎ ተከራክሯል። በወቅቱ እነ አበባው ታደሰ የወያኔ ቀኝ እጅ ሆነው የገዛ ወገናቸውን ያስመቱ ነበር፡፡

ጀኔራል ተፈራ ግን ከሰራዊቱ ለተባረሩት የአማራ ተወላጆች የድጋፍ ደብዳቤ በመፃፉ፣ በግምገማ የማዕረግ ዕድገት እንዲቀርበት ተደርጓል፡፡

በዚህ ሁኔታ ውስጥ እያለ፣ "የአማራ ተወላጅ ከሆኑ የሰራዊት አባላት ጋር በመሆን ‹ጀኔራል ተፈራ፣ ከጀኔራል ኃይሌ ጥላሁን ጋር ሆኖ መለስ ዜናዊን ለማስገደል እያሴረ ነው›" ብለው በሐሰት እንዲመሰክሩበት የወያኔ ወታደራዊ መኮንኖች፣ የቅርብ ጓዶቹን ለማስገደድ ቢሞክሩም ወያኔዎች በወቅቱ ያሰቡት ሴራ አልሰመረም ነበር፡፡ ጓዶቹ ‹በሐሰት አንመሰክርም› በማለታቸው ከእስር ተርፎ ነበር።

በመጨረሻም ሚያዚያ 2001 በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ክስ እድሜ ልክ ተፈርዶበት 9 አመት ታስሮ 2010 ላይ መፈታቱ ይታወሳል፡፡ የጀኔራል ተፈራ ማሞን ተጽዕኖ የምናየው በወቅቱ በተሞከረው መፈንቅለ-መንግሥት ክስ ሲመሰረት የክሱ መዝገብ፡- ‹…በእነ ጀኔራል ተፈራ ማሞ የክስ መዝገብ…› በሚል ነበር ሚጠራው፡፡ ፍርዱም የዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት ነበር፡፡

ከጀኔራል ተፈራ ስብዕና እጅግ የሚጎላው ሌብነትን አጥብቆ የሚጠየፍ፤ ለሕዝብና ለሀገር ታምኖ የሰራ ወታደራዊ መኮንን መሆኑ ነው፡፡ ጀኔራል ተፈራ ማሞ ከሙስና የፀዳ በመሆኑ በሰራዊቱ ዘንድ "ድሃው ጀኔራል" በመባል ይጠራ ነበር።

እናቱ ገና ከመነሻው የነገው ወታደራዊ ሕይወቱና ጀብዱ ታይቷት 'ተፈራ' ስትል ጠርታዋለች። የሰውዬውን የአውደ ውጊያ ብቃት ወዳጅ ጠላት የሚያውቀው ነው፡፡ በቅጽበት ያገኙትም ቢሆን ግርማው የሚያስፈራ፤ ቅንና ልበ ተራራነቱ በግልጽ የሚታይ የጦር አባት ነው፡፡

አማራዊ ማንነቱና የዓላማ ጽናቱ ከሚወደው ወታደራዊ ሙያው ነጥሎት፣ ከጓዶቹ ከነ ጀኔራል አሳምነው ጽጌ ጋር ለዘጠኝ ዓመታት የግፍ እስር ለማሳለፍ ተገደዋል። በአማራ ሕዝብ ትግል ተፅዕኖ፣ ከእስራት ከወጣ በኋላ ወትሮም ለነጻነት በብላቴና ዕድሜው ብረት ያነሳለትን ሕዝብ ዳግም ለማገልገል ዕድል አገንቶ የአማራ ልዩ ኃይልን ከነ ጀኔራል አሳምነው ጽጌና ሌሎች ጓዶቹ ጋር በመልክ በመልክ አደራጅቷል።

ምስለኔው ብአዴን በሰኔ 15ቱ ጉዳይ አሰሮ ፈታው፤ መልሶ ደግሞ በወያኔ ወረራ ወቅት ለምኖ ጠራው፡፡ የአማራ ሕዝብ ሲወረር ቆሜ አላይም ያለው ጀኔራል ተፈራ ማሞ የልዩ ኃይሉ ዋና አዛዥ በመሆን የወያኔን ወረራ (ሁለተኛው ዙር ጦርነት) ለመመከት ከፍተኛ ትግል ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በወቅቱ መከላከያ ሰራዊት ሚባለው ኃይል በወያኔ ተመቶ ያለቀ ነበር፤ እናም ጦርነቱ በአማራ ልዩ ኃይልና ፋኖ ላይ የወደቀ ነበር፡፡ ይህን ወረራ ለመቀልበስ የጀኔራሉ አመራር ከፍተኛውን ደርሻ ይይዛል፡፡

እነ ጀኔራል ተፈራ ማሞ በመሩት ጦር ልዩ ኃይሉና ፋኖ ተዋግቶ ባሸነፈው ጦርነት፤ ዐቢይ አሕመድ ፕሪቶሪያ ምስለኔዎቹን ልኮ ወያኔን አዳነው፡፡ አራት ጥይቶችን በሰውነቱ ይዞ ህመሙን ችሎ፣ ሀገር ለማዳን ያዋጋው ጀኔራል ተፈራ ማሞ፣ ከኢትዮጵያ እንዳይወጣ ህክምና ተከልክሎ፣ የኢትዮጵያን ሀገረ-መንግሥት ለማፍረስ ሲዋጋ የነበረው ጻድቃን ገብረተንሳይ ልጁን ሊያስመርቅ ወደአሜሪካን አገር ተጉዟል፡፡

Fano Media 24

01 Feb, 13:55


https://x.com/fanomedia27/status/1885688313618616759?s=52

Fano Media 24

01 Feb, 13:01


ሰበር የድል ዜና
የአማራ ፋኖ በጎጃም የሶስተኛ ጎጃም አገው ምድር ክፍለጦር በግዮን ብርጌድ እና ዘንገና ብርጌድ የትብብር ማጥቃት ትናንት አርብ ጥር 23 ቀን አመሻሽ ላይ የጀመረው ውጊያ እስከ ዛሬ ቅዳሜ ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም ቀን 7:00 ሰዓት ድረስ በተደረገ ውጊያ በወራሪው መከላከያ ላይ ሰዋዊ እና ቁሳዊ ካሳራ አድርሰናል ።

በዚህም :- 1/ ሁለት የመከላከያ ሻለቃ አመራሮች ተደምስሰዋል
2/ 39 ( ሰላሳ ዘጠኝ) የሚሆኑት ተማርከዋል
3/ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁት እግረኞች ተደምስሰዋል
4/ ሶስት ተሽከርካሪዎች በአብሪ ጥይት ነደዋል ( ከጥቅም ውጭ ሆነዋል )
5/ 16 ( አስራ ስድስት ) ክላሽ ተማርኳል
6/ 8,000 ( ስምንት ሽህ ጥይት ተማርኳል ።

በውጊያው የግዮን ብርጌድ መብረቁ ሻለቃ እና ዘንገና ብርጌድ አስደማሚ የሆነ ጥምር ማጥቃት አድርገዋል ።

ተጨማሪ በቁጥር የበዛ ሰራዊት እና የጦር መሳሪያ ወደ ጎጃም በማስገባት እና የፋኖ አባል እና አመራር በገንዘብ በመግዛት ራሴን ከውድቀት እታደጋለሁ የሚል ዕቅድ የያዘው ጨፍጫፊ ስርዓት ነገን ከትናንት መማር ባለመቻሉ አጥፍቶ ለመጥፋት በድጋሜ እያሟሟቀ ነው።

ግብረ አበሮቹ ደግሞ የአማራ ክልል መንግስት ብለው የሚጠሩት ላይ እና ፌደራል መንግሥቱ ላይ ለመሰየም እያሟሟቁ ነው። ( በነገራችን ላይ ባለፉት 34 ዓመታት አማራ ክልል መንግስት ኖሮት አያውቅም )

አዲሱ ትውልድ በመስዕዋትነቱ ህዝብ እና ሐገሩን ለመጠበቅ እየተዋደቀ ነው።
አዲሱ አስተሳሰብ ከአማራ ህዝብ አልፎ ኢትዮጵያውያንን እና የሌላውን ዓለም ትኩረት እየሳበ ነው።
አዲሱ ተስፋ በጉጉት እየተጠበቀ ነው።

አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
( የአማራ ፋኖ በጎጃም )

Fano Media 24

01 Feb, 10:05


ተጨማሪ እንኩ

"665 ኪሎ ሜትር ተጨማሪ ጉዞ እንድንጓዝ ተገደናል"
የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ድምፅ

ወደ አማራ ግዛት ከጂቡቲ ማንኛውንም ግብአት የሚያገባው ከወረታ ፣ወልድያ ፣ ሀራ ፣ ጭፍራ ፣ሚሌ ባለው 880 ኪሎ ሜትር በሚረዝመው መንገድ ነው ::

ለምሳሌ ከጎንደር ከተማ ጂቡቲ ወደ 980 ኪሎ ሜትር ነው በወልድያ ፣ ሀራ ጭፍራ ፣ ሚሌ መስመር :: አሁን ላይ በተደራጁ ወንጀለኞች እና በታጠቁ ወንጀለኞች ከጋይንት ፣ደብረ ታቦር አለም በር መንገድን እየደረሰ ባለው እገታ እና ዝርፊያ በመፍራት ወደ አማራ ግዛት ማንኛውም ግብአት ከጂቡቲ በኢዲስ አበባ እየገባ ይገኛል ::

ይህ ማለት በፊት በወረታ ፣ ወልድያ ፣ ሀራ ፣ጭፍራ ፣ ሚሌ ወደ ጎንደር ሲመጣ 980 ኪሎ ሜትር ነበር የሚጓዙት አሁን ከጂቡቲ አዲስ አበባ ባህር ዳር ጎንደር ሲሆን ጉዞው ከጂቡቲ አዲስ አበባ 925 ኪሎ ሜትር ነው ከአዲስ አበባ ጎንደር ደግሞ ወደ 720 ይደርሳል ይህ ሲደመር 1645 ኪሎ ሜትር ይሆናል :: ከ1645 ኪሜ ሲቀነስ 980 ኪሎ ሜትር 665 ኪሜ ጭማሪ ጉዞ ይሆናል። የሹፌር ድካም የነዳጅ እና የጊዜ ጭማሪ የትርፍ ኪሳራው ምን ያህል እንደሆነ ነጋዴዎች አስሉት።

እንግዲህ በጅቡቲ የሚመጣ ማዳበሪያን ጨምሮ ሌሎችም የግብርናም ሆነ ሌሎች አስፈላጊ ግብአቶች በሚሌ ፣ ጭፍራ ፣ ሀራ ፣ወልድያ ጋሸና ፣ጋይንት ፣ደብረ ታቦር ፣ወረታ ሲገባ በሚያልፍባቸው ከተሞች ምን ያህል ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ እንደነበሩ ወልድያ ጋሸና ጋይንት ደብረ ታቦር ይመስክሩ ከመኪና ፖርኪንግ ጀምሮ ሁሉምንም አይነት አገልግሎት ይጠቀሙ ነበር።

ይህ የሆነው አገዛዙም ራሱ አጋጣሚውን ተጠቅሞ የግል ጥቅም ለማካበት በተደራጁ እና በተጣቁ ሀይሎች ቅንጅት በሚፈፀም እገታና ዘረፋ የሹፌር ረዳት ግድያ ብዙሀኑ አደጋ ውስጥ ገብቷል። መንገዱ ከዘራፊ መፈንጫነት ከአጋች መቀመጫነት ነፃ ሊሆን ይገባል :: ትኩረት ያልተሰጠው ግን ደግሞ ወገብ ዛላችን እየመታን ያለ አደገኛ የሆነ የአገዛዙ ፕሮጀክት ነው። የሹፌር እና የረዳት እንዲሁም የባለ ንብረቶች ግድያ እገታ የዘወትር ስራ ሁኗል። በዚህ ጦርነት ቀዳሚ ሠለባዎች ናቸው።

ከሹፌሮች ድምፅ ያገኘሁትን ማሻሻያ አድርጌ የቀረበ ነው።

Fano Media 24

31 Jan, 23:59


ሆሄ

• ስመ ፊደል መልአክ ፊደል ሀ፡፡ ሆይ የግእዝ ሄ፡ የዕብራይስጥ ነው፡፡

• ውእቱ ሄ፡ ማለት ነው፡፡ የኦሪትን ክፍልና ብሔር ከዘፍ እስከ ዘዳ በፊደል ቁጥር ሲቆጥር ወለመጻሕፍተ ኦሪትኒ (ትእምርታቲሆሙ) ክልኤቱ ፊደላት እሙንቱ ወፊደለ ትእምርተ ኦሪት ቀዳማዊ ተአ ወዳግማዊ ትቤ ወሣልስ ትጋ ወራብዕ ትዳ ወኃምስ ትሄ ካለ በኋላ ወውእቱ ሄ፡ እንደ ማለት ወሆሄ ኁልቈ መጻሕፍት ይላል (ፍ፡ ነ፡ መቅ)፡፡ ይህም ሄ፡ ፭ኛ ፊደል ነውና ብቻውን ያ፭ቱ መጻሕፍት ቁጥር ነው ያሰኛል፡፡ አይሁድም ፭ቱን መጽሐፍት በዝርዝር ሖማሽ በአኃዝ ሄ፡ ይሏቸዋል፡፡ ፭፡ ማለት ነው፡፡

• ስመ ፊደል ሆሄ ሀ፡፡
@FanoMedia27

Fano Media 24

31 Jan, 21:32


በ 6 አመታት በፊት መንግስት በዋናነንት ሲተችበት የነበረው እንደ ማእከላዊ ባሉ ማጎሪያዎች ውስጥ የሚፈፀመው ቶርቸር ነበር፥ ከዚያ ወዲህ ባሉት 6 “የብልፅግና” አመታት መነጋገሪያ መሆኑ የቀረው ድርጊቱ ስለቆመ አይደለም። የባሰ ለለመጣ እንጂ።

ያኔ ሰዉ ቶርቸር ይደረጋል። ዛሬ ደግሞ በቶርቸር ሲሰቃይ ከቆየ በኋላ በአሰቃቂ ሁኔታ ይገደላል።

ድርጊቱም በቪዲዮ ተቀርፆ ለህዝብ በኩራት እንዲደርስ ይደረጋል።

Analyze this!!
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

31 Jan, 19:55


የጅቡቲ መንግስት ድንበር ተሻግሮ በኢትዮጵያ
ላይ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ተሰምቷል።

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

በዚህም በአፋር ክልል ኤሊዳዓር ወረዳ ስር በምትገኘው ሲያሩ ተብላ በምትጠራው ቀበሌ ላይ የጅቡቲ መንግስት ፈፅሞታል በተባለው የድሮን ጥቃት ከ8 በላይ የሚሆኑ አርብቶ አደሮች መገደላቸውን ከአከባቢው ነዋሪዎች ያገኘው መረጃ ያመላክታል።በጥቃቱ ከተገደሉት አርብቶ አደሮች በተጨማሪ በርካቶች ቆስለው ሆስፒታል እንደሚገኙም ታዉቋል።

የጅቡቲ መንግስት ፈፅሞታል በተባለው በዚህ የድሮን ጥቃት ከተገደሉና ከቆሰሉ አርብቶ አደሮች በተጨማሪ በርካታ የቤት እንስሳትም በገፍ መገደላቸው ታውቋል።

ሀገሪቱ መንግስት አልባ ከሆነች ቆይታለች ። የሃገር ዳር ድንበር ይጠብቃል ተብሎ ተገንብቶ የነበረው ወታደርም የብልፅግናን ወንበር ለማስጠበቅ አማራ ክልል ገብቶ የአሞራ ቀለብ ሆኖ ቀርቷል። ነገም ሌላ ሀገራት በዚህ እንደሚቀጥሉ እሙን ነዉ።

ድል ለአማራ ህዝብ
ድል ለአማራ ፋኖ

ቴሌግራም እና ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

31 Jan, 19:26


"በብልፅግና ባለፉት ስድስት ዓመታት አንድም ታራሚ ቶርች (torch) አልተፈፀመበትም።"

የብልፅግና ፓርቲ ሊቀመንበር ዐብይ አህመድ😁😁


ይህን ግፍ ግን ተመልከቱት!!
https://youtu.be/T7bLvjl0ybg?si=53_ox_uGmsh0Hi0d

Fano Media 24

31 Jan, 17:56


ጅቡቲ የገዛችውን ድሮን በኢትዮጵያ አፋሮች ላይ እየሞከረችው ነው አሉ!
Ethiopia 🇪🇹 መንግሥት ደግሞ ፈሪ ስለሆነ ምላሽ አይሰጥም።

Fano Media 24

31 Jan, 10:29


እንኳን ለ85ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ክብረ በአል በሰላም አደረሳችሁ!!

እንኮን ዲኪቲ አመትባልስ ታምፁናስ!!!
ለአንድ ህዝብ የትናንት ታሪኩ ኩራት፥የዛሬ አብሮነትና ለነገ ተስፋውና ስኬት አመታዊ ክብረ በአላት ግዙፍ ትርጉም አላቸው።አመታዊ በአላትን በትኩረትና በምእላት ማክበር በትናንቱ ታሪኩና በዛሬ ማህበረሰባዊ አንድነቱ ጥብቀት የሚኮራ፥ ነገውን በህብረት ተስፋ የሚያደርግ ማህበረሰብ ለመፍጠር እጅግ ወሳኝ ነው።የአገው ፈረሰኞች ማህበር አመታዊ ክብረ በአል በዚህ ረገድ ሊጠቀስ የሚችልና የሚገባውም ነው።የአገው ህዝብ ኩሩ ታሪኩን ከሚያንፀባርቅቸው ውብ እሴቶቹ አንዱ ፈረሰኝነቱና ይህንም ለመዘከር በየአመቱ ጥር 23 ቀን በደማቁ የሚያከብረው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ፌስቲቫል አንዱ ነው።ዘንድሮም ለ 85ኛ ጊዜ በደማቁ ይከበራል።ይህን የኩራታችን ምንጭ የሆነ ፌስቲቫል ዛሬ በደማቁ የምናከብረው ነገም ለመጭው ትውልድ ጠብቀንና አዳብረን የምናስተላልፈው ውብ ውርሳችን ነው።
መልካም በአል!
እንኮን ዲኪቲ አመትባልስ ታምፁናስ!!

የአማራ ፋኖ በጎጃም ሰብሳቢ
ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ

Fano Media 24

30 Jan, 19:15


ከትናንት እስከዛሬ ያለ እረፍት ጠላትን አንተ ምራ አንተ ምራ እያሉ ሲታገሉ የነበሩ የትግል ደም ያስተሳሰራቸውን ጓዶች አለያይተህ የግልና የቡድን የፖለቲካና የጥቅም ፍላጎት መጠቀሚያ አታደርግም። ነገ ደግሞ ሌላ አሠላለፍ ቢመጣ አንዱን በርግጫ ብለህ አንዱን አትንኩብን ትላለህ። አንዳንዴ የአንዳንዶቹ ፍላጎት አይገባኝም። ከአርበኞቹ ስር ተኮልኩለው ሴራ ተንኮል ሸር ነው ሲጎነጉኑ የኖሩት። መደበኛ ጠላት የማያደርገውን እርስበርስ መጠላላት ሴራ ይጎነጉንብሃል።

ለማንኛውም ከዛሬ ነገ ነገሮች ይሻላሉ ተብሎ እና በሆደ ሠፊነት ነገሮች ይቀየራሉ ተብሎ እንጅ አንዳንዶች አይደለም ከአፋቸው ወጥቶ ገና ምን እንደሚያስቡ ይታወቃል። እንግጠም ይለይለት ከተባለ ደግሞ እንግጠም።
#የፈራ ይመለስ

Fano Media 24

19 Jan, 02:55


አሜሪካ ላይ TikTok ተዘጋ።

Fano Media 24

18 Jan, 19:44


መልዕክት!

Fano Media 24

18 Jan, 17:38


የጎጃም አማራ ፋኖ መልዕክት !

Fano Media 24

18 Jan, 15:57


ፅኑ ሚዲያ ያስፈልጋል                 ----------------------------------
እጅግ ታማኝ እና ወቅታዊ የሆኑ የሀገር ውስጥ እንዲሁም የሀገር ውጭ መረጃዎችን እንደ ንስር እየተመለከተ ለተመልካች የሚያቀርብ ተመራጭ ሚዲያ እንጠቁማቹህ።
  👇👇👇
https://youtu.be/enG-fS5x6rU?si=ILuD4ZC86hC0sQE2

Fano Media 24

18 Jan, 13:04


ሰበር ዜና ጎንደር ..‼️‼️

የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ጎንደር ብርጌድ፣ቴዎድሮስ ብርጌድ፣ቃኘው ብርጌድ፣ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ፣ነከነብዬ አሳምነው ብርጌዳ ፍትጉ ሻለቃ ጎንደር ከተማን ከቧት የነበረውን እና ከከተማው ወጥቶ ፋኖ ያሉበት ቦታ ትንኮሳ በመፈፀሙ ፋኖ በአፀፋ እየነዳ የከተማዋ መውጫ መግቢያ አድርሶታል። እየተቀጠቀጠም ይገኛል።  በዚህ የተመረጡ እና የጠላት ጦር የተከማቸባቸው ቦታዎች ላይ የተሳካ ኦፕሬሽን እየተካሄደ ይገኛል። ለጥምቀት ወደ ጎንደር ያመራችሁ እንግዶች ኦፕሬሽኑ ከጠላት ጋር ስለሆነ መደናገጥ አያስፈልግም። ጦርነቱ በዋናነት ጎንደር ፍፁም ሰላም ናት ብሎ ነገር ግን የከተማዋን ዳርና ዳር ተራራዎቿ ላይ በተቀመጠ ጠላት ላይ የተቀመጠው ላይ እና አልፎም በፋኖ ላይ ትንኮሳ በማድረጉ  እርምጃ እየተወሰደ ነው። በፋኖ ጥበቃ እንጅ በአገዛዙ ጥበቃ የሚከናዎን ምንም ነገር እንደሌለ እና አገዛዙ ለምንም ዋስትና መሆን እንደማይችል ማሳያ ኦፕሬሽ ነው። በአገዛዙ ልሳኖች ፋኖ ነኝ ባዩ የት ገባ እያሉ ሲሳለቁ ስለነበር እነሆ አለን ለማለት ነው። ፋኖ ለጥምቀቱ ብሎ የተኩስ አቁም ቢያደርግም አገዛዙ እኔ አልፈልግም ብሎ ትንኮሳ በመጀመሩ ፋኖም እንካ ተቀመስ ብሎታል።

#ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ

Fano Media 24

18 Jan, 12:23


በዙሪያዋ የቀለጠ ጦርነት እያደረገች መሀል ከተማ የደመቀ የጥምቀት ባህል የምታከብር ብቸኛዋ ጦርነትንም ባህላዊ ትውፊትንም በአንዴ የምታስኬድ ናት። የጦር ወንጀለኛው የብልፅግና ጦር ዋና ዓላማው የነበረው በከተማዋ ዙሪያ ያለውን ፋኖን ተንኩሶ ጥምቀቱን መበጥበጥ ነበር። ፋኖ ግን የአፀፋ ምላሽ በመስጠት እስከ ከተማው አሯሩጦ ወደ ኃላ አፈገፈገ። የብልፅግና እቅድም ከሸፈ።

በአሁኑ ሰዓት በከተማዋ ቅርብ ርቀት ላይ ውጊያ እየተካሄደ ነው። ጥምቀቱም በደመቀ ሁኔታ እየተከበረ ነው። በጧቱ እንደገለፅነው ፋኖ ጥምቀቱ እስኪያልፍ የተናጠል የተኩስ አቁም አድርጎ የነበረ ቢሆን ጠላት በመተንኮሱ የተፈጠረ ውጊያ ነው።

Fano Media 24

18 Jan, 09:48


ዘበር ዜና
=====+
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደር ከተማን ከቧት የነበረውን የጠላት ሀይል እየለበለቡት ይገኛል። በዚህ የተመረጡ እና ጠላት ጦር የተከማቸባቸው ቦታዎች ላይ የተሳካ ኦፕሬሽን እየተካሄደ ይገኛል። ለጥምቀት ወደ ጎንደር ያመራችሁ እንግዶች ኦፕሬሽኑ ከጠላት ጋር ስለሆነ መደናገጥ አያስፈልግም። ጦርነቱ በዋናነት ጎንደር ፍፁም ሰላም ናት ብሎ ነገር ግን የከተማዋን ዳርና ዳር ተራራዎቿ ላይ በተቀመጠ ጠላት ላይ የተቀመጠው ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው። በፋኖ ጥበቃ እንጅ በአገዛዙ ጥበቃ የሚከናዎን ምንም ነገር እንደሌለ እና አገዛዙ ለምንም ዋስትና መሆን እንደማይችል ማሳያ ኦፕሬሽ ነው። በአገዛዙ ልሳኖች ፋኖ ነኝ ባዩ የት ገባ እያሉ ሲሳለቁ ስለነበር እነሆ አለን ለማለት ነው። ፋኖ ለጥምቀቱ ብሎ የተኩስ አቁም ቢያደርግም አገዛዙ እኔ አልፈልግም ብሎ ትንኮሳ በመጀመሩ ፋኖም እንካ ተቀመስ ብሎታል።

ድል ለፋኖ

Fano Media 24

18 Jan, 07:14


ሰበር

https://youtu.be/Le6UuiE5dBg?si=6f6SjhiYO-I5f-g3

Fano Media 24

17 Jan, 22:09


Africans suffering from illegal brokering in Libya 🇱🇾 ብዙ ኢትዮጵያዊ ያሉበት መከራ ስቃይ ነው። መፍትሔ የሚያገኙበትን ነገር ቢፈጠር። #ሼር አድርጉላቸው!
Human Rights Watch
United Nations
BBC News Amharic

Fano Media 24

17 Jan, 20:29


እናት እና አባትን አስቀምጦ ልጃቸውን ፊት ለፊታቸው መረሸን የመንግስትን ስልጣን ያፀናል ብለው ያምናሉ፤ አምነውም ይፈፅሙታል። ሲፈፅሙም ጀብዷቸውን በቪዲዮ ቀርፀው እንፈራቸው ዘንድ ያሰራጩታል። ሀቁ ግን ይህ ድርጊት ቢያንስ 100 ሰዎችን ከወደቁበት ጥልቅ አዚም ያነቃል። አስቀድመው ለነቁት ደግሞ የአረመኔዎችን እድሜ ለማሳጠር የበለጠ ያተጋቸዋል።

ሞት ለገዳይ አረመኔ የአብይ ወታደሮች!
ለወላጆቹ ፈጣሪ ብርታቱን ይስጣቸው!

Fano Media 24

17 Jan, 16:16


ሰበር

https://youtu.be/ZAuzoo_19QE?si=E6ZkcHSN0mBPv_Rv

Fano Media 24

17 Jan, 15:17


እምነት ጠሉ የአብይ አገዛዝ በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ መግባትና መንፈሳዊ አምልኮቶች እንዳይከበሩ የሚፈጥረው አደገኛ ሽብር በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ።

እንደሚታወቀው በክርስትና እምነት ጥር 10 የከተራ በዓልን በጥር11 ደግሞ የጥምቀት በዓል በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በደማቅ ሁኔታ ይከበራሉ ከነዚህ በድምቀት ከማከበርባቸው አካባቢዎች አንዱ ታሪካዊው እና ገናናው 44ቱ ታቦታቶች ከመንበራቸው ወጥተው በአንድ ስፍራ በድምቀት የጥምቀት በዓል ከተለያዩ በታዎች የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች በመምጣት በታላቅ ድምቀት ጥምቀቱ የሚከበርበት የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ኢራንቡቲ አምሳለ ዮርዳኖስ የጥምቀት በዓል ነው።
ታዲያ የአብይ እምነት ጠሉ ጨፍጫፊው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት በእምነት ላይ ጣልቃ በመግባት በገዛ ሀገሩ እንዳይኖር የተፈረደበት አማራ ህዝብ ላይ በምድር አሉ የተባሉ ከቀላል እስከ ከባድ መሳሪያ መድፍ ታንክ ሞርተርና ዙ-23 ከላይ በድሮን እና በጀት ሲያሰቃዬው የከረመውን ውዱን የምንጃር ሸንኮራ ህዝብ ጥምቀትን እኔ አስከብራለሁ ህዝቡ ነቅሎ ለንግሱ ይውጣ ብሎ በማይመለከተው ጣልቃ የገባው ሠራዊት  ከወዲሁ የጥምቀትን በዓል በየአካባቢው በአጥቢያ ቤተክርስቲያን እንኳን እንዳያከብር ከ3 ቀን በፊት ጀምሮ አልፎ አልፎ ከባድ መሳሪያ እየተኮሰ ህዝቡን ሲያሸብር ቢከርምም ይህንን ሴራ የተረዳው የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ለህዝብ ደህንነት ሲል በየአካባቢው ጥምቀት እንዲከበር መግለጫ የሠጠ መሆኑ ይታወቃን ።
ታዲያ እምነት ጠሉ የአማራ ብልፅግና የሰሜን ሸዋ ዞንአስተዳዳሪ መካሻ አለማየሁ አብይ ባዘዛቸው መሠረት ዛሬ ማለትም9/5/2017ዓ.ም ከጠዋት አራት ሰዓት ጀምሮ 2ዙ-23 መድፍ 2ሞርተር ታንክ ጨምሮ በሳ ወርካ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በማጥመድ ካለእረፍት እየተኮሰ የዋለና አሁን ከመሸም ያላቋረጠ ሲሆን በተኮሰው ከባድ መሣሪያ በወረቀት ሀገር ጊዮርጊስ በርካታ የአርሶ አደር ቤቶች ፈራርሰዋል ከአምስት የአርሶ አደር ውድማ ላይ የተከመሩ የስንዴና የእንሰሳት መኖ ጭዶች ተቃጥለዋል በርካታ እንሳት የሞት ሰለባ ሆነዋል።

ድል ለአማራ ፋኖ።!!!
ነፃነታችንን በክንዳችን!!!
ላንጨርስ አልጀመርንም!!!

ለመረጃው/የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር የነበልባል ብርጌድ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል።

ጥር 9/5/2017 ዓ.ም

Fano Media 24

17 Jan, 14:04


ሰበር ዜና

በመተማ ግንባር እርምጃ ተወስዷል !!

ክፍለ ጦራችን ጎቤ ክፍለ ጦር ከአጣናዉ ዋሴ ክፍለ ጦር ጋር በመቀናጀት ዛሬ ጠዋት በመተማ ግንባር ሲንቀሳቀስ በነበረ 3 ኦራል የጠላት ሀይል ላይ እርምጃ ወስደነዋል። በዚህ እርምጃም የጠላት ሀይል ሙሉ ለሙሉ ከነተሽከርካሪዉ ተደምስሷል።

ይቀጥላል !!
አርበኛ ፋኖ የሻለቃ ሲሳይ
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

17 Jan, 09:41


የድል ዜና
የአማራ ፋኖ በሸዋ ሦስት ክፍለጦሮች የአገዛዙን ወንበር አስጠባቂ ቡድን በሸዋ ምድር ሲያራግፋት ዋሉ።
  ጥር 8/2017 ዓ/ም
   ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
የአመራ ፋኖ በሸዋ አፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር ከ7ለ70 ክፍለጦር ጋር ከትናንት ጥር 7/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከዘ ዛሬ ጥሮ 8/2017 ዓ/ም ምሽት 2:00ሰዓት ድረስ በ7ግንባር ማለትም በርሃ ግንባር አላላ ግባር በርሲሳይ ግንባር በፈረደ ውሃ ግንባር በሙሉ  ግንባር በላኛው አጣየ ግንባር ትንቅንቅ ሲያደርግ ውሎ ያደረ ሲሆን  በተለይ አንድ ሻለቃ ወደ አጣየ ከተማ   ዘልቆ በመግባት  የወረዳውን ፖሊስ ጣቢያ እና የመከላከያ ካምፕ ኢላማ   በማድረግ  የተንቀሳቀሰ ሲሆን የብልፅግና አመራሮችና የሚሊሻ አባላትን በቁጥጥር ስር በማዋል ይዞ መውጣት የተቻለ ሲሆን አብዛኛው የስርዓቱ አመራር አባላት በውድቅት ሌላት ኤፌሶን-አጣየን በመልቀቅ ወደ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰበቴና ከሚሴ ሽተዋል።ይህንን ሁኔታ የተረዱት ክፍለጦሮቹ የሚሸሹትን ካድሬዎች በቁጥጥር ስር ለማዋል ሲባል በሁለቱም አቅጣጫ ያለውን ጥቁር አስፓልት በመዝጋት ክትትል እያደረጉ ሲሆን በተጋድሎውም ተሰማ እርገጤ ክፍለጦር እየተሳተፈ እንዳለ ማረጋገጥ ተችሏል።ትንቅንቁ ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ድረስ እንደቀጠለ ይገኛል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጦር ጋተው ብር ጌድን ለመደምሰስ በሚል መነሻውን መሀል ደብረብርሃን በማድረግ በሁት አቅጣጫ ማለትም ከደብረብርሃን በአንኮበር መስመር መዳረሻውን ድቡትና ሚጣቅ ሁለተኛው ከደብረብርሃን መዳረሻውን  ፅጌሬዳ ጉርሜዳ  በማድረግ ከትናንት ጥር 7/2017 ዓ/ም ጀምሮ የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ጥምር ኃይል በተወሰደበት የከፋ ምት ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ አስተናግዷል።
ከትናንት አመሻሽ ጀምሮ በተወሰደ እርምጃ በርካታ ኃሉን በሞት ቁጥሩ ቀላል የማይባል ቁስለኛ ሆኖ የመጣበትን አንዳችም ሳያሳካ ወደመጣበት ተመልሷል።
  በተያያዘ መረጃ የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር ፊትአውራሪ አስማረ ዳኝ ብርጌድን ለመደምሰስ በሚል  ቀቢጸ ተስፋ መነሻውን ጊናገር መድረሻውን አሳግርት(ጥደሽ ከተማ) ያለውን መሳሪያ ማለትም ዙ23 ሞርተርና ዲሽቃ  በማሸከ የተንቀሳቀሰው ወራሪው የብልፅግና ቡድን በጀግኖቹ ተመክቶ ወደመጣበት የተመለሰ ሲሆን መረጃ ሰጥታችሁ አስመታችሁኝ በማለት የራሱ የብልፅግና አገልጋይ አባሎች በአደባባይ እረሽኗቸዋል ሲል
የአማራ ፋኖ በሸዋ የህዝብ ግንኙነት ክፍል ለአሻራ ሚዲያ በላከው መረጃ አሳውቋል።

Fano Media 24

17 Jan, 07:30


ሰበር

https://youtu.be/yXK7RpSy7Nk?si=AVKE6YerEb6kNNlz

Fano Media 24

16 Jan, 21:44


የድል ዜና!!
~~
የአማራ ፋኖ በጎጃም በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር የበላይ ዘለቀ ብርጌድ በማቻክል ወረዳ በአማኑኤል ከተማ አቅራቢያ የነጭ ተብሎ በሚጠራው ቦታ በተደረገ የደፈጣ ውጊያ የአገዛዙን ወንበር አስጠባቂ ኃይል ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ሲቻል ሁለት የመከላከያ አባል የሆኑ ደግሞ ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው መማረክ ተችሏል።

በሌላ ዜና በደብረ ማርቆስ ከተማ በዛሬው እለት ብቻ ሁለት የአገዛዙ የደም ግብር አስቀጣይ ካድሬዎች ባልታወቁ ኃይሎች እስከ ወዲያኛው የተሸኙ መሆኑ ታውቋል።

ትልቁ አላማችን ስርዓት ነቅሎ ስርዓት የመትከል ተግባር ስለሆነ ያለ እረፍት እየሰራን ውጤት እናስመዘግባለን።
በአንድ እጃችን ተቋማዊ አደረጃጀቶችን እየሰራን፣ህዝብን እያስተዳደርን በሌላ እጃችን ደግሞ ጠላት ባለፈ በአገደመ ሁሉ ወንበዴውን አራዊት ሰራዊት አይቀጡ ቅጣት እየቀጣን እንቀጥላለን።
አዲስ አብዮት
አዲስ ድል
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
በወንበዴዎች ወንበር የማይናውዝ አዲስ ትውልድ በክንዳችን እና በአንደበታችን እንፈጥራለን።
የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ አርበኛ መ/ር ታደገ ይሁኔ(ሸርብ)

Fano Media 24

16 Jan, 21:41


https://vm.tiktok.com/ZNeK7gVpk

ግሩም ስራ ነው አዳምጡት

Fano Media 24

16 Jan, 16:27


ሰበር

https://youtu.be/Q30rkDrP-jM?si=qZlwwdnkfkSFKWS3

Fano Media 24

16 Jan, 15:39


ሰበር ዜና‼️

አርበኞች ክፍለ ጦር እስክንድር ነጋ ከሚመራው #አፋህድ አማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ መውጣቱን አሳወቀ‼️

በጎንደር ቀጠና የሚንቀሳቀሰው የአርበኞች ክፍለ ጦር ፡ በሻለቃ ባዬ ቀናው እና ሻለቃ ሀብቴ ወደተመሠረተው የጎንደር ፋኖ አንድነት መቀላቀሉን ገለፀ።

ክፍለጦሩ ፡ "ሊያታግለን አልቻለም" ካሉት የሕዝባዊ ድርጅት ወጥተናል ብሏል።

በሻለቃ አንተነህ ድረስ የሚመራው አርበኞች ክፍለ ጦር የጎንደርን አንድነት የሚፈልግ በመሆኑ ሻለቃ ባዬ ቀናውና ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ የተቀበሉትን ስምምነት በመቀበል ወደእነሱ መቀላቀሉን የክፍለጦሩ ቃልአቀባይ ፋኖ ባንዲራው ግርማይ አስታውቋል።

በዚህም የክፍለጦር፣ የብርጌድ አመራሩን በጋራ ያደረጉ መሆናቸውን የገለፀው ፋኖ ባንዲራው እስከ ታችኛው እርከን ድረስ መክረንበታል ብሏል።

ፋኖ ባንዲራው እንዳለው በአቶ እስክንድር ነጋ የሚመራው ህዝባዊ ድርጅትን ሊያታግላቸው እንዳልቻለ በመግለፅ ከዛሬ ጀምሮ አንድነቱን ተቀላቅለናል ብሏል።

በጋራ የመሠረትነው ድርጅት እንጂ የግለሠብ ድርጅት ሀገርን አያስቀጥልም ያለው ፋኖ ባንዲራው ጦሩን ከማያውቀው የግለሠብ ድርጅት በመውጣት በጋራ ወደ ምንመሠርተው ተቀላቅለናል ብሏል።

ከዚህ ቀደም በጎንደር ቀጠና የሚንቀሳቀሱት የአፄ ፋሲል ክፍለጦር እና ጣና ገላውዲዮስ ክፍለጦር ሕዝባዊ ድርጅት ከሚባል አደረጃጀት መውጣታቸውንና የፋኖ አንድነት ሒደትን ለማጠናከር የሚደረግን ጥረት እናግዛለን ማለታቸው ይታወሳል።

Fano Media 24

16 Jan, 12:58


ላሊበላ!

ጠላትን ይበላ!!

Fano Media 24

11 Jan, 21:52


https://vm.tiktok.com/ZNeKa7yFm

Fano Media 24

11 Jan, 17:24


💪

Fano Media 24

11 Jan, 16:23


ከአማራ ፋኖ በሸዋ የተሰጠ ድርጅታዊ መግለጫ!

የአማራ ፋኖ በሸዋ 2ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ለአስራ አራት ቀናት ያህል አካሂዷል፡፡ ጉባኤዉ በርካታ ነገሮች የተዳሰሱበት፣ በትግል ሂደት ወቅት የነበሩ ጥንካሬና ድክመቶች የተፈተሹበት፤ የተለያዩ ማሻሻያዎችና እርምቶች የተወሰዱበት በመሆኑ ለሞት ሽረቱ ትግል አንድ እርምጃ ወደፊት የወሰደ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ይህንን ጉባኤ ለየት የሚያደርገው የአብይ አገዛዝ ከመደናበር ወደ ለየለት ሙሉ ሽንፈት በተንደረደረበት ብሎም አስተዳደሩ ተፈረካክሶ በምትኩ የፋኖ መዋቅር እስከታችኛው እርከን የተዘረጋበት። ከስጋ-ደም ህልውና ወደ አጽመ-ሬሳ አፈርነት የአገዛዙ የህልውና የተሸጋገረበት ወቅት መደረጉ ነው፡፡ በሌላ በኩል ይህ ጉባኤ በውስጣችን ሰርጎ ገብቶ የነበረውን እፉኝት ከነ መርዙ፣ እባጭ ከነ ሰንኮፉ ነቅለን ባስወገድንበት ብሎም ወደ ነበረን የትግል ስልት በአንድነት መጓዝ በጀመርንበት ማግስት መሆኑ የጉባኤዉን ድምቀት ያጎላዋል፡
ፋኖ ብሶት የወለደው ምሬት ያበቀለው መገፋት የገፋው የግፍ በቃኝ እንቅስቃሴ ነው፡፡ ፋኖ ማንም ነው! የትም ነው! መቼም ነው! ፋኖ የትዳር-ጎጆ ባልደረባ… የሰርግ-የለቅሶ ታዳሚ የመንደር-ቀዬ ባለድርሻ ግን ደግሞ ሁሉም እንዳልሆነ የሆነበት የህዝብ የአርነት ትግል ነው፡፡ ፋኖ የአራሽ ገበሬ፤ የቀዳሽ ካህን፣ የሱቅ ገበያ ነጋዴ፣ የምሁር ተማሪ አጀብ፣ ብሎም የትንሽ ትልቅ የሰቆቃ ድምጽ ነው፡፡ ፋኖ ጾታ፣ እድሜ፣ ስራና ቦታ ያልገደበው ዋይታና ኡኡታ ያለበት፣ ምልጃና ጸሎት ምሱ የሆነ፣ መጣልና መውደቅን ለነጻነት ግብር የሚከፍል ቁርጠኝነት ነው፡፡ የዘንድሮዉ ጉባኤም ይህንን ሁሉ መታደል ታሳቢ ባደረገ መንገድ የተካሄደና በመጨረሻም በሚከተሉት ጭብጦች ላይ ውሳኔ ያሳለፈና አቅጣጫ ያስቀመጠ ጉባኤ ነበር፡፡
1ኛ. ባለፉት አስር ወራት የፋኖ እንቅስቃሴ ምን ይመስል እንደነበረ ተገምግሟል፡፡ በትግል ሂደታችን በርካታ ድሎችን በተለያዩ ቦታዎች አስመዝግበናል፡፡ የአብይ አገዛዝ ሰራዊትን በመደምሰስ፣ ሎጀስቲክ በመማረክ ብሎም አስተዳደራዊ እንቅስቃሴውን በማኮላሸት ረገድ አንቱ የሚያስብል ስራዎችን ሰርተናል፡፡ የሰራዊታችንም ቁመና በጥራትም ሆነ በብዛት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንደሆነ ገምግመናል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሊስተካከሉና ሊጎለብቱ የሚገቡ ነገሮችንም በስፋት በመወያየት የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል በተጨማሪም ድርጅቱ ከተመሠረተ ጀምሮ የነበረ የፋይናንስ እንቅስቃሴ ኦዲት ቀርቦ የተገመገመና በውስንነቶቹ ላይ የማስተካከያ አቅጣጫዎችም ተቀምጠዋል፡፡
2ኛ. የትግላችን አንዱ ማነቆና ፈተና የነበረው እንደ አማራ ያለን አንድነትና ህብረት ነው፡፡ ይህም ቢያንስ በሁለት መንገድ ልንመለከተው እንችላለን፡፡ አንደኛው በሴረኛው አገዛዝ መርዝ ተጠምቀዉ በሰረጉ አለያም የራሳቸውን የመርዝ ተፈጥሮ ይዘውብን በተጠጉን ትግል ጠላፊዎች እና የአማራን የህልውና ትግል ለፖለቲካ ትርፋ በሚፈልጉ ምክንያት የተፈጠረ ችግር ሲሆን ሁለተኛዉ ደግሞ በውስጣችን ባሉ የራሳችን አባላት የዋህነት አለያም በአላቸው አነስተኛ ግንዛዜ ምክንያት የተፈጠረ ችግር ነው፡፡ ምንም ይሁን ምንም ልዩነት ለማንም የማይበጅና ትግላችንን የሚጎዳ ብቻ ሳይሆን ወደ ኃላ የሚጎትት በመሆኑ በአጽንኦት የምንቃወመዉና በጽናት የምንታገለዉ የተወገዘ ተግባር ነው፡፡
በመሆኑም ይህንን ተግባር በአንክሮ የሚከታተልና ሂደቱን የሚያሳልጥ አንድ ግብረ ሀይል ተቋቁሟል፡፡ በዚሁ መሰረት እንደ ሸዋም ሆነ እንደ አማራ የጠነከረ አንድነትና ዉህደት ያለው የአማራ ፋኖ ትግሉን ለድል እንደሚያበቃዉ ይጠበቃል፡፡
3ኛ. ይህ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ለአሰራር እንዲያመች የመዋቅር ማሻሻያዎችን በመገምገም አጽድቋል፡፡ በዚሁ መሰረት የስያሜና ሎጎ ማሻሻያ ተደርጓል፡፡ "የአማራ ፋኖ በሸዋ ዕዝ" የሚለው ተቀይሮ "የአማራ ፋኖ በሸዋ" በሚል ተተክቷል፡፡ በሌላ በኩልም የድርጅት ጉዳይ፣የድርጅት ጽ/ቤት፣ የአስተዳደር ጉዳዮች ብሎም የፍትህ መምሪያ በመዋቅር እንዲካተቱ ተደርገዋል፡፡
4ኛ. በድርጅታችን ጉባኤ የትኩረት አቅጣጫ ከነበሩት መካከል የተለያዩ መመሪያዎችንና የአሰራር ስርአቶችን ተወያዮቶ ማጽደቅ አንዱ ነበር፡፡ በዚሁ መሰረት የአስተዳደር ጉዳዮች መመሪያ፣ የፋይናንስ አስተዳደር መመሪያና ሌሎች ጉዳዮች ቀርበዉ እንዲጸድቁ ተደርገዋል፡፡
5ኛ. ከዚህ በተጨማሪ በጉባኤዉ የአመራር ሽግሽግና መተካካት ተካሂዷል፡፡ ከነበረን ግምገማ ውጤት በመነሳት ቀጣይ የሚጠበቅብንን ተግባርና ትግሉን ወደ መቋጫ ለማድረስ ከሚደረግ መራራ ትንቅንቅ አንጻር የሰው ሀይል ምደባ አድርገናል፡፡ ዋናዉ መስፈርትም የግለሰቦች ብቃት፣የትግል(የድርጅት)ታማኝነት፣ ቁርጠኝነት፣ ተነሳሽነት፣ ፍላጎትና ቀጠናዊ እይታዎችን ከግምት ያስገባ ነበር፡፡
በዚህም መሰረት
1ኛ ኢ/ር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ-ዋና መሪ
2ኛ.ፋኖ መቶ አለቃ ልመንህ ሻውል ም/መሪ
3ኛ. ፋኖ ዳግማዊ አምደፅዮን የድርጅት ፅ/ቤት ኃላፊ
4ኛ ፋኖ አሸናፊ ምንዳ የድርጅት ጉዳዮች ኃላፊ
5ኛ.ፋኖ ኢያሱ ሙሉጌታ ም/ድርጅት ጉዳዮች ኃላፊ
6ኛ.ፋኖ ረ/ፕሮፍ.ማርከው መንግስቴ የአስተዳደር ጉዳዮች ኃላፊ
7ኛ.ፋኖ ኢ/ር ብዙአየሁ ደጀኔ ም/አስተዳደር ጉዳዮች ኃላፊ
8ኛ. ፋኖ ንጋቱ ይታፈሩ የፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ
9ኛ.ፋኖ ኢ/ር ብሩክ ስለሽ የውጭ ጉዳይ መመሪያ ኃላፊ
10ኛ. ፋኖ ተስፋማርያም ታፈሰ ም/ውጭ ጉዳይ ምሪያ ኃላፊና ቃላቀባይ
11ኛ.ፋኖ አንድነት ይሁኔ ጥናትና እስትራቴጂ መምሪያ ኃላፊ
12ኛ. ፋኖ ለገሰ አየናቸው ም/ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
13ኛ. ፋኖ አክበር ስመኘው የፋይናንስና ግዥ መመሪያ ኃላፊ
14ኛ. ፋኒት አበበች ወንድምሁን ም/ሴቶች ጉዳይ መመሪያ ኃላፊ
15ኛ. ፋኖ ደረሰ ታደሰ አደረጃጀት መምሪያ ኃላፊ
16ኛ. ፋኖ አንዳርግ አሰፋ ም/ትምህርትና ስልጠና መመሪያ ኃላፊ
17ኛ.ፋኖ አበበ ፀጋዬ የሀብት አሰባሰብ መመሪያ ኃላፊ
19ኛ.ፋኖ ዳዊት ቀፀላ ቀጠናዊ ትስስር መመሪያ ኃላፊ
20ኛ.ፋኖ ተስፋየ ገስጥ የፍትህ ጉዳዮች መመሪያ ኃላፊ
21ኛ. ፋኒት ገነት ጥበቡ ሰነድና ታሪክ መመሪያ ኃላፊ
22ኛ.ፊትአውራሪ ባዩ አለባቸው ወታደራዊ ዋና አዛዥ
23ኛ.ፋኖ ሃምሳ አለቃ ካሳጌታቸው ም/አዛዥ ለኦፕሬሽን
24ኛ.ፋኖ ሃምሳ አለቃ ይርጋ ወንዳለ ም/አዛዥ ለአስተዳደር
25ኛ. ፋኖ መኮንን ማሞ ም/አዛዥ ለሎጀስቲክ
26ኛ. ፋኖ ንጉስ ደርብ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
27ኛ.ፋኖ ሞገስ መላኩ ኢንዶክትርኔሽን መምሪያ ኃላፊ በማድረግ ሽግሽግ የተደረገና አዲስ አመራሮች የተመደቡበት እና የተቀረው በነበረበት ኃላፊነት የፀደቀበትና 2ኛው መደበኛ ጉባኤ ከላይ በዝርዝር የሰፈሩት ጭብጦች ላይ በስፋትና ጥልቀት ተወያይቶ የጋራ ውሳኔ ካሳለፈ በኃላ የሚከተለዉን መልእክት ለኢትዮጵያ ህዝብ በማስተላለፍ የ14 ቀናት ጉባኤ ተጠናቋል፡፡
ውድ የሀገራችን ብሄርና ብሄረሰቦች በሙሉ፣ ሁላችሁም እንደምታዉቁት እኛ የአማራ ህዝብ እጅግ የከፋ ሰቆቋና መከራ ውስጥ እንገኛለን፡፡ የአብይ አገዛዝ በተደራጀና መንግስታዊ አጀንዳ በሆነ አቋም የሚያደርስብንን የዘር ፍጅት ሰማይና ምድር ይቁጠረው፡ሞሶሎኒ በኢትዮጵያ እንዳደረገዉ አብይ የብረት ለበስ ታንክና የድሮን ጥቃትን ጨምሮ ብዙ ብዙ ጭፍጨፋ አድርሶብናል፡፡ በዚህም የተነሳ እኛ የአማራ ህዝብና የአማራ ፋኖ በሸዋ ዘርን ለማትረፍ በዱር በገደል ኑሮ ከጀመርን አመታት አስቆጠርን፡፡ በርግጥ ያኔም በአድዋ እንደተቋጨ ታዉቃላችሁ… ዛሬም ይኸዉ እንደሚደገም እኛ እርግጠኛ ነን!!!

Fano Media 24

11 Jan, 16:23


አየህ ዘመዳችን! በእኛ የደረሰ በደልና ሰቆቃ መጠንና አይነቱ ይለያይ ይሆናል እንጂ ባንተም ሳይደርስ ቀርቶ አይደለም፡፡ ደግሞስ በትግራይ የደረሰዉና እየደረሰ ያለው በደልና ግፍ ብሎም በኦሮሞ ህዝብ እየታየ ያለው ስቃይ መረዳት እንዴት ይከብዳል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማስ ቢሆን የሚደረገው ማፈናቀልና ደሀን የማጥፋት ፕሮጀክት ብሎም አፈና የአደባባይ ሚስጥር አደለምን? በመሆኑም ይህንን ለሰው ዘር ጸር የሆነ የሰይጣን አገዛዝና አስተዳደር ለማስወገድ ብሎም ህዝባችሁን ከበደል ለመታደግ ትግላችሁን አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉና በጋራ እንድንሰራ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
ክብር ለተሰውት!
"ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ በሸዋ የህዝብ ግንኙነት ክፍል
ጥር 3/2017 ዓ/ም
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

Fano Media 24

11 Jan, 11:51


#ሰበርዜና

የብልፅግና ሠራዊት መክዳቱን ቀጥሏል።

ደቡብ ጎንደር እስቴ ዙሪያ  የፋሽስቱ ዓቢይ 77ኛ ክ/ጦር  ከ20 በላይ የሚሆኑት
1 ሞርታር ከ6 ቅንቡላ ጋር
1 መትረጊስ ከ2 ሺህ ጥይት ጋር
14 ክላሽንኮፍ ጥቁሩን ክላሽ በመያዝ  ከድተው ፋኖን ተቀላቅለዋል።

@FanoMedia24

Fano Media 24

11 Jan, 05:58


ሰበር

https://youtu.be/VK9q5dbb1WE?si=VfKq6NDHWgDc82fb

Fano Media 24

11 Jan, 00:19


በአሰቃቂ እና አስቸጋሪ ሁኔታ በፋሽስታዊ አገዛዙ ቃሊቲ አካባቢ በመጋዝን የታገቱ የአዲስ አበባ የጎዳና ተዳዳሪዎች ተገኙ‼️

"በአዲስ አበባ ከተማ ' ቃሊቲ አካባቢ ' ባለ ሰፊ መጋዝን ውስጥ ከጎዳና ላይ የተነሱ በርካታ ሰዎች ታግተው ይገኛሉ " - ኢመኮ

በጎዳና ላይ ያሉ ሰዎችን ያለፈቃዳቸው መያዝ እና ወደ ማቆያ ማእከላት ማስገባት የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ስለሚያስከትል ሊቆም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ።

ኮሚሽኑ " ከጎዳና ላይ ለሚነሱና ወደማቆያ ለሚገቡ ሰዎች ሰብአዊ መብቶችን ያማከለ ዘላቂ መፍትሔ መስጠት ያስፈልጋል "ም  ብሏል።

ኢሰመኮ ዛሬ በላከልን መግለጫ ፥ በሚያዝያ 27 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ በጎዳና ላይ ያሉ ሕፃናት በጅምላ ተይዘው የሚቆዩበትን ሁኔታ በተመለከተ እንዲሁም መስከረም 8 ቀን 2016 ዓ.ም. በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ሲዳ አዋሽ ወረዳ በሚገኘው ማቆያ ማእከል ተይዘው የነበሩ ውሎና አዳራቸውን በጎዳና ያደረጉ ሰዎችን (በተለምዶ አጠራር ‘‘ ጎዳና ተዳዳሪዎች ’’ ተብለው የሚታወቁ) ሁኔታ አስመልክቶ ክትትል በማድረግ የተለዩ ክፍተቶችንና ምክረ ሐሳቦችን የያዘ መግለጫ ማውጣቱ አስታውሷል።

በታኅሣሥ ወር 2017 ዓ.ም. ባደረጋቸው ክትትሎች ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ “ ቃሊቲ አካባቢ ” ተብሎ በሚጠራው የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ አካባቢ ባለ ሰፊ መጋዝን ውስጥ ከጎዳና ላይ የተነሱ በርካታ ሰዎች መኖራቸውንና ይህ ሰዎችን የመያዝና ወደ ማቆያ ማእከል/ቦታ የማስገባት ድርጊት አሁንም መቀጠሉን አመልክቷል።

ወደ ማቆያው ከገቡት ሰዎች መካከል በማእከሉ ከመቆየት እና የእርሻ ሥራ ከመሥራት እንዲመርጡ በማድረግ፤ የእርሻ ሥራ ለመሥራት የመረጡ ሰዎች በተለያዩ አካባቢዎች ወደሚገኙ እርሻ ጣቢያዎች ተወስደው  እንዲሠሩ እንደሚደረግ ለመገንዘብ መቻሉን ጠቁሟል።

ይህም " የነጻነት መብታቸውን ጨምሮ ሌሎች መሠረታዊ የሰብአዊ መብቶቻቸውን የሚጥስ ነው " ብሏል።

በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበሩ ሕዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላት ፣ የሚደረጉ ዓለም አቀፋዊና አህጉራዊ ጉባኤዎች እንዲሁም ከሌሎች ተመሳሳይ ኹነቶች ጋር በተያያዘ ውሎና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ሰዎችን በኃይል በማንሳት በአንድ ስፍራ እንዲቆዩ የማድረግ አሠራር እንዲቆም ፤ ወደመጡባቸው አካባቢዎች የመመለስ እና የመልሶ ማቋቋም ሥራዎች ሰብአዊ መብቶቻቸውን ባከበረ መልኩ ማከናወን እንደሚገባ እና ችግሩ ሁሉ አቀፍ የፖሊሲ ምላሽ የሚያስፈልገው መሆኑን በተለያዩ ጊዜያት በተካሄዱ የኢሰመኮ ክትትሎች መጠቆሙን አስታውሷል።

ኢሰመኮ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር  ውትወታ እያደረገ መሆኑን ጠቁሟል።

ጎን ለጎን የነጻነት መብትን ከማክበር እና ከማስከበር አኳያ እንዲሁም በጊዜያዊ ማቆያ ማእከሉ ከንጽሕና እና ከጤና አጠባበቅ ጋር በተያያዘ በሰዎች ሕይወትና ጤና ላይ አደጋ የሚጥሉ ሁኔታዎች እንዳይፈጠሩ ከአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር ውይይቶችን በማድረግ ጉዳዩን በመከታተል ላይ እንደሆነ በላከል መግለጫ ገልጿል።
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

10 Jan, 19:14


ሰበር
https://youtu.be/MVIky8Os6PI?si=fQsP6KZrEcW9HwQ9

Fano Media 24

10 Jan, 19:13


“ረጅም እና አሰልቺ ግን አስገራሚውን የጎንደር ግዳጅ በሚገባ ተወጥተን ወደ ቀጠናችን በሰላም ደርሰናል። ስለነበረን ቆይታ የአማራ ፋኖ በጎንደር በተመስገን ውብአንተ አባተ የሚመራው የሜጀር ጄኔራል ውብአንተ አባተ ተወራዋሪ ክፍለ ጦር

"በሳሙኤል ባለዕድል የሚመራው የአድዋ ክፍለ ጦር
በሻንበል አምሳሉ የሚመራው የጉና ክፍለ ጦር "

እንዲሁም የአማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በአርበኛ ከፍያለው ደሴ የሚመራው የገብርዬ ክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራሮች እና አባላት ስላደረጋችሁልን መልካም ነገር ሁሉ በአማራ ህዝብ ስም ትልቅ ምስጋና ማቅረብ እፈልጋለሁ!”

-ፋኖ ሲሳይ ሳተናው ከወሎ ፋኖ

#Amhara #Ethiopia

Fano Media 24

10 Jan, 16:41


ሰበር

https://youtu.be/cfFtJ_fOgxs?si=FxojMK65J4QvWY1d

Fano Media 24

10 Jan, 10:38


የአማራ ፋኖ የቀጠናዊ ትስስርና አንድነት በተጠናከረና በማያዳግም ሁኔታ ቀጥሏል::

በዚህ የአንድነት ጉዞም የኢትዮ ሱዳን ድንበርን ተቆጣጥረው ከሚገኙት የቀጠናው አናብስት መካከል የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ዘመቻ ሃላፊ ፋኖ መኩ መለሰና ጓዶቹ ከአማራ ፋኖ በጎጃም ሰብሳቢ አርበኛ ዘመነ ካሴ ጋር የተሳካ ውይይት ማድረጋቸው ተነግሯል::

Fano Media 24

10 Jan, 08:14


ሰበር

https://youtu.be/MxmbgNDaA60?si=-eefMLwpEKwRkC-Z

Fano Media 24

09 Jan, 17:07


በዛሬዉ ዕለት ጥር 01/2017 ዓ.ም

🔥🔥መቶ አለቃው በደፈጣ ተሸኝቷል🔥🔥

👉የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ የጣና ገላውዴዎስ ክ/ጦር፣ የአምበሶ ብርጌድ መብረቆቹ ከአንበሳሜ ጎሃ ካምፕ ወጥቶ ሴት ሲያሽኮረምም የነበረን ወታደራዊ መኮንን በተጠና የሽምቅ ኦፕሬሽን እስከወዲያኛው ተሸኝቷል።

👉በዚህ መብረቃዊ ኦፕሬሽን አንበሳሜ ከተማ ላይ የሚገኘው ወራሪ ሠራዊት ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ገብቶ ይገኛል። ከዚህ ባሻገር 2 ወንድ እና 3 ሴቶች በድምሩ 5 ንጹሐንንም በአደባባይ ረሽኗል።

    ኅልውናችን  በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ

የአማራ ፋኖ በጎንደር ዋና ሰብሳቢ
        አርበኛ ባዬ ቀናዉ

Fano Media 24

09 Jan, 15:36


ሰበር

https://youtu.be/prICOyozK5E?si=yiooBAYEXdFMAhgM

Fano Media 24

08 Jan, 22:00


ሰበር ዜና!

64ኛ ክፍለጦር ተደመሰሰ!

በዛሬው ዕለት ታህሳስ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ከንጋቱ 11:30 እስከ 9:00 ድረስ በዘለቀ ትንቅንቅ ደቡብ ጎንደር ቀጠና ክምር ድንጋይ ላይ በቀጠናው የሚንቀሳቀሱት ራስ ጉና ብርጌድ ፣ ጄነራል ነጋ ተገኝ ክፍለጦር እና አንበሳው ጋይንት ክፍለጦር በጋራ ባደረጉት ተጋድሎ 303ኛ ኮር 64ኛ ክፍለጦር 500 ሰራዊት ይዞ ቢገባም 50 ሰራዊት ብቻ ይዞ መውጣት እንደቻለና ቀሪው የብልጽግና ሰራዊት ግን ክምር ድንጋይ ላይ ሬሳውን ውሻ እየጎተተው እንደሚገኝ የራስ ጉና ብርጌድ አዛዥ ፋኖ አማኑኤል ሞላ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

በዚህ ውጊያ ራስ ጉና ብርጌድ እቅዱን በማቀድ ከ500 ሰራዊት 50 ብቻ ይዞ ሲወጣ፤ መቶ አለቃን ጨምሮ ተደምስሷል፤ 7 መከላከያ ሰራዊት፣ 2 ፖሊስ፣ ሚኒሻዎች እጅ ሰጥተዋል፤ እስካሁን በተሰበሰበ መረጃ 4 ብሬንና 97 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ተማርኳል። ገና የለቀማ ስራ እየሰራን እንገኛለን ሲል ፋኖ አማኑኤል ሞላ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

303ኛ 64ኛ ክፍለጦር በኮ/ል አሰጋ እየተመራ ቢገባም ኮሎኔል አሰጋ የተሸከመው ስናይፕር ጥሎና ሰራዊቱን አሰጨፍጭፎ ፈርጥጧል፤ ይህ ኮሎኔል በዚህ ውጊያ ላይ ኃይል ጨምሩልኝ እያለ ቢውልም ከጋይንት ለመንቀሳቀስ ቢሞክርም አንበሳው ጋይንት ክፍለጦር መንገድ ላይ ዘግቶ ሲፋለመው ሲውል፣ በሻለቃ ሀብታሙ የሚመራው ሻለቃ ጦርም ከደብረታቦር ለመግባት ጋሳይ ላይ ሲፋለመው ውሏል። አገዛዙ መቀናጀት እንዳይችል አድርገን ፋኖዎች ግን በጋራ ቅንጅት 64ኛ ክፍለጦር ከዚህ በፊት በአንድም በሌላም መንገድ ሲዳከም የነበረ ኃይል ነው፤ ዛሬም ቀሪውን የመፈጻጸም ስራ ሰርተናል ሲል የራስ ጉና ብርጌድ ዋና አዛዥ ፋኖ አማኑኤል ሞላ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

ኢትዮ 251 ሚዲያ

@FanoMedia24

Fano Media 24

08 Jan, 19:35


በወቅታዊ ጉዳይ ከአማራ ፋኖ በጎንደር እና ከአማራ ፋኖጎንደር እዝ የተሰጠ የጋራ መግለጫ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል በሐቅ፣ በፍትሕና በሰብዓዊ ክብርዓለትነት ላይ የታነጸ ብርቱ አብዮት ነው። አብይ አሕመድ መራሹየብልጽግና ሥርዓት በሕዝባችን ላይ የዘር ማጥፋት አዋጅን አውጆ፣ የሃገሪቱን ጦር አዝምቶ ሠላማዊዉን ወገናችንን መጨፍጨፍ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ መላው የአማራ ሕዝብ ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ሥነ ልቡናዊ ምስቅልቅል ውስጥ እንዲገባ አድርጓል።

ሥርዓቱ ጸረ አማራነት አስተሳሰቡን ፍጹም ጭካኔበተሞላበት አረመኔያዊ ግብሩ በገሐድ አሳይቷል። ሕዝባችን ከላይ፦ ድሮንና መርዛማ ቦንቦችን የታጠቁ ጀቶች፣ ከታች፦ መድፍ፣ ታንክ፣ቤኤም፣ ሞርተርና ዲሽቃ በአማራዊ ማንነቱ ብቻ እንደ በረዶ እየወረዱበት ዘሩ ከምድረ ገጽ እንዲጠፋ መንግሥት መር የዘር ማጥፋት ድርጊት እየተፈጸመበትም ይገኛል።

ይህ አረመኔ ሥርዓት በሕዝባችን ላይ እየፈጸመ የሚገኘውን የጦርወንጀል ለማድበስበስና የሥልጣን ፍትወቱን ለማጽናት ምናልባትምሥርዓተ መንግሥቱን ከውድቀት ለመታደግ የሚጓዝባቸው መንገዶችደመ ነፍሳዊ፣ አላዋቂ፣ ሕገ ወጥ፣ መርኅ አልባ፣ ከምንም በላይ ሀገርንየመምራት ሞራል፣ ክህሎትና እውቀት የሌለው ፍጹም አቅመ ቢስ መሆኑን ያረጋግጣል። ብልጽግናን መታደግ የሞተን ሰው ከመቃብር እንደ ማስነሳት ነው፤ ብልጽግናን እንደ መንግሥት ማስቀጠል የጸሐይን መውጫ በምዕራብ እንደመጠበቅ ነው፤ የብልጽግናን የሥነ መንግሥት ውቅር መሠረታዊ እሳቤዎችን ማስቀጠል በአማራሕዝብ ላይ የሚፈጸምን የዘር ማጥፋት ወንጀል እንደማስቀጠልብሎም የጦር ወንጀሉም ተባባሪነት ነው፤ ብልጽግናን በገሐድ ማስቀጠል አይደለም ሥርዓቱ እንዲቀጥል በንግግርና በሀልዮም ጭምር መደገፍ ታሪክ ይቅር የማይለው አማራ እንደሕዝብየሚጠፋበትን ጦርና ጎራዴ እንደማቀበል ነው።

ስለሆነም ሥርዓቱን ከነእኩይ አስተሳሰቡ ለማስወገድ የሚደረገውን የአማራ ሕዝብየኅልውና ትግልን ለማኮላሸትና ለመጎተት የሚታትሩ ከብልጽግናው መዋቅር ሹማምንት እስከ የሃይማኖት አባትነትና የሽምግልና ጭምብል አጥላቂዎች፣ የአማራን ሕዝብ በምጣኔ ሃብት እያደቀቀ ለሚገኝ ሥርዓት በፋይናንስ ደጋፊ ባለሃብቶች እስከ ሳይበሩ ዓለም የተኮለኮሉ እኩይ የሥርዓቱ ሎሌዎች መኖራቸውን በውል እናውቃለን።

የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ አደረጃጀቶችበሚከተሉት ጊዜ የማይሰጡ ጉዳዮች ዙሪያ ያላቸውን አቋም፣ አቅጣጫና ማስጠንቀቂያዎችንም ጭምር ለሕዝባችንና ለሠራዊታችን ከምንም በላይ ላላዋቂ የሥርዓቱ ዘቦች መግለጽ እንወዳለን። በዚህ መሠረት፦

1ኛ. ሽምግልና ትርጉሙ፣ አፈጻጸሙ፣ ተሳታፊዎቹ፣ ተጠቃሚዎቹና መሰል ዝርዝር ጉዳዮችን በወጉ ስንመረምር ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ሐቀኛ የፍትሕ ተቋም ነው። እንዲህ ያለ ሐቀኛ ተቋም ደግሞ መርሁፍትሕን በሐቅ ምርኩዝነት መዳኘት ዘወትራዊ ግብሩ ነው። በሽምግልና በዳይን ይገስጹበታል፤ ነውረኛን ያርሙበታል፤ ገዳይን ይቀጡበታል፤ ሸረኛን ቀጥቅጠው ያስተካክሉበታል፤ ሐገርን ሕዝብን ግለሰብንም ጭምር የበደሉ አካላት ያለአንዳች ማኅበራዊ ደረጃ እኩል በሐቅ ይበየንባቸዋል። የተበደሉ አካላትም ይካሳሉ፤ ፍትሕን በልኩ ያገኛሉ። ቅሉ የሽምግልና ወጉ ይህ ሆኖ እያለ ሐቀኛውን ነባር የፍትሕ ተቋም ለሆድ፣ ለጥቅም ማዋል፣ በዳይም ተበዳይም በዓለም አደባባይ እየታወቀ የአይሁድ ሸንጎ አስፈጻሚ የሃይማኖት አባትነትን ጭምብል ያጠለቃችሁ፣ የፍትሕን ምንነት የማታውቁ ነገር ግን በቁሳዊ ሃብታችሁ የታወቃችሁና በልዩ ልዩ ጉዳዮች እውቅናን ያገኛችሁ አካላት በቅንጅት የጦር ወንጀለኛውን በርባን አብይ አሕመድን ነጻ እንዲሆን ሽታችሁ እንደ ክርስቶስ ያለበደሉ መስቀል ላይ የተቸነከረውን አማራውን የማስጨረስ ፕሮጀክቱ ተባባሪ ሆናችሁበማግኘታችን እጅጉን አፍረንባችኋል፤ አዝነንባችኋልም።

በአማራ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ የሚገኘው መንግሥት መር የዘር ማጥፋት ድርጊት ከሽምግልና የተሻገረ፣ ሥርዓታዊ ሥር ነቀል ለውጥን የሚሻ፣ ወንጀለኞችም በዓለም አቀፍ የጦር ወንጀልና በዘር ማጥፋት ወንጀል የሚጠየቁበት ጊዜ ሩቅ ስላልሆነ ከወንጀለኛ ጋር የዘረጋችሁትን ተባባሪነት እግራችሁንም እምሯችሁንም እንድትሰበስቡ እየመከርን በየቀኑ የሚገደለው ሰው መሆኑንም ተገንዝባችሁ ለእውነትና ለፍትሕ ያላችሁን ውግንና ጨፍጫፊውን ሥርዓት በአደባባይ በማውገዝ እንድታሳዩንም እንጠይቃለን።

2ኛ. የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል በሥርዓቱ ወራሪ ሠራዊት ላይየውጊያ የበላይነትን ሙሉ ለሙሉ ከመውሰዱ ባሻገር ምድር ላይ ያሉሐቀኛ ሁነቶችን በመግለጥ የሚዲያና የፕሮፓጋንዳ የበላይነት ተወስዶበት መንፈራገጥ ላይ ይገኛል። የተወሰደበትን የሚዲያ የበላይነት ለማካካስ በሚመስል መልኩ በተለያዩ ቀናት የተነገሩትንየድምጽ ቅጅዎች በማገጣጠም የኅልውና ታጋዩን መስተጋብር አበላሻለሁ የሚለው አስተሳሰብና ድርጊትም የሥርዓቱን አላዋቂነት ከመግለጡ ውጭ ከቶ ምንም ሊባል አይችልም። እንደዚህ ያለው የሳይበሩ ዓለም ተግባርም ቀድመን ያወቅነው፣ ድሮን፣ ታንክና ሞርተር ያልበገረው ሠራዊታችንም በወጉ የሚገነዘበው የጠላት እቅድና ፍላጎት መሆኑን እያስገነዘብን፣ አንዳንድ አመራሮቻችን ላይ የሚደረጉ ፍረጃዎቸም የዚህ ፕሮጀክታቸው አካል መሆኑን መግለጥ እንወዳለን።

3ኛ. በመጨረሻም የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል ብዙ ነገራችንን ያጣንበት በአንጻሩ የብልጽግናን መዋቅር በአጭር ጊዜያፈራረስንበት፣ ሕዝባችንን አስተባብረን በአሸናፊነት መንገድእየተጓዝን የምንገኝበት ግዙፍ አብዮት ነው። እንዲህ ያለውን ሕዝባዊ አብዮት የሚጎትት፣ የሚያቀጭጭ፣ የሚያኮላሽ ምድራዊ አደረጃጀትና መዋቅሮችም ፈርሰዋል። ስለዚህ የማይድን ሥርዓት ውስጥ የምትገኙ የሚሊሻ፣ የአድማ ብተና እንዲሁም የመከላከያ ሠራዊት አባላት እስከ ጥር 15/2017 ዓ.ም ድረስ በየቀጠናውለሚገኘው የፋኖ አደረጃጀት በሠላማዊ መንገድ እጃችሁን እየሰጣችሁ፣ የተሃድሶ ሥልጠናዎችን እየወሰዳችሁ ሥምሪት ተቀብላችሁ ትግላችንን ወደፊት እንድናስፈነጥረው የመጨረሻ ጥሪያችንን እናቀርብላችኋለን።

ኅልውናችን በተባበረ አንድነታችን!!!
አርበኛ ሐብቴ ወልዴ.............የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ዋና አዛዥ
አርበኛ ባዬ ቀናው................የአማራ ፋኖ በጎንደር ዋና ሰብሳቢ

Fano Media 24

08 Jan, 16:31


ሰበር

https://youtu.be/KsGX3cjon_E?si=zKnH1UrtqOYovsjn

Fano Media 24

06 Jan, 07:06


ሰበር

https://youtu.be/OezgOot0nps?si=xAGqz0pOB5U53RnK

Fano Media 24

06 Jan, 01:08


አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ :- ሊገባን ይገባል አሁን እየተፋፈርን ስለሆነ ነው እንጂ ማንም ኑሮን እየተቋቋመው (Afford) እያደረገ አይደለም፡፡

ከሁለትና ሦስት ዓመት በፊት 10 እና 15 ሺህ ደመወዝ የሚያገኙት ሠራተኞች ጥሩ ነበሩ፡፡

አሁን ግን :-

* 30 ሺህ

እና

* 40 ሺህ ብር

ደመወዝ የሚያገኙት ጥሩ ደረጃ ላይ ናቸው አልልም፡፡

* የቤት ኪራይ
* የትምህርት ቤት ክፍያው
* የኑሮ ውድነት ሰማይ ወጥቷል::

Fano Media 24

05 Jan, 14:53


አርበኛ መሳፍንትን ገለን እየጨፈርን ወደ ሀገራችን እንሄዳለን ብሎ ፎክሮ የገባዉ የኦረሞ ሰራዊት በስሜን ተራራዎች በማይበገሩ አንበሳ ፋኖ፤ ነብስ እና ስጋዉን ተነስቶ፤ የተረፈዉም ድምፁን ሳያሰማ ደባርቅን እና አካባቢዉን ጥሎ ሄዷል።
አዎ መሳፍንትነት ይለምልም።
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

05 Jan, 12:20


የመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳይ ከፍቷል። በየቀኑ አብይ አህመድ የሚያፈሰው ደም እየፈረደ ይሆን?

Fano Media 24

04 Jan, 21:10


ዐቃቤ ህግ በተለያዩ የሽብር መዝገቦች ክስ የመሰረተባቸው አማራዎች ታህሳስ 25/2017 በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የነበራቸው የችሎት ውሎን በተመለከተ፦

(1) በእነ ሙሉነህ አይተንፍሱ ወ/ጻዲቅ (6) ሰዎች ማለትም 4ቱ ከቂሊንጦ ማ/ቤት፦

1. ሙሉነህ አይተንፍሱ ወ/ጻዲቅ፣
2. መላኢክት አማረ፣
3. ቸርነት ዘመንና
4. ይላቅ ገዳሙ ቀርበዋል።

ቀሪ 2ቱ በዋስትና ወጥተው እየተከራከሩ ያሉ ፦

5. አቤልነህ ሙሉ- አልቀረበም።
6. ማስረሻ መልኬ- ቀርቧል።

በክሱ ላይ የሰው ማስረጃ ያልቀረበባቸው ሲሆን ችሎቱ የሰነድ ማስረጃን በተመለከተ በዐቃቤ ህግና በተከሳሾች መካከል የተደረገውን ክርክር ተመልክቶ ብይን ለመስጠት ነበር መዝገቡ የተቀጠረው።

በዚህም መሰረት ችሎቱ በ4ቱ ላይ ማለትም፦

1. ሙሉነህ አይተንፍሱ ወ/ጻዲቅ፣
2. መላኢክት አማረ፣
3. ቸርነት ዘመንና
4. ይላቅ ገዳሙ ላይ የቀረበባቸውን ክስ በማሻሻል እንዲከላከሉ ወስኗል።

ይኸውም ከጠላት ኃይል ጋር በመተባበር እንዲሁም በሽብር ህጉ 9(ሀ) መሰረት የሽብር ኃይል ሲሉ የጠሩትን ፋኖን በማገዝ እንዲሁም በወ/መ/ስ/ስ/ቁ 337 መሰረት የመከላከያን ስም በማጉደፍ በሚሉ ጉዳዮች ነው ተከላከሉ የተባሉት።

ሙሉነህ አይተንፍሱ ከቀረቡበት 4 ክሶች በ2ቱ ነው ተከላከል የተባለው።

የቀረቡበት ክሶች በአጠቃላይ

1-በወ/መ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 248-በሀገር ላይ ከበድ ያለ ክህደት በመፈጸም ወንጀል፣

2-በወ/መ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 251-ከሽብርተኛ (ከጠላት ኃይል ጋር) በመተባበር ወንጀል፣

3-በወ/መ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 337-የመከላከያን ስም ማጉደፍ፣

4-በወ/መ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 246-የሉዐላዊነት ነጻነትን መጋፋት ወንጀል መፈጸም ናቸው።

ከእነዚህም መካከል በወ/መ/ስ/ስ/ሕ/ቁ 248 እና 246 መሰረት የቀረበበትን ክስ ውድቅ በማድረግ በወ/መ/ስ/ስ/ሕ/ቁ በ251እና 337 የቀረቡበትን ክሶች ተከላከል ሲል ነው ችሎቱ ብይን የሰጠው።

ቸርነት ዘመን ደግሞ ክህደት የሚለውን የዐቃቤ ህግ ክስ ውድቅ በማድረግ በወ/መ/ስ/ስ/ሕ/ቁ
251 የቀረበበትን ከሽብርተኛ (ከጠላት ኃይል ጋር) መተባበር ወንጀል የተከሰሰበትን እንዲከላከል ብይን ተሰጥቷል።

መላይክት አማረ እና ይላቅ ገዳሙ በተመሳሳይ ክህደት የሚለው ክስ ውድቅ ተደርጎላቸው በጸረ ሸብር አዋጁ ሽብርተኝነትን መደገፍ የሚለውን 9(ሀ) ተጠቅሶ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ሲል ብይን ሰጥቷል።

ብይን መሰጠቱን ተከትሎ ከየካቲት 19-21/2017 እንዲከላከሉ ትዕዛዝ ተሰጥቷል።

ቀደም ሲል በዋስትና ተፈትተው ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው ይከታተላሉ የነበሩት ማስረሻ መልኬና አቤልነህ ሙሉ ከቀረበባቸው ክስ በነጻ ተሰናብተዋል።

አቤልነህ ሙሉ በተደጋጋሚ በፍ/ቤት ቀጠሮ ባለመገኘቱ በሚል በዋስትና ያስያዘው 50,000 ብር ወደ መንግስት ካዝና ገቢ እንዲደረግ ታዟል።

(2) በእነ ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማርያም ገድሉ የክስ መዝገብ (5) ሰዎች ማለትም፦

1. ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማርያም፣
2. ብርሃኑ ስለሽ፣
3. እስክንድር ሽፈራው፣
4. አሮን ትርፌና
5. ሕይወት አለማየሁ ሁሉም ከማ/ቤት ቀርበዋል።

ዐቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ የሰው ምስክሮች እንደሌለው የገለጸ መሆኑ ይታወቃል።

መዝገቡ የተቀጠረው ፍ/ቤቱ በተከሳሾች ላይ በቀረበው የሰነድ ማስረጃ ላይ የተደረገውን የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ ብይን ለመስጠት ቢሆንም ችሎቱ "እያየነው ነው፤ ጉዳዩ ጊዜ የሚፈልግ በመሆኑ ይቅርታ እየጠየቅን ብይን ለመስጠት ለመጨረሻ ጊዜ" በሚል ለጥር 14/2017 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

በእነ ዮርዳኖስ አለሜ የሽብር ክስ መዝገብ (11) ሰዎች ላይም ዐቃቤ ህግ ምስክሮችን የማሰማት ሂደቱን ታህሳስ 25/2017 የጀመረ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።

ታማኝ የመረጃ ምንጭ-ከስፍራው እንደደረሰን!

@FanoMedia24

Fano Media 24

04 Jan, 16:58


ሰበር

https://youtu.be/wu7dLx6ME2g?si=9Wc5aSzoBhtG83f8

Fano Media 24

04 Jan, 16:23


"በርካታ የአገዛዙ ሠራዊት አባላት የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝን ተቀላቀሉ!

ታሕሳስ 26/2017 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ

በሸዋ ግንባር በበርካታ ቀጠናዎች በተደረገ አውደ ውጊያ በርካታ የአገዛዙ ሠራዊት ሲደመሰስ ፤ አገዛዙን የተጠየፉና በአማራ ፋኖ ሀቀኛ ትግል ያመኑ ስርዓቱን ከድተው የወገን ጦርን ተቀላቅለዋል።

በገጠመው ግንባር በሙሉ ሽንፈት የሚደርስበት የብልፅግና አገዛዝ ፤በቂ ወታደራዊ ስልጠና ያልወሰዱ ፣ እድሜያቸው ለውትድርና ግዳጅ ያልረሱ ወጣቶችን ከተለያዩ ከተሞች በማፈስ በግዳጅ አሰማርቶ በየሜዳውና በየጫካው እንዲወድቁ እያደረጋቸው ይገኛል። ከሰሞኑ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ሁሉም ክፍለ ጦሮች በጠላት ሠራዊት ላይ በወሰዱት የተቀናጀ እርምጃም ለቁጥር የሚታክት የብልፅግና ሠራዊት ተደምስሷል።

በዚህ ከፍተኛ ድል በተመዘገገበበት አውደ ውጊያ ከመደምሰስ የተረፉት ምርኮ ሲደረጉ ፤ የተቀሩት ደግሞ ከሰላድንጋይ ከተማ ወደ ሳሲት በመሄድ !! እጃቸውን ለወገን ጦር አስቻለው ደሴ ክፍለጦር በሰላማዊ መንገድ እጅ በመስጠት :-

👉 2- ስናይፐር
👉 11-ጥቁር ክላሽንኮቭ እና
👉 4 -ዘመናዊ ምሽግ መደርመሻ ኢነርጋ ይዘው

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የተቀላቀሉት የሠራዊት አባላትንም የምርኮኞች አያያዝና ጥበቃ ክፍል ተረክቦ በቂ እንክብካቤ እያደረገላቸው ይገኛል።

በሸዋ 9ኛ ቀኑን የያዘው አውደ ውጊያ ዛሬም በተለያዩ ግንባሮች የቀጠለ ሲሆን ከፍተኛ ተጋድሎ ትንቅንቅ በማድረግ ላይ ይገኛል። "

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል

Fano Media 24

04 Jan, 11:11


ጥሪ ለአማራ ዲያስፖራ በሙሉ!
ከአማራ ፋኖ🙏🏿

Fano Media 24

04 Jan, 07:23


ሰበር

https://youtu.be/q0m6NO4HFNo?si=qEsRvSRyjCkWUpTq

Fano Media 24

04 Jan, 02:39


አዲስ አበባ እየሰመጠች ያለች ከተማ ስለመሆኗ
~
☆☆☆☆ ~~

(ምን ያህሎቻችን እናውቃለን❓️)

አዲስ አበባ እየሰመጠች ያለች ከተማ ነች። በዓመት ወደ 0.002% ገደማ አጠቃላይ የመሬት መስመጥን ታስተናግዳለች።

ይህ ማለት በ1ሺህ ዓመት ውስጥ ወደ 2% ወደታች እየወረደች የመምጣት አደጋ ያጠላባት ነች ማለት ነው።

ይህ አሃዝ ውጤቱ በአጭር ጊዜና በቀላሉ ስለማይታይ insignificant ቢመስልም፣ በጊዜ ሂደት ውጤቱ የማይናቅ ነው።

በተለይ በከተማዋ በሚካሄዱ ትላልቅ ግንባታዎች ላይ ጥልቅ የመሠረት አወጣጥና ሌሎች ተያያዥ ሙያዊ የደረጃ መስፈርቶችና ገደቦች ካልተበጁ ከተማዋን ይዘዋት ቁልቁል የሚነጉዱ ይሆናሉ።

ይህ እውነታ ከዓመታት በፊት በባለሙያዎች የተጠናና የታወቀ ስለመሆኑ ከተለያዩ ምንጮች ልገልፀው በማልፈልገው ግዙፍ ግንባታና ርክክብ ውዝግብ ሰበብ የማውቀውና ከኢንጂነሪንግና የከተማ ፕላኒንግ ባለሙያዎቹ አንደበት ሰምቼ ያረጋገጥኩት እውነታ ነው።

ስለዚህ ጉዳይ ስንቶቻችን እናውቅ ይሆን? ባለሙያዎችስ ምን ይላሉ? የከተማዋ አስተዳደርና የሚመለከታቸው መንግሥታዊ አካሎችስ ስለዚህ የአዲስ አበባ የመሬት instability ጉዳይ ምን የተጨበጠ ሥራ ሠርተዋል?

በውጪው ዓለም፣ እንዲህ ዓይነት መልክዓምድራዊ volatility በሚታይባቸው በርከት ያሉ የዓለማችን ከተሞችና ቀጣናዎች ብዙ የወደፊቱን ጊዜ ግምት ውስጥ ያስገባ የጥንቃቄና preventive እርምጃዎች ይወሰዳሉ።

የህንፃዎች ከፍታ ክልከላዎችና ቁጥጥሮች እስከመደንገግ ይደርሳሉ። ግንባታዎች ወደፊት ይመጣል ተብሎ የሚታሰብን ርዕደ-መሬትና መስመጥ ወይም ያልታሰቡ የመዝመም አደጋዎችን ለማስቀረትና ለማሳነስ እንዲችሉ ዘርፈ-ብዙ ስታንዳርዶች ይወጣሉ። ጥብቅና periodic ፍተሻና ቁጥጥር ይደረግባቸዋል።

እነዚህ ሁሉ ለሰው ህይወትና ንብረት ከመጠበብ የተነሳ ስለ ሕዝብ ኃላፊነት በሚሰማው አካል የሚወሰዱ የጥንቃቄ እርምጃዎች ናቸው።

ባጋጣሚ ሆኖ የሰሞኑን የተደጋገመ የመሬት መንቀጥቀጥ መረጃዎች በማኅበራዊ መስኮቶች ስሰማ ስለነዚህ ነገሮች ድንገት አሰብኩ።

በነገራችን ላይ መጠኑንና ስፋቱን ለባለሙያዎች ትቼ፣ ነገር ግን በrift valley ሰፊ ቀጣና ውስጥ ያሉ የሀገራችን ከተሞች ሁሉ (ከናዝሬትና ደብረዘይት ጀምሮ እሶከ ዝዋይና አዋሳ ድረስ፣ መተሃራ፣ አዲስ አበባን ራሷን ጨምሮ) ሊከሰቱ የሚችሉ ብዙ ተያያዥ የተፈጥሮ ክስተቶች ወይም አደጋዎች አሉ። እስካሁን ካልተከሰቱ ወደፊት መከሰታቸው አይቀሬ ነው።

ግን ማን ይሆን ተገቢው መረጃ ያለውና ለሕዝብ የሚያሳውቀው አካል? ማንስ ነው እንዲህ ዓይነቱ ጉዳይ የሚመለከተው? መልክዓምድራዊ ዞኖችን ታሳቢ ያደረገ ሀገራዊ ወይም ከተማዊ ፖሊሲስ አለን ወይ?

በእነዚህ ጉዳዮች ዙሪያ መረጃው ያላችሁ ወይም የምታውቁ (በተለይ ለጉዳዩ ሙያዊ ቅርበት ያላችሁ ሰዎች) በምታውቁት መጠን ብእያላችሁ ብታሰረዱን ደስ ይለኛል?

ሰናይ ጊዜ እመኛለሁ🙏🏿🙏🏿🤔🤔

Fano Media 24

04 Jan, 00:17


የኢትዮጵያ፤ አየር መንገድ በዓለም ካሉ እጅግ የሚያስጠላ ብልሹ በሌብነት የሚታወቅ ።በዘራፊዎች የተሞላ ።የተገልጋይ ንብረት እየዘረፈ የሚያሰቃይ ።ሠራተኞቹ ደግሞ ከደሞዛቸው ይልቅ እዛ በሚያጭበረብሩት የሰው እቃ ኑሮቸውን የሚመሩ ።አፍረተቢስ የሆኑ ሠራተኞች ናቸው ።

ስለዚህ ይሄ አየር መንገድ ቁጥር አንድ የሚያስጠላ ለመሆን አስችሎታል ።ሰው ግን ሌላ ብዙ አማራጭ እያለው ለምንድነው ይህንን ስሙ የወደቀ አየር መንገድ የሚጠቀመው ?
ስለዚህ ቶሎ ብለህ ምርጫህን መቀየር ይሻላል ብዙ በአገልግሎት ሰጪነታቸው የሚሞገሱ አየር መንገዶች እያሉ ።

Fano Media 24

03 Jan, 23:58


አማራዬ በቅርብ ቀን ሀገር መሆናችን፤ስለማይቀር ይህን እንዴት ትመለከቱት ይሆን??

Fano Media 24

03 Jan, 21:18


ጀግኒት ትግስት ውዱ!
ይህ ነው ታጋይነት!

ትግስት ውዱ የ9ኛ(ሳሙኤል አወቀ) ክፍለ ጦር አካል የሆነው የባይ ሸለቆ ብርጌድ የኮማንዶ አባል ነች።

ጅግኒት ትግስት ውዱ የመከራ ዶፍ ለሚወርድበት የአማራ ሕዝብ ለመታገል ብትወጣም አባቷ ግን የመከራ ዶፍ ከሚያወርዱት ከነአብይ አህመድ ጎን በመሰለፍ ሚሊሻ ይሆናል። ልጅ ፋኖ አባት ሚሊሻ ሁነው በተቃራኒ ጎራ ተሰለፈው ሳለ ልጅ ተው አባቴ ውጣ ብላ ደግማ ደጋግማ ብትመክረው በዘመድ ብታስመክረው አልሰማ ይላታል።እየመራትና እያታገላት ያለው አባይ ሸለቆ ብርጌድ አባትሽ ሚሊሻ ስለሆነ እንዴት አባትሽን በሃሳብ ማሸነፍ ያቅትሻል በማለት ትቋን ይነጥቃታል።ጀግንነትን የግሏ ያደረገችው ትግስት ውዱ ግን ብርጌዷ በታህሳስ 7/2017 ባደሩገው ውጊያ በጀሌዋ ውጊያ ላይ በመሳተፍ የብርሃኑ ጁላን ቱልቱላ ሰራዊት በደቦል ደንጋይ አናቱን ፈጥፍጣ ክላሽ ትማርካለች።

ጀብደኛዋ ትግስት ውዱ ዛሬ ታህሳስ 25/2917 ዓ.ም አባይ ሸለቆ ብርጌድ በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ በተለያዩ ቦታዎች ባደረገው ውጊያ ከፊት ሁና ስትዋጋ ደግማ ደጋግማ የነገረችው አባቷን ትማርከዋለች።ደጋግሜ ውጣ ብየ ብነግርህ አልሰማ ስላልከኝ ዛሬ ግን የተገናኘነው አማራን እየገደልህ ግንባር ላይ ስለሆነ የማናግርህ በአፈሙዝ ቋንቋ ነው በማለት ግንባሩን በጥይት ፈልጣ ሬሳውን አጋድማ ትጥቁንና መሳሪያውን ማርካ ለብርጌዱ ገቢ አድርጋለች።

Fano Media 24

03 Jan, 18:40


ከአውሮፓ መልክት ተልኳል!
ስለ ቴዲ አፍሮ ኮንሰርት ለንደን ውስጥ ለሚገኘው ማህበረሰብ መልእክት

ለንደን ውስጥ ለቲዲ አፍሮ ኮንሰርት ሲዘጋጅ ሁሉም ሰው በጣም አስፈላጊ በሆኑ ነገሮች ላይ በጥልቅ እንዲያንፀባርቅ እጠይቃለሁ. ለዚህ ቲኬቶች ከ £ 140 እስከ £ 200 ድረስ.አንድ ሰው ከፍለው ሲገቡ በመላው ሀገር ያለውን እረሀብ ዘንግተውት ነው ለምን ለበጎ አይሰራም ሁሌ እረሀብ በገነነበት በጦርነት ዘመዶቻችንን ባጣንበት ወቅት ኢትዮጵያ ሀገሪ ብትለን ህመማችንን አያስታግስ ?

የአማራ ክልል ያለማቋረጥ ጥቃት ላይ የተመሠረተ ነው. በጎንደር, ወሎ, ሸዋ, ጎጃም እና በሌሎች አካባቢዎች ያሉ ንፁህ ሲቪሎች, በውጭ ጠላት ሳይሆን በራሳቸው ሀገር እየተገደሉ ነው , ግን እነሱን. የመንግሥት ወታደሮች ሲቪሎችን ሴቶችን, ልጆችን እና ሽማግሌዎችን እየተገደሉ ነው።. የአማራ ህዝብ እንደማንም ሰዎች የመኖር መብት, እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የመኖር መብት ያላቸው መብታቸውን እያጢ ናቸው.

እ.ኤ.አ. በ 1985 እንደ ቲና ቱርነር ያሉ ዓለም አቀፍ አርቲስቶች, ስቴቪን ድንቅ እና ሌሎች ደግሞ ኢትዮጵያዊ ረሃብ ሰለባዎች ገንዘብ ለማስገኘት አንድ ላይ ተሰበሰቡ. ለውጥን ለመፍጠር ዘፍነው ጠቅመውናል . የእኛ አርቲስቶች እንደ ቴዲ አፍሮ, እና እንደ አድናቂዎች ተመሳሳይ ነገር እናደርጋለን ወይ? ሰዎች መርዳት ስትደሰቱም መርዳት ለምን ከበዳቸው?በምድርም በሰማይም ፅድቅ ነው።

የተወደደው አረንጓዴ, ቢጫ እና ቀይ ባንዲራ እንኳን የጭቆና ምልክት ሆኗል. በኢትዮጵያ ውስጥ ኮከቡ የሌሐው ኮከቡ ባንዲራ መያዝ,ያሳስራል ያስገድላል ይህ ባንዲራ በአድዋ በተለያዩ በመስቀል በአላትም የተከለከለ ሆኖ ዝም ብለናል የአባቶቻችን 'ድሎች ታሪካዊ ምሳሌ ትልቅ ታሪክ የተሸከመውን ባንዲራ ጊዜ ያመጣው ወረርሽኝ ሲነጥቀን ማየት ያማል ሆኖም እዚህ በአውሮፓ ላይ ሀገርክ ላይ ያልነገሰውን ባንዲራ ሀገርክ ላይ ሰብስበው ያቃጠሉትን ባንድራ ሀገርክ ላይ ከልጆች ላይ አውልቀው ባድ እንዲሄዱ ያረጉትን እዚህ ኮንሰርት ላይ ብታነግሰው የታሪኩ ባለቤቶች የገብርዬ ልጆች ለዚህ ባንድራ እየሞቱ በዝምታ ማየት በነሱ ገድል መሸለል ህዝብን ማሳሳት ነው?

በኮንሰርት ለሚገቡ ሰዎች, እኔ እጠይቃለሁ?- የቲኬትዎ ዋጋ ለተራቡ እየደረሳቹህ ቢሆንስ ለምን ይህንን ማሰብ ተሳናቸው?

የእኛ ታሪክ እና ሕዝቦቻችን ከእኛ የበለጠ ይጠይቃሉ. የወንድሞቻችንና እህቶቻችን መከራ እንዘንጋ. የፍትሕ መጓደልን ለመቃወም, ህይወትን ለማዳን እና ዘላቂ ለውጥ ለመፍጠር ጥበብን እንጠቀም አንድ ህዝብ በማንነቱ አይገደል እንበል ሸማ ፈታዩ ባለ ቅኔው እየተገደለ በየቀኑ ሰላምነው ማስባል ስህተት ነው።

ይህ ሰው ግን አማራን መቸ ነው የሚረዳው ከሌ ብሔር የሆነ ነገር ኮሽ ሲል የሚቀድመው የለም ሲረዳ አማራን ግን አሸሸ ገዳሜ ብቻ ነው የሚሰጠው ካሴት😃

Fano Media 24

03 Jan, 15:18


ሰበር

https://youtu.be/Xya6urspBvw?si=msOXbPCsprL-flhc

Fano Media 24

03 Jan, 15:09


እኛ ሰራዊት እየገነባን ነው።ሰራዊት ምንገነባው ደግሞ ሀገር የመረከብ ጽኑ አላማ ይዘን ስለምንታገል ነው። የምንገነባው ሰራዊት ደግሞ በየትኛውም የአየር ንብረት ምንም አይነት መልከዓ ምድር ሳይበግረው እንዲዋጋ እና እንዲያሸንፍ አድርገን ነው። ለዛም ነው በየቀኑ ገደልናቸው ሲሉን ማርከን እምናሳያቸው ደመሰስናቸው ሲሉን ደምሠን ምናሳያቸው።

አበጀ በለው ገርዬ
#ፎቶ ሰሞኑን በአምስተኛ ክፍለጦር ወንበርማ ወረዳ ላይ በተደረገው ኦፕሬሽን ለወገን እጃቸውን የሰጡ የብልጽግና ወታደሮች ናቸው።

Fano Media 24

03 Jan, 14:46


#ጥብቅ_ጥንቃቄ

የአማራ ፋኖ ደጋፊ መስለው በውስጥ የሚያናግሯችሁን እና መረጃ (ያላችሁበትን ቦታ) እንዲሁም የት እንሰልጥን? የሚሏችሁን ጠርጥሩ ሁሉን አትመኑ profile privacy ደግሞ ግድ ነው።

ያልጠረጠረ ተመነጠረ ወዳጄ።

Fano Media 24

03 Jan, 08:08


ሰበር

https://youtu.be/VF6np7dRmt8?si=YFC7hhmqW32PThtj

Fano Media 24

28 Dec, 07:24


ሰበር

https://youtu.be/DSldlynZjTc?si=dObHzs89sb4Gs3Lt

Fano Media 24

28 Dec, 07:15


የአገዛዙ ሰራዊት አረመኔውን የብልፅግና  ስርዓት እየተወ ወደ አማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድን እየተቀላቀለ ይገኛል።


የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ በትናንትናው ዕለት ማለትም በቀን 17/4/2017 ዓ.ም በምሽት 4:00 ሰዓት አካባቢ አረርቲ ሰርገው በመግባት የነበልባል ብርጌድ ጀብደኞቹ የሺ አለቃ አንድ ፋኖች አራዊቱ ሰራዊት የመሸገበት ምሽግ ላይ ጥቃት በመሰንዘር በጨበጣ ተኩስ ነበልባሎቹ የአገዛዙን ደንገጡር ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።


ወደቀጠናቸውም በሰላም ተመልሰዋል።
አገዛዙም ሙትና ቁስለኛውን በፓትሮል እና በአንቡላስ አንስቶ ቁስለኛውን በአረርቲ መለስተኛ ሆስፒታል ያስገባ ሲሆን አንድ ከፍተኛ አመራርም ከፋኖ በተሰነዘረ ጥይት ተመቶ ቆስሎ በህክምና  መትረፍ ሳይችል በነበልባሎቹ ጥይት እስከ ወዲያኛው ምድርን መሰናበቱን መረጃ ደርሶናል።


ይህንን የነበልባሎቹን ምት መቋቋም ያቃተው የአገዛዙ ሠራዊት ስርዓቱን አናገለግልም ከአማራ ህዝብ ጎን ተሠልፈን ይህን ያበቃለትን የአብይ ስርዓት እንገረስሰዋለን በማለት በዛሬው ዕለት በቀን 18/4/2017ዓ.ም በየአቅጣጫው የአገዛዙ ሰራዊት ፋኖን እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።

አንድ መቶ አለቃ ሻንበል መሪ እና ምክትል ሻንበል መሪ ከነመገናኛ ሬድዮናቸው በጠዋቱ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድን በቁጥር ከ 9 በላይ ሚሊሻ እና 4 የመከላከያ ሰራዊት አባላት ፋኖ ወዳለበት የስርዓቱን አስከፊነት በውል ተረድተው እየተመሙ ይገኛሉ።


በዚህ የተደናገጠው የአገዛዙ ሠራዊት ወደ አራቱም የወረዳው ገጠራማ አካባቢዎች በማህበረሰቡ ላይ መድፍና ሞርተር በደመነፍስ እየተኮሰ የማህበረሰቡን ሠላምና ደህንነት እያናጋው ይገኛል።

በሞት መቃረቢያ ላይ ያለው የአብይ አህመድ ስርዓት እያበቃለት ይገኛል።

ድል ለአማራ ፋኖ !!!

ዘላለማዊ ክብር ስለትግሉ ሠማዕታት።

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሠም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ፋኖ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል።

Fano Media 24

27 Dec, 23:16


አርበኛ መሳፍንት ተስፉን ሊያፍን የሄደ የአብይ አህመድ ሠራዊት የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ወታደር ። የገባው በሙሉ በፋኖ ጥይት ሲያልቅ ዳግም የተላከው በዚህ መልኩ ተማርኳል። ይሄ በደባርቅ ጥራሂና በነበረው ውጊያ እናታቸው መርቃ ልካቸው በአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ እጅ የሚገኙ ናቸው። 450 ገባ። 50 በላይ ተማረኩ 40/50 የሚሆን ልቡ እስኪወልቅ ሩጦ ዛሪማ ደረሰ። ሌላው ተበልቷል ከጥራሂና ዛሬማ ተራራ ቆልቁለት ሩጫ😂 እስካሁን አመልጣለሁ ብሎ ገዳል የገባው ሁሉ እየተፈለገ ነው። ትናንት ምሽት ጀምሮ እስከዛሬ ደግሞ አጅሬ ገብቶ እየተበላ ነው። ከስህተቱ የማይማር ፈንጅ አምካኝ ቀርቶ ከስህተቱ የማይማር የብልፅግና ጦር ነው። ወደ አጅሬ መውረድ በጣም ቀላል ነው ለመመለስ ደግሞ በንፁህ ልብ ፈጣሪን መማፀን ይጠይቃል።

#ድል ለፋኖ

Fano Media 24

27 Dec, 22:07


"አሁን እየተዋጉ ያሉት ጅራፍ ይዘው ማዳበሪያ አቅርቡልን ሲሉ የነበሩ አርሶ አደሮች ናቸው።አሁን እየተዋጉ ያሉት'ኮ አትግደሉን ሰርተን እንኑር እያሉ ሲለምኑ የነበሩ ወጣቶች ናቸው..."

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ስለአማራ ህዝብ ሰቆቃ እንባ እየተናነቃቸው ከተናገሩት።

Fano Media 24

27 Dec, 14:19


📌የድርጅት ግንባታ እና አመራርን በተመለከተ:-

ከፍ ብሎ እንደተገለጸው የትኛውም ውጤታማ ትግል ለስኬት እንዲበቃ እና ያ ስኬቱ ዘላቂ ሆኑ እንዲቀጥል በጠንካራ ድርጅት መመራት አለበት፡፡ ስለሆነም አርበኞች ሁልጊዜም ስለ ድርጅት ግንባታ እና አመራር ማጥናት፣ መወያየት እና አቅማቸውን መገንባት ይገባቸዋል፡፡

የፖለቲካ ድርጅት ግንባታ እና አመራርን በተመለከተ

የአማራ ህዝብ ለህልውናውና ለነጻነቱ በሚያካሂደው አብዮታዊ ትግል ውስጥ ከሁሉም በላይ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው የፖለቲካ ድርጅት ግንባታ እና አመራር ነው፡፡ የትግሉ ራስ የፖለቲካ ድርጅት/ሃይል ነው፡፡ በፖለቲካ ድርጅት የማይመራ ትግል ከንቱ ነው፡፡ ለውጤት አይበቃም፡፡ የትኛውንም ያክል የመዋጋት ችሎታ ቢኖር፣ የትኛውንም ያክል ብዙ ታጋይ ቢኖርና ዘመናዊ መሣሪያ ቢታጠቅ ሰራዊቱ በጠንካራ የፖለቲካ ሃይል ካልተመራ ከሽፍታ ቡድን ወይም ከጦር አበጋዝ የዘለለ አይሆንም፤ ህዝብን የሚያሻግር ውጤትም ሊያመጣ አይችልም፡፡

ስለሆነም ትግሉ ለድል እንዲበቃ ሁልጊዜም በድርጅት ግንባታ እና አመራር ላይ ማተኮር ያስፈልጋል፡፡ ጠንካራ የፖለቲካ ድርጅት መገንባት የሚቻለው ደግሞ ከምስረታው ጀምሮ እስከ ተግባራዊ አመራሩ በዲሞክራሲ መርህ ሲመራ ብቻ ነው፡፡ ሁሉም ታጋይ “ሃሳቤን ብገልፅ አደጋ ይደርስብኛል” ሳይል በነፃነት የመናገርና ሃሳቡን የመግለፅ መብቱ መከበር አለበት፡፡ በዚህ መንገድ ሁሉም አካል በየደረጃው መወያየት አለበት፡፡ ውሳኔዎች ሲሆን ሲሆን በሙሉ ድምጽ፣ ካልሆነ ግን በአብላጭ ድምፅ መፅደቅ አለባቸው፡፡ ውሳኔዎችን ያልደገፈ አካል አቋሙን በልዩነት የማስመዝገብ መብት አለው፡፡ ይሁን እንጅ በአብላጫ ድምፅ የተወሰነውን ውሳኔ የመፈፀምና የማስፈፀም ግዴታ አለበት፡፡ በተመሳሳይ መልኩ ሃሳባቸው በድምፅ ብልጫ የተሸነፈው አካላት መብት ደግሞ መከበር አለበት፡፡ አብላጫ ድምፅ ያገኘው ሃሳብ ተፈፃሚ ይሆናል፤ አብላጫ ድምፅ ያላገኘውን ሃሳብ የደገፉት መብት ደግሞ ይከበራል፡፡ ከብዙሃኑ የተቃረነ አቋም በመያዛቸው የሚደርስባቸው አንዳችም ነገር መኖር የለበትም፡፡

በዚህ መንገድ የሚገነባው ድርጅት አጠቃላይ የትግሉን ራዕይ፣ ተልእኮ እና ግብ ይቀርጻል፡፡ ስትራቴጅ ይነድፋል፡፡ ድርጅታዊ መዋቅር ያዘጋጃል፤ ያፀድቃል፤ ሃላፊነት ያከፋፍላል፡፡ በራሱ በፖለቲካ ድርጅቱ ውስጥም ሆነ በሰራዊቱ ውስጥ ያሉትን ሁኔታዎች በየጊዜው እየገመገመ አቅጣጫ ያስቀምጣል ወዘተ፡፡

ከላይ በቀረበው መስፈርት የአማራ ፋኖ ያለበትን ሁኔታ ስንገመግማው፣ የሚገኝበት ሁኔታ በጣም ደካማ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡ ፋኖ ከርእዮተ-ዓለም እና ከሌሎችም ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ብዙ ችግሮች ቢኖሩበትም፣ ቁልፉ የፋኖ ድክመት ከፖለቲካ ድርጅት ግንባታ እና አመራር ጋር የተያያዘ ነው፡፡

የትግሉ ራስ የፖለቲካ ድርጅት ሆኖ ሳለ፣ ጠንካራ የፖለቲካ ድርጅት በመገንባት ረገድ ያለበት ደረጃ አሳፋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኝ ነው፡፡ ለዚህ ችግር ብዙ ምክንያቶች መዘርዘር የሚቻል ቢሆንም፣ ዋነኛው ችግር የፋኖ አርበኞች የርእዮተ-ዓለም ጥራት ጉድለት (ብሄርተኝነትን በውል የተገነዘቡ አለመሆን) ነው ማለት ይቻላል፡፡ የፋኖ አርበኞች ብሄርተኝነትን በውል ተገንዝበውት ቢሆን ኖሮ የአማራ ትግል በጠንካራ ድርጅት የሚመራና አብዮታዊ ባህሪ ያለው መሆን እንዳለበት ይገነዘቡ ነበር፡፡

የፋኖ አርበኞች ብሄርተኝነትን በውል ተገንዝበውት ቢሆን ኖሮ በመካከላቸው ጠንካራ የጓዳዊ መንፈስ ይፈጠር ነበር፤ መተማመንና መከባበር ይሰፍን ነበር፤ እከሌ ሊቀመንበር ሆኖ፣ እከሌ ፀሃፊ ሆኖ በሚል አጀንዳ ውስጥ አይጠለፉም ነበር፡፡ ብሄርተኝነትን በውል ተገንዝበውት ቢሆን ኖሮ ከእኔ ይልቅ እኛን ያስቀድሙ ነበር፡፡ መፍትሄው ብሄርተኝነትን ማስረፅ ነው፡፡

መፍትሄው በብሄርተኝነት ርእዮት ላይ የተመሰረተ እና በብሄርተኝነት ርእዮት የሚመራ ጠንካራ የፖለቲካ ድርጅት መገንባት ነው፡፡

ልብ እንበል!
➢ የትግሉ ግብ በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነውን የህልውና አደጋ መቀልበስ እና የህዝባችን ዘላቂ ነፃነት ማረጋገጥ ነው!
➢ ትግሉ መራራ ነው፡፡ መስዋእትነትን ይጠይቃል፡፡ ትግሉን በአሸናፊነት ልንወጣው የምንችለው በታገልነው መጠን ነው!

የአማራ ብሄርተኝነት ይለምልም!!!

#ማስታወሻ:- ከላይ ያነበባችሁት የአማራ ምሁራን የጥናትና ምርምር ቡድን ያሰናዱት ሰነድ ነው፣ በተከታታይ ወደ እናንተም ይደርሳል!

ይቀጥላል

Fano Media 24

27 Dec, 06:47


ሰበር

https://youtu.be/dRzZs9JRGjc?si=H0dNa_ejoFVkOrAW

Fano Media 24

27 Dec, 05:58


ከአማራ ፋኖ በጎጃም ወታደራዊ መምሪያ የተላለፈ ወንድማዊ ጥሪ

እንደሚታወቀው የአማራህዝብ ከጨፍጫፊው መንግስት መር የአብይ አህመድ የመከራ ቀንበር ራሱን እና ትውልዱን ነፃ ለማውጣት እልህ አስጨራሽ ጦርነት እያደረገ ይገኛል።ይሁን እጅ በዚህ ብሔር ተኮር ጭፍጨፋ ውስጥ የዚህ የመከራ ገፈት ቀማሽ ህዝብ ከአብራኩ የወጡ የሚሊሻ፣የአድማ ብተና፣ የፖሊስ እና በሌላ ተቋም የሚገኙ የአማራ ተወላጆች እና ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ከዚህ ተግባር እጃቸውን እንዲሰበስቡ እና የአብይ አህመድ የጭካኔ ግድያ ተባባሪ ከመሆን ወተው ከህዝባቸው ጎን ተሰልፈው ትግሉን እንዲያግዙ በተደጋጋሚ ጊዜ ስናሳውቅ መቆየታችን ይታወቃል።ይህ ጨፍጫፊ ስርዓት የሚያገለግለውን ሃይል መጨረሻላይ በውለታ ቢስነት ሊጨፈጭፈው እና ሊያጠፋው እንደሚችልም አሳውቀናል።

በመሆኑም ዛሬ በቀን 17/04/2017 ዓ.ም ከመከላከያ ታጣቂዎች ጋር ተሰልፈው በገንዛ ህዝባቸው ላይ የጭፍጨፋው ተሳታፊ ሆነው የሚታገሉንን የአማራ ተወላጅ አድማ ብተና አባላትን የአብይ ዙፋን ጠባቂ የመከላከያ ሰራዊት ተኩስ ከፍቶ እየጨፈጨፋቸው ይገኛል።ውሃ ጋን እና ኮሌጁላይ ከሚገኘው የአድማ ብተና እና የመከላከያ የሰራዊት አባላት እስከ ምሽት 1:00 ሰዓት ድረስ የተኩስ ልውውጥ እያደረጉነው።

ስለሆነም የስርዓቱ የጥቃት ሰለባ የተደረጋችሁ የአድማ ብተና አባላት ወደ አማራ ፋኖ በጎጃም ተቀላቅላችሁ ህይወታችሁን እንድታተርፉ ወንድማዊ ጥሪ እናቀርባለን። በዚህ ጥሪያችን መሰረት የስርዓቱን አስከፊነት ተረድታችሁ የህዝባችንን ትግል የተቀላቀላችሁ የመከላከያ አመራሮች እና አባላት የወሰናችሁት ውሳኔ የነገ ታሪካችሁን በወርቅ መዝገብ ፅፋችኋል።ሰሞኑን ከተቋሙ ወተው የአማራ ፋኖ በጎጃምን የተቀላቀሉ በከፍተኛ ሃላፈፊነት ውስጥ የነበሩ በየትኛውም የመከላከያ ማሰልጠኛ ተቋም የምታውቁት ወንድማችን እና አብሮት የተቀላቀለን ጓደኛው

1ኛ ሻለቃ ሙላቴ ሲሳይ የውርሶ ማሰልጠኛ ጥናት እና ምርምር ቡድን መሪ ትውልድ ሃገሩ ጎንደር
2ኛ ሻምበል/ ጌትነት ንጉሴ የውርሶ ማሰልጠኛ የግዥ ሃላፊ የትውልድ ቦታው ሰሜን ሽዋ

ሲሆኑ በአማራት የሚያምኑ ቆራጥ ወንድሞቻችንን ስንቀበል ክብራችንን መግለፅ እንፈልጋለን።

ሰሞኑን በአማራ ፋኖ በጎጃም አንድነት እና ጥንካሬ ምቾት ያላገኛችሁ የስርዓቱ ምንጣፍ ጎታቾች ድርጅታችንን የአማራ ፋኖ በጎጃምን እና አርበኛ ዘመነ ካሴን እንዲሁም ሻለቃ ዝናቡ ልንገረውን የተመለከተ የሃሰት ፕሮፖጋንዳችሁን የምታራግቡ ቅጥረኞች መልስ ለናንተ መስጠት ባያስፈልግም የወሬው መደጋገም በደጋፊዎቻችን እና በህዝባችን መካከል ብዥታ እንዳይኖር ስለፈለግሁ ነው።

አርበኛ ዘመነ ካሴ ለዝናቡ ወንድሙ ፣የትግል አባቱ፣ የአማራን ህዝብ የመከራ ቀንበር የተሸከመ የትግል አጋሩ ፣እና መሪው መሆኑን እወቁት ።ዝናቡን እና ዘመነ ካሴን መለያየት ከእናቶች ሆድ ያለን የህፃን ልጅ ፅንስ እትብቱን ቆርጠህ ይወለዳል እንደማለት ቁጠሩት።ስለሆነም ከሞት ውጭ የሚለያየን የግል አዠንዳ የለንም።

በዘመቻ መቶ ተራሮች የተማረከውን ኮ/ል ያሬድ ኪሮስን በተመለከተ የተፈጠረውን ጥፋት በሚያክም ስራ ውስጥ ተሰሰማርተን እንዲጠፋ አስተባብረዋል ያልናቸውን እና በሂደቱላይ እጃቸው ያለበትን እና
የተጠረጠሩ ከሃዲ የብአዴን ተልኮ የተቀበሉ ፣ተመሳስለው በህዝባችን ትግል የሚቀልዱ አካላትን በቅርብ ቀን የሚወሰድባቸውን ቅጣት ለህዝባችን እናሳውቃለን።

አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ

ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው የአማራ ፋኖ በጎጃም ም/ሰብሳቢ እና ጠ/ጦር አዛዥ!!!


#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

17/04/2017 ዓ.ም

Fano Media 24

27 Dec, 04:55


ሰበር

https://youtu.be/vL47X01Gauc?si=VUxBaypm29hODB7p

Fano Media 24

27 Dec, 00:19


"የብልፅግና ጥጋበኞች "ብልፅግና ላይ ነን" ይላሉ። ነገር ግን፣ ህዝብ በርሃብ እየረገፈ ነው። ይሄን ማየት የሚችሉበት አይን የላቸውም። ሀገር በነዚህ አላዋቂዎች እጅ ላይ ወድቃ እየፈረሰች ነው። ይሄንን ልንታገል ይገባል"

ጃዋር መሀመድ በጀርመን በመፅሀፍ ምረቃው መድረክ ላይ ያስተላለፈው መልዕክት

ለየትኛውም ታክቲክ ይሁን አጀንዳ ይናገር… ዓለም የአገዛዙን አጥፊ ባህሪ እንዲገነዘብ ከፈረሱ አፍ መስማቱ ታላቅ ፖለቲካዊ ጠቀሜታ አለው። "በአብይ አህመድ እና ዘረኛ ኦሮሞ መር አገዛዙ ሀገር እየፈረሰች ነው" ሲል ጃዋር ምስክርነት መስጠቱ…ጊዚያዊ ትርፉ የማይተመን ነው።

Fano Media 24

26 Dec, 22:52


ሰበር ዜና
ጃል ሰኝን ተከትለው ገቡ ተብለው በፎቶ ከታዩት ራስታዎች 9ኙ… ጃልመሮን ሊዋጉ ሄደው ተማርከዋል ።😀
ሾርት ሚሞሪማ ነን‼️

ከ4 ዓመት በፊት ብልፅግና በዊግ እየቆነደለ እየዘረፉ እንዲከብሩ፣ እያገቱ በህዝብ ላይ ሽብር እንዲፈፅሙ፣ ድርጊቱን ደግሞ በሸኔ ስም እንዲያስመዘግቡ የሸኛቸው ወጣቶች… ጀነራል ከማል ገልቹ እንነነገሩን ደግሞ… በስምሪት በደብዳቤ ወደ ላካቸው ኦህዴድ ብልፅግና አሰማሪያቸው ተመልሰው ሲገቡ፣ እውነት ብለን የምናምን ከንቱዎችኮ ነን።

ለማንኛውም…!
ጃል ሰኝን ተከትለው ገቡ ተብለው በፎቶ ከታዩት ራስታዎች 9ኙ… ጃልመሮን ሊዋጉ ሄደው ተማርከዋል ተብሏል።

Fano Media 24

26 Dec, 16:27


ሰበር

https://youtu.be/enG-fS5x6rU?si=PRx03YkOaj7hqKRf

Fano Media 24

26 Dec, 13:30


ሰበር ዜና
ከፍተኛ የጦር መሪዎች የአማራ ፋኖን መቀላቀላቸው ተበሰረ።

ሻለቃ ሙላት ሲሳይና ሻምበል ጌትነት ንጉሴ የአማራ ፋኖ በጎጃምን ተቀላቅለዋል።

በመከላከያ ተቋሙ ውስጥ በርካታ መኮንኖችን በማሰልጠን ስመጥር የሆነው ሻለቃ ሲሳይ በ1998 ዓ.ም ሰራዊቱን ከተቀላቀለ በኋላ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተለያዩ የግልና የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የመጀመሪያና የማስተርስ ዲግሪውን በማዕረግ በብር ሜዳልያ መመረቁ ተነግሯል።

ሻለቃው በUN ከ12 በላይ የስልጠና ማረጋገጫ ሰርተፊኬት በማግኘት በጦሩ ውስጥ ስመጥር ጀግና መሆኑ ሲነገር ተቋሙን እስከለቀቀበት ድረስ በርካቶችን ከማሰልጠንና ከማስተማር ባለፈ የስርዓተ ትምህርት ጥናትና ምርምር ቡድን መሪና የአካዳሚክ ዲፓርትመት ዲን እንደነበር ተነግሯል።

በተመሳሳይ የአማራ ፋኖ በጎጃምን የተቀላቀለው ሻምበል ጌትነት ንጉሴ አልትሃድንና አልሸባብን ለ7 ዓመታ የተዋጋ ጀግና መሆኑ ሲነገር በኢትዮጵያ ወታደታዊ አካዳሚ በሚሊተሪ ሳይንስ እና አመራርነት በብር ሜዳልያ መመረቁ ተገልፃል።

ሻምበል ጌትነት ንጉሴ በደቡብ ሱዳን ሰላም ማስከበር በመሄድ የ17ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ ዘመቻ ኃላፊ በመሆን ማገልገሉም ተነግሯል።

እኝህ እንቁ የአማራ ማህፀን ያፈራቸው ጀግኖች ትውልድና ዕደገታቸው፤ ሻለቃ ሙላት ሲሳይ ደቡብ ጎንደር ደብረታቦር እንዲሁም ሻምበል ጌትነት ንጉሴ ደግሞ ሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ማማ ምድር ነው ተብሏል።

Fano Media 24

07 Dec, 16:57


ሰበር

https://youtu.be/2pmLBx0S2AY?si=7VZ-XYVmAojpg3gX

Fano Media 24

07 Dec, 16:50


ሰበር ዜና!

ከክምር ድንጋይ በቅርብ ርቀት በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በርካታ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ሲገደሉ በርካቶች መቁሰላቸው ተሰማ!

በደቡብ ጎንደር ዞን ጉና ወረዳ ከክምር ድንጋይ ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ዘበራ በተባለ ቦታ ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአከባቢው ቅኝት ሲያደርጉ የነበሩ የገዢው ቡድን አገልጋይ የሆኑ በርካታ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ሲገደሉ ቀሪዎቹ መቁሰላቸውን  የአይን እማኞችን ተናግረዋል።

በጥቃቱ ሙትና ቁስለኛ ከሆኑ የአገዛዙ ወታደሮች በተጨማሪ አንድ ወታደራዊ ፓትሮል መውደሙንም ነው ደፈጣ ጥቃቱ ሲፈፀም በቅርብ ርቀት የተመለከቱ የአይን እማኞች ለጣቢያችን የገለፁት።

ደፈጣ ጥቃቱ የተፈፀመው ዛሬ ህዳር 28/2017 ዓ/ም ከሰዓት በኋላ ባለው ሲሆን ቁስለኛ ወታደሮች ለሕክምና ወደ ክምር ድንጋይ ከተማ መወሰዳቸው ነው የተነገረው።

በጥቃቱ ሙትና ቁስለኛ ከሆኑ ወታደሮች በተጨማሪ ሬሽን ተጭኖበት የተነበረ ወታደራዊ ፓትሮል ሙሉ በሙሉ መውደሙንም ነው የአይን እማኞች ጨምረው የገለፁት።

Fano Media 24

07 Dec, 16:45


አብይ አህመድ የተባለ ጫቅላ በሀገሪቱ ያለውን መብራት አጥፍቷል የጨነቀ እለት😀😀 በመላው ሀገሪቱ የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ ነው

ዛሬ ማምሻውን በሲስተም አለመረጋጋት በተፈጠረ ችግር የተነሳ በመላው ሀገሪቱ የኃይል መቋረጥ አጋጥሟል።

ችግሩን በመፍታት የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ በኃይል ማመንጫዎች እና በማከፋፈያ ጣቢያዎች ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው።

የተፈጠረው ችግር እስኪፈታ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እየጠየቅን ያሉትን መረጃዎች በፍጥነት የምናሳውቃችሁ መሆኑን እንገልፃለን።

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

ምናለበት ስካችን እንኳን ቻርጅ እንድናደርግ ቀድማችሁ ብትነግሩን

Fano Media 24

07 Dec, 16:05


መረጃ

በመላ የሀገሪቱ ክፍል የመብራት መቆራረጥ አጋጥሟል!

Fano Media 24

07 Dec, 15:48


#Amhara

የአማራ ፋኖ በጎንደር ተጋድሎ .......

ያልተነገረላቸዉ የጀግኖች ታሪክ የአማራ ፋኖ በጎንደር በሻለቃ ማሩ ቢተዉ የሚመራው ጣና ገላውዴዎስ ክፍለጦር ሦስት ብርጌዶች በጋራ በመሆን ኅዳር 27/3/2017 ዓ.ም ከ4 ሰዓት እስከ ሰባት ሰዓት በፈጀ ዐውደ ውጊያ በደራ ወረዳ ዓርብ ገበያ አካባቢ በፈፀሙት ተጋድሎ ጠላትን አይቀጡ ቅጣት የቀጡት ሲሆን በዚህም መሠረት የብልፅግናው ሠራዊት ድንገት ሳያስበዉ በተከፈተበት ጥቃት 31 ሙት 6 ቁስለኛ 5 እስካሁን አድራሻቸዉ ያልታወቁ በጠቅላለው 42 የጠላት ኃይል ከጥቅም ወጭ ማድረግ ተችሏል። በዚህ ግዳጅ ከወገን በኩል ፋኖ ፈንታሁን ደሴ ከጠላት ምሽግ ዘሎ በመግባት 3ቱን የብልፅግና ቅልብ ጦር ከደመሰሰ በኋላ የማይሞት ታሪክ ሰርቶ የተሰዋ ሲሆን በወገን ሌላ ምንም ጉዳት አልደረሰም። መረጃው የተሰጠን ከክፍለ ጦሩ የአንድ ብርጌድ አመራር ከሆኑት ሻለቃ በላይነው ዳኘዉ ነው።

©ፋኖ ሚዲያ

@FanoMedia24

Fano Media 24

07 Dec, 15:31


ከአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ሻለቃ ሸጋ ጌታቸው የተሰጠ መግለጫ!!

@FanoMedia24
@FanoMedia27

Fano Media 24

07 Dec, 15:28


በዛሬወ ዕለት ኅዳር 28/2017 ዓ.ም

ቋሊሳ ከተማ ሙሉ ቀሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብታለች። ለተከታታይ 15 ቀናት በሽምቅ፣ አልፎ አልፎም በመደበኛ ውጊያ መቆሚያ መቀመጫ አጥቶ የከረመው ወራሪ ሠራዊት ዛሬ ኅዳር 28/2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 8:00 ጀምሮ የገጠመውን መብረቃዊ የሽምቅ ጥቃት መቋቋም ሲሳነው ሙትና ቁስለኛውን በየመንገዱ እያንጠባጠበ በውድቅት ሌሊት ወደ እብናት ከተማ ፈርጥጦ ገብቷል።

የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር ረመጦችን ብርቱ ክንድ መቋቋም ሲሳነው ከተማዋ ላይ በቆየባቸው አጭር ቀናት የሕዝብን ጥሪት መዝረፍ፣ የአርሶ አደር ሰብል ማቃጠል፣ ለፋኖ ደጋፊ ናችሁ ብሂል የጅምላ እስር እና ድብደባ ፈጽም የማታ ማታ በአቅመቢስነቱ ተሸንፎ ከተማዋን ለቆ ወጥቷል።

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ

@FanoMedia24

Fano Media 24

07 Dec, 11:53


መርጡለ ማርያም ከተማ ፀጥ እርጭ ብላለች ነበልባል የአባይ ሸለቆ ብርጌድ ፋኖዎች ወደ ፊት እየተምዘገዘጉ ነው ጠላት ከ ግ/ቴ/ሙ/ኮሌጅ ሞርተር ቢወረውርም ሰራዊቱ እየተናደበት ይገኛል።

Fano Media 24

07 Dec, 10:50


ፍትህ 🙏

እነሆ የተወካዬች ምክር ቤት አባልን እና የመከሰስ መብታቸው ተነጥቆ ወደ እስር ቤት ያለ ፍርድ አቶ ክርስቲያን ታደለ ካስገቧቸው 1 ዓመት ከ4ወር ሞላው

በቅርቡ ከሱ በፊት የታሰሩ የሰላም ሚኒስቴሩ አቶ ታዬ በዋስ መለቀቃቸው ይታወቃል::

ግን ሰውን ያለ ፍርድ 1 ዓመት ከ4ወር እስር ቤት አስሮ ማንገላታት አግባብ ነው ብላችሁ ታምናላችሁ

ግን ፍትህስ የት ነሽ

Fano Media 24

07 Dec, 07:28


ሰበር

https://youtu.be/OyCH2YOTVAM?si=ivyU3zRV2cksECfk

Fano Media 24

07 Dec, 07:03


ዜና: በ #ሸዋ_ሮቢት ከተማ በተደረገ ውጊያ የ4 ወር ህጻን ሲገደል በርካቶች መቁሰላቸው ተገለጸ

በ #አማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋ ሮቢት ከተማ ሀሙስ ኅዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም በመንግስት ኃይሎች እና በ #ፋኖ ታጣቂዎች መካከል በተደረገ ውጊያ የ4 ወር ጭቅላ ህጻን ሲገደል ሌሎች በርካታ ሰዎች መቁሰላቸው ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ።

ነዋሪዎቹ በአከባቢው የሚንቀሳቀሱት የፋኖ ታጣቂዎች ወደ ከተማዋ ለመግባት ባደረጉት ሙከራ ከመንግሥት የጸጥታ አካላት ጋር ግጭት ውስጥ መግባታቸውን ጠቁመዋል።

አይናለም የተባሉ ነዋሪ፤ “ጊዮርጊስ ሰፈር” የሚገኝ መኖሪያ ቤት በከባድ መሣሪያ ተመትቶ አንዲት የአራት ወር ህጻን ስትሞት እናቷንም ክፉኛ አቁስሏል ብለዋል። “ሕፃኗን የቀበርነው እናቷ ሆስፒታል በገባችበት ወቅት ነው፤ ወላጅ አባቷም ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል።” ሲሉ ተናግረዋል።

Fano Media 24

06 Dec, 19:55


ሰበር ድል ከጎንደር አማራ ሰማይ ሥር...

ይብላኝ ለወላድ፣ የጎንደር ዓውደ ውጊያ ውሎ ዘግናኝ እልቂት የተስተናገደበት ሆኖ ውሏል።

ዛሬ ቀን ኅዳር 27/2017 ዓ.ም ውጊያው ከባድ ነበር።

ለነጋሪ በሚከብድ ሁኔታ የአገዛዙ ወራሪ ሠራዊት እንደ ቅጠል የረገፈበት ዓውደ ውጊያ ተካሄደ።

በደቡብ ጎንደር ዓርብ ገበያ ከተማ ላይ የመሸገውን አራዊት ሠራዊት የብረት አጥሮቹ የጣና ገላውዴዎስ ክ/ጦር ክንደ ነበልባሎች አሳሩን ሲያሳዩት ውለዋል።

የዓርብ ገበያ ከተማን ሕዝብ ሰብስቤ አወያያለሁ በሚል እብሪት ያበደው የወረዳው ካድሬ ባንዳ እና የብርሐኑ ጁላ ሠራዊት ከጠዋቱ 2:30 ላይ ሕዝባዊ ውይይት በተቀመጡበት ሰዓት መብረቆቹ የጣና ገላውዴዎስ ክ/ጦር ረመጦች በሦስት አቅጣጫ ከተማዋን ወረራ በማድረግ የብልጽግና ወንበር አስጠባቂ ሠራዊትና ባንዳን እቅድም ቅስምም ብትንትኑን ሲያወጡት ውለዋል። 

በአንደኛው አቅጣጫ የአንበሳው ብርጌድ፣ በሁለተኛው አቅጣጫ የአፈር ውሃእናት ብርጌድ እንዲሁም በሦሥተኛው አቅጣጫ የጣና ብርጌዶች በታቀደ ወታደራዊ ቅንጅት ከተማዋን የአስከሬንና የቁስለኛ ቃርሚያ ማሳ አድርገዋታል።

በዚህ አስደናቂ ኦፕሬሽን ከ3 ፓትሮል በላይ አስከሬን፣ 2 ፓትሮል ሙሉ ቁስለኛውን አሳቅፈውት ቅስሙንም እቅዱንም ሰብረው በጀግና ወግ እየተገማሸሩ ዓውደ ውጊያቸውን 8:30 አጠናቀው ወጥተዋል።

በዚህ መብረቃዊ ጥቃት ሳቢያ ቅስሙ የተሰበረበት የአገዛዙ ጦር ንጹሐንን በጅምላ ማሰር፣ ድብደባና ማሰቃየት የመሳሰሉ የሽብር ግብሩን አጠናክሮ ቀጥሎበታል። 

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!

@FanoMedia24
@FanoMedia27

Fano Media 24

06 Dec, 17:52


🔥የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ክስተት የሆነው 3ኛ ክፍለ ጦር ተዓምር መስራቱን እንደቀጠለ ነው‼️

ዛሬም እንደተለመደው የጠላትን ቅስም የሚሰብር ተጋድሎ ተደርጓል።

ዛሬ ሕዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለዉ አዉደ ዉጊያ  2 ብሬኖች፣  3 ስናይፐሮች፣  1 ዲሽቃ፣ መቶ አካባቢ የነፍስ ወከፋ መሳሪያወች ተማርከዋል።

በዚህ አዉደ ዉጊያ የተሳተፉ የወራሪው ሰራዊት ክፍለ ጦሮች 23ኛ፣ 25ኛ እና 73ኛ ናቸዉ። እነኝህ የጠላት ክፍለ ጦሮች ሙሉ በሙሉ ከመደምሰስ የተረፉት ከኮሶበር እና ከቡሬ በተላከላቸው ተጠባባቂ ኃይል ነው።

ጠላት የሚተማመንባቸው ሶስቱ ግዙፍ ክፍለ ጦሮች በዘንገና ብርጌድ፣ ጊዮን ብርጌድ፣ ቀኛዝማች ስሜነህ ደስታ ብርጌድ ፣ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ እና ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ በተዋቀረው 3ኛ (ጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር) በሚገባ ተደቁሰዋል።

በሲቪሊያን ላይ ጥቃት ማድረስ የዘወትር ተግባሩ የሆነው ጠላት ሁለት የአርሶ አደር ቤት በሞርተር ያቃጠለ ሲሆን 2 ሮጠዉ ያልጠገቡ ህፃናትም በሞርተር ተገድለዋል።

አሸባሪው ብልፅግናን ከማሸነፍ ውጭ አማራጭ የለም።
©አስረስ ማረ ዳምጤ

Fano Media 24

06 Dec, 17:51


🔥#መረጃ_ብርሸለቆ_ኦፕሬሽን‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር/ ደጃች አስቦ ቡሬ ዳሞት ብርጌድ አባይ ሻለቃ እና ሰፊነህ ሻለቃ እንዲሁም አረዛው ዳሞት ብርጌድ ቢታው ሻለቃ ብርሸለቆ ጥምር ጦርን በመምራት የክ/ጦሩ ዘመቻ መሪ ሃምሳ አለቃ መኮነን ይፍሩ በብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ አስደማሚ ኦፕሬሽን ተሰርቷል‼️

ይህ ኦፕሬሽን ስልጠና ቦታ ላይ የተሰራ ሲሆን  በዚህ ኦፕሬሽን 1ሻለቃ ምልምል ሰራዊ ተበትኗል፣ ከ20 በላይ ሰራዊት ተደምስሷዋል፣ በርካቷች ቆስለዎል እንዲሁም 5 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ተማርኳል‼️

በተየያዘ መረጃ ቋሪትን ለመውረር ሜካናይዝድ ጦር ታጥቆ የመጣው ጠላት የፋኖን ምት መቋቋም ባለመቻለሉ ባለበት ቦታ እንዲቆም ተደርጓል‼️

ክፍለጦራችን በዛሬው ዕለት አስደማሚ ኦፕሬሽንና ውጊያ አካሂዷል‼️

      ክፋት ለማንም
                   በጎነት ለሁሉም!
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!

©የአማራ ፋኖ በጎጃም የ5ክ /ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

Fano Media 24

06 Dec, 17:51


ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተላለፈ መመሪያ

የብልፅግና ወራሪ ሰራዊት በመደበኛ ጦርነት በህዝብ ላይ ከሚያደርሰው እልቂት ባሻገር በርካታ የውንብድና እና የሽብር ተግባራትን እየፈፀመ ይገኛል።

በከተሞች አካባቢ በየዕለቱ ወጣቶችን ይረሽናል፤ በየማጎሪያ ካምፖች ያጠራቅማል፤ ወደ ማሰልጠኛ ካምፖች ያግዛል። ከዚህ ጎንለጎንም የፋኖ ቤተሰቦችን ያስራል፤ ይረሽናል፤ ንብረት ያወድማል።

በማንኛውም ፀያፍ መንገድ የአብይ አህመድን ስልጣን ማስቀጠልን የመረጠው ወራሪ ሰራዊት ባንኮችን፣ ጤና ጣቢያወችን ዘርፏል፤ አውድሟል። በርካታ ትምህርት ቤቶችንም በመድፍ፣ በሮኬት፣  በድሮን እና በጀት አውድሟል። የገበያ ቀናትን እየመረጠ በሚያደርገው የወረራ ዘመቻ የማህበረሰባችንን ደህንነት ከባድ አደጋ ላይ ጥሌ ይገኛል።

ከሰሞኑም በሚተኩሳቸው መሳሪያወች በህዝብ ላይ ከባድ እልቂት እያስከተለ ይገኛል።
በመሆኑም ይህንን መሰል ጉዳቶችን ለመከላከል በምናደርገው ተጋድሎ ምክንያት የህዝብን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል ከመጭው ሰኞ ሕዳር 30/ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ግዜ:-

1) ከአምቡላንሶች በስተቀር መንገዶች ለሁሉም ተሽከርካሪወች ዝግ እንዲደረጉ መመሪያ ተሰጥቷል።

2) ለህዝብ ደህንነት ሲባል ከጤና ተቋማት በስተቀር ባንኮች፣ ትምህርት ቤቶች ጨምሮ የህዝብ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ዝግ እንዲሆኑ ታዟል።

3) በመጨረሻም ሰራዊታችን እና መላው ህዝብ ወራሪውን ሰራዊት ለመመከት ለምናደርጋቸው ተከታታይ ወታደራዊ ጥሪወች በወትሮ ዝግጁነት እንዲጠብቅ እናሳስባለን

አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ትስፋ!
የአማራ ፋኖ በጎጃም!

Fano Media 24

06 Dec, 16:44


ሰበር

https://youtu.be/gvAkT_fab_A?si=DTIHAzM1o3gfE5SS

Fano Media 24

06 Dec, 16:09


በሰሜን ወሎ ሲኖትራክ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካቶች መገደላቸውን የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ተናገሩ

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ባለፈው ሳምንት 'ሲኖ ትራክ' በተባለ የጭነት ተሽከርካሪ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 50 የሚሆኑ ሰዎች እንደተገደሉ የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ለቢቢሲ ተናገሩ።

ጥቃቱ የደረሰው ዞኑ ዳውንት ወረዳ ውስጥ ባለፈው ሐሙስ ኅዳር 19/2017 ዓ.ም. ቀትር 8፡00 አካባቢ መሆኑን የተናገሩት የአካባቢው ነዋሪዎች የጥቃቱ ሰለባዎች ከተለያዩ ጉዳዮች ወደ ኩርባ ከተማ ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች ናቸው ብለዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ስለ ጥቃቱ ጥቆማ እንደደረሰው እና መረጃ እያሰባሰበ እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግሯል።

ሐሙሲት የተባለ ገበያ ከሚውልበት ሾጋ አካባቢ ወጣ ብሎ ልዩ ስሙ ሰጎራ በተባለ አካባቢ ጥቃቱ መድረሱንም የዓይን እማኞች ተናግረዋል።

በአካባቢው ባለው የትራንስፖርት ችግር ምክንያት በጭነት ተሽከርካሪዎች መጓዝ የተለመደ መሆኑን የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ያለፈው ሳምንት ጥቃት አሸዋ እና ሰዎችን በጫነ 'ሲኖ ትራክ' በተባለው ተሽከርካሪ ላይ መድረሱን ተናግረዋል።

ገበያ ውለው ሲመለሱ የነበሩ ገበያተኞች፣ አርሶ አደሮች፣ ለሥራ ፍላጋ ከአጎራባች ዋድላ ወረዳ ሲመለሱ የነበሩ ወጣቶች እንዲሁም ከደላንታ ወረዳ ክርስትና ደርሰው ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች የጥቃቱ ሰለባዎች እንደሆኑ ተናግረዋል።

በጥቃቱ ቀን ሁለት ድሮኖች ለሰዓታት "ቅኝት ሲያደርጉ ነበር" ያሉ በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ አንድ የዓይን እማኝ፤ "መብረቅ" የሚመስል ድምጽ ሰምተው ወደ አካባቢው ማቅናታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ተሽከርካሪው ዳገት ሲወጣ መመታቱን የተናገሩ ሌላ የዓይን እማኝም "ከባድ እና አስፈሪ ድምጽ" መስማታቸውን እና ከተወሰነ ጊዜ በኋላ አካባቢው ላይ መድረሳቸውን ተናግረዋል።

የሰለባዎቹ አካላት በጥቃቱ "ተቆራርጦ" እና ከባድ ጉዳት ደርሶ በመመልከታቸው አዕምሯቸው መረበሹን የጠቀሱ ሌላ እማኝ፤ "እንዲህ ነው ተብሎ በቃላት የሚገለጽ አይደለም" ብለዋል።

የድሮን ቅኝት በመቀጠሉ ተጨማሪ ጥቃት በመፍራት ዛፍ አካባቢ ተጠልለው አመሻሽ አካባቢ አስከሬን ለማንሳት መገደደዳቸውን የተናገሩ እማኙ፤ "ሰው ሆኖ መፈጠርን የጠላሁበት" ሲሉ ያዩትን ሁነት ገልጸዋል።

ሌላ እማኝ ደግሞ አስከሬን መኪናው ውስጥ እና ውጭ ወዳድቆ ማየታቸውን ጠቁመው "በጣም ያሳዝናል። . . . የሰው ልጅ ሆኖ አለመፈጠር ነው" በማለት ስለተለመከቱት ክስተት ያደረባቸውን ስሜት ተናግረዋል።

"ጨለማን ተገን አድርጎ ነው አስከሬን የተነሳው" ያሉ የመንግሥት ሠራተኛ የሆኑት የዓይን እማኝ፤ አስከሬን ለማንሳት እና ለመለየት ከባድ እንደነበር ተናግረዋል።

እስከ ሌሊት 9፡00 ድረስ አስከሬን መነሳቱን እና "ኤፍኤስአር" በተባለ ተሽከርካሪ ተጭኖ ወደ ጤና ጣቢያ መወሰዱን የተናገሩት ሌላ የዓይን እማኝ፤ አስከሬን በልብስ፣ በጫማ እና በልዩ ምልክቶች መለየቱን ገልጸዋል።

"ከ50 በላይ አስከሬን ቆጥሪያለሁ" ያሉት እማኙ ሹፌሩን ጨምሮ 10 የሚሆኑ ጋቢና እና 'ፖርቶመጋላ' አካባቢ የነበሩ ሰዎች መቁሰላቸውን ተናግረዋል።

በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 50 እንደሚሆን የተናገሩ ሌላ የዓይን እማኝም፤ ስምንት የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ ቆስለው ለህክምና ጤና ጣቢያ ተወስደዋል ብለዋል።

"ማኅበረሰቡ ሙሉ መጥቶ፤ እናት ልጇን እየፈለገች፤ አባት ልጁን እየፈለገ፤ እነደዚህ ዓይነት ልብስ ነው ለብሶ የወጣው፤ እንዲህ ዓይነት ናቸው፤ አካላቸው ላይ እንዲህ ዓይነት ምልክት አላቸው እየተባለ በሽርፍራፊ ነገር ነው አስከሬን ከቤተሰብ ጋር መገናኘት የቻለው" ብለዋል።

የ21 ዓመት ያሳደጉት የወንድማቸው ልጅ ከተገደሉት ውስጥ እንደሚገኝ የተናገሩ አንድ የአካባቢው ነዋሪ፤ ምንም እንኳ 12፡00 አካባቢ ጥቃቱ የደረሰበት ስፍራ ቢገኙም ጤና ጣቢያ ውስጥ አስከሬን ሲለይ በጥቃቱ መገደሉን እንደተረዱ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ከዩኒቨርስቲ ተመርቆ ሥራ ለመፈለግ ሐሙሲት ደርሶ ሲመለስ እንደተገደለ የተናገሩት የሟች ቤተሰብ መታወቂያው ተቃጥሎ በትምህርት ማስረጃዎች እንደተለየም ተናግረዋል።

"ልጅ፣ ወንድም ያልሞተበት ሰው የለም። . . . ሙሉ ወረዳዋ ሐዘን ላይ ነበረች" ሲሉ ሐዘኑ ሁሉም ቤት ስለመግባቱ ደግሞ ሌላ ነዋሪ ገልጸዋል።

ከሟቾቹ ውስጥ አራቱ ቤተሰቦቻቸው እንደሆኑ የተናገሩ አንድ የዓይን እማኝ፤ በምህንድስና ትምህርት ተመርቆ ሥራ ለመፈለግ የወጣ የአጎታቸውን ልጅ ጨምሮ በአነስተኛ የንግድ ሥራ ተሰማሩ እና የቤተሰብ አስተዳዳሪ ዘመዶቻቸው መገደላቸውን ተናግረዋል።

እስከ አራት ቀናት ድረስ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሲፈጸም እንደነበር የገለጹት እማኙ "ከ14፤ 15 ቀበሌዎች የቀረ የለም" ሲሉም በሁሉም የወረዳዋ ቀበሌዎች ቀብር እንደነበር ጠቁመዋል።

አስከሬን ያነሱ በ20ዎቹ የእድሜ ክልል የሚገኙ ወጣቶችም በተመለከቱት ነገር ተረብሸው "ወደ ራሳቸው" መመለስ አልቻሉም ሲሉ የሥነ ልቦና እክል እንደገጠማቸው የተናገሩ አንድ ነዋሪ፤ ፀበልን ጨምሮ ወደ ተለያዩ ቦታዎች መወሰዳቸውን ገልጸዋል።

ጥቃቱ በደረሰበት አካባቢ በፋኖ እና በመንግሥት ኃይሎች መካከል ውጊያ እንዳልነበር የተገሩት ነዋሪዎች፤ የጥቃቱ ሰለባዎችም ንጹሃን እንጂ የፋኖ ታጣቂዎች አልነበሩም ብለዋል።

ሆኖም ወረዳው ከመስከረም ወር ወዲህ በፋኖ ኃይሎች ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ነዋሪው አስረድተዋል።

ከጥቃቱ በኋላ በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ በተፈጠረው ስጋት ምክንያት በገበያ ቦታ ጭምር አለመረጋጋት እንደነበረ ነዋሪዎች አመልክተዋል።

"ማኅበረሰቡ ከፍተኛ ስጋት ላይ ነው ያለው። ባለፈው ቅዳሜ ገበያ ላይ ይጥላል ተብሎ ከፍተኛ ግርግር ነበር። ሻይ ቤት መቀመጥ፤ በቡድን ሆኖ መቀመጥ በራሱ በጣም ከፍተኛ ፍርሃት ነው ያለው" ሲሉ ሌላ ነዋሪ ያለውን ሁኔታ ገልጸዋል።

ለቅሶ ለመድረስም ሆነ ለመጠያየቅ ማኅበረሰቡ ስጋት ውስጥ መሆኑንም እና ዘመዶቻቸው እንኳ ለቅሶ ለመድረስ መቸገራቸውን የሟች ቤተሰብ ተናግረዋል።

"በጣም አስቸጋሪ ሁኔታ ነው። እስካሁን ያለው ሁኔታ ሰው ገበያውን የሚገበይበት አይደለም። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ማለዳ ተነስቶ ስሞ ዘወር ማለት ካልሆነ በስተቀር የሚያወጋበት፤ የሚመክርበት ነገር የለም" ብለዋል።

ከዳውንቱ ጥቃት በኋላ በዞኑ ላስታ ወረዳ ብልብላ በተባለ አካባቢ ኅዳር 24/2017 ዓ.ም. በተፈጸመ የድሮን ጥቃት የ83 ዓመት እናት መገደላቸውን እና ሰዎች መቁሰላቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ቢቢሲ ስለ ጥቃቶቹ ከሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳከም።

አንድ ዓመት ያለፈውን በአማራ ክልል በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከሚካሄደው ውጊያ ጋር ተያይዞ በሚፈጸም የድሮን ጥቃት በተለያዩ ቦታዎች በሰዎች እና በተቋማት ላይ ጉዳት መድረሱን ቢቢሲ ከዚህ በፊት መዘገቡ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ስለድሮን ጥቃቶቹ እስካሁን በይፋ የሰጠው መልስ የለም

ቢቢሲ

Fano Media 24

03 Dec, 18:11


የአማራ ብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአረጋ ከበደ በህይወት የመመለስ እድል ጠባብ ነው ሲባሉ😂😂ለመሿሿም!

Fano Media 24

03 Dec, 17:59


ወሎ ቤተ-አምሐራ


የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ ጠላትን በደፈጣ ጥቃት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ማሳቀቅ ረፍት መንሳቱና መፈናፈኛ ማሳጣቱ ብሎም በደፈጣ ተዳክሞ ሲገኝ በመደበኛ ዉጊያ መደምሰስና መማረኩ ተጠናክሮ ቀጥሏል::

ዛሬ ህዳር 24/2017 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በወሎ ልዩ ዘመቻ እና ሃውጃኖ ክፍለጦር 4ኛ ሻለቃ በጋራ ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል::


ራያ ቆቦ ተኩለሽ ዙሪያ ያለው የጠላት ሃይል  ተጨማሪ የሰው ሃይል እንዲሁም ስንቅና ንብረት እንዳይደርሰው ሆኖ መቀመጡ የሚታወቅ ሲሆን ለዚህ የጠላት ሃይል የሚሆን ከቆቦ ከተማ በበርካታ ሃይልና በሁለት ዙ23 ታጅቦ ስንቅ ለማድረስ በሚጓዝበት ጊዜ ራያ ቆቦ በዋ አካባቢ በደፈጣ ጥቃት የተጀመረው ዉጊያ ተጠናክሮ መደበኛ ዉጊያ ሲደረግ የዋለ ሲሆን በተጋድሎዉም በርካታ የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ የጠላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆኗል::


እስከ ምሽት በዘለቀው ዉጊያ ልዩ ዘመቻ እስከ ቆቦ ከተማ ዙሪያ ካራኤላ ድረስ ማጥቃት ያደረገች ሲሆን በርካታ ዙፋን ጠባቂ የጠላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆኗል:: በዚህም የጠላት ሰራዊት ለሁለትና ሶስት ሻለቃ ስንቅ ለማድረስ አንድ ሻምበል ሙትና ቁስለኛ እያደረግን እድከመቼ ነው በሚል ከፍተኛ ምሬትና መሰላቸት እንዳለ በጠላት ሰራዊት ዉስጥ ያሉ የፋኖ ዉስጠ አርበኞች ገልፀዋል::   


የህልዉና ተጋድሎው እስከ ድልና ነፃነት ተጠናክሮ ይቀጥላል!


ድል ለፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ህዳር 24/2017 ዓ.ም

Fano Media 24

03 Dec, 16:30


ሰበር

https://youtu.be/DlGka9TIN2E?si=SQgR33e261lwN9nP

Fano Media 24

03 Dec, 16:03


ቁጥር፦አ/ፋ/ሸ/ዕ/016/2017
                   ቀን 22/03/2017ዓ.ም

ለአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይግዛት ዕዝ
ከአደረጃጀቶች ውጪ ለሆናችሁ አካላት
በየቀኑ በአገዛዙ ለምትታፈሱ የአማራ ወጣቶች
    
ጉዳዩ:- አንድ ሆነን በጋራ ስለመታገል:-

የአማራ ህዝብ ሀገር ሰርቶ እንዳላስረከበ ፊደል ቀርፆ እንዳላስተማረ ዘመን ተሻጋሪ ቅርሶችን ሰርቶእንዳላበረከተ፣ ህግ አውጥቶ ለህግ ተገዢ መሆንን አርአያ ሆኖ ለአለም መሠረት እንዳልጣለ በሃገሩ ላይ ስደተኛ
ከተደረገ ሰነባብቷል።ወርቅ ላበደረ ጠጠር እንደሚሉት በሰራት ሃገሩ ላይ እንዳይኖር የህልውና አደጋ ተጋርጦበት
አረመኔያዊ የዘር ፍጅት፣ መፈናቀልና ከፖለቲካ መገለል ስርዓታዊ በሆነ መንገድ መዋቅር ተዘርግቶለት በገዛ ሀገሩ
ባይተዋር ከሆነ ከአምስት አስርት አመታት በላይ ማስቆጠሩ በሀገር ውስጥ ይቅርና በውጪው አለም ለሚኖሩ
ሰብዓዊ ፍጥረቶች የአደባባይ ሚስጥር መሆኑ እሙን ነው። በአለም ታሪክ በጅምላ ተጨፍጭፎ በግሬደር
የተቀበረ፣ በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ የተቃጠለ፣ በላዩ ላይ ቤቱ ፈርሶበት ተቅበዝባዥ የተደረገ እንደ ሰው ያልተቆጠረ
እንደ አማራ ማናለ? ለአማራ ህዝብ የምድር ሲኦል የሆኑበት ራሱ ያለማቸው አካባቢዎች እነ ደራ፣ አዲስአበባ፣
አጣዬ፣ አርባጉጉ፣ በደኖ፣ ጭና፣ ማይካድራ፣ መተከል፣ ራያ፣ ወልቃይት፣ወለጋ... በሠው መሠል አውሬዎች ኢ-
ሰበአዊ ድርጊት ሲፈፅሙበት ቆይቷዋል እየተፈፀመበትም ይገኛል።
ነገር ግን በዚህ በእኛ ትውልድ እንደዚህ አይነት አረመኔያዊ ድርጊቶች መቆም አለባቸው ብለን እንደ
አባቶቻችን ነፍጥ አንስተን ወራሪውን ስርዓት መፋለም ከጀመርን ሁለት ዓመት ሊሞላው ጥቂት ወራቶች ብቻ
ይቀሩታል። ከሚያዚያ 03/ 2015ዓ.ም ጀምሮ የአማራ ህዝብ በደብረብርሃን በሠላማዊ መንገድ ጥያቄዎችን
ሲጠይቅ በተቃራኒው እራሱን ዝቅ አድርጎ የአንድ ስርዓት ወንበር አስጠባቂ ወራሪ ሰራዊት በሰላማዊ መንገድ
ጥያቄ የጠየቀውን ጨዋ ማህበረሰብ ላይ ተኩስ በመክፈት ለማፈንና ለማሸማቀቅ ሲሞክር ከአብራኩ በወጡ
ጠንካራ ልጆቹ መብረቃዊ ጥቃት ተመክቶ ለመጀመሪያ ጊዜ የፋኖን ክንድ መቅመሱ የሚታወቅ ነው። ከዚያን ጊዜ
ጀምሮ በተለያዩ ቦታዎች አምስትም፣ ሃምሳም፣ አምስት መቶም፣ አምስት ሺም እና ከዛ በላይ ሆነን የወራሪውን
ስርዓት ወንበር ጠባቂ መውጫ መግቢያ እያሳጣነው ዛሬ ሙሉ የአማራ ህዝብ ወይም ሚሊዎኖች ሆነን
አሽመድምደነው ጉሮሮው ላይ የቆምንበት አገዛዝ በምድር ሲያቅተው በአየር ንፁሃንን እየገደለ ንብረታቸውን
እያወደመ በቀን ስራ የተሰማሩ በየመኖሪያቸው ያሉ ታዳጊዎችን፣ አዛውንቶችን እያፈሰ የሳት እራት ሊያረጋቸው
ቅዠት ውስጥ ሆኖ እየተጣጣረ ይገኛል። አሁን ላይ ህዝባችንን ከማንኛውም ጥቃት እየጠበቅን እና እያስተዳደርን
እንገኛለን። ነገር ግን የፖለቲካ ጥማቸውን ለማርካት የተገፋውን የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ እንደመሸሸጊያ
በመጠቀም ከአንድ አብራክ የወጡ ወንድማማቾች አንድ ላይ እንዳይታገሉ የትግል እንቅፋት ከሆኑበት አንድ ቀደም ሆኖ ነገሮችን ቀድሞ በመረዳት ትግሉ እንዳይጠለፍ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ አበክሮ ሲሰራ ቆይቷል። ከእናተ
በላይ ለኛ ከእኛ በላይ ለዕናንተ ደራሽና ተቆርቋሪ እንደሌለ እየታወቀ ወንድም በወንድሙ ላይ እንዲተኩስ ቀን
ጭምር ተቆርጦ እንድንጠፋፋ ተደርጓል። አንድ መሪ ድርጅት ትግሉ ይዞ እንዳይወጣ እና የህዝባችንን ጥያቄ
እንዳንመልስ የበግ ለምድ በመልበስ የተኩላነት ተግባራቸውን አሁንም እየተገበሩ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የፖለቲካ
ሴራቸውን እና ፍላጎታቸውን ከትናንት በተሻለ ዛሬ ላይ በመረዳት በአራቱም የአማራ አፅመ እርስት ያሉ አርበኞች፣
የትግሉ አባቶች እና የበላይ ጠባቂዎች እውነቱን ለህዝባችን ይፋ እያደረጉ ይገኛሉ። ስለዚህ የአማራ የህልውና
ተጋድሎ ውስጥ ያላችሁ የአማራ ህዝብ የስስት ልጆች ሆይ ''ስትሄድ ያደናቀፈህ ድንጋይ ስትመለስ ከመታህ ....''
እንዳሉ አበው እንዳይሆን ዛሬ አንድ ላይ የምንሰባሰብበት የአማራን ጠላት ነቅለን የምንጥልበት ጊዜ ስለሆነ
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ መደበኛ ሁለተኛ ጉባኤውን ሲያደርግ በአማራ ግዛት ሸዋ ክፍለሃገር ላይ ያላችሁ ውድ
ህይወታችሁን የማይተካ አካላችሁን ለተከበረው የአማራ ህዝብ መስዕዋት እየሆናችሁ ያላችሁ ተለያይተን መሄድ
የህዝባችንን መከራ የሚያረዝም ስለሆነ
1.ከየትኛውም የፋኖ አደረጃጀት ውጪ የሆናችሁ በሸዋ ውድ ህይወታችሁን እየሰጣችሁ ያላችሁ አመራሮች
እና አባላት የአማራ ህዝብ ጥያቄ ያለ ጠንካራ ተቋም ሊመለስ እንደማይችል ከግንዛቤ አስገብታችሁ በጋራ
እንድንቆም
2. አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ውስጥ ያላችሁ አባሎችም ይሁን አመራሮች በጋራ አንድ ሆነን
የህዝባችንን ቀንደኛ ጠላት ለማሶገድ አንድነታችን ሃይላችን ነውና በአንድ ቤት ውስጥ ተሰባስበን እንደ
ወንድማማች እየተመካከርን የህዝባችንን የመከራ ቀንበር እናሶግድለት እያልኩ ወንድማዊ ጥሪ አቀርባለሁ።
3.በየቦታው የምትታፈሱ የአማራ ወጣቶች በከተማ ሰርታችሁ መብላት የተከለከላችሁ የአማራ ፋኖን እንደ
ደጀን እንድትጠለሉበት እና እንድትታገሉ የወራሪው ስርዓት የሳት እራት እንዳትሆኑ ስል በትህትና እገልፃለሁ።

ክብር ለተሰውት
ድል ለአማራ ሕዝብ

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ዋና መሪ
ኢ/ር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ
ኅዳር 2017 ዓ.ም

@FanoMedia24

Fano Media 24

03 Dec, 16:01


በአማራ ምድር አንድ እናት ለ11 በመከላከያ ተደፈሩ!!

በጎንደር ወረታ ከተማ የአገዛዙ ወታደሮች አንዲት እናት 11 ሆነው በደቦ ደፈሯት!

በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች በአገዛዙ ወታደሮች በንፁሃን ላይ የሚፈፀመው በደል  ቀጥሏል። በወረታ ከተማ የአገዛዙ ሰራዊት አንዲትን ሴት በደቦ አስራ አንድ ሆነው መድፈራቸው ተሰምቷል። ዘ ሪፖርተር ጋዜጣ ይፋ እንዳደረገው በ11ዱ የአገዛዙ ወታደሮች የተደፈረችው ሴስተ ባለትዳርና የልጅ እናት ስትሆን ተፈራርቀው በደቦ በአሰቃቂ ሁኔታ ደፍረዋታል።

ይህቺ የጥቃቱ ሰለቦ የሆነች ሴት በአሁኑ ሰዓት አከባቢውን ለቃ የሄደች ብትሆንም የተፈፀመባት በደል ግን በተለያዩ ተቋማት ተምዝቦ ይገኛል። ጋዜጣው ይፋ እንዳደረገው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብብተ ኮሚሽን የአካባቢው ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ባለሙያን ጠቅሶ የአገዛዙ ወታደሮች ባለትዳርና የልጅ እናት የሆነችውን  ሴት ለ11 ደፍረዋታል ።

በዚህም ተጠያቂነት ሳይኖር ይህ ከታወቀ በኋላ አገዛዙ ወታደሮቹን ወደ ሌላ አካባቢ በማዛወር በአዲስ ሰራዊት እንደተኳቸው የታወቀ ሲሆን በተለያዩ የአማራ ክልል አካባቢዎቾ በሰራዊቱ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶች ግድያዎች ዝርፍያና እስር አሁን በእጅጉ ተስፋፍቷል።

ዘ ሪፖርተር በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች ተዘዋውሮ እንዳረጋገጠው በፋኖ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች ህዝቡ እጅግ የተሻለ  ሰላማዊ ኑሮ እየኖረ ነው ይላል። ኑዋሪዎች የፍትህ ጥያቄ እንኳን የላቸውም በማለት ነው  በፋኖ አካባቢ በተያዙ ቦታዎች ሁኔታ ያስረዳው። ዝርፊያም ሆነ በደል የለም ካለ በኋላ በእነዚህ አካባቢዎች ትልቁ ስጋት  አገዛዙ የድሮን ጥቃት ይፈፅምብናል የሚል ብቻ የው ሲል አስፍሯል።   በአገዛዙ ወታደሮችና በብልፅግና ስር በሆኑ የአማራ ክልል አካባቢዎች ግን አስገድዶ መድፈር ፣ መረሸን ፣ መዝረፍና እጅግ አሰቃቂ የሆነ የሌሊት ፍተሻ ህዝቡን ህይወቱን አክብዶበታል ብሏል።

በተለይም ወታደሮች በቡድን በመሆን  በሌሊት አባወራውን ከቤቱ እንዲወጣ በማድረግ እናትና ሴት ልጅን በደቦ አስገድዶ መድፈር የእየለት ተግባር ሆኗል ሲል አጋልጧል። ቀን ላይ ሲዋጉ ይውሉና ማታ ላይ በዩኒፎርማቸው ፋኖን ለመየመዝ በሚል ለፍተሻ ከወጡ በየ መኖሪያ ቤቱ እየገቡ አባዐወራውን በማስወጣት ዕሴት ን ይደፍራሉ ይላል።

በክልሉ ያለው ኢሰብአዊነት በዚህ አበቃም ያለው ዘገባው የወታደራዊ ሰራዊቱና የፅጥታ ተቋማቱ ግፍና ነውርን ጨምሮ ይዘረዝራል። በአገዛዙ ወታደሮች፤ የፀጥታ አባላት በሚያግዟቸው ሽፍታዎች የሚፈፀሙ ኢ ሰብአዊ ተግባራት  ተንሰራፍተዋል  የሚለው ጋዜጣው ለዚህም በጎንደር አንዲት ሴትን ከእነ ልጇ የገደሏት የአካባቢው የፀጥታ አባላት ከሽቶች ጋር በመተባበር ነው ካለ በኋላ ከገዳዮች መካከል አወቀ የተባለ የመንግስት ፖሊስ ትራፊክ ዋና ተሳታፊ ነው ይላል።

በተጨማሪም ገበሬዎችም ሆነ ሌሎች ግለሰቦች ገንዘብ ካለችው በግልፅ በአገዛዙ ወታደሮች እንደሚዘረፉ ሲያስረዳ አንድ ገበሬ ከብት ሸጦ ሰላሳ ሺ ብር ይዞ ወደ ቤቱ ገባ ፤ ማታ መጥተው አፍነው ወሰዱት ይላል።  እንዲሁም አንድ የውርስ ቤት የሸጠ ግለሰብ ኑዋሪ ታፍኖ ተወስዶ ቤቱን ሸጦ ያገኘውን የግል ገንዘብ እንዲሰጥ ተደርጓል በማለት ያብራራል።

በአሁኑ ሰዓት በክልሉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሌለ ቢምስልም ሙሉ በሙሉ የአማራ አከባቢዎቾ በወታደራዊ ትዕዛዝ ስር የወደቁ በመሆናቸው ህዝቡ ከአገዛዙ በኩል ከባድ በደል እየተፈፀመበት ነው ብሏል።

የአብነት ተማሪዎችን ወጣቶችንና  ጠንካራ ገበሬዎችን ሲንቀሳቀሱ ካገኙና በፍተሻ ካገኙ የሚገድሉትና የሚረሽኑት የአገዛዙ ወታደሮቾ እንደሆኑ ያጋለጠው  ዘ ሪፖርተር  ባሕር ዳር  ፣ አዴት ፣በደብረታቦር ፣ በወረታ፣ በጋሸና ፣ በደሴ ፣ በደብረብርሃንና በጫጫ የአማራ ህዝብ ህይወት ምን እንደሚመስል አስነብቧል።

@FanoMedia24

Fano Media 24

03 Dec, 15:09


#ዜና_ምሥራቅ_ወለጋ

“ከፈጠሪ በታች ራሳችንን እንከላከልበት ዘንድ የታጠቅነውን መሣሪያ ከበባ አድርገው ገፈውናል፤ አኹን ለእርድ ተዘጋጅተን በመጠበቅ ላይ ነን፡፡” 

በኦሮሚያ ክልል፣ ምሥራቅ ወለጋ ዞን፣ አንዶዴ ዲቾ፣ ደጋ ጂጊ ቀበሌዎች ትናንት ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም መከላከያ ሠራዊት ነን ያሉ ኃይሎች ንጋት አሥራ አንድ ሰዓት እስከ ጠዋት ሦስት ሰዓት አዘናግተው ከበባ በማድረግ ራሳችንን እንጠብቅበታለን ብለን ከብቶቻችንን ሸጠን በመንግሥት እውቅና የገዛነውን መሣሪያ ገፈውናል ያሉት ነዋሪዎች አኹን ራሳችንን ለእርድ አዘጋጅቶ እንደመጠበቅ ነው የምንቆጥረው ብለዋል፡፡

ባለፈው እናት ፓርቲና ሌሎች የሕዝብ ሰቆቃ የሚገዳቸው ሚዲያዎች ቦታው ድረስ በመደወል ጭምር ድምጻችንን ካሰማችሁልን ወዲህ መከላከያው መሣሪያ ማስፈታቱን ትቶት ነበር፤ ተግባብተንም እንዲህ እንደማይሆንም ተነጋገረን ነበር ያሉት የቀበሌው ነዋሪዎች አዘናግተው ይኽንኑ በመሸሽ ወደ ጫካ ገብቶ የነበረውም ከጫካ ከተመለሰ በኋላ በተኛበት እንደሽፍታና ቀማኛ ከየቤቱ አውጥተው ከ80 የማያንስ የነፍስ ወከፍ መሣሪያችንን ወስደዋል ብለዋል፡፡ በአካባቢው ላሉት ወታደራዊ አዛዥ ደውለን ስንነግራቸው ‘ማን ነው ይህን ያደረገው?’ በሚል ንጋት ሦስት ሰዓት ላይ እንዳስቆሟቸው ነዋሪዎች ገልጸውልናል፡፡ በዚኽም የተወሰኑ የሠራዊቱ አባላት በወረዳና ዞን አመራሮች የተሳሳተ ሥምሪት እንደወሰዱ ማወቅ ችለናል ብለዋል፡፡ ይህ ደግሞ የበለጠ ሥጋት እንዲገባን አድርጓል ይላሉ፡፡ አኹንም መሣረያችንን አንሰጥም፣ ዐይናችን እያየ አንሞትም ያሉ መልሰው ጫካ ገብተዋል፡፡ የዞንና ወረዳ ካድሬዎችም ጫካ የገባውን ቤተሰቡን እናስራለን፣ እንቀጣለን እያሉ እንደሚዝቱ ነዋሪዎቹ ተናግረዋል፡፡

“መሣሪያውን ከእኛ ነጥቀው ‘የራሳችን’ ለሚሉት ሰው ነው የሚሰጡት” ያሉት ነዋሪዎች “ቢያንስ መሣሪያ ማስወረዱ ለመልካም ተፈልጎ ነው ካሉ ለምን ብሔር[ማንነት] ልዩነት ይደረጋል?” ብለዋል፡፡

ፓርቲያችን በተደጋጋሚ እንደገለጸው መንግሥታዊ መዋቅሩ ባልጠራበት፣ ጥቂት የማይባሉት በኹለት ቢላዋ በሚበሉበት፣ በድብቅም በገሃድም ከፍተኛ የጥላቻ ንግግሮችና ተግባራት እያስተዋልን ባለበት በአኹኑ ወቅት ሕዝቡ በራስ ተነሳሽነት ራሱን ለመጠበቅ እያደረገ ያለው ጥረት ሊደገፍና ሊበረታታ እንጂ እንደወንጀል ሊቆጠር አይገባም። የምሥራቅ ወለጋውም ጉዳይ ከዚኽ ተነጥሎ የሚታይ አይደለም፡፡ በአካባቢው ከፍተኛ ዘር ተኮር ጭፍጨፋ የተከሰተና ያለ በመሆኑ ለሕዝቡ አስተማማኝ ጥበቃ እስከሚደረግ ራስን መከላከል አማራጭ ተደርጎ፣ በሕግና በሥርዓት እንዲመራ ማድረግ እጅ ላይ ያለ የተሻለ አማራጭ መሆኑ መታወቅ አለበት። የጸጥታ ኃይሉ ትርጉም ያለው ጥበቃ ለዜጎች በማያደርግበት ኹኔታ ነዋሪው ራሱን የሚከላከልበትን መሣሪያ መቀማት በቅርቡ በአርሲ የተከሰተው ዓይነት ጥፋት ለማድረስ ካልሆነ ሌላ ትርጉም ሊሰጠው እንደማይችል ታውቆ የእርምት እርምጃ በአስቸኳይ እንዲወሰድ እናት ፓርቲ ያሳስባል።

እግዚአብሔር አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!

እናት ፓርቲ
ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

Fano Media 24

03 Dec, 14:10


አማራ ነን!

"ፊደል ቀርፀው መሀይምነትን የፋቁ፤የዘመን አቆጣጠር አርቅቀው ባሪያነትን የሠረዙ"፤ ስርዓተ መንግስትን መመስረት የቤት ምሰሶ ከማቆም በላይ የሚቀላቸው የነዛ ጀግና ልጆች ነን።

አማራዎች ነን።

Fano Media 24

03 Dec, 13:03


በድሮን ጥቃት ጭፍጨፋ ተፈፀመ !

የአገዛዙ ሀይል በሸዋ 2 የድሮን ጥቃቶችን ፈፅሞ በርካቶች መጎዳታቸው ተሰምቷል።

በሸዋ ክፍለ ሀገር መርሀቤቴ አውራጃ ሬማ ከተማንና አካባቢውን የተቆጣጠረውን የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ አፄ ዳዊት ክፍለጦር ማስለቀቅ የከበደው የአገዛዙ ሀይል በፈፀመው የድሮን ጥቃት ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል።

በሬማ ንዑስ ወረዳ ቢራባ በተባለ ስፍራ በተፈፀመው ይህ የድሮን ጥቃት በርካቶች መጎዳታቸውን የአካባቢው ምንጮች ገልፀዋል።
ጥቃቶች ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ላይ ተፈፅመዋል ብለዋል የአካባቢው ምንጮች።

Fano Media 24

03 Dec, 08:05


ዛሬ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም የድርጅታችን አማራ ፋኖ በጎጃም ከፍተኛ አመራሮች ከጤና ቡድን አመራር አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል ።

የአማራ ፋኖ በጎጃም አጥንት ስፔሻሊስት ሐኪሞችን፣ ጠቅላላ ሀኪም ነርሶችን፣ የድንገተኛ ቀዶ ህክምና፣ የጤና መኮንኖችን፣ ላብራቶሪ ቴክኒሽያኖችን፣ፈርማሲስቶችን፣ የአንስቴዥያ ባለሙያወችን፣ የስነ-ምግብ ባለሙያወችን እና የጤና መረጃ ባለሙያወችን ጨምሮ 66 ፕሮፋሽናል የጤና ባለሙያወች አሉ።

ሐኪሞቻችን ለሰራዊታችን ከሚሰጡት ሕክምና ጎን ለጎን ለማህበረሰባችን የጤና ምክር እና አገልግሎት ለመስጠት ከፍተኛ ርብርብ ያደርጋሉ ።

የብልጽግና ሰራዊት ያወደማቸውን የጤና ተቋማት እና የተሰባበሩ የህክምና መሳሪያዎችን በመጠገን በጦርነት መሐል ህይወትን የማዳን ታሪካዊ ተልዕኳቸውን በመወጣት ላይ ይገኛሉ።
እነዚህ ጀግኖች የመድሐኒት : የህክምና ቁሳቁስ እና ሌሎች የህክምና ግብዓቶች ድጋፍ በእጅጉ ይሻሉ ።

የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ደጋፊዎች ከጀግኖች ሐኪሞቻችን ጎን ትቆሙ ዘንድ ጥሪ እናስተላልፋለን ።

የአማራ ፋኖ በጎጃም

Fano Media 24

03 Dec, 07:31


ሰበር

https://youtu.be/dhur_uLhlkM?si=v8RLySKGGqtPfYSC

Fano Media 24

03 Dec, 07:23


ተስፋ የቆረጠው አገዛዝ በንጹሃን ላይ አፈና መፈፀምን የመኖሩ ምልክት አድርጎታል!

የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የድብ ጠለምት ተከዜ ክፍለጦር የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ የሆነው የፋኖ አላምረው ክንፌ ወላጅ እናት ታሰረች።

የፋኖ አላምረው ወላጅ እናት የታሰረችው ከምትኖርበት ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዳንሻ ከተማ ነው።

የፋኖው ወላጅ እናት ለብልፅግና አገዛዝ አገልጋይ በሆኑት የዳንሻ ከተማ ፖሊሶች ለእስር ከተዳረገች 10 ቀናትን ያስቆጠረች ሲሆን እስካሁን ምንም አይነት ፍትሕ አላገኘችም።

ወይዘሮዋ ለእስር በመዳረጓ ሦስት ህፃናት ልጆቿ የሚይዛቸው አጥተው የትም ወድቀዋል።

Fano Media 24

02 Dec, 17:56


ሰበር ዜና!

የመከላከያው ከፍተኛ አዛዥ ኮሎኔል አበራ  በይፋ ፋኖን መቀላቀሉ ተገለፀ

Fano Media 24

02 Dec, 17:44


ተቀበል ፬
ወሎን ያህል ግዛት የአሳምንን ሀገር
ደፍረው የረገጡት፥
የእምብርክክ ሲነዱ እንዴት ነው የሚወጡት?😂🤐

Fano Media 24

02 Dec, 17:05


ሰበር

https://youtu.be/M5dFz3z1dZk?si=B_K0aN6PUJzB5SzO

Fano Media 24

02 Dec, 16:26


ተቀበል ፫

#ጎጃም
የኮስትር አሽከር ብሎ ቢፎክር
አብይ ሸሼ ክምር ለክምር
በተክለሀይማኖት ብሎ ቢደግመው
ብርሃኑ ጁላ የት ነው መገኛው?😂

Fano Media 24

02 Dec, 16:15


ተቀበል ፪

#ሸዋ
የአስማረ ዳኘ ሀገር
የነ እሸቴ ሞገስ የነ ፕሮፍ አስራት
አይወድም ሲነኩት ይፋጃል እንደ እሳት

Fano Media 24

27 Nov, 10:56


ከባድ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ በ500 ሄክታር ላይ የተዘራ የደረሰ ሰብልን አወደመ

በአማራ ክልል ደባርቅ ከተማ አሥተዳደር የገጠር ቀበሌዎች በጣለው ከባድ በረዶ ምክንያት ሰብላቸው ሙሉ በሙሉ በመውደሙ ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን አርሶ አደሮች ተናግረዋል።

ኅዳር 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ ለ30 ደቂቃ የጣለው ከባድ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ በሶስት ቀበሌዎች ከ500 ሄክታር መሬት በላይ የደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት አድርሷል።

ጉዳቱ በተለያዩ የሰብል አይነቶች ላይ የደረሰ ሲሆን ስንዴ፣ ገብስ፣ ጤፍና ጥራጥሬ ሰብሎች ይገኙበታል።

አርሶ አደሮቹም በአካባቢው ባሕል መሰረት ሰብላቸውን በደቦ ለመሰብሰብ ነገ ዛሬ በሚሉበት ወቅት ድንገት የጣለው በረዶ ሰብላቸውን ሙሉ በሙሉ እንዳወደመባቸው ተናግረዋል።

አቶ ራራ ደሴ የተባሉ የጉዳቱ ሰለባ የሆኑ አርሶ አደር በደረሰው ጉዳት በማዘንና በመደናገጥ በርካታ አርሶ አደሮች ለከፋ የጤና ቀውስ መዳረጋቸውን አንስተዋል።

"ጉዳቱ ያልተጠበቀ ነው፤ እንኳን እኛ እንስሳቱ ራሱ የሚበሉት ድርቆሽ ሳር አልተረፈም" ሲሉ አርሶ አደሩ ማሬ ታረቀኝ ለአሚኮ ተናግረዋል።

የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ የሰብል ልማት ባለሙያው ጥላሁን ዓለም ለአሚኮ እንደገለጹት ከ600 በላይ አርሶ አደሮች ጉዳት ደርሶባቸዋል። በፍጥነት መልሶ የማቋቋም ሥራ መሠራት እንዳለበትም ጠቁመዋል።

የደረሰው ጉዳት ከባድ በመኾኑ አርሶ አደሮችን መልሶ የማቋቋም ሥራ በመሥራት በበጋ መስኖ ሰብል ልማት ምርቱን እንዲያካክሱ ለማድረግ ጥረት እንደሚደረግ የደባርቅ ከተማ አሥተዳደር ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ በዕውቀት አየነው ተናግረዋል።

በጎ ፈቃደኛ ግለሰቦችም ሆኑ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች አርሶ አደሮችን መልሶ በማቋቋም ሥራው ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።

Fano Media 24

27 Nov, 07:31


ሰበር

https://youtu.be/Zki3HyFZXok?si=aCumNZxMBRFcLH8_

Fano Media 24

26 Nov, 18:57


ራሳቸውን ሠቀሉ‼️

አርብ እለት ፒኮክ መናፈሻ አካባቢ አትክልት በማምረት ስራ የሚተዳደሩ ቤተሰቦች እና ልጆቻቸው ቢሮዬ መጡ።'ሰፈሩ ለልማት ሊነሳ ነው እየተባለ ነው።ከወላጆቻችን ዘመን ጀምሮ በአካባቢው ለ73 አመታት ቆይተናል።ድንገት ተነሱ ብንባል ምን ይዋጠን!?'  አሉኝ።

'መጀመሪያ የምትሄዱበትን ቦታ ማመቻቸት የመንግስት ግዴታ ነው።ያ ሳይሆን ለማስነሳት እንቅስቃሴ የሚደረግ ቢሆን ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርቤ እግድ እንዲሰጣችሁ አደርጋለሁ!' ብያቸው ተለያየን።ቅዳሜ ጉዳዩ የሚታይበትን አግባብ ሳዘጋጅ ዋልኩ።እሁድ ጠዋት ደወሉልኝ ።ከቤተክርስትያን ስንመለስ ቤታችን እየፈረሰ አገኘነው አሉ። ከባልደረባዬ ጋር ሄድን ።አይዟችሁ ብለን መትረፍ የሚችለውን ለማስቆም እንሞክራለን አልናቸው ።እስከ ማታ ለሰብአዊ መብት ኮሚሽን ጨምሮ ለሚመለከታቸው አካላት የህግ አቤቱታዎችን ስናዘጋጅ አመሸን።ሰኞ ጠዋት ኮሚኒቲው ህጋዊ የህብረት ስራ ማህበር ያላቸው በመሆኑ በማህበራቸው ስም ሊቀመንበሩ አቶ ዱላ ኑርጋ ውክልና እንዲሰጡን ተነጋገርን።ትላንት ከሰአት ሊቀመንበሩ  የጠበቃ ውክልና ለመስጠት የማህበሩን የመመስረቻ ጽሁፍ ስላጡት  ለማክሰኞ ጠዋት እንደሚሰጡን  ተነጋገርን ።

ዛሬ ጠዋት አቶ ዱላ ከቤታቸው ሲወጡ የማህበሩ አባላት ሰፈር ውስጥ ለማፍረሻ የመጣ ዶዘር ቆሟል።ሌሎች አባላቶች ለኛ ውክልና ለመስጠት ውልና ማስረጃ እየጠበቋቸው ነው።አብራቸው ከቤት የወጡትን ባለቤታቸውን ' መጣሁ እየሄድሽ ጠብቂኝ !' ብለዋት  ወደ ቤት ተመለሱ።በአንዲት ቀጭን ሲባጎ እራሳቸውን አንጠልጥለው  ተገኘ።

ዛሬ  ጠዋት 3:00 ላይ እኔ አቤቱታዬን ይዤ የአቶ ዱላን ስልክ ስጠብቅ ከሌሎች አባላቶች ተደወለልኝ።ከዛ ወዲህ ያለው ቢነገርም ጥቅም የለውም።

ሰፈሩ መፍረሱ እና  መልሶ መልማቱ ላይ ተቃውሞ የሌለውን ኮሚኒቲ በ2 እና በ3 ሰአት እያዋከቡ ማስወጣት መውደቂያውን ሳያውቅ ማሳቀቅ መጨረሻው ይሄ ነው።

አቶ ዱላ ለ20 አመት በሊቀመንበርነት ያገለገሉትን ከ70 አመት በላይ በአንድ ቦታ የቆየውን ለፍቶ አዳሪ ማህበረሰብ 'ፌይል አደርጌያቸዋለሁ' ብለው እራሳቸውን አጥፍተዋል።እኔም ያንን ኮሚኒቲ ፌይል አድርጌዋለሁ።ትላንት አቤቱታውን ባስገባ ምናልባት ሊቀመንበሩ ከውሳኔው ይቆጠብ ይሆን?!ከጠዋት ጀምሮ በሰቀቀን ውስጥ ነኝ!

ቀብራቸው ነገ ይፈጸማል!
ነብሳቸውን ፈጣሪ ይቀበላት !!

ከጠበቃ አንዱዓለም ቡኬቶ የፌስቡክ ገጽ የተወሰደ

Via_dagu

Fano Media 24

26 Nov, 18:10


የአብይ አሸባሪ ቡድን በመቅደላ ወረዳ የሚፈፅመው ዝርፊያ እና እገታ ተባብሶ መቀጠሉ ተገለፀ!

የገዢው ቡድን አገልጋይ የሆነው አራዊት  በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ ቀበሌ 18 እና ቀበሌ 28 ላይ የሚፈፅመው ዝርፊያ እና እገታ ተባብሶ መቀጠሉን ተጎጂዎች ገልፀዋል።

ይህ ሞራልና ህሊና የለሽ የአገዛዙ ተላላኪ ኃይል ከሚፈፅመው አይን ያወጣ ዝርፊያና እገታ በተጨማሪ የአርሶ አደሮችን ሰብል በእሳት እያቃጠለ ማውደሙንም የአከባቢው ነዋሪዎች የተናገሩት።

በወረዳው ቀበሌ 28 ጅሳ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ነዋሪ የሆኑ ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ አርሶ አደር እንደገለፁት "አራዊቱ መሳሪያ ለመግፈፍ በሚል ቤት ለቤት እየዞረ ጥሬ ገንዘብን ጨምሮ የእጅ ስልክ እና የለሊት ልብሳችንን ወስዶብናል" ያሉ ሲሆን ለምን ብለን ብንጠይቅም ዛቻና ማስፈራሪያ ተፈፅሞብናል ብለዋል።

በዚኽው ቀበሌ ነዋሪ የሆኑ አንዲት እናት "መኖሪያ ቤታችን ለሦስተኛ ጊዜ ተፈትሿል።ወታደሮቹ አመጣጣቸው መሣሪያ እንዳለ ለመውሰድ ነው ቢሉም ነገር ግን የጋገርኩትን እንጀራ እና ዱቄት እንዲሁም የጠላ ድፍድፍ ሰርቀው ወስደውብኛል" ያሉ ሲሆን በተጨማሪም ልጆችሽ ፋኖ ናቸው በሚል ድብደባ ፈፅመውብኛል ብለዋል።

ሌላኛዋ በቀበሌ 18 ነዋሪ የሆነች ወጣት ደግሞ "መከላከያ ሰራዊቱ ፍተሻ በሚል ሰበብ ወደ መኖሪያ ቤታችን መጡ ከዛም የአንገት ሀብልና የቃልኪዳን ቀለበት እንዲሁም የጆሮ ጌጤን ዘርፈውኝ ሄዱ" ያለች ሲሆን ካምፕ ለሚገኘው አዛዣቸው ጉዳዩን ላመለክት ብሔድም ያልገደሉሽ ልጆቻችን አስተዋይ ስለሆኑ ነው ብሎ ተሳለቀብኝ ስትል የደረሰባትን ቃል በቃል ተናግራለች።

ወጣቷ አክላም አሁን ላይ ለደህንነቴ ጭምር ስለሰጋሁ የምሰራውን ንግድ ዘግቼ አከባቢውን ለቅቄ ለመውጣት ተገድጃለሁ ብላለች።

ከዚህ በተጨማሪ በሚወረወርብን ከባድ መሣሪያ የጤፍ ነዶአችን በእሳት ተቃጥሏል የሚሉት የአከባቢው አረሶ አደሮች፡ የቀረው አዝመራችንንም ዘንተን መሰብሰብ አልቻልንም ብለዋል።

Fano Media 24

26 Nov, 17:46


#Amhara
#አፈሳ

ከትናንት ወዲያ ከግንደ ወይን ከተማ ውስጥ ከፍተኛ አፈሳ ነበር። ህፃን ዳንኤል ዘገዬ እድሜው 13 እና ህፃን ላመስግን አስቻለ እድሜው 12 በመከላከያ ታፍሰው ከተወሰዱት ውስጥ ይገኙበታል።   በተመሳሳይ መርጡለ ማርያም እና ዙሪያው ቀበሌዎች ህፃናት በጅምላ እየታፈሱ እናቶች ለቅሶ ላይ ናቸው። ከአንድ ቀበሌ 30 ህፃናት ታፍሰዋል።
(መረጃው የምስጋናው በለጠ ነው)

@FanoMedia24

Fano Media 24

26 Nov, 16:56


ሰበር

https://youtu.be/fkecCVJREUg?si=TFcpL51SbIz9R46f

Fano Media 24

26 Nov, 15:04


አራት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት መሪዎች በመንግሥት የፀጥታ አካላት በደረሰባቸው ዛቻ እና ወከባ ምክንያት ከአገር መሰደዳቸውን ተነገረ።


የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል ባወጣው መግለቻ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት መሪዎች በፀጥታ ኃይሎች “ተደጋጋሚ ማስፈራሪያ እና ወከባ” እየደደረሰባቸው እንደሆነ አስታውቋል።
በዚህም ሳቢያ በአገሪቱ ያለው የሲቪል ምኅዳር ሊጠብ እና አደጋ ላይ ሊወድቅ እንሚችል ምክልቶች እየተስተዋሉ ነው አለ።
በአካል እና በስልክ ይደርሳል የተባለውን ማስፈራሪያ እና ወከባ በመስጋት አራት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት መሪዎች አገር ጥለው መሰደዳቸውን ማዕከሉ በመግለጫ ላይ አመልክቷል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል ደረሱኝ ባላቸው አቤቱታዎች እና ጥቆማዎች ተሰደዱ የተባሉትን መሪዎች ስም ዝርዝር አውጥቷል።
የመብቶች እና የዲሞክራሲ እድገት ማዕከል (ካርድ) መሥራች እና የፕሮግራም ዳይሬክተር አቶ አጥናፍ ብርሃኔ፣ ስብስብ ለሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ኤደን ፍስሐ እና እሳቸውን የተኩት ወ/ት መሠረት አሊ እንዲሁም ከ30 ዓመት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ዳይሬክተር አቶ ዳን ይርጋ በደረሰባቸው “ከፍተኛ ጫና፣ ወከባ እና ማስፈራሪያ” እንደተሰደዱ ገልጿል።
ከስድስት ዓመታት በፊት የተመሠረተው ማዕከሉ ከዚህም በተጨማሪ የኢሰመጉ ሠራተኞች በሚደርስባቸው ተመሳሳይ ዛቻ እና መስፈራሪያ ሥራቸውን ተረጋግተው ለመሥራት መቸገራቸውን ጠቁሞ፤ ሠራተኞቹ ሥራቸውን ለመልቀቅም እየተገደዱ ነው ብሏል።
ኢሰመጉ ከዚህ ቀደም ባወጣቸው ተደጋጋሚ መግለጫዎች ጫና፣ ድብደባ፣ ዝርፊያ እና ወከባ ሥራውን ለመሥራት እንቅፋት እየሆኑበት እንደሆነ አስታውቋል።

የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል መሻሻሎችን ሲጠብቅ እንደነበር ጠቁሞ ባለፈው ሳምንት በተቆጣጣሪው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የታገዱ ሦስት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን ጉዳይም አንስቷል።
የመብቶች እና የዲሞክራሲ እድገት ማዕከል (ካርድ)፣ ስብስብ ለሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ እና የሕግ ባለሙያዎች ለሰብዓዊ መብቶች ከፖለቲካ ገለልተኛ አልሆኑም በሚል ታግደዋል።
ድርጅቶቹ “ከፖለቲካ ገለልተኛ መሆን ሲገባቸው፣ ከዓላማቸው ውጪ በመንቀሳቀስ የአገርን ጥቅም የሚጎዱ ተግባራት ላይ ተሰማርተዋል” የሚል የእግድ ደብዳቤ እንደደረሳቸው ታውቋል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች እና መሪዎች ላይ የሚደርሱ ጫናዎች እና እገዳዎች “ምኅዳሩን የሚያጠብ፣ ፍራቻ የሚፈጥር እና ተሳትፎን የሚያኮስስ ነው” ሲል ኮንኗል።
እገዳው ሕገ መንግሥቱ የሰጣቸውን የመደራጀት፣ የመሰብሰብ እና ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብቶችንም የሚጎዳ እንደሆነ ጠቁሟል።
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ከእገዳ በፊት ማስጠንቀቂያ መሰጠት እንዳለበት የሚደነግግ መሆኑንም ያነሳ ሲሆን፤ እርምጃው “ሕግን ያልተከተለ እና ግልጽነት የጎደለው” እንደሆነ አመልክቷል።
እግድ የተጣለባቸው ሦስቱም ድርጅቶች ባወጧቸው መግለጫዎች ምርመራ እንደተደረገባቸው የሚያውቁት ነገር እንዳልነበረ ጠቁመው እግዱ ሕግ እና ሥርዓትን ያልተከተለ መሆኑንም አስታውቀዋል።
መንግሥት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ እየደረሰ ያለውን ጫና በአፋጣኝ እልባት እንዲሰጠውም ማዕከሉ አሳስቧል።
ከዚህ በተጫማሪም ማዕከሉ ኃላፊነት የተጣለባቸው አካላት ለሲቪል ማኅበረሰብ አባላት ጥበቃ እንዲያደርጉ እና ለምኅዳሩ መስፋት አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ጠይቋል።

@BBC

@FanoMedia24

Fano Media 24

26 Nov, 13:25


🔥#ቤተ_አምሓራ‼️

የአማራፋኖ በወሎ በቀጠለው ተጋድሎ የአማራሳይንት መቅደላ ክፍለጦር የሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ በትናንትናው ዕለት ከጠዎቱ 2:00 ሰዓት የጀመረ እሰከ ቀኑ 9:00 ሰዓት በዘለቀ ውውጊያ ከፍተኛ ድል ተቀናጅቷል።

በአዳዳ እና ማታሜዳ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ውጊያ የሚኒሻና አድማ ብተና አባላት ሙትና ቁስለኛ የሆኑ ሲሆን ቁስለኞችን ወደ መቅደላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አሥገብተዋል ። ከእዚህ በተጨማሪ አገዛዙ አለኝ ብሎ
#የቁም_ምሽግ ከሰራበት ኮሬብ ሁለተኛ ደረጃ ትምርት ቤት በመግባት በብሬንና በእስናይፐር አሳሩን ሲበላ ያደረው የአብይ ሰራዊት #ምሽጉን ጥሎ ለመፈረጠጥ ተገደሏል።

ግለሠብን መድብደባና ዘረፋ እንደ ሥራ የቆጠረው የአብይ ሰራዊት ለፈኖ ምትና በየቀኑ ለሚከዱት አባሎቹ
#አፃፋ ምላሽ በማለት ሠሞኑን በ018 ቀበሌና በ028 ቀበሌ ካደረሠው የድሮን ጥቃት በተጨማሪ ቤት ለቤት እየገባ ያደረሠው ዘረፋና ጭፍጨፋ ያሥቆጣቸው ገበሬዎች መሣሪያቸውን በመወልወል ወደ ህዝብ ልጅ ፋኖን ተቀላቅለዋል
በዚህም በየቀበሌው የአገዛዙን ስርዓት በማፍረስ በህዝብ በመተካት ሰፊ ስራ እየሠራን እንገኛል ሲሉ የአማራ ፋኖ በወሎ አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር ሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ለንስር አማራ በላከው መልዕክት ገልጿፆል‼️

ድል ለአማራ ፋኖ
©የአማራፋኖ በወሎ

Fano Media 24

26 Nov, 07:31


ሰበር

https://youtu.be/aRu-0RaA1Rw?si=za6hHfgkY6gupgRy

Fano Media 24

25 Nov, 20:02


እኛ የወጣነው ለበቀል አይደለም"ሲል በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ ከፍተኛ አመራር የሆኑት የራያው ባለፀጋ ገልፀዋል።ግፍን ተቃውሞ የተነሳ ኃይል ግፍ አይፈፅምም፣ እኛ የወጣነው ለበቀል አይደለም ያሉት የቆቦ ከተማ ከበርቴ የአሁኑ የአማራ ፋኖ በወሎ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አርበኛ ረዳ ውበቱ "የአገዛዙን ፀረ ህዝብ አካሄድም ተቃውመዋል።የአማራ ፋኖ በወሎ ከፍተኛ አመራሮች በእጃቸው የሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ምርኮኛ የአገዛዙ ወታደሮችን በሚመለከት እና በሌሎች  ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሰሞኑ ከሚዲያ አካላት ጋር ቆይታ ባደረጉበት ወቅት ነው "ፋኖ ረዳ ይህን ያሉትም ተብሏል።የዋርካው ምሬ ወዳጆ ቀኝ እጅ የሆኑት አመራሩ "በአማራ ክልል እየተካሄደ በሚገኘው ውጊያ መከላከያ ሰራዊቱ በህግ ማስከበር ስም ህፃናትና አዛውንቶችን እንዲሁም ነፍሰ ጡር እናቶችን ጨምሮ በርካታ ንፁኋንን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል፣ ታዲያ በህዝባችሁ ላይ ይሄን ያህል ግፍ ሲፈፅሙ የነበሩ ወታደሮችን ስትማርኩ ከልክ ያለፈ ፍቅርና ርህራሄ ያሳያችሁት ከምን የተነሳ ነው የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው ከፍተኛ አመራሩ አርበኛ ረዳ ውበቱ፡ "እኛ የወጣነው ግፍን ተቃውመን ነው፡ ግፍን ተቃውሞ የወጣ ኃይል ደግሞ በሌሎች ላይ ግፍ ሊፈፅም አይችልም፡ ትግል የጀመርነውም ለበቀል አይደለም" ሲሉ ምላሽ ሰተዋል።አመራሩ አክለውም ገዢው ስርዓትን የተቆጣጠረው የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ነው። ሆኖም ግጭታችን ከአገዛዙ ጋር እንጂ ከኦሮሞ ህዝብ ጋር አይደለም። የኦሮሞ ህዝብን ጨምሮ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ወንድሞቻችን ናቸው ብለዋል።
@FanoMedia24

Fano Media 24

25 Nov, 18:57


#Amhara
#CentralGondar

ሰሞኑን በቀን 11/3/ 2017 ዓ/ም ጨፍጫፊው የብልጽግና ሠራዊት በንጹሃን ገበሬዎች ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ አካሂዷል!
በማዕከላዊ ጎንደር ምዕራብ በለሳ በቃላይ ቀበሌ አቶ አማረ አምባቸው በዜና አቶ የኔ ነህ ይትባረክ የተባሉ ንጹሃን ገበሬዎችን ከማሳቸው ጤፍ ሲያበራዩ በነበሩበት ቦታ ጨፍጫፊው የብልጽግና ወታደር ለፋኖ አግዛችኃል ፣ አብልታችኋል ፣ አጠጥታችኃል ፣ የፋኖ ዘመድ የሆነን ጠቁሙ በማለት በባዶ እግራቸው እንዲሄዱና ልብሳቸውን አስወልቀው ሲያንከራትቷቸው ከዋሉ በኋላ ምንም ሳያገኙባቸው ሲቀሩ ሁለቱንም በስናይፐር ረሽኗቸዋል።
ትናንት እሑድ 15/3/2017 ዓ/ም የአካባቢው ኅብረተሰብ ካህናት የወረዳውንና የቀበሌውን አስተዳደር ምን አደረግን እኛ? የታጠቀውን ከሆነ የምትፈልጉት እሱን ጫካ ውስጥ ፈልጉ በማለት በምሬት ቢናገሩም ሰሚ ሳያገኙ ሌላ አርሶ አደር ገበሬ በትናንቱ ዕለት ሲደበድቡና ሲያሳድዱ ውለዋል!!

@FanoMedia24

Fano Media 24

25 Nov, 16:45


ሰበር

https://youtu.be/amaw8EZ-79E?si=hXnx6NwBhU5tqPom

Fano Media 24

25 Nov, 16:00


🔥#ውጊያ_እየተደረገ_ነው‼️

ማንኩሳ የመሸገው የብአዴን አድማ ብተና እና የኦሮሙማ መከላከያ ሰራዊት ጠዎት ላይ እርስ በርስ ውጊያ ማንኩሳ ዙሪያ እያደረጉ እንደሆነ መዘገባችን ይታወሳል፣ አሁን አመሻሽ ጀምሮ ደግሞ ከተማው ላይ
#የእርስበርሱ ውጊያ በሀይለኛው ተጀምሯል ። ከሁለቱም ወገን እንደ ቅጠል #እየረገፈ ይገኛል‼️ ጠላት እርስበራሱ እየተበላላ ይገኛል‼️

#አየርሀይል_ሽፋን ቢሰጥ ጥሩ ነው እንላለን‼️

በሌላ መረጃ ቡሬ ፣ማንኩሳ፣ ጅጋ ወዘተ የአሸባሪው የኦሮሙማ ሰራዊትና ብአዴን በጋራ በመሆን የግል መኪኖችን አይዙዝ ፣ሀይሩፍ እና ሌሎችንም መኪኖቸችን ወደ ካምፕ እየሰበሰበ ሲሆን መኪና ለማስለቀቅ እስከ 10,000 እየተቀበሉ ይገኛሉ‼️

ይህ ሀይል ሙሉ በሙሉ ወደ
#አሸባሪነት መቀየሩን የሚያረጋግጡ ብዙ ምክንያቶች አሉ!!

ክፋት ለማንም
         በጎነት ለሁሉም!!
አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ትውልድ አዲስ ተስፋ!
    
©ፋኖ ዬሴፍ ሀረገወይን የ5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ባለሙያ

Fano Media 24

25 Nov, 15:52


ሰበር ዜና!

ጎንደር ከተማ ላይ የብልጽግና ኃይል ተደመሠሠ!

የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ቴዎድሮስ ብርጌድና ቃኝ ብርጌድ ጎንደር ከተማ ጠዳ አካባቢ ባደረጉት ልዩ ኦፕሬሽን ፋኖዎችን ለመሰለልና ፋኖ ነበርን በሚል እጅ እንደሰጡ አይነት የፕሮፓጋንዳ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ የብልጽግና ኃይሎች ገሚሱ እርምጃ ሲወሰድባቸው ቀሪዎችን መበተን መቻሉን የክፍለጦሩ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ታድሎ ደስታ (ካስትሮ) ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

አገዛዙ ከ2ሺ በላይ ሰልጣኞችን በመልመል ጎንደር ከተማ ላይ ስልጠና እየሰጠ ባለበት ወቅት የጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ሁለት ብርጌዶች ባደረጉት የተቀናጀ ጥቃት 16 የብአዴን ብልጽግና ካድሬዎች ሲደመሰሱ፤ ቀሪውን ተሰብሳቢ መበተን መቻሉን ፋኖ ታድሎ ደሴ (ካስትሮ) ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

እጅ ማሰጠትና ድል ማግኘት የራቀው የአብይ አህመድ አገዛዝ፤ በአውደ ውጊያ ያላገኘውን ድል በፕሮፓጋንዳ ለማግኘት እየጣረ ይገኛል፤ ይህም ቢሆን እንዳይሳካ የማድረግ ስራ እየሰራን ነው፤ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲል የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ም/የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ታድሎ ደሴ (ካስትሮ) ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

ኢትዮ 251 ሚዲያ
የነጻነት አንደበት!

Fano Media 24

25 Nov, 12:50


🔥#የእሳት_አደጋ_ፒያሳ🔥

በአሁን ሰአት ፒያሳ ራስ መኮንን ድልድይ መውረጃ  ላይ ከባድ የእሳት አደጋ  ተከስቷል‼️

አዲስ አበባን በሰበብ አስባብ አንድደው እየሞቋት ነው🔥

Fano Media 24

25 Nov, 12:39


🔥#ፈለገብርሃን_ጎጃም‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም ስምንተኛ ክፍለጦር (በላይ ዘለቀ)  ውስጥ የሚገኘዉ ሶማ ብርጌድን አፍናለሁ በማለት ዛሬ ጠዋት ወደ ፈለገብርሃን የተንቀሳቀሰው የኦሮሙማ መከላከያ እና የብአዴን አድማ ብተና ሰራዊት በአናብስቱ
#ተቀጥቅጦ ከ11 በላይ አስከሬን እና በርከት ያለ ቁስለኛቸውን በአንቡላንስ ጭነዉ ወደ መጡበት ተመልሰዋል፣ በወገን በኩል ምንም የተገዳ የለም ሲሉ የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል‼️

@fano media 23

Fano Media 24

25 Nov, 08:44


ሰበር

https://youtu.be/l4UE_ZzXmUo?si=qKoXf-oMzdltM-5Q

Fano Media 24

25 Nov, 05:39


ዲያስፖራዊያን እንበርታ !!

Fano Media 24

24 Nov, 17:40


ሰበር የድል ዜና!

ደምበጫ ላይ የመሸገው የፋሺስቱ ጦር አዛዥ ኮለኔል ሙሐመድ አሊ በጀግናው የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ ክፍለ ጦር ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ (በደምበጫ ፋኖ) ተደምስሷል!!

ድል ለሕዝባችን!

Fano Media 24

16 Nov, 08:33


ተማርኮ የሚሸልል ኋላቀር ደንቃራ
ሽንፍላ ነው ብሬ ታጥቦ የማይጠራ

ተቀበል ብሬ😂

Fano Media 24

16 Nov, 08:21


"አንች ጩልሌ ራስ
አንች ቶፋ ግንባር
አትጠብቂም ቢመቱሽ
በቆርቆሮ ሚስማር "

አዕምሮሽ የላላ
አካለ ዝንጉ ነሽ
ቀንድ አውጣ ሙቶ እንኳን
በመልክ የሚበልጥሽ

ተቀባይ አረጋሽ

Fano Media 24

15 Nov, 18:51


<የአማራ ህዝብ የአይን ብሌን የሆነው የፋኖ ሠራዊት >

Fano Media 24

15 Nov, 18:45


ገባ በሉ ተጀምሯል X👇🏿
https://x.com/fanomedia27/status/1857495069906862571?s=52

Fano Media 24

15 Nov, 16:30


ተቀበል፩

ካባ ለበሰ አሉ ብርሃኑ ጁላ
ዲሽቃ ታጥቆ ገብቶ ተማርኮ በዱላ

Fano Media 24

15 Nov, 16:21


“ማንም ሰዉ ማንነታችንን እስከ ሚያከብር ድረስ እና አማራነታችን የክብር እና የመኩሪያ ስም እስከሚሆን ድረስ በደምና አጥንታችን የምንፅፈዉ ስም ነዉ። በእስክርቢቶ አይደለም ብዙ ጊዜ ፅፈነዉ ነበር አልሆን ብሎ ነዉ።”

-የአማራ ፋኖ በወሎ የፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ሄኖክ አዲሱ


@FanoMedia24

Fano Media 24

15 Nov, 15:35


የአማራ ልጆች የሐሰት ክስ!!

ከውስጥ አዋቂዎች የተገኘ መረጃ....

የአብይ አህመድ ብልጽግና መር መንግስት የሰሜኑን ጦርነት ካጠናቀቀ በኃላ ከፍተኛ ስጋት ያደረበት ከአማራ ሀይሎች ነበር በተለይም የአማራ ልዩ ሀይልና ፋኖዎች በሰሜኑ ጦርነት ያሳዩት ጀግንነት መንግስትን እረፍት ነስቶታል::  ከጦርነቱ ማግስት ትጥቅ ለማስፈታት እና ልዩ ሀይሉን ለመበተን በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የፀጥታ ግብረ ሀይል ተሰብስቦ በእቅዱ ላይ ቢስማማም አፈፃፀሙን ሊቃወሙ የሚችሉ ምሁራንን: ጋዜጠኞችን: ፖለቲከኞችን እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ቀድመን እንሰር ወይም እናሶግድ የሚል አማራጭ ቀረበ:: በመጨረሻም ገና ለገና ሊቃወሙን ይችላሉ በሚል እናሶግድ መባሉ ተገቢ አይደለም የሚለው ሀሳብ ተቀባይነት አግኝቶ የክልሉ መንግስት እና ብሔራዊ ደህንነት የሚታሰሩ ሰዎችን ስም ዝርዝር እንዲያቀርቡ በአቶ ፈቃዱ ፀጋ መሪነት ጠቅላይ አቃቤ ክስ እንዲያዘጋጅ የፍትህ ሚኒስትሩ አቶ ጌዲዮን ጢሞጢዎስ እንዲያስፈጽም ተደረገ::

የፌደራል ፖሊስ እና የደህንነቱ መስሪያ ቤት አፋኝ ግብረሀይል ከመጋቢት 22/2015 ዓ.ም ምሽት ጀምሮ ውድ የአማራ ልጆች ከየቤታቸው ታፍነው ፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ታጎሩ:: ቀሪዎች በገላን : በአዋሽ አርባ: በወታደራዊ ካምፖች እና በግል ሼዶች ተሰውረው ግፍ ተፈፀመባቸው::

የአማራ ተወላጆች ሀሰተኛ ክስ አናዘጋጅም በማለታቸው አቶ ፈቃዱ ፀጋ አማራ ያልሆኑ የጠቅላይ አቃቤ ህግ ባለሙያዎችን ሰብስቦ ከዚህ ቀደም ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች የተከሰሱበትን መዝገብ አገላብጣችሁ ዋስትና የሚያስከለክል ክስ አዘጋጁ 217 ሰዎች እንደሞቱ 297 ሰዎች እንደቆሰሉ ከ1ቢሊዮን በላይ ንብረት  ወድሟል ብላችሁ ክስ አዘጋጁ ይህንን ለመስራት የ45 ቀን አበል ተፈቅዷል ጊዮን ሆቴል ተቀምጣችሁ እንድትሰሩ አቶ ኢዮሲያድ አበጀ  ይህንን ቡድን እንዲመራ ተመደበ:: የምስክር ጉዳይ ሲነሳ አቶ ፈቃዱ አታስቡ እኔ አዘጋጃለሁ አላቸው::  በመጨረሻም ከ78 ቀን በኃላ እነ ዶ/ር ወንደሰን አሰፋ መዝገብ 309200 በሚል መደበኛ ክስ ተመሰረተ::

በመጨረሻ የአማራ ተወላጅ አቃቤ ህግ ባለሙያዎች የሀሰት ክሱን ይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ከአቶ ፈቃዱ ታዘዙ አቶ ፈቃዱም እሾህን በሾህ በሎ መቀለዱን ወስጣዋቂው  በቁጭት ተናግሯል::

በአቶ ፈቃዱ ፀጋ የተዘጋጀው የሀሰት ክስ በፍርድ ቤት እንዲሻሻል በህዳር 12/2016 ዓ.ም ቢታዘዝም  መዝገቡን በምክንያቶች በማሳገድ ለ1አመት ሙሉ አላሻሽልም በማለት  ቆይቶ በህዳር 3/2017 ዓ.ም አሻሽያለሁ በማለት እንዳዲስ ክሱን አስቀጠለ::

በተሻሻለው ክስ ተከሳሾች በእስር ላይ እያሉ የተገደሉ ሰዎችን በብሔር ግጭት በጅሌ ጥሙጋና አካባቢው በሸኔ እና በጁንታ የተገደሉትን እንዲሁም የቀድሞ አማራ ክልል ብልጽግና ሀላፊ አቶ ግርማ የሽጥላን ጨምሮ 75 ሰዎች ገድላችኃል 48  ሰዎች አቁስላችኃል ከ1ቢሊዮን ብር በላይ ንብረት አውድማችኃል በሎ አዲስ ክስ አሻሽሎ አመጣ::  የሚገርመው በፈቃዱ ፀጋ የተተካው አቶ ተስፋዬ ዳባ በወለጋ አንገር ጉትን በመከላከያና በሸኔ የተገደሉ 14 ሰዎችን ገድለዋል ብሎ ክሱ ውስጥ እንዲካተት አደረገ::

እጅግ የሚገርመው የአማራ ተወላጆች የተከሰሱባቸው 14ቱም መዝገቦች ከሰው ቁጥር መለያየት ውጭ ተመሳሳይ ክስ መሆናቸው ነው::  አቶ ተስፋዬ ዳባ ከዚህ በኃላ የሚመጡ የአማራ ተወላጆች ተመሳሳይ ክስ እንዲከሰሱ ትዕዛዝ አስተላልፏል::

ፍትህ ለንፁሃን የኅሊና እስረኛ አማሮች!!

ሙሉጌታ አንበርብር

Fano Media 24

15 Nov, 07:27


ሰበር

https://youtu.be/qBAWFZTYIbE?si=dL6auxmqqz-_43QK

Fano Media 24

14 Nov, 23:04


አባታችን እውነቱን አፈረጡት!

Fano Media 24

14 Nov, 19:33


ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው ዛሬ በፍርድ ቤት የተናገረው
ኅዳር 5/2017 ዓ.ም

ወንጀል አልፈጸምኩም ጥፋተኛም አይደለሁም፤ ነገር ግን የአማራ ሕዝብ የዘር ፍጅት ተፈጽሞበታል እየተፈጸመበትም ነው ብዬ አምናለሁ።
ማመን ብቻ አይደለም ለአማራ ሕዝብ ጥቅም ስል እታገላለሁ።
የአማራ ሕዝብ በወለጋ፣ በመተከል፣ በአጣዬ፣ በሻሸመኔ ፣ በማይካድራ... በመላው ኢትዮጵያ እና በግዛቱ እየታረደ እኔ ፍራሽና ብርድ ልብስ ስላለኝ ብቻ ልተኛ ፈጽሞ አልችልም።
የአማራን ሕዝብ የጨፈጨፉና ያስጨፈጨፉ እንዲሁም እኔን ጨምሮ ጓዶቼን በሐሰት የከሰሱትን ሹመኞች የናዚ (የሒትለር) ሹመኞች እንደተሰቀሉት ለፍርድ አቀርባቸዋለሁ።
ወንጀል አልፈጸምኩም ፣ ለሕዝብ ግን እታገላለሁ።

Fano Media 24

14 Nov, 19:05


ተጀምሯል
Eyewitness testimonies and leaked documents confirm what we already know: Abiy Ahmed’s government is systematically targeting Amhara prisoners. Torture, extrajudicial killings, and ethnic profiling are routine tactics of this regime.
#StopAmharaGenocide #WaronAmhara #FreeAllPrisonersOfConcise @USEmbassyAddis @UKinEthiopia @AsstSecStateAF @eu_eeas @JosepBorrellF @volker_turk @UN_HRC @OHCHR_EARO
ተጀምሯል ኑ X Twitter 👇🏿👇🏿👇🏿
https://x.com/fanomedia27/status/1857137609765736577?s=46

Fano Media 24

14 Nov, 16:55


ሰበር

https://youtu.be/tt8I7ivoy_0?si=L3nyMdHncbem4bpD

Fano Media 24

14 Nov, 15:25


ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው ዛሬ በፍርድ ቤት የተናገረው
ኅዳር 5/2017 ዓ.ም

ወንጀል አልፈጸምኩም ጥፋተኛም አይደለሁም፤ ነገር ግን የአማራ ሕዝብ የዘር ፍጅት ተፈጽሞበታል እየተፈጸመበትም ነው ብዬ አምናለሁ።
ማመን ብቻ አይደለም ለአማራ ሕዝብ ጥቅም ስል እታገላለሁ።
የአማራ ሕዝብ በወለጋ፣ በመተከል፣ በአጣዬ፣ በሻሸመኔ ፣ በማይካድራ... በመላው ኢትዮጵያ እና በግዛቱ እየታረደ እኔ ፍራሽና ብርድ ልብስ ስላለኝ ብቻ ልተኛ ፈጽሞ አልችልም።
የአማራን ሕዝብ የጨፈጨፉና ያስጨፈጨፉ እንዲሁም እኔን ጨምሮ ጓዶቼን በሐሰት የከሰሱትን ሹመኞች የናዚ (የሒትለር) ሹመኞች እንደተሰቀሉት ለፍርድ አቀርባቸዋለሁ።
ወንጀል አልፈጸምኩም ፣ ለሕዝብ ግን እታገላለሁ።

ፋኖ ሚዲያ - የአማራ ሕዝብ ድምፅ

@FanoMedia24

Fano Media 24

14 Nov, 15:21


ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ


ዛሬ በፍርድ ቤት ያደረገው ታሪካዊ ንግግር

ከዚህ በመቀጠል በተከሰስኩበት ክስ የእምነት ክህደት ቃሌን እሰጣለሁ።
በቀዳሚነት የተከሰስኩት ጉዳይ የአማራ ህዝብ እኩል ከሌሎች ብሄሮችና ህዝቦች ጋር የአገር ባለቤት ሆኖ እያለ አገር ተወስዶበታል ብሎ ተናግሯል የሚል ነዉ።ክሴ ይሄን የሚል በመሆኑ አሁን ለፍርድ የቀረበዉ የአማራ ህዝብ የህልዉና ትግል ነዉ ማለት ነዉ።

የአማራ ህዝብ ላለፉት ሰላሳ አራት አመታት ፀረ አማራ ሀይሎች ተደራጅተው እና ተቀናጅተው ስልታዊ እና መንግስታዊ ጥቃት እያደረሱበት ያሉ ህዝብ ነዉ።
የአማራ ህዝብ የአገር ባለቤትነቱንበግልፅ በአደባባይ የተነጠቀዉ በ1983 ዓ.ም አማራ ጠል ሀይሎች የመንግስት ስልጣንን ተቆጣጥረዉ ባደረጉት የ ሰኔ 1983ቱ የቻርተሩ ጉባኤ ነበር።
ጉባኤው ያለምንም የአማራ ህዝብ ዉክልና የተካሄደ መሆኑን የስርአቱ ቁንጮ መለስ ዜናዊ በአደባባይ የመሰከረው ሀቅ ነዉ።በዚህ የቻርተር ጉባኤ የተመሰረተው የሽግግር መንግስት ባደረገው የክልል አከላለል ዉስጥ ምንም አይነት የአማራ ህዝብ ዉክልና ያልነበረው ሲሆን በዚህ የሽግግር መንግስት ዘመን የተዘጋጀው ህገመንግስትም የአማራን ህዝብ በማዉገዝ ተጀምሮ በማዉገዝ ያለቀ መሆኑን የቻርተሩ ጉባኤ ቃለጉባኤዎች ,የሽግግር ም/ቤቱ ቃለጉባኤዎች,የህገመንግስት ጉባኤ ቃለጉባኤዎች ዘላለማዊ ምስክር በመሆኑ ያስረዳሉ ።
በዘመኑ ትህነግ/ኢህአዴግ በአማራ ህዝብ ላይ የፈፀሙት አድሏዊ ድርጊቶች ,መፈናቀሎች,የንብረት ዉድመት,የዘር ፍጅትእና አገር አልባነት ልለፈዉና የዛ ስርአት ቀጥተኛ ወራሽ የሆነውን የብልፅግና ፓርቲ እና መንግስት በአማራ ህዝብ ላይ የፈፀመዉን እና እየፈጸመ ያለዉን በደል ልግለፅ።

የብልግና መንግስት በአማራ ህዝብ ተጋድሎ ወደ ስልጣን የመጣ ቢሆነም ህገመንግስታዊ ማሻሻያን ጨምሮ ፀረ አማራ የሆኑትን የመንግስት ፖሊሲዎች አስተካክላለሁ ብሎ ቃል ገብቶ የነበረ ቢሆንም በተግባር ግን አማራ ጠል መሆኑን ያስመሰከረዉ ጊዜ ሳይወስድ ነበር።
የብልፅግና መንግስት ከ ትህነግ ኢህአዴግ የወረሰውን የፌደራል እና የክልል ህገመንግስቶች ,ፖሊሲዎች እና መመሪያዎች ይዞ ቀጥሏል።ከ 50 በላይ በአማራ ህዝብ ላይ የዘር ፍጅት እንዲፈፀም ፀረ አማራነትን የሚቀሰቅሱ መፃህፍት አሳትሟል ።በምርምር መፅሄቶች ስም አማራ ጠልነትን ሰብኳል።በመንግስትነቱ በሚያስተዳድራቸው በኦሮምያ ቱሪዝም ቢሮ,በኦሮምያ ፕሬዝዳንት ፅ/ቤት,በኢትዮጽያ ፕሬስ ድርጅቱ ስር በሚታተሙ መፅሄትና ጋዜጦቹ በአማራ ህዝብ ላይ ለአመታት የቆየ የጥላቻ ዘመቻ አካሂዷል ።ከከፍተኛ እስከ ዝቅተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፀረ አማረ ንግግሮች እና ትንኮሳዎች ተደርገዋል።

በተጨማሪም የብልፅግና መንግስት የአማራ ህዝብ የፖለቲካ ዉክልና እንዳይኖረው በማድረግ ዛሬ በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠረው ከአማራ ክልል ዉጭ የሚኖረው የአማራ ህዝብ ምንም አይነት የፖለቲካ ዉክልና የለዉም ።

ከመንግሥት የስራ ሀላፊነት ጠርጎ በማዉጣት አድሎአዊ አሰራርን በማስፈን በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች በማፈናቀል ፣ በቢሊዮኖች የሚገመት የአማራን ህዝብ ሀብትና ንብረት በማውደም እንዲሁም ዘግናኝ የሆነ እንኳን ሊያዩት ሊሰሙት እንኳ የሚከብድ የዘር ፍጅት እንዲፈፀም አድርጓል ። ይህ የዘር ፍጅትበመላው ኢትዮጵያ በሶማሌ ፣ በኦሮሚያ ፣ በትግራይ ፣ በሲዳማ ፣ በቀድሞ የደቡብ ክልል ፣ በጋምቤላ እና በቤኒሻንጉል ክልሎች የተፈፀመ ነው ።
ለዚህም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የአይን ምስክሮች በተጨማሪ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ፣ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ላይ የሚሰሩ ጥምረት እንዲሁም አለም አቀፍ የሆኑት የተባበሩት መንግስታት ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እና የሂውማን ራይትዎችን ዘገባዎች በማየት መረዳት ይቻላል ።
ጉዳዩን ሊከታተል ይችላል ተብሎ ይታሰብ የነበረው የብልፅግናው የአማራ ክልል መንግሥት ደግሞ እንኳን የአማራን ህዝብ ሊታደግ የገዛ ስልጣኑን የማያውቅ ፣ የፖለቲካ ነፃነቱን አሳልፎ የሰጠ እንዲሁም ከውሳኔ ሰጪነት ወደ ፈፃሚነት የወረደ ነው ። (ከክልሉ ውጪ ያሉ አማራዎች እንታገላቸዋለን እንጂ አንታገልላቸውም)ከማለት የደረሰ ሎሌ ነዉ።

በተደጋጋሚ ባጋጠሙ ጉዳዮችም ተፈትኖ የወደቀ ለምሳሌ በአማራ ልዩ ሃይል መፍረስ ፣ በፕሪቶሪያ ድርድር ፣ በሱዳን ወረራ ፣ በአጣዬ እና ሸዋሮቢት ፍጅት የአማራን ህዝብ መብት ማስከበር ያልቻለ ለተፈናቃይ ዱላ ለዘር ፈጂዎች ግን ካባ የሚሸልም ስብስብ ነው ።

የፌደራል መንግሥቱ ደግሞ ያለምንም እፍረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ ፣ አቃቢ ህጉ ፣ መርማሪው ፣ ደህንነቱ ፣ የፍርድ ቤት አስተዳደር በአጠቃላይ የአንድ ብሔር/ሀይማኖት አባላት በመሆን ህግን የማጥቂያ መሣሪያ በማድረግ የአማርን ሕዝብ ልጆች ያጠቃል ።
የአማራ ሕዝብ ከላይ በጠቀስኳቸው ምክንያት የሀገር ባለቤትነቱ የተወሰደበት ፣ ሀገሩን የተቀማ በመሆኑ ፣ ድርጊቱም ሥርአታዊና መንግሥታዊ ለመሆኑ የሚመሠክሩ በርካታ ማስረጃዎች ያሉ በመሆኑ የአማራ ህዝብ ከዚህ የህልውና አደጋ ለመውጣት መንቃት ፣ መደራጀትና እራስን ከጥቃቶች መከላከል ይገባዋል የሚል የፀና አቋም ያለኝ በመሆኑ ይሄንን ዘረኛ እና ነውረኛ አንባገነን ሥርዓት ለመጣል ትግል እንደሚያስፈልግ እምነቴ ነው ።

በጭብጦቹም ላይ

* የሸዋ ፋኖን በማደራጀት በኩል የራሴን አስተዋፅኦ አድርጊያለሁ
*የአማራ ፋኖን ወደ አንድነት ለማምጣት ሲባል የተመሠረተው አመቻች ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆኜ ሠርቻለሁ
*የአማራ ፋኖ ምክርቤት እንዲመሠረት የራሴን አስተዋፅኦ አድርጊያለሁ

* አገሪቱ በተቀበለቻቸው ዓለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎችና የብልፅግና መንግሥት እመራበታለሁ በሚለው ህገመንግስት በሰፈሩት ሰብአዊና እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቹን መሰረት በማድረግ የህዝቤን ግፍ እና በደል ለማስቆም በህቡዕ ሳይሆን በአደባባይ ታግያለሁ።

*የሰራሁት በሙሉ በግልጽ በአደባባይ የተፈፀመ እንጂ ምንም አይነት ህቡዕ ድርጅት አቋቁሜ አልሰራሁ።

*በህቡዕ አደረጃጀት ተፈፀሙ የሚሉትን ተግባራት አላዉቅም።አልፈፀምኩም

የኢትዮጵያ ህዝብ የአማራን ህዝብ በደል በደንብ ይገነዘባል ብዬ አምናለሁ የኢትዮጵያ ህዝብ "የአማራ ህዝብ እንባ በዋንጫ"ቢሰጣቸዉ የማይጎፈንናቸዉን የብልፅግና ስርአት ቁንጮዎች በቃችሁ ሊላቸዉ ይገባል።

በተጨማሪም የአማራ ህዝብ የህልዉና ትግል ለነፃነት ለእኩልነትና ለፍትህ የሚደረግ ትግል እንጅ ጠላቶቻችን እንደሚያወሩት ሌላዉን ለመጨፍለቅ የሚደረግ ባለመሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ደግፎ እንዲቆም እጠይቃለሁ።

አለማቀፉ ማህበረሰብም የአማራ ህዝብ እየተፈፀመበት ያለዉን የዘር ፍጅትና መፈናቀል ቸል በማለቱ በጣም እያዘንኩ ለአምባገነኑ መንግስት ጅምላ ጨራሽ ድሮዎኖች እና ተተኳሾችን የሚያቀብሉ አገራት ታሪክና እና እግዚአብሔር ፍርዱን ይሰጣችኋል እላለሁ።

አመሰግናለሁ ።
ኅዳር 5/2017 ዓ.ም

ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ
ፋኖ ሚዲያ -የአማራ ሕዝብ ድምፅ

@FanoMedia24

Fano Media 24

14 Nov, 14:05


እንዘጋጅ!!
ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀን በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ የትዊተር ዘመቻ ይኖረናል።
የአማራ የሳይበር ሰራዊት ሰዓቱን ጠብቀህ ወደ ትዊተር (X) ግንባር ትመም።👇🏿👇🏿👇🏿👇🏿
https://x.com/fanomedia27/status/1857061955862671714?s=46

Fano Media 24

14 Nov, 07:05


ሰበር

https://youtu.be/tQHbAwNvjzc?si=Cn8e-iGsUsAV90a4

Fano Media 24

14 Nov, 06:47


ካናዳ ለምትገኙ ወገኖች

Fano Media 24

13 Nov, 22:09


የዐማራ ፋኖ በወሎ… የዛሬ ውሎ

"…የብራኑ ጁላ ጦር በተደጋጋሚ በእግረኛ ሠራዊቱ ወደ ቃሊም ለመግባት ሙከራ ቢያደርግም ሠራዊቱን ከማስጨረስና ከማስመራክ በቀር ያገኘው አንዳችም ትርፍ እንደሌለው ያወቀው ሰው በላው መከላከያ ተብዬ በመጨረሻም ወልዲያ ተቀምጦ ወደ ቃሊም ከመድፍ ጀምሮ አለኝ ያለውን ከባድ መሳሪያ ሁሉ ያገኘውን ያግኝ በማለት ፍጹም ከጦርነት ሕግ ባፈነገጠ መልኩ ሕዝቡም ቢሆን ያው ፋኖ ነው በሚል ሒሳብ የመድፍ አረሩን እንደ ዶፍ ዝናብ ሲያዘንበው ውሏል። ይሄንን ተከትሎም።

"…አንድ ሰው ሲሞት በጣም ብዙ ሰዎች ቆስለዋል። እጅግ በጣም ብዙ ከብቶች፣ ፍየሎች እና የተለያዩ እንስሳቶችም ሞተዋል። ብዙ መኖሪያ ቤቶች በከባድ መሳሪያ ተመትተው ፈራርሰዋል። "እስራኤል በጋዛ ፍልስጤም ላይ እንደወሰደችው ዓይነት የማውደም እርምጃ የኦሮሞ ብልጽግናም ውጤቱ ምንም ይሁንምን በእስራኤል መንገድ ሄደን የዐማራን ሕዝብ እንደ ጋዛ ማውደም ነው ያለብን እያሉ ነው ተብሏል። ሕዝቡን እግዚአብሔር ጠብቆት ነው እንጂ እንደዛሬው ውሎ እና እንደ አገዛዙ እሳቤ የቃሊምን ሕዝብ የሚያልቀው ዘሬ ነበር ይላሉ ሲተኮስ የዋለውን እሳት ሲያዩ የዋሉ የዓይን ምስክሮች።

• በመጨረሻም ከፋኖ ምት ከሞት የተረፉት እና ጥይት የጨረሱት የምርኮኛው የጁላ አረመኔ ሠራዊት እንዲህ እንደከፍት በዐማራ ፋኖ ይነዳል።

"…የቀን ጉዳይ ነው ዐማራ ብቻውን ፈርሶ አይቀርም። መዝግብልኝ። የዐማራ በቀሉ፣ ቂሙ እየጨመረ ነው የመጣው። ሌላው ግን ጥጋብ፣ ትእቢት ላይ ስለሆነ አይታወቀውም። ይሄ ጥጋብ አንድ ቀን ይገለበጣል።

Fano Media 24

09 Nov, 21:29


Thank you to the brave Amharas in Germany who are raising their voices to stop the genocide in Ethiopia. Your courage is inspiring. Let’s keep speaking out, uniting, and demanding justice until this injustice ends. #StopAmharaGenocide
#WaronAmhara

Fano Media 24

09 Nov, 21:22


#ሼር አድርጉ!
#እጅግ መልካም ዜና ነው!
ይህን ሼር ሳታደርጉ እንዳተኙ።
#Join the worldwide protest against the Amhara genocide In Ethiopia and Demand the international community hold the perpetrators accountable.

Protest Locations and Dates:

1. Berlin, Germany: Oct 18

2. Indianapolis, USA: Oct 25

3. Denver, USA: Oct 28

4. Los Angeles, USA: Nov 3

5. Seattle, USA: Nov 7

6. Frankfurt, Germany: Nov 9

7. Paris, France: Nov 9

8. Queensland, Australia: Nov 9

9. Chicago, USA: Nov 9

10. London, UK: Nov 10

Organized by: International Amhara Task Force

Hashtags

#VoicesForAmhara

#StandWithAmhara

#AmharaLives Matter

ETHIOPLA

11. Washington, D.C., USA: Nov 10 12. Pretoria, South Africa: Nov 10

13. Minnesota, USA: Nov 10

14. Brussels, Belgium: Nov 10

15.Amsterdam, Netherlands: Nov 10

16. Geneva, Switzerland Nov12 17. Stockholm, Sweden: Nov 16

18. San Diego & L.A.: Nov 17

19. Melbourne, Australia: Nov 17

20. Oslo, Norway: Nov 23

ዓለም አቀፍ ተቃውሞ

#በአማራ ላይ የሚፈጸመውን የዘር ማጥፋት አሁን ይቁም::

በኢትዮጵያ የዐማራውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ በመቃወም ዓለም አቀፉን ተቃውሞ ተቀላቀሉ እና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አጥፊዎችን በህግ እንዲጠየቁ ያድርጉ።

የተቃውሞ ቦታዎች እና ቀናት፡-

1. በርሊን, ጀርመን: ጥቅምት 18

2. ኢንዲያናፖሊስ, አሜሪካ: ጥቅምት 25

3. ዴንቨር፣ አሜሪካ፡ ኦክቶበር 28

12. ፕሪቶሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ፡ ህዳር 10

13. ሚኒሶታ, አሜሪካ: ህዳር 10

4. ሎስ አንጀለስ፣ አሜሪካ፡ ህዳር 3

5. ሲያትል, አሜሪካ: ህዳር 7

14. ብራስልስ, ቤልጂየም: ህዳር 10 15. አምስተርዳም, ኔዘርላንድስ: ህዳር 10

6. ፍራንክፈርት፡ ጀርመን፡ 9 ሕዳር

16. ጄኔቫ, ስዊዘርላንድ Nov12

7. ፓሪስ, ፈረንሳይ: ህዳር 9

17. ስቶክሆልም, ስዊድን: ህዳር 16

8. ኩዊንስላንድ, አውስትራሊያ: ህዳር 9

18. ሳንዲያጎ እና ኤል.ኤ: ህዳር 17

9. ቺካጎ፣ አሜሪካ፡ ህዳር 9

19. ሜልቦርን፣ አውስትራሊያ፡ ህዳር 17

10. ለንደን, ዩኬ: ህዳር 10

የተደራጀው በ፡

11. ዋሽንግተን ዲሲ፣ አሜሪካ፡ ህዳር 10

20. ኦስሎ, ኖርዌይ: ህዳር 23

አለም አቀፍ የአማራ ግብረ ሃይል

ሃሽታጎች

#ድምጾች ለአማራ

#ከአማራ ​​ጋር ቁሙ

#የአማራ ህያው ጉዳይ

አንድ ላይ ሆነን ለውጥ ማምጣት እንችላለን። የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የሚጠይቅ እርምጃ ይቀላቀሉን!

Fano Media 24

09 Nov, 20:51


400 ሴቶች አንዷ እች መሆኗ ነው🤔

Fano Media 24

09 Nov, 17:17


መከላከያ ዛሬ በከላላ ወረዳ ማረኩት ያለዉ መሳሪያ ነዉ

ክላሹ የቤት ልጅ መሰለኝ ሲወለወል
ሜካፕ ሲቀባ እንደከረመ ነዉ 😂

Fano Media 24

09 Nov, 17:00


"የአማራን ህዝብ ትግል ለተወሰነ ቡድን ብቻ መስጠት ተቀባይነት የለውም"

የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል የመላው አማራ ህዝብ ትግል ነው።

ፋሺስቱ አብይ አህመድ እና ቡድኑ አማራን ከ500 ዓመት በሗላ ወረራ ፈፅመውበታል።

የአማራ ህዝብ በየአዝማናቱ መራራ ወረራዎች ተደርገውበታል።ከጣሊያንና ከግራኝ ወረራ በከፋ ሁኔታ በብልፅግናው ዘመን እየተካሄደብን ይገኛል።

ስለሆነም አማራ እንደ ህዝብ የገጠመውን አደጋ በመቀልበስ ረገድ ፋኖ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል።

የኔ ዘመን ፋኖ ደግሞ ከሌላው ጊዜ በተለየ ሁናቴ ራሱን አዘምኖ የአማራን ህዝብ ህልውና ለመታደግ ትግሉን አጠናክሮ ቀጥሏል።

ስለሆነም የአማራን ህዝብ ትግልና የአማራ ፋኖ መስዋአትነት ለማሳነስ የሚደረገው ያልተገባ አካሄዲ ሊታረም ይገባል።

የአማራ ፋኖ ትግል የመላው አማራ ህዝብ ትግል እንጅ የፋኖ ብቻ ትግል አድርጎ መውሰድ የጠላቶቻችን አጀንዳ እና የሀሰተኛ ታጋዮች ፍረጃ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል።


የአማራ ፋኖ ትግልም ከሌሎች የሚለየው የፋሺስቱን ሃይሎች አሉታዊ ፕሮፓጋንዳ እና የሃገር አፍራሺ ሃይሎችን ዕሳቤ ቆም ብለው እንዲያስቡ ከማድረጉም በላይ ስርዓቱ የዘረኞች መፈንጫ መሆኑን ለዓለም ማህበረሰብ እና ለመላው የኢትዮጲያ ህዝብ እንዲያውቁት አድርጓል።


የአማራ ፋኖ ትግል የአማራ ህዝብ ህልውና አልፋ እና ኦሜጋ መሆኑን ህዝባችን በሚገባ ተረድቷል።

ነገር ግን የአማራን ህዝብ ትግል የተወሰኑ ቡድኖች ፍላጎት ማድረግ የዘመናችን አስከፊው ክህደት ነው።

የአማራ ብልፅግናና ዘረኛው የኦሮሞ ብልፅግና ሃይሎች በህዝባችን ላይ እያደረጉት ያለውን አስከፊ ወረራ ቀልብሰነዋል።

የፋሺስቱ ሰራዊት በመላው አማራ ህዝብ ላይ እያካሄደ ያለው ወረራ ችግር ያለበት እና የተወሰነ የሃገሪቱ ሰራዊት ደግሞ ለግለሰብ እና ለቡድን ስልጣን ማስጠበቂያ እንዳደረጉትም ግንዛቤ ሰጥተናዋል።

ስለዚህ መጭው ዘመን የመላው አማራ ህዝብ ትግል እንድሆን እየሰራን ነው።
ጠላቶቻችን ያልተቋረጠ ሰብአዊ ዘር ተኮር ጭፍጨፋቸውን እንዲያስቆሙ የመላው አማራ ሃይሎች እንዲታገሉት ጥሪ እናቀርባለን።


የአማራ ፋኖ ከገዜ ወደ ጊዜ እያደገ የሚሄደውን አቅም በመጠቀም ለመላው አማራ እና ሀገረ መንግስቱን ለማፅናት ከሚሰሩ ሃይሎች ጋር ሃገሩንና ህዝቡን ለመታደግ የሚያደረገውን ዘመቻ በአድስ ጉልበት አጠናክሮ ይቀጥላል።


የአማራ ምሁራንና የአማራ ተቆርቋሪ ሃይሎች ደግሞ ከህዝባችንና ከአማራ ፋኖ ጎን እንዲትቆሙ በተደጋጋሚ ጥሪ ማቀረባችን ይታወሳል።ስለዚህ የአማራ ህዝብ እንደ ህዝብ የሚከፍለውን ዋጋ ለማሳነስ የምታደርጉትን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት እንዲታቆሙ ስል በአማራ ህዝብ እና በህልውና ትግሉ ስም እንጠይቃለን።


የአማራን ህዝብ ትግል በርካታ ሃይሎች የሚጠብቁት እና የምስራቅ አፍሪካ አድስ ክስተት መሆኑ ይታወቃል።
ስለሆነም ሁሉም የአማራ ፋኖ አመራሮች መሪ ድርጅት ለመፍጠር የሚያደርጉትን ርብርብ ልናፋጥነው ይገባል።በመራራ ተጋድሏችን ውስጥ በርካታ ዕድሎች መኖራቸውንም ተስፋ ማድረግ ወቅቱ የሚጠይቀው ነገር ነው።


የዘመናችን ትግል መራራ ችግሮች ውስጥ አውራጃዊነት አንዱ መሆኑ ይታወቃል።
በመሰል ችግር ውስጥ ያላችሁ የፋኖ አመራር እና አባላት ራሳችሁን እንድትገመግሙ አደራ ማለት እፈልጋለሁ።


የአማራ ህዝብ ትግል የሁሉም አማራ ሃይሎች መሆኑ እየታወቀ በየሰፈር ለመንገስ የሚደረገው ቅዠት ፍፁም ክህደት መሆኑም እንዳይረሳ!!

ትግላችን በህዝባችን ውስጥ ፓለቲካዊ አመኔታ እና ማህበራዊ አመኔታ መፍጠር ካልቻለ እየተከፈለ ያለው መስዋአትነት ከንቱ ውዳሴ ነው።


አማራነት የዘመናችን የአማራ ፋኖ መታገያ መስመራችን እንጅ ሲበርደን የምንለብሰው፤ሲሞቀን የምናወልቀው አለመሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል ሲል ለአሻራ ሚዲያ ገልጿል።


የመላው አማራ ዘመቻ ተጠናክሮ ይቀጥላል።

እናሸንፋለን

ነፃነታችን በክንዳችን!!

አሸናፊ ገናን
የሸዋ ዕዝ ከሰም ክ/ጦር የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ

Fano Media 24

09 Nov, 15:19


የምርኮኛው የብርሃኑ ጁላ ሠራዊት😀

Fano Media 24

09 Nov, 11:26


የጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር ዳንግላ ከተማ ላይ ጠላትን ሲወቃው ውሏል !

በአማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ ካሉ ግዙፍ ክፍለ ጦሮች መካከል አንዱ የሆነው እና በፋኖ ዘመን ተሻለ የሚመራው የጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር ዛሬ ከለሊቱ 12 ሰአት ጀምሮ ዳንግላ ከተማን 360' በመክበብ በሰራው እጅግ አስደናቂ ኦፕሬሽን ከ16 በላይ የአገዛዙ የስልጣን አስጠባቂ ሰራዊት ላይመለስ ተሸኝቷል ቁጥራቸው ለጊዜው በውል ያልታወቁ ደግሞ ቆስለዋል ።
በእዚህ ውጊያ የዳንግላው ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ የአዲስ ቅዳሙ ፲አለቃ ኤፍሬም ከጥናፉ ብርጌድ የሰከላው ግዮን ብርጌድ እና የቲሊሊው ዘንገና ብርጌድ ተሳትፈዋል ።

ፋኖ ምስጌ ዘድንግል የቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ ሕ/ግንኙነት

Fano Media 24

08 Nov, 23:14


የአማራ ዲያስፖራ ጥሩ እየሰራ ነው አሁን።

⚡️🪧# ተቃውሞ፡ አለም አቀፍ የአማራ ንቅናቄ (IAM)🌍 ከአውስትራሊያ 🇦🇺 የአማራ ማህበራት ፌዴሬሽን እና ከኒውዚላንድ የአማራ ማህበራት ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ የአማራው ላይ እየተደረገ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ግንዛቤን ለማስጨበጥ የሻማ ማብራት መርሃ ግብሮች አዘጋጅቷል።

ዝግጅቱ በ📅እሁድ ህዳር 8 በ 📍ሜሪላንድ በዌስተርን ሲድኒ አቅራቢያ እና 📅እሁድ ህዳር 15 በኒው ዚላንድ 📍 ኦክላንድ ክሪስቸርች እና ዌሊንግተን ተዘጋጅቷል።

ለዝርዝሩ ከዚህ በታች ያሉትን በራሪ ወረቀቶች ይመልከቱ።

⚡️🪧#PROTEST: The International Amhara Movement (IAM)🌍 in partnership with the Federation of Amhara Associations in Australia (FAAA)🇦🇺 and the Federation of Amhara Associations in New Zealand (FAANZ)🇳🇿 invite community members to attend upcoming planned candlelight vigils to raise awareness of #AmharaGenocide in Ethiopia.

Candlelight vigils are scheduled on 📅Sunday, November 17th in 📍Merrylands near Western Sydney (NSW) and on 📅Sunday, November 24th in 📍Auckland, Christchurch and Wellington in New Zealand.

See the fliers below for details.
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

08 Nov, 22:23


ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ በጀኔቫ የመጭው ማክሰኞ የማይቀርበት ቀጠሮ ነው

Fano Media 24

08 Nov, 21:24


ዓለም በነዚህ 2ለት ሰዎች እጅ ነች ከፈጣሪ በታች!

Fano Media 24

08 Nov, 17:06


በአሜሪካ ዛሬ ታላቅ ሰልፍ የአማራ ልጆች እና የአማራ ወዳጆች ድምጽ አሰምተዋል።

Fano Media 24

04 Nov, 20:05


ጎንደር‼️

ከምዕራብ ጎንደር ዞን ልዩ ልዩ ወረዳ እና ቀበሌዎች በፋሽስቱ መከላከያ ታግተው 
በማዕከላዊ ጎንደር ጭልጋ ወረዳ ሰራባ መከላከያ ካምፕ የታሰሩ ከ 200 በላይ የሚሆኑ አምሓራዎች ሰቆቃዊ ድብደባ እየደረሰባቸው መሆኑ ተሰምቷል።
አብዛኛዎቹ የአካል ጉዳተኛ ሲሆኑ፣ በሞት እና ህይወት መካከል የሚገኙም አሉ ተብሏል።

ከምዕራብ ጎንደር ወረዳዎች እና ከተሞች ታዋቂ እና ተሰሚነት ያላቸውን አምሓሮች በመምረጥ አግተው ወደ ሰራባ ወታደራዊ ኮንሰንትሬሽች ካምፕ ካስገቡ በኋላ፣ ርሃብ
ግርፋት እና ስነ-ልቦናዊ ጉዳት የሚያስከትሉ ግፎች እየተፈፀመባቸው እንደሆነ የውስጥ ምንጫችን ለሞዐ ሚዲያ አድርሶናል።

በነዚህ ንፁሃን አምሓሮች ላይ የሚፈፀመው ግፍ ዋና መሪ የፋሽስታዊ አገዛዙ መሳሪያ መከላከያ ቢሆንም የቅማንት ማህበረሰብ ወካይ ያልሆኑ የአካባቢው የቅማንት ተወላጅ ሚሊሻዎች… የአምሓሮችን መከራ እና ግፍ ፈፃሚ ሆነው ታይተዋል ተብሏል።

እንደ ምንጫችን መረጃ ከሆነ፣ እነዚህ ከጎንደር ልዩ ልዩ ወረዳዎች ታግተው የተሰበሰቡ ሲቢል ነዋሪዎች ከወራት በፊት ወደ ጭልጋ ሰራባ ወታደራዊ ካምፕ የገቡ ሲሆን… አብዛኛዎቹ አካል ጉዳተኛ ተደርገዋል ብሏል።

Fano Media 24

04 Nov, 16:24


የብልፅግና ሰራዊት 🤮

My people አይዞን🤔

Fano Media 24

04 Nov, 16:03


#ከዜናዎቻችን| በአበሽጌ ወረዳ እና በወልቂጤ ከተማ የሚፈፀመው እስር እስር አሁን ድረስ እንደቀጠለ ታወቀ

(መሠረት ሚድያ)- በአበሽጌ ወረዳ እና በወልቂጤ ከተማ በአማራ ተወላጆች ላይ ያነጣጠረው እስር አሁን ድረስ እንደቀጠለ ምንጮቻችን ነግረውናል።

ከእስራቱ በተጨማሪ ግድያ፣ ድብደባ፣ ዘረፋ እና "ፋኖ ናችሁ" በሚል ሰበብ ብዙዎች ቁም ስቅላቸውን እያዩ እንደሆነ በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።

"ፋኖን ትደግፋላችሁ በማለት ወጣቶችን እና ባለሀብቶችን ያለ ምንም ማስረጃ በጅምላ በማፈስ በወልቂጤ ከተማ የቀድሞዉ ሁለገብ አዳራሽ ዉስጥ ታስረዉና ታፍነዉ ይገኛሉ" ያሉን አንድ ምንጫችን በእስር ቤቱ ወይም አዳራሹ ውስጥ በጥቂቱ እስከ 1,000 የአማራ ተወላጆች ይገኛሉ ብለዋል።

ከዚህ እስር ውጪ ያለዉ ማህበረሰብ በተለይም ዋልጋ፣ ቁሊት እና ዳርጌ ከተሞች ያሉ ዜጎች በየቀኑ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በተደገፈ መልኩ እየተደበደቡ፣ እየተገደሉ፣ ቤት ንብረታቸዉ እየተቃጠለ እና ለስደት እየተደረጉ ይገኛል ብለዋል።

መሠረት ሚድያ ከሀምሌ ወር 2016 ጀምሮ በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ የተያዙ ሰዎች ኢ-ሰብአዊ ድርጊት እየተፈፀመባቸው እንደሆነ ቤተሰቦቻቸውን ዋቢ አድርጎ ሲዘግብ እንደነበር ይታወሳል።

በወቅቱ ወደ ስፍራው የገቡ በርካታ የመንግስት ሀይሎች የቤት ለቤት ፍተሻ በማድረግ በዛ ያሉ በተለይ የአማራ ተወላጆች የሆኑ ወጣቶችን እና ባለሀብቶችን በቁጥጥር ስር እንዳዋሉ ዘግበን ነበር።

"ወንዶቹ ብልታቸዉ ላይ ሀይላንድ በማንጠልጠል ጭምር ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እየተፈፀመባቸዉ ነው" ያሉን አንድ የአካባቢው የመረጃ ምንጭ ናቸው።

"ከዚህም በተጨማሪ 15 የሚሆኑ እናቶች ቤታቸዉ ተዘግቶ እስር ቤት ከታሰሩ ከሁለት ሳምንት በላይ ስለሆናቸው ልጆቻቸዉ ያለ ሰብሳቢ ተበትነዋል" ያሉት ደግሞ ሌላ የአካባቢው ነዋሪ ናቸው።

እስራቱ በተፈፀመበት ወቅት በርካታ ሰዎች ከቤት እና ከስራ ቦታ እንደተወሰዱ የሚታወስ ሲሆን በርካታ ሰዎችም በህጋዊ መንገድ ጭምር ይዘዋቸው የሚገኙ መሳርያዎችን እንደተቀሙ መዘገባችን ይታወሳል።

(#ከዜናዎቻችን በሳምንቱ በቪድዮ ዩትዩብ ላይ ያቀረብናቸውን የተመረጡ መረጃዎች ቆየት ብለን በድጋሜ በፅሁፍ የምናቀርብበት አምድ ነው)

መረጃን ከመሠረት!

@MeseretMedia

Fano Media 24

04 Nov, 08:53


የፋ/ለ/ወ አስተዳደር ታገል እጅጉ እና የአዲስ ቅዳም ከተማ ከንቲባ ጌታቸዉ ታፈረ በ17/02/2017 ዓ/ም አዲስ ቅዳም ዉስጥ የተፈፀመዉን የ23 ንፁሀንን ጭፍጨፋ ጨምሮ በፋግታ ለኮማ ወረዳ ዉስጥ በአንድ አመት ከሶስት ወር ጊዜ በግፍ ለተጨፈጨፉ 96 ንፁሀን ወገኖቻችን ተጠያቂዎች ናቸው።ተረኛ...

Fano Media 24

04 Nov, 07:15


ሰበር

https://youtu.be/BoHNTblxYA0?si=PHV6mYUYuVUsXlxw

Fano Media 24

04 Nov, 00:09


የአሜሪካ ፖለቲካ የገባችሁ ስንቶች ትሆኑ?
@FanoMedia27
@FanoMedia24
ይህን ብለናል እነዚህ ሰዎች የዓለምን ትኩረት የሳቡ እያስመሰሉ ሌላ ሴራ ከበስተጀርባ እየሠሩ ነው ። የአሜሪካ ዘመናዊ ቦንምብ ጣይ አውሮፕላኖች ከትናንት ጀምሮ መካከለኛው ምስራቅ እየገቡ ነው ።
ደቡብ ኮሪያ ፣ ጃፓንና አሜሪካ የጋራ የአየር ጦር ልምምድ ጀምረዋል።
ከአፍሪካ ህዝቦች የመጨረሻው ጀዝባ የሆነው የብልጽግና መንጋ የኢትዮጵያ ህዝብ እና ቀሪው የአፍሪካ ህዝብ በአንድ ሽማግሌ እና በአንዲት አሮጊት አሜሪካውያን የድራማ ወሬ ተጠምደዋል።ኧረ ድጋፉንም በልክ ይሁን😀🙉

Fano Media 24

03 Nov, 20:37


ሪፖርተር!

“10.8 ሚሊዮን ህዝቦች የምግብ እጥረት ገጥሟቸዋል!

5566 ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል!

በአማራ ክልል 85 ሺህ የቤት እንስሳት ሞተዋል!

ሱፍ ለባሹ ኋላቀር አምባገነን!
ሚልዮን ገ ዳ ይ አቢይ አህመድ
ውሸቱ በሀገር ውስጥ ጋዜጣ ሲሰጣ!

Fano Media 24

03 Nov, 20:26


ሰበር ዜና!

በአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ መሀመድ ቢሆነኝ ክፍለጦር ልዩ ኦፕሬሽናል ቡድን በቁጥጥር ስር የዋለው የ105ኛ ክፍለጦር የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ከብዙ ሰነዶች ጋር እንደተያዘ ተገለፀ።

በእነዋሪ የተፈፀመውን ጥቃት ጨምሮ በሸዋ ቀጠና በርካታ የአገዛዙ ኦፕሬሽኖችን ሲመራና ሲያስተባብር የነበረው የ105ኛ ክፍለጦር ልዩ ዘመቻ መሪና የሰሜን ሸዋ ዞን ኮማንድ ፖስት የመረጃ ክፍል መቶ አለቃ አማረ በአርበኛ መከታው ማሞ በሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ መሀመድ ቢሆነኝ ክፍለ ጦር ልዩ ኦፕሬሽናል ኃይል መያዙን ገልፀን የነበረ ሲሆን ዝርዝር መረጃው አሁን ደርሶናል።

አገዛዙን ከድተው የፋኖ ሃይልን ከሚቀላቀሉት ባሻገር በዕዙና በስሩ በሚገኙ ክፍለጦሮች ልዩ ኦፕሬሽናል ቡድን በርካታ የአገዛዙ ሃይሎች በቁጥጥር ስር እየዋሉ እንደሚገኙም ታውቋል።

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አርበኛ አበበ ሙላት ለኢትዮ 251 ሚዲያ እንደገለፀው በቁጥጥር ስር በዋለው የብልፅግና ሠራዊት ከፍተኛ አመራር መቶ አለቃ አማረ እጅ ላይ የአገዛዙን ገመና የሚገልጡ ወታደራዊ ሚስጥሮችን ጨምሮ በንፁሃን ላይ ጭፍጨፋ የሚፈፀሙበት የሰነድ ማስረጃ ማግኘታቸውን ገልጿል።

Fano Media 24

03 Nov, 19:31


#Update ቅድም ለፍለጋ ያጋራሁትን የህፃን ልጅ ፎቶ ተከትሎ በርካታ በዱባይ እና በኢትዮጵያ የሚገኙ ሰዎች መረጃ ሰጥተዋል

እናት ልጇን ካለ ጋብቻ ዱባይ ውስጥ ከወለደች በኋላ ለአንድ አመት በክፍሏ በመደበቅ (ክትባትም ሳታስከትብ) አቆይታት ነበር። አባትም ስላልታወቀ ፓስፖርቷን ተነጥቃ በአንድ የመውጫ (exit) ዶክመንት ወደ ኢትዮጵያ ከሶስት ቀን በፊት ተጠርዛ ተላከች። ከዛም ነው ትናንት ምሽት ልጇን ሆሳዕና ውስጥ የጣለቻት።

"ቤተሰቦቼ ይገሉኛል ስትል ሰምተናል" ብለው ከዱባይ አንዳንድ ጉዳዩን የሚያውቁ ሰዎች ተናግረዋል።

ከዚ በሁዋላ ጉዳዩ እና የተገኘው ዶክመንት ለፖሊስ ይተላለፋል፣ የግለሰቧም ማንነት ስለታወቀ የሆሳዕና ፖሊስ በቅርቡ እንደሚያሳውቀን ተስፋ አረጋለሁ።

መልእክቱን አይታችሁ ላስቀመጥኳቸው ቁጥሮች (ለሚሚ እና ለምስክር ሺበሺ) በመደወል ላሳወቃችሁ ሁሉ ምስጋና ይድረሳችሁ።
ጋዜጠኛ ኤልያስ!

Fano Media 24

03 Nov, 16:31


ሰበር

https://youtu.be/0wrclj63e7w?si=uYVulQUwpSKMfjVR

Fano Media 24

03 Nov, 13:09


አብይ አህመድ የተባለ የፊደል ጠል።

ለፋኖ ጥይት የማያስመታ መድሃኒት ትሰራለህ በሚል በስቃይ ላይ ያሉ አባት!

እኚህ ሰው መርጌታ በላይ አዳሙ ይባላሉ። ከዚህ ቀደም የእምቦጭ ማጥፊያ መድሀኒት ሰርተው የነበሩ ታላቅ ምሁር ናቸው። በወቅቱ የምርምር ውጤታቸው ጣና ኃይቅን በወረረው እንቦጭ ላይ ተሞክሮ ውጤታማ የነበረና ነገርግን መንግስት የባለቤትነት መብቱን ለእኛ ካልሰጠህ በእንቦጩ ላይ ጥቅም ላይ እንዳይውል የተደረገባቸው ተመራማሪ ናቸው።

በጣና ደሴቶች ውስጥ ያሉ ገዳማት ግን ምርምሩን ተጠቅመው ደሴቷን የወረራትን እንቦጭ በአጭር ጊዚያት እንዳጠፋላቸው ከአባቶች መረጃዎችን አግኝቻለሁ።

ታዲያ እኒህ አባት "ለፋኖ ጥይት የማያስመታ መድሃኒት የምትሰራው አንተ ነህ” በሚል ዘብጥያ ከወረዱ አመት ሞላቸው። ለአራት ወራት ያህል በአዋሽ አርባ ታስረዋል። ለሁለት ወር ደግሞ በሜክሲኮ ታስረዋል። እንደገና ደግሞ በድጋሚ ወደ አዋሽ ተልከው ለ2 ወራት ገደማ ታስረዋል።

ለእኚህ አባት ማንም ድምፅ ሲሆናቸው አልተመለከትኩም። ለአንድ ወር ገደማ አብረን ታስረን በነበረበት ሰዓት የአሜሪካ መንግስት እና የጀርመን መንግስት ዜግነት ሰጥቷቸው ሊወስዳቸው እንደሚፈልግ ነግሯቸው እሳቸው ግን ፍቃደኛ እንዳልሆኑ ነግረውኛል። በኢትዮጵያ ውስጥም ትልቅ የምርምር ማዕከል ከፍተው ምርምር ላይ እንዳሉ ነግረውኛል።

Fano Media 24

02 Nov, 16:57


በአርበኛ እህታችን አመለወርቅ ኪዳኑ በትግል ላይ ሁና የፃፈችው ድንቅ መፅሐፍ ከአማራ አንቱ ከተባሉ ታጋዮች ከነብርሌውና ላመናው ጋር ብዙ እስርና እንግልት ያልበገራት ጎንደር ዩኒቨርስቲ መምህርነቷን ትታ በአሁኑ ወቅት በአርበኞች ክፍለጦር ሻለቃ ብርሀኑ ጋር ተሰልፋ የአማራን ጥያቄ ለመመለስ በትግል ላይ ያለች ጀግና እህታችን ነች።በአማራ ላይ የሚፈፀመውን ሴራ በተለያዩ አገዛዞች ወቅት ያለውን ተንትናዋለች ከአርበኛ ዋዋ ጎቤ ተነስታ የአርበኛ ላመናው አርበኛ ብርሌው የጀግንነት ትግል ጥንቅቅ ብሎ ቀርቧል አንብቡት ትጠቀማላችሁ።

Fano Media 24

02 Nov, 15:42


ሰበር የሰዓት ዜና👇🏿
https://youtu.be/AE5XD7XUiSU?si=TOajJOj_5iE5V6sj

Fano Media 24

02 Nov, 15:15


በንጹሐን ዜጎች ላይ የሚፈጸሙ የጅምላ ጭፍጨፋዎች የጊዜ ጉዳይ እንጂ ተጠያቂነትን ያስከትላሉ!
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የእናት ፓርቲ መግለጫ

አገራችን ኢትዮጵያ የምታራምደው የጎሳ ፖለቲካ ሕዝባችንን በጎሳ ከፋፍሎ ሀይ ባይ ሳይኖር ማጫረስ ከጀመረ ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል። ይህን ተከትሎ የሚፈጸሙ የጅምላ ጭፍጨፋዎች ባለፉት አምስትና ስድስት ዓመታት ውስጥ በአገራችን ታይቶ በማይታወቅ መልኩ የገዘፉ አተገባበራቸውም ከዕለት ዕለት የከፋ እንደሆነ መላው የአገራችን ሕዝብ እንዲሁም ዝምታን የመረጠው የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብም የሚያውቀው ነው።

በዚሁ ተረኛ ማንነት ተኮር የጅምላ ጭፍጨፋ ማስፈጸሚያ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም. ከምሽቱ ኹለት ሰዓት እስከ እኩለ ለሊት በዘለቀ ዘመቻ በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳ ቦራ ወረዳ ቢጢሲ ቀበሌ ገብሬ ማኅበር የኦሮሞ ነጻነት ታጣቂዎች እንደፈጸሙት በተገለጸ ጭፍጨፋ ከሰላሳ ስምንት በላይ ዜጎቻችን በየመኖሪያ ቤቶቻቸው እንዳሉ በር ተዘግቶ እሳት ተለኩሰባቸው እንዳለቁ እናት ፓርቲ በከፍተኛ ሐዘን ከአካባቢው ነዋሪዎች ለመረዳት ችሏል። ከእነዚህ በተጨማሪ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀና አስከሬናቸው ያልተገኘ ዜጎች መኖራቸውም ጭምር ተገልጿል።
የጥቃቱ ሰለባ የሆኑት የስድስት ወር ሕጻንን ጨምሮ፣ አረጋውያን፣ ሴቶች፣ ሕጻናትና አካል ጉዳተኞች እንደሆኑ ፓርቲያችን መረዳት ችሏል የተከሰተውን የጅምላ ጭፍጨፋም በጽኑ ያወግዛል።

እናት ፓርቲ የፖለቲካ ዓላማን ለማስፈጸምም ሆነ የመንግሥትን ሥልጣን ለማጽናት ከሚወሰዱ የኃይል እርምጃዎች አገራችን ወጥታ በጠረጴዛ ዙሪያ በሚደረግ ድርድር ብቻ ችግሮች መፈታት እንዳለባቸው ለዚህም ኹሉም ወገን ፈቃደኛ ሊሆን ራሱንም ዝግጁ ሊያደርግ እንደሚገባ በቀደሙት ጊዜያት በተደጋጋሚ አሳስቧል። ይህን ለማድረግ ፍላጎት ሊኖር ባልቻለበት ኹኔታ ተዋጊ ኃይሎች በኹለቱም ወገን በንጹሐን ዜጎቻችን ላይ የሚፈጽሟቸው ይህን መሰል የጅምላ ጭፍጨፋዎች የጦር ወንጀል ሲሆኑ አገር ዛሬን ተሻግራ ወደ አዕምሮ ስትመለስ በየትኛውም ወገን ይሁን የእያንዳንዱ በግፍ የጠፋ ዜጋ ሕይወት ተጠያቂነትን እንደሚያስከትል ለአፍታም ቢሆን ሊዘነጋ አይገባም።

ድሃ ሕዝባችን ከችግሩ እንዲወጣ ባናግዘው ቀን እስኪያልፍ እስከ ችግሩም ቢሆን መኖር እንዲችል ፍቀዱለት ሲል ፓርቲያችን በዚህ አጋጣሚ ተማጽኖውን ሊያቀርብ ይወዳል። በቀበሌው የተከሰተውን የጅምላ ጭፍጨፋ አስቀድሞ መከላከልና ማስቀረት ከዚያም በመለስ ጉዳቱን መቀነስ ይቻል እንደነበር የሚታመን ሲሆን ይህንን ማድረግ ያልቻለን ሥርዓት አጥፊዎችን ፈልገህ ለተጎጂዎች ፍትህ ስጥ ብሎ መጠየቅ ራስን ማሞኘት እንደሆነ እናምናለን።

እግዚአብሔር የሞቱትን ነፍስ በደጋጎች አጠገብ እንዲያሳርፍ፤ ለተጎጂ ቤተሰቦችና መከራ ለጸናበት መላው የአገራችን ኢትዮጵያ ሕዝብ መጽናናትን እንዲሰጥ እየተመኘን ጥቃቱ በደረሰበት አካባቢ የሚኖሩ ወገኖቻችን ተጨማሪ ጥቃት እንዳይደርስባቸው ነቅተው ራሳቸውን ከአጥቂዎች የመከላከል ሥራ እንዲሠሩ እናሳስባለን።

እግዚአብሔር አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!

እናት ፓርቲ
ጥቅምት ፳፫ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም.
አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ

Fano Media 24

02 Nov, 14:13


እስከነ 12 ቤተሰቡ የኦሮሞ ጽፈኛ በአብይ አህመድ የሚታዘዙት ገደሉት።
እስከ 12 ቤተሰቡ ተገደለ!

ትናንት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን በሰሜን ሸዋ ደራ ወረዳ የነበሩትን ኢማም ሸይኽ ሙሐመድ መኪን ረሂመሁሏህን እስከ 12 ቤተሰቦቻቸው ረሽነዋቸዋል። ኢማሙ ከእነ 12 ቤተሰባቸው ትላንት በመስጊድ እየቀሩ ባለበት ሰዓት በታጣቂዎች ታግተው የተወሰዱ ሲሆን ዛሬ ኢማሙን ጨምሮ 12ቱንም ገሏቸዋል።አብይ አህመድ ኦርቶዶክስ እና እስልምናን ለማጥፋት አባቶችን መግደል ጀምሯል።

Fano Media 24

02 Nov, 14:00


"ሆያ ሆዬና አበባ አየሽ ወይ" የሚሉት የበዓል ዘፈኖች በሽብር ወንጀል ሊያስከስሱ ነው። አብይ አህመድ የተባለ ጫቅላ ግን የሚያጨሰው ምንድ ነው?😃😃😃

Fano Media 24

02 Nov, 12:56


ሰበር ዜና
ወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ ከተማ በፋኖ እጅ ገባች። ብዙ የአብይ አህመድ ሠራዊት ቁስል ሙት ሆኗል። ዝርዝር አለን..

Fano Media 24

02 Nov, 11:38


ጠላት እየተረፈረፈ ነው።
ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለጦር 
አስደናቂ ውጊያ እያደረገ ነው።


በተያያዘ መረጃ ከመተማ እስከ አርማጭሆ አብርሃ ጅራ ድረስ ባሉ መንገዶች መድፍና ታንክ ቆሞ የሚታይ ሲሆን ውጥረት አለ።

Fano Media 24

02 Nov, 10:37


አብይ አህመድ ሀገራን ለችጋር አጋልጧታት።

#መምህራን ራሳቸውን መመገብ እንደማይችሉና መኖር ፈታኝ እንደሆነባቸው ይህ መርሐ ግብር ፍንትው አድርጎ ያሳያል!! ያሳዝናል !!

#የመምህራን ምገባ በሸገር ከተማ ተጀመረ !!

በሸገር ከተማ አስተዳደር በሁሉም የመንግስት ቅድመ መደበኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሪና መምህራን የምግብ ፕሮግራም በመተግበር ላይ ይገኛል።

በዚህ ፕሮግራም የተማሪዎች ትምህርት ማቋረጥን ማስወገድ የተቻለ ሲሆን መምህራንም በማስተማር እና በመማር የበለጠ እንዲተጉ አድርጓል ተብላል።

በሸገር ከተማ በሚገኙ 256 ትምህርት ቤቶች የተማሪ እና የመምህራን ምግብ ፕሮግራም እየተካሄደ ሲሆን እስካሁን ለ148,795 ተማሪዎች እና ለ3,707 መምህራን መስጠት ተችሏል።

Fano Media 24

02 Nov, 07:40


ሰበር

https://youtu.be/PBq5ehOqAug?si=6Yj8GIby7BYkEE3F

Fano Media 24

01 Nov, 21:04


እግዚአብሔርን ያከበሩ ቅዱሳንን አመሰግኗል የታላቋ ሀገር መሪ ለመሆን እየመጣ ያለው ክቡር ትራምፕ!

Fano Media 24

01 Nov, 20:45


3ኛ ዙር🙏

የአማራ ፋኖ በጎጃም በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክ/ጦር በደመበጫ ወረዳ የኢንጂነር ክበር ተመስገን ብርጌድ ከጠላት ጋር እረፍት በለለው ትንቅንቅ ጎን ለጎን ለ3ኛ ዙር በብቃት አሰልጥኖ አስመርቋል።

ክንዳችን ብርቱ ነው!

እንበርታ!!!

Fano Media 24

01 Nov, 17:27


#መተማ!!

መተማ አከባቢ በነበረው ውግያ ጨፍጫፊው ሠራዊት ድጋሚ ፈርጥጦ ሱዳን ገብቷል! የአንድ ሀገር መከላከያ ነኝ የሚል ሀይል እንዲህ እየሮጠ ወደ ሱዳን ሲገባ የተመለከተ የሱዳን አርሶ አደር ሁኔታውን "Wallahi, lam ara fi hayati kullah jundun yaruddun hakadha...ፈጣሪ በሚያውቀው በህይወት ዘመኔ ወታደር እንዲህ ሲሮጥ አይቸ አላውቅም" ሲል መናገሩን የሱዳን ጋዜጦች ዘግበዋል!

ድል ለአማራ ፋኖ!

Fano Media 24

01 Nov, 16:53


ብርሃኑ ጁላ ቅቅል እየበላ
ገመችስ አፍንጫውን ተበላ🤔

ፋኖ ግን ነፍሱ አይማርም😁 ቦቲውን ማሽተቻው ላይ ነው የመታው

Fano Media 24

01 Nov, 16:07


ሰበር ዜና የምሸት ዜና
https://youtu.be/n5LyFoYQKI4?si=WN-VApbAqmrTw1kn

Fano Media 24

01 Nov, 11:21


https://youtu.be/h7fz6wtHqVc?si=mbV-QJByp_yDPOCb

Fano Media 24

31 Oct, 16:50


ተወልጄ ያደኩበት ከተማ ራንች የሚባል የመንግስት እንስሳት ማድለቢያ እና ማዳቀያ ማዕከል አለ። በልጅነቴ የማስታውሰው የራንች ከብቶች እንዲህ ነበር የሚነዱት

Fano Media 24

31 Oct, 15:34


ሰበር

https://youtu.be/T7gMLW-XYk4?si=41wTEJOa00WqYd_g

Fano Media 24

31 Oct, 10:42


https://youtu.be/4PPI8Q_9Kiw?si=K5duqmCR5TWcMUvw

Fano Media 24

30 Oct, 20:07


⚡️📌#መረጃ: የኢትዮጵያ (አማራ)አሜሪካውያን ማህበረሰብ ተወካዮች ከዳላስ የአማራ ማህበር ጋር በመተባበር ከቴክሳስ ግዛት እጩ ተወዳዳሪ ባሪ ዋርኒክ (ቴክሳስ ሀውስ ዲስትሪክት 108) ጋር በመገናኘት በኢትዮጵያ የአቢይ አህመድ አገዛዝ በአማራው ላይ ያወጀውን ጦርነት ጨምሮ በህብረተሰቡ በተነሱ አስፈላጊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።

⚡️📌#UPDATE: Representatives from the (Amhara)Ethiopian-American🇺🇸 community led by the Amhara Association in Dallas met with state candidate Barry Wernick (Texas House District 108) to discuss important issues shared by the community including the need to put an end to the Abiy Ahmed regime's #WarOnAmhara in Ethiopia.

Fano Media 24

30 Oct, 17:55


የአብይ አህመድ ሠራዊት😀

Fano Media 24

30 Oct, 12:17


አሜሪካ ላላችሁ ሐበሻዎች ጥሪ

ትራምፕን ምረጡ!!
ይህ አሜሪካ ለሚኖሩ አበሾች የምርጫ ቅስቀሳ ነው!!

የአሜሪካ ምርጫ አንድ ሳምንት ቀረው። ታዲያ እኛ ምናገባን የምትሉ እንዳላችሁ አውቃለሁ። ይህ ፅሁፍ ለእናንተ ስላልሆነ ልክ ናችሁ አያገባችሁም። በአሜሪካ ለሚኖሩና የመምረጥ መብት ላላቸው አበሾች የተፃፈ ነው። በተለይም የአበሻ ወላጆችን ለቅሶ ጭንቀትና መከራ እንዳየ ሰው ይህን እላለሁ።

ምናልባት እስከአሁን ማንን እንደምትመርጡ ካልወሰናችሁ እኔ በግልፅ ትራምፕን እንድትመርጡ ለመቀስቀስ ነው ይህን የምፅፈው። በዘረኝነት እና ወዘተ ስሙ በክፉ እንደሚነሳ ግልፅ ነው። ይህም ቢሆን ባስተዳደረባቸው አመታት ከነጆ ባይደን የባሰ የሚወራውን ያህል የከፋ ነገር አልታየበትም። ለሀብታሞች ያደላል የሚል ቅሬታም ይነሳል። ኮቪድን ጨምሮ በተከሰቱ ሁነቶች ድሆችን ከተራ ምግብ ጀምሮ መክፈል እስካቃታቸው ሞርጌጅ በተለያየ መንገድ የደገፋቸው የትራምፕ አስተዳደር ነበር። እውነታው ትራምፕ አሜሪካን ከልብ ይወዳል፣ ከነጉድለቱ በፈጣሪ መኖር ያምናል። ከምንም በላይ ግን ...

ብዙሀኑ አበሻ የመጨረሻ ህይወቱ ልጆቹ ናቸው። ለልጆቹ እድሜውን፣ ጤናውን ፣ ጉልበቱን ያልከፈለ አበሻ የለም። እንቅልፍና አምሮቱን ሁሉ ለልጆቹ ያልሰዋ ወላጅ አይገኝም። ህልሙም የልጆቹ የነገ ስኬት ነው። ልጆቹ ነፍሱ ናቸው "ሰው አለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱን ግን ቢያጣ ምን ያደርግለታል" እንዲል መፅሐፉ ካሜላና ፓርቲዋ በቀጥታ የአበሻም ይሁን ሌሎች ልጆች እጣ ፋንታ ላይ አደገኛ ካርድ የመዘዙ የጥፋት ደቀመዝሙሮች ናቸው። አሜሪካን ወደአሳዛኝ ገደል እየገፉና በዴሞክራሲ ስም የመጨረሻውን የዴሞክራሲ አስኳል እሱንም "ልጅን በራስ ባህል በራስ እምነትና ማንነት የማሳደግ መብት" ለመንጠቅ እየታገሉ ነው። ቤተሰብን የሚበትን መርገምት። ፅንስ መግደልን እንደትልቅ የዴሞክራሲ ስጦታ እየሰበኩ ነው፣ በአጠቃላይ ኢኮኖሚ ጉዳዮችም ቢሆን እዚህ ግባ የሚባል እቅድ የላቸውም። እንደውም አሜሪካ በታሪኳ አይታው የማታውቀው የኑሮ ውድነት ላይ ጥደዋታል። ቤት ህልም ሁኗል፣ ምግብ ተትረፍርፎ ገንዳዎችን የሚሞላባት አሜሪካ የምግብ ወጭ እስከማሳሰብ ደርሷል።

ትራምፕ ሐብታሞችን መደገፉ ፍፁም ጤነኛ መንገድ ነው። ሁላችንም ወደአሜሪካ የመጣነውና ሚሊየኖችም አሜሪካን የሚመኙት ለፅድቅ አይደለም! ሐብታም አገር ስለሆነች ነው። ሰርቶ ተምሮ ለመለወጥ፣ የተሻለ ኑሮ ለመኖር። የሀብቷ ምንጭ የብዙ ሀብታም ግለሰቦች ድምር አገር መሆኗ ነው። ለማንም አገር ቢሆን ሀብታም ማብዛት ኢንቨስትመንትን ማበረታታት የህልውናው ጉዳይ ነው። የውጭ ፖሊሲያቸው ላይ አገራችንን ጨምሮ የተለያየ ሊሆን ይችላል። ከራሳቸው አንፃር ስለሚያዮት ማንም አገር የራሱን ጥቅም ካላስከበረ ሌላው ለርሱ ብሎ ፖሊሲ ሊቀርፅለት አይችልም።

የሆነ ሆኖ ለልጆቻችሁ እጣ ፋንታ፣ ለሰበአዊነት፣ እንዲሁም ለቆማችሁለት ሞራላዊም ይሁን ሐይማኖታዊ እምነት የሚበጃችሁ ትራምፕ ነው። በነገራችን ላይ መምረጥ መቻላችሁን እንደቀልድ አይታችሁ እንዳታሳልፉት ። ለዚህ መብታችሁ ብዙዎች ነፍሳቸውን ከፍለዋ፣ ፊዳ ሆነዋል። ምረጡ! ፍላጎትና ማንነታችሁን በድምፃችሁ አስከብሩ። ድምፃችሁ ለልጆቻችሁ የምትመዙት የዋስትና ካርድ ነው። ትራምፕ ጥቁር ብሎ ሰደባችሁ የሚሉት ሕይወታችሁን ጨለማ እንዲዘሩበት አትፍቀዱ። ከልጆቻችሁ የሚቀድም አንድ ነገር አስቡ ...አለ?

ድል ለጓድ ዶናልድ ትራምፕ
ሰላም ፣ፍቅር ፣ሰርቶ ልጆችን በራሱ ወግና ባህል ፣ እምነትና ስርዓት ማሳደግ፣ ለቁም ነገር ማብቃት፣ ቤተሰብን መርዳት ለመላው አበሻ፣ ለመላው ቤተሰብ!!
#አሌክስ አብርሃም

Fano Media 24

30 Oct, 11:34


በማዕከላዊ ጎንደር ርሐብ እና በሽታ ተከስቷል‼️

"በጽኑ የታመሙ ህሙማን ለተሻለ ህክምና ወደ ሌላ ቦታ መሄድ በመከልከሉ ያላቸው አማራጭ ሞትን ቤታቸው ሆኖ መጠባበቅ ሆኗል"

በአማራ ክልል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ስር የሚገኙ እና በከፍተኛ ደረጃ በተፈጥሮ የተራቆቱ ተብለው የሚታወቁት ከ6 መቶ ሺህ በላይ የ4 ወረዳ ህዝብ ሙሉ ለሙሉ መድሀኒት፣ ምግብ እና ነዳጅን ጨምሮ ሸቀጣሸቀጦች እንዳይገባላቸው ተደርጎ ወባ እና ኮሌራን ጨምሮ በርሀብና በበሽታ ሰው እየሞተ እንደሚገኝ ታውቋል።

ምስራቅ በለሳ፣ ምዕራብ በለሳ እና ስላሪ ወረዳዎች አፋጣኝ መፍትሄ ካልተገኘላቸው ተጨማሪ ህዝብ እንዳያልቅ ስጋት እንዳላቸው ነዋሪዎች ተናግረዋል።

ሶስት ወር ሙሉ የትራንስፖርት ክልከላ ተደርጓል የሚሉት ነዋሪዎቹ ሰራተኛ ደሞዝ አልተከፈለውም፣ ህዝብ የሚበላው አጥቷል ብለዋል።

በሌላ በኩል በአማራ ክልል በተስፋፋው ጦርነት ምክንያት በጦርነቱ ከሚሞተው ህዝብ በተጨማሪ መንገድ በመዘጋቱ ምክንያት በህክምና እጦት የሚሞተው ሰው በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ መሆኑ ታውቋል።

እናቶች ቤት ለመውለድ ተገደው በወሊድ ምክንያት እየሞቱ መሆናቸውን እና ከባለፈው ነሀሴ ወር መጨረሻ ጀምሮ ከደቡብ ጎንደር አምስት ወረዳዎች (ማለትም ከእስቴ፣ አንዳቤት፣ ስማዳ፣ ሙጃ እና ታች ጋይንት) መከላከያ ለቆ የወጣ ሲሆን ላለፉት ሁለት ሳምንታት ደግሞ ወደ እነዚህ ወረዳዎች የሚደረግ ሁሉም አይነት ትራንስፖርት በፀጥታ ሀይሎች መከልከሉ ህዝቡ ለከፍተኛ ስቃይ መዳረጉ ታውቋል።

ወደ ቀጠናው ምንም ዓይነት የሸቀጥም ይሁን የመድሀኒትና እና ሌሎች የህክምና ግብአቶች መግባት ያልቻሉ ሲሆን በዚህም የመንግስት ሆስፒታሎች እና ጤና ጣቢያዎች እንዲሁም የግል ጤና ተቋማት አገልግሎት መስጠት እያቆሙ ነው ተብሏል።

"በጽኑ የታመሙ ህሙማን ለተሻለ ህክምና ወደ ሌላ ቦታ መሄድ በመከልከሉ ያላቸው አማራጭ ሞትን ቤታቸው ሆኖ መጠባበቅ ሆኗል" ያሉት ነዋሪዎች ሸቀጥ ወደየወረዳው እንዳይገባ በመከልከሉም ሰው ለከፍተኛ የኑሮ ቀውስ ተጋልጧል።

በአምስቱም ወረዳዎች መከላከያ ተሸንፎ ከወጣ ጀምሮ የመንግስት ሰራቸኞች ደመወዝ ባለመከፈሉ ከፍተኛ ችግር ላይ ናቸው ተብሏል።

Fano Media 24

30 Oct, 09:33


ሰበር የጧት ዜና!
https://youtu.be/vPIklh4Nty0?si=iUfYS3YQFQV41eyp

Fano Media 24

30 Oct, 09:17


የአማራ ፋኖ አዲስ ተመራቂ!

Fano Media 24

29 Oct, 22:56


የዳንኤል ክብረት ሚስት እና ልጅ ናቸው። ባልሽ የአማራን ህዝብ ዘር እንዲጠፋ 24 ሰዓት ይሰራል። አባትህ የአማራን እናቶች ያስለቅሳል እናተም ነገ በተራችሁ የምታለቅሱ ይሆናል።

Fano Media 24

29 Oct, 22:16


ዛሬ ከመሼ
ኦህዴዶች ተሰብስበዋል፣ አዲስ አበባ እየታመሰች ነው፣ በየቦታው ፍተሻ አለ። ስበስባው አዲስ አበባ ላይ አይደለም ሆን ተብሎ ትኩረት ለመሳብ ነው።
ስብሰባውን ጨርሱና መረጃውን ይፋ እናደርጋለን።

Fano Media 24

29 Oct, 21:29


ሰበር ዜና አየሁን ዜና 🤔

Hackers associated with China have targeted members of former President Trump's family and President Biden's aides, a new report reveals.

The New York Times reported on Tuesday that hackers broke into telecommunications company systems. The Times said it was told by people "familiar with the matter."

The hackers targeted devices used by Trump, his son Eric Trump and Jared Kushner, in addition to Vice President Kamala Harris's campaign staffers.
BATTLEGROUND STATE OFFICIALS SAY FOREIGN ENEMIES USING MISINFORMATION TO ‘UNDERMINE’ DEMOCRATIC PROCESS

Donald Trump, Joe Biden

ከቻይና ጋር የተገናኙ ጠላፊዎች በቀድሞው የፕሬዚዳንት ትራምፕ ቤተሰብ አባላት እና የፕሬዚዳንት ባይደን ረዳቶች ላይ ኢላማ አድርገው እንደነበር አዲስ ዘገባ አመልክቷል።

ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ ማክሰኞ ማክሰኞ እንደዘገበው ሰርጎ ገቦች የቴሌኮሙኒኬሽን ኩባንያ ስርዓቶችን ሰብረዋል። ዘ ታይምስ “ጉዳዩን በሚያውቁ ሰዎች” እንደተነገረው ተናግሯል።

ጠላፊዎቹ ኢላማ ያደረጉት ከፕሬዚዳንት ካማላ ሃሪስ የዘመቻ ሰራተኞች በተጨማሪ ትራምፕ፣ ልጁ ኤሪክ ትራምፕ እና ያሬድ ኩሽነር የሚጠቀሙባቸውን መሳሪያዎች ነው።

የውጊያ ግዛት ባለስልጣናት የውጪ ጠላቶች የዲሞክራሲ ሂደትን 'ለማዳከም' የተሳሳተ መረጃ በመጠቀም ይላሉ።

ዶናልድ ትራምፕ ፣ ጆ ባይደን

Fano Media 24

29 Oct, 18:52


በጉራጌ ዞን “ከ ፋኖ ጋር በተያያዘ” ከ100 በላይ ሰዎች መታሰራቸው ተነገረ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ከሰኔ 2016 ዓ.ም. ወዲህ ከ100 በላይ የአማራ ብሔር ተወላጆች “በሽብር” ተጠርጥረው ሲታሰሩ ስጋት ያደረባቸው ነዋሪዎች ደግሞ አካባቢውን ለቀው መሸሸታቸውን ለቢቢሲ ተናገሩ።

በዞኑ አበሽጌ ወረዳ ከሰኔ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ‘ፋኖ ናችሁ፤ የፋኖ ክንፍ ናችሁ፤ ፋኖን በገንዘብ ትደግፋላችሁ’ በሚል የፀጥታ ኃይሎች ድብደባ እና እንግልትን ጨምሮ “ማንነትን የለየ” እስር እየፈጸሙ መሆናቸውን በመግለጽ ስጋት ውስጥ መሆናቸውን አመልክተዋል።

የአካባቢው የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ በቁጥጥር ስር የሚገኙት ነዋሪዎች “በመሳሪያ ዝውውር እና እገታ” ወንጀሎች ተጠርጥረው የተያዙ ናቸው ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

አብሸጌ ወረዳው ካሉት 30 ቀበሌዎች እና ማዘጋጃዎች 16ቱ በአብዛኛው የአማራ ብሔር ወላጆች እንደሚኖሩባቸው የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ካለፈው ዓመት መጨረሻ ጀምሮ ግን ከፋኖ ጋር በተያያዙ ክሶች ምክንያት “እየተሳደድን ነው” ይላሉ።

“ከባለሀብት እስከ ቀን ሠራተኛ፤ ከፖለቲከኛ እስከ ወጣት፤ ከባጃጅ ሹፌር እስከ ሞተረኛ ድረስ” የእስሩ ሰለባዎች እንደሆኑ አንድ አካባቢውን ለቀው የወጡ ነዋሪ ተናግረዋል።

የመንግሥት ሠራተኛ የነበሩ አንድ ነዋሪ የታሰሩ ሰዎች ከ140 በላይ (በወልቂጤ 90 ሰዎች እና ዋልጋ ከ50 በላይ ሰዎች) እንደሚሆኑ ጠቁመው እስሩ አሁንም እንዳላቆመ ገልጸዋል።

አዲስ ስታንዳርድ

Fano Media 24

29 Oct, 15:53


ሰበር

https://youtu.be/ECjWj4nEMS4?si=27gwo9VfFlxAoojW

Fano Media 24

29 Oct, 15:31


በጌድዮን ጢሞትዮስ (ዶ/ር) ሹመት ላይ ከፍተኛ ወቀሳ ቀረበ

👉 "የተሰነዘረው አስተያየት ጥቅል ፍረጃ ያለበትና ተገቢው ምርመራ ያልተከናወነበት ነው" ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

ሬዲዮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት እያካሄደው በሚገኘው 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ፤ የም/ቤቱ አባልና የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ተመራጩ ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) በቀድሞ የፍትህ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞትዬስ (ዶ/ር) ላይ ከፍተኛ ወቀሳ ሰንዝረዋል።

የምክር ቤት አባሉ በሹመቱ ላይ ባቀረቡት ቅሬታ፤ "የምክር ቤት አባላት ያለመከሰስ መብታችን ሳይነሳ እንደ ሽፍታ ተጎትተን ስንታሰርና ለወራት ስንቀመጥ ምን ሰሩ? " ሲሉ ጠይቀዋል።

አክለውም፤ "ሌሎች የምክር ቤት አባላት የፌዴሬሽን ፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ተገቢ ፍትህ ሳያገኙ ለአመታት ሲንገላቱ የፍትህ ሚኒስትር ምንም የሰራው ነገር የለም። ከሳሹ እራሱ የፍትህ ሚኒስትር ነው።" ብለዋል።

ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ወደ ፍትህ ሚኒስቴር ሲመጡ ከፍተኛ ተስፋ አድርገው እንደነበር የገለጹት ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር)፤ ነገር ግን ከሳቸው በፊት ከነበሩት ሚኒስትሮች ምን የተለየ ነገር አለማሳካታቸውን ለምክር ቤቱን ገልጸዋል።

"በሕግ ከውጭ ዩኒቨርሲቲ ፒኤችዲ ይዘው መምጣታቸውና እዚህም ትልቁ የሀገራችን ተቋም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማስተማራቸው ላይ ምን ለውጥ አመጡ የሚለው አልተገመገመም" ብለዋል።

"እኔ በግሌ ቅሬታ አለኝ" ያሉት ደሳለኝ (ዶ/ር) " በፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን የእውቀት ችግር አለባቸው ብዬ አይደለም፤ በተለያዩ መድረኮች አይቻቸዋለሁ ሙያቸውን በጣም ጠንቅቀው ያውቃሉ ፤ ነገር ግን አፈጻጸማቸውን ካየነው የኢትዮጵያ ህዝብ ለዘመናት ሲጠይቅ የነበረውን የፍትህ ጥማት ከማስታገስና ያን ከማርካት ይልቅ አሁንም የፍትህ ስርዓቱ የፖለቲካ መሳሪያ እንዲሆን አድርገዋል" የሚል ወቀሳም ሰንዝረዋል።

"በሀገራችን በተለይ በኢህአዴግ ዘመን የፍትህ ስርዓቱ ተቃዋሚዎችን ማጥቂያ፣ የፖለቲካ መሳሪያ፣ የገዢው ፓርቲ አንድ አርም ተደርጎ ሲሰራ ነበር አሁንም ያ ተቀይሯል ብዬ አላስብም" ብለዋል።

"ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ሕዝብ ሲፈልገው የነበረውን የፍትሕ ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ የፍትሕ ሥርዓቱን ለፖለቲካ መጠቀሚያ አድርገውታል" ሲሉም ተናግረዋል።

"በዚህ ሂደት ውስጥ እንዴት አዲስ የካቢኔ ሹመት ማግኘት አለባቸው የሚለው ሂደትም ተገቢ ግምገማ ሳይከናወንበት የተደረገ ነው የሚል እምነት አለኝ" ሲሉም ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) ለምክር ቤቱ ገልጸዋል።

በመሆኑም፤ "የፍትህ ዘርፉን ከፍተኛ ችግር ውስጥ የከተቱ ስለሆኑ ትራክ ሪከርዳቸው የውጭ ጉዳይን ለመምራት ብቁ ሊያደርጋቸው አይገባም" ብለዋል።

ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) አክለውም የሚኒስትሮች ሹመት ሂደት ላይ ጥያቄ ያነሱ ሲሆን፤ "የሚነሱ ሚኒስትሮች ከሾምናቸው በኃላ ምን አጉለው እንደተነሱ፣ ምን ድክመት እንዳሳዩ፣ ወይ ምን የስነምግባር ጥሰት እንዳሳዩ አይቀርብም፣ በተጨማሪም እነሱን የሚታኳቸው ሚኒስትሮች ከነሱ በምን እንደሚሻሉ አይነገረም " ሲሉ ተናግረዋል።

"ይህም ከግልጽነት እና ከተጠያቂነት መርህ አንጻር ጥያቄ እየሚያስነሳ ነው" ሲሉ አሳስበዋል።

የመንግሥት ተጠሪ ሚንስትር የሆኑት ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ "የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው በተሸሙት ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ላይ የተሰነዘረው አስተያየት ጥቅል ፍረጃ ያለበትና ተገቢው ምርመራ ያልተከናወነበት ነው" ሲሉ ለቀረበው ወቀሳ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

አክለውም "ተሿሚን ብቁ አይደሉም በሚል የተሰጠው ጥቅል ፍረጃም ነባራዊውን ሁኔታ ያገናዘበ ነው ለማለት ይከብደኛል" ሲሉ ተናግረዋል።

በዛሬው ዕለት እየተካሔደ በሚገኘው የምክርቤቱ መደበኛ ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሹመት በቀረቡት አምስት ሚኒስትሮች ሹመት ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን፤ ሹመቱም በአንድ ተቃውሞ፣ በሁለት ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ ጸድቋል።

@አሐዱ

Fano Media 24

29 Oct, 08:02


ሰበር

https://youtu.be/txQQGTQEPGs?si=dtGJp1wGgtD14-Ng

Fano Media 24

29 Oct, 07:57


#የአማራ_ፋኖ_በጎንደር

ጀግኖቹ ብሩን ለባንኮቹ አስረክበዋል።
ከሌባ እንጅ እንዳስጣሉት ብዙዎቻችን እናውቅላን።

ማሳሰብያ:- ሁላችሁም የባንክ ስራ አስኪያጆቹ የሰጡትን ምስክርት ከላይ የተያያዙትን ወረቀቶች አንቧቸው።

ክብር ለሀቀኞቹ ታጋይ
ድል ለእውነተኛ ሰዎች
ድል ለዐማራ ህዝብ

Fano Media 24

29 Oct, 00:21


አዲስ የፋኖ አወዳሽ ዜማ ሙሉውን ሊንኩን ተጭነው ይመሰጡ እጅግ 😍👇🏿👇🏿👇🏿
https://youtu.be/27RPT1z79Q8?si=EZD4cNM0_7AZEjRf

Fano Media 24

25 Oct, 20:03


በአዲስ አበባ ፣በኦሮሚያ ክልል እና በደቡብ ክልል የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲና እና የብልፅግና ወንጌል አገልጋዮች ከዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም፣ ዶክተር ገመችስ ደስታ፣ ኢዩ ጩፉ፣ ዮናታን አክሊሉ እና በየደረጃው ከሚገኙ አገልጋዮች እና የተለያዩ የኦሮሞ ምሁራን ጋር በመተባበር በሀይማኖት ተቋማት ውስጥ ወጣቶችን ለውትድርና እንዲቀላቀሉ በመመልመል ስራ መሰማራታቸው ታውቋል።

በሰሜን የተነሳው ውጊያ ፀረ ፕሮቴስታንት እና ፀረ ብሔር ብሔረሰብ በመሆኑ በኦሮምያ፣ በደቡብ እና በጋምቤላ ያላችሁ ወጣቶች መከላከያ ሠራዊትን በመቀላቀል የአምላካችሁን ቅዱስ ጦርነት ተዋጉ የሚል ስብከት እና ትንቢት ለምእመኑ እያሰሙ መሆኑ ምንጮቻችን ዘግበዋል።

Fano Media 24

25 Oct, 16:08


ሰበር

https://youtu.be/n9NDHpwTVzM?si=gHVV84ddRq001SbW

Fano Media 24

25 Oct, 14:41


This is the child Dawit Mekash who is one of the innocent killed by the drone attack that happened five times in Shewa yesterday.


#Dawit_Mekash
#AmharaGenocide

Fano Media 24

25 Oct, 11:55


የካድሬ ስደት ቀጥሏል ‼️

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሀይ ወደ እስራኤል ሀገር ተሰደደ ።

ከአንድ ወር በፊት ከሓላፊነት የለቀቀው የጎንደር ከተማ ከንቲባ ወደ እስራኤል ሀገር በስራ ምክንያት እንደወጣ በዛው ተሰዶ ቀርቷል ።

ስርዓቱ መንኮታኮቱንና መበስበሱን ያዩ የብልፅግና ቀንደኛ  ካድሬዎች አንድ በአንድ መክዳታቸውን ተያይዘውታል አቶ ባዩ አቡሀይ የብልፅግና ትሁትና ታማኝ አገልጋይ የነበሩ ሲሆን ከአብይ አህመድ ቀጥተኛ ትዛዝ እየተቀበሉ ጎንደርን ቀፍድደው የያዙ በዝርፊያ የወርቅ መዳሊያ የነበራቸው ሆዳም ካድሬ ሲሆኑ የአቶ ባዩ አቡሀይ ባለቤትና የአብይ አህመድ ባለቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው የቅርብ ወዳጅና ቤተሰባዊ ዝምድና የነበራቸው ነበሩ  ።
  
     
         ጥቅምት 15/02/2017 ዓ.ም
                ጎንደር

Fano Media 24

25 Oct, 10:56


ትናንት ከቀኑ 6:30 በቀወት ወረዳ ሰፊ በረት ቀበሌ ራሳ አካባቢ የብልፅግናው ወታደር በፈፀመው ጥቃት የ6 ዓመት ህፃን ልጅን ጨምሮ የመኖሪያ  ቤቶች የወደሙበት ጥቃት መፈፀሙን  ምንጮች ገልፀዋል።

Fano Media 24

25 Oct, 06:08


በባሕር ዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ የጭፍጨፋ ድሮን ማስነሻ መሆኑ በድጋሚ በፎቶ ይፋ ሆኗል። ይህ ፎቶ ዛሬ የተነሳ ነው!

ማምሻውን ከባሕር ዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ ቆሞ የሚታይበት የድሮኑ ምስል ከታች ባለው ፎቶ ይታያል። የሲቪል አቭየሽን ህግ የማይገዛው ብልጽግና፣ አውሮፕላን ንጹሃን የሚያልቁበትን ድሮን እያስተናገደበት ነው።

ከሰሞኑ በተደጋጋሚ ትምህርት ቤቶችንና ጤና ጣቢያዎችን ዒላማ ያደረገ የድሮን ጥቃት ሲደረግ መሰንበቱ የሚታወቅ ሲሆን፣ ለባሕር ዳር ቅርብ በሆኑ አካባቢዎች የድሮን መነሻው ባሕር ዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ መሆኑ ተጋልጧል።
ይህን ነውር ሁሉም ሊያጋልጠው ይገባል!

Fano Media 24

24 Oct, 18:20


ሂሳቡን ስራው እያሉ የሚመፃደቁ የአገዛዙ አፈቀላጤዎች የዘመቻ 100 ተራሮችን ሪፖርት ሂሳብ ሰርተውት ይሆን?

ከሻለቃ ዝናቡ ሪፖርት እንደተረዳሁት በ2 ሳምንት ውጊያ 1,305 ያህል ወታደሮች የአብይ አህመድን እብደት ለማስቀጠል ሲዋጉ ተደምስሠዋል። በተመሳሳይ 699 ያህል ተማርከዋል፤ የቆሰሉት ደግሞ 418 ያህል ናቸው። ይሄ ቁጥር የአብይ አህመድ እግረኛ ወታደር አቅም ለፋኖ ሃይሎች ስጋት አለመሆኑን ይነግረናል።

በዚህ ኦፕሬሽን የተገኘው የጦር መሳሪያ በብዛትም በዓይነትም ከዚህ ቀደም በ1 ኦፕሬሽን ከተገኘው ከፍተኛው ይመስለኛል። 120 ሚ/ሜ ሞርታርን ጨምሮ 882 በላይ ክላሽንኮቭ፣ ዲሽቃዎችና ከ23 በላይ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች 100 ሺህ ገደማ ከሚጠጋ ተተኳሽ ጋር መማረካቸውን ከሪፖርቱ ለመረዳት ይቻላል።

ሂሳቡን ስሩት እያሉ የድሃ ልጅ ወደ እሳት የሚከቱ ሰዎች ይህ መሰሉ ሽነፈት የ አበዳሪዎች ዶላር፤ ታሪካዊ ጠላትህን ግጠም እየተባለ የሚመለመለው የኦሮሞ ወጣት ሞት በቃኝ እስካላለ ድረስ የሚያስደነግጣቸው አይመስልም። "የህልም ጉልበት" ወደሚል መፈክር የተሸጋገሩት ብዐዴኖችም ከባህር ዳር እስካልተነቀሉ ድረስ ሌላው እንደ አርማጌዶን ቢሆን የሚያሳስባቸው ጉዳይ አይደለም።

ጦርነቱን ለማሳጠርም ሆነ ህመሙ የማይሰማቸው ሰዎች እንዲሰማቸው የማድረጉ ጉዳይ በፋኖ እጅ ያለ ካርድ ነው። በጣም እርግጠኛ ሆነን መናገር የምንችለው ነገር አብይ አህመድ ይህ ጦርነት እንዲቆም ፈጽሞ አይፈልግም። በብልጽግና አጠራር የኛ የሆነ የሚባል ህዝብ አለ። ያ ህዝብ እስካልተነካ ድረስ ሌላው ህዝብ ቢጨፈጨፍ የበረሮና ትንኝ ተረት እየተተረተበት ሞቱ የቤተ መንግስቱ የምሽት ሳቅ ማድመቂያ ሆኖ ይቀጥላል። ምናልባት ጦርነቱ የብልጽግና ወደሚባሉት ዜጎች ደጅ ከደረሰ ሌላኛው የብልጽግና ገጽ ይገለጥ ይሆናል።

Fano Media 24

24 Oct, 14:43


📌ዝግጁ⁉️

ሁለተኛ ዙር የX ዘመቻችን ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት ይቀጥላል!

ከOctober 24,2024 እስከ October 31,2024 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠሮ ምሽት 2:00 ጀምሮ ሕዝባችን ላይ የሚደረገውን የድሮን ጥቃትና ሰብአዊ ውድመቶች ለዓለም አቀፍ ማህበረብ ለማሳወቅ የX Campaign ይካሄዳል።

ከወዲሁ የX Account የሌላችሁ እየከፈታችሁ አገዛዙን እጆችሁ ላይ ባለው የእጅ ስልክ ትታገሉ ዘንድ ( በትዊተር ግንባር ) ትሳተፉ ዘንድ ተጋብዛችኋል።👎🏿
https://x.com/fanoamahara27/status/1849337284379726331?s=46

Fano Media 24

24 Oct, 08:52


ሰበር
https://youtu.be/L_aLR2l9c_k?si=86OAPVlhEMID7OLl

Fano Media 24

24 Oct, 06:40


አስታጥቄ

Fano Media 24

24 Oct, 06:17


#አምባ ጊዮርጊስ

የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ቴዎድሮስ ብርጌድ አሳምነው ሻለቃ፤ በፋኖ ዘውዱ ወገዬ እየተመራ አምባ ጊዮርጊስ ከተማ ላይ ከፍተኛ ውጊያ የተደረገ ሲሆን ፋኖዎቹ የታሰሩ ንጹሃንን ከእስር ቤት አስለቅቋል፡፡

Fano Media 24

24 Oct, 05:54


ኮረም‼️
የህወሀት ታጣቂዎች ከትላንት ጀምሮ በኮረም ከተማ ወረዳ ስር በሚገኙ ገጠር አከባቢዎች በሙሉ ወርረው ህብረተሰቡን እንደአዲስ እያሰቃዩ ይገኛሉ ብለዋል።
ትናንት ጋዜጠኞችን ጨምሮ በርካታ አምሓራዎችን አፍነው ወስደዋቸዋል::

Fano Media 24

23 Oct, 21:32


📌ዝግጁ⁉️

ሁለተኛ ዙር የX ዘመቻችን ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት ይቀጥላል!

ከOctober 24,2024 እስከ October 31,2024 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠሮ ምሽት 2:00 ጀምሮ ሕዝባችን ላይ የሚደረገውን የድሮን ጥቃትና ሰብአዊ ውድመቶች ለዓለም አቀፍ ማህበረብ ለማሳወቅ የX Campaign ይካሄዳል።

ከወዲሁ የX Account የሌላችሁ እየከፈታችሁ አገዛዙን እጆችሁ ላይ ባለው የእጅ ስልክ ትታገሉ ዘንድ ( በትዊተር ግንባር ) ትሳተፉ ዘንድ ተጋብዛችኃል።
https://x.com/fanoamahara27/status/1847348175935590653?s=46

Fano Media 24

23 Oct, 20:54


ይህንን መደበኛ የሆነ፣ የተደራጀ እና የሰለጠነ ሰራዊት እኮ ነው ፋኖ ሀገሪቱን ሰላም ካደረገ በኋላ ወደ እርሻ ይመለሳሉ። ይበተናሉም። መከላከያ ሰራዊት ግን ይቀጥላል የሚለን ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ።

እኛ ግን እንላለን የአዲሱ ትውልድ አማራ፣ አዲስ ተስፋ የሰነቁ አዲስ የሆነ አስተሳሰብ ያለው እንጂ እንደ ድሮ አባቶቻችን (ደርግ፣ ኢህአዴግ፣ ብል*ግና) እንደ ፈረስ አድርሰን የምንመለስ አይደለንም።

4 killo is loading....

ዐማራ ያሸንፋል🔥🔥🔥
ዐማራ ይነግሳል 🔥🔥🔥
ዐማራ ነፃነቱን ያረጋግጣል 🔥🔥


English version👇👇👇

It is this regular, organized and trained army that will return to farming after Fano pacifies the country. They will disperse. Iskander Nega, a journalist who says that the defense army will continue.

But we say that we are the Amhara of the new generation, who have a new hope and a new way of thinking.

4 kilo is loading....

Amara will win

Amara reigns 🔥🔥🔥

Amara proves his freedom.

Fano Media 24

23 Oct, 18:16


አማራን የሰደበ በሙሉ እየሞተ ነው። ከመስፍን እስከ ተስፋየ ከተስፋየ እስከ ደረጀ ጀምሮ አማራን ሰድበዋል ። የአማራ አምላክ ደግሞ በቶሎ እየወሰዳቸው ነው።

Fano Media 24

23 Oct, 16:18


ሰበር
https://youtu.be/VmBy_3mUCI8?si=lYeYDYxOBHfN4Fs7

Fano Media 24

23 Oct, 13:36


የአቶ አገኘሁ ተሻገር (ሽጉጤ) አጃቢ ፋኖን ተቀላቀለ‼️

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አጃቢ የነበረው ሰለሞን ፈቃዴ ፋኖን ተቀላቀለ።
የአገኘሁ ተሻገር ቀድሞ አጃቢ የአማራ ፋኖ በጎንደር ጉና ክፍለ ጦርን መቀላቀሉ ተሰምቷል።

ጉናለማንኛውም የጉና ክ/ጦር አመራሮች ይህ ሰው በጥንቃቄ ተከታተሉት እንዳትበሉ‼️

Fano Media 24

23 Oct, 12:36


"ፈጣሪ የፈጠረ ወንድ እና ሴት ፆታን ብቻ ነው:: ለህፃናት የሚሰጡ ተገቢ ያልሆነ የጾታ ትምህርቶችን የሚያግድ ህግ በሁሉም 50 ስቴቶች ተፈጻሚ ይሆናል::"
The great president Donald J. Trump
Happy early Merry Christmas!

Fano Media 24

23 Oct, 11:26


ሰበር ዜና!

የአብይ አህመድ የአንድ ቡድን አገዛዝና ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቱ ዛሬ ጥቅምት 13/2017 አ.ም ጠዋት ራያ ቆቦ ቀዩ ጋሪያ ከተማ ት/ቤት ላይ ከፈፀመው የድሮን ጥቃት በተጨማሪ መነሻዉን ቆቦ ከተማ ሆርማት ያደረገ መድፍ በዘፈቀደ ወደ ዞብልና ቀዩ ጋሪያ እያስወነጨፈ ይገኛል::

የዘፈቀደ የከባድ መሳሪያ ቅምቡላው አጠቃላይ እንደ ህዝብ የአማራ ህዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለ ሲሆን ከሰው ህይወት በተጨማሪ በንብረት በት/ቤቶች ጤና ኬላዎችና ጤና ጣቢያዎች እንዲሁም በደረሱ ሰብሎች ላይ ጭምር ከባድ ጉዳትና ዉድመት እያደረሰ ይገኛል::

ወቅቱ አዝመራ የሚሰበሰብበት ወቅት እንደሆነ የሚታወቅ ሲሆን የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ከጅምላ እስርና ማንገላታት በተጨማሪ ሆን ተብሎ ስምሪት ተሰጥቶት ገበሬው ምርቱን እንዳይሰበስብ እያደረገ ይገኛል::

Fano Media 24

20 Oct, 21:04


የDK ነገር

እነዚያ በረሮ እንዳሉ እነዚህ ጊንጥ እያሉ ወገን ሊጨርሱ!

የዘር ፍጅት ጥሪ ነው

ውነቃ ዳንኤል "ጊዜ ተሰዓቱ ማን ተገኝ አለሽ?" በቅኔ መምህራን ቤት የሚነገረውን ተጠቅሞ ያስተላለፈው የዘር ፍጅት ጥሪ ነው።

ሲጀመር ስለ ጊንጥ ሳይኾን የተነገረው ስለ ትል ነው። ጊንጥ በአመዛኙ በአሸዋማ በረሃ አካባቢ የምትኖር ሲኾን በዛፍ ቅርንጫፍ ቅጠል ለቅጠል የሚሳበው ደግሞ ትል ነው። ጊንጥና ቅጠል የማይመስል ነገር። ጊንጥ የቱንም ያኽል ትንሽ ብትኾን ትጎረብጣለች። ትል ግን ከቅጠል ልስላሴ ወይም መሻከር የመመሳሰል ዕድሉ ሰፊ ነው።

ባሕታዊው ሠዓታቸው ሲደርስ አፋቸውን ለመሻር (ለማደፍ) የላመ የጣመ ስለሌላቸው የተገኘውን ቅጠል ይሸመጥጣሉ። በዚያ ሠዓት ከቅጠሎቹ መኻል ተወሽቃ ሳያዩአት ወደ አፋቸው የገባች ትል ድምፅ ታሰማለች። እርሳቸውም ጊዜ ተሰዓቱ ማን ተገኝ አለሽ? ብለው "አስተናግደዋታል"።

ይኽንን ጠቅሶ የብልጽግና ሠራዊት ፋኖን እዋጋለሁ በሚል ሰበብ ሕፃናትን፣ ንጹሐንን፣ ከብቶችን፣ ሰብሎችን፣ አብያተ እምነትን እና ተቋማትን በነጭ ፎስፈረስ ቦምብ መግደሉንና ማፈራረሱን ትክክለኛ ርምጃ ነው ሲል ተከላክሏል።

ባሕታዊው ትሊቱን የተመገቡት ዐውቀው ኾን ብለው ሳይኾን ስላላዩአት ነው። ውነቃ ዳንኤል ግን የተገኘ ሁሉ ይጨረገዳል፣ እዚያ አካባቢ የምንጨነቅለት ሕይወትም ተቋምም የለም በማለት የዘር ፍጅት ቀስቅሷል።

የባሕታዊው ድርጊት ያጣ የነጣ የሚያደርገው ፍትሐዊ ሲኾን የውነቃ ዳንኤል መልእክት ግን የዘር ፍጅት ዐቅዶ መሥራትን ቅቡል አድርጎ ለማንበር የተነገረ ነው።

አኹንም ያገኘነውን ከመጨፍጨፍ የሚያግደን የለም። ከተፈጃችሁ በኋላ ለሌላ ፍጅት ተዘጋጁ የሚል አደገኛ ቅስቀሳ ነው። እነዚያ በረሮ እነዚህ ጊንጥ እያሉ ወገን ሊጨርሱ ተነሥተዋል።

ዲ/ን አባይነህ ካሴ

Fano Media 24

20 Oct, 18:48


"ከወራት በፊት በዋግህምራ ዞን የተማረኩ የብርሃኑ ጁላ ወንድሞች"😂

Fano Media 24

20 Oct, 18:26


ጃል ምቴ በመከላከያ ተበሳጭተዋል😂😂

Fano Media 24

20 Oct, 17:32


የድል ዜና ጎንደር❗️

የአገዛዙ አራዊት ሠራዊት ተጨማሪ ኃይል ከባሕር ዳር ወደ ደብረ ታቦር ከተማ ለመግባት  በምድር ዙ- 23፣ BM-107፣ ዲሽቃና ሞርታርን እንዲሁም በሠማይ በሄሊኮፍተር የታገዘ ጉዞን ሢያደርግ ውሏል። በተመሣሣይ ከባሕር ዳር የተነሳውን ጦር ለመቀበል ከደብረ ታቦር ወደ አለም በር  የአገዛዙ ጦር በከባድ መሣሪያ ታግዞ ዘምቷል።

ድልን እሥትንፋሳቸው ያደረጉ የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር እና የጉና ክፍለ ጦር አካል የሆነችው ጣይቱ ሻለቃ በጥምረት የአገዛዙን ጦር የተለያዬ ቦታ ላይ ደፈጣ ጥለውበታል። በደፈጣ የታጨደው የአገዛዙ ጦር ወደ ሁለቱም አቅጣጫ እግሬ አውጭኝ ካለ በኋላ ራሱን አደራጅቶ ተመልሷል።

ድንጋጤን መለያው ያደረገው የአቢይ ጦር በምድር ውጊያ እንደተሸነፈ ሢያረጋግጥ በሠማይ በሄሊኮፍተር ታግዞ ከእንደገና ውጊያን አድርጓል። ነገር ግን አሸናፊነት ከአባቶቻቸው የወረሱት፣ ሥነ ልቦናቸው በዕውነት የጸናው፣ ትግላቸው ሕልውናን ማሥቀጠል እንደሆነ ያመኑት የአሥቻለው ደሤ ቀኝ እጆች፣ የውባንተ አባተ ልጆችና የናሁሰናይ ወንድሞች በአገዛዙ የጦር ጋጋታ አልተረበሹም።

የአማራ ፋኖ በአለም በር ላይ የልብ ትጥቅን በደምብ ታጥቆ በውሥን ጦር አገዛዙን ሲለበልብ ውሏል። አለም በርና ዙሪያ ገባው ላይ በነበረው ውጊያ የአገዛዙ አመራሮችም ጭምር ሢደመሰሱ ደብረ ታቦር ሆሥፒታል በዚህ ሠዓት በአገዛዙ ቁሥለኞች ተሞልቷል። የአገዛዙ ከፍተኛ የጦር መሪም እንደቆሰለና ታቦር ሆሥፒታል እንደገባ አረጋግጠናል።

ሕልውናችን በተባበረ አማራዊ ክንዳችን
via:የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ

አርበኛ ባዬ ቀናው
htt

Fano Media 24

20 Oct, 17:00


★አገዛዙ በንፁሃኖች ላይ ግፍ ፈፀመ

የ8 ንፁሀን ወጣቶች የግፍ ሞትና የ450 ወጣቶች እስራት የብልፅግናው አሳፋሪ ተግባር በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አረርቲ ከተማ ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም

የሽንፈት ማሳያ ጥጉን ፣የውርደት ካባውን ተከናንቦ የሚደናበረው የብልፅግናው መንግስት የቀን ስራ በመስራት የእለት እንጀራቸውን ለመብላት ከየአቅጣጫው የመጡ ከ1000 በላይ ወጣቶችን ሰብስቦ የጅምላ ግድያ ሙከራ አድርጎ ሳይሳካለት 450 ወጣቶችን በአንድ ክፍል ውስጥ በጅምላ ያሰረው ልጓም የለሹ የብልፅግናው ወንበር ጠባቂ ቡድን ማንነቱን በይፋ ገልፇል።

ራሱን ጥምር ጦር እያለ የሚጠራው የአማራ ሚሊሻ ፣የአማራ ፖሊስና የመከላከያ ሰራዊት በሸዋ ምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ከተማ የሚገኙ ለቀን ስራ የመጡ እና የከተማው ወጣት ነዋሪዎችን ቁጥራቸው ከ1000 በላይ የሚሆኑትን ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ ለአስቸኳይ ስብስባ ትፈለጋላችሁ በሚል የማስፈራሪያ ጥሪ በአንድ አዳራሽ ሰብስበው የአገዛዙ አረመኔዎች የጅምላ ጭፍጨፋውን የአፈፃፀም እቅድ በማሴር ላይ ሳሉ በጉዳዩ ግራ የተጋቡት ወጣቶች ባነሱት የግልፀኝነት ጥያቄ "ገድለን ሳንጨርሳችሁ ማን ተንፍሱ አላችሁ?" በሚል የአገዛዙ ሹማምንቶች በሰጡት ትዕዛዝ በተፈፀመ የግድያ ተኩስ 8 ወጣቶች የተገደሉ ሲሆን 450 ወጣቶች ከሞት አምልጠው በአንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ በጅምላ ታስረው ይሰቃያሉ። ቀሪዎቹ አምልጠው ከከተማው በመውጣት ፋኖን እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።

ይህንን አሳፋሪ ተግባር አይደለም የአንዲት ሉአላዊት አገር መሪ ነኝ ከሚል መንግስት ይቅርና በአለም አቀፍ ደረጃ አሉ የሚባሉ አሸባሪዎች እንኳን ፈፅመውት የማያውቁት ወራዳ ተግባር ነው።

አሁንም እንላለን በየከተማው ቁጭ ብለህ እንደ መስዕዋት በግ ልትታረድ የተዘጋጀህ የማረጃ ቢለዋህ ሲሞረድ ድምፁን እየሰማህ ቁጭ ያልክ የአማራ ወጣት ሆይ በየአካባቢህ የሚገኘውን የአማራ ፋኖ አደረጃጀት በመቀላቀል ይህን ፀረ አማራ ስርዓት በቃኝ ልትል ይገባል።


ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት ክፍል
ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም

Fano Media 24

20 Oct, 16:16


ሰበር

https://youtu.be/YjOMk3tXcEM?si=SPvbDUq00PLat4oy

Fano Media 24

20 Oct, 16:04


ኢጆሌ ኦሮሞ ማልታተኔ😂

Fano Media 24

20 Oct, 15:02


የአገዛዙ ሚሊሻ መሪ ተሸኝተል::

ሜጄር ጄኔራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለጦር ደብረታቦር ከተማ በመግባት የሚሊሻ መሪውን መቶ አለቃ የኔዓለም ጥጋቡን አሰናብቶታል!!

ቻው!!

Fano Media 24

20 Oct, 14:45


ሰበር❗️
ዜና ጎንደር‼️
ጎንደር ከተማ ፈንጠር በሚባል ቦታ የአድማ ብተና ሀላፊ ከአጃቢዎቹ ጋር
እርምጃ ተወስዶበታል︎::
ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም

Fano Media 24

20 Oct, 11:39


የአንድ ሀገር ትልቁ ውድቀት መሀይሞች አብራሪና ተንታኝ ሲሆኑ ነው። ማህይሙ አብይ አህመድ መማር እንጂ ሀገር መምራት የለበትም ነበር። ጫቅላው አብይ በቶሎ መሸኘት አለበት!

Fano Media 24

20 Oct, 09:46


የአርበኛ ዘመነ ካሴ አስቸኳይ መልዕክት

Fano Media 24

19 Oct, 18:53


ተቀበል…!

"…የነብር ጭራ ተይዟል። ጉዳዩ ቀልድ አይደለም። የመኖርና ያለመኖር ጉዳይ ነው። የሚያዋጣው እንደ እስራኤል መሆን ብቻ ነው። እስከዛሬ ዐማራ የተኛበት፣ ለሽ ያለበት ዘመን ይቆጫል። ነገር ግን አሁንም አልረፈደም።

"…ፋኖ መጪው የሀገሪቱ መከላከያ ነው። እናም ከአሁኑ መሠረት መያዝ አለበት። ትጥቁን ከጁላ በገፍ ያገኛል። መልክአ ምድሩ ለሥልጠና የሰጠ ነው። በተፈጥሮ የተገኘን ፀጋ ሳይንሳዊ የውትድርና ሥልጠና ሲታከልበት ፍጻሜው አሸወይና ነው የሚሆነው።

"…አባቴ ሰልጥን፣ መክት፣ አንክት። ብራቮ የዐማራ ፋኖ በጎንደር የሜጀር ጀነራል ውባንተ ልጆች፣ የአርበኛ ባዬ ቀናው ልጆች፣ የአርበኛ ኮማንዶ አሰልጣኝ የሳሚ ባለድል ልጆች።

"…አዳሜ በኦሮሞ አዝማሪ አዲስ አበባ እያልክ ጨፍር። የቲክታከሮቹም የምኖቹም ጭፈራ በቅርቡ መቋጫውን ያገኛል።

• እስቲ ለአርበኛ ሳሚ ልጆች አንደዜ ሞራል። 👏👏👏👏💪💪💪🏿💪🏿👌👌👌👏

Fano Media 24

19 Oct, 16:03


ሰበር
https://youtu.be/R2FH4VfOcW4?si=H3wFKCnljtacyv5A

Fano Media 24

19 Oct, 12:09


የአብይ አህመድ ሠራዊት🙉

Fano Media 24

19 Oct, 08:34


ሰበር
https://youtu.be/25SV2xKdg3E?si=hqvGd6Pd0utcVvoI

Fano Media 24

18 Oct, 19:38


ዘረኛው እና ፋሽስቱ የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ የድሮን ጥቃቱን አጠናክሮ በመቀጠል በንጹሃን አማራዎች ላይ አሳዛኝ እልቂት ፈጽሟል፤ በምዕራብ አርማጭሆ አብርሃጅራ እና በበለሳ ብቻ ከ45 በላይ ሰዎችን ገድሏል።

በምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ወደ አብርሃጅራ ጥቅምት 8/2017 ከንጋት ጀምሮ ዘልቆ በመግባት ድንገተኛ ጦርነት በከፈተው ፋኖ የተመታው የፀረ አማራው የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ አገልጋይ ጥምር ኃይል የደረሰበትን ከባድ ምት ተከትሎ ሲቪሎች በድሮን እንዲጨፈጨፉ አድርጓል።

የፋኖን መብረቃዊ ጥቃት መከላከል ያልቻለው የተስፋ ቆራጩ ማፊያ ቡድን አገልጋይም የአረመኔው አገዛዝ የሞት እና የአፈና ወረፋ ጠባቂ መሆኑን በመዘንጋት በአብርሃጅራ በእርሻ ካምፕ አካባቢ በነበሩ በ8 የጉልበት ሰራተኞች ላይ የድሮን ጥቃት በማስፈፀም በአሰቃቂ መልኩ እንዲገደሉ አድርገዋል።

ከዚህም በተጨማሪም የአገዛዙ አሽከሮች ፈጠነ የተባለ የአብርሃጅራ 01 ቀበሌ ነዋሪን ጥቅምት 8/2017 እኩለቀን ገደማ ከመኖሪያ ቤቱ በመግባት ከተቀመጠበት በባለቤቱ እና በህጻን ልጆቹ ፊት በአሰቃቂ ሁኔታ ረሽነውታል።

ከሳምንታት በፊት በአብርሃጅራ መሃል ከተማ ላይ አፍነው ወደ አገዛዙ መከላከያ ካምፕ ወስደው ለስዓታት ከመረመሩት በኃላ ወደ ወረዳው ፖሊስ ጣቢያ ያዛወሩትን ከፋለ አንዳርጌ የተባለ ሞተረኛ ወጣትን ጨምሮ ሌሎች የግፍ እስረኞችን ከጣቢያ አስወጥተው ወደዬት እንደወሰዷቸው ለማወቅ አልተቻለም።

ከአሁን ቀደምም ሁለት ጊዜ በመቶዎች በሚቆጠሩ ንጹሃን ላይ አፈና በመፈፀም ከእስር ቤት አስወጥተው ወደ ሁመራ በአከር እና ጎጃም ብርሸለቆ የወሰዷቸው መሆኑ ይታወሳል።

በተመሳሳይ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት በሚፀምበት በለሳ ጣላ በተባለ አካባቢ ጥቅምት 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋድ 3:40 በሕዝብ ትራንስፖርት መኪና ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ከ37 በላይ ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ታውቋል።

በድምሩ በአብርሃጅራ እና በበለሳ በተፈፀመው የድሮን ጥቃት ከ45 በላይ አማራዎች በአሳዛኝ ሁኔታ ተገድለዋል።

የአረመኔው ዐብይ አህመድ አገዛዝ አማራን ለማጥፋት ያለውን እቅድ በጎጃም፣ በጎንደር፣ በሸዋ እና በወሎ እንዲሁም ከክልሉ ውጭ በሚኖሩ አማራዎች ላይ በምድር እና በአየር ኃይል ጭምር በመጠቀም ሲቪሎችን በአሰቃቂ መልኩ መጨፍጨፉን አጠናክሮ የቀጠለበት መሆኑ ግልጽ ነው።
@FanoMedia27
@FanoMedia24

Fano Media 24

18 Oct, 17:41


ተጀምሯል X Twitter ኑ
Eyewitnesses from the Amhara region recount horror as a drone strike wiped out families celebrating hours before. "We had to collect their bodies piece by piece." #AmharaGenocide #WarOnAmhara @UNHumanRights @amnesty @hrw @antonioguterres @BBCWorld

https://x.com/fanomedia27/status/1846606284654891061?s=52

Fano Media 24

18 Oct, 16:02


ሰበር
https://youtu.be/TAIrnxVBcKc?si=SZFVP72_3ipRs7UW