የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command) @fanoethiopia2015 Channel on Telegram

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

@fanoethiopia2015


Amhara command 💪👇👇ፔጁን ገብተው ሰብስክራይብ አድርጉ ያግዙ =https://www.youtube.com/@FanoEthiopia

የአማራ ፋኖ እዝ 💪 (Amhara fano command) (Amharic)

የአማራ ፋኖ እዝ 💪 በስሜት ላይ ቋቁቻ ላይ ነው። ይህ ቡድኖች አንድ መርህ ለማድረግ መመለሻዒትን እና በሌላ ማስታወቂያዎችን በቀል ስነ ስርአባችንን መለያየት እየተጠበቀ ይችላል። nnይህ ከፋኖቻችንና አስተያየቷን መቀጠል እና ሌሎች ቡድንን መምራት የሚችል ነው። nnይህ ቻናሌ ስለሚደገግል የምንም ዕለት የተመሠረተው የዜና ምንድን ነው?

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

12 Feb, 03:10


ዝምተኛው ሸዋ ጠላትን እየተቀባበለ ወቃው

የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር  ነበልባል ብርጌድ ታሪካዊ የሚባል ድል ተቀናጅቷል።

ከዛሬ አራት ቀን በፊት በወራሃ የካቲት መግቢያ በቀን 1/6/2017ዓ.ም ከሞጆ መስመር እሬሽን ጭኖ የመጣው ወንበዴው የአብይ የግል ሰራዊት ስመ መከላከያ በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ቦሎ ጊዮርጊስ መሽጎ የነበረውን አረመኔ ሰራዊት በአጃቢነት ቀንታ ወደ በረኸት ወረዳ በረሃውን አቋርጦ ከሰም ጅረቱን አልፎ ሲግበሰበስ ባለታሪኮቹ በሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ከልክሌ ዋና ጦር አዛዥነት የሚመሩት ከመብረቅ ብልጭታ የሚፈጥኑት ነበልባሎቹ ከሰም ድልድይን ጠላት እንደተሻገረ ገልደሚያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ግትልትሉን የአብይን ወታደር በፈፀሙበት መብረቃዊ ጥቃት ሰባቱን በጥቁር አስፓልት ከምድር ቀላቅለውት ጠላትን በማበራዬት ጀባ አሉት።

ነበልባሎቹ ያዋከቡትን የአብይ ግብስብስ ሰራዊት በመቶ አለቃ ይላቅ ብርሃነ ዋና ጦር አዛዥነት የሚመራው የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለ ጦር ተስፋ ብርጌድ ሀይለማርያም ብርጌድ ነበልባል ብርጌድ በተናበበ መንገድ በየመንገዱ ደፈጣ በማድረግ ከአረርቲ ወደ በረኸት መተህ ብላ የሚጓዘውን አፋሽ ሰራዊት እየተቀባበሉ ለአራት ቀን ወንበዴው የሚተኩሰውን ከባድ መሳሪያ ዙ-23 ሞርተር ጀነራል መድፍ ቢኤም በገፍ ቢተኩስም የሸዋ ፈርጦቹ ጠላትን ያሠበበት ሳይደርስ በገፍ ሙትና ቁስለኛ አድርገውት ያበራዩት እንደሆነ እና ጠላት በደረሰበት ሽንፈት በበረኸት ወረዳ የንፁሃን ቤትና ንብረት አቃጥሎ የተረፈው የጠላት ሀይል ወደ አረርቲ ከተማ ፊቱን አዙሮ በዛሬው እለት4/6/2017ዓ.ም ሲፈረጥጥ የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለ ጦር ነበልባል ብርጌድ በየቦታው በጣሉት ደፈጣ ከጠዋት ጀምረው የብርጌዱ ቃኚና መሃንዲስ ተወርዋሪ ፋኖች በበረኸት ወረዳ ቆስጤ ገብረኤል እና ምንታምር ቀበሌ መሀከል በከፈቱበት መብረቃዊ ጥቃት የአገዛዙ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆኖ በደረሰበት ጥቃት ተደናግጦ በየአቅጣጫው ተበታትኖ ወደ ከሰም አስፓልት ተከትሎ ሲፈረጥጥ ከቆስጤ በታች ደፈጣ የያዙት ሌላኛዎቹ ቀጫጭኖቹ የነበልባል ፋኖ በመክት የሚመሩት ሺአለቃ ሁለት አንድ ሻንበል አገዛዙን የመሣሪያ ቃታቸውን በመፈልቀቅ ምላጫቸውን እየነካኩ ጠላትን እየቀነደሹ አስፓልቱን ሙሉ ሙትና ቁስለኛ አድረገውት  መስመር ሲለቁለት ተናባቢዎቹ በፍቅር የተሞሉት ነበልባሎች በፋኖ ቸሩ የሚመሩት ሺአለቃ አራት አንድ ጋንታ ከሰም ድልድይ በየመንገዱ ሲመቱ  ተርፈው ወደ አረርቲ ከተማተ የሚፈረጥጠውን የአብቹ ሰራዊት የጥይት ሀሩር በከሰም በረሃ አፈሰሱበትተ የአብቹ ሠራዊት በበረሃው ውሃ ውሃ እያለ በነበልባሎቹ ጥይት እየተጋተ ሙት በሙት ሆነው የተረፈው ወደ አረርቲ የፈረጠጠ መሆኑን የአማራ ፋኖ በሸዋተ ከሰም ክፍለ ጦር የነበልባል ብርጌድ ፋኖ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ኢንጂነር ታደሠ ወንድሙ አሳውቀዋል።

ድል ለአማራ
ፋኖ
ላችንበክንዳችን”
  


የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለ ጦር የነበልባል ብርጌድ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ነው።
   
        የካቲት 4/6/2017ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

11 Feb, 08:04


የአማራ ፋኖ በሸዋ ወደ ደቡብ ወሎ ወረኢሉ ከተማ ዘልቆ በመግባት ጀብዱ ፈፀመ።

የካቲት 3/2017 ዓ/ም
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

የአማራ ፋኖ በሸዋ አፄ ይኩኑአምላክ ክፍለጦር የብሩኬ ደምሴ ብርጌድ የፋኖ አባላት  በደቡብ ወሎ ዞን ወረኢሉ ከተማ ዘልቀው በመግባት ሁለት ቀንደኛ የሚልሻ አባላትን ከ ስድስት ክላሽንኮቭ መሳሪያ ጋር ይዘው ወጡ።
የአማራ ፋኖ በሸዋ አፄ ይኩኑአምላክ ክፍለጦር በመንዝ ግሼ ወረዳ ቀጠና የሚንቀሳቀሰው የብሩኬ ደምሴ ብርጌድ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ሌሊት ገደማ በብርጌዱ ልዩ የመረጃና ደህንነት ክፍል የተጠና ኦፕሬሽን በማቀድ ቆስለው ለህክምና ወደ ወረኢሉ ከተማ ለመታከም የመጡ ሁለት ቀንደኛ የሚሊሻ አባላትና እነሱን ለማሳከም የመጡ ስድስት የአገዛዙ ደጋፊዎች ላይ ባደረገው ልዩ ዘመቻ ሁለቱን ቀንደኛ የሚሊሻ አባላት ከስድስት ትጥቅ ጋር ይዘው ወደ ቀጠናቸው ኮሽ ሳይል መውጣታቸውን የአማራ ፋኖ በሸዋ አፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር ተወካይ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ  ፋኖ ደምስ ገልፀዋል።
በዚህ የተደናገጠው ራሱን ጥምር ጦር እያለ የሚጠራው የአገዛዙ ቡድን የካቲት 2/2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 11:00 ጀምሮ የተያዙትን ሚሊሾች ለማስለቀቅ በሚል ከንቱ እቅድ ከደቡብ ወሎ ዞን ወረኢሉ ከተማ እና ጃማ ደጎሎ ከተማ ያለ የሌለ ሀይሉን ይዞ በሰፊ ቀጠና ጦርነት ለመክፈት ቢሞክርም በሸዋ መንዝ ግሼ ወረዳ ቁርፊት ቀበሌ ላይ ጀግኖች የፋኖ አባላት ባደረጉት የደፈጣ እና የግምባር ውጊያ የጠላት ሀይል ከፍተኛ ቁሳዊና ሰብአዊ ኪሳራን አስተናግዶ የንፁሀን ግለሰቦችን ሀብትና ንብረት ዘርፎ ተመልሷል።
   
ክብር ለተሰውት
"ድላችን በክንዳችን"

የአማራ ፋኖ በሸዋ
ህዝብ ግንኙነት ክፍል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

10 Feb, 19:13


ከየካቲት 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በዘጠኝ የአውደ ውጊያ ሜዳዎች ሲገረፍ የሰነበተው የአገዛዙ ቡድን የአምስት ንፁሀን ግለሰቦችን ቤት አቃጥሎ ፈረጠጠ።

የካቲት 3/2017 ዓ/ም
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

ከምንጃር ሸንኮራ ወረዳ መዲና አረርቲ ከተማ በመነሳት ወደበረኸት ወረዳ መዲና መጥተህ ብላ ከተማ ወታደራዊ ሬሽን ለማቀበልና የፖለቲካ አመራሮችን ለማሸሽ ለሶስት ቀናት በየጫካው ድረሱልኝ ሲል የሰነበተው የአገዛዙ ወንበዴ ቡድን በከሰም ክፍለጦር አናብስቶች በዘጠኝ የተለያዩ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ ተቀጥቅጦ አስከሬኑን አዝረክርኮ ቁስለኛውን ተሸክሞ እንደ ፖል መንገድ ላይ ተገትሯል።
ከየካቲት 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ያህል በቆስጤ፣አክርሚት፣ምንታምር፣ራዩ፣ሜጢ፣ተሬ፣ወርቁአገር፣ጉራምባ እና አጉራቻ በተባሉ ቦታዎች ጠላትን ሲወቅጡት የሰነበቱት የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል፣ተስፋገብረስላሴ ፣ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ በከፊል ባደረጉት የተቀናጀና ኩታገጠም አስደማሚ ኦፕሬሽን ፀረ አማራው የአገዛዙ ቡድን ከፍተኛ ቁሳዊና ሰባዊ ኪሳራን አስተናግዷል።

ይህን ዜና እስካጠናቀርንበት ሰዓት ድረስ ውጊያው እንደቀጠላ መሆኑን የገለፁት የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር ዋና ቃል አቀባይ ፋኖ ወርቁ ደርቤ የጠላት ሀይል በምድር ላይ አለኝ ያለውን ከባድ መሳሪያና የሰማይ ድሮን ተጠቅሞ መንገዱን ለማስከፈት ቢሞክርም አይበገሬዎቹ የከሰም ልጆች ከሚያውቁት መልክዓምድራዊ አቀማመጥ ጋር በመዋሀድ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ እያደረጉት ሲገኙ የአማራን ማህበረሰብ ሀብትና ንብረት ማውደም ልዩ መገለጫው የሆነው የአብይ አህመድ ወንበዴ ቡድን የአምስት ንፁሀን ግለሰቦችን ቤት አቃጥሎ አራት የቁም እንስሳትን ገድሎ ድረሱልኝ እያለ ይገኛል ብለዋል።
       
ክብር ለተሰዉት!
"ድላችን በክንዳችን"

የአማራ ፋኖ በሸዋ 
የህዝብ ግንኙነት ክፍል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

05 Feb, 13:59


🔥ሸዋ ምንጃር ሸንኮራ

የአገዛዙን ዙፋን ጠባቂ ሚሊሻ የወገኖቹ ግፍ ያንገፈገፈው ሚሊሻ በጥይት ነቅሷቸው ወደ ነበልባል ተቀላቀለ‼️

በትናትናው በዕለተ መድሓኒያለም በቀን 27/5/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12:35 ገደማ አንድ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጅ አገዛዙ በግዳጅ አፍሶ አሰልጥኖ ያስታጠቀው ሚሊሻ በቆይታው የአገዛዙ አስከፊነት አንገፍግፎት ከአማራ አብራክ የወጡት የሚሊሻዎቹ በገዛ ወገኖቻቸው የሚያደርጉት ዘረፋ ፣ድብደባ፣ሴት ደፈራው አልቋቋም ብሎ አገዛዙን ትቶ ለመውጣት ቀን ሲያመቻች ቆይቶ ትናንት በተጠቀሰው ሰዓትና ቀን በአረርቲ ከተማ አረርቲ መለስተኛ ሆስፒታል ፊት ለፊት ባለ መጠጥ ቤት የአገዛዙ ሚሊሾች በመጠጥ ቤቱ የሚጠቀሙ ግለሰቦችን በግዳጅ ጋብዙን እያሉ ሲጋበዙ ውለው ሂሊናቸውን እስኪስቱ ጠጥተው የጋበዙዋቸውን ግለሰቦች በጋበዙ ሲደበድቡ የተረፋቸውን ገንዘብ በግዳጅ ሲቀበሉ አላስችል ያለው ጀግናው ሚሊሻ እንቢ በወገኔ ግፍ በማለት የያዘውን ክላሽ ከትከሻው አውርዶ መጠበቂያ ፈቶ ቃታውን ፈልቆ ጥይቱን አቀባበለ ጀግናው ቆርጧል ዛሬ የወንድሞቼን ደም እበቀላለሁ ከራሱ ሙግት ገጠመ የጫካዎቹ ወንድሞቹ ናፈቁት ሌቦቹን ወሰነባቸው ጣቱን ከምላጭ አገናኘው የመጀመሪያውን ጥይት ከዚህ ቀደም የአርሶ አደር ግመል ፣እህል ከጎተራ በመስረቅ ከተወለደበት አካባቢ በእድር በተባረረው   የ አገዛዙ ሚሊሻ ላይ ሌባው ደረጀ ደስታ እሸቴ ማህል ግንባሩ ላይ አረፈች ። ደረጀ ወዲያው ምድርን ተሠናበት።

ጀግናው ደግሞ የክላሹን ምላጭ አባው ጥላሁን እሸቴ ላይ ነካካው አባው እና ደረጀ የወንድም አማች ልጆች በጀግናው ጥይት በጥቁር አስፓልት በቀይ ጥይት ተነድለው ወደቁ።

ጀግናው አሁንም በሌላኛው ሚሊሻ ላይ ተስፋዬ ሠለሞን ለይ ተኩሶ ከአቆሰለው በኋላ ወደ ወንድሞቹ አቅጣጫውን አዙሮ እዬተመናሸረ ብልፅግናን ትቶ ወደ አማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለ ጦር በቆፍጣናው በወንዶቹ ቁና ሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን የሚመራውን ነበልባል ብርጌድን ተቀላቀለ።

ሟች ሚሊሻ ደረጀ ደስታ ከዚህ ቀደም በአረርቲ ማርያም ቤተክርስታያን ግቢ አንድ ዳቆን ዮሐንስ (አጥላው) ተሾመ ተፈራን በግፍ የገደለ ወንጀለኛም ነበር።

በአገዛዙ ወንበር ጠባቂዎች ዛሬ መተማመን ጠፍቶ ትርምስ ነግሷል ሚሊሻው እርስ በርሱ አይጥና ድመት ሆኗል።

የወድም አማቾቹ ልጆች በአንድ ቀን ተቀብረዋል ።ሚሊሻ ተስፋዬ ሰለሞንም በአረርቲ ሆስፒታል በሞት አፋፍ ላይ እንደሆነ መረጃ ደርሶናል።

ነበልባልም ለሟቾች እንዲይ ሲል በግጥም ከዚህ ምድር እስከወዲያኛው ሸኝቷቸዋል።

=እንግዲህ እንዲህ ነው የባንዳ ውለታ፣
  አይ አባው ጥላሁን ደረጀ ደስታ፤

በጥይት ተቆልተው ሲኦል ስትጠብቅ በሮቿን ከፋፍታ፣
በጥይት ተቆልተው ተከታትለው ሄዱ ከማይቀረው ቦታ፤

እንግዲህ እንዲህ ነው የባንዳ ውለታ፣
አይ አባው ጥላሁን ደረጀ ደስታ፤
ሲኦል ስትጠብቅ በሮቿን ከፋፍታ፣
በጥይት ተቆልተው ተከታትለው ሄዱ ከማይቀረው ቦታ።

እምን ልግባ እያለ በሃሣብ ሲዋትት
አለማየሁ በላው በቀይ እርሳስ ጥይት፣
በጥይት በሳስቶህ ቁስለኛ ከምትሆን
ብትሞት ይሻል ነበር ተስፋዬ ሰለሞን፣

ዱላ ቆርጦ አይቀጣም እግዚኣብሔር ሲጣላ፣
የባንዳ ወላጆች ደስታና ጥላ፣
ጥላሁን ደስታ ወንድም አማቾቹ
አቤት ልጆቻቸው ለጥይት ሲመቹ፣

የአባው የደረጀ ዘመድም ወዳጆች
መልዕክት አስተላልፋ ለቀሩት ባንዳዎች።

ድል ለአማራ ፋኖ!!!
ነፃነታችንን በክንዳችን!!!
አዲስ ትውልድ፣
አዲስ ተስፋ።

© የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር የነበልባል ብርጌድ ፋኖ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ፋኖ መ/ር አጥናፋ አባተ

28/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

05 Feb, 00:32


የአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለጦር ልጅ ስዩም ብርጌድ ከእንሳሮ ወረዳ ከሶስት ቀበሌወች በፍላጎት ወደ ትግሉ የተቀላቀሉ አባት አርበኞችን አሰልጥኖ አስመረቀ።

      የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል መቀላቀል አለብን ብለው ከእንሳሮ ወረዳ ሶስት ቀበሌወች ማለትም የትኖራና ቦለድ ቀበሌ፣ ቀንና ሞልታንባ ቀበሌ፣ካራምባና ጥቁርዱር ቀበሌወች ውስጥ የተውጣጡ በርካታ አባት አርበኞችን በአካል ብቃት ፣በወታደራዊ ሳይንስና ፣በፖለቲካ አሰልጥኖ  የክፍለ ጦሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የብርጌዱ አመራሮች፣የሃይማኖት አባቶች፣የሀገር ሽማግሌወች በተገኙበት ተመርቀዋል።
   ተመራቂ አባት አርበኞች የብልፅግናው ስርአት የአማራን ህዝብ ከምድረ ገፅ ለማጥፋት የተሰለፈ ስለሆነ ሁላችንም በአንድነት መንፈስ በመተባበር ይህን የበሰበሰ ስርአት በማክሰም ህዝባችንን የሚመጥን ስርአት መትከል አለብን ሲሉ ተደምጠዋል።
ክብር ለተሰውት ሰማዕታት
ድላችን በተባበረ ክንዳችን

ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

   ጥር 27/2017ዓ.ም
ከአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Feb, 17:15


ይህ የሆነው ወያኔን የማዳን ፕሮጀክት የፕሪቶሪያ ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ነው፡፡ ቃላት የማይገልጹት ነውር የተፈጸመበት ጀኔራል ተፈራ ማሞ፡- ‹‹በልዩ ኃይል አዛዥ የኃላፊነት ዘመንህ ፋኖን አስታጥቅሃል›› በሚል ክስ ሊመሰርትበት ከብአዴን በኩል ምስክር ምልመላ እየተካሄደ እንደነበር የውስጥ ምንጮች ቀደም ብለው ያደረሱን መረጃ ነበር፡፡

ምስክሮች ማፈግፈጋቸውን ተከትሎ ፋሽስቱ ዐቢይ አሕመድ፣ ሀሳቡን ከእስር ወደግድያ አሳድጎ ሙከራውን አደረገ፡፡ ይህን ታላቅ የጦር አባት ለመግደል ሰኔ 23/2016 እሁድ ዕለት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ከቤተክርስቲያን መልስ በእግር ጉዞ ላይ እንዳለ በ"ኮሬ ነጌኛ" ገዳይ ቡድን በመላክ ቡድኑ የግድያ ሙከራ ቢያደርግም፤ የግድያ ሙከራውን በወታደራዊ ጥበቡ በማምለጥ ሰኔ 24/2016 የፋኖን ትግል በይፋ ተቀላቀለ፡፡

የጀኔራል ተፈራ ማሞ ረዥም የትግል ታሪክና ግዙፍ ስብዕና በጥቂቱ ሲገለጽ ይህን ይመስላል፡፡

➢ የጀኔራል ተፈራ ማሞ የትግል ታሪክና ስብዕናው በጨረፍታም ቢሆን ቀርቦልናል፡፡ ሰፊ ታሪክ ግዘፍ የሚነሳ ስብዕና ያለው የጦር መሪ በመሆኑ ሁሉንም መዘርዘር አይቻልም፡፡ አሁን ደግሞ የትግል አበርክቶውን እንመልከተው… የጀኔራሉ የትግል አርክቶና ወታደራዊ ብቃቱም ከፍ ያለ ነው።

• ጀኔራል ተፈራ ማሞ ገና ከአፍላ ዕድሜው ጀምሮ፣  ከ40 ዓመት በላይ የወታራዊ አመራር ልምድ ባለቤትና የሸማቂ ኮማንዶ መሪ በመሆን ወርቃማ የትግል ሕይወት ያሳለፈ ግንባር ቀደም ከፍተኛ መኮንን ነው፡፡

• የአማራ ልዩ ኃይልን ከብርጌድ ወደክፍለጦር ያሰደገው ጀኔራል ተፈራ ማሞ ነው፤

• በፋሽስቱ ዐቢይ አሕመድ ትዕዛዝ፤  በግል ጀኔራሉ አበባው ታደሰ አስተፈጻሚት ልዩ ኃይል እንዲፈርስ ከመደረጉ በፊት፣ የአማራ ልዩ ኃይል 18 ክፍለጦር ደርሶ ነበር፡፡ ይህ ኃይል በውጊያ አቅም ግንባታ ደረጃ ከዛሬው የብልጽግና ሰራዊት እጅግ የተሻለ ጥራት ነበረው፡፡

• በአጠቃላይ ጀኔራል ተፈራ የአማራ ልዩ ኃይልን በማደራጀትና የተዋጊነት አቅሙን በማሳደግ በአማራ ሕዝብ ትግል ውስጥ ልዩ ታሪክ የሰራ የጦር አባት ነው፡፡

የመሪነት ብቀቱ፡-
• ሥልጠና (መደበኛ እና ሽምቅ ውጊያ)፣
• ኢንዶክትሪኔሽን፣
• ወታደራዊ አደረጃጀት፣ የሰው ኃይል ምደባና ስምሪት፣
• ቅኝት፣ ተልዕኮ፣ ግዳጅ አፈጻጸም፣
• ወታደራዊ ግምገማ፣ መልሶ ማደራጀት፣
• የጦር ምህንድስና፣ የግንባር ውጊያ፣ ገዥ መሬትን ቀድሞ መያዝ፣ ምሽግ ሰበራ፣ ... የተካነባቸው ወታደራዊ የሕይወት ገፆቹ ናቸው።

ሌላኛው ጉዳይ የጀኔራል ተፈራ የብቃት ማሳያ የፖለቲካ ግንዛቤው ነው፡፡ ጀኔራሉ የፖለቲካ ትምህርት የሌለው ሰው ቢሆንም፤ በተግባር በተፈተነ ልምዱና በተፈጥሮ ንቃቱ የጦር ጠበብት ብቻ ሳይሆን የማይናቅ የፖለቲካ ግንዛቤ ያለውም ሰው ነው፡፡

በጥሩ ስነ ፅሁፍ ታሪክ መሰነድ እንደሚችል ባስመሰከረበት ‹‹ሸማቂው ኮማንዶ›› በተሰኘው መጽሐፉ ላይ የብአዴንን ዘ-ፍጥረት ሲያስቃኘን አድርባይነቱ ከአፈጣጠሩ እንደሚጀምር ያስረዳበት መንገድ ለአድማጭ ተመልካቾች ለማስረዳት ያህል አንድ አንቀጽ ብቻ ላንብብ፡-

በአንድ በኩል ጀግኖችን የአማራ አርሶ አደር ልጆች ተጋድሎ እና ቆራጥነት በሌላ በኩል ደግሞ ከኢህአፓ ተበትነው ለወያኔ ያደሩትን የኢህዴን የፖለቲካ አመራሮችን አድርባይነት እና የታሪክ ተጠያቂነት ባስረዳበት በመጽሐፉ ክፍላ ላይ፡-

ጀኔራሉ እንዲህ ይላል…

‹‹በሞራል እና በቁሳቁስ የተዳከመው የኢህዴንን ቡድን፣ አስጠጉኝ ብሎ ወደ ህወሓት ነፃ መሬት ሲገባ፣ አመራሩ እጁን ስሞ ነበር የተቀበለው። ከውጥኑ የህወሓት አመራር፣ ያ በስነ ልቡና የተዳከመውን የኢህዴን አመራር አውቆ እና መዝኖ ነበር የተቀበለው። ይኸውም፦ የወደፊቱ የህወሓት ታማኝ አገልጋይ፣ ከአገራዊ ትግሉ ጋር አቆራኝ፣ ግባ ወደተባለበት ሚገባ ፣አስተላልፍ ሚባለውን መልዕክት የሚያስተላልፍ፣ ከትግርኛ ወደ አማርኛ ፅሁፍ የሚተረጉም ታዛዥ እና እሺ ባይ እንዲሆን አስገበረው።››

በማለት የኢህዴን/ብአዴን የፖለቲካ አመራር ለብዙ አመታት ተከትሎት የመጣውን በሽታ በጥሩ ሁኔታ ገልጾታል፡፡  ይህ የጀኔራሉን የፖለቲካ ግንዛቤ ከፍ አድርጎ የሚያሳይ ነው፡፡

በሌላ በኩል ጀኔራል ተፈራ የአማራ ሕዝብ የፖለቲካ መሪ እጦትን በጥሩ ሁኔታ በመግልጽ አስገራሚ እይታዎች አሉት፡፡ ብአዴንን ‹‹ትርፍ አንጀት›› ብሎ ከመግለጽ ጀምሮ በየጊዜው ስለአማራ ሕዝብ ቁርጠኛ የፖለቲካ መሪ አስፈላጊነት በጥሩ ሁኔታ አስረድቷል፡፡

ሰኔ 2016 ዓም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Feb, 10:45


🔥የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) አዳዲስ ምልምል ሰራዊት አስመረቀ‼️
...........................

የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ልጅ እያሱ ኮር ቤተ-አምሓራ ክፍለጦር በሚንቀሳቀስበት ቀጠና ለበርካታ ወራቶች ያሰለጠናቸዉን ፋኖዎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ::

ቤተ-አምሓራ ክፍለጦር በሞያቸው የካበተ ልምድ ባላቸው አሰልጣኞች ከእግረኛ እስከ መካናይዝድ ለወራቶች ያሰለጠናቸዉን በርካታ ምልምል ፋኖዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል:: ተመራቂ ፋኖዎችም የአማራን ህዝብ ህልዉና ለማስከበር በቅንነትና በታማኝነት እስከ መጨረሻው የደም ጠብታ እንደሚፋለሙ ቃል እየገቡ ወደ ግንባር ገብተዋል::

የአማራን ህዝብ ህልዉና ለማስከበር በሚደረገው የፖለቲካ ትጥቅ ትግል በርካታ ዉጤቶች እየተመዘገበ ያለ ሲሆን ይህንን ዉጤት ለማስቀጠልና ትግሉን ለድል ለማብቃት ሰራዊቱን በሰው ሃይል ማጠናከርና ማብቃት ወሳኝ በመሆኑ ስልጠናዎችን አጠናክረን እናስቀጥላለን።

በመጨረሻም ይህንን የተሳካ ስልጠና እንድናደርግ ገንዘብ ብሎም ሁለንተናዊ ድጋፍ ያደረጋችሁልን በዉጭም በዉስጥም ያላችሁ ወገኖቻችን በአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ልጅ እያሱ ኮር ስም እናመሰግናለን::

“ሰልጥነን እንዋጋለን፣ እየተዋጋን እንሰለጥናለን!”
"ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን"

©የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ልጅ እያሱ ኮር ቤተ-አምሓራ ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

24/5/2017አም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

31 Jan, 10:50


ለምን አንድነት ራቀን ለምንስ ትግሉ ተቀዛቀዘ? ታሪክስ ስለዚህ ምን ይነግረናል?
የትጥቅ ትግል የራሱ የሆነ ባህሪያቶች አሉት ከነዚህ ውስጥ ጊዜን ጠብቆ የሚፈጠሩ መቀዛቀዞች ወይም ደግሞ ከፍተኛ የሆነ አበረታች ውጤት የሚታይባቸው ጊዜዎችን መመልከት የተለመደ የሚጠበቅ እና የታወቀም ነው። የትጥቅ ትግል ብዙዎች እንደምናስበው በቀላሉ የሚጠናቀቅ ነገር አይደለም በተለይ ደግሞ በዚህ ዘመን ምክንያቱም አንድን የትጥቅ ትግል የሚያደርግ ሀይል ሲነሳ እና ይህ ሀይል ጠናካራ ህዝባዊ መሰረት እና አሳማኝ ምክንያት ኖሮት ማሸነፍ ይችላል ተብሎ ሲታመን እዛ አካባቢ የራሳቸው ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ፣ ሀይማኖታዊ እና ምጣኔ ሀብታዊ ፍላጎት ያላቸው ከትንንሽ እስከ ትልልቅ ሀይላት ትግሉን ለማስቆም ወይም እነሱ በሚፈልጉት መንገድ እንዲጓዝ ለማድረግ ይሞክራሉ። ለዚህም በትግሉ ውስጥ ያሉ ከፍተኛ አመራሮችን በገንዘብ እና በሌሎች መንገዶችም ለመደለል ይሞክራሉ፣ የራሳቸውን ሰው ወደ ትጥቅ ትግል ድርጅቱ ውስጥ አስርገው ያስገባሉ፣ ይጠቅመናል ለሚሉት ሰው ወይም አደረጃጀት ትልቅ የሚዲያ ሽፋን ይሰጣሉ አለፍ ሲልም በገንዘብ እና በመሳሪያ ያግዛሉ በአጠቃላይ ከሚያገኙት ጥቅም አንፃር ያዋጣኛል ያሉትን ነገር በሙሉ ያደርጋሉ። ታዲያ በዚህ ጊዜ አላማቸውን ያልሳቱ ቁርጠኛ ታጋዮች ቆራጥ እና ፈጣን እርምጃ ካልወሰዱ ትግሉ የፈለገ ትክክለኛ አላማ ቢኖረው፣ የፈለገ ብዙ ጀግና ሰራዊት ቢኖረው፣ የፈለገ ጀግና አዋጊ ቢኖረው ማሸነፍ አይቻልም። ለዚህ ደግሞ ታሪክን መመልከት ከቻልን የኩርዶች የነፃነት ተጋድሉ ለኛ ጥሩ ትምህርት ነው እንዲየውም የኛ አማራጭ ሁለት ነው ወይ እስራኤሎችን አለበለዛ ኩርዶችን መሆን። ስለ ኩርድ ካነሳን አይቀር ኩርዶች ማለት በመካከለኛው ምስራቅ የሚኖሩ በአሁን ሰአት በቁጥር ካየናቸው ከአማራው ህዝብ የማያንስ ቁጥር ያላቸው በታሪካቸው በርካታ ስርወ መንግስታትን በመመስረት እስከ ግብፅ ድረስ እየሄዱ የገዙ በታሪክ ትልልቅ ከተባሉ ወረራዎች ውስጥ አንዱ የሆነውን የሞንጎሎችን ወረራ ጭምር ቀልብሰው ማንነታቸውን ያስከበሩ ታላቅ ህዝቦች ነበሩ ዛሬ ግን ሀገር አልባ የሆኑ ዜጎች ናቸው። እነዚህ ህዝቦች ከአንደኛው የአለም ጦርነት በኋላ በ1920G.C Kurdistan የምትባል ሀገር እንዲኖራቸው ቃል የተገባላቸው እና ይህም Sèvres Treaty ውስጥ የተካተተ ቢሆንም ስምምነቱ በፍጥነት ባለመተግበሩ ለዚህም ኩርዶቹ ሙሉ ነፃነት ሳያገኙ ጉዳዩ ላይ ትኩረት ባለማድረጋቸው እና ቱርኮቹ በአንፃሩ በሙስጠፌ ከማል መሪነት እስከ 1922G.C የዘለቀ የቱርኮች የነፃነት ትግልን ስላካሄዱ ቦታውን ይዘውት የነበሩት ምዕራባውያኖች አዋጪው መንገድ ለነፃነታቸው ከሚታገሉት ቱርኮች ጋር መደራደር መሆኑን አምነው በ1923 G.C ኩርዶችን በሶሪያ፣ ኢራቅ፣ ኢራን እና ቱርክ የበተነ Treaty of Lausanne የተባለ ስምምነት ከቱርክ የነፃነት ሀይሎች ጋር ፈፀሙ። በ1923 G.C ቶሎ የነቁ ኩርዶች ጉዳዩን ቢቃወሙም ብዙሀኑ ስላልተከተላቸው የተሳካ አመፅ ሳይከናወን ቀረ በ1925G.C በቱርክ ያሉት ኩርዶች ጠንከር ያለ አመፅ ያደረጉ ቢሆንም ቀድመው የተደራጁት ቱርኮች ወታደር ልከው አከሸፉት። በጠቅላላው ልክ እኛ ንጉሳዊ ስርአታችንን አፍርሰው ቀስ በቀስ ሀገር አልባ እያደረጉን እና እያጠፉን እንደሆነ ሳናውቅ የሚደረገው ሁሉ ምን እንደሆነ ግራ ገብቶን ተኝተን እንደነበረው ሁሉ በዚህ ጊዜ ኢራቅ፣ ሶርያ እና ኢራን ያለው የኩርድ ህዝብ ጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ ነበሩ ማለት ይቻላል። በሂደት ግን ጭቆናው ሲበረታ አፈናው ሲበዛ በየቦታው ያሉ ኩርዶች በየተራ ማመፅ ጀመሩ። እነዚህ ህዝቦች አንድ ላይ ለማመፅ ቢነሱ የሚያሸንፉበት ብዙ እድሎች የተፈጠሩ ቢሆንም ቱርክ ያለው ሲታገል ሌላው ይተኛል ኢራን ያለው ሲዋጋ ሌላው የራሱ ጉዳይ ይላል በጠቅላላው በተመሳሳይ ወቅት መነሳት እና አንድ ሆኖ መታገል ተስኗቸው በየቦታው የተበታተነ አመፅ እና ውጊያ ሲያካሂዱ አንድ ክፍለ ዘመን አለፈ። እንዲየውም 1946G.C ኢራን ያሉት ኩርዶች በሶቬት ህብረት እየተረዱ ሙሉ ነፃነት ላይ ደርሰው Mahabad የተባለ መንግስት አቋቁመው አንድ አመት የቆዩ ቢሆንም በዘመኑ ሌሎቹ ኩርዶች ባለመታገላቸው እና ኢራን ያሉት ኩርዶች የሰሩትን ስራ ባለመስራታቸው ከአንድ አመት በሗላ ተመልሰው የኢራን መንግስት በምዕራባውያኖች እርዳታ ተቆጣጠራቸው ከዛም ዋና መሪያቸው ጭምር ተገደለ። ቀጥለውም ከ1961 - 1975 G.C በኢራቅ ያሉት ኩርዶች ከፍተኛ ድል አግኝተው የኢራቅን መንግስት ለኩርዶች ነፃነት እውቅና እንዲሰጥ ያደረጉ ቢሆንም በዚህ ጊዜ ደግሞ የተቀሩት ኩርዶች ይህ ነው የሚባል ስራ አልሰሩም ነበር። ቱርክ ያሉት ኩርዶች ደግሞ እ.ኤ.አ በ1980ዎቹ እና 90ዎቹ የቱርክ መንግስትን የተፈታተነ ጠንካራ ትግል አድርገው የነበረ ቢሆንም አሁንም የሌሎቹ ቸልተኝነት ለሙሉ ድል አላበቃም በተመሳሳይ ሶሪያ ያሉትም በተራቸው በ2011G.C ጠንካራ ትግል አድርገው ልክ እኛ ሀገር ትግራዮች ያገኙትን አይነት ከፊል ነፃነት አግኝተዋል ነገር ግን እነሱም ቢሆኑ አሁን በሶሪያ የስርአት ለውጥ ስለመጣ አዲሱ የሶሪያ መንግስት ሀይሉን አጠናክሮ ሊጠቀልላቸው ይችላል። በዚህ ሁሉ ጊዜ ግን በርካታ አሰቃቂ የሆነ የዘር ማጥፋት እና ሰቆቃ አስተናግደዋል እ.ኤ.አ 1937 - 1938 በቱርክ ብቻ ከ70,000 በላይ ንፁሀኖች ተገለዋል፣ እ.ኤ.አ 1986 - 1989 በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ኩርዶች በኢራቅ ተገለዋል በአንድ ቀን ብቻ 5,000 የሚሆኑ የኩርድ ንፁሀኖች በኬሚካል መሳሪያ እንዲያልቁ ተደርጓል፣ እ.ኤ.አ በ1990ዎቹ በቱርክ ከ3000 በላይ የኩርድ መንደሮችን ያወደመ፣ መቶ ሺዎችን የጨፈጨፈ፣ ከ3 ሚሊየን በላይ ህዝብ ያፈናቀለ ዘር ማጥፋት ተፈፅሟል ይህ እንግዲህ አለም አቀፍ የሚባለው ማህበረሰብ ያመነው እንጂ ሶስት ሺ መንደር ወድሞ የተጠፈጨፈው በሚሊየን እንደሚሆን መገመት ቀላል ነው። ልክ በኛ ሀገር አማራን በተገኘበት መግደል እንደማያስጠይቀው ሁሉ በቱርክ፣ ሶሪያ፣ ኢራን እና ኢራቅ ኩርዶችን በተገኙበት መግደል የሚያስጠይቅ አይመስልም። ከአንድ ክፍለ ዘመን በላይ ግርግር በተነሳ ቁጥር መሪ በተለወጠ ቁጥር ይጨፈጨፋሉ ይፈናቀላሉ ይደፈራሉ። ሰሚ እና ለምን የሚልላቸው የለም ምክንያቱም አለም የአሸናፊዎች ነች። ይሳካላቸዋል ብዬ ባላምንም አሁንም በተበታተነም መልኩ ቢሆን ትግላቸውን ቀጥለዋል በመሰረቱ እነዚህ ታጋዮች በአንድ መዋቅር ስለማይመሩ እና ከጠንካራ መንግስታቶች ጋር ገጥመው እንጂ እያንዳንዳቸው በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ተዋጊ እና በመሳሪያም ደረጃ ሮኬት፣ ፀረ ታንክ ሚሳኤል፣ የአየር መቋወሚያ እና ድሮን ጭምር የታጠቁ ናቸው። የአማራ ትግል ውስጥም ከዚህ የተለየ ነገር የለም በጊዜው አንድ ሆነን መታገል ካልቻልን ወቅቱ የፈጠረውን አጋጣሚ መጠቀም ካልቻልን ጠላቶቻችን አሸንፈው እንዳሰቡት Oromia Republic እና Tigray Republic ሀገር ከሆኑ እንደ ኩርዶች ተበታነንም ቢሆን እንድንኖር አይፈቅዱልንም አመኑኝ ከምድረ ገፅ ያጠፉናል። እናም ለጊዜው ሌላ ሌላውን ውሀ የማያነሳ ጉዳይ እንተወውና የተጋረጠብን አደጋ የት ድረስ እንደሆነ አውቀን ሁሉም ሰው በቻለው አቅም ሁሉ ትግሉን ያግዝ ለአንድነቱ የድርሻውን ይወጣ። ወደ ቀደመ ነገሬ ስመለስ አሁን በአማራ ትግል ውስጥ ለምን አንድነት ማምጣት አልተቻለም ለምንስ ትግሉ ተቀዛቀዘ ስንል ከላይ የተነሱት ጉዳዮች እንዳሉ ሆነው ጉዳዩን በዝርዝር ማየት ግን ተገባ ነው።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

31 Jan, 10:50


በአሁኑ ሰአት ብዙዎች ለፋኖ አንድነት እንቅፋት የሆነው እስክንድር ነጋ ነው ሲሉ ይሰማሉ ይህ ሀሳብ እውነት ቢሆንም በአሁኑ ሰአት እስክንድር ነጋ ምን ያህል የፋኖን አንድነት የመጎተት አቅም አለው ብለን ስናስብ ከእስክንድር በተጨማሪ ሌላ አንድነት ጎታች ሀይል እንዳለ እናውቃለን። ምክንያቱም ሰራዊቱ ባይቀበለውም በእስክንድር ስር ነን ያሉ አመራሮች ያላቸውን አጠቃላይ አቅም ከሁሉም የፋኖ ሀይሎች ውስጥ ከ15% የማናልፍ ሆኖ እናገኘዋለን ያም ቢሆን ግን 15% የተባለው አመራሮቹ እንጂ ሰራዊቱ የእስክንድርን ድርጅት አይቀበልም። በዚህ ጊዜ በቀጥታ ለምን የአማራ ፋኖ በጎጃም፣ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር፣ የአማራ ፋኖ በወሎ(ቤተ አምሃራ)፣ የአማራ ፋኖ በሸዋ፣ የወለጋ ክፍለ ሀገር ፋኖ ዕዝ ወደ አንድ አደረጃጀት አይመጡም የሚል ጥያቄ ሲነሳ ጉዳዩን ብዙዎች ሲያድበሰብሱት ይታያል። እነዚህ አምስት ድርጅቶች አንድ ሆኑ ማለት መጀመሪያ 85% የፋኖ ሀይል አንድ ሆነ ማለት ሲሆን ሲቀጥል ደግሞ እስክንድር የሚመራው ድርጅት ውስጥ ያሉ ፋኖዎች ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ እንዲመጡ በር የሚከፍት ነው። በእርግጠኝነት ለመናገር ከላይ የተጠቀሱት አምስቱ የፋኖ ድርጅቶች አንድ ከሆኑ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ውስጥ ያሉ፣ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ውስጥ ያሉ እና በኮረኔል ፋንታሁን ሙሀባው የሚመሩ ፋኖዎች በጥቂት ቀናት እንደ አደረጃጀት ወይም በተናጠል ወደ ትክክለኛው መንገድ እንደሚመጡ ይታወቃል አሁን ራሱ ጥቂት የማይባሉ ፋኖዎች አንዳንዶቹ በአደረጃጀት ደረጃ ሌሎቹ ደግሞ በቡድን ወይም በግለሰብ ደረጃ ወደ ትክክለኛዎቹ ድርጅቶች ገብተዋል በቅርቡ እንኳን የምኒልክ ክፍለ ጦር ሸዋ ጠቅላይ ግዛትን ትቶ የአማራ ፋኖ በሸዋን ተቀላቅሏል አንድነቱ ቢመጣ ደግሞ እንኳን ፋኖ ነኝ ብሎ የወጣው ይቅርና አማራ የሆነው ሚኒሻው፣ አድማ ብተናው እና መከላከያው ሳይቀር ለራሱ ሲል ፋኖን ይቀላቀላል። በፊት አንድነቱ እውን ያልሆነው ድርጅት እየመሰረተ በማፍረስ የሚታወቀውን እስክንድርን መሪ ይሁን ብለው የተነሱ ሀይሎች በመምጣታቸው እና እስክንድርም ከሌላው ፋኖ የተለየ ፀረ አማራ አካሄድ ስለጀመረ ነበር አሁን ሁሉም የፋኖ አደረጃጀት ለትግሉ እስከጠቀመ ድረስ የአርበኛ ዘመነ ካሴን መሪነት የማይቃወሙ በሆነበት ሁኔታ፣ የመነሻ እና የመድረሻ ውዝግብ በሌለበት ሁኔታ አንድ ግብ እና አንድ አይነት ሀሳብ ያነገቡ ድርጅቶች ለምን አንድ አይሆኑም ተብሎ ሲጠየቅ እና ወደ ምርመራ ሲገባ ጉዳዩ በቀጥታ ይህንን አንድነት እንዲያመቻች ተመድቦ ወደ ነበረው አስረስ ማረ ዳምጤ ይወስደናል በዚህ ላይ የአስረስን በአፋጎ(በአማራ ፋኖ በጎጃም) ውስጥ ያለውን ተፅእኖ፣ የሗላ ታሪኩን፣ አፋጎ ከተመሰረተ ጀምሮ የተጓዘባቸውን ሁኔታዎች እና አጠቃላይ መሬት ለይ እና ሚዲያ ለይ ያሉ ክስተቶችን አንድ በአንድ ስናይ ችግሩ ምን እንደሆነ ግልፅ ይሆናል። እናም ወገኖች የዚህ ትግል አንድነትም ሆነ ድል በቀጥታ አስረስ ማረ ዳምጤ አፋጎ ውስጥ የዘረጋውን የብአዴን እና የወያኔ ሰንሰለት በመበጣጠስ እና የአማራ ፋኖ በጎጃምን በማዳን ላይ የተመሰረተ ነው። በዚህ ሰአት አገዛዙ በአራቱም ክፍለ ሀገራት ፋኖን ለመበተን ብዙ ስራ እየሰራ እንደሆነ ብናውቅም ነገር ግን ይሄ ነው የሚባል ድል አላገኘም በየአደረጃጀቱ ውስጥ ጊዜውን ጠብቆ ሊጠቀማቸው ያሰባቸው አስርጎ ያሰገባቸው ቁጥራቸው ቀላል የማይባል አመራሮች እና አባሎች ቢኖሩም ነገር ግን እውነተኛ አመራሮች ስለሚበዙ ከአፋጎ ውጪ ባሉት አደረጃጀቶች ውስጥ የገነነ እና ለትግሉ አደጋ የሆነ ችግር በአመራሮች በኩል አይታየኝም ያ ማለት በሌሎቹ አደረጃጀቶች ውስጥ ምንም ችግር የለም ማለት አይደለም። የወያኔ እና የበአዴን ሰዎች አፋጎ ውስጥ ቁልፍ የስልጣን ቦታዎችን ስለያዙ አገዛዙ ያላገኘውን ስኬት ወያኔ እና ብዓዴን አሳክተዋል ብል ማጋነን አይደለም። እነዚህን በቁጥር ጥቂት የሆኑ ነገር ግን አፋጎን ጠርንፈው የያዙ ፀረ አማራ ግለሰቦችን አንድ በአንድ ተዋግተን ካላሸነፍን አደለም አንድነት አይደለም ድል ይቅርና እንደ ህዝብ መቀጠል አንችልም። አሁን ትግሉን የማዘግየትም የማፍጠንም ጉዳይ በቀጥታ ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው። የአማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ የተሰገሰገው በአስረስ ማረ ዳምጤ የሚመራው አንድነት ጎታች፣ በአማራ ክልል ብአዴን ዳግም እግሩን እንዲተክል የሚፈልግ፣ በጎጃም ስም የሚነግድ፣ የCIA ቅጥረኛ፣ የጎጃም ጀግኖችን ያስበላ እና እያስበላ ያለ፣ አልሳካለት ብሎ እንጂ አርበኛ ዘመነ ካሴን እና ሻለቃ ዝናቡን ለማሶገድ ሴራ ሲጎነጉን የሚውል፣ አፋጎን ከውስጥ ሆኖ እየናደ ያለ፣ በውሸት ሰበር ዜና ህዝቡን ሲያሞኝ የከረመ፣ ህዝቡን ሲጨፈጭፍ የተማረከን የትግሬ ኮረኔልን ፈቶ የለቀቀ፣ ፀረ አማራ የሆነ ሀይል ነው። እስኪ መጀመሪያ አሁን የተጠቀሱት አምስቱ ሀይሎች አንድ ይሁኑና ከዛ በሗላ የደረጄ ወይም የመከታው አልያም የኮረኔሉ መቅረት ትግሉን ሲጎዳ እንይ። የአማራ ፋኖ በጎጃም፣ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር፣ የአማራ ፋኖ በወሎ(ቤተ አምሃራ)፣ የአማራ ፋኖ በሸዋ፣ የወለጋ ክፍለ ሀገር ፋኖ ዕዝ አንድ ከሆኑ እኛ ስልጣን አናገኝም ብሎ የሰጋው አስረስ መሩ ፀረ ጎጃም እና ፀረ አማራ ስብስብ አርበኛ ዘመነ ካሴን አሶግዶ አስረስን ዋና አድርጎ ከዛም በአንድንት ስም ሌሎቹን ጠቅልሎ የትግሉን ሙሉ አቅጣጫ የማስቀየር ስራ እየሰራ እንዳለ ይታወቃል እናም ሳይቃጠል በቅጠል እንዲባል ጀግና መሪዎቻችንን ማለትም አርበኛ ዘመነ ካሴን እኔ አርበኛ ሻለቃ ዝናቡ ልንገረውን ሳናጣቸው በፊት ይህንን ፀረ ጎጃም እና ፀረ አማራ ስብስብ በፍጥነት ከትግሉ መለየት ተገቢ ነው ለዚህ ደግሞ በመጀመሪያ ጎጃም ያላችሁ ፋኖዎች አርበኛ ዘመነን እና ሻለቃ ዝናቡን የመጠበቅ እና ከእነሱ ትዕዛዝ የመቀበል አደራም ግዴታም አለባችሁ በተለይ ደግሞ ውስጥ ውስጡን የተደራጀውን ሴረኛ ውስጥ ውስጡን ለማምከን በሚደረገው ጥረት ውስጥ መሪያችን አርበኛ ዘመነ ካሴ የሚያደርጋቸውን ሹም ሽሮችም ሆነ ትዕዛዞች መቀበል ተገቢ ነው። የሚዲያ ሰዎችም የእስክንድርን ሴራ ለማጋለጥ እንዳልፈራችሁ የአስረስንም ሴራ ለማጋለጥ ወደ ኋላ ማለት የለባችሁም ካልሆነ ግን እናንተ ጭምር የሴራው አካል ናችሁ ማለት ነው።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

30 Jan, 12:37


ሰበር ዜና!

ሸዋ ፣ምንጃር ሸንኮራ

ነበልባለቹ በኦሮምያ ክልል ኤጀሬ ገብተው የተሳካ ኦፕሬሽን ሰሩ።

ኦሮምያ የጄሬ ወረዳ ከአመሻሽ ጀምሮ በቁጥጥር ስር ገብታ የሚፈለገውን ስራ ሰርተው በፍቃዳቸው እየተንጐማለሉ ወተዋል❤️❤️💪💪

የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ተወርዋሪ ወደ ዋናው የአአ ናዝሬት ፈጣን መንገድ የሚያስኬሄደው አካባቢ ከቅርብ ርቀት እያዩት ወደ ኤጀሪ የሚሄደው በቆረጣ አልፈው መንገዱ በመዝጋት አናብስቶቹ ከሞጆ አቅጣጫ ወደ ኤጀሬ የሚሄደውን የተወሰኑት አንገት በመያዝ መንገዱን ሲዘጉ ቀሪዎቹ ከሞጆ ወደ ኤጀሬ አቅጣጫ ተምዘግዝገው ባስቀመጡት ደቂቃዎች ውስጥ በፍጥነት ወደ ከተማዋ በመግባት በከተማዋ የነበረው የአገዛዙ ዝፋን ጠባቂዎች ካምፕ እስከነ አሰስ ገሰሱ ዶግ አመድ በማድረግ ከተማዋ በቁጥጥር ስር አውለው አምሽቷል።

ይህን ተከትሎ በከተማዋ የሚፈለገውን ሆዳደር የከተማዋ ህዝብ ስያስለቅሱ የነበሩት ከየመወሸቂያቸውን እየተለቀሙ ተመጣጣኝ ቅጣት ተሰጥቷቸዋል።

በኦፕሬሽኑ ወቅት በጠላት ወገን በርካታ ሙትና ቁስለኛ ከመሆኑ በላይ ወደ ካምፕ ዘልቀው ሲገቡ በሬሳ ላይ እየዘለሉ እንደገቡ አናብስቶቹ አረጋግጠውልናል።

ይህ በንዲህ እንዳለ የአገዛዙ ሰራዊት ወደ ናዝሬትና ሞጆ በርካታ ሙትና ቁስለኛ ተሸክሞ የተጓዘውን አይሱዙና አምፕላንስ ያዩ የከተማዋ ነዋሪዎች ተጨማሪ ማስረጃ በማቅረብ አረጋጠውልናል።

ክንደ ብርቶቹ የነበልባል ብርጌድ ተወርዋሪዎች በጨበጣው ውግያ አንድ ጓድ ፋኖ ጌታሠው የግንባር ስጋ የነበረ ቆራጥ ታጋይ በነበልባል ብርጌድ ልዩ ተወርዋሪ በመሆን በርካታ ጀብዶችን በአገዛዙ ሰራዊት የፈፀመ ክንደ ብርቱ ነበር ትናንት በገባበት ግዳጅ በርካታ የአገዛዙን ወረበላ ሰራዊት የኦሮሚያ ሚኒሻና ልዩ ሀይልን በጨበጣ ተኩስ ሲያዝረበርባቸው ቆይቶ በጀግንነት ተሰውቷል ጀግና ይሞታል ስምና ትግሉ ይቀጥላል።

ይህንን ተከትሎ ከሞጆ ወደ ኤጀሬ የሚደረግ ማንኛውም የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ መቃረጡ ለማረጋገጥ ችለናል።

ሸዋ ገና ታምር ይሰራል 💪

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ክብርና ሞጎስ ለትግሉ ሰማእታት

ዘገባው የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ሚድያና ኮምኒኬሽን ነው።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

30 Jan, 09:45


መንገዱን አትዝጉ!!

   ተውት ይጓዝበት መንገዱን አትዝጉ
   ድርድር ብላችሁ ሰው አታዘናጉ

     የምን ውይይት ነው የምንስ ድርድር
     የምን ማዘናጋት የምን ማደናገር
     ጽንስ በቢለዋ በወጣበት አገር

ተወርዋሪው ኮኮብ የአማራው ልጅ ፋኖ
አንድ ሆኖ ቆሞ አንድ ሆኖ ተክኖ
የባንዳውን ሴራ አስቀረው በትኖ

  ተነስቷል ጎጃሜው ተነስቷል ጎንደሩ
  ተነስቷል ወሎየው ተጨንቋል መንደሩ
  እምቢ ብሏል ሸዋ ቆሟል በየበሩ
  የአገዛዙን ሴራ አርቀው ሊቀብሩ

   የአሳምነው ፅጌ አደራ ያለበት
   መንገድ ዳር አትቁሙ ፋኖ ጉዞ አለበት
   አትድከሙ ባንዳ መንገድ አትዝጉበት
   ረጅም ህልም አለው ተውት ይሒድበት

በጠራራ ፀሀይ ህዝብ እየታራደ
አማራው በመጤ እየተዋረደ
በህዝቡ ላይ ሴራ እየተገመደ
ማን ይሆን ነፈዙ ማን ይሆን ሽንታሙ
ቁጭ ብሎ መታረድ ሞትን የወደደ

ካስቆጡን በኋላ ቀስቅሰው ቀስቅሰው
ክብር እንደሌለን አዋርደው አርክሰው
ድርድር ይሉናል ሲከፋን መልሰው

በፊት ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ
ወትሮ ነበር እንጂ ህዝብ አለማስለቀስ
አማራው ሲደራጅ ፋኖው ሲቀሰቀስ
አሁን ምን ያደርጋል ድርድር እያሉ ከንቱ ማለቃቀስ

እንቅልፍ እንዳይወስድህ ህዝብህ ተበትኖ
ጠላት እንዲከስም ህልሙ ከንቱ ሆኖ
አላማህ ላይ ጽና የአማራው ልጅ ፋኖ


በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት ቡድን የተዘጋጀ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 22:29


🔥#ሰበር_ዜና‼️

የ802ኛ ኮር 58ኛ ክፍለጦር ከፍተኛ አመራሮችን  ጨምሮ በመቶዎች የሞቱበትና የቆሰሉበት ታላቅ ድል ተሰራ::

የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ ራያ ቆቦ ዞብል እና ራማ ድንጋይ ቀበሌ እና አዲስ ቅኝ አሳምነው ክፍለጦርና ሃውጃኖ ክፍለጦር ከባድ ትንቅንቅ ላይ ናቸው::

ከትናትና ጥር 20/2017 ዓ.ም ንጋት ጀምሮ እስከ ዛሬ ጥር 21/2017 ዓ.ም ምሽት ድረስ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ በዞብል በኩልና በድንጋይ ቀበሌ በኩል በሁለት አቅጣጫ ወደ ራማ በብረት ለበስ በአራት ዙ23 እንዲሁም በሞርተርና መድፍ በመካናይዝድ ታግዞ የወጣ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በአሳምነው ክፍለጦር እና በሃውጃኖ ክፍለጦር ከባድ የፀረ ማጥቃት ዉጊያ ተሸንፎ አዲስ ቅኝ እና ጎለሻን አድርጎ ገሚሱ ወደ ራያ አላማጣ ዋጃ ከተማ እና ገሚሱ ወደ ራያ ቆቦ ጮቢ በር ፈርጥጧል::

የምስራቅ አማራ ኮር1 አሳምነው ክፍለጦር እና ሃውጃኖ ክፍለጦር በጋራ በሰሩት በዚህ ተጋድሎ የ58ኛ ክፍለጦር ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ በመቶዎች የሞቱበትና የቆሰሉበት ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል:: የቀድሞው 8ኛ ዕዝ የአሁኑ ሰሜን ምስራቅ ዕዝ 48ኛ 49ኛ እና 58ኛ ክፍለጦሮች እንዲሁም ከምስራቅ ዕዝ 12ኛ ክፍለጦርን ጨምሮ ሙትና ቁስለኛ እንዲሁም ምርኮኛ ሆነው ተበታትነው ያለቁበት ሁኔታ ነው ያለው::

በዚህ እልክ አስጨራሽ የሞት የሽረት ተጋድሎ በጀግኖቹ ተጋድሎ ያለዉን ሁሉ ተጠቅሞ ሽንፈት የገጠመው ጠላት እንደተለመደው ንፁሃንን ኢላማ ያደረገ የከባድ መሳሪያ ድብደባ እየፈፀመ ዉሏል:: ድንጋይ ቀበሌ አዲስ ቅኝ እና ኮባ ቀበሌዎች በከባድ መሳሪያ በሰው ህይወት በእንስሳቶችና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል:: ከዚህ ጋር ተያይዞም ከራያ ቆቦ ሮቢት በምዕራብ በኩል ባሉ የገጠር ቀበሌዎች ንፁሃንን ኢላማ ያደረገው የከባድ መሳሪያ ድብደባ ሲፈፀም ዉሏል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

©የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ)

ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

21/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 17:31


ሸዋ plus ጎጃም plus ወሎ plus ጎንደር = አንድ አማራ❤️=አንድ ፋኖ💪

ጐጠኝነት ይውደም አማራነት ይንገስ❤️

መዳረሻ የሚኒሊክ ቤተመንግስት ብቻ
ነው
ድል ለአማራ ፋኖ 💪💪💪
ድል ለተገፋው ህዝባችን።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 17:20


📌አማራ ወደዚህ መራር የሕልውና ትግል የገባባቸውን ገፊ-ምክንያቶች በማንሳት አሁናዊ የአማራ ፋኖ ወቅታዊ ቁመና:-

አማራ፣ መዋቅራዊ በሆኑ ጥቃቶች ግልጽና ተጨባጭ ለነገ የማያደርሱ የዛሬ ብሔራዊ አደጋዎች ስላጋጠሙት ወደትጥቅ ትግል ለመግባት ተገዷል፡፡

እነዚህ አደጋዎች መልካቸውን እየቀያየሩ ግማሽ ክፍለ ዘመን የተሻገሩ ቢሆንም ዛሬ የገባበት የ ሕልውና አደጋ በይዘት ከቀደሙት ባይለይም፤ በመጠን ግዙፍ ነው፡፡ ትግሉም ውስብስብ፣ ዘርፈ ብዙ ግንባሮች ያሉት ነው፡፡ ምክንቱም ይህ ጦርነት የአካል ጦርነት፣ የኢኮኖሚ ጦርነት፣ የባህል ጦርነትና መንፈሳዊ ገጽታ ያለው ጦርነት ጭምር ነው፡፡ ግንባሩም ከአንድ በላይ ዘርፈ ብዙ ነው፡፡ ጠላቶቹም በአንድ አቅጣጫ ብቻ የመጡ አይደለም፡፡

ይህ የትግል ግምገማ መነሻ ነጥብ በአደጋው ልክ ግንዛቤ ውስጥ ሊገባ ይገባል!

በሌላ በኩል፡- የአማራ ሕዝብ፣ የታላቁ አባታችን ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስን፡- ከአርማጌዲዮኑ የመዳን ‹የእንሰባሰብ ጥሪ› ባለመስማት፣ ጆሮውን በመድፈኑ እንደአማራ ተደራጅቶ ለመታገል በመዘግየቱ ዋጋ ሲከፈልበት ኑሯል፡፡

አማራ ከ1983 ወዲህ በተፈጠረው የፖለቲካ አሰላለፍ መሠረት የኢትዮጵያን የብሔር ፖለቲካ ተጻራሪና ተጠፋፊ ሁኔታዎችን ተረድቶ ስትራቴጂያዊ ጥቅሞቹን ለይቶ የሚሰራ ዘላቂ ድርጅታዊ ኃይል ማውጣት አልቻለም፡፡ የታላቁ አባታችን ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ድካም ራዕይ አስቀመጠልን እንጂ የወቅቱን ድካማቸውን በሚመጥን መልኩ ዘላቂ ድርጅታዊ ኃይል መፍጠር አልተቻለም ነበር፡፡
ይህ በሆነ ከሃያ አራት ዓመት በኋላ 2005/6 የ‹‹ቤተ-አማራ›› አዲሱ ትውልድ ንቅናቄ ጀመረ፡፡ይህ ንቅናቄ በማኀበራዊ ሚዲያ ጉልበት እያገኘ የ2008/9 የአማራ ተጋድሎ ድሎችን አስመዝግቧል፡፡ ችገሩ ይህ የአማራ ተጋድሎ ያመጣቸውን ድሎች አባክኖ፤ በብአዴን ተጠልፎ፤ መጋቢት 2010 ላይ ሌላኛውን የመከራ ምዕራፍ በር ከፍቶ አስገብቷል፡፡

በዚህም ከአንድ ጦርነት ወደሌላ ጦርነት አዙሪት ውስጥ ገብቷል፡፡ ያለፉት ስድስት ዓመታት የማያባራ ጥቃት፤ ዘርፈ ብዙ ጦርነቶች ተከፍተውበት ርስትና ማንነቶቹን ዳግም ከመነጠቅ አልፎ በሕይወት የማይኖርበት የሕልውና አደጋ ውስጥ ወደቀ፡፡ በተለየ ሁኔታ ደግሞ ያለፈው አንድ ዓመት ጦርነት ግንባሮቹን እያሰፋ የዘር ማጥፋት ዓላማ ይዞ ቀጥሏል፡፡ አማራ ወደለየለት የትጥቅ ትግል ለመግባት እጅግ የዘገየ ቢሆንም አሁን ትክክለኛው የትግል መስመር ላይ ይገኛል፡፡

አማራ ወደዚህ መራር የሕልውና ትግል ለመግባት ከተገደደባቸው ዋና ዋና ገፊ-ምክንያቶች ውስጥ አሁን የጠቀስኳቸው ይገኙበታል፡፡

አማራ አሁን ያለበት እውነታ፡- በአገዛዙ የጅምላ ፍጅትና ጦርነት ታውጆበት፤ በገዛ ሀገሩ ላይ የዘር ማጥፋት ዓለማቀፍ ወንጀል እየተፈፀመበት፤  ሕልውናው ከምን ግዜውም በላይ የከፋ አደጋ ላይ ገብቶ፤ ግን ደግሞ በጀግንነት ጠላቶቹን በመፋለም ላይ ነው፡፡

አማራ የገባበት የ ሕልውና ጦርነት በአገር አልባነት፣ በተቅበዥባዥነት ላለመኖር የአገር ባለቤት ሆኖ ለመኖር የሚያደርገው የሞት ሽረት ትግል ነው፡፡

ጠላት አማራን ጨርሶ ለማጥፋት ካልሆነም ርስትና ማንነቱን የተቀማ የተበተነ፣ የፖከቲካ ቋት የሌለው፣ በኢኮኖሚም ተንበርካኪ ማኀበረሰብ ለመፍጠር ያቀደውን ክፉ ዕቅድ እና እየፈፀመ ያለውን አረመኔያዊ ተግባር እንደሕዝብ ተነስቶ መመከት ለየትኛውም የአማራ ልጅ ምርጫ ሳይሆን ግዴታው ሆኗል፡፡ አማራ አሁን የሚገኘው በዚህ የትግል ሁኔታ ውስጥ ነው! መታገል ምርጫው ሳይሆን ግዴታው ሆኗል፡፡

በዚህም የአማራ ፋኖ፡-

📌የአማራ ሕዝብ መጠቃትና መገፋት ቆጭቶት የተነሳ ኃይል መሆኑን አስመስክሯል፣

📌በትግሉ ውስጥ የማይተካ ሕይወቱን ገብሮ ፋኖነት የአማራ መዳኛ መሆኑን እያስመሰከረ በድል መጓዙን ቀጥሏል፣

📌ከፍተኛ የሆነ የውጊያ ተነሳሽነትና የመዋጋት ልምዱን በተጨባጭ እያሳየ ነው፣

📌በአማራ ሕዝብ ዘንድ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን አንድነት በሚፈልጉ ሌሎች ብሄሰረቦች ዘንድ የሞራል ድጋፍ የሚሰጠው በተስፋ የሚጠበቅ ተቀባይነት ያለው ኃይል ሆኗል፣

📌በፋሽስቱ ሥርዓት ተስፋ በቆረጡ፣ በኦሕዴድ ዋጭና ሰልቃጭ ፖለቲካ የመዋጥና የመጥፋት አደጋ ባለባቸው የኢትዮጵ ብሄረሰቦች ዘንድ፡- የአማራ ፋኖ የኢትዮጵያ ሐገረ-መንግሥትን ከፍርሰት ይታደጋል ተብሎ የሚጠበቅ መዳኛ ይሆናል ።
@mulugeta

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 16:50


ምንጃር _ ሸዋ 💪💪

ቀን 21/5/2017 አም
ከምሽቱ 1 ሰአት ላይ የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ መንጋ ካንፕ ላይ ነበልባሎቹ እሳት አዝንበውታል ፣ቁጥሩ ብዙ የሆነ ጀሌም አሸልቦአል ፣አንጀት አርስ ነው ድንቅ operation ።
💪💪💪💪💪💪
ድል ለአማራ ፋኖ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 15:46


"…ለማንኛውም የጎጃሙን እስኳድ ዋነኛ የመጨረሻ የማይታወቅ ያልተገለጠ ምሽጋቸው የሆነውን ሾተላይ ዘንዶ አስረስ መዓረይን ለመታደግ ሲሉ የጎንደሩ ፀረ ኦርቶዶክስ ፀረ ዐማራ የፖለቲካው ቅማንት የትግሬው ዲቃላ እስኳድ ከአጭቤው አስክንድር ነጋና ከጀሌዎቹ ከአገው ሸኔዎች ጋር የፈጠሩት አጀንዳ ድባቅ ተመትቷል። ከአስረስ መዓረይ ላይ ሊያቀሉ የነበረው ሸክም ጭራሽ እስኬውን አጉብጦት ወገብ ዛላውን ቀንጥሶበታል። እነ ጌታ አስራደም ከስረዋል። ከመከላከያም ጋር እንደዋወላን የሙለው ቃለመጠይቅ ሽባ፣ ዱዳም፣ ደንቆሮም አድርጓቸዋል። የዐማራ ትግል ቅዱስ ትግል ነው። ከዐማራ ትግል ጋር ተቀላቅለው የገቡ ርኩሳን መናፍስት በሙሉ በዐማራ አምላክ ይቀሰፋሉ። የዐማራ ትግል እንደ መቅደስ ያለ ነው። ቤተ መቅደስ በጫማ እንደማይገባው ሁሉ ወደ ዐማራ ትግልም ሰገራ ሓሳብ፣ ጭቃና ቆሻሻ አመለካከት ረግጦ መግባት አይቻልም። አሁን ተወደደም፣ ተጠላም ትግሉ እየጠራ መጥቷል። ማን ምን እንደሆነ ለመገማገም አመቺ ሁኔታም ተፈጥሯል። እኔ ዘመዴም ቃል በገባሁት መሠረት ሰማይ ዝቅ ምድር ከፍ ቢል የዐማራን ትግል ከቀንም ከማታም የተራበ ጅብ፣ ሊውጠው ከተዘጋጀ አፉንም ከከፈተ ዘንዶ፣ የበግ ለምድ ከለበሰው ፀረ ዐማራ የቦለጢቃ ተኩላ ጋር መፋለሜን እቀጥላለሁ። አንድም ሰው አጋዥ፣ የሚረዳኝ፣ የሚከራከርልኝ ሰው አልፈልግም። እኔ ብቻዬን ሺውን በአህያ መንጋጋ ጦማሬ አጋድመዋለሁ። ይኸው ነው። አርበኛ ዘመነ ካሤም ብዙዎች ምነ፣ ምንሆነህ ነው? አፈኑህ እንዴ? እባክህ ብቅ በልና እነሱንም ቢሆን ደግፈህ መኖርህን አሳውቀን እያሉ ነው እነ ጠቋር ጥልምያኮስ ወዲ አብነት እና አዝማሪዋ ኦሮምቲቲ አገው ሸኔዋ አልማዝ ባለ ጭራዋ ሁሉ ናፍቀውሃል። ሴራውን አፍርስ ዘመዴ፣ ንቀል ጃል ቆቱ ወዲ አስገዶም። ይኸው ነው።

• ቆይ ግን በጣም ነው እንዴ ያስገባሁላቸው…?

• ድል ለዐማራ ፋኖ…!
• ድል ለተገፋው ለዐማራ ሕዝብ…!

~ • ይደፈርሳል… ግን ደግሞ ይጠራል…

•••

ሻሎም…!  ሰላም…!

ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
ጥር 21/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 15:34


👆

①"…በመንግስት በኩል ደግሞ ትጥቅ በመፍታት ወደ ማሰልጠኛ መግባት፣ ጎጃም አካባቢ ላይ ያለውን ነገር ማስተካከል፣ በየከተማው ያለውን አደረጃጀት መረጃ መቀበል፣ ተጠያቂ የሚሆኑ አባላቱን አሳልፎ መስጠት እንዲሁም በምክክር ኮሚሽኑ ውስጥ መካተት ናቸው ተብሏል።"

②"…"ቢያንስ ሸዋን ማቃለሉ እንደ ጥሩ እድል በመታየቱ እና የድርድር ዝርዝር መረጃም የሚቀበሉ አለም አቀፍ ተቋማትም በመንግስት የንግግሩ ቦታ ስለተጓጓዙ ውይይቱ ተደርጓል" በማለት ሂደቱን አስረድተዋል። የምትለዋ ጉዳይ ናት አዋራ ያስነሳችው።

"…በተለይ ተራ ቁጥር ① ላይ ያለችዋ…

• በመንግሥት በኩል ደግሞ ትጥቅ በመፍታት
• ወደ ማሰልጠኛ መግባት፣
• ጎጃም አካባቢ ላይ ያለውን ነገር ማስተካከል፣
• በየከተማው ያለውን አደረጃጀት መረጃ መቀበል፣
• ተጠያቂ የሚሆኑ አባላቱን አሳልፎ መስጠት
• እንዲሁም በምክክር ኮሚሽኑ ውስጥ መካተት ናቸው ተብሏል።" የሚለው ከዚህም ውስጥ " ጎጃም አካባቢ ላይ ያለውን ነገር ማስተካከል" የምትለዋ ሀረግ ሆን ተብላ ጎጃሞችን ጦዝ ለማድረግ፣ ይኸው ዘመድኩን ጎጃም የገባው የጎጃም ፋኖን ለመበተን ነው፣ እሪሪ ቋቀምበጭ፣ ጎጃም አስረስ መዓረይ መሪህ ነው ጠብቀው የሚል ጫጫታ እንዲነሣና እስክንድርን እንደ ጦስ ዶሮ ተጠቅሞ የጎጃሙን የብልፅግና ፋኖ አመራሮች ለማዳን ተጋጋጡ። ተራወጡ። እኔ ጮቄ ተራራ ላይ ሆኜ በሳቅ። በሳቅ አልኳችሁ።

"…ሌላው "…ቢያንስ ሸዋን ማቃለሉ እንደ ጥሩ እድል በመታየቱ እና የድርድር ዝርዝር መረጃም የሚቀበሉ አለም አቀፍ ተቋማትም በመንግስት የንግግሩ ቦታ ስለተጓጓዙ ውይይቱ ተደርጓል" የምትለዋ ሀረግም እስኬውን ኮቱንና ሸሚዙን ሱሪዉንም አስወልቃ ያሯሯጠች ሀረግ ናት። "…ቢያንስ ሸዋን ማቃለሉ እንደ ጥሩ እድል በመታየቱ " የሚለው ቃል እንደ ዕድል የታየው የአርበኛ አቶ አሰግድ በእነ እስክንድር፣ በእነ አስረስ መዓረይ ተንኮል፣ በዋን አዋራዎች ሴራ በእነ መከታው ተዋክቦ ለአገዛዙ እጁን መስጠታቸውን ነው የጠቀሰው በማለት ሙሉ ሸዋ እስክንድር ላይ ፊቱን አዞረ። አባው ጨነቀው። ጠበበው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ደግሞ ጄነራል ተፈራ እስክንድርን በሰላ ትችት ሲያደባዩት ዞረበት፣ ሰከረ በቃ እስኬው ለቀቀ። የሀብታሙ አያሌው ዝብዘባ፣ የጌታ አስራደ ኢንተርቪውም እንደማያድነውም ዐዋቀ፣ ተረዳ። ፓስተር ምስጋናውም ጦሎቱ አልሠራ አለው፣ አያሌው መንበሩም ዋይ ዋይ ቢሉ ወፍ የለ ሆነ፣ የእናቱን እኩያ አግብቶ አውስትራሊያ ገባ የተባለውና ስሁላዊ አምደማርያም እዝራ እንኳ ሁሉን ትቼ መንኛለው ካለበት ስፍራ "እስኬው ክንፍ የሌለው መልአክ እኮ ነው። ቢሳሳትም ለምን ይወቀሳል ብሎ ለምስክርነት የአስተርእዮ ዋዜማ ቁመቱን አቋርጦ እናቱን አስፈቅዶ ከች አለ። ብቻ ሜዳው ድብልቅልቅ አለ። አቶ አንዳርጋቸው ጽጌም በጽኑ ኮነነው የእስክንድርን ሓሳብ። ነገር ተበላሽ።

"…እስኬውም ልክ እንደ አስረስ መዓረይ ወደ ሚዲያ ሩጫ ጀመረ። አዝማሪ አበበ በለው እንኳን እስኬን ሊያድን እሱ ራሱ አዳኝ እየፈለገ ነው። ኮቱ በላዩ ላይ ሰፍቶበት ለራሱ ተጨንቆ ነው ያለው። ኢትዮ 360 በአርቲስት ሽመልስ አበራ ጆሮ ስታንዳፕ ኮሜዲ ወደ ማቅረብ ከተሸጋገረ ቆየ። ቁጢም ጠፍቶ ከአየር ላይ ሊወርድ ነው። ጣናም ዋና ስለማይችል ያሰምጠዋል። ግራ ቢገባው "…ጋሽ አይ አም ፕራውድ ጋላ ጃል ሀብታሙ በሻህ" ላይ ደወለ። ሀብትሽ ከጉድ አውጣኝ። ታብ ታብ አስደርግልኝና ቲክቶክ ላይ ልውጣ ብሎት እስኬው በቲክቶክ ላይ ወጥቶ ታብታብ፣ ሼር ኮፒሊንክ በማስደረግ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ። ጃል ሀብታሙ በሻህም በቲክቶክ ታሪክ ዓይቶት በማያውቀው 488 ሰው ተጎበኘ። ይሄ ሁሉ ድንጋጤው የፈጠረው ነው። እነ አስረስ በእስክንድር ውድቀት ቦለጢቃ ሊሠሩ ፈለጉ። ከሸፈ፣ ይሄኛው መንገድ አላዋጣ ሲል ማርሸት በቪድዮ ወጥቶ እስክንድር ያለውን የድርድር ሓሳብ አነሣ። አባ ከና የሚለውም ጠፋ። አጀንዳ ለመሆን ቢላላጡም ወፍ የለም ሆነ።

"…በእስክንድር መዘባረቅ ጎራው ተለየ። የፌክ ኢትዮጵያኒስቶቹ ግሩፕ ከአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ውጪ ያሉት የእስክንድር አዳኝ ሆነው ተከሰቱ። እስኬውም ወደ ደረጀ ሀብተወልድ ቤት ሮጠ። አልዳነም። ኦሮምቲቲ ተብታባ ገመድ አፏ ሞገስ ዘውዱ ቤት ሮጠ። አልዳነም። ኢኤምኤስ ወንድምአገኝ እና ፋሲል የእኔ ዓለም ቤት ሮጠ ጭራሽ ጆሮውን ቆንጥጠው ያወሩት ጀመር። "ትምህርት ቤት በድሮን እየተደበደበ ስለምን ድርድር ነው የምታወራው" " ሁላ እያሉ አዋከቡት። መድረሻም አሳጡት። ኧረ በፈጠራችሁ እኔ እንዲህና እንዲያ አላልኩም ብሎም ዋይዋይ ቢል ማን ይስማው? ተቅበዘበዘ። በመጨረሻም ትዊተር ስፔስ መንደር መጣ። ሊና ቤት ገባ። እዚያም እ እ ኧ ኧ እያለ ሓሳቡን ማስረዳት አቅቶት ሲያምጥ ከቆየ በኋላ "በመጨረ ቻዎ ቻዎ ጅቡ መጣብኝ ብሎ ስፔሱን አቋርጦ ሄደ።"አስኬው ከድሮን ይልቅ ጅብ ይፈራል ማለት ነው። ድሮን መርጦ ነው የሚያደባይ። ጅብ ግን አይመርጥም። አኝ፣ ሃም ነው ያገኘውን። ጅቡ መጣብኝ አላለም። ያም ሆነ ይህ የጎጃሙ ብአዴናዊ ሾተላይ ቡድን እና እስኬው እንዳሰቡት አልሆነላቸውም። አቢይ አሕመድም እስክንድር ይሄን ያህል ፈሪ መሆኑን ካወቀ እንደ ዶፍተር አምባቸው፣ እነ ጄነራል አሳምነው ጽጌ፣ እነ ጄነራል ሰዓረ መኮንን……

"…ይሄ ሁሉ ውጥንቅጥ፣ ይሄ ሁሉ ግርግር፣ ይሄ ሁሉ ውዝግብ ተነሥቶ የቦለጢቃው ምድር የመሬት መንቀጥቀጡ ሁሉን ሲያራግፍ፣ መርከቧ ተናውጣ ልትሰምጥ ሲዳዳት አርበኛ ዘመነ ካሤ ግን የኢሩሳሌምን ጥፋቷን አያሳየኝ ብሎ ቁጥቋጦ ውስጥ ተኝቶ እንደነበረው አቤሜሌክ ይመስል ይሄን ሁሉ ጊዜ ጮጋ ማለቱ የጤና አይ መስለኝም። ዘመነ ጠፍቶ አስረስና ማርሸት ብቻቸውን የሚፏልሉት ዘመነን የት አድርሰውት ነው? ድሮ ለምነው ያመጡት ሁለቱ ዛሬም ዘመነን ዝም አሰኝተው እንዲህ መፏለላቸው ምን ይሆን ምስጢሩ። እነ የቆየ ሞላ እንኳን ነገርየው አልጣመንም እያሉ አስረስና ማርሸት ግን እንዲህ መፏለላቸው አልገብቶኝም። 👇

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 15:34


👆③… …ማርሸትና አስረስ መዓረይ ናቸው። ጋሽ አሰግድ ውይይቱ ሲጀመር በወቅቱ የአመቻች ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረው ማርሸት ነበር። እናም ማርሸት በስብሰባው ላይ የተገኙትን ተሳታፊዎች ስም ዝርዝር ሲጠራ አርበኛ እስክንድር ነጋን ሲጠራ አርበኛ አሰግድ መኮንን በቀጥታ አካሄድ በማለት "እስክንድር ምን ሊያደርግ ነው ከእኛ ጋር የሚሰባሰበው? ምን ያደርጋል ይሄ ሰውዬ? በየትኛው የፋኖ አደረጃጀት ውስጥ ስላለ ነው የተጋበዘው? ብሎ ሲጠይቅ ማርሸት ነው ጋሼ ግድየለም ይኑር ብለው ያስገቡት።

"…ጋሽ አሰግድ በፍጹም አይሆንም። ከሸዋ እኔ እና መከታው አለን። ከጎጃም እናንተ አላችሁ፣ ከወሎ ኮሎኔሉና ምሬ አሉ። ከጎንደር ሀብቴና ባዬ አሉ። ይሄ ከየት ነው? እስክንድር ማንን ወክሎ ነው የሚሳተፈው? በማለት ነበር ወጥሮ የጠየቀው። ከዚያም ጋሽ አሰግድ ስብሰባውን ረግጦ ወጣ፣ ማርሸትም ለምኖት፣ አባብሎት፣ ግድየለህም ይኑር ብሎት አሰግድን ወደ ስብሰባው እንዲመለስ አደረገው። ጎጃሞቹ አስበው የነበሩት ማርሸትና አስረስ ለውድድር እስክንድርንና ዘመነን ያቀርባሉ። ዘመነ በቀላሉ እስክንድርን ያሸንፋል፣ ከዚያ ጎጃም የዐማራ ፋኖን መሪ ሆኖ ይወጣል የሚል ሄሳብ ነበር የሠሩት። ዘመነ አካሄዱ ሳያምረው ሲቀር ወጣ፣ ከጎንደር ባዬና ሀብቴም ወጡ። ከሸዋ አሰግድ ወጣ፣ ከወሎም ምሬ ወዳጆ ወጣ። የእነ አስረስ አካሄድ የገባቸው ስኳድና የብሔራዊ መረጃ አገልግሎት የጌታቸው አሰፋው የሙሃቤ ጠርናፊ፣ የእስክንድር አለቃ መስፍኔ ማርሸት ሲወጣ ሰብሳቢ ሆነ። በወክልና የገቡትም ከሸዋ ደሳለኝ፣ ከወሎ እነ ሄኖክ፣ ከጎጃም እነ ሻለቃ ዝናቡ የለንበትም ብለው ሲወጡ፣ ከጎንደር ፋፍዴኖች በጎንደር ስም፣ በወሎ ሙሃቤ፣ በጎጃም ማስረሻ ጎጃምን በመወከል ማንም በሌለበት እንዲያውም እስክንድር መሪ ሆኖ ተመርጧል። የድርጅቱም ስም አፋሕድ ነው ብለው በስታሊን ገብረ ሥላሴ በዓድዋው ትግሬ በፀረ ኢትዮጵያው የወያኔ ልሣን በዛራ ሚዲያ ይፋ አወጡት። ነገሩ ሁሉም ተደበላለቀ። ያኔ ነው እኔ በሰበር ገብቼ በመረጃ ቴቪ እውነቱን ለሕዝብ ያበሠርኩት እና ሴራውን አፈር ከደቼ ያበላሁት። እዚህ ጋር መረጃ ቲቪ ይመሰገናል።

"…አሁን ጎንደር ወደ አንድ መጣ። የጎንደር ተገዶም ይሁን ወዶ ፈቅዶ ወደ አንድ መምጣት የጎጃሙን አስረስ መዓረይ ቡድን አቅሉን ነው ያሳተው። አስረስ መዓረይ የጎንደርን አንድ መሆን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ላይ በአንድነታቸው ከመደሰት ይልቅ እሱ ዘብዝቦ ያተኮረው "በአንድነቱ ያልተሳተፋችሁ ሌሎች ወንድሞችም ተሳተፉ የሚል ቀአስመሳይ ሳይሆን ምኞቱን የገለጸበት ፍላጎቱን ያሳየበት ጉዳይ ላይ ነበር። የ4ቱ ግዛት አንድነት እንዳይመጣ ጎጃምን አንቆ የያዘው የአስረስ መዓረይ ቡድን ከነባዬ፣ ከነ ምሬ፣ ከነ ደሳለኝ ጋር አንድ መሆኑን ትቶ በጎን ከፋፍህዴን ጋር፣ ከእነ እስክንድር ቡድን ጋር ይጻጻፍ ነበር። ለምሳሌ አንድ የስልክ ውይይት እዚህ ጋር ልጥቀስ። ደዋዩ ከጎጃም ነው። ተቀባዩ ከጎንደር ሀብቴ ወልዴ ነው።

• ሃሎ ሀብቴ እንዴት ነህ?
~ እግዚአብሔር ይመስገን ደኅና ነህ?
• እግዚአብሔር ይመስገን ደኅና ነኝ። ለአንድ ጉዳይ ፈልጌህ ነበር።
~ ምነው በሰላም?
• በሰላም ነው።
~ መልካም ጉዳዩን ልስማዋ።
• ይኸውልህ፣ ነገሮች ሁሉ ደስ አይሉም። እናም ብላብላ ብላ ብሎ ከዘበዘበ በኋላ እኛ ለምን አንድ አንሆንም? ይለዋል።
~ ሀብቴም ይደነግጥና… እንዴ እናንተ ከእነ ባዬ ጋር ጨርሳችሁ የለም እንዴ? እኛም እኮ ከእነ ባዬ ጋር አንድ ልንሆን ነው። አንድ ከሆን ያው በዚያው አንድነት ይጠቃለላል እኮ።
• ኧረ አንድ ልትሆኑ ነው እንዴ?
~ አዎ
• በል መልካም፣ ሰላም ሁን። ቻዎ ደህና ሰንብት።
• ቻዎ ደህና ሁን።

"…አስቂኞች ናቸው። እነ ጌታ አስራደን በጎን ይወተውታሉ። ከዚያ የድምጽ ብልጫ ካለ ብለው ወለጋ ድረስ ጥላሁን አበጀን ልከው የወለጋ ፋኖ ብለው ያጯጩሃሉ፣ አሁን ደግሞ ደቡብ ኢትዮጵያ። ለዚህ ነው መላ ቅጡ በጠፋቸው ሰዓት፣ ሁሉ ነገር ባሰቡት መንገድ መሄድ ባቆመ ሰዓት እስክንድርን የመሰለ ሲሳይ ከሰማይ የጣለላቸው።

"…እስክንድር ነጋ ምክትሉ ሀብቴ ወደ ቤቱ ተመልሷል። በጎንደር የቀሩት ብአዴኑ አያሌው መንበርና ፓስተር ምስጋናው አንዷለም የሚመሩት የደቡብ ጎንደሩ ፋፍሕዴን ነው። በአቶ ይርጋ የሚዘወር የደቡብ ጎንደር ፋኖ ድጋፉን ለእስክንድር ነጋ እንዲያደርግ አቅጣጫ ስለወረደለት መግቢያ መውጫ ጠፍቶት እየባዘነ ያለ ነው። አስረስ መዓረይ ይሄን የባዘነና አቅጣጫው የጠፋበት ተቅበዘበዘውን ቡድን መደለልም ፈልገዋል። ቡድኑ ደግሞ ከሰኔ 15 ጋር ተያይዞ ዘመነ ካሴ ያለበትን ቡድን ወደሱ ማቅረብ ስለማይፈልግ የሌለ ግራ ተጋብቶ ተቀምጧል። በወሎ እነ ድርሳን ኮሎኔሉን ጥለው ወደ እናት ድርጅታቸው ተመልሰዋል። የእነ መከታው ቡድንም ተሸርሽሮ አልቋል። እናም እስኬው ማረፊያ ያጣች ወፍ ሆኖ ራሱን አግኝቷል። ማስረሻ ሰጤና ሙሃባው፣ መከታውና ጌታ አስራደም፣ ደረጄም እንደማያድኑት ተረዳ። ተረዳናም በአገዛዙ መልካም ፈቃድ ከመሞት መሰንበት ብሎ ከብልጽግና ጋር ድርድር ይጀምራል። ፖለቲካዊ ትርፍም አገኝበታለሁ በማለትም ከብሩክ ይባስ ጋር በነበረው ቃለምልልስ ላይ እኔ ከሳምንታት በፊት ያጋለጥኩትን የድላንታ የድርድር ጉዳይ በይፋ አውጥቶ እውነተት መሆኑን ያረጋግጣል። ከዚያ በኋላ የሆነውን አትጠይቁኝ።

"…በሬክተር ስኬል 17.00 የሆነ የፖለቲካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተነሣ። እስክንድር ተርገፈገፈ። በእሱ ኃጢአት ምክንያት የመጣ ቁጣ ስለሆነ የሚያደርገውን አሳጣው። እንደ ድሮው መደበቅ ከሱናሚው የሚያድነው መስሎ አልታየው አለ። "ዝም ብለን ሥራችን መሥራት ነው፣ ለወሬ ጊዜ የለንም" በሚል አቋሙ ይታወቅ የነበረው እስክንድር ነጋ ይሄ አቋም ድራሹን እንደሚያጠፋው ገባው። በእንቅርት ላይ ጆሮ ገድፍ እንዲሉ አፍቃሬ ሂዊው ኤልያስ መሠረት ጭራሽ የሌለ የሚያቀሳስረውን ዜና አውጥቶ አረፈው። በላዩ ላይም ዋዜማ ሬድዮ ጨመረለት። አይምጣው ሲል አምጥቶ ቆለለበት። እስኬው ጨለለ። አበደ። ዝም ብሎ ሥራ አያዋጣም ብሎ መንቀዥዥ ጀመረ። ተራወጠ። ይባስ ብሎ የዐማራ ፋኖ በጎንደር፣ በጎጃም፣ በወሎ፣ በሸዋና የወለጋ የተባለውም ስሙ ተጠቅሶ መግለጫ አወጡበት። እነ ጌታ አስራደም "መሪውን ሁላ እስከመቀየር የሚያደርስ እርምጃ ወስደን ወደ አንድ እንመጣለን የሚል አቋም ከበለጠ ካሣና ከመሳይ መኮንን ላይ ቀርበው አፈነዱት። እስክንድ ልጓም እንደሌለው ፈረስና አህያ ሆነ። ፋነነ።

"…የእስክንድርን መራወጥ ያየው የጎጃሙ ሾተላይ አስረስ መዓረይ በግሉ ስም ሳይጠቅስ ከዓመት በፊት እሱ የገጠመው ችግር መሆኑን ረስቶ "ድርድርን ነቅፎ" መግለጫ አወጣ። ክሊኮቹም ኡኡ፣ ጀግናችን፣ መሪያችን ብለው አዋራ አጨሱ፣ አስነሱ። አንዴ ጮቄ ተራራ አናት ላይ፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ከጫካ ውስጥ ጎልተውት ፎቶውን አሰራጩት። ግጥም ሁላ ገጠሙለት። በእስክንድር ፋውል አስረስን ጎል እንዲያስቆጥር፣ ነጥብም እንዲሰበስብ ተላላጡለት። ወይ ፍንክች እኔ። አጀንዳው ጦዘ። ጮኸ። ሴረኞችና የሴራ ቦለጢቃ አራማጆችም በአንድ ጊዜ አጣብቂኝ ውስጥ የሚከት አጀንዳ ተፈጠረባቸው። እስክንድርን ደግፈው አስረስን መቃወም፣ አስረስን ተቃውመው እስክንድርን መደገፍ የሚል መርጫ ነው የቀረበላቸው። ጦዘ ሜዳው፣ አዋራው ጨሰ። መሪያችንን እንጠብቅ ባዩም በዛ። በተለይ መሠረት ሚዲያ የጻፈው ሁለት መርዘኛ ሴራዎች የፖለቲካ ሜዳውን የመሬት መንቀጥቀጥ ከባድ አደረገው። 👇③…

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 15:33


👆 …ብልታቸውን ሰልቧል። ሴቶች ተደፍረዋል፣ ከብቶች እንስሳት ሳይቀሩ ተጨፍጭፈዋል። ትምህርት ቤቶች፣ ጤና ጣቢያዎች ወድመዋል። ሕዝቡ ይሄን የመቀልበስ፣ የመቋቋም አቅም ሳያጣ ግን በፓስተሮች የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎጃም ከብልፅግናው ጋር በመናበብ አውድሞታል። ይሄን ሃቅ መዋጥ የግድ አስፈላጊ ነው። ይሄን መራር እውነት ውጦ ሳይፈወሱ ሌላ መዘብዘብ ነውርም፣ ኃጢአትም ነው። አዎ መከላከያው ብቻ አይደለም ራሱ የእነ አስረስ መዓረይ ፋኖ መከላከያውን እየማረከ፣ ነጭ ማኛ እንጀራ እየመገበ፣ ልብስ ቀይሮ፣ ዳያስጰራ የላከለትንም፣ ከገበሬው ቀረጥ፣ ግብር የዘረፈውንም ብር ለአራጅ ሠራዊቱ የኪስ ሁላ እየሰጠ እየለቀቀ፣ በአገዛዙ በግድ በጫና የሚያገለግሉትን የራሱን ሰዎች ደግሞ እያረደ፣ እየረሸነ በሕዝቡ መጠላትን መርጧል። ይሄን ደግሞ አስረስ መዓረይና አርደው በማይበሉት ነገር ግን የታረደ ቅርጥፍ አድርገው በሚበሉት ተቋሙን ከኡጋንዳና ከኢንጂባራ ዩኒቨርሲቲ መጥተው የሚመሩት ፓስተሮች በሚያስተላልፉት ትእዛዝ ምክንያት ነው።አዎ ይሄን እውነት እየመረራችሁም ቢሆን የጎጃም ዐማሮች ልትውጡት፣ ለመፍትሄውም ልትንቀሳቀሱ ይገባል።

"…ዘንዶው አስረስ መዓረይ አሁን ሌላ ምንም መተወኛ ካርድ የላትም። በመንፈስ፣ በደመና ተጭኖ ወለጋ ድረስ ሄዶ ግንቦቴው ፀረ ዐማራ፣ ፀረ ጎጃሙ ጥላሁን አበጀ የዐማራ ፋኖ ወለጋ ቢዛሞ በማለት አቋቁሞ መጥቶ ሌላ ተንኮል በማሰብ በሚዲያው ላይ ሲውነጠነጥ ቢቆይም እንዳሰቡት አልሆነላቸውም። ምሥራቅ ጎጃምን አፈር ከደቼ አብልተው የሚኒሻ መፈንጫ ያደረጉት እነ ጥላሁን ወለጋ ድረስ በምን ሄዱ፣ እንዴት ሄዱ፣ በመኪና ነው በእግር፣ አባይን እንዴት ተሻገሩ። በጀልባ ነው በዋና? ወዘተ ብሎ የሚጠይቅ የለም አይኖርምም ብለው ባዘኑ፣ ባከኑም። የወለጋው ሳያንስ፣ በእሱ ተገርመን፣ ተደምመን ሳናበቃ አሁን ትናንት ደግሞ የደቡብ ኢትዮጵያ ፋኖ ብለው ዓርማና ማኅተም፣ የሆኑ ጥቂት ፍሬ መሣሪያና ክላሽ የያዙ ሰዎችን ፎቶ ለጥፈው ተከሰቱ። ከጎንደር ዐማራ ፋኖ፣ ከወሎ ዐማራ ፋኖ፣ ከሸዋ ዐማራ ፋኖ ጋር አንድነት አልፈጥርም፣ እዋጣለሁ፣ ሥልጣን በአብዛኛው ለእኛ ካልተሰጠን ሞተን እንገኛለን የሚለው የእነ አስረስ መዓረይ ቡድን፣ ጎጃምን ሽባ አድርጎ በደቡብ ኢትዮጵያና በወለጋ የሚገኙ ዐማሮችን ለማስፈጀት ካልሆነ በቀር እንዲህ የሚንቀዠቀዠው በጤናው ነው አልልም።

"…የወለጋውም፣ የደቡብ ኢትዮጵያ የተባለውንም ተመሠረተ የተባለውን ፋኖ ከሁሉ አስቀድሞ "የእንኳን ደስ አላችሁ" መልእክት የሚያስተላልፈው ደግሞ የዐማራ ፋኖ በጎጃም መሆኑን ስታይ፣ ዜናውን የሚሠሩትና በገጻቸው የሚለጥፉትም አስረስ መዓረይና ጥላሁን አበጀ መሆናቸው ሲታይ፣ እነሱን ተከትሎ የእነሱ ክሊክ የሆነው ሥጋ ቆራጩም፣ ኡጋንዳ የመሸገውም፣ አዝማሪዋም ሲንጫጩ ሳይ እኔ በሳቅ ነው ፍርፍር ሁላ የሚያምረኝ። አጠገቡ ካለው ከሸዋ፣ ከወሎና ከጎንደር ፋኖ ጋር ሳይስማማ፣ አንድነትን ገፍቶ ሲያበቃ ዓባይን ተሻግሮ የወለጋ፣ ግቤን ተሻግሮ የደቡብ ኢትዮጵያ ፋኖ እያለ፣ ማለት ብቻ ሳይሆን ይሄን የፋኖ አደረጃጀት ሌሎቹ እነ ጎንደር፣ ሸዋና ወሎ ሳይሰሙ ጮቄ ተራራ ላይ የመሸገው ጠበቃ አስረስ ባለው ነፃ የስልክ፣ የኢንተርኔት መስመር ተጠቅሞ፣ ደመና እየጠቀሰ፣ በአየር እንደወፍ እየበረረ የሩቅ ሃገር ፋኖ ያደራጃል። በጎጃም ፋኖ ከከተማ ወጥቶ ገጠር፣ ከገጠር ወጥቶ በረሃ ገብቶ ሳለ እሱ የሩቁንም የምንመራው እኛነነን በማለት በሌሎች የዐማራ ፋኖ አደረጃጀቶች ላይ የበላይነትን ለመውሰድ ይላላጣል። በቤቱ ሚስቱንና ልጆቹን የሚበድል ሰካራም፣ ተጨቃጫቂ፣ ሚስቱን የሚያስለቅስ፣ የሚደበድብ ባል ምንአባቱ ሆኖ ነው በውጭ የሰላም አምባሳደር ሊሆን የሚችለው። መጀመሪያ ቀበሌህን ነፃ ሳታወጣ ወለጋና ደቡብ ያምርሃል። እንከፍ ሁላ።

"…ይህቺ የደቡብ ኢትዮጵያ ፋኖ የተባለው ሌላ መዘዝ በደቡብ ለሚኖሩ ዐማሮች በስረስ መዓረይና በፓስተሮቹ የተዘጋጀ የጥፋት ካርድ ነው ብዬ ነው የማስበው። ታስታውሱ እንደሆነ ወደ አባይ ግድብ ለምንጣሮ ሥራ ሊሄዱ ነበር የተባሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ልጆች በጎጃም ተማርከው ሥልጠናም፣ ምክርም ሲሰጣቸው ከርሞ መለቀቃቸው ይታወሳል። እናም እነዚያን ልጆች፣ ከዚያ ውስጥ የተወሰኑትን መርጠው፣ ወይም አብረው ከጎጃም ልከው ደቡብ ላይ መዓት ቀውስ ለመፍጠር የተዘጋጁ ነው የሚመስለኝ። እደግመዋለሁ ለራሱ ሸሽቶ ጮቄ ተራራ ላይ የመሸገ ፈርጣጭ ቡድን እንዴት ነው እንዲህ ሀገር አቀፍ ለመሆን የፈጠነው። ሰሞኑን ደግሞ የሱማሌ፣ የአዲስ አበባ፣ የጅማ፣ የአፋር፣ የድሬደዋ፣ የሐረር እያሉ እነ መዓረይ እሪሪ ባይሉ ምንአለ ዘመዴ በሉኝ። እንዴት ተቀለደ እባካችሁ። መጀመሪያ ቀበሌህን ከብአዴን ነፃ አውጣ። ሚሊሻ እየቀለደብህ፣ አምልጥ፣ ሽሽ፣ ሩጥ በሚል የሌለ የውትድርና ታክቲክ እየተመራህ ልታሸንፍ አትችልም። እየነገርኩህ ነው። የዠማራ ፋኖ በጎጃም ፋኖዎች ተቋማችሁን መታደግ ከፈለጋችሁ መፍትሄው ከላይ ያሉትን ሾተላዮች በዐማራ እና አገው ፋኖዎች ቀይሩ። ምከሩ፣ በተሎ ወስኑ። አልያ ግን እደግመዋለሁ ወፍ የለም።

"…በሌላ በኩል ጮቄ ተራራ ላይ ሆኜ ወደ ሸዋ ስመለከት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ መርዝ እንደቀመሰ እባብም እንደ በላ ፍየል በረሃ ለበረሃ ሲራወጥ ዓይቼው ተደመምኩ። አዘንኩለትም። እስክንድር አሁን የገጠመውን ዓይነት ህመም ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ የጎጃሙ ሾተላይ ዘንዶው አስረስ መዓረይም ገጥሞት ነበር። ታስታውሱ እንደሆን እነ ዝናቡ ዕዝ፣ እነ አስረስ ሌላ፣ ከዚያ ዘመነ ገለል ብሎ በተቀመጠበት አጅሬ ሁሉን እኔ ልምራው፣ ላቡከው አስረስ መዓረይ ከቢቢሲ የአማርኛው ክፍል ጋር ድርድርን በተመለከተ ያው እንደራደራለን ብላ ተናግራ ወዲያውኑ ዓለምአቀፍ ሱናሚ የመሰለ ተቃውሞ ሲወርድበት መደበቂያ፣ መሸሸጊያ እስኪያጣ ተጨንቆ በየሚዲያው እየተንጦለጦለ ማስተባበልም ሲያቅተው በቀጥታ ዘመነ ካሤ ያለበት ድረስ ሄዶ በቃ እባክህ አንተ ምራን፣ አንተ ንጉሣችን ሁን በማለት ለምኖት ወደፊትም አምጥቶት ዘመነ ካሤም ገና እንደመጣ "የምን ድርድር ነው ሶልዲውም ዶላሩም ያልቅና እንተያያለን" በማለት እስክንድር ነጋ ላይ ተርቶ አስረስ መዓረይን አተረፈው። አስረስ መዓረይ ሚዲያ እንደሚፈራው እግዚአብሔርን እና ድሮንን አይፈራም። ለዚያ ነው ኮሽ ሲል የሚናገሩለት፣ የሚሟገቱለት፣ ጥብቅና የሚቆሙለት ምላሶችን ገበያ ለገባያ ተንከራትቶ ሲሸምት የሚውለው። ትንፋሽ የሚያገኘው ፌስቡክ ላይ ፎቶውን እነ አልማዝ ባለጭራዋ፣ እነ ሥጋ ቆራጭ ሲለጥፉለት ደስ ነው የሚለው። ይረጋጋል። ሰገጤ እኮ አይገልጸውም።

"…አሁንም እስክንድር የገጠመው የወንድሙ፣ የወዳጁ የአስረስ መዓረይ ዓይነት ገጠመኝ ነው። መዓረይና እስኬው ለአንድ ኤጀንሲ ነው ተቀጥረው የሚሠሩት የሚመስለኝ። ሁለቱም ሚስትና ልጆቻቸውን ወደ አማሪካ ልከው ነው እነሱን በማይመታ፣ ሌላውን በሚመታ፣ በሚገድል ጦርነት ውስጥ ተሳታፊ ነን ብለው ያውም ትግሉን እኛ ካልመራነው የሚሉት። የአስረስ ሚስት ዱባይ ናትም የሚሉ አሉ ብቻ ከጦቢያ ውጪ ናት። የፕሮፌሰር ኢያሱም ሚስት ኡጋንዳ ከዶክተሩ ቤት ተጠግታ ነው ያለች ይላሉ ኢያሱ ግን እንዲህ አላለኝም። ያለኝ ሌላ ነው። ብቻ እስኬ ከፍተኛ ድቀት ነው የደረሰበት። እስክንድርና መዓረይ የተጣሉ መስለው ድራማ የሚደርሙ አካይስቶች ናቸው። ባለፈው የዐማራን አንድነት ለማምጣት በተደረገው ውይይት ማርሸትና እሱ ከእስክንድርም ጋር በፈጠሩት መሠሪ ሥራ የዐማራ አንድነት ፈርሷል። እስክንድርን ወደ ስብሰባው ያመጡት…👇

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Jan, 15:32


"ርእሰ አንቀጽ"

"…የዘመዴ ቴቪን ጉዳይ አንደኛውን ምእራፍ በትናንትናው ዕለት ቋጭተን፣ ሄደን ከዋልንበት ሥፍራም ተመልሰን፣ ከራየን ወንዝ ማዶ ተነሥቼ ብቻዬን ብርር ብዬ በቀጥታ ጎጃም ጮቄ ተራራ ላይ ነው ማረፊያዬን ያደረግኩት። ጮቄ ተራራው የኢትዮጵያ የውኃ ታንከር ነው ይባላል። አፍራንጃትም ምን እንዳዩ፣ እንደሰሙ አላውቅም በዚያ አካባቢ መርመስመስ ከጀመሩ ቆይተዋል። እኔም እስከ ቅዱስ ዮሐንስ እስከ መስከረም እንቁጣጣሽ ድረስ ለማደረገው የጎጃም ጉብኝቴ አረፍ ብዬ ሸገርን በሩቁ ከማይባቸው ከፍ ያሉ ስፍራዎች አንዱ ጎጃም ጮቄ ተራራ ነው። የዐማራ ፋኖ በጎጃምም ከመጥፋትና ስም አጠራሩ ከመደምሰስ ያዳነው የጮቄ ሕዝብ ተነገሮ የማያልቅ ጀግንነት አንዱ ነው።

"…ጮቄ ተራራ ላይ ሆኜ ከሸዋም ከዚያው ከጎጃምም፣ ከጎንደርና ከወሎም፣ ከትግራይም፣ ከጅማም፣ ከአሩሲና ከወለጋም፣ ከኡጋንዳ፣ ከወልቃይትና ከአማሪካም የሚደርሱኝን መረጃዎች፣ ዜናዎች፣ ወሬዎች፣ ሐሜቶች ጭምር፣ ሴራዎችን በሙሉ በጥንቃቄ እየመረመርኩ፣ እያብጠረጠርኩ እገኛለሁ። በጎንም መጪውን ግዙፉንና ከእናንተ ጋር የምንመሠርተውን ታላቁን የቴሌቭዥን ጣቢያችንን በፈቃደ እግዚአብሔር፣ በወንድሞችና በእህቶች ፍጹም በሆነ በሚያስቀና ውትወታና ጉትጎታ ጉዳዩን ከዳር ለማድረስ ከእነሱ ጋር እየባዘንኩ በጎን የጎጃም ጉብኝቴን ከጨቄ ተራራ እያሳለጥኩ እገኛለሁ። ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን።

"…በነገራችን ላይ ጎጃም ከገባሁ በኋላ መጀመሪያ ላይ በበጎ አይተውት መሃል ላይ ሾተላዩ አስረስ መዓረይ በፈጠረው መሰሪ ተግባር ምክንያት፣ አዝማሪና ጋለሞታ ፈትቶ ለቆብኝ እኔንም ጓ ካስደረገኝ በኋላ ጠንከር ብዬ ጎጃምን መመርመር ስጀምር አኩርፈው፣ በስልክም ደውለው፣ ላያስቆሙኝ ነገር መጨረሻውን ማየት ሲገባቸው ባልተገባ ቃል ጭምር ተናግረውኝ፣ እኔ የመቀየም ልብ ስለሌለኝ ሰው ስለሆንኩኝ፣ የጀመርኩትም ጉዳይ ፍጻሜ እንደሚያገኝ፣ ለእነሱ ያልገባቸው የገባኝ፣ ለእነሱ ያልታያቸው ለእኔ ቀድሞ ስለታየኝ፣ የቀደመ ወዳጅነታችንን በማሰብ እነርሱ አንደበታቸውን አርክሰው በንዴት፣ በስሜት ጓ ብለውብኝ የነበሩ የጎጃም ዐማራ የሆኑ አባቶችና ወንድሞች ከሰሞኑ ደውለው ግሩም የሆነ ውይይት ስናደርግ ሰንብተናል። የእኔ ሥራ ሲመጡ መቀበል፣ ሲሄዱ መሸኘት ብቻ ነው። ሰው ሲጣላም ነገ መታረቅ እንዳለ እያሰበ ቢጣላ ብዬም እመክራለሁ።

"…እኔ ጎጃም ገብቼ እያደረግኩ ያለሁት ዋናውን ዘንዶ ማንቁርቱን አንቄ ይዤ እንዲወራጭ ማድረግ ብቻ ነው። ዘንዶው እጅግ አደገኛና መርዛም ነው። ዘንዶው በወያኔ ተቀጥቅጦ፣ ተቀልቦ፣ በብአዴን ሞግዚትነት ያደገ፣ አሁንም ከብልጽግና አዲስ ጌታ ለኦሮሙማው ኅሊዋን ለግርድና የሸጠ፣ ለስላሳ ቆዳ፣ መርዛማ ምላስ ያለው ዘንዶ ነው። ዘንዶው ሲታይ የዋሕ፣ ሞኛሞኝ፣ ገራገር፣ ምስኪን የሚመስል፣ የተማረ፣ የተመራመረ፣ የሰለጠነም የሚመስል ስለሆነ፣ ዘንዶው በሁሉ ቦታ አለሁ ብሎ የሚጣድ፣ ቀዥቃዣ፣ መሰሪ፣ ውርውር የሆነ ዘንዶ ነው። ዘንዶው በሀገሩ፣ በመንደሩ ያሉት ዜጎች ተራ በተራ የዋጠ፣ አንድነትን፣ ፍቅርን የማይወድ፣ ሊቃውንትን፣ መምህራንን በሴራ የሚያስገድል፣ የሚያጸዳ፣ ጀግና የተባለ በሙሉ ከሌላኛው ደራጎን አብይ አሕመድ ጋር በመናበብ ያስፈጀ ዘንዶ ነው። እኔ ሙሉ የአፋጎን ተቋም ሳይውጠው ነው በነፍስ የደረስኩት። እናም አሁን እንዳይላወስ አድርጌዋለሁ። ጮቄ ተራራ ላይ አስሬ አስቀምጬዋለሁ።

"…መደወል እኮ በቂ ነው። አንድ ስልክ አንስቶ ሃሎ ብሎ ቤተሰብ፣ ወዳጅ ዘመድ መጠየቅ በቂ እኮ ነው። የዐማራ ፋኖ በጎጃም ያ ሕዝባዊ የነበረ፣ ጡሩንባ እየተነፋ እየተጠራራ በመውጣት አገዛዙን ሽባ ያደረገው የዐማራ ፋኖ በጎጃም ዛሬ የት ነው ያለው ብሎ መጠየቅ እኮ ብቻ በቂ ነው። ያ አብዛኛውን የጊጃም ከተሞች ከብቦ የነበረው የዐማራ ፋኖ በጎጃም፣ ያ እነ ዝናቡ ይመሩት የነበረው፣ ያንቀሳቅሱት የነበረው የዐማራ ፋኖ በጎጃም እነ አስረስ መዓረይ፣ እነ ጥላሁን አበጀ፣ እነ አበጀ በለው፣ እነ ፓስተር ዳዊት መሀሪ፣ እነ ፓስተር ካሳሁን ከተቀላቀሉት በኋላ ድራሽ አባቱ የጠፋው ለምንድነው ብሎ መጠየቅ እኮ በቂ ምላሽ ነው የሚያሰጠው። ያን ማድረግ ያቃተው ሰው እኮ ነው እኔ ላይ ጓ ሊል ዳድቶት የነበረው። አሁን ግን እግዚአብሔር ይመስገን አብዛኛው ተንፍሷል። ተንፍሷል ተንፍሷል። አለቀ።

"…እኔ ጎጃም ስገባ የነበረው ዓለም አቀፍ አዋራ አስነሺ የጋለሞቶች፣ የአዝማሪዎች፣ የአገው ሸኔና ቅባቴዎች ጫጫታ አሁን ቀንሷል። በየደቂቃው አለቀ፣ ተጠናቀቀ፣ ተደመሰሰ ይባል የነበረውና ከጎጃም ምድር ብቻ እየወጣ አየሩን ሁሉ በመቆጣጠር በሰበር ዜና ሱናሚ ያጥለቀልቀን የነበረው የውሸት፣ የቁጩ ዜና አሁን የለም። ሌሎቹ የዐማራ ግዛት ፋኖዎች ተኝተው፣ አንቀላፍተው፣ ጎጃም ብቻውን መከራ እየበላ ለማስመሰል ይጋጋጡ የነበሩት በሙሉ አሁን አንዳቸውም የሉም። ሌላውን የዐማራ ፋኖ ያጣጥል፣ ይሰድብ፣ ከእኛ ሌላ ለአሳር ይል የነበረው መንጋም አሁን የለም። ያ የጎጃም ገበሬን በሬ እየነዳ፣ በግና ፍየሉን እያረደ ይበላ፣ ሴቶቹን ይደፍር የነበረ ጋለሞታ ፋኖ አሰዳቢ የዱርዬ ጥርቅም አሁን የለም። የለም አሁን ብዙ ነገር ነው የቀነሰው። ያ በየደቂቃው ከሚዲያ ሚዲያ እንደ ፌንጣ እየዘለለ ለሃጩን ያዝረበርብ የነበረው የሚዲያ አርበኛ አውርቶ አደር የአቢይ አሕመድ ሃይ ኮፒ የመሰለ ሁላ አሁን አንዱም በመድረኩ የለም። ይኸው እዚህና እዚያ እየተሯሯጥኩ በጎጃም ምድር እየተንጎማለልኩ ነው ወፍ የለም። የፋኖ ሠራዊት ግን እንዳለ ነው ያለው። አመራሩ ቄጤማ፣ ሽባ፣ የማይረባ፣ ደካማ፣ ቀልበቢስ፣ ለዛቢስ፣ ዋሾ፣ ቀጣፊ፣ አውርቶአደር ሆነበት እንጂ ወንድነቱ፣ ወኔው ጀግንነቱ አብሮት እንዳለ ነው። እሱን እያየሁ ነው።

"…ጎጃም ኃይለኛ ሪፎርም አድርጎ ተቋሙን የሚመሩ አይተኩሴ፣ አይገድሌ ሆዳም ፀረ ኦርቶዶክስ፣ ፀረ እስልምና የብልጽግና ወንጌል ፓስተር አመራሮችን ከቀየረ፣ እስከዛሬ በሰፈር ልጅነት፣ በቤተሰብ፣ በቤተዘመድ ልክ እንደ ፒኤልሲ የዐማራ ፋኖ በጎጃምን የተቆጣጠሩ፣ እንደ ግሪሳ ወፍ የሰፈሩበትን ወደ ዳር አድርጎ በአዲስ፣ ቁርጠኛ በሆኑ አመራሮች ከተካ፣ ቲያትረኞችን፣ አፋቸው እንዳመጣላቸው በአረቄ ስካር ሚዲያ ላይ ወጥተው፣ የሚናገሩት ነገር ምን ዓይነት ችግር እንደ ተቋም ተቋሙ ላይ፣ እንደ ማኅበረሰብ የጎጃም ማኅበረሰብ ላይ፣ እንደ ሕዝብ አጠቃላይ የዐማራ ሕዝብ ላይ ያመጣል ብለው የማያስቡ፣ የማያገናዝቡ፣ የልል አእምሮ ባለቤቶችን መሻር፣ በጠፉት ጥፋት ተጠያቂነትን ማምጣት ያስፈልጋል። ያለ ተጠያቂነት የዐማራ ፋኖ በጎጃምም ሆነ ሌሎቹም ድልን መቀዳጀት አይችሉም።

"…እሽ አትበሉኝ የሹም ዶሮ ነኝ። አረጋ ከበደ እኮ አጎቴ ነው፣ ተመስገን ጥሩነህ ዘመዴ ነው፣ እኔ ከብልፅግና ጋር ልሥራ ብል ይሄኔ ሚንስትር ነበር የምሆነው እያለ በአረቄ መንፈስ የሚዛላብድ ነጭ ብአዴን የዐማራ ፋኖ በጎጃምን እየመራ፣ እየወከለ የዐማራ ፋኖ በጎጃም አያሸንፍም። አክተሮቹ ናቸው እንጂ ያልሞቱት፣ የማይሞቱት፣ ድሮንም፣ መከላከያም የማያገኛቸው በሚዘገንን ሁኔታ ስንት ለዓለሙ ሁሉ ይተርፋሉ ተብለው የሚገመቱ፣ ምሁራን፣ ስንት ተስፋ የተጣለባቸው ወጣቶች በሴራም፣ ያለ ሴራም ረግፈዋል። ተቀጥፈዋል። ጎጃም እንደምታስቡት አይደለም። ጎጃም እንደ ገና ዳቦ ከላይም፣ ከታችም እሳት ነው የነደደበት። የኦሮሙማው መከላከያ ከላይ በድሮን፣ ከታች በጥይት ፈጅቶታል። በጎጃም ምድር ኦሮሙማው መከላከያ ብዙ ወንዶችን በገዳ ሥርዓት መሠረት የወንዶችን…👇

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Jan, 17:54


ሰበር ዜና🔥🔥

ለሁሉም ወገኖቻችን 🦿

ንስር አማራን እና BWን የቴሌግራም ቻናል አረጋ ከበደ ( ቀንድአውጣ ) ዜና እየለጠፈበት ነው ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Jan, 16:41


🔥አሳምነው ክፍለጦር፣ ሃውጃኖ ክፍለጦር እና ካላኮርማ ክፍለጦር ራያ ቆቦ ላይ ጠላት በመቶዎች የሞተበትና የቆሰለበት ታላቅ ድል ተጎናፀፉ‼️

የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ምስራቅ አማራ ኮር1 አሳምነው ክፍለጦር እና ሃውጃኖ ክፍለጦር በጋራ ራያ ቆቦ ዞብል ከተማና ዙርያው ላይ ዛሬ ጥር 20/2017 ዓ.ም ንጋት ጠላት በተኛበት በተጀመረ ከባድ ዉጊያ በመቶዎች የሚቆጠር ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆኗል:: ሁለቱ ክፍለጦሮች ሁለት ሁለት ሬጅመንቶችን በመጠቀም ቀሪዉን ቦታ በመሸፈንና ተጠባባቂ አድርገው ባደረጉት ተጋድሎ ታላቅ ድል ተቆናፅፈዋል::

በተጋድሎው ጠላት ከበባ ዉስጥ ገብቶ ብረት ለበስና ዙ23 መጠቀም እንዳይችል ሆኖ ቀዩ ጋሪያ ላይ ተዘግቶ እየተመታ ባለበት ሁኔታ ዞብል ከተማና ዙሪያዉን ኢላማ በማድረግ ቆቦ ከተማ ሆርማት በሚወነጨፍ 122 በሚባል መድፍ ንፁሃን ህዝብ ላይ እንስሳቶችና ንብረት ላይ ከባድ ጉዳት አድርሷል::

ከዚሁ ዉጊያ ጋር በተያያዘ ጠላት ዞብል ላለው ሃይሉ ተጨማሪ የሰው ሃይልና ንብረት እንዳይጨምር ለማድረግ ሮቢት ከተማ ላይ በተደረገ ወሳኝ ዉጊያ ምስራቅ አማራ ኮር2 ካላኮርማ ክፍለጦር ከጎብየ እስከ መንጀሎ ቀጠና በመሸፈን አመርቂ ድል አስመዝግበዋል::

ካላኮርማ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ መንጀሎ 2ኛ እና 4ኛ ሻለቃ ሮቢት ከተማ ሙሉ ለሙሉ 3ኛ ሻለቃ አሚድ ዉሃ ላይ በመዝጋት ጠላት ከወልድያና ሐራ ለዞብሉ ሃይል ተጨማሪ ሃይልና ንብረት እንዳይጨምር በማድረግ ታላቅ ተጋድሎ ያደረጉ ሲሆን ካላኮርማ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ መንጀሎ ላይ ሶስት ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ከነ ሙሉ ትጥቃቸዉና 1000 የክላሽ ተተኳሽ ማርከዋል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ድል ለአማራ ህዝብ

©የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ)
20/05/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Jan, 16:31


ይቅርታ ስለመጠየቅ 🦿

ወቅቱን ያልጠበቀ ከወገን ይልቅ ለጠላት ጠቃሚ መረጃ የሆነ የተሳሳተ በበአዴን የተጠለፉ ሰዎች ያስተላለፉትን መረጃ በማጋራታችኝ ፣በውስጣችን በነበረን አለመናበብ ይቅርታ እንጠይቃለን 🙏
ድል ለአማራ ፋኖ 💪
ድል ለጀግኖቻችን 💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Jan, 07:34


🔥የአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር በአርበኛ ፊታውራሪ ወንደሰን ወልደፃዲቅ የሚመራው መቅደላ ብርጌድ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ድል ተቀዳጀ‼️

     በትላንትናው ዕለት ማለትም ጥር 19/2017ዓ .ም የወራሪው የብልፅግና መራሹ የአብይ አህመድ የግል ወታደር ጠዋት ከአለም ከተማ በመነሳት ወደ ወንጪት ወንዝ አቅጣጫ ሃይሉን ይዞ በመውረድ በወንዙ አካባቢ ላይ ታች ሲል ይውላል።

   ታድያ በቅርብ ርቀት ሲከታተሉት የነበሩት የአርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አዳሙ ደም መላሾች የናደው ክፍለ ጦር መቅደላ ብርጌድ አርበኛ ቀኝአዝማች በቀለ ሻለቃ አናብስቶች የጠላትን ሃይል  በመጠጋት ከወንጭት ድልድይ ከፍ ብሎ ጦጣ በረት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከምሽቱ 11:00 ሰዓት እስከ ምሽት 12:20 በቆየ ተጋድሎ ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት በርካቶችን እስከወዳኛው በመሸኘትና በማቁሰል ከፍተኛ ድል አስመዝግበዋል።

ይህ ውጤታማ ኦፕሬሽን የተመራው በሻለቃ አዛዡ አርበኛ ይከበር የተመራ ነው ሲሉ የአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል ሀላፊ ፋኖ ፈለቀ ለንስር አማራ ገልጿል።

ክብር ለተሰውት ሰማዕታት
ድላችን በተባበረ ክንዳችን
             
          ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
©ከአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
20/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Jan, 04:53


የህልውና ትግል ላይ የጀርባ ድርድር የትም አያደርስም።

ጄግናው ታጋይ ጄኔራል ማሞ ተፈራስለወቅቱ የአማራ ትግል በሚገባ አብራርተዋል። ማን ይናገር? የነበረ  እንደሚባለው የእርሳቸው እይታ ከልብ የመነጨና የሚታመን ለእውነተኛ የአማራ ህዝብ ተቆርቋሪና ታጋይ ሁሉ የሚጠቅም መሪ ሃሳብ ነው።

ሌላው ቀርቶ ከወታደራዊ ሙያቸው አልፈው ስለድርድር የተናገሩት  ያላቸውን ብስለት ሁለገብ ዕውቀትና የአመራር ብቃት የሚያረጋግጥ ነው።

“ገቢያና ወታደር ሲፈርስ አይታወቅም ።”
   ታላቁ ፦ ጄኔራል ተፈራ ማሞ!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Jan, 02:43


፣፣መሳይ መኮንን ፣
የአማራ ህዝብ መሰሪ ጠላት አያችሁት ለጠላት የተሰጠ ፣የፍረሀት ማስታገሻ ኮድ መግባባት ፣በእኛ ላይ እንደዚህ ከሚፈፅም፣፣ሰው መስሎ ጀግኖችን ከሚአስበላ ውሻ ጋር መረጃስ መለዋወጥ ጀግንነት ነው እንዴ ወይስ ብለሀት ???ይሄ ሰውየ ጀግናው ውባንተን አሳጥቶናል ፣ሌሎችንም በየቀኑ መረጃ እያሾለከ ፣በውስጥ ለአገዛዙ ደጋፊ መስሎ ሰርቶ አል ፣ከዚህ በላይ ማስረጃ ከፈለክ አንተም ጠላቴ ነህ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Jan, 16:30


ጀግኖቻችንን ከጀረባ የሚመታ ወታደራዊ ክንፍ ያደራጀውን ሰይጣኑ ፀረ አማራው ባንዳውን ሾተላዩን አስረስ የሚባል አረሜን ጨካኝ ደብቀህ ይዘህ "የሀዘን መግለጫ" ብትለይ በጭራሽ አልሰማህም።

ባንዳውን ፀረ አማራውን አስረስን እሰከ ዘር ማንዘሩን እንበቀለዋለን።

የአማራ ፋኖ በጎጃም እራሱን ከባንዳ ሳያፀዳ ከሌሎች የአማራ ፋኖዎች ጋ በጭራሽ ውህደት አይፈጥረም አይታሰብም ።

ጎጠኝነት ይውደም።

አማራነት ይንገስ።

የነገስታት ልጆች እየመጡ ነው።

ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!

ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!

አራሽ፣ሰጋጅ፣ቀዳሽ፣ተኳሽ፣ነጋሽ=አማራ
#IamFano
#AmharaRevolution

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Jan, 16:21


ሰበር ዜና!

ከአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሐራ) የተሰጠ የአንድነት መግለጫ!

"የመርጦ ስምምነት" (Merto Declaration)

የኢትዮጵያ ፖለቲካና ሃገረ መንግስት ዶክትሪን የተመሰረተበት መሰረትና የቆመበት አምድ አማራ ጠልነትን ማዕከል በማድረግ መሆኑ ለሁሉም አማራና የአማራን ህዝብ ሁለንተናዊ መከራና የዘር ጥፋት ለሚከታተል ኢትዮጵያዊ ሁሉ የአደባባይ ሚስጥር ነው:: አማራ ጠልነት የሃይል ማሰባሰቢያ የድርጅት መመስረቻና ማቋቋሚያ የመንግስት ስርዓት መገንቢያ የህገ መንግስት ማርቀቂያና ማስፈፀሚያ እንዲሁም የስልጣን መውጫና የስልጣን ማራዘሚያ የፖለቲካ መሳሪያና ርዕዮተ አለም ከሆነ ከግማሽ ምዕተ አመት በላይ አስቆጥሯል::

በመሆኑም የሃሰት ትርክት የወለደዉን አማራ ጠልነትና ተያይዞ በህዝባችን ላይ የብልፅግናው መንግስት እየፈፀመበት ያለዉን የዘር ማጥፋትና የዘር ማፅዳት ለመከላከልና ለመቀልበስ የአማራ ፋኖ ይፋዊ የፖለቲካ የትጥቅ ትግል ዉስጥ መግባቱ ይታወቃል:: ምንም እንኳ የአማራ ፋኖ በራሱ ነፃ ፈቃድ በራሱ ትጥቅና በራሱ ስንቅ ወደ ትግል ሜዳ የገባ ቢሆንም በአንድ ርዕዮትና በአንድ ድርጅት ለመስራት ልዩ ልዩ ተግዳሮቶች ገጥመዉታል::

የመጀመሪያው ችግር ታጋዩን የትግል መስመሩን ድርጅትና የመተዳደሪያ ህግን ባግባቡ ቀርፆና ሰርቶ ለመምጣት ጊዜና ተፈጥሯዊ ትግሉ የሚፈልገው እድገት የያዘው ሲሆን ሁለተኛው ችግር የግለሰቦች ፍላጎትና የምኞት ርዕዮት በመካከሉ መሰንቀሩ ነው::

ትግላችንን በድል ለማጠናቀቅ ወጥ በሆነ የትግል መስመር ዉስጥ የሆነ ታጋይን መፍጠር፣ በድርጅት አካልነት ህያው የሚሆን የትግል መስመር፣ እንዲሁም በህግ የሚጠየቅና የሚጠበቅ ታጋይ፣ የትግል መስመርና ድርጅት በእጅጉ አስፈላጊ ነው::

ታጋይ የሌለበት የትግል መስመር፣ የትግል መስመር የሌለው ድርጅት፣ ድርጅት የሌለው ገዢ ህግ፣ ፍጡር አልባ ፈጣሪ ሲመስል፧ ህግ አልባ ድርጅት፣ ድርጅት አልባ የትግል መስመር፣ እንዲሁም የትግል መስመር የሌለው ታጋይ፣ ፈጣሪ አልባ ፍጡርን ይመስላል::

የአማራን ህዝብ ከተቃጣበት ጥፋት ለመታደግ የታጋይ ችግር የለበትም:: ነገር ግን የጠራ የትግል መስመርን ቀርፆ የትግል መስመሩን፣ መንገዱና ርዕዮቱ ያደረገ ድርጅት መፍጠር አለመቻል፣ መሰረታዊ የአማራ ህዝብ ትግል ችግር ሆኗል:: ይህንን ችግር በዋናነት እያባባሰው የመጣው ደግሞ በትግሉ የሚነግዱ የደም ነጋዴዎች መበራከት ነው:: እነዚህን የደም ነጋዴዎች ለማስቆም ደግሞ በክፍለ ሃገር ደረጃም ሆነ ጠቅላላ እንደ አማራ የጠራ አንድ ወጥ የፋኖ አደረጃጀት መዘርጋትና መምራት በእጅጉ አስፈላጊ ነው::

በመሆኑም በወሎ ቤተ-አምሐራ የምንገኝ የፋኖ አደረጃጀቶች በዛሬው ዕለት ማለትም ጥር 14/2017 ዓ.ም በታሪካዊቷ የራስ ወሌ ብጡል ከተማ በሆነችው በመርጦ በመገናኘት አንድነታችንን የሰራንና አንድ ድርጅት የመሰረትን መሆኑን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው:: ስምምነቱንም የመርጦ ስምምነት (Merto Declaration) ብለነዋል::

ስለሆነም:

1ኛ.በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው በአማራ ፋኖ በወሎ ስር የሚገኙ በአራት ኮር የተደራጁ ክፍለጦሮች ማለትም፣

1.አሳምነው ክፍለጦር
2.ሃውጃኖ ክፍለጦር
3.የጊራናው ባለ ሽርጡ ክፍለጦር
4.ዞብል አምባ ክፍለጦር
5.ካላኮርማ ክፍለጦር
6.ታጠቅ ክፍለጦር
7.ዲቢና ወርቄ ባለ ሽርጡ ብርጌድ
8.አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር
9.ንጉስ ሚካኤል ክፍለጦር
10.ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ክፍለጦር
11.ተፈራ ማሞ ክፍለጦር
12.እሸት ክፍለጦር
13.ሃይሉ ከበደ ክፍለጦር
14.ተከዜ ክፍለጦር
15.ጥራሪ ክፍለጦር
16.ማረጉ ተማረ ክፍለጦር
17.ዉባንተ አባተ ክፍለጦር

2ኛ.በአርበኛ ድርሳን ብርሃኔ የሚመሩትና በሁለት ኮር የተደራጁት

1.ራምቦ ክፍለጦር
2.ራስ አሊ ክፍለጦር
3.የጎፍ ክፍለጦር
4.ቤተ-አምሐራ ክፍለጦር
5.መብረቅ ክፍለጦር
6.ዳግም ክተት ወረኢሉ ክፍለጦር
7.ሸህ ሁሴን ጅብሪል ክፍለጦር
8.ኢንጅነር ደሳለኝ ክፍለጦር

3ኛ.በአርበኛ መቶ አለቃ ዮሴፍ አስማረ የሚመራው ሰርዶ ኮማንዶ ክፍለጦር

በአጠቃላይ ወደ አንድነት በመምጣት ስያሜያችንን "የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሐራ)" በሚል የድርጅት ስም የምንጠራ መሆኑን እንገልፃለን:: የድርጅቱን ዝርዝር የአመራር ምደባ በቅርብ ቀን የምናሳውቅ ይሆናል::

ከዚህ ጋር ተያይዞ ለህዝባችንና በአንድነቱ ላልተካተቱ ክፍለጦሮች እንደሚከተለው ጥሪ እናቀርባለን::

1. የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ- አምሐራ) በሚንቀሳቀስበት የወሎ ክፍለሃገር ዉስጥ በጉብስላፍቶ ወረዳ በተወሰኑ ቀበሌዎች የሚንቀሳቀሱት የመቅደላ እና የፅናት ክፍለጦሮች በአጭር ጊዜ ዉስት ድርጅታችንን እንድትቀላቀሉ ወንድማዊና ጓዳዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን::

2. የአማራ ፋኖ የህዝብን አጀንዳ በአግባቡ የተሸከመ እውነተኛ የህዝብ ልጆች የሚመሩት አንድ ወጥ አማራዊ ድርጅት በመመስረት በቅርብ የሚመጣ ስለሆነ ህዝባችን አስፈላጊዉን ድጋፍና ተሳትፎ ማድረጉን እንዲቀጥልና በትግስት እንዲጠብቀን ጥሪ እናቀርባለን::


3. በተለያዩ የአለም ክፍሎች የምትገኙ ዲያስፖራ ወገኖቻችንና የትግሉ ደጋፊዎች የአማራ ህዝብ ትግል ከመጀመሪያው ጀምሮ በፅናት ስትደግፉ መቆየታችሁ ይታወቃል:: በመሆኑም አሁንም ያልተገደበና
ሁለንተናዊ ድጋፋችሁን እንድትቀጥሉ እናሳስባለን::

4. የአማራን ህዝብ ትግል በባለቤትነት የምትዘግቡ እና ለአለም ተደራሽ የምታደርጉ የሚዲያ አካላትም በትግሉ ላይ ያላችሁን በጎ ተፅዕኖ እንድታስቀጥሉ እየገለፅን ታጋዩን ከትግል መስመሩ፣ ታጋዩና የትግል መስመሩ የሚመሩበትን አንድ ወጥ የአማራ ፋኖ ድርጅት እንድንፈጥር በፅኑ እንድታግዙን ጥሪ እናቀርባለን::

"ሕልዉናችን በተባበረ ክንዳችን"
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሐራ)

ጥር 14/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Jan, 16:20


ደስ የሚል ዜና የምስራች የአንድነት ዜና ከወሎ😍😍😍

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Jan, 20:36


ሰበር ሰበር ሰበር መረጃ 💪💪💪💪💪💪

ከአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የተሰጠ ሰበር መግለጫ!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ኅዳር 29/2017 ዓ.ም በሁለቱ ተቋማት መሪዎች እንዲሁም በበላይ ጠባቂ አባቶች አማካይነት በይፋ አንድ ለመሆን ከስምምነት ላይ መድረስ መቻላቸውን ከገለጡ በኋላ በርካታ ሥራዎች ተከናውነው እነሆ ዛሬ መዋቅራዊ ውሕደትና አንድነት ተፈጥሮ ለሕዝባችን፣ ለሠራዊታችን ስናበስር ታላቅ ደስታ ይሰማናል። ይህ ተቋማዊ አንድነት የአማራ ፋኖ በጎንደርም ሆነ የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ከዚህ በፊት የሚጠሩበትን ስም አክስመው ከዛሬ ጀምሮ "የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር" በሚል የተቋም ስም የሚጠራ ይሆናል። የተቋሙን ሎጎ በተመለከተ በቀጣይ ይፋ እናደርጋለን።

በዚህ መሠረት የተቋሙን አወቃቀርና አመራሮች እንደሚከተለው ሰይመናል።

1. አርበኛ ሐብቴ ወልዴ .................. ሰብሳቢ

2. አርበኛ ባዬ ቀናው ..................... ም/ሰብሳቢ

3. አርበኛ ሳሙኤል ባለእድል .......... ም/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ

       3.1 አርበኛ ሸጋ ጌታቸው............ ም/ወታደራዊ አዛዥ

4. አርበኛ ማንደፍሮ ተሠማ ............ የጽ/ቤት ኃላፊ

       4.1 አርበኛ ማሩ ጥሩነህ ............. ም/ጽ/ቤት ኃላፊ

5. አርበኛ ያለው አዱኛ ........... የዘመቻ መምሪያ አዛዥ

        5.1 አርበኛ ዮናስ አያልቅበት .......... ም/ዘመቻ መምሪያ አዛዥ

6. አርበኛ ግዛቸው አሌ ............ የልዩ ኦፕሬሽን መምሪያ አዛዥ

         6.1  አርበኛ ሻምበል መሳፍንት ................ ም/የልዩ ኦፕሬሽን መምሪያ አዛዥ

7. ብ/ጄኔራል ተዘራ ንጉሤ ............ የወታደራዊ እቅድና እስትራቴጂ መምሪያ ኃላፊ

          7.1 አርበኛ ጌጡ ድረስ ............. ም/ወታደራዊ እቅድና እስትራቴጂ መምሪያ ኃላፊ

8. አርበኛ አስቻለው በለጠ ............... ም/ ሰብሳቢና የፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ

          8.1 አርበኛ አራጋው እንዳለ ........... ም/የፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ

9. ሻምበል አምሳሉ ማዘንጊያ.......... የሎጀስቲክስ አቅርቦትና ሥርጭት መምሪያ ኃላፊ

          9.1 አርበኛ ስጦታው መልኬ............. ም/የሎጀስቲክስ አቅርቦትና ስርጭት መምሪያ ኃላፊ

10. አርበኛ ደምሰው አባተ ............ የአደረጃጀት መምሪያ ኃላፊ

          10.1 አርበኛ አንድነት አማረ.......... ም/የአደረጃጀት መምሪያ ኃላፊ

11.  አርበኛ አበበ ብርሐኑ ................ የውጭ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ

12. አርበኛ ሸርብ አሸነፍ ............. የሕዝብ አሥተዳደር መምሪያ ኃላፊ

         12.1  አርበኛ ታደሠ ወርቁ .............. ም/የሕዝብ አሥተዳደር መምሪያ ኃላፊ



13. አርበኛ ጸዳሉ ሙላት ................ የማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ

          13.1 አርበኛ ዓለሙ መለሰ ................ ም/የማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ

14. አርበኛ በለጠ አዱኛ .............. የገንዘብ አሥተዳደር መምሪያ ኃላፊ

           14.1 አርበኛ ቢኒያም አለምነው ................ ም/የገንዘብ አሥተዳደር መምሪያ ኃላፊ

15. አርበኛ በዬነ አለማው .............. የቀጠናዊ ትስስር መምሪያ ኃላፊ

           15.1. አርበኛ አያናው አዱኛ ............. ም/የቀጠናዊ ትስስር መምሪያ ኃላፊ

16. አርበኛ ሲሳይ አሸብር ....................... የሥልጠና መምሪያ ኃላፊ

           16.1 አርበኛ ተመስገን ውባንተ ................. ም/የሥልጠና መምሪያ ኃላፊ

17. አርበኛ ዮሐንስ ንጉሡ .................. የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ

           17.1 አርበኛ ድረስ ሞላ ................... ም/የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ

18. አርበኛ ባሻ ስጦታው ................. የሰው ሀብት አሥተዳደር መምሪያ ኃላፊ

           18.1 አርበኛ ማንዴላ እያዩ ................ ም/የሰው ሀብት አሥተዳደር መምሪያ ኃላፊ

19. አርበኛ ዶ/ር አታለለ ሰጠኝ ................. የጤና መምሪያ ኃላፊ

            19.1 አርበኛ እያቸው ብርሐኑ .................. ም/የጤና መምሪያ ኃላፊ

20. አርበኛ በላይ ዘለቀ ................ ሕግና ሥነ ምግባር መምሪያ ኃላፊ

           20.1 አርበኛ ማሩ ቢተው .............. ም/የሕግና ሥነ ምግባር መምሪያ ኃላፊ

21. አርበኛ **** የመረጃና ደኅንነት መምሪያ ኃላፊ

             21.1.አርበኛ *** ም/የመረጃና ደኅንነት መምሪያ ኃላፊ መሆናቸውን ለሠራዊታችን እንዲሁም የኅልውና ትግላችንን በስስት ለሚመለከተው በአገር ውስጥና በውጭው ዓለም ለሚኖረው ሕዝባችን መግለጽ እንወዳለን። ከዚህ በተጨማሪም የበላይ ጠባቂ አርበኞች ምክር ቤት አባላትንም እንደሚከተለው ሰይመናል።

1. አርበኛ መሣፍንት ተስፉ ................ ሰብሳቢ

2. አርበኛ አረጋ አለባቸው ................. ም/ሰብሳቢ

3. አርበኛ ሻምበል መሠረት ዓለሙ ............... ፀሐፊ

3. አርበኛ ሠፈር መለሰ ................. አባል

5. አርበኛ ሻምበል ገብሩ ልይህ .............. አባል

6. አርበኛ ደስታው ደመላሽ .............. አባል

7. አርበኛ እሸቴ ባዬ ............... አባል ሆነው ተሰይመዋል።

ሙሉዉን ከላይ ያንብቡት


#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

13/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Jan, 06:06


ከትናንት እንማር!!!
አማራ እንደ አማራ ብዙ መሪዎችን አጥቷል ሌላውን ትተነው በወያኔ መራሹ ኢህአዴግ እና በኦህዴድ መራሹ ብልፅግና የአገዛዝ ዘመን ብቻ እንደ ፕ/ሮ አስራት ወልደየስ፣ ሳሙኤል አወቀ፣ አሳምነው ፅጌ የመሳሰሉ መሪዎችን መጠበቅ አቅቶን ተነጥቀናል። አሁን በትናንት ታሪክ ለመወቃቀስ ሳይሆን ዛሬም መልሰን የማናገኛቸውን መሪዎች እንዳናጣ እፈራለሁ። መሪ ብዙ አይነት ቢሆንም ነገር ግን በትጥቅ ትግል ውስጥ ትግሉን አስተባብሮ የሚመራ ፖለቲካዊም ወታደራዊም እውቀት ያለው፣ ማስተባበር እና ማደራጀት የሚችል፣ ተደማጭ የሆነ፣ ለትግሉ ታማኝ የሆነ መሪ ከሌለ የፈለገ ጀግና ተዋጊ ቢኖር የፈለገ ብዙ ወጣት ትግሉን ቢቀላቀል የፈለገ ጥሩ የውጊያ ስልት ቢጠቀም አንድ ነፍጥ አንግቦ የተነሳ ተዋጊ ብቁ የሆነ መሪ ከሌለው አያሸንፍም። ለዚህ ታሪክ ምስክር ነው ለምሳሌ ያህል የኮሚኒስት ቻይናዎች የትጥቅ ትግል በማኦ(Mao Zedong) የበሰለ አመራር ባይመራ በአሜሪካ የሚደገፈውን መንግስት እና የጃፓን ወራሪዎችን ማሸነፍ ከባድ ነበር፣ የኩባ ኮምኒስት የደፈጣ ተዋጊዎች በፊደል ካስትሮ ባይመሩ የወቅቱን የኩባ አንባ ገነን መንግስት ማሸነፍ ይችላሉ ብሎ እንኳን መናገር ቢቻል ግን በሁለት አመት ጊዜ ውስጥ ለማሸነፍ የፌደል ካስትሮ የአመራር ጥበብ አያጠያይቅም በተመሳሳይ እነ እነሆቺ ሚኒን(Ho Chi Minh)፣ እነ ቺኩቬራ(Che Guevera)፣ እነ Simon Bolivar በመሩት የትጥቅ ትግል ላይ ምን ያህል አበርክቶ እንዳበረከቱ ታሪክ መመስከር ይችላል። በየትኛውም የትጥቅ ትግል ላይ የመሪ አስተዋፅኦ የታወቀ ነው በማንም ሊተካ አይችልም ሲጀመር መሪ የሌለው የትጥቅ ትግል ብዙ ጊዜ ሲከሽፍ ታይቷል ለዚህም ዛሬ ድረስ ሀገር አልባ ሆነው እየታገሉ ያሉት ኩርዶች በወቅቱ አንድ አድርጎ የሚመራቸው ሰው ባለማግኘታቸው ዛሬም ድረስ በየቦታው እየተቅበዘበዙ ይገኛሉ ሌሎችም ብዙ የትጥቅ ትግሎችም ሆኑ ሌሎች ፖለቲካዊ ትግሎች በታሪክ ሲከሽፉ የምናይበት አንዱ ምክንያት የመሪ እጦት ነው። በትጥቅ ትግል ውስጥ መሪ ሲባል ተራ የጎበዝ አለቃ ሳይሆን ዘመኑን በደንብ የተረዳ፣ እታች ያለው ሰራዊት የሚያደምጠው እና የሚያከብረው፣ ማደራጀት እና ማስተባበር የሚችል፣ የአመራር ብቃት ያለው፣ ወታደራዊውንም ፖለቲካዊውንም ሁነት የሚያውቅ፣ ቆራጥ እና ፅኑ የሆነ በአጭር አገላለፅ ለትግሉ የተሰጠ ማለት ነው እናም በኛ የትጥቅ ትግል ውስጥም መሪ የግድ ነው መሪ ስል የብርጌድ ወይም የክፍለ ጦር አልያም የዕዝ መሪ ሳይሆን ሁሉንም አማራ አንድ አድርጎ የሚመራ መሪ ያስፈልገናል። እንደዚህ አይነት መሪ ደግሞ ስለፈለግን ብቻ አይመጣም እንዲየውም በታሪክ እንደምናየው አንድን አብዮት ወይም ትግል በብቃት የሚመሩ መሪዎች የሚፈጠሩት ከስንት አንዴ ነው እንደነዚህ አይነት መሪዎች በክፍለ ዘመን አንዴ የምናገኛቸው አይነት ናቸው እንጂ ሁል ጊዜ አናገኝም የሀገራችንን ታሪክ ብናይ እንኳን ዘመነ መሳፍንት በሀገራችን ለ86 አመት የቆየው እንደ አፄ ቴዎድሮስ ይህንን ስርአት ለማስቆም ቆርጦ የተነሳ መሪ በቶሎ ባለመገኘቱ ነው፣ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ገና በማለዳ ወደ ሀገራችን ያልገባው እንደ አፄ ምኒልክ ያለ አስተዋይ እና አርቆ አሳቢ መሪ በጊዜ ባለመነሳቱ ነው በአጠቃላይ ብዙ እድሎችን ያባከንበት አንዱ ምክንያት መሪ ስላልነበረን እና ከስንት አንዴ ብቅ የሚሉ መሪዎቻችንም መጠበቅ ባለመቻላችን ነው። አሁንም በአማራ ትግል ውስጥ ሁሉም የአማራ ህዝብ እና ሁሉም የአማራ ፋኖ በሚባል ደረጃ የሚያምንበት እና ይመራናል ብሎ የተስማማበት መሪ አርበኛ ዘመነ ካሴ የዘመኑ ክስተት ሆኗል። በተለይ እታች ያለው ሰራዊት እና ህዝቡ በዘመነ ሙሉ እምነት አለው ይህንን ለማወቅ የሰሞኑን የጥምቀት በዓልን ጭፈራ መመልከት በቂ ነው በአጭሩ ህዝቡ መሪውን አውቋል ብል ማጋነን አይሆንብኝም። ደግሞ አርበኛ ዘመነ ካሴም ቢሆን ለዚህ ብቁ ነው ብዬ አምናለው ለዚህ ብዙ ማስረጃዎችን መጥቀስ ይቻላል። ነገር ግን በፋኖ መዋቅሮች ውስጥ ያሉ አመራሮች በተለይ የአማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ ያሉ አመራሮች ዘመነን ከትግሉ ገለል ለማድረግ ብዙ እየሰሩ እንደሆነ እየሰማን ነው። እገሌ እና እገሊት ብለን መጥቀሱን እንተወውና በአጭሩ ዘመነ ካሴ እስካለ ድረስ የአማራ ፋኖ ትግልን ወደ ፈለግነው አቅጣጫ መጠምዘዝ አንችልም ብለው የወሰኑ የውጪ እና የሀገር ውስጥ ሀይሎች ዘመነን አሶግደው ፋኖን እነሱ አስርገው ባስገቡት ሰው እየመሩ አቅጣጫውን ለማሳት ቆርጠው የተነሱ ይመስላል(እዚህ ጋር አስረስ ከዘመነ አያንስም ሲሉ የነበሩትን ማስታወስ ይገባል)። በተለይ ደግሞ በጎጃም አካባቢ የተለያዩ የፋኖ አመራሮችን በገንዘብ በመግዛት እና የራሳቸውን ሰው አስርገው በማስገባት ፋኖ ህዝቡን የሚያማርር ስራ እንዲሰራ በማድረግ፣ ጀግና እና እውነተኛ አዋጊዎችን እና ፋኖዎችን ደብዛቸውን በማጥፋት ወዘተ በትግሉ ውስጥ ብዙ ችግሮችን በመፍጠር አንደኛ የዚህ ችግር ተጠያቂ ዘመነ ካሴ ብቻ በማድረግ እና የጉዳዩን ዋና ጠንሳሽ ከነገሩ ነፃ በማድረግ ዘመነ ላይ ዘመቻ ለመክፈት ሲሞክሩ እያየን ነው፣ ሁለተኛ ዘመነን የማዋከብ እና በዚህ መሀል ከአገዛዙ ወጥመድ ውስጥ እንዲገባ ለማድረግ እየተሞከረ ነው፣ ሶስተኛ በጎጃም ፋኖዎች ውስጥ ሁከት እና ግጭት እንዲፈጠር በማድረግ ዘመነን ተጠያቂ ለማድረግ እና ዘመነ ተጠልፏል የሚል አጀንዳ ለመፍጠር ከተሳካም እሱን ለማሶገድ እየተሰራ ነው። ስለዚህ የአማራ ህዝብ ነኝ የሚል መንቃት አለበት አርበኛ ዘመነ ካሴ ሰው ነውና ጉድለት ሊኖርበት ይችላል ነገር ግን ትግሉን አሳልፎ የሚሸጥ ሰው አይደለም ቀድሞስ ማን ወጣቱን ቀስቅሶ አነቃና ነው እናም ዘመነ ላይ የሚሰራውን ሸፍጥ በጋራ እናውግዝ፣ መሪያችንን እንጠብቅ በተለይ በአማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ ያላችሁ እውነተኛ ፋኖዎች አርበኛ ዘመነ ካሴን የመጠበቅ አደራ አለባችሁ በተለይ ደግሞ እነ ሻለቃ ዝናቡ፣ ሲቀጥል በእኛ ንዝህላልነት ዘመነን ካጣነው መጨረሻችን አያምርም እሱ ብቻ ሳይሆን ዘመነ ከሌለ አንድ ይሁኑ ቢባል እንኳን ሌላ የስልጣን ሽኩቻ አይነሳም ወይ ደግሞስ እስኪ ከዘመነ ውጪ ይህንን ትግል በታማኝነት አስተባብሮ የሚመራ የትግሉ ምልክት የሚሆን ማን ነው? መሪን መተቸት ተገቢ ቢሆንም መሪን መጠበቅ ደግሞ ግዴታ ነው!!! እኛ አማራዎች መሪዎቻችን እና ጀግኖቻችን ከሞቱ በሗላ ነው ዋጋቸውን የምናውቀው አሁን እንኳን እስኪ በህይወት እያሉ እናግዛቸው አደራ አደራ መሪያችንን እንጠብቅ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

20 Jan, 13:35


በባሕር ዳር ከተማ የሚካኤልን ታቦት በሚያነግሱ ምዕመናን ከሚሰሙ ጭፈራዎች ውስጥ "ዘመነ ካሴ የአማራው ሙሴ"፣ "ምሬ ወዳጆ የአሰግድ ወንድም"፣ "የአሳምነው ልጅ፣ የመሳፍንት ልጅ"፣ "እሱን ማንችሎት፣ ማንችሎት እሱን"፣ "ይለያል ይለያል… ይለያል ዘንድሮ"… ይገኙበታል።

አማራነት በከተማችን እማማው ላይ ተሰቅሏል፤ ትውልዱ ምድራዊ አዳኙን አንግሷል። ይህ ኩነት ለትግላችን መሪዎች ህዝባዊ አደራው ዳግም የፀናበት ቀን ነው።

በነገራችን ላይ ነበልባሎቻችን በአዴት መውጫ ሰባታሚት አካባቢ ካምፕ አድርገው የነበሩትን የአገዛዙን ኃይሎች ጥር 11/2017 ዓም ሌሊት መዓት አውርደውባቸው እንዳደሩም ታውቋል። በወራሚት መስመርም ህዝቡ ከአራዊት ሰራዊቱ ጋር ግጭት ውስጥ ገብቶ እንደነበረና ጉዳት ያስተናገደው ሰራዊት ለመሸሽ መገደዱም ሌላኛው የጥር 11 መረጃ ሆኖ ተመዝግቧል።


#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

12/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

18 Jan, 08:44


ሰበር 🔥🔥
ሸዋ ምንጃር

ቀን 10/5/2017 አሞ
ተስፋ የቆረጠው አገዛዝ ለጥሞቀት የወጣው ፣ምጃር ደጋማ አካባቢ አለው ህዝብ ላይ መድፍ እየተኮሰ ነው ሁሉም ጥንቃቄ ያድርግ ወደ ቦካን አቅጣጫ የመድፍ እሩምታ እየተተኮሰ ነው በስልክ አድርሱ ጋላን እና ተላላኪዎቹን ጨርሰን ካልቀበረን እረፍት የለም።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 17:16


ሰበር ዜና

በወሎ ቤተ-አምሐራ ተጋድሎ እያደረጉ ያሉ የፋኖ አደረጃጀቶች የምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር ልጅ እያሱ ኮር ራምቦ ክፍለጦር እና በኮማንዶ ዮሴፍ አስማረ የሚመራው ልዩ ዘመቻ ክፍለጦር በጋራ በሰሜን ወሎ ሀብሩ ወረዳ  ታላቅ ድል ተጎናፀፉ።

ዛሬ ጥር 9/2017 ዓ.ም በተደረገው ተጋድሎ  የባለሽርጡ ክ/ር 3ኛ ሻለቃ ሀብሩ ወረዳ ፋጅ መነዮ ላይ የፋሽስቱን ስርአት ወንበር ጠባቂ  ሰራዊትና ሆድ አደር ሚሊሻ 3ኛ ሻለቃን ከበባ አድርጎ ለማፈን የሞከረው ሀይል ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህም 12 የሚሆኑ የዙፋን ጠባቂው ሰራዊት እና የሆድ አደሩ ሚኒሻ መሪ ደምሌ አራጋዉ አጃቢዎች እስከ ወዲያኛው ሲሸኙ ብዛት ያለዉ ሀይሉ ቆስለዉበታል:: የተደመሰሱ ሆድ አደር ሚሊሻዎች ስርዐተ ቀብር ላይ ለባንዳ ቀብር ሶላት አንሰግድም በማለት ህዝበ-ሙስሊሙ ወደ የቤታቸዉ ገብተዋል።


በተመሳሳይ  ሀብሩ ወረዳ የምትገኘዉን  መርጦ ከተማን ለመቆጣጠር ከስሪንቃ በአንዳይ መትር፣ በመቻሬ አማየ ሚጫ፣በጉባራ ቆሰሮ በሶስት አቅጣጫ የመጣዉን ወራሪ ሀይል ልጅ እያሱ ኮር ራምቦ ክፍለጦር 1ኛ እና 3ኛ ሻለቃ ልዩ ዘመቻ ክፍለጦር ሰርዶ ሻለቃ እና ምስራቅ አማራ ኮር1 ባለሽርጡ ክፍለጦር 1ኛ እና 2ኛ ሻለቃ በከፍተኛ መናበብ ከንጋቱ 2:00 ሰአት ጀምሮ እስከ 9:00 ሰአት ከባድ ዉጊያ የተደረገ ሲሆን በዉጊያዉም እስከ ሞርተር ድረስ በመጠቀም በጠላት ስብስብ ላይ ብዛት ያለዉ ሀይል ሙትና ቁስለኛ ሲሆን የተረፈዉ ወደ መጣበት ተመልሷል ።


በተጋድሎዉ
~ልጅ እያሱ ኮር ራምቦ ክ/ር 1ኛ እና 3ኛ ሻለቃ
~ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክ/ር  1ኛ ፣ 2ኛ ሻለቃ እና መካናይዝድ ክፋል
~በኮማንዶ ዮሴፍ አስማረ የሚመራዉ የልዩ ዘመቻ ክ/ር ሰርዶ ሻለቃ በጥምረት የተሰራ ግዳጅ ነዉ።

ጠላት የተለመደ የዉርደቱ መካሻ ብሎ የሚያስበዉን የንፁሀን ሀብት ንብረት ማቃጠል እና ንፁሃንን ኢላማ ያደረገ የከባድ መሳሪያ ድብደባ ድርጊቱን በፋጅ መነዮ የሰይድ ይማም ቤት ሲያቃጥል ወልድያ ጀነቶ በተተኮሰ ጀነራል መድፍ ስሪንቃ አንዳይ መትር የሁለት ግለሰቦች ቤት ሙሉ ለሙሉ ወድሟል ሲወድም 3 ንፁሀን ከፋተኛ ቁስለኛ ሁነዋል። ከዚህ በተጨማሪም አንድ አካባቢ ላይ ብቻ ከ28 በላይ የመድፍ ቅምቡላ የተጣለ ሲሆን የኮሰሮ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በከባድ መሳሪያ ጉዳት ደርሶበታል::

"ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን።"
ወሎ ቤተ-አምሐራ
ጥር 9/2017 ዓ.ም

#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

09/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 13:59


በወቅታዊ ጉዳይ ከጉና ክፍለ ጦር የተሰጠ መግለጫ
ጥር 9 ቀን 2017 ዓ/ም

የኅልውና ትግላችንን ከጠንጋራ አስተሳሰብ አራማጆች የመጠበቅ ታሪካዊ ኃላፊነት አለብን!!!

አማራን በማንነቱ ምክንያት በጠላትነት ፈርጆ የተነሳው የብልጽግና ሥርዓት የሥልጣን መደላድሉን፣ የሀገረ መንግሥት ሥሪቱን ያደላደለው በጸረ አማራነት አስተሳሰብ ላይ የተዋቀረ ሕዝብን በጠላትነት ፈርጆ የዘር ማጥፋት ግብሩን በመንግሥታዊ መዋቅር እያስፈጸመ የሚገኝ ሥርዓት ነው።

የክፉም የመልካምም ሥራ መቅድሙ አስተሳሰብ ነው። አማራን እንደ ሕዝብ የዘር ማጥፋት ድርጊት እየፈጸመ የሚገኘው ሥርዓት አስተሳሰቡ ትናንት በነጻ አውጭነት ስም ጫካ ውስጥ የተጸነሰ አጋጣሚውን ሲያገኝ በሥልጣን የተወለደ፣ በመንግሥት መዋቅር አድጎ ስሁት አስተሳሰቡን ጠላት በሚለው የአማራ ሕዝብ ላይ በገሐድ እየፈጸመ ያለ ስለመሆኑ የአደባባይ ሐቅ ነው።

አማራው ኅልውናው እንዳይጠፋ፣ ሰብዓዊ ክብሩ እንዲረጋገጥ፣ ነጻነትና እኩልነቱ እንዲረጋገጥ ታላሚ ባደረገ ሐቀኛ የኅልውና ትግላችን ውስጥ የበቀሉ የትግላችን ሾተላይ አስተሳሰቦች ከመፀነስ አልፈው ከትግል ዓላማችን በተጻራሪ መንገድ በገቢርም ጭምር እያየናቸው እንገኛለን።

ከሕዝባችን ፍላጎት በተቃራኒ፣ ከግብና ዓላማችን ባፈነገጠ መልኩ ይልቁንም የሥርዓቱ መጠቀሚያ በሚሆን መልኩ ፍላጎቱን፣ ደስታውን፣ ሕይወቱን ለአማራ ሕዝብ ገብሮ ጫካ የሚገኘውን የኅልውና ታጋይ አንድነትና መስተጋብር የሚንዱ ተግባራት እጅ እግር አውጥተው ክፍለ ጦራችንን እና ትግላችንን ከትናንት እስከ ዛሬ እየፈተኑ ይገኛሉ።

በትግል ሜዳ የግል ፍላጎት ቦታ የለውም፤ በትግል ሜዳ መለያዬት የግጭትና የመጠፋፋት መንገድ መሆን የለበትም፤ በትግል ሜዳ አደረጃጀቶችን በተሳሳተ መንገድ ለግል የፖለቲካ ፍጆታ መጠቀሚያነት ማፍረስ ጸረ አማራነት እንጅ የኅልውና ትግላችን ካንሰር ነው።

እንዲህ ያሉ አስተሳሰቦች የወለዷቸው ችግሮችን ለመግራትና ለማረም ጊዜ ወስደን መክረናል፤ ትግላችን ላይ ብቻ እንድናተኩርም አቅጣጫዎችን ሰጥተናል።

በተለይ ደግሞ የጉና ክፍለ ጦር በሚንቀሳቀስባቸው ቀጠናዎች የፋይናንስ ተቋማትን የመዝረፍ፣ ግብራቸው የጠላት ግን የፋኖን ጭንብል በለበሱ የኅልውና ትግላችን ነቀርሳዎች ማኅበረሰብን በማሳቀቅ ፋኖን ከሕዝብ የመነጠል ልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች የተከናወኑ ሲሆን በክፍለ ጦራችን ልዩ ኦፕሬሽን እየተሠራ መፍትሄ ስናበጅ መቆየታችንም ይታወቃል።

ጉና ክፍለ ጦር የተቋማችን የአማራ ፋኖ በጎንደርን ተቋማዊ አሠራር አክብሮ የሚንቀሳቀስ በቀጠናው ከሚገኙ አደረጃጀቶች ጋር ተቀናጅቶ ጠላትን ቅስም የሚሰብር የጽኑ ጀግኖች አደረጃጀት፣ ከምንም በላይ ትግላችን በጀግንነት የተሰውትን አደራ ለደቂቃም ሳይዘነጋ በየእለቱ አደረጃጀቱን እያሰፋ የጠላት መጋኛ መሆኑ በውል እየታወቀ አደረጃጀታችንን ለማፍረስ እንቅልፍ አልባ ሰይጣናዊ ቀናተኞች አሁንም አርፈው አልተቀመጡልንም።

እነዚህ አካላት ባለማወቅ ቢሆን ትናንት ተመክረው እንዲመለሱ ሲደረጉ እንዲህ ባለ እኩይ ግብራቸው ባልቀጠሉ ነበር፤ ከቀጠናችን አንድም ከአደረጃጀታችን ከምንም በላይ ከትግል ሐቀኛ እሳቤያችን አፈንግጠው ከላይ የዘረዘርናቸውን አስነዋሪ ድርጊቶችን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልኩ ሲፈጽሙና ሲያስፈጽሙ የነበሩ ባለዲግሪ ደናቁርት ተልዕኮ ሰጭነት በብርቱ እየፈተኑን ቢገኙም ከተቋማችን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በወጉ መክረን ነገሮችን ለማስተካከል ሌት ተቀን በመድከም ላይ እንገኛለን።

እነዚህ አካላት የጉና ክፍለ ጦር የብርጌድ አደረጃጀት ውስጥ የሚገኙ ሁለት ሻለቃዎችን ወስደው የክፍለ ጦር ስያሜ ሰጥተው ጉና ክፍለጦርን ለማፍረስ የሄዱበት የጥፋት መንገድ ሙሉ በሙሉ በጀግኖቹ ከሽፏል። ድርጊቱ የትናንቱ ፋሕፍዴን፣ ሕዝባዊ ግንባር ጥምረት ወለዱ ሕዝባዊ ድርጅት የሚባል አደረጃጀት አመራሮች ስምሪት የሰጡበት ነውረኛ ተግባር ነው።

ስለሆነም የጉና ክፍለ ጦር አመራሮችን ትናንት ጠላት ሲያሳድዳቸው የኖሩ የጠላት ማርከሻዎችን ዛሬ ደግሞ ራስ ጋይንት፣ ገብርዬ፣ ጄኔራል ነጋ በሚል የክ/ጦር ስያሜ የሚንቀሳቀሱ ወንድም ያልናቸው አካላት በጉና ክ/ጦር ቀጠና አስነዋሪውን የጥፋት ተግባር እየፈጸሙ ይገኛሉ።

የድርጊቱ መሪዎችም  ከፍያለው ደሴ፣ አዲሱ ደባልቄ፣ ጸዳሉ ደሴ፣ እያሱ አባተ እና ጌታ አስራደ ዋነኞቹ ናቸው።

ስለሆነም ይህንን አስነዋሪ ድርጊት የሚዲያ አካላት እንድታወግዙልን እና ለሕዝብ እንድትገልጹልን አደራ እንላለን፤ ከምንም በላይ የክፍለ ጦራችንን የአሥተዳደር ቀጠናም በአስቸኳይ ለቀው እንዲወጡ ጥብቅ መልእክታችንን ለማስተላለፍ እንወዳለን።.

ኅልውናችን በተባበረ አንድነታችን!!!

የአማራ ፋኖ በጎንደር ጉና ክፍለ ጦር

#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

09/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 13:51


ሸዋ ተራራ ነው ፤ ተራራ ነው በጣም፣
በጭንቅላት እ'ንጂ በእ'ግር አይወጣም‼️
አብይ የሚባል የደም ነጋዴ ደብረብረሃን ገብቶ ቢያንስ ሮዋንዳ  ሳናደርግ አይወጣትም ና ሞክር ይክንን ባናደርክ የምዬ አጥንት ይፍረደን🦾🦾🦾🦾ና እኛም እንጠብቃለን ምድር የደብረብረሃን የብልፅግናም አመራርና ቤተሰብ አንተም ትቃረማለክ ።ካድሬ ዘመድና ወገን ካለክም ድንኳን ጥለክ ጠብቅ መልካም መነፋረቅ🦾🦾🦾

ሸዋ አይደለም ሰዉ መልከአምድሩ ሊዋጋክ ዝግጅት ላይ ነዉ  🦾🦾🦾

የመጨረሻዉ አርማጌዲዎ ጦርነት በሸዋ በቅርብ ይኬሄዳል 🦾🦾🦾
ከአማራ ፋኖ እዝ በ ሸዋ እና ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ በጋራ አንድ አማራ ፋኖ

አንድ አማራ🦾🦾🦾🦾
https://t.me/FanoEthiopia2015

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 13:46


#የድል_መረጃ!

ካላኮርማ ክፍለጦር በቅሎ ማነቂያ እና ድልብ ላይ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ::

የአማራ ፋኖ በወሎ ምስራቅ አማራ ኮር 2 ካላኮርማ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ ትናትና ጥር 8/2017 ዓ.ም ማለዳ ድልብ ያለው ጠላት ከሳንቃ ስድስት ኦራል እና አንድ ፓትሮል ሰራዊት ተጨምሮት ወሳኝ ወታደራዊ ቦታ የሆነዉን  በቅሎ ማነቂያን ለመቆጣጠር የመጣን ጠላት አይቀጡ ቅጣት ቀጥተው ወደ መጣበት መልሰው ይዞታቸዉን አስከብረዋል::

በዚህ ውጊያ የአገዛዙን ወታደር 10 ሙትና 15 ቁስለኛ ማድረግ መቻሉን ለማወቅ ተችሏል።

ንጋት ጀምሮ እስከ ምሽት በዋለው ተጋድሎ በርካታ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ድልብ የነበረበትን በከፊል የለቀቀ ሲሆን ገሚሱ ወደ ሳንቃ ሙትና ቁስለኛዉን ይዞ ተመልሷል ሲል የካላኮርማ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ አታሎ ፈንታ ገልፇል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ወሎ ቤተ-አምሐራ
ጥር 9/2017 ዓ.ም

#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

09/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 13:31


በ ጀግናው ኢንጅነር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ የሚመራው የአመራ ፋኖ በሸዋ አፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር እና በቀድሞ ጠቅላይ ግዛት በአሁኑ የአማራ ፋኖ በሸዋ እዝ የገባው ክንደ ብርቱው 7ለ70 ክፍለጦር በጋራ ከትናንት ጥር 7/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ትናንት ጥር 8/2017 ዓ/ም ምሽት ድረስ በ አጣዬ አካባቢ በተደረገ ተጋድሎ ታላቅ ጀብድ ተቀናጅተዋል ሸዋ አንድ ነው።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 13:22


የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለ ጦር
የነበልባል ብርጌድ።
🔥🔥🔥🔥
በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በልዩ ድምቀት በኢራንቡቲ ቀበሌ ከ1394 ዓ.ም ጀምሮ ከንጉስ ዳዊት ዘመን ጀምሮ ከሌሎች የሀገሪቷ ክፍል በተለዬ መልኩ 44 ታቦቶች ከየቦታቸው ከመንበራቸው በመውጣት የሚያልፉባቸውን አካባቢ እና መሬቶች እየባረኩ ወደ ታቦት ማደሪያው ሸንኮራ ወንዝ ኢራንቡቲ አምሳለ ዮርዳኖስ ወራጅ ወንዝ ላይ በአስር የከተራው እለት ወጣቱ በሆታ ካህኑ በመንፈሳዊ ውዳሴና ሽብሸባ ዘማሪዎች በዝማሬ እናቶች በእልልታ አጅበው ከየአቅጣጫው ወደ አምሳለ
ዮርዳኖስ በመትመም ከማደሪያው ሲደርሱ ገራሚ መንፈሳዊ እና ባህላዊ ድባብ ይሞላ ነበር።

በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ለ623ኛ ጊዜ ጥምቀት በዓል በኢራንቡቲ አምሳለ ዮርዳኖስ ሊከበር ታስቦ የነበረው እንዲሁም በአረርቲም ከተማ በቅዱስ ገብረኤል ታቦት ማደሪያ ከ8 በላይ ታቦቶች በአንድ ተሰባስበው በድምቀት ይከበሩ ነበር።

አሁን ባለው ሁኔታ ግን ምንም እንኳን በአከባቢው የምትገኘው ነበልባል ብርጌዳቹ ሃይማኖታዊ ስርአቱ በድምቀት እንዲከበር ፍላጎት ቢኖራትም በአገዛዙ ሰራዊት በምእመኑ ላይ የታሰበው ሴራ ህዝባችን ዋጋ የሚያስከፍል መሆኑ የነበልባል ብርጌድ የደህንነት መዋቅሩ ስለተረዳ የጥምቀት በአሉን በየአድባራቱ እንዲከበር በብርጌዳቹ ነበልባል ብርጌድ ተወስኗል።
ይህንን ተላልፈው የሚገኙ አድባራት በራሳቸውና በህዝባችን ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም አደጋ ነበልባል ብርጌድ ሃላፍነት እንደማይወስድ አስቀድመን እናሳውቃለን።
ድል ለአማራ ፋኖ !!!
ነፃነታችንን በክንዳችን!!!
ዘላለማዊ ክብር ስለነፃነት ለተሰው ታጋዮች።
የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር የነበልባል ብርጌድ ዋና ጦር አዛዥ ሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ከልክሌ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 10:17


በመሆኑም የዘንድሮን ጥምቀት ስናከብር የትግላችንን መፋፋም እና የድላችንን መቃረብ ለህዝባችን እያበሰርን ነው፡፡ በመሆኑም ልክ እንደ ከተራ ተከትረን፣ እንደ ስላሴ ረቂቃዊ ዉህደት ፈጥረን፤ ትግልን እንደ-ጥምቀት መዳኛ አድረግን፣ መራራ ጽዋን በአረአያነት እየተጎነጨን፣ ብሎም ለህዝባችን ትሁትና መስዋእት እየሆን ወደ የማቀረዉ የአርነት ዘመን እንደምንደርስ እያረጋገጥን ነው፡፡
በጥምቀቱ መዳን እንደተረጋገጠ በትግላችንም ነጻነት ይረጋገጣል።
  ክብር ለተሰውት!
      "ድላችን በክንዳችን"
  የአማራ ፋኖ በሽዋ የህዝብ ግንኙነት ክፍል
         ጥር 9/2017 ዓ/ም
   ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ


#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

09/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 10:15


ከአማራ ፋኖ በሸዋ የ2017 ዓ/ም የከተራ-ጥምቀት  በዓልን በአስመልክቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የተላለፈ የእንኳን አደረሳችሁ መግለጫ!
የመጀመሪያው ሰው አዳም ከትዕዛዘ-እግዚአብሔር አፈንግጦ በምክረ ዲያብሎስ ተታለለ፡፡
ዕፀ-በለስንም በላ፡፡ ከዚህም የተነሣ ሰው ሁሉ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት ከፍዳና ከመርገም በታች ሆኖ መኖር ጀመረ፡፡ አምላክ መኃሪና ይቅር ባይ፣  ቸርና አዛኝ ነዉና የሰዉን ልጅ እንዲሁ-በነጻ ይታደገው ዘንድ ወደደ፡፡ የሰው ልጅም ወደ አምላኩ መልሶ ይታረቅ ዘንድ የልጅነት ስልጣንንም ያገኝ ዘንድ ከውሃና ከመንፈስ እንደገና መወለድ አስፈላገው፡፡ ዉድ የአማራ ህዝብ ሆይአንተ ስጋና አጥንትህ በሰቆቃና መከራ የሚማስን ነፍስና መንፈስህ በጭንቀትና መረበሽ የሚባዝን ፍጡር እንኳን ለጥምቀት በአል አደረሰህ፡፡ በነገር ሁሉ እግዚአብሔር ይመስገን!
መፅሀፍ እንደሚለዉ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሰላሳ ዘመኑ በባህረ ዮርዳኖስ በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ፡፡ በወቅቱም ሰው ሁሉ ይድን ዘንድ ዳግመኛ መወለድ እንዳለበት ለዚህም ደግሞ መጠመቅ እንደሚያስፈልገዉ ተናገረ፡፡ በዚህም የተነሣ የጥምቀትን ትምህርት ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰዉ ልጅ እንዳስተማረ እንረዳለን፡
ምድራዊዉ ግፈኛ መንግስት አቃለለዉ፣ አዋረደዉ፣ ደግሞም በርኩሰቱ አረከሰዉ እንጂ አንተ የሀገሬ ህዝብ እማ ልክ እንደማንኛዉም ሰዉ አምላክህ ክብሩን ትቶ፣ ከሰማየ ሰማያት ወርዶ የታደገህና የልጅነት ስልጣንን የተሰጠህ የተከበርክ ክቡር ፍጡር ነህ፡፡ ግና ምን ያደርጋል!? ሰማያዊዉ አምላክ ቤተ መቅደስ ብሎ የጠራህ የሰዉ ዘር አካል እንዳልሆንክ ሁሉ የምድሩ ገዢ ክብርህን ገፎ ስጋና ደምህን ለአለቃዉ ለዲያብሎስ ግብር ሲያቀርብ ይዉላል፡፡ አንድ ነገር እርግጥ ነው! አቤል ያፈሰሰዉ የቃየል ደም ከምድር ወደ ሰማይ እንደጮኸ ሁሉ በአብይ አገዛዝ በከንቱ የሚፈሰው የአማራ ደምም እንዲሁ ነዉ! ደግሞስ የማን ትእቢትና ጭካኔ ለዘላለም ጸንቶ ቁሞ ሰምተናል? የሳኦል ወይስ የሞሶሎኒ???
በመሆኑም ይህንን በአል ስናከብር የትግላችን ቁርጠኝነት በእምነታችን ባለን ጽናት የተደገፈ በመሆኑ አለመናወጡን ከንቱም አለመሆኑን በኩራት ሀሴት እያደረግን ነው፡፡  
ሁሌም ከጥምቀት በዓል በፊት የከተራ በዓልን መታደም የሀይማኖታችን ትዉፊት አካል ነው፡፡ በመሆኑም ወደ ጥምቀት በአል ስነ-ስርአት እንደ ድልድይ ለሚያሸጋግረን የከተራ በአል እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን፡፡ ከተራ የሚለዉ ቃል ከበበ ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ቃል ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት እንደሆነ የቋንቋዉ ሊቃዉንት ያስረዳሉ፡፡ የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ-ህጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላል፡፡ ዳስ ይጥላል፡፡ የምንጮች ውኃ ደካማ በመሆናቸው እንዲጠራቀም ይከተራል፣ ጉድጓድ እየተቆፈረ ውኃው እንዳይሄድ ይገደባል፡፡ የእኛም ትግል የከተራ ባህሪን የተላበሰ በመሆኑ እንሰበሰባለን፤ ዉሀዉ ለማብዛት ሰዎቹ እንዳደረጉት እኛም እንድንበዛ፣ አንድም እንድንሆን እንጥራለን፡፡ አዎ! ሸዋ፤ ወሎ፣ ጎጃም፣ ጎንደር በአንድ ይከተራል፡፡ በዚህም በስጋ፣ በመንፈስና በነፍስም ጭምር እንወሀዳለን፡፡ አርነት በመውጣት የህዝባችንን ችግር እንፈታለን፡፡
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእደ ዮሐንስ የተጠመቀው እንደ አይሁድ ሥርዓት ለመንጻት ወይም እንደ ዮሐንስ ጥምቀት ለሥርየተ ኃጢአት አልነበረም። ይልቁንም ከዚህ ለየት ያለ ያዉም በእለት ተእለት ኑሮአችን ስርአትና መመሪያ ሆነው የሚያገለግሉ በርካታ አስደናቂ ህግጋትን ሲያመለክተን ነው ፡፡
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለተከታዮቹ አርአያ ይሆን ዘንድ የእጁ ፍጥረት በሆነው በአገልጋዩ በዮሐንስ እጅ ተጠምቋል። እራሱ ዮሐንስ እኔ በአንተ ልጠመቅ ይገባኛል እንጂ አንተ በእኔ እንዴት ትጠመቃለህ ብሎ በግርምትም ግራ በመጋባትም እስኪጠይቅ ድረስ እጅግ አስደናቂ ትህትናን አስተምሮናል፡፡ የእኛ የትግል መስመርም እርስ በርስ በመከባበር፣ ለህዝባችን ያለንን ፍቅርና ጥልቅ ስሜት በትህትናዊ ድርጊታችን በማሳየት ጌታ በመጨረሻም ዲያብሎስን ድል አድረጎ የሰዉን ልጅ ክብር እንደመለሰለት እኛም የአብይን አገዛዝ ገርስሰን የአማራን ህልውናና ክብር እንመልሳለን፡፡
የክርስቶስ ኢየሱስ መጠመቅ የሚያሰተምረን ሁለተኛዉ ነገር አረአያነትን ነው፡፡ ጥምቀት ዳግመኛ ከእግዚአብሔር የምንወለድበት ማለትም የልጅነት ጸጋን የምንጎናጸፍበት ምሥጢር ነው። ያለጥምቀት የዘላለም ሕይወት እንደማይገን ሁሉ ያለመራራ ትግል የአማራ ክብርና ህልዉና አይመለስም፡፡  የሰው ልጅ ለመዳን መጠመቅ ስላለበት ክርስቶስ እራሱ በመጠመቅ አርአያ እንደሆነ ሁሉ እኛም መራራዉን ትግልና ጽዋ እየተጎነጨን ህዝባችንን ነጸ ለማዉጣት ፊት ለፊት እየተዋደቅን እንገኛለን፡፡ ታገሉ ማለትን ታግለን… ተዋደቁ ማለትን ወድቀን… አሸንፉ ማለትን አሸንፈን በማሳየት አማራን ወደ ክብሩና እኩልነቱ እናመጣዋለን፡፡
ዲያብሎስ አዳምና ሔዋንን ካሳተ በኋላ በጨለማ መጋረጃ ጋርዶ አገዛዙን አጸናባቸው። የእርሱ ባሪያዎች መሆናቸውን አምነው እንዲቀበሉና የባርነት ማረጋገጫ ደብዳቤ በዕብነ በረድ  ጽፈው እንዲያመጡ ነገራቸው፡፡ ይህንን ቢያደርጉ የአገዛዝ ጭቆናዉ እንደሚቀልላቸዉና እንደሚጠቀሙ ሰበካቸዉ፡፡ እነርሱም ቃሉን ፈጸሙ፡ ሰይጣንም ጽሁፉን ወስዶ አንዱን በዮርዳኖስ አንዱንም በሲኦል በር አኖረዉ፡፡ ፍቃደኛ ባሪያ ሆነዉ ሰቆቃና ስቃይ መቀበል ጀመሩ፡፡ ዛሬም በተራ ነገር እየተደለሉ ቋንጃዉ እንደተቆረጠ ባሪያ ከአገዛዙ እግር ስር ፍርፋሪ በመልቀም የተሰማሩ እነ ሆድ-አምላኩ ማፈሪያ ከርሳሞች በህዝባችን መሀል አሉ፡፡ ነገር ግን ልክ ጌታ በተጠመቀ ጊዜ ዮርዳኖስ ያለውን የዕዳ ደብዳቤ እንዳጠፋዉ፤ በሲኦል የነበረዉን ደግሞ በዕለተ ዓርብ ቀራኒዮ ላይ በመስቀል ተሰቅሎ እንደደመሰሰዉ እኛም በሚስማማቸው መንገድና ቋንቋ እያነጋገርን እነዚህ ከሀዲያን ላይ የሰፈረዉን ርኩሰትና የተጠናወታቸዉን የእዳ ጽህፈት እናጠፋዋለን፡፡
እግዚአብሔር አንድ ሲሆን ሦስት፣ ሦስት ሲሆን አንድ መሆኑ በዘመነ ብሉይ በሁሉም ዘንድ እንደ አዲስ ጎልቶ የማይታወቅ ምሥጢር ነበር። ሦስትነቱን በትምህርት ከመግለጡ በፊት በጥምቀቱ ወቅት በገሃድ እንዲገለጥ አድርጓል። ሦስቱ አካላት በአንድ ቅጽበት በአንድ ቦታ ማንነታቸውን ገልጠዋል፡፡ አንድነታቸዉና ሶስትነታቸው ረቂቅ የሆነ የአምላክ ባህረ ጥበብ አንዱ ማሳያ ነው፡፡ ምንም እንኳ ከስላሴ ባህሪ ጋር የሚስተካከል ነገር ባይኖርም በአሀዱና ሰለስቱ መካከል ያለዉ ዉህደት ዉስብስብነትና ጥንካሬ ፋኖ ከራሱ፣ ፋኖ እርስ በርሱ እና ፋኖ ከህዝቡ ጋር ካለው የማይገለጥ ጠንካራ ግንኙነት ጋር ይመሳሰላል፡፡ ሚስጥረ ስላሴ ረቂቅና ጥልቅ ጥበብ እንደሆነ ሁሉ የእኛም ግንኙነትና አንድነት እንዲሁ መሆኑን ለጠላቶቻችን አስረግጠን መናገር እንፈልጋለን፡፡

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 06:15


ለከፍያለው ጥያቄ አለኝ??

"…የዐማራ ፋኖ በጎጃም ሠራዊቱ ያሳዝናል። ወዴት እንደሚሄድ ግራ ገብቶታል። አመራሩ ጮማ እየቆረጠ፣ አሜሪካንን ለማስደሰት ሲባል በዚያ ጥብቅ ክርስቲያን ሕዝብ አማኝ ሕዝብ በተለምዶ የገና ጾም በምንለው በነቢያት ጾም፣ አርብና ረቡዕ ሰንጋ እያረደ እየበላ፣ ወርቅና ውድ ውድ ጫማዎችን፣ ወታደራዊ ዩኒፎርሞችን እየለበሱ፣ ሃይላንድ ውኃ እየጠጡ፣ አንዳንዶቹ እንዲያውም ከአዲስ አበባ ድረስ ሴተኛ አዳሪ አምጥተው ሲቀብጡ እያየ እየታዘበ ነው። ከምር ደስ አይልም።

"…የዐማራ ፋኖ በጎጃምን አስረስ መዓረይ ከጎንደር፣ ከወሎ እና ከሸዋ ወንድሞቹ አንድነት ለይቶታል። ለዚህ ደግሞ አርበኛ ዘመነ ካሴም ተባባሪ ነው ለማለት ገና ዳገት እየወጣሁ ነው። አልደረስኩበትም። ነግር ግን ጎጃም ከሦስቱ መለየቱ ያሳዝናል። ያስቆጫልም።

• ወደ ጥያቄው ልምጣ…?

"…ማንችሎት በፎቶ ብቻ ፕሮፓጋንዳ ሠርታችሁበት አባረራችሁት ወይስ ሾማችሁት። በዐማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ እኮ ትግሉን ድሮ ገና ተቀላቅለው ከድሮን እልቂት የተረፉ፣ እጅግ የተማሩ፣ ሊቆች፣ ኢንጂነር ዶክተሮች ሞልተው ሳለ እንዴት የዛሬ ሳመንት ድርጅቱን የተቀላቀሉትን እነ ዳ/ር ዶር ጋሹ ክንዴ የዐማራ ክልል ጤና ቢሮ ሓላፊ የነበረ፣ ተፈሪ ካሳሁን የዐማራ ክልል የብአዴን የሚሊሻ ጽ ቤት ሓላፊ የነበረ፣ ዶ/ር እንዳላማው ጤናው ከእስክንድር እና ማስረሻ ሰጤ  ጋር ከ50 በላይ የጎጃም ፋኖዎችን አስረሽኖ የተቀላቀለ፣ የጠነቡ የከረፉ ብአዴኖች ሰብስበው አስረስ መዓረይና ዘመነ ካሤ የሚሾሙት ልክ ነው ወይ? ኧረ ምንሼ ኖ…?  …ሼም የለም እንዴ?

• ጃል ቆቱ ነኝ ወዲ አስገዶም ከዲማ ጊዮርጊስ። 🙏🙏🙏

By Zemedie

የአማራ ፋኖ በጎጃም ተጠልፏል ሰንል በምክንያትነት የው።

#AmharaRevolution
#IamFano

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Jan, 03:50


የድል ዜና

የአማራ ፋኖ በሸዋ ሦስት ክፍለጦሮች የአገዛዙን ወንበር አስጠባቂ ቡድን በሸዋ ምድር ሲያራግፋት ዋሉ።

  ጥር 8/2017 ዓ/ም
   ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

የአመራ ፋኖ በሸዋ አፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር ከ7ለ70 ክፍለጦር ጋር ከትናንት ጥር 7/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከዘ ዛሬ ጥሮ 8/2017 ዓ/ም ምሽት 2:00ሰዓት ድረስ በ7ግንባር ማለትም በርሃ ግንባር አላላ ግባር በርሲሳይ ግንባር በፈረደ ውሃ ግንባር በሙሉ  ግንባር በላኛው አጣየ ግንባር ትንቅንቅ ሲያደርግ ውሎ ያደረ ሲሆን  በተለይ አንድ ሻለቃ ወደ አጣየ ከተማ   ዘልቆ በመግባት  የወረዳውን ፖሊስ ጣቢያ እና የመከላከያ ካምፕ ኢላማ   በማድረግ  የተንቀሳቀሰ ሲሆን የብልፅግና አመራሮችና የሚሊሻ አባላትን በቁጥጥር ስር በማዋል ይዞ መውጣት የተቻለ ሲሆን አብዛኛው የስርዓቱ አመራር አባላት በውድቅት ሌላት ኤፌሶን-አጣየን በመልቀቅ ወደ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰበቴና ከሚሴ ሽተዋል።ይህንን ሁኔታ የተረዱት ክፍለጦሮቹ የሚሸሹትን ካድሬዎች በቁጥጥር ስር ለማዋል ሲባል በሁለቱም አቅጣጫ ያለውን ጥቁር አስፓልት በመዝጋት ክትትል እያደረጉ ሲሆን በተጋድሎውም ተሰማ እርገጤ ክፍለጦር እየተሳተፈ እንዳለ ማረጋገጥ ተችሏል።ትንቅንቁ ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ድረስ እንደቀጠለ ይገኛል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጦር ጋተው ብር ጌድን ለመደምሰስ በሚል መነሻውን መሀል ደብረብርሃን በማድረግ በሁት አቅጣጫ ማለትም ከደብረብርሃን በአንኮበር መስመር መዳረሻውን ድቡትና ሚጣቅ ሁለተኛው ከደብረብርሃን መዳረሻውን  ፅጌሬዳ ጉርሜዳ  በማድረግ ከትናንት ጥር 7/2017 ዓ/ም ጀምሮ የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ጥምር ኃይል በተወሰደበት የከፋ ምት ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ አስተናግዷል።
ከትናንት አመሻሽ ጀምሮ በተወሰደ እርምጃ በርካታ ኃሉን በሞት ቁጥሩ ቀላል የማይባል ቁስለኛ ሆኖ የመጣበትን አንዳችም ሳያሳካ ወደመጣበት ተመልሷል።
  በተያያዘ መረጃ የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር ፊትአውራሪ አስማረ ዳኝ ብርጌድን ለመደምሰስ በሚል  ቀቢጸ ተስፋ መነሻውን ጊናገር መድረሻውን አሳግርት(ጥደሽ ከተማ) ያለውን መሳሪያ ማለትም ዙ23 ሞርተርና ዲሽቃ  በማሸከ የተንቀሳቀሰው ወራሪው የብልፅግና ቡድን በጀግኖቹ ተመክቶ ወደመጣበት የተመለሰ ሲሆን መረጃ ሰጥታችሁ አስመታችሁኝ በማለት የራሱ የብልፅግና አገልጋይ አባሎች በአደባባይ እረሽኗቸዋል።

ክብር ለተሰውት

     "ድላችን በክንዳችን"
      የአማራ ፋኖ በሸዋ
    የህዝብ ግንኙነት ክፍል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Jan, 14:26


👈🔥🤔

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Jan, 09:14


ሰበር ዜና
፨፨፨፨፨፨

ላሊበላ ከተማ መሃል አደባባይ የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳመነዉ ኮር ነበልባሏ ማረጉ ተማረ ክፍለጦር ላሊበላ ከተማ መሃል አደባባይ ድረስ ዘልቀዉ በመግባት ጀብዱ ሰርተዋል።

ትናንት ማታ ማለትም ጥር 7/2017 ዓ.ም  ከምሽቱ 3፡30 ገደማ የማረጉ ተማረ ክፍለጦር ተወርዋሪ የሆነችው ቃኝ ሀይል የትናንቷ ደበረ ሮሃ የነገስታቱ፣ የካህናቱ መናገሻ ቅዱስ ላሊበላ ከተማ በመግባት መሃል አደባባይ ጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት በመክፈት ለብልበዉት ወጥተዋል።

እንዲሁም የዚች ነበልባል ክፍለጦር አካል የሆነችው 3ኛ ሻለቃ(የደጋው መብረቅ ሻለቃ) በተመሳሳይ ሰዓት በከተማዋ አናት ላይ በመግባት ጠላት ላይ ጉዳት በማድረስ ሁለት ክላሽንኮቭ  እና አንድ የብልፅግና ካቢኔ ማርካለች።

በዚህም የቅዱስ ላሊበላ ቅርስን እንደ ምሽግ ተጠቅሞ የተቀመጠው የኦሮሙማ አሽከር የባንዳ ስብስብ ከፍተኛ ድንጋጤ ዉስጥ መግባቱ ታዉቋል። 

ይህ በእንዲህ እንዳለ በቀን 7/2017 ዓ.ም ከጋሸና ተሰባስቦ ወደ  ዉባንተ ክፍለጦር 2ኛ ሻለቃን ለማጥፋትና ጀግኖቹ የመቄት አንበሶች፣ የአሳመነዉ ልጆች፣ የዉባንተ አስትንፋሶች ወደሚገኙበት  ቋና የምትባል ቦታ እየተክለፈለፈ የገባው ምንጣፍ ጎታች የሆነው የብአዴን አድማ ብተና፣ ሚሊሻና ፖሊስ በጀግኖቹ ተመትቶ አስከሬንና ቁስለኛውን ታቅፎ ተመልሷል።

በዚህም ፋኖን ለማፈን በደረሳቸው መረጃ መሰረት ጠላትን ተዘጋጅተው በጠበቁት መሰረት በጠላት በኩል ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን ከወገን በኩል ምንም አይነት ጉዳት አልደረሰም።

✍️የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳመነዉ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል


#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

08/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Jan, 07:07


ፀረ አማራው  ግርማ ካሳ ማን ነው?
በጥልቀት ማጋለጡን በቅርቡ እንጀምራለን።


ይህ ፀረ አማራ ባንዳዎችን ለማንገስ ሊት ከቀን እየሰራ ይገኛል።  ንቁና ቆራጥ የአማራ ልጆች ወደ አመራርነት እንዳይመጡና የ media ሸፋን እንዳይገኙ በመስራት ላይ ይገኛል። የዘመዴ ነጭ ነጫ ባንዳዎች እየጋለጠና ትክክለኞቹ የአማራ ታጋዮቹን ወደፊት እንዲመጡ እየሰራበት ባለበት ሰዓት ይህ ሰይጣን ሴረኛ መረጃ TV ወደ አገው ሸንጎ TV እየቀየረው ይገኛል።  
ይህ ሰይጣን የአገው ሸንጎ ቃል አቀባ ነው።

No Zemedie No Mereja TV።

ጎጠኝነት ይውደም።

አማራነት ይንገስ።

የነገስታት ልጆች እየመጡ ነው።

ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!

ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!

አራሽ፣ሰጋጅ፣ቀዳሽ፣ተኳሽ፣ነጋሽ=አማራ
ሞት ለአገው ሸንጎና እስኳድ የሸኔ ሸንት ጨርቆች!!!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Jan, 07:04


አገው ሸንጎ TV.....😀

የሸዋ ባንዳ ሲመነጠር ፀጥ 🤫 😄
የቤተ አማራ ባንዳ ሲመነጠር ፀጥ 🤫 😄
የጐንደር ባንዳ ሲመነጠር ፀጥ 🤫 😆
የጐጃም ባንዳ ገና ሲነካ 😣😭 😄

ጎጠኝነት ይውደም።

ከዘመዴ ጋ ወደፊት።

አማራነት ይንገስ።

የነገስታት ልጆች እየመጡ ነው።

ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!

ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!

አራሽ፣ሰጋጅ፣ቀዳሽ፣ተኳሽ፣ነጋሽ=አማራ
ሞት ለአገው ሸንጎና እስኳድ የሸኔ ሸንት ጨርቆች!!!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

15 Jan, 17:41


🔥#አፈትላኪ_መረጃ‼️

እስከ ጥምቀት በዓል ድረስ በወልድያ ከተማ ዳርቻ አከባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች በጅምላ እየታፈሱ እንዲታሰሩ መመሪያ መተላለፉ ተሰማ!

በከተማዋ አይሴማ፣ አውራ ጎዳና፣ ጀነቶ በር፣ ዛመል፣ እንኮይ ሰፈር፣ ጉቦ ሰፈር፡ ጎማጣ ልዩ ቦታው ድሃ ወዲህ አከባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች መኖሪያ ቤታቸው እስከ በዓሉ ድረስ ባለው ተከታታይ የሆነ ጥብቅ ፍተሻ እንዲካሄድበትና በአከባቢው የሚገኙ ወጣቶችም በጅምላ ታፍሰው እንዲታሰሩ ትዕዛዙ መተላለፉን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።

ለዚህም ደግሞ በሌተናል ጄኔራል አሰፋ ቸኮል ለሚመራው የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ወታደራዊ ቤዝ በሆኑት በሼህ መሀመድ ሁሴን አላሙዲ ስታዲየምና በከተማዋ ጎንደር በር በሚገኘው የማር ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ውስጥ ለማጎሪያ የሚሆን ቦታ መዘጋጀቱ ነው የታወቀው።

በከተማዋ በድምቀት የሚከበረውን የጥምቀት በዓል አስመልክቶ ትናንት ጥር 06/2017 ዓ/ም ጧት ጀምሮ እስከ ምሽት የዘለቀ የከተማዋ ኮማንድ ፖስት ዝግ ስብሰባ አካሂዷል።

ዝግ ስብሰባው የተመራው በከተማዋ ኮማንድ ፖስት ኃላፊው ኮሎኔል ደሳለኝና በከተማ አስተዳደሩ ፀጥታ ኃላፊ ኮማንደር ደርበው መሆኑን ለጣቢያችን የገለፁት የመረብ ምንጮች፡ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮችና ሌሎች የዞኑ ፀጥታ ኃላፊዎች መታደማቸውን ጠቁመዋል።

ከከተማዋ ዳርቻማ አከባቢዎች በተጨማሪ በመሃል ከተማ የሚገኙ የመኝታ አገልግሎት የሚሰጡ ሆቴሎች ተከታታይ የሆነ ጥብቅ ፍተሻ እንዲካሄድባቸው ትዕዛዝ ወርዷል ነው የተባለው።

ከዚህ ቀደም በከተማዋ የጥምቀት በዓል ሲከበር ባህላዊ ጭፈራዎችን በመጨፈርና በማስጨፈር የሚታወቁ ሰዎች ተመርጠው አስቀድሞ አፈና እንዲካሄድባቸው ውሳኔ መተላለፉን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።

በከተማዋ ከዚህ ቀደም በሚከበሩ የአደባባይ በዓላቶች ላይ በሚካሄዱ ባህላዊ ጭፈራዎች ወጣቶች የተለያዩ ግጥሞችን በማውጣት ስሜታቸውን ሲገልፁ ይስተዋላል።

በዘንድሮው ዓመት ጥር 11 እና ጥር 12/2017 ዓ/ም በሚከበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ በሚካሄደው ባህላዊ ጭፈራ አሳምነው ፅጌን እና ፋኖን የሚያሞግሱ መልዕክቶች እንዳይተላለፉ ጥብቅ ክትትል እንዲደረግ መመሪያ የሰጠው ኮማንድ ፖስቱ፡ ከዚህ ቀደም ባህላዊ ጭፈራውን በመምራት የሚታወቁ ግለሰቦች ከበዓሉ ቀን አስቀድሞ ማደኛ እንዲወጣባቸው ነው መመሪያ ያስተላለፈው ሲሉ መረጃውን ለመረብ ሚዲያ ያደረሱን የውስጥ ምንጮች ገልፀዋል።

ይሄንን አፈና እና ፍተሻ ለማሳለጥ ከፌደራል ፖሊስ 133 ከአድማ ብተና 235 ከሕዝባዊ ፖሊስ 129 እንዲሁም በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚገኙ ሚሊሻ አባላት እና መከላከያ ሰራዊት ጋር በድምሩ 600 ፀጥታ ኃይል ዝግጁ እንዲሆን ተደርጓል ነው የተባለው።

በከተማዋ ከዚህ ቀደም በስብሰባ መድረኮች ላይ መንግስትን የሚተች ሀሳብ ሰንዝራችኋል የተባሉ መምህራንን ጨምሮ ፋኖን ደግፋችሁ ይሆናል በሚል ጥርጣሬ በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በጅምላ ታፍሰው በሼህ መሀመድ ሁሴን አላሙዲ ስታዲየምና በከተማዋ ጎንደር በር በሚገኘው ማር ማቀነባበሪያ ካምፕ የታሰሩ ሲሆን፡ እነዚህ ታሳሪዎችን ለመፍታት እያንዳንዳቸው ከ10 ሺ ብር ጀምሮ እስከ 1 ሚሊዮን ብር እና ከዛ በላይ እንደተጠየቀባቸው መረብ ሚዲያ በተደጋጋሚ መዘገቡ ይታወሳል።

ከነዚህ መካከል በርካቶች የተጠየቀባቸውን ገንዘብ ከፍለው ከእስር ሲለቀቁ፡ ነገር ግን ጥቂቶች የተጠየቁትን ገንዘብ መክፈል ሳይችሉ ቀርተው በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ቀሪዎቹ ደግሞ "ከባድ ወንጀለኛ ናቸው" ተብለው ወደ ሌሎች ማጎሪያ ካምፖች እንዲዛወሩ ተደርገዋል።

© መረብ ሚዲያ

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

07/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

15 Jan, 10:37


ሸዋ 🔥🔥

ቀን 07/05/2017 አ ም

ምንጃር እና በረኸት ቀጠና
አገዛዙ ተደጋጋሚ የድሮን ጭፍጨፋ በትምህርት ቤት እና ባገኘው ቦታ እየፈፀመ ነው ህዝቡም ሆነ ፋኖ ለሊት ላይ የድሮን አሰሳ እያደረጉ ስለሆነ የጥንቃቄ እርምጃ አይለየን መረጃውን አዳርሱ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

11 Jan, 09:49


🔥#የበይዎች_አለመስማማት #ለተበይዎች_ይበጃል‼️

የአማራ ፋኖ ትግል በአንድ መዋቅር (Centeral Comand ) ባለመታቀፉ፣ ትግላችን በተናጠል በመሆኑ ብልፅግና እድሜው እየረዘመ ፣ህዝባችን እና ታጋዬች እየተጎሳቆሉና ዎጋ እየከፈሉ ይገኛሉ።

ስለሆነም በአራቱም ግዛት ያሉ የፋኖ ተቋማት አንድ መሆናቸው አማራጭ የለለው ምርጫ ነው። ይህ መሆን ካልቻሉ ከመገዳደል ፣የህዝብ ቁጥር ከመቀነስ ፣ተቋማትንና ኢኮኖሚን ከማውደም ውጭ የሚገኝ ውጤት የለም‼️

ብልፅግና አንድ ቀንም ማደር የቻለው በእሱ ጥንካሬ ሳይሆን በእኛ ድክመት ነው!

ከምንም በላይ የማሸነፊያ ጉልበትና ቁልፉ
#ዐንድነት_ብቻ ነው‼️


#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

03/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

11 Jan, 07:48


🔥#የብልፅግና_ሰራዊት_መክዳቱን_ቀጥሏል‼️

ደቡባዊ ጎንደር እስቴ ዙርያ መሽጎ ከሚገኜው የጁላ 77ኛ ክ/ጦር ከ20 በላይ የሚሆኑት አባሎቹ ከድተዋል፣ በዚህም

👉1 ሞርታር ከ6 ቅንቡላ ጋር
👉1 ብሬን ከ2 ሺህ ጥይት ጋር
👉14 ክላሽንኮፍ ጥቁሩን ክላሽ በመያዝ  ከድተው ፋኖን ተቀላቅለዋል‼️

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

03/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

11 Jan, 07:01


ሞያሌ እና አንዳንድ የኦሮሚያ አካባቢዎች ከፍተኛ ተቃውሞ እየሰማን ነው ፣መረጃ ያላቹ የአካባቢው ምንጮት በውስጥ አድርሱን።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

10 Jan, 18:05


🔥#ፖሊስ_ሚሊሻና_አድማ_ብተና_በወራሪ_ሠራዊቱ_ተገረፉ‼️

   ዛሬ ጥር 02/2017 ዓ.ም ደቡባዊ ጎንደር፣ ደራ ወረዳ፣ አንበሳሜ ከተማ ላይ የአብይ አሕመድ ወራሪ ሠራዊት ለወራት መንገድ ሲመሩት የከረሙትን ሚሊሻ፣ አድማ ብተናና ፖሊስን በአደባባይ ወፌላላ ሲገርፍ ውሏል።

ትናንት አንበሳሜ ከተማ ላይ በትንታጎቹ የጣና ገላውዴዎስ ክ/ጦ አባላት ከተሸኘው ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ በኋላ 5 ንጹሐንን በአደባባይ የረሸነው ሽብርተኛው ወራሪ ሠራዊት ዛሬ ደግሞ እናንተ ናችሁ መረጃ እየሰጣችሁ ጓዶቻችንን ሁሉ ያስጨረሳችሁ በማለት አንበርክከው ሲገርፏቸው ውለዋል።

ይህንን ተከትሎ የሚሊሻ አድማ ብተናና የፖሊስ አባላት ከካምፕ ጭምር በአጥር እየዘለሉ ወጥተው ትጥቃቸውን እያስረከቡ የቀጠናውን ፋኖ ማሩኝ ይቅር በሉኝ እያሉ መቀላቀላቸውን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።

ጸረ አማራዉ የአብይ አሕመድ ወራሪ ሠራዊት እናንተም አማራ ስለሆናችሁ አይለቃችሁም። ስለዚህ እስከ ጥር 15/2017 ዓ.ም በሠላማዊ መንገድ በየቀጠናው ወደ ሚገኝ የፋኖ አደረጃጀት ምሕረት ግቡ!!!

        ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
©የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ

የአማራ ፋኖ በጎንደር ዋና ሰብሳቢ
     አርበኛ ባዬ ቀናው

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

02/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

10 Jan, 15:58


ደብረብርሃን

ደብረብርሃን ከተማ ትናንት ማታ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክ/ር ጋተው ብርጌድ የአገዛዙን ሰራዊት በተጠና ሰርጅካል ኦፕሬሽን ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ተከትሎ የተደናገጠው የአገዛዙ ሰራዊት ከፍተኛ ፍተሻ እያደረገ ይገኛልና ወጣቶች በግዜ በመግባትና እራሳቹህን በመጠበቅ ከአፈሳና ከድብደባ እራሳቹህን ታድኑ ዘንድ፤ከቻላቹ ከቻላቹ ደግሞ የታሪክ ተወቃሽ እንዳትሆኑ፤ በአገዛዙ ገረድ ሰራዊት ከምትረገጡ በአካባቢያቹ ባለ የፋኖ አደረጃጀት በመቀላቀል ታሪክ ትፅፏ ዘንድ እናሳስባለን!!
 
   ድል ለአማራ ህዝብ💪
  ©የአማራ ፋኖ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

10 Jan, 15:58


የሚዲያ ቅጥረኛ ሳይቀጥሩ ምንም ድምፅ ሳያሰሙ ለአማራ ህዝባቸው የሚታገሉ እንዲህ ያሉ አማራዎች አሉ።

ከንደ ብርቱዎች  የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ !!!!

በሚዲያ የገነኑ ፀረ አማራዎች likeና ተከታይ የሚቆጥሩ 24/7 ከላ ማቋረጥ Internet access ያላቸው ከባንዳዎች እራሳችንን እናግልል። ለእውነትና ለአማራ ህዝባችንን የታመንቱን ፋኖ ወንድሞቻችን እህቶቻችን እናርዳ በረቱ እንበል።

የነገስታት ልጆች እየመጡ ነው።

ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!

ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!

አራሽ፣ሰጋጅ፣ቀዳሽ፣ተኳሽ፣ነጋሽ=አማራ

ሞት ለአገው ሸንጎና እስኳድ የሸኔ ሸንት ጨርቆች!!!

ደም በደም ይጠራል፣ የሰይጣኑ አብይ ሬሳው ይጎተታል

#IamFano
#AmharaRevolution

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

10 Jan, 14:47


🔥በሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ በ11 ቀበሌዎች የደረሰው የሰብል ዉድመት የብልፅግናው መንግስት  የፈፀመው መሆኑን አረጋግጠናል‼️

በሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ የወደመው ህዝባችን ሰብል በአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ያለው የብልፅግናው መንግስት ሰራዊቶች የፈፀሙት መሆኑን ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በወሎ አረጋግጧል::

በወረዳው ጥር 1/2017 ዓ.ም አዳሩን በተፈፀመ ብልፅግና መር ፀረ ህዝብ ድርጊት የ154 ገበሬዎች የሰብል ክምር የወደመ ሲሆን ብልፅግና ባለፉት ጊዜያቶች በአማራ ህዝብ ላይ መንግስት መር ረሃብና የህክምና አጦት እንደሚፈፅም በበርካታ ዝግ ስብሰባዎች ሲፎክር እንደነበር ይታወቃል::

የአማራ ህዝብ ላይ በራሱ ሜዳ ጦርነት ከፍተንበታል ረሃብና ወረርሽኝ እንዲከሰትበት እንሰራለን ከተከሰተ ቡሃላም ያለ እኛ ፈቃድ እርዳታም ሆነ መድሃኒት እንዳይደርሰው አድርገን እናበረክከዋለን እያሉ ሲፎክሩ የነበሩት የብልፅግናው መንግስት መሪዎችና እና ሹማምንቶች የፎከሩትን በህዝባችን ላይ እየፈፀሙት ይገኛሉ::

ስለሆነም ህዝባችን ይህንን ብልፅግና መር ፀረ አማራ ተግባር በመገንዘብ በሌሎች አካባቢዎች ላይ ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈፀምበት ነቅቶ እንዲጠብቅና የቅድመ ጥንቃቄ እርምጃዎችን እንዲወስድ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን::

ድል ለአማራ ህዝብ
©የአማራ ፋኖ በወሎ
ወሎ ቤተ-አምሐራ

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

02/05/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

10 Jan, 01:23


የአማራ ፋኖ በጎጃምን የማዳን ጥሪ!!!

መልእክት ለአማራ ፋኖ በቤተ አማራ፣ ለአማራ ፋኖ፣ በሽዋ እንዲሁም የአማራ ፋኖ በጎንደርና የአማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ።

አባገነን ለማወለድ እየተላጠጠ ያለው የበላይኛው አማራር በአማራ ፋኖ በጎጃም በቶሎ መቀጨት አለበት በተለይ ባንዳው አረመኔው mole አስረስ የሚባል evil egoistic። ልጁንና ሚስቱን በቅርብ ግዜ በቦሌ ወደ አሜሪካ የሸኘው ይህ ፀረ አማራ ገለሰብ ይዞ የአማራ ፋኖ በጎጃም የአማራን ትግልን መጥለፍ አይችለም።

ይህ መልእክትም ለበታች አመራርና መሬት ወርደው ለሚታገሉ ቆራጥ የአማራ ፋኖ በጎጃም ወንድሞቻችን ይሁን።


የአማራ ፋኖ ጎጃም በባንዳዎች በፀረ አማራዎች በሸኔ ሽንት ጨርቆችና በTPLF devils አምላኪዎች እየተጠለፈ መሆኑን መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ። የአገው ሸንጎ ፀረ አማራ ቡድን የአማራ ፋኖ በጎጃም እየዋጠው እሰለቀጠው ይገኛል ሰለዚህ ይህን ተቋም ለማዳን ሁሉም አማራ ነኝ የሚል መረባረብ አለበት እንላለን። ሁሉም አማራ ለሚመጣው ጥሪ በተጠቀቅ ይጠብቅ።

የነገስታት ልጆች እየመጡ ነው።

ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!

ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!

አራሽ፣ሰጋጅ፣ቀዳሽ፣ተኳሽ፣ነጋሽ=አማራ

ሞት ለአገው ሸንጎና እስኳድ የሸኔ ሸንት ጨርቆች!!!

ደም በደም ይጠራል፣ የሰይጣኑ አብይ ሬሳው ይጎተታል

#IamFano
#AmharaRevolution

ሊንክ 👇

https://t.me/AmharaFanoForAmhara

https://t.me/ytgebar

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

10 Jan, 01:19


መረጃ ቲቪ ከአየር ላይ እንደወረደ ለማድረግ የሚሞክሩት በጐጃም ውስጥ የተወሸቁት የተነቃባቸው ቀንደኛ መሰሪ ሌቦች ፣የአገው ሸንጐ እና አስረስ ማረ ቡድን ነው ፣የጐጃምን አደረጃጀት ውስጥ ሰልተው የገቡ የ እንግዴ ልጁ በአዴን ልጆች እና የሸኔ ሽንት ጨርቆች አገው ሸንጐዎችን ለአንድነት እንቅፋት የሆኑ ሰዎችን ገለል በማድረግ ተገቢ ቅጣት በመስጠት ወደ ራሳቸው እንዲመለሱ መደረግ አለበት ፣ይህ የሚፈጠር ስህተት ነው ጠላት ደስ አይበልህ ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Jan, 09:17


🔥ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የገና በዓልን አስመልክቶ የተሰጠ የእንኳን አደረሳችሁ መግለጫ‼️

እንኳንስ የክርስቶስ ኢየሱስ የልደት በዓል ዋዜማ ላይ ሁነን ይቅርና በዘወትር ቀናትም ቢሆን እንዴት ዋላችሁና ከረማችሁ ከአፋችን የማይለይ ብቻ ሳንሆን እግዚአብሄር ይመስገን… ያውም በነገር ሁሉ ብለን ባለቤታችንን እንደምናውቅ አስረግጠን የምንናገር ፍጡር ነን፡፡ ትልቁን ነገር ይዘናል… አለምም በዚህ ያውቀና፡፡

በመሆኑም እንናተ የአማራን ህዝብ ከብሄር ተኮር ጥቃት ለመታደግ በዱር በገደል የምትንከራተቱ፣ በማንነታችሁ ብቻ የእለት ተእለት ሰቆቃና እንግልት የምትቀበሉ፤   ሀብትና ንብረታችሁ ተዘርፉ በየ-ስደት ጣቢያዎች ለምጽዋት ኑሮ የተዳረጋችሁ፤ ግፍና በደል ይብቃ በሚል ሲቃ ስላሰማችሁ በየ እስር ቤት ታጉራችሁ ቁም ስቅል የምታዩ፤ ብሎም ከዛሬ ነገ ምን ይመጣብን ይሆን በሚል በጭንቀትና ስጋት የቀን ጨለማ የዋጣችሁ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በአል አደረሳችሁ፡፡ የጌታችን የመድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደትን ስናስብ በልደቱ ምክንያት ብዙ ሀይማኖታዊና ማህበረሰባዊ ጥያቄዎች እንደሚኖሩ በማስታወስ ነው፡፡ በልደቱ እርቅ፣ ሰላም፣ ቂም-የለሽነትና የመዳን ተስፋ ይዘን ማክበር ይኖርብናል፡፡ በዚህም ለእኛ የትግል ጉዞ ብዙ አስተምሮት ያለዉና መካሪና አቅጣጫ አመላካች አንድምታ ያለው በአል አድርግን እንወስደዋለን፡፡ ክርስቶስ እኛን ያድን ዘንድ ወደ ምድር እንደመጣ ሁሉ እኛም የአማራን ህዝብ ለማዳን ወደ ዱር ገብተናል፡፡

በጌታ የትውልድ ጊዜ የእስራኤል አካል በነበሩ የገሊላና የይሁዳ ክፍለ ሀገራት መካከል ከፍተኛ አለመግባባት ነበር፡፡ ነገር ግን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገሊላ ተጸንሶ በይሁዳ በቤተ-ልሄም ግርግም ሲወለድ በሁለቱ አዉራጃዎች መካከል የነበረዉን አለመግባባት ከንቱ አድርጎ ሽሮታል፡፡
በሌላ በኩል የክርስቶስ ልደት ሰው ከአምላኩ እንደታረቀ የተበሰረበት ብቻ ሳይሆን ከጠላቱ ከዲያብሎስ ለዘላለም እንደተለየ ማሳያ እለትም ነበር፡፡ በአንድ በኩል በሰውና በአምላክ መካከል የነበረው የጥል ግድግዳ እንደሚፈርስ የተረጋገጠበት የመጀመሪያው የተግባር ምእራፍ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ከሰይጣንና ሰራዊቱ ጋር ለዘላለም የሰው ልጅ እንደማይገናኝ የልዩነት ግድግዳ የጸናበት ጊዜም ነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ሰይጣን ወደ ጥልቁ ሊጣል እንደቀረበ አንዱ የተግባር ማረጋገጫ እለት ነበር፡፡ ለዚህም እኮ ነው ዲያብሎስ በሄሮድስ ልቦና አድሮ ያን ያህል ንጹሀን ህጻናትን እንዲፈጅ ያስደረገው፡፡ ልክ ዛሬ በአብይ አህመድ አድሮ አማራን እንደሚያስጨፈጭፍ ማለት ነው፡፡

ይህ ሁኔታ ከእኛ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በእጅጉ ይመሳሰላል፡፡ ዛሬ ያለንበት ነባራዊ ሀቅ አንድነታችንን እያጠናከርን ብሎም ለዘላለም እንዳይናጋ መሰረት እየጣልን ብቻ ሳይሆን ያለያየንን የፀብ ግድግዳና ግድግዳ መሳይ ነገር እየናድን ጎርባጣውን ገደላ-ገደል ደልዳላ እያደረግን ምቹ የሩር-መለጊያ ሜዳ እየፈጠርን ነው፡፡ በክርስቶስ ልደት በጭራሽ ከሰይጣን ጋር እርቅ እንደሌለ ሁሉ እኛም ከሰው ዘር-አጥፊ ጋር  የሚያገናኘንና የሚያስማማን አጀንዳ እንደሌለ አስረግጠን በድጋሜ እንናገራለን፡፡

ክርስቶስ በሰውና በዲያብሎስ መካከል ያቆመው ግድግዳ በአማራ ህዝብና በአብይ መራሹ መንግስት መካከልም በጽኑ ቁሟል፡፡ ሰይጣን የሰውን ልጅ ሊያጠፋ እንደመጣ ሁሉ አብይ አህመድ አማራን ለማጥፋት ተነስቷል፡፡ ክርስቶስ የሳጥናኤልን መንግስት እንዳፈራረሰ ሁሉ ፋኖም የአብይን መንግስት ያፈራርሰዋል፡፡ ሰላም የሚገኘውም ከሰይጣን በመታረቅ ሳይሆን የሚከፈለውን ዋጋ ሁሉ በጽናት ከፍሎ በማሸነፍ ብቻና ብቻ ነው፡፡ ለዚህም ነው ክርስቶስ እስከ መሰቀል መስዋእትነትን የከፈለው፡፡

በሌላ በኩል የገና በአል ለእኛ ትግል የሚያስተምረው ሌላዉ ነገር የወንድማማች ቂምን መሻር ነው፡፡ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር የመጣው እኛን ስለበደለን ይቅርታ ሊጠይቅ ሳይሆን እኛ በዳዮቹን ሊምር ነው ያውም እራሱን አሳልፎ እስከ ሞት ድረስ በመስጠት፡፡ የእኛም ስርአት ይህን የተከተለ መሆን አለበት፡፡

ትናንት ከፋፋዮች ሲለያዩን በገባነው ግጭት የተፈጠረ ብዙ ነገር ይኖራል፡፡ ነገም ከእርቅ በኋላ ያንን በደል ሽረን… እንዳልነበር ቆጥረን በአዲስ መንፈስና ወኔ ወደፊት ልንጓዝ እንጂ እንደ-ከብት የተዋጠን እየመለስን ልናመነዥክ አይደለም፡፡ መከባበር፣ መዋደድ፣ በእኩል መተያየትና ይቅር መባባል በውስጣችን መንገስ ይኖርበታል፡፡ በገና የአጨዋወት ስርአታችንም እኮ “በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ” ሲል እኩል ነን፣ አንድ ነን፣ ይቅር እንባባላለን ብሎም የፍቅር ቀን ነው ብሎ ሲያጠይቅ ነው፡፡ የእኛ የትግል ዘመንም ይሄው ነው፡፡

ህዝባችን ምን ያህል እንደተዋረደ፣ እንደተናቀ፣ እንደተጎሳቀለና ተስፋ የሌለው ፍጡሩ እስኪመስል እንደተገፋ ታውቁታላችሁ፡፡ ነገር ግን ምንም ያልተጠበቀችውንና እንደ ተናቀች የተቆጠረችውን የናዝሬትን ከተማ ኢየሱስ እንዳከበራትና ብዙ ብዙም እንዳደረገላት እኛም በሙሉ ልብ ይህንን የጽልመት ጊዜ እንሻገረዋለን፡፡ በብርሀንም እንተከዋለን፡፡ የግፉ መሙላት፣ የዋይታ መብዛትና የበዳዮች ትእቢት ከፍ ከፍ ማለት ጠላቶቻችን የመውደቅ አፋፍ ላይ ለመሆናቸው ማረጋገጫ ነው፡፡ ሊነጋ ሲል ይጨልማልና!

    "ድላችን በክንዳችን"
©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኘነት ክፍል

  ታህሳስ 28/2017 ዓ/ም
   ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
29/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Jan, 00:35


"እንኳን ለጌታችን ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ"

ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር " የገና" በዓልን አስመልክቶ የተሰጠ የመልካም ምኞት መግለጫ:-

ለመላው የአማራ ህዝብ፣ለመላው የአማራ ፋኖ ፣ለትግላችን ደጋፊዎች ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንኳን ለ2017 ዓ.ም የጌታችን የመድሐኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ።በእርግጥ በዚህ ሰዓት የአማራን ህዝብ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ማለት እንደመሳለቅ ቢቆጠረም ከድካም በኋላ የሚገኝ እረፍት ፣ከሲቃይ በኋላ የሚመጣ ተድላ፣ከድህነት በኋላ የሚመጣ ሲሳይ ፣ከሞት በኋላ የሚገኝ ዳግም መነሳት ህዝባችን በአገዛዙ ግልፅ ሴራ እየደረሰበት ያለውን ግፍና መከራ፣ሲቃይ እና እንግልት በተጀመረው የህልውና ትግል ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደሚወገድ በሙሉ ልብ በመተማመን በዓሉን በታላቅ ተስፋና ብስራት እናከብራለን።

ወርቅ ወርቅነቱ የሚረጋገጠው በእሳት ተፈትኖ ነውና የትግላችን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ በባዳ የአልሸነፍም መፈራገጥ ፣በባንዳ ያላሰለሰ መሰሪነት ፣በብዙ ውጣ ውረዶች የተወጠረ ቢሆንም እውነትን ይዞ የታገለ የስኬት ባለቤት እንደሚሆን በመተማመን ትግላችንን የማይሸጥ የማይለወጥ በጠላት ነፋስ የማይናወጥ በማድረግ የእነ አብይ አህመድ ገዳይ ቡድን፣የእነ ተመስገን ጥሩነህ የህዝቤን ጨርሱልኝ ሰይጣናዊ ፊርማ በአማራ ህዝብ ላይ ለመጫን ያቀደውን የባርነት ቀንበር ሰባብረን የነፃነት አክሊሉን በእጁ ልናስጨብጠው የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሰናል።

ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በከብቶች በረት የተወለደው ለክብሩ የሚመጥን ፣ዙፋኑን የሚያንፀባርቅ፣ሀያልነቱን የሚመሰክር ሌላ ስፍራ ጠፍቶ ሳይሆን ዝቅ ብሎ መስራት ከፍ ብሎ መታየትን ስለሚያመጣ እንደሆነ መገመት አያዳግትም።እኛም የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ  የከሰም ክፍለጦር  አመራሮችና አባላት ነገ የምትወጣዋን ታላቅ ፀሀይ፣የምንጎናፀፈውን የነፃነት ተድላ፣በህዝባችን ዘንድ የሚገኘውን የእፎይታ ደስታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ቤታችንን ትተን በዱር በገደሉ ጠላትን እየተዋጋን እንገኛለን።

በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሆን እየተመኘን በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ስር የምትገኙ የነበልባል ፣የሀይለማርያም ማሞ ፣የተስፋ ገብረስላሴ እና የአስማረ ዳኜ ብርጌዶች አመራሮችና አባላት በዓሉን ስናከብር በፍፁም ሳንዘናጋ፣ከአላማችን ዝንፍ ሳንል ህዝባችንን ከነፍሰበላው ቡድን የመጠበቅ ተግባራችን ለደቂቃ ሳንረሳ እንዲሁም መላው ህዝባችንም ወራሪውና ገዳዩ የአገዛዙ ወንበዴ ቡድን በዓሉን ታሳቢ በማድረግ የለመደውን የስርቆትና ዘረፋ፣የእንግልትና ዘለፋ ተግባሩን ሊያራምድ ስለሚችል ከምንጊዜውም በላይ በተጠንቀቅ ላይ በመቆም በአይንጥቅሻ እየተግባባን እንድናከብር እናሳስባለን።

          በድጋሜ መልካም በዓል
         ድል ለአማራ ፋኖ
        ክብር ለተሰውት
ፋኖ ደጉ ተስፋዬ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ


#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

28/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Jan, 00:33


🔥#የለበሰውን_ልብስ_ሳይቀይር_ተማረከ😂

ይሄ ሰው ከሳምንት በፊት በሚሊሻና በአድማ ብተና ታጅቦ “የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው የገቡ ፋኖዎች” እያለ እጅ እጅ የሚል ፕሮፖጋንዳ ላይ ተጠምዶ ነበር። ዛሬ የለበሰውን ሸሚዝና ኮት ሳይቀይር በፋኖዎች ጋማ ተብሏል።

ወይ ፋኖ ምን አለ እንኳን ልብሱን እስኪቀይር ብትረጋጉ😂😂😂

#የባንዳ_መጨረሻ_ይሄ_ነው‼️

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

28/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Jan, 00:25


ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን በሙሉ እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ።

የህዝባችንን ህልውና ለማረጋገጥ በአራቱም ማዕዘን በዱር በገደል የተግባር መስዕዋትነት እየከፈላችሁልን ላላችሁ ፋኖዎቻችን እንኳን አደረሳችሁ እንላለን።

በዓሉን ስታከብሩም መዘናጋት ይኖራል በሚል ከጠላት በኩል ሊፈፀም የሚችልን የአየርና የከባድ መሳሪያ ጥቃት ታሳቢ እንድታደርጉ መልዕክታችን ነው። መልካም በዓል!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

05 Jan, 16:38


ሰበር ዜና~ ሸዋ

ሸዋሮቢት 🔥🔥

በራሳ ሳላይሽና ገደባ ጊወርጊስ በነበረው አውደውጊያ አዋጊዎች መደምሰሳቸውን ተከትሎ አገዛዙ ሸዋሮቢት ከተማ ሄሊኮፋተር አሳርፎ አስከሬን እያነሳ መሆኑ የውስጥ መረጃዎቻችን አጋርተውናል!!

አገዛዙ በዛሬው አውደዊጊያ ሁለት ኮሎኔል እና አንድ ብርጋዴል ጀነራል መደምሰስና መቁስላቸውን ነው በመረጃችን የሰማነው ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

04 Jan, 06:25


Important

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

03 Jan, 16:45


ሚኒሻን አድማ ብተናን ፣ከቻልክ በቶሎ ፋኖን ተቀላቀል ብለህ ንገረው ሆዱ ብሶበት የገባ ለፋኖ መረጃ ሆኖ የማይሰራ ከሆነ፣ሌሎች ባንዳ ሚኒሻን ቀንድቦ ወደ ፋኖ የማይገባ ከሆነ የሆዳሙን መኒሻ ሚስት እና ልጅ ቀንድብለት ፣ባንዳ እና ሆዳም ምናልባት ቤተሰቡን ስትቀነድሽለት ነው ሊገባው የሚችለው ፣መሬቱን ደግሞ ለአካባቢው ወጣት ስጥበት ከዛ ውጭ ከደንቆሮ ሆዳም ጋር መለሳለስ ዋጋው ብዙ ነው ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

03 Jan, 15:42


ቀን 25/04/2017
ምእራብ ወሎ ኮር
ዳግም ክተት ወርኢሉ ክፍለጦር

ለሚመለከተው ሁሉ
      ጉዳዩ:- የክፍለ-ጦሩን አራማ ማስተዋወቅን ይመለከታል ::
ከላይ እንደተገለፀው ዳግም ክተት ወረኢሉ ክፍለጦር በ3 ብረጌድ የተዋቀረው በለገሂዳ:ወረኢሉ: ጃማ:እና ከላላ  የሚንቀሳቀስ ክፍለጦር መሆኑን ካሁን በፊት በሰጠነው መግለጫችን ጠቅሰናል ።ይሁን እንጅ ክፍለጦሩ ከተዋቀረ ጀምሮ በረካታ የመንግስት መዋቅርን እያፈራርሰ ጠላትን እየተፋለመ ወደ ፊት እየገሰገሰ ሲሆን የክፍለጦሩን አርማ እንደሚከተለው
ለትግሉ ደጋፊወች :ለሚዲያ አካላት:ለመላው የአማራ ህዝባችን እና በሁሉም ጠቅላይ ግዛት ላሉ የአማራ ፋኖወች እናሳውቃለን



አርማው ላይ ያለው ክላሸ ነፍጣችን መዳኛችን መሆኑን:
አረማው ላይ ያለው የጀነራል አሳምነው ፅጌ ፎቶ አንድ ሁኑ የሚለው አንድ ሁነን በቃሉ መሰረት እንድንገኝ እንድንከት የሚያሳስብ ሲሆን
ከታች ያለው መደቡ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንድራችን
ዳግም ክተት ወርኢሉ ክፍለ ጦር የተፃፈበት መደቡ ነጭ መሆኑ በንፁህ ለነፃነት :ለማንነት :የምንታገል መሆኑን የሚገልፅ :መሃል ላይ ያለው ጋሻው እኛ የአማራ ፋኖወች ለህዝባችን ጋሻ እና መከታ ሁነን የምንጠቅም መሆናችንን ለመግለፅ ነው።
ድል ለአማራ ህዝብ
ድል ለአማራ ፋኖ

©ዳግም ከተት ወርኢሉ ክፍለጦር

ከወሎ ቤተ -አምሓራ

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

25/04/2017 ዓ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

03 Jan, 13:47


የአማራ ፋኖ በጎንደር ዋና  አዛዥ አርበኛ ባዬ ቀናው ስለ አማራ ፋኖ አንድነት ውህደት ጉዳይ በቅርቡ እንደሚበሰር  ተገለፀ።

ከሰሞኑ በተለይም ወራሪው አራዊት ሰራዊት የአርበኛ ባዬን ቤት ጨምሮ የቤተሰቦቻቸውን ቤት መቃጠሉ እንዳሳዘነው የገለፀ ሲሆን የአማራ ፋኖ አንድነት ጉዳይ በቅርቡ እንደሚበሰር ተናግሯል።

ኅዳር 29/2017 ዓ.ም  በአርበኛ ባዬ ቀናው የሚመራው "የአማራ ፋኖ በጎንደር" እና በአርበኛ ሐብቴ ወልዴ የሚመራው "የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ" ወደ አንድ ቀጠናዊ አታጋይ ተቋምነት ለመምጣት ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ባወጡት የጋራ መግለጫ ማሳወቃቸው የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።


#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

24/04/2017 ዓ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

02 Jan, 14:28


🔥#መልዕክት_ለአማራ_ፋኖ_አመራርና_ሰራዊት‼️

የፋኖ ትግል በብዙ መከራዎች መደራረብና የህልውና አደጋ በመጋረጡ ብሶት የወለደው የህዝብ ትግል ነው። የትግሉ ባለቤት የአማራ ህዝብ ሲሆን ይህንን ትግል ደግሞ እንዲመሩ እድሉን ያገኙ  ለአማራነት እንደ ሻማ ለመቅለጥ ኑሯቸውን ትተው
#ዱሩ ቤቴ ያሉ የቁርጥ ቀን ልጆቻችን #ፋኖዎች ናቸው።" የትግሉ ባለቤት የሆነው የአማራ ህዝብ ለፋኖ ስንቁም ትጥቁም መረጃውም ጫካውም ነው።በተለይም አርሶ አደሩ ህዝባችን እርሱ ሳይጠግብ እንጀራ ተሸክም እኛን ይመግባል።እንጀራ በቂ አይደለም ብሎ ከቤቱ ጠላ፣ወተትና ስጋን  ተሸክሞ ቁሞ ያበላል።ተተኳሽ ጨምሮ ትልልቅ የቡድን መሳሪያዎችን ገንዘቡን አውጥቶ ገዝቶ ያስታጠቃል።ፋኖ ወደ አውደ ወጊያ ሲገባ ከልጆቼ በፊት እኔ ብሎ መወዜሩን ነጥቆ ከፊት ጥሎ ይውድቃል።ፋኖ ከአማራ ህዝብ ልብ የውጣ ዕለት ከባህር የውጣ አሳ ማለት ነው።"

ስለሆነም የፋኖ አመራሮች ሆነ ተዎጊዎች እንቅስቃሴያችን በሙሉ የህዝባችንን ፍላጎት፣ ሀይማኖት ፣እሴትና ጥቅም ወዘተ ባከበረ መልኩ እንዲሆን እናሳስባለን!

ህዝባችን ፋኖን በፍቅር የሚሳሳለት ልጁ፣ ወዶና ፈቅዶ ስንቅ፣ ትጥቅና መረጃዎችን እና የሚያስፈልገውን ሁሉ የሚያደርግለት እንጅ ፈርቶት እና አማራጭ አጦ የሚገብርለትና የጠላውን ስርዓት ናፋቂ እንዳይሆን የህዝብን ፍላጎትና ስሜት ቀን በቀን በተለያዩ መንገዶች በመከታተል ከስር ከስር ቅሬታዎችና ጥቆማዎች የሚደመጡበት አግባብ ሊኖር ይገባል‼️
ለአብነትም:-

1ኛ. የፋኖ አመራሮች እንዲሁም ተዎጊዎች በማህበራዊ ገፃቸው የሚሰጣቸውን ሀሳብ አስተያዬቶች በመከታተል መሬት ላይ መገምገምና መፍትሄ መስጠት

2ኛ. መሬት ላይ የህዝብን ፍላጎት እና ስሜት የሚከታተል መዎቅር በመዘርጋት መሰል የመፍትሄ እርምጃዎች በመውሰድ የህዝባችንን ጥቅም ፣ፍላጎትና የትግል ጉዟችንን ስኬታማ ማድረግ ይገባል‼️
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

24/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

02 Jan, 12:17


🔥#በቅንጅት_የጠላትን_ኃይል_ቀበራው_ቀጥሏል‼️

👉በጉና ሰማይ ስር ጠላት እንደ ቅጠል እየረገፈ ነው። 4ኛ ቀኑን ይዞ የዘለቀው ደቡባዊ ጎንደሩ ላይ የሚገኘው የሁለቱ ክ/ጦሮች ቅንጅታዊ ኦፕሬሽን በጠላት ላይ ከፍተኛ ድልን እየተቀዳጀ ይገኛል።

👉የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ የሜ/ጄ ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር እና የጉና ክ/ጦር ከስማዳ እስከ እስቴ ሰፊ ቀጠናን አካሎ ከተለያየ አቅጣጫ የወገንን ጦር ለማፈን የተንቀሳቀሰን ወራሪ ሠራዊት ልማደኞቹ የጠላት መድኃኒቶች በዛሬዋ እለትም በጀብደኝነታቸው ቀጥለውበታል።

👉ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት በቆዬ ዓውደ ውጊያ በጠላት ላይ ከፍተኛ ቁሳዊና ሰብዓዊ ኪሳራን ማድረስ ተችሏል።

👉ጦርነቱ በዋናነት ሸንበቆች ላይ የነበረ ቢሆንም ከዚህ በተጨማሪ ሾለክት፣ ለበጥ፣ ዘምባራ፣ ማሸንት፣ ሊባኖስ፣ አፎጠን፣ መንቆላት፣ ጥናፋ፣ ሩፋኤል፣ ገና መምቻ፣ ቁስቋምና ዘንጨፈና የተባሉ አካባቢዎችን አካልሎ ኃይላችንን ነጣጥሎ የመምታት ስልቱ ህልም ሆኖ ቀርቷል።

👉በአንጻሩ ጠላትን ወደ ሸንበቆች ሰብስበን በርካታ የአገዛዙን ኃይል  መምታት ችለናል። ሽብርተኛው ወራሪ ሠራዊት በደረሰበት ከፍተኛ ምት ብስጭት የሸንበቆች ጤና ጣቢያ ሐኪሞችን በእስር፣ መድኃኒቱን በዝርፊያ ሲያግዝ፣ በርካታ የህክምና ቁሳቁሶችንም ሰባብሮ በሽንፈት ወጥቷል።


       ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
©የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ

የአማራ ፋኖ በጎንደር ዋና ሰብሳቢ
         አርበኛ ባዬ ቀናዉ

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
24/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

02 Jan, 06:36


ዘመዴ ወንድማችን ይህን ቀደም ብለን  በ telegram ገፃችን አስተያየትና መመርመር ያለበት ሰው ጠቁመን ነበር...ተይዛል ግፋበት። እኒህ ሴረኞች ፀረ አማራዎች ላይ ማጋለጡን ግፋበት። ከጎነህ ነን።

ሰለ ፋኖ ጌራወርቅ ውርቁ ዝም አንልም።

"ይድረስ በጎጃም ዕዝ ስም የኦሮሙማ አሸባሪ መከላከያን ድል በማድረግ ጎጃም ላይ ጊዜ የማይሽረው ታሪክ በተግባር የሰራችሁ ፋኖዎችና አመራሮች እነ ፋኖ ዝናቡ፣ ፋኖ የኔአለም፣ ፋኖ ማንችሎትና ስማችሁ ያልተጠቀሰው ጀግና ባለታሪኮች በሙሉ‼️

የቁርጥ ቀን የትግል አጋራችሁን ቆራጡን ነፍጠኛና በአማራነቱ ትምክህተኛነት የሚታወቀው ፋኖ ጌራወርቅ ወርቁን ታድኑት ዘንድ አማራነት፣ የጨለማው ወቅት የትግል አጋርነት፣ የትግል አጋርን በባንዳ ከማስበላት የመጠበቅ አላፊነት ያስገድዳችኋል‼️

በብአዴን ቅጥረኞች ከመጠምዘዙ በፊት ጎጃም ላይ ጠላትን እየገረፈና እየማረከ አለምን ጉድ ያስባለው የጎጃም ዕዝ የፋኖ አመራሮችና ፋኖዎች ባጠቃላይ በብአዴንና በኦሮሙማው መከላከያ በቅጥረኞቻቸው በኩል የበቀል በትር እያረፈባቸው ከፊሉ እየተገደሉ ከፊሉ እየተሳደዱ ከፊሉ ደግሞ ጊዜ እየተጠበቀላቸው ስለሚገኝ አማራ የሆነ በሙሉ ሊታደጋቸውና ቅጥረኛ አስጠፊዎቻቸውን ሊፋረዳቸው የአማራነት ህልውናው ያስገድዳል‼️‼️‼️

አማራነት ያሸንፋል‼️
ፋኖ ይነግሳል‼️"

የነገስታት ልጆች እየመጡ ነው።

ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!

ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!

አራሽ፣ሰጋጅ፣ቀዳሽ፣ተኳሽ፣ነጋሽ=አማራ
ሞት ለአገው ሸንጎና እስኳድ የሸኔ ሸንት ጨርቆች!!!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 23:32


Inbox በዚህ ሰአት አማራን አንድነት ጉዳይ በማይጠበቅ ሁኔታ አንድነቱን እየጐተተብን ያለው ከ አራቱ ጠቅላይ ግዛት ጐጃም ያሉ የጐጥ አጥር የሚአበጁ ወንድሞች ናቸው ፣ወይ አንድ ሆነህ ትታገላለህ አለበላዛ አለበለዛ ህዝብ መከራ እያስከፈሉ መቀጠል አይቻልም መሰሪ አገው ሸንጐ የሽንት ጨርቆችን ተሸክሞ እየየየ እያለ በሚዲያ ድንፋታ አንድን ድል በማጭህ ብቻ ማሸነፍ አይቻልም ፣በድጋሚ ግልፅ መሆን ያለበት ለአንድነታችን ፈተና የሆነው ጐጃም ሆኖአል ሁሉም ማወቅ አለበት አማራ አንድ አንገት አለው ሁላችንም የአሳምነው ቃል አለብን አንድ ሁኑ🦿🦿🦿🦿

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 23:26


🔥#ሰበር_መረጃ

ዞበል ከተማ ላይ ሀይለኛ የብልጽግና አዋጊ ኮሮኔሉን ጨምሮ ከ100በላይ የአገዛዙን ወታደሮች የደመሰሰው የህዝብ ልጅ የአማራ ፋኖ በወሎ በዚህ ምሽት ደግሞ ቆቦ ከተማ ውስጥ ገብቶ የአገዛዙን ጥምር ጦር ስርጂካል ኦፕሬሽን በመስራት እያበራየው ይገኛል

   
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

23/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 23:24


ከአማራ ፋኖ በጎንደር የጉና ክፍለ ጦር የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የተላለፈ መልዕክት!

****

ሥርዓቱን ያሸነፍን መሆኑን ከበሰበሰው ብልፅግናው ቡድን በኩል ተኳኳለው የሚወጡ መረጃዎችን ማየት በቂ
ነው። ሰሞኑን ባደርግናው ተጋድሎ በጠላት ላይ ከፍተኛ ሰብኣዊና ቁሳዊ ውድመት አድርሰንበታል። ካሸነፍን የሰነበትን መሆኑን ማመን ያልቻለው ቡድኑ ዛሬም ጣረሞት ላይ ይገኛል።

ስርዓቱ ተሸንፏል። የቀረን ነገር ቢኖር
ሰኞ በአንድ ቁመና ማክሰኞ ዕለት የድሉን ዋንጫ ማንሳት ብቻ ነው። ከዚህ ላይ እንጠንክር ። የውስጥ አንድነታችንን በማጠንከር የድል ትንሳኤውን እናፋጥን። ድሉን ጠልፎ ለመጣል በውስጣችን የተወሸቁ የጭቃ እሾህ የሆኑ አፈቀላጤዎችን እንለይ።

በጊዜያዊ ጥቅምና በጥላቻ ስርዓቱ እንዲቆይ ትግላችን እና ስብእናችን አሳልፈው የሚሰጡ ስግብግብ አካላት
ልንታገሳቸው አይገባም። የበሰበሰው የብልፅግና ቡድን መሰረታዊ የሚባሉትን የሀገራችንን እና የክልላችንን ጥቅሞች ለሽያጭ በሚያቀርቡ አካላት ላይ ፋኖ ጦርነት ወደ ማዎጅ ተሸጋግሮ ይገኛል።

የዚህ ቡድን ሴራዎች ባካሄዳችን
ይሁን በፋኖ ትግል ለጠባብ ፍላጎት ሲባል የህዝባችን ጥቅም ወደ ገደል ገፍትሮ ለመጣል የሚያደርጉትን ማንኛዉንም ነገር ተቀባይነት የለዉም። ይሁን እንጂ ህልዉናችን በጠንካራ ክንዳችን እና በትክክለኛ እዉነቶች የተመሰረተ ስለሆነ ታሪክ እና ትግሉ ምስክር ናቸው።

የገመው ህገወጡ የ‘ብልፅግና’ ቡድን ከድሃ ጉሮሮ እየቀማ ስልጣንን በገንዘብ የመግዛት ተግባር እንዲወገድ የጉና ክፍለ ጦር በፅኑ አቋም ይቃዎማል።

የአማራ ህዝብ በየቦታዉ የጅምላ መቀበሪያ ቄራ ሆኖ ለድርድር እንደማንቀርብ የጉና ክፍለጦር አስምሮበታል።

የተከበርከው የአማራ ህዝብ እና የትግል አጋር አካላት ሆይ አሁናዊ ሁኔታዎችን ተጨባጭ ሁነቶችን በጥሞናና በእውቀት በመመርመር የበሰበሰው የብልፅግና ቡድን የያዘውን የጥፋት መንገድ እንዲያቆም ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ ከህግና ከታሪክ ተጠያቂነት ራሳችሁን እንድታድኑ ጥሪ እናቀርባለን።

የተከበርክው የአለም አቀፍ ተቋም በተለይ ደግሞ ኢጋድ፤አፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት
እንዲሁም ሌሎች የሚመለከታችሁ አካላት የዘር ማፅዳት ታሪክን የማጥፋትና በአወንታዊ ሚናችሁ ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ ጥሪ እናቀርባለን።

ታህሳስ 22/2017 ዓ/ም
የአማራ ፋኖ በጎንደር የጉና ክፍለጦር ዋና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ!
አርበኛ መ/ር ያሬድ ገደፈ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 23:23


🔥የሁለተኛ ዙር ልዩ ኮማንዶ የስልጠና ማስታወቂያ‼️
ተነስ፤ሰልጥን፤ታጠቅ፤መክት‼️

ፋኖን ለመቀላቀል ያሰባችሁ በአዲስ አበባ በተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች ያላችሁ አማራውያን እድሉ እዳያመልጣችሁ። የፋኖ ስልጠና እዚሁ በአቅራቢያቸው ከቻሳ ብሏል። ፍላጎቱ ካላችሁ በውስጥ ያውሩን አመቺ መንገዶችን እንጠቁማለን ።
የሁለተኛ ዙር ልዩ ኮማንዶ የስልጠና ማስታወቂያ

በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ አዲስ የልዩ ኮማንዶ አባላትን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል።

1ኛ ፆታ=አይለይም (ሴቶች ይበረታታሉ)

2ኛ እድሜ=ከ18 ዓመት እስከ 40 ዓመት

3ኛ በአካባቢው ማህበረሰብ ታማኝ የሆነና ተቀባይነት ያለው

4ኛ የአማራ ፋኖን መተዳደሪያ ደንብ ፣ህግና ስርዓት የሚያከብር

5ኛ ከስልጠና በኋላ ለሚሰጠው የትኛውም ግዳጅ ለመፈፀም ቁርጠኛ የሆነ

6ኛ ከዚህ በፊት የፋኖን ስልጠና ያልወሰደ

7ኛ  ሙሉ ጤነኛ የሆነ

ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችል የትኛውም ወጣት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት አንስቶ ለአስር(10) ተከታታይ ቀናት በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ ትምህርትና ስልጠና ክፍል ድረስ በመገኘት መመዝገብ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን።

©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

23/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 16:06


…3ኛ፦ አዝማሪት አልማዝ ባለጭራዋ ከብአዴንና ከስኳዱ የተሰጣት አጀንዳ ነበር። አልማዜ ከትግሬ ኦሮሞው በላይ በቀለ ወያ ጋር አንድ ላይ እየሠሩ፣ ተጠቃቅሰው ዐማራውን በማዋራድ ድራማ እንዲሠሩ ተመድበው ነበር። ኋላ ላይ በላይ ዐማራን እንዲያዋርድና ከዚያ ቤተልሔም ዐማራዋ በላይ በቀለ ወያን አስፈራርታው ከባህርዳር አስወጣችው እንዲባል ታቅዶ፣ ዐውቆትም ሆነ ሳያውቅ በቴዲ ሀዋሳ መድረክ አዘጋጅነት ዐማራውን እንድትጠረንፍበት ለሁለት የተሰጣቸው ሚሽን ነበር። ቴዲ ይወቀው አይወቀው አልደረስኩበትም። ጋለሞታዋ ግን ቴዲ ሰድቦ፣ አዋርዶ ሲያባርራት በዐማራ ዘንድ ተቀባይነቷ ጨመረ። ይሄ ሆን ተብሎ ታቅዶ የተሠራበት ነው። እንቀጥል።

4ኛ፦ አዝማሪት ጋለሞታዋ አልማዝ ባለ ጭራዋ የመጀመሪያ ቀን እኔ ዘመዴን በማሸማቀቅ፣ በመስደብ የምታቆመኝ መስሏት በራሷ ላይ የፖለቲካ ሞት መሞቻ መርዟን በተጋተች፣ የመቀበሪያ ጉድጓዷን በቆፈረችበት የቲክቶክ ላይቭ ላይ መርሀ ግብሯ ላይ፣ የጎጃም ዘአማራዎች ጠፍተው ወሃቢስቷ የመኪና ሹፌር ቴምር ብቻ ከጎኗ ቆመው ሲገኙ፣ ጎጃምን ፈሪ፣ ቦቅቧቃ፣ ከእሷ ጎን ያልቆሙት ዘመድኩንን ፈርተው መስሏት የስድብ ውርጅብኝ ባወረደችበት ዕለት እንዲህ ስትል ነበር። " አወት ነህ እንዴ? የሄቨን…? አንተ ከሆንክ 1 ቁጥር ጻፍና ላስገባህ ስትል ነበር። አወትን አስታወሳችሁት? አዎ አወት በባህርዳር የተደፈረችው ሕፃን አባት የሆነው ትግሬው ልጅ ነው። ዶቶቹን አገጣጥሙ። ፌቨን ተደፍራ ሞተች ከተባለ በኋላ ጎንደርን ለማዋረድ ጎንደሬዋ የፌቨን እናት ከስኳድ ጋር ድራማ በሠራች ጊዜ የበላይ በቀለ፣ የስኳዱ፣ ቤተልሔም፣ የአዳነች አቤቤ፣ የወሎዬው የጎንደር ስኳድ ወዳጅ የእነ ያያ ዘልደታ እና ሌሎችንም በወቅቱ የነበራቸውን ሚና አስታወሳችሁ። ሞጣ ቀራንዮ ላይ ትግሬ፣ ኦሮሞና ስኳድ አገው የዘመተበትን ጊዜም አስታወሳችሁ? በላይ ከባህርዳር የወጣበትን ጊዜ አገናኙትና ያ ሁሉ አንጃ የተሳተፈበት ድራማ እንዴት እንደተሠራ፣ በመሃል እኔ በድፍረት ገብቼ እንዴት ድራማውን እንዳስቆምኩት አስታውሱ። አዝማሪት አልማዝ ባለ ጭራዋ ከስኳዱ ጋር ተነጋግረው እሷ ጎንደርን ታዋርዳለች። ስኳዱ ዘመነንና ጎጃምን ያዋርዳል። ከዚያ ቅልጥ ያለ ለዘላለም የማይታረቅ ቁርሾ በጎንደር ዐማራና በጎጃም ዐማራ መሃል ይፈበረካል። ዐማራ አንድ እንዳይሆን፣ የጎጃምን ሕዝብ መስበር፣ ማዋረድ፣ እንዲሁም በዘመነ መሰደብ፣ መዋረድ ውስጥ ዘመነ አጠገብ ያሉ የዚህች ሴተኛ አዳሪ ሴሎች አሉ። በፊት አስረስ ማረን ይሳደብ፣ ይሞልጭ የነበረው ስኳድ አሁን አስረስ ከዘመነ ጋር ከመጣ ወዲህ አንድም ቀን ስኳድ አስረስን አጀንዳ አድርጎት አያውቅም። አስረስ 100 ጊዜ ስለ ድርድርና፣ ከወያኔ ጋር ስለ መሥራት የሚደሰኩረው የጎጃም ዐማራን በሲስተም ለማስመታት እና በሌሎች ዐማራውያን እንዲጠላ ተስፋም ለማስቆረጥ ነው የሚሉም አሉ። አሁንም አንድነቱ ከዘገየ እኔ በበኩሌ ጣቴን የምቀስረው ወንድሜ አስረስ  ላይ ነው። እከሰዋለሁ አጀንዳ ሰጥቶ እርስበርስ ለማባላት አጠቃላይ ዐማራን፣ በተለየ ሁኔታ የጎንደርና የጎጃምን ዐማራ ለማበሳጨት ሆን ብሎ በምክንያት የሚሠራ ሰው ነው ብዬ ነው የምሞግተው። አስረስ ወንድሜ ፍጠን። ኳሷ በአንተ እጅ ናት ወንድም ዓለም።

5ኛ፦ የመጀመሪያው 18 ድሮን በጎጃም ተጥሎ አቶ  ተመስገን ጥሩነህ በስብሰባ መሃል "ዘመነ ተገድሏል" ያለ ቀን ወዲያው ሞጣ ቀራንዮ ላይቭ ወጥቶ ምን አለ? "ዘመነ ቆስሏል" ብሎ ተናገረ። ቆየት ብላ ቤተልሔም  ላይቭ ገባች። በኮመንት ዘመነ ተመቷል እንዴ? ሲሏት ቆይ ስልክ ደውዬ ልምጣ ብላ ከ10 ደቂቃ በኋላ መለስ ብላ "አይ አልተመታም" አለችና ሞጣ እኮ ዝም ብሎ ነው ለአስረስ ቢደውልለት ይነግረው ነበር አለች። ይሄን አምልጧት ነው አልልም። ማይምነቷ እንዳለ ሆኖ በእሷ ላይ የምርመራ ዶሴ ከፍተን ከምንቀሳቀስ የእኔ ወፎች ጮማ መረጃ ነው። አስረስ ጋር ለመደወል በጣም ቀላል ተሆነው ለምንድነው? ያውም መሳይ መኮንን፣ ኧረ የመሳይ መኮንኑ ይቅር ከኦነጉ ሞገስ ዘውዱ ጋር አስረስ ያን ሁላ ሰዓት ጋር ሲያወራ የማይፈራው ለምንድነው? ብትሉ መልሱን ለጊዜው አታገኙትም። ለዛሬ እዚህ ላይ አበቃና ለነገ ቀጠሮ ይዤ እሰናበታችኋለሁ። ቆይቼ የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁን እከፍትላችኋለሁ። ሻሎም ሰላም።

• ይደፈርሳል ነገር ግን ይጠራል…!

•••

ሻሎም…!  ሰላም…!

ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
ታህሳስ 23/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 16:06


👆 "…በጎጃም የክፍለ ጦር፣ የብርጌድ፣ የሻለቃ አመራሮችን በተናጥል እና በኅብረት አግኝቼ መረጃ እየቃረምኩ፣ በዚያውም ምርመራዬን እያጣጧፍኩ ነው። ዶቶችን እየገጣጠምኩ የጭራቁን ምስል እያገኘሁት ነው። ዘንዶውንም ጅራት ይዤ ወደ ወገቡ ጋር ደርሻለሁ። ሕዝባዊ የነበረው የጎጃም ትግል ለምን ተቀዛቀዘ ለሚለውም ምላሾች እያገኘሁ ነው። እነ ዝናቡ ይመሩት የነበረው ዕዝ እነ አርበኛ ዘመነ ካሤና አርበኛ ጠበቃ አስረስ ከተቀላቀሉት፣ ሕዝባዊ ኃይሉና ዕዙ ወደ አንድ ድርጅት ከመጡ በኋላ የነበረውን ጥንካሬና ድክመትም በሚገባ እየመረመርኩት ነው። እየሄድኩበት ነው። ስኳድ የገደለውን የመማር ጌትነትን ቪድዮ በለቀቀበት ማግስት ጎጃሜዎቹን ሞጣ ቀራንዮንና ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነውን ጀርመን የሚገኙ ትግሬዎች እየሰደቧቸው የቀረጹትን ቪድዮም በመልቀቅ ኡጋንዳ ያለው ስኳድ ሙላት አድኖ የፈራ ይመለስ ሲሳለቅበት ግጥምጥሞሽ አይደለም። የጎጃሙን ምርመራዬን ለማሰናከል ታቅዶ የተሠራ፣ የተዘጋጀም ነበር። የጎጃም ምርመራዬ እንደቀጠለ ነው።

• እንደ መውጫ… ጥቂት ነጥቦችን ላስቀምጥና በነገው የጎጃም ምርመራዬ እመለስበታለሁ።

1ኛ፦ የዐማራ ፋኖ በጎጃምን ከሚመሩት በጣት ከሚቆጠሩ ግለሰቦች በቀር ሌሎች በአብዛኛው የዐማራ ፋኖን አንድነት እንደሚፈልጉ አበጥረው አጠንክረው ተናግረዋል። አመራሮቹንም "ለምንድነው ከጎንደር፣ ከሸዋና ከወሎ ወንድሞቻችን ጋር የምንፈጥረው አንድነት የዘገየው" በማለት አመራሩን ፈጥርቀው ይዘዋል። ጎንደር፣ ወሎና ሸዋ የአንድነቱን የቤት ሥራ ሠርተው ጨርሰው ወገቤን ያለው ጎጃም ነው። አርበኛ ዘመነም ኧረ ተዉ ይሄን አንድነት እናፍጥነው የሚል ዐሳብ ቢያነሣም ሰሚ ያገኘ አይመስልም። ሁለት ያገኘኋቸው አመራሮች አንደኛው ባለፈው ሳምንት ከሁለት ቀን በኋላ እናበሥራለን ሲለኝ፣ ሌላኛው ደግሞ ከሦስት ቀን በፊት ጨርሰናል እናበሥራለን የሚል ቃሉን ሰጥቶኝ ነበር። አሁን ግን ስሰማ እዚያው የዐማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ የራሱን የፖለቲካ ካፒታል እየገነባ ያለ አደገኛ ቡድን በጥበብ ሂደቱን እየገደለው መሆኑን ነው። የተሰደዱ የብአዴን ጀነራሎች፣ ራሱ ብአዴን፣ ትሪፕል ኤዎች፣ የአሜሪካ የደኅንነት ክፍል እና የከሰረው ፌክ ኢትዮጵያኒስት ቡድን የሚዘውረው አንድ ኃይል እንዳለ ነው። አሁን ከኦነጉ ሞገስ ዘውዱ ጋር ቃለመጠይቅ መስጠት ምንድነው ጥቅሙ ብዬም አመራሮቹን ስጠይቅ የተሰጠኝ መልስ አስቂኝ ነው። "ከኦሮሞ መሳይ መኮንን፣ ከግንቦቴው ፋሲል የእኔ ዓለም፣ ከእነ ሞገስ ኦሮምቲቲው ጋር መሞዳሞዱ ጥቅሙ "ይኸው እኔ ኢትዮጵያኒስት ነኝ፣ ብሔርተኞቹ አስቸገሩኝ እንጂ በማለት አርበኛ ዘመነ ካሤን እና ሌሎችን የዐማራ ብሔርተኞች በማጣቆር ራስን በፌክ ኢትዮጵያኒስቱ ካምፕ ለማሻሻጥ የሚደረግ ሸፍጥ ነው ነው የሚሉኝ።

"…ወደ ሸዋ፣ ጎንደርና ወሎም ደውዬ ምነው ዘገየ ብዬ ወጥሬ ስጠይቃቸው የሚሉኝ ተመሳሳይ ነገር ነው። የጎጃም ዐማሮች ራሳቸው የተሳተፉበት ረጅም ጊዜ የፈጀ ምርምር እና ጥናት የተካሄደበት የአንድነት ሥራ፣ አንድ የዐማራ ድርጅት የመፍጠር ተግባር ፈጽመን እነሱን እየጠበቅን ነው። አንድነቱን ጨርሰን፣ ምደባ ፈጽመን ከጨረስን ቆይተናል። ቆይ ዛሬ፣ ቆይ ነገ የሚል የማዘግያ፣ የመጎተቻ ደስ የማይል ሥራ እየገጠመን ያለው ከጎጃም ወንድሞቻችን ነው። ሁላችንም በተመደብንበት ሥፍራ በማገልገል አንድ ቀሽምም ይሁን ጠንካራ የሆነ ድርጅት ፈጥረን በአንድነት እየተንቀሳቀስን ድሉን ለማፍጠን የምናደርገውን ሂደት እንዳይፈጥን የጎጃም ወንድሞቻችን እንቅፋት እያስቀመጡ ነው። ነግረን፣ ነግረን፣ ተማጽነንም መፍትሄ ሊገኝለት አልቻለም። ዐማራን የሚመስል ድርጅት እንፍጠር ስንል "አይ ጎጃምን የሚመስል ብሎ ማለት ትክክል አይደለም" ነው የሚሉት። ከታች ያሉትን አመራሮች ጠይቀናል፣ ጎጃሞቹም ከእኛ ጋር አንድ ነው ዐሳባቸው። አርበኛ ዘመነም ተመሳሳይ ነው ዐሳቡ። ነገር ግን ችግሩ የት እንዳለ ባይገባንም አንድ ሁለት ሦስት አራት ወይ አምስት ስድስት ሰዎች ጋር ይመስለናል ነው የሚሉት።

"…ታዲያ ሁኔታው በዚህ መልኩ ከቀጠለ ምንድነው ዐሳባችሁ የሚል ጥያቄም ለሦስቱ የጎንደር፣ ሸዋና ወሎ ፋኖዎችም አቅርቤ ነበር። እነርሱም ሲመልሱ እንግዲህ ያለን ዐማራጭ እኛ ሦስታችን አንድ ድርጅት ወደ መፍጠር ለመሄድ ነው የምንገደደው። እነርሱ ከእኛ ተለይተው የዐማራን ትግል ከዳር ካደረሱትም እሰየው። እኛ ግን ሕዝባችን እያለቀ ስለሆነ ሦስታችን ለጊዜው ድርጅት ፈጥረን ማወጅ እንዳለብን ወደ መወሰኑ እየሄድን ነው። እያደር፣ እያደር አዲስ አጀንዳ እየመጣ መበጥበጥ የለብንም። ጎጃምን ያላቀፈ ትግል ትግል አይሆንም እናውቃለን። ነገር ግን ምንም ማድረግ አንችልም። ወይ ለሰዎቹ የሚፈልጉት ሥልጣን ከሆነ በተመደበው ቦታ ሰጥተው ይገላግሉን፣ አልያም እኛ እነሱ እምቢ ካሉ ወደ አንድነቱ እንሄዳለን። በተለይ ዘመነ ካሤን ከሚጠሉት ስኳዶች ጋር ንግግር የጀመሩት የጎጃም ተወካዮችን በከባዱ እንድንጠራጠር አድርጎናል የሚሉትም እዚያው እስኳዱ ጋር ያሉ ወፎቼ ናቸው። ይሄ ሲሆን ለጎጃም ኪሳራ ነው። ጎጃሞች ፈጥናችሁ ምከሩበት። አመራሮችም በዚህ ግትርነታችሁ ከቀጠላችሁ ራሱ የጎጃም ዐማራ ፋኖ አንድነቱን ስለሚፈልገው፣ ከመንደር ወጥቶ በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ ከወንድሞቹ ጋር መዋደቅ ስለሚፈልግ እናንተን አውርዶ፣ ሽሮ ከወንድሞቹ ጋር አንድ ይሆናል። አሁን ለሥልጣን ስትሉ የጎጃም ዐማራን ከወንድሞቹ ጋር አንድ እንዳይሆን እየሠራችሁ ያላችሁ ዛሬውኑ እርማችሁን ዐውጡ። ይሄ የመብረቅ ብልጭታ ጦማሬ ነው። ነጎድጓዶን በቀጣይ አዘንበዋለሁ።

2ኛ፦ በዳያስጶራውም ከክልሉም ውጪ ሆነ በክልሉ ውስጥ የምትገኙ የጎጃም ዐማራ ልጆች በጀመራችሁት ከፍታ ብረሩ። አጀንዳ ተቀባይ ሳይሆን አጀንዳ ሰጪዎች በመሆኑ ቀጥሉበት። ኅብረት አንድነታችሁ ያስቀናል። ባዶ በርሜል፣ ባዶ ቆርቆሮ፣ ገረወይና እንዳይደላችሁ፣ በውኃ የተሞላችሁ፣ ዐዋቂዎች መሆናችሁንም አስመስክራችኋል። የሚናገርላችሁ ጠፍቶ እንጂ ይህቺ ከመሬት ላይ ካለው የብአዴን መዋቅር አጀንዳ እየተቀበለች የጎጃም ዐማራን በጋለሞታ፣ በነውረኛ ሴተኛ አዳሪ የሚመራ ትግል አስመስሎት የነበረውን ሂደት እኔ ዘመዳችሁ ዘመዴ ሳስነጥሳት እና በሳማ ምላሴ፣ በእሳት ብዕሬ ስዠልጣት ከእሷ ጋር ባለማበራችሁ ታላቅነታችሁን አስመስክራችኋል። አልማዝ ባለጭራን እኮ ወየንቲቲዎቹ ዋን አዋራዎችና የጎንደር ስኳድ ጥቂት ፍሬ አገው ሸንጎዎች በቀር ያጀባት የጎጃም ዐማራም ሆነ የጎጃም አገው የለም። ጎጃሜ ድረስልኝ፣ ኡኡኡ ስትልም የደረሰላት እኔው ሰብሬ አፈር ከደቼ ያበላሁት የትግሬ ዲቃላው የአገው ሸንጎው የአረጡ ሴቶች እርቅ ኮሚሽነሩ ዮኒ ማኛ ነበር። የዐማራ አዋራጅ፣ የጎጃም ዐማራ አዋራጅ ወገኗ ጋር ነው ሄዳ የተለጠፈችው። እነነዓባይ ሳይቀሩ ሂጂ ከዚህ ነው ያሏት። እነ ታዬም ከዘመዴ ጋር? ምን አደረገን እና ነው ያሏት። እናም ጎጃም የስኳድን አጀንዳ ቀልብሶ ስኳድን ድባቅ ሲመታ ሳይ አለቀስኩኝ። የበላይ ዘለቀ ልጆች ክበሩልኝ።

"…መዝግቡልኝ።

👆 

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 10:38


ቆሞ ቀር  "የትግል አቆርቋዦች"  ፥ ስልታዊ የጠላት አጋሮች!!

ከተፈናቀለ ሚሊዮን አማራ ይልቅ፣ ከተጨፈጨፈ አማራ ይልቅ፣ ዛሬም እየተጨፈጨፈ ካለ አማራ ይበልጥ፣  እርስበርሱ የተገዳደለ የብዐዴን ካድሬ ሞት የሚቆጨው ቆሞ ቀር ፡ ብዐዴንን እና ስርዓቱን ሊታገል አይችልም!!

የስርዓቱ ስልታዊ ደጋፊ ነው!!

ዛሬም በአገሪቱ ይሁን በየአካባቢው (የተገዳደሉ የብዐዴን ካድሬዎች ቀዬ ጭምር) ከሚገደለውና ከሚራቆተው  አማራ ይልቅ የብዐዴን ካድሬዎች ሞት የሚቆረቁረው ጎጠኛ ስለአማራ ታጋይ ሊሆን አይመጥንም።

ትግላችው ትናንትም ሆነ ዛሬ እያለቀ ስላለው አማራ ሕልውና ሳይሆን ሰኔ 15 በተመታቱ የብዐዴን ካድሬዎች ላይ ነው።

የፍትሕ ትግላቸው ለ40 ዓመታት የተጨፈጨፈው አማራ ፍትሕ አይደለም፣ በሚሊዮን ተፈናቅሎ በየድንኳኑ የወደቀው አማራ ፍትሕ አይደለም። 
የመንደር ብሶት ቀስቅሶ ለማልቀስ የተሻለ አጀንዳ ስለሆነ እንጂ ዛሬ በየመንደሩ አማራ እያለቀ ነው።
ፍትሕ ለእነዚህ ሰዎች የብዐዴን ካድሬዎች ላይ የቆመች ነች።

ከቶስ ሰኔ 15 የተገዳደሉ የብዐዴን ካድሬዎች ለአማራ ሕዝብ ምን ያመጡለት ነበር!?
ከቶስ ከሞት ተርፈናል የሚሉ የብዐዴን ካድሬዎች ዛሬ ለአማራ ሕዝብ ምን አመጡለት!?

አለማፈር !!
ለብዐዴናውያን እያለቀሰ፡ ሰውን በብዐዴንነት ሲፈርጅም ታየዋለህ!!

ለማንኛውም ፦

ለብዐዴኖች ሞትና ፍትሕ የሚያለቅሰው እና ለአማራ ሞትና ፍትሕ የሚያለቅሰው ተለያይቷል!!

የስርዓቱ ስልታዊ ደጋፊ የሆነው "ትግል አቆርቋዥ" ኃይል ከትኩረታችን እንዳያነጥበን እንጠንቀቅ!!

መቀንጨርን በጋራ እንከላከል !!

አማራነት ያብባል!!
አማራ ያሸንፋል !!

Animut Abreham


#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

23/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 09:40


#ሰበር_ዜና!

በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ ሌ/ኮ ተካ መከቦ ጨምሮ በርካታ የጠላት ኃይል ደመሰሰ!

የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 48ኛ ክፍለጦር ከፍተኛ አዛዥ ሌ/ኮሎኔል ተካ መከቦ መሃመድን ጨምሮ በመቶዎች የሞቱበትና የቆሰሉበት ታላቅ ድል ራያ ቆቦ ዞብል ላይ ተፈፀመ::
ዞብል አምባ ክፍለጦር በተጋድሎው 
👉አንድ ስናይፐር
👉 7 ክላሽ፣
  👉 2ሺ የክላሽ ተተኳሽ
  👉ጥሬ ገንዘብ 20000 ብር እና
  👉ሬድዮ መገናኛዎች ከጠላት ተማርከዋል።



#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

23/04/2017 ዓ.

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Jan, 09:39


መረጃ ምንጃር ፣

ቀን 23/4/2017 አ ም

ከ 3 ሰአት ጀምሮ

ሸር ለሚመለከተው 🔥

ምንጃር ላይ  የድሮን አሰሳ እየተደረገ ነው  አገዛዙ በሰሞኑ አስገራሚ ምት ተደናግጦ  ከዚ በፊት እንደሚአደርገው  ንፁሀንን ሰለባ ለማድረግ   ተደጋጋሚ የድሮን አሰሳ እያደረገ ይገኛል  ጥንቃቄ በተሞላበት እንቅስቃሴ እንዲአደርጉ መረጃውን እናድርስ ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Dec, 04:49


ሸዋ ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Dec, 23:01


ሰበር ዜና!

ሸዋ ምንጃር ሸንኮራ

የጨሌ ገብርኤልን በሀይል አስከብራለሁ በማለት አሰሱንም ገሰሱንም አግተልትሎ ውጊያ የከፈተው የአገዛዙ ሰራዊት በነበልባሎቹ  ብርቱ ክንድ ተቀጥቅጦ አንድ አይሱዙ ሙትና ሦስት አምቡላንስ ቁስለኛውን ተሸክሞ ተመለሰ።

ትናንት ሻምበል መሪውንና ምክትል መሪውን ከበርካታ የመከላከያ እና የሚሊሻ አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው የተነጠቀው የብልፅግናው አሸርጋጅ የብርሀኑ ጁላ ጦር ታህሳስ 19/2017 ዓም በሸዋ ክፍለሀገር ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የጨሌገብርኤልን በእልህ ለማስከበር ከቀበሮ ጉድጓዱ ወጥቶ በአራት አቅጣጫ ያለ የሌለ ሀይሉን አለኝ ካለው ከባድ መሳሪያ ጋር በማዋሀድ ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ ከባድ መሳሪያውን በማስወንጨፍ እግረኛውን በማስጠጋት ጥቃት ለመፈፀም ቢጋጋጥም በሀምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ የፋኖ አባላት በሰነዘሩት መብረቃዊ ጥቃት በዓል ሊያከብር የሔደው የጠላት ሀይል ራሱንም ሳያስከብር ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ተመልሷል።

ማንነታችንም እምነታችንም በእጃችን ነው ያሉት ቀጫጭኖቹ የነበልባል ብርጌድ የፋኖ አባላት አማራን ለማጥፋት አሰፍስፎ የወጣውን የጠላት ሀይል በአራት አቅጣጫ በከፈቱት መብረቃዊ ጥቃት ጠላት ወዳሰበበት የጨሌ ገብርኤል ሳይደርስ አቡጫ አገር ላይ ገትረውት ውለዋል።

በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ክፍል ለከሰም ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል በላከው መረጃ ታህሳስ 19/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ በተካሔደው እልህ አስጨራሽ ዉጊያ አንድ አይሱዙ ሙትና ሦስት አምቡላንስ ቁስለኛውን ተሸክሞ ፀሀይ ስትጠልቅ ወደ ጉድጓዱ የገባ ሲሆን ያሰበው ያልተሳካላት፣ሜዳው ሁሉ ገደል የሆነበት የብርሀኑ ጁላ ጦር ጄነራል መድፍን ጨምሮ ሌሎች ከበባድ መሳሪያዎችን ህዝባዊ ሀላፊነት በጎደለው መልኩ ሲተኩስ ውሎ ሁለት ንፁሀንን ገድሏል ብሏል።

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
     
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

19/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Dec, 08:50


የአርበኛ ዘመነ ካሴ መልዕክት‼️

"ህዝባችን ውሻየን ሽጨ ቀበሮ ገዛው እንዳይለን እንጠንቀቅ:: ህዝባችን ማንገላታት የጀመርን ቀን ጫካውም ውቅያኖሱንም ይክደናል:: ህዝብን የምትበደሉ ካላችሁ ቆም ብልችሁ አስቡ:: የወጣነው ህዝብን ልንታደግ ነው:: "

በዚህ መልእክት ለአርበኛው የደረሱ፣ የሚያውቃቸው በዙ ነገሮች አሉ። በዚህ መሰረት ይሄን ድርጊት የፈጸሙ፣ እና በተለያዩ ዮጠናዎች አለመግባባትን የፈጠሩ አመራሮች ያለአንዳች ቅድመ ሁኔታ እርማት ይውሰዱ።

አጥፊው ከሳሽ የሚሆንበት አጋጣሚ፣ ብዙ ጫጫታዎች ይከሰታሉ። ስለዚህ አጋጥሞ በመስማት ያስፈልጋል። ቅጣት የሚያስፈልገውን በድርጅታዊ ቅጣት፣ በእርቅ የሚያልቀውን በእርቅ መቋጨት ያስፈልጋል። ችግር የሆነው ከአንድ አንድ አጥፊዎች ጋር የድረረጅቱ የበላይ አመራሮች ጭምር መከታነትና ከጀርባ አለን ባይነት የሚፈጠር በመሆኑ ውሉ እንዳይገኝ ወይንም እንዳይፈታ አድርጎታል።

ሌላው ይቅርና ችግር አለ በተባለበት ቦታ ጊዜን አጣቦ ቢቻል አባላቱን ባይቻል ግን የብርጌድና የሻለቃ አመራሮችን አግኝቱ ችግሩን ከአንደበታቸው ሰምቶ መፍታት እንዲቻል ከዚህ በኋላ ጊዜ አለመስጠት ነው። ታላቁ አቢዮተኛ አርበኛ አሁንም እንደጀመርከው የአንተን ማገርነት፣ ዋልታነት፣ መሰሶነት የሚጠይቅ ትግል ነው ያለው። በአንተ አንድ ቃልና ሐቀኛ ሽምግልናና ተግሳጽ የሚስተካከል ችግር አመት እያስቆጠረ ሌላ ችግር እየፈጠረ ብርጌድ እስከመበተን እየደረሰ ነው።

ይሄን መልእክት በአስቸኳይ ወደ መሬት በማውረድ ቢቻል በአካል ተገኝተህ፣ ባይቻል ግን የበታች ወንድሞችህ ከአለህበት ድረስ እየተገኙ ችግሮችን እንድትፈታላቸውና ለዐማራ እንዲሞቱ እንድትፈቅድላቸው የሚፈልጉ የሚለምኑ ብዙ ናቸው !!

#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
18/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

27 Dec, 15:56


📌የጠላት ሁኔታ ትንተናን በተመለከተ

አማራዎች ኢትዮጵያ በፌደሬሽን ከተዋቀረች ጀምሮ ያለውን የተለወጠ ሀገራዊ ሁኔታ የመረዳት ችግር አለብን፡፡ ብዙዎቻችን በሥራ ያለውን መንግሥታዊ አወቃቀር አብዛኛዎቹ ብሄረሰቦች (ቢያንስ የየብሄረሰቦቹ ልሂቃን) አጥብቀው የሚደግፉት አይመስለንም፡፡ ከዚህ የተሳሳተ ግንዛቤ በመነሳት አገዛዙን እና በሥራ ላይ ያለውን ፌደራላዊ አወቃቀር ብዙዎች ብሄረሰቦች አንቀረው የተፉት ይመስለናል፡፡ አገዛዙ በመሣሪያ ሃይል ብቻ የተንጠለጠለ እና ይህ ነው የሚባል የህዝብ ድጋፍ የሌለው የሚመስለንም ብዙዎች ነን፡፡

እውነታው ግን ከዚህ የተለየ ነው፡፡ አገዛዙን በተለያየ መነሻ የሚደግፉት ብዙ ሃይሎች አሉ፡፡ አንዳንዶች አሁን ያለው ፌደሬሽን እንዳይፈርስ ስለሚፈልጉ ይደግፉታል፡፡ አንዳንዶች ሁኔታዎችን በሃይማኖት መነፀር በማየት አብይ የሚመራውን አገዛዝ ይደግፉታል፡፡ አንዳንዶች አብይ ከሌለ ኢትዮጵያ ትፈርሳለች በሚል ምክንያት ይደግፉታል፡፡ አንዳንዶች ይህ አገዛዝ ከሌለ የዘረፍነውንና የምንዘርፈውን ማስጠበቅ አንችልም በሚል ይደግፉታል ወዘተ፡፡ ስለሆነም የድጋም መነሻቸው የተለያየ ቢሆንም፣ አገዛዙን የሚደፍሩ ብዙ ሃይሎች እንዳሉ መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡

ይህ ብቻ ሳይሆን የአብይ ቡድን ከተባበሩት አረብ ኤሚሮቶች እና ከሌሎች የውጭ ሃይሎች ጋር ያለውን የጠበቀ ግንኙነት መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ በአጠቃላይ፣ የአብይ ቡድን ሊወድቅ አንድ ሐሙስ የቀረው አይደለም፡፡ 11ኛው ሰዓት ላይ ያለ አገዛዝ ነው የሚለው ትንታኔ የተሳሳተ ነው፡፡

ይህ ማለት ግን አገዛዙ የህዝብ ቅቡልነት ያለው ጠንካራ አገዛዝ ነው ማለት አይደለም፡፡ በጣም ብዙ ድክመት ያለበት አገዛዝ መሆኑ አይካድም፡፡

ቁምነገሩ ይህን አገዛዝ በመረጃ ላይ ተመሥርተን በልኩ መገንዘብ ይኖርብናል የሚለው ነው፡፡ አጣጥለንና አቃለን ልናየው አይገባም፡፡ በዚያው መጠን አጋነን ልናቀርበውም አይገባም፡፡ በየጊዜው በመረጃና ማስረጃ ላይ ተመሥርተን መተንተን ይገባናል፡፡ በዚህ ረገድ በአማራ ታጋዮች ዘንድ ትልቅ ችግር አለ፡፡

📌የተለወጠውን ሀገራዊ ሁኔታ በልኩ መረዳትን በተመለከተ:-

ከዚያ በፊት የነበረውን ፀረ አማራ ትርክት አቆይተን፣ በኢትዮጵያ ከፋሽስት ጣልያን ወረራ ወዲህ ያለውን ሁኔታ በምንመለከትበት ጊዜ የአማራን ህዝብ የሚመለከቱ ብዙ ለውጦች ተካሂደዋል፡፡ የአማራ ህዝብ የሌሎችን ብሄረሰቦች ቋንቋና ባህል ያጠፋ እና ያዋረደ፣ የሌሎችን መሬት የወረረ ወዘተ… ተደርጎ ብዙ ተጽፏል፤ ብዙ ተሰብኳል፡፡ ይህም ለጠላቶቻችን ከፍተኛ ውጤት አስገኝቷል፡፡

የከ1966ቱ አብዮት ወዲህ ደግሞ በኢትዮጵያ ብዙ ነገሮች ተቀይረዋል፡፡ የ1967ቱን የመሬት አዋጅ ተከትሎ በርካታ አማራዎች ከመሬታቸው እየተነቀሉ ተባረዋል፤ በገፍ ተፈናቅለዋል፡፡ መሳደዱና መፈናቀሉም ከ1983 ወዲህ የተተከለውን ብሄር ተኮር ፌደሬሽ ተከትሎ በስፋት ቀጥሏል፡፡ የአማራ ህዝብ ከኦርቶዶክስ ክርስትና ውጪ ያሉትን ሃይማኖቶች እንደማያከብር፣ የሌሎችን ብሄረሰቦች ማንነት እንደማይቀበልና እንደማያከብር ወዘተ የሚገልጹ አውዳሚ ትንተናዎች ቀርበዋል፤ የአማራን ህዝብ ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን የሚነጥል አደገኛ ትርክት ትልቅ ቦታ እንዲይዝ ተደርጓል፡፡ በዚህ ትርክት አማካኝነት አማራ ከያለበት ሲሳደድና ሲጨፈጨፍ መቆየቱም እውነት ነው፡፡

ይህን የተቀየረውን ሀገራዊ ሁኔታ መገንዘብ በጣም አስፈላጊ ነው፡፡ ይህን ሀገራዊ ሁኔታ በሚገባ የተገነዘበ ታጋይ በማያወላዳ ሁኔታ ሁሉንም ሃይማኖቶች ማክበር እንዳለበትና የሚያከብር መሆኑን በተግባሩም ጭምር ማረጋገጥ እንዳለበት ይረዳል፡፡ ይህን ሀገራዊ ሁኔታ በልኩ የተገዘነበ ታጋይ የብሄረሰቦችን መብት ማክበር እንዳለበትና የሚያከብር ሆኑንም በተግባሩ ጭምር ማረጋገጥ እንዳለበት ይረዳል፡፡

ይህን መሰረታዊ መነሻ ይዘን የፋኖ አርበኞች ያሉበትን ሁኔታ በምገመግምበት ጊዜ፣ ብዙ ጉድለት እንገነዘባለን፡፡ አንዴ አሁን ያለውን ፌደሬሽን ለማስወገድ እንደሚታገሉ ይናገራሉ፤ በዚህም የብዙ ብሄረሰቦችን ድጋፍ ያጣሉ፡፡ ሌላ ጊዜ እንደ ሃይማኖት ሰባኪ ትልቅ መስቀል በአንገታቸው አንጠልጥለው ይታያሉ፤ በዚህም “የሌሎችን ሃይማኖቶች መብት አያከብሩም” የሚለውን የጠላት ፕሮፓጋንዳ እውነትነት ያረጋግጣሉ፡፡

የፋኖ አርበኞች ሴኩላር ሆነው መገኘት ይገባቸዋል፡፡ ሁሉም ሃይማኖቶች በእኩልነትና በፍትሃዊነት የሚንቀሳቀሱባትን ኢትዮጵያን ማየት እንደሚፈልጉ ማስገንዘብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ በተግባርም ይህን ማድረግ አለባቸው፡፡ የፋኖ አርበኞች ስለፌደሬሽን ማፍረስ ከመናገር ተቆጥበው “የኢትዮጵያ ህዝብ በነፃነት በህዝበ ውሳኔ በምን ዓይነት አወቃቀር መተዳደር እንደሚችል እንደሚወስን ከተደረገ በኋላ የህዝቡን ውሳኔ እንቀበላለን” ቢሉ ተመራጭ ይሆናል፡፡

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስትናን የሚከተሉን ብዙ አማራዎች አሉ፡፡ እስልምናን የሚከተሉ ብዙ አማራዎች አሉ፡፡ ፕሮቴስታንት የሆኑ ብዙ አማራዎች አሉ፡፡ ብዙ ካቶሊኮች አሉ፡፡ ብዙ ይሁዳዊያን አሉ፡፡ ሃይማኖት የሌላቸውም ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ የአማራ ታጋዮች ዓላማ መሆን ያለበት ከዚህ ወይም ከዚያ ሃይማኖት ጋር መወገን አይደለም፡፡ የአማራ ታጋዮች ዓላማ መሆን ያለበት ሁሉም ሃይማኖቶች በእኩልነትና በፍትሃዊነት መንፈስ የሚንቀሳቀሱበትን ሁኔታ መፍጠር ነው፡፡ ልዩ ድጋፍ የሚፈልግ ሃይማኖት የለም፡፡ እንኳን የሌለውን ቢኖርም፣ ልዩ ድጋፍ መስጠት የለብንም፡፡

ልብ እንበል!
➢ የትግሉ ግብ በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነውን የህልውና አደጋ መቀልበስ እና የህዝባችን ዘላቂ ነፃነት ማረጋገጥ ነው!
➢ ትግሉ መራራ ነው፡፡ መስዋእትነትን ይጠይቃል፡፡ ትግሉን በአሸናፊነት ልንወጣው የምንችለው በታገልነው መጠን ነው!

የአማራ ብሄርተኝነት ይለምልም!!!

#ማስታወሻ:- ከላይ ያነበባችሁት የአማራ ምሁራን የጥናትና ምርምር ቡድን ያሰናዱት ሰነድ ነው፣ በተከታታይ ወደ እናንተም ይደርሳል!

ይቀጥላል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

27 Dec, 15:29


#መረጃ_ምንጃር !!

ዛሬ በ18_04_2017 የአማራ ፋኖ ሸዋ እዝ የሆነውን ከሰም ክፍለጦር ዉስጥ "187 የአብይ አህመድ ወታደር  ፋኖን ተቀላቅለዋል" በአዊ ዞን ደንግላ ቀድሞም ተልኮ ተሰቶአቸው ከፋኖ ወተው የግለሰቡ መከላከያ ተቀላቀሉን እያሉ ሲአደነቁሩን ለነበሩት ላኩላቸው💪💪💪💪💪


#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

27 Dec, 15:07


#መረጃ_ምንጃር !!

ዛሬ በ18_04_2017 የአማራ ፋኖ ሸዋ እዝ የሆነውን ከሰም ክፍለጦር ዉስጥ "187 የአብይ አህመድ ወታደር  ፋኖን ተቀላቅለዋል" በመሆኑም የምንጃር ፋኖ ባስቸኳይ ማድረግ የሚገባው የከዱትን መከላከያ በአስቸኳይ ልብሳቸውን በመቀየር ከተቻለ ማቃጠል ጥብቅ ፍተሻ ማድረግ ፣የልብስ መቆለፊያ የመሳሰሉትን መፈተሽ ተገቢ ነው 💪


#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

26 Dec, 14:27


አሁን በመከላከያ ውስጥም ሆነ በሚሊሻ፣ ሰላም አስከባሪ ወዘተ መደቦች ስልጠና እየወሰዱ የሚገኙት፣ እንዲሁም ሌሎችንም ወገኖች ወደ ትግሉ ሜዳ ማምጣት የሚቻለው የትግሉን ሜዳ አማላይ/የሚናፈቅ በማድረግ ነው፡፡ ሰዎች ያለ በቂ ምክንያት ራሳቸውን ለመከራ አይዳጉም፡፡ ያለ በቂ ምክንያት ራሳቸውን ለመስዋእትነት አያዘጋጁም፡፡ ያለ በቂ ምክንያት ፈተና ወደበዛበት የትግል ሜዳ አይወጡም፡፡ እንደ ህዝብ መስዋእትነት ልንከፍልለት የሚገባን ከበቂ በላይ ምክንያት ያለን ቢሆንም፣ ምክንያቱን በሚገባው መንገድ ቀምሮ በህዝቡ ልብና አእምሮ ውስጥ መፃፍ/ማስረጽ ካልተቻለ ጽኑ ታጋዮችን ማግኘት አይቻልም፡፡ ኮሚኒኬሽን ቁልፍ ነው!

9) አኗኗራችን ራሱ ስለእኛ ጮሆ እንደሚናገር ማወቅ ይገባናል፡፡ ኮሚኒኬሽን መናገርና መፃፍን ብቻ ሳይሆን አለመናገርንም (ወይም ራስን በተግባር መግለፅን) ይጨምራል፡፡ የፋኖ አርበኞች አኗኗር፣ ህዝባዊነታቸው፣ ዲሲፕሊናቸው፣ ታታሪነታቸው ወዘተ የህዝቡን ባህል ይቀይረዋል፤ ይቀርጸዋል፡፡ ወጣቶች ትግሉን እንዲቀላቀሉ የሚያነሳሳቸው አንዱ ምክንያት ይህ የአርበኞች አኗኗር ነው፡፡ የአርበኞች ምሳሌነት በጣም ብዙ ነገር ይቀይራል፡፡

10) አስኳሉን መደበቅ ያስፈልጋል፡፡ ትግላችን በብሄርተኝነት ርእዮት መመራት ይኖርበታል፡፡ አማራዎችን ለመስዋእትነት የሚያዘጋጃቸው ብሄርተኝነት ነው፡፡ ሊታገሉለትና መስዋእትነት ሊከፍሉለት የሚችሉት ርእዮት እሱ ነው፡፡  ቁልፉ የአማራን ህልውናና ነፃነት ማስከበሪያ መሳሪያ የአማራ ብሄርተኝነት ነው፡፡ ብሄርተኝነት ደግሞ በባህሪው የአንድን ብሄር አባላት ሀብታም/ድሃ፣ ሴት/ወንድ፣ ክርስቲያን/እስላም፣ ወጣት/ጎልማሳ፣ ሀገር ቤት የሚኖር/ዲያስፖራ፣ የተማረ/ያልተማረ ወዘተ ሳይባል እኩል የሚያደርጋቸው (ኢጋሊቴሪያን ባህሪ ያለው) ርእዮት ነው፡፡ ሁሉም እኩል ነው ማለት ግን፣ ትግሉን ከፊት ሆነው እንዲመሩ ድርጅታዊ ስምሪትና ተልእኮ የተሰጣቸው አካላት የበለጠ ሃላፊነት የለባቸውም ማለት አይደለም፡፡ የትግሉ መሪዎች ትግሉን እንዲመሩ ስምሪትና ተልእኮ የሚሰጣቸው የድርጅት አባላት ናቸው፡፡

ድርጅቱ በሚያካሂደው ግምገማ መሰረት በየጊዜው የተለያየ የስምሪትና የሃላፊነት ቦታ ሊሰጣቸውም ይችላል፡፡ ዛሬ ሊቀመንበር የነበረው በሚቀጥለው ወር የሎጂስቲክስ አስተባባሪ ሆኖ ሊመደብ ይችላል፡፡ የሆነ ሆኖ እነዚህ ድርጅቱ በሃላፊነት የሚመድባቸው አካላት የትግሉ አስኳሎች ናቸው፡፡ ስለሆነም ለትግሉ ሲባል በልዩ ሁኔታ መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡ እነሱ መስዋእት ቢሆኑ ትግሉ ያልቅለታ ማለት ባይሆንም፣ አለመኖራቸው ግን ብዙ ነገር ያጎድላል፡፡ መሪ ማፍራት ቀላል ነገር አይደለም፡፡ የመሪዎች መመታት ጉዳቱ ለእነሱ አይደለም፡፡ ለትግሉ ነው!
ስለሆነም በኮሚኒኬሽን ሃላፊነት ሃላፊነትና ስምሪት ከተሰጣቸው አካላት ውጪ ሌሎቹ የትግሉ አስኳሎች እየወጡ ሚዲያ ላይ መቅረብ የለባቸውም፡፡ ብዙዎቹ ማንነታቸውም መታወቅ የለበትም፡፡

11) የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ዋና ማእከሉ በዚያው በትግሉ ሜዳ መሆን ይኖርበታል፡፡ በውጭ ሀገራት ቅርንጫ ጽ/ቤቶች መኖራቸው አስፈላጊ ቢሆንም፣ የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ዋና ማእከሉ ግን በዚያው በትግሉ ሜዳ መሆን ይኖርበታል፡፡ ለሚዲያ መተላለፍ የሚገባቸው መልእክቶች፣ ለህዝቡ መተላለፍ የሚገባቸው መልእክቶች፣ ለታጋዩ መተላለፍ የሚገባቸው መልእክቶች፣ ለምርኮኞች መተላለፍ የሚገባቸው ጉዳዮች፣ ለጠላት መተላለፍ የሚገባቸው ጉዳዮች ወዘተ በደንብ እየተመከረባቸውና እየተቀመሩ መተላለፍ ይገባቸዋል፡፡

12) ያልተቋረጠ የኮሚኒኬሽን ስልጠና ያስፈልጋል፡፡ የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍሉ የድርጅቱ አንዱ አካል በመሆኑ ራሱን በቻለ መንገድ ተደራጅቶ የሰው ሃይል ሊመደብለት ይገባል፡፡ ይህም ከማእከል ጀምሮ እስከታችኛው መዋቅር ድረስ መዋቀር ያለበት ነው፡፡

በየደረጃው በሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል የሚመደቡት ታጋዮች ደግሞ ያልተቋረጠ ስልጠና ያስፈልጋቸዋል፡፡ ወቅቱንና ሁኔታውን በሚመጥን መልኩ በየጊዜው መሰልጠንና ተመሳሳይ ግንዛቤ መያዝ ይገባቸዋል፡፡ ይህ ብቻ ሳይሆን በከፍሉ ከተመደቡት ታጋዮች ውጪ ያለው ታጋይም ስለ ኮሚኒኬሽን በቂ ግንዛቤ መያዝ ይኖርበታል፡፡ ከህዝቡ ጋር በሚገናኝነት ጊዜ እንዴት የትግሉን አላማ ማስረጽ እንዳለበት፣ መናገር ያለበትንና የሌለበትን ነገሮች ወዘተ በሚመለከተ ግንዛቤ ማስጨበጥ ያስፈልጋል፡፡ ሁሉም ታጋይ ተመሳሳይ ግንዛቤ ይዞ ወደ ህዝቡ በሚቀርብበት ጊዜ ተመሳሳይ ነገር መናገር ይጠበቅበታል!

ልብ እንበል!
➢ የትግሉ ግብ በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነውን የህልውና አደጋ መቀልበስ እና የህዝባችን ዘላቂ ነፃነት ማረጋገጥ ነው!
➢ ትግሉ መራራ ነው፡፡ መስዋእትነትን ይጠይቃል፡፡ ትግሉን በአሸናፊነት ልንወጣው የምንችለው በታገልነው መጠን ነው!

የአማራ ብሄርተኝነት ይለምልም!!!

#ማስታወሻ:- ከላይ ያነበባችሁት የአማራ ምሁራን የጥናትና ምርምር ቡድን ያሰናዱት ሰነድ ነው፣ በተከታታይ ወደ እናንተም ይደርሳል!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

26 Dec, 14:16


ከፍተኛ የጦር መሪዎች የአማራ ፋኖን መቀላቀላቸው ተበሰረ!

ሻለቃ ሙላት ሲሳይና ሻምበል ጌትነት ንጉሴ የአማራ ፋኖ በጎጃምን ተቀላቅለዋል።በመከላከያ ተቋሙ ውስጥ በርካታ መኮንኖችን  በማሰልጠን ስመጥር የሆነው ሻለቃ ሲሳይ በ1998 ዓ.ም ሰራዊቱን ከተቀላቀለ በኋላ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተለያዩ የግልና የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የመጀመሪያና የማስተርስ ዲግሪውን በማዕረግ በብር ሜዳልያ መመረቁ ተነግሯል።

ሻለቃው በUN ከ12 በላይ የስልጠና ማረጋገጫ ሰርተፊኬት በማግኘት በጦሩ ውስጥ ስመጥር ጀግና መሆኑ ሲነገር ተቋሙን እስከለቀቀበት ድረስ በርካቶችን ከማሰልጠንና ከማስተማር ባለፈ የስርዓተ ትምህርት ጥናትና ምርምር ቡድን መሪና የአካዳሚክ ዲፓርትመት ዲን እንደነበር ተነግሯል።

በተመሳሳይ የአማራ ፋኖ በጎጃምን የተቀላቀለው ሻምበል ጌትነት ንጉሴ አልትሃድንና አልሸባብን ለ7 ዓመታ የተዋጋ ጀግና መሆኑ ሲነገር በኢትዮጵያ ወታደታዊ አካዳሚ በሚሊተሪ ሳይንስ እና አመራርነት በብር ሜዳልያ መመረቁ ተገልፃል።

ሻምበል ጌትነት ንጉሴ በደቡብ ሱዳን ሰላም ማስከበር በመሄድ የ17ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ ዘመቻ ኃላፊ በመሆን ማገልገሉም ተነግሯል።እኝህ እንቁ የአማራ ማህፀን ያፈራቸው ጀግኖች ትውልድና ዕደገታቸው፤ ሻለቃ ሙላት ሲሳይ ደቡብ ጎንደር ደብረታቦር እንዲሁም ሻምበል ጌትነት ንጉሴ ደግሞ ሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ነው

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Dec, 21:41


ሰበር መረጃ፣ ጐንደር ❗️

የጦር መሪው ከመገናኛ ሬዲዮው ጋር ተማርኳል💪💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Dec, 20:41


🔥#ጓዝ_ሽከፋ‼️

ጎጃም ቀጠና በርካታ ከተሞች ላይ የጁላ ጦር ጓዝ እየሸከፈ እንደሆነ መረጃዎች እየወጡ ነው።ምን አልባት በለሊት ሁሉም ወደ ፋኖ ቀጠና ስምሪት ተሰጦት ሊሆን ስለሚችል ዋርድያው ይጠናከር ፣ጦሩም በተጠንቀቅ ይቁም‼️

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

16/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

24 Dec, 17:12


🔥#ሰበር_ዜና‼️

ዋርካው ምሬ ወዳጆ ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈ!
ከአማራ ፋኖ በወሎ የተሰጠ መግለጫ!


አዋጅ ከ ዋርካው ወቶአል የሰማህ አሰማ ያልሰማህ ስማ
ለኢትዮጵያ ህዝብ እና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ፣በላሊበላ ኤርፖርት ምንም አይነት ወታደር የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚአጓጉዝ ከሆነ አውሮፖላኑ ላይ እርምጃ ይወሰዳል 🦿🦿 ከተጠያቂነትም ነፃ ነን

የአማራ ሕዝብ እንደ ሕዝብ የገጠመውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ የአማራ እናት አምጣ የወለደችው ፋኖ በዱር በገደል "አይደለም መሳሪያቸውን፤ ቀበቶቷቸውን እናስፈታዋለን" ብለው የገቡትን የእነ አብይ አህመድ ቡድንና ጋሻጃግሪዎችን ድባቅ እየመታ ባለፈው አንድ ዓመት ከመንፈቅ አማራዊ አኩሪ ተጋድሎዎችን እያደረገ ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል።

የአማራ ፋኖ በወሎም አደረጃጀቶቹን እያጠናከራና እያዘመነ በጀግኖች መስዋዕትነት  ተጋድሎዎችን እያደረገ ትግሉ የደረሰበትን ደረጃ በሚመጥን መልኩ በርካታ ስራዎችንም እየሰራ ይገኛል።

የአማራ ፋኖ በወሎ አካል የሆነው የላስታ ጀነራል አሳምነው ኮር በሚንቀሳቀስበት ላስታ ላሊበላ አካባቢ  የገና በዓል በድምቀት እንደሚከበር ይታወቃል።  በመሆኑም አገዛዙ ይህንን ደማቅ ሐይማኖታዊ ክብረ በአል የራሱንና የፖለቲካና ወታደራዊ ትርፍ መጠቀሚያ ለማደረግ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ ለማወቅ ችለናል፤ ስለሆነም ከዚህ ጋር በተያያዝ ተከታዮችን ጥብቅ ትዕዛዞችንና መምሪያዎችን አውርጃለሁ።

፩. እንግዶቻችን የላሊበላ ኤርፖርትን ጨምሮ በሹምሽሃ ቀበሌ፣ ከሲመኖ ወንዝ ምላሽ ወደ ላሊበላ ከተማ እና ከናዕኩተላብ ከተማ ውጭ መንቀሳቀስ እንደማይቻል።

፪. የኢትዮጵያ አየር መንገድም ሆነ ሲቭል አቬሽን ባለስልጣን ከሲቪል መንገደኞች ውጭ አገልግሎት እንዳይሰጥ።

በቀጠናው የሚንቀሳቀሰው የላስታ ጀነራል አሳምነው ኮር በተራ ቁጥር ፩ እና ፪ ያሉትን የመቆጣጠርና የማስከበር ሥራ እንዲሰራ በተጨማሪም አሁን ባለን መረጃ መሰረት ወደ ላስታ የሚያስገቡት በኩልመስክ፣ በጋሸና እና ከሰቆጣ ወደ ላሊበላ ከተማ የሚያስገቡት መስመሮች በድርጅታችን ቁጥጥር ስር መሆናቸውን የተረዳው አገዛዝ በቅዱስ ላሊበላ ኤርፖርት ሰራዊት ለማራገፍ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን አውቃችሁ፤ የአገዛዙ ሰራዊት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይዞ ለመንቀሳቀስ ከተረጋገጠ አየር መንገዱን ጨምሮ አውሮፕላኑ ላይ ጥቃት ለመፈፀም የመካናይዝድ ኃይሉ ዝግጁ እንዲሆን ትዕዛዝ ሰጥቻለሁ።

ድል ለአማራ ሕዝብ!
ዋርካው ምሬ ወዳጆ
©የአማራ ፋኖ በወሎ ዋና አዛዥ

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

15/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Dec, 21:57


🔥የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ፋኖች ለአገዛዙ ውታፍ ነቃይ ሚኒሾች የእግር እሳት ሆነውበታል‼️

ነገሩ እንዲህ ነው ከዚህ ቀደም በአማራ ፖሊስ አባልነት ለረጅም ዓመት ሲያገለግል ህዝብን ከነበረው ስርዓት ጋር ሲያስለቅስ የኖረው እና በጡረታ የንግድ ባንክ አረርቲ ቅርጫፍ ዘበኛ በሚኒሻነት በትርፍ ሰዓቱ የሚያገለግለው በርካታ የከተማዋን ባለሀብቶች ፋኖን ያግዛሉ በማለት ሲጠቁም የነበረው የአገዛዙ መረጃ አቀባይ ፦

በቀን 13/4/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2:40 ገደማ የነበልባል ብርጌድ ፋኖች የሺህ አለቃ አንድ አባሎች ከተማዋን አቋርጠው በተጠቀሰው ሰዓት ንግድ ባንክ አረርቲ ቅርጫፍ ተከሰቱ ።

ሁለት ሆነው የገቡት እንደተርብ የሚናደፉት ከአይን ጥቅሻ የሚፈጥኑት ትንታጎቹ ክንዳቸው ለጠላት እረመጥ የሆነው የነበልባል ብርጌድ ሺህ አለቃ አንድ ፋኖ አባሎቹ ማርከው ጆሮውን ይዘውት ሊወጡ ታርጌት ያደረጉት የቀድሞው የአማራ ፖሊስ አባሉ የአሁኑ ውታፍ ነቃይ ሆድ አደሩ ፈለቅ የተባለው ባለጊዜ በውር ድንብር አቶማቲክ የይድረሱልኝ ቢተኩስም አልተሳካም እንደተርብ የሚናደፉት ነበልባሎቹ የክላሻቸውን ምላጭ በጣታቸው ነካክተው በአይኖቹ ሽፋን መካከል ግንባሩን በቀይ ጥይት ነቅሰው  አስከወዲያኛው አሰናብተው  የታጠቀውን ክላሽ አንስተው ጭር ባለችው አረርቲ ከተማ እየተመናሸሩ በሰለም ወደ ቀጠናቸው ተመልሰዋል።

ድል ለአማራ ፋኖ!!!
ነፃነታችንን በክንዳችን!!!
ዘላለማዊ ክብር ስለነፃነት ለተሰው ሰማዕታት።

©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከነበልባል ብርጌድ ፋኖ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል።

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

14/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Dec, 09:45


🔥#የጠላት_እንቅስቃሴ_ወደ_ጎንደር‼️

በአሁኑ ሰዓት 5፡30 ላይ ከባህር ዳር ከተማ ወደ ጎንደር መስመር ከሃያ(20) በላይ ሎጅስቲክ የጫነ መኪና በአንድ ዙ 23 እና እና በድሽቃ ታጅቦ ወደ ጎንደር  እያመራ ነው።

ይድረስ ለወገን ሃይል ሲሉ የመረጃ ምንጮች አስተላልፈዋል‼️

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

14/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Dec, 07:02


የአማራ ፋኖ ሸዋ እዝ

ቀን 14/4/2017 አ ም

የስልጠና ጥሪ 🦿🦿🦿
🔥🔥🔥💪💪💪💪
በከተሞች ለሚገኙ የአማራ ተወላጅ ወጣቶች ሁሉ የስልጠና ጥሪ አድርጐአል በመሆኑም ይህ ትልቅ እድል እንዳያመልጠን እንፍጠን በሸዋ በየትኛው የሸዋ እዝ የፋኖ ቀጠና እየመጡ ሪፖርት በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ ሰልጣኝ ሙሉ መረጃ ከወንጀል ነፃ እና እድሜው ለውትድርና የደረሰ ሙሉ ጤነኛ መሆን ይጠበቅበታል።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Dec, 17:01


<እስከዳር አበበች ጠቅላይ ግዛት በሸዋ እና ጐንደር >

በእኛ በሸዋዎች በስማችን አትነግዱ🦿

ዋና መሪ ; ሙህር መከታው ማሞ
ሰብሳቢ እስከደር  አበበች ቢሉት ደስ ይለናል መሰዋትነት ከፍለው እንዳልከፈሉ   በሌላው አማራ በታናሹ  እስክንደር መነፅር የሚታዩት በዛው   እስከዳር አበበች ጠቅላይ ግዛት  ከላይ  ያለውን አመራር ፍላጐት  ሳያውቁ መሰዋትነት የከፈሉ ወንድሞቻችን ምተው እንዳልሞቱ ሰርተው እንዳልሰሩ አስቆጠሩአቸው ልብ በሉ በሚአልፍ ቀን በእምየ ቤት  ፣ሸዋ ላይ ጠባሳ ጣሉ ዛሬም አረፈደም ይቺን እስከዳር አበበች ጠምዝዞ ማስወገድ  ሙሁሩን መከታውንም  ይቅርታ ጠይቆ የህዳር አህያ ከመሆን ከተመለሰ እሰይ ካልተመለሰ ፣ዋጋውን መስጠት ነው በአንድ የሰው ሀሳብ ተሸካሚ የሸዋ ወንድሞቻችን በመካከላቸው ግድግዳ  ይብቃ ፣ለሸዋ  እውነተኛው ሸዋ እዝ   በቂ ነው በስማችን መነገድ ይብቃ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Dec, 16:28


🔥#የእግታ_ዜና‼️

በዛሬው ዕለት በቀን 13/2017 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል ገብረጉራቻ አካባቢ ከአማራ ክልል ወደ አዲስአበባ በመጓዝ ላይ የነበሩ የአንድ አውቶብስ ተሳፋሪዎችን ጨምሮ አንድ ሌላ የተሳቢ ሾፌርን አግተው ወስደዋቸዋል።

©ግዬን
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
13/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Dec, 15:05


ክርስቲያን ታደለ የዛሬ ውሎ !

ዛሬ ሲንክ ሙሉ  ደም ተፍቷል ።
ህክምና ውሰዱኝ ቢልም ሰሚ አላገኘም።
የታዘዘለትን ማስታገሻ ህመሙ ስለበረታበት ቶሎ ቶሎ በመውሰዱ የህመሙ ማስታገሻ መድኃኒት አልቋል። ጓደኞቹ ማስታገሻ መድኃኒት ይዘውለት ቢሄዱም ማረሚያ ቤቱ ለማስገባት ፈቃደኛ አልሆነም።እናም ገብርዬ ያለ ማስታገሻ እየተሰቃዬ ይገኛል።

ሰሞኑን ቀዶ ጥገና ሲደረግለት ቀዶ ጥገናው ሙሉ በሙሉ አልተሰራም። የወጣለት እባጭም የተወሰነ ነው። ምክንያቱም እባጩን ሙሉ በሙሉ ለማውጣት ተኝቶ መታከም እንዳለበት ሀኪሞች በመናገራቸው ። ብልጽግና ደግሞ ተኝቶ እንዲታከም አልፈቀደም። አሳሳቢው ነገር ግን ዛሬ ከፍተኛ ደም እየፈሰሰው ነው።  የድካም ስሜት አለው መቆም አይችልም ብዙ ማውራትም አይችልም። ከፈሳሽ ውጭ ምንም አይነት ምግብ አይወስድም።

ከምንም በላይ አሳሳቢው ነገር በእዚህ የህመም ስቃይ ውስጥ ወደ የት እንደሚወስዷቸው ባይታወቅም እቃችሁን ሸክፉ ተብለዋል።

አስገራሚው ነገር የክርስቲያን እና ዮሀንስ ህመም ተመሳሳይ መሆኑ ብዙ ጥያቄ ያስነሳል።

ፍትህ ልጠይቅ አልመጣሁም ። ስርዓቱ ተጠይቆ ፍትህ ስለማያሰፍን። ነገር ግን የዐብይ ጀምበር መጥለቂያዋ ስለተቃረበ  ጉዳይ ለታሪክ እዚሁ ገጽ ለማስቀመጥ እንጅ ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Dec, 04:39


የአፍሪካ ፈላጭ ቆራጮች ዋነኛ መገለጫ!

የአፍሪካ አምባገነኖች ህዝባዊ ተቀባይነትን ለማግኘት የሚጥሩት በዲሞክራሲያዊ ምርጫ በመመረጥ አይደለም፡፡ ህዝባቸውን በማገልገልም (በአገልግሎት የሚገኝ ቅቡልነትን በማግኘትም) አይደለም፡፡

የአፍሪካ አምባገነኖች ህዝባዊ ተቀባይነትን ለማግኘት የሚጥሩት ከውጭ ሀገራት የታወቁ መሪዎች ጋር በመገናኘት “ይኸው እናንተ አይገባችሁም እንጅ አለም ከአለም ታላላቅ መሪዎች ጋር በአለም ታላላቅ መድረክ የምገኝና የምፈለግ ታላቅ ሰው ነኝ!” በማለት ነው፡፡ ጭራቅ የሚባሉት የአፍሪካ አምባገነናዊ መሪዎች ዋነኛ መገለጫ ይህ ነው፡፡ የውጭ ጋዜጠኞች፣ መሪዎችና ታዋቂ ሰዎች ስለነሱ በጎ እንዲናገሩ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም፡፡ ከውጭ ሀገራት መሪዎች ጋር ከተገናኙ ሚዲያው ዘመናት እንዲያወራ ይደረጋል፡፡ በተለይ የኢትዮጵያ አምባገነኖች ደግሞ ለአፍሪካ ጉዳይ አዲስ አበባ የመጣውን መሪ ሁሉ እነሱን ሊጠይቅና ሊያመሰግን እንደመጣ ቤተመንግስት እየጋበዙ “ይኸው ተመልከቱ፣ ቁርጣችሁን እወቁ አለም እያደነቀኝ ነው፡፡ አለም የተቀበለኝን እናንተ ልትነቀንቁኝ አትችሉም!” ሲሉን ኖረዋል፡፡ ግን ሁሉም ተራ በተራ ተዋርደው ሲወርዱ ታሪካቸው ሲያምር አላየንም፡፡

ሃይለማርያም ደሳለኝ እንኳ ብዙም ሳይቆይ እንዲያ ታሪኩ ትቢያ ሊሆን ከባራክ ኦባማ ጋር በብሄራዊ ቤተመንግስት ውስጥ ሲዘባነን ታዝበነዋል እኮ! ኦባማም ዲሞክራሲ ለኢትዮጵያ አይገባትም በሚል ስ የምናውቀውን ጭራቁን ኢህአዴግን “በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠ መንግስት” ብሎ ሲናገር ሰምተነዋል፡፡ ከእኛ የሚጠበቀውማ የአማራ ብሄርተኝነትን ማጠናከር ነዋ፡፡ ትልቁ መሳሪያችን እሱ ነውና!!! ከእኛ የሚጠበቀው በነፋስ አመጣሽ አጀንዳ አለመጠለፍ፣ ከሌሎች ከመጠበቅ ከያንዳንዳችን የሚጠበቀውን ሃላፊነት መወጣት፣

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Dec, 00:01


#ሰበር ዜና
ቀን 12/4/2017
ሞላሌ፣ መንዝ አካባቢ አገሬን ወገኔን ያሉ እሳት የላሱ መከላከያዎች 1 #ዲሽቃ ይዘው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝን በሰላም ተቀላቅለዋል እኛ ቁጥራቸውን በመግለፅ ሚዲያ ላይ በወሬ   አንኳኳም 🔥💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Dec, 17:19


🔥#የሰልፍ_ዝግጅት_በቡሬ‼️

ካድሬው ነገ
#ቡሬ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ጥሪ ተደርጓል ተብሏል። በዚህ ሰልፍ ቤተክርስትያን የገባውን ሰው ሁሉ በግዴታ በመጠምዘዝ ወደ ሰልፉ ሊቀላቅሉ እቅድ እንደያዙ መረጃው ወጥቷል።

ገና ሰው ሳይሰበሰብ ዋና ዋና አስተባባሪዎችን ነጥሎ መምታት ይቻላል።

#ቡሬ_ዳሞት_ብርጌድ_ዝግጁ‼️

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

12/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Dec, 11:29


ባንዳው ሚኒሻው የደም ነጋዴው ሰለሞን አጠና ባንዳው እባቡ ታናሹ እስክንድር   ሰለ ጀግናው ወንድማችን ፋኖ ናሆሰናይን መረጃ አሰልፈውን ለአቢይ ሰይጣኑ በመስጠት በአሰቃቂ ሁኔታ እንዲገደል አድርገዋል። እኒህ ፀረ አማራዎች ለፍርድ እንፈልጋቸዋለን።

ደም በደም ብቻ ነው የሚጠራው።

የነገስታት ልጆች እየመጡ ነው።

ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!

ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!

አራሽ፣ሰጋጅ፣ቀዳሽ፣ተኳሽ፣ነጋሽ=አማራ
ሞት ለአገው ሸንጎ የሸኔ ሸንት ጨርቆች!!!
ደም በደም ይጠራል፣ የሰይጣኑ አብይ ሬሳው ይጎተታል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Dec, 11:27


🔥#ዐንድነት💪💪💪
#ለዲያስፖራ አባላት በሙሉ ከአማራ ፋኖ በጎንደር፣ ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ፣ ከአማራ ፋኖ በወሎ እና ከአማራ ፋኖ በጎጃም አደረጃጀቶች የተሰጠ መግለጫ!

ከዚህ በኋላ የወሎ፣የጎንደር፣የሸዋና የጎጃም ተብሎ የሚሰበሰብ አንድ ብር ሆነ አንድ ሰራዊት መኖር የለበተም💪

ዛሬ 4ቱ የአማራ ግዛቶች ከአማራ ዲያስፖራዎችና ከሀገር ወዳድ ኢትዮጵያን ገንዘብ ማሰባሰቢያ አንድ ተቋም መስርተዋል፣ እናመሰግናለን ‼️

#ዐንድነት_ህይል_ነው‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
12/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Dec, 07:14


🔥የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለጦር ራስ አበበ አረጋይ ብርጌድ በአሸባሪው #ሸኔ ላይ መብረቃዊ ርምጃ ወሰደ‼️

          ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም
              ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለጦር ራስ አበበ አረጋይ ብርጌድ አንዷለም መላኩ(2ኛ) ሻለቃ በትላንትናው ዕለት ማለትም ታህሳስ11/2017ዓ.ም በፍቼ ከተማ ቅርብ ርቀት ላይ ደገም ወረዳ ሃሮ ቀበሌ ላይ ሰፍሮ የሚገኘውን የአሸባሪውን የሸኔ ሃይል አዳር በመክበብ ከሌሊቱ 9:00 ጀምሮ በመክበብ በርካታ
#የኦነግ_ሸኔ ሰራዊትን በመደምሰስ  ሰፍሮበት የነበረውን ካምፕ እና ቀበሌ እስከ ቀኑ 8:30 በመቆጣጠር ተወሰነ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክና ከዚህ በፊት ከአማራው ማህበረሰብ ዘርፎት የነበረውን ንብረት ማስመለስ ወደ ቀድሞው ቦታቸው ተመልሰዋል ።
ይህ ውጤታማ ኦፕሬሽን የተመራው በአንዷለም መላኩ (2ኛ)ሻለቃ አዛዥ በሆነው በፋኖተስፋሁን ነው።
           ''ድላችን በክንዳችን''
©ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ከፍል

#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

12/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

20 Dec, 23:54


የኛ መልእክት

ይድረስ

ለ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ
ለ አርበኛ ባየ ቀናው
ለ አርበኛ ዋርካው ምሬ ወዳጆ
ለ አርበኛ ኢንጅነር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ
ለ አርበኛ ሃብቴ ወልዴ

      በያላችሁበት

ጉዳዩ : - ካለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እና ጊዜ ማባከን በአንድ እዝ ሰንሰለት ሆናችሁ የአንድነትን  ዜና ታበስሩን ዘንድ ስለመማጸን !!

እንደሚታወቀው የአማራ ህዝብ በህይወት የመኖር ፣ ሰርቶ የመቀየር እና ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ ሰብአዊ መብቱ በባለጊዜዎች ላለፉት ስድስት አመታት ተነጥቆ ቆይቷል ። ይህንን ግፍ በመቃወም እና የአማራን ህዝብ ህልውና ለማስጠበቅ ስትሉ ህዝብን በማንቃት ፣ በማደራጀት እና በማስታጠቅ የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የመጥፋት አደጋ እንዲመክት ታሪክ ሲዘክረው የሚኖር ስራ ሰርታችኋል ! እየሰራችሁም ነው ። ለዚህም ታላቅ ምስጋናና ክብር በጀግናው ህዝባችን ስም እያቀረብን ለተመሣሣይ አላማ እስከወጣችሁ ድረስ አንድ እንዳትሆኑ የሚያደርጋችሁ ምንም አይነት ምክንያት ስለሌለ በተሰው ጓዶቻችሁ : በጀግናው አሳምነው ጽጌ " አንድ ሁኑ " ባለው ቃል እና በጀግኖቻችን አጽም ስም አንድ ሆናችሁ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የአንድነቱን ብስራት ታሰሙን ዘንድ እንለምናችኋለን !!

ለአርበኛ መከታው ማሞ

እየሄድህበት ካለኸው የጥፋት መንገድ እና አለሁበት ከምትለው አየር ላይ የተንሳፈፈ ፊኛ ከሚመስል ድርጅት ወጥተህ ወደ ወንድሞችህ ትመጣ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን ። ይህን ሳታደርግ ብትቀር ግን መጨረሻህ የከፋ እንደሚሆን ልናሳስብህ እንወዳለን !!

   በመጨረሻም

ህዝባችን እረፍት ያገኝ ዘንድ የጦርነቱን ቀጠና ከክልሉ ማውጣት ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት !!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

20 Dec, 16:13


"እና ምን ይጠበስ" የፋኖ አመራሩ መልዕክት

ፋኖ ኢንጂነር ማንችሎት “ትኩረታችንን የአገዛዙ ጦር ላይ ብቻ በማድረግ ህብረታችንን እናሳይ” ሲል ጠየቀ። (ከሮሃ ሚዲያ ያገኘነው መረጃ)

የአማራ ፋኖ በጎጃም የፋይናንስ ሃላፊው ፋኖ ኢንጂነር ማንችሎት እሱባለው ባስተላለፈው መልዕክት “ውጊያ ብቻውን ጦርነት አይደለም። ውጊያ በበላይነት የሚቋጨው ፀረ መረጃና ፀረ ፕሮፓጋንዳ ከማጥቃትም ሆነ ከመከላከል ጋር ሰንሰለት ሲፈጥሩ ነው” ብሏል።

“አጀንዳዎች ደግሞ የፀረ ፕሮፓጋንዳ ማሽኖች ናቸው። ሕፃናትና እናቶች በረሃብ እያለቁ፣ የአርሶአደር አዝመራዎች እየነደዱ፣ ንፁሃን እየተጨፈጨፉ ፣ የመድሃኒት አቅርቦት ባዶ የሆነበት ቀጠና ተሸክመናል” ሲል ገልጿል።

“ብዙ አጀንዳዎች አሉብን” የሚለው ፋኖ ማንችሎት “ የመወድስም ሆነ የመሰዳደብም የግለሰቦች አጀንዳ ለህዝባችን እልቂት አዎንታዊ ግንባታ የላቸውም” ብሏል።
“ይልቁንስ ለትግሉ ቅንነት ያላቹህ እህትና ወንድሞቼ ትኩረታችንን ደመኛ ጠላታችን ከሆነው የመከላከያ ሰራዊትና ግብረአበሮቹ ላይ ብቻ በማድረግ የተለመደ ህብረታቹህን አሳዩ” ሲል ጠይቋል።

“እኔን  ...ልብሱን ከቀየረ ዓመት ያለፈው ሰራዊት፤ በሎጅስቲክና ፋይናንስ እጥረት ምክንያት የፍላጎታችንም የአቅማችንም ሩብ መዋጋት የአለመቻላችን፤ በጠላት አቅም ሳይሆን በራሳችን ድክመት 'ይመጣሉ' ስንባል መንገድ ሳንጀምር እንዳንቀር ስጋት፤ የሕዝባችን የሕልውና ጉዳይ ቅርቃር ውስጥ መግባት ሂደት፤ ከተሰውት ይልቅ የቆሰሉት ሳይታከሙ ማየት፤ ረሃብና ብርድ እየተደራረቡበት ለሚታመምብን ሰራዊት የመድሃኒት አቅርቦት ማጣት፤ የአማራ ብሄርተኝነት ብቻ ፍፁም መታገያ አጀንዳ እንዲሆን ማድረግ፤ ሕዝባችንን የሚመጥን አጀንዳና ትግል ላይ ማተኮር፤ የአማራ ፋኖ አንድነት ጉዳይና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ያስጨንቁኛል” ብሏል።

በመጨረሻም “ለጠላት አጀንዳ ተሸካሚዎች ማለት የምፈልገው ነገር ደግሞ ‘...እና ምን ይጠበስ?’” የሚለውን ነው ሲል የአርበኛ ዘመነ ካሴን ቃል ተውሷል፡፡

ከሮሃ ሚዲያ የተወሰደ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

20 Dec, 13:49


ሰበር ዜና…

• ጋዜጣዊ መግለጫው ለጊዜው ተሰርዟል…

"…በምሥሉ ላይ በምታዩት ሰው ጫና ምክንያት ለዛሬ 8:00 ሰዓት በኮሎኔል ፈንታሁን ሙሀቤ ከእስክንድር ድርጅት በይፋ መውጣትና መለየት ዙሪያ ይሰጣል ተብሎ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። ሠራዊቱ አጉረምርሟል። ደቡብ ወሎ ጭንቅ በጭንቅ ሆኗል።

"…ስኳድ ያለ የሌለ ኃይሉን አሟጥጦ ርብርብ ይዟል። እስክንድር ነጋ ኮሎኔሉን የዛሬን ቅበረኝ፣ አታዋርደኝ ብሎ ልመና ይዟል ነው የሚባለው። ሰሞኑን በነበረ ስብሰባ ላይ ኮሎኔሉ እስክንድርን "አንተ ድርጅት መምራት አትችልም። አቅመ ቢስ ነህ፣ በቃ ገለል በል ከዐማራ ትግል" እንዳሉት የደረሰኝ መረጃ ያሳያል።

"…ኮሎኔሉን ለጊዜው ያስቆማቸው ይህ ሰው ማነው? የዛሬውን ርእሰ አንቀጼን ወደ አዘግይቼ ቅድሚያ እሱን እለጥፍላችኋለሁ። ትንቅንቁ ቀጥሏል። የጎንደር ስኳድ የሚይዝ የሚጨብጠውን አጥቷል። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚንስቴሩ አቶ መላኩ አለበል ሰማይ ምድር እየረገጠ ነውም ተብሏል።

•@ መምህር ዘመድኩን

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

19 Dec, 16:22


ሸዋ
🔥በሀቀኛው የትግል መስመራችን ላይ በእያንዳንዱ ግዳጅ አፈፃፀማችን በድል የተጠናቀቀ ውጤት ብቻ ነው ያለን ሰሞናዊ ተጋድሏችንም በድል የታጀበ ነው‼️

   ዛሬ ታህሳስ10/2017 ዓ.ም
የሰሞኑ የሰራዊታችን ግዳጅ አፈፃፀም ከወትሮው ይለያል ፋኖነትን ታጥቆ የሚዋጋ ማሸነፍ እንጂ ፈጽሞ መሸነፍ አይስማማውም ክብር እንጂ ከውርደት ጋር ህብረት የለውም። ለዚያም ነው በተሰማራንበት ሁሉ በውሎ ዜናችን ማሸነፍ የሚነገርልን።

   የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር መብረቁ ብርጌድ እና ናደው ክፍለጦር ራስ አበበ አረጋይ ብርጌድ ከህዝቡ ጋር በመተባበር ወደ ቀጣናው የዘለቀውን የጠላት ጦር በህብረት ድል ነስተውታል። በጅሁር ወይራንባ በሚባል ቦታ አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ወደ ቦሎ እየፈረጠጠ አምልጧል።

  ይሄው አረመኔነትን ከሚያሰማራው ገዢ ስርዐት የወረሰው የግለሰብ ዙፋን ጠባቂ ሀገራዊና ወገናዊ ስሜት የሌለው ሰራዊት በደረሰበት መጠነ ሰፊ ጥቃት የተነሳ ቁስለኛና ሙታን ወገኖቹን እያዝረከረከ በመሄድ ላይ ሳለ በመንገድ ላይ ያገኛቸውን ንፁሀን ሴቶችና ህፃናት አርሶ አደሮችንም እየገደለ ነው የሄደው። በዚህ የአሸናፊነትን ጥማት ማርካት አይቻልም ይበልጥ አረመኔነትን መግለጥ ነው እንጂ።

  አሁንም በዚህ ሰዐት ቦሎ ላይ እየተወቃ ነው ይሄው የጠላት ሰራዊት ከዚህ ያለፈ እጣ ፈንታ የለውም። ከዚህ ነብሰ በላ ስርዐት ራሳቸውን ያስገለሉ ሰዎች ምንኛ የታደሉ ናቸው። የራስ አበበ አረጋይን ልጆች በምርኮኞች የሚመራ ሰራዊት ጸፅሞ አያሸንፉትም። ብዙ ጀግኖችን የሰዋንለት ይህ ትግል እንዲህ በቀላል አይኮሰምንም የጠላት ዛቻና ፉከራም አያስፈራንም በነበረ ልምዳችን በቀደመ ጥበባችን ጠላትን እየቀበርን ወደ ድል ጉዟችን እንቀጥላለን።

     ክብር ለተሰውት !
    ድል ለአማራ ህዝብ !

©ዳዊት ቀፀላ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ አለምአቀፍ ግንኙነትና ቀጣናዊ ትስስር ሀላፊ

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
10/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

19 Dec, 07:53


🔥 በሰሞኑ ዘመቻችን ከምንጊዜውም በበለጠ ውጤታማ ነን‼️

     በሰሞኑ አማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ለህዝቡ ባደረገው ጥሪ መሠረት በመላው ሸዋ መንገድ የተዘጋ ሲሆን በዚሁ መሠረት በሁሉም ግንባር ከጠላት ጋር ባደረግነው ከፍተኛ ትንቅንቅ በርካታ ድል አስመዝግበናል።

   ጠላት ካለበት ይዞታ ድረስ ዘልቀን በመግባት ሰብአዊ ሞራላዊ ቁሳዊና ሥነ ልቦናዊ ጥቃት ነው ያደረስነው። ይህ የመንገድ መዘጋት ውጤት ነው ጠላት መውጫ ማምለጫ እንዳይኖረው ህዝባችን መንገድ በመዝጋት ላደረገልን ትብብር ምስጋና እያቀረብን ይህ በመሆኑ ጠላት ባለበት ሜዳ እንዲመታ አግዞናል። ያለ የነበረ የመደማመጥ የመግባባት የመናበብ ልምዳችን በዚሁ ሊቀጥል ይገባል።

  በአንፃሩም ይሄው ጨፍጫፊ ስርዐት ብልግናውን ለመሸፈን ይህንኑ የመከራ ዶፍ እያዘነበበት ያለውን አማራ አስገድዶ ሰልፍ በማስወጣት የሚቀየር አንዳች ታሪክ የለም። ምክንያቱም ያኔ በሰልፍ ጮኸን ስንመለስ ጮሁ ገቡ እያለ የሚሳለቅብን ብዙ ነበር እኛም ጮሀችሁ ገባችሁ ነው የምንላችሁ!! ህዝባችንን ግን አሁንም በሌላ መንገድ አታንገላቱት ይሄን ነውራችሁን ለማስቀጠል ሁሉን አሜን ብሎ የሚቀበል አማራ የለም። በርግጥ በብዙ ቦታዎች  ስለተገዳደርነው የተለመደ የሴራ ፖለቲካ መሸቀጫ ለማድረግ በአንዳንድ ቦታ ያዘጋጀውን ሰልፍ አክሽፈንበታል። በአንዳንድ አካባቢም ሰልፉን በአንድ ጠባብ አዳራሽ ብቻ እንዲያደርግ አስገድደነዋል በዚያ ውስጥ ሆኖ የሰልፍ ሪፖርት ለማቅረብ የፎቶ ፕሮግራሙንም በዚያው አዳራሽ እንዲያደርግ ተገዷል።

  ይሁን እንጂ የብልጽግና አማራ ጠል ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ቅርንጫፎች የተሰማሩ የስርዐቱ አገልጋዮች ቤት ለቤት እየተዘዋወሩ ሳይፈልግ በግዳጅ ያስወጡትን ህዝባችንን ለመካስ እርምጃችን ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል። በዚህ የብልግናቸው ተባባሪ አስፈፃሚ አካላትን ከዋናው ስራ አስፈፃሚ ጀምሮ እስከታች ድረስ ያሉ አስተባባሪዎችን በመረጃ ደረጃ የያዝናቸው ሲሆን በተገቢው የፍትህ ሚዛን የምንዳኛቸው ይሆናል። በተረፈ ግን ከደብረ ብርሃን ከተማ ጀምሮ ባሉ በርካታ ወረዳዎች በጠላት ላይ ባደረግነው የማጥቃት ስራ እጅግ በጣም ብዙ አስገራሚ ጀብዶች ተሰርተዋል። የሰራዊታችን ወኔና ብቃት በየጊዜው ከፍ እያለ የጠላት ጉልበት ደግሞ እየተሰባበረ በብዙ ቦታ አስከሬን ሆኖ እንዲቀር አድርገነዋል።

  በሰሞኑ የኛ ንቃትና የብልጽግና ቅሌት የታየበት ነው። በተለያየ ቦታ እያወደማቸው ያሉትን የእምነት ተቋማት የነገ የጥፋት ፕሮጀክቶቹ አካላት የሆኑትን የሃይማኖት ተቋማትና የሃይማኖት አባቶቹን የዚህ ሰሞንኛ የነውር ስራው መሸፈኛ አድርጎ ሲጠቀማቸው በአንፃሩም እኛ ባለንበት አካባቢዎች ያሉ የእምነት ተቋማት ሃይማኖታዊ ክብራቸውን ጠብቀው ስርዐተ አምልኳቸውን እንዲፈጽሙ ያደረግንበት ሁኔታ ነው ያለው። ብልጽግና ሀገር የማፍረስ ፕሮጀክቶቹ የሚሳኩለት የእምነት ተቋማትንና የእምነት አባቶቹን በማዋረድ ነበር ዛሬ ደግሞ የብልግና ስራ መደበቂያው አድርጎ ከፊት እያስቀደመ የሰልፉ ማድመቂያ አድርጓቸው ነበር እኛ ግን ዛሬም እንላለን ስርዐቱን ገርስሶ ከመጣል ውጪ አማራጭ የለንም ህልውናችን ያለ ስጋት የሚቀጥለው ይህ ጨፍጫፊ ስርዐት ሲወገድ ብቻ ነው በቃላት ሽንገላና በከንቱ ማባበል የሚቆም ትግል የለንም ሁሉም የሚፈጸመው በቀራንዮ ነው።

   ክብር ለተሰውት !
   ድል ለአማራ ህዝብ !

©ዳዊት ቀፀላ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ አለምአቀፍ ግንኙነትና ቀጣናዊ ትስስር ሀላፊ

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

10/04/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Dec, 06:57


🔥#ምረር_አማራ‼️

ትግላችን የመዘግየቱ ምክንያት በጠላቶቻችን ልክ
#ባለመጨከናችን ነው። ስለሆነም ሆዳደር፣ካድሬ እና የብአዴን ሰራዊትን ማርኮ መቀለብ አያስፈልግም‼️

ማርከን እንደምንለቀው በማወቁ በብአዴን መንደር መጠረቃቀም እየታየ ነው። ስለሆነም
#ግምባን በለው💪

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

28/03/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Dec, 05:34


🔥#እሳቱ_ሸዋ💪

የሞላሌ ወረዳ ሚኒሻ ሐላፊ መቶ አለቃ ያሬድ በፋኖ ጥይት ላይመለስ ተሸኝቷል። የወረዳው ሚኒሻም ሙሉ ለሙሉ ተበትኗል።

©አሻራ ሚዲያ
28/03/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Dec, 04:24


በፋኖ እርምጃ የተወሰደባቸው ምዕራብ ጎጃም  የደጋዳሞት ብአዴኖች ......

ይሰማል የምንጃር ሸንኮራ የበአዴን ገረዶች 🦿🦿🦿


1,አቶ ዋለ አለማየሁ...አስተዳዳሪ
2,ቄ/እንዳለ ገበየሁ...ኮሚኒኬሽ ጽ/ቤት ኃላፊ
3,ዘመኑ ይባቤ...እንስሳት ሀብት ጽ/ቤት ኃላፊ
4,አይናለም ስንሻው...ውሃ ጽ/ቤት ኃላፊ
5,አንቢዛው ጠቅላይ...ትም/ጽ/ቤት ም/ኃላፊ
6,ወንድይፍራው ጌታነህ...አስ/ጽ/ቤት ኃላፊ
7,ጌታሰው ውቤ...ሲቭልሰርቪስ ጽ/ቤት ኃላፊ
8,ተመስገን መኮነን...ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ኃላፊ
9,ሞላ አንተነህ..ስፖርት ጽ/ቤት
10,ይፍረድ ወንድሜነህ...መንገድ ጽ/ቤት ኃላፊ
11,አስፋው ስንሻው...ገንዘብ ጽ/ቤት ኃላፊ
12,ጌታቸው የሽዋስ...ጤና ጽ/ቤት
13,  ተከታይ  ውድነህ   ገቢዎች ሀላፊ
14, ምግባሩ  አእምሮ መዘጋጃ  ምክትል
15,አይናለም ስንሻው   ውሀ  ጽ/ቤት ሀላፊ
16,ማስተዋል አሻግሬ አፈጉባኤ
17,ጎሹ  ወርቄ        መሬት ሀላፊ
18,ብናየው  ምስጋናው -ንግድ ሀላፊ
19, ከፋለ  ንብረት  መስኖና  ቆላማ ጽ/ቤት      
20, አበበ ይስማው  ማህበራት   ሀላፊ
21,ዘመኑ ሙሉነህ  ፖሊስ
22,አሰሜ  መኮነን  ምሊሻ
23,ምስጋናው   ምሊሻ
24,ይላቸው   ፈንታ  ምሊሻ 
25,አንሙት  አየነው  ምሊሻ ባለሙያ
26,የኔሰው  ምሊሻ 
27,ሽብሬ  አፈንጉስ  ግብርና ባለሙያ 
28,ማተቤ  ተመስገን  ገቢ ባለሙያ
29,በላይ ዋለ-ገቢዎች ቡድን መሪ
30,አብርሃም ደነቀው-ሚሊሻ
31.ይዘንጋው ነዋሪ መረጃ ነህ ተብሎ የታሰረ
32.እንየው አስማረ-ነዋሪ መረጃ ነህ ተብሎ.

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

06 Dec, 17:10


🔥የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ክስተት የሆነው 3ኛ ክፍለ ጦር ተዓምር መስራቱን እንደቀጠለ ነው‼️

ዛሬም እንደተለመደው የጠላትን ቅስም የሚሰብር ተጋድሎ ተደርጓል።

ዛሬ ሕዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለዉ አዉደ ዉጊያ  2 ብሬኖች፣  3 ስናይፐሮች፣  1 ዲሽቃ፣ መቶ አካባቢ የነፍስ ወከፋ መሳሪያወች ተማርከዋል።

በዚህ አዉደ ዉጊያ የተሳተፉ የወራሪው ሰራዊት ክፍለ ጦሮች 23ኛ፣ 25ኛ እና 73ኛ ናቸዉ። እነኝህ የጠላት ክፍለ ጦሮች ሙሉ በሙሉ ከመደምሰስ የተረፉት ከኮሶበር እና ከቡሬ በተላከላቸው ተጠባባቂ ኃይል ነው።

ጠላት የሚተማመንባቸው ሶስቱ ግዙፍ ክፍለ ጦሮች በዘንገና ብርጌድ፣ ጊዮን ብርጌድ፣ ቀኛዝማች ስሜነህ ደስታ ብርጌድ ፣ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ እና ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ በተዋቀረው 3ኛ (ጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር) በሚገባ ተደቁሰዋል።

በሲቪሊያን ላይ ጥቃት ማድረስ የዘወትር ተግባሩ የሆነው ጠላት ሁለት የአርሶ አደር ቤት በሞርተር ያቃጠለ ሲሆን 2 ሮጠዉ ያልጠገቡ ህፃናትም በሞርተር ተገድለዋል።

አሸባሪው ብልፅግናን ከማሸነፍ ውጭ አማራጭ የለም።
©አስረስ ማረ ዳምጤ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

06 Dec, 17:06


የ አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የመንዝ ማማ ወረዳን (ሞላሌን) ተቆጣጥሯል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

06 Dec, 16:49


ምንጃር ሸንኮራ 💪🔥

🔥#ነበልባል_ብርጌድ💪

የአማራ ፋኖ ሸዋ  ዕዝ ከሰም ክፍለ ጦር ነበልባል ብርጌድ ዛሬ በቀን 27/3/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 በመሀል አረርቲ ከተማ በመግባት ጀብድ ፈፅመዋል።

በሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ዋና ጦር አዛዥነት የሚመራው ግዙፉ የነበልባል ብርጌድ የሻለቃ ሁለት ተወርዋሪ ፋኖዎች መሀል አረርቲ ከተማ ሰርገው በመግባት የገዛ ወገኑን ከሚረሽነው የአብይ ምንጣፍ ጎታች ሰራዊት ጋር እንደ ቅርፊት ተለጥፈው በሚኒሻነት ሲያገለግል፣ ሴት ሲደፍር፣ አርሶ አደሩን በኬላ ሲደፍር እና ወጣቱን በማሳፈስ በግዳጅ ወደ መከላከያ ማሰልጠኛ ለመላክ ስምሪት ወስዶ ሲንቀሳቀስ የነበረው ሆድ አደሩ  ሚኒሻ ጠሃ ጀማል ቸርነት የታጠቀውን ክላሽ ከትከሻው ላይ አውርደው ግዳጃቸውን ፈፅመው ወደ ቦታቸው ተመልሰዋል ።

#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

06 Dec, 16:45


በግዳጅ ታፍሰው ብር ሸለቆ ማሰልጠኛ የገቡትን በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች የአማራ ፋኖ በጎጃም በወሰደው ኦፕሬሽን ካምፑን ሰብሮ አስወጥቷቸዋል። ፋኖ ይችላል አባቴ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

06 Dec, 12:33


🔥#ከአማራ_ፋኖ_በጎጃም_የተላለፈ_መመሪያ ‼️

`````````````````````````````````
የብልፅግና ወራሪ ሰራዊት በመደበኛ ጦርነት በህዝብ ላይ ከሚያደርሰው እልቂት ባሻገር በርካታ የውንብድና እና የሽብር ተግባራትን እየፈፀመ ይገኛል።

በከተሞች አካባቢ በየዕለቱ ወጣቶችን ይረሽናል፤ በየማጎሪያ ካምፖች ያጠራቅማል፤ ወደ ማሰልጠኛ ካምፖች ያግዛል። ከዚህ ጎንለጎንም የፋኖ ቤተሰቦችን ያስራል፤ ይረሽናል፤ ንብረት ያወድማል።

በማንኛውም ፀያፍ መንገድ የአብይ አህመድን ስልጣን ማስቀጠልን የመረጠው ወራሪ ሰራዊት ባንኮችን፣ ጤና ጣቢያወችን ዘርፏል፤ አውድሟል። በርካታ ትምህርት ቤቶችንም በመድፍ፣ በሮኬት፣  በድሮን እና በጀት አውድሟል። የገበያ ቀናትን እየመረጠ በሚያደርገው የወረራ ዘመቻ የማህበረሰባችንን ደህንነት ከባድ አደጋ ላይ ጥሎት ይገኛል።

ከሰሞኑም በሚተኩሳቸው መሳሪያወች በህዝብ ላይ ከባድ እልቂት እያስከተለ ነው። በመሆኑም እነዚህን እና መሰል ጉዳቶችን ለመከላከል በምናደርገው ተጋድሎ ምክንያት የህዝብን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል ከመጭው ሰኞ ሕዳር 30/ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ግዜ:-

1) ከአምቡላንሶች በስተቀር መንገዶች ለሁሉም ተሽከርካሪወች ዝግ እንዲደረጉ መመሪያ ተሰጥቷል።

2) ለህዝብ ደህንነት ሲባል ከጤና ተቋማት በስተቀር ባንኮችን እና ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ የህዝብ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ዝግ እንዲሆኑ ታዟል።

3) በመጨረሻም ሰራዊታችን እና መላው ህዝብ ወራሪውን ሰራዊት ለመመከት ለምናደርጋቸው ተከታታይ ወታደራዊ ጥሪወች በወትሮ ዝግጁነት እንዲጠብቅ እናሳስባለን

አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ትስፋ!
©የአማራ ፋኖ በጎጃም!

#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

27/03/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

06 Dec, 05:38


🔥#የጠላት_እንቅስቃሴ_ሸዋ‼️

አሁን በዚህ ሰአት  ወደ 12 አይሱዚ መኪና የአብይ አህመድ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ወደ ደብረ ብርሀን አቅጣጫ ጣፎ ደርሰዋል ጥንቃቄ ይደረግ‼️

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

27/03/2017 ዓም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

04 Dec, 17:49


🔥#የጥንቃቄ_መልዕክት‼️

አጣየ ፣ሸዋሮቢትና በዙሪያው ያላችሁ ማህበረሰባችን ሆነ አናብስቱ ፋኖ የድሮን እንቅስቃሴ ስላለ ከድሮን ጥቃት ራሳችንን እንጠብቅ‼️

#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

04 Dec, 15:30


🔥#መንግስት_መሩ_ሸኔ‼️

በኦሮሚያ ምድር እንዲሁም ደቡብ አማራን እየመረጠ ሲያርድ የነበረው የብልፅግናው አራጅ ቡድን ( ሸኔ) በእርቀ ሰላም ስም ከእነ መሳሪያው እና መለያው ብልፅግና
#በጄት መድቦ ከእነ ሙሉ ክብሩ አዲስ አበባ አስገብቶታል‼️

የብልግናው መሪ ስልጣኔን ብትነኩ "በ1 ጀምበር
#100ሺ_ህዝብ_ይታረዳል‼️" ማለቱ ይታወሳል እንሆ ጊዜው ደረሰና #አማራው_ተራራው ስልጣኑን ሊነጥቀው ጫፍ በመድረሱ #አራጁ ቡድን የእርድ ቦታው ላይ እንዲገባና #ዝግጁ እንዲሆን ተደርጓል‼️

ከመፈናቀል ፣ ከመሰደድ የተረፈው የአዲስ አበባ ህዝብ የአማራ ትግል ገፋ ሲል
#በቆንጨራ ይጨፈጨፋል። ስለሆነም አዲስ አበባ ህዝብ ሁሌም በተጠንቀቅ...‼️

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

04 Dec, 13:27


🔥በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተለያዩ ወረዳዎች ታፍነው በእስር ላይ የሚገኙ ወገኖች "እጃቸውን ለመንግስት የሰጡ ታጣቂዎች" በሚል የቴሌቪዥን ቀረፃ እየተካሄደባቸው መሆኑ ታወቀ‼️

የግፍ እስረኞቹ በቀጠናው የሚንቀሳቀሱ የፋኖ ኃይሎች መለዮ ልብስ ከተሰጣቸው በኋላ ካሜራ ፊት ሲቆሙ በወረቀት ተፅፎ እንዲያጠኑት የተሰጣቸውን ቃል ብቻ እንዲናገሩ ተደርገዋል ነው የተባለው።

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ስር በሚገኙ በነጋዴ ባህር፣ በሸዲ፣ በጭልጋ፣ በሳንጃና በሌሎች አከባቢዎች ታፍነው ልዩ ስሙ ተራባ በተባለ ስፍራ የታሰሩ ከ7 ሺ 500 በላይ ወገኖች "የመንግስትን ጥሪ ተቀብለው እጃቸውን የሰጡ ታጣቂዎች" በሚል የቴሌቪዥን ቀረፃ እየተካሄደባቸው መሆኑን መረብ ሚዲያ የታሳሪ ቤተሰቦችን በማነጋገር ለማረጋገጥ ችሏል።

አገዛዙ በተለይ በማዕከላዊ ጎንደር እና በምዕራብ ጎንደር ዞን ስር በሚገኙ አከባቢዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፋኖ ኃይሎች የሰላም ጥሪውን ተቀብለው እጃቸውን እየሰጡ ነው በሚል ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ሰፊ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ዘመቻ መክፈቱ ይታወቃል።

ከእስረኞቹ መካከል "እኛ ታጣቂም አይደለንም፡ ከስራ ቦታችን ነው በማናውቀው ጉዳይ ታስረን ወደዚህ የመጣነው።ስለዚህ ታጣቂነን ብለን ቪዲዮ አንቀረፅም" ያሉ ሰዎች ተመርጠው ወዳልታወቀ ስፍራ ተወስደዋል ሲሉ መረብ ያነጋገራቸው የታሳሪ ቤተሰቦች ገልፀዋል።

እስረኞቹ ከሳምንታት በፊት ጀምሮ በወረቀት ተፅፎ የተሰጣቸውን ቃል እንዲያጠኑ ተደርገዋል የተባለ ሲሆን፡ በወረቀቱ ላይ ከተፃፈ ቃል ውጭ ምንም አይነት ቃል እንዳይናገሩ ከባድ ማሳሰቢያ ተሰቷቸዋል ነው የተባለው።

የፋኖ መለዮ ልብስ እንዲለብሱ ከተደረጉ በኋላ ባዶ የጥይት ካዝና ያለው ክላሽ ተሰጥቷቸው ቀረፃው ይካሄዳል ሲሉ ሁኔታውን በቅርብ ርቀት ሲከታተሉ የነበሩ ሌሎች የአይን እማኞች ለመረብ ሚዲያ ገልፀዋል።

ቀረፃው ከተካሄደባቸው እስረኞች መካከል የከፊሎቹ በመንግስት ሚዲያዎች የተለቀቀ ሲሆን የቀሪዎቹም በቀጣይ እንደሚሰራጭ ነው ጣቢያችን ለማረጋገጥ የቻለው ሲል መረብ ሚዲያ ዘገበ‼️

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

04 Dec, 13:04


🔥#መልዕክት_ከጎንደር‼️

እኔ የምኖረው ጎንደር ከተማ ነው የምተዳደረውም የግል ክሊኒክ ከፍቼ በሙያዬም ሀኪም ነኝ, ሰሞኑን እየሆነ ያለው እንዲህ ነው፦

ከዚህ በፊት በጥቃቅን ተደራጅተው ማለትም እርባታና ከብት ማድለብ ላይ ተሰማርተው ያሉ ወጣቶችን የተሰጣችሁትን መሬት ከምንቀማችሁ ቤታችሁን ከምናፈርሰው ለመንግስት ዕገዛ አድርጉ ተብለው የመሬት ውላቸውን ተቀምተው የተጠየቁት ብር መጠን ከ100,000-300,000 እንደሆነም ከዛም አልፎ የስርዓቱ ወንበር አስጠባቂዎች ሚሊሻና የቀበሌ ፓሊስ ድብደባ እና ማሳቀቅ እያደረሱ መሆኑን አብዛኞቹ በየ ቀበሌ ፅ/ቤቱ ያሉ በበቀል የተመረዙ የቅማንት ተወላጆች ስለሆኑ አቤት የሚለን አጣን ወጣቶች ወደ ፋኖ ገብተን እንዳንታገል
#አንድ_አለመሆን ትግል ላይ ያሉ የፍኖ ሚስቶችና ቤታቸው እየፈረሰ ልጆች ጎዳና እየወጡ እያየን ስጋት ያዘን እያሉ ከፍተኛ ዕሮሮ እያሰሙ ነው እኛ ሀኪሞችን ጨምሮ መላው የጎንደር አማራ ህዝብ በሰላም ሰርተን ተከብረን መኖር አልቻልንም ከፍተኛ የሆነ ሙስና ተበራክቷል ።የጎንደር ፍኖ አንድነት እባካችሁ‼️‼️ የጐንደር ፋኖ አዚሙ የሚገፈፈው ተንኮለኞችን አስወግዶ አንድ የማይሆነው ህዝቡ በመከራ ካለቀ ቦሀላ የአፄ ቴዎድሮስ ልጅ ሊሉ ነው ወይ እኛ ቲዎድሮስ የምናውቀው አይደለም አማራን ኢትዮጵያን አንድ ሲአደርግ ነው ከታች ያለው ይጠይቅ ከበላዩ ያለውን ሴረኛ ከፋፋይ ጐጠኛ ካለ እሱ ያማራ ጠላት እረ ወገን ህልውና ላይ መግደርደር እረ በዛ ።

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

03 Dec, 13:17


#የአገዛዙ ኮሎኔል፣ኮሎኔል አበራ አዛናው  እንዴት ጐንደር እዝን ተቀላቀለ ?የጭቃ እሾኩ የአማራ ፋኖን ለመከፋፈል  እና ለአገዛዙ ለመስጠት ሞክሮ የተተፋው ታናሹ እስክንድር
የመጨረሻ እስትንፋስ ለማስቀጠል አስቦ ይሆንን ??ሁሉንም በመረጃ እናጣራለን ትግላችን ላይ ተጨማሪ ቆሻሻን የማፀዳት የሁላችንም ሀላፊነት ስለሆነ በጋራ ቆመን አንድነታችን እናመጣለን በተለየ ሁኔታ በጐንደር  ያላቹ ወንድሞች  ከዚ  በላይ የአማራን ትግል መጐተት አቁሙ በቃ  በወገን ላይ የሚደርሰውን የአገዛዙ የእለት ከለት በንፁሀን ላይ የድሮን ጭፍጨፋ የምናስቆመው አገዛዙን በአንድ ላይ ቆመን ማንቁርቱን ሲጥ ስናረገው ብቻ እና ብቻ ነው  ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

03 Dec, 07:02


🔥#የጥንቃቄ_መረጃ‼️

ከመቼውም ጊዜ በላይ ዛሬ ለሊት በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው በረራ በላይ ዘለቀ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ (ባህርዳር) 
እያስተናገደ አድሮአል አስቸኳይ ጥንቃቄ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

03 Dec, 05:08


🔥ለአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይግዛት ዕዝ
ከአደረጃጀቶች ውጪ ለሆናችሁ አካላት
በየቀኑ በአገዛዙ ለምትታፈሱ የአማራ ወጣቶች ‼️
    
ጉዳዩ:- አንድ ሆነን በጋራ ስለመታገል:-

የአማራ ህዝብ ሀገር ሰርቶ እንዳላስረከበ ፊደል ቀርፆ እንዳላስተማረ ዘመን ተሻጋሪ ቅርሶችን ሰርቶእንዳላበረከተ፣ ህግ አውጥቶ ለህግ ተገዢ መሆንን አርአያ ሆኖ ለአለም መሠረት እንዳልጣለ በሃገሩ ላይ ስደተኛ ከተደረገ ሰነባብቷል። ወርቅ ላበደረ ጠጠር እንደሚሉት በሰራት ሃገሩ ላይ እንዳይኖር የህልውና አደጋ ተጋርጦበት
አረመኔያዊ የዘር ፍጅት፣ መፈናቀልና ከፖለቲካ መገለል ስርዓታዊ በሆነ መንገድ መዋቅር ተዘርግቶለት በገዛ ሀገሩ ባይተዋር ከሆነ ከአምስት አስርት አመታት በላይ ማስቆጠሩ በሀገር ውስጥ ይቅርና በውጪው አለም ለሚኖሩ ሰብዓዊ ፍጥረቶች የአደባባይ ሚስጥር መሆኑ እሙን ነው። በአለም ታሪክ በጅምላ ተጨፍጭፎ በግሬደር የተቀበረ፣ በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ የተቃጠለ፣ በላዩ ላይ ቤቱ ፈርሶበት ተቅበዝባዥ የተደረገ እንደ ሰው ያልተቆጠረ እንደ አማራ ማናለ? ለአማራ ህዝብ የምድር ሲኦል የሆኑበት ራሱ ያለማቸው አካባቢዎች እነ ደራ፣ አዲስአበባ፣
አጣዬ፣ አርባጉጉ፣ በደኖ፣ ጭና፣ ማይካድራ፣ መተከል፣ ራያ፣ ወልቃይት፣ወለጋ... በሠው መሠል አውሬዎች ኢ- ሰበአዊ ድርጊት ሲፈፅሙበት ቆይቷዋል እየተፈፀመበትም ይገኛል።
ነገር ግን በዚህ በእኛ ትውልድ እንደዚህ አይነት አረመኔያዊ ድርጊቶች መቆም አለባቸው ብለን እንደ
አባቶቻችን ነፍጥ አንስተን ወራሪውን ስርዓት መፋለም ከጀመርን ሁለት ዓመት ሊሞላው ጥቂት ወራቶች ብቻ ይቀሩታል። ከሚያዚያ 03/ 2015ዓ.ም ጀምሮ የአማራ ህዝብ በደብረብርሃን በሠላማዊ መንገድ ጥያቄዎችን ሲጠይቅ በተቃራኒው እራሱን ዝቅ አድርጎ የአንድ ስርዓት ወንበር አስጠባቂ ወራሪ ሰራዊት በሰላማዊ መንገድ ጥያቄ የጠየቀውን ጨዋ ማህበረሰብ ላይ ተኩስ በመክፈት ለማፈንና ለማሸማቀቅ ሲሞክር ከአብራኩ በወጡ ጠንካራ ልጆቹ መብረቃዊ ጥቃት ተመክቶ ለመጀመሪያ ጊዜ የፋኖን ክንድ መቅመሱ የሚታወቅ ነው። ከዚያን ጊዜ
ጀምሮ በተለያዩ ቦታዎች አምስትም፣ ሃምሳም፣ አምስት መቶም፣ አምስት ሺም እና ከዛ በላይ ሆነን የወራሪውን ስርዓት ወንበር ጠባቂ መውጫ መግቢያ እያሳጣነው ዛሬ ሙሉ የአማራ ህዝብ ወይም ሚሊዎኖች ሆነን አሽመድምደነው ጉሮሮው ላይ የቆምንበት አገዛዝ በምድር ሲያቅተው በአየር ንፁሃንን እየገደለ ንብረታቸውን እያወደመ በቀን ስራ የተሰማሩ በየመኖሪያቸው ያሉ ታዳጊዎችን፣ አዛውንቶችን እያፈሰ የሳት እራት ሊያረጋቸው ቅዠት ውስጥ ሆኖ እየተጣጣረ ይገኛል ። አሁን ላይ ህዝባችንን ከማንኛውም ጥቃት እየጠበቅን እና እያስተዳደርን እንገኛለን። ነገር ግን የፖለቲካ ጥማቸውን ለማርካት የተገፋውን የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ እንደመሸሸጊያ በመጠቀም ከአንድ አብራክ የወጡ ወንድማማቾች አንድ ላይ እንዳይታገሉ የትግል እንቅፋት ከሆኑበት አንድ ቀደም ሆኖ ነገሮችን ቀድሞ በመረዳት ትግሉ እንዳይጠለፍ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ አበክሮ ሲሰራ ቆይቷል። ከእናተ በላይ ለኛ ከእኛ በላይ ለዕናንተ ደራሽና ተቆርቋሪ እንደሌለ እየታወቀ ወንድም በወንድሙ ላይ እንዲተኩስ ቀን ጭምር ተቆርጦ እንድንጠፋፋ ተደርጓል። አንድ መሪ ድርጅት ትግሉ ይዞ እንዳይወጣ እና የህዝባችንን ጥያቄ እንዳንመልስ የበግ ለምድ በመልበስ የተኩላነት ተግባራቸውን አሁንም እየተገበሩ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የፖለቲካ ሴራቸውን እና ፍላጎታቸውን ከትናንት በተሻለ ዛሬ ላይ በመረዳት በአራቱም የአማራ አፅመ እርስት ያሉ አርበኞች፣ የትግሉ አባቶች እና የበላይ ጠባቂዎች እውነቱን ለህዝባችን ይፋ እያደረጉ ይገኛሉ። ስለዚህ የአማራ የህልውና
ተጋድሎ ውስጥ ያላችሁ የአማራ ህዝብ የስስት ልጆች ሆይ ''ስትሄድ ያደናቀፈህ ድንጋይ ስትመለስ ከመታህ ....''
እንዳሉ አበው እንዳይሆን ዛሬ አንድ ላይ የምንሰባሰብበት የአማራን ጠላት ነቅለን የምንጥልበት ጊዜ ስለሆነ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ መደበኛ ሁለተኛ ጉባኤውን ሲያደርግ በአማራ ግዛት ሸዋ ክፍለሃገር ላይ ያላችሁ ውድ ህይወታችሁን የማይተካ አካላችሁን ለተከበረው የአማራ ህዝብ መስዕዋት እየሆናችሁ ያላችሁ ተለያይተን መሄድ የህዝባችንን መከራ የሚያረዝም ስለሆነ

1ኛ.ከየትኛውም የፋኖ አደረጃጀት ውጪ የሆናችሁ በሸዋ ውድ ህይወታችሁን እየሰጣችሁ ያላችሁ አመራሮች እና አባላት የአማራ ህዝብ ጥያቄ ያለ ጠንካራ ተቋም ሊመለስ እንደማይችል ከግንዛቤ አስገብታችሁ በጋራ እንድንቆም

2ኛ. አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ውስጥ ያላችሁ አባሎችም ይሁን አመራሮች በጋራ አንድ ሆነን የህዝባችንን ቀንደኛ ጠላት ለማሶገድ አንድነታችን ሃይላችን ነውና በአንድ ቤት ውስጥ ተሰባስበን እንደ ወንድማማች እየተመካከርን የህዝባችንን የመከራ ቀንበር እናሶግድለት እያልኩ ወንድማዊ ጥሪ አቀርባለሁ።

3ኛ.በየቦታው የምትታፈሱ የአማራ ወጣቶች በከተማ ሰርታችሁ መብላት የተከለከላችሁ የአማራ ፋኖን እንደ ደጀን እንድትጠለሉበት እና እንድትታገሉ የወራሪው ስርዓት የሳት እራት እንዳትሆኑ ስል በትህትና እገልፃለሁ።


ክብር ለተሰውት
ድል ለአማራ ህዝብ

©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ዋና መሪ
ኢ/ር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

02 Dec, 16:38


ሰበር ዜና!

የመከላከያው ከፍተኛ አዛዥ ኮሎኔል አበራ አዛናው በይፋ ፋኖን ተቀላቀሉ
ይህ ኮሎኔል በመከላከያ 32 አመት በላይ ልምድ ያለው ነው ፣ጀግኖች ፋኖዎቻችን ደህንነት በመመደብ እንቅስቃሲአቸውን በመከታታል እንደዚህ ያሉ ሰዎች ሲገቡ ከታች ወደላይ በማሳደግ ጭምር ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ ለትግሉ አጋር እንዲሆኑ ማድረግ ይቻላል በርታ ወንድማችን እኛ የምንመዝንህ፣በወሬ አይደለም በዘርክም አይደለም ለአማራነት ክብር ባለህ የትግል ስነልቦና እና በግብርህ ነው ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

02 Dec, 06:22


🔥ስኬታችን የሚወሰነው በታጠቅነው የመሳሪያ አይነት እና ብዛት ሳይሆን ለዓላማችን ባለን የመታመን ልክ ነው‼️

ይህ ሸማቂ ትውልድ በታሪክ እና በትውልድ ፊት አኩሪ ገድልን በደሙ እየከተበ ያለው ወደ ጫካ ሲገባ በታጠቀው የመሳሪያ አይነት እና ብዛት አይደለም።ይልቁንስ ለወርቃማ ዓላማው ባለው ፅናት፣ቁርጠኝነት እና መስዋዕትነትን ለመክፈል ባለው ስስት እና ፍላጎት ነው።

ትላንት የሂትለር እና የሞሶሎኒ የመንፈስ እና የግብር ልጆች የሆኑት ጥቁር ናዚዎች በህዝባችን ላይ የዘር ፍጅት አውጀው በሰይፍ ሲቀሉን ፍትህን ፍለጋ በሰልፍ ስንጠይቃቸው
#በእብሪት ተወጥረው #ሶፍት_አቀብሏቸው ያሉን ጠላቶቻችን ዛሬ እንደ ነፍሰ ጡር የስንብታቸውን ቀን መቁጠር ጀምረዋል።

የዚህ ሸማቂ ትውልድ አይገመቴ
#መብረቃዊ_ጥቃት ያስደነበራቸው እና ያስበረገጋቸው የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት አመራሮች ልክ እንደ #ደርግ_መንግስት መጨረሻ ጊዜያት ሁሉ ወደ መጠነ ሰፊ አፈሳ ተሸጋግረዋል።እንኳንስ ወድ #ሂወትን የሚያስከፍለው #ጦርነት ይቅር እና #ዘፈን እንኳ ያለ ፍላጎትህ ተገደህ ብታደርገው ውጤቱ ያማረ አይሆንም።

ስለዚህ የተከበርከው የትጥቅ ዲፕሎማሲ ፊትአውራሪያችን ብርሀኑ ጁላ ሆይ በግድ አፍሰህ ወደ ጦርነት የምትማግዳቸው የድሀ ልጆች ትጥቅአቸውን ሊያስረክቡን የሚመጡ ሎጀስቲክ ማሟያዎቻችን ከመሆን ያለፈ ሚና እንደሌላቸው ከወዲሁ ልትገነዘብ ይገባል። አዲስ አበባ ውስጥ አንድ ጋሻ መሬት እሰጥሀለሁ እየተባለ በሚያዋጋ የጦር መኮንን፣ክላሸን ሸጨ ሞተር እገዛለሁ እያለ ወደ ስልጠና የሚገባ ተራ ወታደር እና መሰዋትነትን ለመክፈል በሚሽቀዳደም የፋኖ አመራር እና አባል መካከል ያለው ልዩነት ግልፅ እና የማያሻማ ነው።

አሁንም አፍሳችሁ እና አሰልጥናችሁ አስታጥቃችሁ ላኩልን እኛም በተለመደው አማራዊ ጨዋነታችን እና ጀግንነታችን  እናስተናግዳቸዋለን።

አዲስ ትውልዷ ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!!

©ዳሞት አለኸኝ የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ ክፍለ ጦር ደጋዳሞት ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Dec, 16:29


በድሮን ጥቃት ት /ቤቱ ወደመ!

ሰሜን ሸዋ ዞን ከሰም ወረዳ አክርሚት ቀበሌ የሚገኘው አንደኛ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህት ቤት በድሮን ጥቃት ወድሟል። ጥቃቱ የተፈፀመው ዛሬ ነው።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Nov, 06:40


መረጃ :🔥🔥

ምንጃር ሸንኮራ
የአገዛዙ  ተላላኪ ወታደር ባለት  አከባቢ ከወጣት እስከ ሽማግሌ፣ቦሎ ጊዎርጊስ፣ሳማ፣ሀገረገነት፣ ስላሴ፣እና መሰል አካባቢ ከፍተኛ አፈሰ እያደረገ ይገኛል በመሆኑም በአካባቢው ያላቹ ትጥቅ ያላቹ በአስቸኳይ ወደ ፍኖ ቀጠና በመሄድ ያልታጠቃቹም በመቀላቀል እራሳችሁን አድኑ ይህ መረጃ ታማኝ ነው

ድል ለህዝባችን💪💪💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Nov, 23:45


አገዛዙ አስርጎ ከሚያስገባቸው በላይ የፋኖን ትግል መረጃ እያባከኑ ያሉት ሁለት አካላት ናቸው።

1ኛ. ጋዜጠኞች
2ኛ. በተቃራኒ አደረጃጀቶች በኩል የኃይል ብልጫ ለማምጣት የሚያደርጉ ተውተርታሪዎች እና ከሕዝብ ትግል ይልቅ፤ የራስን ፓለቲካ በሚያራምዱ ጥቂት ኃላፊነት የማይሰማቸው ሰዎች ነው።

ፋኖ ከመቼውም ጊዜ በላይ ሚስጥራዊ ይሁን!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Nov, 23:37


🔥#የጥንቃቄ_መረጃ‼️

ሼር ይደረግ ለሁሉም ሚድያዎች ቀድመን እናክሽፍ።

የአማራ ፋኖ በሁሉም መስኮች የበላይነቱ ያሳሰባቸዉ የአገዛዙ ሰዎች አንድ ትልቅ እቅድ እንዳቀዱ የዉስጥ አርበኞች ጠቁመዋል።

ፋኖ አንድ ከሆነ በጣም አደገኛ ነዉ
ሰሞኑን
#ከሸዋ_ደራ የተነሱ የሸዋ እዝ አመራሮች በዬት አድርገዉ እንዴት ሆኖ ነዉ #በጎጃም #በጎደር #በወሎ የታዩት ይሄ ለአንድነት የሚደረግ ጥረትን ማደናቀፍ የግድ ይለናል በማለት ለዚህ ደግሞ #የዉሸት_የድምፅ እና #የቪድዮ_ዶክመተሪዎችን በማዘጋጀት ላይ እደሆኑ እና በቅርቡ ቀድመን ካላከሸፍንዉ አደገኛ አንድነቱን ሊያናጋ የሚችል የድምፅ ቅጂ አጀንዳ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ናቸዉ ሲሉ የመረጃ ምጮቻችን አድርሰዉናል።

አጀንዳ ሰጪ እንጂ አጀንዳ ተቀባይ እዳንሆን ቅድመ ጥንቃቄ እናድርግ‼️

#ሼር_ለሁሉም_ወገን_ይዳረስ‼️

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

16/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Nov, 16:06


#ሰበር_ዜና!‼️

የዳንኤል ክብረት የደህንነት ጥበቃ ቡድን ዋና አስተባባሪ ሌ/ኮሎኔል መላኩ በዳዳ በባህርዳር ከተማ ተገደለ።የምስኪን ደሀን መኪና በማገት ሰርቆ ለማምለጥ ሲሞክር ከአራት አጃቢውቹ ጋር ተሰናብቷል በመኪናቸው ውስጥም ጂፒኤስ የታርጋ መቅረጫ መኪናቸው ላይ ተገኝቷል።    Gion press

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Nov, 16:05


✍️በሸዋ ምንጃር ሸንኮራ  እና በረኸት ወረዳ አገዛዙ ግዙፋን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር እንዲደመስሱ  የላካቸው ቅጥረኞቹ በወጡበት ቀሩ።

       ህዳር 16/2017 ዓ/ም
         ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

✍️የአማራን ህዝብ ከቻለ ከምድረ-ገፅ ማጥፋት ካለሆነም እረግጦ ለመግዛት ተማምሎ ወደ አማራ ክልል ያለውን የጦር መሳሪያ እና የሰው ኃይል ጠቅልሎ በግባት በአለም ላይ ታይቶና ተሰምቶ  በማይታወቅ ሁኔታ ጦርነት በገዛ ህዝቡ ላይ ከከፈተ ድፍን ሁለት ዓመት እየሞላው ይገኛል።

   ✍️በዛሬው እለትም በምንጃር ሸንኮራ ወረዳና አካባቢው የሚንቀሳቀሰውን የሸዋ ህዝብ መመኪያ እና  ኩራት የሆነውን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ አመራርና አባላትን ከተቻለ እጃቸውን ይዞ ለአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት አመራሮች ለማስረከብ ካልተቻለ በተገኙበት መደምሰስ የሚል ተልዕኮ ተቀብለ ከምንጃር ሸንኮራ ወረዳ መቀመጫ ከሆነችው አረርቲ ከተማ ልዩ ቦታው ጨረቻ ቀበሌ በሳ የምትባል ቦታ እና ወልደጊዮርጊስ ቀበሌ ቦካ የመሚባል ቢያቀኑም  በነበልባል ብርጌድ አባላት ከፊሉ ይችን ዓለም ተሰናብቶ ወደ አፈርነት ሲቀየር ከፊሉ ቁስለኛ እንዲሁም እድል የቀናው አስከሬኑና ቁስለኛውን ለቃቅሞ ወደመጣበት ለመመለስ ተገዷል።

✍️ታዲያ በተወሰደበት የተቀናጀ ምት መደናገጥ ውስጥ የገባ የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ለሽነፈቱ ማካካሻ ይሆን ዘንድ የደረሱ የአርሶ አደር ሰብሎችን በጭካ አቃጥሎ ወደመጣበት ለመመለስ ተገዷል።
   ይህ በእንዲህ እንዳለ መነሻውን የበረኸት ወረዳ መቀመጫ ከሆነችው መተህ ብላ ከተማ አድርጎ መዳረሻውን አክርሚት ቀበሌ እና በዙሪያው የሚንቀሳቀሰውን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ አመራርና አባላትን ልክ እንደምንጃር ሸንኮራው በተመሳሳይ ከተቻለ እጃቸውን ይዞ ለአገዛዙ ቅጥረኛ ሰራዊት አመራር ማስረከብ ካልሆነም በተገኘበት መደምሰስ የሚል ተልዕኮ ተቀብሎ የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ወራሪ ቡድን አባላት በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ብርጌድ አባላት በተወሰደበት መብረቃዊ ጥቃት  የበርካት አራዊት ሰራዊት ህይወቱን ገብሮ አስከሬንና ቁስለኛውን በአንድነት በተመሳሳይ ተሽከርካሪ ጭኖ ወደመጣበት መተህ ብላ ከተማ ፈርጥጧል ሲል ለአሻራ ገልጿል።

     "ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ እዝ ህዝብ ግንኙነት ክፍል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Nov, 05:57


#ዘመነ_ፌስታል_ተፈጸመ..🤗
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
እስክንድርን ዳዊት ይዞ ወዲህ ወዲያ ሲል አምኜው ነበር።የእርሱ አላማ ግን ሌላ ነበር ወንድሜ አሰግድ ይቅር በለኝ..🙏 (#አርበኛ_መሳፍንት_ተስፋ !)

እውነታው ይህ ነው። አሁን ደግሞ የምናከብረህ አርበኛው መከታው ማሞ በጉጉት እየጠበቅንህ ነው። እባክህ እኛ አማራዎች አንድነት ጠምቶናል። እሱን ቅሪት አካል የሆነ ሰውየ ሰባብረኽው ወደኛ ናልን። እንወድሃለን.. 🥰

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Nov, 15:45


ኤርትራ 🇪🇷 🇪🇷🦿

የኤርትራ ስደተኞች ወንድሞቻችንን በአማራ ክልል መጠለያ ጣቢያ ያሉትን አገዛዙ ጥቃት እየፈፀመባቸው ይገኛል ይሄን መረጃ በተደጋጋሚ አሳውቀናል አገዛዙ ለ ፖሮፓጋንዳ ይጠቅመኛል ብሎ በመሆኑ ነው ይሄን ድርጊት የፈፀመው

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Nov, 14:45


ነፍጠኛ ነፍጠኛ
እያለ ይገባና፣
መናፈጫውን ተመቶ
ወደ ላይ ሀገር ይሸኛል።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Nov, 10:34


🔥#ፋኖ_የኦሮሞ_እናቶችም_ልጅ_ነው‼️

ፋኖ ገዳይ ነው ። ፋኖ አራጅ ነው ። ፋኖ ሌባ ነው ። ፋኖ ፅንፈኛ ነው ። እና ሌሎችም የብልፅግና ዲስኩሮችና ቅዥቶች ወደ 11ኛው ሰዓት ላይ ደርሰው በአማራ ብቻ ሳይሆን በኦሮሞ ጉምቱ አክቲቪስቶችና በራሱ በኦነግ ጭምር ተራ ውሸትና ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት የተሞከረ የመጨረሻ ጩህትና ስልጣንን የማትረፍ  መጋጋጥ እንደሆነ ተጋልጠዋል ።

ፋኖ ገዳይ አለመሆኑን ሰሞኑን ተማርከው ወደ ኦሮምያ ክልል ፋኖ ሙሉ ወጫቸውን ሸፍኖ ከላካቸው የኦሮሚያ ክልል ተወላጅ ወታደሮች እናቶችና አባቶች አንደበት :-

1. በቄለም ወለጋ ደምቢዶሎ ከተማ ነዋሪ የሆኑ አንድ አባት:-  "" ልጀ በፋኖ መማረኩን ስሰማ አለቀስኩ በቀበሌ ስብሰባም  : በOMN  : በOBN የሚነገረን ፋኖ አራጅ እንደሆነ ነው ።  አሁን ግን ሀቀኝነታችሁን አሳይታችሁናል ዋቃ / እግዚአብሔር / ከእናንተ ጋር ይሁን ልጆቸ "ሲሉ ንግግራቸውን ጨርሰዋል።

2.  በምዕራብ ሸዋ  አምቦ ከተማ የምትገኝ አንዲት እናት ፋኖዎች ተማርኮ ለነበረው ልጇ በተሰጠው አድራሻ መሰረት በመደወል እንባ በተናነቀው ድምፅ  "" ልጀን ዳግመኛ እንደወለዳችሁልኝ ነው እምቆጥረው ይህ የትግላችሁን ሀቀኝነትና እውነትነት ነው ሚያሳየው እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን ""

3. ልጇ መማረኩን በስልክ የሰማች አንዲት የሀዋሳ ከተማ ነዋሪ እናት  ""  እልልልል ሊቀ መላዕክ ቅዱስ ሚካኤል ስለቴን ሰማኝ የልጀ አድራሻ ሲጠፋ ሞተ ብየ ነበር ዳግም ወለድኩት ""  በማለት ፋኖ ከማረከ ቤቷ እንደሚገባ እርግጠኛ በመሆን አመስግናለች።


  ይህ ነው የፋኖ ልዕልና በጩህትና በውሸት ለጊዜው  ልታደናግር እንጅ  ልታሸንፍ አትችልም።

   ፋኖየ በርታ!
ድል ለሀቀኛው ፋኖ!
©ከንስር አማራ ቤተሰብ የተላከ

14/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Nov, 06:37


የኦሮሞ ብልጽግና ከብቶች (እንድገመው - የጋማና የዳልጋ ከብቶች) እራሳቸው ገድለው፣ እራሳቸው እያለቀሱና እያፏለሉ ይገኛሉ። መፏለሏን ተያት ጫልቱ!

የወረሙማው ስርዓት በህዝባችን ላይ ያላደረሰው የግፉ አይነት የለም። ኢመደበኛ ኃይል አሰማርተው ህዝባችን ከማፈናቀል እስከ መጨፍጨፍ የደረሰ የግፍ አይነቶችን አድርሰውብናል። ይባስ ብሎም ላለፉት ሁለት ዓመት ሰራዊት አሰማርተው ይፋዊ ጦርነት ከፍተውብናል።

ዋናው ጥያቄ የወረሙማው ድንፋታና መፏለል "ውጤቱ ምን እየሆነ ነው?" የሚለው ነው።

1) በእነ ብርሃኑ ጁላ "እዚህም ና እዛም ና" የተባለለበት አራዊት ሰራዊት፣ እዚህም እዛም እየተማረከ፣ እዚህም እዛም እየተንጠባጠበ ነው። በተለይ ሰሞኑን በሁሉም የአማራ አካባቢዎች ምርኮው ለጉድ ነው።

2) ትናንት በሰላማዊ ሰልፍ "አትግደሉን" ብለን የለመናቸው ሰዎች፣ ዛሬ በሰልፍ "ዳውን ዳውን ፋኖ" ይሉን ጀምሯል። "ዳውን ዳውን" የምትለው፣ አንድም ከአቅምህ በላይ የሆነን፣ ሁለትም አንጋጠህ የምታየውን ነውና እንረዳችኋለን 😉

ለማንኛውም ድሮንም ልከህ፣ ታንክም አንጋግተህ፣ ሰራዊትም አግተልትለህ ያቃተህን… በአንድ ተራ የወረሙማ አመራር ዲስኩርና የመግለጫ ጋጋታ ወይም በመንጋዎች የአደባባይ "የዳውን ዳውን" ድለቃ ለአፍታ የሚቆም ትግል የለም። ጩከትህ የቁራ ነው።

የአማራ አክቲቪስቶችም አገዛዙ እራሱ ገድሎ ሲያንቃርር ቢውል፣ መልስ አትስጡት። የአማራ ፋኖ እንኳን አንድን ምስኪን ንፁህ ወጣት ይቅርና ሊወጋው ቀየው ድረስ የመጣን የሰራዊት አባል ማርኮም አስታሞ፣ አብልቶና አጠጥቶ የሚሸኝ እንደሆነ ማንም የሚያውቀው ነው።

ስናጠቃልል የወረሙማዋ እርግማንና ጩኸት… እኛ ጋር ሲደርስ መረዋ ሲቃ ሆኖ ነው። እና እንጣጥ እንጣጥ እያሉ እንቧ ማለትም ይቻላል - ወረሙማ 🙂

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Nov, 17:23


🔥የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፈ ብርጌድ ከልጓም የለሹ የብልፅግና ቡድን ጋር ሲፋለም ዋለ‼️
  
አማራን ጨርሼ በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ ኦሮሙማን እገነባለሁ የሚለው የወፈፌው አብይ አህመድ አሊ ኦህዴድ መራሹ የብልፅግና ቡድን ዛሬም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት በቀድሞ አጠራሩ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ በረኸት ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች በታንክ በመቶ ሰባት በሞርተር ዙ23 እና መሰል ከባድ መሳሪያዎች የታገዘ ዉጊያ ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦርር ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ ጋር ሙሉቀን የፈጀ ፍልሚያ ሲካሄድ መዋሉን ማረጋገጥ ተችሏል።
   ዛሬ ህዳር 13/2017ዓ/ም ከሌሊቱ 9:00ሰዓት ላይ መነሻውን የበረኸት ወረዳ መቀመጫ ከሆነችው መተህብላ ከተማ አድርጎ መድረሻውን በረኸት ወረዳ ቀበሌ04 የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት በጀግኖቹ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ ድባቅ የተመታ ሲሆን በበርካታ ተሽከርካሪዎች አስክሬኑ ወደ መተህ ብላ ከተማ ሲያመላልስ ውሏል።
  በደረሰበት  ምት የተበሳጨው ወራሪው የኦህዴድ  መራሹ አራዊት ሰራዊት ሀገር ሰላም ብለው በቤታቸው የተቀመጡ ሴቶች አዛውንቶችና መሰል ግለሰቦችን በማገት ተጠምዶ የዋለ ሲሆን ይህ ዜና እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ ጦርነቱ እንደቀጠለ ነው።
  ይህ በእንዲህ እንዳለ የኦህዴድ መራሹ የብልፅግና ሰራዊት የአማራን ህዝብ አልወጋም በማለት በየቀኑ ከነ ሙሉ ትጥቁ ፋኖን መቀላቀሉ የቀጠለ ሲሆን ከትናንት ህዳር 12/2017 ዓ/ም እስከዛሬ ህዳር 13/2017ዓ/ም ከደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር አፄዘርዓያዕቆብ ከፍለከተማ ጎሸባዶ ቀበሌና ከሌሎች ቦታዎች 10 የሰራዊት አባላት የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦርን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ተቀላቅለዋል።
        "ድላችን በክንዳችን"
©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ክፍል

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

13/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Nov, 15:45


ኦሮሞ ክልል አማራ ሲጨፈጨፍ ይሄን በየ ማህበራዊ ሚያ ማጋራት ወይም በስልካቹ በመያዝ ለማስረጃ ይቀመጥ ዋጋ ስለሚከፈልበት

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Nov, 05:49


🔥#የድል_ዜና ሸዋ ‼️

ከሰም ክፍለጦር 💪

በሁለት  አይሱዙ አስከሬኑን ጭኖ የፈረጠጠው የአገዛዙ ወታደር ድሮን በመጠቀም ሁለት የቀንድ እንስሳትን ገድሎ ሔደ‼️

ህዳር 12/2017 ዓ.ም ከጠዋት ጀምሮ የአሳግርት ከተማን እይዛለሁ በሚል የከንቱ ቅዠት ሞርተር፣ዲሽቃ ፣መቶ ሰባት፣ዙ -23 እና ድሮን በመጠቀም የአስማረ ዳኜ ብርጌድ የፋኖ አባላት ላይ ጥቃት ለመፈፀም አስቦ የተንቀሳቀሰው የአብይ አህመድ ወንበዴ ቡድን ሁለት አይሱዙ እና አንድ ቢክ አፕ አስከሬን ጭኖ ተሸኝቷል።

   "እሰይ እሰይ ህዳር ታጠነ"

በአገዛዙ አጠራር በሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ በአቶ መካሻ አለማየሁ ሰይጣናዊ ፊርማ የጀግናው የአስማረ ዳኜ ቀዬ እንድትወድም ተፈርዶባት አለኝ ያለውን የምድር እና የአየር ከባድ መሳሪያ በመጠቀም የአማራን ህዝብ ለማጥፋት ተማምሎ የሔደው የአገዛዙ ቡድን በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር አስማረ ዳኜ ብርጌድ እና በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር ጋተው ብርጌድ የፋኖ አባላት የተባበረ ክንድ የእነ አብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ፣የእነ መካሻ አለማየሁ ተቀላቢ ቡድን ሁለት አይሱዙ እና አንድ ፒካፕ አስከሬን ጭኖ ተመልሷል።

በድርጊቱ የተበሳጨው ፀረ አማራው ቡድን በተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት ቢፈፅምም የአንድ ግለሰብ የግል ሀብት የሆነን ሁለት የቁም እንስሳ ከመግደል ውጪ በሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት ሳይደርስ የጠላት ሀይል ጊና አገር ጤና ጣቢያ ሌላውን ማህበረሰብ እንዳይታከም በመከልከል ከ70 በላይ ቁስለኛ በወረፋ ሲታከም መዋሉ ተረጋግጧል።

©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ህዝብ ግንኘነት ክፍል
  
#ምረር_አማራ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Nov, 17:22


👆② ከላይኛው የቀጠለ… "…የደራው የእርድ ፖለቲካ የሚመጣው እዚህ ጋር ነው። ቀሽም ተዋንያንን በመላክ ድራማውን ሠሩት። ድራማውንም በማኅበራዊ ሚዲያ ተሯሩጠው ለጠፉት። የለጠፉትንም ፌክ መሆኑን ስንነግራቸው ተጣድፈው አወረዱት። ድራማው አሰቃቂ ሆኖ የተዘጋጀ ነበር። ዐማራና ኦርቶዶክስን ታርጌት ያደረገ ድራማ ነበር። በድራማው እንደ በፊቱ ዐማራው አልደነገጠም። የብልጽግና ካድሬ፣ የትግሬዋ ወያኔ ካድሬ፣ የኦነግና የኦፌኮ ካድሬዎች ማኅበራዊ ሚዲያውን ሞልተው ሲንጫጩ ቅምም ያለው ዞር ብሎም ያየው ዐማራ አልነበረም። ደስ ያለኝ ነገር በተለይ የጎንደሩ ስኳድ ከኦሮሞና ከትግሬ አክቲቪስቶች ጋር ተመሳጥሮ በጎጃም ዐማራ ላይ በሕፃን ፌቨን ሞት ላይ የሠሩትን ሁሉን አቀፍ ዓለምአቀፍ ሴራ ካከሸፍኩት በኋላ ቸኩሎ፣ ተጣድፎ የተገኘውን አጀንዳ ሁሉ የሚያራግብ ዐማራ ጠፍቷል። በእውነት ይሄ ትልቅ ዕድገት፣ ትልቅ መረዳትም ነው። ምንም እንኳ አሰቃቂ ወንጀል ቢሆን ግራ ቀኝ አይቶ ነው እንጂ ሓሳብ መስጠት ተጣድፎ ካሜራ ፊት ቀርቦ ለፍልፎ ኋላ ማጠፊያው ሲያጥር እንደነ ዮኒ ማኛ፣ እንደነ መማር አለባቸው መደበቂያ ይጠፋል። እናም በተለይ የእኔ የቴሌግራም ቤተሰቦች፣ የመረጃ ተለቭዥን የነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር ቤተሰቦች ነገርን አዳምጦ፣ እህልን አላምጦ፣ አስሬ ለክቶ አንዴ በመቁረጥ የታወቁ በመሆናቸው ለሁሉ ነገር መቸኮል አቁመዋል። እግዚአብሔር ይመስገን።

"…በእኔ መረዳት መለኮታዊ ጣልቃ ገብነት ካልተጨመረ በቀር አገዛዙ በቀጣይ የሚፈጥረው እልቂትና ጭፍጨፋ ከሩዋንዳው የሁቱና ቱትሲ ጭፍጨፋ የከፋ፣ የባሰ ነው የሚሆነው። እነ ዳንኤል ክብረት ያለቀው አልቆ ጥቂት ሚልዮን እንኳ ብንቀር ብለው በድፍረት የተናገሩት፣ መንግሥታችንን በኃይል ለመለወጥ መመኮር በአንድ ጀንበር መቶ ሺዎች እንዲታረዱ ከማድረግ በቀር ምንም ፋይዳ የለውም ያለው የአቢይ አሕመድ ንግግር ወዘተ ሲደማመር መጪውን ጊዜ ከባድና እልቂቱንም ግዙፍ ያደርገዋል የሚል ስጋት አለኝ። የጃዋርና የለንደኑ የኦሮሞ ምሁራን ለኦሮሞ የማትስማማ ኢትዮጵያን በታትናት ነው የምንሄደው የሚለውም ዛቻና ቀረርቶ መረሳት የለበትም። በዚህ ላይ የሃይማኖት ጉዳይ አጀንዳ ሆኖ ሲገባበት አስቡት። በተለይ ዐማራ ከሆነ እስላሙም፣ ኦርቶዶክሱም የከፋ ነው የሚሆንበት። ከኦሮሞው ኦርቶዶክሱ የሚያስተርፉት አይመስልም። ሰላሌ እኮ 100% የኦሮሞ ኦርቶዶክስ አማኝ ሕዝብ ነው። እየታረደ ያለው ግን መከላከያ ውስጥም፣ ኦነግ ሸኔ ውስጥም ባለው አክራሪ ፅንፈኛ የኦሮሞ እስላሞች አማካኝነት ነው። የሰላሌ ኦርቶዶክስ ተጨፍጭፎ፣ ተጨፍጭፎ ተመናምኖ አሁን ሊያልቅ ተገባድዷል። በሰላሌ አብያተ ክርስቲያናቱ በኦነግም፣ በኦሮሙማው መከላከያም እየወደሙ ነው። ሁለቱም ፀረ ኦርቶዶክስ ኃይሎች ስለሆኑ ኦሮሞ ሆኖ ኦርቶዶክስ የሆነም እንዲሁ ፍዳውን ያያል። ጉራጌ በተለየ መልኩ፣ ደቡብ ከዐማራው ውጪ ኦርቶዶክስ የሆነውን ይፈትኑታል።

"…በሌላም በኩል እነ አቢይ አሕመድ ትናንት ሊያሳዩን የሞከሩት ዓይነት የግድያ ድራማ እየፈጸመ የኦሮሞን ኃይል በማስነሳት ሊጠቀም የፈለገው ምንድነው? የሚለውን በደንብ ማየት ያስፈልጋል። የመርካቶ ጉዳይ በምንም ዓይነት ሁኔታ ወደኋ ሳይል ዕቅዱ ሳይከሽፍበት ሌላውንም ብሔር ጭምር ከመርካቶ፣ ከችርቻሮም ሆነ ከአስመጪ እና ላኪነት ንግድ ውስጥ ነቅሎ በማስወጣት የራሱን ብሔር ለመትከል መፍጨርጨሩ አልቀረም። መርካቶን ለቃችሁ ለሚኩራ አካባቢ መሬት እንስጣችሁ የተባሉም ነጋዴዎች እንደነበሩ ሰምቻለሁ። አገዛዙ መርካቶ ላይ የገጠመው ከባድ የመልስ ምት ስለሆነ፣ እንደ ፒያሳና ካዛንቺስ ወጣት ተነሥ ብሎ ሲያፈናቅለው ፓርቲ አዘጋጅቶ እየጨፈረ እንደበግ የሚለቅ ሳይሆን የሞት ሽረት የሚያደርግ ስለሆነ ለዚህ ደግሞ የግድ ቄሮን ከኋላ ካላስነሣ እና ካላስፈራራ በቀር እንደማይሆንለት ስላወቀም የግድ መርካቶን በእጁ ለማስገባት ሲል እንዲህ ዓይነት አጀንዳ ፈጥሮ እንደሚንጠራወዝ የሚጠበቅ ነው።

"…አቢይ አሕመድ በፌክ ኢትዮጵያኒስቱ፣ በግንቦት ሰባቱ እና በባልደራስ በግንባሩ ምክንያት አበጣብጬ፣ ዓይንና ናጫ አድርጌ አለያይቼአቸዋለሁ ብሎ አስቦ የነበረው የዐማራ ዳያስጶራም እንደ አዲስ ዓለምአቀፍ ትብብር ፈጥሮ በአንድነት በመነሣት የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የዜና ርእስ መሆኑም አበሳጭቶታል። እናም የአቢይን ጨፍጫፊነት የገለጠው ይሄ የዐማራ የዳያስጶራ ኃይል፣ እያደረገ ያለው ተከታታይ ታላላቅ ሰልፍም የኦሮሙማውን ኃይል ስላስደነገጠው ዓለም የዐማራ ንጹሐን ጭፍጨፋን ሳይወድ በግዱ እያየ ስለሆነም እሱም በበኩሉ "ዐማራ ብቻ አይደለም እየተገደለ ያለው ኦሮሞ ጭምር እንጂ" በማለት አጀንዳ ማጣፊያም ፈልጎ ይሆናል ቀሽም የማይረባ ድራማ የሠራው።

"…አሁንም ያሰቡትን መርካቶን የማፍረስ ተግባር ለመፈጸም የመርካቶ እምቢተኝነት ምን አልባት ከአሰቡት በላይ ሲሆንባቸው የበለጠ ኃይል ተጠቅመው ነጋዴውን በመጨፍጨፍ፣ በጅምላ በማሰር የጎመጇትን መርካቶን ለመቆጣጠር አስበው ነገር ግን ይህንን ሲያደርጉ ፋኖ ጥሶ ሊገባ ይችላል ብለውም በመስጋታቸው ይሄን ስጋት ለማስቀረት በዐማራና በኦሮሞ ድንበር ችግር በመፍጠር የዐማራና የኦሮሚያን ድንበር ቄሮን እንደተጨማሪ ኃይል በማስጠበቅ ቅጥራቸውን አጠናክረው ከዚያ በኋላ መርካቶን ባላቸው ኃይል በመጠቀም የሚፈልጉትን ለማድረግ እና ሥልጣኑንም በድንገት ላለማጣት ነው የሚሉም አሉ። የደራው ጉዳይ የጦዘው ግን የጀነራሉ ቤተሰቦች በኦነግ ሸኔ ተገደሉ። ጄነራሉ የቤተሰቦቹን ጉማ ተበቀለ። ኦነግ ሸኔን ገብቶ አፀዳው። ፅዳቱ ደግሞ ኦነግ ሸኔን የሚቀልበውን ተራውንም ገበሬ ያካተተ ነበር። ጄነራሉ ኦሮሞ ነው። ሰልፍ ወጥተው የሚያብዱት ግን ዐማራ ላይ ነው። ልክ ትግሬ በኦሮሞ ሲገረፍ የዐማራ ስም እየጠራ እንደሚያለቅሰው ማለት ነው።

"…አሁን መከላከያ ውስጥ ያሉት የደቡቡም፣ የሱማሌውም እና ኦሮሞው ወታደሮች የአገዛዙ ሴራ ተገልጦላቸው በብዛት እየከዱ ወደ ዐማራ ፋኖ እየገቡ ነው። ስለሆነም የመጨረሻው ምርጫቸው መከላከያውን በንጹሕ ኦሮሞ በመሙላት ለመታገልም ፈልጎ ይሆናል አጅሬ አቢይ ጁላ። እንደሰጉት የዐማራ ፋኖ ጥሶ ወደ ማእከላዊው መንግሥት የሚገባ ከሆነ ኦሮሚያ ውስጥ ዐማራን ከኦሮሞ በማጫረስ የዘር ጭፍጨፋን በመፍጠር የበቀል ጥማታቸውን ለመወጣት ይዳክሩም ይሆናል እና ለማንኛውም እንደ ንሥር ንቁ በመሆን ዙሪያ ገባውን በጥንቃቄ መቃኘቱ አይከፋም። እንደነገርኳችሁ መከላከያውና ኦነግ ሸኔ አብረው ሲዋጉ በቪድዮ አይቻለሁ። አለኝም። በኋላ እለቅላችኋለሁ።

"…ዐቢይ አሕመድ የዝቋላ መነኮሳትን በጅምላ ከማሳረዱ በፊት አዲስ አበባ ውስጥ ሳይቀር አረጋዊውን ካህን በድንጋይ አስጨፍጭፎ አሳይቶ ከፈጸመ በኋላ ነው በመላ ሀገሪቱ ካህናትን በጅምላ በተመሳሳይ መልኩ በአሳቃቂ ሁኔታ አሳርዶ ያሳየን። አሁንም ይሄ አረመኔ ከላይ እንዳልኩት በተደጋጋሚ ጊዜ ወደ ሩዋንዳ በመሄድ ሲያጠና የከረመውን የዘር ጭፍጨፋ በኢትዮጵያም ሊደግመው ይችላልና መጠንቀቁ ሳይሻል አይቀርም። ከዚህ በፊት አዝማሪ ሀጫሉ ሁንዴሳን ገድሎ ሲያበቃ በመላው ኦሮሚያ ዐማራና ኦርቶዶክሱን የኦሮሞን እንዳስጨፈጨፈ አሁን ደግሞ አንድም ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የሚጠጋ ከሆነ፣ ወይም የመርካቶ ነጋዴ የፈለገውን የመሰልቀጥ ህልም ካጨነገፈበትና መርካቶን አላስነካም ካለው ለበቀል እንደዚህ አርጋችሁ ኦሮሚያ ውስጥ ዐማራውን፣ ጉራጌውን እና…👇② ከታች የቀጠለ…

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Nov, 17:22


"ርእሰ አንቀጽ"

"…ዘንድሮ ባለፈው መስከረም 2017 ዓም ላይ በወለንጪቲው የጠንቋይ ልጅ በአቶ ድንቁ ደያስ ሰብሳቢነት፣ እነ ጃዋር አህመድ በተገኙበት የኦህዴድ፣ የኦነግ፣ የኦፌኮ እና ሌሎችም የኦሮሞ ፓርቲ መሪዎች፣ አክቲቪስቶችና ቲክታከሮች በተገኙበት ስብሰባ ተደርጎ ነበር። ስብሰባውም "ነፍጠኛ ሥልጣናችንን ከእጃችን ሊነጥቀን ነውና ለምን በአንድነት ሆነን አንመክተውም" የሚል ነበር። በምላሹም ሕዝቡ ብልፅግና ኦህዴድን ጠልቶታል። ስለዚህ የሚቻል አይሆንም የሚል ነበር። ይሆናል፣ እንሞክረው፣ ከኦሮሞ ብሶቶች መካከል ያለፍርድ የታሰሩትን የኦነግ አመራሮች እንፈታለን፣ ከዚያ እንደ 2010 ዓመተ ምሕረቱ አጀንዳ ፈጥረን ሕዝቡን በአንድነት እንዲደግፈን ማንቀሳቀስ ነው ብለው እንደወሰኑ ነው የሚነገረው።

"…ይሄ አሁን ያለው መፍጨርጨር ለኦሮሙማው ኦህዴድኦነግ የመጨረሻ ሥልጣን ላይ ለመቆየት የሚያደርገው የሞት ሽረት ሙከራው ነው። ሙከራውን ግን እንዲህ በቀላሉ እንዳትመለከቱት። ከበድ የሚል ይመስለኛል። የሚከብደውም በዐማራ ክልል ውስጥ ላለው፣ ለሚገኘው ዐማራ ብቻ ሳይሆን በአዲስ አበባ፣ በአዲስ አበባ ጫፍ እና በክልሎች ውስጥ ለሚገኘው ዐማራና ኦርቶዶክስ አማኞች ጭምር ነው። በዐማራ ክልል ውስጥ የሚገኘው ዐማራ ከፋም ለማም፣ አነሰም በዛም ራሱን መከላከል ስለጀመረ ጭፍጨፋው ቢኖርም አጸፌታውን የሚመልስ ኃይል ቀደም ብሎ ስለተደራጀ እንደ ከክልሉ ውጪ እንዳሉ ዐማሮች የከፋ አይሆንም። አዲስ አበባም ፈጣሪ ካልደረሰላቸው እና ካላገዛቸው በቀር የሚታየኝ ከፍ ያለ አደጋ ነው። በተለይ ከአዲስ አበባ መሃል ከተማው አፈናቅለው ዳር ሸገር ሲቲ በሚሉት ኦሮሚያ ክልል ያስገቡትን ሰው ትንሽ የሚበረቱበት ይመስለኛል። በዕቅዳቸው መሠረት ከመሃል ከተማው ከርስቱ የነቀሉትን ከከተማው ዳር አውጥተው ሊያጸዱትም ይመስላል። መርካቶም ሌላኛው የመጪው ዘመን ደም መፋሰሻ ይመስለኛል።

"…ከአዲስ አበባ መስተዳድር ክልል ውጪ በሌሎች ክልሎች በተለይ በኦሮሚያ፣ በድሬደዋ እና በሐረር፣ እንዲሁም በደቡብ ክልል በስፋት ለዐማራው ድግስ የተደገሰ ይመስላል። ሐረር ከተማ ከወዲሁ ፀጉረ ልውጥ መሳሪያ የታጠቁ ሰዎች በብዛት መታየታቸው እየተነገረም ነው። በኦሮሚያ ፅንፈኛው አራጅ የኦሮሚያ የወሃቢይ እስላሞች እና ፀረ ኦርቶዶክስ ፕሮዎች ሰይፋቸውን ስለው የሚጠብቁ ሲሆን፣ በደቡብ ክልልም ፓስተሮች ሳይቀሩ በቸርች ሰበካቸው ላይ የዐማራ ፋኖ ካሸነፈ ጴንጤ ያልቅለታል፣ ይጨፈጭፋችኋል፣ ዘመናችን ይነጠቃል በሚል አማኝ ብለው የሚነዱትን ሕዝብ የሌለ ወከባ ፈጥረውበት እያጨናነቁት ይገኛሉ። የከተማ ከንቲባዎች ሳይቀር በግልፅ ወንጌል የሚሉትን ወንጀል በአደባባይ መስበክ ሁላ ጀምረዋል። ነገርየው ከበድ የሚል ይመስላል። ሕዝብ ለመቀነስ ከዚህ በላይ ሌላ አማራጭ ያላቸው አይመስሉም ብልፅግናዎችም ሆኑ የብልጽግና ቀጣሪዎች።

"…እነ AAA Aአቢይ Aአሕመድ፣ Aአዲሱ Aአረጋና Aአዳነች Aአበቤ ብዙ ጊዜ ተመላልሰው ከጎበኟት ሩዋንዳ የቀሰሙትን የጅምላ ጭፍጨፋና የዘር እልቂት አሁን ላይ በኢትዮጵያ ለመተግበር ቅድመ ዝግጅታቸውን ጨርሰው በሰፊው ወደ ተግባር ለመግባት እንደተዘጋጁበት ነው የሚሰማኝ። ከ2008 ዓም ጀምሮ ወያኔ ህወሓትን ለመጣል ሲባል የቄሮን እንቅስቃሴ በመፍጠር ከውጭና ከውስጥ በመናበብ፣ ተማሪዎችን ለብጥብጥ በማስነሣት፣ መኪና፣ ፋብሪካ፣ ሕንፃ በማቃጠል እውነት መስሏቸው ለሰልፍ የወጡትን ተማሪዎች፣ ሰልፈኞች ደግሞ ያለ ርህራሄ በመጨፍጨፍ ኃጢአቱን ሁሉ ወያኔ ላይ በመደፍደፍ፣ ወያኔም በፍርሃት መላወሻ፣ መተንፈሻ፣ አጥታ ተሳቅቃ ደንግጣ ወደ ደደቢት እንድትፈረጥጥ፣ ኋላም ደደቢት ድረስ በመከተል እንዳይለምዳት አድርገው ግርፍ፣ ቅጥቅጥ በማድረግ በቃኝ፣ ሁለተኛ አይለምደኝም አስብለው አሁን ወዶ ገብ ባሪያ፣ ገረበ ጉራቻ አድርገው ጫማቸውን ያስላሱበትን የያኔውን ያረጀ፣ ያፈጀ መንገድ ነው ዛሬም ተከትለው ዐማራውን ለማስጨነቅ የፈለጉት። ይሄ መንገድ ዐማራው ላይ አይሳካም፣ አይሠራም። ምክንያቱም ዐማራው ሞትን፣ በጅምላ መታረድን ለምዶ አሁን እሱን አምልጧል። ተሻግሯል።

"…ልብ በሉ ዐማራው በጉትጎታ፣ በጭቅጨቃ፣ በስንት ውትወታ ቀደም ብሎ ባይታጠቅ፣ ታጥቆም መመከት፣ ማነከት ባይጀምር ኖሮ አሁን ላይ ምን ሊፈጠር እንደሚችል ማሰብ በራሱ ይዘገንናል። እንዲህም ሆኖ እንኳ በመሬት ፋኖን መግጠም ያቃተው አገዛዙ እንዴት የዐማራ ገበሬን በድሮን እንደሚጨፈጨፍ ዛሬ የተወሰነውን በቪድዮ አሳያችኋለሁ። በተለይ እንደእነ እስክንድር ነጋ፣ እንደነ ምስጋናው አንዷለም ዓይነቶቹ ፌክ ኢትዮጵያኒስቶች እና ፋፍሕዴን የጎንደር ስኳዶች የዐማራ ፋኖን ትግል በመጎተት፣ ባይከፋፍሉትና ለብልጽግና ምቹ ሜዳ ባይፈጥሩለት ኖሮና ወደ አንድ መጥተው አራጁን ብልፅግናን በአንድ ላይ ቢመክቱት ኖሮ የትናየት በተደረሰ ነበር። አሁን ገና እኮ ነው የሸዋ ፋኖም እየነቃ የመጣው። አሁን ነው የጎንደር ፋኖም እየነቃ የመጣው። ሁሉም ነቅቶ አንድነቱ ሲመጣ ደግሞ አይደለም የዐማራ ችግር የኢትዮጵያም፣ አልፎ የምሥራቅ አፍሪቃ ቀንድ ችግር ይፈታ ነበር።

"…ተመልከቱ ኦሮሞን እንዴት እንደሚነዱት። ኦሮሚያ ልዩ ኃይል ውስጥ የነበረው ኦሮሞ በትግራዩ ጦርነት እና አሁን በዐማራ ክልል ውስጥ እየተካሄደ ባለው ጦርነት በፋኖ እጅ አልቋል። ኦሮሙማው የሚዘምትለት ዘማች ከኦሮሚያ አጥቷል። አፈሳ በአፋሰ ነው በኦሮሚያ።  ዐማራው ነበር በፊትም ተዋጊ ኃይለኛ ወታደር። አሁን ላይ ግን ዐማራው ከከፍተኛ ባለሥልጣናትና ከካድሬው ዐማራ በቀር ለአገዛዙ ታማኝ አይደለም። ትግሬ ዐማራን በትርክት ምክንያት ቢጠላውም ከጥቂቶች በቀር አብዛኛው አገዛዙን መበቀል እንጂ ማገዝ አይፈልግም። እነ አፋር፣ ሶማሌም እንዲሁ ፈቃደኞች አይደሉም። ስለዚህ አገዛዙ ለጦርነቱ የሰው ኃይል በግድ ሊያገኝ የሚችለው ከኦሮሚያና ከደቡብ ብቻ ነው። ከኦሮሚያ በሃይማኖት እና በማንነት፣ ከደቡብ በሃይማኖት ሰብኮ፣ አፍሶም በግድ ወደ እሳት እየዶላቸው ነው። ለዚህ ደግሞ የእርድ ድራማ እያሳዩ ተነሥ ባትነሣ፣ ከጎኔ ባትሰለፍ የሚመጣው የዐማራ ፋኖ እንዲህ ነው የሚያርድህ ብለው ለማነሣሣት ነው የተፈለገው። ስንት ሺ የኦሮሞ ወታደር በምርኮ እጁ ገብቶ እየቀለበ የተቀመጠው የዐማራ ፋኖ እግዚአብሔር ያሳያችሁ አንድ ምስኪን ገበሬ ኦሮሞ ሲገድል? የማረድ ልምድ የት ሰፈር እንዳለ ሀገሩ ሁሉ መች ጠፋውና ነው። ጽንስ አርዶ በልቶ ያሳየን፣ ደም የሚጠጣው ማን ሆነና ነው? ኧረ እያለፍክ።

"…ይህ በእንዲህ እንዳለ የመርካቶው ጉዳይ ፈጥጦ መጣ። የእሳቱ መደራረብ፣ የሱቅ መዝጋቱ። በተለይ የመርካቶ አድማ ወደ ክፍለሀገር መዛመት መጀመሩ አገዛዙን ብርክ ብርክ እያስባለው ነው የመጣው። በሀገሪቱ በአብዛኛው ቦታ ነዳጅ የለም። በልማት ስም ቤቶች እየፈረሱ ማኅበራዊ ምስቅልቅል በየቦታው ተፈጥሯል። የኑሮ ውድነቱ ሕዝቡን በአፍጢሙ ሊደፋው ነው። በመስከረም ወር ላይ ይጨመራል የተባለው የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ ይኸው ህዳር መጥቶም ዝም ጭጭ ተብሏል። ስለዚህ አገዛዙ ይሄን አጣብቂኝ የግድ ማለፍ ይፈልጋል። ለማለፍ ደግሞ ሀገሪቷን ቀውስ ውስጥ መክተት አለበት። ያለ ቀውስ መግዛት የማይችለው አቢይ አሕመድ ለቀውሱ ደግሞ መነሻ የጦስ ዶሮ ይፈለጋል። የጦስ ዶሮው ከተገኘ በኋላ ኦሮሞንና የኦሮሞን ተማሪዎች፣ ቄሮና ቄሪትን አደባባይ ማስውጣቱ ለእሱ እጅጉን ቀላሉ ነገር ነው። ኦህዴድ ይሄን ጥርሱን የነቀለበት ተግባሩ ነው።👇 ① ከታች ይቀጥላል…

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Nov, 17:22


👆③ ከላይኛው የቀጠለ… …ሌሎችንም ወዘተ እረዷቸው ብሎ ዘግናኝ አገዳደል በኦሮሚያ ማሳየቱ እና ሕዝቡ ደሙ እንዲፈላ ማድረጉ አይቀርም። የፈለገውን ቢያደርግ አቢይ አሕመድ ለጊዜው ጠያቂ የለበትም። ሁሉን ገረድ፣ ሁሉን ሽባ ስላደረገው ጠያቂ የለበትም። አቢይ 4ተኛ ጨዉ ይሄን አጀንዳ እያጯጯኸ መርካቶን ይወጥራል። ባስነሳው እሳት እያስፈራራ፣ በግብር፣ በእስር እያስፈራራ፣ በመልሶ ማልማት እያስፈራራ ይወጥራል። የኦሮሚያ ባለሥልጣናት ትልቁ ፀጋቸው በክልሉ ያለውን ቄሮ በፈለጉት ጊዜ ሰልፍ የማስወጣት የማይገሰስ መብት እና ፈቃድ አላቸው። ዛሬም ግራቀኙን ሳያይ እጁን አጣምሮ የሽመልስ አብዲሳ ካድሬ የሚነዳው የኦሮሞ ቄሮ መኖሩን ስታይ ትደነቃለህ። የሚያስቀው ነገር ደግሞ እንደ ትግሬዋ ሎዛ አይነቶቹ የኦሮሞን ምስኪኖች አዛኝ ቅቤ አንጓች መስለው መንዳታቸው ነው። እነ አያናም ጭንብላቸው ተገፍፏል። በግልጽ ዋይዋይ እያሉ መጥተዋል።

"…ዓለምአቀፍ ማኅበረሰቡ ሁሉን ያውቃል። በሩዋንዳ የተፈጸመውን የዘር ፍጅት ዓይቶ ዝም እንዳለ አሁንም በኢትዮጵያ ሊፈጸም ስላለው ግዙፍ የዘር ጭፍጨፋ መረጃው እያለው አይተነፍስም። የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዓቢይ አህመድን የፈለጉትን ነገር የሚያስፈጽሙበት መሳሪያቸው አድርገው ስለሚቆጥሩት ምንም ሊያደርጉት አይፈቅዱም። አይፈልጉምም። የትግሬዋን ህወሓት ቢወዷትም አቢይ አሕመድ የጨፈጨፈው የትግሬ ኦርቶዶክስን ስለሆነ ሊነኩት፣ ሊቆጡትም አልፈለጉም። በዐማራ ክልልም እያለቀ፣ እየተጨፈጨፈ ያለው ኦርቶዶክሱና ጥንታዊው የእስልምና እምነት ስለሆነ ደንታ የላቸውም። ሳዑዲ አረቢያ ከሀገሯ ያባረረችውን ወሃቢያ አፍሪካን እንዲረብሽላት ወደ አፍሪካ ኤክስፖርት ማድረጓ ይታወቃል። እነ ቱርክ፣ ሚጢጢዬዋ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ድሮንና ቦንብ ሰጥተው የሚያስጨፈጭፉት ማንን እንደሆነ ይገባችኋል። ኦነግ እንኳ ትናንት ባወጣው መግለጫ ላይ "የመስቀል ጦረኞች" በማለት ነበር የዐማራ ፋኖን የገለጸው። ኦነግ የደብዳቤው ሄዲንግ ሌተር ራሱ በዓረብኛ መሆኑም ለዚሁ ዓላማ ታስቦበት ነው። ከጥቂት ገንገበት ምስኪን ኦሮሞ በቀር የኦነግ አብዛኛው ተዋጊ እስላም መሆኑም ሆን ተብሎ ታቅዶበት የተዘጋጀ ነው። እናም ከሩሲያ እኩል አቻ አድርገው በኦርቶዶክስነቱ ብቻ በክፉ የሚያዩትን ዐማራ ከኢትዮጵያ ምድር አጽድተው መጨረሻ ላይ እንደ ሩዋንዳ ሰው የሌለበት ምርጥ ከተማ ሊገነቡለት የሚፈልጉ ይመስለኛል። ካሣ መሆኑ ነው።

"…መፍትሄው አሁንም በአንድነት መቆም። አጀንደ አለመቀበል። ለሚመጣው ነገር ዝግጁ መሆን። ይሄን እንደ ሕፃን ልጅ በሁለት እጁና በአፉም ዳቦ ይዞ በወንድሙ እጅ ያለችውም ቁራሽ ዳቦ ካልተሰጠኝ እያለ በሆነው ባልሆነው እሪሪ የሚል የኦሮሞ ብልፅግና ሴራን በንቃት መከታተል። ስላለቀሰ፣ ስለተንከባለለ፣ ስለጮኸ፣ እሪሪሪ፣ ቁቁ ቋቀምበጭ ስላለ አለመደንገጥ። መናበብ፣ አጀንዳውን ማክሸፍ። የምትከተሉትን ሚዲያ መምረጥ፣ አለመቸኮል፣ አብሮ አለመንጫጫት። ድንገት ከዐማራው ወገን እንኳ ወንጀል የሠራ ሰው ከተገጀ ወንጀለኛውን አለመደበቅ። ለፍርድ እንዲቀርብ አጥብቆ መሥራት። ፍትሓዊነትን የደም፣ የባህሪ መገለጫ ማድረግ። ቆፍጠን ማለት። ራስን፣ ቤተሰብን፣ አካባቢን በንቃት መጠበቅ። ከሁሉም ከሁሉም ደግሞ አጥብቆ መጸለይ፣ ፈጣሪን አጋዥ፣ ረዳት አድርጎ መንቀሳቀስ። ከዚያ ለሺ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ ይሆናል ማለት ነው።

"…በነገራችን ላይ ምንአልባትም አቢይ አሕመድ ራሱ የራዲዮና የቴሌቭዥን ጋዜጠኞችን ጠርቶ በቀጥታ ስርጭት "በሀገሪቱ ከፍተኛ የሆነ ኦሮሞ ጠል ሕዝብ አለና ቄሮ ያገኘኸውን በገኘህበት ጨፍጭፍ" ብሎ ሁላ መግለጫና ዐዋጅ ሊያውጅ ይችላል እና ይሄንን ቀውስ፣ እብድ የሆነ ሰውዬ በንቃት መጠበቁንም አትዘንጉ።

• ዳይ ዛሬም የትናንቱን አጀንዳ ወደማፍረሱ እናመራለን።

•••

ሻሎም…!   ሰላም…!

ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
ሕዳር 12/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Nov, 17:02


"አብይ አህመድ ነገሮች ከቁጥጥሩ ውጭ ሲውጡ ብዙ ጊዜ Appeal to fear (argumentum in terrorem) የሚባለውን የፕሮፓጋንዳ ቴክኒክ ይጠቀማል። ስልጣን በያዘ ማግስት በመስቀል አደባባይ በራሱ ላይ ቦምብ በማስወርወር የጀመረው ስትራቴጂ ነበር።

ከዚያም በኋላ "መንግስታችን ተነካ ብለው ከቡራዩ ... ወዘተ" ስለሚነሱት የኦሮሞ ወጣቶች ቀባጠረ። ቁም ነገሩ ያለው እዚህ ጋር ነው የ argumentum in terrorem ዒላማው የኦሮሞ ማህበረሰብ መሆኑን እየነገረን ነው። ይሄ ማህበረሰብ ደግሞ የሚባለው ፍርሃት ከሌለ አብይን አምኖ አይከተለውም። አብይ ደግሞ ይሄንን ማህበረሰብ ለማሳመን በየጊዜው FUD ( fear, uncertainty and doubt ) ተጠቅሟል።

በዚህ ፕሮጀክቱ ቡራዩ ላይ የጋሞ ተወላጆች በጅምላ ታረዱ፣ ኢንጅነር ስመኘው በቀለ ተገደለ፣  Homogeneous ማህበረሰብ እንዳንፈጥር መሃላችን ተሰንቅረዋል የተባሉ አማራዎች በመላው ኦሮሚያ በግፍ ታረዱ።

መንግስትን የሚቃወሙ ሃይሎችን ለመክሰስ ያመቸው ዘንድ አብይ አህመድ የከረዩ አባቶችን ገድሏል፤ ወለጋ በሸኔ ተፈናቅለው ካምፕ ላይ የተቀመጡ አማራዎችን በልዩ ሃይል ጨፍጭፎ ሸኔ ገደላችሁ ብሏል።

ትናንት እንደሆነው ሁሉ፣ ዛሬም ዜጎችን አርዶ "ከኔ ጋር ካልቆማችሁ ታልቃላቹህ" ማለቱ ነው። ይሄ ትራጄዲ አብይ ስልጣን ላይ እስካለ ድረስ ይቀጥላል።"

By ምስጋናውን በለጠ

በእጥፍ እንበቀላለን!!!
ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!
ደም በደም ይጠራል፣ የሰይጣኑ አብይ ሬሳው ይጎተታል
#IamFano
#AmharaRevolution

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Nov, 16:37


🔥#የአማራ_ፋኖ_በሸዋ_ደራ የተሰጠ የአቋም መግለጫ

✍️የሸዋ ደራ አማራ ህዝብ ለ3 የ አሰርት ዓመታት በአሕደድ መራር አገዛዝ በስውርና በአደባባይ እየተገደለና በአማራነቱ ተረግጦ ሲገዛ የነበረ ህዝብ መሆኑን የቅርብ ተወራስታችን ነው የደረሰበትን በደልና እንግልት ለመዘርዘር አይደለም ወረቀት ቀናትም አደበቃም፡፡

✍️ይህም አልበቃ ብሎ የአሮሞ መንግስት ያደራጀውና በስውር መምሪበት ትእዛዝ የሚሰጠው ኦነግ ሸኔ ህዝባችንን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለ የእምነትና የህዝብ ተቋማትን እያፈረሰ ሀብት ንብረትን እየዘረፈ የሸዋ ደራ አማራ ህዝብ ወዴትም እንዳይንቀሳቀስና በቤቱ ታቅቦ እንዲኖር ከተደረገ ሙሉ 5. ዓመት ሆኖታል::

✍️ይህንን በደል ለመከላከል ወጣቱ ተደራጅቶ እራሱን ለመጠበቅ የአማራ ፋኖ በደራ አሳምነው ፅጌ ብርጌድ ተመስርቶ ከጠላት ጋር አንገት ለአንገት ተናንቆ አኩሪ ስራ ሲሰራ ቆይቷል፡፡

✍️አሳምነው ፅጌ ብርጌድ ተጠሪነቱን ለሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ አጼ ዳዊት ከፍለ ጦር አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል፡፡

#ይሁንና ግን በሸዋ አካባne ያሉት እዞች በመጠምዘዝ ወደ አንድ አለመምጣታቸው የርቀደራ አማራ ህዝብን ለማዳን የሚመጥን የሰው ሃይል፣ የጦር መሳሪያ እንዲሁም አንድ መስመር እንኳን የሚዲያ ድጋፍ ተሰትቶን አያውቅም ::

✍️ስለሆነም ይህንን ከግምት በማስገባት እና የሰው ሃይላችንም የመሳሪያ ሃይላችንም አቅማችንም የተሻለ ደረጃ ላይ ስላልደረሰ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የብርጌድ ኮሚቴ (ሴኔት) ተወያይቶ ወደ ከ/ጦር በማሳደግ በክ/ ጦር ደረጃ ተዋቅረናል፡፡

✍️የከ/ ጦሩ መጠሪያ በፈቃዱ በላይ ከ/ጦር በሚል ተመስርቷል፡፡ከ/ ጦሩን የሚመሩ የስራ አስፈጻሚዎችንም

የወከልን ሲሆን ይህም፡-

1. አርበኛ ሺፈራው ኢያሱ የ/ከ/ጦሩ አስተዳደር

2. አርበኛ አሰፋ ነበበ የውጭ ጉዳይ ቀጠናዊ ትስስር መምሪ ሃላፊ

3. ሺ አለቃ ስለሺ አበረ የ/ከ/ጦሩ ዋና ጦር አዛዥ

4. አርበኛ በየነ ግዛው የ/ከ/ጦሩ ም/ክ ጦር አዛዥ

5. መቶ አለቃ ደጓለ ገበየሁ የ/ክ/ጦሩ ዘመቻ መምሪያ

6. አስር አለቃ ኃይሌ ጌታሁን የ/ክ/ጦሩ ት/ት እና ስልጠና መምሪያ ሃለፊ

7. አርበኛ ድፌ ሀብታምዬ የ/ከ/ጦሩ መረጃና ደህንነት

8. መ/ር ጌታቸው አበበ የ/ክ/ጦሩ ህዝብ ግንኙነት

9. አርበኛ ካሱ ማህሙድ የ/ክ/ጦሩ ፋናንስ ሃላፊ

10. መ/ር በላቸው ዳኜ የ/ክ/ጦሩ ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ

11. አርበኛ ብርሃኑ ይርሳው የ/ከ/ጦሩ ሎጅስቲከ ሃላፊ በማድረግ ውከልናዎችን ሰጥተናል፡፡

✍️በፍቃዱ በላ ከፍለ ጦር የሸዋ ፋኖ ወደ አንድ አደረጃጀት እስከመጣ ተጠሪነቱ ለማንም ያለመሆኑንና ቀጠናዊ የጦር ርብርብ ስለሚጠይቅ በሁሉም ግንባር የአማራ ፋኖን ድጋፍ ይጠይቃል፡፡

✍️ከሸዋ ጠቅላይ ግዛት ልንወጣ የቻልንበት ዋና ምክንያት የደራን ትግል ትኩረት አለመስጠታቸው፣ የትግሉን ውስብስብነት የሚመጥን የበጀት ፈሰስ አለማድረግ፣ በቂ የሆነ የሰው ሃይልና የጦር መሳሪያ አለመመደብ፣ እዞቹን የጠበቀ ስራ አለመስራትና እርስበእርስ ጦር ተማዞ በመታኮስ ትግሉ ወደፊት እንዳይጓዝ …ወዘተ አድርገዋል፡፡

✍️በመሆኑም ከየትኛውም አደረጃጀት ገለልተኛ አድረገን ከፍለ ጦር መስርተናል፡፡ ከዚህም አንፃር ከላይ የተጠቀሱት ችግሮች እንዲፈቱ ግፊት ብናደርግም ተቀባይነት ባለማግኘቱ የደራ አማራ ፋኖ እራሱን ችሎ ችንዲወጣ ተገዷል፡፡

✍️ችግሮች እንዲፈቱና ወደ አንድ እዝ እንዲመጡ መልካም ምኞታችንንም በዚሁ አጋጣሚ እንገልፃለን፡፡

✍️በመጨረሻም በአራቱም አቅጣጫ ያላችሁ የአማራ ታጋዮች የደራ ፋኖ ከመንግስት ጋር ታርቋል ተደራድሯል የሚሉ መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ፡፡ ከመንግስት ጋር የሚስታርቀን ምንም አይነት ነገር እንደሌለ ለማሳወቅ እንወዳለን ፡፡

አንድ ተቋም አንድ ድርጅት

ድል ለተገፋው ህዝብ

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

12/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Nov, 16:23


መረጃ 🔥🔥💪
በውስጥ ላሉ የፋኖ የጦር  አበጋዞች ብቻ ፣ጠላትህን ሌላም ግዜ እንዳይሞክርህ አድርገህ አርገህ ደቁሰህ ውቃው
አዲስ ሚስጥራዊ ዘመቻ በየቀኑ በገፍ በውጊያ ከሚደመሰሰው ከዘረኛው መንጋ በተጨማሪ ፣ጠላትን እጂግ ዘግናኝ የሆነ አገዳደልን በመግደል በጠላት ካምፕ አካባቢ ላይ መጣል ፣ማለትም በስለታም እና መሰል ነገሮች በመጠቀም በጠላትህ ላይ የጭካኔ እርምጃ  ድልህን በአጭር ግዜ ጠላትህን ብርክ በማስያዝ የወገን  መሰዋትነትን  በእጂጉ በመቀነስ ከበድ ያለ እርምጃ  መውሰድ አስፈላጊ ተመክሮ የተሳካ ሆኖ አግንተነዋል ስለዚህ ይሄን ሀሳብ በተለያየ አደረጃጀት ያሉ የወገን ሀይል እንዲወያይበት  መረጃውን አድርሱልኝ በጠላትህ ላይ ድልን ለመጐናፀፍ ጠላትህ ከሚጠላህ በላይ መጥላት ፣ትኩረት መስጠት አለመናቅ እና ጨከን ያለ እርምጃ መውሰድ ፈቱን መፍትሄ ነው ለሚገባው አዲስ ታፋሽ ወታደርም በቁሙ ብርክ እንዲይዝ የሚአደርግ ውጤቱ  የተገመገመ
ፍቱን መደሀኒት ነው ጠላት የቱንም ያክል ብትለማመጠው ምን ግዜም ጠላት ነው

ወላሂ ወላሂ እኛን ማሰብ ቀርቶ መሞከር እንዳይችሉ እንቀጣቸዋለን አመሰግናለሁ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Nov, 15:50


ከአማራ ፋኖ ሸዋ ደራ የተሰጠ አስቸኳይ የአቋም መግለጫ!!

የሸዋ ደራ አማራ ሕዝብ ላለፉት ሶስት አስርት ዓመታት በኦህዴድ መራር አገዛዝ በስውርና በአደባባይ  እየተገደለ እና በአማራነቱ ተረግጦ ሲገዛ የነበረ ህዝብ መሆኑን የቅርብ ትውስታችን ነው።

የደረሰበትን በደልና እንግልት ለመዘርዘር አይደለም ወረቀት ቀናትም አይበቃም ።

ዝርዝር መግለጫው ከላይ ተያይዟል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Nov, 12:48


ሰበር ዜና!

ኦሮሞ ክልልና የቀድሞ ደቡብ ክልል ያሉ አማራዎችና ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ጭፍጨፋ እንዲፈፀም አብይ አህመድና ሽመልስ አብዴሳ ትዕዛዝ መስጠታቸውን ከታማኝ ምንጮች አረጋግጫለሁ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

20 Nov, 13:18


🔥#የሬሽን_እና_የጠላት_እንቅስቃሴ‼️

ዛሬ ደ/ማርቆስ ከተማ በገፍ ተተካሽና ሬሽን የጫኑ መኪናዎች ከአ/አ  ከቀኑ 9፡ዐዐሰዓት ገብተዋል‼️ይሄንን ወደ ተለያዩ ቦታዎች ሊያሰራጩ ነውና ለአናብስቱ መረጃው ይዳረስ ሲሉ ምንጮች ገልፀዎል‼️

ሼርርርርር

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

11/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

20 Nov, 13:04


ሸዋ _ ኦሮሚያ ሰላሌ 🔥🔥

ቀን 11/3/2017

መርካቶን ማስቀየሻ !!!!

የፅንፈኛ እና ዘረኛ አገዛዙ የኦሮሞ በልፃጊ ስረአት በኦሮሚያ ክልልል በሸዋ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆችን በመጨፍጨፍ ሰሞኑን በመርካቶ ላይ በጨፍጫፊው መንግሥት ላይ የተነሳበትን ተቃውሞ ለመሸፋፈን ለፕሮፓጋንዳ ግሪሳቸው እራሳቸው ጨፍጭፈው የአማራን ህዝብን አርደው በልተው ኦሮምያ ሰላሌ ገብቶ ፋኖ ሰው ገደለ ብለው እየየየየ ማለት ጀምረዋል የመርካቶን ጉዳይ ለማስረሳት ያመጡት የተወረወረ አጀንዳ መሆኑ ነው ወቸ ጉድ እኛ ስራ ላይ ነን ለሀገር ህልውና ሲባል ይሄን ገዳይ የብልፅግና ወንበዴ ቡድን ማስወገድ የሁሉም ሀገር የሚል ድርሻው ነው
ሺ ጊዜ ወናፍህን ብትነፋ ያንተን አጀንዳ ከቁብ የሚቆጥር ታገይ የለም የገማ የኦሮሞ ዘረኛ ስረአት ፖለቲካ ለመስሪያ የተሰውት የአማራ ተወላጆች ነፍስ ይማር እኛ የማይቀረውን ፍልሚያ እያደረግንነው

ድል ለጀግናው የአማራ ፋኖ የህዝብ ልጅ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

20 Nov, 12:10


🔥አንድነታችን የአማራነት የነፃነት ማሳያ ነው‼️
አንድነታችን የአማራነት ተስፋ ነው ።
ለአንድነት የምናስቀምጠው ቅድመ ሁኔታ ከመርህ ውጪ አንዳችም ነገር  የለም!!

   ክብረ አምሐራ በትውልዱ ኅሊና ከከፍታው ሳይወርድ በግርማው እንዲኖር ዛሬ የምንሰራው ስራ ወሳኝ ነው። ፋኖነትን የደካማ ኑሮው ማሻሻያ ያደረገው በወገኑ ላይ የጨከነ ክፉ እንዳለ ሁሉ በአንፃሩ ግን የህዝቡን ነፃነት በአስተማማኝ ዐለት ላይ ተክሎ ለማጽናት ዱር ቤቴ ብሎ ከብርድና ከፀሐይ ከዱር አራዊት ሳይቀር እየታገለ ከገዢው ሥርዐት የቀትር አጋንንት የእስር ሰንሰለት ነፃ ለማውጣት ነብሱን አሲዞ የሚፋለም አርበኝነትን የሕይወቱ መመሪያ ያደረገ ጽኑ አርበኛ ታጋይ አለ።

  በዚህ የትግል ጉዟችን ውስጥ ገዢው ስርዐት ይሄው የጠራራ አጋንንት ብልጽግና በሚል ብርሃናዊ ስም ራሱን እየጠራ ቢሆንም በኃያል ክንዳችን ነውሩን ገልጠን ጽልመት ለብሶ እንዲታይ አድርገነዋል። ይህ ሁሉ ሲሆን መላው ህዝባችን ልዩልዩ መራራ ዋጋ የከፈለበት ውጤት መሆኑን ተገንዝበን ነው። ዛሬም አምሐራነት ተሰዷል ተገድሏል ተፈናቅሏል በዚህ ምድር አምሐራነት ያልሆነው ምንም ነገር የለም። ነገር ግን በዚህ ሁሉ ፈተና ውስጥ መላው አማራ የትግሉ ባለቤት ሆኖ ያለ ትርጉም መሞትን ተጸይፎ ጠላት ጥሎ የሚሻገር ዛሬም እንደ ጥንቱ አሸናፊነቱን አስቀጥሏል በጠላቶቹ ፊትም የአሸናፊነት ግርማው የተገለጠ የተመሰከረለትም ነው።

   አምሐራነት በጭንጋፍ ልጆቹም ሳይቀር ብርቱ ስቃይን ተጋፍጦ እያለፈ አሰናካዮቹም በመንገድ እየቀሩ ደራሽ ፈተናን ሁሉ በጽናት እየተሻገረ ዛሬ ካለበት ደረጃ ደርሷል በትግሉ ላይ ወደ ኋላ የማይመለስ ጥራት ያለው ዓላማን ባነገበ መልኩ ለማስቀጠል በጎ ብለን ባሰብነው መልካም ሐሳባችን የማይስማሙ ሌሎች ታጋይ ወንድሞቻችን አሉ በጥቃቅን ልዩነት ምክንያት ተራርቆ መታገሉ አሁንም ቢሆን አዋጪ አለመሆኑን በመረዳት በተደጋጋሚ ወደፊትም ቢሆን ሊቀር በማይችል አንድነታችን ላይ መክሮ በጋራ መታገሉ የነገን ቁሳዊና ሰብአዊ ኪሳራ ለመቀነስ ያግዛል ስንል ጥሪ አቅርበናል። ይህ ሲሆን የህዝባችንን ስቃይ አስታግሰን ወደ ነፃነታችን አደባባይ ወደ አምሐራነት የክብር ዙፋናች ለመገስገስ የምናደርገውንም ጉዞ የበለጠ ምቹ ያደርገዋል።

   ሁላችንም ከህዝባችን በታች ነን ህዝባችንን ከዚህ የጠራራ አጋንንት እጅ ነፃ ለማውጣት የትብብር ክንዳችን ወሳኝ ነው ሁልጊዜም ቢሆን ይህንን የምንለው በጋራ ለመቆም ካለን ጽኑ ፍላጎት የተነሳ ነው። አንድነታችን የነፃነታችን ቀንዲል ነው ለአንድነታችን የምናስቀምጠው ቅድመ ሁኔታ ከነፃነታችን በቀር ምንም ነገር የለም። የመረጥነው የትግል መስመር በደንብ የጠራ ነው ብለን እናምናለን ነገን ያገናዘበ ነጋችንን ዛሬ ላይ ሆኖ የሚመለከት ጠንካራ በሆነ የትግል ሰልፍ ላይ ነን ብለን እናስባለን። ይህንን ከዐለት ላይ እንደሚፈልቅ እንደ ንፁኅ ምንጭ ውኃ የጠራ ትግል እናደፈርሰው ዘንድ አንሻም። ለማንም ብለን ከፊት የጋረጥነው የጥል መሰናክል የለም አንድ ታሪካዊ ጠላት አለን እርሱም ይሄው የኔና የናንተ ዘመን አምሐራነትን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ከመሳዮቹ ጋር የተስማማው ገዢው ስርዐት ነው። በዚህ ስርዐት ውስጥ ከውስጣችን የሚጠቀምባቸው ባንዶችም አሉ ከህዝባቸው በላይ ባንዳነት በልጦባቸው ከጠላታችን በሚሰፈርላቸው ቀለብ ኑሯቸውን ያስቀጠሉ፤ እነዚህንም ቢሆን እያከሰምናቸው ነው። ከሚያምረው ብዙ አዝመራ ውስጥ ጥቂት አረም እንደማይጠፋ ሁሉ ከሚያምረው አማራነታችን ውስጥ አብረው የበቀሉ አማራዊ መልክ ያላቸው እነዚያን አረሞች እየነቀልንም ከዛሬ ደርሰናል።
እንግዲህ ሁሉም በገባው በተሰለፈበት ሁሉ ጠላትን እያረገፈ በሚችለው ሁሉ የየራሱን የትግል አስተዋጽኦ እያደረገ ቆይቷል። ስለዚህ ዛሬም እንደትናንቱ
#ኑ_አብረን_እንስራ እያልን እንጣራለን። የገዢውን እድሜ ያራዘመው የእርሱ ጉልበት አይደለም የኛ መልክ የለሽ ልዩነት ነው ስለዚህ በስርዐቱ ፍፃሜ መባቻ ላይ ያለን ቢሆንም አማራዊ አንድነታችንን እጅግ አስፈላጊ በመሆኑ አሁንም እንላለን ኑ አብረን እንስራ!! ስርዐቱን አሸንፈነዋል ሰባብረነዋል በሱፍና ከረባት ተሸፋፍኖ የቀረውን መልኩንና በውሸት የረዘመውን ምላሱንም እንቆርጥለታለን።

©ፋኖ ዳዊት ቀፀላ የአማራ ፋኖ በሸዋ ዕዝ የውጭ ጉዳዬ ሀላፊ

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
11/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

20 Nov, 12:08


🔥#መረጃ_ደብረብርሃን_ዩንቨርስቲ ስለተካሄደው ስብሰባ‼️

በስብሰባው የተገኙት የዩኒቨርስቲ መምህራን፣ አመራርና ሰራተኞች እንዲሁም አንዳንድ የከተማው ካድሬዎች ናቸው።ስለምን እንደመከሩ የተጣራ ሲሆን

1. በእነሱ የወደሙ ትምህርት ቤቶችና ተቋማትን በ projector በማሳየት ፋኖ ዘራፊና ተቋም አውዳሚ ነው እያሉ የማስመሰል ስራ ሰርተዋል! ያሳዩት ቪድዮ ደግሞ በድሮን የፈራረሰና የነደደ ነው። ልናምን አልቻልንም በማለት ታዳሚዎች ምላሽ ሰጠዎል‼️

2. በቀጥታ ሰው ሲገድሉ እያሉ ቪድዮ በማሳየት ፋኖ ጨካኝ፣ ሰው ገዳይና አራጅ ነው እያሉ አስፈራርተዋቸዋል። ራሳቸው የሰሩትን ግፍ በማስመሰል የቀረጹትን በማሳየት ማለት ነው። (የወለጋን ደምና የጭካኔ ግድያ በከንቱ የፈሰሰው የአማራ ደም በሕዝቡ ልቡና ውስጥ በማይለቅ ቀለም መጻፉን እረስተውታል!)

3. እኛን ደግፉን እኛን ካልደገፋችሁ ለምንም አናስብላችሁም ከተማዋን ነው እንዳለ የምናወድማት ብለው ዝተውባቸዋል። ምንም አታመጡም እኛ ለናንተ ብለን ነው እንጂ ፋኖን በጥቂት ጊዜ ውስጥ ድምጥማጩን እናጠፋዋለን 😂 ። ስለሆነም ምከሯቸውና ወደኛ ይምጡ እንታረቅ ብለው ጠይቀዎል‼️

4. አንድ የኛ ጓድ ሲታፈን እኛ ሁለት አማራ እናፍናለን። (ከንጹሃኑማለት ነው።) አንድ ሲገደልብን እኛ ሁለት እንገድላለን። ሲሉ ዝተውባቸው ወጥተዋል።

እናም ታዳሚዎች ምንም አይነት ምላሽ ሳይሰጧቸው በሆዳቸው እየሳቁ ዝም እንዳሏቸው ነግረውኛል ሲሉ የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል‼️

#እንታረቅ😂 የሰፈር ጠብ አስመሰሉት እኮ ወገን‼️

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

11/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

19 Nov, 11:24


የደብረብርሀኑ ስብሰባ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የመመረቂያ አዳራሽ ውስጥ ነው‼️

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

18 Nov, 12:25


እነኝህ የአብይ አህመድ ተላላኪወች አብዛኛውን እድሜያቸውን በእርስ በርስ ጦርነት ያሳለፉ በምርኮኛነት ከአንድ ጌታ ወደ ሌላ ጌታ የተላለፉ የሞራለ ቢሶች ቁንጮ ናቸው። በዓለም ታሪክ በሀገር መለዮ አንድን ህዝብ በጦርነት ለማጥፋት ምክር ያደረጉ የመጀመሪያወቹ የመከላከያ አመራሮች ናቸው። ከሰሞኑ ባህርዳር ከትመው በርካታ ውሳኔወችን አሳልፈዋል።

በጥፋት ቡድኑ ዉይይት መሰረት የአማራን ህዝብ ለማጥፋት እስከ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም የመጨረሻውን ሙከራ ያደርጋል። ሚሊሻ፣አድማ ብተና እና መከላከያውን እንደተለመደው አቀናጅቶ ያዘምታል።

ሆኖም እንደ ሁልጊዜው ፈጣን እርምጃ ይጠብቀዋል። ጠላት ሁሌም በራሱ ዕቅድና ተነሳሽነት ማጥቃት እንዳይችል የተደረገበትን የማደናበርና መበተን፣ አደናብሮ የመደምሰስ ብቃታችን በላቀ ደረጃ ይተገበራል።

ወደመሃል እና  ደጋማወቹ የጎጃም  ቀጠናወች በሰው ሃይልና በተኩስ ብዛት ጥሶ መግባት ስላሰበ ይሄንን ቅዠቱን ከንቱ የሚያደርግ ፈጣን እርምጃ  እየተወሰደበት  ነው። መላው ህዝብ እና የፋኖ ሰራዊት ማወቅ ያለበት መከላከያ ተብየው አዲስ ከማሰልጠኛ ተግበስብሶ የተጠራቀመ ወራሪ እንጅ ልምድ የሌለው ስብስብ መሆኑን ነው። 

እንደተለመደው ከህዝብ ጋር በመቀናጀት የጠላትን መንገድ መዝጋት፣ ከባድ መሳሪያ የተጠመደባቸውን የተኩስ ቦታዎች ላይ አደጋ መጣልና መሰወር፣ ተረጋግተው መድፍና ታንኮች እንዳይተኩሱ በጥቂት ፈጣን ቡድኖችና የመቶወች እንዲመቱ ማድረግ ይገባል።

መላው ህዝብ ጦርነቱ ላይ በሙሉ አቅሙ እንዲሰለፍ በማድረግ እስካሁን የተፈፀሙትን አኩሪ ድሎች የበለጠ ልምድ አድርጎ በመውሰድ የአጥቂነት መንፈስ በመላው ፋኖ ውስጥ እንዲቀጣጠል እናደርጋለን።

አመራራችን በኤሊት ፎርሱ ልዩ ጥበቃ ይደረግለታል። ከጠላት የጥቃት ተፅዕኖ ውጭ ሆኖ ስምሪት ይሰጣል። 

© አስረስ ማረ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Nov, 15:06


🔥#ወሎ-ቤተ_አምሐራ‼️

የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ የአብይ አህመድ የአንድ ቡድን አገዛዝ የአውደ ዉጊያ ሽንፈቱን በመድረክ ለማለባበስ የሚያደርገዉን ህዝብን የመዋሸትና የማጭበርበር ፕሮግራሙን አጠናክሮ የቀጠለበት ሲሆን በፋኖ በኩል በሚደረጉ በርካታ ተጋድሎዎችና ህዝቡ ዘር ማጥፋት እያካሄደበት ያለዉን የአብይ አህመድ አገዛዝ ጠንቅቆ በማወቁና በመረዳቱ አላማው እየተደናቀፈበትና ሽንፈት እየተከናነበ ይገኛል::

#ራያ_ቆቦ_ዞብል

ዞብል አምባ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ ራያ ቆቦ ዞብል ከተማ በመግባት ጠላት ላይ ያልታሰበ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም በርካታ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል:: አገዛዙ ህዝብን ከቤተ ክርስቲያንና መስጊድ ብሎም ከተለያዩ ማህበራዊም ሆነ የዕለት ተዕለት ተግባሩ በማስገደድ ለመሰብሰብ ቢሞክርም በሚደርስበት ያልታሰበ የደፈጣ ጥቃቶች በርካታ ኪሳራ እየደረሰበት ይገኛል::

#ራያ_ቆቦ_ሮቢት

ካላኮርማ ክፍለጦር ከራያ ቆቦ መንጀሎ እስከ ጎብየ ከተማ ሰሞኑን ተጠናክሮ በቀጠለው የደፈጣና መደበኛ ዉጊያ በዛሬው እለትም ሮቢት ከተማና አካባቢው ላይ ዘልቀው በመግባት ጠላት ላይ ከባድ ዉጊያ በመክፈት ያሰበዉን ሳያሳካ እደተለመደው ሙትና ቁስለኛዉን ታቅፎ እንዲሸሽና ወደመጣበት እንዲመለስ አድርገዉታል::

#ጉባላፍቶ_ወረዳ_ሳንቃ

አሳምነው ክፍለጦር 4ኛ ሻለቃ ከወልድያ ከተማ ባህርዳር መስመር በቅርብ ርቀት የምትገኘው ሳንቃ ከተማ ድረስ ዘልቀው በመግባት ጠላት ላይ በከፈቱበት ጠንካራ ዉጊያ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ በአዳራሽ ሰብስቦ  ህዝብ የማጭበርበርና የመዋሸት ተግባሩን ሳይፈፅም እንዲበተን አድርገዉታል::


#ራያ_ቆቦ_ጮቢ_በር

ሃውጃኖ ክፍለጦር ቃኝ በተመሳሳይ ስብሰባ ለማድረግ የመጣ ጠላት ላይ የደፈጠ ጥቃት በመፈፀም ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ወደመጣበት ቆቦ ከተማ በመመለስ የጠላትን ህዝብ የመዋሸትና የማጭበፍበር እቅድና ተግባር አደናቅፈዉበታል::

በአጠቃላይ የአማራ ፋኖ በወሎ ሲመች በደፈጣ ሲያሻው በመደበኛ ዉጊያ በዝቅተኛ መስዋዕትነት ጠላትን በሰው ህይወትም ሆነ በንብረት ከባድ ኪሳራ በማድረስ በአውደ ዉጊያም ሆነ በፖለቲካው ዘርፍ በርካታ ድሎችን እየተጎናፀፈ ይገኛል::

©የአማራ ፋኖ በወሎ

8/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Nov, 15:03


🔥#ሰበር‼️

ሁለተኛው የአማራ ፋኖ የጦር መሳሪያ ማምረቻ ተቋም የሚደንቅ ግኝት ማምረቱ ተነግሯል::

በአማራ ልጆች የተፈጠረው ድንቅ መሳሪያ የመጀመሪያ ሙከራው በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ ሲበሰር በቅርቡ ይፋ የሚደረግ ይሆናል::

ይህ የጦር መሳሪያ ማምረቻ ተቋም ከዘሪሁን 13 የጦር መሳሪያ ማምረቻ ተቋም ተጨማሪ ሲሆን በሌላ የአማራ ቀጠና እንደሚገኝም ተገልፃል::

©️ ሞገሴ ሽፈራው

#እናሸንፋለን 💪💪
#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
8/3/17 ዓ.

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Nov, 15:02


🔥#የድል_ዜና‼️
በደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ጠባሴ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው  አንጎለላ (ሰሚነሽ) የብልፅግናው  ወታደራዊ ካምፕ ላይ ጥቃት ተሰነዘረ‼️

  ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
በኢ/ር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ ዋና መሪነት በፊትአውራሪ ኢ/ር ባዩ አለባቸው ዋና ጦር አዛዥነት የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር አንበሳው ብርጌድ አርበኛ አሊ ሻለቃና ገበዬሁ ሻለቃ አንጎለላ(ሰሚሽ) በሚገኘው የብልፅግናው አራዊት ሰራዊት ዛሬ ህዳር 8/2017 ዓ/ም ከምሽቱቱ 5:00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 8:00 ሰዓት በሰነዘረ  መብረቃዊ ጥቃት የአማራን ህዝብ ለማጥፋት ተከማችቶ የነበረው ኃይል ካምፑን ለቆ ለመበታተን ተገዷል።በተሰነዘረው ጥቃትም በጠላት ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።

    ይህ በእንዲህ እንዳለ መነሻውን ደብረብርሃን ከተማ መድረሻውን ከደብረብርሃን ከተማ 5ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ በሚገኘው ባሶና ወራና ወረዳ ጭራሮ ደብር ቀበሌ ያደረገ የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ መከላከያ፣ አድማ በታኝና ሚሊሻ አባላት ላይ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ አንበሳው ብርጌድ አባላት በድንቅ ወታደራዊ ብቃት በመመታቱ ከደብረብርሃን ከተማ ተጨማሪ ኃይል ሲያስጠጋ መሀል አምባና ዙሪያው ይንቀሳቀስ የነበረው በጀግናው አርበኛ "መሀመድ ቢሆነኝ" ስም የተሰየመው መሀመድ ቢሆነኝ ክፍለጦር ራንቦ ብርጌድ አባላት ለአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ  ወንድሞቾቻቸው እንደ አቦሸማኔ ተወርውረው በመድረስ በቅንጅት በጠላት ላይ በሰነዘሩት ምት ተደናግጦ ወደ ደብረብርሃን ለመፈርጠጥ ተገዷል።

          "ድላችን በክንዳችን"
©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ክፍል
#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
8/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Nov, 14:59


አሁናዊ መረጃ!

ብርሃኑ ጁላ እና አረጋ ከበደ የመሩት ስብሰባ እና ግምገማ መጠናቀቁ ታውቋል። ተሰብሳቢዎች የእዝ መሪ ጀነራሎች ሲሆኑ ብርሃኑ ጁላ የሚከተሉትን ውሳኔዎች በግልፅ አስቀምጧል።

➧1)እስከ ታህሳስ 30- 2017 አም ጦርነቱን ማጠናቀቅ ካልተቻለ መከላከያውን እናስወጣለን የሚል የውሳኔ ሃሳብ በግልፅ አስቀምጧል።

➧2)ማሸነፍ ያልቻልነው በአረጋ አመራሮች ምክንያት ስለሆነ አረጋ አመራርህ ላይ እርምጃ ውሰድ የሚል ጥብቅ መመሪያ ሰጧል።

➧3)አንድ ኮር ከወለጋ ተንቀሳቅሶ ወሎና ጎጃም እንደሚሰፍርም ውሳኔው ተነግሯቸዋል።
መረጃው የፋኖ አስረስ ማረ ነው!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Nov, 08:19


ምንጃር ሸዋ 🔥🔥

08/03/2017

በምንጃ ሸንኮራ በአሁኑ ሰአት በከባድ መሣሪያ የታገዘ በአይነቱ ከበድ ያለ ውጊያ እየተደረገ ነው አገዛዙን የከሰም ክፍለ ጦር አናብስት በምንጃር ከገበሬው ጋር ግንባር በመፍጠር እየወቃው ነው ።

ወጥር ጀግናው አማራ 💪💪

እኛ ምንጃሮች
ነን።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Nov, 15:50


ሕዳር 07 ቀን 2017 ዓ.ም
            ባሕር ዳር

ብርሃኑ ጁላ ከብአዴን የተሸለመው ካባ ከትከሻው ሳይወልቅ ተዓምር ተሰርቷል!

ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት አካባቢ ሁለት ወታደራዊ አውሮፕላኖች ከባህርዳር ኤርፖርት ተነስተው የተለመደውን የፁሃን  ጭፍጨፋ ሲያደርጉ ከዋሉ በኋላ ያገመቱ ነገር ገጥሟቸዋል።

ከወጡበት ስምሪት ሲመለሱ ባህርዳር ኤርፖርት ለማረፍ ዝቅ ብለው በሚበሩበት ወቅት የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለ ጦር በረጅም ርቀት መሳሪያ ለመምታት ባደረገው ርብርብ አንደኛዋ ላይ ከባድ ጉዳት ማድረስ ተችሏል:: በዚሁ ምክንያት የተመታው ተዋጊ አውሮፕላን የሲቪል አውሮፕላን ማኮብከኮቢያው ላይ ተከስክሷል።

በስፍራው የነበረው የመከላከያ ምዕራብ ዕዝ እስታፍ ሙሉ ኤርፖርቱን በቁጥጥሩ ስር በማዋሉ ምክንያት የእሳት አደጋ መኪኖች እና አምቡላንሶችም ወደ ስፍራው እንዳይገቡ ተከልክለዋል:: አብራሪውን ጨምሮ በረራው ላይ የነበሩት በሙሉ መሞታቸው ተረጋግጧል። መደበኛ በረራም ተቋርጧል::

የአብይ አህመድ ወራሪ ጦር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርፖርቶችን እና የሲቪል አውሮፕላኖችን ለሰራዊቱ መጠቀም ካላቆመ ፋኖ የበረራ ክልከላ (No Fly Zone) ወደ ማወጁ ይሸጋገራል።

ይኸኛው ትዉልድ አሸናፊ ነው!

አዲስ ትዉልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!

© አስረስ ማረ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Nov, 14:30


ተረጋግጧል!

በባህር ዳር ከተማ ንብረትነቱ የፋሽስታዊው አገዛዝ የሆነ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር እኩለ ቀን አካባቢ መጋየቱ ተረጋግጧል።

ከአሰላው የአህያ ቄራ ያመለጠው ብርሃኑ ጁላ ባህርዳር ከተማ መግባቱን ተከትሎ በባህርዳርና አካባቢዋ የሄሊኮፕተር እንቅስቃሴዎች ከትናንት ጀምሮ የነበሩ ሲሆን፣ በዛሬው ዕለትም አንድ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር መጋየቱ ተረጋግጧል። ይህንን ተከትሎም በከተማዋ ውስጥ ከፍተኛ የአገዛዙ ኃይሎች መራወጥ የተስተዋለ ሲሆን፣ የሲቪል የበረራ አገልግሎትም መቋረጡ ታውቋል (የበረራ ክትትል ምስሎችም ይህንን ያረጋግጣሉ)።

ይህም ሆኖ ግን ለጊዜው "የአሰላው አህያ የግራ እግሩ ዱቄት ሆኗል፤ ከእንግዲህ አታዮትም" አንልም 😂😂😁

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Nov, 13:52


🔥#ETr156_ሄሊኮፕተር_ባህርዳር_ተከስክሳለች💪

በባህርዳር በኤርፖርቱ ደቡባዊ ክፍል ETr156 የሚል ወታደራዊ ሄሊኮፍተር መከስከሱ ተረጋግጧል።
ዛሬ ባህር ዳር ከ 5:15 በኋላ ያሉት በረራዎች ተቋርጠዋል።

በተያያዘ ዜና የተባበሩት አረብ ኤምሬት ኤሊኮፍተሮች በመላው አማራ ግዛቶች ከጧት የጀመረ ቅኝት እያደረጉ ይገኛሉ።

ሰሞኑን የተጠናከረ የድሮን ጥቅት ሊኖር ስለሚችል ማህበረሰባችን አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ በተገኘው የመረጃ አማራጭ ለማህበረሰቡ መረጃው ይድረስ

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
7/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Nov, 09:28


🔥#የድል_ዜና‼️

   በገዛ ወገኑ ላይ ጦር ሲያዘምት የነበረው ግንባር ቀደሙ ባንዳ 50 አለቃ አስናቀ ወንድማገኝ ላይመለስ ተሸኘ።

በጀግናው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር አስማረ ዳኜ ብርጌድ የፋኖ አባላት ላይ ጥቃት ለመፈፀም በተለያየ አቅጣጫ አሰፍስፎ የወጣው የአገዛዙ ቡድን በጀግናው የአስማረ ዳኜ ብርጌድ የፋኖ አባላት ተቀጥቅጦ በርካታ ሙትና ቁስለኛውን ይዞ ተመለሰ።

ህዳር 5/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በተለያዩ አቅጣጫዎች የተሰጠውን ሰይጣናዊ ተልዕኮ ፈፅሞ ጌቶቹን ለማስደሰት ያሰበው የብልፅግናው ወንበር ጠባቂ ቡድን በጀግናው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር አስማረ ዳኜ ብርጌድ ብርቱ ክንድ በደረሰበት የፀረ ማጥቃት ዘመቻ በርካታ ሙትና ቁስለኛውን ተሸክሞ ፈርጥጧል።

በተያያዘ ዜና ጀግናው የአስማረ ዳኜ ብርጌድ ተወርዋሪ የፋኖ አባላት ህዳር 6/2017 ዓ.ም ሌሊት ጊና አገር ከተማ ሰርገው ገብተው በፈፀሙት የደፈጣ ጥቃት በአሳግርት ወረዳ በሚሊሻ ጠርናፊነት የወረዳውን ህዝብ ሲገድልና ሲያስገድል የነበረው ሀምሳ አለቃ አስናቀ ወንድማገኝ ማን አለብኝ ብሎ እቤቱ እንደተኛ የማያዳግም እርምጃ ተወስዶበት እስከ ወዲያኛው መሸኘቱን አሻራ አረጋግጣለች።


ድል ለአማራ ፋኖ
©የአማራ ፋኖ ሸዋ ህዝብ ግንኙነት ክፍል

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

15 Nov, 15:26


ሸዋ 🔥🔥🔥

ሸዋሮቢት ዙሪያ ፣የሸዋሮቢት ገበሬ የአብይን መከላከያ ሲረፈርፈው ውሎአል ነገሩ እንዲህ ነው በዘፈቀደ የተተኮሰ መድፍ የአንድ ገበሬ ሂወት ያጠፋል የአካባቢው ገበሬ በብስጭት ተነስቶ የሙርከኛውን ወታደር ይለቅመው ጀመር
በጣም የሚአሳዝነው በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው ከሸዋ ህዝብ ጋር የተጣላው የእስክንድር ተለጣፊ የመከታው ቡድን ገበሬው ግቡ አግዙን ሽፋን ስጡልን ሲላቸው በሸም ዲሽቃ ይዘው ገብተዋል ግን ቀድሞ ማን ነበር መፋለም የነበረበት ??መርዝ ይዞ ሸዋ ላይ የገባው ትሉ እስከንደር ትልቁን ሸዋን በመሀይሞች አስደፍሮብናል ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

13 Nov, 13:08


🔥አገዛዙ በደቡብ ጎንደር ዞን ስድስት #የድሮን ጥቃት ፈፀመ

ከጧቱ 2:00 ጀምሮ በዞኑ ላይ ጋይንት ወረዳ ዛጎች አንደኛ ደረጃ ትምህር ቤት እና በአንዳቤት ወረዳ ወለሽ ከተማ አቅራቢ 6 የድሮን ጥቃት የተፈፀመ ሲሆን በትምህርት ቤት ላይ የነበሩ ህፃነት የጥቃቱ ሰለባ ሆነዋል።

አገዛዙ በፈፀመው የድሮን ጥቃት የዛጎች አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን በትምህርት ቤቱ ውስጥ ያሉ ህፃናት እና በአቅራቢያው የሚገኙ አርሶ አደሮች ጉዳት ደርሶባቸዋል።

በተመሳሳይ በአንዳቤት ወረዳ ወለሽ ከተማ ሸሜ ማሪይም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት የአርሶ አደሩ ህብትና ንብረት የወደመ ሲሆን ትምህርት ቤቱ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል።

በአሁኑ ሳአት ትምህርት ቤቶች የድሮን ሰለባ በመሆናቸው ህፃናት በሚማሩበት ትምህርት ቤት ላይ ህይወታቸው እየተቀጠፈ ይገኛል።አምና የመከላከያ ካንፕ ሆነዉ የከረሙት ትምህርት ቤቶች ዘንድሮ ላይ ደግሞ የደሮን ኢላማ ተደርገዉ እንዲወድሙ ተደርገዋል።

በአጠቃላይ በደቡብ ጎንደር በሁሉም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ወደ ቤቴ ክርስቲያን እንዳንሄድ ተገደናል ብለዋል።ከቤቴክርስቲያን ታፍሰን ወደ ብልፅግና አዳራሽ እየተወሰድን ነዉ ያሉት ምዕመናኑ ቤቴክርስቲያንን የሚያገለግሉ አባቶችም ወደ ቤቴክርስቲያን እንዳሄዱ በመከልከላቸዉ ቤቴክርስቲያን አደጋ ላይ ወድቃለች ብለዋል።

አዲሱ የብልፅግና አጀንዳ ደግሞ ህዝብ ከቤቴክርስቲያን ወደ አዳራሽ በሚል በየቤቴክርስቲያን ሰራዊቱን በማሰማራት መፎክር አስዞ እንድንወጣ እየተደረግን እንገኛለን ሲሉ ብሶታቸዉን ተናግረዋል።እናት በግዴታ ልጇን እኔድትጠላ መደረጉ ያሳዝነናል ያሉት ምዕመናኑ በተለይ ደግሞ ሀይማኖታችን የፖለቲካ መጠቀሚያ ተደርጓል ለቤቴክርስቲያን መፍትሔ የሚሰጥ አካል አለመኖሩ ያሳዝናል ብለዋል።በደቡብ ጎንደር ታይቶ የማይታወቅ ግፍ እየተፈፀመ ሲሆን ዛሬ በሁሉም የዞኑ የወረዳ ከተሞች በርካታ ወጣቶች ታፍሰዉ መወሰዳቸዉ ታዉቋል።

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
4/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

12 Nov, 15:32


🔥#የድል_ዜና

ከ400 በላይ ሀይል ታንክና ሞርተር ተሸክሞ ፋኖ ላይ ጥቃት ለመፈፀም የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ቡድን በአንድ ሻለቃ የፋኖ አባላት አይቀጡ ቅጣት ተቀጣ።

  በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ የፋኖ አባላት ላይ ከረፋዱ 4 ሰዓት ጥቃት ለመፈፀም አስቦ ከበረኸት ወረዳ መዲና መጥተህ ብላ ከተማና ከምንታምር ከተማ በሁለት አቅጣጫ  ሞቱ ጠርቶት ታንክና ሞርተር ተሸክሞ ወደ 07 ቀበሌ ያመራው ከ400 በላይ የአገዛዙ ፀረ አማራ ቡድን በክንደ ነበልባሎቹ የተስፋ ገብረስላሴ ብርሬድ የፋኖ አባላት ለተከታታይ 2 ሰዓት በቆየ ውጊያ ተቀጥቅጦ ሙትና ቁስለኛ በመሆን ከፍተኛ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን አስተናግዶ ከቀኑ 6 ሰዓት ወደየመጣበት ተመለሰ።

ህዳር 2/2017 ዓ.ም በፋኖ ቁጥጥር ስር የነበረን ሎቤድ መኪና በሀይል ለማስለቀቅ ያለ የሌለ ሀይሉን አግተልትሎ አለኝ ያለውን ከባድ መሳሪያ አንግቦ በስህተት የጀግኖችን ምድር ለመርገጥ ያሰበው የብልፅግናው ወንበር ጠባቂ ቡድን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር የተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ የፋኖ አባላት ባደረጉት እልህ አስጨራሽ ውጊያ የጠላት ሀይል ለመውሰድ ያሰበውን ሎቤድ ትቶ በምትኩ ሙትና ቁስለኛውን ተሸክሞ ሔዷል።

©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ  ህዝብ ግንኙነት ክፍል
  
#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
2/3/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

11 Nov, 13:59


🔥#መረጃ_ዲማ‼️

ሁለበሉ የአብይ አህመድ ጨፍጫፊ ቡድን ለ3 ቀን ያክል ዲማጊዮርጊስ ላይ በፋኖ ሲቀጠቀጥ ሰንብቶ ዛሬ ህዳር 02/2017 ዓ.ም ዲማን ለቆ ሲወጣ #{ሀዲስ አለማየሁ ሙዚየምን} አቃጥሎት ወጥቷል።

   ሸር ይደረግ የዚህን ነውረኛ ስርዓት ነውር ዓለም ይየው!!
©ዮሀንስ አለማየሁ

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

09 Nov, 04:36


📌ኢትዮጵያና የአረብ ሊግ ነገር…‼️

ትናንት በነበረው ስብሰባ ኢትዮጲያ የአረብሊግ አባል በማድረግ ላይ ነበር። ይሄን ነገር በአዲስ አበባ እና ሙስሊም በሚበዛባቸው ዞኖች በምክርቤታቸው ደረጃ እንዲወያዩበት እንዲደረግ አቅጣጫ አስቀምጠዋል።

የአገዛዙ ሴራ:-
ይሄ ነገር አንዱ ካስቀመጡት ውስጥ ፋኖ ትግልን ለሁለት ወይም የሃይማኖት ግጭት ይፈጥርላን ብለው አስበዋል። ዋነኛ ታርጌታቸውም ደቡብ ወሎ ነው፣ ነገር ግን አንዳንድ ሁነኛ የሆኑ ኮምቦልቻ ያሉ ሰዎችን ጠይቄ ህዝቡ አይቀበለውም ሲሉ ነግረውኛል፣ የአገዛዙ ሴራ ስለማያልቅ ሙስሊሙን ከክርስቲያኑ አጣልተው ደጋፊ ሊያደርጉት ይችላሉ፣ ልዩ የማንቃት ስራ ከናንተ ይጠበቃል ብሎኛል።
በተጨማሪ ወዲያውኑ ተሯሩጠው ዜናው እንዲወጣ ያደረጉትም የእስልምና ጉዳዮች ኃላፊ ስለአረብ ሊግ ጥያቄ ማንሳቱን ተከትሎ እንደሆነ ሰምቻለሁ። ያነሱት ሀሳብም መጀመሪያ እንደ ታዛቢ ሆነን ነው የምንገባው የሚል ነው።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

08 Nov, 15:12


የጀነራሎቹ የዕርስ በዕርስ ተኩስ በወልድያ !

የአብይ የግል ጀነራሎች የግል ተኩስ ከፍተዋል።

ትላንትና ቃሊም ላይ በተደረገ ውጊያ በርካታ ሰራዊቱ ሙትና ምርኮኛ የሆነበት የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ጀነራሎች እርስ በእርስ እንደገጠሙ የአይን እማኞች ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልፀዋል።

ወልድያ እንጨት ተራ አርሶ አደር ህንፃ ሆቴል በብስጭት ሲጠጡ ያደሩት ጀነራሎቹ ትናንት በደረሰባቸው ከፍተኛ ምርኮና የግንባር ሽንፈት ሲጨቃጨቁ ካደሩፐ በኋላ ጠዋት ሁለት ሰዓት ገደማ "ሀይል ጨምርልኝ ስልህ አልጨመርክልኝም"  "ብጨምርልህም አስማርከህ ነው የምትመጣው፤ መድፍ ሳስተኩስልህ አልነበር ወይ" በሚል እርስ በእርስ ከቃል ወደ መሳርያ ተሸጋግረው እንደገጠሙ ምንጮች ለኢትዮ 251 ሚዲያ አረጋግጠዋል።

የጀነራሎቹ ግብግብ ወደ አጃቢዎቻቸውም ወርዶ እስካሁን አምስት አጃቢዎቻቸውን እርስ በእርስ አስተኳኩሰው እንዳገዳደሉ የአይን እማኞቹ ገልፀዋል።

የዓይን እማኞች የነበረውን ሒደት ሲገልፁም ግማሾቹ እዚያው ያደሩ ሲሆን  የተወሰኑት ጄነራሎች ደግሞ ንጋት አካባቢ ወደ ሆቴሉ እንደመጡና ሆቴል ላይ ከሴት ጋር ሲያገኟቸው " እናንተ ሴት ጭን ስር ሆናችሁ ሰራዊቱ ያልቃል" በሚል ነው ጭቅጭቁ የተነሳውና ወደ መገዳደል ያመራው ሲሉ በቦታው ላይ የነበሩ የዓይን እማኞች ለ251 ገልፀዋል።
እርስ በእርስ መገዳደሉና የቡድን ተኩሱ ለፍተኛ ውጥረቱ ወደታችኛው ሰራዊት እየወረደ በመምጣቱ ሀራ የሚኘው የሰሜን ምስራቅ እዝ አዛዥ ጀነራል አሰፋ ቸኮል ነገሩን ለማርገብ እየከነፈ ወደ ወልድያ እያቀና እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
@mulugeta

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

08 Nov, 02:51


ብዙዎች የሚጠይቁት
                   ከሸዋ አማራ ጋዜጠኛ የለም እንዴ ?

ከአዲስአበባ ቅርብ እርቀት ላይ የሚገኙት የአማራ ፋኖ ሸዋ ፋኖዎች ከፍተኛ ተጋድሎ ከምንጃር እስከ መንዝ ፣ ከይፋት  እስከ መርሃቤቴ እያደረጉ ነዉ ፡፡

ግን በሚገባዉ ልክ የሚዲያ ሽፋን አልተሰጣቸዉም ለምን አልተሰጣቸዉም ለምን

ምክንያቱም ከሸዋ አማራ ለሚነሱ ሚዲያዎችም ይሁን ጋዜጠኞች በቂ የሆነ ድጋፍ አልተደረገም ፡

አለንላችሁ በርቱ የሚለን አማራ እንፈልጋለን፣ ያኔ በደንብ ገፍተን ወደ ፊት እንወጣለን ፣ በሙያችን በበቂ መልኩ እናገለግላለን ፡፡

አለን በምን እንርዳችሁ በሉን

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Nov, 14:22


ሰበር ዜና!

ሰሜን ምስራቅ እዝ ሁለተኛ ኮር ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ጣዕመ በጀግኖቹ ተጋድሎ ተደመሰሰ!

የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ የቃሊሙ ታላቅ ድል በዛሬው እለትም ተደግሟል::

የበላጎው ባለታሪኮች ዞብል አምባ ክፍለጦርና አሳምነው ክፍለጦር ታጠቅ ክፍለጦርን ተጠባባቂ አድርገው በጋራ በፈፀሙት ታላቅ ተጋድሎ ከወልድያ ከተማ በቅርብ ርቀት የምትገኘው የራያ ቆቦዋ ቃሊም ከተማን ለመቆጣጠር የመጣው ጠላት በጀግኖቹ በርካታ ሙትና ቁስለኛ እንዲሁም ምርኮኛ ሆኗል::

ከበላጎ ተራራ ስር የምትገኘዉን ቃሊም ከተማ ለመቆጣጠር አስቦ የመጣው የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ አዲስ ምልምል ሰራዊት በጀግኖቹ የዋርካው ምሬ ወዳጆ ልጆች አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ 48ኛ ክፍለጦር 5ኛ እና 2ኛ ሻለቆች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ተደምስሰዋል:: በአዲሱ አመት 2017 አ.ም መባቻ ቃሊም ከተማና አካባቢው ላይ 48ኛ ክፍለጦር 4ኛ ሻለቃ በብ/ጀ አሳምነው ፅጌ ክፍለጦር ሙሉ ለሙሉ መማረኳና መደምሰሷ የሚታወቅ ነው::

በጀኔራል አሰፋ ቸኮል የሚመራው ሰሜን ምስራቅ እዝ ሁለተኛ ኮር ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ጣእመ በጀግኖቹ ተጋድሎ የተደመሰሰ ሲሆን ሁሉም አጃቢዎቹ እጅ ሰጥተው ይገኛሉ::

በተጋድሎው በርካታ የጠላት ሃይል ሙትና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን ከምርኮ የተረፈዉም ፈርጥጦ ወልድያ ከተማ ገብቷል:: በርካታ ቁጥር ያለው ምርኮኛ በእጃችን ያለ ሲሆን በቀጣይ ይፋ የምናደርግም ይሆናል ሲሉ የዞብል አምባ ክፍለጦርና የአሳምነው ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነቶች ፋኖ ሃብተማርያም መንበሩ እና ፋኖ ንጉስ አበራ ገልፀዋል::

በምርኮ የተገኙ ድሎች

-ስናይፐርና ብሬን
-ለጊዜው ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ነፍስ ወከፍ ክላሽ
-ለጊዜው ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ የብሬንና የክላሽ ተተኳሽና የዲሽቃ ተተኳሽ
የህልዉና ተጋድሎው እስከ ነፃነት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ በወሎ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ አበበ ፈንታው የቃል ቅጅ የተገኘ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Nov, 14:16


🔥#አስቸኳይ_መረጃ_ባህር_ዳር‼️


የፋሽስቱ አገዛዝ በአራት መኪኖች ፓትሮል እያደረጉ ነው ከተማይቱን እየዞሩ ነው ምን እንደሸተታቸው ባይታወቅም ዲሽቃ ብሬን ጠምደው ነው የሚሽከረከሩት ሌላው ደግሞ ንግድ ባንኩን እንደ ዝንብ ወረውታል ፍርፋሪ ለቃቃሚዎች አድማ ብተና እና ፓሊስ በየ 10ሜትር እርቀት ዋርድያ ላይ ናቸው ከንግድ ባንክ እስከ ፔዳ ዩኒቨርስቲው አመራር አካዳሚው ድረስ ምስለኔዎች ዛሬ ስብሰባ መኖሩም ይታወቃል አጀንዳው ምን እንደሆነ ባይታወቅም

ህብረተሰ ጥንቃቄ ያድርግ

#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
28/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

07 Nov, 05:24


አማራ የሆንክ ተነስ ታገል፣ወሬህን አቁም።   በልዮነት አንድነትን አጠናክር፣ለወራሪ ጠላት በር አትክፈት‼️

"አባቶች ብትችሉ እንደ አቡነ ጴጥሮስ ሁኑ‼️"

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

04 Nov, 16:47


አሳዛኝ መረጃ

ልጓም የለሹ የብልፅግናው አራዊት ሰራዊት  በአንድ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ላይ በሰነዘረው የድሮን ጥቃት የአንድ ንጹህ ግለሰብ ህይወት አለፈ።

ጥቅምት 25/2017 ዓ/ም
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

ዛሬ ጥቅምት 25/2017 ዓ/ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓት  ገደማ ከደብረብርሃን ከተማ በ5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አንጎለላና ጠራ ወረዳ  አንጋዳ   ቀበሌ  ሾላአምባ  የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ላይ በተሰነዘረ የድሮን  ጥቃት የአንድ ከጦርነት ጋር ግንኘነት የሌለው ንጹህ ግለሰብ እና በት/ቤቱ  ግቢ ውስጥ የነበሩ የቀንድ እና የጋማ ከብቶች ህይወታቸው አልፏል።

የአማራን ህዝብን ከምድረ-ገፅ ለመጨረሻ ጊዜ አጠፋለሁ ብሎ በድንፋታ ወደ አማራ ክልል ዘው ብሎ የገባው የብልፅግናው ወራሪ ቡድን ባልጠበቀውና ባልገመተው መንገድ በአማራ ህዝብ ተጋድሎ ከፍተኛ ሽንፈት ሰለገጠመውና የውርደት ካፓውን ስላከናነበው የአማራ ህዝብን ብቻ ሳይሆን የአማራ የሆኑ እፅዋትንና እንሰሳትን ጭምር በማውደም ላይ ይገኛል።
  ይህ በእንዲህ እንዳለ በመላውን ሸዋ ክፍለሀገር የሚገኝ አማራ ፋኖ ነው፤ ወይም የፋኖ ደጋፊ ነው በማለት "የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ" በሚንቀሳቀባቸው አካቢዎች የሚገኙ የጤና ተቋማት ምንም አይነት የመድሀኒት አቅርቦት እንዳይደርሳቸው የከለከለ ሲሆን ህሙማን ጭምር ሌላ ቦታ ወይም ጤና ተቋም ታክመው የታዘዘላቸውን መድሀኒት ይዘው የሚገኙ ለእስራት እና እንግልት እየተዳረጉ መሆናቸውን አረጋግጠናል።

በመጨረሻም አገዛዙ አማራ የሆነን ሁሉ የማጥፋት ፍላጎት ያለውና በተግባርም ይህንኑ እኩይ ተግባሩን በተለይም የትምህርት ተቋማትን ማዕከል አድርጎ እየፈፀመ ስለሆነ ማህበረሰቡ የልጆቹን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል ትምህርት ለማስተማር አስቻይ ሁኔታ እስኪፈጠር ድረስ ልጆቹን በመያዝ እንዲቆይ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን።

"ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ
የህዝብ ግንኘነት ክፍል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

03 Nov, 19:15


🔥#ጥቅምት_24_አንረሳውም‼️

ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ህዝቦቹን እየጠበቀ የትግራይን አርሶ አደር እህል ሲሰበስብ ከዎለ በኋላ በድካም ሰአት ሀገር አማን ብሎ በተኛበት ሰዓት የአብይ አህመድ (የኦሮሞ ነፃ አዉጪዎች) አገዛዝና የወያኔ (የትግሬ ነፃ አዉጪዎች) አገዛዝ በመጠቃቀስ ሰሜን እዝን በብዛት የአማራ ተወላጆችን ጨፈጨፉ፣ አረዱት፣መኪና ነዱበት፣የቀረውን ማረኩት። በመጨረሻም ገዳዮችን በነፃ ሸልመዉ ከእስር ፈተዋቸዋል። የትግራይ እና የኦሮሞ ነፃ አዉጪ ፖለቲከኞች የስንቱን ምስኪን የድሀ ልጅ በሀገር መከላከያ ጭንብል ስም ከአስጨፈጨፉ በኋላ እርስ በእረስ በደም ተጨባብጠዋል። ዛሬም እነኚህ ሀይሎች በእጃቸው ደም አለ። ታሪክ ይፈርዳል። የሞተ ተጎዳ ይሄ ነው።


ይህንን ጥቃት የሰማው ጀግናው የአማራ ልዩ ሀይል የአሁኑ ፋኖ ተወርውሮ በመድረስ የሰሜን ዕዝ ጥቃትንና ወያኔ አማራ ክልል ዉስጥ ገብታ የጀመረችውን ወረራን በመቀልበስ በርካታ ጀግኖችን ህዝባችን መታደግ ተችሎል።  ይህንን ወረራ ብዙ ዕልፍ አላፍ ጀግኖችን ገብረን ወረራውን በመቀልበስ ሀገርን ከወረራ ህዝባችን ከጥፋት ማዳን ችለናል‼️

የሚያሳዝነው ይህ ጥቅምት 24
#የተካደ ሰራዊት ዛሬ ላይ የአዳኑትን የአማራ ልዩ ሀይል፣ የአማራ ፋኖ እንዲሁም የአማራ ህዝብ #በመካድ ለጭፍጨፋ ተሰማርቷል‼️

በአንድ ወቅት የፓለቲካ ነብዮ የአማራ ህዝብ የህልዉና ጥያቄ ቀድሞ የተነበየው ብርጋዲየር ጀነራል አሳምነዉ ፅጌ "የሀገር መከላከያ ሰራዊትን በፍጥነት ማስተካከል ካልታቸለ የመጨረሻው ስራዉ የሀገሪቱን ህዝብ መጨፍጨፍ ተግበሩ ይሆናል" ብሎ ነበር። ዛሬም የአገዛዙ የአብይ አሆመድ ወታደር እያደረገ ያለዉ ጀነራሉ የተናገረው ነዉ። የአማራን ህዝብ በጅምላ እየጨፈጨፈ ነዉ።

እንዴት ያደነን ህዝብ የመጨፍጨፍ ሞራል ተገኜ

ምንም ይሁን ምን የተካደውን የሰሜን ዕዝ አንረሳውም‼️


#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

24/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

03 Nov, 11:07


🔥#አዛምቱ!


ደብረ ማርቆስ -ባህርዳር

በዚህ ሰዓት ደብረማርቆስ ከመስከረም ሆቴል የብልፅግና ካድሪዎች. በሁለት ሚኒባስና አንድ ማርክቱ  ሁለት ፒካፕ መኪና ወደባህርዳር  መውጫ እየወጡ ነው።  መረጃን  ለፋኖ በፍጥነት አዛምቱ።


#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

24/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

01 Nov, 09:17


🔥ዳንግላ አገው ምድር አዳራሽ የነበረው ስብሰባ በተቃዉሞ ተበትኗል‼️

በትላንትናው ዕለት ኮሎኔል አበበ (ዳንግላ የተከማቸው ወራሪ ኃይል መሪ)፣ የክልሉ ግብርና ቢሮ አመራር የሆነው አጀበ ስንሻው እና የአዊ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አይተነው የመሩት ስብሰባ ከባድ ተቃውሞ ገጥሞታል።

በ"ህልም ጉልበት" የእውን ጠላቴን አጠፋለሁ ብሎ የተነሳው ብልፅግና ሳምንታትን በወሰደ ግዜ ያዘጋጀዉን ዶክመንተሪ አስገድዶ ለሰበሰበው ህዝብ ሲያሳይ ብዙ ገመናው ይፋ ሆኗል። ከዚህ በፊት የትግራይ ኃይሎች ወሎ እና ጎንደር በገቡ ግዜ የወደሙ ተቋማትን የሚያሳይ(በግዜው ህወሃትን ለመክሰስ የተጠቀሙባቸውን ቪዲዮወች) በማሳዬት ፋኖ አውዳሚ ነው፣ ዘራፊ ነው ብለው ለማሳመን ሞክረዋል። ይሁን እንጅ የተቀነባበረው ምስል የነሱን አጭበርባሪነት የሚያሳይ መሆኑን ህዝቡ ገልጾላቸዋል። ጋሽ አበራን (የመስከረም አበራ አባት) ጨምሮ የተከበሩ የከተማዋ ሽማግሌወች "... ትላንት በጅምላ ስንቀበር መንቀሳቀሻ ስናጣ የት ነበራችህ፣ በቃ ተውን አንፈልጋችሁም፤ ሌቦችም ዘራፊወችም እናንተ ናችሁ፤ እኛን ከዚህ ብትገሉንም ህዝቡን የሚያታግል ትዉልድ ተፈጥሯል፤ ፋኖን እንደግፋለን ልቀቁን..." ሲሉ በግልፅ ነግረዋቸዋል።

በዚህ የተበሳጩት ካድሬወች ከፍተኛ ተስፋ መቁረጥ ውስጥ ከመግባታቸውም በተጨማሪ ኮሎኔል አበበ የተባለው የመከላከያ አመራር "...ጋሽ አበራ ከተማ ውስጥ ፊት ለፊቴ እንዳላገኝህ፣ ከዚህ በኋላ አንድ የመከላከያ አባል በፋኖ ቢመታብኝ እናንተን ነው የምጨርስ ጥይታችንን እንደ ሾላ ፍሬ ነው የምንረጨው፣ ልክ እንደ ሜጫ ህዝብ ጥቁር ነው ምትለብሱት.." በማለት ዝቷል።

አብይ አህመድ ዶሮ ወጥን ሲያጣጥል፤ ሆያ ሆዬ እና አበባዮሽ ጭፈራ ላይ ሲፈላሰፍ፤ ኦርቶዶክስን ፀረ- እድገት ናት ብሎ ሲነግርህ የትግል ማኒፌስቶውን እያስታወሰህ ነው። ተፈጥሯዊ፣ ቁሳዊ እና መንፈሳዊ ማንነትህን ማውደም የዘወትር ተግባሩ መሆኑን እያረጋገጠልህ ነው። ይህ ገብቶት ለህልዉናው ዋጋ እየከፈለ ያለ ህዝብ ስላለን እናሸንፋለን። ዛሬም ከዚህ ሰው እግር ስር የሚርመጠመጥ የአማራ ኤሊት ግን ባይፈጠር ይሻለዋል።

©አስረስ ማረ ዳምጤ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

31 Oct, 08:55


መረጃዉ ለሁሉም ይዳረስ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

የብልፅግና ወንበዴ አመራሮች አርበኛ ዘመነ ካሴን ለመያዝ ለልዩ ኦፕሬሽን  በሚል 400 በላይ ሪፐብሊካን ጋርድ እና ሁለት ሄሊኮፕተር ደብረዘይት ተጠርንፎ የእንቅስቃሴ ትእዛዝ እየጠበቀ ነው።

አስፈላጊው ጥንቃቄና ዝግጅት እንዲደረግ መረጃውን ያደረሱን ወገኖች ከአደራ ጋር አሳስበዋል። ለ18 ወር ሲያመላልሰዉ የከረመዉ በሚሊየን የሚቆጠር ገዳይ ወታደር ፈልጎ ያልደረሰበትን ጀግና በ400 ቅጥረኛ ለመያዝ ማሰባቸዉ አስቂኝ ቢሆንም መረጃ አይናቅም እና ለሁሉም ይዳረስ።
#አማራ_ታሪኩን_ይድሳል💪
#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
21/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

31 Oct, 05:09


🔥የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፋገብረስላሴ ብርጌድ በወረዳው መዲና መጥተህ ብላ ከተማ ለሚገኙ የከተማው ነዋሪ የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክትና ለወረዳው የካቢኔ አባላት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ‼️

በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር የተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ በበረኸት ወረዳ መዲና መጥተህ ብላ ከተማ መሽጎ የሚገኘው የመከላከያ ሰራዊትና ባንዳው የአማራ ሚሊሻ በወረዳው ማህበረሰብ ላይ የሚያደርሱትን ግፍና ጭቆና ለማስቆም ልዩ ልዩ ኦፕሬሽኖችን ሊወስድ በመሆኑ የከተማው ማህበረሰብ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የሚከተሉትን አጫጭር መልዕክቶች ማስተላለፍ ይወዳል።

👉1ኛ =ለበረኸት ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት:-በክልሉ የሚገኙ የጤና ተቋማት ከየትኛውም የፖለቲካ ጥገኝነት ነፃ መሆናቸው እየታወቀ እናንተ ግን በማናለብኝ አምባገነናዊ አካሔድ ለ04 እና05 ቀበሌ ጤና ጣቢያዎች የተገዛን መድሐኒት አንልክም በማለት ህዝቡን ለእንግልት እየዳረጋችሁት ስለሆነ ግዥ የተፈፀመበት መድሐኒት እስከ ጥቅምት 21/2017 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ድረስ የማትልኩ ከሆነ ብርጌዳችን የማያዳግም እርምጃ ለመውሰድ ይገደዳል።

👉2ኛ ለበረኸት ወረዳ አስተዳደር የካቢኔ አባላት :-አህያውን ፈርቶ ዳውላውን እንደሚባለው የፋኖ ቤተሰብ ናችሁ ተብለው በህገወጥ እስራት የሚሰቃዩ ከ40 በላይ ንፁሀን ግለሰቦች አስከ ጥቅምት 21/2017 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ድረስ እንዲለቀቁ የመጨረሻ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን።

👉3ኛ :-ለመጥተህ ብላ ከተማ መዘጋጃ ቤት:-የፋኖን ቤትና ቦታ ለሚሊሻ እንሰጣለን በሚል የቅዠት እቅድ የፋኖን ሀብትና ንብረት አንስታችሁ ለሚሊሻ ለመስጠት ተቀያሪ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ለመስራት የተዘጋጃችሁ መሆኑን ስላረጋገጥን ከዚህ አሳፋሪ ተግባራችሁ እንድትታቀቡና የማስተባበያ ምላሽ እስከ ጥቅምት 21/2017 ከቀኑ 9:00 ድረስ በፅሁፍ ሪፖርት የማታደርሱ ከሆነ ብርጌዱ ከበድ ያለ ርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እንገልፃለን ።

👉4ኛ  ለበረኸት ወረዳ እና የአካባቢው ማህበረሰብ በሙሉ:- ከላይ ከተራ ቁጥር 1እስከ 3 የጠየቅናቸው ጥያቄዎች ባስቀመጥነው የጊዜ ገደብ መሰረት ምላሽ የማይሰጣቸው ከሆነ ብርጌዱ ለሚያደርገው ማንኛውም የተጠና ኦፕሬሽን አመቺ ይሆን ዘንድ ከጥቅምት 22/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ የውሐ፣የመብራትና የትራንስፖርት አገልግሎቶችን የምናቋርጥ ስለሆነ ማህበረሰባችን ላልተፈለገ እንግልት እንዳይዳረግ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ የተስፋገብረስላሴ ብርጌድ ጥብቅ መልዕክቱን ያስተላልፋል።


  ጥቅምት 20/2017 ዓ.ም
©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ

#አማራ_ታሪኩን_ይድሳል💪
#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
21/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

30 Oct, 03:46


ዛሬ ከመሼ ኦህዴዶች ተሰብስበዋል፣ አዲስ አበባ እየታመሰች ነው፣ በየቦታው ፍተሻ አለ። ስበስባው አዲስ አበባ ላይ አይደለም ሆን ተብሎ ትኩረት ለመሳብ ነው።

ስብሰባውን ጨርሱና መረጃውን ይፋ እናደርጋለን።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Oct, 20:39


ፋኖ ዶ/ር አቡበክር ሰኢድ ከመረብ ሚዲያ ጋር!

የትግል ጓዶቹ "እጁ ፈዋሽ ነው" ይሉታል። ዶ/ር አቡበክር የነካቸው ቁስለኞች አፍታ ሳይቆዩ ይፈወሳሉ።

ዶ/ር አቡበክር ከሕክምና ባለሙያነቱ ጎን ለጎን ስናይፐር፣ አር ፒጂ፣ ኤኬ 47 እና ዲሽቃ ይተኩሳል።

ከህክምናው ጎን ለጎን በውጊያ ወቅት ክፍት በሆኑ ቦታዎች በመግባት ይዋጋል።በውጊያ ወቅት በተደጋጋሚ ተቆርጦ ከበባ ውስጥ የገባ ቢሆንም ነገር ግን ከሃኪምነቱ በተጨማሪ ወታደራዊ ልምድ ስላለው ከበባውን ሰብሮ ለመውጣት ችሏል።

ዶ/ር አቡበክር ከጣቢያችን ጋር ባደረገው ቆይታ፦

👉 አገዛዙ ማሕበረሰቡ ሕክምና እንዳያገኝ የጤና ተቋማትን ማውደምን፣ የጤና ባለሙያዎችን መግደልንና ማሰርን እንዲሁም መድሃኒት መከልከልን ልክ እንደ አንድ የጦር መሣሪያ እየተጠቀመ ስለመሆኑ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

29 Oct, 06:35


🔥#ሰበር_አፈትላኪ_መረጃ‼️
#አማራ ክልል ላይ ከ10 አመት ዕድሜ ጀምሮ ያሉ ወጣቶች #እንዲጨፈጨፉ ተወሰነ‼️

የብልጽግና ጀነራሎች ሰሞኑን በደብረዘይት የመኮንኖች አዳራሽ ባደረጉት ስብሰባ በአማራ ክልል የሚደረገው ጦርነት በወታደራዊ አቅም ፣ በአመራር ውስንነትና በስንልቦና መዳከም ምክንያት
#ማሸነፍ ይቅርና መከላከል አንችልም በማለት የገመገሙ ሲሆን ለቀጣዩ ሁለት ወር  አቅጣጫዎች አስቀምጠዎል።

👉 1ኛ: በአሁኑ የትግል ምዕራፋ የመከላከልም የማጥቃትም ተልኮ ለማስፈጸም ለሁሉም የዘመቻ መምራያ የሚከናወኑ ተልዕኮዎች ከዚህ በኋላ ከቀበሌ ወረዳ እስከ ከፈተኛ የክልል አመራሮች በመካተት በትምህርት ቤቶች በእምነት ተቃማት በገዳም ሁሉንም አቅም በመጠቀም በእግረኛ፣ በሜካናይዝድ፣ በድሮን የጅምላ ጭፈጨፋ ማከናወን በክልሉ እድሜው 10 አመት ጀምሮ ማጽዳት፣ማሰር ይህን ካልፈፀምን ወጣቱ ወደ ትግል በመቀላቀል በትግራይ የተፈጸመው ህዝባዊ አመጽ እና መውጫ መጣት የማንችልበት ደረጃ እንደርሳለን ለዚህም ምሳሌ ደብረሲና መከላከያ ሲኖር ከዛ አልፎ ፋኖ ይቆጣጠረዋል ከዛ በሃላ ያለው መከላከያ መውጫ ሊያሳጡት ይችላሉ  ለዚህ ሁሉ ማነቆሞ ሆነ የእረስ በረስ እልቂት መፍትሄው በሁሉም ክልል እና ወረዳ
#የጅምላ_ጭፈጨፋ በማድረግ የፋኖ ሃይልም ሆነ ህዝቡ ላለመጥፋት #ለድርድር የማስገደጃ መፍትሄ ነው።
ለዚህም እዲጠቅም በሚድያዎች ስለ እረቅ ድርድር አቅጣጫ የተሰጣቸው የአማራ ሚዲያዎች እና ፋኖ አዘጋጅተን በምክክር ኮምሽንም ሆነ በአሜሪካ የድርድር አቅጣጫ ማስቀመጥ ብቻ የመፍትሄው አካል ነው‼️ 

👉2ኛ: በቅርቡ ከማሰልጠኛ የወጡትን ምልምል ወጣቶች
#የጅምላ_ጭፈጨፋ ተልኮ መስጠት በአፋጣኝ ከነባሩ ወታደሮች ጋር ማዋሃድና ፋኖ እንደማይምራቸው መምከር የስልክ ግንኙነት እዳይኖራቸው ማድረግ ነው‼️ 

👉3ኛ:በመላው ኦሮሚያ ፣ ደቡብ ፣አፋርና አዲስ አበባ የመከላከያ ምልመላ በአፋጣኝ ማከናወን እድሜው ለውትድርና የደረሰ ወጣትን በማፈስ በ4 ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማስገባትና ለብ ለብ እያደረጉ ወደ አማራ መሬት ተልተሎ ማስገባትና ጦርነቱን አራዝሞ ማሰላቼት‼️

👉4ኛ: የፋኖ ታጣቂዎች ከትግራይ ታጣቂዎች እና ጀነራሎች ጋር ውይይቶች እያደረጉ ስለሆነ የትግራይ ታጣቂዎች  ከባድ መሳራያ ጋር የተጠናከሩ ቡቁ አመራሮች ያሏቸውና በስልጣን ላያ ያሉ ሲሆን በአፋጣኝ በድርድር ከመከላከያ ጋር እዲመሳጠሩ ለማድረግ የበጄት ክልከላ በግዛዊ መንግስት ማስገደድ የተረፈውን በDDR በጀት በመበጀት ለመበትን ቶሎ አፋጣኝ ውሳኔ መስጠት ነው። ከዛ ውጪ ከፋኖ ጋር ተባብረው መከላከያን በቀናት ያፈረሱታል ሁለቱ ተባብረው ከሚያፈረሱን የትግራይ ታጣቂዎች በማቀላቀል የፈለጉትን ቢያደረጉ የተሻለ ነው ብላው ቢስማሙም ።
👉4.1:የህወሓት ታጣቂዎች ለመቀላቀል ቡዙ ያለመስማማት የታየበት ሲሆን የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳ የትግራይ ወታደሮች ለታመኑ አይችሉም!

👉4.2፡ የትግራይ ህዝብም ሆነ ታጣቂዎች በአገር ጉዳይ አይደራደሩም በመከላከያ ላይ የሚፈጥሩት ችግር አይኖርም ፖለቲከኞች እና ወንጀለኞች ላይ የፈለጉትን እርምጃ በመውሰድ አገር ከገባችበት ችግር በመተባበር የመዳኛ መፍትሄ ነው ሲሉ በትግራይ ታጣቂዎች ሀሳባቸው 2 ተከፍሏል ሲሉ ተሰብሳቢ መኮነኖች ለንስር አማራ አድርሰዎል‼️

የአሸባሪው የአብይ አህመድ ቡድን ባለበት ሁሉ ጅምላ ጭፍጨፋና አፈና ሊፈፀም ነውና ሁሉም ወጣትና መታገል የሚችል ሁሉ ራስን ከጭፍጨፋ ለመጠበቅና ትግሉን በፍጥነት ውጤታማ ለማድረግ ከአማራ ፋኖ ጎን ይሰለፉ ሲሉ ተሰብሳቢ መኮነኖች ጥሪ አቅርበዎል‼️

©ንስር አማራ

#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
19/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Oct, 01:54


🔥ጨፍጫፊው የአብይ አህመድ ቡድን የምድር ኃይልን ተጠቅሞ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ለመቀልበስ በፍፁም እንደማይችል ተገንዝቧል‼️

በዚህ ምክንያት ሌሎች መንገዶችን ለመከተል ወስኗል። 

1) የፋኖ ቁልፍ መሪወችን በውስጥ ክፍፍል፣ ስም በማጥፋት፣ በታኝ ሃይሎችን አስርጎ በማስገባት፣ የጎጥና የሃይማኖት አጀንዳወችን በፋኖ ውስጥ በማናፈስ ለዚህ ችግር ዒላማ ያደረጋቸውን መሪወች ተጠያቂ እንዲሆኑ በማድረግ ትግሉን መሪ አልባ እንዲሆን የመበተን ሥራ ለመስራት ከፍተኛ በጀት በመመደብ ወደ ሥራ ለመግባት ወስኗል።

2) ዋና ዋና የፋኖ መሪወችን በ Signal፣ በድምፅ (voice)፣ Detector (አመላካች) በመጠቀም ይህን ቴክኖሎጂ በDrone ላይ በመግጠምና በማዘመን ጉዳት ለማድረስ የአገሪቱን ሃብት አሟጦ ለዚህ Technology ለማዋል ወስኗል። በተለይም ከዚህ በፊት ያልነበሩ ድምፅ አሳሽ (Sound Detector)፣ በስልክ ግንኙነት ጠለፋ (Signal interception) ዘዴዎችን ለመጨመር የሚያስችል Technology በ15 ቀናት ለማስገጠም ከቻይና መንግስት ጋር በውድ ዋጋ ተዋውሏል የሚል መረጃ ደርሶናል።

ስለሆነም:-
ሀ) የቆምንለትን ህዝባዊ ዓለማ በመመልከት ከምንጊዜውም በላይ በወንድማማችነት ፀንቶ መቆም ያስፈልጋል። የፈለገው ዓይነት የሃሳብና የአሠራር ልዩነት ቢያጋጥም በፍፁም መከባበርና መተሳሰብ ችግሮችን በንግግር መፍታት መቻል አለበት።  በጠላት ሴራ የተደለሉ፣ የተሸወዱ፣ ወይም ለይቶላቸው የተሸጡ ወገኖች ቢያጋጥሙ በጥበብ፣ በምስጢር በአደረጃጀት ደንብና ስነምግባር መሰረት ችግሩን መቅረፍ ላይ መተኮር አለበት።  ለውጫዊና ውስጣዊ ተፅዕኖ ጆሮ ሳይሰጡ በመርህ ብቻ ተመስርቶ ችግሩን መፍታት ያስፈልጋል። አሰራር እና ደንብ ማክበርና ማስከበር ትልቁ በመርህ የመምራትና የመመራት ጉዳይ ስለሆነ ፤ መርህ ለድርድርና ለማለባበስ መቅረብ የለበትም።

ጠላት ቅስሙ ከመሰበሩ ጋር ተያይዞ የመጨረሻ ያለውን አማራጭ ሁሉ ሊወስድ መፍጨርጨሩ አይቀርም። በዘር ማጥፋት ወንጀል የተዘፈቀ ወንጀለኛ ቡድን ስለሆነ መለስተኛ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ተስፋ ማድረግ አይችልም። ስለዚህ ትግሉ መራራ ነገሮችን በመጋፈጥ ጫፍ ላይ እንደደረሰ ሁሉም እኩል ግንዛቤ እንዲኖረው አጥብቆ መስራትን ይጠይቃል፤ ለትግሉ አደገኛ የሆኑ የአስተሳሰብም ይሁን የተግባር ምልክቶችን ላፍታም ችላ ሳይሉ በንቃት ውስጣችንን የምንፈትሽበት ግዜ መሆን አለበት።

ለ) የ Drone ጥቃቱን ከተጨማሪ መሻሻሎቹ ጋር ለመቋቋም የስልክ ግንኙነት ሥርዐታችንን ማሻሻል፣ምስጢራዊ ማድረግ፤ በተለይ ወሳኝ ሃላፊነት ላይ ያሉ መሪዎች ከስልክ ግንኙነት የሚርቁበት ወይም በምስጢራዊ code የሚገናኙበትን ብልሃት መፍጠር አለብን።

በመሰረቱ የጦር መሳሪያ ቴክኖሎጅ ባለቤቶች ለአሸባሪ ድርጅቶች እና ኃላፊነት ለማይሰማቸው አምባገነን መንግስታት እንዳይሸጥ የምርቱ ባለቤቶች የርዕዮት ዓለም ልዩነት ሳይገድባቸው ስምምነት የሚያደርጉበት (High protocol agreement) የሚባል የስምምነት ዓይነት አለ። ኒውክሊየር አረሮች፣ ረዥም ርቀት  ሚሳዔሎች፣ ሰው አልባ በራሪዎች (Drones) በዚህ ስምምነት ውስጥ የሚካተቱ ናቸው።

ይሁን እንጅ የእነኝህ መሳሪያወች አምራች አገራት በመበራከታቸው ምክንያት ወታደራዊ ምርቶቹ በአምባገነን መንግስታትና አረመኔዎች ዕጅ እየገቡ ነው። ለምሳሌ Drone አገልግሎት ላይ ከዋለ በርካታ ዓመታት ያለፈው ቢሆንም በቅርቡ ደንታ ቢስ የሆኑ ቱርክና UAE የመሳሰሉ አገራት እያመረቱም እየገጣጠሙም ለገበያ ማቅረብ በመቻላቸው ዛሬ አብይ አህመድን ከመሰለ አረመኔ ዕጅ ሊገባ ችሏል።

በነገራችን ላይ በዓለም ላይ በራሱ አገር ዜጋ ላይ Drone የተጠቀመ አብይ አህመድና አገዛዙ ብቻ ነው።

አጠቃላይ ከስልክ ግንኙነት ሥርዐት እስከ የጠላትን የዘመቻና ቁጥጥር ማዕከል ማውደም እንዲሁም በተደራጀና የተቀናጀ ዓለማቀፍ ዲፕሎማሲ አውዳሚ ወታደራዊ ምርቶች በአብይ አህመድ ዕጅ እንዳይገቡ እስከ ማስቆም የሚሄድ ዝግጅት እና ተግባር ያስፈልጋል።
የአብይ አህመድ ቡድን የኒውክሊየር አረር ስለሌለው እንጅ የአማራ ህዝብ ላይ ለመተኮስ ዓይኑን አያሽም። ትግላችን የህልውና ነው ስንል በዚህ ደረጃ ሊያጠፋን ከሚፈልግ የጠላት ሃይል ጋር ስለገጠምን ነው። 
#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
17/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

28 Oct, 01:50


📌ያኮራል!

ፋኖ የተከበረ የአርበኞች መጠሪያ ነው፡፡ እውነትም በዚህ ክቡር ስም የሚያስከብር ተግባር እየተፈፀመ ነው፡፡ በብዙ አካባቢዎች ፋኖዎች በተደራጀ እቅድ እየተመሩ ግማሹን ጊዜያቸውን ለውጊያ፣ የቀረውን ደግሞ ለጥናትና ውይይት እያደረጉት ነው፡፡ በጣም ብዙ የተማሩ የአማራ ልጆች አርበኝነቱን እየተቀላቀሉት ከመሆኑም ባሻገር ከጊዜ ወደ ጊዜ ከፍተኛ የሆነ ለውጥ እየተመለከትን ነው፡፡

ከዲሲፕሊን አንጻር የሚታየው መሻሻል የሚያኮራ ነው፡፡ እንደቀጠናም ቢሆን ከድርጅታዊ አሰራር አንጻር የሚታየው ለውጥ በጣም ግሩም ነው፡፡ ከእርስ በርስ መማማር አንጻር የሚታየው መሻሻል አስደናቂ ነው፡፡ መከባበሩ፣ የወንድማማችነትና እህትማማችነት ስሜቱም ልዩ ነው!

ያኮራል!!

በሁሉም አካባቢዎች ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ይህ ነው፡፡ በዋዛ ፈዛዛ የሚጠፋ ጊዜ መኖር የለበትም፡፡  ሁልጊዜም ስራ፣ ሁልጊዜም ዝግጅት፣ ሁልጊዜም ጥናትና ውይይት፣ ሁልጊዜም እድገት!

ኮርቻለሁ!

እኛም በሀገር ቤትና በውጭ ያለነው የአማራ ልጆች ሁልጊዜም ራሳችን ማስተካከል፣ መንቃት፣ መደራጀትና ማደራጀት ይጠበቅብናል፡፡

ትግሉ ተጀመረ እንጅ አልተገባደደም፡፡ ፋሽስት አብይ አህመድ በሚመራት ኢትዮጵያ ውስጥ አማራ ለእስር፣ ለሞትና ለመፈናቀል የተጋለጠ ህዝብ መሆኑን በሚገባ ተገንዝበን፣ የባሰው እንዳይመጣ ትግሉ ማጠናከር አለብን፡፡

የተጀመረው ትግል እንዲጠናከር ማድረግ ያለብን ካልታገልን የሚመጣውን የጨለማ ዘመን ስለምናውቀውና ስለተረዳን ነው!

በመታገላችን የሚደርስብን አደጋ ካልታገልን ከሚደርብን ፈተና በእጅጉ ያነሰ ነው፡፡ እነ እከሌ ይሰሩታል የሚለውን የማይረባ አመለካከት አሽቀንጥረን ጥለን ሁላችንም የሚጠበቅብንን ኃላፊነት መወጣት ይጠበቅብናል!

ፋኖዎች አኩርተውናል፡፡ ወደፊትም ይበልጥ ያኮሩናል፡፡ እኛም እያንዳንዳችን የቤት ስራችን እንስራ!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Oct, 07:41


የወልዲያ ሰርጅካል ኦፕሬሽን!

ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓ.ም
ኢትዮ 251 ሚዲያ

የአማራ ፋኖ በወሎ ወልድያ ከተማ ላይ ታላቅ ጀብዱ ፈፅሞ አደረ!

በፋኖ አርበኛ ጌታሁን ሲሳይ የሚመራው ብ/ጀኔራል አሳምነው ፅጌ ክፍለጦር የሰሜን ወሎ ዞን መቀመጫ የሆነዉን ወልድያ ከተማ ከበባ ዉስጥ አስገብቶ ያለ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ጥቅምት 14/2017 አ.ም ሃሙስ ለአርብ አጥቢያ አዳሩን ትላልቅ ጀብዶችን ፈፅሞ አድሮዋል::

መሃል ወልድያ ከተማ ፒያሳ ላል ሆቴልና ሌሎች ትላልቅ ሆቴሎች ለስብሰባ መጥተው የከተሙ የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ጥምር ሰራዊት አመራሮችና የፖለቲካ አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ተፈፅሞ አድሮዋል:: ጥቃቱ አመራሮች ባረፉበት ሆቴል በመስኮት ጭምር ቦምብ እየተጣለ ያደረ ሲሆን በርካታ ሙትና ቁስለኛ እንዳለም የከተማው ነዋሪ የአይን እማኞች ተናግረዋል::

በተጋድሎው ምሽት ወልድያ ከተማ ይንቀሳቀስ የነበረው የጠላት አራዊት ሰራዊት ባላሰበበት በጀግኖቹ የዋርካው ምሬ ወዳጆ ልጆች የተረፈረፈ ሲሆን አንድ የአመራር ፓትሮል ከሰባት ጠላት ጋር ሙሉ ለሙሉ ተደምስሶዋል ወድሞዋል::
በተጨማሪም ማር ማቀነባበሪያ ከፍ ብሎ ያለ ምሽግ ላይ በርካታ አድማ ብተና ሙትና ቁስለኛ ሆኖዋል::

በትናትናው እለት በሌሎች ተጋድሎዎችም የአሳምነው ክፍለጦር ቃኝ አላዉሃ ወንዝ ላይ ጠላት ብዙ ሙትና ቁስለኛ የሆነበትን ጥቃት ፈፅማ ዉላለች ሲል የአሳምነው ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ንጉስ አበራ ለኢትዮ 251 ሚዲያ አስታውቋል።
ጠላት ራያ ቆቦ ዞብልና ራማ አጠቃላይ ምስራቁን ክፍል ለከበባ በመካናይዝድና በአየር ሃይል የታገዘ ከባድ ዉጊያ ከፍቶ የነበረ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በፋኖ አርበኛ ዋሴ ከበደ የሚመራው ዞብል አምባ ክፍለጦር አንደኛ እና ሶስተኛ(ራያ) ሻለቆች በፋኖ ካሳ አበበ የሚመራው ሃውጃኖ ክፍለጦር ሶስተኛ (ንጉስ ቸኮለ) ሻለቃ በፋኖ መሃመድ ሞላ የሚመራው ዲቢና ወርቄ ባለሽርጡ ብርጌድ እንዲሁም በፋኖ ኮማንዶ ጌታቸው ሲሳይ የሚመራው ልዩ ዘመቻ ድንጋይ ቀበሌና ራማ ገብርኤል ላይ በርካታ የጠላት ሃይል ረፍርፈው ሙትና ቁስለኛ አድርገው አንድ ቲም ምርኮኞችን ይዘው ከበባዉን ሰብረዉታል::
ሃውጃኖ ክፍለጦር ራያ ቆቦ ጮቢ በር ጥቁር አስፓልቱን በመቆጣጠር የጠላት ሃይል የሰው ሃይልና የሎጅስቲክ እንቅስቃሴ እንዳይኖረው አድርገዉታል::
መዳረሻው ድልና ማሸነፍ የሆነው የህልዉና ተጋድሎ ይቀጥላል!
ድል ለፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም
ምንጭ,mulugeta

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

25 Oct, 05:25


አገዛዙ ሸዋ ይፋትን በተደጋጋሚ በድሮን እየደበደበ ነዉ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

24 Oct, 12:42


የድሮን ጥቃት በደብረ ብርሀን !

ኢትዮ 251 ጥቅምት 14 ቀን 2017 ዓ.ም

ደብረ ብርሃን በዞ ቀበሌ  ዘንዶ ጉር በተባለ ቦታ አገዛዙ የድሮን ጥቃት ፈፅሞ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል።

በግለሰብ ቤት ላይ በተጣለው በዚህ የድሮን ጥቃትም ከፍተኛ የሀብትና ንብረት ውድመት አድርሷል።

በትናንትናው እለት አመሻሹን በሸዋ ክፍለ ሀገር ተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት የተፈፀመ ሲሆን በፍንዳታውም የማህበረሰብ ግልጋሎት ሰጭ ተቋማትና የግለሰብ ቤቶች በከፍተኛ ሁኔታ ወድመዋል፤ ንፁሀንም ተገድለዋል።

በጅሁር ከተማ በንፁሀን ቤቶችና በትምህርት ቤት ላይ ከተፈፀመውና ከፍተኛ ጉዳት ካስተናገደው የድሮን ጥቃት ባሻገር በባሶ ወረዳ በዞ ቀበሌ ዘንዶ ጉር በተባለ ቦታ ላይ በንፁሀን ቤቶች ላይ ጥቃት ተፈፅሞ ከፍተኛ ውድመት መድረሱን ነዋሪዎች ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጠዋል።
ሌላውና ከነዚህ ጥቃቶች በተቀራራቢ ሰዓት የተፈፀመው ሶስተኛው የአገዛዙ የድሮን ጥቃት ደግሞ ጭምብሬ በተባለ ስፍራ የተፈፀመው ሲሆን ይሄም በንፁሀን ቤቶች ላይ ተፈፅሞ ከባድ ውድመትን አድርሷል፣ ንብረት ወድሟል፤ ንኙሀንም ሙትና ቁስለኛ እንዲሆኑ መደረጉን ምንጮ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ያደረሱት መረጃ ያረጋግጣል።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

24 Oct, 10:41


🔥#ወሎ_ቤተ_አምሃራ‼️

የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው ተጋድሎ

የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ከጎብየና ሮቢት በወርቄና ዲቢ በኩል ከቆቦ በቀዩ ጋሪያና በአረቁዋቲ እንዲሁም ገደመዩ በኩል ከጮቢና ከዋጃ በድንጋይ ቀበሌ በኩል ብዛት ያለው ሰራዊት በመካናይዝድና በአየር ሃይል ታግዞ ወደ ዞብልና ራማ ከባድ የሚለዉን ዘመቻ እያካሄደ ነው::

በወገን በኩል ለመጣው የጠላት ሃይል ተገቢዉን ምላሽ እየሰጠን ከጀርባ ከጮቢ በር እስከ ቆቦ ጥቁር አስፓልትን ጨምሮ ወሳኝ የሚባሉ ወታደራዊ ቦታዎችን በመቆጣጠር ሁኔታዎችን እየተከታተልን ተጋድሎ እያደረግን ያለንበት ሁኔታ ነው ያለው::

የሰሜን ወሎ መቀመጫ ወልድያ ከተማ በፋኖ ከበባ ዉስጥ ያለች ሲሆን ስጋት ዉስጥ የገባው ጠላት ከጭፍራ በኩል በሃራ ወልድያ ከተማ ብዛት ያለው ሃይል እያስገባ ይገኛል:: መዳረሻችን ድልና ማሸነፍ የሆነው ተጋድሎችን ይቀጥላል‼️

©የአማራ ፋኖ በወሎ ቃል አቀባይ ጀግናው አበበ ፈንታው
#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

23 Oct, 08:12


🔥#የብልፅግና_ድርሰት_ወደ_ፊልም‼️

ፋኖን መቋቋም ያቃተው የብልፅግን ወንበዴ ቡድን ከሰሞኑን የአማራ አንድነት ይበትንልኛል ያለውን
#ፋኖ_ፀረ_ሙስሊም_ነው!! የሚል ይዘት ያለው አዲስ ድራማ ይዞ ይከሰታል።

ሰሞኑን በደሴ እና አካባቢዋ የሚገኙ ታዎቂ ሰዎች፣ወጣቶች ፣ስልጣን ላይ የሚገኙ በተለይም l ኦርቶዶክሳውያንን | ለእስር በመዳረግ የፋኖ ደጋፊዎች ናችሁ በማለት በጣም እያስቀዩ ይገኛሉ ( አሁን አብዛኞቹ ኮምቦልቻ ወስደዋቸዋል ) "ፋኖነት የዕምነት ትግል ነው" የፋኖ ደጋፊ ነበርን ተፀፀተናል ብላችሁ Interview አድርጉ በማለት ቲሸርት አልብሰው  አስገዳጅ በሆነ መልኩ ለፕሮፓጋንዳ እየተጠቀመባቸው ነው በቅርቡም የተሰራን ፊልም በሚዲያ የምናየው ይሆናል ...ሲሉ የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል‼️
ሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ፣መሀመድ ቢሆነኝ ክ/ጦር፣ አይሻ ሰይድ ሻለቃ ወዘተ ተብሎ የሚጠራ አደረጃጄት እና እሳት የላሱ የሙስሊም አዉጊና ተዎጊዎች እንዲሁም ለአማራነት (ፋኖ ) ሆነው በጀግንነት የተሰው ነፍጠኛ ሙስሊሞች እንዳሉም አያቁም እንዴ

ለማንኛውም
#የሸዋው ፈርጥ ወሎ ላይ ጠላትን አርበድብዶ ለተሰዎው ጀግናው ሙስሊም ፋኖ በተገጠመ ግጥም የብልፅግናው ልብወለድ ታሪክ ተሳልቀን ለጀግናው ከተገጠመ ግጥም ተጠቅመን  እንቋጨው🙏

"ትመስክር አማራ መገን ድሬ እሮቃ
ሰማዩ ሲጨልም ጨረቃው ሲወጣ
ሙሃመድ ቢሆነኝ ጠመደው በድሽቃ" 💪

ፎቶው የጀግናው ሞሀመድ ቢሆነኝ ነው‼️

#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

13/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

22 Oct, 17:29


የድል ዜና

በሸዋሮቢት ከተማ አቅራቢያ አስፋቸውና ዋንዛ በተባሉ ቦታዎች ላይ በተጣለ የደፈጣ ጥቃት የጠላት ብልፅግና ሠራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።

በአረመኔው አብይ አህመድ የሚመራው የብልፅግና ሰራዊት ወታደራዊና የፖለቲካ አመራሮችን አጅቦ  ለማሳለፍ ሲሞክር በተወሰደበት የደፈጣ እርምጃ መደምሰሱ ታውቋል።

በተወሰደው የደፈጣ እርምጃ የሰራዊቱ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ከእነ አጃቢዎቻቸው እርምጃ የተወሰደባቸው ሲሆን በጠላት ሃይል ላይ ትልቅ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ኪሳራም ደርሶበታል።
የደፈጣ የተካኑት አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ደሳለኝ ነጋሽ ብርጌድና አንበሳው ብርጌድ በጋራ በወሰዱት የደፈጣ ጥቃት የብልፅግና ሰራዊት ሙሉ ለሙሉ መደምሰሱን የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ምክልል ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ስንታየሁ ደመቀ

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

21 Oct, 10:38


ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ እና ሸዋ እዝ በጋራ ባደረጉት ተጋድሎ ጥላት ከፍተኛ ጉዳት ደረሰበት::

በሸዋ ክፍለ ሀገር የሚንቀሳቀሱት ሁለቱ እዞች ማለትም ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ እና ሸዋ እዝ በዛሬው እለት ጥቅምት10 ቀን 2017 ዓም በጋራ ባደረጉት ተጋድሎ በጠላት ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት ደርሶበታል::

የሁለቱ እዞች ሀይሎች ከደብረ ብርሀን ከተማ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በወርቄ ቀበሌ ከአገዛዙ ሀይል ጋር ባደረጉት የጋራ ትንቅንቅ በጠላት ሀይል ላይ ከፍተኛ ምት አድርሰውበት ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረክ ወደኆላ እያፈገፈገ መሆኑን  ክፍለጦሩ ለኢትዮ 251 ሚዲያ አሳውቃል::

ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ የመሀመድ ቢሆነኝ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ምናሉ ከበደ ገልፆል::

ሸዋ እዝ በጠላት ሀይል ላይ በቆረጣ ጥቃት በመክፈትና የሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝም በመግፋት የአገዛዙን ሀይል በተባበረ ክንድ ሙትና ቁስለኛ ማድረግ መቻሉን ምንጮች ገልፀዋል::
የጠላት ሀይል በሚደርስበት የሁለቱ እዞች የተቀናጀ በትርም የያዘውን ከባድ መሳሪያ እያርከፈከፈ መሸሹ ተገልፆል:: ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ጠላት በማፈግፈግ ላይ እያለም ውጊያው መቀጠሉን ያነሳው ፋኖ ምናሉ ይህ የተደረገው ተጋድሎና የተገኘው ድል ከምንም በላይ ከወንድሞቻችን ጋር ያለንን አንድ ህዝባዊ አደራ ያሳየንበት በቀጣይም በትብብር ለምናደርገው ተጋድሎ ትልቅ ጅማሮ ነው ብላል::

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

19 Oct, 05:30


ጠላቶቻችን ላይ የምናሳየው ከልክ ያለፈ ርህራሄ ይብቃ ።ለነፃነታችን ስንል ራሳችን ላይ እንደምጨክነው ሁሉ ጠላቶቻችን ላይም መጨከን አለብን

ትግላችን በፍጥነት ይቋጭ ዘንድ ፊትለፊት ከሚዋጋን  መከላከያ በላይ የስርዓቱ ምሰሶ የሆኑት አካላት ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ ያስፈልጋል።
🔴የክልል ምክርቤት አባላት
🔴የዞን አስተዳዳሪ
🔴የከማ አስተዳደር ከንቲባ
🔴የወረዳ አስተዳዳሪ
🔴የብልፅግና አደረጃጀት
🔴ሰላምና ደህነት
🔴ብልፅግና ፅ/ቤት
🔴ፖሊስ አዛዥ እና በተዋረድ ያሉ የመንግስት መዋቅር ላይ ያሉ የስርዓቱ አስቀጣዮች ላይ ምህረት ሊኖረን አይገባም። በቀጣይም በትኩረት ሊሰራበት ይገባል የሚል እምነት አለኝ።

By ጥላሁን አበጀ

ባንዳዎችን ካለ ምንም እርህራሄ እሰከ 7 ትውልዶቻቸው ተቆጥረው መፅዳት አለባቸው።

ፋኖነት የጀግንነት መገለጫ ነው።

አማራነት ፋኖነት ይለምልም!!!
በእጥፍ እንበቀላለን!!!
ወላሂ/ማርያምን አማራ ያሸንፋል!!
ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!
ደም በደም ይጠራል፣ የሰይጣኑ አብይ ሬሳው ይጎተታል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

18 Oct, 09:45


🔥#ሰበር_ዜና‼️
አገዛዙ ወጣቶችን አስገድዶ ወደ ተለያዩ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፖች ማስገባት ጀመረ‼️

የአማራን ህዝብ አንበረክካለሁ በማለት ድንፋታ ወደ አማራ ክልል ተግተልትሎ የገባው የብልፅግናው ዙፋን አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት በጠበቀው ልክ  ሳይሆን በተገላቢጦሽ በአማራ ህዝብ ክንድ በመወቃቱ በመንገድ ላይ ያገኘውን ሁሉ በማፈስ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ የማጎር ስራውን ደብረብርሃን ከተማን ጨምሮ ተያይዞታል።
ለዚህ ተግባርም ወጤታማ ይሆን ዘንድ አምስት ወጣት ለሚያመጣ ባንዳ ሚሊሻና አድማ በታኝ 150 ካሬ ሜትር ቦታ አእንደሚሰጣቸው ለማወቅ ተችሏል።
    በተያያዘ ዜናም " እናንተ ተዋጉልኝ ካልሆነ እናንተን እንወጋለን " በሚል የአገዛዙ ሰራዊት ማስፈራሪያና ዛቻ በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ከፋኖ ጋር ፊትለፊት ተዋግቶ ድል የተሳነው የነብርሀኑ ጁላ ጦር የንፁሀንን ሀብትና ንብረት መዝረፉ አላዋጣው ሲል ሌላ አዲስ የውጊያ ስልት ይዞ ብቅ ብሏል። የአገዛዙ ሰራዊት በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በሚንቀሳቀስባቸው አካባቢዎች የአረርቲ ከተማን ባለሀብቶች፣ታዋቂ ግለሰቦች፣የመንግስት ሰራተኞች እና ነጋዴዎች እንዲሁም የሸንኮራ ከተማን ነዋሪዎችና የሀይማኖት አባቶች አስገድዶ በመሠብሰብ እኛ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር  ነበልባል ብርጌድ ፋኖዎችን ተዋግተን ማሸነፍ ስላልቻልን ከዚህ በኋላ የምትዋጉት እናንተ ናችሁ ካልተዋጋችሁ ግን ጡት ከሚጠባ ህፃን አንስቶ ፀሎት ላይ እስከሚገኝ አዛውንት ድረስ ገድለናችሁ እንሔዳለን የሚል የእጅ አዙር ጦርነት አይሉት የህፃን ጨዋታ በህዝቡ ላይ ማስፈራሪያና ዛቻ እያሳደረ ይገኛል።
"ወደሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ" እንደሚባለው ወደው የቀሰቀሱትን ጦርነት ራስ መወጣት እንጂ ንፁሀንን ተዋጉልኝ ብሎ መማፀን ከሽንፈትም በላይ ሽንፈት ነው ።በዚህ የተነሳ የወረዳችን ማህበረሰብ በዚህ የጠላት ፕሮፖጋንዳ ሳይሸበርና ሳይሸማቀቅ ይልቁንስ አማራን ለማጥፋት ተማምሎ የመጣን ግልፅ ጠላት ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ ጋር በመሰለፍ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት አካባቢያችንን እና ህዝባችንን ከአንበጣው መንጋ ነፃ እንድናደርግ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
         "ድላችን በክንዳችን"
©  የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ክፍል

#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

8/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

18 Oct, 05:40


🔥#የአርበኛ_ዘመነ_ካሴ_የእለቱ_መልእክት‼️
(ጥቅምት 08-2017 ዓ.ም)

ለጀግናው የአማራ ህዝብ እና ለክፍለ-ዘመኑ የአፍሪካ ቀንድ  ክስተት የአማራ ፋኖ አመራር እና አባላት!!
__
በዘመቻ መቶ ተራሮች ባለፉት አስራ ስድስት ቀናት እጅግ የበዙ የድል ታምራትን አሳይተናል።በሌላ ድንቅ የዘመቻ እቅድ እስኪተካም ዘመቻ መቶ ተራሮች ተጠናክሮ ይቀጥላል።

ወገኖቼ! ጓዶች!!
ይህ የህልውና ትግል በፍጥረቱም፥ በፍጥነቱም በባለቤቶችም ብዙ ነገሩ የተለዬ በመሆኑና በሌሎች ብዙ አካባቢያዊና ቀጠናዊ ምክንያቶች ምክንያት አውቆ የተኛ የሚመስለው አለምም ሲያንቀላፋ አንኳን አንድ አይኑን ከፍቶ ያለመዘናጋት የሚከታተለው ትግል ነው።
እና እንደ ሁልጊዚያችን እንበርታ።

ሃገር ሽጠው በሚያገኙት የደም ገንዘብ አሮጌ ተራ ወርደው በሚሸምቱት ድሮንና ተተኳሽ   አይደለም ከዋክብት ቦንብ ሆነው የአማራ ህዝብ ላይ ቢዘንቡ እንኳን ጠላቶቻችን ይህን ትግል  ማሸነፍ አይችሉም።እምቢ ያለን ህዝብ፥ ለህልናው ላለመጥፋት የሚታገልን ህዝብ ማሸነፍ ፈፅሞ አይቻልም። ከምድረገፅ ላለምጥፋት መሳሪያ ያነሳን ህዝብ ከማሸነፍ የፀሀይን ከምስራቅ ወደ ምእራብ ተፈጥሯዊ የጉዞ ኡደት ከሰሜን ወደ ደቡብ ማዞር ይቀላል። ከፈጣሪ በታች ትልቁ ጉልበት ያለው የአመፀ ህዝብ መዳፍ ላይ  ነው። እንበረታ እንፅና ብቻ!! ፅናት ነገ ከነ- ጠዋት ውብ ጀንበሯ የራስ እንደምትሆን በጥልቅ ከነፍስ በማመን የዛሬን ሰው፣ተፈጥሮና ሁኔታዎች ወለድ ወጣ ውረዶችን የማመቅና የገለባ ያክለ እንኳን ለስን ልቦናችን ሳይከብዱን ወደ ግብ የመገስገስ ስነ አእምሯዊ ሁነት ነው።-እንፅና!!

👉ለመላው የአማራ ህዝብ!!
___
አይዞህ በርታ!! ጠላት ከመድረገፅ ሊፍቅህ በሰማይም በምድርም ጭፍጨፋ እየፈፀመብህ ቢሆንም
ከታሪክህ ፣ከማንነትህና ከውብ እሴቶችህ አኳያ ይህን ዘመን በድልና በኩራት እንደምታልፈው የደቂቃ ጆሮ ካዋስከው ተራራውና ሸለቆው በደምህ ደረቱ ላይ ከመዘገበው ወፍራም ታሪክህ ብዙ አብነቶችን መዞ ይነግርሃል።
በመካከለኛው ዘመን ማንነትህን፥ ታሪክህን፥ ግዛትህንና መንግስታዊ አስተዳደርህን አሳለፎ ላለምመሰጠት 15 አመታትን በዱር በገደሉ ኖረሃል፥ ጠላቶችህን ተፋልመሃል፥ በመጨረሻም አሸንፈሃል።
በቅረቡ የታሪክህ አንጓ ላይ የጣሊያን ወረራን ዘመን መለስ ብለህ ብታይ አምስት አመት ዱሩን ቀየህ ዋሻዎችን ቤትህ አድርገህ ከመሬት የሚትኮስን የጠላተትና የባንዳ ጥይት መክተህ፥ ከሰማይ የሚዘንብ የመርዝ ጋዝን በጫካ እና በዋሻ ጥላ ተከላክለህ ታግለሃል፥ በመጨረሻም አሸንፈሃል!!
እና ወገኔ ሆይ ፅና!!ነገ ያንተ ነውና ፅና!!

👉ለመላው የአማራ ፋኖ አመራርና አባላት
__
ታሪክ እየሰራን መጥተናል። በቅርቡ በዘመቻ መቶ ተራሮች ተአምር አሳይተናል፥ የጠላትን አንገት ዳግም ቀና በሎ እንዳያይ አድርገን ወደ ግራ ሰብረናል። ከምናውቅበትና ከመጣንበት መደበኛው ፋኖአዊ ውጊያችን ባለፈብ ጠላት ኪሊማንጃሮን ነቅሎ አምጥቶ ምሸግ ቢገነባ እንኳን ማስቆም የማይችለው  አንድ ሌላ ድንቅ ዘመቻ በቅርቡ ይኖረናል። እንበርታ! እንፅና!!፥ፅናት የትግላችን ደም ሰር የድላችን ምሰሶ ነው።

👉ለአማራ አክቲቪስቶችና ጋዜጠኞች
____
ከሰሞኑ የጀመራችሁት የተናበበ እና የተቀናጀ የስርአቱን ግፎች የማጋለጥ ዘመቻ እዚህ መሬት ላይ ያለን ወንድምና እህቶቻችን በእጅጉ አስደስቷል። አኩርቷል።
ከኛ ላልሆኑ፣ ህሌናን ያክል ውብ ፀጋ በአምሳ ሳንቲም ለገዳያቸው የሸጡ፣ ለወደፊቱ  ሌላ ነፃ አውጭ በስማቸው የምናቆምላቸውና ነፃ የምናወጣቸው አሳዛኝ ፍጡራን አንድ ደቂቃም ሳታባክኑ ትኩረታችሁ መሰል ትግል ላይ ብቻ ይሁን። ድንቅ ጅምር ነው በርቱ።

👉ለአማራ ዲያስፖራዎች
_
ከሰሞኑ ጥሩ መነቃቃት እያየን ነው። ጥሩ ነው። በእጅጉ ግን ይቀራል። እናቶቻችሁ ከነ ከብቶቻቸው በድሮን በሚጨፈጨፉበት ዘመን ለሰበብ የሚሆን የሚያደናቅፍ የእናት መቀነት የለምና ጥሪያችንን ሰምታችሁ ውጡ!!በሁሉም ዘርፍ ውጡና ታገሉ። ያበቀለው መሬት በእሳት እየተጠበሰ የሌላ ሃገር መሬት ላይ ችሎ እንቅልፍ የሚተኛ ጤነኛ አማራ ካለ የኛ አይደለም።ከነ ጃሪና ኮሎ ጋር አብራ ለምትገደል እናት ሰልፍ መውጣት ያን ያክል ከባድ ነው? አይምስለኝም።እና በርቱ ወገኖቻችን!

👉ለጠላት አድራችሁ በጠላት ካምፕ ላላችሁ !
__
በተለ
ያዬ ጊዜ ያደረግነውን ጥሪ ተቀብለው የተቀላቀሉን መሰሎቻችሁ ከህሌናም፥ ከታሪክም ተጠያቂነት ራሳቸውን አድነው ከሰቀቀን ወጠው ሂወታቸውን እንደ አዲስ መኖር ጀምረዋል።
እነ አብይ ዛሬ ይንቋችኋል፣ ይጠሏችኋል ነገ አውጥተው ጎዳና ላይ ይጥሏችኋል። ጎዳና ላይ የውሻ ሞት ትሞቱና  ያሳደጋችሁ ምድር ተከፍቶ ይውጣችኋል። ስለዚህ ያ ከመሆኑ በፊት ኑ!! ኑ ብለናል ኑ!።
እንበርታ!እንፅና ወገን።ይህ ትውልድ የመከራ ሳይሆን የድል ትውልድ ነው። ዘመኑም የአማራ ትንሳኤ የሚበሰርበት ነው።

አንድ አማራ! (አንድ ህዝብ፥ አንድ እጣ- ፋንታ፥አንድ ድል!!)
ድል ለ አማራ ህዝብ
[ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም!!]
አዲስ ትውልድ፥አዲስ አስተሳሰብ ፥አዲስ ተስፋ!
©አርበኛ ዘመነ ካሴ
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
8/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Oct, 20:33


🔥#ሰበር_መረጃ ..‼️‼️

( ከተሰብሳቢ ለንስር አማራ የተላከ መረጃ )
በሰሞኑ NIMD (Netherlands institute for Mulity democracy) የሚባል ድርጅት አርባምንጭ ላይ ባዘጋጀው የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት ላይ ፋኖ ወደ ድርድር መምጣት አለበት ይህን ደሞ በዋናነት የእናተ ሚና የላቀ መሆን ይገባዋል ይህን ካደረጋችሁ ስልጣን እንሰጣችኋለን በማለት ውይይ አድርገዋል ፡፡አክለውም እናተ ከኛ ጋር ከሆናችሁ ፋኖ እምቢ ቢል እንኳን ህዝቡን አሳምናችሁ እና አስተባብራችሁ በፋኖ ሀይል ላይ መላው የኢትጵያ ህዝብ ልክ ከዚህን ቀደም በሰሜኑ ጦርነት ህወሓት ላይ እንደተነሳው ሁሉ እንዲዘምት ማድረግ አለብን በሚል ሀሳብ ላይ ረጅም ውይይት እና ጥያቄዎች ተነስተው አንድ ላይ ተስማምተዋል ፡፡በዚህም መሰረት ውይይቱ የተካሄደው በተለያየ ቦታ ቢሆነ ከመስከረም 20/2017 ጀምሮ ለ3ቀን የአርባ ምንጭ እና አዲስ አበባ ላይ  ነበር ።

በአርባ ምንጭ የስብሰባ መድረክ የመሩት :-

1ኛ ዶር ይነበብ ንጋቱ
2ኛ መለስ አለም ሲሆኑ

በቀጣይ ቀናቶች ደግሞ በተመሳሳይ ውይይት የስካይ ላይት ሆቴል ላይ የተካሄደውን ስብሰባ የመሩት

1ኛ መሀመድ ፋራ
2ኛ አህመድ ሽዴ ናቸው፡፡

በስብሰባው የተሳተፋ የፓርቲ አመራሮች ውስጥ፡-
- ዶ/ር ሰይፈ-ስላሴ አያሌው፣ 
- ረ/ፕ ዝናቡ አበራ፣
- ማሙሸት አማረ፣
- ሙሉጌታ አበበ፣
- አርክቲ ዮሀንስ ፣
- ዬሱፍ ኢብራሂም፣
- ተስፋሁን አለምነህ፣
- ግርማ በቀለ እና ሌሎችም የተሳተፉበት ፀረ አማራ የሆነ አጀንዳ ይዘው የመጡ በመሆናቸው መላው የአማራ ህዝብ እና የአማራ ደጋፊ በጋራ ልናወግዛቸው ና ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ልናሳስባቸው ይገባል ብለው ለንስር አማራ ከትልቅ አደራ ጋር አድርሰውናል ።

ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
7/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Oct, 19:30


ሰበር ዜና!

122ኛ ሬጅመንት ሙሉ ለሙሉ ፈርሷል!

በወሎ ቤተ-አማራ ሰሞኑን በተደረገው ተጋድሎ 101ኛ ኮር 122ኛ ሬጅመንት ሙሉ ለሙሉ ማፍረሱን የአማራ ፋኖ በወሎ ዋና አዛዥ ዋርካው ምሬ ወዳጆ ገለጸ።

የአማራ ፋኖ በወሎ ከሰሞኑ ባደረገነው ተከታታይ ውጊያ ከፍተኛ ድል ተቀደጅተናል ሲል የአማራ ፋኖ በወሎ ዋና አዛዥ ዋርካው ምሬ ወዳጆ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

በዚህ ውጊያ ከባድ መሳሪያዎችን ጨምሮ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ፋኖዎቻችን ብቻ ሳይሆን ሕዝባችን አስታጥቀናል፤ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 101ኛ ኮር 122ኛ ሬጅመንት የሰው ኃይል አስተደዳር አብዳላሒ ናስር፣ የአንድ ሻለቃ ዋና አዛዥና ዘመቻ መምሪያ ኃላፊን ጨምሮ የ122ኛ ሬጅመንት ከፍተኛ አመራሮች ተደምስሰዋል፣ 122ኛ ሬጅመንት ገሚሱን ስንደመስሰው፣ ቀሪውን ማርከነዋል፤ ከምርኮና ከድምሰሳ የተረፈውን የመልቀም ስራ እየሰራን ነው ሲል ዋርካው ምሬ ወዳጆ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

አገዛዙ፤ በአማራ ፋኖ በወሎ ከዋግኽምራ እስከ አማራ ሳይንት ቀጠና ከፍተኛ ኪሳራ የደረሰበትን ምት መቋቋም ሲያቅተው በድርጅታችን ስም ሀሰተኛ መረጃውን እየፈበረከ ሲያሰራጭ ተመልክተናል፤ በውሸት ዜና የሚገኝ ድል እንደሌለ መግለጽ እንፈልጋለን ሲል ዋርካው ምሬ ወዳጆ ገልጿል።

ከዚህ በተጨማሪ አገዛዙ ባልታጠቀው ሕዝባችን ላይ ሁሉን አቀፍ ጥቃት ከፍቷል፤ ይህንን ሁሉ አቀፍ ጥቃትም በመደራጀት ሊመክት እንደሚገባ ገልጿል።
የአማራ ፋኖ በወሎ💪💪❤️❤️
@mulugeta

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

17 Oct, 11:31


"መነሻችን ዐማራ መድረሻችን ዐማራ የሚባል የፖለቲካ ፍልስፍና አንከተልም። ተናግረነውም አናውቅም፤ ጽፈነውም አናውቅም። በዚያ ደረጃ መጨበጫ የሌለው ፍልስፍና አንከተልም። . . . መነሻችንም መድረሻችንም አንድ ነው። እርሱም የዐማራ ሕዝብ የሕልውና ጥያቄ ነው።"
አርበኛ #አስረስ_ማረ_ዳምጤ
         #ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
7/2/17 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 16:38


ማስጠንቀቂያ…!

"…ሰሞኑን የአርበኛ ሌ/ኮለኔል አሰግድ መኮነን ስልክን በመጠቀም ሰዎችን እየመረጡ  "Bonda" የሚባል  በኢንሳ የበለፀገ malnware ለግለሰቦች በቴሌግራም እና በሌሎች ማህበራዊ ሚድያ አገልግልቶች እየላኩ ይገኛል። በመሆኑም ይሄን link በሚነካበት ጊዜ ስልክ ላይ የሚገኙ መረጃወችን ከመመንተፍ በተጨማሪ በስልክ ላይ Remote acess software እንዲጫንበት በማድረግ የስልኩን GpS, Microphone እና camera በመጠቀም ወገን ላይ ጥቃት እየደረሰ ይገኛል።

"…በተጨማሪም በተለያየ link መልኩ በአንዳንድ ወገኖች በኩል የሎተሪ ዕጣ በሚመስል እና ሽልማት በማስመሰል የሚላኩ ሊንኮች ባለቤታቸው ይለያይ እንጅ ተመሳሳይ የስለላ እና የሳይበር ጥቃት ስልቶች በመሆናቸው ሊንኮችን ከመከፈት እንድትቆጠቡ እናሳስባለን ብለዋል የመረጃው ምንጮች።

"…በሌላ በኩል በሀገረ አሜሪካ በሚኖረው በአምሀ እና በዋን ዐማራዎች በኩል የሳታላይት ስልክ ተገዝቶ የተላከላችሁም ዛሬ የደረሰው የስልኩ ተጠቃሚ ፋኖ አይነት የድሮን አደጋ እንዳይዳርስባችሁ የሳታላይት ስልካችሁን አስወግዱ ተብላችኋል። ይሄ የፋኖ አመራሮች መልእክት ነው።

"…በምንም ዓይነት መልኩ የተለጠፈው ዓይነት ሊንክ ከጋሽ አሰግድም ሆነ ከሌላ አካል ስልካችሁ ላይ ብታዩ ወዲያው አስወግዱት። እንዳትከፍቱት ተመክራችኋል። ሴራውን ፍርስ ነው።

• ርእሰ አንቀጹን ልለጥፍ ነኝ። ጠብቁኝ።

by Zemedie

#AmharaRevolution
#IamFano

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 15:30


"አብይ አህመድ ሆይ ድርድር ሲያምርህ ይቀራል::" የአማራ ፋኖ በወሎ

ዛሬ በድል ዋዜማ ላይ ሆነን ሳይሆን ያኔ ትግሉን "ሀ" ብለን ስንጀምር ብቸኛ አማራጫችን "ማሸነፍ" ብቻ መሆኑን አምነን ተማምለን ነው የወጣነው:: ይህንን ስንልና ድርድርን ስንጠየፍ በምክንያት እንጂ እንዲሁ ሾላ በድፍኑ አይደለም:: ለትግል የወጣነው በሃገራችን ባይተዋር ሆነን ፍፁም ሰላም አጠተን በአጠቃላይ ህልዉናችን አደጋ ላይ ስለወደቀ ነው::

የህልዉና አደጋው ህገ-መንግስት ተቀርፆለት መዋቅራዊና መንግስት መር በመሆኑ ስርአቱን ከመደምሰስና ከመገርሰስ ዉጭ ሌላ አማራጭ እንደሌለን ሞተን የፈተነው ሃቅ መሆኑን በመገንዘብ ነው::

ስለሆነም በአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ያለው የአብይ አህመዱ የኦነግ ብልፅግና መንግስት ለህልዉናው እየታገለ ባለው የአማራ ፋኖ ትግል ጣእረ ሞት ላይ መሆኑንና መሸነፉን ስለተረዳ ሴራና ሃሰተኛ ፕሮፓጋንዳ ላይ ተጠምዶ ይገኛል::

በመሆኑም መላው የአማራ ፋኖና ህዝባችን ይህንን የጠላት የጣእረ ሞትና የሽንፈት መንገድ በመረዳትና በመገንዘብ ሙሉ ትኩረቱን ትግሉ ላይ እንዲያደርግ ስንል መልክታችንን እናስተላልፋለን::
ድል ለፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 14:29


ሰበር ዜና!

“አገዛዙ እንደ ሕዝብ ሊያጠፋን እየተንቀሳቀሰ ነው፣ እኛም እንደ ሕዝብ በመነሳት የጠላትን ኃይል ማጥፋት አለብን” አርበኛ ከፍያለው ደሴ

የአብይ አህመድ አገዛዝ የአማራን ሕዝብ አንገት ለማስደፋት ሁሉን አቀፍ ጥቃት ከፍቷል፣ እኛም ይሄን ጥቃት እየመከትን እንገኛለን፣ በትላንትው እለት ከክምር ድንጋይ የተነሳውን የጠላት ኃይል የአማራ ፋኖ በጎንደር ገብርዬ ክፍለጦር ጨጨሆ ብርጌድ ስማዳ መገንጠያ ላይ ደፈጣ በመጣል ድባቅ እንደመቱት የማራ ፋኖ በጎንደር የዘመቻ መምሪያ ኃላፊና የገብርዬ ክፍለጦር ዋና አዛዥ አርበኛ ከፍያለው ደሴ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

የፋኖዎችን ምት መቋቋም ያቃተው የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ወታደር በንጹሀን ላይ ከፍተኛ ግፍ እየፈፀመ ሲሆን በዛሬው ዕለትም ደብረታቦር ዙሪያ ለአረም የወጡ አራት ንጹሃንን በሰልፍ በማሰለፍ በዲሽቃ መረሸኑን፣ በተጨማሪም ለሰብል አረም የተቀመጡ ንጹሃንን ደፈጣ ይዛችሁ ነው በሚል በሰብል ማሳቸው ላይ ከአስር በላይ ንጹሃን መጨፍጨፉን አርበኛ ከፍያለው ደሴ ገልፆአል

አርበኛ ከፍያለው ደሴ “ጠላት እንደ ሕዝብ ሊያጠፋን ነው የመጣው፣ ሕዝቡን ሳይሆን መሬቱን ብቻ እንደሚፈልጉት በተጨባጭ እያሳዬ ነው፣ በመሆኑም ማጭድ ያየዙ ገበሬዎችን ጦር መሳሪያ ነው የያዛችሁት በሚል የሚንቀሳቀሰውን የጠላት ኃይል ሆ ብሎ በመነሳት መደምሰስ ያስፈልጋል።”

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 12:06


#የባህር ዳር ኤርፖርት በአስቸኳይ እርምጃ ሊወሰድበት ይገባል  ይሄን የምናደርገው ከብዙ ትግስት ቦሀላ ነው
ንፁሀን በአረመኔው የአማራ ህዝብ ጠላት በሆነው መሀይሙ አብይ አህመድ  (ደናቁርት)   ትእዛዝ የህዝብ ጭፍጨፋ በመፈፀም  የጥቃት ማእከል ሆኖ  እያገለገለ ያለ ቦታ ነው  ምንም እንኳን የህዝብ መገልገያ ጣቢያችን ቢሆንም አገዛዙ  በታጠቁት በምድር ሀይላት የደረሰበትን ከባድ ሽንፈት ለመሸፈን  ይሄን ቦታ ንፁሀን  ህዝብ  ለመጨፍጨፍ እየተጠቀመበት ይገኛል   ይሄን ቦታ ባስቸኳይ ጀግኖች እርምጃ ይወስዱበታል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 11:54


የጀቶች ጥቃትና የ ድሮን ጥቃት ለማስቆሞ....

- ባንዳዎችን አስተኳሾቹን በተለይ ከሞት የተረፉት ከፍተኛ የብአዴን ፀረ አማራዎች ከነቤተሰቦቻቸው አስተኳሽ የሆኑ ሰዎችን ያላቸውን ቤተሰብ አንድም ሳያስቀሩ ከባድ አስተማሪ እርምጃ   ያለ ምንም እርህራሄ መውሰድ አለበት። አስተኳሾቹ ከሞት የተረፉት የብአዴን ፀረ አማራዎች ባንዳዎችና ቤተሰቦቻቸው ጭምር ናቸው። እኒህ target ያደረገ ዘመቻ መደረግ አለበት።

- ለድሮን የተሰቀሉ signal መቀበያ towers ላይ እርምጃ መውሰድ አለበት። እኒህ ኢላማ ያደረገ ዘመቻ ማካሄድ ።

- ባህርዳር ዋናው የድሮንና የጅት ማዘዣ ጥቢያ ሁናለች በተለይ የባህርዳር airport የአቢይ አሸባሪ ቡድን እንደፈለጉ አራዊት ሰራዊቱንና ተጥቆችን የሚያመላልስበት ነው።  የባህርዳር airport ለአማራ ህልውና ሲባል ከጥቅም ውጭ መሆን አለበት...አብዛኞቹ guerilla fighters  መጀመረያ የሚያደርጉት እንዲህ ያሉትን (airport...E.TC  ) target በማድረግ የጠላት እንቀስቃሴ ወደ ጥቃት አመቺ ወደ ሆነው እግረኛ መቀየር ነው። ለምን መሰላችሁ ፀረ አማራዎቹ ወያኔዎች የአክሱምና የሌሎች አከባቢዎች የአየር ማረፍያ ቦታዋችን ከጥቅም ውጭ ያደረጉት ? የአማራ ሕዝባችን ህልውና ከምንም አይነቶች የልማት ተቃሞች በላይ ነው። አቢይ ሰይጣኑ የአማራ ህዝባችንን ከመጥላቱ የተነሳ ሲሸነፍ በጭቃ የተሰራ ትምህር ቤተችን ጭምር ነው እያፈራረስ እየወጣ ያለው ሰለዚህ ነገም ከባህርዳር ሲሸነፉ የባህርዳር airport ከጥቅም ውጭ አድርጎ መውጣቱ አይቀሬ ነው ስለዚህ ንፁሐን ህዝባችን ከጨፍጨፋ ለማዳን እንዲህ ያሉ ቦታዋች target መደረግ አለባቸው።

አማራነት ፋኖነት ይለምልም!!!

በእጥፍ እንበቀላለን!!!

ሚኒሊክ ቤተመንግሥት መናገሻችን!!!

አራሽ፣ሰጋጅ፣ቀዳሽ፣ተኳሽ፣ነጋሽ=አማራ

ደም በደም ይጠራል፣ የሰይጣኑ አብይ ሬሳው ይጎተታል

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 11:30


🔥#ልዩ_መረጃ_ባህርዳር_አየር_መንገድ‼️

ለበረራ ዝግጁ የሆነች
#Bayraktar_TB2 ድሮን በባህር ዳር አየር ማረፊያ!

  የኢትዮጵያ መንግስት ገዳይ ድሮኖች  በባህር ዳር ከተማ የሚገኘውን የአየር መንገድ እንደ ሚጠቀሙ መረጃዎች ቢኖሩም ማስረጃ ግን አልነበረም ። ፎቶው  ለማረፍ በተዘጋጀ አውሮፕላን ውስጥ ባለ ካሜራ የተነሳ በመሆኑ ጥራት ቢጎድለውም  ድሮን በባህር ዳር ከተማ ስለመኖሩ የመጀመሪያው በምስል የተደገፈ ማስረጃ ነው።

የእነዚህ  ድሮኖች ዋነኛ ተልኮ ጎጃም እና የጎንደር ፋኖን በማጥቃት የምዕራብ አማራን ህዝብ እንቅስቃሴን መስበር ነው።  Bayraktar TB2 ድሮን ከበረራ ጣቢያው ( ground stations) በ186 ማይልስ ወይም 300 km የሚሸፍን በረራ ማድረግ ይችላል። ይህ ማለትም ከባህር ዳር ወደደቡብ አቅጣጫ ሁሉንም የጎጃም ቀጠናዎች ፥ ከባህር ዳር ሰሜን አቅጣጫ ደግሞ ወደ ሱዳን ጫፍ በሚገኙ የምዕራብ ጎንደር በረሃማ ቀጠናዎች በስተቀር ሁሉንም የጎንደር ቀጠናዎች የሚሸፍን ጥቃት ማድረስ ይችላሉ ማለት ነው።

እነዚህ ድሮኖች ወደ መግደያ ወረዳችን መጠዋል።  እነዚህን ገዳይ ድሮኖች በአነስተኛ ወጭ ከጥቅም ውጭ በማድረግ ጎጃምንና ጎንደርን ከድሮን ጥቃት ነፃ ማድረግ ይቻላል።

  ከአንድ ዓመት ጦርነት በኋላ የሰሜንና የደቡብ ጎንደር አካባቢዎች የድሮን ጥቃት ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ እየደረሰባቸው ያለውም እነዚህ ድሮኖች ወደ ባህር ዳር በመምጣታቸው ምክንያት ነው። 

©ኤልሻዳይ የግዮን ልጅ

#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 11:26


መረጃ 🔥🔥🔥
ሰሞኑን የአገዛዙ ሰዎች በባህር ዳር ተሰብስበው ነበር ከእቅዳቸው ውስጥ ትልቁ አጀንዳ የነበረው ፋኖዎችን እርስ በርሳቸው እንዳይተማመኑ ወደ አንድነት እንዳይመጡ እርስ በርሳቸው እንዲገዳደሉ እናረጋቸዋለን እያሉ ሲመክሩ
ሰንብተዋል ።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 09:26


ንፁሃን ተጨፈጨፉ ሲባል ገጥመን መስሎኝ የሚል ኦሮሞ፣

ንፁሃን ተጨፈጨፉ ሲባል በእኛ ዝምታን የመረጣችሁ እና ተባባሪ ነበራችሁ የምትሉ ትግራይ ወያኔዎች ሆይ፣

እኛ ንፁሃን ተጨፈጨፉ ብለን የምንጮኸው እኛ ከእናንተ ፍትህ ፈልገን ሳይሆን እያንዳንዱ አማራ ትጥቅ ይዞ እራሱን ከዘር ጭፍጨፋ ማዳን እንዲችል ነው።

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

16 Oct, 06:14


የድሮን ጥቃት ሸዋ !

ዛሬ በጠዋቱ በረኸት ወረዳ 04 ቀበሌ ላይ የብልፅግና አገዛዝ ድሮን ተጠቅሞ የንፁሀን ቤት ላይ ጥቃት አድርሷል።
#Amhara #Ethiopia

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

15 Oct, 19:16


የአማራ ፋኖ በጋራ "ዘመቻ አስበራ መሐመድ" በማወጅ ደሟ ሊመለስ ይገባል!

ይህ ጥቃት የሁሉም የአማራ እናቶች ጥቃት ነው!
ይህ ጥቃት የሁሉም አማራ እህቶቻችን ጥቃት ነው!
ይህ ምስል አደባባይ ላይ ያልወጡ የአህቶቻችንና የእናቶቻችን የጥቃት ምስል ማሳያ ነው!

ስለሆነም የአማራ ፋኖ በጋራ "ዘመቻ አስበራ መሐመድ" በማወጅ ደሟ ሊመለስ ይገባል!

አንበርብር!

የአማራ ፋኖ እዝ 💪(Amhara fano command)

15 Oct, 18:57


በአማራ ህዝብ ላይ የሚያካሒደውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ንፁሀንን በየመንገዱ በመግደል የሽንፈት ተግባሩን ቀጥሎበታል።

    ነዋሪነቷ ሸዋ  አሳግርት ወረዳ ሶጠን ቀበሌ የሆነችው የሁለት ልጆች እናት ወ/ሮ አስበራ መሀመድ ኑር በረኸት ወረዳ መጥተህ ብላ ከተማ በማደር ወደ ቤቷ እያቀናች በነበረበት ወቅት ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ልዩ ስሙ 03 ቀበሌ በተባለ ስፍራ ራሱን መከላከያ ነኝ ብሎ ከሚጠራ ወንበዴ ቡድን ሆን ተብሎ በተተኮሰ የጂሽቃ ጥይት ተመትታ ሁለት ልጆቿን ትታ ይቺን አለም በግፍ የሰናበተች ሲሆን የሁለት አመት ልጇ ከወደቀችበት  ስፍራ አጠገብ ቁጭ ብሎ  ሲያለቅስ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የፋኖ አባላት አግኝተውት ለቤተሶቹ አስረክበዋል።

ድል በግፍ ለሚገደለው አማራ ህዝብ
ድል ለፋኖ