Save Oromia 💪 @hawiier Channel on Telegram

Save Oromia 💪

@hawiier


Orommumma

ጥቆማ ለመስጠት የውስጥ መስመር ሜሴጅ ለማድረግ👉 @TomFreedo

Save Oromia 💪 (English)

Are you passionate about saving Oromia and preserving its rich culture and heritage? Look no further than the Save Oromia Telegram channel! This channel, managed by the username @hawiier, is dedicated to promoting Orommumma and raising awareness about the importance of safeguarding Oromia's identity. With regular updates, insightful discussions, and engaging content, Save Oromia is the perfect platform for anyone who wants to contribute to the preservation of this vibrant community. Join us today and be a part of the movement to protect Oromia's cultural legacy. Together, we can make a difference and ensure a bright future for generations to come. Don't miss out on this opportunity to connect with like-minded individuals and support a cause that truly matters. Follow Save Oromia on Telegram now and become a champion for Orommumma! 🌍💪

Save Oromia 💪

16 Feb, 04:48


Oromo Parties Must Reject Complicity, and Oromo   Culture Must Be Shielded from the Clutches of Repression!                              
       (OLF-OLA Press Release)

Save Oromia 💪

15 Feb, 14:57


አንገት ቆራጭ ፋኖ ኦሮሚያ ላይ ምን ይሰራል?
********

ማህበረቅዱሳን(ፋኖ) በአርሲ ሺርካ እንዲሁም አሁን ደግሞ በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ ላይ የተለመደውን አንገት መቁረጥ ብጥብጥና ትንኮሳ አስቀጥለዋል።

Save Oromia 💪

15 Feb, 05:19


Namtichi kuni nuu shawwadee sabboontota keenya lafarraa fixxee. Yaa oromoo dammaqaa!

Save Oromia 💪

15 Feb, 03:06


በቀዬው ኦሮሞን አርደው ከበቁ ቡሃላ ወንጀላቸውን ለመሸፈን በዘህ መልኩ ይጮሃሉ።።።!!!!

Save Oromia 💪

15 Feb, 02:24


በአማራ ታጣቂዎች ኦሮሞን የማ*ረ*ድ ተግባር ወሎ ላይ አሀዱ ብሎ ጀምሮ ወለጋ ላይ ደግሞ ሰላሌ ደራ ላይ ሳልስ ብሎ አሁን ደቡብ ምእራብ ኦሮሚያ ጅማ ጌራ ራብዕ ብሏል?
ቀጣይስ እርድ የሚፈፀመው የት ይሆን? የኦሮሞ ህዝብ ይህን ጉዳይ በዝመታ ማየቱን እስክ መቼ ይቀጥል ይሆን?

ጅማ ጌራ ላይ ኦሮሞዎች በማን እና በምን መለኩ ታ*ረ*ዱ

ኢሃዲግ ዘመን በጌራ ወረዳ ጠብል ተገኘ ብለው ቀስ እያሉ በሂደት በታስኪያን ሰርተው የሰፈሩ አማሮች አሉ። ከቀን ቀደ ቀን ቁጥራቸው እየጨመረ ሄዶ በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው የትየለሌ ሆኗል።
በጅማ ከ2022 ጀምሮ በአካባቢው የOLA ሰራዊት እንቀስቃሴ እየጨመረ በመምጣቱ የአብይ መንግስት እነዝህን ሰፋሪዎች ኦነግ ሸኔን ውጉ በሚል ጦር አስታጠቃቸው። በዘህ ቀበሌ በትንሹ ከ950 በላይ የታጠቁ አማሮች ይገኛሉ።
ከቀን ወደ ቀን የመሳሪያ ያዥ ቁጥራቸው መጨመር ብቻ ሳይሆን የሚይዙት የመሳሪያ አይነትም ደረጃ ከፍ እያለ ሄደ። በዝህ ሳቢያ በአካባቢው ያሉ ማህበረሰብ ብቻ ሳይሆን ለህዝብ ተቆርቋሪ የሆኑ የራሱ የብልጥግና አመራሮች ጭምር ወደ ሰጋት ውስጥ ገቡ። ህዝቡ ለአካበቢው አስተዳደር ስሞታ ቢያቀርብም ሸኔን እንዲከላከሉ የተፈቀደላቸው መሳሪያ ነው ዝም በሉ የሚል ምላሽ ተሰጣቸው።

ይህ በእንዲህ እያለ እነዝህ ሰፋሪ ታጣቂዎች የትቢት እና የማን አለብኝነት ሰሜታቸው ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ ሄዳ ። በመጨረሻም በትላንትናው እለት ዛኪር የሚባል የአከባቢ ተወላጅ የሆነን ኦሮሞ ባለሀብት አብረውት ከነበሩ አራት ኦሮሞዎች ጋር ተወለደው ባደጉበት ቀዬአቸው እንደ ከብት አጋድመው አረዷ*ቸው። በማ*ረድ ብቻ አረኩም የቆረጡትን አንገታቸውን ይዘውት ሄዱ። Aliwo Ismael

Save Oromia 💪

14 Feb, 18:43


#የኬንያ ፖሊስ በናይሮቢ ዌስትላንድ የሚገኝና የጃዋር መሀመድ ቤት ነው የተባለውን ቤት በመውረር በተጨማሪም ሶስት ሰዎችን ማሰሩ በRumer ደረጃ የተሰማ ቢሆንም። ጃዋር ግን ከሀሰት የራቀ ነው ሲል አስተባብሏል።

Save Oromia 💪

14 Feb, 18:13


"በምርጫ ቦርድ ብንሰረዝም ባንሰርዝም ፋይዳ የለውም" - ሕወሀት

Save Oromia 💪

14 Feb, 17:10


https://youtu.be/SyiEiWIcrvs

Save Oromia 💪

14 Feb, 15:06


Seenaa Abera, a young girl with promise and potential, was tragically killed by Abiy Ahmed's forces in her home on Wednesday, alongside her mother, Eebbisee Barkii, and her sister, Aster Abera. This horrific incident occurred in the East Wollega Zone, within the Mana Sibu District of Waankii Town.

Save Oromia 💪

14 Feb, 13:37


USAID በናይጄሪያ፣ ካሜሩን፣ ኒጀር እና ቻድ የሽብር ጥቃቶችን ለሚፈፅመው ቦኮ ሃራም የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርግ ነበረ።" ኮንግረስማን Scott Perry
.
.
በኢትዮጵያ ውስጥ ሲፈፀም ለነበረው መንግስታዊ ሽብር ለቁጥር 1 ኢህአዴግና ለአሁኑ ለቁጥር 2 ኢህአዴግም ድጋፍ ሲያደርግ እንደነበረም ቢነግሩን ጥሩ ነበረ።

Save Oromia 💪

14 Feb, 13:24


This Zonal Administrator is admitting the defeat the ENDF is facing in the North Shoa district of Oromia. He confesses that the army is being routed by the OLA in this district because his subordinates (whom he berated in the speech) have not done enough to recruit the local youth into the army. While ostensibly talking about the need to ‘convince’ the youth to join the army, he is actually calling for forced conscription. He is mad that the youth rallies behind OLA to which the youth flock en masse almost on a daily basis.
#OLA_prevails!

Save Oromia 💪

14 Feb, 13:21


አትሌት Diribe Welteji በፈረንሳዯ ሊቪን የሴቶች 1500 ሜትር 3፡58.89 በሆነ ጊዜ በመግባት አሸናፊ ሆናለች።
💚

Save Oromia 💪

13 Feb, 13:20


ምርጫ ቦርድ #ህወሀትን ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች መታገዱን አሳወቀ።

Save Oromia 💪

12 Feb, 16:56


ከፊንፊኔ- ሱሉልታ የአንድ ሰዓት መንገድ ሲሆን 25 ኪሎ ሜትር ብቻ ነው የሚርቀው።

Save Oromia 💪

12 Feb, 16:40


ዘገባው የዋዜማ ነው
****

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሱሉልታ ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ የሆኑት አበበ ወርቁ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በደረሰባቸው ጥቃት መገደላቸውን ተሰማ። ሾፌራቸውም ታግቶ መወሰዱን አክሎ ዘግቧል።

Save Oromia 💪

12 Feb, 16:17


~• ጁሊየስ ማሌማ ጥቁር ደቡብ አፍሪካውያን በነጭ ቅኝ ገዢዎች ለደረሰባቸውን ብዝበዛ የቀድሞ ቅኝ ገዢዎች 5 ትሪሊዮን ዶላር ካሳ እንዲከፍሉ ጠየቀ።"
.
.
~
• በኢትዮጵያ ያሉ ብሔርና ብሔረሰቦች በኋላ ቀር እና በጥቁር ቅኝ ገዢዎች ለዘመናት ፍዳ ለበላበት ዛሬ ላይ ቆመው የቀድሞ አባቶቻችንን ታሪክ እንደግማለን የሚሉትን ካሳ ሊያስከፍል ይገባል።

Save Oromia 💪

12 Feb, 11:48


የኤርትርያና የአንገት ቆሬጭ ፋኖ ወዳጅ ግብፅ ፍልስጤማውያንን አልቀበልም ማለቷን ተከትሎ አጣብቂኝ ውስጥ ወድቃለች።  ትራምፕ የፍልስጤም ስደተኞችን የማትቀበሉ ከሆነ የሚደረገውን እርዳታ አቆማለሁ ብሎ እየዛተ ነው።

Save Oromia 💪

12 Feb, 05:23


#USA በአዲሱ የመንግሥት ተቋማትን አፈጻጸም የሚገመግመውና በርካታ ውሳኔዎችን እያስተላለፈ የሚገኘው DOGE እያስተዳደረ ያለው Elon Musk የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ እንዲዘጋ ሀሳብ አቀረበ።
.
.

ቪኦኤ አፋን ኦሮሞ ስርጭት ሲጀምር ዘረኝነት ታስፋፋላችሁ ብለው የታች ሰፈር Amhara Supremacist VOA በር ሰለማዊ ሰልፍ ማድረጋቸውን አንዘነጋም።

Save Oromia 💪

08 Feb, 20:12


በህወሃት መራሹ ኢህአዴግ ዘመን ከኦሮሚያ ተነጥሎ በከተማ መስተዳድርነት እንዲደራጅ የተደረገው የድሬdhaዋ ከተማ በኦህdead መራሹ ብልፅግና ዘመን ወደ ሶማሌ ክልል እንዲጠቃለል እንቅስቃሴ መጀመሩን የሚጠቁሙ ፍንጮች አሉ።

ይህን እንቅስቃሴ ታዲያ ከወዲሁ ማስቆም የሁሉም የኦሮሞ ብሔርተኞች ሐላፊነት ቢሆንም የአካባቢው ተወላጆች በተለየ ሁኔታ ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩበት ይገባል።

የምስራቁ ህብረተሰባችን ክፍል እንደ ከዚህ ቀደሙ <ወንድም ህዝብ> በሚል ይሉኝታ ተይዞ መሬቱ ለሌላው ማህበረሰብ እንደ ዋዛ ተላልፎ ሲሰጥ ቁጭ ብሎ ማየት የለበትም።

የአያት የቅድመ አያቱን መሬት በጭራሽ ለድርድር ሊያቀርበው አይገባም። Lafti teenya lafee teenya ማለት ይሄኔ ነው።።።!!!!
#Ibsaa_Bariisaa
❤️💚❤️
💪💪💪
👌👌👌

Save Oromia 💪

08 Feb, 20:03


🔴 BREAKING:

An Israeli attack on a Hezbollah base in eastern Lebanon has killed six people and wounded two others, reports Lebanese state media. LIVE updates: aje.io/1gqynk

Save Oromia 💪

08 Feb, 15:23


በአለም ላይ ካሉ 10 ሀብታም ፓስተሮች መካከል 8ቱ በናይጄርያ ይገኛሉ።
*****

  ~`• የናይጄሪያ ቸርቾች የብልጽግና ወንጌል (ሰይጣናዊ ወንጌል) ተብሎ በሚታወቀው ቫይረስ እየተጠቁ ነው።
.

ኢትዮጵያ ውስጥም ባለግዜ የብልፅግና ወንጌል አማኞች በፈጠሩት ኔትወርክ ህዝቡ ላይ እሳት እያዘነቡበት ነው።

Save Oromia 💪

08 Feb, 11:28


ከጉራጌ በስተቀር ሁሉም ደቡቦች የፅንፈኛውን አንገት ቆራጭ ፋኖ አማራ ሴራ ያውቃሉ፤ይገነዘባሉማል። እንግዲህ ፕሮፓጋንዳ መሆኑ ነው ፋኖ በደቡብ እንደ ጋሞ አከባቢዎች ተመስርቷል የሚል ልፈፋ ባቀረቡ ማግስት የደቡብ- ጋሞ ልጆች "በቀዬችን እንኳን ፋኖ ሊቋቋም የፋኖ ኣመለካከት ያለውን ሁሉ ጠራርገን እናባራለን" ብለዋል። እንግዲህ ተስፋፊዎች የተባላችሁትን መተግበር ነው

Save Oromia 💪

08 Feb, 09:11


ጉራጌው የራሱን ትክክለኛና ሀቀኛ ጥያቄውን ማንሳት ትቶ የጨፍላቂ አሀዳዊ ጥያቄን ሲያስተጋባ ቆይቷል። ሆኖም ፅንፈኞች ለጉራጌውም እንደማይመለሱ በተለያየ ግዜ የተመለከትነው ጉዳይ ነወ። ለምሳሌ:- ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ባህርዳር በተገኘ ግዜ ፋኖ የተባለው ፅንፈኛ ቡድን የግድያ ሙከራ አድርጎበታል፡ ያኔ ማምሻውንም በባህርዳር በጣት የሚቆጠሩ የጉራጌ ንግድ ቤቶች ቢኖሩ እነሱንም በቃጠሎና በዘረፋ ተሰደው እንዲወጡ አደረጉ። ዛሬ ደግሞ በሙዚቃዎቹ የፅንፈኞችን ሀሳብና ምኞት በማንፀባረቁ የምናወቀውን ቴዲ አፍሮ ጉራጌ በመሆኑ የአንገት ቆራጮቹ ዘለፋ ሰለባ ሆኗል 😊

Save Oromia 💪

08 Feb, 08:38


እየተናበቡ አጀንዳ ሲሰጡን ግር ማለት የለብንም።

Save Oromia 💪

08 Feb, 06:35


Our children will ask what we have been doing to allow these imperialist to dominate us this much. That is why we must fight. - Ibrahim Traore.
.
.
እኛም እንዴት ታላቅ ህዝብና ሀገር ያለው ኦሮሞ በኋላ ቀር ኤምፔርያሊስቶች እንዲገዙት ፈቀደ? የሚል ጥያቄ እንጠይቃለን።

Save Oromia 💪

07 Feb, 15:01


~• የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ሀገሪቷ ከአለም ጤና ድርጅት እራሷን እንድታገል ጠይቀዋል። 

~
• በተጨማሪም ጣልያን  DeepSeekን አግዳለች የተሰጠው ምክንያትም ማንኛውም ሰው በነፃ ሰርች ማድረጉና የተጠቃሚዎችን ዳታ የሌለው በመሆኑ እንዲሁም የሚሰጣቸው ምላሾች አጥጋቢ ስላይደሉ የሚል ሰበብ ቀርቧል 😊

Save Oromia 💪

07 Feb, 14:45


#ወሎ_ጂሌ

ረመዳን መጣ። በወሎ ኦሮሞ ላይ ፋኖ ተብየው ጦርነት ከፍቷል። በአላላ በኩል ህዝቡ ላይ ጦርነት ተከፍቷል።

.
.

የምታምኑት አምላክ ይርዳችሁ! 👐 የክፉ ጎረቤት ሰለባ ሆናችሁ ረመዳን በመጣ ቁጥር የሚተናኮሉት ከኦሮሞ ጥላቻቸው እኩል ጥርስ ያወጣ የሙስሊም ጥላቻቸው ነው።

Save Oromia 💪

06 Feb, 18:41


#Oromia_Jimma is the Origin of Coffee.

#Oromia_Jimma argama Bunaa. 🌱🌱

Save Oromia 💪

06 Feb, 18:34


The water Tower of Africa is Oromiyaa.

OROMIYAA JIITUU
!

Save Oromia 💪

06 Feb, 18:02


    
"Lesotho earns $200 million from exporting water to South Africa annually. It is Africa's largest water transfer scheme."Africa Fact

ደቡብ አፍሪካዋቷ ሀገር ሌሴቶ ለSouth Africa በምትልከው ውሀ ብቻ በዓመት 200 ሚልየን ዶላር ታስገባለች። ታድያ "የአፍሪካ የውሀ ማማ" ተብሎ የሚታወቀው አባት ሀገር ኦሮሚያ ለሶማልያ፣ለጅቡቲ፣ለግብፅ፣ለሱዳን.... የሚያቀርበውን ንፁህ ውሀ ማስከፈል ቢችል አልያም በሌላ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጥቅሞች ማስተሳሰር ይችላል። አባት ሀገር ኦሮሚያ በምስራቅ አፍሪካ ብዙ መጫወቻ ካርታ አለው።

   𝙊𝙧𝙤𝙢𝙞𝙖 𝙏𝙝𝙚 𝙒𝙖𝙩𝙚𝙧 𝙏𝙤𝙬𝙚𝙧 𝙤𝙛 𝘼𝙛𝙧𝙞𝙘𝙖!
    **********
~ ኢትዮጵያ ለNile ወንዝ 86% አስተዋፅኦ ታደርጋለች ከተባለና ከአማራ ክልል የሚነሳው አባይ ወንዝ ከአጠቃላዩ 6% ብቻ ከሆነ ድርሻው.. ስለምን ለNile ወንዝ የአንበሳ ድርሻ ያላቸው ኦሮሚያና ደቡብ ያላቸው 80% እንዳይወራ ተደረገ? ምላሹን ከተቀመጠው ሊንክ ማግኘት ትችላላችሁ። ቀስ በቀስ የጨፍላቂዎችን የሀሰት ትርክት እንንደዋለን!!!  

𝙊𝙧𝙤𝙢𝙞𝙖𝙣 𝙍𝙞𝙫𝙚𝙧𝙨 𝙘𝙤𝙣𝙩𝙧𝙞𝙗𝙪𝙩𝙚 𝙩𝙝𝙚 𝙗𝙞𝙜𝙜𝙚𝙨𝙩 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚 𝙤𝙛 𝘽𝙡𝙪𝙚 𝙉𝙞𝙡𝙚 𝙬𝙖𝙩𝙚𝙧, 𝙖𝙣𝙙 𝙩𝙝𝙚 𝘽𝙡𝙪𝙚 𝙉𝙞𝙡𝙚 𝙗𝙧𝙞𝙣𝙜𝙨 𝙩𝙝𝙚 𝙡𝙞𝙤𝙣'𝙨 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚 𝙤𝙛 𝙩𝙝𝙚 𝙉𝙞𝙡𝙚 𝙍𝙞𝙫𝙚𝙧.
*********

To understand the dynamics of the Nile River, one needs to raise the following question: If Ethiopia accounts for 86% of the Nile River, and the Abay River contributes only 6% of the river water, where does the remaining 80% come from, and why are other Ethiopian rivers onl
y mentioned as small-scale contributors to Abay? The answer? Most of the contributing rivers come from Oromia and other subjugated Southern regions of Ethiopia.


https://www.opride.com/2010/12/24/ethiopia-the-mystery-of-the-black-nile/

Save Oromia 💪

06 Feb, 16:19


~`• "የጋዛ ሰርጥ የፍልስጤማውያን እንዲሁም የመሬታቸው አካል እንጂ ለፖለቲካ ስምምነቶች መደራደርያ አይደለም።" ቻይና
.
.
ከዚህ ምድር ላይ መጥፋት ያለባቸው እስራኤልና ፋኖ ናቸው።

Save Oromia 💪

06 Feb, 16:01


#የኦነሠ ሀይል ከኦሮሞ ዋና ከተማ ፊንፊኔ ሰሜን ምስራቅ አከባቢ #ኦዳ_ኮርማ_ብርጌድ 💪

Save Oromia 💪

06 Feb, 07:45


#ቀበሮውና_የወርቅ_ንግዱ!
~~~~
የቀድሞው መንግስት ኢሕአዴግ የሜ/ጄነራል ማዕረግ ሲሰጠው የአካዳሚና ወታደራዊ እውቀቱን ገምግሞና ተከትሎ አልነበረም ይልቁን እንደ ማንኛውም የኦህዴድ ምርኮኛ ወታደርና ባለ ስልጣናት የኦሮሞን ህዝብ ትግል ለማፈን ምን ያህል ይታዘዝልኛል የተላላኪነት ግዳጅ አፈፃፀሙ ብቁ ነው የሚለው ተጠንቶ ነው።
ባጫ ደበሌ የምንግስትን ስልጣን ተጠቅሞ እንዴት ኪሱን መሙላት እንደሚችል ጠንቅቆ የሚያውቅ አራዳ ቀበሮ ነው።
የቀድሞ መንግስት ኢህአዴግ በምስራቁ የአገራችን ክፍል የነበረውን ወታደራዊ ሃይል እንዲመራ ሲመድበው ባጭሻ መነሻውን #አወዳይ ያደረገ የጫት ንግድ ላይ እጁን በስውር አስገብቶ ሱማሌ ላንድና ፑንት ላንድን ያካለለ የጫትና ኮንትሮባንድ ንግድ ኔትወርክ ዘርግቶ ሃብት ማጋበሱን ቀጠለ።
እሄን ቀበሮነቱን ሲከታተሉ የነበሩ የቀድሞ የህወሃት ጄነራሎችና ደህንነቶች ጉዳዩን ለበላይ አካል አሳውቀው በሁለት መስመር ፅሁፍ ጡረታ እንዲወጣ ወሰኑበት።
ባጭሻ በዚህ ጥርስ ነክሶባቸው ሲኖር ለውጡ መጣ በቀጣይም የሰሜን ዕዝ ከጀርባ ተወጋ ሲባል ቀድሞ በያዙኝ ልቀቁኝ ፉከራ ተመልሼ እዘምታለው ካሉ ሰዎች ውስጥ አንዱ ነው። እንዳሰበውም ተሳክቶለት ብቀላውን በዘር ጭፍጨፋ ግንባር ቀደም ተሳታፊ ሆኖ በተግባር ተወጣ።
ተኩስ አቁም ተደርጎ ጉዳዩ ወደ ፕሪቶሪያ ሲያመራ በምን መስፈርት እንደሆነ ግልፅ ባልሆነ ከጄነራልነት ወደ አምባሳደርነት ተሹሞ ወደ ናይሮቢ ተላከ።
እሄኔ ነው እንግዲህ ሌላ የወርቅ ቢዝነስ ኔትወርክ በር የተከፈተለት። ያውም መቀመጫውን ናይሮቢ ኢትዮጲያ ኤምባሲ ያደረገ ከኦሮሚያ ውድ ማዕድናት ድንበር አሻግሮ በመቀበል በዲፕሎማት ስልጣኑ ተጠቅሞ መዳረሻውን ዱባይና አቡዳቢ ያደረገ የቀጥታ የማዕድናት ማጓጓዝና ንግድ ማሳለጥ ቢዝነስ ውስጥ የገባው። በርግጥ በዚህ የማዕድናት ማሻገር ንግድ ላይ ተሳታፊና የጥቅም ተጋሪ የኬኒያ ባለ ስልጣናት እንዳሉ ግልፅና ፀሃይ የሞቀው ጉዳይ ነው።
ባለፉት ሶስት አመታት በዚህ ከፍተኛ ወንጀል ላይ እያሉ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት የማአድን ማውጫ አከባቢውን በቅርቡ ይቆጣጠራል።
ከዚህ በኃላ ነው እንግዲህ ጥቅም የነጠፈባቸው የቀበሮው ባጫ ቡድን እና የኬኒያ ባለ ስልጣናት የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ድንበር ዘለል የአደንዛዥ ዕፅና ማእድናት ንግድ ላይ እየተሳተፈ ስለሆነ በጋራ ልንዋጋው ይገባል ብለው ቅስቀሳ የጀመሩት።
ከሰላሳ አመታት በላይ በኢትዮጲያ የውስጥ ጉዳይ አልገባም ብሎ የኖረው የኬኒያ መንግስት አቋም በነኚህ ቀበሮ የወርቅ ነጋዴዎች ተደናግሮ ሰሞኑን በድንበር አካባቢ ከኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ጋር ፀብ ያለሽ በዳቦ ትንኮሳ ጀመረ።
ውጤቱ ወደፊት በሂደት የሚታይ ቢሆንም ከአንዳንድ መረጃዎች እንደምንሰማው የኬኒያ ፀጥታ ሃይል በማያቀው ነገር ጣልቃ ገብቶ ካሁኑ ውድ ዋጋ እየከፈለ እንደሆነ ይፋ ሆኗል። Via Zoom Horra

Save Oromia 💪

06 Feb, 05:55


Lafiti Oromoo Lafee Oromooti!

Save Oromia 💪

02 Feb, 16:43


ይህንን ዶክተር አንዱ የጎጃም ፋኖ አንጃ ነው የገደለው እየተባለ ነው። በቃ ፋንድያው ፋኖ ለራሱ ሰዎችም አይሆንም ማለት ነው?

Save Oromia 💪

02 Feb, 16:03


የኦሮሞን ቀዬ በእሳት ማጋየት፣ ንብረት ዘረፋ እና የኢምፓየርዋ በኢኮኖሚ መላሸቅ።



https://www.youtube.com/live/5UPnHvlKcVA?si=kn_lyCpKqA2FZwRH

Save Oromia 💪

02 Feb, 07:42


Over 42,000 Africans are facing deportation from USA

Somalia - 4,090

Mauritania - 3,822

Nigeria - 3,690

Ghana - 3,228

Guinea - 1,897

Cameroon - 1,736

Ethiopia - 1,713

Senegal - 1,689

Liberia - 1,563

Sierra Leone - 1,563

Egypt - 1,461

Kenya - 1,282

Cote d'Ivoire - 1,224

DR Congo - 1,068

The Gambia - 1,035

Sudan - 1,012

Eritrea - 973

Mali - 929

Congo - 795

Angola - 662

Niger - 642

Zimbabwe - 545

Morocco - 495

Burundi - 462

Togo - 427

Uganda - 393

South Africa - 379

Rwanda - 338

Cape Verde - 314

Algeria - 306

Burkina Faso - 303

Tanzania - 301

Zambia - 174

Chad - 169

Tunisia - 160

South Sudan - 136

Benin - 102

Libya - 89

Central African Republic - 82

Gabon - 60

Malawi - 56

Guinea-Bissau - 48

Djibouti - 29

Equatorial Guinea - 20

Namibia - 19

Mauritius - 15

Mozambique - 14

Botswana - 12

Lesotho - 11

Eswatini - 6

Madagascar - 5

Seychelles - 4

Comoros - 3

São Tomé and Príncipe - 1

Source: Fox News ICE's Enforcement and Removal Operations (ERO).

Save Oromia 💪

02 Feb, 06:34


የእየሱስ ክርስቶስ ወንጌል በቁቤ አፋን ኦሮሞ 1880 G.C 1900 G.C እና 1925 G.C በካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የወንጌል ስርጭት ይዘጋጁ ከነበሩት የወንጌል ማስተማሪያዎች መካከል እነዚህ ናቸው ። የካቴሊካዊት ቤተክርስቲያን ወንጌል ከማስተማርና ከማስፋፋት ጎን ለጎን ለአፋን ኦሮሞ ቋንቋ እድገት የበኩሏን አስተዋጽኦ ያደረገች ሲሆን የተለያዩ ሚሽነሪዎች ደግሞ በየግላቸው የአፋን ኦሮሞ ስዋስው : ምሳሌያዊ አነጋገር : ባህል እና ታሪክ ላይ ያተኮረ ጥናት በማድረግ የተለያዩ መጽሃፎች አዘጋጅተዋል ።

በ Negash Qemant

Save Oromia 💪

01 Feb, 18:27


የፋርጣው ደብተራ ሳይገባው መንኖ፣

ግራ ያጋባናል ተኳሽ ቀዳሽ ሆኖ።
" Philip

Save Oromia 💪

01 Feb, 12:34


Hi there,
You are invited to public discussion forum of, የነፃነት ጮራ (Yenetsanet Chooraa)
Date & time: Januari/የካቲት 2, 2025
12.00 PM EST/08:00 PM Oromia time

የዕለቱ ርዕስ፦ የኦሮሞን ቀዬ በእሳት ማጋየት፣ ንብረት ዘረፋ እና የኢምፓየርዋ በኤኮኖሚ መላሸቅ

Links to:
X-Space:
x.com/i/spaces/1YqKD…

The Zoom webinar:
us02web.zoom.us/j/84276559278?…
Passcode: 300235
Or One tap mobile :
    +15642172000,,84276559278#,,,,*300235# US
    +16465588656,,84276559278#,,,,*300235# US (New York)
Or Telephone:
    Dial(for higher quality, dial a number based on your current location):
    +1 564 217 2000 US
    +1 646 558 8656 US (New York)
    +1 646 931 3860 US
    +1 669 444 9171 US
    +1 669 900 9128 US (San Jose)
    +1 689 278 1000 US
    +1 719 359 4580 US
    +1 253 205 0468 US
    +1 253 215 8782 US (Tacoma)
    +1 301 715 8592 US (Washington DC)
    +1 305 224 1968 US
    +1 309 205 3325 US
    +1 312 626 6799 US (Chicago)
    +1 346 248 7799 US (Houston)
    +1 360 209 5623 US
    +1 386 347 5053 US
    +1 507 473 4847 US

Save Oromia 💪

01 Feb, 12:07


Press Release: The urgent need to address systemic violence and human rights abuses occurring in Oromia.

Save Oromia 💪

31 Jan, 20:21


Oromia Region vs Somalia Theaq
.....

ኦሮሚያ ሀገር ነው!!!

Save Oromia 💪

31 Jan, 20:12


አዎን፥ ቶርቸር ሳይሆን፥ ለድፍን ስድስት(6) ዓመታት ያለምንም ማቋረጥ በእያንዳንዱ የኦሮሚያ ቀበሌ ውስጥ ኦሮሞ ከየቤቱ እየተጎተተ ወጥቶ በሰፈር፣ በዘመድ፣ በጓደኛ እና በቤተሰቦቹ ፊት በአደባባይ ሲረሸን ነበር።።።!!!!
😡😡😡😡😡😡😡

Save Oromia 💪

31 Jan, 19:42


እንገድላለን እንጂ ቶርች አናደርግም

"ቶርቸር በኢትዮጵያ ይቁም ብለን ላለፉት 6 ዓመታት ብታምኑም ባታምኑም አንድ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ቶርች አልተደረገም በዚህ ደግሞ እኛ እንኮራለን።"

ብልፅግና ማለት ይህ ነው እንግዲህ። ባለፉት ስድስት አመታት በሚልየን የሚቆጠር ሰዉ መገደሉ ከምንም አላስቆጠረውም።

Save Oromia 💪

31 Jan, 13:53


ጅቡቲ እንኳን በአቅሟ ድንበር አልፋ በመግባት በአፋር ንፁሀን ላይ የድሮን ድብደባ አድርሳ በርካታ ንጱሀንን ገድላለች።

Save Oromia 💪

31 Jan, 09:43


We are deeply saddened and outraged by the horrific and heartbreaking news of the brutal rape and murder of 10-year-old Simbo Berhanu in Oromia region Meta-Welkite town, Minare village. This heinous act, allegedly perpetrated by “members of the Ethiopian military”, is a grave violation of human rights and an unspeakable crime against humanity. The attempt to manipulate the circumstances of her death as a suicide is equally abhorrent and underscores the urgent need for accountability and justice.
We stand in solidarity with Simbo Berhanu’s family, the Oromo community, and all those who are grieving this unimaginable loss. This tragic incident is not an isolated case but part of a disturbing pattern of violence and human rights abuses being perpetrated against civilians in the region. Such acts of brutality must not be tolerated, and those responsible must be fully held accountable.
We call on the Ethiopian government, international human rights organizations, and the global community to conduct an immediate, independent, and transparent investigation to uncover the truth behind Simbo Berhanu’s death and to bring the perpetrators to justice. This tragic incident highlights the urgent need to address systemic violence and human rights abuses occurring in Oromia. The international community must pressure the Ethiopian government to end all forms of violence and oppression against civilians in general and against girls and children in particular. Comprehensive support, including psychological and legal assistance, must be provided to the families of victims and survivors of such violence.
Simbo Berhanu’s life was tragically cut short, but her memory must serve as a rallying cry for justice and change. We urge everyone to raise their voices against such atrocities and to demand accountability for the innocent lives lost. Justice for Simbo Berhanu is justice for all victims of violence in Oromia and beyond.
Enough is enough. The time for action is now.!!!!!
😡😡😡😡😡😡😡

Save Oromia 💪

30 Jan, 18:07


The Oromo people are the largest ethnic group in Ethiopia and one of the largest in Africa, comprising approximately 35-40% of Ethiopia's population. They are also found in parts of Kenya and Somalia. The Oromo have a rich cultural heritage, a distinct language, and a long history of resilience and struggle for recognition and rights.

---

### Key Facts About the Oromo People

1. Population:
- Estimated at over 40 million people, making them one of the largest ethnic groups in Africa.
- Primarily reside in the Oromia Region of Ethiopia, with smaller communities in neighboring countries.

2. Language:
- The Oromo language, Afaan Oromo, is part of the Cushitic branch of the Afro-Asiatic language family.
- It is written in the Latin script (Qubee alphabet) and is one of the most widely spoken languages in Ethiopia.

3. History:
- The Oromo have a long history in the Horn of Africa, with origins tracing back to the Cushitic peoples.
- They were historically organized into a semi-democratic system known as the Gadaa system, which governed political, social, and religious life.
- During the late 19th century, the Oromo were incorporated into the Ethiopian Empire under Emperor Menelik II, leading to a history of marginalization and resistance.

4. Culture:
- The Oromo have a rich oral tradition, including poetry, music, and storytelling.
- Traditional Oromo religion, Waaqeffanna, centers on the worship of Waaqa (God). Many Oromo are now Christians (Orthodox, Protestant) or Muslims.
- The Gadaa system remains a significant cultural institution, symbolizing democratic governance and social organization.

5. Economy:
- The Oromo are primarily agrarian, with livelihoods based on farming (coffee, teff, maize) and livestock herding.
- Coffee, which originated in the Oromo region, is a major export and cultural symbol.

---

### Political and Social Struggles
The Oromo people have faced systemic marginalization and oppression under successive Ethiopian governments. Key issues include:
- Land Rights: Displacement and land grabs for large-scale agricultural and industrial projects.
- Political Representation: Limited representation in government and decision-making processes.
- Cultural Suppression: Restrictions on the use of Afaan Oromo and other cultural practices.

In recent years, the Oromo have been at the forefront of protests and movements for democracy and equality in Ethiopia, particularly during the Oromo protests (2014–2018), which led to significant political changes, including the resignation of Prime Minister Hailemariam Desalegn and the rise of Abiy Ahmed, Ethiopia's first Oromo prime minister.

---

### Notable Figures
- Abiy Ahmed: Current Prime Minister of Ethiopia and Nobel Peace Prize laureate (2019).
- Haile Selassie Gugsa: A prominent Oromo leader during the early 20th century.
- Artist and Activists: Many Oromo artists and activists have gained international recognition for their work in promoting Oromo culture and rights.

---

### Challenges Today
- Ethnic Tensions: Ongoing conflicts between the Oromo and other ethnic groups, such as the Amhara and Tigrayans.
- Human Rights Concerns: Reports of government crackdowns on dissent and protests.
- Economic Inequality: Despite being the largest ethnic group, many Oromo communities remain economically disadvantaged.

---

The Oromo people continue to play a vital role in shaping Ethiopia's political, cultural, and economic landscape. Their resilience and rich heritage make them a significant force in the Horn of Africa. Let me know if you'd like more details.!!!!
❤️💚❤️

Save Oromia 💪

29 Jan, 19:31


"ብዙ ሰዎች ትራምፕ ከእንግዲህ ገንዘብ አልሰጥም ብሏል በሚል ሲያለቅሱ ይታያል ለምን ታለቅሳላችሁ? ይህ የእናንተ ሀገር የእናንተ መንግስት አይደለም።....."የቀድሞ የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ 
.
.
የምዕራባውያን ቀጣይነት ያለው እርዳታ ዘላቂ የሆነ መዋቅራዊ ለውጥ አምጥቶ ራስን ከማስቻል ይልቅ ጥገኝነትን እያበረታታ ገንቢ የሆነ ለውጥ እንዳይመጣ የሚያደርግ ነው። በዛ ላይ አምባገነን የአፍሪካ መንግስታት ከዛችውም ላይ እየዘገኑለት? የሆነው ሆኖ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታና የጤና ጉዳዮች ላይ ድጋፋቸውን መንፈጋቸው ግን በአንድ ምድር ላይ የማንኖር አስመስሎባቸዋል። ኮሮናን እንደምሳሌ መውሰድ ይቻላል። 

Save Oromia 💪

29 Jan, 18:08


በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ተፅዕኖ እንዲደርግ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ

በአራቱ ወራት ዉስጥ «ሥለ ጅምላ አፈሳና እስራቱ ዓለም አቀፍ ዝምታ መስፈኑ» ይላሉ የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምሥራቅና የደቡባዊ አፍሪቃ የበላይ ኃላፊ ትገሬ ቻጉታሕ «ከማሳፈርም በላይ ነዉ።»ቻጉታሕ አክለዉ እንዳሉት የኢትዮጵያ መንግሥት አሁንም የሕግ-ሥርዓት እንዳሻዉ ሲያተራምሰዉ ዓለም አይቶ እንዳላየ ማለፉን ማቆም አለበት።

https://www.facebook.com/100064656281025/posts/pfbid0v3jWxGM696Jrg8CHUPGYFygfCFoH6eR8knDu5H4eUw4QZUbhmscGtRyS7vrT3Wgpl/?app=fbl

Save Oromia 💪

29 Jan, 17:38


" እኔን የቸገረኝ የአማራ ተረትና የሶማሌ በጀት ነው" መለስ ዘናዊ በአንድ ወቅት

Save Oromia 💪

29 Jan, 16:29


የአብይ አህመድ የወደቀ ዲፕሎማሲ ማሳያ
*******
ይህ ቪዲዮ የተቀረፀው በፑንትላንድ ዋና ከተማ ጋሮዌ ሲሆን አብይ አህመድ ከሶማልያው ፕሬዝዳንት ጋር የጀመረውን ስምምነት ተከትሎ በተበሳጩ ሰዎችና በባለስልጣናት እገዛ ጭምር የተከናወነ ነው። ዋና ኢላማ ያደረገው የኦሮሞን ማህበረሰብ ይሁን እንጂ ሌሎች ኢትዮጵያውያንንም ሰለባ ያደረገ ነው። 

~ በርካታ የንግድ ቤቶች ተዘርፈዋል

~ የንግድ ባለቤቶች ተደብድበዋል።

~ የፑንትላንድ ባለስልጣናት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን  ከመጠበቅ ይልቅ ጭራሽ እያፈኑ በመኪና በመጫን ወደ ኢትዮጵያ ዲፖርት አድርገዋል።

Save Oromia 💪

29 Jan, 15:50


Abbootiin Gadaa Karrayyuu mooraa Raayyaa Ittisa Biyyaa Itoophiyaa keessatti gaaffii tokko malee hidhamanii akka turan himan. Ammas WBO akka galchuu qaban akeekkachiisni itti kennameera.


https://bakkalchaoromia.com/2025/01/29/mooraa-raayyaa-ittisa-biyyaa-keessa-turre-jila-gadaa-karrayyuu/

Save Oromia 💪

29 Jan, 13:00


Human Rights Under Siege: How security forces in Oromia fuel terror, fear to control residents through lawlessness

https://addisstandard.com/human-rights-under-siege-how-security-forces-in-oromia-fuel-terror-fear-to-control-residents-through-lawlessness/

Save Oromia 💪

28 Jan, 16:29


#WBOn_Godina_Shawaa_Kibba_Lixaa jirtan Adaraa Keessan Gantoota Qabsoo Gantee Galtef Bilbila hin bilbiliinaa, jalaas hin Kaasiinaa, Akka Bilbilaa jiran irra geenyeerra, Gantootni hundi ishii isheen kaan Waraanatti Dabalamtee jirti, kaan ishii Deeninnatii waliin Sochooti, Kaan ishii Kaabinee waliin Sochooti waan Ta'eef Gaarii miti.!!!!
#Oromo_Voice
❤️💚❤️

Save Oromia 💪

28 Jan, 16:01


ችጋራሙ ሻዕብያ የአንገት ቆራጭ ፋኖ ኣማራ አጋር "ብልፅግና ተቃዋሚዎቼን እያደራጀብኝ ነው" ሲል ከሷል። ሶስቱ የምስራቅ አፍሪካ ተውሳኮች መወገድ አለባቸው።

Save Oromia 💪

28 Jan, 15:02


ፋኖ እና የኢምፓዬሪቷ የመከላከያ ሠራዊት።።።!!!!!
😡😡😡😡😡😡😡

Save Oromia 💪

27 Jan, 12:00


Thank you, Toronto! You have been awesome!
#Oromo_Community_Toronto, 25/01/25

youtube.com/live/oxGyQPoy3…

Save Oromia 💪

27 Jan, 10:11


የኤምፓየሪቷ ምልክቶች በጠቅላይ ከኦሮሚያም ምድር ተነቅለው ይጣላሉ።

Save Oromia 💪

27 Jan, 09:11


#Breaking

የትግራይ ሰራዊት አመራሮች የሰሞኑ መግለጫቸውን በመቃወም ዛሬ በመቀሌ ታላቅ ተቃውሞ ተካሄደ።

Save Oromia 💪

27 Jan, 05:45


#Toronto_Oromo_Community
#Marii_Hawaasa_Oromoo_Magaalaa_Toronto_wajjin_Gaggeeffame, 25January2025, part 2

https://www.youtube.com/live/oxGyQPoy3TY?si=mGiUnIEBTTP7vKX-

Save Oromia 💪

26 Jan, 18:30


ጀምሯል ገባ ገባ በሉ ዳይ 👏


የነፃነት ጮራ (Yenetsanet Chooraa) የውይይት መድረክን ታዳሚ ለመሆን ከአሁኑ ፕሮግራምዎት ያድርጉ።
እሁድ Januari/ጥር 26, 2025
12:00 PM EST/09:00 PM Oromia time

የዕለቱ ርዕስ፦ የኦሮሞ አርቲስቶች ሚና፣ የኦሮሞ የነፃነት ትግል እና የኢምፓየሯ ገዢዎች የንፁሃን ግድያ

To join Zoom webinar:
us02web.zoom.us/j/84276559278?…

Webinar ID: 842 7655 9278
Passcode: 300235

Save Oromia 💪

26 Jan, 13:57


በግዜያዊ አስተዳደሩ እና በህወሀት መካከል ውቅሮ ላይ መታኮሳቸው ተሰማ።

Save Oromia 💪

21 Jan, 18:42


እዚህ ጋር ምን ትመለከታለህ? ከዶክተር ፀጋዬ አራርሳ ላይ የሚታይ ግልፅ Humble ነት ነው።

አዎ አብይ ኦሮሞ እንደመሆኑ መጠን በሚያደርገው ነገር እንደ ግለሰብ አፍራለሁ ማለት ይችላል፤ እሱ የያዘው መንግስት የኦሮሞ ነውና እንጠየቅበታለንና ኢትዮጵያን እናድን የሚለው ንግግሩ ፈፅም ተቀባይነት የለውም።።።

Save Oromia 💪

21 Jan, 17:01


ይሄ ፈፅሞ አጋጣሚ አይደለም ንፅፅሩን ተመልከቱና ፍረዱ?!

Save Oromia 💪

21 Jan, 16:12


አብይ አህመድ አብራችሁኝ እራት ብሉና 5 ሚልየን ብር አምጡ እንዳለው ሁሉ ሰገጤው ገዱ አንዳርጋቸው ዶላር በመክፈል የትራምፕ ሲመት ላይ ተገኝቷል ቋሚ የሆነ አቋም የሌለው ፋኖ ደግሞ ገዱ ጀግናችን እያለ ነው 😁

Save Oromia 💪

21 Jan, 15:48


ኦርቶዶክስን የነፍጠኛ ብቻ አድርጎ ከማሰብ የሚመነጭ ስህተት ነው።
*******

ትግላችን በቋንቋችን፣ እሴትና ባህላችንን ባከበረ መልኩ እንገልገል ከሚል እንጂ የቤተክርስትያናችን ጥላቻ ይዞን አይደለም! ሲቀጥል የአማራ አልያም የትግሬ ያደረገው ማንም የለም።

በአለም ላይ በርካታ የኦርቶዶክስ ምዕመን ያለባቸው ሀገራት ራሺያ፣ ኤምፓየሯ ኢትዮጵያ፣ ግብፅ፣ግሪክ፣ ህንድ፣ሮማንያ፣ ዩክሬይን የመሳሰሉት ሀገራት በርካታ ተከታይ ያላቸው ሀገራት ናቸው። የኦሮሞ ወንድሞቼ ኦርቶዶክስን የነፍጠኛ ፋኖ ኣማራ ብቻ ያደረጋት ማንም የለም። ለዚህም አንድ ማሳያ ብንጠቅስ ታላቁ አባት በአለማዊ ስማቸው መገርሳ በዳሳ (አቡነ ጴጥሮስ) አንዱ ናቸው። ስለሆነም በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በቅዱስ ታቦቱ ላይ ያደረጉት ተገቢ ያልሆነ ድርጊት አስተማሪ ቅጣት ቢተላለፍባቸው ለሁሉም መልካም ነው።

ማስታወሻ

በሙስሊሙ ማህበረሰብ ትልቅ ስፍራ የሚሰጣቸውን ነብዩ መሀመድን የሚያንጓጥጡ፣ ቅዱስ ቁርኣኑ ላይ የማይገባ ተግባር የሚፈፅሙት ላይ ተመጣጣኝ ቅጣት ሊደርስባቸው ይገባል።

Save Oromia 💪

21 Jan, 15:35


Hawaasni Oromoo Torontoo fi Naannoo akkam jirtu? Dr. Tsegaye Ararsaa Amajjii 25 sa'a 3:00PM irraa kaasee haala yeroo Oromoo fi Oromiyaa irratti hawaasa keenya waliin marii geggessa. Kanaaf akka irratti argamtani kabajaan isin afeerra. Mariin kan eegaluu 3 PM tti waan ta'eef yeroon mana hawaasa keenyaa kan 94a Kenhar Dr argamutti yeroodhaan argama. Galatoomaa.
#Toronto_calls!

Save Oromia 💪

21 Jan, 15:26


#Inbox

Wbotii makamun barbada naa gargarii
.
.
ትግሉ ፊንፊኔ አፍንጫ ስር ደርሷል አንዳንዱ Early ይጠየቁ የነበሩ ይህንን የመሰለ ጥያቄ ይጠይቃል። የትግሉን ሀያልነት የምታውቁት እኮ ነገር አለሙን ትተው የነበሩ ግለሰቦች ጭምር ወደ ትግሉ ሜዳ ለመቀላቀል ሲውተረተሩ ስንመለከት ነው።

Save Oromia 💪

21 Jan, 14:57


ናዚዝም እያበበ ነውን?
****

የዶናልድ ትራምፕ ቀንደኛ ደጋፊ የሆነው ኤለን መስክ አስደንጋጭ የናዚያውያን ሰላምታን በአደባባይ አሳይቷል።

ትራምፕ በርካታ የሚደገፍ ሰዉኛ ሀሳቦች ቢኖራቸውም ዘረኛና የነጭ አክራሪ ሀሳብ አራማጅ ናቸው። በሀገሪቷ Proud Boys የተባለ ዘረኛ የነጭ አክራሪ ቡድን አለ ፋኖ በሉት።

ይህ የኤለን መስክ ሰላምታ አሰጣጥ በይፋ በሚታወቅበት "Deutscher Gruß" ወይም Nazi Salute ምንን ለማመላከት የተጠቀመው ይሆን? 🤔

Save Oromia 💪

21 Jan, 14:40


የኣማራ ኤሊቶች ምንም ያህል የኦሮሞን ህዝብ በጅምላ ብትጠሉትም እኛ ግን ወደፊት እንኳን ስለማይቀየረው ጉርብትናችን ስንል የምናውቀውን እንናገራለን!

እነዚህ ሰዎች የብልፅግና ሰዎች ናቸው። በተለይ አመድኩን ነቀለና ኤርምያስ ለገሰ OPDO ሲሆን ማማሩ ደግሞ ብአዴን ANDM ነው። ይህንን ሚስጥር የምንናገረው ለወደፊቱ ጎረቤት ሀገር ጉርብትና ስንል ነው።

Save Oromia 💪

21 Jan, 14:27


የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ትራምፕ USA ከዓለም ጤና ድርጅት በይፋ እንድትወጣ አደረጉ።

Save Oromia 💪

20 Jan, 09:32


ህዝቡ እንደሆነ አላምፅም ብሎ ተኝቷል በየ ዘርፉ የህዝቡን ኑሮ ከመርግ የከበደ ለማድረግ ስርዓቱና የስርዓቱ የደም ስር ህይወት ቀጣይ አለቆቻቸው እየተባበሩብን ነው።

Save Oromia 💪

20 Jan, 08:21


AYYAANA CUUPHAA

Save Oromia 💪

20 Jan, 08:19


በራስ ቀለም ጥምቀት እየተከበረ ነው።

Save Oromia 💪

20 Jan, 04:55


Thank you, #ABO_WBO DC. You have been awesome!

Save Oromia 💪

11 Jan, 19:01


ጃዋር:- እናንተ የምትፈልጓትን እና ሁሌ በተረት ብቻ ያለችዋን የ3000 ዘመን ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ እንዳትፈርስ እንጠጋግናታለን ከገደል አወጣታለሁ።

አቢሲኒያውያን:- ወርቅ ብታነጥፍልን አንፈልግህም ምክንያቱም አንድ ሙስሊም ነህ ሁለት ኦሮሞ ነህ።

Save Oromia 💪

11 Jan, 14:08


Godina Booranaa Moyyaaletti Ummanni hiriiraa bahuun gaaffii mirga lubbuun jiraachuu gaafachaa Jira!
   Obsi Gabrummaa nu baachisus, ilmoo teenya nu jalatti akka nyaattu garuu hin eeyyamnu jedha warri mooyyalee.!!!!
❤️💚❤️
💪💪💪

Save Oromia 💪

11 Jan, 09:46


ይሄው ነው ጨባሽ፣ ቀዳሽ፣ ደናሹ የአንገት ቆራጭ ፋኖ ነብስ አባት!

ለዚህ ነው ኦሮሞ የጎጃም ነብሰ ገዳይን የነብስ አባቱ አድርጎ መቀበል ማቆም አለበት የምንለው።

Save Oromia 💪

10 Jan, 18:32


~`• የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ከአብይ አህመድ ጋር በፊንፊኔ ሊገናኝ ነው። የኤምፓየሪቷ ወታደሮች በሶማሊያ የሚኖራቸው ቆይታም ለአራት ወራት ተራዝሟል።

Save Oromia 💪

10 Jan, 15:43


Waaqeffataan Kallattii afraniinuu walitti yaa'eet albee tokkoon qalateet bilateet Warra Ofii yaadata👏
Baga Jala Bultii Ayyanaa yaadannoo warra Abbaa Oromoo Marsaa 15ffaa Amajii Sadii-2017 Galma Boosat Magaalaa Olancitiitti kabajamuun  nagaan geenye! Ayyaana Gaarii!

Save Oromia 💪

10 Jan, 10:32


ምንም እንኳን በኦሮሞ ጥላቻ ናላው የናወዘ ቢሆንም ለህዝቡ ደረቱን ነፍቶ በመከራከር ላይ ያለ ብቸኛ ሰው ነው። ይህ ብቻ አይደለም ሀገሪቷ ያለችበትን ሶሽል-ኢኮኖሚ ሁሉም በሚረዳው መልኩ እያሳየ ነው።

ያ ሁሉ ወፈ ሰማይ የፓርላማ አባል በኦሮሞ ስም የተጎለተ የብልፅግና ተከፋይ ህዝባችን ስላለበት የከፋ ችግር ሲናገር ተደምጦ አይታወቅም።

Save Oromia 💪

10 Jan, 06:35


#DhangaaTorbanii
Friday | January 10, '25.
12PM EST | 8PM OROMIA TIME

TAP-IN | Every Friday
💯 Pro ABO-WBO/QBO at all times

Webinar link 👇🏾

https://us02web.zoom.us/j/86787671137?pwd=z2YoeQgpHnEEmcRTQUAakoswDCI5kQ.1

Webinar ID: 867 8767 1137
Passcode: 193892

#ABO_WBO #DhangaaTorbanii@highlight Dhangaa Torbanii

Save Oromia 💪

09 Jan, 19:34


ምንም አዲስ ነገር የለውም ሰሞኑን በኬንያ አንድ መንደር 500 ኪሎ ግራም የሚመዝን ቀለበታማ ብረት ነገር ከሰማይ መውደቁ ዜና ሆኖ ነበረ.. ሊሆን የሚችለው ከህዋ ምርምር ጣብያ የወደቀ የሳተላይት ስብርባሪ ሊሆን እንደሚችል ነው። ደብተራ ፋኖ እንደሚያስወራው ከቁጣ ምናምን የመጣ አይደለም።

Save Oromia 💪

09 Jan, 19:15


UPDATE: The unidentified flying object that was seen hovering above various North Eastern parts of Kenya on Thursday evening has reportedly crashed in Moyale.
Local witnesses have described it as space debris believed to have fallen from a satellite.
It made a huge landing impact and produced a distinct burning smell. Shalloo Gada

Save Oromia 💪

09 Jan, 17:24


ኣመድኩን ነቀለ "ሽምግልና የተባለ ነገር አያስፈልግም። ለሽምግልና የሚመጣውን ሁሉ ግደሉ" ሲል ቆይቶ የጎጃም ፈርስት አንዱ ክንፍ መሪ የሆነው አስረስ ማሬ ክፍያ እንዳይደርሰው ብቻ ስላደረገበት ተጋሩ ነው ብሎ እያሶራበት ይገኛል 😁 እሱ ብቻ አልበቃውም ትዕዛዙ ለመጀመርያ ግዜ ከራሱ መሆኑን ዘንግቶ "ለሽምግልና የመጡ ሰዎች ተገደሉ" ብሎ ደረት እየደቃ ነው። ጎጃም ፈርስቶች "ይህንን አህያ እንደምንፈልገው እንደ ኮንደም ተጠቅመንበት ጨርሸናል አሁን ላይ አያስፈልገንም ብለዋል።" አይ ጆተኒ ዘመድኩን 😁

Save Oromia 💪

09 Jan, 15:39


ቀልዱበት ይሄን ምስኪን ህዝብ! ብትገፉት ብትገፉት አምፆ አደባባይ አልወጣ አላችሁ አይደል?

Save Oromia 💪

08 Jan, 18:19


Jaal Demisse Sarda 1991, Jalduu Oromiya

Save Oromia 💪

08 Jan, 17:24


AMAJJII 11,2025 1:00PM MOUNTAIN STANDARD TIME JANUARY 11,2025

Save Oromia 💪

08 Jan, 16:03


የፅንፈኛው አንገት ቆራጭ ፋኖ አማራ ቲቪ መረጃ ቲቪ ብልፅግናውን ኣመድኩን ነቀለ ጠልዞ አባሮታል።

Save Oromia 💪

06 Jan, 16:10


Baga Ayyaana Qillee Geessan!

Hordoftoonni Amantaa Kiristaanaa Hundi Baga guyyaa dhaloota Yesuus Kiristoos/Ayyaana Qillee/Nagaan Geessan/Geenye!
Ayyaanichi kan Waliin itti gammannu, ayyaana tokkumaa fi jaalalaa nuuf haata’u!!


መልካም የገና በዓል ይሁንላችሁ!

🌲🌲🌲

Save Oromia 💪

05 Jan, 17:06


ጀምሯል ገባ ገባ በሉ 👆👆

Save Oromia 💪

05 Jan, 17:05


Hi there,
You are invited to a Zoom webinar, የነፃነት ጮራ (Yenetsanet Chooraa)
When: Januari/ጥር 5,. 2025
12.00 PM EST/08:00 PM Oromia time

የዕለቱ ርዕስ: የተኮላሸው የኢትዮጵያ ኢምፓየር ስርዓት ጠባቂ ሴራና የኦነግ-ኦነሰ የማያዳግም ምላሸ

Please click the link below to join the webinar:
us02web.zoom.us/j/84276559278?…
Passcode: 300235
Or One tap mobile :
    +15642172000,,84276559278#,,,,*300235# US
    +16465588656,,84276559278#,,,,*300235# US (New York)
Or Telephone:
    Dial(for higher quality, dial a number based on your current location):
    +1 564 217 2000 US
    +1 646 558 8656 US (New York)
    +1 646 931 3860 US
    +1 669 444 9171 US
    +1 669 900 9128 US (San Jose)
    +1 689 278 1000 US
    +1 719 359 4580 US
    +1 253 205 0468 US
    +1 253 215 8782 US (Tacoma)
    +1 301 715 8592 US (Washington DC)
    +1 305 224 1968 US
    +1 309 205 3325 US
    +1 312 626 6799 US (Chicago)
    +1 346 248 7799 US (Houston)
    +1 360 209 5623 US
    +1 386 347 5053 US
    +1 507 473 4847 US
Webinar ID: 842 7655 9278
Passcode: 300235
    Interna

Save Oromia 💪

05 Jan, 15:10


Goota! Haati isaas isa deesse 💪


አርቲስት ታጋይ ኡመር ሱሌይማን እናቱ የወለደችው የኦሮሞ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው ማንም መንደርተኛ፤ ለኦሮሞ ህዝብ የተከፈለውን ዋጋ ልክና መጠን የማይገነዘብ ሁሉ እሱ ላይ አፉን የመክፈት ሞራል የለውም!!!

Umrii dheeraa jiraadhu Goota keenya!

Save Oromia 💪

05 Jan, 07:58


"ተፋፍረን ነው እንጂ ሁላችንም ቸግሮናል" እግር ጭንቅላቱ ሀይሌ እንግዲህ ይህንን ሁሉ ሆቴሎችና ድርጅቶች ይዞ ቸግሮኛል ካለ እኛ ምን እንበል? 😁

ሀይሌ ግን ማነው?

እግር ጭንቅላቱ ሀይሌ የተባለ ዘረኛ ነገር ግን #የአማሩማ አንገት ቆራጭ ፋኖ ደጋፊ አብልቶ አጠጥቶ ያሳደገውን ማህበረሰብ የናቀ፣አጥንት ቆጥሮ የእናቱን አጥንት ቆፍሮ ወደ ጎጃም የወሰደ ድልብ ዘረኛ ነው ይህንን እና መሰል በድብቅ የሚሰራቸው ፀረ ኦሮሞ ተግባራቱን መቼም አንዘነጋለትም።

Save Oromia 💪

05 Jan, 06:29


"ኦፌኮ ነህ አይደል? መጀመርያ ኦሮሞ ብላችሁ ትመጡና በር ላይ ስትደርሱ ኢትዮጵያ ትሉናላችሁ።" አርቲስት Umer Suleyman

Qalbiin dhageefadha. Gaafa fayidaaf hinfiigne gaafa gandummaf hindhaabbane akkas bilisa taate afaan gutte dubbata, kanaa achi mukatu afaanitti sicaba. Gltm artist Umar Suleyman❤️🙏🏾

Save Oromia 💪

04 Jan, 13:24


ግብጽ ኢትዮዽያ አልነበረች ፣ “ኢትዮዽያዊ ነበርን” ብሎ የሚሟገት ግብጻዊም የለም።

ግብጾች የሰሩለትን ህግ “ለመንፈሳዊ እና ለሥጋዊ ህይወቴ መተዳደርያ ህጌ ነዉ” ብሎ የተቀበለዉ ይልቅ “ግብጻዊ ነበረ” ተብሎ ቢባል ያምራል።
ሌላዉ ቀርቶ አርብና ሮብ የመጾም ህግን
ጽፈዉ የሰጡት ግብጾች ናቸዉ።።
……ፍትሕ ነግስቱም ክብረ ነግስቱም የግብጾችና የአረቦች የሥራ ዉጤት ነበር።
በምስል የሚታዪት ዲያቁን ፈንታሁን ላቄ (Laaqee) ነዉ።…”አሮሞ ነኝ “ ይላል። ከማናቸዉም የኦርቶዶክስ ካህናት አስቀድሞ
“እኔ የአማራ ፋኖን ተቀላቅየሌሁ” የሚል ቪዲዮ የሰራ እና የኦሮሞን ህዝብ ባህልና ታሪክ በማንቋሸሽ ድርጊቱ የሚታወቅ ሰዉ ነዉ።
ነፍጠኛ የሚወደዉን የሀሰት ትርክት በሚገባ ያዉቃል፡:….”ግብጽ አትዮዽያ ነበረች” ሲላቸዉ „የምርጥ አትዮዽያዉ „ Like ያዘንቡለታል። Via Melkamu Temesgen

Save Oromia 💪

04 Jan, 05:29


በኢትዮጵያ አብዛኞቹ ህንፃዎች ለርእደ መሬት ተጋላጭ መኾናቸውን ባለሞያዎች ገለጹ።

https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-earthquakes/7923685.html

Save Oromia 💪

04 Jan, 05:20


“ኦሮሞ አገር ማስተዳደር አልቻለም”፣ “አማራ እየመጣብህ ነው” ብለው በሚዲያ የሚያዘምቱት የሚቀሰቅሱት ባብዛኛው የአብይ ደጋፊዎች ናቸው። ከባድ ተንኮ አለበት።
1) ኦሮሞን እንደ ህዝብ ይፈርጃሉ ይወነጅላሉ። ነገር ግን ላለፉት ስደስት አመታት ኦሮሞ እንደ ህዝብ የአብይ ብልፅግና ስርዓት ተጎጂ ነው። አገር አልባ ህዝብ ነው የተደረገው።
2) የብሔር ማንነትን መቁጠር ካስፈለገ አፄ ሃይለሥላሴና መንግስቱ ሃይለማርያም ከአብይ አህመድ የበለጠ ኦሮሞ ናቸው። ከፈለጋችሁ መቁጠር ይቻላል። ነገር ግን በአፄ ሃይለስላሴ ዘመን “ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አልቻለም” አልተባለም። ይልቁኑ የአፄውም የደርግም ስርዓቶች ኦሮሞን ደፈጠጡ እንጂ አልፈየዱትም። አብይ አህመድ ደግሞ የባሰ ሆኖ በክፉኛ እየደፈጠጠ ነው። ችግሩ የመሪዎች ዘር ሳይሆን የሚገነባው ስርዓት ነው።
3) በአዔ ሚንሊክ፣ አፄ ሃይለስላሴና በመንግስቱ ስርዓቶች ጦር መኮንኖች ኦሮሞ ተወላጆች ይበዙበታል። የኦሮሞ መንግስት ግን አያስብልም አልተባለም።

4) የኢትዮጵያ ችግር የኦሮሞ የአማራ የትግራወይ ወዘተ ችግር አይመስለኝም። ችግሩ ምን እንደሆነ ለማወቅ ከፈለግን መጠየቅ ያለብን ምንአይነት ስርዓት ነው ንጉሦቻችን መገንባት የሚፈልጉት የሚል ነው። ቤተመንግሥት የሚገባው ሰው የብሔር ማንነቱ ሳይሆን ለስልጠን ያለው አመለከት ነው ወሳኝ። አማራ እየመጣብህ ነው ኦሮሞ ተነስ ዝመትልኝ የሚለው ፕሮፓጋንዳ የወራዶች ቅስቀሳ ነው።
5) የኢትዮጵያ ህዝቦች ከዚህ በላይ ህብረተሠብን በጅምላ የሚጨፈጭፍና የሚያሰቃይ መሪን መሸከም አይችሉም። Milkessa Gemechu

Save Oromia 💪

04 Jan, 04:48


OroAmhara Phase- 2

ወርቁ ፍየሌ Vs ጃዋር 😁

Save Oromia 💪

03 Jan, 17:51


#DhangaaTorbanii
Friday | January 3, '25.
12PM EST | 8PM OROMIA TIME

TAP-IN | Every Friday
💯 Pro ABO-WBO/QBO at all times

Webinar link 👇🏾

us02web.zoom.us/j/86787671137?…

ID: 867 8767 1137
Passcode: 193892
#ABO_WBO #DhangaaTorbanii @DhangaaTorbanii

Save Oromia 💪

03 Jan, 09:17


ከጃዋር መፅሀፍ ብዙ አዳዲስ ነገሮችና ሚስጥራት አግኝተናን የሚሉ ሰዎች 62% አከባቢ ሆነዋል 🤔

Save Oromia 💪

02 Jan, 16:24


የወደፊት ጎረቤቶቻችን የቀድሞ ቅኝ ገዢዎቻችን ግድ የለም የምንናገረውን አድምጡ? ይሄም በመምህር ስም እየቀለደባችሁ ያለው በአማራ ስም ኦሮሞ ላይ ጥላቻ ሲያንፀባርቅ የሚውለው ግለሰብ ፋንታሁን ዋቄ OPDO ነው።

የወደፊት ጉርብትናችንን በማሰብ የተፃፈ ነው።

Save Oromia 💪

02 Jan, 16:06


የኣማራ ኤሊቶች ምንም ያህል የኦሮሞን ህዝብ በጅምላ ብትጠሉትም እኛ ግን ወደፊት እንኳን ስለማይቀየረው ጉርብትናችን ስንል የምናውቀውን እንናገራለን!

እነዚህ ሰዎች የብልፅግና ሰዎች ናቸው። በተለይ አመድኩን ነቀለና ኤርምያስ ለገሰ OPDO ሲሆን ማማሩ ደግሞ ብአዴን ANDM ነው። ይህንን ሚስጥር የምንናገረው ለወደፊቱ ጎረቤት ሀገር ጉርብትና ስንል ነው።

Save Oromia 💪

02 Jan, 14:57


~`• የኣማራ ምሁራን ይቅርታ ማለቴ አዝማሪና ደብተራ ድያቆናት እርስ በርስ ሲጣሉ ያለባቸውን የኦሮሞ ጥላቻ እስከምን ድረስ እንደሆነ የምናውቀው፡ በሰላሙ ቀን የሚወዳደሱ፤ በፀቡ ወቅት ግን እከሌ ኦሮሞ ነው እከሌ ያባቷ ስም መገርሳ ነው፣ ፈይሳ ነው በሚል ሌሎች ተፃራሪዎቻቸውን እንዲጠሉ ይጠቀሙበታል። ይሄ ጥላቻ የትም አያደርሳችሁም ያጠፋችኋል!!!!

Save Oromia 💪

01 Jan, 14:36


Gabrummaa Sirna Nafxanyaa Amaaraa yoo dandeenye hiddaan buqqisna, yoo dadhabne ilmaan itti guddisna!"J/Waaqoo Guutu.
"Injifannoo Dhiiga Qeerroo 5000 buttee karaa qaxamuraan Aangoo Boordii Filannoo qabatee የብሔር ፖለቲካን እናጠፋለን jettee Paartiilee Sabootaa fi Sablammootaa 55 fi Paartiilee Oromoo 14 Eeyyama isaanii diigdee , Oromoon akka Sirna Gadaatiin hin gurmoofne dhoorkitee , Balbala Qabsoo karaa nagaa cuftee ummata Miliyoona tokkoo ol lola waliin ajjeesistee ....kkf madhee gurmuu Nafxanyoota Itti Aanaa Boordii Filannoo , kan ta'e Waraabeessa Adii nama fakkaatee guyyaa deemu obbo Wubisheet Ayyalee Geexee aangoo irra kaasuun qabsoo Sabootaa fi Sablamootaa isa duraa
"አሃዳዊ የአማራ ነፍጠኛ ከቻልን ከስሩ እንቅላለን ፣ካልቻል ልጆች እናሳድግበታለን"ጄ/ዌቆ ጉቱ
"የ55 የብሔር ብሔረሰብ ፓርቲዎችን ቀርጥፎ የበላ ከአንድ ሚሊዮን የትግራይ ዜጎችን እንዲገድል ያስደረገ የቀን ነጭ ጅብ ‘ የሆነው አሃዳዊ ነፍጠኛ የምርጫ ቦርድ ም/ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለ ጌጤ ከኃላፊነት ማንሳት ቀዳሚ የብሔሮች እና ብሔረሰቦች ቀዳሚ አጀንዳ ነው!

Save Oromia 💪

01 Jan, 07:53


Happy New Year 😂

Save Oromia 💪

31 Dec, 18:30


ጀምሯል!

#DuulaCichoominaKaayyoo

Y a a d a n n o o G u y y a a W B O
Waggaa 4 4 f f a a

Tuesday , December 31st, 2024.
- 08:00 PM Finfinne Time
- 12:00 PM DC Time
- 18:00 CET
- 17:00 UK Time
#OLF_OLA #ABO_WBO

Webinar link 👇🏾

https://us02web.zoom.us/j/88258955491?pwd=MGw3S2J1Q2k0MG52eGVNNmFwQ2Fxdz09
@highlight

Save Oromia 💪

31 Dec, 17:27


ተመልከቱ የዚህች ኤምፓየር የቆሸሸ ፖለቲካ ማሳያ ነው? ወርቁ አይተነው የሚባል ነብሰ በላ ከሞጣ ቀራንዮ ከተባለው ጆንያ አፍ ጋር ምን ሲሰሩ እንደተያዙ?

ተጋሩዎችን አለማድነቅ አይቻልም በግለሰብ ደረጃ እንኳን ላመኑበት ምን ያህል በህዝባቸው ስም እንደሚጋፈጡ? ኦሮም ዳያስፖራዎች ከነሱ መማር አለባችሁ! በህዝባችን ደም የሚቀልዱትን በሄዱበት ሁሉ ልታዋርዷቸው ግድ ነው

Save Oromia 💪

31 Dec, 17:12


ሰውየው ማን እንደሆነ ግንዛቤው ባይኖረኝም አንገት ቆራጭ የአማራ ፋኖዎች እንደገደሉት በደስታ እየተምነሸነሹ በመግለፅ ላይ ናቸው።

Save Oromia 💪

31 Dec, 14:31


ብዙዎች የቄሮ ትግል በቅርብ የተጀመረ ይመስላችዋል! በምንልክ ወረራ ግዜ በጨለንቆ ጦርነት በበከር ዋሬ ከሚመራው የኦሮሞ ሰራዊት አንዱ ቡድን ቄሮ ነበር። በጃራ መሪነት የኦሮሞን ትግል በተደራጀ መንገድ ትግል የጀመሩት 36 ሰዎች "ቄሮ ገነማ" ይባላሉ!

Save Oromia 💪

31 Dec, 14:24


~• ጃዋር መሀመድ በአልፀፀትም መፅሀፉ ከምናውቃቸው ጉዳዮች ውጪ ሊነግረን ከቻለ ብቻ ውጤታማ ነው እንላለን ከዛ ውጪ ከኛ አልፎ አለም ስለሚያውቀው ጉዳይ ብቻ ከተናገረ ግን መፃፍ ስላለበት ብቻ ነው የፃፈው የሚል እሳቤ እንድንይዝ ያስገድደናል።

~
• ጃዋር ያራዳ ልጅ ስለነዚህ ወሳኝ ጉዳዮች የሚያነሳ ከሆነ ግን መፅሀፉ it worths የሚያስብለው ይሆናል።

👇👇

1. ስለ OMN አመሰራረትና የባለቤትነት ጉዳይ፡በምስረታውስ ወቅት እነማን ነበሩበት? እሱ ከያዘው በኋላ ለምንስ ተገፉ?

2.የጀግናው ሰማዕት የሀጫሉ ሁንዴሳ ገዳይ ማንነትና በዚህ ዙርያ የሱ ተሳትፎ ምን ይመስል እንደነበረ? ምናልባትም ስለ ምትክ አልባው የዘመኑ ጀግናችን ጃል በቴ ኡርጌሳ የሚለን ነገር ካለ? ከሱ ውጪ እሱን የሚገዳደረው ሰው እንደሌለ በተለያየ ግዜ ሲናገር ስለተደመጠ...

3.ከበቀለ ገርባ ጋር በጋራ በመሆን በእርቅ ሰበብ ካምፕ ያስገቧቸው ከ1000 የሚልቁ የOLA ሰራዊቶች ተመርዘው የተለያየ ችግር ሲደርስባቸው እንደነበረ ይታወቃል፡ የነሱ እጣ ፈንታ ምን እንደሆነና የት እንደደረሱ የሚጠቅስበት ክፍል ካለው፤

4."ትግሉን ዲዛይን ስናደርግ" እያለ ሲያወራ ይደመጣል ይህንን ሲል ከነማን ጋር እንደነበረ? አብረውት ሲታገሉ የነበሩትን እንደነ ዶክተር ፀጋዬ አራርሳ፣ ዶክተር ኢታና ሀብቴ፣ ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ገቢሳ፣ ዶክተር ሄኖክ ገቢሳ የመሳሰሉትን የትግል አጋሯቹን ጥሎ  ሀገር ቤት ሊገባ እንዴት እንደቻለ ከነገረን፤

5. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይል ጋር በነበረው ኢንተርቪ "ጦርነት እየቀነሰ እንጂ እየባሰ አይደለም" ስላለው ጉዳይ 

6. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይሌ ጋር በተያያዘ በነበረው ኢንተርቪ ላይ "ኢትዮጵያ የረዥም ግዜ ታሪክ ካላቸው ሀገራት መሀከል በመሆኗ ችግርን መቋቋም ከሚችሉ ሀገራት መሀከል Resilient በመሆኗ የመፍረስ አደጋ አይኖርባትም" ስላለው ጉዳይ። ነግሮን ከሆነ ከሰሞኑ ሁኔታው ጋር ምን ሀሳቡን እንዳስቀየረው ማየት እንችላለን።

7. ጃዌ ያራዳ ልጅ Multi-Millionaire መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን የሀብት ምንጩ ምን እንደሆነ የሚናገርበት ክፍል ካለው?

8. እውን ጃዋር የቄሮ መስራች ነውን? ትልልቆች ዝም ስላሉ ሲያወራቸው ለነበሩ ንግግሮቹ ይቅርታ ጠይቆ ባለቤቱን የሚጠቅስበት ክፍል ከኖረው፤

9. "ለኦነግ እርዳታ እንዳታሰባስቡ" ብለሀል "OLA የዱርዬ ስብስብ ነው" ተብሎ ሲቀርብበት የነበረውን ክፍል በአግባቡ ካስተባበለ፤አልያም ይቅርታ የጠየቀበት ክፍል ካለ?

10. በአፍና በተከታዮቹ በኩል ሰላማዊ ታጋይ ለመምሰል ቢሞክርም በተለያየ ግዜ ሞክሮ ፉርሽ ስለሆኑበት የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴዎች የሚናገርበት ክፍል ካለው? በእርግጥም it Worths የሆነ ሆኖ ማንበባችን ግን አይቀርም ጃዌ እንወድሀለን 😊

Permisable,but not Beneficial “ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም።” 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥23

Save Oromia 💪

31 Dec, 14:17


ሀገረ መንግስት የሚባል ነገር የለም ኤምፓየሪቷ ትወድማለች

Save Oromia 💪

30 Dec, 08:44


ወቅታዊውን የሀገራችንን ፖለቲካ ሳስብ የበእውቀቱ ስዩም ወግ ላይ ያለው ግድንግድ ገጀራ ይዞ እየነቀነቀ አላፊ አግዳሚውን "ስለ ገብርኤል" "እኔ ተናግሪያለሁ ስለገብርኤል" እያለ የሚለምነው የእኔ ቢጤ ትዝ ይለኛል:: አላፊ አግዳሚው ገብርኤልን ሳይሆን ገጀራውን ፈርቶ እየመፀወተ ያልፋል...

"በአለም ፈጣን እድገት አስመዝግበናል (ገጀራውን እየነቀነቀ) ... "ሁልጊዜም ለሰላም እና ልድርድር በራችን ክፍት ነው( ገጀራውን እየነቀነቀ)" "በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ሰላም ማስፈን ተችሏል (ገጀራውን እየነቀነቀ)"
አላፊ አግዳሚዎችም ጭንቅላታችንን "በስምምነት" እየነቀነቅን ነው 🙂 Eyasped Tesfaye
.
.
የስርዓቱን ባህሪና ሰላም እንዴት Abuse እንደሚደረግ ጥሩ አድርጎ አቅርቦታል።

Save Oromia 💪

29 Dec, 09:54


ኦሮሙማ በደም እና በቋንቋ እንዳሎነ ያሳየን #ገዳ_ገብረአብ (ተስፋዬ  ገብረአብ) ነው።

ተስፋዬ በህይወት ሳለ በጻፋቸው በርከት ያሉ ድርሰቶች ብዙ አድናቆት አፍርቷል።በተለይም ማስታወሻ በሚለው ስም የጻፈውቸው ሶስት ድርሰቶቹ ከተራ አንባቢ እስከ ፕሮፌሰር ፣ዩኒቨርስቲ ተማሪ እስከ ሀገር መሪ ባሉት የህብረተሰብ ክፍሎች ተነበው ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆነዋል።የደራሲው አጻጻፍ እና ታሪኮዎች  አንብበው አድናቆት አዳዲስ መሆኑ የትምህርት ሚኒስትር የሆኑት ብርሃኑ ነጋ የጋዜጣው ማስታወሻ የተሰኝውን መጽሐፍ አንብበው ከተደነቁ በኃላ የእርሱን ተከታይ ለሆነውና ደራሲው ማስታወሻ ለተሰኝው መጽሐፍ መግቢያውን እንዲጽፋ አድርጎአቸው ነበር።

ታዲያ ተስፋዬ ገብረአብን በጠላትነት የፈረጁትም ብዙ ናቸው።በዚህ ረገድ #በቡርቃ_ዝምታ በሚለው መጽሐፍ ዙሪያ ብዙ ተጽፏል።ነገር ግን ደራሲው በህዝቡ ውስጥ ላየው የታመቀና የተደበቀው ውጥረት ታሪካዊ ልብ ወለድ ገጽታ ሰጥቶ ጸሐይ እንዲመታው ከማድረጉ ውጪ የተለየ ነገር አልሰራም።ደግሞም ከመጽሐፍ በላይ ፕሮፓጋንዳው ነው የተሰማው።

እነዚህያ መጽሐፍት በአብዛኛው በወጣ የነበሩ እና ከ90 ያላነሱ ብዕረተኞች የጻፏቸው የአጫጭር ልብ_ወለዶች እውነተኛ ታሪኮች መጣጥፎ እና የጉዞ ማስታወሻዎች ስብስቦች ናቸው።ተስፋዬ እንደ ኤዲተር ሆኖ ጽሑፎቻችን በማሳተም ጸሐፊውዎች ከህዝብ ጋር አስተዋውቋል።በዚያ መንገድ የጽሑፍ ስራዎቹን ከጀመሩበት መካከል አንዳንዶቹ በዘመናችን ታዋቂ ደራሲዎችና ጋዜጤኞች ሆነዋል።እንደምሳሌ ጌጡ ተመስገንን እና እዳለ ጌታ ከበደ መጥቀስ ይቻል።

ተስፋዬ በህይወት ዘመኑ ደራሲነት እና በአርታኢነት ያሳተማቸው መጽሐፍ የሚከተሉት ናቸው።

1, ያልተመለሰው ባቡር (19_88)

4, ተራሮችን ያንቀጠቀጠው ትውልድ (እዚህ ተከታታይ መጽሐፍ ከብዙ መጸሐፍትና ጋዜጠኞች ጋር የተደረሱ ሲሆኑ ዋናው አዘጋጅና ተስፋዬ ነበር።መጽሐፍፎቹ የታተሙት ከ1989_9091 ባሉት ዓመታት ነው።

5, እፍታ (ይህም ከብዙ መጸሐፍ ጋር የተጻፈ ሲሆን፣ዋና አዘጋጅ ተስፋዬ ነበር።መጽሐፎቹ የታተሙት ከ19_93 ባሉት ዓመታት ነው።

2, የብርቃ ዝምታ (1992)


3, የቢሾፍቱ ቆሪጦች (1993)


6, የጋዜጣው ማስታወሻ (2001)


7, የደራሲው ማስታወሻ (2003)


8, የስደተኛው ማስታወሻ (2006)


9, የጀሚላ እናት  (2007)


10, የኑረነቢ ማህደር (2009)


11, የጃንሆይ እና የደርግ ዘመን ያልተነገሩ መራር እውነቶች (2010)


13, የትራቮል ዋሻ (2011)____ይቀጥላል !

እስቲ እናንተ የትኛው መጽሐፍ ነው ምርጥ የምትሉት ኮሜንት ላይ ንገሩኝ?

እኔ #ዮሰን የምንጊዜም ምርጡ መጽሐፍ #የቡርቃ_ዝምታ ነው። ነፍሱን በአፀደ ገነት ያኑርልን!!

#ዮሰን_ነኝ

Save Oromia 💪

29 Dec, 09:40


ናይጄሪያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመተጓዦችን መብትን ጥሷል በሚል አገደች።
.
.
በፋኖ አማራ የተሞላው አየር መንገድ ከቅርብ ግዜ ወዲህ በርካታ Sabotage እየተሰራበት ነው።

https://apanews.net/nigeria-bans-ethiopian-airlines-over-breach-of-passenger-rights/

Save Oromia 💪

29 Dec, 08:26


የኣማራ ኤሊቶች ቡጡቡጥ ቀጥሏል። ዘመድኩን ነቀለ ሰሞኑን ጎጃሞች የሚከፍሉት ክፍያ ስለዘገየበት ጎጃምን መሳደብ ተያይዟል።

Save Oromia 💪

29 Dec, 06:14


* ቤተልሄም ታፈሰን ሀይ የሚላት የጃዋር ቄሮ እንዴት ይጠፋል? 😁
********

~ ፍራሽ ላይ ሲተሻሽ የከረመ መፅሃፍ እኮ ነው ያሳተመው።
~ደራርቱን ፀጉር ቤት አግኝቻት መፃፍ ፅፎ መጨረሱን ከነገረችኝ ሁለት ዓመት ሆነው።
~የጃዋር ቤት ሲ ኤም ሲ እኔ ካለሁበት ህንፃ ፊት ለፊት ስለሆነ ማን እንደሚገባ ማን እንደሚወጣ በደንብ ይታየኛል። ከእስር እንደተፈታ ቤቱን መቶ ሚሊዮን ብር እንደገዛውም ሌንጮ ነግሮኛል።
(ቤተልሄም ታፈሰ)

Save Oromia 💪

28 Dec, 19:18


የኦሮሞ አጀንዳ የኦሮሚያ ገዳ ፌዴሬሽን እና የኩሽላንድ ኮንፌዴሬሽን መመስረት ነው!
የኦሮሞ ገዳ ዴሞክራሲ በዓለም እየታወቀ የኦሮሞ ብሔር ከእንግዲህ የአባይ ልጅ ውሃ ጠማው አይሆንም ! በሚል ከገዳ ሥርዓት ለኦሮሞ ነጸነት ፓርቲ( ገዳ ቢሊሱማ) የተሰጠ መግላጫ፡፡
እንደሚታወቀው የዓለም ስልጠኔ አባት የኩሽ ልጅ የሆነው የኦሮሞ ብሔር ከ12,000 ዓመታት በላይ ሲተዳደር የነበረው የገዳ ሥርዓት ከኦሮሚያ ኩሽ ምድር አልፎ በዓለም ላይ ታውቆ በዩኔስኮ ተመዝግቦ እንደገና እያበበ ይገኛል፡፡
የገዳ ዲሞክራሲ የመንግስት ስልጣን ምንጭ ከሕዝብ ሆኖ የሁሉም ህዝብ ድምጽ የሚከበርበት እና ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በአገኙት የህዝብ ድምጽ በመንግስታዊ መዋቅር ውስጥ መቀመጫ የሚያገኝበት እውነተኛ ዴሞክራሲ ነው።
ዛሬ ታላቋ አሜሪካ የሚተዳደርበት ዴሞክራሲ ከገዳ ዴሞክራሲ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ይህም የገዳ ዴሞክራሲ እና የአሜሪካ ዴሞክራሲ ተመሳሳይ ከሚያደርጉት ነጥቦች ውስጥ ዋና ምስሶ የመንግስት ስልጣን ምንጭ ከሕዝብ ሆኖ ሕዝባዊ ምርጫ በየአራት ዓመቱ የባለስልጣናት የስልጣን ዘመን በስምንት ዓመት ተገድቦ ለሚቀጥለው በሕዝብ ለተመረጠው መሪዎች ስልጣን በሰላማዊ መንገድ ማስተላለፉ ነው፡፡
ሆኖም የኦሮሞ ገዳ ዴሞክራሲ የተሟላ እና አምስቱ የገዳ ፓርቲዎች በአገኙት የሕዝብ ድምጽ የህዝብ አስተዳደር ቦታ የሚያገኙ ሲሆን የአሜሪካ ዲሞክራሲ ግን ከ51% በላይ የሕዝብ ድምጽ ያገኘ ፓርቲ ሲያሸንፍ ከ49% በታች የገኘ ፓርቲ ደግሞ በምርጫ ተሸንፎ ወደ ቤቱ የሚገባበት ጉድለት ያለው ዴሞክራሲ ነው፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ ይህንን እውነተኛ ዲሞክራሲን መልሶ ስራ ላይ ለመዋል በ1988 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ በኦሮሚ ልማት ማህበር ስም በ3600 የኦሮሞ ተማሪዎች የተቋቋመ የገዳ ሥርዓት አራማጅ ፓርቲ ሲሆን የተለያዩ የጥናት ውጤቶችን በማድረግ እና በመሰብሳብ የገዳ ሥርዓት መጽሐፍቶችን በመሳተም የኦሮሞ ገዳ ስርዓት በሀገር ውስጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እንዲያገኝ በትምህርት ካርኩለም ውስጥ በባሕላዊ ደኝነት ሥርዓት ውስጥ እንዲገባ ተደርገዋል፡፡
ነግር ግን ከለውጡ ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያዊ ስም የፌዴራል መ/ቤቶች የተቆጣጠሩት አሃዳዊ የአማራ ኢሊቶች ውሰጥ አንዱ የብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ነው፡፡ ሕገ መንግስቱ አንቀጽ 8 ዕውቅና የሚሠጠው ለብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ፓርቲዎች ነው እንጂ ለአሃዳዊ ፓርቲዎች አይደለም፡፡ ስለሆነም ከሕገ መንግስቱ ውጭ የብሔር ፓርቲዎችን እናጠፋለን በሚል ከተዘረሱት 55 የብሔሮች እና ብሔረሰቦች ፓርቲዎች ውስጥ የመጀመሪያው የገዳ ሥርዓት አራማጅ ፓርቲ ነው፡፡ ነገር ግን ፓርቲው ስሙን ቀይሮ እስከ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመከራከር ፍቃዱ ቢለስም በምርጫ ቦርድ ም/ሰብሳቢ ፊርማ በሕገ ወጥ መንገድ ታግዶ ይገኛል፡፡
የፓርቲው መታገድ ምክንያት የሆነው የአማራ ኢሊቶች 16ኛ ክፍለ ዘመን ….. ወረራ እና እነ ጄኔራል አሳምነው ጽጌ የ500 ዓመት በፊት አደጋ እያመጠብን ነው… ወዘተ በማለት በተከበረው ኦሮሞ ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ ሲያካሄዱ የቆዩን ፓርቲው ግንቦት 20 ቀን 2015 ዓ.ም በገዳ ሜልባ ሕዳሴን 500ኛው ዓመት (1522-2023) በደማቅ ሁኔታ በጠቅላላ ጉባኤ በማደስ እና ከሁሉም የኦሮሞ ፓርቲዎች እና የኦሮሚያ ክፍሎች የተወጣጡ ሁሉንም የኦሮሞ ጥያቄዎችን የሚመለስ ፕሮግራም ያለው ጠንካራ የገዳ ሥርዓት ለኦሮሞ ነፃነት ፓርቲ (ገዳ ቢሊሱማ) በኦሮሞ ወጣቶች ስለተቋቋመ ነው፡፡
በብልጽግና ፓርቲ የሚመራው መንግስት ለፓርቲው ሕጋዊ ጥበቃ ማድረግ እና እያቀረበ ያለው አማራጭ ሀሳቦች መሸለም ሲገባው በአንዳንድ ቅንነት የጎደላቸው የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የአማራ አመራሮች በኩል ሆነ ብሎ ፓርቲውን ለማፍረስ በተደጋጋሚ የስረዛ ደብዳቤ ከመጻፍ አልፎ የ2017 በጀት ዓመት ከኦሮሚያ ከሚሰበሰበው ገቢ የፋይንስ ድጋፍ ሆነ ብሎ ለመከልከል ከጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ያላ አንዳች ጥፋት የፓርቲው ፍቃድ ከሶስት ወር በላይ አግዶ ስለቆዩ ኦሮሞን ሕዝብን ቁስል በማንካት ወጣቶቹን ወደ ነጸነት እንድሄድ እየገፋፉት ይገኛሉ፡፡
በዚህ አድሎአዊ የምርጫ ቦርድ አሠራር ምክንያት ከሀገሪቱ ግማሽ የሆነው የኦሮሞ ብሔር ፍትሃዊ ውክልና አጥተው በኦሮሚያ ውስጥ ሰለማዊ የፖለቲካ ትግል በመዝጋት ደረጃ ላይ ደርሷ። ይህም ከጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የገዳ ሥርዓት ለኦሮሞ ነጸነት ፓርቲ( ገዳ ቢሊሱማ) ፍቃድ ከታገደ ጀምሮ፡
1. አንድም የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲ በኦሮሚያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባል የሆነ ስለአልተገኘ በሌሎች የብሔር ፓርቲዎች እንዲቋቋም ተደርገዋል፡፡ ይህ ደግሞ የኦሮሞ ብሔር የውክልና ጥያቄን አንስቷል፡፡ የኦሮሞ ብሔር ስለ ኦሮሚያ ፖለቲካዊ ጉዳይ እንዲወስንላት ሌሎች ብሔሮችን አልወከለም፤ ሕገ መንግስቱም አይፈቅድም፡፡
2. አንድም የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲ በኢትዮጵያ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባል የሆነ የለም፡፡ በዚህ ምክንያት የጋራ ምክር ቤቱ የስራ እንቅስቃሴ ወደ መቆም ደረጃ ደርሷል፡፡
3. አንድም የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲ በአዳማ የተካሄደው የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ መሰባሰብ መድረክ ለይ አልተገኘም፡፡ ገዥ ፓርቲ ከአንድ የአርሲ አባገዳ የቀረበ የኦሮሞ አጀንዳ እንደ እራሱ አድርጎ መውሰዱ በአማራ ብሔሮች ዘንድ ጥያቄ አንስተዋል፡፡
4. በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ ትልቅ ክብር ያለው እና በዩኔስኮ የተመዘገበውን የገዳ ሥርዓት ለመፍረስ ላይ የተሰማራ መንግስት ነው ተብሎ እንደ ጀዋር ያሉ የቄሮ መሪዎች “ የጠላቴ ጣላት ወዳጄ ነው!” በሚል ከአማራ ኃይሎች ጋር በመተባበር በብልጽግና መንግስት ላይ ዘመቻ ከፍተዋል፡፡
5. ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል በመዘጋቱ ምክንያት ተስፋ የቆረጡ የኦሮሞ ቄሮች ጫካ ገብተው በኦሮሚያ ውስጥ በሰሜንና ምስራቅ በማስፋፋት የእርስ በርስ ጦርነት በመቀጣጠል በሰዎች እልቅት እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት እየስከተሉ ይገኛል፡፡
ስለሆነም ለብልጽግና ፓርቲ እና መንግስት ለመጨራሻ ጊዜ የሚንሰጠው ምክረ ሀሳብ፡
1. የኦሮሞ ሕዝብ እስካለ ድረስ ገዳ ሥርዓት በፍጹም አይጠፋም፡፡ የኦሮሞ ገዳ ሥርዓትን አጥፍቶ የንጉሳዊ፡ የኢሠፓ የሶሻሊስታዊ፡ የኢህአዴግ አብዮታዊ ዴሞክራሲ….ወዘተ ስራ ላይ ለመዋል የሞኮሩ ያላፉ የአስተዳደር ሥርዓቶች ወድቀው ታሪክ ሆነዋል፡፡ ነገር ግን ገዳ ሥርዓት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ ይገኛል፡፡ የብልጽግና መንግስትም እንዳለፉት የአስተዳደር ሥርዓቶችን በመከተሉ የኦሮሞን ገዳ ሥርዓት እና ማንነት በማጥፋት ወደ ውድቀት እየመራ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የኦሮሞ ንቃት ሕልና ከፍተኛ ደረጃ ላይ በደረሰ ጊዜ የተወሰኑ ሽማግሌዎችን ሰብስቦ አባ ገዳ በማለት የኦሮሞ ሕዝብን በመታለል በኦሮሞ ወጣት ምሁራን የተገነባው ከገዳ ሥርዓት ለኦሮሞ ነፃነት ፓርቲ (ገዳ ቢሊሱማ) ላይ በምርጫ ቦርድ በኩል ያስተላልፋው እገዳ እንዳለፉት የገዥ ሥርዓቶች ውድቀትን ስለሚያፋጥን ዕገዳውን በእሰቸኳይ በማንሳት ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር እንድታረቅ እንጠይቃለን፡፡

Save Oromia 💪

28 Dec, 19:18


2. በገዳ ዲሞክራሲ በሀገሪቱ ውስጥ የነበሩ የምርጫ ጉድለቶችን በማስተካከል ሕዝባዊ ምርጫን በገለልተኝነት የሚያስፈጽሙ በየደረጃው በፍርድ ቤቶች የሚመራ ገለልተኛ ምርጫ ቦርድ እንዲቋቋም ያደርጋል፡፡ አሁን ገዥ ፓርቲ 100% የመንግስትን ስልጣን በመቆጣጠሩ የእስርስ በርስ ጦርነት ዋና ምንጭ መሆኑን በመገንዘብ አሁን ያለው የአብላጫ የምርጫ ሥርዓት ወደ 40/60% ተመጣጣኝ የምርጫ ሥርዓት በመቀየር ገዥው ፓርቲ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሕብረት በአገኙት የሕዝብ ድምጽ የጋራ ጥምረት መንግስን አቋቁሞ በኦሮሚያም ሆነ በሀገሪቱ ውስጥ አስተማማኝ ሠላም፡ የተሟላ ዴሞክራሲ እና ዘላቂነት ያለው ልማትን በጋራ እንዲሰሩ ሁኔታዎች እንዲመቻች እንጠይቃለን፡፡
3. የኦሮሞ ሕዝብ የዴሞክራሲ ባለቤት በመሆኑ የገዳ ቢሊሱማ ፓርቲዎችን ጨምሮ ሌሎች አማራጭ ሀሳብ የሚያቀርቡ ፓርቲዎችን ይፈልጋል፡፡ በተመጣጣኝ 40/60% የምርጫ ሥርዓት ፓርቲዎች በአገኙት የሕዝብ ድምጽ የመንግስትን ስልጣን ይዘው እያንዳንዱ ዜጋ በሙያው ሀገራቸውን እንዲያገላግሉ ይፈለጋል፡፡
ነገር ግን ገዥው የብልጽግና ፓርቲ ሌሎች ፓርቲዎች በተለያዩ ጫናዎችን በፍጠር በ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ አንድም የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲ በልተኘበት በኦሮሚያ ብቻውን ተወዳድሮ ስልጣን ይይዟል፡፡ ባለፉት 6 ዓመታት አንድም አዲስ የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲ አልተመዘገበም፡፡ መደራጀት የሰብዓዊ እና ሕገ መንግስታዊ መብት ቢሆንም በሚቀጥለውም ምርጫ አንድም የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲ እንዳይመዘገብ የምዝግባ ክፍያ ከብር 30 ወደ ብር 45,000 ከፍ አድርገዋል፡፡ በዚህ አካሄድ አንድም የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አይቀርብም ማለት ነው፡፡
4. የኦሮሞ ፖለቲካ መንገድ ሁለት ነው፡፡ አንዱ ከ1960ዎቹ ጀምሮ የኦሮሚያ ነጻ ሪፓብሊክ መመስረት ሲሁን ሁለተኛው ተመጣጣኝ የኦሮሞ ውክል ያለው ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን መገንባት ነው፡፡ የኦሮሞ ሕዝብ ላለፉት 34 ዓመታት ሚዘናዊ ውክልና ያለው ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን ለመገንባት ያደረገው ጥረት የሀገር ባለቤትነቱ ተከብሮ የዴሞክራሲ የሠላም እና የልማት ጥያቄዎቹ መልስ አላገኘም፡፡ ይባስ ብሎ ኦሮሞን በተረኛነት በመፈረጅ ሀገር ማስተዳደር አልቻለም በማለት በሚዲያ፡ በብሮክራሲ እና የኦሮሞ ወጣቶችን እስከ አንገት መቁረጥ የትጥቅ ትግል ዘመቻ በኦሮሞ ላይ ተከፍተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኢምፓየር የገዳ ዲሞክራሲን አልቀበልም ካለች የኦሮሞ ብሔር ያለው ብቸኛ መንገድ ነጸነት እና ነጸነት ብቻ ነው፡፡
ከዚህ በመነሳት የኦሮሞ ሕዝብ ትግል ወደ ኦሮሚያ ነጸነትን በሕዝብ ውሳኔ ወደ መረጋገጥ በመዞሩ የገዳ ዴሞክራሲ በዓለም እየታወቀ የኦሮሞ ብሔር ከእንግዲህ “የአባይ ልጅ ውሃ ጠማው” መሆን የለበትም፡፡ የኦሮሞ ብሔር ጥያቄ ካልተመለሰ እና ፍትሃዊነት ከሌለ የኦነግ መስራች እና አንጋፈው ፖለቲከኛ አቶ ሌንጮ ለታ እንዳሉት “ ነጻ ኦሮሚያን መመስረት” የግድ ይላል፡፡ የኦሮሞ ብሔር በልጆቹ ጥረት ነጻ የሆነችውን ኦሮሚያን ገንብተው በገዳ ሥርዓት እና አሜሪካ የምርጫ ህግ መሰረት የኦሮሞ ህዝብ መሪዎቹን ማለትም ሀዩ ዱሬ፣ አባ ቦኩ፣ አባ ገዳ፣ ሃዳ ሲንቄ እና አባ ዱላን በየአራት ዓመቱ ሕዝባዊ ምርጫ በማካሄድ ይመረጣሉ፤ስልጣናቸውን በስምንት ዓመት ተገድቦ በሰላም እና በእርቅ ለተመረጠው የሕዝብ መሪዎች ያስተላልፋሉ፡፡
5. የኦሮሞ ብሔር ዴሞክራት እና አቃፊ በመሆኑ ነጻነቱን በሕዝብ ውሳኔ የሀገር ባለቤትነቱን አረጋግጦ በእራሱ የፖለቲካ፡ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የመወሰን ሙሉ ስልጣን ከአገኘ ከልሎች ብሔሮች በተላይ የኩሽ ብሔሮች ጋር በኮንፌዴሬሽን ሥርዓት ሕብረ ብሔራዊ መንግስት በመፍጠር በአፍሪካ ቀንድ አከባቢ አስተማማኝ ሠላም በፍጠር የባሕር በር ባለቤት መሆን የተፈጥሮ ሀብቶችን በጋራ በማልማት እንደ ጥንቱ ታላቅ ሕብረ ብሔራዊ ኩሽ ላንድ መንግስት መመስረት አለብን! ከኑማ!
ከገዳ ሥርዓት ለኦሮሞ ነፃነት ፓርቲ (ገዳ ቢሊሱማ)
ታህሳስ 19 ቀን 2017 ዓ.ም
ፊንፊኔ /ኦሮሚያ /ኩሽ ላንድ

Save Oromia 💪

28 Dec, 17:12


የምን ፀፀት ብቻ?!! ያንገበግባል!! ያሳብዳልም!! 


ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ይሄንን ማወቅ አለብህ!!

ጃዋር የተደራደረዉ ከጠላት ጋራ ነበር!! ማለትም ከኦፒድኦ ጋራ!! አፒድኦ የጠላት አካል ነዉ፡፡ ልክ እንደ ቲ ፒ ኤል ኤፍ ወንጀለኛ የነበረ ድርጅት ነዉ፡፡ ወንጀለኛ ዘር የለዉም! ተጋሩ ሲሆን ተጠያቂ፤ ኦሮሞ ሲሆን ይቅርታ የሚደረግለት መሆን አልነበረበትም!! በመሆኑም በድርድሩ አሸናፊዎች ኦፒዲኦዎች ናቸዉ እንጂ ጃዋር አልነበረም!! በስልጣን የቀጠሉት ኦፒዲኦዎች ናቸዉ እንጂ ኦሮሞ አይደለም!! ኦሮሞ ከኢህአደግ የባሰ አገዛዝ ሥር ነዉ የገባዉ!! ኦፒዲኦ ነዉ ሥልጣኑን በነበረበት አጠናክሮ የቀጠለዉ!!

ጭቆናዉንም ከኢህአዴግ ጊዜ ከነበረዉ የባሰ አድርጎ ቀጠለበት!! ድል እንዳደረገ ሰዉ አይቆጨኝም ይላል እንዴ? ጃዋር የኦሮሞን ህዝብ የዘመናት ትግልና የቄሮን ትግል ለኦፒዲኦ ሸጦ ዞር አለ እንጂ የኦሮሞ ህዝብ ከአገዛዝ ነፃ አልወጣም። ከኢህአደግ አገዛዝ ነፃ አልወጣንም፡፡ ዛሬም በስልጣን ላይ ያለዉ የኢህአዴግ አካል ነዉ። ህወሀት የተቀነሰበት ኢህአዴግ ማለት ነው።

ኦሮሞ ሲታገል የነበረዉ ጭቆናን እንጂ ዘርን አልነበረም ያ ከሆነ ደግሞ ጭቆናዉ ዛሬም ትላንትና ሲታገላቸዉ በነበሩ አካላት በኦፒዲኦዎች በብዙ እጥፍ ተጠናክሮ ቀጥለዋል!! በመሆኑም ጃዋር መቼ ትግሉን አሳካዉ?? ወደ ትግሉ ተቀላቀለና እዉቅና አገኘ። 

እዉቅናዉን ተጠቅሞ ትግሉ ከግብ ሳይደርስ ነጥቆ ሸጦ ጠፋ!! ትግሉን ነጥቆ በመሸጡ ሊቆጨዉ በተገባ ነበር። ስለዚህ ጃዋር በኦሮሞ ላይ ስቃይ በፊትም ሲጮቁኑት በነበረዉ አካል በኦፒዲኦዎች በብዙ እጥፍ ተጠናክሮ ሲቀጥልበት የማይቆጨዉ ከሆነ የታገለዉ ለግሉ ጥቅም ለማግኘት እንጂ ለኦሮሞ ህዝብ ለዉጥ ለማስገኘት አልነበረም ማለት ነዉ።

 የኦሮሞ ህዝብማ አይደለም በሚኒሊክ በአምደፂዮን ዘመን እራሱ ከደረሰበት ክሳራ በላይ ድርሶበታል!! እየደረሰበትም ነዉ።
ይህ በእንዲህ እያለ ከሁሉ በላይ አንድን እኔ ኦሮሞ ነኝ የሚልን ሰዉ ሊቆጨዉና ሊያሳስበዉ የሚገባዉ በጃወር ድርድር ምክንያት በኦሮሞ ህዝብ ላይ የተከሰተዉና ለወደፊት እንደ ህዝብ እንዳይቀጥል የደቀነዉ አደጋ ነበረ። 

የኦሮሞ ህዝብ በትግሉ ጊዜ የነበረዉን አንድነት አቶ ዛሬ በወንዝና ሀይማኖት ለመከፋፈል ተዳርገዋል፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት ከኦፒዲኦዎች ጋራ ሲደራደሩ እነ ጃዋር ኦፒዲኦዎችን በዚያ መልኩ በወንዝና ሀይማኖት ከፋፍሎ አንዱን በበላይነት አንዱን በማጥፋት ስለቀጠሉበት ነዉ፡፡ ይሄም በግልፅ ቋንቋ የኦሮሞ ብሄርተኝነትን በማጥፋት የሃይማኖት ብሄርተኝነትን ማስቀጠል ነበር፡፡

ለምሳሌ:-  የሐረርጌ ኦሮሞዎችና የወሎ ኦሮሞዎች የኦሮሞ ብሄርተኝነታቸዉን መተዉ ስለማይችሉ እንደነ ወለጋ፣አንቦ፣ሰላሌ፣ጉጂና ቦረና  ከማንናዉም የኦፒዲኦ ሥርአት የተገለሉ ናቸዉ፡፡

በተለይ ጅማ፣ አርሲና ባሌ ደግሞ በተቃራኒዉ ቆመዋል! ጭራሽ "ስርአቱ የኛ ነዉ" ወደማለት ተሸጋግረዋል ወለጋ አንገቱ ሲቆረጥ "እሰይ እነዚያ ፔንጠዎች እነሱኮ ኦሮሞ አይደሉም የአማራ ዲቃላዎች ናቸዉ።" ወደማለቱ ተገባ፡፡ ይሄንን እድል ተጠቅሞ ፋኖ ወለጋ የኛ ነዉ ማለት ጀምሯል፡፡

የጃዋር ድርድር ኦሮሞ ተመልሶ ወደ አንድነት እንዳይመጣ ተጨባጭ አደጋ ደቅኗል፡፡ አንድ ህዝብ ህዝብ የሚባለዉና ህዝብ ሆኖ መቀጠል የሚችለዉ አንድነት ሲኖረዉ ብቻ ነዉ!! አሁን በኦሮሞ መሀል ይሄ የለም፡፡ እንዲያዉም ቂም እና ቁርሾ ተተክሏል!! ስለዚህ ከለዉጡ በፊት ጃዋር የፈፀመዉ ድርድር ህገ ወጥ፤ ለዘመናት ለኦሮሞ ሲታገሉ የነበሩትን ባለድርሻ አካላትን እነ ኦነግን፤ በሃገር ቤት ያሉትን መስራቾቹን፣ ቄሮዎችን ያላማከረና የለዉጡም ተቋዳሽ አድርጎ ያላካተተ ጭራሽ በግልባጩ ሥርአቱን ሲታገሉ የነበሩትን እዉነተኛ ታጋዮች ጠላት ያደረገ ህገወጥ፤ የጃዋርን ጥቅም ብቻ ማዕከል ያደረገ፤ ትግሉ ከግቡ ሳይደርስ ያኮላሸ!! ኦሮሞን ወደ ባሰመቀመቅ የከተተ! የታገሉትን አካላት ባለድርሻ ያላደረገ!! ጨቋኞችን በግፍ ላይ ግፍ እየደራረቡ በፊት ኦሮሞ ላይ ይደርስ ከነበረዉ በላይ፤ የባሰ ብዙ ግፍ ለመፈጸም ሰፊ እድል የሰጣቸዉ… ወዘተ ድርድር በመሆኑ ከቁጭት አልፎ ሊያንገበግበዉ በተገባ ነበር።

ጃዋር ታጋይ ቢሆን የመፅሃፉ ይዘትና ርዕስ አንገበገበኝ መሆን ነበረበት!!
https://t.me/HawiiEr

Save Oromia 💪

28 Dec, 16:58


የጃል ሰኚ ሸኔዎች ኦነሠን ሊዋጉ በሄዱበት እጅ እየሰጡ ነው። 😁

ውግያ አላማ፣ፅናትን ይፈልጋል።

Save Oromia 💪

28 Dec, 15:53


ከእጅ የያዙት ወርቅ መዳብ ሆነብን እኚህ የፊንፊኔ ተወላጅ የጉለሌ ጎሳ የቱፋ ሙና ዘር ግንድ በተማሩት ትምህርት ውጭ ሀገር ሄደው ባጠኑት ጥናት በቂ ጥናት አድርገው የጻፉትን መጽሐፍ ለኦሮሞ ልጅ የሚጠቀም ሙዚየም መቀመጥ ያለበትን ጽሑፍ ሰለ ገዳ :ስለ እሬቻ :ስለ ዋቄፈና እንዲሁም ስለ ኦሮሞ ታሪክ የሀገር ባለቤትነት ምተነትን በምርምር እድሜያቸውን የፈጁበትን መጽሐፍ ምያሳትም እና ምያግዝ ጥቅሙ ለሳቸው ቢዝነስ ሳይሆን እያንዳንዱ ኦሮሞ ታሪኩን ማወቅ ስላለበት አጋዥ አጥተው እኚኑ የኦሮሞ ላይብረሪ እዉነተኛ ሃቀኛ የመርህ ሰው ሳንጠቀምባቸው እንዳያመልጡን እፈራለሁ !!

#Via_Lense_Tulu_Kumsa

Save Oromia 💪

28 Dec, 13:04


#Sanyii_Nagaasaa Hoogganaa Waajjira Milishaa Oromiyaa tahuun Muudame. 😁

ጃል ሰኚ ነጋሳ የኦሮሚያ ሚሊሻ ቢሮ ኃላፊ ሆኖ ተሾመ ። 😁

Save Oromia 💪

28 Dec, 11:18


ሸንጎ ⓽⓼⓵‼️

ሸንጎነት የአገውነት ፀሮች ድማሚት ነው።በአንድ የቆሎ ተማሪ ውሾች ተከትለው እንደሚጮኹት ሁሉ በአገው ሸንጎም ጩኸት በርክቷል። እውነት ይነገራችሁ ቻሉት‼️

አገው ማለት ሸንጎ ነው፤ ሸንጎ ማለት አገው ነው። ማንኛውም አገው ሸንጎ ነው። አገው ሸንጎ በሁሉም ቦታ አለ። አገው ሸንጎ የሌለበት ቡድንና አደረጃጀት የለም። በተለይ ደግሞ ለአገውነት ህልውና ፀር መስለው በታዩ ማናቸውም አደረጃጀቶች ውስጥ አገው ሸንጎ ለዓላማ ይኖራል። አገው ሸንጎ ሁሉንም ይችላል። የድማሚትንም ስራ ይሰራል። እንደ ባቢሎን ህንፃም ያፈራርሳል።ሴረኞች ተመልሰው ለመደራጀት ቢነሱም ቋንቋቸውን ያደበላልቃል። የአገውን ታሪክ፣ ባህል፣ ማንነትና ህልውና ይጠብቃል።

ሸንጎ የአገውነት ጠባቂ መለኮታዊ ስምና ግብር ነው። አገው ሸንጎ ረቂቅ ነው። አገው ሸንጎ ህቡዕ ነው። አገው ሸንጎ ስጋና አጥንት የለውም። ሸንጎነት ደም ነው። ከሸንጎነት ጋር ያልተስማማና ያልታረቀ ጉዞ አጭር ነው። ሩቅ መሄድ አይችልም። ይፈርሳል።

የተረጋገጠውም ይህ ነው። ወደፊትም የሚሆነው ተመሳሳይ ነው። ሸንጎነት ማንም ማየት የማይችለው ቢያየውም የማይረዳው የራሱ serial number(⓽⓼⓵) ያለው አስፈለጊ በሆነ ሰዓት ደግሞ ተግባር ላይ የሚውለው ኮድ ያለው መልዕክቱን በደም ስር የሚቀባበል ፍጥረት ነው። ሸንጎነት አገውነት ነው፤ አገውነት ሸንጎነት ነው። via Meles Engida

Save Oromia 💪

28 Dec, 10:34


#ሶማሊያ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት 11,000 ሰላም አስከባሪዎችን ከአፍሪካ ህብረት #AUSSOM በሁለትዮሽ ስምምነት ማግኘቷን ገለፀች። ይህ ሰላም አስከባሪ ሀይሌ ኢትዮጵያን ያገለለ መሆኑም ታውቋል።

Save Oromia 💪

28 Dec, 05:01


Baga kabaja ayana waggaa ergama qulqulu gebriel ngahn gechan.

እንኳን አደረሳችሁ

Save Oromia 💪

27 Dec, 15:47


"በላይ ዘለቀን ሀይሌስላሴ በአንዲት ሲባጎ ሲጥ ያደረገው ባንዳ ስለነበረ ነው።" ጎንደሮች


"ኪነት ያገነነው አፄ በዘመኑ በሁሉም ሰዉ የተጠላ እርጉም የነበረው አቶ ቴዎድሮስ እራሱን ሳይሆን የገደለው ወርቂት በተባለች ወለዬ ነበረ ፅዋውን ያስጨለጠችው" ጎጃሞች

___ እሺ ማንን እንመን?

Save Oromia 💪

07 Dec, 14:57


ኦሮሚያ ልጆቿ እያሉ በባርነት ሊያንበረክኳት የሚሹት እና ለባርነት የሚያመቻቿት በጠቅላላ እንደማይሳካላቸው ሊያውቁት ይገባል።💪

 
*~ ሰገጤዎች እስቲ በዚች ብቻ ገቢና ወጪውን አቀናንሱ?

Save Oromia 💪

07 Dec, 05:43


የጭቁን ብሔር ብሔረሰቦች የትግል አንድነት እና ትብብር እንዴት ማጠናከር ይቻላል? የነፃነት ጮራ (Guchaa Bilisummaa) ታህሳስ 7፣ 2024 – Qeerroo Bilisummaa Oromoo


https://qbo-abo-wbo.org/2024/12/07/%e1%8b%a8%e1%8c%ad%e1%89%81%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%94%e1%88%ad-%e1%89%a5%e1%88%94%e1%88%a8%e1%88%b0%e1%89%a6%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%8d-%e1%8a%a0%e1%8a%95%e1%8b%b5%e1%8a%90/?amp=1

Save Oromia 💪

07 Dec, 05:31


ኦሮሞ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጥያቄን አንግቦ ነዉ ወደ ትግል የገባዉ፡፡ ኦሮሞ የትኛዉንም ህዝብ የማጥፋት አላማ አንግቦ አልታገለም፡፡ በርግጥ በፖሊሲ ሊያጠፉ ያሴሩትን ለመፋለም ነዉ ትግል የጀመረዉ፡፡ ኦሮሞ የበቀል ባህል የሌለዉ ማህበረሰብ ነዉ፡፡ ኦሮሞ በጦር ሜዳ የማረከዉን እንኳ የራሱ አድርጎ የሚያኖር እንጂ ለባርነት የሚያጭ ማህበረሰብ አይደለም፡፡ የኦህዴድ ሰሜንን አደቀቅንላችሁ ጨዋታ ኦሮሞን የማይወክለዉ ለዚህ ነዉ፡፡ ኦህዴድ “ካልደገፈኝ ኦሮሞን ለሺህ ዓመታት እንዳይነሳ አድርገህ እሰባብራለዉ” ባለ ግለሰብ የሚነዳ መንጋ ነዉ፡፡ ይህ መንጋ ከስልጣን እና ከሆዱ ባለፈ የረጅም ጊዜ ዓላማ እና እቅድ ለኦሮሞ ህዝብ ሊኖረዉ አይችልም፡፡ ለጦርነት ወደ ሰሜን ሲዘምቱ ከጎናቸዉ ያሰለፉዋቸዉ የድቃላዎች ስብስብ ለኛ በዕዳዉ ገብስነት ቀጠሮ ተይዞልን ነበር፡፡ በርግጥ ኦህዴድ ስልጣን በያዘች ማግስት ነዉ ኦሮሞ ላይ እልቂት ያወጀችዉ፡፡ ኮሎኔል አብይ እስከ ዛሬም ድረስ የከፋ የጠላትነት ስሜት ከማንም በላይ ለኦሮሞ ነዉ ያለዉ፡፡
አብረን ቆመን የማንመክተዉ ከሆነ ዛሬ በሲሚንቶ እና ኮንትሮባንድ ንግድ ብር እየሰበሰበ ያለዉ የኦሮሚያዉ አድዋ ቡድንም አይቀርለትም፡፡ ለጊዜዉ ግን የኛ መንግስት ያሉትን ለመከላከለ የኦሮሞ ህዝብ ትግል ላይ ጠጠር እየወረወሩ ሊቆዩ ይችላሉ፡፡ Qabadhu, Jabaan Waaqa Oromooti! Via Gudeta Tufa

Save Oromia 💪

06 Dec, 18:21


"ከኦነግ ታጣቂዎች ጋር ስምምነት አደረኩ" ያለው መንግሥት የኦነግን ባንዲራ መያዝ እና መልበስ፥ በተጨማሪም "የኦነግ ባንዲራ ቤትህ ተገኝቷል" ብሎ ሰውን ማሰር እና መረሸን ሊያቆም ነው ወይስ ከስምምነቱ ድራማ በኋላም ይቀጥላል??❗️
🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣

Save Oromia 💪

06 Dec, 15:30


ለብልፅግና ጠበቃ ሆኖ ማሸብሸብ ጀምሮ የነበረው ጃዋር መሀመድ የብልፅግና ሴራና ተንኮል ገና አሁን የገባው ይመስል አከታትሎ መተኮሱን ተያይዞታል። ሀቅ እስከሆነ ድረስ ማንም ቢናገረው ሀቅነቱን እንመሰክራለን። ጃዋር ወጥር 😂

Save Oromia 💪

06 Dec, 12:34


አምስት የአማራ ባንኮች ካዝናቸውን በደምብ ከሞሉ በኋላ ደውለው ለአንገት ቆራጭ ፋኖ በማሳወቃቸው ዝርፍያ በሉት ስጦታ ተከናውኖላቸዋል።

1.ንግድ ባንክ

2.አቢሲኒያ ባንክ

3.አባይ ባንክ

4.ፀደይ ባንክ

5.ቡና ባንኮች
ናቸው የተዘረፉት/ስጦታ የተደረገላቸው።

Save Oromia 💪

06 Dec, 11:24


አድምጡት?!
****


~`• OBN (በቆሎ ቲቪ) ይሆነኛል ያለ ግዜ ያወጣው የድምፅ ቅጂ ሲሆን የOLA መሪ ጃል መሮና አሁን OPDO ከሆነው ሰኚ ነጋሳ ጋር የተጠለፈ ስልክ  ብለው ማስደመጣቸውን እናስታውሳለን። ታድያ በሱ ስር የነበሩት ወታሮች እንደዚህ አይነት ዓላማ ቢስ፣ ስርዓት አልባ ድርጊት ሲፈፅሙ እየተመለከተ እንዴት ህዝባችን ውስጥ ለሶስት አመት ሊቀመጥ ቻለ??

Save Oromia 💪

06 Dec, 10:17


https://oromo.community/article/ethiopia-will-never-be-at-peace-without-resolving-the-oromo-questions/

Save Oromia 💪

06 Dec, 05:17


"ትጥቅ የፈቱ የሸኔ አባላት" ዘጋቢው የሰሜን ሸዋ አስተዳደር ፀጥታ ፅ/ቤት 😂

Save Oromia 💪

06 Dec, 03:44


በኦሮሚያ ክልል ሕፃናትን ጨምሮ ሰዎች ለመከላከያ ሠራዊት አባልነት በግዳጅ እየተመለመሉ ነው ሲል ኢሰመኮ  አስታወቀ

https://amharic.voanews.com/a/ehrc-oromia-underage-children-recruitment/7888747.html

Save Oromia 💪

05 Dec, 04:29


ተመልከቱ የአንገት ቆራጭ ፋኖ አማራ ነብስ አባት አረቄው ጠግቦ የሚለውን? በቃ እዛ ሰፈር በግለሰብ እያስታከኩ ታላቁን የኦሮሞ ህዝብ መሳደብ በሁሉም ደናቁርቶቻቸው ላይ የእለት ተእለት ምግባራቸው ሆነ?

ለዚህ ነው አረቄያም የጎጃም ነብሰ ገዳይ የኦሮሞ ነብስ አባት መሆኑ ማብቃት አለበት የምንለው።

Save Oromia 💪

04 Dec, 18:59


"የአፋር እና የሶማሌ ክልሎች የእስረኛ ልውውጥ ማድረጋቸው ተሰማ" ሸገር 102.1
.
.

ተኣምረኛ አገር 😂

Save Oromia 💪

04 Dec, 17:56


~• ሚያዝያ 28, 2013 በህወሀት እና በሸኔ ላይ ፓርላማው የአሸባሪት ካባ በአንድ ድምፅ ተኣቅቦ ብቻ አሳልፎ ሁለቱም በሽብር ተፈረጁ።

~
• ይሄው ፓርላማ መጋቢት 13, 2015 ባካሄደው ልዩ ጉባኤ ላይ ህወሓትን ከሽብርተኝነት የመሰረዝ የውሳኔ ሃሳብ አቅርቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቆ ህወሀትም እንድትሰረዝ ተደርጓል።

* የOPDO የዜና ምንጮች ከሶስት ቀን በፊት እርቅ ፈፅመናል ያሉት ቡድን ግን ዛሬም ከአሸባሪነት አልተፋቀም።

* አንገት ቐራጩ ፋኖ አማራም እስካሁን በሽብርተኝነት አልተከሰሰም ምክንያቱም የዓላማ ልዩነት ስለሌላቸው።

Save Oromia 💪

04 Dec, 17:29


ሌናካፓቪር፤ የተባለ አዲስ የኤችአይቪ/ኤድስ መድሃኒት ስኬታማ በሆነ መንገድ መሞከሩን ተመራማሪዎች ይፋ አድርገዋል። ጊሊድ በተባለ የአሜሪካ የመድሃኒት አምራች ኩባንያ የተሰራው ይህ መድሃኒት በመርፌ መልክ በዓመት ሁለት ጊዜ የሚሰጥ ሲሆን፤100 ፐርሰንት ውጤታማ ነው ተብሏል።

https://www.dw.com/am/%E1%88%8C%E1%8A%93%E1%8A%AB%E1%8D%93%E1%89%AA%E1%88%AD%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B1-%E1%8B%A8%E1%8A%A4%E1%89%BD%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%AA-%E1%8A%A4%E1%8B%B5%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%88%83%E1%8A%92%E1%89%B5/a-70956798?maca=amh-Facebook-dw&fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAAR3kZW001EbR8sRYfcbKB9mUJUc41Q5MC02c7A5obMpBsH0Goil-vTwP79Y_aem_IB2pQMoMfHINbuHsrTtpEQ

Save Oromia 💪

04 Dec, 16:54


https://t.me/+f0s75VtG0c0xZTA0


Yeroo dhiyoo Kaasee Injifannoolee fi Odeessi addaa garaa Karaa Channel Telegram Kanaa Wan Eegaluuf Hunduu Join Gochuun Waliif Qoodaa

Save Oromia 💪

04 Dec, 10:43


የሜልበርን ኢሬቻ በዓል ነፃ አገልግሎት ሰጪ የማኅበረሰብ አባላት የብሩስ በጎ ፈቃደኞች ዕውቅና ሽልማት 2024 ተሸላሚ ሆኑ

https://www.sbs.com.au/language/amharic/am/podcast-episode/community-bruce-volunteer-recognition-award-2024/ztbf1s537

Save Oromia 💪

04 Dec, 10:35


ሸዋሮቢት አከባቢ ግጭት እንዳለ እየተሰማ ነው። በእዛ የአራጆች አከባቢ የምታልፉ የኦሮሞ ልጆች ጥንቃቄ አድርጉ። ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ በመንጋ ኦሮሞዎችን መጨፍጨፋቸው ይታወሳል።

Save Oromia 💪

04 Dec, 06:02


"የመንግስት ፋኖ ና የመንግስት ተልእኮ ለማስፈጸም የሚስሩ የፋኖ መሪዋችን ለአማራ ሕዝብ እንዲያቃቸው እያደረግን ነው በዚህም ውጤት እያመጣን ነው" ማስረሻ ሰጤ እነ ጎጃም ፈርስት ዘመነ ካሴን ሲሸነቁጥ 😊

Save Oromia 💪

04 Dec, 05:34


~`• ከሆድ ባርነት ነፃነት ለመውጣት የሚታገል ሰዉ ሆዱን የሚሞላበት ነገር ካገኘ ነፃነቱን አረጋገጠ ማለት ነው።

Save Oromia 💪

04 Dec, 01:06


አንድ ተቀጣ-ሪ
የደመወዝ ግብር ..... 35%
ቫት ...................... 15%
ጡረታ ................... 7%
አማካይ ግሽበት ....... 30%
የባንክ ቻርጅ ............ 1%

ድምር .................... 88%

የሚኖረው በ12% ነው:: በምንም ሒሳብ ቤትና መኪና ሊኖረው አይችልም:: ይህም ደመወዝ ሆኖ ቶሎ ላይከፈለው ይችላል:: የተጣራ 10,000 ብር የሚያገኝ ሰው ሳይበላ ሳይጠጣ ቢያስቀምጠው የ3 ሚሊዮን ብር መኪና ለመግዛት 25 ዓመታት ያስፈልገዋል:: (Ceteris Paribus - other things remained constant) Moti Efa

Save Oromia 💪

03 Dec, 15:55


የጁባ ላንድ ባለስልጣናት በኬንያና ሶማልያ ድንበር አቅረብያ የምትገኘውና ስትራቴጂክ በሆነችው ራስኮምቦኒ በረራዎችንና ግንኙነቶችን አቋርጣለች።

ቀንዱ እየተወጣጠረ ነው ትርፍን ማስላት ነው።


https://garoweonline.com/en/news/somalia/jubaland-suspends-flights-communication-in-raskamboni-under-sna-control

Save Oromia 💪

03 Dec, 14:51


~`• ኢምፓየሪቷ  ከ17 አመት በታች ብሔራዊ ቡድኗን በዩጋንዳ አዘጋጅነት ከሚካሄደው የሴካፋ የማጣሪያ ውድድር በበጀት እጥረት ምክንያት ራሷን አግልላለች።
.
.
እየበለፀጋችሁ 😊

Save Oromia 💪

03 Dec, 13:16



Save Oromia 💪

03 Dec, 13:15


ለማስታወስ ያክል Short Memory የለንም!

Save Oromia 💪

03 Dec, 13:15


#VoA በኦቦ ሰኚ ጉዳይ የሰራው ዘገባ የሚያስመሰግነው ነው። እንዲህ ነው በመስቀለኛ ጥያቄ ጭምር የጋዜጠኝነትን ሞያን በጠበቀ መልኩ ሚዛናዊ ዘገባ ሲደረግ። የOPDO ድራማ በጠቅላላ አፈር በላው 😊

Save Oromia 💪

03 Dec, 12:40


OPDO ስለ "OLA" ዜና ሲሰራ "ሸኔ ሸኔ" ይላል እራሳቸው ያሰማሩት ዘራፊ፣ ገዳይ ቡድን መልሶ ሲቀላቀላቸው ደግሞ WBO( Warana Bilisummaa Oromoo) ይላሉ 😂 ሁሉም እንደ እናንተ ጅል ይመስላችኋል አይደል?

Save Oromia 💪

03 Dec, 09:20


አሳዛኝ ተግባር ✍️
የተፈራው አልቀረም በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አሙራ ወረዳ ከአጋምሳ ከተማ ተነስተው ጨቦ ለመሄድ በመኪና ተሳፍረው ይንቀሳቀሱ የነበሩትን የኦሮሞ ተወላጆች የአማራ ታጣቂዎች በ23/32017 ዓ ም በከፈቱት ተኩስ 6 ሰዎች ወዲያው ሲሞቱ ሦስት ሰዎች ክፉኛ ቆስለዋል ።
ይህ ተግባር የፈፀሙት የአማራ ታጣቂዎች በምስራቅ ወለጋ ከኪረሙ ወረዳ ባጊን ቀበሌ መሽገው ከሚኖሩ
ሠፈር ተነስተው ሲሆን መኪናው ላይ ተጭኖ የነበረውን ሁሉ ዘርፈው ወስደዋል ።
የተገደሉት ሰዎች ስም ዝርዝር
1ኛ. አቶ አራርሶ መርጋ
2ኛ. አቶ ታየ ፍሮምሳ
3ኛ. አቶ ጫኔ ተሻለ
4ኛ. አቶ ዶሾ ጉደታ
5ኛ.አቶ ባቡ ጌታቸው
6ኛ. አቶ ከፍያለው ናቸው ።

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንት ሽመልስ አብዲሳ ነቀምት ሄደው ያደረጉት ንግግር ተከትሎ እንዲህ አይነት ጥቃት ልመጣ እንደሚችል ከ5 ቀን በፊት ገልጨ ነበር ።Via Temesegen Gemechu

Save Oromia 💪

01 Dec, 15:33


የኦሮሞ ህዝብ ከየትኛውም ብሔር ብሔረሰብ ጋር ፀብ የለውም፤ ጥሉ ትግሉ ከስርዓት ጋር ነው። ስርዓቱ ደግሞ ለኦሮሞ ህዝብ አፋኝ ነው፤ ከየትኛውም ስርዓት የከፋ አፋኝ ነው። እነሱም እያዩት ነው በገዛ ቀዬው ኦሮሞ ሲገደል፣ሲታሰር፣ ሲፈናቀል እየታየ እርካሽ ተወዳጅነት ከአንድ ግሩፕ ለማግኘት "እከሌ ነው እንዲህ የሚያደርግህ" የሚል አይነት አሉባልታ በመንዛት ህዝቡ ውስጥ አላግባብ የሆነ ጥርጣሬ እንዲፈጠርና ህዝቡ በአንድነት ቆሞ ለሰላሙ፤ለነፃነቱ እንዳይታገል የሚደረግ ሸር ነው ብለን ነው የምናምነው።" ሰማዕቱ ጀግናው ጃል በቴ የግድያው መንስኤ ስርዓቱን ራቁቱን ስላስቀረው ነው።
.
.


የኦሮሞ ህዝብ የትግራይ ህዝብ ጠላት አይደለም!

የአማራ ህዝብ የትግራይ ህዝብ ጠላት አይደለም!

የኦሮሞ ህዝብ የአማራ ህዝብ ጠላት አይደለም!

የአማራ ህዝብ የኦሮሞ ህዝብ ጠላት አይደለም!

የብልፅግና መንግስት ህዝብ ለህዝብ እያባላ ስልጣን ለማራዘም የሚጠቀምበት ስልት ነው።
https://t.me/HawiiEr

Save Oromia 💪

01 Dec, 14:48


Megertu Alemu wins the 2024 Valencia Marathon 🇪🇸 title

ኦነግ ማሸነፉን ቀጥሏል።

Save Oromia 💪

01 Dec, 14:21


"ትግራይ ውስጥ ሲቪሊያን በአውሮፕላን ድብደባ ተደበደቡ ተብሎ የሚነገረው ጉዳይ ላይ እርምት መወሰድ አለበት፤ ሲቪል የሚባል የለም ትግራይ ውስጥ።” አንገት ቆራጮች የዘር ማጥፋት ሲያውጁ

Save Oromia 💪

01 Dec, 10:47


አቶ ጎሊቻ የት ነው ያለው? ከነ መፈጠሩ እረሳነው እኮ 😂

Save Oromia 💪

01 Dec, 10:16


~`• በእውነቱ ትልቅ ድል ተመዝግቧል እንኳን ደስ አላችሁ! ወደፊትም የኦሮሞ የትግል ደንቃራዎች እየተወገዱ ይቀጥላል። 🔥🔥

Save Oromia 💪

01 Dec, 03:16


Ololtuu tumsitoota pp cabsitanii sagalee ummata keessanii ta'uuf galata guddaa ummata keessan biraa qabdu.!!!!
❤️💚❤️
💪💪💪

Save Oromia 💪

30 Nov, 18:00


Rational የነቁ ንፁህ አማራዎች በሀገሪቷ የሚከናወኑና የሚሰሩ ተንኮሎችን በጠቅላላ በብልፅግና መሆኑን ይገነዘባሉ። ተገንዝበውም ከኦሮሞ አናት ይወርዳሉ!!!

Save Oromia 💪

30 Nov, 17:35


በኦሮሚያም ይሁን በአማራ ያሉ ታጣቂዎች ሺህ ዓመት ቢዋጉን አያሸንፉንም’’ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ።
.
.
አማራ ክልል ያለው አንገት ቆራጭ ፋኖ በብልፅግና ሴራ እየታጠቀ ያለ ሌላኛው የብሔር ብሔረሰቦች ጠላት ብልጵግና ነው።

Save Oromia 💪

30 Nov, 17:24


ለራሳቸው ፖለቲካዊ ትርፍ ሲጮሁ የነበሩት ብልፄፋኖዎች ዳግም ሰላሌን በከባድ መሳርያ እየደበደቡት ነው። የክብደቱን መጠን እንድታውቁት የእርሻ ማሳ ጭምር እየተቃጠለ ነው።

Save Oromia 💪

30 Nov, 17:15


ከፊንፊኔ 10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው በበቾ ወረዳ ቆቦ በተባለው አካባቢ የአብይ የሚሊሻ ሃይሎች ከአዝመራ ስብሰባ ሲመለሱ የነበሩ 6 ሰላማዊ ዜጎችን ጨፍጭፈዋል።

አሁን ላይ በበቾ ወረዳ አስተዳደር 6ቱም አስከሬኖች በጅምላ እንዲቀበሩ ትዕዛዝ ተሰጥቷል። 😭

Save Oromia 💪

30 Nov, 15:16


በትናንትናው እለት በመርዓዊ ከተማ ትምህርት ለማስጀመር በተሰባሰቡ መምህራን ላይ አንገት ቆራጭ ፋኖዎች ቦንብ በመወርወር መምህራንን ሙትና ቁስለኛ አድርገዋል። ይህ ስብስብ የእውቀት ፀር ለራሱ ሰዎችም የማይሆን ነው።

Save Oromia 💪

30 Nov, 12:03


~ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ከኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ጋር ሌላ ዙር የሰላም ንግግር እየተደረገ ነው ያለ ቢሆንም ኦነሠ ግን ፈፅሞ ከሀሰት የራቀ ወሬ ነው ብሏል።
.
.
ለሰላም ፍላጎት ያላቸው የሚመስሉት በወሬ ብቻ እንደሆነ ያለፈ ታሪካቸው ያሳየናል፤በሀቅ ለሰላም ስሩ!?

Save Oromia 💪

30 Nov, 06:59


ሀሰተኛ ኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ተዋናዮችን በማሰማራት አስነዋሪ ድርጊቶች እንዲፈጽም የማድረግ
ታሪክ ያለው ሲሆን፣ በመቀጠል ደግሞ እነዚህን አስነዋሪ ወንጀሎች ከኦነሠ ጋር አያይዞ በማቅረብ
የተዛቡ የመረጃ ዘመቻዎች ያከናውናል።
በተለይም እንደዚህ አይነት ክስተቶች በቀደመው ዘመን በጉልህ የማይታዩ እና በስፋት የታዩት
የአብይ መንግስት ስልጣን ከያዘ በኋላ መሆኑ ደግሞ የራሱ ትርጉም አለው። ይህ የተቀነባበረ
ትርክት እና የተቀነባበረ የኃይል እርምጃ ገዥው አካል የህዝቦችን መተባበር አዳክሞ ለመከፋፈል
እና የትኩረት አቅጣጫን ከሥራዓቱ ውድቀቶች እና ከግጭት አፈታት ቀይሮ ለማዘናጋት
በተሳሳተ መረጃ ላይ እምነት እንዲኖር ለማድረግ መሆኑን ያሳያል።2. የሰሞኑ ጥቃት አነሳስ
በመጀመሪያ ለአገዛዙ ፕሮፓጋንዳ ዶክመንተሪ የታሰቡ ቪዲዮዎች ሾልከው መውጣታቸውን
ተከትሎ፣ የውስጥ ኢንተለጀንስ ምንጮች እንደሚጠቁሙት፣ የአብይ መንግስት አካሄዱን
በፍጥነት አስተካክሎ በኦሮሞ እና በአማራ ማህበረሰቦች መካከል የጎንዮሽ ግጭት ለመፍጠር
ተጠቅሞበታል። ይህ የተሰላ የስትራቴጂ ለውጥ በሁለት ምክንያቶች የተነሳ ይመስላል፡-
1. አገዛዙ "በኦሮሚያ ውስጥ ያለውን ስራ ለመጨረስ" በሚል እራሱ በራሱ ላይ የጣለው የ2-3
ወራት የጊዜ ገደብ ከወታደራዊ ክንዋኔዎች አንጻር ሲታይ ብዙም ሳይቀናው ገደቡ እየቀረበ
በመሆኑ ነው። ገዥው ቡድን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየገጠመው ካለው ሽንፈትና ውድቀት የተነሳ
በሚፈጥራቸው የጎንዮሽ ግጭቶች የህዝቡን የትኩረት አቅጣጫ ለማስቀየር እና ለውድቀቶቹ
መውጫ ምክንያት ለመፍጠር በመፈለጉ ነው።
2. ኦሮሚያን ጨምሮ በመላ አገሪቱ ውስጥ በአገዛዙ ላይ እየተስፋፋ የመጣው አመፅ ወደ ዋና
ከተማዋ እየተቃረበ ነው። ቅርብ ጊዜ በአገዛዙ በሚደገፍ ከፍተኛ ነጋዴ ላይ የደረሰው የቦምብ
ፍንዳታና የመሳሰሉ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ክስተቶች በአገዛዙ የመጨረሻ ምሽግ ላይ ያለውን
ስጋት አጉልተው ያሳዩ ናችው። ገዥው ቡድን የህብረተሰቡን ትኩረት ወደ እርስ በርስ ግጭት
በማዘዋወር፣ እነዚህን ስጋቶች ለማቃለል እና እየባሰበት ያለውን ፍርሃቱን ለመግታት ባለመ ሥራ
በመጠመዱ ነው።
ሐ. ምክረሃሳብ
• ለገለልተኛ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፡-
ስለ መፈናቀሉ፣ የአየር የቦምብ ድብደባ እና አስነዋሪውን ቪዲዮዎች በአፋጣኝ አጠቃላይ
ምርመራዎችን ማድረጉ አስፈላጊ ናቸው። የገዥው ቡድን ድርጊቶች ለአለም አቀፍ ተጠያቂነት
መመዝገብ እና ይፋ መሆን አለባቸው።
• ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ፡-
የአብይ መንግስት ግጭት የማምረት እርምጃ ከአገር ውስጥ የስልጣን ማስጠበቅያ እርምጃ
ያለፈ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል። የአብይ አህመድ ተደጋጋሚ የዘር ማጥፋት ጦርነቶችና
የማህበረሰቦች የጎንዮሽ ግጭት መቀስቀስ የኢትዮጵያን መረጋጋት አደጋ ላይ ይጥላል፣ ይህም
በሰፊው በቀጠናው ላይ ትልቅ ተጽእኖ አለው። ጠንካራ አለም አቀፍ ውግዘት እና ጫና የግድ
የሚሆነው ለዚህ ነው።
• ለአማራ ጥቅም ለቆማችሁ ቡድኖች፣ አክቲቪስቶች እና ምሁራን፡-
በኦሮሞ እና በአማራ የፖለቲካ ሃይሎች መካከል ያለው መሰረታዊ የፖለቲካ ልዩነት ሊስተናገድ
የሚገባው በተደራጁ የፖለቲካ ሃይሎች መካከል እንጂ ለፖለቲካ ግጭቶች ምንም አይነት
ሃላፊነት በማይወስዱ ሰላማዊ ዜጎችን በማጥቃት አይደለም። እነዚህን ዕኩይ ክስተቶች በማቀነባበር የአብይ መንግስት ሚና የሚካድ ባይሆንም ኣንድኣንድ የፋኖ ሚሊሻ ቡድኖች ወደ
ኦሮሚያ ተሻግረው የታጠቁ የአማራ ተወላጆችን በኦሮሞ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ለጥቃት ሲቀሰቅሱ
ነበር። የአማራ ፖለቲካ ማህበረሰብ የህዝብ ግንኙነት ስልቶቹን በጥሞና በመገምገም፣ አገዛዙ
ዕድሜውን ለመቀጠል ሲል የሚፈጥረው የህዝቦች የጎንዮሽ ግጭት እንዲጠቀም እድል
ከመስጠት መቆጠብ አለበት። በንፁሀን የኦሮሞ ዜጎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት በማያሻማ
መልኩ መወገዝ አለበት።
አሁን ያለው የብጥብጥ ሆኔታ ዘላቂነት የሌለው እና አጥፊ ነው። ህዝባችን ላይ ወደር የለሽ
የተቀናጁ ጥቃቶችን ተፈጽመው ለከፍተኛ ስቃይ ውስጥ ይገኛል። የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትም፣
እራሱን 'የደራ ፋኖ' ብሎ በሚጠራው የሽፍቶች ቡድን ላይ እርምጃ መውሰድ የጀመረ ሲሆን
ወደፊትም የገዢው ቡድን ባዶ ትርክቶችና ተንኮሎችን በማጋለጥ የንጹሃንን ህይወት መታደግ
አጠናክሮ ይቀጠላል።

ኦነግ-ኦነሠ ከፍተኛ ዕዝ
❤️💚❤️
💪💪💪

Save Oromia 💪

30 Nov, 06:59


በሰሜን ሸገር ሰላሌ መፈናቀል እና አሰቃቂ አንገት መቅላት ቪዲዮ ላይ
ኦነሠ (OLA) ባደረገው ሰፊ የምርመራ የተግኙ ጊዜያዊ ግኝቶች
(ኦነግ-ኦነሠ ጋዜጣዊ መግለጫ)
በሰሜን ሸዋ ዞን በወገኖቻችን ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ጥቃት የሚያሳዩ ቪዲዮዎችን
በማስመልከት የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ሰፊ ምርመራ አድርጓል። ይህ የጋዜጣዊ መግለጫ ጊዜያዊ
ግኝቶቻችንን በመሬት ላይ ያለውን እውነታ በማቅረብ እና በአገዛዙ ውስጥ ባሉ የተረጋገጡ
ማስረጃዎች እና የውስጥ መረጃዎች ላይ በመመርኮዝ አጭር ትንታኔዎችን በማቅረብ ግልጽነት
እንዲሰጡን ያደርጋል።
ሀ. እውነታው
1. በአካባቢው የታጠቁ ተዋናዮች ስብጥር
ከኦሮሞ ነፃ አውጭ ሠራዊት (ኦነሠ) እና ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ሰራዊት ጎን ለጎን
በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ውስጥ የሚከተሉት ሦስት ቡድኖች ይንቀሳቀሳሉ።
የደራ ፋኖ፡- ይህ ቡድን የደራ ፋኖ እያለ እራሱን የሚጠራ ቢሆንም በአብዛኛው የሚንቀሳቀሰው
እንደ ሽፍታ መረብ ሲሆን፣ በአካባቢው የሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆችን ያነጣጠረ ነው። በአማራ
ክልል ውስጥ ከሚገኘው ሰፋ ያለ እና የተዋቀረው ፋኖ ጋር ያላቸው ግንኙነት በእርግጠኝነት
አይታወቅም። ሆኖም ግን በአለማየሁ አያሌው አማካኝነት በተቀናጀ የጥይት አቅርቦት
የሚንቀሳቀስ ነው። አለማየሁ እራሱም ከደራ ከሆነው የመከላከያ አዛዡ የሌ/ጄኔራል ተስፋዬ
አያሌው ወንድም ሲሆን፣ በጄኔራሉ ትዕዛዝ የሚሰራ ነው።
የታጠቁ ነዋሪዎች፡- ሁለተኛው ቡድን ኦሮሞ እና አማራ የሆኑ የአካባቢው ነዋሪዎችን ያቀፈ ሲሆን
አልፎ አልፎም ማህበረሰባቸውን ከውጪ ስጋት ለመከላከል መሳሪያ የሚያነሱ ናቸው። እነዚህ
ግለሰቦች የተደራጀ ሚሊሻ አካል አይደሉም ነገር ግን ቤታቸውን እና ኑሯቸውን ከጥቃት
ለመጠበቅ ሲሉ ምላሽ የሚሰጡ ናቸው።
የመንግስት ሚሊሻ ሃይሎች፡- ሶስተኛው ቡድን በወረዳው ውስጥ የሚንቀሳቀሱ በመንግስት
የሚደገፉ የሚሊሻ ሃይሎችን ያቀፈ ነው። እነዚህ ሚሊሻዎች ጸጥታን የማስከበር ኃላፊነት
የተሰጣቸው ቢመስልም፣ ብዙውን ጊዜ እንደ የደራ ፋኖ ካሉ ቡድኖች ጋር ባላቸው ትብብር ምክንያት ውጥረቱን የሚያባብሱና፣ በምርመራ ስር ላለው አካባቢ አለመረጋጋት አስተዋጽኦ
የሚያደርጉ ናቸው።
2. የሰሞኑ ጥቃቶች መነሻ
በዳራ እና በማራቤቴ ከተማ ጥቃቱ የጀመረው በሰላሌ አካባቢ የመከላከያ ሰራዊት አዛዥ ሆነው
የሚያገለግሉ ሌ/ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው እና የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪው አቶ ከፍያለው አደሬ
የዛሬ ሁለት ወር ገደማ በደራ ወረዳ ከሰባት ቀበሌ ከተውጣጡ የኦሮሞ ተወላጆች ጋር ውይይት
ካደረጉ በኋላ ነው። እነዚህ ሰባት ቀበሌዎች ገብሮ በሬሳ፣ አቡ ጎዶ፣ በሂት ከራባ፣ ሆማ ቡኒያ፣
ሆማ በሬሳ፣ ጉደቱ ገባ ሰኞ እና ሰረርኩላ ናቸው። አንዳንድ የኦሮሞ ተወላጆች ቀደም ሲል በመሰል
ስባሰባዎች ላይ ያጋጠሟቸውን — ትጥቅ መፍታት ወይም የመንግስት ሃይሎችን በመቀላቀል
የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊትን እንዲዋጉ የተጠየቁትን በመጥቀስ ሳይሳተፉ ቀርተዋል።
በስብሰባው ላይ የተሳተፉት መሳሪያቸውን እንዲያስመዘግቡ እና ከኦሮሞ ነፃ አውጪ ሠራዊት
ጋር ለመዋጋት እንዲዘጋጁ ታዘዋል። ሆኖም ግን የኦሮሞ ነዋሪዎች ኦነሠ ጉዳት እንዳላደረሰባቸው
በመከራከር ጠንከር ያለ ተቃውሞ ያሰሙ ሲሆን፣ ይልቁንም በአካባቢው ትክክለኛው ጥቃት
ፈፃሚው እራሱን የደራ ፋኖ እያለ የሚጠራው ቡድን መሆኑን ገልፀዋል። ለእነዚህ ተቃውሞዎች
መልስ የሰጠው አቶ ተስፋዬ በበኩሉ ነዋሪዎቹን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትን ትደግፋላችሁ፤
ትሸሽጋላችሁ ብሎ በመወንጀል ውጥረቱን አባብሶታል።
በኦሮሞ ነዋሪዎች ተቃውሞ የተበሳጨው ተስፋዬ ትኩረቱን ወደ አካባቢው የአማራ ነዋሪዎች
አዞረ። ስለ ኦነሠ እና የኦሮሞ ማህበረሰብ ጥልቅ እና ሥር የሰደዱ የተዛቡ ጽንሰ-ሀሳቦችን
በማቀነባበር፣ በአማራ ነዋሪዎች መካከል ጥላቻን ቀሰቀሰ። ስብሰባው በመንግስት የሚደገፉ
ታጣቂዎች እና የአካባቢው የታጠቁ የአማራ ማህበረሰብ መካከል ግንባር የፈጠረና የኦሮሞ
ጎረቤቶቻቸውን ለማጥቃት የሚያገለግል የቃል ኪዳን ማሰሪያ እንዲሆን ተደርጎ የተጠናቀቀ
ሲሆን፤ ይህ መድረክ የበለጠ ብጥብጥ እና ክፍፍልን ለመፍጠር ሆኔታዎችን ያመቻቸ ነበር።
3. የችግሩ መባባስ
ሌ/ጄኔራል ተስፋዬ በአጸፋው በስብሰባቸው ላይ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ያልሆኑትን እና የጦር
መሳሪያ እንዲያስመዘግቡ፣ ብሎም ኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትን እንዲዋጉ ያቀረቡትን ሃሳብ ውድቅ
ያደረጉ የኦሮሞ ነዋሪዎች ላይ ያነጣጠረ የአየር እና የከባድ መሳሪያ ድብደባ ዘመቻ ጀመሩ። ይህ
ዘመቻም ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ቤተሰቦች ወደ ምድረ በዳ በማፈናቀል ያለመጠለያና
የደህንነት ጥበቃ እንዲቀሩ አድርጓል። ነዋሪዎቹ ከሸሹ በኋላ እንኳ መሸሸጊያ በሚፈልጉበት
ቁጥቋጦዎች ውስጥ የከባድ መሳሪያ ድብደባ ተከትሏቸው ቀጥሎ ነበር።
4. የአንገት መቅላት ወንጀሎችን በተመለከተ
በወጣቱ ደረጄ አማረ ላይ ብቻ የተፈጸመውን አሰቃቂ ድርጊት የሚያሳየው ቪዲዮ በቅርቡ
በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ብቅ ብሎ የነበረ ቢሆንም፣ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ባደረገው
ምርመራ የሰረርኩላ መንደር ነዋሪ በሆነው ታደሰ ንጉሴ በተባለ ወጣት ላይም ሌላ ተመሳሳይየአንገት መቅላት የተፈፀመ መሆኑን ለማወቅ ችሏል። የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ሁለቱንም
ቪዲዮዎች መዝግቧል።
ምንም እንኳን ትክክለኛው ቀን በእርግጠኝነት ባይታወቅም እነዚህ አሰቃቂ ድርጊቶች
የተፈጸሙት የዛሬ ሁለት ወር ገደማ እንደሆነ ይገመታል። ለእነዚህ ዘግናኝ ወንጀሎች የደራ ፋኖ
ነን የሚሉ እና እንደ አለማየሁ አያሌው ባሉ የአገዛዙ ተላላኪዎች የሚደገፉ ግለሰቦች ተጠያቂ
መሆናቸውን የመጀመሪያ ግኝታችን ያመላክታል።
5. የወንጀሎቹ አፈፃፀም ሁኔታ
የደረጄ አማረን አረመኔያዊ የአንገት መቅላት እና በሰሜን ሸገር ሰላሌ በወገኖቻችን ላይ
የደረሰውን ጥቃት የሚያሳዩ የቆዩ ቪዲዮዎች በቅርቡ በማህበራዊ ድረ-ገጾች መውጣታቸው
ያልታሰበ ይመስላል። እንደ ውስጣዊ የመረጃ ምንጮቻችን ከሆነ፣ የአገዛዙ የመጀመሪያ እቅድ
“የተለያዩ ቋንቋዎችን ቢናገሩም ኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት እና ፋኖ የአካባቢውን ማህበረሰብ
ለማጥቃት በጋራ ይሰራሉ” የሚል ትርክቱን ለማስተጋባት ሲዘጋጅ በነበረው የፕሮፖጋንዳ ዘጋቢ
ፊልም ላይ እነዚህን ቪዲዮዎች ለመጠቀም ነበር። ነገር ግን፣ ቪዲዮዎቹ ሾልከው ከወጡ በኋላ፣
አገዛዙ ስትራቴጂዎቹን ለመቀየር ተገዷል። ቀረጻውን ያዘጋጀው ህዝባዊ ቁጣን ለመቀስቀስ እና
በአካባቢው በሚገኙት በሁለቱ ትላልቅ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት እና በአጠቃላይ
ሀገሪቱ ያለውን መከፋፈል ይበልጥ ለማባባስ ነበር። ነገር ግን፣ አገዛዙ ከጠበቀው በተቃራኒ፣
አብዛኛው የህዝባዊ ቁጣው በራሱ በአገዛዙ ላይ ያነጣጠረ ነበር። ብዙዎች ከእነዚህ ክስተቶች
በስተጀርባ ያለውን ሆን ተብሎ የተቀናጀ እና አገዛዙ አሳዛኝ ክስተቶችን ለፖለቲካዊ ጥቅም
ለመጠቀም የሚያደርገውን ሙከራ ተገንዝበዋል።
ለ. ትንተና
1. ታሪካዊ አውድ፡-
እነዚህ በምርምራ የደረስንባቸው ግኝቶች፣ ከዚህ በፊት የአብይ መንግስት አንድም
ተቃዋሚዎችን ለማጉደፍ እና አንድምበፕሮፓጋንዳ የተደገፈ የጎንዮሽ ግጭቶችን ለመቀስቀስ ከሚጠቀምባቸው የተለመዱ ስልቶች ጋር የሚጣጣም መሆኑን ያሳያሉ። ለአብነት ገዥው ቡድን

Save Oromia 💪

30 Nov, 05:25


Baga Gessan

እንኳን ለህዳር ፅዮን ማርያም አደረሳችሁ።

ዓመታዊው የህዳር የፅዮን ማርያም በትግራይ ከጦርነቱ በኋላ ተከብሯል።

Save Oromia 💪

30 Nov, 05:07


በዉሸት እስከመቼ?

Save Oromia 💪

29 Nov, 18:17


ጥሩ ፖለቲከኛ ወይም የፖለቲካ አዋቂ ማለት ነገሮችን ከጅምሩ የሚረዳ፣ ሁኔታዎችን ከወቅቱ ቀድሞ አሻግሮ የሚመለከት፣ ለዚያ የሚመጥን የፖለቲካ አስተሳሰብ የሚያራምድ ነው።
ከረፋፈደ በኋላ ከእንቅልፉ ነቅቶ እውነቱ ይሄ ነው ብሎ ለማስረዳት የሚጋጋጥ ሰው ካጋጠመህ እርሱ የፖለቲካ አዋቂ ሳይሆን የሆያ ሆዬ ፖለቲካ ተጠቂ ነው።

#Ibsaa_Bariisaa

Save Oromia 💪

29 Nov, 15:22


OPDO በ1982-83 ተመሰረትኩበት ብሎ የሚደሰኩርባትን "ደራን" ለአንገት ቆራጭ ፋኖዎች ለመስጠት አስቧል። ይህንን ደግሞ መላው ኦሮሞ አስቀድሞ ማወቅ አለበት።

Save Oromia 💪

29 Nov, 15:11


ሲገደል ሰላማዊ የሚሆነው ፎጣ ለባሽ ፋኖ... ሰላማዊ ሰዉ ተገደለ ለማለት መሳርያውን ካጠገቡ ካነሱ በኋላ ፎቶ ያነሱታል። ከዛም በየአደባባዩ ይንደባለሉበታል 😊

Save Oromia 💪

26 Nov, 17:46


የፋኖ የእርስ በርስ ፀብ ተባብሷል፤ የጎጃም ፈርስት ብጥብጡን እየመራው ነው። በዚህ መሀል መረጃ እናወጣለን በሚል እርስ በርስ በመዛዛት ላይ ሲሆኑ ሁለቱም ጋር ያለው መረጃ በእርግጠኝነት በኦሮሞ ስም ያረዱት የምስኪኑ አማራ ደም እንዲሁም በአማራ ስም ያረዱት የንፁሀን ኦሮሞዎች ደም ነው።

★* ሁሉንም ግዜ የሚያወጣቸው ወንጀሎች ይወጣሉ 75 ሚልየን ኦሮሞ ግን በስተመጨረሻ ያሸንፋል

Save Oromia 💪

26 Nov, 16:33


በእስር ላይ የሚገኘው የቀድሞው የብልፅግና ባለስልጣን ታዬ ደንደኣ ጠሚ ዐቢይ አሕመድ እና አዳነች አቤቤ ምስክሬ ናቸው ያላቸው ቢሆንም ምስክሮቻቸዉ በችሎት አልተገኙም።

Save Oromia 💪

26 Nov, 15:19


ከአንገት መ*ቆረጥ አድኑን ማለት ወንጀል ሆኖ የደራ ኦሮሞዎችን ወደ እስር ቤት እያጋዙ ይገኛሉ ፣ እስካሁን ባለው መረጃ : እየደረሰባቸው ያለውን እልቂት ለምን ተናግራችሁ በሚል 27 ሰዎች በመንግሥት ሃይሎች ተይዘው መታሰራቸው ተረጋግጧል ።

የልጁ አንገት የተ*ቆረጠበት ወላጅ አባት ፣ ብሶቱን መናገር የሚያሳስር ሥርዓተ መንግሥት !! Temesgen Gemechu

Save Oromia 💪

26 Nov, 15:03


ኢትዮጵያ የምትፈርሰው እኛ ላይ ነው ብለው የሚሉ ሰዎች ኢምፓየሯ የተገነባችዉ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ነው!
ኦሮሞ የሚታገለው ኢምፖየሯን ከላዩ ላይ ሊያነሳ ነው።
ዶ/ር ፀጋዬ አራርሳ

Save Oromia 💪

26 Nov, 13:29


የብዕር ፖለቲከኞች አካሄድ የነበረው የዛሬ ስድስት ዓመቱ ሂደት ለዚህ የኢምፓዬሪቷ ውጥንቅጥ የኦሮሞን ሕዝብ እንደ ሕዝብ እንደዳረገን ድፍን የኦሮሞ ሕዝብ ይረዳኛል የሚል እምነት አለኝ። የሐሳብ ልዕልናን በብረት ኃይል ከመደፍጠጥ አልፎ ከአንድ ቤተሰብ ስድስት ቤተሰብ በአንዲት ጀምበር ተጨፍጭፎበት ቄዬውን ጥሎ የተበተነን ቤተሰብ፥ "የደረሰብኽን ችግር ስለተናገርክ ሰብስቤ እረሽንኻለሁ" የሚልን ሥርዓትን "በጠረጴዛ ዙሪያ ዛሬም ማነጋገር እችላለሁ" የሚል አካልን እኔ በእውነቱ ከዕብድ ለይቼ አላየውም ዛሬ ላይ።።።!!!!!

#Justice_for_Oromoo.!!!!

#Justice_for_Salaalee.!!!!

#Justice_for_Horro_Guduruu.!!!!

#Justice_for_Fiixee_Baqqoo.!!!!

#Justice_for_Oromoo_farmers.!!!!

#Justice_for_Raped_Girls_and_Women.!!!!

#Oromo_Lives_Matter.!!!!

#Stop_Killing_Oromo.!!!!

#Stop_Genocide_In_Oromia.!!!!

#Oromo_Unite.!!!!
😡😡😡😡😡😡😡
😡😡😡😡😡😡😡

Save Oromia 💪

26 Nov, 06:31


ሁለት ብልፅግና ከአንድ OLA ጋር ያደረጉት ኢንተርቪው ሲሆን ማን መሬት ላይ ያለውን ሀቅ እየካደ የህዝባችንን ሰቆቃ እንዳባባሰ ቁልጭ አድርጎ ያሳየ ነው።
***

👉 ህዝባችን ማን ለተከበሩ አባገዳዎች ክብር እንደሌለው በከረዩ አባገዳዎች ግድያ ተመልክቷል።

👉 ከህዝባችን በተደረገው ጥሪ መሰረት ሀቀኛ ሁኔታ የሚፈጠር መስሎቸው ትጥቅ ፈተው የገቡ የቀድሞ የOLA ወታደሮችን ካምፕ ከቶ መርዞ የገደለ፣የጃል መሮ ምክትል የነበረውን ጃል ዲናራስ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለ መሆኑ ተረስቶ ዛሬም ለሰላም ስትሉ እጅ ስጡ ይላል...

👉 ህዝባችን ማን በሰላም ገብታችሁ የፖለቲካ ጥያቄዎችን መጠየቅ ትችላላችሁ እያለ የሰላማዊ ታጋዮችን ዘብጥያ እንደሚወረውር፣ አለፍ ብሎም እንደ ጃል በቴ ኡርጌሳ አይነት ባዶ እጁን የሆነ ሰላማዊ ሰዉ እንደሚገድል ያውቃል።

★* ስርዓቱ የህዝባችን ስቃይ የሚገደው ከሆነ ዛሬም ለሀቀኛ ለድርድር መንገዱን ክፍት ያድርግ፣ በሶስተኛ ወገንም የተሰሩ ወንጀሎች ይጣሩ፣ ከዛ በዘለለ ባረጀና ባፈጀ ተራ የአፍ ካራቴ የሰላም ፈላጊ መምሰል የትም አያደርስም!!!

https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A6%E1%88%AE%E1%88%9E-%E1%88%85%E1%8B%9D%E1%89%A5-%E1%88%B0%E1%89%86%E1%89%83-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B2%E1%8B%AB%E1%89%A0%E1%89%83-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8A%A6%E1%88%AE%E1%88%9E-%E1%8A%90%E1%8C%BB%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%B0%E1%88%AB%E1%8B%8A%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8C%8D%E1%8C%A5-%E1%8D%8D%E1%88%8B%E1%8C%8E%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%89%B8%E1%8B%8D%E1%8A%95/a-70871959

Save Oromia 💪

26 Nov, 03:22


ሀቁ ይሄው ነው!

Save Oromia 💪

25 Nov, 18:42


የፖለቲከኛ ጃል በቴ ኡርጌሳ ግድያ ምርመራ ምን ደረሰ ?

🔴 “ መረጃ የማሰባብ ሥራችን እንደቀጠለ ነው ” - ኢሰመኮ

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ከፍተኛ አመራር ፓለቲከኛ ጃል በቴ ኡርጌሳ በትውልድ ቦታቸው መቂ ከተማ በግፍ መገደላቸው የሚታወቅ ሲሆን፣ ባለቤቱም ሰሞኑን ልጆቻቸውን ይዘው ወደ አሜሪካ መሄዳቸው ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በወቅቱ ስለግድያው ምርመራ ጀምሮ የነበረ ሲሆን፣ በኦሮሚያ ክልል በኩል በደረሰበት ጫና ምርመራውን ማቆሙን ለክልሉ በደብዳቤ ማሳወቁ በኋላ ደግሞ እንደገና ምርመራው እንደተጀመረ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለጹ ይታወሳል።

ምርመራው ቁሞ የነበረው፣ “ የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ተሳትፎ መኖሩን የሚያመለክት ምስክሮችን ማሰባሰብ ከጀመረ ከሦስት ቀናት በኋላ የምርመራው ቡድን ምርመራውን እንዲያቋርጥ በመገደዱ ” መሆኑ በወቅቱ በኢሰመኮ ደብዳቤ መጠቀሱ ተነግሮ ነበር።

የፓለቲከኛውን ግድያ ከተፈጸመ ከስድስት ወራት በላይ ያስቆጠረ ሲሆን፣ የግድያው ምክንያት እውቅና ግን የተነገረ ውጤት የለም።

ስለምርመራው አሁንስ ምን አዲስ ነገር አለ ?

እንዲያው የፓለቲከኛ ጃል በቴ ኡሬጌሳ ግድያን በተመለከተ የተጀመረው ምርመራ ከምን ደረሰ ? ያለው ሂደትስ ምንድን ነው ? ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)ን ጠይቋል።

ኮሚሽኑም ምርመራው እንደቀጠለ ገልጿል።

“ ሥራችንን ስናጠናቅቅ ውጤቱን ይፋ የምናደርግ ይሆናል። አሁን ግን መረጃ የማሰባብ ሥራችን እንደቀጠለ ነው ” ብሏል።

ሂደቱን በተመለከተ “ ከክልሉ የሚመለከታቸው ባለስልጣናት ጋርም እየተነጋገርን ነው ” ሲል ገልጿል።

ስለግድያ የሚያደርገውን ምርመራ በተመለከተ ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም የኦሮሚያ ክልል አካላት ጋር መንገራገጭ ገጥሞት እንደነበር ይታወሳል፤ ለመሆኑ አሁን በምን ደረጃ ላይ ነው ? ችግሩ ተፈታ ወይስ አልተፈታም ? ሲልም ቲክቫህ ለኮሚሽኑ ጥያቄ አቅርቧል።

ኮሚሽኑም፣ “ ከክልሉ ጋር ያለው ግንኙኘት በተመለከተ አሁን መረጀ መስጠት አልችልም ” ከማለት ውጪ ስለግንኙነታቸው አሁናዊ ሁኔታ ማብራሪያ ከመስጠት ተቆጥቧል።

አክሎ ደግሞ፣ “ ግን ሥራ እየሰራን ነው። አልተውንነውም ጉዳዩን ” ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ጃል በቴ ኡርጌሳ መቂ ላይ በግፍ በተገደሉበት ወቅት በሚዲያ ቀርቦ ግድያው ' ባልታወቁ ሰዎች መፈጸሙን ' ገልጾ መርምሬ ለህዝብ ውጤቱን ይፋ አደርጋለሁ ማለቱ ይታወሳል። ይህን ካለ ወራት ቢያልፉም እስካሁን ለህዝብ የተሰጠ ግልጽ እና ተጨባጭ መረጃም ሆነ ማብራሪያ የለም።

ሁነቱን እስከመጨረሻ በመከታተል መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

Save Oromia 💪

25 Nov, 18:05


የኦሮሞ ህዝብ ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታም ሆነ የነበረበትን በትክክል Articulate አድርጎ የሚናገር ሰዉ ሲገኝ ከየትም ይሁን እናመሰግናለን 🙏

ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ገቢሳ ወቅታዊ ሁኔታውን በሚመለከት በዚህ አጭር ቪድዮ ውስጥ ያስቀመጡት እውነት በመሆኑ ለሁሉም ይድረስ እንላለን። ሌሎች የኦሮሞ ምሁራኖችም እንደ አንገት ቆራጭ የአማራ ፋኖ ሊህቃን ጥላቻን ሳይሆን የኦሮሞ ህዝብ ያለበትን ሁኔታ እየወጣችሁ ተናገሩ፣ ታገሉ፣ አታግሉ!!

Save Oromia 💪

25 Nov, 15:52


ፋኖ ብልፅግና 👹 ብልፅግናም ፋኖ ነው 👹

#ደራ ወረዳ የተፈጸመውን ግድያና እየደረሰ ያለውን ጥቃት በሚዲያ የተናገሩ 16 ነዋሪዎች በመንግስት ኃይሎች ታሰሩ"
*********†

በ #ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ እየተፈጸመ ያለውን ጥቃት እና በፋኖ ሚሊሻዎች ተፈጽሟል የተባለውን ግድያ በተመለከተ በመገናኛ ብዙኃን ቀርበው የተናገሩ 16 ነዋሪዎች በመንግስት ኃይሎች መታሰራቸው ተገለጸ።

አዲስ ስታንዳርድ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች፤ የመንግስት ኃይሎች በመገናኛ ብዙሃን እና በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በተሰራጨው ቪዲዮ የታዩትን ሰዎች "በህዝብ መካከል ልዩነቶች እንዲስፋፉ መረጃዎች አሰራጭተዋል" ሲል ከሷል ብለዋል።  አክለውም “ነዋሪዎቹ ግጭት እንዲቆም  እና ፍትህ እንረጋገጥ በቻ ነው የጠየቁት። እነዚህ መሰረታዊ መብቶች እንጂ ወንጀሎች አይደሉም” ብለዋል።

ሙሉ ዘገባውን ያንብቡ፦ https://addisstandard.com/Amharic/?p=6030

Save Oromia 💪

25 Nov, 14:08


ይሄ የእርዳታ አሰባሰብ ሂደት ፈፅሞ ተቀባይነት የለውም።

ይህንን ሕዝብ በዱቄት እና በገንዘብ መርዳት ሳይሆን የሚያስፈልገው በሕግ እና በአግባብ መንደሩ እና ቀዬው ላይ መልሶ ሰላሙን በመስጠት የራሱን ምርት ከራሱ መሶብ እና ሌማት ቆርሶ እንዲበላ ማድረግ ነው። ሕዝቡ በርኃብ እና በዕርዛት ሳይሆን የተፈናቀለው በመንግሥታዊ አሸባሪነት በሚፈረጁት የብልጽግና ፋኖ ወታደራዊ ጥቃት አማካኝነት ነው።።።!!!!!!


#Justice_for_Oromoo.!!!!

#Justice_for_Salaalee.!!!!

#Justice_for_Horro_Guduruu.!!!!

#Justice_for_Fiixee_Baqqoo.!!!!

#Justice_for_Oromoo_farmers.!!!!

#Justice_for_raped_Girls_and_Women.!!!!

#ChallengeAccepted.!!!!
❤️💚❤️
😡😡😡

Save Oromia 💪

25 Nov, 12:40


  #inbox

Matakkal

Bulchitoonni godina Matakkal jibba Oromoof qaban agarsiisuurra darbanii Daa'immaniif dubartoonni osoo hin hafiin mana hidhaatti guuramaa jiruu. Dubartootaaf Daa'imman dabalatee namni 47 oli eega hidhamanii torbanni bubbuleera.

Midhaa guddaa mootumman Matakkalitti rawwataa jiruu Miidiyaaleen Oromoollee gabaasaa hin jiranii. Ani dhalataa achiitii uummatichi darara hagana hin jeshamne dabarsaa jiraa.

Save Oromia 💪

25 Nov, 12:29


ብልፅግና ፋኖ፤ፋኖም ብልፅግና ነው

Save Oromia 💪

25 Nov, 06:27


Jalqaba_waan_hunda_💔_Iyyeesuus_Jalqaba_waan_hunda_💔_Iyyeesuus_

💒

Save Oromia 💪

24 Nov, 17:30


በመንግሱት ጀርባ ታዝሎ ወንድ ወንድ የሚጫወተው፣ ሴትና ወንድ ደፋሪው፣ አንገት ቆራጭ ፋኖ አማራ እንደዚህ ትክክለኛ ወንዶችን ሲያገኝ ይራገፋል! ይሄ ነው OLA 💪

ወደ ፊትም ኦሮሚያ እየኖሩ ኦሮሞን ማረድ አይቻልም በቀጣይ #ኦነሠ ህግ የማስከበር ስራውን ከኦሮሚያ ውጪ አማራ ክልል ጭምር በመግባት ፅንፈኛ የአማራ ፋኖዎችን ልክ ሊየስገባ ይገባል የሚል የህዝብ ጥያቄ አለ።።

Save Oromia 💪

24 Nov, 16:43


ጎጃም ፈርስቶች እስክንድር ነጋ በጎንደር ቦታ እንዳይኖረው አድርገነዋል እያሉ ነው። የሰኔ 15ቱ የነ ዶክተር አምባቸውን ጭፍጨፋ ዋና ተዋናይ ዘመነች ካሴ ጎንደሮችን በድጋሚ በጎጃም እግር ስር ማንበርከክ የቻለ እየመሰለ ነው።


የጎጃም የበላይነትን ለማስፈን አመድኩን ነቀለ እንደለመደው በጎንደር ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት አውጆ ነበረ።

ጎንደር ይወድማል
ጎንደር ያልቃል
ጎንደር ይጨፈጨፋል
ቃል ለሰማይ ለምድር
ጎንደር አያሸንፍም!!!

Save Oromia 💪

24 Nov, 16:08


ዲያቆን ጋኔል ክብሪት በህይወቱ ኦሮሞን በሚመለከት እውነት ያወራበት ኢንተርቪው ነው።

#Stop_Killing_Sallale

#Stop_Killing_Sallale

Save Oromia 💪

24 Nov, 15:22


#Stop_Killing_Sallale

#Stop_Bombing_Sallale

Save Oromia 💪

24 Nov, 15:12


#ገብረ_ጉራቻ ላይ በሚሊሻ ያለ ምንም ምክንያት የተገደለው ልጅ ቤተሰብ ፍትህ ለልጃችን ይላሉ! ፍትህ ከማን?


የዚህ ልጅ አገዳደል ገብረ ጉራቻ አንድ ምግብ ቤት ውስጥ ምግብ ለመግዛት ይገባል። እዚህ አልመገብም ብሎ ይዞ ለመሄድ እያስጠቀለለ ነበር። "አንድ ሚሊሻ ምን ትሰራለክ?" አለው "ምግብ እየጠበኩኝ ነው" አለ።

ቲክቶክ እያየ የነበረው ሚሊሻ መሳርያውን አውጥቶ ተኮሰበት እና ገደለው። "ያቀን የተረገመ ቀን ነው" ይላል ወንድሙ ።

የዚህ ልጅ አሟሟት ይህንን ይመስላል ኦሮሞ ማንም ከሽለቤ መሃይም መሳርያ አስታጥቀህ ህዝብ ላይ ስትለቀው ውጤቱ እሄ ነው።

ኦሮምያ ውስጥ ሚሊሻ እንደዚህ ነው ህዝቡን እየገደለ ያለው። Via Oromo Metekel

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

22 Nov, 19:14




Ibsa Ejjennoo Barattoota Oromoo Yuuniversiitii Finfinnee irraa

*★ የፊንፊኔ ዩኒቨርሲቲ ኦሮሞ ተማሪዎች መግለጫ

Save Oromia 💪

22 Nov, 19:07


Share '4_5911445316648834217.docx'

Save Oromia 💪

22 Nov, 19:00


መጽሐፍ ቅዱስ እንደ እባብ ልባሞች፣ እንደ እርግብ የዋሆች ሁኑ ይላል። ወዶ አይደለም። ወገኔ አስተውል!! Via Samuel Chala
.
.
ኦሮሞ የዋህነትህን ትተህ ሊገድልህ የመጣውን በመጣበት መመለስ መልመድ አለብህ!!!

Save Oromia 💪

22 Nov, 18:50


ሀብታሙ አያሌው Lucy በሚለው አካውንቱ የጎጃም ፈርስት ቡድንን ተራ ውሸት በርችት የታጀበን ድራማ አፈር አብልቶታል።

"የአማራ ልጆች ከእንደዚህ ያለ ድንቁርናና ጅልነት ወጥተው ሰከን ሊሉ ይገባል" ይህ የሀብታሙ አያሌው መልዕክት ነው በዚህ እውነት ልትመሰገንም ይገባል ሀብታሙ?!

ከዚህም ባሻገር የጎጃም ፅንፈኞች ለአማራ እየደገሱ ያሉትን በተለይ በታሪካዊቷ ጎንደር እና በጎንደር ተወላጆች ላይ እያሴሩ ያሉትን ሰይጣናዊ እሳቤ በእነ ዶክተር አምባቸው ይብቃ ሊባሉ ይገባል ብሏል።

Save Oromia 💪

22 Nov, 17:59


#DhangaaTorbanii
Friday | November 22'24.
12pm EST | 8 PM OROMIA TIME

TAP IN Every Friday
Pro ABO-WBO/QBO at all times

Webinar link 👇🏾

https://us02web.zoom.us/j/85153387144?pwd=aSl61VUsJCL6wU6s2eMaXjYfX3Z1J0.1

Webinar ID: 851 5338 7144
Passcode: 193892
#ABO_WBO #DhangaaTorbanii #highlights

Save Oromia 💪

22 Nov, 15:19


ይሄ የደራ አስተዳደር ሲሆን "ምን አገባችሁ ስለ ደራ? እኛ የምንፈልገው ሸኔን የሚዋጋልን ነው" እያለ ነው ይሄንን እኮ ነው ብልፅግና እና ፋኖ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ናቸው።

Save Oromia 💪

22 Nov, 12:23


#Assosa_University

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

22 Nov, 12:09


#ሻምቡ

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

22 Nov, 12:02


ብልፅግና ፋኖ ነው ፋኖም ብልፅግና ነው!
*
ማስረጃው ይህው
👇
ፋኖ የኢትዮጵያ ኩራት ነው ምንም ጥያቄ የለውም በጀግንነት ይዋጋል፣ወደፊትም ይዋጋል" አብይ አህመድ
.
.
👉 ከፋኖ ጋር መዋጋት አንፈልግም 

👉ከፍኖ ጋር የሚያዋጋን ምንም አጀንዳ የለንም

👉ፋኖ እና መከላከያን የሚያጋጭ ነገር የለም የፖለቲካ ዓላማ ልዩነት የለም። ፊማ ብርሀኑ ጁላ

Save Oromia 💪

22 Nov, 11:25


#ጂግጂጋ _ዩኒቨርሲቲ

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

22 Nov, 11:20


ብልጽግና ሳትወለድ የጨነገፈች ሽል ነበረች።

አጋጣሚ ሆነ እና የዋሁ እና ሰፊው የኦሮሞ ሕዝብ ሳይቀብራት ቀርቶ አፈር አሽትታ ተነስታ ነበር። ሆኖም አሁንም ሕይወት ያለው ፍጡር አይደለችም፥ ሙት ነች። ከአሁን በኋላ ብልጽግናን "የእኔ የኦሮሞ ልጅ ነው የሚመራው፤ የአባገዳ ልጅ ነው አራት ኪሎ ያለው" የሚል የኦሮሞ ልጅ ቢኖር ኦሮሞን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት እያስጨፈጨፈ መሆኑን ይረዳ።።።!!!!

ብልጽግናም ከእንግዲህ ይህን የእናታችንን እና የሕፃናቶችን ዋይታ እየሰማች እና እያየች "የማስቀጥለው ሥርዓት አለኝ" ብላ የምታምን ከሆነ ከአሁን በኋላ የሚጠብቃት የምሥራቅ አፍሪካ ከፍተኛ የከተማ ውስጥ ጦርነት ቢቻ ሊሆን ይችላል።።።!!!!!
😡😡😡😡😡😡😡

Save Oromia 💪

22 Nov, 11:19


የጃተኒ አሊ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በሰላሌ ህዝብ ላይ በፋኖና በብልፅግና እየደረሰ ያለውን ግድያ አወገዙ።

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

22 Nov, 11:13


አንገት ቆራጭ #ፋኖ_ብልፅግና ደጋግሞ አንገት ቆርጦ ባህሉ መሆኑን አሳይቶናል በምንም መንገድ ለመካድ መሞከር አይቻልም። አንገት፣እጅ፣ጡት መቁረጥ የአማራ ፋኖ ባህሉ ነው።

Save Oromia 💪

22 Nov, 11:04


እኚህ የተተኳሽ ቅሪት የያዙት አባት #ብልፅግና_ፋኖ በሰላሌ እያደረሰ ያለውን የድሮን ጭፍጨፋ አጋልጠሀል በሚል ወስደው አስረዋቸዋል።

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

21 Nov, 14:28


የኦሮሞ ህዝብ ቀንደኛ ገዳይ ብልፅግና የሰሞኑን የሰላሌ የድሮን ድብደባ፣የወጣት ደረጄ (መቼም ይሁን መታረዱ እውነት በመሆኑ) ለራሱ ዓላማ ሊጠቀምበት ቢሻም ባርቆበታል።

ፋኖም ሆነ ብልፅግና ለኛ ልዩነት የላቸውም!!!
🔥

Save Oromia 💪

21 Nov, 14:11


ይህ በኦሮሞ ጥላቻ ያበደ #ኡመር_ደራ በሚል ስም የሚታወቅ ሲሆን youtuber ነው። መኖርያውም ጅዳ የመሸገ አፋን ኦሮሞ የሚናገር ቀንደኛ ፋኖ ነው።

ከትግራይ ጦርነት ጀምሮ ኦሮሞ ላይ ለሚፈፀመው ፀያፍ ግድያዎች እጁ ያለበት፤ ከአረብ ሃገር ገንዘብ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሆኖ የሚሰራ ነው።

ይሄ በኦሮሞ ስም የሚንቀሳቀስ ነገር ግን ከአንገት ቆራጩ ፋኖ ወገን የሆነው ግለሰብ የደራ ተወላጅ መሆኑ ታውቋል ስለዚህ መረጃው ያላችሁ በውስጥ መስመር አናግሩን ቤተሰቦቹ ሊመክሩት ይገባል።

Save Oromia 💪

21 Nov, 14:02


አይፈርስም ገና ላረዳችሁትም ይቆማል!!!

Save Oromia 💪

21 Nov, 13:54


አርዶ ተሸክሞ ገባ ወደ ቤቱ፣

የጭንቅላት ስጋ ሊያበላ ለእናቱ፤ለሚስቱ።

Save Oromia 💪

21 Nov, 13:49


"አኖሌ ላይ እናቶቻችን ጡታቸው ተቆርጧል፣ጨለንቆ ላይ አባቶቻችን ተጨፍጭፈዋል ስንል የጥላቻ ንግግር ነው ይሉናል።ጥላቻ አይደለም እውነታ ነው።ኦሮሞ እውነቱን አይለቅም።እነሱም የኦሮሞን እውነት የጥላቻ ንግግር ነው የሚለው ውሸታቸው አይለቁም! እውነት በማይከበርበት አገር ደግሞ ሰላም አይኖርም። የኦሮሞን እውነት አዛብቶ የሚያሳያቸው ጥቁር መነፅር ሲያወልቁ ያኔ ሰላም ይኖራል።"

ዶክተር ገመቹ መገርሳ

https://t.me/HawiiEr

Save Oromia 💪

21 Nov, 13:48


የጥላቻ ንግግር አኖሌ ላይ ኦሮሞ ተጨፈጨፈ ማለት ነው? አይደለም እሱ እውነት ነው።
(የእኔ ጥያቄ ደግሞ የጥላቻ ንግግር ፋኖ አራጅ ነው ማለት ነው? አይደለም እሱ እውነት ነው)

ጥላቻ እውነትን አታውሩ ማለት ነው። Telile

Save Oromia 💪

21 Nov, 13:46


...ፋኖዎች ከአራጅ ውጪ ሌላ ስም የላቸውም አራጆች ናቸው። በሄዱበት ቦታ ሁሉ በአማራም፣በትግራይም፣በመተከልም፣በወሎ ኦሮሞ ላይም በቅማንትም፣በአገውም አራጅ ናቸው ሌላ ስም የላቸውም። በሄዱበት ቦታ ሁሉ ማረድ፣ቤት ማቃጠል፣ሬሳ ማንገላታት ይሄ ዋነኛ መለያ ባህርያቸው ነው። ይሄ Trade Mark ነው ሌላ ማንም አላደረገም በዓለም ላይ ISIS እንኳን ይህንን አላደረገም ቆዳ የሚገፉ ናቸው ይህንን መርሳት የለብንም። ደጋግመን ከልጅ እስከ አዋቂ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ እንናገራለን...የውሸት ትርክት አኖሌ ምናምን እንደሚሉት እንዳይሉ የፎከሩትን Footage ይዘን ለዘመናት እንናገራለን ለፍርድ ቀርበው ፋኖ ነኝ ማለት አሳፋሪ እስከሚሆን ድረስ፣ትጥቅ የሚባል መሳርያእስከማይዙ ድረስ፣Infact እንዳለ አከባቢ Reservation ላይ እንደሚኖር አውሬ/አራዊት ማገድ እስከሚጀመር ድረስ እንነግራቸዋለን አራጅ ቡድን መሆናቸውን።....

Save Oromia 💪

21 Nov, 13:36


#AmharaFano cutting throats of infants, children, boys, girls, moms #OromoBloodCries #EndOromoGenocide #JusticeForOromos

የአማራ ፈኖ የጨቅላ፣ህፃናት አረጋዊያን፣እናቶችና ወጣቶችን ሳይቀር ጉሮሮ የሚበጥስ ደመ በረድ ስብስብ ነው። በውጭ ሀገራት እያደረገው ያለውን ተቃውሞ መሰል መንደባለል አስታኮ ሀገር ውስጥ እየሰሩ ያሉትን ማሳወቅ ተገቢ ነው።

የአማራ ፋኖ ከነ ፈጣሪ አባቱ ብልፅግና ገዳይ አራጅ ነው።

Save Oromia 💪

21 Nov, 13:11


"#በደራ ወረዳ በአንድ ወጣት ላይ የተፈፀመው አሰቃቂ ግድያ ቁጣ ቀስቅሷል፣ባለፉት አራት ወራት ብቻ ከ43 በላይ ንፁሀን ተገድለዋል" Addis Standard

Save Oromia 💪

21 Nov, 12:49


ቢቢሲ በደራ ወረዳ ቱሉ ጉዳ መንደር በሼህ ሁሴን መስጂድ አቅራቢያ ነዋሪ የሆኑና ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ ነዋሪ በርካታ የፋኖ ታጣቂዎች በሼህ ሁሴን መስጊድ አካባቢ እንደሚኖሩ ያስረዳሉ።

እኚህ ነዋሪ በተለያየ ጊዜ የፋኖ ታጣቂዎች ሰዎችን ገድለው ወደ ወንዝ እንደወረወሩ ይናገራሉ።

ብዙ ጊዜ ለምነን ሬሳውን እንቀብራለን፤ ሳይቀበሩ የቀሩም አሉ።”

በአካባቢው ባለው ተደጋጋሚ ግጭት እና ጥቃት የተነሳ ያመረቱት ምርት መቃጠሉን የሚናጉት እኚህ ነዋሪ ከየቤታቸው ሸሽተው መሄጃ ያጡ ነዋሪዎች በመስኪዱ ዙሪያ ተሰብስበው ለመኖር መገደዳቸውን ገልጸዋል።

እኚህ ግለሰብ አክለውም ታጣቂዎች ደረጀን ለመግደል ሲዝቱ እንደነበር መስማታቸውን ጨምረው ተናግረዋል።

Save Oromia 💪

21 Nov, 12:39


#Bulee_Horaa_University

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

21 Nov, 12:34


Yaa ilmaan Ormaa Yaa ilmaan Oromoo kan Oromoo taatan sinin waamandha jetti haadhi Oromoo salaalee 😭

Save Oromia 💪

21 Nov, 11:56


#የዚህን_ስታተስ_ትርጉም_በተለያዩ_ቋንቋዎች_ተርጉሞ_በመላው_አለም_መበተን_እጅግ_በጣም_አስፈላጊ_ነው

Salaalee Dharraa keessatti haati ilmaan 6 loltoota Faannoo 8 tiin gudeeddaan irra gahee gadameessi bahee deebi'uu didee gidiraa akka argaa jirtu saaxilame

Kutaalee Oromyaa bakkeewwan hedduu keessaa haleellaan waranaa ummata irra dhaqqabu irra deddeebiin himama. Bakkeewwan Oromoo dararaa argaa jiru keessaa tokko kan taate Salaalee Dharraa keessatti wanti ilma namaarra gahaa jiru akka malee qalbii namaa kan cabsu ta'uu gabaasni bahu saaxileera.

BBC'n jiraattotaaf namoota dhimmicha hordofaa jiran irraa odeeffannoo funaaneen akka balballoomsetti naannicha keessatti dararaan seenaa keessatti ta'ee hin beekne raawwataa jiraachuu saaxilame.

Jiraataa aanaa Darraa ganda Tulluu Guddaa jedhamuu naannoo Masjiida Sheek Huseen jiru tokko Nageenya isaaniif jecha akka maqaan isaanii hin dhahamne BBC kan gaafatan. Uummanni aanichaa finxaaleyyii Amaaraa baqatan kuma sadii ol tahan naannoo Masjiida Sheek Huseen jiraatu jedhan.

Jiraataan gandichaa kun hidhattoonni Faannoo nama ajjeesanii bishaan keessatti gatu. Kadhannee reeffa fudhataa turre. Kaan osoo hin awwalamiin hafan jedhan. Oomishni keenya hunduu gubateera. Uummanni baqatee garatti bahu dhabnaan naannoo masjiida kanaatti walitti qabamuun akka waliin ofirraa faccisnee jiraannu goone jedhan.

''Isaa fi maatiin isaa Oromoodha. Intala isaa qallee suuraa isatti erginee akka sammuun isaa darbu goona'' jedhanii akka isa doorsisan jiraataan kun hima.

Jiraataan kun haati warraa isaa ukkaasanii gudeeduu hima. Haadha manaa isaa loltoota Faannoon gudeedamte harka isaanii baafachuuf qarshii kuma kudhan kennuu dubbate.

Dabalataan Daani'eel Gammadaa maqaa Kara Deemaa jedhuun kan beekamu irraa BBC'n akka odeeffatetti; Haati manaa Abbitee Abbaabaa deessee reefu ji'a jaha. Haadha ijoollee jahaati. Abbaa warraashee sireetti hidhanii nama saddet tahanii dabaree dabareedhaan gudeedan. Hanga ammaa gadameessi ishee akka gadi bahetti jira. Yeroo teessu, deemtus rakkaataa jirti.'' Jechuun dubbate. Ganda tokko qofa keessaa dubartoonni Faannoon gudeedaman 21 jiraachuus Daani'en himeera.

Jiraataan aanichaa BBC dubbise ammoo ji'a Waxabajji keessa hidhattoonni Faannoo dhufanii dhukaasa nurratti banan. Isa duras dhukaasa bananii uummanni qe’eerrraa buqqa’ee gara masjiida sanaatti walitti qabamanii ture.

Karaan ittiin achii baanu hin jiru. Mootummaatti iyyachuuf garatti baanu hin jiru. Karaa cufanii kan taa’u isaaniidha.

Mootummaaf ammoo odeeffannoo sobaa akka darbu godhu. Jaarsaafi jaartii qabeenyi isaa jalaa gubatee baqatee gaara irratti walitti qabamee jiraatu Shaneetu as jira jedhanii himu.

Oomisha oomishne hundaa kaan saamanii, isa hafe gubanii fixan. Waan nyaannu hin qabnu jedhan.

''Waxabajji keessa dhukaasa yeroo nurratti banan nama Abbaa Jaarraa jedhamu irraa harka muranii horii ittiin oofaa jedhanii dubartoota isaaniitti kennan. Akkasiin harka namarraa muranii gara Marraabeetetti agarsiisaa deeman.'' Jechuun jiraattonni waan irra gahe himatan.

Walumaa gala haalli Salaalee aanaa Dharraa keessatti adeemaa jiru gara jabeenyaa daangaa darbeen kan guutame ta'uu maddeen odeeffannoo karaa adda addaa himaa jiran. Balaa waraanaa kana jalaa bahuuf falli olaanaan Falmachuudha kan jedhe ABO addi Bilisummaa Oromoo, uummatni nageenya isaa tikfachuuf falma wal irraa hin cinne finiinsuudha jechuun ibsa har'a baaseen hubachiiseera.!!!!
😡😡😡😡😡😡😡😡😡

Save Oromia 💪

21 Nov, 11:48


አምቦ ዩኒቨርሲቲ #ወሊሶ Campus

#Stop_Killing_Sallale

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

21 Nov, 11:00


የ*ታ*ረ*ደ*ው ሰላሌ አይደለም
ኦሮሙማ ነው፡።።።!!!!!
😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡

Save Oromia 💪

21 Nov, 10:50


#Assosa_University

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

21 Nov, 10:29


አቡነ አብረሀም በእግዝአብሔር ስም የምፈፀመውን አሰቃቂ የሰው ልጅ ግ..ድያ፣ የሰው ልጅ በብላ ታር..ዶ መገ..ደልን አውግዞ መግለጫ ይሰጡ ይሆን?

እርሳቸው ከመንፈስ ቅዱስ ልጅነት በላይ የደም ልጅነትን የሚያስበልጡ ሰው በመሆናቸው መልሳቸውን አብረን እናያለን

Save Oromia 💪

21 Nov, 10:10


#Mettu_University

#Stop_Killing_Sallalee

#Stop_Bombing_Sallalee

Save Oromia 💪

18 Nov, 18:20


Iyyaa dabarsaa  😭
Sharii walif godha yaa Oromoo.
Oromoon lafa irraa dhumaa jiraa.!!!!
❤️💚❤️
😡😡😡
😭😭😭

Save Oromia 💪

18 Nov, 16:53


በአምስቱም የፊንፊኔ መግብያ በሮች አምስት ትላልቅ መርካቶዎች መቋቋም አለባቸው የሚል ሀሳብ ካቀረብን አመታት አልፈዋል። በተዛባ ሂደት ወይም በSabotage ባለ ሀገሩ የተለያዩ አይነት የግብርና ግብኣቶች፣የሀይል፣የውሀ የተለያዩ አቅርቦቶችን የሚያቀርብ ቢሆንም ከኢኮኖሚው ግን የተገለለ ሆኖ ቆይቷል።

አሁንም በፊንፊኔ መግብያ በሮች 5 መርካቶዎች መገንባት አለባቸው! አገሬው ከኢኮኖሚው ተቋዳሽ መሆን አለበት።
💥💥

👉 አምስቱ የፍንፍኔ መግቢያ በሮች

1-ካራ ቅርጢ..........ወደ አዲሱ ገበያ የሚወሰደው መንገድ

2-ካራ ቆሬ...............ወደ ጂማ የሚወስደው መንገድ

3-ካራ አሎ...............ወደ ደሴ የሚወስደው መንገድ

4-ካራ ቃሉ /ቃሊቲ.....ወደ ቢሾፍቱ የሚወስደው መንገድ

5-ካራ ገፈርሣ...........ወደ አምቦ የሚወስደው መንገድ

******

Save Oromia 💪

18 Nov, 12:26


የጎጃምና ጎንደር ፅንፈኞች የሴራ መገዳደል ሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጪ እንደቀጠለ ነው።

Save Oromia 💪

18 Nov, 11:48


~በሰበታ ከተማ ፒፒ ህፃናትን ጭምር አፍሳ ወደ ጦር ሜዳ ለመላክ በየወረዳው በሚገኙ ማጎሪያ ውስጥ እያሰረች ሲሆን።

በየነዋሪ ቤቶች እየዞሩ በግድ በገፍ ለአፈሷቸው ልጆች ቀለብ መግዣ ከአንድ እስከ አምስት ሺ ብር እያስከፈሉ እንደ ሆነ ህዝቡ በምሬት እየተናገረ ነው።ሌላኛው የስርዓቱ ጭራቅነት ማሳያ ደግሞ እነዚኑ ከየመንገዱ ያፈሷቸውን ልጆች ለማስለቀቅ ለአንድ ስው ከ45 ሺ በላይ እያስከፈሉ እንደሆነም ምንጮቼ አረጋግጠውልኛል።

Save Oromia 💪

17 Nov, 15:40


#Breaking

~ አክሱም ከተማ ላይ ከፍተኛ ተኩስ እየተሰማ ነው።
🔥🔥

Save Oromia 💪

17 Nov, 14:57


የኣራማ ፋኖ ፈጣጥነትና ቀደዳ እንደቀጠለ ነው ምድረ ቆርጦ ቀጥል ቡትርፍ ማሲንቆህን ገዝግዝ ዝም ብለህ 😂

Save Oromia 💪

17 Nov, 10:24


ፊንፊኔ በመኪና መጥቶ የሰፈረው የፋኖ ርዝራዥ በዛሬው ታላቁ ሩጫ ላይ ምላሱን ውጧል 😂

Save Oromia 💪

17 Nov, 10:02


#አሁን በአጋምሳ(መርካቶ) ጃቡላኒ ህንፃ አከባቢ እሳት ተነስቷል።

Save Oromia 💪

17 Nov, 08:40


የሚኒሊክ ዘማቹ ዳዊት ፅጌ በትናንትናው እለት ኮንሰርቱን እንዳያቀርብ በሳይበሩ ፋንድያ ፋኖ ጎጃሜ አልያ ጎንደሬ ባለመሆኑ ጥሪ ቢደረግለትም መስምያዬ ጥጥ ነው ብሎ ኮንሰርቱን አቅርቧል። ዳዊት ፅጌ ከሌሎች መሰል አርቲስቶች ጋር በዘመቻ ሚኒሊክ በፈፀመው ወንጀል ወደፊት መጠየቁ አይቀርም።

Save Oromia 💪

17 Nov, 07:50


ለብልፅግና ስስ ልብ ያለው ጃዋር መሐመድ "(መንግስት) ሶሰተኛውን ድርድር እንቢ ብሎ ሲያበቃ ህዝቡን ለይምሰል አደባባይ አስወጥቶ ፀሀይ እያንቃቃው ነው ሲል እየተሰራ ያለውን የይምሰል የሰላም ፈላጊነት ዲስኩርና ርካሽ ፕሮፓጋንዳ አፈር እያበላው ነው። 

እናመሰግናለን ጃዋር ሀቅ መመስከርህ ወደፊትም ይቀጥል

Save Oromia 💪

16 Nov, 18:44


https://t.me/jabeessaawbo?livestream

Save Oromia 💪

16 Nov, 15:02


“ጦርነት ሰላም፣ ነፃነት ባርነት፤ መሃይምነት ኃይል ነው"
ዘመን ተሻጋሪው የኦርዌል ማሳሰብያ
(የኦሮሞ ነፃነት ግንባር-የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መግለጫ)
የአብይ ስረዓት ህዝቡ በሰላም ዙረያ ያለውን አመለካከት ለመቆጣጠር፣ ህዝባችን በንፁህ ልቦና እና
በተስፋ መቁረጥ እያካሄደ ያለውን የሰላም ሰልፍ መጥለፉን ቀጥሎበታል። ህዝባችን ቀጣይነት ላለው
የሰላም ፍላጎት የዘውትር ኣክብሮታችንን እየገለፅን፣ የስረዓቱን ማንነትን ማጋለጥ እና ደጋግሞ
መግለፅም አስፈላጊ ነው። ህዝባችን ለሚገባው እውነተኛው ሰላም ሰላማዊ ሰልፍ ብያደርግም
(የብልጽግናን ካድሬን ሰምቶ የወጣው እንዳለ ሆኖ)፣ ኣገዛዙ ያልፈቀደው ሰልፍ ወይም የፖለቲካ ትርፍ
ላገኝበት አልችልም ብሎ የማያምንበት ስብሰባ በሱ ቁጥጥር ስር ባሉ ማንኛውም የሀገሪቱ ክልል ውስጥ
አይሞከርም። አገዛዙ ሰላም ብሎ የሚጠራው፣ በየኦርዌሊያን ድርብ፡አነጋገር፣ ጦርነት ነው። ደግመን
እንደገለፅነው የአገዛዙ የሰላም ጥሪ ሰላም አይደለም፣ አገዛዙ የሚፈጽመውን ግፍና በደል እንዲቀጥል
ይበልጥ ያለማንም ከልካይ ለማስቻል የህዝቡን የመከላከል ዐቅም ለመንጠቅ የተነደፈ ከንቱ የትጥቅ
ማስፈታት ዘመቻ ነው። በመሆኑም የሚከተሉትን የኣገዛዙን ዕኩይ ተግባራትና ስልቶችን በድጋሚ
እናስታውሳለን፣ እንገልፃለን። የአብዮታችንን ዲሞክራሲያዊ እሳቤዎች የጠለፈው እና የከዳው ይህ አገዛዝ
ነው ።
1. ለቁጥር የሚታክቱ የቄሮ ንቅናቄ ጀግኖችን መስዋእትነት ያዋረደ፣ ከዚያም ከአብዮቱ ጽንሰሀሳቦች
በተቃራኒ ዓላማ በሚያገለግሉ አካላት የተሞላ ስረዓት ነው። ክቡር የሆነውን ሁሉ
በመጥለፍ እኩይ ተግባራቸው አሁንም አብዮቱን የጠለፉበትን የግል አጀንዳ ለማስፈጸም ህዝባዊ
የሰላም ጥሪውን ተቀምጠዋል።
2. በማንኛው ውጤታማ ተግባሮች ውጤት አለባ ሆኖ ሳለ፣ የኦሮሞን ሆነ የሌላውን ማህበረሰቦች
ድምጽ የማፈን ጥበብን ግን ተክኖበታል። ከስድስት ዓመት በፊት በኦሮሞ ላይ ጦርነት በማወጅ የተጀመረው ጦርነት በኣሁኑ ግዜ በመላ ሀገሪቱ ተዳርሶ ይገኛል። እምነታቸውን በስረዓቱ ላይ
በማድረግ ለሰላም እድል የሰጡ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ታጋዮችን ገደለ፣ በመቀጠል የተደራጁ
ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የማፍረስ እርምጃ ወሰደ፣ እነ አርቲስ ሀጫሉ ሁንዴሳ፣ ጃል በቴ ኡርጌሳ እና
ሌሎች ስፍር ቁጥር የሌላቸው የህዝብ ልጆች ላይ አሰቃቂ ግድያዎችን ፈፀመ። ግልፅ እንሁን፦
የመጠየቅ ነፃነቱን የተነጠቀ ማህበረሰብ በሰላም ሳይሆን፤ በከበባ ስር ነው ያለው። አገዛዙ የህግ
አግባብነት ያለው የትጥቅ ትግልን ከአመጽ ጋር ብቻ የሚያያይዘው፣ ኣጀንዳው ስልጣኑን
ማጠናከር ብቻ ስለሆነ ነው ።
3. የሰው እና የቁስ ሀብታችንን በመዝረፍ ከተገመተው ሁሉ በበለጠ ሁኔታ ህዝባችንን ለሰቆቃ የዳረገ
አገዛዝ ነው። ወጣቶቻችን ከዩኒቨርሲቲ ውሰጥ አስገድዶ ወደ ጦር ካምፕ በመላክ፣ ችሎታቸውን
እና ምኞታቸውን በማፈን ላይ ይገኛል። እጅግ በጣም ጥሩ በሆነው ሴናሪዮ/ሁኔታ፣ ሀብት ካላቸው
ቤተሰብ የተወለዱ ሰዎች ከገቡበት ወጥመድ ለአገዛዙ ወታደሮች/ካድሬዎች ብዙ ቤዛ ከከፈሉ
በኋላ ሊፈቱ ይችላሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ በትምህርት እና በልማት መሰረቶች ላይ ኢንቨስት
ከማድረግ ይልቅ፣ ሀብታችንን በአሸብራቂ ፖርኮች፣ የመንገድ ዳር መብራቶች፣ እና ሪዞርቶችመንግስት
ሊሰራቸው የማይገቡ ፕሮጄክቶች፣ ለወደፊት እጣ ፋንታችን አንዳች የአምራችነት
ዓለማ የማያገለግሉ፣ እና የህዝባችንን አጣዳፊ ፍላጎት ማሟላት በማይችሉ ፕሮጄክቶች ላይ
ያባክናል። ሁሉም ሀብት የአብይ አህመድ የግል ቅዠት ለማገልገል እየባከነ ይገኛል።
4. ከነችግሮቹም ቢሆን፣ ሀገሪቷን አንድ ላይ ይዞ ያለውን ስርዓትና ማህበራዊ ዕሴት ለግለሰብ ስልጣን
ብሎ ከማፍረስ ያለፈ ለሀገር የወደፊት ዕጣ ፈንታ ወጥ የሆነ እቅድም ሆነ ራዕይ የሌለው አገዛዝ
ነው።
5. ከላይ የተጠቀሱትን በደሎችን እና ሙስናዎችን ለማስቀጠል አገዛዙ የሰላሙን ቋንቋ እንደ አንድ
መሣሪያ ይጠቀማል። ከየኦሮሞ ነፃነት ግንባር-የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት በተቃራኒ የአገዛዙ የሰላም
ጥሪዎች ከፅንሰ፡ሃሳቡ የራቁ ናቸው። የእነሱ ሰላም ከላይ የተጠቀሱትን በደሎችን መከላከል
ወይም ማስቀረት ሳይሆን ያለከልካይ ማስቀጠልን ያለመ ከንቱ ጥሪ ነው። ለዚህ ነው በደል
ከልካዮችን (በትጥቅ የተደራጁ የነፃነት ታጋዮችን) ትጥቅ ለማስፈታት ሰላም ተብዬው ጥሪ ተደረገ
እያለ የሚቃዠበት።
ህዝቦቻችን እውነተኛ እና ዘላቂ ሰላም አጥብቆ ይፈልጋሉ። እኛም ለረጅም ጊዜ እውነተኛውን ሰላም
ለማስፈን ጥሪ ስናደርግ ቆይተናል። ጦርነትን የምናውቀው ከ፬፡ኪሎ ፅህፈት ቤት ውስጥ በምናየው በድሮን የተቀረጹ ሽርፍራፊ ቪዲዮዎች ሳይሆን፣ እለት ከእለት እየኖርነው ነው። የሰላምን እንቁነት
ከማንም በተሻለ ሁኔታ እንገነዘባለን። ይሁን እንጂ አብይ አህመድን ኣሳውሮ የያዘው ያልተገባ ፬፣ኪሎ
ሰራሽ ምቾትና ድንቁርናን እስከምናዛባ ድረስ ሰላም የማይገኝ እና የኦርዌሊያን ድርብ፡አነጋገር ምርኮኛ
ሆኖ ይቀጥላል።

የኦነግ-የኦነሠ ከፍተኛ አዛዥ
ህዳር 14፣ 2024
❤️💚❤️
💪💪💪

Save Oromia 💪

12 Nov, 07:02


በአለም ላይ እንደ ብልፅግና እና opdo ያለ ዕዉቀት ሕዝብ የሚመራ መኃይም፣ ገዳይ፥ የለም።።።!!!!
በሕዝባዊ ማዕበል መወገድ አለባቸዉ።።።!!!!
❤️💚❤️
💪💪💪

Save Oromia 💪

12 Nov, 05:00


ፋኖ ኦሮሞን ሳያጠፋ በአማራ ሚሊሻ ሊጠፋ ነው። ተስፋ መቁረጡ ጣርያ ደርሷል...

Save Oromia 💪

12 Nov, 04:45


"በምዕራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ጋንቃ ቀበሌ 36 ሰርጎ ገብ ፋኖዎችን የገደለው አራርሳ የተባለው ግለሰብ የ5 አመት እስር ብቻ ተፈረደበት ይሉናል" እራሳቸው ፋኖዎች
.
.
ቀድሞስ ፋኖ ኦሮሚያ ላይ ምን ይሰራል? ይሄ ጀግና እስር አይገባውም እንደውም እሱን የምታውቁ ሰዎች ፎቶውን በውስጥ መስመር ላኩልን 👉 @TomFreedo

Save Oromia 💪

11 Nov, 17:21


ጁባላንድ ከሞቃዲሾ ጋር ተነቋቁራለች።


Somalia's election impasse: Federal MPs in Kismayo called on the FGS to stop interfering in Jubaland's affairs, including its elections, and cautioned against actions that could destabilize the Federal State and divide the community. #Somalia

Save Oromia 💪

11 Nov, 17:07


እውነታው ይህ ነው!!!

Save Oromia 💪

11 Nov, 17:00


#መረጃ፦ኦሮሞ የዴሞክረሲና የነፃነት ፖለቲካዊ አስተዳደር ባለቤት ነው....
ኦሮሞ ይህንን ሥርዓት ለዓለም ያስተዋወቀ ብቸኛ የዓለማችን ህዝብ ሲሆን እስካሁን ግን የራሱን አገርና ነፃነት በኃይል ከተገፈፈበት ጊዜ አንስቶ በፍጹም ጭቆና ስር በመሆኑ አላገኘም.....
የሆኖ ሆኖ ዛሬ የቦረና አባ ገዳ 72ኛ አባ ገዳ ዛሬ ማለትም በ11/11/24 በደማቅ ሁኔታ አስመርጧል እኝህ አባገዳ 72ኛ ሲሆን እያንዳንዳቸውን 8 ዓመት አስልተን ወደኋላ ድንቆጥር ከዛሬ 576 ዓመት በፊት ማለት እንችላለን....
ለመላው ህዝባችን እንኳን ደስ አላችሁ ደስ አለን ለማለት እንወዳለን!

የጭቁኖች ድምፅ (ONM-ABO)
https://t.me/onm_AbO11

Save Oromia 💪

11 Nov, 16:53


    የአሀዳዊው ቡድን ከድሮም ምቀኛም ጭምር ነው
    *******

~ የአፋን ኦሮሞ ቋንቋ በሬድዮ እንዳይተላለፍ ለማድረግ ሬድዮ "ይሰብራል ብለው ክልከላ አስደርገው ነበረ፤

~ ቪኦኤ አፋን ኦሮሞ ፕሮግራም ሲጀምር እና ፕሮግራሙን ከ15 ደቂቃ ወደ 30 ደቂቃ ሲያሳድግ "ሀገር ሊፈርስ ነው" ብለው በቪኦኤ ቢሮ ፊት ለፊት ተቃውመዋል።

~ ቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ሲጀምር ለድርጅቱ የተቃውሞና የቅሬታ ደብዳቤ አዥጎድጉዋል። 

~ ዩኔስኮ የገዳ ስርዓትን ከማይዳሰሱ ቅርሶች ውስጥ ሊያስገባ ነው ሲባል እንደለመዱት የምቀኝነት አባዜያቸው ተነስቶ የተቃውሞና፤መመዝገብ የለበትም በሚል ረብሸዋል።

~ ኢሬቻም ከማይዳሰሱ ቅርሶች ተመድቦ ሊመዘግብ ነው ሲባል የተቃውሞ ደብዳቤ አስገብተዋል።

* በአጠቃላይ የኤምፓየሪቷ ጠባቂና አስቀጣይ የአሀዳዊው ካምፕ ከምቀኝነት የዘለለ የራሱ የሆነ ጥያቄ የሌለው ነው።

Save Oromia 💪

11 Nov, 15:59


ይሄው ነው የብልፅግናና የፋኖ ፀብ የወዳጅነት ነው።

በቅርቡ አብይ አህመድ ፓርላማ ላይ እንኳን ለአማራ ክልል የሰራቸውን የልማት ስራዎች አንድ ሁለት ብሎ ቆጥሮ አስረድቷል፤ኦሮሞ ግን ዛሬም በወለጋ፣በሰላሌና በሌሎችም ቦታዎች እየደማ ነው።

Save Oromia 💪

11 Nov, 15:53


ሌሎችን ተንደባለሉ እያለ በቁስላቸው እንጨት ሲሰድ የነበረው የብሄርብሄረሰቦች ጠላት አሀዳዊው ፋኖ ጥጋቡን መቻል አቅቶት እንደ አህያ መንደባለሉን ቀጥሏል።

የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ባልተገራ ምላሳችሁ በብሔር ብሔረሰቦች ላይ የምትነዙት የጥላቻ መርዝና የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ የማያውቅ የሚመስላችሁ ነገር ግርም ይለናል 🤔

መልካም መንደባለል

Karma is back

Save Oromia 💪

11 Nov, 10:43


 ~`• የትራምፕ አስተዳደር ወደ 🇺🇸 አሜሪካን በDV ቪዛ ሎተሪ የሚመጡ ሰዎች ቢያንስ ሟሟላት አለባቸው ያላቸውን መስፈርቶች አሳውቋል።

1⃣ በተደጋጋሚ የጦርነትና ሽብር እንቅስቃሴ ከሌለበት አከባቢ የሆኑ፤

2⃣ የጋብቻ ሁኔታ ያገባ መሆን አለበት።

3⃣ የትምህርት ደረጃ ቢያንስ የመጀመርያ ዲግሪ ያለው መሆን አለበት።

Save Oromia 💪

11 Nov, 08:39


ትልቁ ስኬታችን ይሄ በኢትዮጰያዊነት ሽፋን ሲንቀሳቀስ የነበረውን ጠቅላይ አግላይ ቡድን ክንብንቡን አውርደን በትክክለኛው የኣማራ ማንነት እንዲመጣ ማስቻላችን ነው!!!

ከእንግዲህ ሌሎችን ዘረኛ እያሉ ማሸማቀቅ፣ማዋረድ አይቻልም! ማን ዘረኛ ባይ ዘረኛ እንደሆነ፣ማን ብሔርና ብሔረሰቦችን ረግጦ ሲገዛና ዳግም የአባቶቹን ታሪክ ለመድገም የሚቋምጥ ጡት፣እጅና አንገት ቆራጭ እንደሆነ አለም በተግባር አይቶታል።

Save Oromia 💪

11 Nov, 07:58


የአንገት ቆራጭ የአማራ ፋኖ የእርስ በርስ መገዳደል እንደቀጠለ ሲሆን በበላይነህ ክንዴ መኖርያ ቤት ላይ ለሊቱን ቦንብ መጣሉንም እየዘገበ ነው። 🔥🔥🔥

Save Oromia 💪

11 Nov, 05:57


የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመራው ሕወሓት "መፈንቅለ መንግሥት" ወደማድረግና "ፍጹም ሥርዓት አልበኝነት" ወደማስፋፋት ተሸጋግሯል ሲል አዲስ ባወጣው መግለጫ ከሷል። ቡድኑ፣ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ሥራዎች እንዲደናቀፉና ሕዝቡ ተስፋ እንዲቆርጥ "ኃላፊነት የጎደለው" ተግባር እያካሄደ ይገኛል በማለት አስተዳደሩ ወቅሷል። ቡድኑ፣ የጊዜያዊ አስተዳደሩን መዋቅር ለመቆጣጠር ከክልሉ ታጣቂ ኃይሎች አመራሮች ጋር ተስማምተናል በማለት እያስነገረ እንደኾነም አስተዳደሩ ጠቅሷል። ችግሩን ለመፍታት ለንግግር ዝግጁነቱን የገለጠው አስተዳደሩ፣ መንግሥታዊ ሥልጣን ማን ይያዝ? የሚለው ጉዳይ ግን ለድርድር እይቀርብም ብሏል። [ዋዜማ]

Save Oromia 💪

11 Nov, 03:27


የኦፌኮ አመራሮች በግፍ ለአመታት በኦህዴድ እስር ቤት ሲማቅቁ የነበሩትን የኦነግ አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል። እነዚህ ፓርቲዎች በኦሮሞ ህዝብ ውስጥ ያላቸው ተቀባይነት ከማንም የተሻለ መሆኑ ይታወቃል።

Save Oromia 💪

10 Nov, 16:32


'#ኢትዮጵያ ከ2025 መጀመሪያ ጀምሮ በሶማሊያ በሚንቀሳቀሰው አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ወታደራዊ ተልዕኮ ውስጥ እንዳትሳተፍ መደረጉን የሶማልያ መንግስት ዛሬ በይፋ አረጋግጧል።

Save Oromia 💪

10 Nov, 14:38


~ ትራምፕ #ማይክ_ፖምፒዮና #ኒኪ_ሀሌይ በአዲሱ አስተዳደራቸው ውስጥ እንደማይካተቱ አስታውቋል።

Save Oromia 💪

10 Nov, 10:42


"ኦሮሙማ ወራሪነት ነው" በሚል የጥላቻ ንግግሩ የምናውቀው የአሀዳዊው ካምፕ ጋዜጠኛ ዜናነህ መኮንን መርሿል

Save Oromia 💪

10 Nov, 04:32


በየጎዳናው መንከባለል ጀመሩ 😁

“እኔ ምለዉ 4 ኪሎ የኣባቴ ቤት እገባለሁ፣ኦሮሞን ማዳጋስካር፣ተጋሩን የመኒ፣ቅማንትን ግብፅ፣ጉምዝን ሱዳን ሸኘዋለሁ ያለዉ የፅንፈኛዉ የትዕቢት ሀይል አንደበት ከመቼዉ ወደ ለቅሶ ተቀየረ?” ~Ab Milko

Save Oromia 💪

09 Nov, 18:11


The ancient name of Oromo was KUSH. Oromo is root of human beings the Lucy generation the father of African and base of Ethiopia.

The KUSH kingdom is the Oromo Kingdom. It is known as Nubia. The second name of Nubia was ancient Ethiopia. Ethiopia means KUSH.

Nubia and Egypt was the Oromo country. According to professor Bonnet evidence the Nubia civilization was began in 7500 BC. The Nubia civilization spread to Egypt. Because the Egyptian civilization was started in 5000 BC.

The great Egyptian pyramids are the architecture of Oromo.Learn more to destroy the false history written about the Oromo people. Share

Save Oromia 💪

09 Nov, 17:21


       የብልፅግና መንግሰት ቀደዳ እንደቀጠለ ነው
**

 "ከሐምሌ ጀምሮ ተቆራርጦ ከ1000 ብር ያልዘለለ የደሞዝ ጭማሪ ይደረጋል በማለቱ ከመቅፅበት ስግብግብ ነጋዴዎች ህዝቡ ላይ በሁሉም ሸቀጥ ላይ የዋጋ ጭማሪ አደረጉ፤ ነገር ግን የብልፅግና መንግስት "ከመስከረም ጀምሮ ነው የሚደረገው" ብሎ ቃሉን አጠፈ፣አስከተለናም "ከጥቅምት ጀምሮ ነው የማደርገው" አለ አይደርስ መስሏት እንደሚባለው ጥቅምትም መጣ፤ነገር ግን የተባለው ጭማሪ ጉዳይ ውሀ የበላው ሆነ። አሁን እየተሰማ ባለው ከታህሳስ ወደዚህ የሚታሰብ አይደለም የሚል ነው እኛ ግን የደሞዝ ጭማሪው ጉዳይ ከበርካታ ህዝብ አደንዛዥ አጀንዳዎች መሀል እንጂ የማይደረግ ነው የሚል ነው።

ሌላኛው በመንግስት ደረጃ ያለ የማይሰራው አሳፋሪ ተግባር እራሱ ያሰማራቸው ሸኔዎች መበጠር ሲጀምሩ እጅ ሰጡ የምትል ወሬ በማስነገር ተማረኩ ማለት፣የተቆራረጡ የአሀዳውያን ካምፕ ጋዜጠኞች ንግግርን በመገጣጠምና በመቀጠል የበሬ ወለደ ወሬ ማስወራት፣ ተኝቶ የሚቀለበውን ዘመነ ካሴ ተገድሏል የሚል ተልካሻ ወሬ መንዛት... ትርፉ ከማስገመት ውጪ ምንም ጠብ የሚል ነገር የሌለው እርባናቢስ ድርጊት ነው። 

Save Oromia 💪

09 Nov, 16:01


አፋን ኦሮሞ የቀድሞ ቲውተር የአሁኑን ኤክስ በርግዶ ገባ😅
*
ኦፒዲኦ ሰላሳ ዓመት ሙሉ ተዘፍዝፎበት አገር አቀፍ የሥራ ቋንቋ ማድርግ ባትፈልግም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወንጭፎል። ይብላኝ ለጅላፎ😜
*
ደምና አጥንት ተክፍሎበታልና ጀግኖች አያት አባቶቻችንን እናመሰግናለን🙏 Via Nimmona Bortollaa

Save Oromia 💪

09 Nov, 13:46


የማይካድራ ጭፍጨፋ
****

#በማይ_ካድራ ከተማ 1200 እንዲሁም በሰሊጥ እርሻ ውስጥ የነበሩ ከ20ሺ በላይ ተጋሪዎች #በኣማራ_ፋኖዎች የተጨፈጨፉበት እለት ጥቅምት 30 መቼም አይረሳም!!!

Save Oromia 💪

09 Nov, 09:27


🔥 የቅዳሜ ሙዚቃ ግብዣ ለSave_Oromia ቤተሰቦች

https://youtu.be/1qg9DkjNOXk?si=ysiLqink-E79ftY1 2⃣

Save Oromia 💪

09 Nov, 09:24


🔥 የቅዳሜ ሙዚቃ ግብዣ ለSave_Oromia ቤተሰቦች

youtu.be/jPkYeH5e0_E?fe…     1⃣

Save Oromia 💪

09 Nov, 08:45


የወርቂቱ ልጆች 💪

Save Oromia 💪

09 Nov, 07:08


ሰሞኑን የብልፅግና ካድሬዎች ቪድዮ ቆራርጦ በመቀጠል እራሳቸውን እያረኩ ይገኛሉ። ጅላንፎ ተከታዮቻችሁን ካልሆነ ማንንም አታታልሉም!

Save Oromia 💪

09 Nov, 06:15


በአምስተርዳም የህፃናት ገዳዯ እስራኤል ክለብ የሆነው ማካቢ ቴል አቪቭ እግር ኳስ ክለብ ነውጠኛ ደጋፊዎች ባስነሱት ሁከት በርካታ የቡድኑ አባላት ተጎድተዋል። ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ጮህ" ማለት እንዲህ አይነቱ የፋንዶ አይነት ተግባር ነው። 🔥🔥

Save Oromia 💪

09 Nov, 04:59


 የPP መሪ የጥላቻ ንግግር አዳምጡ።

~ ኦፒዴኦን ከባርነት ነጻ አውጥቶ አንተን ለስልጣን ያበቃህ የቄሮ ትግል የመሰረተ ኦነግ ነው። 

~ ኦሮሞንና የኦሮሚያ ካርታ ከተቀበረበት መቃብር አውጥቶ ለአለም ያሳወቀዎ ኦነግ ነው።

~ የቁቤ ፊደል አስተምሮ የቁቤ ትውልድ የፈጠረው ኦነግ ነው።

~ ኦሮሞነት ነጻነት አንድነት የሀገር ባለቤትነት አስተምሮ የብሔርተኝነት ስሜት የቀሰቀሰ፤የነጻነት ጦር የመሰረተው ኦነግ ነው። 

~ ኦነግ የኦሮሞ መንፈስ ሆኖ ለዘለአለም ይኖራል። ያንተ ኦፒዴኦ ከጎበና ዳጬ 💯 ግዜ የበለጠ ከትውልድ ትውልድ እየተረገመ ይኖራል። 

    ቀን ያልፋል። አትዋሽ።

Save Oromia 💪

08 Nov, 18:41


ኢሱ የኣማራ ጭሱ፣የአማራ ኪሱ 😁

Save Oromia 💪

08 Nov, 15:31


በአጋጣሚ ነው የሚል ድንዙዝ አይጠፋም እኮ
***

ይሄ በሀሰት በኦሮሞ ህዝብ ላይ.. በኦህዴድ ካድሬዎችና በተከፋዮቻቸው እንደ አመድኩን ነቀለ ባሉት በኩል የሚነዛው የበሬ ወለደ ዘመቻ በጤና ነው ትላላችሁ? አንዳንዶች የሰሞኑ ዱላ ነው እንዲህ አቅል ያስታል የሚሉ አሉ።

Save Oromia 💪

08 Nov, 15:09


ብልጽግና በሰላሌ ሕዝብ ላይ ኩዩ ከተማ ላይ የምታደርገው መጠነ ሰፊ የከባድ መሣሪያ ጥቃት ሱሉልታ ድረሰ ይሰማል። ተኩሱ ኩዩ ከተማ ላይ ብዙ ቦታ ከፍተኛ ውድመት እንዳደረሰም በሰፊው ይወራል።።።!!!!
😡😡😡😡😡😡😡

Save Oromia 💪

08 Nov, 14:24


ሰሜናውያን በጋራ ሆናችሁ የኦሮሙማ መንግስት በሚል ለምታስፈፅሙብን ወንጀል እኩል ተጠያቂ ናችሁ!!!

Save Oromia 💪

08 Nov, 14:22


"#ኩዩ የኦሮሙማው መንግስት በህዝብ ላይ የፈፀመው የልማት ተግባር ነው" ካድሬዎች እንደሚሉን... የአማራ ኤሊቶች ከመንግስታቸው ጋር በመናበብ የኦሮሙማ መንግስት እያሉ በህዝባችን ላይ ለሚያደርሱት የዘር ማጥፋት ወንጀል እኩል ይቀጣሉ።

Save Oromia 💪

05 Nov, 16:40


ይህንን ድንቅ ስራ ገባ እያላችሁ ተመልከቱት Like Subscribe Share አድርጉት

👇👇👇

https://youtu.be/ydBvu2Rkxn4?si=MSGI6K75nzBW4m49

Save Oromia 💪

04 Nov, 11:25


ኢትዮጲያ ከ150 ዓመታት በፊት የተፈጠረች ኢምፓየር መሆኗን የማይቀበሉ፣ አሁንም ድረስ "የብሔረሰቦች እስር ቤት" እንደሆነች የማያምኑ፣ ከኢትዮጲያ ኢምፓየር ሐርነት ለመውጣት የሚታገሉ ብሔሮች እና ብሔረሰቦች መኖራቸው የማይታያቸው፣ ህዝቦች ለነጻነት፣ ለፍትህ እና ለእኩልነት ለሚያደርጉት ተጋድሎ ክብር እና ዕውቅና ለመስጠት ፍቃደኛ ያልሆኑ በተቃራኒው ግን ኢምፓየሪቱን ከ50 ዓመታት በፊት ወደ ነበረችበት ቦታ ለመመለስ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ኢትዮጲያን ለመቤዠት የሚደረግ እንቅስቃሴ አድርገው ለማቅረብ የሚሞክሩ የኢትዮ-አማራ ልሂቃን እና የሚዲያ ሰዎች የስርዓት ለውጥ ማምጣት ላይ የጋራ ግንዛቤ እና መግባባት እንዳይፈጠር በማድረግ በአንድም ይሁን በሌላ መልኩ ብልፅግና እና ፋሽስታዊ ስርዓቱን ለመጣል በሚደረገው ትግል ላይ ጋሬጣ ሆነዋል:: ibsa barissa

Save Oromia 💪

03 Nov, 16:15


ማምሻውን የግብፅ የጦር መርከቦች ሞቃዲሾ ወደብ ላይ ደርሰው ቆመዋል። ቀንዱ ተወጣጥሯል 🔥

Save Oromia 💪

03 Nov, 16:12


ያ ሰላም....

Save Oromia 💪

03 Nov, 13:50


#የሶዶ_ኦሮሞ ባህላዊ ጭፈራ በሰበታ ኢሬቻ ላይ።

Save Oromia 💪

03 Nov, 12:52


There is a difference between being “a voice for the oppressed” and profiteering from the oppression and the suffering that stems therefrom. To stand in solidarity with the oppressed and to do the work of witnessing is not the same as turning their suffering into a “marketing technique” for our own publicity stunt. Yes, sometimes it is a fine line between genuine activism and posing (as ‘an activist’) merely to profit from the suffering of the oppressed. It is a line nonetheless.

ለተጨቆኑ ሕዝቦች በተገቢው መንገድ ድምፅ መሆንና የጭቁኖችን መከራ "በመሸቀጥ" ለራስ ጥቅም (ገንዘብ: ዝና: ስልጣን: ወዘተ ለማስገኘት ለማስገኘት) ዓላማ ማዋል ለየቅል ናቸው:: እውነተኛ አንቂነት: የጭቁኖቹን የመናገር/የማድረግ አቅም (agency) ሳይጫኑ: መከራ ችግራቸውን ለመግለጥ እና ዘላቂ መፍትሔ ለመሻት የሚፈፅጸም ተግባር ነው: እንጂ መከራቸውን በመጠቀም ለራስ ጥቅማ ጥቅምና ዝና ወይም ለግለሰቦች ገፅታግንባታ መንቀሳቀስ አይደለም::
#Beware_of_exploitative_activists!

Save Oromia 💪

02 Nov, 14:53


"የኢትዮጵያ አንድነትም አልተስማማንም፣ ኢትዮጵያዊነትም አልተስማማንም፣ ኢትዮጵያዊነት እስከ ዛሬም አይስማማኝም"#ሌንጮ_ለታ
.
.
ሌንጮ ለታ ዛሬ መንበጫበጩን ሳይሆን ከ61 አመታት በፊት ኢብሳ ጉተማ የፃፈው ግጥም ውስጥ ጥያቄው ነበረ!!!


ኢትዮጵያዊው ማን ነው?

ያገር ፍቅር መንፈስ ያደረበት ሁሉ

ማንነቱን ሳያውቅ በመንቀዋለሉ

ማነኝ ብሏችኋል መልሱን ቶሎ በሉ፣

እናንተ ወጣቶች ኢትዮጵያዊ ማን ነው?

ከሆዱ ያበጠ ቦርጫም መኰንን ነው?

ወይስ ኰሰስ ያለው መናጢ ድሃ ነው?

ላቡን አንጠፍጥፎ ከመሬት ተታግሎ

ካገኘውም ሰብል ለጌቶች አካፍሎ

ለራሱ ከእጅ ወደ አፍ የሚያስቀረው ነው?

በሉ እስቲ ንገሩኝ ኢትዮጵያዊ ማን ነው?

የመንግስቱ ደም ስር የህዝቡ አከርካሪ

በመከራ ጊዜያት አደጋ ከማሪ

በሰላም ወራት ሌሎችን አኩሪ

ገበሬው ነው ወይ የመታው ሐሩር?

ኢትዮጵያ ለእናንተ የማናት ሀገር?

ወሎዬ ነው አማራው ትግሬ ነው ጉራጌ?

ወላይታ ነው ኰንታው አኙዋኩ ነው ጉጂው?

ጭንቅ ብሎኛል ኢትዮጵያዊ ማን ነው?

ወጣት ሽማግሌው አገር ሲጠየቅ

አንዱ ጐጃም ነኝ ሲል ሌላው በጌምድር

አንዱ ኤርትራ ሲል ሌላው ተጉለት

አንዱ መንዝ ነኝ ሲል ሌላው ጋሙ ጐፋ

ኢትዮጵያዊ ነኝ ባይ ብፈልገው ጠፋ።

እስቲ አዋቂዎች እናንተ ንገሩኝ

እኔን ያስጨነቀው ኢትዮጵያዊው ማን ነው?

Save Oromia 💪

02 Nov, 14:09


በትግራዩ ጦርነት እንደታየው #ወለጋና_ደራ ላይ መከላከያ ከፋንድያው ፋኖ ጋር አብ'ሮ እንጂ መከላከያው ከOLA ጋር አብ'ሮ አያውቅም። ፋኖ ተፈጥሮውም ማሲንቆ መገዝገዝ እንጂ ወንድ የዋለበት የማይውል ሽንታም ነው። ይሄ ኦነግን በሀሰት ትርክት ውስጥ ለማስገባት የሚሞከር የጅላጅል ወሬ ተቀባይነት የለውም!!!

Save Oromia 💪

02 Nov, 12:13


~•...የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ አልሸባብን ለማሸነፍ ሶማልያ የኢትዮጵያን ተሳትፎ እንደማትፈልግ ተናገረ። ሶማሊያ በራሷ ሉዓላዊነቷን እና የባህር ክልሏን እንደምትጠብቅ አስረግጦ ተናግሯል።

Save Oromia 💪

02 Nov, 09:24


በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ጫጫታ ሁሉ ፀጥ የሚለው ኦሮሞ አንድ ሲሆን ነው። 🔥🔥

Save Oromia 💪

02 Nov, 05:44


አሁን ላይ ዝቅተኛው የመገበያያ ገንዘብ የሆነው የ5 ብር ኖት ወደ ሳንቲምነት ሊቀየር ነው። ሀገሪቷ ወደ Hyperinflation የምታደርገው ጉዞ በሀይለኛው እየተሳለጠ ነው የዙምባብዌና የሶማሌ እጣ ሊደርሰን እንደሚችል ሁኔታዎች እየታዩ ነው።

Save Oromia 💪

02 Nov, 05:27


Welcome to our weekly event!
“የነፃነት ጮራ (Guchaa Bilisummaa)” የውይይት መድረክ የሚመጣው ቅዳሜ ህዳር 2፣ 2024 በ8:00 PM ኦሮሚያ ሰዓት ይጀመራል።

የዕለቱ ርዕስ: የኢትዮጵያ ሐገራዊ ምክክር ወይስ የብልፅግና ፓርቲ ምክክር?

እንግዳችን: ጃል ፀጋዬ ሃይሉ ባልቻ

መድረኩም በX-Space- x.com/AWoldetensa/st…

Zoom, YouTube, Facebook, Telegram እና TikTok ላይ በቀጥታ ይተላለፋል።

“Yenetsanet Choora” – a discussion platform in Amharic will hold its weekly public discussion in the coming Saturday, November 2, 2024 at 8.00 PM Finfinnee time 1:00 PM EST

The topic: የኢትዮጵያ ሐገራዊ ምክክር ወይስ የብልፅግና ፓርቲ ምክክር?

The program will be broadcasted live through X-Space, YouTube, Facebook, TikTok, Telegram and Zoom platforms.

Yenetsanet Choora

Save Oromia 💪

02 Nov, 05:10


~• ሙከጡሪ እና ደገም ቱሉ ሚልኪ የድሮን ውርጅብኝ ሰላማዊ ህዝብ ላይ እየወረደ ነው።

ለህዝባችን ሰላም ስጡት።

Save Oromia 💪

01 Nov, 19:12


ወደ ወለጋ ዘልቀው የገቡ አንገት ቆራጭ ፋንድያዎችና አስተኳሽ ጆሮ ጠቢ፣ቦታ ጠቋሚ የፋኖ ደጋፊዎች ከመንግስት ጋር በጋራ በመሆን በችግር ግዜያቸው ያጎረሳቸውን የኦሮሞ ህዝብ ሊወጉ መሳርያ ታጥቀው ጭራሽ የመሬት መስፋፋት ውስጥ ገብተዋል።

አሁን ላይ "መንግስት ያስታጠቀንን መሳርያ እንዴት ፍቱ እንባላለን? ከጎጃም ተጨማሪ ሀይል ጠይቀናል እንገጥማለን" እያሉ ነው።

ፋኖ ኦሮሚያ ውስጥ ምን ይሰራል?

ፋኖ በኦሮሚያ አይደለም መሳርያ ከቤት ውስጥ ውጪ ሽንኩርት መክተፍያ ቢላ መያዝ የለበትም!

Save Oromia 💪

01 Nov, 18:54


ፋኖ የምድሩን ትቶ ሰማይ ላይ ወጥቷል..ድጅኖ እንዳያዘንብብን ብቻ 😂

Save Oromia 💪

01 Nov, 17:25


የኦሮሞ ህዝብ ቁጥር 80 ሚልየን ነው። ይሄ 40ሚልየን ተብሎ የተቀመጠው ቁጥር ትክክለኛነት ይጎድለዋል። ሆኖም ታላቁ የኦሮሞ ህዝብ ኢትዮጵያ የተባለች ኤምፓየር ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር ይዞ ቢገኝም በየትም አለም የሌለና የዴሞክራሲ መርሆዎ ያልተከበረበት በአናሳዎች(Minority) ቋንቋ እየተገለገለ የሚገኝ ህዝብ ነው።

#Self_Determination

Save Oromia 💪

31 Oct, 06:11


"ወለዬ አማርኛም ይናገር ኦሮሚኛ ኦሮሞ ስለሆነ መጥፋት አለበት" አቶ ሀብታሙ ተገኝ

Save Oromia 💪

30 Oct, 16:24


የስርዓቱ ቁንጮ አብይ አህመድ በፓርላማ ተገኝቶ Floating Exchange rate ተግባራዊ በመደረጉ ምክንያት የመንግስት ሰራተኛው(Civil Servant) ታይቶ የማይታወቅ የደሞዝ ጭማሪ እንዳደረገ በተናገረ ማግስት የሸቀጦች ዋጋ ሰማይ ደርሶ ለሸማቹ ዳገት እንዲሆን ምክንያት ሆኗል።

 የደሞዝ ጭማሪ (ቅነሳ) ከሀምሌ ጀምሮ ይከፈላል ከተባለ በኋላ መልሶ ከመስከረም በኋላ ነው የሚከፈለው የሚል ዜና በስርዓቱ ሚድያዎች ተለፈፈ 😁፣ዳግም ተመልሰው የደሞዝ ጭማሪው(ቅነሳው) ከጥቅምት ወር ነው የሚጀምረው ብለው በገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሺዴ በኩል ያስነገሩ ቢሆንም ጥቅምትንም ዘለዋል፣ ህዳርንም፣ታህሳስንም ዘለው ህዝቡ ይረሳዋል፡ይለምደዋል አይነት ጭዌ ላይ ናቸው።

ህዝቤ እንደው ይውጣላችሁ አይነት ለሽ ብሏል 😁 ወመኔ  

Save Oromia 💪

30 Oct, 05:30


በወለጋ የምንገኝ ፋኖዎች መንግስት ያስታጠቀንን መሳርያ ፍቱ አለን ብለዉ በማለቃቀስ ላይ ናቸው።

በወለጋ ያለው #ቀለብተኛ_ፋኖ ከመንግስት ሀይል ጋር በጋራ በመሆን ህዝባችንን እየፈጀና ከመሬቱ እያፈናቀለ ነው ስንል የነበረው ሀሰት አለመሆኑን በራሳቸው አፍ ያስታጠቃቸው መንግስት መሇኑን ተናግረዋል።

ፋኖ በኦሮሚያ ውስጥ ምን ይሰራል?

https://amharic.voanews.com/a/east-wellega-firearms/7843573.html?withmediaplayer=1

Save Oromia 💪

25 Oct, 10:19


የአማራው ምሁርና የወጣበትን ማህበረሰብ ጨምሮ ብሄር ብሄረሰቦችን በማዋረድ የሚታወቀው የእንጨት ሽበቱ ታድዮስ ፓንቱ በ6 ዓመት ከ3 ወራት ፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ።

Save Oromia 💪

25 Oct, 09:56


በተለያየ ግዜ ፊንፊኔን/ሸገርን የሚመለከት ፅሁፍ በዚችው ፔጅ ላይ ስናደርስ ስናደርስ ቆይተናል። ዛሬ ደግሞ የሰፋሪዎችን ነርቭ በሚነካ መልኩ ጋዜጠኛ ሀብታሙ ተስፋዬ በድምፅ 7 ማስረጃዎችን አባሪ አድርጎ አቅርቦላችኋል ኮምኩሙ ለሰገጤዎቹም አስደምጡት።

Save Oromia 💪

25 Oct, 08:21


Welcome to our weekly event!
“የነፃነት ጮራ (Guchaa Bilisummaa)” የውይይት መድረክ የሚመጣው ቅዳሜ ጥቅምት 26፣ 2024 በ8:00 PM ኦሮሚያ ሰዓት ይጀመራል።

የዕለቱ ርዕስ: የኦሮሞ ነፃነት ትግል ለብሔር ብሔረስቦች ትግል ያለው ሚና

እንግዶቻችን: Kaalaa Denboba Natie እና Jaal Karoorsaa Bosonaa

መድረኩም በX-Space, Zoom, YouTube, Facebook, Telegram እና TikTok ላይ በቀጥታ ይተላለፋል።

“Yenetsanet Choora” – a discussion platform in Amharic will hold its weekly public discussion in the coming Saturday, October 26, 2024 at 8.00 PM Finfinnee time 1:00 PM EST

The topic: የኦሮሞ ነፃነት ትግል ለብሔር ብሔረስቦች ትግል ያለው ሚና

The program will be broadcasted live through X-Space, YouTube, Facebook, TikTok, Telegram and Zoom platforms.

Save Oromia 💪

25 Oct, 04:47


"ዘመነ ካሴ ሞቷል"

ከጎጃም ፈርስት ጎን ሆኖ ጎንደርን ሲሳደብ የነበረው ብልፅግናው ዘመድኩን ነቀለ ሰሞኑን ደግሞ ወደ ጎጇም ዞሯል።

Save Oromia 💪

24 Oct, 07:55


እናቱ ትቅርብህ የአገርህን ልጅ የጋሞይቱን ቆንጆ አግባ እያሉት በመተት አደንዝዛ ካገባችው በሁዋላ ገድላ ራሱን ገደለ ለማስባል ከግብርአበር ሆና እንጨት ላይ አንጠልጥላዋለች! ጎዣሚቱዋ ፋኒት! የሚዘገንነው ደሞ ያገባችው በቁርባን መሆኑ ነው!#ፍትህ! T2

Save Oromia 💪

23 Oct, 18:37


እግዝአብሄር ሁሉንም ቋንቋዎች ይሰማል!
ቅዳሴ እና ሰበካን ጨምሮ!

በልጅነቴ ቅዳሴ በግዕዝ ሲደረግ ቋንቋዉን
ባልረዳዉም በቤተ ክርስቲያን የሚካሄድ በመሆኑ የእግዝአብሔር ቋንቋ አድርጌ እወሰድ ነበር።
ቅዳሴ ማለት በዝማሬ የታጀበ የህብረት ፀሎት ነዉ።
በመጀመርያዎቹ የክርስትና ዘመናት የዕብራዊያንና የግርክ ቋንቋዎች በበላይነት ለአምልኮ አገልግለዋል። ከሮማዊያን መስፋፋት ወዲህ ላቲን ዋንኛ ለመሆን በቃ።
በተዋረድ በመካከለኛ ዘመን በእንግሊዝኛ፣በሀንገርኛ በጀርመንኛ ተተረጎመ። ሰፍቶ እየሄደ ዛሬ በአለም ላይ አሉ ከሚባሉት 7139 ቋንቋዎች በ3312 መጽሐፍ ቅዱስ ተተርጉሞ ህዝቦች አምልኮአቸዉን በራሳቸዉ ቋንቋ ያካሄዳሉ።
የነዚህ ሁሉ ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች የወንጌል ሰበካዉ፣ምስጋናዉንም፣ቅዳሴዉንም ዝማሬዉን በራሳቸዉ ቋንቋ ያስኬዱታል።
ዕብራዊ ቋንቋ ክርስቶስ ይናገር የነበረዉ ቋንቋ ሲሆን ብሉህ ኪዳን የተጻፈበት ነዉ።
አዲስ ኪዳን በመጀመርያ የተጻፈዉ በግርክ ነዉ።“ሙሴ አስርቱን ትእዛዛት ከእግዝአብሄር ተቀብሎ በጻፈበትና ክርስቶስ እራሱ ይናገር በነበረዉ ዕብራዊ ቋንቋ ቀድሱ” ብሎ በዛሬዉ ዘመን የሚያስገድድ ቤተ ክርስቲያን የለም።በየሩሳሌም ያሉት ዐረብ ክርስትያኖች ጭምር በአረቢኛ ያስቀድሳሉ።ዋናዉ ወንጌል በህዝቡ ቋንቋ እየተሰበከ የምስጋና እና የምልጃ ቅዳሴ በግእዝ እንዲሆን የተፈለገዉ የቆሎ ተማሪዎችን ወደ አሮሚያ ልኮ ስራ ለማያስያዝ ነዉ።
የዘለቄታዉ ስትራቴጂዉም ፋኖን በኦሮሚያ ማደራጀት ነዉ።
#ቀዳሾቹ የኦሮሞ ጠሎችና የፋኖ አደራጆች እነ ሀብታሙ አያሌዉ፣እነ ምህረተ አብ አሰፋ፣እነዘመድኩን በቀለ፣እነ ግርማ ካሳ፣እነ ብርሃኑ ተክለ ያሬድ ዲያቆናት መሆናቸዉ እንዳይዘነጋ!ሁሉም የዲቁና ተልዕኳቸዉን የጀመሩት በኦሮሚያ ዉስጥ በሚገኙ ቤተ ክርስቲያኖች ዉስጥ ነበርmelkamu tem

Save Oromia 💪

23 Oct, 17:39


#የትግራይ_ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ መርሐ ክርስቶስን በቋሚ ሥራ አስፈፃሚነት እና ብፁዕ አቡነ አረጋዊን ለሦስት ዓመታት በዋና ጸሐፊነት እንዲሾሙ ወስኗል።

* የኦሮሞ ሲኖዶስስ የት ነው?

Save Oromia 💪

23 Oct, 17:24


"የኢትዮጵያ ወታደሮች በሶማልያ መገኘት የአልሸባብ እንቅስቃሴ እንዲጨምር ምክንያት ሆኗል።" ሶማልያ 😊

Save Oromia 💪

23 Oct, 12:10


#EthiopiaWatch🇪🇹: Ethiopia's inflation is SOARING at 35%/yr. That is ~2x higher than the official rate and the 8th HIGHEST IN THE WORLD.

PM Abiy Ahmed's Ethiopia = INFLATION TAX.

@Steve Hanke

Save Oromia 💪

22 Oct, 18:32


Afaan Oromootin sirna Galatoo gaggeessuun seer-maleessa jedha Garramoon!

Namni Ummata Oromoon tajaajila jedhu Waaqayyo afaan Oromootin Galata/qiddaasee hin dhagahu yoo jedhu kun saalfiidha! Waaqayyo karaatti isa yaa deebisu.Synoodoosii Oromiyaa

Save Oromia 💪

22 Oct, 17:54


KIBBA BAHA OROMIYAA:

Godina Arsiitti Maanguddoon waggaa 180 ol jiraatan du'aan boqotan

Umurii dheeraa nama aja'ibsiisu jiraachuun beekamtii adda addaa kan argatan maanguddoon Oromoo obbo Daaluu Jaarsoo du'aan boqotan.

Godina Arsii Lixaa Aanaa Nansaboo Ganda Gataa Diriiri kan ta'an obbo Daaluuu Jaarsoo Waggaa 181 booda kaleessa Onkoloolessa 20,2024 lubbuun darban.

Hanga jiraatan kana keessatti baayyina maatii 500 olii horaniiru jedhame. Kanaanis nama jalqabaa maatii hedduu horate ta'aniiru. Obbo Daaluu Jaarsoo ilkaan fayyaa akka qaban, isuma dhiyeenya waan akka akaayii nyaachuu akka danda’an himamaa ture.

Dhaabbata galmee dinqisiisoo Afrikaa irraas badhaasa beekamtii umurii dheeraa jiraachuu fudhataniiru. Namni tokko waggaa hanga kana jiraachuu baramaa miti. Inumaa jaarraa tokko lakkoofsisuun bara ajaa'iba ta'etti isaan jaarraa lama jiraachuuf jala gahanii ture. Maatii isaanii maraaf jajjabina haa laatu jennna.

Save Oromia 💪

22 Oct, 16:31


አጋምሳ(መርካቶ) ውስጥ ጉራጌ ብቻ ያለ ይመስል ተቆርቋሪ መስለው ሊያነሳሱት ይሻሉ...ባህር ዳር ላይ ብርሀኑ ነጋ የመጣ ግዜ እሱን እስታከው በድብቅ ሳይሆን በገሀድ የስንቱን ጉራጌ ሱቆች ነው ያቃጠሉት?

ትንሽ ሲጓተቱ ለጉራጌ ያላቸውን ንቀት አሁንም ያለ ሽፍንፍን ያሳያሉ ለአጋርነት ሲፈልጉት ደግሞ ንብረቱን አቃጥለው እንዲያምፅ ይገፋፉታል።

ከኦሮሞ አናት ላይ ውረዱ!

Save Oromia 💪

22 Oct, 16:10


የፋንድያው ፋኖ ያረጀና ያፈጀ ሴራ ነው ተመልከቱት ከዚህ ቀደም በወለጋ ያለውን አማራ ለማታገልና ሌላውን አማራ ለመቀስቀስ የቪክቲማይዜሽን ስነልቦና ለማስያዝ እንዴት እራሱን አማራን እንደጨፈጨፉት በራሳቸው አፍ አድምጡት?

ሰሞኑን ደግሞ በተደራጀ መልኩ "አዲስ አበቤ አትነሳም ወይ?" በማለት በተገኘበት ሲያበሻቅጡት ነበረ ያው እንደለመዱት መርካቶን አቃጥለው አመፅ ለማስነሳት መሆኑ ነው 😂

ይህንን ሁሉ የምንናገረው ኦሮሞ፣ኦሮሙማ እያላችሁ ህዝባችን ላይ በምትረጩት ጥላቻ የተነሳ ብቻ ነው። ህዝቡን ተዉት ፓርቲ ወላ ግለሰብን ዉገሩ አይመለከተንም።

Save Oromia 💪

22 Oct, 15:54


የአጋምሳ(የመርካቶን) እሳት የለኮሰው በእርግጠኝነት ፋንድያው ፋኖ ነው። አስቀድሞ ኦሮሞ ሊበላህ ነው፣ሊውጥህ ነው የሚለው ንግግር "የአቦን ብቅል የበላ ፍየል ሲለፈልፍ ይውላል" እንደሚባለው እራሳቸውን ያጋለጡበት ነው።

ምናልባት ብልፅግና መሬቱን ፈልጎት ከሆነ እሳቱን ያስነሳው እራሱ ብልፅግናን ተጠያቂ ማድረግ ሲቻል ታላቁ የኦሮሞን ህዝብ እዚህ ውስጥ እያስገባችሁ ትናጋችሁ እስኪናጋ በጥላቻ የምትጮሁት? ተናግረናል ከህዝባችን ላይ ውረዱ!

Save Oromia 💪

22 Oct, 07:11


#FYI

Mercato ማለት በጣልያንኛ የገበያ ቦታ ማለት ነው። እንግዲህ የፊንፊኔው መርካቶ ስያሜውን ያገኘው ልክ እንደ ፒያሳና ካዛንቺስ ሁሉ ከወራሪዋ ጣልያን ሲሆን ሀገር በቀሉ የመርካቶ ትክክለኛ ስም ደግሞ #አጋምሳ ይባላል።