ቤተክርስቲያን የቄሶች አይደለችም የካህናትም አይደለችም የምዕመናን ናት‼️‼️‼️
ሃይማኖት አልባ ቄስ ምን ሊኾን ነው ❓❓❓
(አለቃ አያሌው ታምሩ)
እኔ በቡኩሌ የራሴን ጨርሻለሁ ተወጥቻለሁ እግዚአብሔር እንደሚፈርደውም አልጠራጠርም ፍርዱን እጠብቃለሁ ነገር ግን እናንተ በዛው ባላችሁበት አጥቢያ ተወያይታችሁ ሃሳባችሁን መወሰን ትችላላችሁ ቤተክርስቲያን የእናንተ ናት እንጂ የቄሶች አይደለችም የካህናትም አይደለችም የምዕመናን ናት ምዕመናን በገንዘባቸው ያቆሟት ናት ካህናት ተቀጣሪዎች ናቸው ሠራተኞች ናቸው ዐመላቸው ቢያምር አኑሯቸው እምቢ ካሉ አባሯቸው ።
ምንድን ነው ? ሃይማኖት አልባ ቄስ ምን ሊኾን ነው አያርስ አይቆፍር ምን ሊያደርግ ነው ታዲያ ? ለዚህ ካላገለገላችሁ ለዚህ ካልኾናችሁ ምን ሊኾናችሁ ታዲያ ብትጠይቁ ከእኔ የምታገኙት የለም ይኸው ነው ለሃይማኖታችሁ በየራሳችሁ ቁሙ አይ ምንም ማድረግ አንችልም ካላችሁ አትበሳጩ ልማድ ቀረብን ብላችሁ አትጨነቁ አትዘኑ ቤታችሁም የእግዚአብሔር ቤት ነው ሥጋውን ደሙን ተቀብላችኋል የክርስቶስ አካል ኾናችኋል ሥጋዬን የበላ ደሜን የጠጣ እኔ ከርሱ ጋር እኖራለሁ እሱም ከእኔ ጋር ይኖራል ብሏል ሥጋውን ደሙን መቀበላችን የእሱ አካል ለመኾን ነው ክርስቲያን ኹሉ የእርሱ አካል ኾኗል የምንቸገርበት ነገር የለም አኹን እነርሱ እምቢ ብለው ቢያምጹ እግዚአብሔር ቀን አምጥቶ ቤቱን የተዘጋውን ቤት ይከፍተዋል ስለ ቤቱ ዝም አይልም ይናገራል ሲኾን ዛሬ ያለዚያ ነገ ይናገራል እስከዚያው ድረስ በተመቻችሁ ጊዜ ቤተክርስቲያናችሁን እጅ እየነሳችሁ በተቀረ እግራችሁን ሰብስባችሁ ቁጭ በሉ ገንዘባችሁን አትርጩ ጠላ አትጥመቁ ዳቦ አትጋግሩ ከሰማችሁኝ ይኸው ነው መድኃኒቱ፡፡
ግን ለመሰላችሁ ንገሩ እናንተም ተመሩበት አለዚያ እንደው እኛ ለምን ብለን እንደኾነ እንኾናለን ካላችሁ የራሳችሁን ውሳኔ ነው እንጂ ከኔ የምትጠይቁት ነገር የለም ለሁላችንም ትልቅ ፈተና ነው የኾነው ጳጳሳት ካህናት ሕዝባቸውን ትተው ሲያምጹ ሕዝቡም መድረሻ ሲያጣ ባህታውያንም መንገድ አለይ ብለው ሲያስቸግሩ ይህ መቼም ትልቅ ፈተና ነው ያለንበት ስለዚህ እግዚአብሔር ረድቶን መንገድ እስከሰጠን ድረስ እኔም ፫ ዓመቴ ነው ከዚህች ከቤቴ ውጭ የትም ቦታ ደርሼ አላውቅም እዚህ ኾኜ ነው አቤት አቤት የምል እንደ ዕንቁራሪት እናንተም እኔን መስላችሁ መኖር የምትችሉ ከኾነ ሞክሩ የማትችሉ ከኾነ የመሰላችሁን ማድረግ የእናንተ ፋንታ ነው እኔ ግን ሃሳቤ እዚህ ድረስ የተናገርኩት ነው ዝርዝር ጉዳዩ ይሄ ነው በኢትዮጵያ ጉዳይ ግን ያለ ሃይማኖት ምንም ሊኾን አይችልም !!!
ካህናት ድሮ አትርሱኝ ይባሉ ነበር አንድ ነገር ሲመጣ ዛሬ ግን ብር ነው የሚሰጡ ብር ይሰጡ ጀመር እንደኔ እንደኔ ቢኾን እኔ የመንግሥት አባል ብኾን ኖሮ የካህናትን ብር አልቀበልም ነበር የዐመፅ ብር ነው ጉዳት ያስከትላል እንጂ የሚሰጠው ጥቅም የለም እነሱ ጸልየው ያልጠቀሙ በገንዘብ ሊጠቅሙ የእግዚአብሔርን ገንዘብ ሰርቀው ሊጠቅሙ ነው ገንዘቡ የእግዚአብሔር ነው አትስረቁ ብሎ የሚያስተምር ቄስ ይሰርቃል ? ሰርቆ ለሌላ ይሰጣል እና ይሄ በፍጹም አፈጻጸሙ ኹሉ አሰራራቸው ኹሉ በተለይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባሎች የኾንን ኹሉ ከካህናቱ እስከ ሕዝቡ ድረስ ከሕዝቡ እስከ ካህናቱ ድረስ የምንሰራውን ማወቅ አልቻልንም አልቻልንም እንዴ ስንታገል አብራችሁ ካልቆማችሁ ምኑን ነው መቆም የምንችለው በሐምሌ ዘመቻ ፊልጶስ ብሎ ፕሮቴስታንት ዐወጀ ተቃወምን ( ይህን የተናገሩት በ፲፱፻፺ ዓ.ም ነው ) እስካሁን ይህን ይዘው ነው መከራ የሚያበሉን እግዚአብሔር ግን ነገሩን አስቀረው እነሱ ግን አሁንም ቢኾን እንደዛ እያደረጉ ነው እመቤታችንን እየተሳደቡ ነው ሚስቱን የሚፈራ ፕሮቴስታንት ሚስቱን የሚያከብር ፕሮቴስታንት ለሚስቱ የሚታጠቅ የሚፈታ ፕሮቴስታንት እመቤታችንን ይሳደባል ጨካኝ !!!
ይህ ኹሉ መዓቱ የት ላይ ነው ? ኹላችንም ላይ ለምን መጣ ? እንዴት መጣ ? የሚፈታውስ በጸሎት ነው ? በገንዘብ ነው ? በጒልበት ነው ? በፓለቲካ ነው ? በየትኛው ነው ? የሚፈታው ጦርነቱ ነው ዕርቁ ነው የሚያዋጣው (በኢትዮጵያና በኤርትራ በጊዜው ተነስቶ የነበረው ጦርነትን የሚመለከት ነው ) የትኛው ነው የሚያዋጣው ኹሉም መላ የለውም ዕርቁም ዕርቅ ሊኾን አይችልም (አኹን ከኤርትራ ጋራ ያለንን ውሉ ያለየውን ግንኙነት ልብ ይሏል)
በአንድ አካባቢ ዋርካ ዛፍ ሥር ተወሽቆ የሚኖር ዘንዶ ነበር አሉ በአካባቢው እንስሳት ትንሹም ትልቁም ይሰማራሉ እሱ ግን ማንንም አይነካም ሲያስፈልገው ብቻ ፀሐይ ሞቆ ተመልሶ ይገባል አፈር እየላሰ ነው የሚኖር ከእለታት አንድ ቀን አንዱ ተንኮለኛ እረኛ ተንኮል አስቦ የትአባቱንስና ይህንን ዘንዶ አንገቱን ነው የምቆርጠው ብሎ መጥረቢያ ስሎ ይመጣና ሊያጎብርበት ሲዘጋጅ ለካ ዘንዶው ቀድሞ ዐይቶ ኑሮ ቶሎ ወደ ጎሬው ይገባል ይገባና አይይይ እንደው ምን አልኳቸውና ነው አሁን ለክፉ የሚያስቡኝ ከብቶቻቸውን አልነካው ልጆቻቸውን አልነካሁ ለምንድን ነው ብሎ ሲያስብ ከእንግዲህ ዝምድና ከሌለን ብሎ እንስሶችን አንድ አንድ ይነጥቅ ጀመር እነሱም ማዳን አልቻሉም እየባሰ ሄደ ነገሩና በመካከላቸው አንድ አስታራቂ ይነሳና ታረቁ እንደቀድሞአችሁ ኑሩ ብሎ ይጠይቃል እነሱ እሺ ይላሉ ዘንዶው ሲጠየቅ አይ መታረቁን እታረቅ ነበር ግን ዕርቁ ዕርቅ አይሆንም ይላቸዋል ምነው ሲሉትም እኔም ያቺ የቃጡብኝ መጥረቢያ ሁልጊዜ ከልቤ አትጠፋም እነሱም ደግሞ የፈጀሁባቸው ከብቶቻቸውን ከልባቸው ስለማይጠፋ ዕርቁ ዕርቅ አይሆንም አለ ይባላል ።
ያ የፈሰሰ ደም እንዴት ተብሎ ታጥቦ ነው ዕርቅ ወደፊት የሚመሰረተው ይኾናል ? አይኾንም !!! ይሄ እኮ ሊሆን የሚችለው ሃይማኖት ሲኖር ነው ይሄ እኮ ሊሆን የሚችለው ቤተክርስቲያን ስትኖር እኮ ነው ይሄ እኮ ሊሆን የሚችለው ካህናት መነኰሳት ጳጳሳት መሃል ገብተው አንተስ ምንድን ነህ አንተስ ምንድን ነህ ለምንድነው ሰይፍ የምትመዝዝ መጀመሪያ እኛን ገለህ ነው እዚያ ሰይፍ የምትሰነዝር ብለው ቢቆሙ ኖሮ ያም ሃይማኖት ቢኖረው ኖሮ ነበር ።
ቤተክርስቲያኒቱ ሃይማኖት የላትም ቤተመንግሥቱም ሃይማኖት የለው ግራና ቀኝ ኹለቱም ቅጥ የሌለው ነው ይሄው ጥፋት የመጣው አሁንም ከእግዚአብሔር ስለተለየን እንጂ ወደ እግዚአብሔር ከተመለስን እሱ መፍትሔ ሊሰጠው ይችላል አዎ ከተመለስን እሱም መፍትሔ ሊሰጠው ይችላል እና እየባሰ እየጨመረ መልክ እየለወጠ እንዳይሄድ ነው መስጋት ያለብን መጸለይ ጠንካራ ጸሎት ያስፈልገናል እንባችንን ማፍሰስ ያስፈልገናል የኢትዮጵያ ሕዝብ አልቆ ሀገሪቱን ብቻ የሚፈልጉ ሰዎች አሉ !!! መንግሥታትም አሉ !!!
ሞሶሎኒ ለጣሊያን ሕዝብ ባደረገው ንግግር የፋሽስት ጦሩን ሲያዘጋጅ ፀሐይ የምትሞቁበት ሀገር አዘጋጅላችኋለሁ ነው ያላቸው ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ናት መድፉን መትረየሱን አውሮፕላኑን ባርካ የላከችው ዛሬ ባለቤት ነኝ የምትለው የኤርትራም ጦርነት በዚሁ ምክንያት እንጂ ሌላ ምንም ምክንያት የለውም ( ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለው ነው መጀመሪያ የገቡት ) ኤርትራ የሚባል መንግሥት የለም ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚባል ድንበር የለም አንድ ቤተሰብ አንድ እናት አንድ ልጅ ነው ይሄ ኹሉ የኾነው በሃይማኖት ነው የሃይማኖታውያን መርዝ ነው
የተዋህዶ አርበኞች-Ye Tewahedo Arbegnoch

ክንድህን ኃይልህንም ጽድቅህንም እስክነግር ድረስ አቤቱ አትተወኝ
#መዝሙር_ዳዊት 70 ( 71 ) 15 – 18
++++++++++++++++++++++
"የመለከቱን ድምፅ የሚሰማ ሰዉ ባይጠነቀቅ፥ ሰይፍ መጥቶ ቢወስደዉ፥ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል።
"የመለከቱን ድምፅ ሰምቶ ስላልተጠነቀቀ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል፤ ቢጠነቀቅስ ኖሮ ነፍሱን ባዳነ ነበር።"
#ትንቢተ_ህዝቅኤል 33፡4-5
Canales Similares



የተዋህዶ አርበኞች: አርመነ ፈተን እና ከባዕድ ዕውቅና
የተዋህዶ አርበኞች የኢትዮጵያ እምነታዊ ዕውቅና አሳይ ማዕከል ናቸው። እነዚህ አርበኞች በኢትዮጵያ የእምነት እና ባህላዊ ንብረት ላይ እጅግ ትልቅ ትብብር ይደረጋሉ። ይህ ምርቃት በዳዊት መዝሙር ዘበተኛ ጉዳይ ላይ የሚመለከት መታየት እንዲሆን ይተምታል። የመለከቱ ትንቢት በእምነት ላይ ያለው ምንጭ ይኾናልና፣ ይህ የእምነታቸው ተዋህዶ ዓይነት እንደግል ነው። አዘገገ ሊገኝ ይቻላል።
የተዋህዶ አርበኞች የታሪክ ዕቅፍ ምንድን ነው?
የተዋህዶ አርበኞች በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የበለጠ ትልቅ ዕቅፍ አላቸው። አርበኞች እምነታቸውን ይታወቃሉ፣ ይህ የእምነት ታሪክ ጠቃሚ ናቸው። ይህ ባህል የደርሳቸው ባህርይ እንዲሆን ምን አይደለም።
የተዋህዶ አርበኞች የአምላክ ቅዱስ ይበክሩ እና ስምንቱ ዕውቅ ከመንግስታቸው ውስጥ ገንቢ ምንም ላይ ትመለከታሉ። እንዲህ የተዋህዶ ዓለም ይህ ጥናት ይኖራል።
የተዋህዶ ትምህርት ምን ነው?
የተዋህዶ ትምህርት የእምነታቸውን ዘይቤ ይምላቸው ናቸው። ከመዝሙር በኋላ ምን ላይ ማስታወሻ ይሻሻሉ። ይህ የምርቃት ታሪክ ይኩፈ አይነት ነው ይባላል።
የተዋህዶ ትምህርት እንዳይሆን የእምነታቸው ዕውቅና ይዞላቸው ክብር ያበርክታል። ይህ በመሥራት የሕዝብ ቅዱሱም ዝግፍ ይኖራል።
የተዋህዶ ምዕባለ የሚኖረው ፅኑው ምንኛ ነው?
የተዋህዶ ምዕባለ ይህ የከፍለኝ ምንኛ አለ የንቃይ አሞት እንዲሁም ንቅሊት ይሆናል። ይህ ምዕባለ በበለጠ ተናጋላቸው ትግበር ይይዳሉ።
ይህ የተዋህዶ ጳውርማ ላይ ይሆን ተልባሉ ማለት በሕይወቱ ዝምዕዛዕ ይዘው ፀረዝ ይጎዳል።
የተዋህዶ ተገናኝ ይህ ጀበርቤ ምን ነው?
የተዋህዶ ወይዘር ይህ በኢትዮጵያ እንደ ነውና ይሆን ለዚህ የምቱ ይማሉ። ይህ የምርቃት ፀምብል ይያውድ፣ ትመንቷ ይዕዕመን ይወረድ።
ይህ ምናልባት የሥርዐት የማዕከል ይኖራል ወዚህ ለዚህ ይህ የማዕከል የማዕከል ይኖራል ይንቀሳቀስ።
የተዋህዶ ምዕባለ ምን ያህል እግዚአብሔር ነው?
የተዋህዶ ምዕባለ ወይዘር ይህ እግዚአብሔር ሜዳን እንዲህ እምነታቸው ይህ የምበርሥ እንደዚህ ይህ እምነቱ ይኖር።
ይህ የምርቃት ምዕባለ የካዕ ትምህርቱ ይህ ይህ ይህ የአምላክ ምን ይኖርና።
Canal de Telegram የተዋህዶ አርበኞች-Ye Tewahedo Arbegnoch
የተዋህዶ አርበኞች-Ye Tewahedo Arbegnoch በአማርኛ ማለት እና ምንም እናምማውን እና አጣምጣምን አቀናብሮ ይገልጹ። ይበልጹ። ስለመቀለብ ዘመንና ዘመን የሚራራውን መዝሙር እየተገለጸው እና እናትዋን ሃይልዋን ጽድቅዋን ባተወኝበት እባክዎ አቤቱን እማ እቸኛዎት ሆነን ማወክ እባክዋን መለከቶችዎን አስተያየልን። በስልጠና የወስበዉን እስከሃይማኖትንና ስትልበት ብሎ ሰይፍዋን ለምንደግፉት እንጂ ቀላልህን ባጭንበት ሦስቸን ሩን ማቀላቀል፣ ቢመጥትስ ቀላልትስ በሁሉም ዕወትናበቴ ለምን። ደሙን አትበል። በማለትም ሰው እንዲድረስ ሰው በደም እንዲሃውል። አስተዳደርም መጠን የሚለው ሰው፣ ያንን የመለከትህን ትንሳኤላችንን መጠን የሚሰማ ሰዉ ጥቅሽ ተወኝ። የመዝሙር ዳዊት 70 ( 71 ) 15-18 እና #ትንቢተ_ህዝቅኤል 33፡4-5 መዝሙር በተገኘው መለከት ሲመልሱ።