Ethio con Tender @ethioconbid Channel on Telegram

Ethio con Tender

@ethioconbid


የግንባታ ጨረታዎችን የምታገኙበት ቻናል ነው። የቻናሉ ቤተሰብ ይሁኑ!

Ethio con Tender (Amharic)

ኢትዮ ኮን በግንባታዎች እና መረጃዎች መካከል ሠራተኞችን የሚፈጽሙ የቻናል ቤተሰብ ነው። የEthio con Tender ቻናሉን በግንባታዎች እና መረጃዎች ላይ ያግዙንና የሚጠብቁትን መንገድ ይሁኑ። Ethio con Tender ከተነሳችሁ የተለያዩ ቀመር ግንባታ ፕሮጀክቶችን እና መረጃዎችን ለማስተካከያ በመስጠት እንደሚያቀርቡ ይሁኑ። እናም ተጠቃሚው ይኸው ውይይት በማድረግ ኢትዮ ኮን በቻናሉ ቤተሰብ በመለያየት ቀን ለመመልከት ይረዳል።

Ethio con Tender

15 Feb, 06:57


🔵የሲሚንቶ ግብይት ላይ በተወሰደ የአሰራር ስርዓት ማሻሻያ ዋጋው በግማሽ ቀንሷል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

🔷የሲሚንቶ ግብይት ላይ በተወሰደ የአሰራር ስርዓት ማሻሻያ የተረጋጋ አቅርቦትና ግብይት እንዲኖር ከማድረግ ባሻገር ዋጋው በግማሽ እንዲቀንስ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡

🔷ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ የፌደራልና የክልሎች የንግድ ዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ ዛሬ አካሂደናል ብለዋል፡፡

🔷በ6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ 2 ሚሊየን 50 ሺህ በላይ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት በኦንላይን መሰጠቱን ገልጸዋል፡፡

🔷ከጠቅላላው ሀገራዊ የወጪ ንግድ 3 ነጥብ 28 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን ገልጸው፤ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 1 ነጥብ 71 ቢሊየን ዶላር ብልጫ እንዳለው ጠቁመዋል።

🔷የቅዳሜና እሁድ ግብይት ማዕከላትን 1 ሺህ 213 ማድረስ መቻሉንም ተናግረዋል።

🔷የሲሚንቶ ግብይት ላይ በተወሰደ የአሰራር ስርዓት ማሻሻያ የተረጋጋ አቅርቦትና ግብይት እንዲኖር ከማድረግ ባሻገር ዋጋው በግማሽ እንዲቀንስ መደረጉንም ጠቅሰዋል፡፡

🔷በስድስት ወሩ ዓለም አቀፍ ጥራቱን የጠበቀ የጥራት መንደር በ7 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ተገንብቶ ወደ ስራ መግባቱን ጠቅሰው÷ በተቋሙ ቅጥር ግቢ 730 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ የወጪ ንግድ ማሳያ ማዕከል ተገንብቶ የኢትዮጵያን የንግድና ኢንቨስትመንት አቅሞችን በማስተዋወቅ ላይ እንገኛለን ብለዋል፡፡

🔷ዓለም አቀፍ የንግድ ትስስርን በማጠናከር አስተማማኝ የገበያ እድል ከመፍጠር አንጻር የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግም እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል፡፡

(ኤፍቢሲ)

Ethio con Tender

13 Feb, 12:58


ጨረታ
አዲሰ ዘመን የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

13 Feb, 12:56


ጨረታ
አዲሰ ዘመን የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

13 Feb, 12:54


ጨረታ
አዲሰ ዘመን የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

13 Feb, 12:53


ጨረታ
አዲሰ ዘመን የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

13 Feb, 12:43


INVITATION FOR BID

IFB Reference No. ECWCT/NCB/Pw/80/2017

The Ethiopian Construction Works Corporation(ECWC) hereby invites registered eligiblebiddersfor Supply, fix,  test and commission mechanical installation and related work for Minstry of Revenue under National Competitive Bidding -NCB).

1.  Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate, Online Supplier list Registration Certificate.

2.  Bidding document should be prepared in English language.

3.  Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement department against payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year; VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate.

4.  This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.

5.  The deadline for bid Submission shall be on February 27, 2025 at 10:00 A.M.

6.  Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 100,000.00 (One hundred thousand) in the form of certified cheque (CPO) or unconditional Bank guarantee.

7.  Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department, before the closing date and time.
8.  Bids will be opened on February 27, 2025 at 10:30 A.M.
9.   In Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department office, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.

10.  The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.

11.  Bidders may get further information at the following address: 

Ethiopian Construction Works Corporation.
Procurement Department two team two
P. O. Box 21952/1000, Addis Ababa, Ethiopia
Gurd Sholla, In front of Andinet International School
Telephone No. 251 -11 8 96 29 91/

Ethio con Tender

13 Feb, 12:43


INVITATION FOR BID
IFB Reference No. ECWCT/NCB/PG/66/2017

The Ethiopian Construction Works Corporation(ECWC) hereby invites registered eligible bidders for Supply of different types of Granites for Document Authentication & Registration Agency Office under National Competitive Bidding -NCB).

1.  Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate, Online Supplier list Registration Certificate.

2.  Bidding document should be prepared in English language.


3.  Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement department against payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year; VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate.


4.  This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.

5.  The deadline for bid Submission shall be on February 28, 2025 at 03:00 P.M.
6.  Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 250,000.00 (Two hundred fifty thousand) in the form of certified cheque (CPO) or unconditional Bank guarantee.

7.  Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department, before the closing date and time.
8.  Bids will be opened on February 28, 2025 at 03:30 P.M.
9.   In Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department office, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.

10.  The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.

11.  Bidders may get further information at the following address: 


Ethiopian Construction Works Corporation.
Procurement Department two team two
P. O. Box 21952/1000, Addis Ababa, Ethiopia
Gurd Sholla, In front of Andinet International School
Telephone No. 251 -11 8 96 29 91/

Ethio con Tender

13 Feb, 12:42


INVITATION FOR BID

IFB Reference No. ECWCT/NCB/PG/81/2017

The Ethiopian Construction Works Corporation(ECWC) hereby invites registered eligiblebidders for Supply of different types of Sanitary Equipment (Fixture) materials for Document Authentication & Registration Agency Office under National Competitive Bidding -NCB).

1.  Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate, Online Supplier list Registration Certificate.

2.  Bidding document should be prepared in English language.

3.  Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement department against payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year; VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate.

4.  This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.

5.  The deadline for bid Submission shall be on February 28, 2025 at 10:00 A.M.

6.  Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 150,000.00 (one hundred fifty thousand) in the form of certified cheque (CPO) or unconditional Bank guarantee.

7.  Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department, before the closing date and time.

8.  Bids will be opened on February 28, 2025 at 10:30 A.M.

9.   In Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department office, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.

10.  The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.

11.  Bidders may get further information at the following address: 

Ethiopian Construction Works Corporation.
Procurement Department two team two
P. O. Box 21952/1000, Addis Ababa, Ethiopia
Gurd Sholla, In front of Andinet International School
Telephone No. 251 -11 8 96 29 91/

Ethio con Tender

13 Feb, 09:01


🔷 የአዲስ አለምአቀፍ የኤግዚቢሽን እና ኮንቬንሽን ማዕከል በውስጡ እነዚህን ነገሮች አካቷል።

👉40 ሄክታር መሬት ላይ አርፏል

👉እያንዳንዳቸው ከ3 ሺሕ እስከ 4 ሺሕ ሰዎችን የመያዝ አቅም ያላቸው 2 ትላልቅ አዳራሾች፣ 8 አነስተኛ እና መካከለኛ የመሰብሰቢያ አዳራሾች በጠቅላላ እስከ 10 ሺሕ ሰዎችን የሚያስተናግዱ

👉እስከ 1 ሺሕ ሰዎችን የሚያስተናግዱ አልጋዎችን የያዙ 2 ሆቴሎች

👉ከቤት ውጪ እስከ 50 ሺሕ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችል የኤግዚቢሽን ስፍራ እና ሁለት አንፊ ቴአትር

👉ሬስቶራንቶች፣ የንግድ ሱቆች፣ ባንኮች እንዲሁም ሌሎች አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን የያዘ
👉በኢትዮጵያ ትልቁ የኮንፍራንስ ማዕከል

👉አለምአቀፍ እና ሀገር አቀፍ ሁነቶችን በብቃት የማስተናገድ አቅም ያለው

👉በከተማችን ከመስቀል አደባባይ ቀጥሎ ሁለተኛው ግዙፍ አደባባይ ከሆነው የለሚ ፓርክ ጋር ተያይዞ የተሰራ በአጠቃላይ እስከ 2 ሺሕ መኪናዎችን የማቆም አቅም ያላው ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።

Ethio con Tender

12 Feb, 13:14


**ማስታወቂያ *

በኮንስትራክሽን አማራጭ ቴክኖሎጂዎች ዙሪያ በጋራ ለመስራት የቀረበ ጥሪ

Ethio con Tender

10 Feb, 17:29


https://t.me/ethioconradio?livestream=2b82a1a6dae712b713

Ethio con Tender

10 Feb, 11:55


👉 ኢትዮ ኮን የዛሬ ምሽት የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራሞቻችን

🚧 👷🏢የሬድዮ ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመንቀስ የመፍትሄ አቅጣጫ የሚጠቀሙ ፕሮግራሞችን እንዲሁም የተለያዩ የኮንስትራክሽን ባለሙያዎችን በመጋበዝ ዘርፉ ላይ ያላቸውን የሙያ ክህሎታቸውና ልምዳቸውን የሚያካፍሉበት ሳምንታዊ የሬድዮ ፕሮግራም ነው፡፡

⭕️ የእንግዳ ሰዓት

🔻በዛሬው የእንግዳ ፕሮግራማችን ላይ የየኛ ትሬዲንግ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር ቆይታ እናደርጋለን፡፡ ስለ ድርጅቱ እየሰራቸው ስላሉ ስራዎች አንዲሁም ለኮንስትራክሽን ኢንደስትሪው ጠቃሚ የሆነ ነገር ይዘው መተዋል፡፡ ምሽት በሚኖረን የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ጠብቃችሁ ተከታተሉት፡፡

⭕️ ልዩ ፕሮግራም

🏗 የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን የሚያቀርበው ልዩ ዝግጅት የፕሮግራማችን አንድ አካል ነው። በዛሬው ልዩ ፕሮግራም ላይ የምንመለከተው ስለ ኮርፖሬሽኑ የማዕከላዊ የምህንድስና ላብራቶሪ የምናነሳቸው ጉዳዮች ይኖሩናል፡፡

✍️📞☎️ የምታነሱት ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በዚሁ በቴሌግራም ገፃችን ላይ አድርሱን፡፡

🥍📻🕰 ምርጫችሁ አድርጋችሁ ምሽት
ከ2፡30 — 3፡30 ሰዓት በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ላይ በቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ጋር ይሁን!

Ethio con Tender

07 Feb, 06:08


**ማስታወቂያ *

Ethio con Tender

05 Feb, 13:22


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 27 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

05 Feb, 13:21


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 27 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

05 Feb, 13:04


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 28 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

05 Feb, 13:03


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 28 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

05 Feb, 13:02


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 28 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

05 Feb, 13:00


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 28 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

05 Feb, 11:45


ከአዲስ  አበባ  የሚወጡ  4  የፍጥነት መንገዶች ለመገንባት ጥናት እየተደረገ ይገኛል

ከአዲስ    አበባ   በተለያዩ   መስመሮች   የሚወጡ   4   አዳዲስ   የፍጥነት   መንገዶችን  ለመገንባት  የሚያስችል  ጥናት እየተደረገ  ይገኛል፡፡

ጥናቱ   እየተደረገ   የሚገኘው    ከአዲስ  አበባ ደሴ ፣ከአዲስ  አበባ  ጅማ ፣ከአዲስ  አበባ  ደብረማርቆስ  እና  ከአዲስ አበባ  ነቀምት    በሚዘልቁት   መንገዶች  ላይ  ነው፡፡

እነዚህ    የፍጥነት  መንገዶች   የሚገነቡበት   የጥራት  ደረጃ ፣ የሚኖራቸውም   አጠቃላይ የጎን  ስፋት  ከፍ  ያለ  እና  የሚገነቡበት  መልክአ  ምድር  አብዛኛውን   ተራራማ  ቦታዎችን  የሚሸፍን  በመሆኑ  ከፍተኛ  የሆነ   ወጪ እና   የቆረጣ   ስራዎችን  የሚጠይቁ  ናቸው፡፡

በጥናቱ   መሰረት   ፕሮጀክቶቹ   የሚኖራቸው   ርዝመት   በአማካይ   300  ኪሜ   ሲሆን   ግንባታቸውም   በተለያዩ  ምዕራፎች  እና  በተወሰነ   ኪሎሜትር ተከፋፍሎ የሚጀመር ይሆናል፡፡

በአሁኑ  ወቅት  የፕሮጀክቶቹ  የአዋጭነት፥ እንዲሁም  መሰረታዊ  የዲዛይንና  የዝግጅት ሥራ እየተከናወነ ሲሆን ለዝግጅት  ሥራው  የሚያስፈልጉ   የጥናት  ስራዎችንም  ለማጠናቀቅ  እየተሰራ ነው።

አራቱን  የፍጥነት  መንገዶች  ለመገንባት የሚያስፈልገው   ወጪ  የሚሸፈነው  በመንግስትና   የግል   አጋርነት  ትብብር   ነው፡፡

ከፍጥነት  መንገዶቹ  መካከል  የአዲስ  ጅማ እና አዲስ ደብረ ማርቆስ ፕሮጀክቶች ለገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት የግል  አጋርነት  ቦርድ  የቀረቡ  ሲሆን  ቀሪዎቹም  በቅርቡ  ይቀርባሉ  ተብለው ይጠበቃል ።

ፕሮጀክቶቹም   በገንዘብ  ሚኒስቴር  የመንግስት  የግል  አጋርነት  ትብብር  ቦርድ   ከጸደቁ  በኋላ  ወደ ቀጣይ ስራ ይገባሉ።

(ኢመአ)

Ethio con Tender

04 Feb, 18:53


ከወልደያ ቆቦ የሚያስኬደው የሃሚድ ውሃ ወንዝ የብረት ድልድይ ወደ መቐለ የደንጋይ ከሰል ጭኖ በሚሄድ መኪና ተሰብራል።

የአማራ ክልል የመንገድ ቢሮ ጉዳቱን በተመለከተ ለፌዴራል የመንገዶች አስተዳደር በደብዳቤ ሪፖርት አድርጓል።

ከወልድያ - ቆቦ - አላማጣ ባለው ዋናው የአስፓልት መንገድ ከቆቦ ከተማ 14 ኪ.ሜ ርቀት ወደ ወልድያ በኩል በሚወስደው በሮቢትና ጎብየ ከተማ መካከል የሚገኝው
" የሃሚድ ውሃ ወንዝ " ላይ 50 ሜትር ርዝመት ያለው ተገጣጣሚ የብረት ድልድይ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከዛሬ 8 ዓመት በፊት ተገንብቶ አገልግሎት ሲሰጥ እንደነበር አስታውሷል።

አሁን ላይ የብረት ድልድዩ ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት የሚበዛበት ከመሆኑ የተነሳና በከባድ ጭነት ምክንያት በደረሰበት ጉዳት የተሰበረ መሆኑን ጠቁሟል።

በዚህም ወልድያ ወደ ቆቦ እና አላማጣ የሚወስደው የአስፓልት መንገድ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት ማቆሙን ቢሮው ገልጿል።

በአካባቢው ብቸኛ ስለሆነና ተለዋጭ መስመር መግቢያና መውጫ መንገድ ባለመኖሩ የትራንስፓርት አገልግሎት፣ የኢኮኖሚና ማህበራዊ መስተጋብር ሙሉ በሙሉ መቋረጡን አመልክቷል።

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በአካባቢው የተፈጠረውን ችግር ግምት ውስጥ በማስገባት ጉዳት የደረሰበትን የሃሚድ ውሃ ወንዝ የብረት ድልድይ በአፋጣኝ የጥገና ስራ እንዲያደርግለትና ክፍት እንዲሆን ጠይቋል።

Ethio con Tender

04 Feb, 13:54


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 26 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

04 Feb, 13:52


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 26 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

04 Feb, 13:51


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 26 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

04 Feb, 13:49


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 25 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

04 Feb, 13:48


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 25 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

04 Feb, 13:45


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 24 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

04 Feb, 13:43


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 24 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

11 Jan, 09:17


👉INVITATION TO BID

💫All local eligible Contractors Forms Category BC-5/GC-5 and above who have Trade Licenses and Construction certificates valid for the year 2017 E.C. and Valid Registration Certificates from the  concerned issuing body are kindly invited to the Competition and advised to:

Interested eligible bidders can purchase a complete set of bidding documents paying a non-refundable ETB 1000 (One thousand Birr) from ERCS, Oromia Regional Office Tel 0114405983 located at Saris

-Adey Abeba (Addis Ababa).
Submit sealed bid providing necessary material, labor, and equipment to execute Construction of the coordination office in Oromia Region, Merti Woreda, Abomsa town.

All tenders must be submitted to Ethiopian Red Cross Society, Oromia Regional Office Tel 0114405983- located at Saris

-Adey Abeba (Addis Ababa) along with a BID SECURITY (BID BOND) in acceptable Forms (CPO ONLY) SPECIFIED IN THE BIDDING DATA SHEET amounting to 2% of the bid offer, on a separate envelope. The CPO should be valid for 28 days after bid validity.

Bidders are advised to submit Financial and Technical in separate wax-sealed envelopes labeled as ORIGINAL & COPY (Original Technical, Copy Technical, Original Financial, Copy Financial all in separate wax-sealed envelopes.). Also bid bond (bid security) by its separate wax-sealed envelope.

Opening ceremony & submitting bid only at ERCS, Oromia Regional Office, Saris -Adey Abeba (Addis Ababa).

Obtain further information from the address mentioned above.
You can visit the site envisaged for the construction and acquire necessary reconnaissance.

The bid will be closed on the 15th calendar day of the announcement of this bid in the newspapers at 2:00 pm and open on the same date at 2:30 pm, ERCS, Oromia Regional Office, and if the date is a holiday (not working day) on the next working date at 10:00 AM.

ERCS, Oromia regional office has the right to reject any or all bids.

Tel +251-114-40 59-83

ETHIOPIAN RED CROSS SOCIETY OROMIA REGIONAL OFFICE

Ethio con Tender

10 Jan, 09:26


በ1.6 ቢሊዮን ብር የተገነባው የቦሌ አራብሳ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ተመረቀ

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቦሌ አራብሳ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻን በዘመናዊ መንገድ ለማስወገድና መልሶ ጥቅም ላይ ለማዋል የሚረዳው የቦሌ አራብሳ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ በ1.6 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባ መሆኑ ገልጸዋል።

በቀን 30 ሺህ ሜትሪክ ኪዩብ ፍሳሽ የማጣራት አቅም ያለው እና 240 ሺህ ነዋሪዎችን የስርዓቱ ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑንም ተናግረዋል።

በነዋሪው  የሚነሳው የውሃ አቅርቦት ለማሻሻልም የፍሳሽ ማስወገጃ ውሃን መልሶ ጥቅም ላይ ለማዋል እንደሚያግዝ ተገልጿል።

የፍሳሽ ማጣሪያ ግንባታ ስራው በቻይናው ኩባንያው CGCOC Group የተከናወነ ሲሆን  የግንባታ ቁጥጥር ደግሞ የኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን  ማከናወኑ ተገልጿል።

በአዲስ አበባ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻን በዘመናዊ መንገድ ለማስወገድና ለማገናኘት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን  ዛሬ ተመርቆ ወደ አገልግሎት የገባው የቦሌ አራብሳ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያም  የስራው አካል ሆኖ ይቀርባል።ማጣሪያ ጣቢያው ከህብረተሰቡ የሚሰበሰበውን ፍሳሽ  ሦስት የማጣራት ሂደት የሚያልፍ ነው።

በመጀመሪያ ደረጃ  ቆሻሻን መቀበል፣ የፍሳሽ መጠን መለካት፣  ፕላስቲክ መሰል ቆሻሻን መለየት ያካትታል።

በሁለተኛ ደረጃም ከመጀመሪያ ምዕርፍ ያለፉ ቆሻሻን የማጣርት ሂደት የሚከናወንበት ሲሆን በሶስተኛው ምዕራፍ ደግሞ ካሎሪን በመጠቀም ውሃ ይጣራል። በስተመጨረሻ የተጣራው ፍሳሽ  ለተለያዩ አገልግሎት ጥቅም ላይ የሚለው ይሆናል።

በመርሃ ግብሩ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ  ተገኝተዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ በአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሞገስ ባልቻ ፣ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይና ሌሎች የከተማ አስተዳድሩ ከፈተኛ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

Ethio con Tender

10 Jan, 04:30


Invitation for Tender

Bid Announcement No. SSNT-T507

Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified and eligible Category-1 National and International Consulting Firms for the Design, Construction Supervision & Contract Administration of Engine Shop Facility Expansion Project.
National Consultants should be locally registered and have a renewed Certificate of Competency as a Grade-1 Consulting Firm in Building Consultancy Sector by the Ministry of Construction with a renewed Trade License for the current year, a VAT registration certificate, a Taxpayer Identification Certificate (TIN) and, a Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids.

International Consultants should have a renewed Certificate of Competency as a Grade-1 Consulting Firm in the field of Civil Engineering by a mandated government body with a renewed Trade License for the current year.

The consultancy of the works shall be completed within 300 calendar days from the commencement of the work.
Bidders can get the bid document from the date of announcement until the bid closing date of January 24, 2025, by depositing a non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring to this tender number SSNT-T507 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277 (E-99)

Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the tender document by return email.

Bidders shall furnish a bid security in the form of a CPO or an unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of USD 2,500.00 (Two Thousand Five Hundred Dollar) or equivalent amount in Ethiopian Birr in the name of Ethiopian Airlines Group.

Any Insurance and conditional guarantee shall not be accepted.
The bids shall be valid for a period of 120 calendar days.
Ethiopian Airlines Group has the right to request the Bidder to extend the validity period of the proposal for additional days.

The sealed bid document must be submitted in separate envelopes, i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope duly marking the inner envelopes as "ORIGINAL" and "COPIES" document deliered to Ethiopian Airlines, Strategic Sourcing Non-Technical section before/on January 24, 2025, at 2:30 PM.

The bid will be opened on the same date at 3:00 PM at the Ethiopian Airlines Group head office, Bid opening room, in the presence of bidders or their representatives.


For more information, please contact us at the below address.

Ethiopian Airlines Group

Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia Strategic Sourcing Non-Technical

Tel. 011-517-8918

E-Mail: [email protected] 

Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.

Ethio con Tender

09 Jan, 12:09


🔵 የ2017 2ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት

Ethio con Tender

09 Jan, 09:35


የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር ECWCT/NCB/SG-64/2017

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የተለያዩ ያገለገሉ መሳሪያዎችንና ተሽከርካሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ብቁ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡

1.  በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል ለድርጅቶች የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሲሆን ለግለሰብ ደግሞ መታወቂያ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማስረጃ በማቅረብ የማይመለስ ብር 400.00/አራት መቶ ብር/በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት የሀገር ውስጥ ጥቅል ግዥ ቡድን ቢሮ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
2.  የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የሚመጣ ተዛማጅ የሆነ የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ ወይም መታወቂያ እና  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡

3.  የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች    መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም ተጫራች ክፍት ነው፡፡ የጨረታው ሰነድ የተዘጋጀው በአማርኛ ቋንቋ ነው ፡፡

4.  ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ ብር አስር በመቶ (10%) የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ጋራንቲ (የባንክ ዋስትና) ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጪ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡

5.  ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀው ሳጥን ግዥ መምሪያ-1 ገቢ የሚያደርጉበት የመጨረሻ ቀን ጥር 20 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው፡፡

6.  ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ጥር 20 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ በሚገኘው ግዥ መምሪያ-1 የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

7.  ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8.  ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡
         
        የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በግዥ መምሪያ አንድ ቢሮ
          አድራሻ፡-ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ህንፃ 200 ሜትር ገባ ብሎ

       አንድነት ኢንተርናሽናል ት/ቤት ፊት-ለፊት
         ስልክ ቁጥር 0118 72 29 91/ 0118-72 29 58

Ethio con Tender

09 Jan, 07:22


EOI for maintenance service

Ethio con Tender

09 Jan, 07:22


EOI For pre qualification of construction companies having GC-5, BC-5, RC-5, WWC-5 And above

Ethio con Tender

05 Jan, 14:39


ከመንግሥት ጋር ከተያያዙ ተግዳሮቶች ባሻገር ተቋራጮች በራሳቸው ደካማ የሆነ የውል አስተዳደር (Contract Administration) ትግበራ እንዳላቸውም ተጠቅሷል።

ሳሙኤል (ኢንጂነር)፣ ‹‹ለምሳሌ የዋጋ ማስተካከያ ይፈቀድልን በሚል ገንዘብ ሚኒስቴር ሲጠየቅ፣ ‹ማን ከለከላችሁ?› የሚል ጥያቄ ሲያነሳ፣ የከለከለን አማካሪው በልዩ ሁኔታ (Special Condition) በማስፈረም መሆኑን ሲገልጹ፣ ገንዘብ ሚኒስቴር እንደዚህ ያለ ውል ማን ፈርሙ አላችሁ? ብሎናል። የእኛንም ችግር ራሳችን መውሰድ መቻል አለብን። ግን ፍፁም የተከለከለ አይደለም። በፊት የ12 ወር ተባለ አሁን የ18 ወር ሆነ፣ ከዚያ ውጪ ግን ሙሉ ለሙሉ ይህ ፕሮጀክት ይህንን አያካትትም ብሎ መከልከልን ያመጣው በደካማ ውል አስተዳደር ትግበራችን ችግር ነው፤›› ብለዋል። 

ከዚህ ባሻገር የአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች የግንባታ ጥሬ ዕቃ ከውጭ አገሮች ለማስመጣት፣ ከፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ ከ40 እስከ 60 በመቶ የሚሆነውን ያህል ገንዘብ የሚያወጡ ቢሆንም፣ ግዥ ለመፈጸም የሚዋዋሉት አገር ውስጥ ካለ አስመጪ ድርጅት ጋር በመሆኑ፣ ዕቃዎቹ ወደ አገር ውስጥ የሚገባበት ጊዜ ፍጥነት አስተማማኝ አለመሆኑን ጥናቶቹን ያቀረቡት ባለሙያዎች አስረድተዋል።

(ሪፖርተር )

Ethio con Tender

05 Jan, 14:39


መንግሥት በራሱና በውጭ ተቋራጮች ግንባታዎችን በመቆጣጠሩ የግል ሥራ ተቋራጮች ከሥራ ውጪ መሆናቸውን አስታወቁ

መንግሥት የመንገድና የሕንፃ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት የራሱን የግንባታና የዲዛይን ድርጅቶች በማቋቋም፣ ፕሮጀክቶችን መያዙና የተቀረውን ለውጭ አገር የሥራ ተቋራጮች እየተሰጠ መሆኑ፣ የአገር ውስጥ የግል የሥራ ተቋራጮች ከሥራ ውጪ መሆናቸውን አስታወቁ።

ይህ የተገለጸው የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከግሉ የግንባታ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር ባለፈው ሳምንት ባደረገው የምክክር ጉባዔ ላይ ነው።

ሚኒስቴሩ የአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች በአሥር ዓመታት ውስጥ በአገር ውስጥ ያላቸውን የገበያ ድርሻ ወደ 75 በመቶ፣ በቀጣናው ደግሞ የ25 በመቶ ድርሻ እንዲያሳድጉ ዕቅድ ቢይዝም፣ የሥራ ተቋራጮች በበኩላቸው መንግሥት በውጭ ተቋራጮች ላይ ያለውን ከፍተኛ ጥገኝነት፣ የክፍያዎች መዘግየት፣ በቅርብ የተካሄደው የኢኮኖሚክ ሪፎርም በኢንዱስትሪው ላይ ያሳደረውን ጫናና ሌሎችም ማነቆዎችን በማንሳት፣ መንግሥት በእርግጥ ኢንዱስትሪውን ያውቀዋል ወይ? የሚል ጥያቄ አንስተዋል።

አቶ ሀብታሙ ጌታቸው የተባሉ ተሳታፊ፣ መንግሥት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢንዱስትሪውን በብቸኝነት ወደ መቆጣጠር እያመራ ነው ሲሉ ወቅሰዋል።

‹‹ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ያው ከመሰላቸትምም ተነስቶ ሊሆን ይችላል፣ ግን በመንግሥት በኩል ኢንዱስትሪውን በብቸኝነት የመያዝ ሒደት ነው እያየን ያለነው። መንግሥት የራሱን የዲዛይን፣ የኮንስትራክሽን ተቋማት እያደራጀና እያዘጋጀ ነው። ስለዚህ ፕሮጀክት ሲመጣ ራሱ ዲዛይን ያደርጋል፣ ራሱ ግንባታ ይፈጽማል፣ በጣም ከእሱ አቅም በላይ የሆነውን ለውጭ ኩባንያዎች ይሰጣል። ስለዚህ ለግሉ ዘርፍ ቦታው ባዶ ነው ብዬ ነው የምገምተው፤›› ብለዋል።

በሌላ በኩል በምክክር መድረኩ የቀረቡ ሁለት ጥናቶች፣ በአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች የሚገነቡ መንገዶች በ143 በመቶ፣ ሕንፃዎች ደግሞ በ110 በመቶ ከተያዘላቸው ጊዜ አሳልፈው እንደሚጠናቀቁ፣ ከተያዘላቸው በጀትም እንዲሁ የመንገድ ፕሮጀክቶች በ18 በመቶ፣ ሕንፃዎች ደግሞ በ35 በመቶ እንደሚያሳልፉ አመላክተዋል።

ከሚኒስቴሩ በኩል ጥናት ያቀረቡት ባለሙያ፣ ‹‹ከዚህ ጥናት በኋላ በፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስተባባሪነት በተደረጉ የፕሮጀክቶች ክትትል በብዙ ፕሮጀክቶች እያንዳንዱ እየተነጠለ ሲታይ የጭማሪዎቹ መጠን ከዚህም በላይ እንደሆነ ማየት ተችሏል፤›› ብለዋል።

ሳሙኤል ሳህለ ማርያም (ኢንጂነር) የተባሉ ጥናት አቅራቢ በበኩላቸው፣ የውጭ ኮንትራክተሮች የሚይዙት ግንባታ መጠን አነስተኛ ሆኖ፣ ነገር ግን የሚይዙት የገበያ ድርሻ እስከ 62 በመቶ እንደሚደርስ አሳውቀዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞም ያሉ ሥጋቶች ላይ ማብራሪያ ሲሰጡ፣ ‹‹የግንባታ ዘርፉ አሁንም ትልልቅ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ትልቁን ድርሻ የያዙት የውጭ ሥራ ተቋራጮች ናቸው። ይህንን ልንቀይርበት የምንችልበት አካሄድ እስካልተፈጠረ ድረስ አሁን በቅርብ ይህ ንግድ ለዓለም የንግድ ድርጅት ክፍት ነው የሚሆ ነው።

ስለዚህ እኛ ምን ይዘን ነው የምንቀላቀለው? ምን ይዘን ነው ለውድድር ልንቀርብ የምንችለው? በዚህ ሁኔታ ከሆነ የምንቆየው ሁላችንም ተበልተን ነው የምናልቀው፤›› ብለዋል።

በሚኒስቴሩ በኩል የቀረቡት ባለሙያ የውጭ ተቋራጮች ጉዳይ እስከ ሉዓላዊነት የደረሰ ችግር ሊያስከትል ይችላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያሉት የአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮችና አማካሪ ኩባንያዎች 35 ሺሕ መድረሳቸውን፣ የባለሙያዎች ብዛትም 151 ሺሕ መሆኑን ጠቅሰዋል።

‹‹በቁጥር ይግዘፍ እንጂ በፌዴራልም ሆነ በክልል ደረጃ የመንግሥት ሜጋ ፕሮጀክቶች በብዛት የተያዙት በሚያሳዝን ሁኔታ በውጭ ኮንትራክተሮች ነው። መጀመሪያ የአገራችንን 75 በመቶ ይዘን የቀጣናውን 25 በመቶ ገበያ ለመያዝ ነው ዕቅዳችን። እነዚህ ቁጥሮች ሳይሆኑ እኛን የሚታደጉን ሄዶ ሄዶ ጉዳዩ የሉዓላዊነት ጉዳይ ጋር ይመጣል፤›› ብለዋል።
ሳሙኤል (ኢንጂነር) የውጭ አገር የሥራ ተቋራጮች ከዚህም ባሻገር ከበጀት ጋር የተያያዙ ጫናዎች እየፈጠሩ መሆናቸውን አሳውቀዋል።

‹‹አንድ በውጭ ተቋራጭ የሚሠራ በጀቱ 800 ሚሊዮን ብር የነበረ ፕሮጀክት፣ ግንባታውን በመሀል አቁመው 3.2 ቢሊዮን ብር ካልከፈላችሁን አንሠራም ማለታቸውን እናውቃለን። ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚሠራው ስታዲየምን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ፕሮጀክቱ ሲጀመር በጀቱ ከሁለት ቢለዮን ብር ጥቂት ነበር ከፍ የሚለው። ግን በኋላ ላይ እስከ 12 ቢሊዮን ብር አይበቃም ማለታቸውን ሰምተናል፤›› ብለዋል።

ባለሙያው ይህ ዓይነቱ አሠራር ለአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች እንደማይሠራ ገልጸው፣ ኩባንያዎች፣ ከባንኮች ከግንባታ ዕቃ አቅራቢዎች ጋር ተያይዞ ሊሠራበት የሚችልበት ሁኔታ እንደሌለ ገልጸዋል።

የውጭና የአገር ውስጥ ተቋራጮች አፈጻጸምን በተመለከተ ለአብነት የቻይና ተቋራጮችን አፈጻጸም ያነሲ ሲሆን፣ ፕሮጀክቶችን በሚያገኙበት ወቅት ዕቃ አቅራቢ ፋብሪካ አዘጋጅተው፣ አማካሪ ኩባንያው የራሳቸው አገሮች ኩባንያ መሆኑንና ንዑስ ተቋራጮችም በራሳቸው እንደሚያዘጋጁ ጠቅሰው፣ የቻይና ኤግዚም ባንክ እዚህ ለሚሠሩ ሥራ ተቋራጮች የገንዘብ ፍሰት (Cash Flow) ችግር እንዳያጋጥማቸው እንደሚያቀርብላቸውና በእነዚህ ሁኔታዎች ውስጥ የሚያልፍ የውጭ ተቋራጭ በተገቢው ሁኔታ ሥራውን አከናወነ እንደሚባል ተናግረዋል።

‹‹የእኛ ሥራ ተቋራጭ እኮ በክፍያ ምክንያት የሚያጋጥመው ጫና ምናልባት መንግሥትና ዘርፉ የእውነት ይተዋወቃሉ?› የሚል ጥያቄ እንዳነሳ ነው የሚያደርገኝ። የእውነት ይተዋወቃሉ ወይ? ዘርፉ እኮ እየሞተ ነው ያለው። ክፍያ በአግባቡ ካልተከፈለው የፕሮጀክት ቆይታ በከፍተኛ ሁኔታ ነው እየጨመረ የሚመጣው። ስለዚህ ይህንን ክፍተት መሙላት የሚያስችል የፋይናንስ ሲስተም ያስፈልጋል፤›› ብለዋል።

የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ደኤታ አቶ የትምጌታ አሥራት በበኩላቸው፣ መንግሥት ፕሮጀክቶችን ለአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች ለማስተላለፍ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በሌላ በኩል በውይይት መድረኩ ከተነሱ ዋነኛ ጉዳዩች የውጭ ምንዛሪ ላይ የተደረገው ሪፎርም በኢንዱስትሪው ላይ ሌላ ጫና ይገኝበታል።

‹‹የኢንዱስትሪው ገበያ የሚንቀሳቀሰው በጥቁር ገበያው ነበር፡፡ እዚህ ላይ ምንም ልንወሻሽ የሚገባ ነገር የለም። ለምን አንድ አቅራቢ ዕቃ ከውጭ አምጥቶ ለመሸጥ ለሒደት ማስፈጸሚያ (Procedure Issue) ብቻ የባንክን ምጣኔ ይጠቀማል። ለምሳሌ 60 ብር በነበረበት ሰዓት ለፕሮሲጀር የባንክን ይጠቀማል፡፡ ሌላውን ግን በጥቁር ገበያ ሴኪውር ያደርጋል። ከዚያ በኋላ ግን ዋጋ ሲያወጣ በጥቁር ገበያው ምጣኔ ነው የሚያወጣው፡፡ በዚህ ምክንያት የፕሮጀክት ዋጋ ከፍ ይላል፤›› ብለዋል።

በተጨማሪም፣ ‹‹ምንዛሪ በገበያው መወሰን ሲጀምር በፊት ግብር የሚከፍል የነበረው ባንክ በሰጠው ምጣኔ ነበር። ለምሳሌ ምንዛሪው ሰባት ብር ከነበረ፣ አሁን ግን 125 ሲሆን ግብሩም በዚያው መጠን ከፍ ይላል ምክንያቱም በደረሰኝ ገንዘቡን ዝቅ አያደርግም። እንደነዚህ ዓይነት ዕርምጃዎችን እንዳይሄድና ኃላፊነት እንዲወስድ ብሔራዊ ባንክ አስገዳጅ መመርያ አውጥቶበታል። ያንን ስናይ ደግሞ ከኢንሹራንስና ከትራንስፖርት ጋርና ከሌሎች ሎጂስቲክስ ጉዳዮች ጋር የተገናኙ የወጪ ክፍያዎች አሉበት። ስለዚህ በኢኮኖሚክ ሪፎርሙ የኮንስትራክሽን ዘርፉ አሁንም እንደገና ደግሞ ሌላ ተጋላጭነት አጋጥሞታል፤›› ሲሉ አብራርተዋል።

Ethio con Tender

05 Jan, 11:18


Invitation for bid

Ethio con Tender

04 Jan, 12:21


የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ከ4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንትና ምህንድስና ልህቀት ማዕከል ሊያስገነባ ነው

የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ከ4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንትና ምህንድስና ልህቀት ማዕከል ለማስገንባት ከህንጻ ተቋራጮች ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ፡፡

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ የትምጌታ አስራት፣ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ታምራት ሙሉ እና የህንጻ ተቋራጮች በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ታድመዋል፡፡

የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ዳዊት መሀሪ፥ ማዕከሉ በኦሮሚያ ክልል በረክ ወረዳ በሰንዳፋ ከተማ አቅራቢያ በ14 ሄክታር መሬት ላይ እንደሚገነባ ተናግረዋል፡፡

የማዕከሉ ግንባታ በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ የሚገነባ ሲሆን ሁለት ሀገር በቀል የግንባታ ተጫራቾች ግልጽ ዓለም አቀፍ የጨረታ ሂደትን በማሸነፍ ውል መፈራረማቸውን ገልጸዋል።

ሁለቱም የማዕከሉ ግንባታ ምዕራፎች ከ4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በሶስት ዓመት ውስጥ እንደሚጠናቀቁም ጠቁመዋል።

የማዕከሉ መገንባት ኢንስቲትዩቱ የኮንስትራክሽን ዘርፉን በጥናት፣ በስልጠና፣ በጥራት አስተዳደር፣ በቴክኖሎጂና የክህሎት ሽግግር ለመደገፍ ያለውን ሚና ያጠናክራል ነው ያሉት።

ማዕከሉ የምርጥ ተሞክሮዎች መቀመሪያ፣ የዘመናዊ ኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ጥራት ማረጋገጫ እንዲሁም ለሜጋ ፕሮጀክቶች እና በዘርፉ ለሚካሄዱ የጥናትና ምርምር ሥራዎች ትልቅ አበርክቶ እንደሚኖረው አስረድተዋል፡፡

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ የትምጌታ አስራት በበኩላቸው፥ የኮንስትራክሽን ዘርፉ ለሀገር ዕድገት ጉልህ ሚና እንዳለው ጠቅሰዋል።

ዘርፉን በማዘመንና በማጠናከር ረገድ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንትና ምህንድስና ልህቀት ማዕከል መገንባት ትልቅ አብርክቶ እንደሚኖረው ተናግረዋል።

በመሆኑም ማዕከሉን በሁለት ምዕራፍ ለመገንባት ውል የወሰዱ ተቋራጮች በጥራትና በፍጥነት በተያዘለት ጊዜ እንዲያጠናቅቁ አሳስበዋል።

ኢንስቲትዩቱም ለግንባታው መፋጠን ተገቢውን ክትትል ከማድረግ ባለፈ በአደረጃጀትና በግብዓት በበቂ ሁኔታ መዘጋጀትና ማሟላት እንዳለበት ጠቁመዋል።

Ethio con Tender

03 Jan, 09:24


Date: 1/2/2025

NOTIFICATION OF BID EXTENSION
To: All Participants of the Bid

Subject: Extension of Bid Closing Date for Tender No. ECWCT-NCB-PG-58/2017 

Dear Sir/Madam,
We have received a request from bidders to extend the bid closing date for the procurement of Asphalt (Bitumen) 60/70, 80/100, MC-30 with tender number captioned above. After careful consideration, we have decided to honor this request and extend the bid closing date from the original date of January 4, 2025, to January 9, 2025, at 10:00 A.M., with the bid opening scheduled for 10:30 A.M. on the same day.

We understand the importance of providing all interested parties with sufficient time to prepare and submit their bids effectively.

Therefore, we believe that extending the bid closing date will allow for a more comprehensive and competitive bidding process. Please note that all other terms and conditions outlined in the original bid invitation remain unchanged.
Thank you for your understanding and cooperation in this matter.
For Additional Information:

   Ethiopian Construction Works Corporation.

  Gurd Shola behind Athletics federation building
    and Infront of Andinet international College
     Telephone 011 8 96 29 91
/01118 67 80 89
                       Addis Ababa, Ethiopia

Ethio con Tender

02 Jan, 12:43


አዲሱ የኢትዮጵያን ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ስራ አመራር ቦርድ አባላት

Ethio con Tender

31 Dec, 14:30


**ማስታወቂያ*

ላለፉት ተካታታይ ሳምንታት የኢትዮ ኮን ሬድዮ ፕሮግራም እንግዳችን የነበሩት አቶ ዮፍታሔ ዩሀንስ በአይቲ እና በቴሌኮም ፕሮግራም ላይ በመስራት 17 ዓመት ልምድ ያካበቱ ባለሙያ ናቸው፡፡ በንግዱ ዘርፍ በአይቲ በተለያዩ መሰል መስክ በአመራር ላይ ጥልቅ የሆነ ተሳትፎ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡

በመካከለኛ ምስራቅ በአህጉራችን አፍሪካ ከ75 በላይ የተለያዩ አገራት ዜጎች ጋር በመስራት ጥቅል የሙያ ክህሎት ያካበቱ ባለሙያ ነው፡፡

ባለሙያ ስለ ዲጂታል ቴክኖሎጂ በተመለከተ ያላቸውን ልምድ እንዲያካችሏችሁ አናንተ አድማጭ ቤተሰቦች ባቀረባችሁት ጥያቄ መሰረት አቶ ዩፍታሄ የአንድ ቀን ወይም የግማሽ ቀን ስልጠና በነፃ ለመስጠት ፍቃደኛ ሆኗል፡፡

እናንተም በዚህ ስልጠና ላይ ተካፋይ ለመሆን ፍላጎት ያላችሁ በዚሁ ቻናላችን ላይ እስከ ጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ስማችሁንና ስልክ ቁጥራችሁን ልታስቀምጡልን ትችላላችሁ፡፡

⭕️ ማሳሰቢያ፡- ስልጠናው የሚሰጥበትን ቦታ እና ሰዓት ወደፊት የምናሳውቃችሁ ይሆናል፡፡

ኢትዮ ኮን ሬድዮ ዝግጅት ክፍል

Ethio con Tender

31 Dec, 09:01


Invitation for expression of interest   Tender Number ECWCT/NCB/EOI/61/2017

Ethio con Tender

31 Dec, 07:32


INVITATION FOR RE-BID

IFB.No. ECWCT/NCB/PW-110/2016

The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for Supply & fix ceiling, partition wall & related works.

1.  Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with the offer.

2.  Bidding document should be prepared in English language.

3.  Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Local Bulk Procurement Team payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year.

4.  This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.

5.  The deadline for bid Submission shall be on  January 13 /2025, at 10:00 AM

6.  Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount Birr 300,000.00 (Three hundred thousand birr) in the form of (CPO) or unconditional Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted.

7.  Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the national Bulk Procurement Team, before the closing date and time.

8.  Bids will be opened on January 13 /2025, at 10:30 AM. In Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.

9.  The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.

10.  Bidders may get further information at the following address:

Ethiopian Construction Works Corporation.

    National Bulk Procurement team
P. O. Box 21952/1000, Addis Ababa, Ethiopia
     Telephone No. 0118-13 45 27 / 0118-96 29 91

   Address; Gurd Shola behind Athletics Federation 
In Front of Adinet International College

Ethio con Tender

31 Dec, 07:31


INVITATION FOR BID

IFB.No. ECWCT/NCB/PG-42/2017

The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for Supply Gym Rubber flooring & floor carpet.

1.  Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with the offer.

2.  Bidding document should be prepared in English language.

3.  Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Local Bulk Procurement Team payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year.

4.  This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.

5.  The deadline for bid Submission shall be on  January 10 /2024, at 10:00 AM

6.  Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount Birr 100,000.00 (One hundred thousand birr) in the form of (CPO) or unconditional Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted.

7.  Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the national Bulk Procurement Team, before the closing date and time.

8.  Bids will be opened on January 10 /2024, at 10:30 AM. In Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.

9.  The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.

10.  Bidders may get further information at the following address:

Ethiopian Construction Works Corporation.

     National Bulk Procurement team
P. O. Box 21952/1000, Addis Ababa, Ethiopia
    Telephone No. 0118-13 45 27 / 0118-96 29 91

   Address; Gurd Shola behind Athletics Federation 
In Front of Adinet International College

Ethio con Tender

30 Dec, 17:29


https://t.me/ethioconradio?livestream=5f9dc556ebea6640bb

Ethio con Tender

30 Dec, 14:02


👉 ኢትዮ ኮን የዛሬ ምሽት ታህሳሰ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራሞቻችን

🚧 👷🏢የሬድዮ ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመንቀስ የመፍትሄ አቅጣጫ የሚጠቀሙ ፕሮግራሞችን እንዲሁም የተለያዩ የኮንስትራክሽን ባለሙያዎችን በመጋበዝ ዘርፉ ላይ ያላቸውን የሙያ ክህሎታቸውና ልምዳቸውን የሚያካፍሉበት ሳምንታዊ የሬድዮ ፕሮግራም ነው፡፡

🛑 በዛሬ ፕሮግራማችን

⭕️ ወቅታዊ ፕሮግራም
የከተማና መሠረተ ልማት ሚንስቴር በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ ምርምር ማዕከል ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ.ም በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ዙሪያ ሰፊ የምክክር መድረክ አካሂዷል። ይህንን ጉዳይ እንመለከተዋለን፡፡

⭕️ የእንግዳ ሰዓት

🔻አቶ ዮፍታሔ ዮሀንስ ዛሬም እንግዳችን ናቸው፡፡
በአይቲ እና በቴሌኮም ፕሮግራም ላይ በመስራት 17 ዓመት ልምድ ያካበቱ ባለሙያ ናቸው፡፡ አቶ ዮፍታሔ ከኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ጠቃሚ የሆኑ ጉዳዮችን አንሰተናል።  ሰዓቱን ጠብቃችሁ ተከታተሉ ዘንድ ከወዲሁ እጋብዛለሁ።

❇️ በርካታ የሆኑ ልምዶችና ዕውቀቶችን የምታገኙበት በመሆኑ ሰዓቱን ጠብቃችሁ ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ በድጋሚ በአክብሮት እጋብዛችኋለሁ፡፡

⭕️ ልዩ ዝግጅት

🏗 የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን የሚያቀርበው ልዩ ዝግጅት የፕሮግራማችን አንድ አካል ነው። ኮርፖሬሽኑን በእጅጉ እናመሰግናለን።

✍️📞☎️ የምታነሱት ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በዚሁ በቴሌግራም ገፃችን ላይ አድርሱን፡፡

🥍📻🕰 ምርጫችሁ አድርጋችሁ ምሽት
ከ2፡30 — 3፡30 ሰዓት በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ላይ በቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ጋር ይሁን!

Ethio con Tender

27 Dec, 12:33


ጨረታ
አዲስ ዘመን ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

27 Dec, 12:32


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

27 Dec, 12:29


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

27 Dec, 12:26


ጨረታ
ኢትዮጵያን ሄራልድ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

27 Dec, 12:25


ጨረታ
ኢትዮጵያን ሄራልድ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

27 Dec, 12:21


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

26 Dec, 09:29


❇️ ኢስት አፍሪካን ሆልዲንግ እና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

👉 ኢስት አፍሪካን ሆልዲንግ እና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በግንባታ ግብዓት አቅርቦት እና በሌሎች መስኮች በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡

👉 ስምምነቱን የኢስት አፍሪካን ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብሩ ወልዴ እና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው ተፈራርመውታል፡፡

👉 የሆልዲንጉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብሩ ወልዴ እንደተናገሩት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ግዙፍ የኮንስትራክሽን ተቋም እንደመሆኑ የትብብር ስምምነቱ ኢስት አፍሪካን ሆልዲንግ ለኮርፖሬሽኑ የግንባታ ግብዓትን በተለይም የናሽናል እና የለሚ ሲሚንቶ ምርቶችን በበቂ ሆኔታ የሚያቀርብለት ይሆናል ብለዋል፡፡

👉 ኢ.ኮ.ሥ.ኮ በምህንድስና ዘርፍ፣ በፕሮጀክት ማኔጅመንት እና በኮንስትራክሽን ማኑፋክቸሪንግ ጠቃሚ ልምድ ያለው ተቋም ነው ያሉት አቶ ብሩ ፤ ኢስት አፍሪካን ሆልዲንግ ከትብብሩ ከፍተኛ ተጠቃሚ እንደሚሆን ሙሉ እምነት አለኝ ብለዋል፡፡

👉 ኢንጂነር ዮናስ አያሌው በበኩላቸው ኮርፖሬሽኑ ከዚህ በፊትም ሆልዲንጉ የሚያመርተውን ናሽናል ሲሚንቶ ይጠቀም እንደነበር ገልጸው  በቅርቡ  በሃገሪቱ  ግዙፍ የሆነውን የለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካን ገንብቶ ወደ ሥራ ማስገባቱ  የኮንክሪት መንገዶችን  በሲሚንቶ ለመስራት የሚያጋጥምን የሲሚንቶ ችግር በእጅጉ እንደሚያቃልለው ጠቁመዋል፡፡

Ethio con Tender

25 Dec, 09:42


🔵 የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ
የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ  ቃሊቲ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ ምርምር ማዕከል በመካሄድ ላይ ይገኛል።

🔷 የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አዘጋጅነት በመካሄድ ላይ ያለው ይህ መድረክ የኮንስትራክሽን እመርታ ለሀገር ግንባታ በሚል መሪ ቃል ነው እየተከናወነ የሚገኘው።

🔷 በዚሁ መድረክ ላይ  የመንግስት የስራ  ኃላፊዎች፣ ሥራ ተቋራጮች፣ አማካሪዎች ዘርፋ ላይ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላትና  ሌሎች የተገኙበት መድረክ ነው።

Ethio con Tender

24 Dec, 16:44


ሀገር በቀሉ ብሪጅ ኮንስትራከሸን እያካሄደ ያለው የአቃቂ ድልድይ ግንባታ 40 በመቶ አፈፃፀም ላይ ደርሷል

በአቃቂ ክፍለ ከተማ ጥሩነሽ ዲባባ ቤጂንግ ሆስፒታል አካባቢ የሚገኘው የአቃቂ ወንዝ መሻገሪያ ድልድይ የግንባታ ስራ 40 በመቶ አፈፃፀም ላይ ይገኛል፡፡

የድልድዩን ግንባታ ብሪጅ ኮንስትራክሽን የተባለ ሀገር በቀል የስራ ተቋራጭ ከ447 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ እያከናወነው ሲሆን፣ የማማከርና የቁጥጥሩን ስራ ደግሞ ስታዲያ አማካሪ ድርጅት እየተከታተለው ይገኛል፡፡

የግንባታ ስራው በዲዛይን ለውጥ እና በልዩ ልዩ ምክንያቶች በተያዘለት የጊዜ ገደብ ውስጥ ሳይጠናቀቅ ቆያቷል፡፡

በባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር የተመራ የተቋሙ አመራርና የሥራ መሪዎች ቡድን በግንባታ ሥፍራው በመገኘት የመስክ ምልከታ ያደረገ ሲሆን፣ የድልድዩ ግንባታ በፍጥነት በሚጠናቀቅበት ሁኔታም ላይ አቅጣጫ ተሰጥቷል፡፡

አሁን ላይ ከድልድዩ ግንባታ 2 ዋና ዋና ተሸካሚዎች እና 12 ምሰስዎች መካከል 50 በመቶ የሚሆነው ስራ በመገባደድ ላይ ሲሆን፣ ከዚሁ ጎን ለጎን የድልድዩን የላይኛውን ክፍል ፕሪካስት የማምረት ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡

የአቃቂ ድልድይ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ፤ ከቃሊቲ ቶታል በዜሮ ስምንት ወደ በአቃቂ ከተማ  እና ወደ ቱሉ ዲምቱ አደባባይ የሚደረገውን የትራፊክ ፍሰት የተቀላጠፈ በማድረግ ለአካባቢው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴ መሻሻል ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ይታመናል፡፡

(አአመባ)

Ethio con Tender

24 Dec, 11:50


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 14 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:48


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 14 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:46


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:36


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:35


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:34


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:32


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:31


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:31


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:29


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Dec, 11:27


ጨረታ
አዲሰ ዘመን  ታህሳስ 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

03 Dec, 10:28


❇️የሲሚንቶ ዋጋ በሲሚንቶ አምራች ፋብሪካዎች እንዲወሰን ተደረገ

🔷ንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለሲሚንቶ ፋብሪካ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ ከጥቅምት 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ  ምርታቸውን በፍትሃዊ ዋጋ  እንዲያቀርቡ መወሰኑን አስታውቋል፡፡

🔷ከዚህ ቀደም የሲሚንቶ ምርት የፋብሪካ መሸጫ ዋጋ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተወሰነ ለገበያ ሲሰራጭ የቆየ ቢሆንም በአዲሱ የአሰራር ሂደት ግን አምራች ፋብሪካዎች ሙሉ ሀላፊነቱን በመውሰድ በነጻነት ምርታቸውን ለገበያ እንዲያቀርቡ እና ገበያውን እንዲያረጋጉ ሃላፊነት መስጠቱን ሚኒስቴሩ እውቁልኝ ብሏል፡፡

🔷የሲሚንቶ ፋብሪካዎቹ የተሰጣቸውን ሀላፊነት በተጠያቂነት ስሜት እና በፍትሃዊ የዋጋ ተመን ማህበረሰቡን እንዲያገለግሉም መወሰኑን ገልጾ ከዚህ ቀደም አገልግሎት ላይ ይውል የነበረውን መመሪያ 940/2015 ማንሳቱን ይፋ አድርጓል፡፡

Ethio con Tender

03 Dec, 06:19


ኢትዮ ኮን ህዳር 23፤ 2017

Ethio con Tender

02 Dec, 17:23


https://t.me/ethioconradio?livestream=7f891b357849337494

Ethio con Tender

02 Dec, 15:01


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 23  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:59


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 23  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:59


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 23  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:57


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 23  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:56


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 23  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:55


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 23  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:54


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:49


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 22 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:42


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 20 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:40


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 20 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:37


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:35


ጨረታ
አዲሰ ዘመን ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 14:30


ጨረታ
ሪፖርተር  ህዳር 18 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

02 Dec, 12:36


👉 የዛሬ ምሽት ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ኢትዮ ኮን ሳምንታዊ ፕሮግራም

🚧የሬድዮ ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመንቀስ የመፍትሄ አቅጣጫ የሚጠቀሙ ፕሮግራሞችን እንዲሁም የተለያዩ የኮንስትራክሽን ባለሙያዎችን በመጋበዝ ዘርፉ ላይ ያላቸውን የሙያ ክህሎታቸውንና ልምዳቸውን የሚያካፍሉበት ሳምንታዊ የሬድዮ ፕሮግራም ነው፡፡

📷በዛሬ ፕሮግራማችን፡-

👷የእንግዳ ሰዓት

አቶ ዮፍታሔ ዩሀንስ የዛሬ እንግዳችን ናቸው፡፡
በአይቲ እና በቴሌኮም ፕሮግራም ላይ በመስራት 17 ዓመት ልምድ ያካበቱ ባለሙያ ናቸው፡፡ ታድያ የአቶ ዮፍታሔ ከኮንስትራክሽን ዘርፍ ጋር ምን አገናኛቸው እንደምትሉ መገመት አያዳግትም፡፡ ለዚህ ምላሽ ምሽት በሚኖረን የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራማችንን ጠብቃችሁ ትከታተሉን ዘንድ ከወዲሁ በአክብሮት ነው የምጋብዘው፡፡

❇️ በርካታ የሆኑ ልምዶችና ዕውቀቶችን የምታገኙበት በመሆኑ ሰዓቱን ጠብቃችሁ ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ በድጋሚ በአክብሮት እጋብዛችኋለሁ፡፡

✍️📞☎️ የምታነሱት ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በዚሁ በቴሌግራም ገፃችን ላይ አድርሱን፡፡

🥍📻🕰 ምርጫችሁ አድርጋችሁ ምሽት
ከ2፡30 — 3፡30 ሰዓት በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ላይ በቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ጋር ይሁን!

Ethio con Tender

01 Dec, 19:08


የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ5 ቢሊየን ፓውንድ በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው "ሜጋ ኤርፖርት ከተማ" ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ5 ቢሊየን ፓውንድ በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው "ሜጋ ኤርፖርት ከተማ" ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል።

ከአዲስ አበባ በ25 ማይል ርቀት ላይ በምትገኘው ቢሾፍቱ አቅራቢያ የሚገኘው ይህ የወደፊት አየር ማረፊያ በ2029 ሲጠናቀቅ እስከ 110 ሚሊዮን መንገደኞችን በዓመት የሚያስተናግድ ትልቅ ተርሚናል እና አራት ማኮብኮቢያዎችን ይይዛል ተብሏል።

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዳር አል ሀንዳሳ አማካሪዎች ጋር በመተባበር የሚመራው ይህ የ5 ቢሊዮን ፓውንድ ፕሮጀክት ኢትዮጵያን በአለም አቀፍ ንግድና ቱሪዝም ዋና ተዋናይ ለማድረግ ያለመ እንደሆነ ተመላክቷል።

በአሁኑ ወቅት የአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት መጨናነቅ ቢያጋጥመውም "ሜጋ ኤርፖርት ከተማ" ይህን ችግር በመቅረፍ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ያሳድጋልም ተብሎለታል።

(አማ)

Ethio con Tender

28 Nov, 08:57


በዶሮ ቅርፅ የተሰራው የዓለማችን ትልቁ ሕንፃ

በፊሊፒንስ የሚገኘው በዶሮ ቅርፅ የተሰራ የዓለማችን ትልቁ ሕንፃ ለሆቴል አገልግሎት የተገነባ ነው፡፡

ይህ ግዙፉ ሆቴል 6 ፎቆች ያሉት ሲሆን ቁመቱ ከ114 ሜትር በላይ ሆኖ በውስጡ 15 ክፍሎች መያዙም ተነግሯል፡፡

በኔግሮስ ኦክሲደንታል ደሴት ላይ በሚገኘው ካምፑስቶሃን ሃይላንድ ሪዞርት ኮረብቶች አናት ላይ የሚገኘው ሆቴሉ ሌላ ለየት የሚያደርገው ነገር የሆቴሎቹ ክፍሎች መስኮት አልባ መሆናቸው ነው፡፡

ሆቴሉ የዶሮ ቅርጽ ያለው ትልቁ ሕንፃ በመባልም በዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይ መስፈር ችሏል።

የሆቴሉ ባለቤት ታን ሲናገር" ይህን ሕንጻ የሰራሁት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን ለመቅጠር እና የወፍ ዘር ለኔግሮስ ሕዝብ ያለውን ጠቀሜታ ለማክበር እና ለማሳየት ነው" ብሏል፡፡

በሆቴሉ የመኝታ ዋጋ ለአራት ሰዎች የሚሆን አንድ ክፍል ከ80 የአሜሪካ ዶላር በታች ሲሆን እስከ ሰባት ለሚደርሱ ሰዎች የሚበቃው ክፍል ደግሞ 120 ዶላር ገደማ ወጪ ይጠይቃል ተብሏል።

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ አካባቢው ለመዝናኛ ተመራጭ እየሆነ የመጣ ሲሆን፤ በዶሮ ቅርጽ የተሰራውን ግዙፍ ሕንፃ ለመመልከትም በርካቶች ወደ ስፍራው እያቀኑ መሆኑን ሲኤንኤን ዘግቧል፡፡

(Ebc)

Ethio con Tender

28 Nov, 06:43


ባለ 13 ወለሉ የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር ሕንፃ ግንባታ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ተደረገ።

በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚገነቡ የመንግስት አገልግሎት መስጫ ተቋማትን በባለቤትነት የማከናወን ኃላፊነት የተሰጠው የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው ግንባታዎችን በጥራትና በፍጥነት በማከናወን ለአገልግሎት እያበቃ ይገኛል።

ከነዚህ ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ የሆነውና በስራ ተቋራጭ አፈፃፀም ውስንነት ተገምግሞና የቀደመ ውሉ ተቋርጦ ዳግም ከቆመበት እንዲቀጥል የተደረገው የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር 2B+G+11 ሕንፃ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል።

ከ1.1 ቢሊየን ብር በላይ ተመድቦለት በ 3000 ካ.ሜ. ቦታ ላይ የተገነባው ይህ የክፍለከተማ አስተዳደር ሕንፃ ለተለያዩ ፅ/ቤቶች የሚውሉ ቢሮዎችን ጨምሮ እያንዳንዳቸው 1,224 እና 459 ሰዎችን ማስተናገድ የሚችሉ ሁለት የመሰብሰቢያ አዳራሾች ፣ 30 ተሽከርካሪዎችን በቤዝመንት እንዲሁም 65 ተሽከርካሪዎችን በውጪ የማስተናገድ ዓቅም ያላቸው ፓርኪንጎች ፣ ጂምናዚየም ፣ የሕፃናት ማቆያና መጫወቻ ፣ ሬስቶራንት ፣ የመረጃ ክፍል ተሟልተውለታል።

ከዚህ በተጨማሪ አቅመ ደካማ እና የአካል ጉዳት ያለባቸው የሕብረተሰብ ክፍሎችን ከግምት ያስገቡ 4 ዘመናዊ ሊፍቶች የተገጠሙለት ሲሆን ለአገልግሎት ሰጪውና ለአገልግሎት ፈላጊው ምቹ እና ሳቢ ከባቢን የሚፈጥር የአረንጓዴ ስፍራዎች የፕሮጀክቱ አካል ተደርገዋል።

ይህ ሕንፃ ከቀደሙት የክፍለከተማ አስተዳደር ሕንፃዎች ልምድ የተወሰደበትና የመዲናዋን የዕድገት ደረጃ እንዲሁም የስማርት ሲቲ ትልም ከግምት አስገብቶ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በማካተት የተከናወነ ሲሆን በግንባታ ስራው ባማኮን ኢንጂነሪንግ በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም ኔማድ ኢንጂነሮችና አርክቴክቶች ኃ/የተ/የግ/ማ በአማካሪነት ተሳትፈውበታል።

የዚህ ህንፃ መገንባት የበርካታ ፋይናንስ ተቋማት መቀመጫ ለሆነው የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር አገልግሎት ትልቅ ዓቅም መፍጠር ከማስቻሉም ባለፈ አስተዳደሩ ለህንፃ ኪራይ የሚያወጣውን ከፍተኛ መዋለ ንዋይ በማስቀረት ረገድ ትልቅ ፋይዳ የሚኖረው ይሆናል።

(አግስቢ)

Ethio con Tender

25 Nov, 12:49


🏢🚧የህንጻ አዋጁ መሻሪያ ረቂቅ ሰነድ ማብራሪያ እስቲ ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን.....

Ethio con Tender

22 Nov, 17:47


ማስታወቂያ

ለአስራ አንዱም ክ/ከተሞች ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት  ኃላፊዎች በሙሉ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ከፕሮጀክት ማኔጅመንት ኢኒስቲትዩት ጋር በመተባበር በተለያዩ የምህንድስና ዘርፎች ለ10 ተከታታይ ቀናት በሁለተኛ ዙር ስልጠና ይሰጣል።

ስለሆነም ስልጠናው የፊታችን ህዳር  16/2017  ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እየገለፅን ሁሉም የክ/ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ኃላፊዎች ይህን አውቃችሁ ባለሙያዎች በስልጠናው እንዲሳተፉ እንድታደርጉ ስንል ጥሪ እናስተላልፋለን።


ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
ሕዳር 13/2017

Ethio con Tender

22 Nov, 13:53


የአዲስ አበባ ከተማ የአፍሪካ ስማርት ከተሞች አዋርድ ተሸላሚ ሆናለች!

ከተማ አስተዳደሩ ሽልማቱን ያገኘነው በከተማችን እየተስራ ባለው የኮሪደር ልማት እና ተያያዥ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ፣ ከተማችንን ለነዋሪዎቿ ለመኖሪያ ምቹ በማድረግ እና ተያይዞም በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ ትግበራ ፤ ቴክኖሎጂ ተኮር የመሠረተ ልማት ዝርጋታ እና አቅርቦት ለነዋሪዎች ያለውን አስተዋፅዖ ጭምር በመለየት የተሰጠ ነው ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባስመዘገባቸው አመርቂ ውጤቶች በናይሮቢ በመካሄድ ላይ ባለዉ የአፍሪካ ስማርት ከተሞች የኢንቨስትመንት ጉባኤ ላይ ተሸላሚ መሆን ችላለች።

የአዲስ አበባ ከተማ ከሌሎች ስማርት የአፍሪካ ከተሞች ጋር ተወዳድራ ሽልማቱን ከሚወስዱ ሶስት ከተሞች መካካል አንዷ መሆን የቻለች ሲሆን ፤ ክብርት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባን በመዋክል የተላከው የልኡኳን ቡድን ሽልማቱን ተቀብለዋል።

ይህ አዋርድ ለአዲስ አበባ ከተማ ሊሰጥ የቻለበት ዋነኛ ምክንያት በኮሪደር ልማት ከተማይቱን ለነዋሪዎቿ ምቹ እና ተስማሚ ለማድረግ የተገኘውን አመርቂና ውጤታማ ተግባር መሰረት በማድረግ መሆኑን እና በአርንጓዴ አሻራ የአየር ለውጥ ተጽዕኖን ለመቀነስ እየተተገበረ ያለውን ተምሳሌታዊ ተግባር በማስመልከት እንደሆነ ተገልጿል ። በተጨማሪም ሰው ተኮር ስማርት ከተሞች ለትውልድ መገንባት የሚለውን የከተማነት ሀሳብ በከተማይቱ ተግባራዊ በመደረጉ ነው። እንዲሁም ዘመናዊ እና ምቹ ከተማን ለመፍጠር ለአብንትም የእግረኞች መሄጃ እና የሞተር አልባ ተሸከርካሪዎች መንገድ ደረጃውን በጠበቃ ቴክኖሎጂ መገንባታቸውን መሰረት በማድረግ መሆኑን በሽልማት ስነስርዓቱ ላይ ተገልጿል።

ከዚህም በተጨማሪ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ስማርት በቴክኖሎጂ የተደገፉ አገልግሎት እና የዘመኑን ቴክኖሎጂ ታሳቢ ያደረጉ መሠረተልማት ዝርጋታዎች እንዲሁም ስማርት የነዋሪዎች እና የዜጐች ተኮር ከባቢዎች መገንባታቸው፤ ተያይዘው የተፈጠሩ ሰፊ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ እና ብቁ እና አመቺ ልማት ቴክኖሎጂን የተደገፍ አገልግሎት አሰጣጥ ሂደታቶች በመተግበራቸው ከተማይቱ ይህንን ሽልማት እንድታገኝ አድርጓታል ተብሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተሸላሚ መደረጉ ለሀገራችን የገጽታ ግንባታ የሚያበረክተው አስተዋጽዖ ትልቅ ትርጉም የሚሰጠው መሆኑን በመድረኩ ላይ ተገልጿል።

በአፍሪካ አህጉር ለሚገኙ መሰል ዋና ከተሞች ተምሳሌት የሚሆን ተብሏል።

ይህ የአፍሪካ ስማርት ከተሞች የኢንቨስትመንት ጉባኤ በዋናነት በኬንያ መንግስት፣ በናይሮቢ ካውንቲ እና ናይሮቢ በሚገኘው በተመድ የሰዎች ሰፋራ (UN-Habitat) እና ሌሎች አጋር አካላት በትብብር የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል።

በዝግጅቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ልዑካን ቡድን እየተሳተፉበት የሚገኙ ሲሆን በተመሳሳይ ሁኔታ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ሚነስትሮች፣ ከንቲባዎች፣ የተለያዩ አህጉራዊ እና አለም አቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች ተሳታፊ መሆን ችለዋል።

በናይሮቢ የሚገኘውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲን በመወከል ክቡር አምባሳደር ደመቀ አጥናፉ በሽልማት ስነ ስርአቱ ላይ ተገኝተዋል ።

የቀጣዩን 2025 ጉባኤም አዲስ አበባ የምታስተናግድ መመረጧም ተገልጿል።

(አኮቢ)

Ethio con Tender

22 Nov, 11:08


ጨረታ

ኢትዮጵያን ሄራልድ ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 11:06


ጨረታ
ኢትዮጵያን ሄራልድ  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 11:01


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 08:41


ጨረታ
ሪፖርተር ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 07:39


ጨረታ
ኢትዮጵያ ሄራልድ  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 07:39


ጨረታ
ኢትዮጵያ ሄራልድ  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 07:37


ጨረታ
ኢትዮጵያ ሄራልድ  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 07:37


ጨረታ
ኢትዮጵያ ሄራልድ  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 07:35


ጨረታ
ኢትዮጵያ ሄራልድ  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 07:34


ጨረታ
ኢትዮጵያ ሄራልድ  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Nov, 07:32


ጨረታ
ኢትዮጵያ ሄራልድ  ህዳር 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:02


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:02


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:02


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:01


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:01


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:01


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:01


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:01


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:01


የግንባታ አማካሪ ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:01


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:01


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:00


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

20 Nov, 09:00


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

19 Nov, 09:36


🔵 የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያቀረቧቸውን ተሿሚዎች በሙሉ ድምፅ አፅድቋል ።

በዚህም መሰረት:-

1.  አቶ ወንድሙ ሴታ - በም/ከንቲባ ማዕረግ የአ/አ ከተማ ዋና ሥራ አስኪያጅ

2.  አቶ ተንኩዌይ ጆክ ሮም - የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ኃላፊ

3.  አቶ ይመር ከበደ ይማም የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽንኮሚሽነር

የቦታ ለውጥ ያደረጉ

1.  አቶ አደም ኑሪ - የፕላንና ልማት ቢሮ ሃላፊ

2.  አቶ ቢንያም ምክሩ - የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ

3. ወ/ሮ ሃቢባ ሲራጅ - የንግድ ቢሮ ኃላፊ ሲሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን አጠናቅቋል::

(ኢቢሲ)

Ethio con Tender

19 Nov, 07:31


ኢትዮ ኮን ህዳር 9፤ 2017

Ethio con Tender

18 Nov, 17:31


https://t.me/ethioconradio?livestream=c712dbeaa69dbda479

Ethio con Tender

18 Nov, 13:51


የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር ECWCT/NCB/SG-41/2017

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የተለያዩ ያገለገሉ መሳሪያዎችና ተሽከርካሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ብቁ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡

1.  በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል ለድርጅቶች የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሲሆን ለግለሰብ ደግሞ መታወቂያ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማስረጃ በማቅረብ የማይመለስ ብር 400.00/አራት መቶ ብር/በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት የሀገር ውስጥ ጥቅል ግዥ ቡድን ቢሮ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
2.  የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የሚመጣ ተዛማጅ የሆነ የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ ወይም መታወቂያ እና  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡

3.  የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች    መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም ተጫራች ክፍት ነው፡፡ የጨረታው ሰነድ የተዘጋጀው በአማርኛ ቋንቋ ነው ፡፡

4.  ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ ብር አስር በመቶ (10%) የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ጋራንቲ (የባንክ ዋስትና) ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጪ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡

5.  ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀው ሳጥን ግዥ መምሪያ-1 ገቢ የሚያደርጉበት የመጨረሻ ቀን ህዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው፡፡

6.  ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ህዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ በሚገኘው ግዥ መምሪያ-1 የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

7.  ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8.  ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡
         
          የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በግዥ መምሪያ አንድ ቢሮ
          አድራሻ፡-ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ህንፃ 200 ሜትር ገባ ብሎ
                  አንድነት ኢንተርናሽናል ት/ቤት ፊት-ለፊት
          ስልክ ቁጥር 0118 72 29 91/ 0118-72 29 58

Ethio con Tender

18 Nov, 12:19


ምሸት 2:30 በአሀዱ ሬድዮ 94.3 የቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን!

Ethio con Tender

17 Nov, 17:41


የከተማ ግንባታን በተመለከተ

Ethio con Tender

15 Nov, 11:59


ጨረታ

አዲስ ዘመን  ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

13 Nov, 18:46


የሪል ስቴት ልማትና ግብይት እንዲቀላጠፍና አሰራሩ  ህግን የተከተለ እንዲሆን ለማስቻል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

የሪል ስቴት ልማትና ግብይት እንዲቀላጠፍ እንዲሁም ከብልሹ አሰራር ነጻና ህግን የተከተለ እንዲሆን ለማስቻል እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡

ይህ የተገለጸው በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ፣ መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሪልስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው።

ረቂቅ አዋጁ በሚወጣበት ወቅት የማይንቀሳቀስ ንብረት ግመታ ስርዓቱ ዘመናዊና በመረጃ በተደገፈ መልኩ ተገማች ዋጋ እንዲኖረው በማድረግ ከተሞች ልማታቸውን ማፍጠን በሚችሉበት ሁኔታ ለመምራትና የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የንብረት ዕሴት ጭማሪ መሰረት ተድርጎ የከተሞች የገቢ መሰረት ማስፋት እንደሚያስችል ተገልጿል።

በማይንቀሳቀስ ንብረት ገበያው ግልጽነት መጓደሉ የኢኮኖሚ መዛባት እያስከተለና የመንግስት ጥቅምን እያሳጣ ስለሚገኝ፣ ወደፊት ከአጠቃላይ ኢኮኖሚው ማደግ ጋር በተያያዘ የንብረት ገበያው እየሰፋ እንደሚሄድ ስለሚታወቅ ችግሩ አብሮ እንዳይሰፋ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናግረዋል።

በመሬት ላይ ለተደረገ ማንኛውም ንብረት ባለንብረቱ የንብረቱ ተገቢ የገበያ ዋጋ መረጃ ኖሮት የካፒታል ገበያው ተሳታፊ እንዲሆን አስፈላጊ ነው ተብሏል።

በማይንቀሳቀስ ንብረት ልማቱና ግብይቱ እንዲቀላጠፍ፤ ከብልሹ አሰራር የነጻና ህግን የተከተለ እንዲሆንና የተዋዋይ ወገኖችን ፍላጎት የሚያረካ፤ ጤናማ የኢኮኖሚ ግንኙነት እንዲኖርና የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ችግር እንዲቀረፍ የሚያግዝ ወጥነት ያለው የህግ ማዕቀፍ መኖር ስለታመነበት ረቂቅ አዋጁ መዘጋጀቱ ተገልጿል።

ከፍላጎት አንጻር የሪልስቴት ልማቱ አቅርቦት እጅግ ወደኋላ የቀረ በመሆኑ ቤት ለመግዛትና ለመከራየት የሚፈልጉ ወጎኖች በከፍተኛ ሁኔታ የሚቸገሩበት ሁኔታ መቀየር ስላለበት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንትን ማበረታታትና የቤት አቅርቦት እንዲሻሻል ለማድረግ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረውም በመድረኩ ላይ ተብራርቷል።

በውይይት መድረኩም የቋሚ ኮሚቴው አባላት፣ የሪል ስቴት አልሚዎች፣ የአርክቴክቸር ማህበራት፣ ኮንትራክተሮች፣ የዩንቨርስቲ ምሁራን እንዲሁም የተለያዩ የሙያና የንግድ ማህበራት የተገኙ ሲሆን፤ በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ መነሳት የሚገባቸውን የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን እንዲሁም መሻሻልና መዳበር ይገባቸዋል ያሏቸውን ሀሳቦች ተነስተው ውይይት ተካሂዶባቸዋል።

(ፖርላማ)

Ethio con Tender

13 Nov, 13:09


INVITATION FOR -BID

IFB No. ECWCT/NCB/PG/039/2017


1. The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for Procurement of Supply of Sanitary (Bathroom) Materials.           
                            
2. Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with their offer.

3. Bidding document should be prepared in English language.

4. Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement Department against payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year.

5. This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.

6.  The deadline for bid Submission shall be on November 28, 2024, at 4:30 Local time 

7. Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 200,000.00 ETB (Two hundred thousand) in the form of certified cheque (CPO) or Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted.

8. Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department on November 28, 2024, at 5:00 Local time in Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.

9. The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.

10. Bidders may get further information at the following address:
Ethiopian Construction Works Corporation

Address: - Gurd shola behind Athletics Federation Building
In front of Andinet International school
Telephone No.01 18 55 30 81
                                
      Procurement Dep.2, Team-1

                             

Ethio con Tender

13 Nov, 13:08


INVITATION FOR -BID

IFB No. ECWCT/NCB/PW/040/2017

1. The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for Procurement of Supply & Fix, Test Commission Lift and Related Works.         
                              
2. Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with their offer.

3. Bidding document should be prepared in English language.
4. Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement Department against payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year.

5. This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.

6.  The deadline for bid Submission shall be on November 29, 2024, at 4:30 Local time 

7. Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 200,000.00 ETB (Two hundred thousand) in the form of certified cheque (CPO) or Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted.

8. Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department on November 29, 2024, at 5:00 Local time in Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.

9. The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.
10. Bidders may get further information at the following address:

Ethiopian Construction Works Corporation
Address: - Gurd shola behind Athletics Federation Building
In front of Andinet International school
Telephone No.01 18 55 30 81
                                
         Procurement Dep.2, Team-1

                           

Ethio con Tender

13 Nov, 12:38


ጨረታ
ኢትዮጵያ ሄራልድ  ህዳር 3 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

13 Nov, 12:36


ጨረታ

አዲስ ዘመን ህዳር 3 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

13 Nov, 12:33


ጨረታ

ሪፖርተር ህዳር 4 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

12 Nov, 13:11


4ተኛ አመት 3ተኛ መደበኛ የካቢኔ ስብሰባች ሁለተኛ ኮሪደር ስራ ያለበትን በጥልቀት ገምግሟል ።

በግምገማው በዋናነት ትኩረት ያደረግነው የልማት ተነሺዎች የተስተናገዱበትን አግባብ፤ በመንግስት የሚኖሩ የነበሩ የተነሱበት አግባብ፤ መሰረተ ልማት የተሟሉላቸው መሆኑን፤ በተመሳሳይ ሁኔታ የግል ተነሺዎች ደግሞ የካሳ የ3 አመት የቤት ኪራይ እና ምትክ መሬት መውሰዳቸውን ፤የትራንስፖርት አቅርቦት እና የሞራል ካሳ በህጉ መሰረት የተከፈለ መሆኑን የተተነተነ ሪፖርት በየኮሪደሩ አስተባባሪዎች ቀርቦ ተገምግሟል።

በግምገማውም ሁሉም ህጋዊ ውል ወይም ሰነድ ኑሯቸው እንዲሁም በመጠለያ በተገኙበት ተጠልለው የሚኖሩ ነዋሪዎችን ሁሉ የቤት መስተንግዶ እና የቤት መሰረተ ልማቶች በተሟላላቸው እጅግ የተሻለ ፣ ንፁህ ፣ መሠረታዊ መገልገያዎች የተሟሉላቸው ቤቶች የተስተናገድ ሲሆን፤ ለመኖር ምቹ አካባቢ ያገኙ ስለመሆኑ እና አንዳንድ ሳይቶች ላይ የመንገድ ደረጃውን ለማሻሻል ግንባታ እየተካሄደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦ ካቢኔው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ውሳኔ አስተላልፏል።

ሌሎች ሳይት ላይ አስፈልጊው መሰረተ ልማት ተጠናቆ ነዋሪዎች የየእለት ኑሯቸውን እንዲቀጥሉ ተደርጓል ፤የማህበራዊ ኑሯቸው ሳይበታተን እድር ፤ ማህበር እና አብሮነታቸው የመሰረቱት ማህበራዊ መስተጋብር እንደተጠበቀ መስተናገዳቸው ን አቃቂ ፤ገላን ጉራ ፤ፉሪ ሃና ፤አራብሳ አምስት እና ስድስት አያት ሶስት፤ ላፍቶ ሃይሌ ጋርመንት እና ለሚኩራ አጠገብ የተሰሩት ሎኮስት ፤አየርጤና ቂርቆስ ለገሃር አካባቢ ፤አራዳ ሰባ ደረጃ አካባቢ በማሃል ከተማ የተገነቡ ቤቶች ላይም የተስተናገዳቸውን እና አፈፃፀሙም ጥሩ መሆኑን ካቢኔው ገምግሟል።

የመሠረተ ልማት ቅንጅት አካላት ከከተማ እስከ ፌደራል ተቋማት የነበራቸው ተሳትፎ በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን ካቢኔው በጥንካሬ ገምግሟል ።

በተጨማሪም መሬት እና ካሳ ምትክ እስካሁን ድረስ ብቻ ከ4.6ቢሊየን በላይ መከፈሉን የሁለት አመት የቤት ኪራይ መከፈሉን እና ቀሪ ተነዴዎችም ቅድመ ዝግጅት ሂደት ካቢኔው በጥንካሬ ገምግሟል ። በሌላ በኩል በኰሙኒኬሽን ሥራዎችን በደንብ ደጋግሞ ለሕዝብ መረጃን ማድረስ ላይ ከዚህ በላይ ማድረስ እና ተደጋጋሚ የሚዲያ ሽፋን ያላቸው የመረጃ ስርጭት ለህብረተሰቡ መድረስ እንዳለበት ካቢኔው አሳስቧል። መረጃን የሚያዛቡ እና ሀገር እንዳትለማ ውዝንብር በሚፈጥሩ የተለያዩ ዝንባሌዎች የሚያሳዩ የመረጃ ምንጮችን እና አካላት ላይ ህጋዊ ርምጃ በመወሰድ እንዳለበት በአፅንኦት ኣንስተዋል ።

በ2ኛው ዙር ኮሪደር ልማት ስራ 2879 ሄክታር ስፋት ፤ 135ኪሎ ሜትር የኮሪደር ርዝመት ያለው ሲሆን ፤ 240ኪሎ ሜ የአስፋልት መንገድ፣ 237 የእግረኛ መንገድ ፣ 32 የህፃናት መጫዎች ቦታዎች ፣ 79 የህዝብ መዝናኛ ቦታዎች ፣ 114የታክሲ እና አውቶቡስ መጫኛ እና ማውረጃ ፣ 58 የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ ማድረጊያ ቦታዎች፣ 368 ሄክታር አረንጋዴ ልማት ሽፋን ያላቸው ቦታዎች፣ የ 111 ኪ.ሜ ሳይክል መንገድ ፣ 17 የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታዎች፣ 106 የህዝብ መፀዳጃ ቤቶች፣ 121 ኪ.ሜ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ፣ 182 ኪ.ሜ ድሬኔጅ መውረጃ መስመር ፣ 50 የተሸርካሪና እግረኛ መተላለፊያ ፣ 75 ኪ .ሜ ሪቴይኒንግ (የድጋፍ ግንብ) ስራዎችን የሚያካትት ነው ::

ይህንኑ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ክትትል ማሳደግ፤ ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልኩ የተተገበሩ የ አንደኛ ዙር ኮርድር ልማት ልምዶች ተቀምረው ለ2ተኛው ዙር በተሻለ ብቃት መስራት እንደሚያስፈልግ ፤ ቅንጅታዊ አሰራርም በተጠናከረ መልኩት አሳድጎ በጥንካሬ አሁን ካለው በላይ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ካቢኔው አሳስቧል።

(ከፅቤ)

Ethio con Tender

12 Nov, 07:39


ቋሚ ኮሚቴው በህንጻ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የህንጻ ረቂቅ አዋጅ ማሻሻያ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቷል።

የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር እሸቱ ተመስገን ህንፃዎች ሲሰሩ ለዲዛይኖች ጊዜ ሰጥቶ በአግባቡ በመስራት የግንባታ ጊዜን የተቀላጠፈ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። የአዋጭነት ጥናትና የአካባቢና ማህበራዊ ተጽኖዎችም  በአግባቡ   መታየት እንዳለባቸው ተናግረዋል።

ምክትል ሰብሳቢው ከመድረኩ ጥሩ ግብአት መገኘቱን ገልጸው፤ አዋጁ ረጅም ጊዜ የሚያገለግል እንዲሆን ተጨማሪ አስተያየቶችን በጽሁፍ ማድረስ እንደሚቻል ጠቁመዋል ። ዘርፉን ለማሳደግ የሙያ ማህበራት ተጠናክረው በጋራ መስራት እንዳለባቸውም ጠቁመዋል።

በውይይቱም የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የአዋጁ ማሻሻያ ጥናት ላይ የተመሰረተ እና ዘርፉ የደረሰበትን ደረጃ ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል። 

የከተሞች ስታንዳርድ ተዘጋጅቶ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መገባቱን ገልጸው፤ የሙያ ማህበራት በጋራ ሆነው ጠንካራ አቅም መፍጠር ቢችሉ የተሻለ መሆኑን ጠቁመዋል ።

በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የኮንስትራክሽንና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ መዲና አህመድ  አዋጁን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ አዋጁ የህዝብን ደህንነት ለመጠበቅ እና ለአካል ጉዳተኞችና ለሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች የህንጻ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ዝቅተኛውን ደረጃ ለመወሰን አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል
በነባሩ ህግ በአፈጻጸም የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ፣ የአካል ጉዳተኞች ተደራሽነትን፣የግንባታ ጥራትና የሀብት ብክነት ችግሮች ለመቅረፍ የሚያስችል  ግልጽና ለአተገባበር ምቹ የሆነ የአሰራር ስርአት መዘርጋት ተገቢ ሆኖ መገኘቱን  ተናግረዋል ። 

ማንኛውም ሰው አዲስ ግንባታ ለማከናወን፣ ነባር ህንፃ ለማሻሻል ፣ለማስፋፋት ወይም ለማፍረስ እንዲሁም የአገልግሎት ለውጥ ለማድረግ በቅድሚያ ተገቢውን የግንባታ ፈቃድ ማግኘት እንዳለበት እና ማንኛውም ሰው የህዝብ መገልገያ የሆኑ የተጠናቀቁ ህንፃዎች አገልግሎት ላይ ከመዋላቸው በፊት የህንጻ መጠቀሚያ ፈቃድ ማግኘት እንዳለበት ገልጸዋል።

በውይይቱ የተሳተፉ ባለድርሻ አካላት አዋጁን በሚመለከት አስተያየትና ጥያቄዎችን አንስተዋል። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ እና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች ምላሽ ሰጥተዋል ።

በውይይቱ ከክልል እና ከከተማ አስተዳደር የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ የመጡ የስራ ሃላፊዎች ፣ ከኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፣ ቲንክታ
አካላት ተገኝተዋል።

(ከመልሚ)

Ethio con Tender

12 Nov, 05:43


ኢትዮ ኮን ህዳር 2፤ 2017

Ethio con Tender

11 Nov, 17:30


https://t.me/ethioconradio?livestream=be040442d44308164f

Ethio con Tender

11 Nov, 12:38


👉 የዛሬ ምሽት ህዳር 2 ቀን 2017 ዓ.ም ኢትዮ ኮን ሳምንታዊ ፕሮግራሞቻችን

🗣ወቅታዊ ፕሮግራም

🔷 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔውን ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም  በኢንተር ላግዠሪ ተካሂዷል።

ይህን በተመለከተ ወደ እናንተ የምናደርሰው ፕሮግራም ይኖረናል።

🏗 የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን የሚያቀርበው ልዩ ዝግጅት የፕሮግራማችን አንድ  አካል ነው።

✍️📞☎️የምታነሱት ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በዚሁ በቴሌግራም ገፃችን ላይ አድርሱን፡፡

🥍📻🕰 ምርጫችሁ አድርጋችሁ ምሽት
ከ2፡30 — 3፡30 ሰዓት በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ላይ ከቀጥታ ስርጭት ፕሮግራማችን ጋር ይሁን!
                                          

Ethio con Tender

11 Nov, 06:01


Slump Test ....very important

Ethio con Tender

09 Nov, 07:19


🔵 የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ የትምጌታ አስራት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ባካሄደው ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተገኝተው ካደረጉት የመክፈቻ ንግግር መካከል እነዚህን ነጥቦች አንሰተዋል፣

🔷የኮንስትራክሽን ዘርፋ ከአጠቃላይ የስራ ዕድል ፈጠራ ውስጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል። በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ150,000 በላይ ባለሙያዎች ወደ ዘርፋ እንደሚንቀሳቀስ የተለያዩ መረጃዎች ያሳያሉ።

🔷ባለፋት 26 ዓመታት በተሰሩ ስራዎች የአገር በቀል ተቋራጮች (የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ጨምሮ ) ከፌደራል የመንገድ ፕሮጀክቶች በገንዘብ 54 በመቶ በፕሮጀክት ብዛት ደግሞ 79 በመቶ አካባቢ የሚሆነውን ኮንትራት በመፈረም እየተሳተፈ ነው። ይህ እውነታ ከብዙዎቹ የአፋሪካ ሀገራት ጋር ሲነፃፀር የተሻለ ነው።

Ethio con Tender

09 Nov, 06:50


🔷 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔውን ዛሬ በአሁኑ ሰዓት ጥቅምት  30 ቀን 2017 ዓ.ም
  በኢንተር ላግዠሪ (የቀድሞው ኢንተር ኮንቲነታል) ሆቴል በመካሄድ ላይ ይገኛል

🔵 የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ የትምጌታ አስራት ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።

Ethio con Tender

08 Nov, 21:46


ዛሬ ከሲሚንቶ አምራች ኩባንያ ባለቤቶች እና የስራ ሃላፊዎች ጋር በሲሚንቶ ግብይት የአሰራር ስርዓት ላይ ውይይት ማድረጋቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል፡፡

በተለያዩ ውጪያዊና ውስጣዊ ምክንያቶች በበቂ ደረጃ ያለማምረት የምርት ፍላጎትና አቅርቦት ላይ ከፍተኛ መዛነፍ መፍጠሩንና የሲሚንቶ ግብይት በፋብሪካ እና በቸርቻሪዎች መካከል የሚሸጥበት የግብይት ሰንሰለት ለተጋነነ ዋጋ ጭማሪ በር የሚከፍቱ አሰራሮችን አስተካክለው በበቂ አምርተው ባጠረ የግብይት ሰንሰለት በሚሸጡበት አግባብ ላይ ግልፅ አቅጣጫ ማስቀመጣቸውን ተናግረዋል።

Ethio con Tender

06 Nov, 12:03


ጨረታ

ሪፖርተር ጥቅምት 27 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 12:00


ጨረታ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 27  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:59


ጨረታ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 27  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:58


ጨረታ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 27 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:38


ጨረታ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 23  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:37


ጨረታ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 23  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:34


ጨረታ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:32


ጨረታ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 24  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:28


ጨረታ

ሪፖርተር ጥቅምት 24  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:25


ጨረታ

ሪፖርተር ጥቅምት 24  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:24


ጨረታ

ሪፖርተር ጥቅምት 24  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:22


ጨረታ

ሪፖርተር ጥቅምት 24  ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 11:20


ጨረታ

ሪፖርተር ጥቅምት 24 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

06 Nov, 08:42


**ማስታወቂያ *

Ethio con Tender

05 Nov, 12:38


**ማስታወቂያ *

🫵 ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር አባላት በሙሉ!

🔷 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔውን ጥቅምት 23 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚያካሂድ ቀደም ብሎ የተገለፀላችሁ መሆኑ ይታወሳል፡፡

🔷ይሁንና የምርጫ አመቻች ኮሚቴ አባላቱ በዚሁ ዕለት ቀደም ብለው በተያዙና  በተለያዩ ፕሮግራሞቻቸው ምክንያት መገኘት የማይችሉ መሆኑን በመረዳታችን ጉባዔውን በአንድ ሣምንት ወደፊት ለመግፋት መገደዳችንን  በታላቅ አክብሮትና ትህትና ጋር ለመግለፅ እንወዳለን፡፡

- ጉባኤው የሚካሄደው ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም

- ቦታው ኢንተር ላግዠሪ (የቀድሞው ኢንተር ኮንቲነታል) ሆቴል

- ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ መሆኑን እናስታውቃለን።

🔷የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ዳይሬክተሮች ቦርድ

Ethio con Tender

05 Nov, 06:50


ኢትዮ ኮን ጥቅምት 25፤ 2017

Ethio con Tender

04 Nov, 17:27


https://t.me/ethioconradio?livestream=8d7ff24814b74ceec2

Ethio con Tender

04 Nov, 13:24


👉 የዛሬ ምሽት ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ኢትዮ ኮን ሳምንታዊ ፕሮግራሞቻችን

🗣ወቅታዊ ፕሮግራም

🔵የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም አካሂዷል።

በዚሁ ስብሰባ ላይ ከመሰረተ ልማት፣ ከኮሪደር ልማትና ሌሎች የተያያዙ ጉዳዮች ጋር ከምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸውን ጥያቄ የሰጡትን ምላሽ በዛሬ ወቅታዊ ፕሮግራማችን እንመለከተዋለን።

🏗 የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን የሚያቀርበው ልዩ ዝግጅት የፕሮግራማችን አንድ  አካል ነው።

✍️📞☎️የምታነሱት ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በዚሁ በቴሌግራም ገፃችን ላይ አድርሱን፡፡

🥍📻🕰 ምርጫችሁ አድርጋችሁ ምሽት
ከ2፡30 — 3፡30 ሰዓት በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ላይ ከቀጥታ ስርጭት ፕሮግራማችን ጋር ይሁን!
                                          

Ethio con Tender

03 Nov, 11:09


ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ከሚያስገባቸው 330 ገልባጭና የጭነት ከባድ ተሸከርካሪዎች 44ቱ ለሚ ከተማ ደረሱ።

ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በሦስተኛ ዙር 44 ገልባጭ ከባድ ተሸከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባቱ ተገልጿል፡፡

ኩባንያው ወደሀገር ውስጥ እያስገባቸው ከሚገኙት 330 ገልባጭና የጭነት ከባድ ተሸከርካሪዎች መካከል በመጀመሪያ ዙር 36፣ በሁለተኛው ዙር 30 ተሸከርካሪዎችን በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ መግባታቸው ይታወቃል፡፡

በሦስተኛ ዙር ደግሞ 44 ተጨማሪ ገልባጭ ከባድ ተሸከርካሪዎች ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በመግባት ላይ ይገኛሉ፡፡

እነዚህ ከባድ ተሽከርካሪዎች የሲሚንቶ ምርት ግብዓት የሆነውን ማዕድን ከማምረቻ ጣቢያው ማከማቻ ቦታ የሚያጓጉዙ እጅግ ግዙፍና ዘመናዊ የሆኑ ገልባጭ ከባድ ተሸከርካሪዎች መሆናቸውን ከፋብሪካው ማኅበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ መጀመሩን ማስታወቁ ይታወሳል ሲል አሚኮ ዘግቧል።

Ethio con Tender

02 Nov, 11:42


የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የኮንስትራክሽን ግብዓት ማምረቻ ማዕከልና ሁለት ባለ 13 ወለል ህንጻዎችን አስመረቀ

በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኮርፖሬሽኑ የኮንስትራክሽን ግብዓት ማምረቻ ማዕከል ጥራት ያለው ብሎኬት እና የኮንክሪት ውህድ በማምረት የራሱን የኮንክሪት ፍላጎት ከማሟላት ባሻገር በዘርፉ ያለውን የግብዓት እጥረት ይሞላልም ተብሎ ይጠበቃል።

የኮንስትራክሽን ግብዓት ማምረቻ ማዕከሉ በአመት 202ሺ 752 ሜትር ኩብ የኮንክሪት ውህድና እና ባለ 20 ሴንቲ ሜትር ብሎኬት በቀን 25ሺ፣ ባለ 10 ሴንቲ ሜትር በቀን እስከ 50ሺ እንዲሁም ባለ 15 ሴንቲ ሜትር በቀን 37ሺ ብሎኬቶችን የማምረት አቅም አለው።

በ1ሺ 263 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈውና ባለ 13 ወለል ሆኖ የተገነባው የኮከበ ጽባህ ሳይት ህንጻ ሌላው ኮርፖሬሽኑ አስገንብቶ ያስመረቀው ፕሮጀክት ሲሆን ከባለ ሁለት እስከ ባለ አራት መኝታ ቤት 60 የሚደርሱ ዘመናዊ ቤቶች ያሉት ነው።

ሌላው በ1ሺ 541 ካሬሜትር ቦታ ላይ ያረፈውና ከባለ 1 እስከ ባለ አምስት መኝታ ቤቶች ያሏቸው መኖሪያ ቤቶች እና የንግድ ሱቆችን አካቶ የተገነባው ባለ 13 ወለሉ የምስራቅ አጠቃላይ ሳይትም ኮርፖሬሽኑ ገንብቶ ያስመረቀው ፕሮጀክት ነው።

Ethio con Tender

01 Nov, 14:04


በአዲስ አበባ ከተማ #ለአፓርትመንት_ቤቶች እና #ለጋራ_መኖሪያ_ቤቶች ወይም ኮንዶሚኒየም ቤቶች አማካኝ የሽያጭ ዋጋ ተመን በ34 በመቶ እንዲቀንስ ተደርጓል።

በተሻሻለው  የቤት ሽያጭ ዋጋ ተመን መሰረት ከኮንደሚንየም እና አፓርትመንት ውጪ ለሆኑ ግንባታዎች፦

➡️ የግንባታ ነጠላ ዋጋ በጭቃ የተሰራ ቪላ ቤት (G+0) ነጠላ ዋጋ በካሬ 15,000 ብር፣

➡️ በብሎኬት የተሰራ የቪላ ቤት (G+0) ነጠላ ዋጋ በካሬ 20,000 ብር፣

➡️ የህንጻ ወለላቸው ከG+1 እስከ G+5 25,000 ብር እና፣

➡️ G+6 እና በላይ የሆኑ ቤት ወይም ህንጻ ነጠላ ዋጋ በካሬ 30,000 ተደርጓል፡፡

የቦታው መገኛ ዋጋ ('location value') ለከተማው የቦታ ደረጃ የጸደቀው ወቅታዊ አማካይ የሊዝ ጨረታ ዋጋ እንዲሆን መደረጉም ተገልጿል።

የቤት ስም ንብረት ዝውውር ክፍያ ማለትም አሹራ 4 በመቶ እና የቴምብር ቀረጥ 2 በመቶ ከጠቅላላ የቤቱ ሽያጭ ዋጋ ተሰልቶ ከመጋቢት17 ቀን 2016 ዓ/ም  ጀምሮ እንዲከፈልም ቢሮ አዟል።

ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር  ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የቤት ሽያጭ ዋጋ ተመን መሻሩንም ቢሮ ጠቅሷል።

በፍርድ ቤት እና በባንክ ሃራጅ ሽያጭ የስም ንብረት ዝውውር የሚጠየቅባቸው ይዞታዎችን በተመለከተ ይዞታ አገልግሎትና መብት ፈጠራ ደንብ ላይ በተቀመጠው አግባብ ተፈጻሚ ይሆናል ተብሏል።

ይህ ማሻሻያ መምሪያ ከመውጣቱ በፊት የስም ንብረት ዝውውር አገልግሎት ጠይቀው በሂደት ላይ ሆኖ ክፍያ የፈጸሙ ተጋልጋዮች በቀድሞ አሰራር በከፈሉት ክፍያ መሰረት ይስተናገዳሉ ተብሏል።

ግንባታቸው ያልተጠናቀቁ ህንፃዎች የትመና ስራ የሚሰራላቸው ግንባታው በደረሰበት ወይም አሁን ላይ ባለበት ግንባታ ደረጃ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ያሳወቃል።

Ethio con Tender

01 Nov, 12:16


ጨረታ

አዲሰ ዘመን ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

01 Nov, 12:16


ጨረታ

አዲሰ ዘመን ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

01 Nov, 12:16


ጨረታ

አዲሰ ዘመን ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

01 Nov, 11:58


ጨረታ

አዲሰ ዘመን ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

01 Nov, 11:57


ጨረታ

ኢትዮጵያን ሄራልድ ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

01 Nov, 07:00


ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ ጀመረ

በቅርቡ ሥራ የጀመረው ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከትናንት ጀምሮ ምርትን ለገበያ መቅረቡን አስታወቀ፡፡

ፋብሪካው የማምረት ሥራውን በፍጥነት እንዲጀምር የተደረገው ምርቱን በቶሎ ወደ ገበያ በማቅረብ በሀገር ደረጃ ያለውን የሲሚንቶ ገበያ ለማረጋጋት መሆኑ ተገልጿል፡፡

(Fbc)

Ethio con Tender

31 Oct, 16:06


በተሻሻለው የካሳ አዋጅ ቁጥር 1336/2016 አፈጻጸም እና  አተገባበር አስመልክቶ ውይይት ተደረገ

በተሻሻለው የካሳ አዋጅ ቁጥር 1336/2016
መሰረተ ልማት እና ማህበራዊ አገልግሎት ንብረት የመገመት፣ የመክፈል እና የማስነሳት ስራ ላይ ችግሮች እያጋጠሙ በመሆኑ ይህንን ችግር መፍታት የሚያስችል አሰራር ማዘጋጀት በማስፈለጉ እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ እንዲኖራቸው እና በቀጣይ አካሄዶች ላይ የጋራ መግባባት እንዲኖር በማስፈለጉ ነው ወይይት የተካሄደው።   

በውይይት መድረኩ የፌዴራል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ፣  ከየክልሉ፣ ከተጠሪ ተቋማት እና ከመንግስት የልማት ድርጅቶች የተወጣጡ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።

የውይይት መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የመሰረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ  ክቡር  አቶ የትምጌታ አስራት  መንግስት ለህዝብ ጥቅም ሲባል ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎችን የሚቋቋሙበት የተሻሻለው የካሳ አዋጅ  ረቂቅ ደንቡ ላይ ውይይት በማድረግ   በቂ ግንዛቤ ለመፍጠር የውይይት መድረክ ማስፈለጉን ገልጸዋል ።

በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመሬትና ካዳስተር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ብዙሃለም አድማሱ ለህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበት እና የልማት ተነሺዎችን መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1336/2016 ሰነድ እና ሀገራዊ የመሰረተ ልማት ቅንጅት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ቴዎድሮስ ተገኝ ለህዝብ ጥቅም ሲባል መሬት ሲለቀቅ ስለሚከፈለው ካሳ እና የልማት ተነሺዎችን መልሶ ለማቋቋም የወጣ የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ረቂቅ ማሻሻያ ደንብ በሚል የተዘጋጁ ሰነዶች ቀርበው ሰፊው ውይይት ተደርጎባቸዋል።

የቀረቡት ሰነዶች  መነሻ በማድረግ ከተሳታፊዎች  የተለያዩ አስተያየቶች እና ጥያቄዎች ተነስተው በክቡር ሚኒስትር ዴኤታው  ምላሽ እና ማብራሪያ
ተሰጥቶባቸዋል ።

(ከመልሚ)

Ethio con Tender

30 Oct, 18:05


የመሬት ውስጥ የእግረኛ መተላላፊያ መስመር ግንባታን ተከትሎ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ቦሌ በሁለቱም አቅጣጫ ለተሽከርካሪ ዝግ ሆኗል
- የትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን

በመገናኛ አካባቢ ያለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመፍታት የሚያግዝ የመሬት ውስጥ የእግረኛ መተላላፊያ መስመር ግንባታ ተጀምሯል::

በመሆኑም በተለይ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ቦሌ እና ከቦሌ ወደ መገናኛ አደባባይ በሁለቱም አቅጣጫ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታውቋል::

እግረኞች በሙሉጌታ ዘለቀ ህንጻ በኩል ማለፍ ስለማይቻል በቦሌ ክ/ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ባለው የእግረኛ መንገድ እንዲጓዙ እንዲሁም አሽከርካሪዎችም ሌሎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ባለስልጣን መስርያ ቤቱ አሳስቧል፡፡

የአካባቢው መንገድ ተጠቃሚዎች ግንባታው በአጭር ጊዜ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለሚያሳዩት ትብብር የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ምስጋና አቅርቧል፡፡

Ethio con Tender

30 Oct, 17:05


የመገናኛ መሬት ውስጥ የእግረኛ መተላለፊያ መስመር ግንባታ ተጀምሯል

ከፍተኛ መጨናነቅ ባለበት " መገናኛ ' አካባቢ የመሬት ውስጥ የእግረኛ መተላለፊያ መስመር ግንባታ መጀመሩ ተገልጿል። በዚህ አካባቢ ያለውን ከፍተኛ የሆነ የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመፍታት ያግዛል የተባለ የመሬት ውስጥ ለውስጥ የእግረኛ መተላለፊያ መሰራት ጀምሯል።

ይህ ፕሮጀክት ከቦሌ ኤርፖርት እስከ መገናኛ ባለው የመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት ስራ አንዱ አካል እንደሆነ ተመላክቷል።

ገንቢው ተቋራጭ ይህንን ስራ እንዲያጠናቅቅ የተሰጠው ጊዜ 45 ቀን ነው።

Ethio con Tender

30 Oct, 13:24


ጨረታ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

30 Oct, 13:19


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

26 Oct, 10:08


ኖህ ሪል ስቴት ከ750 በላይ የመኖሪያ አፓርታማዎችን እና የንግድ ቤቶችን ዛሬ አስረከበ።

ኖህ ሪል ስቴት ከ750 በላይ የመኖሪያ አፓርታማዎችን እና የንግድ ቤቶችን ዛሬ ጥቅምት 16/2015 ዓ.ም አስረከበ።

ሰሚት አከባቢ የተገነባው "ኖህ ኤርፖርት ድራይቭ ሳይት" የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ሲሆን ለቤት ባለቤቶች የተላለፉት መኖሪያ ቤቶች ከ75 ካሬ አስከ 128 ካሬ ስፋት ያላቸው መሆናቸው በቤት ማስረከቢያ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።

ቤቶቹ ከባለ 2 እስከ ባለ 3 መኝታ ክፍሎች ያሏቸው 750 በላይ አፓርታማ የመኖሪያ ቤቶች፣ 32 በላይ ቪላ ቤቶች እና 45 የንግድ ሱቆች ናቸው።

ኖህ ሪልስቴት ዛሬ ያስረከባቸው መኖሪያ ቤቶች መዋኛ ገንዳ፣ የከርሰ ምድር ውሃ እንዲሁም የስፖርት ማዘወተሪያ ያካተቱ መሆናቸው ተጠቅሷል።

የኖህ ሪል ስቴት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቃዱ አዋሽ ኖህ ሪል ስቴት ስፋት የመኖሪያ አፓርታማዎችን በጊዜ እና በጥራት በመገንባትና በማጠናቀቅ ኩባንያው የደንበኞቹን እምነት ያተረፈ ኩባንያ ነው ብለዋል። ኩባንያው በቅርቡ በእንቁላል ፋብሪካ "ኖህ አስኳልን" 750 በላይ መኖሪያ ቤቶችን በአዋሬ ሴቶች አደባባይ "ኖህ ቪክትሪ ሳይት" 152 ቤቶችን ለቤት ባለቤቶች እንደሚያስረክብ ጠቅሷል።

የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ቴዎድሮስ ዘሪሁን በበኩላቸው "አዲስ አበባን ውበት በሚመጥን መልኩ እስከ 2020 ዓ.ም አብዛኛውን የከተማችን ነዋሪዎች ተደራሽ የሚያደርጉና ተመጣጣኝ ዋጋ ያላቸው ቤቶች ገንብቶ ለማስረከብ እየሰራን እንገኛለን" ብለዋል። በቀጣይ ወር በቦሌ ሆምስ በሚባለው አካባቢ ከ5,000 በላይ የሚሆኑ ቤቶችን ግንባታ እንደሚያስጀምሩ ተናግሯል።

የአዲስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ ባደረጉት ንግግር በከተማችን ከፍተኛ የሆነ የቤት ፍላጎት አለ ይህ በመንግስት ብቻ ሊሸፈን አይችልም የግል ቤት አልሚዎችን በመደገፍ ለነዋሪው ቤት ፍላጎት መሸፈን አስፈላጊ ነው፣ ዛሬ የተመረቀው የኖህ ሳይት ለከተማችን ቤት ብቻ ሳይሆን ውበትም የሚጨምሩ ናቸው ብለዋል።

ኖህ ሪል ስቴት ባለፉት አስርት ዓመታት በ33 ሳይቶች ከ9,800 በላይ የመኖሪያ ቤቶችን፣ የንግድ ማዕከላትን ከ25,000 በላይ ለሚሆኑ ቤት ፈለጊዎች ገንብቶ አስረክቧል።

Ethio con Tender

26 Oct, 07:04


INVITATION FOR -BID
IFB No. ECWCT/NCB/PW/031/2017

1. The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for Procurement of Supply & Fix High Quality under Carriage Car Washer.          
                             
2. Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with their offer.

3. Bidding document should be prepared in English language.

4. Interested Potential Bidders
obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement Department against payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year.

5. This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.

6.  The deadline for bid Submission shall be on November 08, 2024, at 4:30 Local time 

7. Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 200,000.00 ETB (Two hundred thousand) in the form of certified cheque (CPO) or Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted.

8. Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department on November 08, 2024, at 5:00 Local time in Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.

9. The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.

10. Bidders may get further information at the following

address:
Ethiopian Construction Works Corporation

Address: - Gurd shola behind Athletics Federation Building
In front of Andinet International school
Telephone No.01 18 55 30 81
                                
  

Ethio con Tender

25 Oct, 10:30


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

25 Oct, 09:13


**ማስታወቂያ *

🫵 ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር አባላት በሙሉ!

🔷 የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔውን ጥቅምት 23 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚያካሂድ ቀደም ብሎ የተገለፀላችሁ መሆኑ ይታወሳል፡፡

🔷ይሁንና የምርጫ አመቻች ኮሚቴ አባላቱ በዚሁ ዕለት ቀደም ብለው በተያዙና  በተለያዩ ፕሮግራሞቻቸው ምክንያት መገኘት የማይችሉ መሆኑን በመረዳታችን ጉባዔውን በአንድ ሣምንት ወደፊት ለመግፋት መገደዳችንን  በታላቅ አክብሮትና ትህትና ጋር ለመግለፅ እንወዳለን፡፡

- ጉባኤው የሚካሄደው ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም

- ቦታው ኢንተር ላግዠሪ (የቀድሞው ኢንተር ኮንቲነታል) ሆቴል

- ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ መሆኑን እናስታውቃለን።

🔷የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ዳይሬክተሮች ቦርድ

Ethio con Tender

24 Oct, 17:02


የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች የጊዜና የዋጋ መገመቻ ማንዋልና ሶፍትዌር ረቂቅ ሰነድ ላይ ውይይት ተካሂዷል

የኢት/ኮንስትራክሽን ባለስልጣን  የግንባታ ፕሮጀክቶች በታቀደላቸው ጊዜ እንዲሁም  በተገቢ ዋጋ ተፈጻሚ እንዲሆኑ የሚያስችል ሀገር አቀፍ አሰራርን ለመዘርጋት አልሞ እየሰራ ይገኛል።

በዚሁ መሰረትም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ሲያስጠናው የነበረው የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች የጊዜና የዋጋ መገመቻ ማንዋልና ሶፍትዌር ተቋሙ ሲያስጠና ቆይቷል ፡፡ 

በጥናቱ ረቂቅ ሰነድ ላይ የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት ጥቅምት 14/2017ዓ.ም ምክክር ተካሂዶበታል።

የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ምሁራን የሆኑት ተስፋሁን ንጋቱ እና በጋሻው ወርቁ በቀረበው የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች የዋጋና የጊዜ መገመቻ ረቂቅ ሰነድ ላይ መካተት ስላሉባቸው ሳይንሳዊ፣ ቴክኖሎጂያዊ እና ሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ግብረ መልሶች ቀርበዋል፡፡

አሁን ላይ ያለውን የግንባታ ፕሮጀክቶች የዋጋና የጊዜ ግመታ አሰራር ክፍቶችን በአግባቡ የመለየት፣ የማንዋሉና የሶፍትዌሩ ዝርዝር እና ጥቅል ይዘቶችን ግልፅ የማድረግ እና በአተገባበር ሂደት ላይ የተሳታፊ አካላትን ሃላፊነትና ሚና የማሳየት ጉዳዮች መካተት እንዳለባቸው ተሳታፊዎች ሙያዊ ግብረ መልስ ሰጥተዋል፡፡

እንዲሁም ማንዋሉና ሶፍትዌሩ ከግንባታ መረጃ ማናጅመንት/ BIM / ጋር የሚናበብ እንዲሆን በማድረግ ረገድ ትኩረት እንዲሰጥ፣ በቀጣይም ወደ ትግበራ ከመገባቱ አስቀድሞ በተመረጡ ፕሮጀክቶች ላይ የማሳያ ትግበራ እንዲካሄድም ግብረ መልስ ተሰጥቷል፡፡

የጥናት ሰነድ አቅራቢዉ ተስፋሁን ንጋቱ በተሰጡ ግብረ መልሶች ላይ ምሁራዊና ሳይንሳዊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይም የጥናት ረቂቅ ሰነዶቹ በፍጥነት ዳብረው ለትግበራ እንደሚዘጋጁም ገልፀዋል፡፡

በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መስፍን ነገዎ ረቂቅ ሰነዶቹ ማለፍ የሚገቧቸውን ሂደቶችና ደረጃዎች እንዲያልፉ ጥረት እንዲደረግ አሳስበዋል፡፡ በዋናነትም ለጥናቱ ግብአት የሚዉሉ የመረጃ አሰባሰብ ላይ ትኩረት እንዲደረግ አስገንዝበዋል፡፡

የጥናት ሰነዶቹ ሲገባደዱ ከትግበራ አስቀድሞ የሙከራ ትግበራ እንዲሁም የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ደረጃዎችን ያልፋል ያሉት ኢ/ር መስፍን ነገዎ የወደፊት አሰራሩ በቀጣይ ትግበራ እያደረገ እንደሚሄድ ገልፀዋል፡፡ 

(ኢኮባ)

Ethio con Tender

24 Oct, 13:55


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Oct, 13:54


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Oct, 13:45


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

24 Oct, 13:43


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

ኢትዮጵያ ሄራልድ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

23 Oct, 12:52


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

ሪፖርተር ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

23 Oct, 12:49


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

ሪፖርተር ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

23 Oct, 12:47


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

ሪፖርተር ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

23 Oct, 12:40


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

ሪፖርተር ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

23 Oct, 12:38


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

ሪፖርተር ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Oct, 16:14


**ማስታወቂያ ለማሕበራት*

❇️ ከ 2013 ዓ.ም ጀምሮ በማህበር የተደራጅታችሁና በዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ቢሮ ውስጥ በተለያየ የልማት ሥራዎች ላይ ስትሳተፉ የነበራችሁ ማህበራት ስማችሁ በቢሮው ይፋዊ የማሕበራዊ ሚዲያ ገፆች የተለቀቀ ሲሆን በዝርዝር ውስጥ የሌላችሁ ማህበራት 8 ኛ ፎቅ ምህንድስና ግዥ ዳይርክቶሬት ተገኝታችሁ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 2 ቀናት ውስጥ ሪፖርት እንዲታደርጉ ያሳስባል ፡፡

የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ

ጥቅምት 12/1017

Ethio con Tender

22 Oct, 11:51


✳️ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በፒያሳ  መልሶ ማልማት  አካል የሆኑ ዘመናዊ የንግድ ሞሎችን እና የመኖሪያ ቤት   በ6 ወራት ለመገንባት ከኦቪድ ግሩፕ ጋር ተስማማ  

❇️ የፒያሳ መልሶ ማልማት አካል በሆነው በ9 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ  ግዙፍ የንግድ ሞሎችን እና የመኖሪያ ቤት  በ6 ወራት በሆነ ጊዜ ገንብቶ ለማጠናቀቅ ስምምነት ላይ ተደርሷል ።

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሽን ዋና ሥራ አሰፈጻሚ  ክቡር አቶ ረሻድ ከማልና  የአቪድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ  አቶ ዮናስ ታደሰ ስምምንቱን ፈርመዋል ።

በስምምነቱ  የወርቅ ቤቶች የንግድ ሱቅ  ሞል  ( FHC Gold Plaza ) ፣ መዝቦልድ ሞል እና  ጣይቱ የመኖሪያ አፓርትመንት  በአልሙኒየም ፎርም ወርክ ቴክኖሎጂ  ለ6 ወራት  ጊዜ  ውስጥ ገንብቶ ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሚያስችል ነው።

ግንባታውን በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ  አስፈላጊው  የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁም   ተገልጿል።

❇️ የአዲሲቷ ፒያሳ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን  ጉልህ አስተዋጽዖ ያላቸው  የንግድ ሞሎችና ኘላዛዎች  በአጭር ጊዜ ተገንብተው ለአገልግሎት እንደሚበቁ  ክቡር አቶ ረሻድ ከማል በዚሁ ወቅት ተናግረዋል ።

በተጨማሪም ዘመናዊ የመኖሪያ ቤትም  በዚሁ ስፍራ እንደሚገነባ ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው  ገልፀዋል።

❇️ ኮርፖሬሽኑ ፕሮጀክቶችን  በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ የሚያስችለውን  ዘመናዊ የፕሮጀክት አስተዳደር የዘረጋ በመሆኑ  የሳይቶቹን ግንባታ በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ  እንደሚያስችለውም   ተናግረዋል።

በኮርፖሬሽኑ ታሪክም በብዛት እና በዘመናዊነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ  የሚገነባ   የመጀመሪያው የንግድ ሞሎችና  ፕላዛ ግንብታ ፕሮጀክት እንደሆነም  ክቡር ዋና ሥራ አስፈፃሚው ጠቁመዋል።

❇️ የአቪድ ግሩኘ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በበኩላቸው ከዚህ በፊት ከኮፖሬሽኑ ጋር በመሆን በ18 ወራት ጊዜ ውስጥ ግዙፍ የመኖሪያ መንደር ገንብተው ማጠናቀቃቸውን አሰታወሰው ፣ ውለታ የገቡትን የንግድ ሞሎችን እና የመኖሪያ ቤቶችን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ  ውስጥ አቪድ አጠናቆ እንደሚያስረክብ  ቃል ገብተዋል።

❇️ ሳይቶችን በ6 ወራት ለማጠናቀቅ የሚያስችለው የአልሙኒየም ፎርምወርክ ቴክኖሎጂም ለግንባታ ዝግጁ ማድረጋቸውንም አቶ ዮናስ ታደሰ  አስተውቀዋል፡፡

ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዘመናዊ የፕሮጀክት  አስተዳደር ሥርዓት ምቹ እንደሆነም ገልፀዋል።

❇️ ሞሎቹ እና የመኖሪያ ቤቶቹ  የሚገነቡት በፒያሳ መልሶ ማልማት ለልማት ዝግጁ በሆኑት የኮርፖሬሽኑ  ይዞታዎች ላይ ነው።

(ፌቤኮ)

Ethio con Tender

22 Oct, 09:38


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

ኢትዮጵያ ሄራልድ ጥቅምት 10 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Oct, 09:14


የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ ዘመን ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ

Ethio con Tender

22 Oct, 09:02


Tender

Ethio con Tender

22 Oct, 06:18


ኢትዮ ኮን ጥቅምት 11፤ 2017

5,040

subscribers

1,465

photos

52

videos