Muktarovich Ousmanova @muktarovichousmanova Channel on Telegram

Muktarovich Ousmanova

@muktarovichousmanova


Ethiopia forever

Ethiopia forever (English)

Welcome to the 'Ethiopia forever' Telegram channel, managed by the esteemed Muktarovich Ousmanova. This channel is dedicated to celebrating the rich culture, history, and beauty of Ethiopia, a country known for its ancient traditions and stunning landscapes. Whether you are a native Ethiopian wanting to connect with your roots or simply someone who appreciates diverse cultures, this channel is the perfect place for you

Who is Muktarovich Ousmanova? Muktarovich is a passionate advocate for Ethiopian culture and history. With his deep knowledge and love for the country, he aims to share fascinating insights and stories that showcase the beauty and uniqueness of Ethiopia

What is 'Ethiopia forever'? 'Ethiopia forever' is more than just a Telegram channel—it's a community of like-minded individuals who share a common interest in Ethiopia. From breathtaking photography of Ethiopia's natural wonders to stories of its rich heritage and traditions, this channel offers a diverse range of content that will captivate and inspire you

Join us on 'Ethiopia forever' and immerse yourself in the magic of Ethiopia. Discover the beauty of this extraordinary country and connect with others who share your passion. Let's celebrate Ethiopia together, forever.

Muktarovich Ousmanova

17 Feb, 20:34


ሞት ተፈርዶበታል!!
ሲገደል ደግሞ ይነገረን!!


ይህ 'ሚካኤል ሽመልስ' የተባለ ሰው አዶናይት ይሄይስ በተባለች ልጅ ላይ ከ10 ዓመቷ ጀምሮ ለዓመታት አስገድዶ መድፈር ወንጀል ይፈጽምባት ነበር፡፡

ይህች ምስኪን ይህን ሁሉ ዓመት በዚህ አረመኔ ሰው ስትሰቃይ 'አባትና እናትሽን እገድላለሁ' እያለ በሚያደርስባት ማስፈራራት ሳቢያ ለሰው ለመናገር እንኳ ሳትችል ህመሟን ሸሽጋ ኖራለች፡፡

ይባስ ብሎ በዚሁ አረመኔ ሰው ተደጋጋሚ መደፈር ሳቢያ ስትጸንስ እንድታስወርድ አድርጎ ህይወቷን አደጋ ውስጥም ጥሎት ኖሯል፡፡

በመጨረሻ 17 ዓመት ሲሞላት በደሉ በዝቶባት ለፖሊስ ብታመለክት "ለምን ከሰስሽኝ" ብሎ መስከረም 19 ቀን 2015 ዓ/ም ከቀኑ 6:00 ሰአት ያለችበት ቤት ድረስ በመሄድ በቢለዋ 16 ቦታ ወጋግቶ ገድሏታል፡፡

የሚያሳዝነው ነገር ደግሞ የወንጀሉ ሰለባ የሆነችው አዶናይት ይሄይስ የተከሳሹ የቀድሞ ፍቅረኛ ልጅ ነበረች።

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ወንጀል ችሎት ታህሳስ 25 ቀን 2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት ይህንን ክፉ ሰው 'ከሰው ተደባልቀህ መኖር አትችልም' ብሎ ሞት ፈርዶበታል፡፡

ከዚህ በኋላ ስሙን ቄስ እንኳ አይጠራውም፡፡

ከ30 በላይ የህጻናት አስገድዶ መደፈር ወንጀሎችን ታሪክ እንደጻፈና እንዲህ አይነት ሌሎችን የሚያስተምር ፍርድ ሲናፍቅ እንደኖረ ሰው ዛሬ በዚህ ወንጀለኛ ላይ በተላለፈው የሞት ፍርድ ደስ ብሎኛል፡፡

አረመኔ በምድርም በሰማይም ዋጋውን ያገኛል፡፡ይህ ወንጀለኛ ሲፈረድበት ሰምተናል፡፡ የሞት ፍርዱ ሲፈጸምበትም ዜናው በይፋ ይነገረን!! እንዲህ ያለ ነውር ሊፈጽሙ ለሚከጅሉ ሰዎች አንድ ማስተማሪያ መንገድ ይህ ብቻ ነው፡፡
©መላኩ ብርሃኑ

Muktarovich Ousmanova

17 Feb, 17:56


የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ልዩ መልዕክተኛና የቀድሞው ርዕሰ ብሄር ሙላቱ ተሾመ፣ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ በሕወሓት ውስጥ የተፈጠረውን ክፍፍል ሊጠቀሙበት ሙከራ እያደረጉ ይገኛሉ በማለት አልጀዚራ ድረገጽ ላይ በጽሁፍ ባወጡት አስተያየት ከሰዋል። የሰሜኑ ጦርነት ሲቀሰቀስ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ክስተቱን "እንደ መልካም አጋጣሚ አይተውት ነበር" ያሉት ሙላቱ፣ የኤርትራ ወታደሮችም ወደ ትግራይ ዘልቀው በመግባት ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል ብለዋል። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ የፕሪቶሪያውን የግጭት ማቆም ስምምነት "ተጽዕኗቸውን ለማስፋፋት ላላቸው ፍላጎት" እንቅፋት አድርገው እንዳዩትና ጦርነቱ እንዲቀጥል ፍላጎት እንደነበራቸውም ሙላቱ ጠቅሰዋል። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አማራ ክልል ውስጥ ሚሊሺያ እንዲፈጠር አድርገዋል በማለት የከሰሱት ሙላቱ፣ አኹን ደሞ የፕሪቶሪያውን የግጭት ማቆም ስምምነት የሚቃወሙ ሕወሓት ውስጥ ያሉ ቡድኖችን ለመጠቀም እየሞከሩ ይገኛሉ በማለት ሙላቱ ወቅሰዋል። የስምምነቱ ተቃዋሚ የኾነው የሕወሓት ቡድንና ታጣቂዎቹ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን ለማፍረስ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ በማለትም ሙላቱ በደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመራውን ቡድን ከሰዋል። ሙላቱ፣ የፕሪቶሪያው የግጭት ማቆም ስምምነት እንዲፈርስ የሚፈልጉ እንደ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ያሉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ዲፕሎማሲያዊ ግፊት ማድረግ ያስፈልጋል በማለትም አስተያየታቸውን ቋጭተዋል።

[ዋዜማ]

Muktarovich Ousmanova

16 Feb, 17:38


የፕሪቶሪያውን ስምምነት በሚመለከት በአፍሪካ ሕብረት ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተካሄደ

በትግራይ ክልል የነበረውን ግጭት ያስቆመው የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሂደትን በተመለከተና ከስምምነቱ "ሌሎች ምን እንማር?" በሚል ርዕስ ዛሬ የካቲት 9ቀን 2017ዓ.ም
በአፍሪካ ህብረት ሪፓርት ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል።

በዚህ ውይይት ላይም የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ እና የህወሓት ሊቀመንበር ደብረ ጽዮን ገብረሚካኤል(ዶ/ር) የተገኙ ሲሆን ከኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ደግሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌድዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ መሐመድ እድሪስ እና ሌሎች ተገኝተዋል።

የፕሪቶሪያውን ስምምነትና አፈፃፀም የተመለከተውን ሪፓርት ደግሞ ተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፉኪ ማህማት፣ የቀድሞ የናይጀሪያ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ህብረት አደራዳሪ ቡድን ሰብሳቢ ኡሊሲንጎን ኦባሳንጆ እና ከፍተኛ ኮሚሽነሮች አቅርበዋል።

ከአንድ ሰአት በላይ የዘለቀ ውይይት ከተካሄደ በኋላ አቶ ጌታቸው ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።

የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት <<የዛሬው መድረክ እስካሁን የሄድንበት ርቀት መገምገም ነው። ከጀመርነው ፍጥነት አንፃር ገና ያላለቁ ነገሮች አሉ። ግን በተሻለ ፍጥነት መጨረስ የምንችልበት እድል ለማግኘት ነው የመጣነው" ብለዋል። አክለውም ሰላምን ከመስበክ ፣ ሰላምን ከመተግበርም ሆነ ከምንም ነገር በላይ ግን ተፈናቃዮች ወደወትሮ ህይወታቸው የሚመለሱበትና ህገመንግስቱ በሚያስቀምጠው መሰረት የፕሪቶሪያ ውል ሙሉ ለሙሉ ተፈፃሚ የሚሆንበት ጉዳይ ላይ ነው ሀሳብ የተለዋወጥነው። በቀጣይም በዚህ መሰረት የምንቀጥል ይመስለኛል" ብለዋል።

ፎቶ: በ መስፍን ሰለሞን

©Reporter

Muktarovich Ousmanova

16 Feb, 17:20


የአፍሪካ ህብረት የፕሪቶሪያ ስምምነትን የትግራይ ክልል (ሁለቱም ህወሓቶች) እና የፌደራል መንግስት ተወካዮች በተገኙበት እየገመገመ ነው።

Muktarovich Ousmanova

16 Feb, 14:20


ሰበር
ድምፃዊ አብዱ ኪያር ከሞት ተረፈ። የሊፍት ገመድ ተበጥሶ ወድቆ ነው ተብሏል። ድምፃዊው በፌስቡክ የሚከተለውን ፅፏል 👇

"ከባድ አደጋ ነበር።
ትንሽ የአጥንት መሰንጠቅ ከጉልበቴ በታች አጋጠመኝ። ዳኑ orthopedics ዶክተር ኤልያስ በአስገራሚ ብቃት አክሞኝ አሁን በጣም ጥሩ ነው ያለሁት። አልሓምዱሊላህ። Thank you so much Dr Elias, Dr Aida and all the Danu orthopedics team. @betty_.girma @tsega_tfto @dj_dagi_tade_ @vardaslounge @pandoraaddis @music_revolution_addis @the_wave_club_addis @palmylounge @dose_et "

ብሏል።
እንኳን አተረፈህ የሀገር እንቁው ኤቢዲ

Muktarovich Ousmanova

16 Feb, 10:28


አሜሪካና ሩሲያ በዩክሬኑ ጦርነት ጉዳይ ለመምከር በሳኡዲ አረቢያ ሊገናኙ ነው ተባለ።

የአሜሪካና ሩሲያ ባለስልጣናት ሶስት አመት ገዳማ ያስቆጠረውን የዩክሬይን ጦርነት ለማስቆም ያለመ ንግግር ለመጀመር በቀጣዮቹ ቀናት በሳኡዲ አረቢያ ሊገናኙ መሆናቸውን ሮይተርስ ስለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን ምንጮች ጠቅሶ ዘግቧል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ፣ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ማይክ ዋልዝና የኃይት ሀውስ የመካከለኛው ምስራቅ መልእክተኛ ስቴቭ ዊትኮፍ ወደ ሳኡዲ አረቢያ እንደሚጓዙ የአሜሪካ ተወካይ የሆኑት ሚካኤል ማኩል መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል። ባለስልጣናቱ ከሩሲያ በኩል ማንን እንደሚያገኙ ግልጽ አላደረጉም ተብሏል።

ማኩል ከሙኒክ የደህንነት ስብሰባ ጎን ለጎን እንደተናገሩት የንግግሩ አላማ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲንና የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ተገናኝተው እንዲነጋገሩ በማመቻቸት ሰላም እንዲሰፍንና ጦርነቱ እንዲቆም ማድረግ ነው።

ባለፈው ጥር ወር ወደ ኋይትሀውስ የገቡት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የዩክሬኑን ጦርነት በፍጥነት ለማስቆም ቃል ገብተዋል። ትራምፕ ከፑቲንና ዘለንስኪ ጋር የተናጠል ንግግር ማድረጋቸው የዋሽንግተን የአውሮፓ አጋሮች ከሰላም ንግግሩ ሂደት እንገለላን የሚል ስጋት ውስጥ እንዲገቡ አድርጓቸዋል።

ይህ የአውሮፓውያን ስጋት የትራምፕ የዩክሬኑ መልእክተኛ አውሮፓውያን በንግግሩ ቦታ እንደሌላቸው ከገለጹ በኋላ በሰፊው ተረጋግጧል። ቅዳሜ ጠዋት ሩቢዮ ከሩሲያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስርጌ ላቭሮቭ ጋር የስልክ ንግግር አድርገዋል። ሚንስትሮቹ በፕሬዝደንት ትራምፕና ፑቲን መካከል ስብሰባ ለማመቻቸት በየጊዜው ለመነጋገር መስማማታቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።

Muktarovich Ousmanova

15 Feb, 19:12


ይህ መረጃ አሳዛኝም አስተማሪም ስለሆነ በፋስት መረጃ አቅርበነዋል።

ወጣቱ አረብ ሀገር የምትኖረዋን ልጅ በፌስቡክ ይተዋወቃል፣ ፍቅር ጀመሩ የእሱ ፍቅር አላስቀምጥ አላሰራ ብሏት ከስድስት ወር ትውውቅ በኋላ ወደ ሀገር ቤት መጣች።

ወደ ሀገር ቤት መጣች ተቀበላት ቦሌ ወረዳ 12 ቤት ተከራይቶ ገቡ፣ ይህ ሁሉ ሲሆን ቤተሰብ አያውቅም። በሚያሳዝን ሁኔታ በዛው ቀን ለእሱ ብላ የመጣችውን ፍቅረኛውን ገደላት።

ከገደላት በኋላ ሬሳዋን ጠቅልሎ ቤት ውስጥ ካስቀመጠ በኋላ ይዛ የመጣችውን ንብረት ይዞ ጠፋ።

የእሱ አድራሻ እንዳይታወቅ አከራዮቹን «ፋይዳ መታወቂያ ላወጣ ስለሆነ እናንተ ጋር ያለውን መታወቂያ ኮፒ ስጡኝ» ብሎ ተቀብሎ እንደሄደ አከራዮቹ ይናገራሉ።

ከአንድ ሳምንት በኋላ አከራዮቹ ጥሩ ያልሆነ ሽታ በመኖሩ ለፖሊስ አመልክተው በሩ ሲከፈት ሬሳ ቤቱ ውስጥ ተገኘ።

እሱ ብቻ እንደተከራየ የሚያውቁት አከራዮች የሴት ሬሳ ቤት ውስጥ መገኘቱ ዱብ እዳ ነው የሆነባቸው። የተገኘው ሬሳ ለምርመራ ሆስፒታል ከገባ በኋላ ቤቱን የተከራየው ልጅ ሲፈለግ አንድ መንገድ ተገኘ።

የቤት ኪራይ በባንክ አስገብቶ ስለነበር ስልክ ቁጥሩ ተገኝቶ በጂፒኤስ ልጁ እዛው ሰፈር መጠጥ ቤት እየተዝናና ሊያዝ እንደቻለ ለፋስት መረጃ ጉዳዩን ያስረዱ ግለሰቦች ገልጿል።

ከተያዘ በኋላ ያደረገውን ሁሉ በዝርዝር እና በድርጊት በቦታው በመገኘት አሳይቷል።

ጉዳዩን አሳዛኝ የሚያደርገው የልጅቷ ቤተሰቦች ልጃቸው አረብ ሀገር እንዳለች ነው የሚያውቁት። (ይህ መረጃ የደረሰን jan 26 ሲሆን በወቅቱ የልጅቷ ቤተሰብ እየተፈለገ እንደነበር ነው)

Muktarovich Ousmanova

15 Feb, 14:47


ፍጥኑ‼️
ቴሌግራም የራሱን Stars/coin መስጠት ጀመረ‼️
ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በማለት ሰብስቡ፣ወደ ገንዘብ ይቀየራል፣ሊንክ👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

14 Feb, 18:12


"በምርጫ ቦርድ ብንሰረዝም ባንሰርዝም ፋይዳ የለውም" - ሕወሓት

ሕወሓት በመግለጫው "በተደጋጋሚ እንደተገለጸው ሕወሓት በፕሪቶሪያ ስምምነት ላይ ከአሸባሪነት ተሰርዞ ወደ ሕጋዊ ማንነቱ እንዲመለስ እንጂ እንደ አዲስ ፓርቲ ለመመዝገብ ጠይቀን አናውቅም" ብሏል።

ሕወሓት አክሎም "የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ያልጠየቀውን፣ ያልተቀበለውን እና በሕግ ላይ ያልተመሰረተ ዕውቅና ቢሰርዝም ባይሰርዝም ህጋዊ ፋይዳ የለውም" ሲል ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

በፍትሕ ሚኒስቴር ተጻፈ የተባለው ደብዳቤም ያልተጠየቀ እና ሕወሓት የማያውቀው እንዲሁም በይዘቱ በፍጹም የማይስማማበት ስለመሆኑ መግለጫው ያትታል።

በዚህ ያላበቃው ሕወሓት የፌደራል መንግሥት የፕሪቶሪያን መንፈስ እና የጽሑፍ ሥምምነት በትክክል በመተግበር የትግራይን ህዝብ ችግር ለማቃለል ግዳጁን መወጣት አልቻለም ሲል ወቅሷል።

በተጨማሪም "የፕሪቶሪያ ሥምምነት በአስቸኳይ እንዲተገበር እንጠይቃለን"ሲል በመግለጫው አስታውቋል።
(Arts tv)

Muktarovich Ousmanova

14 Feb, 14:40


ፍጥኑ‼️
ቴሌግራም የራሱን Stars/coin መስጠት ጀመረ‼️
ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በማለት ሰብስቡ፣ወደ ገንዘብ ይቀየራል፣ሊንክ👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

14 Feb, 10:43


ኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን ዶላር ለሱዳን ሰብዓዊ ድጋፍ ለገሰች

ኢትዮጵያ በጦርነት ለምትታመሰው ሱዳን የ15 ሚሊዮን ዶላር (1.8 ቢሊዮን ብር) ለሰብዓዊ ድጋፍ መለገሷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስታውቀዋል፡፡

ኢትዮጵያ ለጎረበት አገር ሱዳን እርዳታ እንምታደርግ ይፋ ተደረገው በሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ጉባኤው በኢትዮጵያ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ በአፍሪካ ኅብረት እና ኢጋድ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄ ይገኛል፡፡

በጉዳባኤው ላይ ተገኝተው ንግግር ያድጉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኢትዮጵያ ለሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ 15 ሚሊየን ዶላር ለግሳለች ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለሱዳን ህዝብ ሰላምና መረጋጋት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥልም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡

በሱዳኑ ጦርነት እጇ አለበት የምትባለው የኢትዮጵያ መንግሥት አጋር የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በበኩሏ 200 ሚሊዮን ዶላር ለግሳለች፡፡ የኢትዮጵያ እና ዱባይ የገሱት ድጋፍ በሱዳን ጦርነት ለተገዱ ሰዎች የሰብዓዊ አቅርቦት የሚውል ነው ተብሏል፡፡

Muktarovich Ousmanova

13 Feb, 17:24


ጥቆማ‼️
👉ለምትሰሩ ሰዎች ብትሰሩት እመክራለሁ።
እንደሚታወቀው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቴሌግራም የ Crypto mini apps launch በማድረግ እንደ tiktok እና ሌሎች ሶሻል ሚዲያዎች ወደ Business app እየተሸጋገረ ይገኛል።
አሁን ላይ በትላልቅ የ crypto ፕሮጀክቶች የሚደገፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል። ለምሳሌ በ Blum,cats and major support ይደረጋል።
የምትሰሩም ሆነ የማትሰሩ ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ያለምንም ወጪ "Start" በማለት ብቻ ቻናላችንን support እንድታደርጉ በትህትና እጠይቃለሁ🙏👇👇👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

13 Feb, 13:15


ምርጫ ቦርድ ህወሓትን ከፖለቲካ እንቅስቃሴ ማገዱን አሳወቀ። ለእግዱ የሰጠው ምክንያት ጉባኤ እንዲያደርግ፣ አመራርን እንዲመርጥ እና ሌሎች የምርጫ ቦርዱን ህግጋት እንዲያከብር በተደጋጋሚ ማሳሰቢያ ቢሰጠውም ህወሓት ባለመተግበሩ ከፖለቲካ እንቅስቃሴ ማገዱን በመግለጫው አሳውቋል።
እግዱ ለሶስት ወራት የሚቆይ ይሆናል

Muktarovich Ousmanova

13 Feb, 09:49


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273

Muktarovich Ousmanova

12 Feb, 16:37


የቴሌግራም ተጠቃሚዎች በያዝነው ወር ወደ ገንዘብ ይቀየራል ሁላችሁም ሞክሩት‼️
ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች‼️
የቴሌግራም አካውንት የከፈታችሁት መቼ ነው
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት የቴሌግራም አካውንታችሁን እድሜ መሰረት በማድረግ ሽልማት ይውሰዱ👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

12 Feb, 16:02


#NewsAlert
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሱሉልታ ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ የሆኑት አበበ ወርቁ ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ በሚጠራው አማጺ ቡድን በደረሰባቸው ድንገተኛ ጥቃት መገደላቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች።

ታጣቂ ቡድኑ ጥቃቱን የፈጸመው ዛሬ የካቲት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ መሆኑን የገለጹት የዋዜማ ምንጮች፣ ከወረዳ አሥተዳዳሪው ጋር የነበረ የወረዳው የጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ በቡድኑ ታፍኖ መወሰዱን አስረድተዋል።

ዋና አሥተዳዳሪው፣ የጸጥታ ዘርፍ ኃላፊው እና በርካታ የጸጥታ ኃይሎች ታጣቂ ቡድኑ በስፋት ይንቀሳቀስበታል ወደተባለው "ሞዬ ጋጆ" በተባለው ስፍራ ሲደርሱ አማጺ ቡድኑ ድንገተኛ የእሩምታ ተኩስ እንደከፈተባቸው ተጠቁሟል።
በዚህም ዋዜማ ለጊዜው ቁጥራቸውን ማጣራት ያልቻለችው የጸጥታ ኃይሎች ሲገደሉ፣ በርካቶች ደግሞ ቆስለው ጫንጮ ሆስፒታል መግባታቸውን ምንጮች ተናግረዋል።

ከጸጥታ ዘርፍ ኃላፊው በተጨማሪ በርካታ የጸጥታ ኃይሎች በቡድኑ ታፍነው መወሰዳቸውንም ዋዜማ ባደረገችው ማጣራት መረዳት ችላለች።

ከወራት በፊትም በተመሳሳይ በዚሁ ታጣቂ ቡድን ጥቃት የወረዳው ፖሊስ አዛዥ የሆኑት ኮማንደር ለገሰ ሥዩም መገደላቸውን ዋዜማ መዘገቧ ይታወሳል።

ሟቹ አበበ ከሁለት ዓመት በፊት የወረዳው ዋና አሥተዳዳሪ ሆነው ከመሾማቸው በፊት፣ የወረዳው የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ እንደነበሩ ዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመለክታል። [ዋዜማ]

Muktarovich Ousmanova

12 Feb, 14:58


የአየር መንገዱን አሠራር ጥሰዋል በተባሉ የአዲስ አበባ ሽያጭ ቢሮ ሠራተኞች ላይ ዕርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

- የሕግ ክፍሉ ክስ መመሥረት የሚቻልባቸውን ሁኔታዎች እየተመለከተ ነው ተብሏል

ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የማስታወቂያና የሕዝብ ግንኙነት የሥራ ክፍሎች ዕውቅና ውጪ፣ በቅጥር ግቢው ውስጥ የፎቶና የቪዲዮ ቀረፃዎች እንዲካሄዱ ፈቃድ ሰጥተዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ሽያጭ ክፍል ሠራተኞች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃዎች መወሰዱ ተገለጸ።

ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ እንዲሁም የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ለማ ያደቻ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ዛሬ የካቲት 5 ቀን 2017 ዓ.ም. በአየር መንገዱ ዋና መሥሪያ ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ ነው።

ኢትዮጵያ እያስተናገደችው ስለምትገኘው የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔን ጨምሮ በተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ የሰጡት ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ መስፍን፣ በቅርቡ ለተዋናይትና ሞዴል ምሕረት ታደሰ (ፒፒሎ) የልደት በዓል አየር መንገዱ ፈቃድ ሰጥቶ ተቀርጿል በሚል ስለተሠራጩት የግለሰቧ ቪድዮዎችና ምሥሎች፣ እንዲሁም የአየር መንገዱ ከፍተኛ አመራሮች ስለጉዳዩ መረጃ አልነበራቸውም በሚል ስለተሰጠው ምላሽ ጉዳዩን በዝርዝር እንዲያብራሩ ከጋዜጠኞች ጥያቄዎች ቀርቦላቸዋል።

አቶ መስፍን፣ ‹‹ቪድዮው መቀረፁ ትክክል ነው። ለግለሰቧ ሕጋዊ ፈቃድ ተሰጥቶ የፀጥታ መምርያ ሒደቱን ተከትሎ ጥገና ወደሚደረግበት የአየር መንገዱ ቅጥር ግቢ ገብታ የተከናወነ ነው፤›› ብለው፣ ‹‹የፀጥታ ፕሮሲጀሩን አሟልታ ነው ቪድዮው የተቀረፀው። ለአዲስ አበባ ሽያጭ ቢሯችን ታኅሳስ 27 ጥያቄ ያቀረበችበት ቀን ሲሆን፣ ከሁለት ቀን በኋላ ፈቃድ ተሰጥቶ ቀረፃው ተካሂዷል፤›› ሲሉ ገልጸዋል።

Muktarovich Ousmanova

12 Feb, 06:28


(ዘ-ሐበሻ ዜና) የቀድሞዋ የዩኤስኤይድ ዋና ዳይሬክተር ሳማንታ ፓወር ሀብትን በተመለከተ ሰሞኑን በስፋት መረጃዎች ሲሰራጩ ቆይተዋል፡፡ እንደመረጃዎቹ ከሆነ ሳማንታ ፓወር ስድስት ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዶላር ሀብት የነበራቸው ሲሆን የዩኤስኤይስ ዋና ዳይሬክተር ሆነው በሰሩባቸው ከ2021 እስከ 2025 ባሉት አመታት የሀብታቸው መጠን ከሰላሳ ሚሊዮን ዶላር የበለጠ ሆኗል፡፡

በርካቶች ይህን መረጃ ችላ ብለውት የነበረ ቢሆንም ታዋቂው ባለሀብት ኤለን መስክ ዛሬ ይህ ሀብት ከየት የመጣ ነው በሚል መልሶ ካጋራው በኋላ ግን ትኩረትን ሊስብ ችሏል፡፡ በዩኤስኤይድ ትልቁ ደመወዝ በአመት ከ180 ሺ እስከ 212 ሺህ የሚደርስ ሲሆን ይህም በአራት አመት ከ720 ሺህ እስከ 848 ሺህ እንደሚሆን መረጃዎቹ አስረድተዋል፡፡

ሳማንታ ፓወር የዩኤስ ኤይድ ዳይሬክተር ሆነው በሰሩበት አመታት በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ ያስተምሩ የነበረ ሲሆን በዚህም 471 ሺህ ዶላር አግኝተዋል፡፡ ጎግልን በመሳሰሉ ትልልቅ ድርጅቶች በሚያዘጋጁት ስብሰባ ላይ ንግግር በማድረጋቸው ደግሞ 351ሚሊዮን ዶላር ያገኙ ሲሆን ከመፅሀፋቸው ደግሞ አንድ ሚሊዮን ዶላር ማግኘታቸውን የሚጠቅሱት መረጃዎቹ እንዴት ከሰላሳ ሚሊዮን ዶላር በላይ ሀብት ሊኖራቸው እንደቻለ ጥያቄ እያነሱ ይገኛሉ፡፡

መረጃዎቹ የቀድሞዋ የዩኤስኤይድ ዋና ዳይሬክተር ሀብታቸው በየትኛው አክስዮን ውስጥ እንደተቀመጠም ዝርዝር ማስረጃዎችን አቅርበዋል፡፡ የዩኤስኤይድን ጉዳይ እየተከታተለ ያለው ኤለን መስክ ይህንን በተመለከተ በኤክስ ገፁ ላይ ‹‹ሳማንታ ፓወር ከደመወዛቸው በመቶ እጥፍ የሚበልጥ ሀብት እንዴት ሊያገኙ ቻሉ?›› ሲል ጥያቄ አቅርቧል፡፡

ሳማንታ በጉዳዩ ላይ እስካሁን ምላሽ አልሰጡም።

Muktarovich Ousmanova

11 Feb, 11:53


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ!!! 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል ::

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.2 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

11 Feb, 11:42


" 26 ሰዎች ወዲያ ነው ህይወታቸው ያለፈው። ቁጥሩ ሊጨምር ይችላል " - ፖሊስ

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ፤ ጉዳያ ቢላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።

አደጋው ከሻምቡ ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው የተከሰተው፡፡

በደረሰው አደጋ የ26 ወገኖቻችን ሕይወት ወዲያው ሲያልፍ 42 ወገኖቻችን ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን የዞኑ የትራፊክ ደህንነት ሃላፊ ኢንስፔክተር አስናቀ መስፍን ተናግረዋል፡፡

በአደጋው ሕይወታቸው ያለፉ ወገኖች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችልም ሃላፊው ገልጸዋል፡፡

መረጃው የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ነው።

Muktarovich Ousmanova

11 Feb, 09:27


ዶናልድ ትራምፕ Gulf of Mixico ተብሎ የሚጠራውን በGulf of America ይቀየርልኝ ብለው ባዘዙት መሠረት Google ትዕዛዛቸውን ተፈጻሚ አድርጎታል።

Google has begun calling the Gulf of Mexico the Gulf of America following United States President Donald Trump’s executive order renaming the body of water.

The California-based internet giant said on Monday that the name of the gulf on its applications would depend on the location of the user.

“People using Maps in the U.S. will see ‘Gulf of America,’ and people in Mexico will see ‘Gulf of Mexico.’ Everyone else will see both names,” Google wrote in a blog post.

Muktarovich Ousmanova

11 Feb, 08:15


የአሜሪካ፣ የእንግሊዝ፣ የፈረንሳይ፣ የጣሊያን፣ የዴንማርክ እና ሌሎች የአውሮፓ ህብረት ሀገሮች በትግራይ የወቅቱ ፍጥጫ ለመምከር ትግራይ ሲገቡ ጌታቸው ረዳ ተቀብሎ እያናገራቸው ይገኛል። እነዚህ ሀገሮች በኦሮሚያና በአማራ ክልል ያለውን ጦርነት በዚህ ደረጃ ትኩረት አለመስጠታቸው ግርም ይላል።

Muktarovich Ousmanova

08 Feb, 16:58


አሁኑኑ ሞክሩት
ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች‼️
የቴሌግራም አካውንት የከፈታችሁት መቼ ነው
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት የቴሌግራም አካውንታችሁን እድሜ መሰረት በማድረግ ሽልማት ይውሰዱ👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

07 Feb, 09:40


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273

Muktarovich Ousmanova

06 Feb, 15:01


አሁኑኑ ሞክሩት
ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች‼️
የቴሌግራም አካውንት የከፈታችሁት መቼ ነው
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት የቴሌግራም አካውንታችሁን እድሜ መሰረት በማድረግ ሽልማት ይውሰዱ👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

06 Feb, 14:24


ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ትናንት ምሽት በትዝታው ንጉሥ ማህሙድ አህመድ መኖሪያ ቤት ከባለቤቱና ከወዳጆቹ ጋር በመገኘት፣ በወርቅ የተጻፈ የማህሙድ የስሙ የመጀምሪያ ፌደል (M) ያለበትና መተጣጠፊያዎቹ ላይ በወርቅ ቀለበቶች የተጌጠ ከዘራ እንዳበረከተለት ምንጮች ለዘ-ሐበሻ ገልጸዋል።

ማህሙድ አህመድ ቤት የራት ግብዣ እንደተደረገ የገለጹት ምንጮቻችን በዚህ ምሽት ላይ ለረዥም ሰዓታት ያለፉ ታሪኮችና ገጠመኞች እየተነሱ ተጨዋውተዋል ብለዋል።

"ቴዲ አፍሮ ለታላላቆቹ የሚገባቸውን ክብር የሚሰጥ ትልቅ አርቲስት ነው፣ በዚህም ታላላቆቹም በጣም ይወዱታል፣ ያከብሩታል" ያሉት ምንጩ፣ ማህሙድ አህመድም በመኖሪያ ቤቱ ይህን ገልጾለታል ብለዋል። ቴዲም ለትዝታው ንጉሥ ረዥም ዕድሜና ጤናውን ተመኝቶ ጥሩ ምሽት አሳልፈዋል በማለት ገልጸውልናል።

በዚህ ምሽት ላይ ቴዲ አፍሮ፣ ባለቤቱ አምለሰት ሙጬ፣ ዝነኛዋ ድምጻዊት ኩኩ ሰብስቤን ጨምሮ የቴዲ ሥራ አስኪያጅና ሌሎችም ተገኝተዋል።

Muktarovich Ousmanova

06 Feb, 09:37


ዜና: ህወሓት #የትግራይ ህዝብ የሰላም ምኞት ዕውን እንዲሆን ሁሉም ገንቢ ሚና እንዲጫወት ሲል ጥሪ አቀረበ

በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (#ህወሓት) ቡድን የትግራይ ህዝብ እና የትግራይ ልሂቃን ቀዳሚ ምርጫው ሰላም ነው ሲል ትላንት ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም አመሻሽ ላይ ጠ/ሚኒስት አብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።

ህወሓት የጠ/ሚኒስትሩን ጥሪ ተከትሎ ትላንት ጥር 28 ቀን መግለጫ ያወጣ ሲሆን በመግለጫውም የትግራይ ህዝብ ቀዳሚ ምርጫ ሰላም ነው ብሏል፤ የትግራይ ህዝብን የሰላም ምኞት አውን ለማድረግ ሁሉመ ገንቢ ሚና ይጫወት ሲል ጠይቋል፤ ከማንኛውም አካል ጋር በሰላም ዙሪያ ለመስራት ዝግጁ ነኝ ሲል አስታውቋል።

ህወሓት በመግለጫው ባለፉት መቶ አመታት የትግራይ ህዝብ ያደረጋቸው ጦርነቶች “ህልውናውን ለማረጋገጥ እና ለጭቆና አጅ አልሰጥ በማለት ነው” ሲል በመግለጽ “የትግራይ ህዝብ ያደረጋቸው ተጋድሎዎች ያኮሩታል እንጂ አያስቆጩትም” ብሏል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=6731

Muktarovich Ousmanova

06 Feb, 08:24


🚀 We’re Hiring!
Just in Job is looking for passionate and qualified professionals to join Yes Express Company!
📍 Available Positions:
1️⃣   Cashier Accountant & Customer Reception
📌 Locations: Jigjiga, Harrer, Diredawa, Gode, Arbaminch
🎓 Qualification: Minimum Diploma in Accounting, Marketing, or a related field
🛠 Experience: Not required (0 years)
👥 Vacancies: 15
2️⃣  Focal Person (Area Manager)
📌 Locations: Jigjiga, Hawasa, Bahirdar, Gambela
🎓 Qualification: Bachelor's Degree in Management, Accounting & Finance, Marketing, Social Work, or related fields
Experience: Minimum 1 year
Vacancies: 12
3️⃣   Branch Coordinator
Locations: Harrer, Diredawa, Gode, Arbaminch
🎓 Qualification: Bachelor's Degree in Logistics & Supply Chain Management, Business, or related fields
Experience: Not required (0 years)
Vacancies: 12
📅 Application Deadline: February 10
🔗 How to Apply: https://t.me/jijethio
🌐 Website: Jijethiopia.com
📞 Contact: 0945999997
Don’t miss this opportunity to grow your career with us! Apply now!

Muktarovich Ousmanova

06 Feb, 07:08


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ!!! 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል ::

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.2 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

06 Feb, 05:38


(ዜና) ዋዜማ ራዲዮ በጠዋቱ ባሰራጨው መረጃ "'በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በጅማ ከተማ ቤታቸው ለኮሪደር ልማት የፈረሠባቸው ነዋሪዎች መንግሥት በተከራየላቸው የሆቴል አልጋዎች፣ በግለሰብ መኖሪያዎችና በቀበሌ ቤቶች ውስጥ እየተንገላቱ መኾኑን ነገሩኝ" ሲል ዘግቧል።

"በከተማዋ አውራ ጎዳናዎች ግራና ቀኝ ያሉ የንግድና የመኖሪያ ቤቶች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ለኮሪደር ልማቱ መፍረሳቸውን ከምንጮቼ ሰምቻለው ያለው የራድዮው ዘገባ "ከፈረሱት ቤቶች መካከል፣ አብዛኞቹ ሕጋዊ ካርታ ያላቸውና ግብር ከፋይ እንደነበሩም" ጠቅሰዋል ብሏል።

"ለፈረሱት ቤቶች ባለቤቶች መንግሥት የገንዘብ ካሳም ይኹን ተለዋጭ ቦታ አልሠጣቸውም ብለዋል።" ሲል የዘገበው ዋዜማ "በኮሪደር ልማቱ የፈረሱት ቤቶች 15 ሺሕ ገደማ እንደኾኑ ተረድቻለሁ"ም ሲል ዘገባ አሰራጭቷል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሰሞኑ በጅማ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ሲመርቁ ባደረጉት ንግግር "የጅማ ከተማ ነዋሪዎች ቤቶቻቸውን ሲያፈርሱም ሆነ ቦታዎችን ለፕሮጀክቶቹ ሲያስረክቡ ካሳ አለመጠየቃቸውን” በአድናቆት መግለጻቸው ይታወሳል። "የጅማ ከተማ ህዝብ፤ ካሳ ከመጠየቅ ይልቅ እስቲ ሃሳባችሁን አፍሱት፤ ልየው ነው ያለው። የጅማ አካባቢ ማህበረሰብ ለእነዚህ ህልሞች፣ ለእነዚህ ሃሳቦች መወለድ የነበረው ሚና፤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ትምህርት መሆን ያለበት ነው” ማለታቸው አይዘነጋም።

Muktarovich Ousmanova

06 Feb, 05:32


ሰላማዊ ሰልፍ በአዲስ አበባ

አዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ፥ የህወሓት ጀነራሎች ያወጡትን መግለጫ በመቃወም በአዲስ አበባ ህዝባዊ ሰልፍ እያካሄዱ ይገኛሉ

Muktarovich Ousmanova

05 Feb, 16:49


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273

Muktarovich Ousmanova

05 Feb, 13:05


ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች‼️
የቴሌግራም አካውንት የከፈታችሁት መቼ ነው
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት የቴሌግራም አካውንታችሁን እድሜ መሰረት በማድረግ ሽልማት ይውሰዱ👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

05 Feb, 12:49


መግለጫ

ዛሬ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ሕንፃ ውስጥ ወደ በረራ ይዞ መግባት ከሚከለከሉ ቁሳቁሶች መካከል ከመንገደኞች የሚሰበሰብ የሲጋራ መለኮሻ (ላይተር) ጊዜያዊ የማስቀመጫ ስፍራ ውስጥ ጭስ በመከሰቱ ለመንገደኞች ደህንነት ሲባል ሕንፃው ለጊዜው አገልግሎት አቋርጧል።

በመሆኑም በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር ውስጥ መዳረሻዎቻችን የምትጓዙ መንገደኞቻችን በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል ወደ በረራችሁ እንድትሳፈሩ ከታላቅ አክብሮት ጋር እያሳሰብን ከነገ ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተለመደው የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎት መስጠት የምንቀጥል መሆኑን እናስታውቃለን። ለተፈጠረው መጉላላት መንገደኞቻችንን ይቅርታ እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል

Muktarovich Ousmanova

05 Feb, 12:43


የአማራ ክልልን ከትግራይ ክልል ጋር የሚያገናኘው የሃሚድ ወንዝ የብረት ድልድይ ትናንት ከሰዓት በኋል በደረሰበት ጉዳት ፈረሰ።አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ከቆቦ ከተማ 14 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘዉ ድልድይ ሁለቱን ክልልሎች ለማገናኘት ትልቅ አገልግሎት ይሰጥ ነበር።የሰሜን ወሎ ዞን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ እንዳስታወቀዉ ድልድዩ በመፍረሱ ከወልዲያ ቆቦ፣ አላማጣ፣ ኮረም መቀሌ የትራንስፖርት አገልግሎት ተቋርጧል ።
የመምሪያው ኃላፊ አቶ መብራቱ አሰፋ ለዶይቼ ቬሌ በስልክ እንደነገሩት ትናንት ከ9 እስከ 10 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ የድንጋይ ከሰል የጫነ ባለ ተሳቢ ከባድ መኪና ከወልድያ ወደ መቐለ ሲጓዝ ድልድዩን በመሻገር ላይ እንዳለ የመኪናውን ክብደት መሸከም ባለመቻሉ ድልድዩ ተሰብሯል። ዘገባዉን የላከልን አለምነው መኮንን ነዉ።

Muktarovich Ousmanova

04 Feb, 07:52


በተለመዶ የጣራና ግድግዳ እየተባለ የሚጠራው የቤትና ቦታ ግብር ያለቅጣትና ወለድ የሚከፈልበት ጊዜ እየተጠናቀቀ በመሆኑ ግብር ከፋዮች ከወዲሁ እንዲከፍሉ ተጠየቀ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለመዶ የጣራና ግድግዳ እየተባለ የሚጠራ የቤትና ቦታ ግብር የሚከፍሉ ግብር ከፋዮች ግብሩ ያለቅጣትና ወለድ የሚከፈልበት ጊዜ እየተጠናቀቀ መሆኑን በመገንዘብ ከወዲሁ ግብራቸውን እንዲከፍሉ ተጠየቀ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የገቢ አወሳሰንና አሰባሰብ ዳይሬክተር አቶ ወንድማገኝ ካሳዬ እንደገለፁት በመዲናዋ 429 ሺህ 829 ግብር ከፋዮች የቤትና ቦታ ግብር ክፍያ እንዲፈፅሙ ይጠበቃል፡፡

ይሁንና እስካሁን ባለው ሂደት 228 ሺህ 222 ግብር ከፋዮች የቤትና ቦታ ግብር መፈፀማቸውን በመግለፅ ይህም የዕቅዱ 51 በመቶ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

አክለውም የቤትና ቦታ ግብራቸውን ከከፈሉ ግብር ከፋዮችም 2 ነጥብ 24 ሚሊዮን ብር መሰብሰቡን ተናግረዋል፡፡

የቤትና ቦታ ግብር በተለምዶ የአፈር፣ የቤትና ጣሪያ በሚሉና መሰል ስያሜዎች እስከ የካቲት 30 ድረስ የሚሰበሰብ የግብር አይነት መሆኑ ተገልጿል።

Muktarovich Ousmanova

04 Feb, 05:01


(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም ዛሬ ባደረጉት ንግግር የትራምፕን ውሳኔ ተችተዋል፡፡ ፕሬዘደንት ትራምፕ አሜሪካ ከጤና ድርጅቱ መውጣቷንና የምታደርገውን ድጋፍ ማቆሟን ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡

ዶክተር ቴዎድሮስ በድርጅቱ ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ‹‹በዚህ ውሳኔ እጅግ አዝነናል፡፡ አሜሪካ ይህንን መለስ ብላ እንደምታጤነው ተስፋ አለኝ›› ብለዋል፡፡ ትራምፕ በውሳኔያቸው ላይ የአለም ጤና ድርጅት ፈጣን የማሻሻያ እርምጃዎችን እንዳልወሰደ የጠቀሱ ቢሆንም ዶክተር ቴዎድሮስ ግን በዛሬ ንግግራቸው ‹‹የአለም ጤና ድርጅት ባለፉት ሰባት አመታት በታሪክ ውስጥ እጅግ ጥልቅና ሰፊ ማሻሻያዎችን አድርጓል›› ብለዋል፡፡

ትራምፕ ይህ ድርጅት ፍትሀዊ ባልሆነ ሁኔታ ከአሜሪካ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚፈልግ ገልፀው የነበረ ሲሆን ዶክተር ቴዎድሮስ በበኩላቸው በዛሬ ንግግራቸው ሌሎች የገንዘብ ምንጮችንና ለጋሾችን ሲፈልጉ መቆየታቸውን ገልፀዋል፡፡

የኮቪድ ወረርሽኝን በተመለከተም ድርጅቱ አስፈላጊውን እርምጃ መውሰዱን ጠቅሰው በአሰራራቸው ላይ ፈተናዎችና ድክመቶች መኖራቸውን የገለፁት ዶክተር ቴዎድሮስ ድርጅታቸው ለሁሉም አገራት ያለማዳላት እንደሚሰራም መናገራቸውን ኤኤፍፒ ዘግቧል፡፡

Muktarovich Ousmanova

03 Feb, 16:31


Ads ላልጀመራችሁ
የፈረንጆቹ 2025 ምርጡ ፕሮጀክት የተባለው stars
ይህ አዲስ ፕሮጀክት በቴሌግራም ባለቤቶች የተመሰረተ ነው። መስራት የምትችሉ እንዲሁም ክርፕቶከረሲን መለማመድ ለምትፈልጉ ጥሩ አጋጣሚ ነው።
መስራት ለምትፈልጉ ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት ካሁኑ ስሩ👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

02 Feb, 16:12


📌ልዩ የበዓል ቅናሽ
⚡️#ቦሌ አዲሱ ስታዲየም ፊት ለፊት

➯ 60% ለከፈለ 40% በነፃ!!!
በካሬ 59,910 ብር

➯ 40% ለከፈሉ --20%ቅናሽ
79,950 ብር በካሬ

❤️3 መኝታ 145 ካሬ = 8,686,950 ብር ብቻ

📍ቦሌ አዲሱ ስታዲየም ፊት ለፊት ላይ እጅግ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ይዞላችሁ መቷል

📌የካሬ አማራጭ
👉90 ካሬ ባለ 1 መኝታ (5,391,900 ብር)
👉105 ካሬ ባለ 2 መኝታ (6,290,550 ብር )
👉110 ካሬ ባለ 2 መኝታ (6,590,100 birr)
👉140 ካሬ ባለ 3 መኝታ (8,387,400 ብር )
👉145 ካሬ ባለ 3 መኝታ (8,686,950 ብር )

💥 ለበለጠ መረጃ # 0972707205

Telegram- @Realestateconsult12

Whatsapp- https://wa.me/0946404247?text

Muktarovich Ousmanova

02 Feb, 09:06


ሰበር ዜና

ክቡር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ።

ሦስተኛ ቀኑን የያዘው የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ክቡር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) በ ከፍተኛ በሆነ ድምጽ መርጧቸዋል። ተመራጩ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በጉባኤተኛው ፊት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።

በተያያዘ ዜና ጉባኤው ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህን እና ክቡር አቶ አደም ፋራህን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚደንቶች አድርጎ እጅግ ከፍተኛ በሆነ ድምጽ መርጧል።

ሁለቱ ምክትል ፕሬዚደንቶች በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በጉባኤተኛው ፊት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።

Muktarovich Ousmanova

01 Feb, 18:00


በአሜሪካ ፊላዴልፊያ የአውሮፕላን አደጋ ደረሰ። ታካሚን ይዞ እየሄደ ያለ አውሮፕላን መሀል ከተማ ውስጥ ወደቆ ነው የተከሰከሰው። በሳምንት ውስጥ ሁለተኛው አደጋ ነው። በዋሽንግተን ሄሎኮፍተርና የመንገደኞች አውሮፕላን ተጋጭተው 60 ሰዎች መሞታቸው የሚታወስ ነው። በዚህ አደጋ የሞቱት ብዛት እየተጣራ ነው።

Muktarovich Ousmanova

01 Feb, 13:45


ግጭት እንዳይነሳ የሰጉ የሽረ ከተማ ነዋሪዎች ገንዘባቸው ከባንክ እያወጡ ነው ‼️


የህወሓት ወታደራዊ አመራሮቹ ውሳኔ ተከትሎ ደግሞ ግጭት እንዳይነሳ የሰጉ የሽረ ከተማ ነዋሪዎች ገንዘባቸው ከባንክ እያወጡ ይገኛሉ ።

Muktarovich Ousmanova

01 Feb, 08:21


በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሰዎች ለቅሶ እና ገበያ ሲሔዱ ጭምር እየታገቱ እንደሚገኙ ነዋሪዎች ተናገሩ

ከአንድ ሳምንት በፊት ከደብረልባኖስ አከባቢ ወደ ያያ ጉሌሌ ለገቢያ ሲጓዙ የነበሩ አንድ ተሽከርካሪ ሙሉ 50 ሰዎች ግድም የሚሆኑ ነጋዴዎች ሳዲኒ ብዮ በሚባል የያያ ጉሉለ ወረዳ ታፍነው እንደተወሰዱ እስካሁን አለመመለሳቸውን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።

በተለያዩ ጊዜያት አደባባይ ወጥተው ተፋላሚዎች ሰላም እንዲያወርዱ በአከባቢቸው ህዝቡ መማጸኑን የሚስታውሱት ነዋሪ አሁን ላይ ያ ሁሉ ተማጽኖ መና ቀርቶ አስገድዶ ስወራ እና እገታዎች በታጠቁ አካላት ስለሚፈጸሙ የአከባቢው ነዋሪዎች ገቢያ እና ለቅሰው ለመውጣት የሚሰጉበት አስቸጋሪ ያሉት ሁኔታ መፈጠሩን አስረድተዋል፡፡

“ታጣቂዎች በየቦታው ሰው ይወስዳሉ” የሚሉት አስተያየት ሰጪዋ በተለይም ሰው ገቢያም ሆነ ለቅሶ እንኳ ለመሄድ ስጋት እንደሚገባው አስረድተዋል፡፡

አንድ የአከባቢው ነዋሪ በዚህን ወቅት ከከተማ በመራቅ መንቀሳቀሱ ስጋት እንደሚፈጥር አስረድተው ማህበረሰቡ እለት በእለት ስጋት ወሮት እንደሚኖርም መግለጻቸውን የጀርመን ድምጽ አስደምጧል።

“በገጠር እውነት ለመናገር እንጀራ እንኳ መሶቡ ውስጥ የሚያድርለት ሰው ማግኘት ይከብዳል፤ የትኛውም ጉልበተኛ ይገባል በልቶ ይወጣል፤ ጋግሮ ልጆቹን እንዳይመግብ ሌማቱን ገልብጦ ባዶ የሚያስቀረው አካል ስላለ ይህን ሁሉ ስቃይ ህዝቡ የሚናገርበት መድረክም ሆነ ቦታ የለውም” ሲሉ ሌላኛው አስተያየት ሰጪ መናገራቸውንም ዘገባው አካቷል።

በመንግስት የጸጥታ ሃይልም ሆነ በአከባቢው በሚንቀሳቀሱ ታጣቂው ሃይሎች ስልክ ስለሚለቀም ስልክ ይዞ የሚንቀሳቀስ ሰው በገጠር አይገኝም ያሉት አስተያየት ሰጪው መረጃ እንኳ መለዋወጥ አዳጋች ሆኖ ህዝቡ ከዚህ በፊት ሲኖር ከነበረው ሃምሳ ኣመት ወደ ኋላ ተመልሶ እየኖረ ነው ብለዋል፡፡

Muktarovich Ousmanova

01 Feb, 05:48


በአዲስ አበባ ፖሊስ "ለጥያቄ ትፈለጊያለሽ?" በሚል ተወስዳ የታሰረችው ምሥራቅ ተረፈ ላይ ፖሊስ የ7 ቀናት የምርመራ ጊዜ መጠየቁ ተሰማ

ፖሊስ፣ ምሥራቅን አዲስ አበባ፣ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት እንዳቀረባት፣ ፍርድ ቤቱም ፖሊስ ያቀረበውን ጥያቄ በመቀበል፣ "ምርመራውን አጠናቆ እንዲያቀርባት" በሚል ለጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱን ተከትሎ፣ ምሥራቅ አሁን በአዲስ አበባ ፖሊስ እስር ላይ እንደምትገኝ ወዳጆቿ ገልጸዋል።

Muktarovich Ousmanova

31 Jan, 18:15


ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅ ምስራቅ ተረፈ ለእስር ተዳረገች

(መሠረት ሚድያ)- ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅ ምስራቅ ተረፈ ትናንት ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በፖሊስ ለጥያቄ ትፈለጊያለሽ ተብላ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንደተወሰደች ታውቋል።

የመሠረት ሚድያ ምንጮች እንደጠቆሙት ምስራቅ ዛሬ ጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ፖሊስ ምርመራ ለማጣራት ጊዜ እንዲሰጠው ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት አቅርቧት ፍርድ ቤቱ ፖሊስ ምርመራውን አጣርቶ እንዲያቀርብ 7 ቀን በመስጠት ለጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ ሰቷል፣ ምስራቅ ተረፈ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተመልሳለች።

ምስራቅ የኪነጥበብ ምሽቶችን በሀገር ውስጥ እንዲሁም በውጭ ሀገራት በማዘጋጀት እንዲሁም የራሷን ግጥሞች በማቅረብ በብዛት ትታወቃለች።

እንደ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ገጣሚ ትእግስት ማሞ ያሉ የደመቁባቸውን ዝግጅቶች በማሰናዳት የምትታወቀው ግለሰቧ ግጥም፣ መነባንብ፣ ዲስኩር እንዲሁም ጥበብ እና ጥበብ ነክ ስራዎች ይበልጥ እንዲለመዱ እንደለፋች ብዙዎች ይናገራሉ።

ገጣሚ ምስራቅ አሁን ላይ የታሰረችበት ምክንያት ምን እንደሆነ ግልፅ እንዳልሆነ ታውቋል።

መረጃን ከመሠረት!

Muktarovich Ousmanova

31 Jan, 14:13


ፍትህ ለሲምቦ ብርሃኑ

ሲምቦ ብርሃኑ ትባላለች የ8 አመት ታዳጊ ስትሆን ነዋሪነቷ በምዕራብ ሸዋ ሜታ ወልቂጤ ወረዳ ሲሆን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ከተፈፀመባት በኋላ ህይወቷ ሲያልፍ አስክሬኗን ሰቅለው ሄዷል። ለታዳጊዋ ሲምቦ ብርሃኑ ፍትህ እየተጠየቀ ይገኛል።
የሚያንገበግብ ወንጀል 😢

Muktarovich Ousmanova

31 Jan, 11:26


ዋሽግተን-ትራምፕ በBRICS አባል ሐገራት ሸቀጦች ላይ 100% የግብር ጭማሪ ለማድረግ ዛቱ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS አባል ሐገራት የአሜሪካዉን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለዩናይትድ ስቴትስ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ለማድረግ ዛቱ።ትራምፕ Truth Social በተባለዉ የማሕበራዊ መገናኛ ዘዴያቸዉ ባሠራጩት ማስጠንቀቂያ እንዳሉት የBRICS አባል ሐገራት ከዶላር ለማፈንገጥ ማሰባቸዉ «ማብቃት አለበት።» ትራምፕ የBRICS አባል መንግሥታትን ለዩናይትድ ስቴትስ «የጠላትነት አዝማሚያ» የሚታይባቸዉ በማለት ወርፈዋቸዋልም።እነዚሕ ሐገራት፣ ትራምፕ «ግዙፍ» ያሉትን የአሜሪካን ዶላር ለመተካት አዲስ ገዘብ ካሳተሙ ወይም በሌላ ገንዘብ ለመጠቀም ከወሰኑ ከአሜሪካ ገበያ መሰናበት አለባቸዉ።ትራምፕ እንደሚሉት መስተዳድራቸዉ ወደ አሜሪካ በሚገቡ የየሐገራቱ ሸቀጦች ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ያደርጋል።ቡድኑን በመሠረቱት አምስት ሐገራት ስም የመጀመሪያ ፊደላት ተገጣጥሞ BRICS ተብሎ የሚጠራዉ ቡድን ባሁኑ ወቅት 10 አባል መንግስታትን ያስተናብራል። BRICS በኢንዲስትሪ የበለፀጉትን 6 ምዕራባዉያን ሐገራትና ጃፓንን የሚያስተናብረዉ ቡድን 7 የሚያደርሰዉን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያለመ ነዉ። ሩሲያና ቻይናን የመሳሰሉ የBRICS ጠንካራ አባላትና መሥራቾች የአሜሪካ ዶላር በዓለም ገበያ ላይ የሚያደርሰዉን ጫና አጥብቀዉ ይተቻሉ።ማሕበራቸዉ አማራጭ መገበያያ እንደሚያስፈልገዉም ያሳስባሉ።የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ግን ዶላርን መተካት «አስደናቂ» ከሚሉት ከአሜሪካ ምጣኔ ሐብት መሰናበት ነዉ።

Muktarovich Ousmanova

31 Jan, 07:48


በአዳዲሶቹ ሳይቶቻችን መሪ 1 ፣ አያት ዞን 3 እና ዞን 8

ከባለ 1-4 መኝታ አፓርትመንት ቤቶችን ከ 2ኛ ፎቅ ጀምሮ በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ ለሽያጭ አቅርበናል ።
እንዲሁም ግንባታቸው ከ 85% በላይ የደረሱ አፓርትመንት ቤቶችን በአያት ባቡር ጣቢያ ፣በሲኤምሲ ሚካኤል እና

በአያት ዞን 8 የሚገኙ ሳይቶቻችን በ 25% ቅድመ ክፍያ ብቻ
እየሸጥን እንገኛለን።

ለሳይት እና ቢሮ ጉብኝት ይደውሉ
☎️0942585355
"አያት ዞሮ መግቢያዬ"

Muktarovich Ousmanova

31 Jan, 06:16


(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የብሪክስ አባል ሀገራት የአሜሪካ ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ እንዳይተኩ፣ እንዳይሞክሩትም ዛሬም እንደገና አስጠነቀቁ::

ትራምፕ ዛሬም በማህበራዊ ሚዲያቸው በፃፉት መልዕክት "ሀገራቱ የአሜሪካን ማስጠንቀቂያ ወደ ጎን በመተው በዓለም አቀፍ ገበያ ዶላርን መጠቀም የሚያቆሙ ከሆነ 100% ቀረጥ ይጣልባቸዋል:: ይህን የሚሞክር ማንኛውም ሀገር ካለ 'ሄሎ ታሪፍ' እያለ፣ [የ]አሜሪካን [ገበያ] ይሰናበት" ብለዋል::

Muktarovich Ousmanova

30 Jan, 09:35


📌ልዩ የበዓል ቅናሽ
⚡️#ቦሌ አዲሱ ስታዲየም ፊት ለፊት

➯ 60% ለከፈለ 40% በነፃ!!!
      በካሬ 59,910 ብር

➯ 40% ለከፈሉ --20%ቅናሽ
      79,950 ብር በካሬ

❤️3 መኝታ 145 ካሬ = 8,686,950 ብር ብቻ

📍ቦሌ አዲሱ ስታዲየም ፊት ለፊት ላይ እጅግ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ይዞላችሁ መቷል

📌የካሬ አማራጭ
👉90 ካሬ ባለ 1 መኝታ (5,391,900 ብር)
👉105 ካሬ ባለ 2 መኝታ (6,290,550 ብር )
👉110 ካሬ ባለ 2 መኝታ (6,590,100 birr)
👉140 ካሬ ባለ 3 መኝታ (8,387,400 ብር )
👉145 ካሬ ባለ 3 መኝታ (8,686,950 ብር )


💥  ለበለጠ መረጃ   #  0972707205

Telegram- @Realestateconsult12

Whatsapp- https://wa.me/0946404247?text

Muktarovich Ousmanova

30 Jan, 09:08


ቀሲስ በላይ መኮንን በ5 ዓመት ጽኑ እስራትና በ10 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ ተቀጡ

የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በእነ ቀሲስ በላይ መኮንን መዝገብ ላይ የቀረቡ የግራ ቀኝ ማስረጃዎችን መርምሮ በዛሬው የችሎት ቀጠሮ በጽኑ እስራትና በገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወሰነ።

የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾች ቀሲስ በላይ መኮንን፣ በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው እያሱ እንዳለ፣ በኮሚሽን ስራ ላይ የተሰማራው በረከት ሙላቱ እና አለምገና ሳሙኤል እንዲሁም የኒሞና ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አበራ መርጋ በተባሉ ተከሳሾች ላይ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ ቁጥር 32 ንዑስ ቁጥር 1 (ሀ) እና የሙስና ወንጀሎች ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 32 ንዑስ ቁጥር 2 እና ንዑስ ቁጥር 3 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ እና በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ ቁጥር 382 ንዑስ ቁጥር 1 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ መተላለፋቸውን ጠቅሶ ዝርዝር ክስ አቅርቦባቸው ነበር።

በዚህም ተከሳሾቹ ከአፍሪካ ህብረት ምንም አይነት የክፍያ ትዕዛዝ ባልተሰጠበት ሁኔታ ላይ ተከሳሾች በተለያየ መጠን ክፍያ እንዲፈጸምላቸው የሚል አጠቃላይ የ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ሀሰተኛ የክፍያ ሰነድ በአንደኛ ተከሳሽ አማካኝነት ለባንኩ መቅረቡ ተጠቅሶ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ማቅረቡ ይታወሳል።

Muktarovich Ousmanova

30 Jan, 07:23


🚨 𝐎𝐅𝐅𝐈𝐂𝐈𝐀𝐋: (ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ በሚገኘው ፖቶማክ ወንዝ 64 ሰዎችን የጫነ ንብረትነቱ የአሜሪካ አየር መንገድ የሆነ አውሮፕላን እና 3 ወታደሮችን የጫነ የጦር ሂሊኮፕተር መጋጨታቸውን ተከትሎ በተፈጠረው አደጋ ዙሪያ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስለአደጋው ሙሉ በሙሉ ገለጻ እንደተደረገላቸው ምሽቱን በሰጡት መግለጫ ገለጹ። "እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ይማር" ሲሉ የጀመሩት ትራምፕ "በመጀመሪያ ምላሽ ሰጪዎቻችን እየሰሩት ላለው አስደናቂ ስራ እናመሰግናለን፣ ሁኔታውን እየተከታተልኩ ሲሆን ተጨማሪ ዝርዝር መረጃዎችን እሰጣለሁ" ብለዋል።

ትራምፕ የአደጋው መንስኤ ምን እንደሆነም ጥያቄ አንስተው "ይህ መፈጠር ያልነበረበት መጥፎ ሁኔታ ነው... ጥሩ አይደለም!!!" ብለዋል።
የአደጋው መንስኤ በትክክል ምን እንደሆነ ተጣርቶ በሚመለከታቸው ባለስልጣናት ይነገራል። እስካሁን ነፍስ ለማዳን እየተደረገ ባለው ጥረትም የ18 ሰዎች አስከሬን እንደተገኘ ከዚህ ቀደም ባቀረብነው መረጃ ላይ መግለጻችን ይታወሳል።
#NewsUpdate #americanairlines #Trump #newsusa

Muktarovich Ousmanova

30 Jan, 06:32


በአቶ መለስ ዜናዊ ዘመነ መንግስት የሚኒስትሮች ካቢኔ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ ገብረማርያም ለኢትዮጵያ ሰብለአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት ለመሰየም ዛሬ ጥር 22 ቀን 2017 ዓም ቀርበዋል። ሌሎች አራት ተወዳዳሪዎችም መቅረባቸው ታውቋል።

Muktarovich Ousmanova

29 Jan, 15:21


(ዘ-ሐበሻ ዜና) የጌታቸው ረዳ ቡድን በተደጋጋሚ ክልላዊ "መፈንቅለ መንግስት" ሊደረግብኝ ነው በሚል ሲናገር እንደቆየ ሲሆን፣ "ከነዚህ ተግባሮች መካከል አንዱ ሊመስል የሚችል ድርጊት በመቀሌ ዛሬ ተፈጽሟል" ተባለ። ይኸውም ደብረጽዮን ቡድን ላካቸው የተባሉ ታጣቂዎች የመቀሌ ኤፍኤም 104.4 ሬድዮ ጣቢያን በሕገወጥ መንገድ ለመቆጣጠር ያደረጉት ሙከራ መክሸፉ ከስፍራው እየተሰማ ነው።

Muktarovich Ousmanova

29 Jan, 12:35


የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዘርፍን ያስደነገጠው ዲፕሲክ የሳይበር ጥቃት ደረሰበት
ይፋ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ ታዋቂነትን ያተረፈው የቻይና የቴክኖሎጂ ዲፕሲክ በደረሰበት የሳይበር ጥቃት ምክንያት አዳዲስ ተጠቃሚዎችን ለጊዜው መመዝገብ ማቆሙን አስታወቀ፡፡

የቴክኖሎጂ ዓለምን ያስደነገጠው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቻትቦት “ዲፕሲክ” በአገልግሎቶቹ ላይ “ትልቅ ተንኮል አዘል ጥቃቶች” ደርሶብኛል ብሏል።

ኩባንያው የቻትጂፒቲ ፈጣሪ ከሆነው እንደ ኦፕን ኤአይ ካሉ የአሜሪካ ኩባንያዎች ጋር ተወዳዳሪ እንደሆነም ነው የገለጸው።

ይህንን ተከትሎ በርካታ ተጠቃሚዎችን ያፈራው መተግበሪያ በደረሰበት የሳይበር ጥቃት ምክንያት አዳዲስ ተመዝጋቢዎችን  መቀበል ማቆሙን አስታውቋል፡፡

ኩባንያው ቀድመው የተመዘገቡ ተጠቃሚዎች ወደ ድረገጹ ለመግባት ሲያጋጥማቸው የነበረውን ችግር አንደፈታም አመልክቷል፡፡

ዲፕሲክ በቻይና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች የተሰራ ሲሆን ከቻት ጂፒቲ እና መሰል ተወዳዳሪዎቹ ጋር ሲነጻጸር እጅግ ባነሰ ዋጋ በመሰራቱና አገልግሎት መስጠት በመቻሉ ተፈላጊነቱን ከፍ አድርጎለታል ተብሏል።

ይህ የአሜሪካውን ሲሊከን ቫሊ ያስደነገጠው ዲፕሲክ ዶናልድ ትራምፕን ሰይቀር ማስደመሙ አልቀረም። ፕሬዚዳንቱ "ለዘርፉ የማንቂያ ደወል ነው" በማለት በአገራቸው የሰው ሰራሽ አስተውሎት ላይ የሚሰሩ ኩባያዎች አሰራራቸውን እንዲያሻሽሉም ተናግረዋል።

ዲፕሲክ  በዘርፉ ያገኘው ደማቅ አቀባበልና ተወዳጅነት አሜሪካ በቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ላይ ያላትን አተያይ መልሳ እንድታጤን ሳያደርጋት አይቀርም ተብሏል።

በዚህም የዲፕሲክ በአፕል ኩባንያ አፕስቶር ተጠቃሚዎች በብዛት አውርደው የተጠቀሙት  መተግበሪያ በመሆን በአንደኛ ደረጃ ላይ መቀመጡን የፎርብስ መረጃ አመላክቷል።

Muktarovich Ousmanova

29 Jan, 11:50


ጥር 21 2017

የአለም ሎሬት ሜተር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ መኖሪያ እና ስቲዲዮ የነበረው ቪላ አልፋ ከአራት ወራት ብኋላ ለህዝብ ክፍት ሊደረግ ነው።

በአዲስ አበባ ጦር ሀይሎች አካባቢ የሚገኘው ቪላ አልፋ ከጣሪያው ጀምሮ ወደ ምድር የሚዘልቀው ፍሳሽ የእድሳት ጉዞውን ረጅም እና እድካሚ እንዳደረገው ታውቋል።

ነገር ግን በሁለት ወር ውስጥ ቀሪው ስራ እና የሙዚየም ስራው ተጠናቆ በአራት ወር ውስጥ ለህዝብ ክፍት እንደሚሆን የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አበባ አያሌው ነግረውናል።

ህዝብ በጉጉት ሲጠብቀው የነበረው የአርቲስቱ መኖሪያ ቪላ አልፋ ከዛሬ ነገ በቅርቡ ክፍት ይሆናል ሲባል ቆይቷል።

ለመሆኑ ከወሰን ማካለል እና አካባቢው መኖሪያ መሃል እንደመሆኑ መጠን በዚህ ሐሳብ መንገድ ምን ተሰራ ብለን የጠየቅናቸው ኃላፊው የሙዚየሙ አጎራባች እንደተለየና ለጉብኝት አመቺ ተደርጎ እንደታደሰ ነግረውናል።

የአለም ሊቀ ሊቃውንት የኪነ ጥበብ ባለሙያው ሰአሊ አፈወርቅ ተክሌ የእጅ ስራዎች መካከል መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የግድግዳና ጣሪያ ስዕሎች፣ የሞዛይክ ስራዎች፣ የመስኮትና መስታወት ስዕሎች፣ የዳግማዊ የምፅአት ፍርድ፣ የደመራ ስእል፣ የራስ መኮንን ሀውልት፣ የአፍሪካ ድል አፍሪካ አጠቃላይ ነጻነት፣ የመስቀል አበባ እንዲሁም እናት ኢትዮጵያ ይገኙበታል።

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. https://tinyurl.com/m79mn7ra

ተህቦ ንጉሴ

Muktarovich Ousmanova

26 Jan, 11:17


Super Amazing Lifestyle in the Heart of the City German Square residences

Two bedrooms:
✍️96 sq.m-
✍️140 sq.m )

Three bedroom:
✍️130 sq.m &
✍️135 sq.m

👆🏿👆🏿👆🏿 + Natural ventilation for all classes

👆🏿👆🏿👆🏿 + Amazing morning view from each room

Service packages

▫️ Garbage shute and mechanical duct
▫️ Amazing 744 sq.m Terrace &  one parking for one house hold and additional 2nd floor mini Terrac.

▫️ 24/7 Stand by Generator
▫️ Two Modern Lift
▫️ Central satellite TV  system
▫️ Intercall system

👉 50% Bank option

#PRICE💸
▫️Selling price

a.  99,500 birr/m2
     👉Down payment 75% paid customers.
b. 100,000 birr/m2
     👉Down payment 50% paid customers
C. 110,000 birr/m2
     👉 Down payment 30% paid customers

▫️Delivery time 3 months

▫️ Project status 95%

📞 CONTACT US:
0918 605 499
We have much more...

Muktarovich Ousmanova

26 Jan, 09:22


የአዲግራት ወጣቶች ለግዚያው የትግራይ አስተዳደር ድጋፍ በማድረግ ሰላማዊ ሰልፍ ወጡ።

በሁለቱ የህወሓት ቡድኖች መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት ወደ ፀብ እናዳያመራ ከፍተኛ ስጋት አለ።

እናቶች ተጨንቀዋል።

አንዳንድ የሰራዊቱ ታጋዮች በዚህ ጦርነት ላለመሳተፍ ከካንፕ እየሸሹ ነው።

ወላጆች ተጨማሪ ልጆችን ላለማጣት ሰራዊቱ እንዳይዋጋ እያለቀሱ እየተማፀኑ ነው።

Muktarovich Ousmanova

26 Jan, 07:36


(ዘ-ሐበሻ ዜና) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፖሊስ ትናንት በፃፈው ደብዳቤ ህወሀት ያካሄደውን ህዝባዊ ኮንፈረንስ ተከትሎ በኮንፈረንሱ የተላለፉ ውሳኔዎችን ለመደገፍ በሚል ዛሬ ጥር 18 ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ጥያቄ እንደቀረበለትና ባለው ሁኔታ "የፀጥታ ሽፋን መስጠት ስለማይቻል ሰልፉን ለሌላ ጊዜ እንዲያስተላለፉት ማሳሰቢያ" ቢሰጥም፣ ሰላማዊ ሰልፉ ግን በትግራይ የተለያዩ ከተሞች ዛሬ እየተካሄዱ መሆናቸውን ከስፍራው የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል።

ሰልፎቹ እየተካሄዱባቸው ካሉባቸው ከተሞች መካከል መቀሌና ሽሬ የሚጠቀሱ ሲሆን፣ ሰልፈኞችም የተለያዩ ጥያቄዎችን አንስተዋል።

ከነዚህም መካከል "የፕሪቶሪያ ስምምነት መፈፀም ለትግራይ እና ለአፍሪካ ቀንድ ህዝቦች የሰላም ዋስትና ነው!"፣ "ህወሀት ያካሄደውን ህዝባዊ ኮንፈረንስ፣ ድርጅታችን ህወሓት እና የትግራይ ሰራዊት ያሳለፏቸው ውሳኔዎች በአስቸኳይ ተግባራዊ መሆን አለባቸው!!"፣ "የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በአስቸኳይ ሊስተካከል ይገባል!!"፣ "የፕሪቶሪያው ስምምነት አሁኑኑ ተግባራዊ ይደረግ"፣ " የተፈናቀሉ እና የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በአስቸኳይ ወደ ቤታቸው ይመለሱ!!"፣ "የፓርቲያችን ሕጋዊ እውቅና በአስቸኳይ ይመለስ!!"፣ "ሰራዊታችንን የማፍረስ ሴራ አንቀበልም!!"፣ "የውጭ ጣልቃ ገብነቶችን እንቃወማለን" የሚሉና ሌሎችም መፈክሮች እየተሰሙ ነው።

Muktarovich Ousmanova

26 Jan, 06:05


ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በትግራይ ፖሊስ የተከለከለ ቢሆንም እነ ደብረፂ እናቶችን በዚህ መንገድ አሰልፈዋል

Muktarovich Ousmanova

26 Jan, 05:01


(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ እርዳታ ድርጅት የሆነው ዩኤስኤይድ ለሁሉም የሥራ ኃላፊዎችና አጋር ስራ አስፈፃሚ አካላት በላከው የውስጥ ማስታወሻ ሥራቸውን እንዲያቋርጡ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡

በዚህ ውስጣዊ ማስታወሻው ኃላፊዎቹ በእጃቸው ላይ ያሉትን ፕሮግራሞች የሥራ ትዕዛዝ በአስቸኳይ እንዲያቆሙ ያሳሰበ ሲሆን በኮንትራት የሚፅሟቸው ስራዎች ካሉ ደግሞ የውል ግዴታ ማራዘሚያ እንዲፈራረሙ ትእዛዝ ሰጥቷል፡፡

የአሜሪካ ፕሬዝደንት ባስተላለፉት ልዩ ትእዛዝ ለዘጠና ቀናት ያህል ማናቸውም የውጭ እርዳታዎች እንዳይሰጡ መከልከላቸውን ያወሳው ድርጅቱ በእነዚህ ቀናት በአለማችን ላይ ያሉት የእርዳታ ስራዎች በሙሉ ግምገማ እንደሚከናወንባቸው አስረድቷል፡፡ በመሆኑም በሁሉም አገራት ያሉት የዩኤስ ኤይድ እርዳታ ፕሮግራሞች መቀጠልና አለመቀጠላቸው የሚታወቀው ይህ ግምገማ ተከናውኖ ካበቃ በኋላ መሆኑን ጠቅሷል፡፡

ዩኤስኤይድ በዚህ የውስጥ ማስታወሻው አስቸኳይ የምግብ እርዳታዎች ብቻ መከናወን እንደሚችሉ አስረድቶ ለደመወዝና አስፈላጊ ለሆኑ አስተዳደራዊ ወጪዎች ብቻ ገንዘብ ማንቀሳቀስን ፈቅዷል፡፡ ዩኤስ አይድ በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቁ እርዳታ አቅራቢ ድርጅት መሆኑ ይታወቃል፡፡

Muktarovich Ousmanova

25 Jan, 15:30


በጅማ ከተማ “በትንሹ 15 ሺህ ቤቶች መፍረሳቸውን” ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከባለቤታቸው፣ ከሚኒስትሮች እና ከሌሎችም እንግዶች ጋር በመሆን፤ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን በትላንትናው ዕለት ተዘዋውረው ጉብኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዚህ ጉብኝት በኋላ በሰጡት ገለጻ፤ በጅማ ከተማ ለተከናወኑ “የገበታ ለትውልድ” ፕሮጀክቶች “በትንሹ 15 ሺህ ቤቶች መፍረሳቸውን” ተናግረዋል።

በከተማይቱ የነበረ መስጂድ እና ከአንድ ሺህ በላይ የመቃብር ቦታ ቀድሞ ከነበሩባቸው ቦታዎች መነሳታቸውንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። የጅማ ከተማ ነዋሪዎች “ቤቶቻቸውን ሲያፈርሱም” ሆነ ቦታዎችን ለፕሮጀክቶቹ ሲያስረክብ “ካሳ አለመጠየቃቸውን” አብይ በአድናቆት አንስተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተወለዱበት በሻሻ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘው የጅማ ከተማ ህዝብ፤ ካሳ ከመጠየቅ ይልቅ “ ‘እስቲ ሃሳባችሁን አፍሱት፤ ልየው ነው’ ያለው” ሲሉም በገለጻቸው ላይ ጠቅሰዋል።

“የጅማ አካባቢ ማህበረሰብ ለእነዚህ ህልሞች፣ ለእነዚህ ሃሳቦች መወለድ የነበረው ሚና፤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ትምህርት መሆን ያለበት ነው” ሲሉም አብይ በገለጻቸው አጽንኦት ሰጥተዋል።

ከአዲስ አበባ በደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ 350 ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት ላይ የምትገኘው ጅማ፤ ከሌሎች ቦታዎች በተለየ መንግስት ለሚያፈልቀው ሃሳብ “የተከታይነት” (followership) አመለካከት እንዳለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።

🔴ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ ➡️https://ethiopiainsider.com/2025/14902/

Muktarovich Ousmanova

25 Jan, 15:10


የትግራይ ፖሊስ ነገ ጥር 18 በነደብረፂኦን እና በሰራዊቱ አመራሮች የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ደህንነቱ እንዲጠበቅ በቂ ሀይል ስለሌለኝ የቀን ለውጥ እንዲደረግ በማሳሰብ ሰላማዊ ሰልፉ እንዳይደረግ አሳውቋል። በትግራይ ክልል በሁለቱ ህወሓቶች ፍጥጫ የሰራዊቱ የኮር አዛዦች ውግንናቸውን ለነ ደብረፂኦን በማድረጋቸው ግጭት እንዳይነሳ ህዝቡ ሰግቷል። ትናንትና እና ዛሬ ከባንክ ብር ማውጣት እና ምግብ መሸመት በሰልፍ ታይቷል።

Muktarovich Ousmanova

25 Jan, 14:43


(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሱማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአፍሪካ ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ የኢትዮጵያና የግብፅ ወታደሮች እንደሚሳተፉ ማረጋገጫ ሰጡ፡፡ ሚኒስትሩ ሙአሊም ፋቂ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የሁለቱንም አገራት ወታደሮች በሰላም አስከባሪው ሀይል ውስጥ ለማሳተፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የቴክኒክ ውይይት መከናወን እንደተጀመረ ገልፀዋል፡፡

ሁለቱም አገራት ወታደሮቻቸውን ሱማሊያ ውስጥ በሰላም አስከባሪነት ለማሰማራት ጥያቄ እንዳቀረቡ የተናገሩት ሚኒስትሩ በዚህ መሰረት በሚቀጥሉት ሶስት ወራት የሁለቱም አገራት ወታደሮች ሱማሊያ እንደሚሰፍሩ አስታውቀዋል፡፡

ሚኒስትሩ ጨምረው እንደገለፁት ኢትዮጵያ በሰላም አስከባሪው ውስጥ እንድትሰማራ የተፈቀደላት ከአወዛጋቢው የቀድሞ ስምምነት ራሷን በማግለሏና ከሱማሊያ ጋር አዲስ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በመጀመሯ ነው፡፡

Muktarovich Ousmanova

25 Jan, 09:47


#በትግራይ ክልል የእርስ በርስ ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ስጋት መኖሩን ነዋሪዎቹ ተናገሩ‼️
የትግራይ ወታደራዊ አመራር ሰሞኑን መፈንቅለ መንግስት የማድረግ ዕቅድ መኖሩን በመግለጫቸው ካሳወቁ በኋላ በትግራይ ህዝብ ላይ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
ውጥረቱን ተከትሎ የሆነ ነገር ሊፈጠር ይችላል በሚል ከወትሮው በተለየ ገንዘብ ለማውጣት ባንኮች በሰልፍ ተጨናንቀዋል ሲሉ እማኞች ገልፀዋል። በገበያ ማእከላት በተለይ የፍጅታ ሸቀጦች ላይ የፍላጎት መጠን በጣም ጨምሯል። ጦርነት ይቀሰቀስ ይሆናል ብሎ የሰጋው ህዝብ ሰማይን ደግፎ ኑሮውን እየመራ ነው። በዚህ ብቻ ግን አልተገደበም። የተቃውሞ ሰልፍ ማካሄድ ጀምሯል። «መንግስት የሚያፈርስ የትኛውም አካል አንታገስም» የመኾኒ ህዝብ በዛሬው ዕለት እያካሄደ ለሚገኘው ሰልፍ ይዞት የወጣው መፈክር ነው።
©አዩዘሀበሻ

Muktarovich Ousmanova

25 Jan, 09:28


🔴🔴ታላቅ ቅናሽ ከ አያት መኖሪያ ቤቶች🔴🔴
በካሬ 93,357 ብር ከ አያት ሪል እስቴት

👇 ዞን 3 ,ዞን 8 እና መሪ ቁጥር 1

👉 ባለ አንድ ከ 60ካሬ ጀምሮ

👉 ባለ ሁለት መኝታ 72ካሬ ,80ካሬ

👉 ባለ ሶስት መኝታ 90ካሬ ,105ካሬ ,107ካሬ ባለ አራት መኝታም አለን እስከ 150ካሬ ድርስ

ሽያጭ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ብር!!

ለበለጠ መረጃ: ☎️
በ 09 42 58 53 55 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

25 Jan, 08:54


በትግራይ ክልል ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ፣ የፕሪቶሪያ ስምምነት አፈፃፀም፣ ህገ መንግስት፣ የትግራይ ሰራዊት ከፍተኛ አመራር ውሳኔዎች እና ሌሎች የትግራይ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎ የሚጠበቀው ጉባኤ ተጀመረ።

Muktarovich Ousmanova

19 Jan, 18:26


የቴሌግራም አካውንታችሁ እድሜ ስንት ነው
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት ሽልማት ይውሰዱ👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

19 Jan, 17:02


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,አያት ሳይታችን
👉 2መኝታ 87ካሬ
ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
👉 3መኝታ 107ካሬ
ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
👉 3 መኝታ 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
👉3 መኝታ 113ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
👉3መኝታ 119ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273

Muktarovich Ousmanova

19 Jan, 11:48


ዜና እረፍት 😢
አንጋፋው አርቲስት እንቁስላሴ ወርቅአገኘሁ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ነፍስ ይማር 🙏

Muktarovich Ousmanova

19 Jan, 06:05


በአሜሪካ ቲክቶክ ዛሬ ታግዷል

Muktarovich Ousmanova

18 Jan, 09:03


🔴🔴ታላቅ ቅናሽ ከ አያት መኖሪያ ቤቶች🔴🔴
በካሬ 93,357 ብር ከ አያት ሪል እስቴት

👇 ዞን 3 ,ዞን 8 እና መሪ ቁጥር 1

👉 ባለ አንድ ከ 60ካሬ ጀምሮ

👉 ባለ ሁለት መኝታ 72ካሬ ,80ካሬ

👉 ባለ ሶስት መኝታ 90ካሬ ,105ካሬ ,107ካሬ ባለ አራት መኝታም አለን እስከ 150ካሬ ድርስ

ሽያጭ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ብር!!

ለበለጠ መረጃ: ☎️
በ 09 42 58 53 55 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

16 Jan, 10:01


የእስራኤልና ሀማስ የተኩስ ቀቁም ስምምነት

እስራኤልና ሀማስ ተኩስ ለማቆምና ታጋቾችን ለመልቀቅ መስማማታቸው የጦርነቱ ሰለባ ለነበሩት ፍልስጤማውያንንና እስራኤላውያን የመጀመሪያው የሰላም ተስፋ ምልክት ተደርጎ ተወስዷል። ለወራት በኳታር ግብጽ እና USA ሸምጋይነት የተሳካው ይኽው ስምምነት የእስራኤል ኃይሎች ቀስ በቀስ ከጋዛ ሰርጥ የሚወጡበትን የ6 ሳምንታት የመነሻ የተኩስ አቁም አካቷል። በዚህ ጊዜ ውስጥ ሀማስ ከያዛቸው ወደ 100 ከሚደርሱ ታጋቾች 33ቱ ሲለቀቁ በምትኩ እስራኤል ደግሞ ፍልስጤማውያን እስረኞችን ትፈታለች። የኳታር ጠ/ ሚ ሼክ መሀመድ ቢን አብዱልራህማን አል ታኒ ትናንት እንደተናገሩት ተኩስ አቁሙ ተግባራዊ የሚሆነው ከፊታችን እሁድ ጀምሮ ነው። ከሸምጋዮቹ አንዷ የሆነችው የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ስምምነቱ የጋዛውን ጦርነት ለማስቆም ፣ለሲቪል ፍልስጤማውያን እጅግ አስፈላጊ የሆነውን እርዳታ በብዛት ለማስገባት እና ከ15 ወራት በላይ የታገቱት ሰዎች ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲገናኙ ለማድረግ እንደሚያስችል ተናግረዋል። እስራኤል ስምምነቱን በይፋ የምትቀበለው የሀገሪቱ የጸጥታ ካቢኔ እና መንግሥት ዛሬ በሚሰጡት ድምጽ ካጸደቁት በኋላ ነው። ምንም እንኳን በጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ነታንያሁ መንግስት ውስጥ ያሉት አክራሪዎቹ ቢቃወሙ ስምምነቱ ዛሬ ይጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተዘግቧል።
የሁለቱም አካባቢዎች ህዝብ በስምምነቱ የተሰማውን ደስታ ገልጾ ሳያበቃ ስምምነቱ ይፋ በተደረገ በሰዓታት ውስጥ የእስራኤል ጦር ኃይል ትናንት በጋዛ ጥቃት መፈጸሙን ነዋሪዎችና ባለሥልጣናት ተናግረዋል። እስራኤል እንዳለችው ደግሞ የጋዛ ሚሊሽያዎች ዛሬ ወደ እስራኤል ሮኬቶች ተኩሰዋል። የእስራኤል ሀማስ ስምምነት ለሁለቱ ወገኖች ሰላም ተስፋ ፈንጣቂ ቢባልም ጦርነቱ ሙሉ በሙሉ እንዲያበቃ ማድረጉ ግልጽ አይደለም።

Muktarovich Ousmanova

16 Jan, 07:19


የሹፌሩን ብልት ሽፍታዎች ቆረጡት ❗️

ይህ የሆነው በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።

ግለሰቡ የተወለደው ጅማ መስመር ጮራ ነው ። ስራው ደግሞ ሹፍርና። በስራ ላይ እያለ ሽፍቶች ያገኙታል አግኝተው እንዲሁ አለቀቁትም የላይኛውን የብልቱን ክፍል ቆረጡት። ከዚህ በኋላ የታችኛው የብልቱ ቱቦ ተጎድቶ ፈሳሽ መቆም አይችልም እንዲሁ ይፈሳል። ከዛ በኋላ ለዳይፐር እና ለህክምና በቀን በቀን ወጪ ያወጣል። ይህ ቢኒያም የተባለ ሹፌር ቃል በቃል እንደሚናገረው «ፈሳሹ እንኳን ቢቆምልኝ እና ወደ ሹፍርና ስራዬ ብመለስ ደስተኛ ነበርኩ» ይላል።

- የሶስት ልጆች አባት የሆነው ይህ ግለሰብ ሁለቱ ልጆቹ ከአክስቱ ጋር የተቀረው ደግሞ ከእናቱ ጋር ሆነው መበታተናቸውን ይገልፃል። ለህክምና በቀን 1050ብር በሳምንት 7350 ብር ያወጣል።

- ሀኪሞች ህክምናውን በአግባቡ ከተከታተልክ የሚድን ነገር ነው ሲሉ ተናግረዋል። አቅም ያላችሁ ሁሉ ለነፍስ ይሆናችኋልና ተባበሩት።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት⬇️⬇️⬇️
1000514797351
( BINIYAM JEMANEH LIGDI)

የዚህ ምንጭ የኔታ ቱዩብ ነው እኔ የአቅሜን አርጌለሁ።

Muktarovich Ousmanova

15 Jan, 15:20


አሳዛኝ ዜና

የአፋር ክልል እና የሶማሌ ክልል በምታዋስነው በአፋር ክልል ኤሬር ወረዳ እናትና ልጅ ሃዲዱን ሲሻገሩ በባቡር ተገጭተው ህዎታቸው አለፈ።

Muktarovich Ousmanova

15 Jan, 12:27


'መስፈርት አላሟሉም' በሚል 400 የሚሆኑ ሠራተኞች ከሥራ ተሰናበቱ

የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት "በድልድል እና ምደባ" 400 የሚሆኑ ሠራተኞችን ከጥር ጀምሮ ከሥራ ማሰናበቱን ሠራተኞች እና ድርጅቱ ተናገሩ።

በ2015 ዓ.ም. "የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት" በሚል ከ70 ዓመታት በላይ ለአዲስ አበባ የትራንስፖርት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው አንበሳ ባስ እና ሸገር ብዙኃን ትራንስፖርት ተዋህደው የልማት ድርጅት ተመሥርቷል።

ይህን ተከትሎ "ሪፎርም" ማድረግ የጀመረው ድርጅቱ፤ ባከናወነው ድልድል እና ምደባ ሠራተኞች "ያለአግባብ" እና "በዘፈቀደ" ከሥራ ተባረናል ሲሉ ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት የብቃት ፈተና እና ውድድር ያላለፉ ሠራተኞችን ከሥራ መቀነሱን በመግለፅ "የሪፎርም ባሕሪ ነው" ሲል ለቢቢሲ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥቷል።

ለሠራተኞቹ መመሪያውን ሲያስተዋውቅ የብቃት ፈተና ሰጥቶ ፈተናውን ባያልፉ እንኳ አንድ የደረጃ እርከን ዝቅ ተደርገው ሥራቸውን እንደሚቀጥሉ መተማመኛ መስጠቱን ተናግረዋል።

ተቋሙ ይህን ቢልም ፈተናውን ያለፉም ያላለፉም፤ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ያላቸው ሠራተኞችን "ያለምንም ማስጠንቀቂያ" ከሥራቸው እንዳባረረ ስድስት ሠራተኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ከሥራ የተሰናበቱት ሠራተኞች ከፅዳት እና የጥበቃ ሠራተኞች ጀምሮ በተቋሙ ለአስርት ዓመታት ያገለገሉ እና የጡረታ ዕድሜያቸው የተቃረቡ ሠራተኞችም እንደሚገኙበት ተናግረዋል።

https://www.bbc.com/amharic/articles/cly5757l54go

Muktarovich Ousmanova

14 Jan, 12:24


እንኳን አደረሳችሁ Hosea real estate

🔺 የካፒታል ሆቴል እህት ኩባንያ የሆነው Hosea real estate.

🍋 የጥምቅት በዓል ልዩ ቅናሽ - ለውስን ቤቶች ብቻ!

መጪውን የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ በመሀል ቦሌ በፍጥነት እያስገነባን ካለነው እጅግ ቅንጡ አፓርትመንት የተወሰኑት ቤቶች ላይ ልዩ ቅናሽ አድርገናል።

ይህንን ልዩ ዕድል ዛሬውኑ ይጠቀሙ!
🔺 ቦሌ ሸገር ህንፃ ጐን
🔺- (luxury apartments ) እየገነባን ነው።(G+31 )

🔺 ከstudio - 3 bed room

🔺 57m2 , 81m2 , 84m2
,
🔺 134m2 , 151m2 , 168m2

🔺Facility

🔺 7 ወለል የመኪና ማቆሚያ
🔺3 ተኛ ፎቅ ላይ እየዋኙ
🔺4ተኛ ፎቅ ላይ gym እየሰሩ የከተማውን ውብ ድባብ የሚቃኙበት
🔺ተጨማሪ ለልጆች (daycare ) የተሟላለት
🔺ላይብረሪ
🔺መሰብሰቢያ አዳራሽ
ይደውሉ = 0977191398
ይህ እድል እዳያመልጦ !!!

Telegram =@selamssa
Contact= 0977191398
Email [email protected]

Muktarovich Ousmanova

13 Jan, 17:45


የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ካሉት ሰባት ምክትል ፕሬዝዳንቶች መካከል አንዱ የሆኑት ዶ/ር ሳምሶን መኮንን፤ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ በዕጩነት ቀረቡ። የአዲሱ ዋና ዳይሬክተር ሹመት ነገ ማክሰኞ ጥር 6፤ 2017 በሚካሄደው የፓርላማ መደበኛ ስብሰባ ላይ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዋና ዳይሬክተሩን ሹመት እንዲያጸድቅ፤ ጥያቄውን ያቀረቡት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ናቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ጥር 1 በጽህፈት ቤታቸው አማካኝነት ለፓርላማ በላኩት ደብዳቤ፤ የዶ/ር ሳምሶን ሹመት በመገናኛ ብዙሃን አዋጅ አማካኝነት እንዲከናወን ጠይቀዋል።

በመጋቢት 2013 ዓ.ም የወጣው ይኸው አዋጅ፤ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚሰየም ይደነግጋል። ምክር ቤቱ ዋና ዳይሬከተሩን የሚሰይመው፤ በመንግስት አቅራቢነት እንደሆነ በአዋጁ ተቀምጧል። በባለስልጣኑ ቦርድ አማካኝነት የሚመለመለው ዋና ዳይሬክተር፤ “ከማንኛውም ፓርቲ አባልነት ነጻ መሆን” እንደሚኖርበትም በአዋጁ ላይ ሰፍሯል።

ዋና ዳይሬክተሩ፤ መገናኛ ብዙኃን ተግባራቸውን በሕግ መሰረት ማከናወናቸውን ለማረጋገጥ ክትትል እና ቁጥጥር የማድረግ ስልጣን በአዋጅ የተሰጠውን መስሪያ ቤት ስራዎች የመምራት እና የማስተዳደር ኃላፊነት በአዋጅ ተጥሎበታል። በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12 ዓመታት የማስተማር እና የአመራርነት ልምድ እንዳላቸው የተናገረላቸው አዲሱ ተሿሚ፤ በአዋጁ መሰረት የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ “ዋና ስራ አስፈጻሚ ይሆናሉ”።

🔴ዝርዝሩን ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/14823/

Muktarovich Ousmanova

13 Jan, 15:37


ልደቱ አያሌው ወደ ኢትዮጵያ ሊመጣ ወስኗል። መወሰን ብቻ ሳይሆን ትኬት ቆርጧል። አቶ ልደቱ ወደ ሃገር ቤት መመለሱን አስመልክቶ ፤ "ለእኔ ዓይነቱ በአገዛዙ በቀንደኛ ጠላትነት ለተፈረጀና አሳሳቢ የጤና እክል ውስጥ ለሚገኝ የፖለቲካ ሰው አሜሪካ መኖር የተሻለ የደህንነት ዋስትና የሚሰጥ ነው። ፍላጐቱ ቢኖረኝ ኖሮም ጥገኘት ለማግኘት የሚያስችል አሳማኝ ምክንያት ነበረኝ .... " ሆኖም ግን ከአሜሪካ ወደ ሃገር ቤት ለመመለስ ወስኛለሁ ብሏል ።

ረጅም ፅሁፉን "ስንብት"

Muktarovich Ousmanova

13 Jan, 14:01


አሜሪካ መግታት በተሳናት የሎስ አንጀለሱ የሰደድ እሳት የሟቾች ቁጥር 24 ደረሰ። በአካባቢው ተጠናክሮ የቀጠለው ከባድ ንፋስ የሰደድ እሳቱን ሊያጠናክረው እንደሚችል መስጋታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
የሰደድ እሳቱ ባደረሰው አደጋ እስካሁን ከሞቱት በተጨማሪ በአስራዎቹ የሚቆጠሩ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም ። በአደጋው እስከ 180 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ሀብት እና ንብረት ወደ አመድነት ተቀይሯል ነው የተባለው።
በአሜሪካ ሁለተኛ ትልቋን ከተማ ለአንድ ሳምንት ያህል እያቃጠለ የሚገኘው እሳቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች እና ህንጻዎችን ወደ አመድነት ቀይረዋል፤ ከ100 ሺ በላይ ሰዎችን ደግሞ ከመኖሪያቸው አፈናቅሏል ።
አሜሪካን እያሳሳበ የመጣው እስካሁን የደረሰው ውድመት እና ጥፋት ሳይሆን ከዚህ በኋላ ከባዱ ነፋስ እሳቱን አስፋፍቶ ከዚህም የከፋ ውድመት እንዳያደርስ ነው።
የሀገሪቱ ብሄራዊ ሜትሮሎጂ ትንበያ እንዳመለከተው ከነገ ማክሰኞ ጥር 6 ጀምሮ በሰዓት 110 ኪ/ሜ የሚገሰግስ ከባድ ንፋስ ሊከሰት ይችላል።
ይህ ደግሞ አሜሪካ በታሪኳ ካየቻቸው ብርቱ የሰደድ እሳት አደጋዎች አስከፊው ነው የተባለለትን የሎስ አንጀለሱ አደጋ ወደ ተቀሩ የከተማዋ ክፍሎች እንዳይዛመት አስግቷል።
አሜሪካ ከዓለማችን ግዙፍ የእሳት መከላከያ ብርጌድ ያላት ሃገር ብትሆንም አሁን የመጣባትን ብርቱ እሳት ለማስቆም ተፈትና ወድቃለች። ከሀገሪቱ ከተለያዩ ግዛቶች የእሳት መከላከያ ብርጌዶች በእሳት ማጥፋቱ ላይ መሰማራኃቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል።
በተጨማሪም ጎረቤት ሀገር ሜክሲኮ የእሳት ማጥፊያ እና መከላከያ ቡድን ወደ ስፍራው መላኳ ተሰምቷል።

Muktarovich Ousmanova

13 Jan, 07:12


🔴🔴ታላቅ ቅናሽ ከ አያት መኖሪያ ቤቶች🔴🔴
በካሬ 93,357 ብር ከ አያት ሪል እስቴት

👇 ዞን 3 ,ዞን 8 እና መሪ ቁጥር 1

👉 ባለ አንድ ከ 60ካሬ ጀምሮ

👉 ባለ ሁለት መኝታ  72ካሬ ,80ካሬ

👉 ባለ ሶስት መኝታ  90ካሬ ,105ካሬ ,107ካሬ ባለ አራት መኝታም አለን እስከ 150ካሬ ድርስ

   ሽያጭ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ብር!!

ለበለጠ መረጃ: ☎️
በ 09 42 58 53 55  ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

11 Jan, 17:33


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ!
በርካቶችን ለውጭ ሀገር እስኮላርሺፕ ያበቃ ምርጥ ቻነል 👌
ወደ ቴሌግራሙ ገባ ብለው በቁጥር የተደገፈ ስኬቱን ይመልከቱ

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada? Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!

👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

11 Jan, 16:54


ጥቆማ
ከጥቂት ቀናት በፊት የተለቀቀ አሪፍ ፕሮጀክት መጥቷል፣በሁለት ቀናት ውስጥ ብቻ 3m users በማግኘት record ሰብሯል፣ መስራት የምትፈልጉ ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በሉት👇👇👇
https://t.me/sigmatonbot/app?startapp=ref_7tu89w

Muktarovich Ousmanova

11 Jan, 08:47


በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት የደረሰበት በገቢ ረሱ ዞን ዱለሳ ወረዳ የሚገኘው ሳጋንቶ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት

ትናንት ማታ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ 5 ነጥብ ሁለት ሬክተር ስኬል የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

Muktarovich Ousmanova

10 Jan, 18:27


ጥቆማ
ከጥቂት ቀናት በፊት የተለቀቀ አሪፍ ፕሮጀክት መጥቷል፣በሁለት ቀናት ውስጥ ብቻ 3m users በማግኘት record ሰብሯል፣ መስራት የምትፈልጉ ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በሉት👇👇👇
https://t.me/sigmatonbot/app?startapp=ref_7tu89w

Muktarovich Ousmanova

10 Jan, 08:43


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
🔴አንኳን ደስ አላችሁ!!! 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል ::

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.2 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

09 Jan, 19:47


ያልተለመደ ክስተት በሰማይ ስር

ይህ ምልክት የታየው በወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ዱራሜ፣ ሀዋሳ፣ ቡሌ ሆራ፣ ኮንሶ፣ ቡርጂና በመሳሰሉት ሰማይ ሥር ለጊዜው ምንነቱ ያልታወቀው በኢሳት እየቀጣጠለ ብርሃን እየፈነጠቀ በሰማይ ላይ እንዳለፈና እያለፈ እንደሆነ የአይን እማኞች አረጋግጠውልኛል።

ነገሩ ተፈጥሯዊ ይሁን ሌላ ሰው ሰራሽ ክስተት አልታወቀም። አንዳንዶች መነሻው ያልታወቀ ሚሳኤል ይላሉ። ሌሎች ደግሞ አይሮፕላን መሳይ ይላሉ።

ይሄው በራሪ አካል ከላይ የተጠቀሱ ሥፍራዎችን አቋርጠው ወደ ጂንካ መስመር እየተጓዝ እና በጉጂ አከባቢም እንደታይ ታውቋል።

Muktarovich Ousmanova

09 Jan, 13:56


የሊቢያ ታጣቂዎች ያገቷት ኢትዮጵያዊቷ፣ነሒማ ጀማል፦
ከቢቢሲ የተመዘዘ፦

ነሒማ ከኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ በመሰደድ ነው ወደ ሊቢያ ያቀናችው።

* ነሒማ እና ሌሎች ስደተኞች ኩፍራ በምትባለው የሊቢያ ግዛት በታጣቂዎች ቁጥጥር ሥር ይገኛሉ።
ነሒማ በፎቶዎቹ እና በቪዲዮዎች ላይ አፏ በጨርቅ ተለጉሞ ስቃይ ሲደርስባት ትታያለች።

* የነሒማ እህት ኢፍቱ ጀማል፤ 'ነሒማ ከስምንት ወራት በፊት ነበር ከሻሸመኔ ከተማ የ11ኛ ክፍል ትምህርቷን አቋርጣ ወደ ሊቢያ የተሰደደችው!' ስትል ለቢቢሲ ትናገራለች። "ፎቶዎች እና ቪዲዮዎች ይልኩልናል። ስትሰቃይ ያሳዩናል። የድምፅ መልዕክትም ልከውልናል። እህታችን 'ገንዘብ ላኩላቸው ካልሆነ ይገድሉኛል' ስትል ይሰማል።"

* ሬፊዩጂስ ኢን ሊቢያ የተባለው በሊቢያ የሚገኙ ስደተኞችን ጉዳይ የሚከታተለው ተቋም እንደሚለው የ20 ዓመቷ ነሒማ ጀማል ባለፈው ግንቦት ሊቢያ ከገባች ከቀናት በኋላ ነው በታጣቂዎቹ እጅ ውስጥ የገባችው። በቁጥጥር ሥር ከዋለች በኋላ ስቃይ ሲደርስባት እና ስትደበደብ የሚያሳዩ ፎቶዎች እና ቪዲዮዎች ለቤተሰቦቿ ተልከዋል።

* ኢፍቱ እንደምትለው ቤተሰቡ የተጠየቀውን ገንዘብ ለማሰባሰብ እርዳታ ቢጠይቅም እስካሁን ድረስ ሊሞላላቸው አልቻለም። "ገንዘቡን ካላገኘን በቀር እንዳንደውልላቸው አስጠንቅቀውናል። በጣም ተጨንቀናል።"

* አጋቾቹ ለነሒማ ማስለቀቂያ የጠየቁት ገንዘብ 6 ሺህ ዶላር ነው። የነሒማ ቤተሰብ ይህን ገንዘብ ለማሰባሰብ የሚችለውን ሁሉ እያደረገ ይገኛል።

* ለነሒማ ቤተሰብ የተላኩ ቪዲዮዎች በርካታ ስደተኞች በአሰቃቂ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ያሳያሉ።
ነሒማ እጅና እግሯ ተጠፍሮ፤ አፏ በጨርቅ ታፍኖ ትታያለች። ስቃይ ሲደርስባት እና ደም በደም ሆና የሚያሳዩ ቪዲዮዎች እና ፎቶዎችም አሉ።

Muktarovich Ousmanova

08 Jan, 14:06


ኢትዮ-ሸማች የተሰኘው ችግር ፈቺ የመሰረታዊ ሸቀጦች (ስኳርና ዘይት) ስርጭት መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ በሁሉም ክፍለ-ከተሞች መተግበር ሊጀምር ነው!

በወጣት የቴክኖሎጂ ተመራማሪዎች በልፅጎ የቀረበውና የሸማቹን ማህበረሰብ ችግር በዘላቂነት የሚቀርፈው ኢትዮ-ሸማች የተሰኘው የቁጥጥር መተግበሪያ በአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በኩል በአራዳ ክፍለከተማ ንግድ ፅ/ቤት ስር በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች መተግበር ጀምሯል። ስኳርና ዘይት መከዘን፣እያለ የለም ማለት፣ ጥቁር ገበያ፣ ሰው-ሰራሽ የዋጋ ውድነት... ወ.ዘ.ተ ሲስተሙ የሚገታቸው ሲሆኑ ለማህበረሰቡም የላቀ እፎይታን የሚያመጣ ይሆናል።

ኢትዮ-ሸማች በሀገራችን ከሚገኙ አያሌ ዲጂታል የክፍያ አማራጮች መካከል ዋነኛ ከሆነው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር MoU በመፈረም የተሟላ System Integration ሰርቶ ያቀረበ ሲሆን፤ 6 ወራት በወሰደ የሙከራ ትግበራው የዲጂታል ግብይቱን ውጤታማነት ማረጋገጥ ተችሏል። የቁጥጥር ሲስተሙ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያካተተ ሲሆን ሸማች ህብረት ስራ ማህበራትም ሆኑ የDelivery ተቋማት የሚያካሂዷቸውን የግብዓት ስርጭቶች በፍትሃዊነትና በገለልተኝነት ለመቆጣጠር ያስችላል።

መንግስት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገባቸውን መሰረታዊ ሸቀጦች ግብዓቱ ለታለመላቸው የማህበረሰብ ክፍሎች በስርዓቱ እንዲደርስ፣ ሰው-ሰራሽ እጥረት እንዳይኖር ብሎም የገበያ መረጋጋት እንዲኖር ለማድረግ አቅዶ እየሰራ የሚገኘው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር (MOTRI), በቀጣይ ሲስተሙን ለማሳደግና ሀገር አቀፍ ተደራሽ እንዲሆን ለማስቻል ተገቢውን ስራ መስራት ጀምሯል።

ለፓይለት ትግበራው መሳካት ማህበረሰቡና የአራዳ ክ/ከ ንግድ ፅ/ቤት የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል።በቀጣይም በአስራ አንዱም ክፍለ ከተማዎች እንዲሁም በሌሎች ከተሞችና በሀገር አቀፍ ደረጃ ትግበራው የሚቀጥል ይሆናል።

መንግስት የተለመውን ዲጂታላይዜሽን ከማሳካት አንፃር ይህ የቁጥጥር ቴክኖሎጂ አይነተኛ ሚና ይኖረዋል። የሀገራችን የእድገት ሞተር የሆነው ንግድ ባንክም የዳሬ ቴክኖሎጂ ሁነኛ አጋር በመሆን የዲጂታል ትራንዛክሽኑን በሰፊው ያሳልጣል።

መንግስት ለወጣት ስራ ፈጣሪዎችና ስታርትአፕ በፖሊሲ ደረጃ የሚያደርገውን ሙሉ ድጋፍ በሚመለከት ይህ ፕሮጀክት አይነኛ ምሳሌ ሆኖ መቅረብ የሚችል ነው።
App ያውርዱ 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.darie.shemach_mobile

https://youtu.be/KRg88mtucRg?si=mRsC0YQOGy28u_as
https://youtu.be/KRg88mtucRg?si=mRsC0YQOGy28u_as

Muktarovich Ousmanova

08 Jan, 13:47


መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ዲፕሎማቶች ለመንግሥት ሳያሳውቁ ከከተማ እንዳይወጡ ደብዳቤ ተላከላቸው

(መሠረት ሚድያ)- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መቀመጫውቸን በአዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች ለመንግሥት ሳያሳውቁ ከከተማ እንዳይወጡ ማሳሰቢያ ሰጠ፡፡

ሪፖርተር የተመለከተውና ከአንድ ሳምንት በፊት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ የተላከው ደብዳቤ እንደሚያስረዳው፣ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ድርጅቶች በአገሪቱ ድንበር ውስጥ ለሚያደርጓቸው ማናቸው እንቅስቃሴዎች ቅድመ ፈቃድ እንዲጠይቁ አሳስቧል፡፡

በአዲስ አበባ ለሚገኙ ዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ተቋማት፣ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ ድርጅቶችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ዓለም አቀፍ ተቋማት፣ ከአዲስ አበባ ውጭ የሚያደርጓቸውን ጉዞዎች በተመለከተ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በተቀመጠ የቅድሚያ ማሳወቂያ ፎርም ከሞሉ በኋላ መሆን እንዳለበት አመላክቷል፡፡

ይሁን እንጂ ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ የተጻፈው ደብዳቤ ማስጠንቀቂያው ለሥራ ወይም ለግል ጉዳይ የሚጓዙትን እንደሆነ በግልጽ አያስረዳም፡፡

ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው ከዚህ ተመሳሳይ ድበዳቤ ተጽፎ የነበረ ቢሆንም፣ አንዳንድ ዲፕሎማቶች አሁንም ከፌዴራል መንግሥቱ ዕውቅና ውጭ ሲንቀሳቀሱ በመገኘቱ እንደሆነ ተገልጿል፡፡

ከዓመት በፊት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት፣ ክልሎች በአገሪቱ ሕገ መንግሥት ለፌዴራል መንግሥቱ ብቻ በተሰጠው የውጭ ግንኙነት ሥራ ላይ እየተሳተፉ በመሆኑ ፓርላማው ማሳሰቢያ እንዲሰጥ ተጠይቆ ነበር፡፡

ምንጭ: ሪፖርተር

Muktarovich Ousmanova

08 Jan, 08:31


በ84 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ ርምጃ ተወሰደ
ዳግም ምዝገባ እንዲያካሄዱ ጥሪ ቀርቦላቸው ምዝገባ ባላካሄዱ 84 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ ርምጃ መውሰዱን የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን አስታወቀ፡፡

የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ ማርታ አድማሱ÷ወጥነት ያለው የፈቃድ አሰጣጥ ስርዓት እንዲተገበር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል

በዳግም ምዝገባውም የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ የተሳሳተ ሰነድ ካላቸው እንዲያስተካክሉ አልያም የጎደለውን እንዲያሟሉ እድል ተሰጥቷቸው እንደነበርም ተናግረዋል

ዳግም ምዝገባ እንዲያደርጉ ጥሪ ከቀረበላቸው 102 ተቋማት ውስጥም 84 የሚሆኑት ዳግም ምዝገባ አለማድረጋቸውን ገልጸው ምዝገባ ያላከናወነ ተቋም በራሱ ፈቃድ ከመማር ማስተማር ስራው እንደወጣ ይቆጠራል ብለዋል ።

እነዚህ ተቋማትም ከመማር ማስተማር ስራው ሲወጡ የመውጫ ፎርም እንዲሞሉ የሁለት ሳምንት ጊዜ ገደብ እንደተሰጣቸውም የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚዋ አስታውቀዋል ።

አሁን ላይ አምስት ተቋማት ብቻ ይህንን ሂደት የጀመሩ ሲሆን÷ ወደዚህ ስራ ያልገቡ ቀሪ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ደግሞ በፍታብሄር እና በወንጀል ህግ ተጠያቂ እንደሚሆኑ ተናግረዋል ፡፡

ተቋማቱ ከዚህ በኋላ በሰነድ የታገዘ ምዝገባ እንደማያደርጉ እና ዳግም ወደ መማር ማስተማር ስራው እንደማይመለሱም አረጋግጠዋል፡፡

በቀጣይም ዘጠኝ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ ተመሳሳይ ርምጃ እንደሚወሰድ ገልፀው በተቋማቱ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት እስከ ጥር ወር 2017ዓ.ም መጀመሪያ ድረስ ፈቃድ ወዳላቸው ተቋማት እንዲያዛውሩ ትዕዛዝ መሰጠቱንም አብራርተዋል ፡፡

በመሳፍንት እያዩ

Muktarovich Ousmanova

08 Jan, 04:39


የዩናይትድ ስቴትስ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ በኢትዮጵያ አዋሽ አፋር አካባቢ በሬክተር መለኪያ 5.3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መመዝገቡን አስታውቋል። የመሬት መንቀጥቀጡ ዛሬ ረቡዕ፣ ጥር 8 ቀን 2025 በማለዳ፣ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ 3፡53 (9:53 በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር) ላይ በ10 ኪ.ሜ ጥልቀት ተከስቷል። የመሬት መንቀጥቀጡ ትክክለኛ መጠን እና ጥልቀት በሚቀጥሉት ጥቂት ሰዓታት ወይም ደቂቃዎች ውስጥ የመሬት መንቀጥቀጥ ተመራማሪዎች መረጃውን ሲገመግሙ እና ስሌቶቻቸውን ሲያጠሩ ወይም ሌሎች ኤጀንሲዎች ሪፖርታቸውን ሲያወጡ ሊከለስ ይችላል።

Muktarovich Ousmanova

07 Jan, 16:34


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ!
በርካቶችን ለውጭ ሀገር እስኮላርሺፕ ያበቃ ምርጥ ቻነል 👌
ወደ ቴሌግራሙ ገባ ብለው በቁጥር የተደገፈ ስኬቱን ይመልከቱ

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada? Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!

👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

06 Jan, 18:58


የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር በህዝብ ግፊት ስልጣናቸውን ለቀቁ

የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር እና የሊበራል ፓርቲው መሪ ጀስቲን ትሩዱ ከስልጣናቸው መልቀቃቸውን ዛሬ አስታወቁ፡፡

አስር ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ ሀገሪቱን ያስተዳደሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከስልጣን መልቀቃቸውን ያስታወቁት ለቀናት የዘለቀውን የህዝቡን የስልጣን ልቀት ግፊት ተከትሎ ነው፡፡

የምግብ እና የቤት ዋጋ ንረትን ተከትሎ ከህዝቡ ከፍተኛ ወቀሳ ሲሰነዘርባቸው የነበሩት ትሩዱ፣ ከስልጣን እንዲወርዱ ለሳምንታት ግፊት ሲደረግባቸው ቢቆይም ጉዳዩን በዝምታ ሲያልፉ ቆይተዋል፡፡

የፋይናንስ ሚኒስትራቸውም ከሳምንታት በፊት በድንገት ከሥራቸው በፈቃዳቸው ለቅቀዋል፡፡

እኤኤ በ2015 የተካሄደውን የካናዳ ምርጫ ተከትሎ፣ የአገሪቱን የሊበራል እሴቶች በማስጠበቅ ሲሞካሹ የነበሩት ጠቅላይ ሚነስትር ትሩዶ፣ ዝናቸው ቀስ በቀስ እየተቀዛቀዘ መሄዱ ታውቋል፡፡ ውሳኔያቸው ካናዳ በከባድ የፖለቲካ ቀውስ መግባቷን እንደሚያመላክትም እየተነገረ ነው።

ዘገባው የታይምስ ኦፍ ኢንዲያ ነው

#GazettePlus

Muktarovich Ousmanova

06 Jan, 09:37


መስቀል አደባባይ ከሚገኘው ከእስጢፋኖስ ቤተ ክርስትያን አንስቶ በቤተመንግስት አድርጎ እስከ ፍል ውሃ ድረስ ሰልፍ

👇🏾

ይህ እንደ እባብ የተጠማዘዘው ሰልፍ የነዳጅ ሰልፍ ነው

ዛሬ ጠዋት ደግሞ ቁጥራቸው ብዙ የሆኑ የነዳጅ ማመላለሻ ቦቲዎች ጫካ ውስጥ ነዳጅ እንደጫኑ ተደብቀው ተያዙ የሚል ዜና አንብቤ ነበር

ለምን ተደበቁ? - የወሩ መጨረሻ በመሆኑ የነዳጅ ዋጋ ይጨምራል በማለት ህዝቡን ሊዘርፉ እየጠበቁ

👇🏾

አንዳንድ ነገሮቻችን ግን🤔

🙌🏼❤️
Via Zemelak Endreas

Muktarovich Ousmanova

06 Jan, 06:17


በተከበሩ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ከዚህ አለም ድካም ማረፍ በጣም አዝኜአለሁ። ነፍስ ይማር 😢

Muktarovich Ousmanova

06 Jan, 06:13


የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከ12ኛ ክፍል ፈተና ጋር በተያያዘ የሚከተሉትን መረጃዎች አያይዟል

♻️የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንድታጠናቅቁ ብሏል።

♻️የ2017 የትምህርት ዘመን ፈተናዎች ይዘት የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን እንደሚሆን ገልጿል።

♻️ እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጃ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጎ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ እንደሚሆንም ተመላክቷል።

(መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1)

Muktarovich Ousmanova

05 Jan, 09:34


ባህር ዳር ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ 6 ሰወች ብሎ ፋና ቢዘግብም ከ14 ሰው በላይ ህይወት አልፏል የሚል መረጃ ነው ያለን የአደጋው መንስኤ የህዝብ አባዱላ ከትራፊክ ለማምለጥ ያለ መስመሩ በመግባት ሲሮጥ በተቃራኒ መስመር ከሚመጣ ሲኖ ጋር በፈጠረው ግጭት ነው ::

በእኛ በአሽከርካሪዎች እንዝላልነት ከልክ ያለፈ ፍጥነት በህግ ጥሰት ብዛት ያለው ህዝብ ለሞት ንብረት ለውድመት ለአካል ጉድለት እየተዳረገ ይገኛል::

ይህ አሽከርካሪ ትርፍ ጭኖ ከሆነ ቅጣቱ 1500 ብር ብቻ ነው ይህንን ላለመቀጣት በፈጠረው ህግ ጥሰት ግን ፋና የ6 ሰዎችን ህይወት ቢልም ከ14 ሰወች በላይ ህይወት ለመጥፋት ለተቀሩት ለከፋ የአካል ጉዳት እና ለንብረት ውድመት ዳርጓል :: የሞት የጉዳት የውድመት ምክንያት ሆንዋል ::

ህዝብ ጭነን የምንከንፍ ህግ ጥሰን የምንክለፈለፍ ከዚህ የከፋ አደጋ ልንማር ይገባል :: በእኛ ቸልታ የሚቀጠፈው ህይወት ሊያሳስበት በእኛ እንዝላልነት የሚደርሰው የአካል ጉዳት ረፍት ሊነሳን በእኛ አለማስተዋል ለሚፈጠር ንብረት ውድመት ልንቆጭ ይገባል ::
የሹፌሮች አንደበት

Muktarovich Ousmanova

04 Jan, 16:58


DW Amharic የታኅሳስ 26 ቀን 2017 የዓለም ዜና
• የመሬት መንቀጥቀጥ ካሰጋቸው በአፋር እና በኦሮሚያ ክልሎች የሚገኙ ቀበሌዎች ከ14,000 በላይ ሰዎች ወደ ሌላ ቦታ መዘዋወራቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ። ባለፉት 15 ገደማ ሰዓታት አምስት የመሬት መንቀጥቀጦች መከሰታቸውን ጉዳዩን የሚከታተሉ የአውሮፓ እና የአሜሪካ የምርምር ተቋማት መዝግበዋል።
• ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ የኢትዮጵያ ልጆች በሰው ሠራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች ከትምህርት ቤት ውጪ መሆናቸውን የተባበሩት መንግሥታት ሪፖርት አሳየ። ግጭት፣ ብጥብጥ፣ የተፈጥሮ አደጋዎች እና መፈናቀል የኢትዮጵያን ልጆች ከትምህርት ያራቁ ዋንኛ ምክንያቶች ናቸው። በሪፖርቱ መሠረት በአማራ ክልል 4.4 ሚሊዮን፣ በኦሮሚያ ክልል 3.2 ሚሊዮን፤ በትግራይ ክልል 1.2 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ልጆች ትምህርት ቤት አይሔዱም።

Muktarovich Ousmanova

04 Jan, 16:53


በአዋሽ ፈንታሌ እና ሌሎች አካባቢዎች የሚገኙትን ወገኖች በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት ሊከሰት ከሚችለው አደጋ ለማዳን በሚካሄደው እንቅስቃሴ ላይ የመከላከያ ተሽከርካሪዎች በስፋት እየተሳተፉ እንደሆነ ታውቋል 🙏🏽

Muktarovich Ousmanova

04 Jan, 09:35


ከሰም ስኳር ፋብሪካ 🥺 የመሬት መንቀትቀጡ ያደረሰው ጉዳት። አላህ በቃችሁ ይበለን 🙏

Muktarovich Ousmanova

03 Jan, 18:57


በዛሬው እለት የመንግስት አመራሮችን ጨምሮ አምስት ሰዎች በሰሜን ሸዋ ግድያ ተፈፀመባቸው

(መሠረት ሚድያ)- በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ዛሬ ጠዋት ገደማ ለስራ እየተንቀሳቀሱ የነበሩ የመንግስት አመራሮችን ጨምሮ አምስት ሰዎች በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች መገደላቸውን ምንጮች ለመሠረት ሚድያ ጠቁመዋል።

በተተኮሰባቸው ጥይት የሞቱት ግለሰቦች ለስራ ጉለሌ ወረዳ 3 ላይ ቆይተዉ ወደ ፍቼ ከተማ እየተመለሱ በነበረበት ወቅት ነው ተብሏል።

የዞኑ የውሃ ሀብት ቢሮ ሀላፊ፣ የመስኖና ተፋሰስ ሀላፊ፣ የቡሳ ጎንፋ ሀላፊ እንዲሁም አንድ የቀበሌ ሊቀንመበር እና ሹፌራቸው በአጠቃላይ አምስት ሰዎች በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ወይም መንግስት 'ኦነግ ሸኔ' በሚላቸው ታጣቂዎች መገደላቸውን ምንጮቻችን ጨምረው ገልፀዋል።

የሰሜን ሸዋ ዞን በቅርብ ወራት በመንግስት ጦር እና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት መሀል ከፍተኛ የሆነ ግጭት እያስተናገደ ይገኛል።

ከዚህ በፊት በአንፃራዊ ሰላሙ የሚታወቀው ይህ የሰላሌ አካባቢ አሁን ላይ ከፍተኛ እገታ፣ ግድያ እና ተያያዥ ጉዳቶችን በህዝቡ ላይ እያስከተለ እንደሆነ ይታወቃል።

መረጃን ከመሠረት!

Muktarovich Ousmanova

03 Jan, 18:55


ይህ በአፋር ክልል በዞን 3 በዱለሳ ወረዳ በሳገንቶ ቀበሌ እና አከባቢው የተፈጠረው የመሬት መንቀጥቀጥ ያስከተለው መተንፈሻ የሚመስል እሳት፥ ጭስና ውሃ የቀላቀለ ፍንዳታ ነው። ማህበረሰቡ ከአከባቢው ተፈናቅሏል፥ ወዴት መሄድ እንዳለበት እንኳን አይታወቅም! በተቻለን አቅም መተባበር እና ለዚህ ህዝብ መድረስ ያስፈልጋል።

Muktarovich Ousmanova

03 Jan, 18:53


በመሬት መንቀጥቀጥ ጊዜ መደረግ ያለባቸውን ጥንቃቄዎች ...

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዋሽ ፈንታሌ በሬክተር ስኬል የተለያየ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ በተደጋጋሚ እየተከሰተ መሆኑ ይታወቃል፡፡

የመሬት መንቀጥቀጥ ሲከሰት ከታች የተዘረዘሩትን ጥንቃቄዎች መተግበር እንደሚገባ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አጋርቷል፡፡

👉 በተለያየ ምክንያት ከቤት ውጭ ከሆኑ፦ ከዛፎች፣ ከሕንጻዎች፣ ከኤሌክትሪክ ምሦሶዎች እና ሌሎች ወድቀው ጉዳት ሊያደርሱ ከሚችሉ ነገሮች መራቅ እና ገላጣ ሜዳ አካባቢ መሆን ይመከራል፡፡

👉 በቤት ውስጥ ከሆኑ፦ በበር መቃኖች፣ ኮርነሮች እና ኮሪደሮች ተጠግቶ ማሳለፍ እንዲሁም ከእሳት ምድጃዎች፣ ከተሰቀሉ ፍሬሞች እና የግድግዳ ጌጦች፣ ከመጽሐፍ መደርደሪያዎች ፣ ከመስኮት አካባቢ መራቅ እና የጋዝ ምድጃዎችን በተቻለ ፍጥነት ማጥፋት ካልሆነም ከአካባቢው መራቅ።

👉 በትልልቅ ሕንጻዎች ውስጥ ከሆኑ፦ ከሕንጻዎቹ ለመውጣት አለመሞከር፣ አሳንሰር (ሊፍት) በፍፁም አለመጠቀም። ከደረጃዎች አካባቢ መራቅ።

👉 መኪና እያሽከረከሩ ከሆኑ፦ የኤሌክትሪክ መተላለፊያ ምሦሶዎች፣ ዛፎችና ሽቦዎች አካባቢ አለመቆም፣ የኤሌክትሪክ መስመር ምሦሶዎች እና ሽቦዎች ተሽርካሪው ላይ ከወደቁ ከመኪናው ለመውጣት አለመሞከር፣ በተቻለ ፍጥነት ገላጣ ወደሆነ አካባቢ መኪናን ማቆም እና መሰል የጥንቃቄ መንገዶችን መከተል እንደሚገባ ኢንስቲትዩቱ መክሯል፡፡

Muktarovich Ousmanova

03 Jan, 16:56


(ጥቅምት 20/2017 ዓ/ም በመሠረት ሚድያ ቀርቦ የነበረ ዜና)

በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ለ10 ሺህ ገደማ ሰዎች የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ስጋት እንደሆነ ተጠቆመ

(መሠረት ሚድያ)- 'Gelology Hub' በሚል የሚታወቀው እሳተ ገሞራዎችን እና የመሬት እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ ትንታኔ የሚያቀርበው ድርጅት እንዳለው በአለም ዙርያ ትኩረት የተነፈገው ይህ አደገኛ ክስተት የእሳተ ገሞራ ፍንዳታን ሊያስከትል የመቻል እድሉ ከፍተኛ ነው።

በኢትዮጵያ እየተካሄዱ ያሉ ግጭቶች እና ጦርነቶች ይህ ተፈጥሮአዊ አደገኛ ክስተት ብዙ ትኩረት እንዳያገኝ አድርጎታል የሚለው Geology Hub ይህን መረጃ ለህዝብ ማድረስ የፈለገው የሰው ህይወት ለማትረፍ ነው ብሏል።

ከመስከረም ወር ጀምሮ ከፍተኛ የሆነ የቀለጠ አለት ክምችት እየታየ መሆኑን ገልጾ እስካሁን ከአደጋው አካባቢ 700 ገደማ ሰዎች እንዲነሱ መደረጉን ገልጿል።

በዚህ አደገኛ ስፍራ የሚገኙ 10 ሺህ ገደማ ሰዎች በአስቸኳይ ከስፍራው እንዲነሱ መደረግ እንዳለባቸው የሚገልፀው Gelology Hub ይህን ጉዳይ በዋሽንግተን ዲሲ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና ለአሜሪካው የጂኦሎጂካል ሰርቬይ ማሳወቁን ጨምሮ ጠቅሷል።

21 ኪ/ሜ ርዝመት ያለው ይህ የእሳተ ገሞራ ግፊት በመካከለኛ ኢትዮጵያ አዋሽ አካባቢ እንቅስቃሴው እንደቀጠለ የታወቀ ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞ ከዚህ በፊት በአካባቢው ያልነበሩ አዳዲስ ሙቅ ውሀዎች መፍለቅ መጀመራቸውም ታውቋል።

በአዋሽ ፈንታሌ እስከ 5 ነጥብ 1 ሬክተር ስኬል የተመዘገበ የተለያየ ደረጃ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን ሠመራ ዩኒቨርሲቲ አስታውቆ ነበር።

መረጃን ከመሠረት!

Muktarovich Ousmanova

03 Jan, 14:04


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
🔴አንኳን ደስ አላችሁ!!! 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል ::

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.2 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

02 Jan, 19:41


በአሁን ከመሸ (በአዲስ አበባ አቆጣጠር) 2:29 አፋር ክልል አዋሽ አካባቢ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የጀርመን ጅዖ ሳይንስ የምርምር ማዕከል አስታውቋል።
ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ እንደተሰማ ነዋሪዎች ለዘ-ሐበሻ እየገለጹ ነው።

Muktarovich Ousmanova

02 Jan, 17:43


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ!
በርካቶችን ለውጭ ሀገር እስኮላርሺፕ ያበቃ ምርጥ ቻነል 👌
ወደ ቴሌግራሙ ገባ ብለው በቁጥር የተደገፈ ስኬቱን ይመልከቱ

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada? Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!

👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

02 Jan, 08:08


ዛሬ ረፋድ 4፡43 ሰዓት ላይ በአራት ኪሎ አካባቢ የመሬት ንዝረት ተሰምቷል፡፡ ሰሞኑን በተከታታይ በአዋሽ እና ፈንታሌ አካባቢ በሚከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በአዲስ አበባ የተለያዩ ስፍራዎች የመሬት ንዝረት ሲከሰት ነበር፡፡ በተለይ ከትናንት በስቲያ በ24 ሰዓት ጊዜ ውስጥ ብቻ 12 ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱ ይታወሳል፡፡ በዚህ ዙሪያ የሚሰሩ ተቋማትን በማነጋገር ተከታታይ መረጃዎችን እንደምንሰጥ ከወዲሁ እንጠቁማለን።

Muktarovich Ousmanova

01 Jan, 09:47


"ሪያሊቲ እውነት ነው "

✨️ከ 8 በላይ ፕሮጀክቶችን ካስረከበው ሪያሊቲ ሪል እስቴት ቤት ይግዙ ::
በከተማችን በተመረጡ  ቦታወች ላይ


👉በቦሌ ደንበል ባለ 2 እና 3 መኝታ
👉በሳር ቤት ከባለ 1 -ባለ 3 መኝታ


✨️ለ ገና 30% ቅናሽ ✨️
      ለበለጠ መረጃ
📞
09-01-97-86-97
📞
09-86-68-75-13
እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
#holiday #realestateethiopia #realityrealestate #discount #christmas #newyear

Muktarovich Ousmanova

01 Jan, 09:45


የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ስንት ሚሊዮን እንደደረሰ ተገለጸ
ወርልድ ፖፑሌሽን ዛሬ ባወጣው አመታዊ ሪፖርት ኢትዮጵያ በአለማችን ላይ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ካላቸው አስር አገራት መካከል አንዷ መሆኗን አስታውቋል፡፡ እንደሪፖርቱ ከአለማችን ላይ ከፍተኛ ህዝብ በመያዝ ግንባር ቀደም የሆነችው ህንድ ስትሆን አንድ ቢሊዮን አራት መቶ ሀምሳ ሚሊዮን ህዝብን ይዛለች፡፡

በሁለተኝነት ቻይና የምትከተል ሲሆን ሶስተኛ አሜሪካ ሆናለች፡፡ በመቀጠል ኢንዶኔዥያ፣ ፓኪስታን፣ ናይጄሪያ፣ ብራዚል፣ ባንግላዲሽና ሩሲያ በዝርዝሩ ላይ በቅደም ተከተል የተቀመጡ ሲሆን በአስረኛ ላይ ኢትዮጵያ ሰፍራለች፡፡

ይህ ሪፖርት እንዳለው የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት አንድ መቶ ሰላሳ ሁለት ሚሊዮን ነው፡፡ በአጠቃላይ የአለም ህዝብ አሁን ላይ ከስምንት ቢሊዮን አልፏል ብሏል ሪፖርቱ፡፡

Muktarovich Ousmanova

01 Jan, 08:01


የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ የመቅረብ ቅድመ ሁኔታ ተጀመረ

አዲስ አበባ በሚገኙ ባንኮች የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ ዛሬ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል፡፡

ቅድመ ሁኔታው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ነው ከዛሬ ታሕሣሥ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም ባንኮች ተግባራዊ መሆን የጀመረው፡፡

Muktarovich Ousmanova

01 Jan, 07:58


በሁለቱ የህወሓት ወገኖች ክፍፍል ውጥረት የትግራይ የፀጥታ ሀላፊዎች እነ ወዲ ወረደ ሰላማዊ ሰልፍ ከልክለው የነበረ ቢሆንም ዛሬ መቀሌ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ተደርጓል። መቀሌ ለወራት ያለ ከንቲባ ነች።

Muktarovich Ousmanova

01 Jan, 07:49


በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።

ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

Muktarovich Ousmanova

01 Jan, 04:40


"48 ሠዓት ሳይሞላው 39 ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል

ነገሩ እየከፋ ነው። ለምሳሌ ዛሬ ብቻ ከ21 በላይ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተከሰተ "Zamyad" የተባለ መተግበሪያ ላይ ያገኘሁት መረጃ ያመለክታል።

በዚህ መተግበሪያ መሰረት ዛሬ ምሽት ከደቂቃዎች በፊት የተከሰተውን ጨምሮ ሁለት እጅግ አደገኛ የሚባል የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

ትላንት 18 ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተ ሲሆን የዛሬውን ከትላንቱ ጋር ስንደመር በአጠቃላይ 48 ሠዓት ሳይሞላው 39 ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተከሰተ መተግበሪያው ላይ ያለው መረጃ ያሳያል።

ኮሜንት ላይ ያስቀምጥኩትን ስክሪንሹት ተመለከቱ !

ፈጣሪ ይጠብቀን 🙏🙏

~ Nati Manaye

Muktarovich Ousmanova

31 Dec, 16:17


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ!

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada? Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!

👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

31 Dec, 03:37


🔴 በአዲስ አበባ አቆጣጠር ከሌሊቱ 7:13 (01:13 am)፣ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ ከሰሞኑ ከደረሱት የመሬት መንቀጥቀጥ ክሰተቶች በመጠኑ ከፍተኛ የሆነ መንቀጥቀት ተከሰተ።

በአካባቢው ሌሊት 7:ሰዓት ከ13 ላይ የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ፤ በሬክተር ስኬል 5.2 የደረሰ እንደሆነ የጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል (The German Research Centre for Geosciences | GFZ) አስታውቋል።

Muktarovich Ousmanova

30 Dec, 12:22


የሱማሌያው ኘሬዝዳን ከጂቡቲ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ የኢትዮጵያን አየር ክልል ላለመጠቀም ወይም ለመሸሽ በሶማሌ ላንድ በኩል በማለፍቸው ሶማሌ ላንድ የአየር ክልሌ ተጥሷል በማለት ከሳለች

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት የሶማሌላንድን ሉዓላዊ የአየር ክልል ያለፈቃድ ጥሰው በመግባት ዓለም አቀፍ ደንቦችን እና የሶማሊላንድን የግዛት መብቶች በመጣስ እየተካሰሱ ነው።

ፎከር 70 5Y-KBX በሚል ስም የተመዘገበ እና በኬንያ አየር መንገድ ስካይዋርድ ኤክስፕረስ የሚተዳደረው አውሮፕላኑ ከሶስት ሰአት በፊት የሶማሌላንድን የአየር ክልል አልፎ ወደ ሞቃዲሾ ሲመለስ የኢትዮጵያን ግዛት በመሸሽ ነው።

ሶማሊያላንዳዊያን<< ይህ ያልተፈቀደ ወረራ አፋጣኝ እርምጃ ይጠይቃል። አየር መንገዱ ይህንን ጥሰት በማቀላጠፍ ቅጣት ሊጣልበት ይገባል፤ ወደፊትም የሶማሊያ ባለስልጣናት የሶማሌላንድን የአየር ክልል እንዳይጠቀሙ ሙሉ በሙሉ መታገድ አለባቸው። የሶማሌላንድ አየር ክልል ሉዓላዊ ነው፣ እና ማንኛውም ያልተፈቀደ አጠቃቀም የራስ ገዝ ግዛቷን እና አስተዳደርን የሚነካ ነው። ብለዋል።

Muktarovich Ousmanova

30 Dec, 10:11


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
🔴አንኳን ደስ አላችሁ 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

30 Dec, 07:16


ካናል+ ኢትዮጵያ ስርጭቱን ሙሉ በሙሉ ማቋረጡን አስታወቀ።

#CanalPlus #Ethiopia

Muktarovich Ousmanova

29 Dec, 16:49


አሳዛኝ ዜና‼️
ዛሬ 20/04/2017 ዓ.ም በሲዳማ ክልል በቦና ዙሪያ ወረዳ በጋላና ወንዝ ድልድይ ላይ በደረሰው አደጋ ከ60+ ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ‼️
አደጋ የተከሰተው አንድ አይሱዙ መኪና ከ60+ የሠርግ አጃቢዎች አሳፍሮ ወደ ዳዬ በንሳ መሥመር እየተጓዘ እያለ በጋላና ድልድይ ተምዘግዝጎ ወደ ወንዙ በመግባቱ እንደሆነ የዓይን እማኞች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። በጋላና ድልድይ ተመሳሳይ የትራፊክ አደጋ ሲደርስ መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ይህ እጅግ የከፋ አደጋ ነው ብለዋል።

የሟቾች ቁጥር ከዚህ ሊበልጥ እንደሚችል እንደሚችል የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልፀዋል።
======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

Muktarovich Ousmanova

29 Dec, 12:08


በግሩፕ ለምትመጡ ቅናሽ አለ❗️

(ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት )

ሁሉንም ህጋዊ መረጃ ያሟላ ሪልስቴት

ቴምር ሪልስቴት

ከሀገር ውጪ ለምትኖሩ ወገኖቻችን በሙሉ ካላችሁበት ሀገር ሆናችሁ ፕሮሰስ ማድረግ የምትችሉበትን እና መግዛት መዋዋል የምትችሉበትን መንገዶች አመቻችተናል!

👉ባለ 1 መኝታ 66 ካሬ ጀምሮ እስከ 142 ካሬ 3 መኝታ

👉 10% ቅድመ ክፍያ ከ 693,000 ብር እስከ 1,365,000 ብር

👉ቀሪውን 90% በ17 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት

💥 30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል

ለበለጠ መረጃ በቀጥታ ወይም በዋትሳፕ ዋናው ቢሮ ይደውሉ

☎️ 0961770077
0908770077

ዋትሳፕ ሊንክ - https://wa.me/251961770077?text

Muktarovich Ousmanova

29 Dec, 08:51


ሹመት‼️

የኦነግ ሸኔ ሰራዊት ምክትል አዛዥ የነበሩት እና በቅርቡ ከክልሉ መንግስት ጋር የሰላም ስምምነት የፈፀሙት አቶ ጃል ሰኚ ነጋሳ የኦሮሚያ ክልል ሚሊሻ ቢሮ ሐላፊ በመሆን በዛሬው መሾሙ ተዘግቧል።

Muktarovich Ousmanova

29 Dec, 06:25


በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ‼️

ዛሬ ታህሣስ 20/2017 ዓ.ም ከሰአታት በፊት ረዘም ላሉ ሰከንዶች የቆየውና አዲስ አበባ ድረስ የተሰማው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት አዋሽ ፈንታሌ ከማለዳው 12:58 ላይ የተከሰተ ሲሆን በሬክተር ስኬል 4.8 ሆኖ ተመዝግቧል 10km ጥልቀትም እንዳለው መረጃዎች ያሳያሉ።

ሰሞኑን ተከታታይ ቀናት እየተከሰተ እንደሚገኝ ይታወቃል።

Muktarovich Ousmanova

28 Dec, 14:33


የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአገሪቱ አየር ክልል ውስጥ የተከሰከሰው የአዘርባጃን አውሮፕላን ላይ ለደረሰው አሰቃቂ አደጋ ይቅርታ ጠየቁ።

የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭን ይቅርታ የጠየቁት ፑቲን “አሳዛኝ ክስተት” ያሉት የአውሮፕላን መከስከስ በመፈጠሩ እና በአደጋው ምክንያት ለጠፋው የሰው ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።

ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎችም በቶሎ እንዲያገግሙ ምኞታቸውን ገልጸዋል።

ክሬምሊን ባወጣው መግለጫ በአካባቢው ጥቃት በመፈጸም ላይ የነበሩ የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች ላይ የሩሲያ አየር መከላከያ ጥቃቱን የመከላከል ስራ አየሰራ እንደነበር መግለጹን አሶሼትድ ፕሬስ በዘገባው አስነብቧል፡፡

ይሁን እንጂ የአዘርባጃኑ አውሮፕላን በስህተት በሩሲያ የአየር መከላከያ ኃይል ተመትቶ ይሁን አይሁን ተገለጸ ነገር የለም።

62 መንገደኞችንና አምስት ሠራተኞችን ያሳፈረ የአዘርባጃን አየር መንገድ ንብረት የሆነው አውሮፕላን በካዛኪስታን አክታው ከተማ አቅራቢያ ባሳለፍነው ረቡዕ ተከስክሶ የ388 ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል።

Muktarovich Ousmanova

27 Dec, 19:49


ዛሬ አመሻሽ ላይ በሬክተር ስኬል 5 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አመሻሽ 12 ሠዓት ከ26 ላይ በፈንታሌ አካባቢ በሬክተር ስኬል 5 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡

የመሬት መንቀጥቀጡ በተደጋጋሚ እየተስተዋለ መሆኑንም ነው በዩኒቨርሲቲው የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) ለፋና ዲጂታል ያረጋገጡት፡፡

ባሳለፍነው ቅዳሜ ዕለትም በዚሁ አካባቢ በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 3 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መመዝገቡን አውስተው÷ ካለፈው አንጻር የዛሬው ጠንከር ማለቱን አስረድተዋል፡፡

በዮሐንስ ደርበው

Muktarovich Ousmanova

27 Dec, 17:34


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ! 

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada? Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!


👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

26 Dec, 18:36


የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሓኖም ገብረ እየሱስ እስራኤል ጥቃት እየፈጸመች በነበረችበት በየመኑ ሰንዓ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ እንደነበሩ ገለጹ። በጥቃቱ አንድ የአውሮፕላኑ ሰራተኛ ተጎድቷል።
"ከሁለት ሰዓታት በፊት፣ ከሰንዓ ለመብረር ወደ አውሮፕላኑ ልንሳፈር ስንል አየር ማረፊያው የአየር ጥቃት ተፈጸመበት" ብለዋል።

Muktarovich Ousmanova

26 Dec, 17:10


ሊጠናቀቅ ነው‼️
ይህ ፕሮጀክት ሊጠናቀቅ አምስት ቀን ነው የቀረው፣ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በማለት የፈረንጆች 2025 ሽልማት ይውሰዱ👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

26 Dec, 15:37


በ84 ኮሌጆች የሚማሩ ተማሪዎች፤ እስከ ጥር ወር መጀመሪያ ወደ ሌሎች የትምህርት ተቋማት እንዲዘዋወሩ ትዕዛዝ ተሰጠ

የፌደራል የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን፤ 84 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እስከ መጪው ጥር ወር መጀመሪያ ድረስ ተማሪዎቻቸውን ፈቃድ ወዳላቸው ተቋማት እንዲያዘዋውሩ ትዕዛዝ አስተላለፈ። ባለስልጣኑ ይህንን ትዕዛዝ የሰጠው፤ በድጋሚ ሳይመዘገቡ ለቀሩ እና በገዛ ፈቃዳቸው ስራቸውን ለማቋረጥ ለወሰኑ ኮሌጆች ነው።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ባወጣው “አዲስ ስታንዳርድ” መሰረት፤ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቦ የነበረው ባለፈው መስከረም ወር መጀመሪያ ነበር።

በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚንቀሳቀስ ማንኛውም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ፈቃድ የመስጠት፣ የማደስ እና ቁጥጥር የማድረግ ስልጣን ለመስሪያ ቤቱ የሰጠው በ2014 ዓ.ም. የተሻሻለው የባለስልጣኑ ማቋቋሚያ ደንብ ነው።

መስሪያ ቤቱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ፈቃድ ወይም እድሳት የመሰረዝ ስልጣንም በዚሁ ደንብ አግኝቷል።

በዚሁ መሰረት 84 የሚሆኑ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት “ከከፍተኛ ትምህርት የፈቃድ ስርአት እንዲወጡ” የሚያደርጋቸውን ውሳኔ ባለስልጣኑ ከሁለት ሳምንት በፊት አስተላልፏል።

ዘጠኝ በሚሆኑ የትምህርት ተቋማት ላይም ተመሳሳይ ውሳኔ በቅርቡ እንደሚተላለፍ ከባለስልጣኑ የተገኘ መረጃ ያመለክታል።

🔴ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2024/14683/

Muktarovich Ousmanova

26 Dec, 12:46


በኢትዮጵያ የታገዱ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ቁጥር አራት ደረሰ 

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን “ከተቋቋሙበት ዓላማ ውጭ ተንቀሳቅሰዋል” ያላቸውን፤ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) እና የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከልን (EHRDC) ከማንኛውም የስራ እንቅስቃሴ አገደ። ባለስልጣኑ ባለፈው አንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ያገዳቸው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ቁጥር አራት ደርሰዋል።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሁለቱን ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ያገደው፤ ከትላንት ረቡዕ ታህሳስ 16፤ 2017 ጀምሮ እንደሆነ ምንጮች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በተመዘገቡበት ዓላማ መሰረት ስራቸውን ማከናወናቸውን የመከታተል እና የመቆጣጠር ኃላፊነት በአዋጅ የተሰጠው ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ፤ ለድርጅቶቹ በትላንትናው ዕለት በላከው ደብዳቤ ለእግድ ያበቃቸውን ምክንያት ዘርዝሯል። 

ሁለቱም ድርጅቶች “ከተቋቋሙበት ዓላማ ውጭ” እና “ኃላፊነት በጎደለው መልኩ” በመንቀሳቀስ እንዲሁም “ገለልተኛ ባለመሆን” በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ውንጀላ ቀርቦባቸዋል።

እነዚህ ውንጀላዎች ባለፈው ሳምንት በድጋሚ እንዲታገዱ በተደረጉት፤ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) እና የሕግ ባለሙያዎች ለሰብአዊ መብቶች (LHR) በተባሉት ድርጅቶች ላይም በምክንያትነት ተጠቅሷል።

🔴 ዝርዝሩን ለማንበብ:- https://ethiopiainsider.com/2024/14668/

@EthiopiaInsiderNews

Muktarovich Ousmanova

26 Dec, 12:25


ድርጅችችን የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል በታህሳስ 14፣ 2017 በተጻፈና በ ታህሳስ 16 2017 ዓ/ም እጃችን በገባ ደብዳቤ መሰረት ከየትኛውም እንቅስቃሴ ታግዷል፡፡ ለበለጠ መረጃ የተያያዘውን ደብዳቤ ይመልከቱ፡፡

Our Organization, Ethiopian Human Rights Defenders Center has been suspended by the Authority of Civil Society Organizations (ACSO). We are following up on the matter and contacting the authority for further information. We are attaching our short statement on the matter for additional clarity.
አቶ ያሬድ የፃፉት ነው

Muktarovich Ousmanova

26 Dec, 10:12


“ማህበረሰቡ ለተደራረበ የግብር ጫና እየተጋለጠ ነው” የምክር ቤቱ አባል ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር)

የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የንበረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ከምክር ቤቱ አባላት ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል፡፡

በውይይቱ ላይ ሃሳበቸውን የገለጹት የምክር ቤቱ አባል ደሳለኝ ጫኔ ( ዶ/ር) ከዚህ ቀደም የኤክሳይዝ ታክስ አሻሽለናል ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስም እንደዛው አሁን ደግሞ የንበረት ታክስ ይጠበቃል ይህ ደግም ህዝቡን ለተደራረበ የግብር ወጪ መዳረግ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡

በእነዚህ ተደራራቢ በሆኑ የታክስ ማሻሻያዎች በስፋት የሚጎዳው መካከለኛውን እና ዝቅተኛውን የህበረተሰብ ክፍል ነው ብለዋል፡፡

ነጋዴው ማህበረሰብ ቢያንስ መቋቋም ይችላል ሲሉም ተናግረዋል፡፡

“በዚህም ማህበረሰቡ ውስጥ ከፍተኛ ችግር እና መማረር እንዳይፈጥር ስጋት አለን” ሲሉም የምክር ቤቱ አባል በውይይቱ ላይ ሃሳባቸውን ግልጸዋል፡፡

“የንብረት አዋጁ ግብሩ የሚጣለው የተሻለ ገቢ ባለው ላይ ነው የሚጣለው ይላል ኢትዮጵያ ውስጥ የተሻለ ገቢስ ስንት ነው” ሲሉ የምክር ቤቱ አባል አንስተዋል፡፡

ውይይቱ እንደቀጠለ ሲሆን አዋጁ ከመጽደቁ በፊት ግልጽ በሆነ መልኩ ህዝቡን ማወያየትም ይጠበቃል ሲሉም የምክርቤቱ አባላት ሃሳባቸውን እየሰጡ ይገኛል፡፡

(ኢትዮ ኤፍ ኤም)

Muktarovich Ousmanova

26 Dec, 07:15


አሐዱ ራዲዮና ቴሌቭዥን የፖለቲከኛው ጀዋር መሐመድ ቃለመጠይቅ ላለማስተላለፍ መወሰኑን የጣቢያው የቅርብ ምንጮች ለድሬቲዩብ ገልፀዋል።

አሐዱ ቃለመጠይቁን በኬንያ ናይሮቢ ተገኝቶ ከሰራ በኋላ እንደሚያስተላልፍም ማስታወቂያ ማስነገሩን አስታውሶ ሆኖም
አቶ ጀዋር ለቢቢሲ አማርኛ ተመሳሳይ ቃለመጠይቅ በመስጠቱ ምክንያት ለዚህ ውሳኔ እንዳበቃው ተጠቁሟል።

ከጣቢያው በጉዳዩ ላይ ይፋዊ ማብራሪያ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም።

አቶ ጀዋር መሐመድ ከሰዓታት በፊት በማኀበራዊ ድረገፁ ባሰፈረው ሐተታ ቃለመጠይቁ ሳይከለከል እንዳልቀረ በመጥቀስ ቃለመጠይቁን በአማራጭ ሚድያ ለመልቀቅ እንደሚገደድ ፅፏል።

Muktarovich Ousmanova

25 Dec, 17:36


Crypto ወደፊት የመገበያያ ገንዘብ መሆኑ አይቀርም እየተባለ ነው‼️
አሁን ላይ ጥሩ ፕሮጀክት ነው የተባለው star project ሲኋን ካሁኑ ጀምራችሁ ብሰሩት ይመከራል፣ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በማለት ሽልማት ያሸንፉ👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

25 Dec, 15:57


በግሩፕ ለምትመጡ ቅናሽ አለ❗️

(ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት )

ሁሉንም ህጋዊ መረጃ ያሟላ ሪልስቴት

ቴምር ሪልስቴት

ከሀገር ውጪ ለምትኖሩ ወገኖቻችን በሙሉ ካላችሁበት ሀገር ሆናችሁ ፕሮሰስ ማድረግ የምትችሉበትን እና መግዛት መዋዋል የምትችሉበትን መንገዶች አመቻችተናል!

👉ባለ 1 መኝታ 66 ካሬ ጀምሮ እስከ 142 ካሬ 3 መኝታ

👉 10% ቅድመ ክፍያ ከ 693,000 ብር እስከ 1,365,000 ብር

👉ቀሪውን 90% በ17 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት

💥 30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል

ለበለጠ መረጃ በቀጥታ ወይም በዋትሳፕ ዋናው ቢሮ ይደውሉ

☎️ 0961770077
0908770077

ዋትሳፕ ሊንክ - https://wa.me/251961770077?text

Muktarovich Ousmanova

25 Dec, 12:38


“ጥያቄዎቻችን ካልተመለሱልን ስራ የማቆም አድማና ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ እንገደዳለን” የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን አባል ማህበራት፡፡

“ይህንን ማድረግ ሳያስፈልግ መንግስት ምላሽ እንዲሰጥ ለማድረግ ጥረት እናደርጋለን፡፡” ኢሰማኮ

ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል በመንግስት እንዲወሰንና ከደመወዝ ላይ የሚቆረጠው #ከፍተኛ_ግብር እንዲቀንስ መንግስት በተደጋጋሚ ቢጠየቅም እስካሁን ምላሽ ባለመስጠቱ ከዚህ በኋላ ሰራተኞች ወደ ስራ ማቆም አድማና ወደ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያመሩ ተናግረዋል፡፡

የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን የኢትዮጵያን ሰራተኞች ይወክላሉ ከሚባሉት አባላቱ ጋር ባሳለፍነው ሳምንት አድርጎት በነበረው ጉባኤ ማጠቃለያ ላይ አባላቱ ባወጡት የአቋም መግለጫ፤ እስካሁን ስናነሳቸው የነበሩ ጥያቄዎቻችን በመንግስት ባለመመለሳቸው ከዚህ በኋላ የስራ ማቆም አድማ ለማድረግ እንዲሁም በሰላማዊ ሰልፍ ለመጠየቅ እንገደዳለን ማለታቸውን የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን የውጭና ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ አቶ አያሌው አህመድ ነግረውናል፡፡

#የኢትዮጵያ_ሰራተኞች ወኪል ተደርገው የሚታዩት እነዚህ የኮንፌደሬሽኑ አባላት በአቋም መግለጫቸው ያሰፈሩት ወደ ተግባር ከማስገባታቸው በፊት ኮንፌደሬሽኑ ምን ለማድረግ አስቧል? ላልናቸው አቶ አያሌው ሲመልሱ፤ ሰራተኞቹ ወደዚህ ተግባር ከመግባታቸው በፊት የኮንፌደሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከመንግስት ምላሽ ለማግኘት የራሱን ጥረት ያደርጋል ብለውናል፡፡



ኮንፌደሬሽኑ ከ2,300 በላይ ተቋማትን በስሩ የያዘ ነው፡፡

Muktarovich Ousmanova

25 Dec, 09:33


Crypto ወደፊት የመገበያያ ገንዘብ መሆኑ አይቀርም እየተባለ ነው‼️
አሁን ላይ ጥሩ ፕሮጀክት ነው የተባለው star project ሲኋን ካሁኑ ጀምራችሁ ብሰሩት ይመከራል፣ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በማለት ሽልማት ያሸንፉ👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

24 Dec, 18:02


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ!
በብዙዎች የውጭ ትምህርት ስኮላርሺፕ እድል ያገኙ ተማሪዎች እጅግ የተመሰገነ 😍 በአሜሪካና ካናዳ ስኮላሺፕ አግኝተው የሄዱ ዘውትር ለወዳጆቻቸው የሚጦቁሙት ምርጥ የቴሌግራም ቻነል 👌

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada? Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!

👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

24 Dec, 11:35


የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሶማሊያ አቻው ትናንት በሶማሊያ ዶሎ ከተማ በኢትዮጵያ ሀይሎች ጥቃት ተሰነዘረብኝ ያለውን መግለጫ አስተባበለ። ክስተቱ የተፈጠረው የአንካራ መግለጫን ያልደገፉ ሰላም የማይፈልጉ ሀይሎች የፈጠሩት ነው ብሏል

Muktarovich Ousmanova

24 Dec, 06:07


ከሶማሊያ መንግሥት በቀረበ ጥያቄ መሠረት ግብፅ በሰላም አስከባሪ ሚሽን ውስጥ ለመካተት ወስናለች" ሲሉ የውጭ ገዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብድላቲ በጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል

Muktarovich Ousmanova

07 Dec, 17:04


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከቀጣዩ ወር ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ደንበኞች የባንክ አካውንት ለመክፈት “ፋይዳ” የተሰኘውን የዲጂታል መታወቂያ በግዴታነት እንዲያቀርቡ አዘዘ።
ከሁለት ዓመት በኋላ ደግሞ በመላ አገሪቱ የሚገኙ ደንበኞች የትኛውንም የባንክ አገልግሎት ለማግኘት የፋይዳ መታወቂያ እንዲይዙ መገደድ እንደሚጀምሩ ባንኩ አስታውቋል።
ብሔራዊ ባንክ፤ የ“ፋይዳ” ዲጂታል መታወቂያ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ በአስገዳጅነት ጥቅም ላይ እንዲውል ያዘዘው ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ ሕዳር 17/2017 ዓ.ም. ለሁሉም ባንኮች በጻፈው ደብዳቤ ነው።
እያንዳንዱ ሰው የሚለይበት ባለ 12-አሃዝ ልዩ መለያ ቁጥር እንዲያገኝ የሚያስችለው የ“ፋይዳ” መታወቂያ፤ የነዋሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎችን በመውሰድ ምዝገባ የሚደረግበት ስርዓት ነው።
የጣት አሻራ፣ አይን አይሪስ ስካን እና የፊት ምስል ነዋሪዎች መታወቂያውን ለማግኘት የሚያቀርቧቸው የባዮማትሪክ መረጃዎች ናቸው።
https://bbc.in/3Vse0p0

Muktarovich Ousmanova

07 Dec, 16:06


የኤሌክትሪክ ኃይል በመላ ሀገሪቱ ተቋርጧል!!

በመላው ሀገሪቱ የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

ዛሬ ህዳር 28/2017 ማምሻውን በሲስተም አለመረጋጋት በተፈጠረ ችግር የተነሳ በመላው ሀገሪቱ የኃይል መቋረጥ አጋጥሟል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል።

ችግሩን በመፍታት የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ በኃይል ማመንጫዎች እና በማከፋፈያ ጣቢያዎች ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብሏል።

የተፈጠረው ችግር እስኪፈታ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጠይቆ፤ ያሉትን መረጃዎች በፍጥነት የሚያሳውቅ መሆኑንም ገልጿል።

#ቅዳሜገበያ

Muktarovich Ousmanova

06 Dec, 18:05


​ቻይና እና አሜሪካ ወታደራዊውን ዘርፍ ጨምሮ በሁሉም መለኪያዎች በዓለም የቀዳሚነቱን ስፍራ የያዙ ጡንቸኛ ሀገራት መሆናቸው ይታወቃል። የዓለምን 20 በመቶ ጥቅል ዓመታዊ ምርት ለብቻቸው የሚሸፍኑት ሁለቱ ዝሆኖች ታድያ ከጊዜ ወደጊዜ ቅራኔያቸው እየተባባሰ ይገኛል። የሁኔታዎች መካረር የአሜሪካ እና ቻይና ጦርነትን ሊፈነዳ የሚችልበትን ሁነት ከምንግዜውም በላይ ተገማች አድርጎታል። ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም የሁለቱን ሀይሎች ወታደራዊ አቅም በዝርዝር የሚያነፃፅር ልዩ መሰናዶን ታደምጣላችሁ፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።
https://youtu.be/CJ5km5qumjI?si=PTi-ixsFsg5fO-eg

Muktarovich Ousmanova

05 Dec, 16:22


በአርቲስቶች የተጥለቀለቀው የፌዴሬሽኑ ምርጫ

አርቲስት ማስተዋል ወንደሰን የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆና ተመርጣለች

የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ የፕሬዝዳንትና ስራ አስፈፃሚ ምርጫ አካሂዷል።

ኢ/ር ሃይለእየሱስ ፍስሀ የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ሆነው ሲመረጡ፤ አርቲስት ማስተዋል ወንደሰን የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆና ተመርጣለች።

ፌዴሬሽን አመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በጊዮን ሆቴል ሲያካሂድ ለቀጣይ አራት አመታት የሚመሩትን ፕሬዝዳንትና ስራ አስፈፃሚዎችንም መርጧል።

አንጋፋዋ አርቲስት ሀረገወይን አሰፋ ፣አቶ ሲሳይ ዳኜ ፣ደ/ር ወገኔ ዋልተንጉስ ፣አቶ ኢሳያስ ታፈሰ ፣አቶ ሸሀመለ በቀለ፣አቶ በለጠ ወልዴ፣ ወ/ሮ አሰፋሽን ስራ አስፈፃሚ ውስጥ ተካተዋል።

ፌዴሬሽኑ አለብኝ የሚለውን የገንዘብ እጥረት ለመቅረፍ አርቲስቶችን ወደ ስራ አስፈፃሚ በማምጣት የማርኬቲንግ ስራዎችን ለመስራት እንዳሰበ ለማወቅ ተችሏል።

ቀደም ተብሎ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ላይ አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ ፕሬዚዳንት እንዲሆን ግብዣ ቀርቦለት ሳይቀበለው እንደቀረም ከታማኝ ምንጭ ለመረዳት ተችሏል።

በቀጣይ ተመራጮችን በባላገሩ ሜዳ ፕሮግራም ላይ ይዘን እንቀርባለን።

Via:- ባላገሩ ስፖርት

Muktarovich Ousmanova

05 Dec, 12:15


አቶ ታዬ ደንደዓ ዛሬ ህዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም መኖርያ ቤታቸዉ ከቤተሰባቸዉ ተለቀዋል

ትናንት አመሻሹን ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተለቀው ቤተሰቦቻቸውን ሳያገኙ ከማረሚያ ቤቱ በራፍ በጸጥታ ኃይሎች የተወሰዱት የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደዓ፤ ዛሬ እኩለ ቀን ደግሞ ሜክሲኮ ከሚገኘው የወንጅል ምርመራ ማዕከል ተለቀው ቤታቸው መድረሳቸውን ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡ ወ/ሮ ስንታየሁ እንዳሉት ጠዋት ቤተሰብ ሜክሲኮ ምግብ አድርሰዉላቸው ከተመለሱ በኋላ ዛሬ እኩለ ቀን ምሳ ሰዓት ከማቆያው እንዲወጡ ተወስኖ ሰባት ሰዓት ግድም መኖርያ ቤታቸዉ መድረሳቸውን አክለው አብራርተዋል፡፡

ባለፈው ሰኞ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም. የዋስትና መብት ተጠብቆላቸው ከእስር እንዲለቀቁ በፌዴራሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ከተወሰነላቸው በኋላ የማስለቀቂያ ሂደቶች ተጠናቀው አቶ ታዬ ትናንት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር አመሻሹን 11 ሰዓት ላይ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቢለቀቁም የፀጥታ ኃይሎች የማረሚያ ቤቱ በራፍ ላይ ጠብቀው ወደ አልታወቀ ስፍራ እንደወሰዱዋቸው ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለዶይቼ ቬለ ተናግረው ነበር፡፡

ባለፈው ሰኞ በፍርድ ቤት በ20 ሺህ ብር ዋስትና ክሳቸውን ከውጪ መከታተል እንዲችሉ በታዘዘው መሰረት ትናንት ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቢለቀቁም ለምን ወደ ሜክሲኮ የወንጀል ምርመራ ማዕከል እንደተወሰዱ ግን ቤተሰብ እንዳልተረዳ ነው የተነገረው፡፡
ትናንት አመሻሹን በዶይቼ ስለጉዳዩ የተጠየቁት የፌዴራል ፖሊስ ቃል አቀባይ አቶ ጀኢላን አብዲ መረጃ እንደሌላቸው ገልጸውልናል፡፡

ዛሬ ተለቀዋል።

Muktarovich Ousmanova

05 Dec, 10:20


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

04 Dec, 18:21


https://youtu.be/hfVp7HftTj8?si=bea2EM8Yj3TwGwKN
ፓብሎ ኤስኮባር ጋቪሪያ ይሰኛል። የወንጀል ታሪኮች በሚታተሙባቸው ዓመታዊ ጥራዞች ላይ ስሙ በቀዳሚነት ሲሰፍር የቆየ ነው፡፡ ርህራሄ አልባው የኮሎምቢያ የአደንዛዥ ዕፅ ጌታ ለኮኬይን ንግዱ እንቅፋት የሆኑበትን 4,000 ያህል ሰዎች በሞት የቀጣ እንደሆነም ይነገርለታል። ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም በሀገሩ ኮሎምቢያ "የድሀ አባት" ይሰኝ ስለነበረው ግለሰብ የ30 ቢሊየን ዶላር ኢምፓየር እና አሳዛኝ መጨረሻው ሚስጥራዊ መረጃዎችን የምታደምጡ ይሆናል፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።

Muktarovich Ousmanova

04 Dec, 18:01


#attention #ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ #ከቴምር ሪልስቴት ያመለጣቹሁ በድጋሜ አዲስ ሱቅ ሽያጭ አውጥተናል
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ በኩል
0939770177/0996856273

Muktarovich Ousmanova

04 Dec, 16:24


አሁንም እንዳትቆጩ
Major ያመለጣችሁ seed ሞክሩት።
አንድ seed 1.1$ ነው።
አሁኑኑ ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በሉት👇👇
t.me/seed_coin_bot/app?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

03 Dec, 16:25


🇪🇹 አገለለች

ኢትዮጵያ በበጀት ዕጥረት እራሷን ከውድድሩ አገለለች !

የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዩጋንዳ አዘጋጅነት ከሚካሄደው የሴካፋ ዞን የማጣሪያ ውድድር በበጀት እጥረት ምክንያት ራሷን ማግለሏን እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡

ባሳለፍነው ወር ላይ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ሴካፋ ዞን ማጣሪያ የምድብ ተጋጣሚዎቿን ማወቋ ይታወሳል፡፡

በዚህም ብሔራዊ ቡድኑ በምድብ አንድ ከዩጋንዳ ፣ ታንዛኒያ እና ቡሩንዲ ጋር ተድልድሎ የማጣሪያ ውድድሩን በዩጋንዳ አዘጋጅነት

* ከታህሳስ 5 እስከ
* ታህሳስ 19/2017 ዓ.ም ለማድረግ ውስኖ ነበር፡፡

አሁን ላይ ኢትዮጵያ ራሷን ከ 17ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ሴካፋ ዞን ማጣሪያ ውድድር ማግለሏ ይፋ አድርጋለች፡፡

ኢትዮጵያ ከውድድሩ ራሷን ያገለለችው በበጀት እጥረት ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለሴካፋ በላከው ደብዳቤ ገልጿል።

ይህንንም ተከትሎ የማጣሪያ ውድድሩ ምድብ አንድ በሶስት ሀገራት መካከል የሚካሄድ ይሆናል ተብሏል፡፡

⚽️⚽️⚽️

🌴🌴🌴

Muktarovich Ousmanova

01 Dec, 20:58


ሲኤምሲ ጎሮ የእሳት አደጋ ተከስቷል። ይህ አደጋ መደራረቡ ህዝቡን አስጨንቋል

Muktarovich Ousmanova

01 Dec, 18:43


አሪፍ ፕሮጀክት ነው
በያዝነው የታህሳስ ወር መጨረሻ ወደ ገንዘብ ይቀየራል።
ያለምንም ወጪ ይሄን ፕሮጀክት ብሰሩ መልካም ነው፣ሊንኩ ከስር ተቀምጧል፣start በሉት👇👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

01 Dec, 13:10


🌻 የሚሰሩ እጆች ይባረኩ 👌

ይህን አጭር ቪዲዮ ተመልከቱ 👇
🌾 SMART SOFA SOLUTION🌴

በውጭ ሀገር ሶፋ ስታንዳር የተሰራ ሶፋን በጥራት ይሰራል። እንዲህ አይነት ሀገር በቀል ስራዎች ከውጭ የሚገቡ ሶፋዎችን በሀገራችን በማምረት የውጭ ምንዛሪ ወጭን በመቀነስ ለሀገር ኢኮኖሚ ወሳኝ አብርክቶ አለው።

ያረጁ ሶፋዎችን ያድሳሉ

ምርቶቻቸውን ጥራት ከፍ ለማድረግ ውጭ ሀገር ስልጠናና ዘመናዊ መሰራሪያዎች ይታገዛሉ።

መንግስት በቂ የመስሪያ ቦታ በመስጠት ቢያበረታታቸው እና የፋይናንስ ተቋማት ደግሞ ብድር ቢያመቻችላቸው ለብዙ ወጣቶች የስራ እድል ያስገኛሉ 🙏
ሶፋ ለማሰራት ለማሳደስ ይደውሉላቸው
+25192317125
+251938300946 ላይ ይደውሉላቸው

Muktarovich Ousmanova

01 Dec, 10:26


የኦሮሚያ ክልል መንግሥት እና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር የሰላም ስምምነት ተፈራረሙ

የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር የነበሩት ጃል ሰኚ ነጋሳ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ የሰላም ስምምነት ተፈራረሙ።

ጃል ሰኚ ነጋሳ መንግሥት ያቀረበላቸውን የሰላም ጥሪ በመቀበል ነው ከአቶ ሽመልስ አብዲሳ ጋር የሰላም ስምምነቱን የፈረሙት፡፡
(ዘገባው የፋና ነው)
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት÷ የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ለመጡት ምስጋና አቅርበዋል።

ከጦረኞች በላይ ጦርነትን የሚያባብሱት ስለጦርነት የማያውቁ ናቸው ያሉት ፊልድ ማርሻሉ÷ እኔ ካለኝ ልምድ አንፃር ጦርነት ጎጂ በመሆኑ የሰላምን መንገድ መርጣችሁ በመምጣታችሁ ልትመሰገኑ ይገባል ብለዋል።

ይህ አይነቱ ተግባር በሌሎች አካባቢዎችም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ መግለጻቸውን የመከላከያ ሠራዊት ማኅበራዊ ትስስር ገጽ መረጃ አመላክቷል፡፡

አቶ ሽመልስ በበኩላቸው የኦሮሞ ሕዝብ በባህሉ መሰረት ሰላም ይውረድ ብሎ ያቀረበውን ጥሪ ተቀብላችሁ በመምጣታችሁ በክልሉ መንግሥት ስም አመሠግናለሁ ብለዋል።

የመከላከያ ሠራዊቱ ለሰላም ስምምነቱ ላበረከተው አስተዋፅኦም አቶ ሽመልስ አመሥግነዋል፡፡

በዚህ ዓለም የሰው ልጅ የፖለቲካ ልዩነት ያለው መሆኑን ያወሱት ጃል ሰኚ ነጋሳ÷ እኛም ያለንን የፖለቲካ ልዩነት በጠመንጃ ከመፍታት በሰለጠነ መንገድ በጠረጴዛ ዙሪያ ለመፍታት ወስነን ነው ስምምነቱን የመረጥነው ብለዋል።

ስምምነቱ ለኦሮሞ ሕዝብ ትልቅ እፎይታን እንደሚሰጥም በአጽንኦት ገልጸዋል፡፡

Muktarovich Ousmanova

01 Dec, 08:48


ጃዋር መሀመድ ስለ በቴ ኡርጌሳ ግድያ ይህን በፌስቡክ ፅፏል

ባቲ ኡርጌሳ ከተገደለ ከስድስት ወራት በላይ አልፏል። ሆኖም፣ እስከ ዛሬ ድረስ፣ ፍትሐዊ ፍትሐዊ ፍትሐዊ ሆኖ ቆይቷል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በነፍስ ግድያው ላይ ምርመራውን እንዳጠናቀቀ ቢነገርም ግልጽ ባልሆነ መልኩ ግኝቱ ለህዝብ እንዳይታይ ተደርጓል። ይህ ግልጽነት የጎደለው ግልጽ ተጠያቂነት ውድቀት ነው።

የባቲ ግድያ አፋጣኝ እና ጥልቅ ተጠያቂነትን የሚጠይቅ አሰቃቂ የአመፅ ድርጊት ነበር። ኢሰመጉ እውነቱን ለመግለጥ በመጀመሪያ ቃል የገባ ቢሆንም፣ የምርመራ ሪፖርቱ ከተጠናቀቀ ከረጅም ጊዜ በኋላ ይፋ ለማድረግ አለመቻሉ ወይም አለመስጠቱ ወሳኝ ጥያቄዎችን ያስነሳል፡ ምን እየተደበቀ ነው? ከዚህ ዝምታ ማን ይጠቅማል?

የዚህ ውድቀት መዘዙ ብዙ ነው። የባቲ ቤተሰቦች አሁን በስደት በዩናይትድ ስቴትስ ይኖራሉ፣ ለደህንነታቸው በመስጋት ከኢትዮጵያ ለመሰደድ ተገደዋል። የእነሱ መሰደድ መንግስት ዜጎቹን ለመጠበቅ ፈቃደኛ አለመሆኑ አሳዛኝ ማሳያ ነው። ባለፉት ስድስት ዓመታት ያየነውን የቅጣት እርምጃም አጉልቶ ያሳያል።

የኢሰመጉ ሪፖርት መከልከል በኢትዮጵያ ሰፋ ያለ የሥርዓት ጉዳይን ይወክላል። ፍትህ ሲዘገይ፣ ሲከለከል ወይም ሲነፈግ፣ ያለመከሰስ ችግር የሚያድግበት ክፍተት ይፈጥራል። ይህ ስለ ባቲ ኡርጌሳ ብቻ አይደለም - ስለ ኢትዮጵያ ተቋማት ታማኝነት እና ለተጠያቂነት ቁርጠኝነት ነው።

ፍትህ ለባቲ ኡርጌሳ ለአንድ ሰው ግድያ ተጠያቂነትን መፈለግ ብቻ አይደለም - ምንም አይነት ህይወት የማይከፈልበት፣ የትኛውም የቤተሰብ ስቃይ ችላ የማይባል እና ምንም አይነት የፍትህ ድምጽ የማይታፈንበት ምሳሌ መሆን ነው።

ኢሰመጉ የተሰጠውን ተልዕኮ የሚወጣበት ጊዜ ነው። ዘገባውን ለቀቅ። ፍትህ ስጥ ቅጣትን ይጨርሱ። ለባቲ ኡርጌሳ፣ ቤተሰቡ ና ለሌሎች

Muktarovich Ousmanova

01 Dec, 04:04


ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ የብሪክስ ሀገራትን አስጠነቀቁ

ከጥቂት ሳምንታት በኋላ የአሜሪካ ፕሬዝደንት በመሆን ኋይት ሀውስ የሚገቡት ዶናልድ ትረምፕ የብሪክስ ሀገራት ዶላርን በራሳቸው አዲስ መገበያያ ለመተካት ከሞከሩ ከአሜሪካ ጋር እንደሚቆራረጡ አስጠንቅቀዋል።

ትረምፕ ከደቂቃዎች በፊት በማህበራዊ ሚድያ ገፆቻቸው ላይ እንዳሰፈሩት የብሪክስ ሀገራት ከዶላር ለመራቅ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ሀገራቸው ቆማ አትመለከትም።

"እነዚህ ሀገራት አዲስ መገበያያ እንደማይፈጥሩ ወይም ዶላርን በሌላ መገበያያ እንደማይቀይሩ ማረጋገጫቸውን እንፈልጋለን፣ አለበለዛ 100 ፐርሰንት የታሪፍ ጭማሪ ይጠብቃቸዋል፣ በአሜሪካ ገበያ ላይም [ምርቶቻቸውን] እንዳይሸጡ ይደረጋሉ" ብለው ተመራጩ ፕሬዝደንት ፅፈዋል።

ኢትዮጵያን ጨምሮ ቻይና እና ሩስያ ያሉበት የብሪክስ ሀገራት ስብስብ አዲስ መገበያያ ሊኖረው እንደሚችል በመጀመርያ የተጠቆመው እ.አ.አ በ2023 ሲሆን በቅርቡ በሩስያ በተካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይም በአጀንዳነት ቀርቦ ውይይት እንደተደረገበት ተዘግቦ ነበር።

ይህ አዲስ የመገበያያ ስርአት ተገፍቶበት ተግባራዊ ከሆነ እና አሜሪካ ታሪፍ፣ ማዕቀብ እና እርዳታ ብታቆም ከፍተኛ ተጎጂዎች እንደ ቻይና ያሉ ምርታቸውን በብዛት ወደ አሜሪካ የሚልኩ ሀገራት እና እንደ ኢትዮጵያ ያሉ የውጭ ብድር እና እርዳታ የሚያገኙ ሀገራት እንደሆኑ ተንታኞች ሲገልፁ ቆይተዋል።

መረጃን ከመሠረት!

Muktarovich Ousmanova

30 Nov, 10:48


ህዳር 21፣2017

‘’በኦሮሚያም ይሁን በአማራ ያሉ ታጣቂዎች ሺህ ዓመት ቢዋጉን አያሸንፉንም’’ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት የብልፅግና ፓርቲን 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ በአድዋ ሙዚየም ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአማራም ይሁን በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ሀይሎች በውጊያ እንደማያሸንፉ አውቀው በንግግር ቢገቡ ይሻላችኋል ብለዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዛሬው ንግግራቸው የብልፅግና ፓርቲ አባላት ቁጥር 15.7 ሚሊዮን በላይ መድረሱን፣ ይህ በአፍሪካ ግዙፉ ፓርቲ ነው ብለዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ንግግራቸው ፓርቲያቸው ወደ ስልጣን ከመጣበት ከህዳር 21 ቀን 2012 እስከ ዛሬ ድረስ ያከናወናቸውን የዲፕሎማሲ፣ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ እንቅስቃሴ አስረድተዋል፡፡

ኢኮኖሚን በተመለከተ ሀገሪቱ ባለፉት 5 ዓመታት የበጋ ስንዴ ማምረት የጀመረችበት፣ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ የገቡበት፣ ሜጋ ፕሮጀክቶች የተመረቁበት ወቅት መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ዲፕሎማሲን በተመለከተ ባደረጉት ንግግርም ኢትዮጵያ በኢህአዴግ ዘመን መንግስት ከሁሉም ጎረቤቶቿ ጋር በሚባል ደረጃ መጋጨቷን ተናግረው ባለፉት 5 ዓመታት ግን ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሰራች ያለችው በወዳጅነት እና በትብብር እንጂ አንድም የጥይት ልውውጥ አላደረገችም ብለዋል፡፡

ፖለቲካን በተመለከተ የብልፅግና ፓርቲ ወደ ስልጣን ከመጣ ወዲህ አንዲስ የፖለቲካ ልምምድ በኢትዮጵያ አስጀምረናል ብለዋል፡፡

በፊት በኢትዮጵያ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር መስራት አልተለመደም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብልፅግና ወደ ስልጣን ከመጣ ወዲህ ግን በፊት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የነበረውን በጠላትነት የመተያየት ብሂል አስቀርቷል ብለዋል፡

Muktarovich Ousmanova

29 Nov, 18:03


​ሩሲያ እና አጋሮቿ በአሜሪካ ከሚዘወረው ኔቶ ጋር የሚደርጉት አስፈሪው ፍልሚያ ቀን የተቆረጠለት መስሏል፡፡ ሶስተኛውን የዓለም ጦርነትን ሊቀሰቀስ ይችላል የሚባልለት የሀያሉ ጦርነት የኒውክሌር አረር ጭምር ያለበት መሆኑ ደግሞ አስጊነቱን ሀያል ያደርገዋል፡፡ ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም ሁለቱን በጠላትነት የሚፈላለጉ ሀይሎች ወታደራዊ አቅም በተመለከተ ከእግረኛ ሰራዊት እስከ ባህር ሀይል እና የኒውክሌር ብሎም የሳይበር ሰራዊታቸው ድረስ በቁጥራዊ መረጃዎች የታጀበ ዝርዝር ንጽጽሮሽ የያዘ ልዩ መሰናዶን ታደምጣላችሁ፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።
https://youtu.be/h3ijUPcXwzg?si=r_xXF7pwM8ezDrYU

Muktarovich Ousmanova

29 Nov, 16:11


#attention #ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ #ከቴምር ሪልስቴት ያመለጣቹሁ በድጋሜ አዲስ ሱቅ ሽያጭ አውጥተናል
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ በኩል
0939770177/0996856273

Muktarovich Ousmanova

28 Nov, 14:15


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+FVSi8OrKSso3MjY0
https://t.me/+FVSi8OrKSso3MjY0
https://t.me/+FVSi8OrKSso3MjY0

Muktarovich Ousmanova

28 Nov, 10:08


ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል የሚያስችል አዲስ መድሃኒት በስኬታማ ሁኔታ ተሞከረ

በሚመጣው እሁድ ወይም በጎርጎሮሲያኑ ታህሳስ 1 ቀን የዓለም የኤድስ ቀን ታስቦ ይውላል። በሽታው በ1980ዎቹ መጀመሪያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በጣም በመስፋፋቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በዓለም አቀፍ ደረጃ በተህዋሲው የሚያዙ እና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ቀንሷል። ይሁንና ኤች አይ ቪ ኤድስ አሁንም አልጠፋም። የሙያው ተመራማሪዎች አሁንም መድሃኒት ፍለጋውን ቀጥለዋል። በየሳምንቱ በጤና ጉዳይ ላይ የሚዘግበው "ኒው ኢንግላንድ ጆርናል ኦቭ ሜዲስን" ይፋ እንዳደረገው ሌናካፓቪር (Lenacapavir) የተባለ መድሃኒት በየስድስት ወራት መከተብ በ ኤችአይቪ ተህዋሲ መያዝን በተሳካ ሁኔታ ይከላከላል። በአሁኑ ጊዜ ኤች አይ ቪን ለመከላከል በተህዋሲው የተያዙ ሰዎች በየቀኑ መድሃኒት መወሰድ ግድ ይላቸዋል። ይሁንና አዲሱ የሌናካፓቪር ሕክምና በዓመት በሰው 42,000 ዶላር ያህል ወጪ ስለሚያስወጣ እጅጉን ውድ ነው ተብሎለታል።
እንደ ተባበሩት መንግስታት የኤድስ ፕሮግራም UNAIDS ባለፈው የጎርጎሮሲያውያን ዓመት 1.3 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በኤች አይ ቪ ተህዋሲ ተይዘዋል። 630,000 የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ የኤድስ ታማሚዎችን ይበልጥ በሚያጠቁ በሽታዎች ሞተዋል። ለንፅፅር ከ 20 ዓመት በፊት በበሽታው የሞቱት ሰዎች ቁጥር 2.1 ሚሊዮን ነበር።
ዶቼቬሌ

Muktarovich Ousmanova

28 Nov, 08:33


🔴🔴ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ቀሩት 🔴🔴
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

26 Nov, 18:04


​ምዕራባውያኑ በ2011 ሊቢያን ወረው ሙአመር ጋዳፊን የገደሉት ለሰፊው የሊቢያ ሕዝብ ጥቅም በማሰብ መሆኑን ደጋግመው ሲናገሩ ቆይተዋል፡፡ ሆኖም ከ13 ዓመታት ቆይታ በኋላ እውነታው ሌላ መሆኑ በዝርዝር ሊጋለጥ በቅቷል፡፡ ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም ቆራጡን የአፍሪካ መሪ በምዕራባውያኑ ጅቦች አፍ ውስጥ እንዲገቡ ስላደረጋቸው ትክክለኛ የግድያቸው መንስኤ እና አሳዛኝ ፍፃሜያቸው ብዙ ሚስጥራትን የምታደምጡ ይሆናል፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።

https://youtu.be/BC3vy2g2jWY?si=ZUONw_21uQvLY_Bb

Muktarovich Ousmanova

26 Nov, 16:21


#attention #ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ #ከቴምር ሪልስቴት ያመለጣቹሁ በድጋሜ አዲስ ሱቅ ሽያጭ አውጥተናል
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
0939770177/0996856273

Muktarovich Ousmanova

25 Nov, 13:11


እሳት‼️
ፒያሳ ራስ መኮንን ድልድይ መውረጃ ላይ በደጃች ውቤ ሰፈር የእሳት አደጋ ተከስቷል።
የእሳት አደጋ ሰራተኞች እሳቱን ለማጥፋት እርብርብ እያደረጉ ይገኛሉ።
አዩዘሀበሻ

Muktarovich Ousmanova

25 Nov, 08:01


🔴🔴ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ቀሩት 🔴🔴
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

24 Nov, 15:59


ጥቆማ‼️
መረጃ ሀይል ነው። ከመረጃ አይራቁ 👌
ይህን የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ 🙏
እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+FVSi8OrKSso3MjY0
https://t.me/+FVSi8OrKSso3MjY0
https://t.me/+FVSi8OrKSso3MjY0

Muktarovich Ousmanova

14 Nov, 16:41


#TemerRealEstate በቴምር ሪልስቴት ለሽያጭ የወጡ 3 ሳይቶች
👉7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ጀርባ
👉1መኝታ 46ካሬ =
10%ቅድመክፍያ483,000ብር
ሙሉ ክፍያ 4,830,000ብር
👉2መኝታ 71ካሬ=
10%ቅድመ ክፍያ745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉3መኝታ 106ካሬ=
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,130,000ብር
👉ቀሪውን 90%በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯2,ሱማሌ ተራ
👉3 መኝታ 113ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
👉3መኝታ 119ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,አያት ፈረስ ቤት
👉2መኝታ 87ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 765,600ብር
ሙሉ ክፍያ 7,656,000ብር
👉3መኝታ 107ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 941,600ብር
ሙሉ ክፍያ 9,416,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯100%ለሚከፍል 25% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273

Muktarovich Ousmanova

14 Nov, 12:36


እንዳትቆጩ
ዋጋው በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው‼️
Major በመጪዉ ህዳር 28/2024 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር አሳውቀዋል‼️
አሁን ላይ በ airdrop መልክ  እየተሰሩ ካሉ እና የቴሌግራም መስራቾችን ጨምሮ በርካታ ባለሀብቶች invest እያደረጉበት የሚገኘው ፕሮጀክት Major ነው፣አሁንም ያልጀመሪችሁ ከስር ባለው ሊንክ start በማለት ስሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

13 Nov, 18:08


​ብዙ ጊዜ ሀገራት የመሪዎቻቸው ድርጊት ነፀብራቆች ናቸው ይባላል፡፡ በዛ ረገድ ቮድካ እጅግ የሚወደድባት ታላቋ ሩሲያ እና የመሪዎቿ ድርጊት ቀዳሚ ተጠቃሽ ናት፡፡ በተለያዩ ወቅቶች ሞስኮን የመሩ መሪዎች በመጠጥ ወዳድነታቸው የታወቁ ሆነው እናገኛቸዋለን፡፡ ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም ከቭላድሚር ፑቲን አንስቶ ሀገር እስከማፈርስ የደረሰ ከባድ የመጠጥ ሱስ እስከነበረበት አንድ ጉደኛ መሪ ድረስ አነጋጋሪና አስደናቂ መረጃዎችን ታደምጣላችሁ፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።

https://youtu.be/69BuTfmMu3k?si=Sy5hn246XcTkSmkp

Muktarovich Ousmanova

13 Nov, 18:03


ቀኑ ታወቀ‼️
Major በመጪዉ ህዳር 28/2024 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር አሳውቀዋል‼️
አሁን ላይ በ airdrop መልክ  እየተሰሩ ካሉ እና የቴሌግራም መስራቾችን ጨምሮ በርካታ ባለሀብቶች invest እያደረጉበት የሚገኘው ፕሮጀክት Major ነው፣አሁንም ያልጀመሪችሁ ከስር ባለው ሊንክ start በማለት ስሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

13 Nov, 11:54


ለቀድሞዋ ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የምስጋና መርሃ ግብር ሊደረግ ነው 

ባለፈው መስከረም ወር መጨረሻ ከፕሬዝዳትነታቸው ለተሰናበቱት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፤ በኃላፊነታቸው ላይ ሳሉ ላከናወኗቸው ስራዎች የምስጋና መርሃ ግብር ሊደረግላቸው ነው። ከነገ በስቲያ አርብ ህዳር 6፤ 2017 የሚደረገውን ይህን መርሃ ግብር ያዘጋጁት በሴቶች ጉዳይ ላይ የሚሰሩ ሰባት ሀገር በቀል እና አለም አቀፍ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መሆናቸውን ምንጮች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል። 

የቀድሞዋ ፕሬዝዳንት ስልጣናቸውን ለተተኪያቸው ታዬ አጽቀ ስላሴ ያስረከቡት፤ የስድስት ዓመት የስልጣን ዘመናቸው ከመገባደዱ ሁለት ሳምንት አስቀድሞ ነበር። የቀድሟዋ ፕሬዝዳንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ፤ የመክፈቻ ንግግር እንዲያቀርቡ አስቀድሞ ተይዞ የነበረው መርሃ ግብር ተሰርዞ በምትኩ አምባሳደር ታዬ ንግግር ማድረጋቸው የሚታወስ ነው። 

በፌደራል መንግስት ደረጃ ይፋዊ የሽኝት ስነ ስርዓት ላልተደረገላቸው ሳህለ ወርቅ፤ የምስጋና መርሃ ግብር የተዘጋጀው በአዲስ አበባው ሸራተን አዲስ ሆቴል ነው። የምስጋና መርሃ ግብሩ ዋና አላማ የቀድሞዋ ፕሬዝዳንት በሴቶች አመራር ረገድ ላከናወኗቸው ስራዎች በሴቶች አማካኝነት ምስጋና ለማቅረብ መሆኑን ፕሮግራሙን የማዘጋጀት ኃላፊነት የወሰደው የመቅዲ ፕሮዳክሽን ኦፕሬሽን ማናጀር አቶ በሃይሉ ተከተል ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

🔵 ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ:- https://ethiopiainsider.com/2024/14559/

@EthiopiaInsiderNews

Muktarovich Ousmanova

13 Nov, 11:27


ፍራንኮ ቫሉታ ለጥቁር ገበያ በመጋለጡ በውጭ ምንዛሬ ላይ ጫና በማሳደር ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ አመዝኗል ተባለ

በፍራንኮ ቫሉታ ከውጭ የሚገቡ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች በመደበኛ የንግድ ባንኮች የመተማመኛ ሰነድ አማካኝነት እንዲገቡ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ፍራንኮ ቫሉታ መሰረታዊ ሸቀጦችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት የምርት እጥረት እንዳይከሰት የተወሰነ እገዛ ማድረጉን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ መግለጻቸው ተመላክቷል፡፡

ነገር ግን ፍራንኮ ቫሉታ ባልተገባ መንገድ ለጥቁር ገበያ በመጋለጡ በውጭ ምንዛሬ ላይ ጫና በማሳደር ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ አመዝኗል ሲሉ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡

በመሆኑም የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራው በመደበኛውና በትይዩ ገበያው መካከል ያለውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ተቀራራቢ በማድረጉ የፍራንኮ ቫሉታ እንዲነሳ መደረጉን ገልጸዋል፡፡

አክለውም መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦችን በፍራንኮ ቫሉታ ወደ ሀገር ውስጥ የማስገባት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንዲቆም መደረጉን እና በሂደት ላይ ያሉ ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦች በሁለት ሳምንታት ውስጥ እንዲገቡ እንደሚደረግም አመላክተዋል፡፡

በተጨማሪም የንግድ ባንኮች ለመረሰታዊ ሸቀጦች የሚሆን በቂ የውጭ ምንዛሪ ክምችት እንዳላቸው ጠቅሰው በውሳኔው መሰረትም ከውጭ የሚመጡ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች በንግድ ባንኮች የመተማመኛ ሰነድ ብቻ እንዲገቡ መወሰኑንና ይህም ወደ ተግባር መግባቱን አረጋግጠዋል፡፡

መንግስት በመሰረታዊ የንግድ ሸቀጦች ላይ የምርት እጥረት እንዳይከሰት በማሰብ ለግል ባለሀብቶች ፍራንኮ ቫሉታ መፍቀዱ የሚታወስ ነው፡፡

Muktarovich Ousmanova

12 Nov, 06:46


የ Crypto ዋጋ 🔥🏃‍➡️🏃‍➡️🏃‍➡️
የዶላንድ ትራምፕ መመረጥን ተከትሎ የ Crypto ዋጋ ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እያሳያ ነው‼️
በአሁኑ ሰዓት ሁሉም የ Crypto ዋጋ እየጨመረ ሲሆን አንድ bitcoin ሪከርድ በመስበር 88,000 ዶላር ገብቷል።
አሁን ላይ በ airdrop መልክ  እየተሰሩ ካሉ እና የቴሌግራም መስራቾችን ጨምሮ በርካታ ባለሀብቶች invest እያደረጉበት የሚገኘው ፕሮጀክት Major ነው፣አሁንም ያልጀመሪችሁ ከስር ባለው ሊንክ start በማለት ስሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

11 Nov, 08:55


ኩላሊታችንን ግዙን እያሉ ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሚመጡ ሰዎች መኖራቸው ተገለጸ።

ብሔራዊ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማዕከል ዳይሬክተር ዶክተር ጸጋይ ብርሀነ ለአል ዐይን እንዳሉት ማዕከሉ ስራ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ በአጠቃላይ ለ187 ሰዎች የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና አገልግሎት አድርጓል ብለዋል።

አሁን ላይ ማዕከሉ በሳምንት እስከ ሶስት በዓመት ደግሞ እስከ 100 ሰዎች ድረስ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና የመስጠት አቅም እንዳለው የሚናገሩት ዶክተር ጸጋይ በግብዓት እጥረት ምክንያት በአቅሙ ልክ እየሰራ እንዳልሆነም ገልጸዋል።

የአካል ልገሳ ጉዳይ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚሻ ጉዳይ ነው የሚሉት ዶክተር ጸጋይ ኩላሊታችንን መሸጥ እንፈልጋለን፣ ኩላሊታችንን ግዙን የሚሉ ዜጎች ወደ ማዕከሉ እንደሚመጡም አክለዋል።

ዘገባው የዐል ዐይን ነው።

Muktarovich Ousmanova

10 Nov, 15:35


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ! 

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada? Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!


👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

10 Nov, 14:23


ልደቱ አያሌው ከቀዶ ህክምና በኋላ ወደ ቤቱ መግባቱን አስታወቀ

በጭንቀት ላይ ለሰነበታችሁ ዘመድ ወዳጆቸ እና የትግል አጋሮቸ በሙሉ።ለገጠመኝ የጤና ችግር ከአንድ ቀን በፊት የተካሄደልኝ የቀዶ ጥገና ህክምና በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል። የፈጣሪ ፈቃድ ሆኖ አሁን ላይ ጤናየ በጥሩ ሁኔታ ስለሚገኝም ከሆስፒታል ወጥቸ ወደ ቤቴ ተመልሻለሁ።

ስለ ደህንነቴ ተጨንቃችሁ በፀሎትና በሀሳብ ስታግዙኝ ለሰነበታችሁ ወዳጅ ዘመዶቸ በሙሉ ልባዊ ምስጋናየን አቀርባለሁ። አሁን ረዥም ጊዜ የፈጀው የህክምናየ ሂደት በመጠናቀቅ ላይ ነው። ስለሆነም ወደ አገሬ ተመልሸ ለመሄድ የነበረኝ ከፍተኛ ፍላጐትና ጉጉት ዕውን ሊሆን በመቃረቡ ደስ ብሎኛል።

ከአክብሮት ጋር
ልደቱ አያሌው
ህዳር 1 ቀን 2017 ዓ.ም

Muktarovich Ousmanova

08 Nov, 16:49


#TemerRealEstate በቴምር ሪልስቴት ለሽያጭ የወጡ 3 ሳይቶች
👉7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ጀርባ
👉1መኝታ 46ካሬ =
10%ቅድመክፍያ483,000ብር
ሙሉ ክፍያ 4,830,000ብር
👉2መኝታ 71ካሬ=
10%ቅድመ ክፍያ745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉3መኝታ 106ካሬ=
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,130,000ብር
👉ቀሪውን 90%በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯2,ሱማሌ ተራ
👉3 መኝታ 113ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
👉3መኝታ 119ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,አያት ፈረስ ቤት
👉2መኝታ 87ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 765,600ብር
ሙሉ ክፍያ 7,656,000ብር
👉3መኝታ 107ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 941,600ብር
ሙሉ ክፍያ 9,416,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯100%ለሚከፍል 25% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
.
@HighlightEveryone #temerproperties
@highlight #everyonehighlightsfollowers
#everyonehighlights
#addisababarealestate #ፒያሳ #temerrealestat #homeinaddis #everyonefollowershighlights

Muktarovich Ousmanova

08 Nov, 09:42


እንዳትቆጩ፣ሊያበቃ ሰዓታት ቀሩት‼️
የሚጠበቀው የቴሌግራም ፕሮጀክት Major ሊያበቃ ሰዓታት ቀሩት።
አሁንም ስልክዎን በመጠቀም ብቻ ገንዘብ መስራት የምትፈልጉ ሊንኩ ከስር ተቀምጧል፣start በማለት ስሩ👇👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

07 Nov, 18:05


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ! 

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada? Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!


👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

07 Nov, 14:02


የ Crypto ዋጋ🙄📈
እንዳትቅጩ፣ትራምፕ መመረጡን ተከትሎ በዛሬው ዕለት የcrypto currency ድርጅቶች ዋጋ ጨምሯል‼️
Paws አሁን ከሌሎች ፕሮጀክቶች ጥሩ ዋጋ ያለው ፕሮጀክት ሆኗል። በቅርቡ ወደ ገንዘብ ይቀየራል።
ላልጀመራችሁ ሊንኩ ከስር ተቀምጧል👇👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

07 Nov, 12:24


ከቢትኮይን ንግድ ባለፉት 10 ወራት 55 ሚልዮን ዶላር እንደተገኘ ታወቀ

(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ፓወር (EEP) ሀይል ለመሸጥ ከ25 የቢትኮይን ንግድ ላይ ከተሰማሩ ድርጅቶች ጋር ውል መፈፀሙን ተከትሎ ባለፉት 10 ወራት 55 ሚልየን ዶላሩ እንደተገኘ ታውቋል።

እነዚህ በአብዛኛው ከቻይና የመጡ የቢትኮይን ድርጅቶች ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ርካሽ የኤሌክትሪክ አቅርቦት በመኖሩ መሆኑን አለም አቀፍ ሚድያዎች የዘገቡ ሲሆን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ፓወር ለቢትኮይን ማይኒንግ 600 ሜጋ ዋት ሀይል ዝግጁ እንዳረገ ታውቋል።

በአሁን ሰአት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚከናወነው የቢትኮይን መረታ (ቢትኮይን ማይኒንግ) ከአለም ያለው ድርሻ 2.25 ፐርሰንት መድረሱ ታውቋል። ይህም ሀገሪቱን ከአሜሪካ፣ ከሆንግ ኮንግ እና ከሌሎች የእስያ ሀገራት በማስከተል ከፍተኛ ማይኒንግ የሚከናወንባት ሀገር አድርጓታል።

ቻይና የዛሬ ሶስት አመት የቢትኮይን ማይኒንግ መከልከሏን ተከትሎ በርካታ የሀገሪቱ ድርጅቶች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ እንደሆነ ታውቋል።

ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) ሆንግ ኮንግ ተቀማጭነቱን ካደረገው ዌስት ዳታ ግሩፕ ጋር የ250 ሚልዮን ዶላር የመግባብያ ስምምነት ማድረጉ ታውቋል። ስምምነቱ የቢትኮይን ማይኒንግ መሰረተ ልማት ግንባታ ለማካሄድ እና ስልጠና ለመስጠት ይውላል ተብሏል።

መረጃን ከመሠረት!

Muktarovich Ousmanova

06 Nov, 18:23


​ዶናልድ ትራምፕ ዳግም በፕሬዝዳንትነት መመረጣቸውን ተከትሎ የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ ደጋፊዎች እና ስደተኞች ሀዘን መቀመጣቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ስደት ጠሉ ትራምፕ 11 ሚሊየን ሰዎችን ከአሜሪካ ጠራርገው ለማስወጣት ማቀዳቸውም ታውቋል፡፡ ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም ከትራምፕ ዳግም መመረጥ ጋር በተያያዘ ቀጣይዋ አሜሪካ እና ዓለም ምን ሊመስሉ ይችላሉ የሚለውን በተመለከተ ወሳኝ ትንታኔያዊ መረጃን የምታደምጡ ይሆናል፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።
https://youtu.be/UujBqlfNg24?si=tMv8HCRQCxN99g1p

Muktarovich Ousmanova

06 Nov, 16:57


#TemerRealEstate በቴምር ሪልስቴት ለሽያጭ የወጡ 3 ሳይቶች
👉7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ጀርባ
👉1መኝታ 46ካሬ =
10%ቅድመክፍያ483,000ብር
ሙሉ ክፍያ 4,830,000ብር
👉2መኝታ 71ካሬ=
10%ቅድመ ክፍያ745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉3መኝታ 106ካሬ=
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,130,000ብር
👉ቀሪውን 90%በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯2,ሱማሌ ተራ
👉3 መኝታ 113ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
👉3መኝታ 119ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,አያት ፈረስ ቤት
👉2መኝታ 87ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 765,600ብር
ሙሉ ክፍያ 7,656,000ብር
👉3መኝታ 107ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 941,600ብር
ሙሉ ክፍያ 9,416,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯100%ለሚከፍል 25% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
.
.
.
.
.
.
@HighlightEveryone #temerproperties
@highlight #everyonehighlightsfollowers
#everyonehighlights
#addisababarealestate #ፒያሳ #temerrealestat #homeinaddis #everyonefollowershighlights

Muktarovich Ousmanova

06 Nov, 13:16


እንዳትቅጩ፣ትራምፕ መመረጡን ተከትሎ መጪው ጊዜ የክሪፕቶ ነው
Major ሁለት ቀናት ብቻ ቀረው‼️
ዋጋው እየጨመረ የመጣው ፕሮጀክት‼️
በራሱ በቴሌግራም መስራቾች እና በሌሎች የቴሌግራም entrepreneur የተመሰረተው Major ፕሮጀት ወደ ገንዘብ ሊቀየር ሶስት ቀናት ብቻ ቀርተውታል።
አሁንም ላልጀመራችሁ ሊንኩ ከስር ተቀምጧል👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

06 Nov, 06:51


ሰበር
ትራንፕ አሸነፈ። ዴሞክራት ከነጩ ቤተመንግስት ይወጣሉ። ሪፐብሊካኖች ይገባሉ። ብዙ የአለማቀፍ የፖሊሲ ለውጦች ይመጣሉ 👌

Muktarovich Ousmanova

06 Nov, 06:30


ፔንሴልቫኒያ ገቢ ሆናለች። ትራንፕ ማሸነፉ እርግጥ ሆኗል። 3 ድምፅ ብቻ ቀረ

Muktarovich Ousmanova

05 Nov, 18:22


​ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወደዚህ ሀያል ሀገር ሆኖ የቆየችው አሜሪካ እጅግ ፉክክር የበዛበት የተባለውን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እያካሄደች ነው፡፡ ሀገሪቱ ዓለም በጉጉት የሚከታተለውን ምርጫ እስከማድረግ የደረሰችበት የታላቅነት ደረጃ ላይ እንድትገኝም ብዙ በሚስጥር የተያዙ ታሪክ ቀያሪ ጉዳዮች ተከውነዋል፡፡ ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም ምዕራባዊቷ ሀገር ሀያል ሆና እንድትወጣ ዋነኛው ምክንያት የሆነው ታሪክ የተሰራባትን አስደናቂዋን ድብቅ ከተማና አስገራሚውን ግጥምጥሞሽ በተመለከተ ሚስጥራዊ መረጃዎችን የምታደምጡ ይሆናል፡፡

https://youtu.be/Zc-1kw_9Ims?si=WwUTI9X1efCyrwbD

Muktarovich Ousmanova

05 Nov, 15:28


ሶስት ቀናት ብቻ ቀረው‼️
ዋጋው እየጨመረ የመጣው ፕሮጀክት‼️
በራሱ በቴሌግራም መስራቾች እና በሌሎች የቴሌግራም entrepreneur የተመሰረተው Major ፕሮጀት ወደ ገንዘብ ሊቀየር ሶስት ቀናት ብቻ ቀርተውታል።
አሁንም ላልጀመራችሁ ሊንኩ ከስር ተቀምጧል👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

05 Nov, 08:28


ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ብድር ሰጠች

በአለም አዲስ አገር ለሆነችው ደቡብ ሱዳን የተሰጠው ብድር በሁለቱ አገራት መካከል አገናኝ ለሚሆን መንገድ ግንባታ የሚውል ነው።

የአራት አመት እፎይታ ኖሮት በ10 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቀው ብድር ከ738 ሚሊየን ዶላር በላይ ነው።

በደቡብ ሱዳን ድንበር ውስጥ የሚገነባው 220 ኪሜ መንገድ በኢትዮጵያ ተቋራጮች እና አማካሪዎች እንዲከናወን በሁለቱ አገራት ከስምምነት መደረሱ ተገልጿል።

የብድር አመላለሱም በካሽ እና በድፍድፍ ነዳጅ እንደሚሆን ነው የተጠቀሰው ሲል ካፒታል አስነብቧል።

የማያልፍለት ደሃ ሀብታም ይጋብዛ ይሏል ይህ ነው 👆

Muktarovich Ousmanova

05 Nov, 05:00


በዚህ ወር ተግባራዊ ይደረጋል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ_ጭማሪ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ
መንግሥት ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ያለው የመንግሥት ሠራተኞች የደሞዝ ጭማሪ፣ በዚህ ወር ተግባራዊ አለመሆኑን ተሰምቷል።

በአአ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ መንግሥት ሠራተኞች በተወሰኑ ወረዳዎች ከሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ጋር ውይይት ማድረጋቸውን እና ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል።

ቢሮው፣ ለከተማ አስተዳደሩ የመንግሥት ሰራተኞች ጭማሪው የሚከፈልበት ጊዜ የተራዘመው የሰራተኞችን መረጃ ለማደራጀት ጊዜ ስለሚያስፈልግ ነው የሚል ምላሽ ሰጥቷል ።
ሆኖም ሰራተኞቹ ቢሮው እስካሁን ምን ያህል የመንግስት ሰራተኛ እንዳለ እና ሌሎች ከደሞዝ ጋር የተያያዙ መረጃዎችን አያውቅም ወይ? የሚል ጥያቄ ማንሳታቸው ተሰምቷል ።

ሰራተኞቹ እስካሁን የተጨመረላቸውን ደሞዝ የሚገልጽ ይፋዊ ደብዳቤ አልደረሳቸውም።
በተጨማሪም ከተማ አስተዳደሩ አዲስ የመዋቅር ማሻሻያ አደረጃጀት ጥናት አድርገው የብቃት መመዘኛ ፈተና ለሰጡት ተቋማት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪው ይዘገያል መባሉንም ዋዜማ ተገንዝባለች። ጭማሪው የሚዘገየው ተቋማቱ የሰራተኞችን የሥራ ደረጃ ምደባ ገና ስላልጨረሱ ነው ተብሏል።
ከተማ አስተዳደሩ በመጀመሪያው ዙር የብቃት ምዘና ፈተና የተሰጠው ለቤቶች ልማት አስተዳደር ጽህፈት ቤት፣ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ጽህፈት ቤት፣ የሥራ ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት ፅሕፈት ቤት፣ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ፅሕፈት ቤት፣ ኅብረት ሥራ ፅሕፈት ቤት እና የመሬት ልማት አስተዳደር ፅሕፈት ቤት መሆኑ ይታወሳል።

#ዋዜማ

Muktarovich Ousmanova

04 Nov, 18:16


ኢትዮጵያ ካላት 120 ሚልዮን ህዝብ 86 ሚልየኑ በድህነት ውስጥ እንደሚኖር አንድ ጥናት አረጋገጠ

(መሠረት ሚድያ)- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና ኦክስፎርድ በጋራ ያዘጋጁት ይህ ጥናት እንደጠቆመው ህንድ 234 ሚልዮን በድህነት የሚኖሩ ዜጎችን በመያዝ በአለም በአንደኝነት ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

ፓኪስታን በ93 ሚልዮን ሁለተኛ፣ ኢትዮጵያ በ86 ሚልዮን ሶስተኛ፣ ናይጄርያ በ74 ሚልዮን አራተኛ እንዲሁም ዴሞክራቲክ ኮንጎ በ66 ሚልዮን አምስተኛ ደረጃን ይዘዋል።

እነዚህ አምስት ሀገራት ከአለማችን 1.1 ቢልዮን ድሀ ህዝቦች መሀል 48 ፐርሰንቱን እንደሚይዙ የተጠቀሰ ሲሆን ከእነዚህ የአለማችን ህዝቦች መሀል 455 ሚልዮኑ ጦርነት በሚካሄድባቸው ሀገራት ይገኛሉ ብሏል።

ኢትዮጵያ ካላት 120 ሚልዮን ህዝብ 86 ሚልየኑ ወይም 72 ፐርሰንት ገደማው በድህነት ውስጥ እንደሚኖር ቢረጋገጥም ከመንግስት የሚወጡ ተከታታይ ሪፖርቶች ኢኮኖሚው እንዳደገ የሚጠቁሙ ናቸው።

መረጃን ከመሠረት!

Muktarovich Ousmanova

04 Nov, 07:55


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

03 Nov, 13:48


የፕሪቶሪያ ግጭት የማቆም ስምምነት ሁለተኛ ዓመት ሲታሰብ፤ ማን ምን አለ?

አቶ ሬድዋን ሁሴን የፌደራል መንግስትን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ደግሞ ህወሓትን ወክለው፤ ግጭት የማቆም ስምምነት ተፈራርመው፣ እጅ ለእጅ ከተጨባበጡ፤ ትላንት ቅዳሜ ጥቅምት 23፤ 2017 ድፍን ሁለት ዓመት ሞላቸው። ስምምነቱ ለሁለት ዓመታት በትግራይ ክልል ያጓሩትን ጠመንጃዎች ጸጥ በማሰኘቱ፤ በአቶ ጌታቸው አገላለጽ “ስኬታማ” ነው። 

በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ሲቀሰቀስ ለአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ በመሾም ውጊያው እንዲቆም ከፍተኛ ግፊት ስታደርግ የቆየችው አሜሪካ፤ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ በኩል ትላንት ምሽት ባወጣችው መግለጫ ተመሳሳይ ሀሳብ አንጸባርቃለች። ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተፈረመው ስምምነት ተግባራዊነት ያመጣቸውን “ጠቃሚ መሻሻሎች” አሜሪካ በአዎንታ እንድምትመለከት ገልጸዋል።

ብሊንከን በዚሁ መግለጫቸው “ከምንም በላይ በትግራይ የአፈሙዝ ላንቃ ዝም ብሎ መቆየቱን” አድንቀዋል። በጦርነቱ ምክንያት የተቋረጡ መሰረታዊ አገልግሎቶች እና ሰብአዊ እርዳታ መጀመራቸው፣ የተወሰኑ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው መመለሳቸውንም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአዎንታዊ ለውጥነት ጠቅሰዋል። 

ታጣቂዎችን ትጥቅ አስፈትቶ በመበተን መልሶ ከማህበረሰቡ ለማዋሃድ የተያዘው ዕቅድ በዚህ ወር ተግባራዊ እንደሚሆን የጠቆሙት ብሊንከን፤ ይህ እርምጃ “ሰላምን ለማጠናከር” “ወሳኝ” እንደሆነ ገልጸዋል። የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ የኢትዮጵያ መንግስት ይፋ ያደረጋቸው የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ እና የትግበራ ፍኖተ-ካርታ፤ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ እና እርቅ ለማውረድ መሰረታዊ ጉዳዮች መሆናቸውንም አስገንዘበዋል።

🔴 ለዝርዝሩ:- https://ethiopiainsider.com/2024/14517/

@EthiopiaInsiderNews

Muktarovich Ousmanova

03 Nov, 05:51


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

02 Nov, 12:38


ጥቆማ‼️
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቴሌግራም airdrop በተከታታይ እየመጡ ነው።
በቴሌግራም የሚለቀቁ እና በራሱ በቴሌግራም ባለቤቶች የሚደገፉ፣አሪፍ ገንዘብ የምሰሩባቸውን ፕሮጀክቶችን እጠቁማችኋለሁ።
Paws ልክ እንደ dogs ነው፣ከስር በተቀመጠው ሊንክ ካሁኑ ጀምሩ👇👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P

Muktarovich Ousmanova

02 Nov, 07:51


#TemerRealEstate በቴምር ሪልስቴት ለሽያጭ የወጡ 3 ሳይቶች
👉7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ጀርባ
👉1መኝታ 46ካሬ =
10%ቅድመክፍያ483,000ብር
ሙሉ ክፍያ 4,830,000ብር
👉2መኝታ 71ካሬ=
10%ቅድመ ክፍያ745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉3መኝታ 106ካሬ=
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,130,000ብር
👉ቀሪውን 90%በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯2,ሱማሌ ተራ
👉3 መኝታ 113ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
👉3መኝታ 119ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,አያት ፈረስ ቤት
👉2መኝታ 87ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 765,600ብር
ሙሉ ክፍያ 7,656,000ብር
👉3መኝታ 107ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 941,600ብር
ሙሉ ክፍያ 9,416,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯100%ለሚከፍል 25% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
.
.
.
.

#addisababarealestate #ፒያሳ #temerrealestat

Muktarovich Ousmanova

02 Nov, 07:28


መምህራን በምገባ መርሐግብር እየታቀፉ ነው

በሸገር ከተማ አስተዳደር በሁሉም የመንግስት ቅድመ መደበኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሪና መምህራን የምግብ ፕሮግራም በመተግበር ላይ ይገኛል።

በዚህ ፕሮግራም የተማሪዎች ትምህርት ማቋረጥን ማስወገድ የተቻለ ሲሆን መምህራንም በማስተማር እና በመማር የበለጠ እንዲተጉ አድርጓል ተብላል።

በሸገር ከተማ በሚገኙ 256 ትምህርት ቤቶች የመምህራን ምግብ ፕሮግራም እየተካሄደ ሲሆን እስካሁን ለ3 ሺ 707 መምህራን መስጠት ተችሏል ተብሏል።

እዚህ ደረስን። ይሄንንም ማን አየብን?

ለኮሪደር ልማት ቢሊየኖች ይወጣል። ለሰው ልማት እንዲህ ምገባ ይደረጋል።

(የኔታ)

Muktarovich Ousmanova

01 Nov, 20:18


በሬክተር ስኬል 4.8 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ አካባቢ ተከሰተ፣ እስከ አዲስ አበባ ንዝረቱ ተሰምቷል

(መሠረት ሚድያ)- ዛሬ ከምሽቱ 3:55 ላይ በሬክተር ስኬል 4.8 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ አካባቢ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ አስታወቀ፣ በአዲስ አበባ ሁሉም ስፍራዎች ንዝረቱ እንደተሰማ ታውቋል።

ይህ በቅርብ ቀናት ውስጥ ለአራተኛ ግዜ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ሲሆን ሁሉም አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ የተከሰቱ ሆነው ተመዝግበዋል።

ይህን የሰሞኑን ክስተት ተከትሎ በርካታ የጥንቃቄ መልእክቶች እየተላለፉ ይገኛሉ።

መረጃን ከመሠረት!

Muktarovich Ousmanova

01 Nov, 17:36


ወደ ገንዘብ ሊቀየር ተቃርቧል‼️
በቴሌግራም የሚደገፈው $Major Project ሊያበቃ ስምንት ቀን ብቻ እንደቀረው ዛሬ በይፋዊ ቻናላቸው አሳውቀዋል።
ያልጀመራችሁ ካላችሁ link ከስር ተቀምጧል፣start it👇👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

01 Nov, 10:55


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

01 Nov, 07:48


ለሁለት የተከፈለውን ህወሓት ለማስታረቅ ዛሬ የሐይማኖት አባቶች ጣልቃ በመግባት ጌታቸው ረዳ እና ደብረፂኦንን አገናኝተው መክረዋል።

Muktarovich Ousmanova

01 Nov, 06:35


በ #ኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ቀበሌያት በሚገኙ የሶዶ ጉራጌ ተወላጆች ላይ ባነጣጠረ የ''ሸኔ'' ጥቃት እስከ 40 ሰዎች መገደላቸው ተሰማ‼️

ጥቃቱ የደረሰው በክልሉ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ጋር በሚዋሰንባቸው የዱግዳ ቦራ ወረዳ ቀበሌያት ነው።

በዚህም በዱግዳ ቦራ ወረዳ ቢርቢርሳና ጋሌ ተብለው በሚጠሩ ቀበሌያት ልዩ ስማቸው ደረባ፣ ኩሬ እንዲሁም ቢጢሲ ተብለው በሚታወቁ ስፍራዎች አሰቃቂ ጥቃት መድረሱ ተነግሯል።

በተለምዶ ''ሸኔ'' ተብሎ በሚጠራው ቡድን ታጣቂዎች አማካይነት እንደደረሰ በተገለፀው ጥቃት እስከ 40 ሰዎች መገደላቸውንና ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች መኖራቸውን ከስፍራው የደረሱን ተደጋጋሚ መረጃዎች አመላክተዋል።

ጥቃቱ ከትላንት በስተያ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ገደማ ጀምሮ እስከ እኩለ ለሊት መራዘሙን የጠቆሙት የአካባቢው ነዋሪዎችና የሟቾች ቤተሰቦች በጥቃቱ ሕጻናትን ጨምሮ እናቶችና አረጋውያን መገደላቸውንም ተናግረዋል።

የተከፈተባቸውን ጥቃት መመከት ያልቻሉ አርሶ-አደሮች ቤታቸው ውስጥ እያሉ በእሳት እንዲቃጠሉ በማድረግ ከነከብቶቻቸው እንዲሞቱ መደረጉንም ነዋሪዎች ገልፀዋል(አዩዘሀበሻ)።።
👇👇👇👇👇👇👇👇⬇️
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

Muktarovich Ousmanova

31 Oct, 18:03


የእስራኤሉ የስለላ ተቋም ሞሳድ በተደጋጋሚ ጊዜያት መዘዛቸው አደገኛ የሆኑ ወታደራዊ ግዳጆችን ሲፈጽም የቆየ ነው፡፡ ተቋሙ ሶቭየት ሰራሹን ሚግ-21 የሩሲያ ጀት ሰርቆ የተዋጊ አውሮፕላኑን ቴክኖሎጂ በእጁ ለማስገባት የሞከረበት አደገኛው አካሄድም ብዙ መዘዝን ያስከተለ ነበር። ቀጣዩን የዩትዩብ ገጽ ስትከፍቱም ቴል አቪቭን ከሞስኮ ጋር ጦር ያማዘዘውን አስደናቂውን የዳይመንድ ኦፕሬሽን በተመለከተ ሚስጥራዊ መረጃዎችን የምታደምጡ ይሆናል፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።
https://youtu.be/mxtjg2qu9C0?si=pKZPFcpqdu1s80N5

Muktarovich Ousmanova

31 Oct, 16:17


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ!  Especially for the TOEFL and IELTS exam preparation.
We offer a variety of resources to help you along the way during your study-abroad journey. From choosing a destination to preparing for your TOEFL test, we're here with the information and tools you need. Make sure you join our channel to receive the latest updates and information, and check out our TOEFL Blog to learn how the TOEFL test can help you pursue your academic dreams.


👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

31 Oct, 14:27


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

30 Oct, 17:37


ዋጋው እየጨመረ ነው
የአንድ Major ዋጋ 0.029 USDT፣ይሄን በቴሌግራም የሚደገፍ ፕሮጀክት ብጀምሩ እና ብሰሩ ጥሩ ነው። ለሌሎች ወዳጅዎ ያጋሯቸው።
ለመጀመር ሊንኩ ከስር የተቀመጠው ነው፣ገንዘብ ለመስራት ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ"Start" በሉት👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

30 Oct, 14:43


https://youtu.be/KESVC9_s3Qc?si=K7FCNnYNM9qePotY

Muktarovich Ousmanova

30 Oct, 12:43


#ከዜናዎቻችን| ኢትዮጵያ ውስጥ 10 ቢልየን ብር የሚፈጅ የጦር ሙዚየም ሊገነባ መሆኑ ተሰምቷል

(መሠረት ሚድያ)- ከ2010 ጀምሮ ኢትዮጵያ የጦር ሙዚየም እንዲኖራት እቅድ ተይዞ እንደነበር ለዋልታ የተናገሩት ብርጋዲየር ጀነራል ደሳለኝ ዳቼ አሁን ላይ ይህ በርካታ ቢልዮን ብሮችን ይፈጃል የተባለ ሙዚየም ዲዛይን ተሰርቶ እንዳለቀ ተናግረዋል።

የመከላከያ ወታደራዊ ቅርስ ጥናት እና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ዶ/ር ሀሰን ሰይድ በበኩላቸው የሙዚየሙ ግንባታ ለዘመናዊ መከላከያ ግንባታ አበርክቶ አለው በሚል እሳቤ ሀሳቡ እንደቀረበ ጠቁመው ዘመናዊ መከላከያ ከታሪክ መማር ስላለበት ፕሮጀክቱ አስፈላጊ ነው ብለዋል።

ዶ/ር ሀሰን አክለውም ሙዚየሙ ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ እስከ አሁን ያለውን የመከላከያ ታሪክ ከትቦ የሚይዝ መሆኑን አስረድተው ለንግባታው 7 ሄክታር መሬት መያዙን ተናግረዋል።

"ከዚህ በኋላ ፈንድ አፈላልጎ ወደ ስራ መግባት ብቻ ይቀረናል" ያሉት ባለሙያው ገንዘቡ ከየት ከየት እንደሚገኝ ግን ከመግለፅ ተቆጥበዋል።

የስምንት አስርት አመታት ያህል ዕድሜ እንዳለው በሚነገርለት የዘመናዊ የኢትዮጵያ ሙዚየም ታሪክ ውስጥ ይዘቱና ትኩረቱ በሌሎች ዘርፎች ላይ በማድረጉ፣ ነባሩን የጦር ኃይሉን የሚያሳይ የገዘፈ ክንፍ እንኳን አልነበረውም ይባላል፡፡

በሌላ በኩል ከቅርብ ዓመታት ወዲህ መከላከያ ሚኒስቴር የራሱን የውትድርና ቅርስ ጥበቃ ማዕከልና ወታደራዊ ሙዚየም ለማቋቋም ሲጥር ታይቶ ነበር፡፡

መረጃን ከመሠረት!

Muktarovich Ousmanova

29 Oct, 18:34


አንዳንድ የአፍሪካ መሪዎች ከጭካኔያቸው ባለፈ ለሴቶች ባላቸው ከፍተኛ ፍቅር የተነሳ ብዙ መጥፎ ታሪክ ሰርተው ማለፋቸው ይወሳል፡፡ የዛሬው ባለታሪካችንም ከእንስቶች ጋር የነበራቸው ቁርኝት አስገራሚ፣ አስቂኝ እና ብሎም አሳዛኝ የጭካኔ ተግባራትን በአንድ ላይ ያቀፈ ነበር ይባልለታል፡፡ ከ30 በላይ ቅምጦች የነበራቸው ጨካኙ መሪ በትንሹ ሶስት ቅምጦቻቸውን በእጃቸው ያስገቡት የሴቶቹን የትዳር አጋሮች ገድለው እንደነበር ይነገራል፡፡ ቀጣዩን የዩትዩብ ገጽ ስትከፍቱም ከአምስት ሚስቶቻቸው ባሻገር አይናቸውና ዚፓቸው ላገኙት ቆንጆ ሴት ክፍት ነበር ስለሚባልላቸው አንድ ሴሰኛ አፍሪካዊ መሪ እጅግ አስገራሚ መረጃዎችን የምታደምጡ ይሆናል፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።

https://youtu.be/v-KVV1iVBUs?si=koJiTCwrPYVgRWFv

Muktarovich Ousmanova

29 Oct, 15:07


እንዳትቆጩ ያልነው በምክንያት ነው👇
የአንድ Major ዋጋ 0.029 USDT፣ይሄን በቴሌግራም የሚደገፍ ፕሮጀክት ብጀምሩ እና ብሰሩ ጥሩ ነው። ለሌሎች ወዳጅዎ ያጋሯቸው።
ለመጀመር ሊንኩ ከስር የተቀመጠው ነው፣ገንዘብ ለመስራት ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ"Start" በሉት👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

29 Oct, 11:47


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ

Muktarovich Ousmanova

29 Oct, 11:38


የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙት 16 ቅርንጫፎች አገልግሎት ለማግኘት "ፋይዳ" ዲጂታል መታወቂያ ወይም የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ ከህዳር 1 ቀን 2017 ጀምሮ ግዴታ መሆኑን ገልጿል።

Muktarovich Ousmanova

28 Oct, 17:39


ኢትዮጵያ

🔥

* በድሬደዋ እና
* ሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን

መካከል አሁን በተከሰተው የሰደድ እሳት ምክንያት ለግዜው የባቡር እንቅስቃሴ የቆመ ቢሆንም

እሳቱን ለመቆጣጠር እና አገልግሎቱን ለማስጀመር የድሬደዋ የእሳት አደጋ እና የሽንሌ ዞን ሀላፊዎች ከጣቢያው ሰራተኞች ጋር በመሆን ባደረጉት ርብርብ እሳቱን ማጥፋት ተችሏል።

በዚህ አጋጣሚ ለተረባረቡት ሁሉ
ምስጋናየ ከፍ ያለ ነው።

Via Takele Uma Banti

🙏🙏🙏

🌴🌴🌴

Muktarovich Ousmanova

28 Oct, 08:01


አልሰማንም እንዳትሉ🤔
የአንድ Major ዋጋ 0.029 USDT፣ይሄን በቴሌግራም የሚደገፍ ፕሮጀክት ብጀምሩ እና ብሰሩ ጥሩ ነው። ለሌሎች ወዳጅዎ ያጋሯቸው።
ለመጀመር ሊንክ👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

27 Oct, 08:28


ሪፖርተር እንደዘገበው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለወልቃይት አዲስ መመሪያ አውጥቷል

Muktarovich Ousmanova

26 Oct, 17:31


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ!  Especially for the TOEFL and IELTS exam preparation.
We offer a variety of resources to help you along the way during your study-abroad journey. From choosing a destination to preparing for your TOEFL test, we're here with the information and tools you need. Make sure you join our channel to receive the latest updates and information, and check out our TOEFL Blog to learn how the TOEFL test can help you pursue your academic dreams.


👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone

Muktarovich Ousmanova

26 Oct, 13:03


አዋሽ ከተማ

የመሬት መንቀጥቀጥ 😥

የዛሬው ከባለፈው ከበድ ያለ ነው

ፈጣሪ ሆይ ማረን

🙏🙏🙏

🌴🌴🌴
ምንጭ ጉርሻ የፌስቡክ ገፅ

Muktarovich Ousmanova

26 Oct, 10:55


"የድጎማ ፖለቲካ ፖርቲዎችን መፍጠር ማቆም አለብን" ሲል ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

ቅዳሜ ጥቅምት 16 ቀን 2017 (አዲስ ማለዳ) በመንግሥት ድጎማ ላይ ተንጠልጥሎ ፖርቲ መመስረት መቆም አለበት ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡

ቦርዱ ይህን ያለው በቅርቡ ያደረገዉን አገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ነው፡፡

"በኢትዮጵያ የመድብለ ፖርቲ ምስረታ ከተጀመረበት 1984 ዓ.ም በመንግሥት ድጋፍ ላይ ተንጠልጥሎ ቆይቷል" ያለው ቦርዱ በዚህም ፖርቲዎች በመንግሥት ድጎማ ላይ ተንጠልጥለዉ የቆዩ መሆናቸውን እና "የመንግሥት የገንዘብ ድጋፍ ዓላማዉ ተጨማሪ ድጋፍ ሰጥቶ ፖርቲዎች ከፍ የሚሉበት እንጂ፤ የሥራ መፍጠሪያ አይደለም" ብሏል፡፡

የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ውብሸት አየለ "የድጎማ ፖለቲከኛ አንድ ቦታ ላይ መቆም ይኖርበታል" ሲሉ አዲስ ለሚመጡ ፓርቲዎች አሳስበዋል፡፡

የኢትዮጲያ ምርጫ ቦርድ አዲስ የሚመሰረቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከዚህ በፊት የሙሉ ዕዉቅና ለማግኘት ሲከፍሉ የነበረዉን 2 መቶ ብር ወደ 30 ሺሕ ከፍ ማድረጉን ምርጫ ቦርድ ማስታወቁ ይታወሳል፡፡

Muktarovich Ousmanova

26 Oct, 09:02


እስራኤል በኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

እስራኤል ከእኩለ ለሊት ጀምሮ በኢራን ወታደራዊ ተቋማት ላይ ተደጋጋሚ የአየር ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች።

ኢራንም በበኩሏ ንጋት ላይ እንዳስታወቀችው በዋና ከተማዋ ቴህራን፣ ኹዜስታን እና ኢላም በተባሉ ግዛቶቿ ውስጥ የሚገኙ ወታደራዊ ሰፈሮች የእስራኤል ጥቃት እንደተፈጸመባቸው አስታውቃለች።

የእስራኤል መከላከያ ኃይል ጥቃቱን የፈጸመው ኢራን እና በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙ አጋሮቿ የሆኑ ታጣቂ ቡድኖች ለፈጸሙት “ለወራት የዘለቀ ጥቃት" ምላሽ መሆኑን አስታውቋል።

የእስራሌል መከላከያ ኃይል ጥቃቱን የፈጸመው “በተመረጡ ወታደራዊ ዒላማዎች” ላይ መሆኑን አስታውቆ፣ ኢራን ካለፈው ዓመት መስከረም 23/2016 ዓ.ም. ጀምሮ “ያለማቋረጥ እስራኤል ላይ ጥቃት ስትፈጽም ቆይታለች” ሲል ወንጅሏታል።

ከመከላከያ ኃይሉ መግለጫ ቀደም ብሎ የኢራን ብሔራዊ መገናኛ ብዙኃን በዋና ከተማዋ ቴህራን እና አካባቢው በርካታ ፍንዳታዎች መድረሳቸውን አስታውቆ ነበር።

የእስራኤል የቅርብ አጋር የሆነችው አሜሪካ በበኩሏ ጥቃቱን “ራስን የመከላከል ተግባር” መሆኑን ገልጻለች ሲል ቢቢሲ ነው ያስነበበው

Muktarovich Ousmanova

26 Oct, 08:01


Excited to share my new book, "𝑰𝒏𝒕𝒓𝒐𝒅𝒖𝒄𝒕𝒊𝒐𝒏 𝒕𝒐 𝑷𝒓𝒐𝒎𝒑𝒕 𝑬𝒏𝒈𝒊𝒏𝒆𝒆𝒓𝒊𝒏𝒈: 𝑯𝒐𝒘 𝒕𝒐 𝑻𝒂𝒍𝒌 𝒕𝒐 𝒕𝒉𝒆 𝑨𝑰," now available in hard copy on Amazon! This essential guide breaks down effective prompting techniques to help you turn simple AI queries into valuable insights.

Discover the "5 Cs" of prompting—Clear, Concise, Contextual, Creative, and Complete—and elevate your AI interactions for productivity, creativity, and problem-solving. Useful for content creators, marketers, researchers, and AI enthusiasts.

📖 Check it out on Amazon: Introduction to Prompt Engineering: How to Talk to AI https://a.co/d/4LQwc5K

#AI #PromptEngineering #Innovation #FutureOfWork

Muktarovich Ousmanova

25 Oct, 16:52


እንዳትቆጩ
በስልክዎ ብቻ ገንዘብ ይስሩ
አሁን ላይ የሚጠበቀው የቴሌግራም coin👇‼️
በዓለም ላይ ብዙ የተወራለትና በራሱ በቴሌግራም የሚደገፈው major ፕሮጀክት ወደ ገንዘብ ሊቀየር ጥቂት ቀናት ቀርተውታል፣ያልጀመራችሁ እንዳትቆጩ፣ከስር ባለው ሊንክ ጀምሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

25 Oct, 07:56


አቶ ታዲዮስ ታንቱ በ6 ዓመት ከ3 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና ግጭት መቀስቀስ ወንጀል የተከሰሱትን አቶ ታዲዮስ ታንቱ በ6 ዓመት ከ3 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ።

የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ የህገ-¬መንግስትና ህገመንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት አቶ ታዲዮስ ታንቱን በተከሰሱበትና ጥፋተኝነት በተባሉባቸው 3 ክሶች ነው የጽኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት የጣለባቸው።

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም የጥላቻ ንግግር በማሰራጨት እና የእርስ በርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በፍትህ ሚኒስቴር በተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በኩል ተደራራቢ አራት ክሶች ቀርቦባቸው እንደነበር ይታወሳል።

ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው አንደኛው ክስ ላይ እንዳመላክተው በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ 32/(1)ሀ እና አንቀጽ 257/ሀ ስር የተደነገገውን በመተላለፍ በግንቦት 11 ቀን እና በመጋቢት 22 ቀን 2014 ዓ.ም እና በተለያዩ የዩቲዩብ ቻናሎች ህዝባዊ አመጽ መቀስቀስ ወንጀል የሚል ነው።

በ2ኛ ክስ በተመለከተ ደግሞ የጥላቻ ንግግርንና ሀሰተኛ መረጃን ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁ 1185/2012 አንቀጽ 4 እና 7/4 በመተላለፍ በታሳስ 3 ቀን 2014 ዓ.ም በአንድ የዩቱዩብ ቻናል ሀሰተኛ መረጃ አሰራጭተዋል የሚል ክስ በዐቃቤ ሕግ ክስ ቀርቦባቸው ነበር።

በ3ኛ ክስ ደግሞ የወንጀል ህግ ከንቀጽ 32 /1ሀ ና አንቀጽ 337 በመተላለፍ የመከላከያ ሰራዊትን እቅስቃሴን ለማሰናከልና የመከላከል አደጋ እንዲደርስ ለማድረግ በማሰብ ሀሰተኛ ወሬ በመንዛት ቅስቀሳ ማድረግ ወንጀል ተከሰዋል።

በታሪክ አዱኛ

Muktarovich Ousmanova

24 Oct, 18:04


​ብዙዎች ጃማይካዊው የሬጌ ንጉስ ቦብ ማርሌይ በተፈጥራዊ የካንሰር በሽታ ታሞ እንደሞተ ያምናሉ፡፡ ከአንድ የሲአይኤ ባልደረባ በኩል የተገኘ የተባለ መረጃ ግን ከቦብ ህልፈት ጀርባ የግድያ ሴራ ሊኖር እንደሚችል ያመላከተ ነው ይባላል፡፡ ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም የኢትዮጵያ ወዳጅ የነበረውን የሬጌ አቀንቃኝ ሞት እና ከህልፈቱ ጀርባ ስላሉ ድብቅ ጉዳዮች ከዚህ ቀደም ያልሰማችኋቸውን ሚስጥራዊ መረጃዎች በዝርዝር ታደምጣላችሁ፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።
https://youtu.be/fL7mavxEXTo?si=UOTvuzm4LnNks_9Y

Muktarovich Ousmanova

24 Oct, 15:19


Attention‼️ ተጠባቂው የቴሌግራም coin👇‼️
በዓለም ላይ ብዙ የተወራለትና በራሱ በቴሌግራም የሚደገፈው major ፕሮጀክት ወደ ገንዘብ ሊቀየር ጥቂት ቀናት ቀርተውታል፣ያልጀመራችሁ እንዳትቆጩ፣ከስር ባለው ሊንክ ጀምሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

24 Oct, 15:10


ከ8ኛ ክፍል እስከ ማስተርስ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የሚያዘጋጀው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ።

#FastMereja I በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ዝግታ ተብሎ ከሚጠራ አካባቢ አንድ ግለሰብ ልዩ ልዩ ማህተሞችና ቲተሮችን በመጠቀም ሀሰተኛ ሰነዶችን እንደሚያዘጋጅ በልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የአብነት አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በጥናት ላይ የተመሠረተ መረጃ የማሰባሰብ ሥራ ከሰራ በኃላ የተገኘ ውጤት መሆኑን ከፖሊስ መምሪያው የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።

ፖሊስ ተገቢውን የህግ ስርዓት ተከትሎ ከፍርድ ቤት የመበርበሪያ ትዕዛዝ በማውጣት ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ/ም በግለሰቡ መኖሪያ ቤት ውስጥ ባደረገው ብርበራ በርካታ የተዘጋጁ እና ሊዘጋጁ የተሰናዱ ሀሰተኛ ሰነዶችን እንዲሁም ግለሰቡ ሀሰተኛ ሰነዶቹን ለማዘጋጀት የሚጠቀምባቸው ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችም ተይዘዋል፡፡

ተጠርጣሪው ሀሰተኛ ሰነዶቹን ለማዘጋጀት የሚጠቀምባቸው የመንግስትና የግል ተቋማት 51 ክብ ፣ 73 የግርጌ ማህተሞች፣ አምስት ፕሪንተሮች ፣ አንድ ኮምፒተር፣ አንድ ላፕቶፕ እንዲሁም በሃሰተኛ መንገድ የተዘጋጁ የ8ኛ ፣ የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል እንዲሁም የዲፕሎማ፣ የዲግሪ፣ የማስተርስ የትምህርት ማስረጃዎችን በተጨማሪነት መያዙን ፖሊስ አስታውቋል፡፡

አዲስ አበባ ፖሊስ በሀሰተኛ ሰነድ አማካኝነት የሚፈፀሙ ልዩ ልዩ ወንጀሎችን በመከላከል ህገ-ወጦችን ተጠያቂ የማድረግ ተግባሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቆ የህብረተሰቡ ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባና ተቋማት ለተለያዩ ጉዳዬች የሚቀርቡላቸውን ሰነዶች ትክክለኛነት ሊያረጋግጡ እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡

Muktarovich Ousmanova

22 Oct, 18:12


Attention‼️ ⚠️
በዓለም ላይ ብዙ የተወራለት major ፕሮጀክት ወደ ገንዘብ ሊቀየር 8 ቀን ቀረው፣ያልጀመራችሁ እንዳትቆጩ፣ከስር ባለው ሊንክ ጀምሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=473382500

Muktarovich Ousmanova

22 Oct, 18:05


እስራኤል በ1948 የሀገርነት ቁመናን ካገኘች ወዲህ ከአረብ ሀገራት ጋር ተደጋጋሚ ጦርነቶችን ስታደርግ ቆይታለች፡፡ አሁንም በተለያየ ግንባር ዘመቻ ላይ የምትገኘው አይሁዳዊቷ ሀገር በአሜሪካ አጋዥነት ወታደራዊ ዘርፏን ማጠንከሯ በዙሪያዋ ካሉት ጋር ያላትን ጉዳይ ጠብቃዋለች፡፡ ቀጣዩን የዩትዩብ ገጽ ስትከፍቱም ብዙ ታሪኮችን ይገነዘባሉ። እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።

https://youtu.be/A2p-u7e_ZFI?si=YMpLwI934Qn6Edeo

Muktarovich Ousmanova

22 Oct, 09:49


ፎቶ ፦ ' መርካቶ ሸማ ተራ ' ከትላንት ምሽቱ አስከፊና ከባድ የእሳት አደጋ በኃላ ዛሬ ላይ ከላይ በፎቶው የምትመለከቱትን ይመስላል።

ከቆርቆሮ እና ከኮነቴነር ቤቶች አቅራቢያ ወዳለው ' ነባር የገበያ ማዕከል (ህንጻ) ' የተዛመተው እሳት የህንጻውን አንደኛውን ክፍል ክፉኛ አውድሞታል።

እስካሁን ሰው ላይ ስለደረሰ ጉዳት ሪፖርት አልተደረገም።

በትላንት ምሽቱ የእሳት አደጋ ምንም እንኳን ይፋዊ የጉዳት መጠን ባይገለጽም የደረሰው ጉዳት ከፍተኛ ነው።

በርካቶች ብዙ የደከሙበት ንብረታቸው በአንድ ምሽት ወደ አመድነት ተቀይሯል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፥ " በአደጋው የደረሰውን የጉዳት መጠኑን የተመለከተ ዝርዝር ጥናት ተደርጎ ከባለሃብቶች እና ከህብረተሰቡም ጋር በመሆን በፍጥነት መልሶ የማቋቋም ስራ ይሰራል ፤ ቦታውንም ወደ ቀደመው የንግድ ተግባር እንዲመለስ የማድረግ ስራ እንሰራለን "  ብሏል።

@tikvahethiopia