Animut Abraham @shifeyesoma Channel on Telegram

Animut Abraham

@shifeyesoma


የአማራ ሕዝብ የሕልውና የፍትህ እና ርትዕ ትግል ትክክልና ድል መጎናፀፍ ያለበት ነው።

AMHARA PREVAILING (Amharic)

AMHARA PREVAILING የአማራ ሕዝብ የሕልውና የፍትህ እና ርትዕ ትግል ትክክልና ድል መጎናፀፍ ያለበት ነው። በዚህ ቦታ የአማራ ህዝብ የሚቀርብ ሆኖ ከእዚህ በላይ ወቅታዊ መረጃዎች በተጠበቀ ይከተሉልን። ይህን ይወርሳል፦ ምንድን ነው? ምን ነበር? AMHARA PREVAILING ነው ከመጎናፀፍ የሚል ትክክለኛ ትምህርት የሚሆኑ ሕልም የመነሻ አዳዲስ መረጃዎችን በርካታ ውስጥ ማየታችን። የአማራ ህዝብ ወቅታዊና መንገዶችን ማከናወን ለማድረግ እና ለመረጃ የሚሆነው አገልግሎት ነው።

Animut Abraham

17 Feb, 18:27


https://www.youtube.com/live/siLyeeWt2cY?si=rR7ez4pVBM2OQpl-

Animut Abraham

15 Feb, 18:33


https://www.youtube.com/live/mWD6JBJ22sw?si=quDEjHdLbxxbDRMi

Animut Abraham

15 Feb, 15:47


https://www.youtube.com/live/Y1TlI_2XIuo?si=Pb_ZCMLQYtbGkWx8

Animut Abraham

14 Feb, 19:06


https://www.youtube.com/live/xmxE111bcyc?si=lONDPwvMK9Xmxfk4

Animut Abraham

13 Feb, 20:12


https://youtu.be/MPc9yL1sWV4?si=2gsUXxCpsz7sHPoj

Animut Abraham

13 Feb, 16:18


https://youtu.be/rIWTLCgct1M?si=OYZfv1_bE9S2EV5r

Animut Abraham

12 Feb, 17:44


https://youtu.be/9JHnAucVJjY?si=D8uY8cudZ80UGYjp

Animut Abraham

12 Feb, 04:07


https://youtu.be/s_cAAFJMNk8?si=a21XIAzGveoHgURY

Animut Abraham

11 Feb, 17:37


https://youtube.com/live/sRR-Srxc6ug?feature=share

Animut Abraham

10 Feb, 14:01


https://youtu.be/scgLiNjV9As?si=BnE-m-bBw-pMpqqE

Animut Abraham

09 Feb, 17:29


የየካቲት 1966 አቢዮት ዋዜማ ምን ይመስል ነበር!?

❶ ተክለፃድቅ መኩሪያ : የሕይወቴ ታሪክ [2008 : ገጽ 247]

⁽⁽..የወሎ ድርቅ ብዙ ሕዝብ በረሃብ ሲፈጅ ፣ መንግሥቱ በጊዜው ተሯሩጦ እርዳታም ጠይቆ የረሃቡን እልቂት በመቋቋም ፈንታ ሁኔታውን ሲደባብቅ ፣   ወታደሩ ፡ በሰሜንና በደቡብ ኢትዮጵያ ወሰን ለመጠበቅ፣  "እንገንጠል" ከሚሉት የኤርትራ ቡድኖች ጋር ፣ "ውጋዴንን ሸርፈን ከእኛ እንደባልቅ ከሚሉት ሱማሌዎች ጋር  ለጦርነት ተፋጦ በተቀመጠበት ስዓት ፣ እኛ የሲቪል ባለስልጣኖቹና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች አዲስአበባ ሆነን የራሳችንን የኑሮ ደረጃ ከፍ ለማድረግ ፣ የማዕረግ እድገት ለመጨመር  በንጉሠ ነገሥቱ ዙሪያ ጠብ እርግፍ እንላለን።

ንጉሠ ነገሦቱም "የበላይ ሹማምንት ከበላ ከጠጣ ፣ በሹመትና በሽልማት ከተደሰተ ፣ መብቱን እና ግዴታውን ለይቶ የማያውቀው ተራ ወታደርና ተራ ሕዝብ ምን ግዜም አይነቃነቅም" በማለት ለሲቪል ሹማምንትና ለወታደር መኮንኖች ሹመት በሹመት ላይ ፣ ስጦታ በስጦታ ላይ እየደራረቡ ይሰጡ ጀመር።  ⁾⁾

❷ ሽብሩ ተድላ : 2008: ገጽ -293

⁽⁽የመንግስት ግድየለሸነት የቀን ተቀን የመወያያ ርዕስ ሆኖ ነበር ⁾⁾

➌ መንግሥቱ ኃይለማርያም (‹‹ትግላችን : ገፅ 99)

‹‹(የአብዮት ዋዜማ ጊዜ የሚባለው) አንድ ሕዝብ የሚተዳደርበት ማህበራዊ ሥርዓት አርጅቶና ገልምቶ ሂደቱ ሲገታና ጠቀሜታው ሲያበቃ የሕዝቡም እርምጃና እድገት እንደዚሁ ይገታና እያደር መቆርቆዝ፣ ኋላ ቀርነት፣
ድህነት ጭቆናና መድሎ፣ ፍትህ-አልባ አስተዳደርና የእነዚህ ሁሉ ውጤት የሆነው ሀዘንና ሰቆቃ በገዥው መደብና በሕዝቡ መካከል የሚፈጥረው ቅራኔ እጅግ ይከርና፣ ሕዝቡና የገዥው መደብ የማይታረቁበት ደረጃ ላይ ደርሰው፣ የሕዝቡ ትዕግሥት ተሟጦ፣ በቃኝ አሻፈረኝ የሚልበት፣ ቁጣው ከአፍ-ከገደፉ አልፎ  የሚፈስበት ጊዜ ማለት ነው››


አሁንስ ከዚያ ዘመን ዋዜማ ምን ያሕል ይርቃል !?

Animut Abraham

09 Feb, 02:43


https://vm.tiktok.com/ZMkpKL5Gf/

Animut Abraham

08 Feb, 17:10


https://www.youtube.com/live/mMc4nKwR56U?si=JFxdJp-oerNooS8P

Animut Abraham

08 Feb, 07:25


ጋዜጠኛ በላይ ማናየ እንደፃፈው:-

"ይሄን ተመራማሪ በተመለከተ አንድ ወዳጄ ይህን መረጃ አደረሰኝ!👇

"ዶ/ር አስናቀ ፍቅሬ ይባላል። በግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በደብረዘይት ግብርና ምርምር ማዕከል የሽምብራ ተመራማሪ ነዉ። ብዙ አመት ያገለገለና በኢንስቲትዩቱ ትልቅ ስም ካላቸዉ ሰዎች የሚጠቀስ ትልቅ አበርክቶ ያደረገ ነዉ።

"ከአመት በፊት ከዚህ ማዕከል ወደ መስክ ለስራ በወጡበት እሱና ሌሎች ባልደረቦች ሸኔ በሚሉት ታፍነዉ ተወሰዱ። መስሪያ ቤቱ ለኦሮሚያ ፕሬዝደንት ቢያመለክትም እንዳዉ ለስሙ ሞከሩና ተዉት። ትንሽ ቆይቶ ገንዘብ ክፈሉ ተባለና ገንዘብ ተሰብስቦ ተላከ። የተወሰኑ ከ ኦሮሞ አብረዉ የታፈኑ ነበሩ (ምናልባት የመረጃ ሰዎችም ሊሆኑ ይችላሉ እነዚህ) እነሱን ለቀቁና አማራ የተባሉትን መርጠዉ አስቀሯቸዉ።

"Imagine ብር ከተከፈላቸዉ በኋላ ነዉ ይሄ የሚሆነዉ። ሌሎችን ለመልቀቅ ድጋሚ ብር ጠየቁ። ብር ተዋጦ ተሰጠ። በሁለት ዙር ከ 8 ሚሊየን ብር በላይ ተቀበሉ። አሳዛኙ ነገር ተራ ሰራተኛ የሚባሉትን ለቀቁና አሁንም ዶ/ር አስናቀንና አንድ ሌላ ግለሰብ ሳይለቋቸዉ ቀሩ። ከዛ በፊት ቢያንስ አንዳንዴ መኖሩን እንወቅ ሲል ቤተሰብ በስልክ እንዲያወሩ ይፈቅዱ ነበር ። ከጊዜ በኋላ ስልኩም ጠፍቷል። እስካሁን ሞተ ተብሎም በአግባቡ አልተነገረ መስሪያ ቤቱም ያን የመሰለ ጉምቱ ተመራማሪ ባለሙያ አስበልቶ ዝም ብሏል። ያዉ ትልቁ ግምት ገድለዉታል ነዉ። ሆኖም ግን ቢያንስ ለቤተሰብ እንኳን ሊነገር አልቻለም። የሚገርመዉ ያደገዉም የኖረዉም አርሲ ዉስጥ ነዉ ቋንቋዉንም ይችላል። ከታፈነ በኋላ ነዉ አማራ መሆኑን ያወቅሁት እንጂ ከዛ በፊት ማንም ጉዳዬ ብሎ ስለዚህ የሚያዉቅ የለም። ቢያንስ እንኳን በአግባቡ ድምፁ አልተሰማለትም።

"ስንት ዓመት ያገለገለለት መስሪያ ቤት ዝም፣ አገር ዝም ሆኗል!"

Animut Abraham

07 Feb, 20:41


https://www.youtube.com/live/gRVGmCVqhVc?si=OV62Zmaqp50tA84Y

Animut Abraham

07 Feb, 16:33


የሦስት ሚዲያ ጋዜጠኞች ምን አገናኛቸው | አዲሱ ስብስብ የያዛቸው ልዩ ጉዳዮች

አጋፋሪ ፖድካስት

https://youtu.be/mAc0F8kC7xQ?feature=shared

Animut Abraham

07 Feb, 10:10


Yes, the African Union is a meaningless collection; as some are saying it is "a toothless dog"; let alone to bite, it could not even bark enough on pertinent continental issues !!

It is a house of such confused, corrupted , deceived idiots !!

Animut Abraham

06 Feb, 22:35


ኢትዮጵያ የአማራ እስር ቤት እና ቄራ ሆናለች፤

1) ከ10ሺህ የሚበልጡ አማራ የሆኑ የአገሪቱ ጦር አባላት በተለያዩ የአገሪቱ ወታደራዊ እስርቤቶችና ማጎሪያዎች ታስረው ይገኛሉ። በየቀኑ የሚረሸኑት ቁጥር ተበራክቷል። በርካቶችም ከስምሪት እየታገዱ ነው፣ በየሰበቡ እየተገለሉ ነው።
የሚታሠሩት፥ የሚታገዱት፣ ወታደራዊ አቅም ስላጡ ወይም የአገዛዙን ተልዕኮ አልፈፅምም ብለው አይደለም። አማራ በመሆናቸው ነው። አማራነት ለእስራትና ለግድያ በቂ መስፈርት ተደርጓልና ነው። ይሔንን የሚሰሙ በጦሩ ያሉ አማሮች ምን ይላሉ!? እስከመቼ በዚህ አገዛዝ ይበላሉ!?


2) 6ሺህ የሚጠጉ አማራዎች - ሲቪል ሰራተኞች፣ ሙያተኞች፣ ወጣቶች፣ ባለሀብቶች በአማራ ክልል 4 የማጎሪያ ጣቢያዎች ላይ ብቻ ታስረው ይገኛሉ። ለምን ከተባለ አማራ ስለሆኑ !!


3) በ10ሺህ የሚቆጠሩ የአማራ ፖለቲከኞች ፣ ጋዜጠኞች፣ የአዲስአበባ ወጣቶች፣ ባለሀብቶች እንደአዋሽ አርባ፣ ቃሊቲ፣ አባሳሙኤል፣ ኦሮሚያ ወዘተ የተለያዩ የአገሪቱ ማጎሪያዎች ታስረው እየተሰቃዩ ይገኛሉ።


4) በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተፈናቅለዋል፣ በሺህዎች የሚቆጠሩ ተገድለዋል-ግድያው ቀጥሏል፣ በሺህዎች የሚቆጠሩ አገር ለቀው ተሰደዋል።


ይሔንን ሁሉ እየተመለከተ ያደፈጠ ፣ የተደበቀ፣ ዳር የቆመ ፣ ያልታመመ አማራ እውን አማራ ነው!? በዚህ ወቅት አንድ ያልሆነ፣ በአማራነት ያልተሰለፈ አማራ ምን ያለ አማራ ነው!?

Animut Abraham

06 Feb, 17:26


https://youtu.be/6GlXzvdr-Mo?si=yZvP82jJ3PwgrnLG

Animut Abraham

06 Feb, 17:15


https://www.eventbrite.com/e/1234081022559?aff=oddtdtcreator

Animut Abraham

06 Feb, 17:02


ቅምሻ

አጋፋሪ ፖድካስት
Agafari podcast (Subscribe ያድርጉ)
👇👇👇👇
https://youtu.be/FE-0an7-xaY?si=VcEt-vVv0UHK98hN

Animut Abraham

06 Feb, 14:42


ሰበር ዜና!

ከ10,000(አስር ሽህ) በላይ አማራ የሆኑ ወታደሮች በአብይ አህመድ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ታስረዋል። በርካቶችም በየቀኑ እየተረሸኑ ነው።

ከ10,000(አስር ሽህ) የሚበልጡ የአማራ ልጅ የሆኑ ወታደሮች በአማራ ህዝብ ላይ ጭፍጨፋ እንዲፈጽሙ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ተሰጥቷቸው ግዳጅ ቀጠና ላይ የነበሩ እና በሌሎች የሐገሪቱ አካባቢዎች የነበሩ ሲሆኑ ለአማራ ህዝብ እና ለፋኖ ከፍተኛ አቅም መፍጠር ተባባሪ ናችሁ የሚል ምክንያት የተነሳባቸው ሲሆን ከእስረኞቹ መካከል በመቶዎች የሚቆጠሩት በየ ቀኑ እየተረሸኑ ይገኛል።

የአብይ አህመድ ስርዓት ትክክለኛ አማራን ለማጥፋት የተቋቋመ መሆኑን ባለመገንዘብ ጠመንጃ ተሽከመው የአብይን ስርዓት ሲያስቀጥሉ የነበሩ እና ከእግረኛ እሰከ ከ ብርጌዳል ጀኔራል ድረስ ማዕረግ ያላቸው የአማራ ልጆች የአብይ አህመድ ቀጥተኛ ሰለባ መሆናቸው ሌሎች በመከላከያ ውስጥ ላሉ የአማራ ልጆች ሁነኛ ማስተማሪያ ነው።

በመሆኑም አማራ ሆናችሁ በመናጆ ሳንቲም ተታላችሁ መከላከያ ውስጥ ያላችሁ የአማራ ልጆች በሰዓቱ ፋኖን ከተቀላቀሉ ወንድሞቻችን ተምራችሁ በፍጥነት ፋኖን እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን ።

አብይ አህመድ ከህወሓት ጋር ጦርነት በገጠመ ጊዜ በርካታ የትግራይ ተወላጅ ወታደራዊ መኮንኖችን አስሮ ሲያሰቃያቸው እንደነበር ይታወቃል ።
ከዚህ ድርጊት ያልተማሩ የአማራ ልጆች መከላከያ ውስጥ ምን ይሰራሉ !?

በነገራችን ላይ የትግራይ ተወላጅ የሆናችሁ አሁን ክፍለጦር እና ሬጅመንት በመምራት ላይ ያላችሁ የጦር መኮንኖች አብይ አህመድ በፈለገ ጊዜ አስሮ ሲያሰቃያችሁ እንደነበር ዘንግታችሁ እሱ በፈለገ ጊዜ ፈቶ ንፁሐን ትገድሉ ዘንድ ወደ አማራ ክልል መጥታችሁ በማታውቁት እና በማይመለከታችሁ ጦርነት እየተሳተፋችሁ በመሆኑ ከዚህ ጨፍጫፊ ስርዓት ራሳችሁን እንድታገሉ እናሳስባለን ።

ሌሎች በመከላከያ ውስጥ ያላችሁ ደግሞ የአማራ ጥያቄ በሐይል እንደማይቀለበስ ተገንዝባችሁ የፋኖ ወንድማችሁን እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናደርጋለን ።

አማራም ሆነ ኢትዮጵያ ነፃ የሚወጡት ህዝባዊ መንግስት ሲመሰረት እንጅ ከእንግዲህ በኋላ በኢትዮጵያ ምድር በታንክ ጋጋታ የሚፀና መንግስት እንደማይኖር ልናስገነዝባችሁ እንወዳለን ።

የአማራ ፋኖ በጎጃም በቀጣይ የሚያወጣውን የምህረት አዋጅ ተጠቅማችሁ የህልውና ፤ የነፃነት ፤ የእውነት እና የሐገር ክብር እና የሐገር ፍቅር ስሜት የሚያንገበግበውን የአማራ ፋኖን እንድትቀላቀሉ ስንል ከወዲሁ እናሳስባለን።

አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ

[የአማራ ፋኖ በጎጃም]

Animut Abraham

06 Feb, 08:17


የጅማው እቅድ በተግባር!!
በአዲስአበባ የሚገኙ ተወላጆች ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል።

Animut Abraham

05 Feb, 18:28


https://www.youtube.com/live/sz8fxoM2W94?si=6BxBHAz9hxfkA9bt

Animut Abraham

05 Feb, 11:33


እንዴት ሞተ ቢሉ ?

ሲያክም በኖረላት በምስኪን ሀገሩ፥

በጠበንጃ አፈሙዝ ብላችሁ ንገሩ።

@CasopiaAmhara (ቅድስት)

Animut Abraham

05 Feb, 11:00


በአፋሕዳውያን አመለካከት መሠረት እነዚህ ሰዎች ጅማ የተገኙት "የጅማውን ፋውንቴን" ለመመረቅ ነው።

"ውይይት አድርገው እንኳ ቢሆን ከእነዚህ ሰዎች ምንም አይነት መረጃ ማውጣት አይቻልም" ነው የሚሉን !!

እንኳንስ የ6 ዓመት ግምገማ እና አስራ ምናምን ሰዎች የመከሩበት ሪፖርት የሁለት ሰው መረጃ አዳምጠን አናውቅም?

ከፅሑፉ በላይ ተግባራቸው አይናገርም!?

አሕፋድና ፋፍዴናውያን ለምን መከላከል ፈለጉ ?

"በአማርኛ ፅፈው ለቀቁልን" ብሎ የተናገረ ባይኖርም፡ "የወጣ መረጃ የለም" የሚለው ድርቅና ግን ሰልፋችሁን ከየት እንደሆነ አስገንዝቦናል !!

በእጅ አዙር አብረህ ስለምትሠራ !?

ለድርድር ስለተዘጋጀህ!?


የዝናሽ አሽከር ምንስ ቢል ምን ይገርመናል!!

Animut Abraham

05 Feb, 08:45


የጅማውን ስብሰባ መረጃ ከብልፅግና ይልቅ "ለአማራ ቆመናል" የሚሉ አቢዮት ጠላፊና ትግል አቆርቋዦች "የወጣ መረጃ የለም" እያሉ እየተከላከሉ ነው።

በዚያ መረጃ የተጠቀሰው ዝርዝር በተግባር አላየነውም አይተነዋል!?

ከተዘረዘረው ውስጥ አገዛዙ ያላደረገው የቱን ነው!?

ወይስ አገዛዙ አስቦበትና በእቅድ እየፈፀመው አይደለም እየተባለ ነው !?

በአደባባይ ሲነግሩን የነበረ ጉዳይ አይደለም ወይ!? ነው ወይስ በውይይት የያዙትን መረጃ አግኝቶ በፅሑፍ ማጋራት ጉዳዩን ሀሰት ያደርገዋል!?

ከግለሰብ ማስታወሻ ደብተር መረጃ አገኘን እየተባለ ሲነገረን የኖረው ስንቱ ነው!?


አፋሕዳውያን አንደኛችሁን ከአገዛዙ ጋር ተሰልፋችሁ ብትወጉን ሳይሻላችሁ አይቀርም !!

Animut Abraham

03 Feb, 21:07


ግትሩ  የአማራ ልሒቅ ፣ አውቃለሁ ባዩ አድፋጭ ልሒቅ፣ ለትብብርም ለንግግርም ልብ የሚያወልቅ ጠርጣራ ልሒቅ  ...

መደራጀትን ፣ መታዘዝን ፣ መተግበርን ፣ መሰለፍን ፣  እሺ ማለትን ፣ መለስለስን እስከሚለምድ ብዙ ዋጋ እንከፍላለን

Animut Abraham

02 Feb, 00:32


የአማራ ተወላጅ የሠራዊት አመራሮች እየተገለሉ ነው

ኤቢሲ ቴቪ ዜና ፡ ጥር 24/ 2017፤

የንፁሐንን ጥቃት የተቃወሙ የአገዛዙ ሠራዊት አባል የአማራ ተወላጆች ከስምሪትና ኃላፊነት እየተገለሉ መሆኑን የኤቢሲ ምንጮች ገለፁ።

የአማራ ተወላጆች ከስራ መታገድ፣ ወደሰላም ማስከበር መላክና ወደትምህርት እየተላኩ መሆኑ ታውቋል።

በተለያዩ ሰበቦች ከስምሪት እና ከሠራዊቱ እየተገለሉ የሚገኙት የአማራ ተወላጅ የሰራዊቱ መኮንኖች በአማራ ላይ በታወጀው ጦርነት ስምሪት የተሰጠውን ጦር እየመሩ ላለፉት አመት ተኩል ጊዜ የቆዩ አመራሮች ናቸው።

እነዚህ የአማራ ተወላጅ የሠራዊት አመራሮች በታወጀው ጦርነት በንፁሐን ላይ የሚፈፀመውን ግድያና ዘረፋ መቃወም ጀምረዋል።

ስለንፁሃን መጎዳትና ስለህዝብ ጥያቄ ያነሱ የአማራ ተወላጅ የሆኑ የሰራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች በተለያዩ ሰበቦች ከግዳጃቸው እየተነሱ በሰላም ማስከበር ስምሪት ፣
በትምህርት ፣ በጡረታና ስንብት እንዲሁም በርካታ የሠራዊቱ አባል በታጠቅ ማረሚያ ቤት እና በየዕዞች የወታደራዊ እስረኛ ማጎሪያዎች ታስረው ይገኛሉ።

በአማራ ላይ በታወጀው ጦርነት የንፀሐንን ጭፍጨፋና ዘረፋ እየተቃወሙ የሚገኙ ወታደራዊ መኮንኖች ከተሰማሩበት የጦርነት ቀጠና ስምሪት እየተነሱ በኦሮሞ ተወላጅ መኮንኖች እየተተኩ መሆኑን ኤቢሲ ከወታደራዊ ምንጮቹ ያገኘነው መረጀ ያሳያል።

ከስምሪት ከተገለሉትና ከተተኩት መካከል በጎጃም፣ በጎንደርና በሸዋ ስምሪት ላይ የነበሩ የአማራ መኮንኖች ከስራ ታግደው በሌሎች ተተክተዋል።

ከእነዚህ የአማራ ተወላጅ ወታደራዊ አመራሮች አሁን ከስራ ውጭ ተደርገው ከታገዱት መካከል በብርሀኑ ጥላሁን በሚመራው የ6ኛ ዕዝ የኮር አዛዥ የነበረው ብርጋዴር ጄኔራል ማርየ ምትኩ ከፍቼ ሰላሌ እስከ ጎጃም ያለውን ቀጠና አዛዥ የነበረ ከስራ ውጭ ተደርጎ ያለ ነው።

በተመሳሳይ በብርሀኑ በቀለ የሚመራው የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ኮር አዛዥና የጎንደር ኮማንድ ፖስት አዛዥ የነበረው ብርጋዴር ጄኔራል ማርየ በየነ አሁን ከስምሪት ታግዶ ቁጭ እንዲል ተደርጓል።

በተጨማሪም ሹማ አብደታ ጀተባለ የአገዛዙ ጀነራል በሚመራው በሰሜን ሸዋና አካባቢው የኮማንዶ ዕዝ ክ/ጦር አዛዥ የነበረው ኮሎኔል አደራጀው ሰረበው ከስራ ከታገዱት መካከል ነው።

በዚሁ የሸዋ ቀጠና የኮማንዶ ዕዝ አዛዥ የነበረው ኮሎኔል አሰፋ አየለ ከስራ ውጭ ተደርጎ መቀመጡን የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል።

አንዳንዶቹ በህዝብ ላይ እየተደረገ ያለውን ጥቃት መሰረት አድርጎ ንፁሃን ለምን ተጎዱ በማለታቸው ወደ ሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ተልከዋል።

ወደሰላም ማስከበር ከተላኩት መካከል በሙሃመድ ተሰማ በሚመራው የምስራቅ ዕዝ ኮር አዛዥ የነበረው ኮሎኔል ቢሰጥ እንዲሁም በደጀን ከተማና አካባቢው የሚገኘው የምዕራብ ዕዝ ኮር አንድ ክፍለጦር አዛዥ የነበረው ኮሎኔል አይቼው ግለጠው ወደ ሰላም ማስከበር ተልከዋል።

የአማራ ተወላጅ ወታደራዊ መኮንኖች ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ በሌሎችም የዕዝ ፣ የዋና መምሪያ እና የመምሪያ እንዲሁም በክፍለጦር የሚገኙ አመራሮችን ያካትታል።

አንዳንዶቹ የአማራ ወታደራዊ መኮንኖች ደግሞ በትምሕርት ሰበብ ወደ አገዛዙ ወታደራዊ ኮሌጆች እንዲገቡ እየተደረገ ይገኛል።

በአገዛዙ ሠራዊት ውስጥ የተለያዩ ክፍሎች የሚገኙና በተለያዩ ማዕረግ ደረጃ የሚገኙ የአማራ ተወላጅ ወታደሮችን መረጃ ይሰጣሉ እንዲሁም ሊከዱ ይችላሉ በሚሉ ምክንያቶች ከፍተኛ ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገባቸው ይገኛል።

በተቋሙ እየተደረገ ባለው ጫፍ የወጣ እና የለየለት ዘረኝነትም የአማራ ተወላጅ የሰራዊቱ አመራሮችና በየደረጃው ያሉ መኮንኖችን ጨምሮ የሰራዊቱ አባላት ከሰራዊቱ እየወጡ ፋኖን በመቀላቀል ላይ ይገኛሉ።

የአማራ ተወላጆቹ ከአገዛዙ የጦርነት ግዳጅ እንዲወጡ መደረጉ አስፈላጊ ነው ያሉን የመረጃ ምንጫችን አሁን የአገዛዙ ሠራዊት በአንድ ቡድን ፍፁም የበላይነት የተያዘ እና ከፍተኛ መከፋፈል የሚታይበት ስለመሆኑ ገልፀዋል።



ኤቢሲ ቴለቪዥን
ትጋታችን ለህልውናችን !!

Animut Abraham

02 Feb, 00:32


"እንደትግራይ እናጨራርሳችኋለን"

ኤቢሲ ዜና ፥ ጥር 24/ 2017፤

ከአማራ ክልል ሠራዊቱን በማስወጣት እንደትግራይ እርስበርስ እንድትጨራረሱ እናደርጋችኋለን ሲል ብርሃኑ ጁላ ገለፀ።

ብርሃኑ ጁላ የአማራ ብልፅግና ተላላኪዎችን በፅ/ቤቱ በመሰብሰብ የአገዛዙ ሠራዊት እየሞተ ያለው ለእናንተ ስልጣን ነው ማለቱን የወታደራዊ ምንጮቻችን ገልፀዋል።

በአዲስአበባ የብርሀኑ ጁላ ቢሮ የተደረገው ስብሰባ በአረጋ ከበደ የተመሩ የአማራ ብልፅግና ተላላኪዎች እንዲሁም ብርሃኑ ጀላና አበባው ታደሰ የተካፈሉበት ነበር።

የአብይ አሕመድና ብርሃኑ ጁላ ጆሮ ጠቢ የመረጃና ደህንነት ሰዎችም የታደሙበት ነበር።

የአማራ ብልፅግና እና የአማራ ተወላጅ ጄኔራሎችን በጋራ የሰበሰበው ብርሃኑ ጁላ በከፍተኛ ወቀሳ ፣ ውንጀላና ዘለፋ የተሞላ ንግግር ማድረጉን የኤቢሲ ወታደራዊ ምንጮች ገልፀዋል።

ብርሃኑ ጁላ በንግግሩ የኦሮሞ ተወላጅ አመራሮችና ጄኔራሎች ሸኔን አሳምነው ወደሰላም አምጥተው እናንተ ምንም አልሰራችሁም ሲል ነው የአማራ ተላላኪዎችን ዘለፋ የጀመረው።

ሰራዊቱን ከማገዝ ይልቅ ስለወልቃይትና ራያ ነው ስታወሩ ውላችሁ የምታድሩ ናችሁ ያለው ብርሃኑ ኦሮሞንና ተወላጆቹን እንዲሁም ስርዓቱን ሌትተቀን በማንሳት በሀሜት ተጠምዳችኋል ሲል የአረጋ ከበደን ቡድን ዘልፏል።
ልክ እንደ ኦሮሚያ ብልፅግና እና እንደ ኦሮሞ ጄኔራሎች ጨከን ብላችሁ በቁርጠኝነት መቆም አለባችሁ ሲልም አስጠንቅቋል።

ሰራዊቱ እየሞተ ያለው ለእናንተ ስልጣን ነው ሲልም የአገሪቱ ጦር የብልፅግናው ቡድን ወንበር ጠባቂ መሆኑን መስክሯል።

ያሉ አዝማሚያዎችን በማስተካከል ከሰራዊቱ ጎን የማትቆሙ ከሆነ ሰራዊታችንን ሙሉ ለሙሉ ከአማራ ክልል አስወጥተን ልክ እንደ ትግራይ እርስ በእርስ እንድትጨራረሱ እናደርጋችኋለን ሲል አስጠንቅቋቸዋል።

ለአማራ ብልፅግና ተላላኪዎች ዘለፋና ዛቻውን የቀጠለው ብርሃኑ ጁላ "በእናንተ ጉዳይ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ደክሞታል፥ ክልላችሁን እያለማላችሁ ፥ ቅርሳችሁን እያደሰላችሁ፥ ሰራዊት አሰማርቶ ዋጋ እየከፈለላችሁ መሆኑ ትልቅ ዋጋ እንዳለው ተረዱ ብሏቸዋል።

የፖለቲካ ሰዎችን በማስፈራራትና ዘለፋ የቀጠለው የፀረ-ሕዝብ ሠራዊቱ አዛዥ የክልሉን ሹመኛ ፀረ-አማራዎች በመረጃ አቀባይነትም ከሷቸዋል።

በዚህም እነ ዘመነ ካሴን ጨምሮ የፋኖ አመራሮችን ለመምታት እየተወሰደ ያለው የድሮን ጥቃት እንዳይሳካ አስመልጣችኋቸዋል ፣ ቤተሰቦቻችን ይጎዳሉ በሚል ሀሳብ ሚስጥር አሳልፋችሁ እየሰጣችሁ ነው ብሏቸዋል።

በተመሳሳይ አማራን በመዝለፍና በማዋረድ ላይ ያተኮረው የብርሃኑ ጁላ ንግግር አማራው በሰሜኑ ጦርነት ምንም ሚና አልተወጣም ሲል የክሕደት ንግግር አድርጓል።

በትግራይ ጦርነት ጊዜ አማራው በመልክዓምድሩ እንጂ በሌላ ያገዘን የለም ያለው ብርሃኑ ጁላ የአማራ ልዩ ሀይልም ፋኖውም ሌላውም ሰራዊታችንን ከኋላ እየወጋ ትጥቅ እየቀማ ነበር በማለት ጦርነት ተሸክሞ ዋጋ የከፈለውን ሕዝብ ሚና መካዱ ታውቋል።



ኤቢሲ ቴሌቪዥን
ትጋታችን ለሕልውናችን !!

Animut Abraham

01 Feb, 21:54


ጥቆማ‼️

የጋዜጠኛ ኤልያሱ ደባሱ የፌስቡክ ገፅ ስለተዘጋ አዲሱን የፌስቡክ አካውንት ይወዳጁ


ሊንክ👇 👇👇👇

https://www.facebook.com/share/1EfGWzmfuw/

Animut Abraham

30 Jan, 18:29


https://www.youtube.com/live/jv_SPgobZLc?si=H2vVWG1NVKhZ97Ln

Animut Abraham

30 Jan, 17:45


https://youtu.be/DmH67b3uFqY?si=lCqJx1OrAwPXAkwR

Animut Abraham

30 Jan, 00:53


<< በቀጣይ ሳምንታት የምናደርገው ኦፕሬሽን እንዲሳካ ካልተባበራችሁ አማራ ክልልን ለቀን ወጥተን እንደትግራይ እርስበርስ እንድትባሉ ነው የምናደርጋችሁ >>

[ ብርሃኑ ጁላ ፡ የአረጋ ከበደን ካቢኔ በፅ/ቤቱ ሰብስቦ ባስፈራራበት ፣ በዘለፈበት፣ በአዋረደበት ንግግር]

Animut Abraham

29 Jan, 07:44


የመርዓዊ ሰማዕታት መቼምና በምንም ሁኔታ አንዘነጋችሁም

ልክ የዛሬ አመት በአማራው ጠላት አገዛዝ የተፈፀመው ግፍ የፍርድ ቀኑ አይቀርም

በድላችን ፦

ፍትህ ይነግሳል!!
መታሰቢያችሁ ይቆማል !!



#MerawiMassacre
#መርዓዊ

Animut Abraham

29 Jan, 07:35


ዛሬ የመርዓዊ ጭፍጨፋ አንደኛ አመት ነው !!

የሰብዓዊ ተቋማት ሁሉ ያንን የጦር ወንጀል ገለልተኛ ምርመራ እንዲደረግ ቢጠይቁም አልተሳካም።
በአመቱ የተከወነ አንዳች ነገር የለም!!


ፍትሕ ከክንድህ የሆነው በምክንያት ነው !!


#መርዓዊ
#MerawiMassacre

Animut Abraham

29 Jan, 07:10


አገዛዙ ፋኖነትን "የሽብርተኞች" ስያሜና መለያ ለማድረግ ሲኳትን ይውላል።

አማራውና ሌሎች ኢትዮጵያውያን ደግሞ የነፃነት አይዲዮሎጂ አድርገውት፥ እያወደሱት፥ እየተቀበሉት መስፋፋቱን ቀጥሏል።

አንዳንድ "ሁሉን አነዋሪዎች" ደግሞ ፋኖነት "ከአማራ ወጥቶ ሌሎች ሊጠቀሙበት አይገባም" እያሉ ነው።

የምትወደውን እሴትህን አለም ዳርቻ ድረስ እንዲስፋፋና እንዲወርሱት ማድረግን የመሠለ የብሔርተኝነት ግብ አለ እንዴ!?

ፋኖነት የአማራ የሚሆነው ሌሎች እንዳይጠቀሙበት በመከልከል ነው!?🤔


"ሁሉ-አውቃነታችሁ" ወደ ጠጣር ድንቁርና ለተቀየረባችሁ አነዋሪዎች እግዜር ይማራችሁ !!!


ከየመን እስከ ፍልስጤም ፥ ከዩክሬን እስከ ሃይቲ የፋኖነት - [የነፃነት፣ የእምቢተኝነት፣ የእኩልነት] ትግል ተመስርቶ ለማየት ያብቃን !!

ፋኖነት ነፃነት ነው !!
አማራ ለአለም የሚያበረክተው ልዩ የትግል ርዕዮት !!

Animut Abraham

29 Jan, 06:44


ከመቼ ወዲህ ነው ኢጋድ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ባለጉዳይ ሆኖ መካሪ የሆነው!?

አፍሪካ ሕብረትስ ቢሆን መቼ ነው የጦርነት ቀጠና እርዳታ አቅራቢ ሆኖ ከታጣቂ ጋር መምከር የጀመረው!?

ከመቼ ወዲህ ነው አሜሪካ ከኢጋድና AU ጋር በመሠለፍ የእርዳታ ጉዳይ ከታጣቂ ጋር መምከር የጀመረችው!?

አሜሪካ እና አውሮፓ ለአማራ ሰብዓዊ እርዳታ ለማቅረብ ከኢጋድና አፍሪካ ሕብረት ጋር መጣመር ያስፈለጋቸው መቼ ነው?



Eskindrians are as stupid as his politics !!

Animut Abraham

28 Jan, 16:47


https://youtu.be/sFG6G6Kdgbw?si=iKd8QH8GAD_mhznV

Animut Abraham

28 Jan, 16:40


በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ ያለህ የደቡብ ልሒቅ ድርጅትህ እውን ሆኗል።

ልጆችህን አግዝ !!

ትግልህን አበርታ !!

የጋራ ቤትህን ገንባ !!


ፋኖነት የነፃነት መንገድ ነው !!

Animut Abraham

28 Jan, 13:16


ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተላለፈ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት !!


ዛሬ ጥር 20 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፋኖ በደቡብ ( ኢትዮ ፋኖ) ተመስርቶ በይፋ የትጥቅ ትግሉን በመቀላቀሉ የአማራ ፋኖ በጎጃም ደስታ ይሰማዋል ።

የፋኖ ትግል አማራን ህልው ከማድረግ አልፎ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስርዓት ወደ ፍፁም ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊነት የሚቀዬር ዕውነተኛ የትግል መንገድ የሆነ : ሁሉም ኢትዮጵያዊ በእኩልነት የሚኖርባት ሐገር እንድትሆን ያለመ : አሳዳጅ እና ተሳዳጅነትን : ገዳይና ሟችነትን : አፈናቃይ እና ተፈናቃይነትን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ከኢትዮጵያ ሰማይ ስር እስከወዲያኛው የሚያስወግድበት ነው።

በመሆኑም የአማራ ህዝብ እያደረገው ያለውን አማራን እና ኢትዮጵያን ከዚህ ጨፍጫፊ ስርዓት ነፃ የማድረግ ፋኗዊ የነፃነት ተጋድሎ በውል ተገንዝባችሁ የዚህ ታሪካዊ ትግል አካል እና የዚህ ዘመን የነፃነት ተምሳሌት በመሆናችሁ የተሰማንን ደስታ ለመግለጽ እንወዳለን ።

ስለዚህ የአማራ ፋኖ በደቡብ ( ኢትዮ ፋኖ ) ይህንን ጣዕረ ሞት ላይ ያለ ስርዓት በአጭር ጊዜ ውስጥ አስወግደን ለምንመሰርተው እውነተኛ ኢትዮጵያዊ መንግስት ለምታደርጉት ተጋድሎ ያለንን ጓዳዊ ክብር እና ደስታ እየገለፅን

1/ በደቡቡ የሐገራችን ኢትዮጵያ ክፍል የምትገኙ ጀግኖች የጉራጌ ልጆች : ጀግኖች የሐድያ ልጆች : ጀግኖች የሲዳማ ልጆች : ጀግኖች የወላይታ ልጆች : ጀግኖች የጋሞ ልጆች : ጀግኖች የከምባታ ልጆች እና ሌሎች በስም ያልተጠቀሳችሁ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ጉልህ ድርሻ ያላችሁ ሐገር ወዳድ ወገኖቻችን ይህንን የትጥቅ ትግል እንድትቀላቀሉ እንጠይቃለን ።

2/ የአፋር : የሶማሌ : የጋምቤላ : የኦሮሞ : የጉሙዝ : የትግሬ ልጆች ይህንን ስርዓት ለመጣል በሚደረገው ተጋድሎ ህዝባዊ መሰረት የያዘ አደረጃጀት በመፍጠር ከአማራ ፋኖ ጎን እንድትሰለፉ ስንል ጥሪ እናደርጋለን ።

3/ በየትኛውም የሐገሪቱ አካባቢዎች የምትገኙ ሐገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን አሁን ላይ የአማራ ፋኖ የሚያደርገውን የህልውና  የነፃነት ተጋድሎ በቻላችሁት ነገር ሁሉ በመደገፍ እኩልነት : ፍትህ እና ነፃነት የሰፈነባት ሐገር እንድትኖረን ለማድረግ እና ሐገራዊ የሆነ ጤናማ የፖለቲካ ስርዓት በጋራ እንገነባ ዘንድ አስፈላጊውን ነገር ሁሉ እንድታደርጉ ስንል ጥሪ እናቀርባለን ።

4/ የዚህ ዘመን ፋኖነት ተፈጥሯዊውን የነፃነት ተጋድሎ ወደ ፖለቲካዊ ግብ የቀየርንበት አይነተኛው ከህልውና አደጋ የመውጫ መንገድ በመሆኑ የምናደርገውን የነፃነት ተጋድሎ በልኩ እና የሚከፈለውን ውድ የሆነውን የህይወት ዋጋ ከግምት ያስገባ ብሔራዊ ክብር እንድትሰጡ  ለሁሉም ሐገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች እና አንቂዎች ለማሳሰብ እንወዳለን ።

5/ የአሜሪካ መንግስት : የተባበሩት መንግሥት ድርጅት (ተመድ) : የአውሮፓ ህብረት : የአፍሪካ ህብረት እና ሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት እና ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ
የአማራ ህዝብ እያደረገው ያለውን የህልውና ተጋድሎ ቀስ በቀስ ሌሎች ሐገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን እየተቀላቀሉት በመሆኑ የዚህን ትጋድሎ ግዝፈት እና ህልወናዊ : ሐገራዊ እና ፖለቲካዊ ትርጉም በልኩ እና መሬት ላይ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ መዝናችሁ እንትረዱት ስንል እናሳስባለን ።

በመጨረሻም ይህ ትግል አማራን እንደ ህዝብ ህልው ከማድረግ አልፎ የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ስርአት ወደ ፍፁም ዴሞክራሲያዊ መንገድ የሚቀይር ከመሆን አልፎ በቀጠናው ያለውን የፖለቲካ ትኩሳት የሚያስታግስ ስለሆነ እና ይህ ትግል የሁሉንም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎ የሚጠይቅ በመሆኑ የኢትዮጵያ ፋኖ በደቡብ ( ኢትዮ ፋኖ) ይህንን ትግል በመቀላቀሉ ለመስራች አባላቱ እና ለማህበረሰቡ ያለንን አድናቆት እና ክብር በድጋሜ ለመግለጽ እንወዳለን።

አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
[የአማራ ፋኖ በጎጃም]

Animut Abraham

28 Jan, 12:10


https://youtu.be/sFG6G6Kdgbw?si=r0W7G1avx70o0WIU

Animut Abraham

28 Jan, 11:30


ሰበር ዜና

"የኢትዮጵያ ፋኖ በደቡብ (ኢትዮ ፋኖ)"  በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተመሠረተ።

ድርጅቱ በቀድሞው የደቡብ ክልል አደረጃጀት መመስረታቸውን እና ሕዝባዊ መሠረት መያዙን አስተባባሪዎቹ ገልፀዋል።

ድርጅቱን የመሠረቱ አመራሮች ከኤቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት አገዛዙ በያዘው የግዛት ማስፋፋት የሕልውና አደጋ ደቅኖብናል ብለዋል።

በየጊዜው በአገዛዙ የሚፈፀም አፈና እና የወጣቶች ስወራ በስፋት እየተከናወነ አድራሻቸው የጠፋ የደቡብ ወጣቶች መኖራቸውን አንስተዋል።

የያዝነው ትግል የፀረ-ጭቆና ነው ሲሉ አስተባባሪዎቹ አርበኛ ናደው ዘለቀ እና አርበኛ ደመቀ በቀለ ተናግረዋል።

የደቡብ ሕዝብ ከፍተኛ አፈና ውስጥ ነው ያሉት አስተባባሪዎቹ  አሁን በዚህ አገዛዝ ስር አንመራም የሚል ብሶት ተቀጣጥሏል ብለዋል።

የደቡብ ወጣት ከምንግዜውም በላይ "የኢትዮጵያ ፋኖ በደቡብ" አደረጃጀትን በመቀላቀል ላይ ይገኛል ብለዋል።

በቀጣይም በደቡብ ክልል የተለያዩ ቀጠናዎች የተጀመረውን አደረጃጀት በማጠናከር ፀረ-አገዛዝ ትግሉን እንደሚያቀጣጥሉ ተናግረዋል።

የአማራ ፋኖ ትግል ለደቡብ ወጣቶች ትግል ምሳሌ የሚሆን ነው ያሉት አስተባባሪዎቹ በትጥቅና በአደረጃጀት እየተጠናከርን እንቀጥላለን ብለዋል።

ኤቢሲ ቴሌቪዥን ከአስተባባሪዎች ጋር ያደረገውን ቃለመጠይቅ በዛሬው እለት እንደሚያስተላልፍ ይገልፃል።


https://www.youtube.com/@abctv-w4t

https://t.me/abctvamhara

ኤቢሲ ቴሌቪዥን
ትጋታችን ለሕልውናችን

Animut Abraham

27 Jan, 20:35


https://www.youtube.com/live/yr9U0QovtBo?si=nWxUI8e1-NLNqkBS

Animut Abraham

27 Jan, 11:16


https://youtu.be/LUUj746Gv_M

ልዩ ቃለመጠይቅ

➻ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ
➻ አርበኛ እሸቴ ባዬ
➻ አርበኛ ሀብቴ ወልዴ
➻ አርበኛ ባዬ ቀናው

Animut Abraham

26 Jan, 22:01


"የዳውንት ስምምነት" ሚስጥር መውጣት ከፍተኛ መደናገጥና መሯሯጥ ፈጥሯል።

ነገሩ በእርዳታና መሠል አጀንዳ ተሸፍኖ እንዲወጣና ሌላው ሌላው ነገር ላይ "እንዳትተነፍሱ" የተባባሉ መሠለ እኮ።

ወንድማችን እንቅልፍ አጥቶ በየሚድያው በጣም ተንደረደረ እሳ !!

ቲክቶክ ገብቶ "ታብታብ አርጉ" ሲል ሰማሁት ልበል?

እስኪበቃት ፈጭታ "ለካ ዛሬ ማርያም ነች" ያለችዋን ሴትዮ አስታወሱኝ።

Animut Abraham

10 Jan, 21:17


https://www.youtube.com/live/5yC7T46h1no?si=5-EehHMzEkDCNimc

Animut Abraham

10 Jan, 16:45


ዛሬ

ሠላም ለሁላችሁ ይሁን በያላችሁበት።

የገቢ ማሰባሰቢያ ኘሮግራም ጥሪ ለተቋማት, ለአማራ ማህበራት, ለሀይማኖት አባቶች, ለሚዲያዎች, ለማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች  እንዲሁም የአማራ  ህዝብ ጉዳይ ይመለከተናል ለምትሉ ተቆርቋሪ ግለሰቦች :-

የአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች ለሰብአዊ አገልግሎት ድጋፍ ለማሰባሰብ በዙም ተገኝታችሁ የበኩላችሁን እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን።

ዛሬ Date Friday January 10 2025
Time 3:00PM -9::00 PM EST
                     &
Date Saturday January 11 2025
Time 3:00pm - 9:00pm EST

ስርጭቱ የሚተላለፍባቸው  መንገዶች
ዙም, በአማራ ጉዳይ የሚሰሩ ዩቲዩቦች, ቲክቶክ, Twitter (X)...ወዘተ

ከዚህ በታች ያለውን zoom ሊንክ በመጠቀም ይቀላቀሉን።

ጊዜያዊ የሰብአዊ እርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴ is inviting you to a scheduled Zoom meeting.

Topic: Virtual Fundraising Event
Time: Jan 10, 2025 03:00 PM Eastern Time (US and Canada)
        Every day, 365 occurrence(s)
Please download and import the following iCalendar (.ics) files to your calendar system.
Daily: https://us02web.zoom.us/meeting/tZUvdu-grD4rH9Eq23XB-ucXx6bfaqI26sXU/ics?icsToken=DIdJwfis0DIKROUU5AAALAAAAGSxteck4h312OeQEvOnfB8475Q6SBWG1SsyOT_2D94nqhAHOVe-nDP5ocvpSjVUxypnsVgpTCYJGFhgozAwMDAwMQ&meetingMasterEventId=dOCXm5X9TUK5P_cny7TaSA
Join Zoom Meeting
https://us02web.zoom.us/j/81216825155?pwd=rvcajlJdValNusTk7dSwMxQ47bLkQW.1

Meeting ID: 812 1682 5155
Passcode: 507005

---

One tap mobile
+13052241968,,81216825155#,,,,*507005# US
+13092053325,,81216825155#,,,,*507005# US

---

Dial by your location
• +1 305 224 1968 US
• +1 309 205 3325 US
• +1 312 626 6799 US (Chicago)
• +1 646 931 3860 US
• +1 929 205 6099 US (New York)
• +1 301 715 8592 US (Washington DC)
• +1 669 444 9171 US
• +1 669 900 6833 US (San Jose)
• +1 689 278 1000 US
• +1 719 359 4580 US
• +1 253 205 0468 US
• +1 253 215 8782 US (Tacoma)
• +1 346 248 7799 US (Houston)
• +1 360 209 5623 US
• +1 386 347 5053 US
• +1 507 473 4847 US
• +1 564 217 2000 US

Meeting ID: 812 1682 5155
Passcode: 507005

Find your local number: https://us02web.zoom.us/u/kpR4IUSQP

Animut Abraham

09 Jan, 21:04


https://www.youtube.com/live/QFl-v2ecPmA?si=8LiZJl5ZS6kvgZSO

Animut Abraham

08 Jan, 20:09


https://www.youtube.com/live/_oHBTkqBaYc?si=ZRZy4Pn8Q6ZlwGXN

Animut Abraham

07 Jan, 18:39


ሁሉንም ነገር ለአማራ ሕልውና መረጋገጥ ባለው ፋይዳ እንመልከተው 

የአማራ ሕልውና መረጋገጥ ማለት የተደቀኑበትን የዘር ማጥፋት ጥቃቶች መቀልበስ ፣ ለተፈፀሙ የዘር ማጥፋት  የጦር ወንጀልና ሰብዓዊ ወንጀሎች ፍትሕ ርትዕዠ ማረጋገጥ ነው።

አማራው የተጋረጠበት የሕልውና ጥቃት አለ ሲባል እንዴት ሆኖ 50 ሚሊዮን አማራ ሕልውናው አደጋ ውስጥ ወደቀ ይባላል!? የሚሉ ሰዎች አሉ። የአማራ ትግል በብሔርተኝነት መስመር መደራጀትና መመራት የለበትም የሚሉም አሉ።

ለእነዚህ ሰዎች የዘር ማጥፋት ጥቃት የአንድ ሕዝብ ሕልውና አደጋ ነው ወይስ አይደለም!? የሚል ጥያቄ እናነሳላቸዋለን። በመቀጠል ደግሞ በአንድ ሕዝብ ላይ  የዘር ማጥፋት ተፈፀመ የሚባለው ምን ሲደረግ ነው!? እንላቸዋለን።
በማንነቱ የሚጠቃ ሕዝብ በማንነቱ ከመደራጀት ውጭ ምን አማራጭ አለው!? በማንነት መደራጀትና መታገልስ ከብሔርተኝነት ውጭ በምን አስተሳሰብ ይሠራል!?
የዘር ማጥፋት ጥቃት ቢፈፀምባችሁም የሕልውና አደጋ የለባችሁም ካሉ ደግሞ፡ የዘር ማጥፋት ቢፈፀምባችሁም ጨርሳችሁ ስለማትጠፉ የሕልውና አደጋ አታደርጉት የሚልም ኢ-ፖለቲካዊነት ነው።

ለእኛ ግን አማራው እንደአማራ በጅምላ እየተጨፈጨፈና እየተፈናቀለ ማንነታዊ የዘር ማጥፋት (Ethnocide) እየተፈፀመበት ነው። የባሕል ዘር ማጥፋት (Cultural Genocide)  ታውጆብናል።  የኢኮኖሚያዊ ዘር ማጥፋት (Economic Genocide) ታውጆብናል። የአእምሯዊና ፖለቲካዊ ዘር ማጥፋት (Intellectual Genocide and Politicide) ታውጆብናል። የቅርሶችና ሥነምህዳር መጥፋት (Ecocide) ገጥሞናል።

ስለሆነም ትግላችን እነዚህን ሁሉ የጥፋት አዋጆች የመመከትና የመቀልበስ ነው!! 
ለተፈፀሙት ወንጀሎች ደግሞ ፍትሕ ማረጋገጥ እና ዘላቂ ሕልውናችንን የሚያረጋገጥ አማራዊና አገራዊ ሁኔታ በመፍጠር የአማራ ብሔር ግንባታ ተልዕኳችንን ማበልፀግ ነው።
ትግላችን ይሔንን የማረጋገጥ ነው !!

ሁሉም ነገር ይሔንን የማረጋገጥ ጉዞ መደገፍና ማገዝ ነው።  ይሔ የሕልውና ማረጋገጥ ትግል ከግለሰቦች በላይ ነው!! ከሆኑ ቡድኖች በላይ ነው !!

ግለሰብም ይሁን ቡድን ፥ ትግሉ ውስጥ ይሁን ከትግሉ ውጭ፡  ለሕልውናችን ባለው ፋይዳ ብቻ ይመዘናል!!

የትኛውም ሚድያ ለሕልውናችን መረጋገጥ እና የሕልውና ትግላችን ባለው  ሚና ይመዘናል!!

የትኛውም አጋርነት የሚመዘነው ለሕልውናችን ባለው ፋይዳ ነው!!

የትኛውም ትንታኔና ዲስኩር ለሕልውና ግባችን ባለው ፋይዳ ይለካል !!

መለኪያችን የሕልውናችን አላማና ግብ ነው !!

ስለሆነም ለሕልውናችን አስተዋፅኦ ያለው ሁሉ ወዳጃችን ነው!!

የሕልውና ጥቃት የከፈቱብንም ፣ የሕልውና ጥቃቶቻችንን የሚክዱትም፣ የሕልውና ትግላችንን የሚያደናቅፉና የሚያራዝሙትም ጠላቶቻችን ናቸው !!

ትግላችንን እነዚህን ጠላቶች በማሸነፍ የሚቆም ብቻ አይደለም!!
የሕልውናችን መሠረቶች ሁሉ በአስተማማኝነት ዘላቂ መፍትሔና መንገድ ካላበጀንባቸው የዛሬዎቹን የሕልውናችን ጠላቶች በማሸነፍ ብቻ ለወደፊቱ የምናረጋግጠው አይደለም።

የላቀው ስራችን የዛሬዎቹን ጥቃቶች ማስቆም እና የዛሬ አጥቂዎቻችንን ከማሸነፍ በኋላም የአማራን ዘላቂ ሕልውና ግንባታ ሥራ ነው !!

መለኪያችን ፣ መስፈሪያችን፣ ሚዛናችን፣ መገምገሚያችን፣ ቅርበታችን ይሁን ርቀታችን ለአማራ ሕልውና መረጋገጥ በሚኖረው ጥቅምና ትርጉም ሊሆን የግድ ነው !!

Animut Abraham

07 Jan, 07:34


"የሞራል ዝቅጠት" ወጎች - - - -

1) አንከር በተሰኘው ሚድያ የአገዛዙ ሚስጥሮች የሚደርሱት አንድአርጋቸው ፅጌ ፥ የአገዛዙን አጠቃላይ ዝቅጠት በተለይ ደግሞ የጀነራሎችን አሳፋሪ የሞራል ዝቅጠት ሲተነትን " አገሬ ሰው አጣሽ ሆይ - - -" የሚያስብል ንዴትና ቁጭት ይወርሃል።
በየስጋ ቤቱ፥ በየመሸታ ቤቱ፥ ባሉት የVIP ክፍሎች ሲሸረሙጡ በሚሊዮን ብሮች የሚወራረዱት ጀነራሎች፥ ሁለት ሴቶችን በአንድ አልጋ ይዞ በመተኛት የሚወራረዱት ጀነራሎች፣ ከአገር ቤት አልፈው ከሞሮኮና ሌሎች አገራት ሴት በደላላ የሚያስመጡ ጀነራሎች ፣ በሀሺሽ እና ኮንትሮባንድ  ንግድ "የቀበጡ" ጀነራሎች "ገድል" እግዚኦ ያስብላል። የሞራል ዝቅጠቱ አይነተ-ብዙ ውርደት ላይ ደርሷል። መዘርዘርና መንገርም ይደክማል።


2) ነገር ግን ዝቅጠቱ "ኢትዮጵያዊ ዝቅጠት" እንዲባል ያስገድዳል። የጀነራሎችን ዝቅጠት የሚተርከው ራሱ አንዳርጋቸው ፅጌ ከዚህ ነፃ አይደለም። እንደሰማነው አለቃዋ ሆኖ የምትሠራን ሴት፣ በእድሜም የልጅልጁ የምትሆንን ወጣት፣ እሱ አሲምባ ሲገባ አሊያም የአዲስአበባ ስራ አስኪያጅ በነበረ ጊዜ ያልተወለደችን ልጅ፣ ያውም በሶስተኛ ሚስትነት ያስወለደ ነው። ይችኑ ያስወለዳትን የልጁን እናት "ገርል ፍሬንዴ" ሲልም በታሰረች ወቅት የጠቀሳት ነች።
ሌሎችን በሞራል ዝቅጠት ለመወንጀል ሹመኛ ስላለሆነ ይቅርታ ይኖረዋል!?
ይሔ ሰው ጀነራል ቢሆን፥ እንደአገዛዙ ሰዎች ታንክና ባንክ የሚያዝበት ሁኔታ ቢፈጠር ከአገዛዙ ጀነራሎች የተለየ ነገር ያደርግ ነበረ ወይ!?


3) ይሔ የዝቅጠት አደጋ የፋኖ ታጋዮችስ የማይጠየቁበት ፈተና ነው!? ጥቂትም ይሁኑ ብዙ...በዚህ ትግል ወቅት በጦርነት መሐል ነፃ ቀጠና ላይ ሠርግ አድርገው ያገቡ፣ ከድሃ መቀነ፥ ከለፍቶ አዳሪ ዲያስፖራ የተለቀመ ገንዘብ ይዘው በአስርሺህዎች ከፍለው ሴትን ወዳሉበት የሚያስመጡ፣ የሚታገሉለት ሕዝብ መሐል ሴትን "ለማጥቃት" በጉልበት የሚመኩ፣  በሕልውና ትግል ውስጥ ሆኖ በኮንትሮባንድ ንግድ የሚንከላወስ..ወዘተ (ሌላ ሌላውን እንተወው) .... እንዲህ ብሎ የሕልውና ታጋይ..ከሞራል ዝቅጠት ተጠየቅ ነፃ ነው!?
እንዲህ ያለው "ታጋይ" ነገ የአገዛዙ ጀነራሎች የያዙትን ቦታ ቢይዝ የዛሬ የአገዛዙ ጀነራሎች ከሚያደርጉት ምን የተለየ ሊያደርግ ይችላል!?
በሕልውና ትግል ውስጥ ሳለ በጓዶቹ ደምና ሬሳ ላይ ተረማምዶ እነዚህን መሰል "ዝቅጠቶች" ውስጥ የተገኘ "ታጋይ" ፡ በነገው  "ቸር የስልጣን ዘመን" ምን ሊያመጣ ይችላል!?

4) እኔስ ከመሠል ዝቅጠት ነፃ ነኝ? ሐቀኛ መሆንን ይጠይቃል።


አገራዊ ዝቅጠቱ ጎራ የማይለይ እየመሠለኝ ውስጤ ይዝላል። የምትታገለውም፣ የምንታገለውም አንድ እንዳንሆን መፍትሔያችን የሞራል፥ የአመራር ፥ የዲሲፕሊን አቢዮት ነው !!

Animut Abraham

03 Jan, 18:37


https://www.youtube.com/live/uYTe9fPKLGg?si=GyItCJP-SzCbmwX8

Animut Abraham

03 Jan, 10:02


▪️ "87% የአገሪቱ ጦር አማራ ክልል ነው"

▪️የፋኖ ሠራዊት የተለየ ነው

▪️ሠራዊቱ እየተራበ ነው፤ 800 ወታደር ራሱን አጥፍቷል


https://youtu.be/A-y8UGW9h4M

Animut Abraham

02 Jan, 13:36


ኤቢሲ ቴሌቪዥን ለመደገፍ እና በወርሃዊ መዋጮ አባል ለመሆን የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ ፤

[ABC TV donation/Membership options:]

A) GoFundMe: gofund.me/b050cf37

B) Zelle: +1 (720) 309-3725

C) Paypal/Credit Card: https://www.paypal.com/donate/?hosted_button_id=S2SDCKYBU37J8 …

D) https://buy.stripe.com/9AQdQS52A22ceOc9AJ

E) Credit/Debit Card/ABC Website: amharabroadcasting.com/members/

Animut Abraham

02 Jan, 13:24


የኤቢሲ ቴሌቪዥን ዝግጅቶችን እንዴት መከታተልና መሳተፍ ይቻላል

ሀ) የኤቢሲ ቴቪ የማሕበራዊ ገፆችን በመቀላቀል መረጃዎችን በአማራጭ መከታተል ይችላሉ፤

1) Youtube  -

  ➻ https://youtube.com/@abctv-v6w?si=wI1MJOlVuGHsX9tH

2) Telegram -
https://t.me/abctvamhara

3)  Facebook - 
https://www.facebook.com/AmharaBroadcastingCenter?mibextid=ZbWKwL

4) Tiktok -
https://www.tiktok.com/@amaharabroadcasting?_t=8peyWuSctyH&_r=1

5) X (Twitter) -  https://x.com/AmharaBCenter?t=dlCeS3GzWQKGfLPi1kwuwQ&s=09

6) Rumble

https://rumble.com/v5heosh-abc-studio-232017-.html


ለ) በስልክ አድራሻችን በመሳተፍ ፤

ለኤቢሲ ቴሌቪዥን የመረጃ ጥቆማዎችን ፣ አስተያየቶችን ለማድረስ በኤቢሲ የTelegram እና WhatsApp ስልክ ቁጥር +17203093725 ያድርሱን።
ይፃፉልን
የድምፅ፣ የምስልና ቪዲዮ መልዕክቶችን ያስቀምጡልን



ሐ) የሳተለይት ስርጭታችንን በቴሌቪዥንዎ በመጫን መከታተል ይችላሉ፤

በሳተላይት አድራሻችን ዝግጅቶቻችንን በቀጥታ ቴሌቪዥን ስርጭት ለመከታተል የሳተላይት መሳቢያ ሳህንዎን ማዞርና መቀየር ሳያስፈልግዎ፣ በሳሕንዎ አናት ላይ በአነስተኛ ዋጋ ገዝተው በሚያስገጥሟት LNB ብቻ አሁን በሚጠቀሙት የሳተላይት አማራጭ ላይ የቴሌቪዥን ምርጫዎችን search ሲያደርጉ ABC TV AMHARA የሚለውን ጣቢያችንን ያገኛሉ።

Platform: Yahsat 52° East
Frequency: 12149 MHz
Symbol rate: 27500
Polarization: Horizontal
Video Standard: DVB-S2
FEC: 3/4

በሚመችዎ አማራጮች በመከታተል በሕልውና ትግሉ ይሳተፉ


ኤቢሲ ቴሌቪዥን

ትጋታችን ለሕልውናችን

Animut Abraham

01 Jan, 18:41


https://www.youtube.com/live/jelRYkPqkeM?si=8STm2dtNSXIL-bio

Animut Abraham

01 Jan, 14:42


እነዚህን የቴሌግራም ገፆች በመቀላቀል ወቅታዊ የአማራ ትግል መረጃዎችንና ትንታኔዎችን በተሟላ አኳኋን ይከታተሉ።


https://t.me/abctvamhara

https://t.me/Mulugetaanberber

https://t.me/TingirtuG

https://t.me/Mesganaw251

https://t.me/Endalkachewababu

https://t.me/shifeYesoma

https://t.me/rohatv1

https://t.me/ethio251media

https://t.me/assayede

https://t.me/AddisuDerebee

https://t.me/MerebMedia24



ድል ለአማራ ትግል !!

ድል ለአማራ አቢዮት

#AmharaRevolution
#Fano
#Amhara

Animut Abraham

01 Jan, 05:23


ቆሞ ቀር "የትግል አቆርቋዦች" ፥ ስልታዊ የጠላት አጋሮች!!

ከተፈናቀለ ሚሊዮን አማራ ይልቅ፣ ከተጨፈጨፈ አማራ ይልቅ፣ ዛሬም እየተጨፈጨፈ ካለ አማራ ይበልጥ፣ እርስበርሱ የተገዳደለ የብዐዴን ካድሬ ሞት የሚቆጨው ቆሞ ቀር ፡ ብዐዴንን እና ስርዓቱን ሊታገል አይችልም!!

የስርዓቱ ስልታዊ ደጋፊ ነው!!

ዛሬም በአገሪቱ ይሁን በየአካባቢው (የተገዳደሉ የብዐዴን ካድሬዎች ቀዬ ጭምር) ከሚገደለውና ከሚራቆተው አማራ ይልቅ የብዐዴን ካድሬዎች ሞት የሚቆረቁረው ጎጠኛ ስለአማራ ታጋይ ሊሆን አይመጥንም።

ትግላችው ትናንትም ሆነ ዛሬ እያለቀ ስላለው አማራ ሕልውና ሳይሆን ሰኔ 15 በተመታቱ የብዐዴን ካድሬዎች ላይ ነው።

የፍትሕ ትግላቸው ለ40 ዓመታት የተጨፈጨፈው አማራ ፍትሕ አይደለም፣ በሚሊዮን ተፈናቅሎ በየድንኳኑ የወደቀው አማራ ፍትሕ አይደለም።
የመንደር ብሶት ቀስቅሶ ለማልቀስ የተሻለ አጀንዳ ስለሆነ እንጂ ዛሬ በየመንደሩ አማራ እያለቀ ነው።
ፍትሕ ለእነዚህ ሰዎች የብዐዴን ካድሬዎች ላይ የቆመች ነች።

ከቶስ ሰኔ 15 የተገዳደሉ የብዐዴን ካድሬዎች ለአማራ ሕዝብ ምን ያመጡለት ነበር!?
ከቶስ ከሞት ተርፈናል የሚሉ የብዐዴን ካድሬዎች ዛሬ ለአማራ ሕዝብ ምን አመጡለት!?

አለማፈር !!
ለብዐዴናውያን እያለቀሰ፡ ሰውን በብዐዴንነት ሲፈርጅም ታየዋለህ!!

ለማንኛውም ፦

ለብዐዴኖች ሞትና ፍትሕ የሚያለቅሰው እና ለአማራ ሞትና ፍትሕ የሚያለቅሰው ተለያይቷል!!

የስርዓቱ ስልታዊ ደጋፊ የሆነው "ትግል አቆርቋዥ" ኃይል ከትኩረታችን እንዳያነጥበን እንጠንቀቅ!!

መቀንጨርን በጋራ እንከላከል !!

አማራነት ያብባል!!
አማራ ያሸንፋል !!

Animut Abraham

31 Dec, 12:00


https://youtu.be/GjY4ORP0ctc?si=INWqqIS86wGM6fpT

Animut Abraham

31 Dec, 10:51


#አሕፋድ የአማራ ትግል ውስጥ የገባው የባልደራስን ፖሊሲ ለማስፈፀም ነው።

ተሸናፊው የባልደራስ እና ግንቦት ሰባት ጎራ የሚመራው የአማራ ትግል አይኖርም ስንልና ስንቃወም ግልፅ አላማቸውን በመረዳት ነው።

ይሔ ተሸናፊ ስብስብ ከአማራ ትግል ተነቅሎ መውጣት አለበት። ይሔ እንዲሆን ሁለገብ ትግል እናደርጋለን።

ስለሌለችው ኢትዮጵያ እንጂ ስለአማራ የማይገደው ፀረ-አማራ ኃይል ነው !!

Animut Abraham

29 Dec, 05:48


https://youtu.be/OX99fj3Huok?si=vEvkgM_cbBBEFh3g

Animut Abraham

28 Dec, 07:37


የአማራ ትግል አድማስ ምንድን ነው

የአማራ ትግል የሕልውና  እና የፍትሕ ትግል ነው። እጅግ በጣም በአጭሩ ለማስቀመጥ ተከታዮቹ አንኳር ጉዳዮች ያሉት ነው።

1) ትግሉን የሕልውና ትግል የሚያደርገው የሕልውናውን የሚፈታተኑ ጥቃቶች እየተፈፀሙበት ስለሆነ ነው።
የሕልውና ጥቃቶቹ መነሻ ውስጣዊ እና ውጫዊ ናቸው።

ሀ) ውስጣዊ የሕልውና ጥቃት ምንጮች
    ደካማ አማራዊ ፖለቲካ እና ብሔርተኝነት መኖር
    በአማራ አጥቂነትና ውጫዊ ታማኝነት የተሰለፈ ወኪል መኖር
    ጥልቅ ድሕነት መኖር የመሳሰሉ ከውስጣዊ ድክመቶቻችን የሚመነጩ ተጋላጭነቶች ይይዛል።

ለ) ውጫዊ የሕልውና ጥቃቶችና አደጋዎች የሆኑት አሉታዊ ፀረ-አማራ ትርክት መነሻ ያለው፣ በሥርዓተ-መንግስት መዋቅራዊ ሥሪት የተበጀለት፣ ማጥፋትን አላማ ያደረገ ነው።

 ➩ Ethnocide/Genocide/ Ethnic cleansing -  በማንነቱ ተለይቶ መጨፍጨፍ እና መፈናቀል እየተፈፀመና እየቀጠለ መሆኑ በሰብዓዊ ጭፍጨፋ የተደቀነ የሕልውና አደጋ አለበት።

➩ Cultural Genocide/Cultural Assimilation
- የአማራውን ባሕል፣ ታሪክና ቅርስ፣ እሴቶች፣ አማራዊ መገለጫዎች ተኩረት ያደረጉ ጥቃቶችና ውድመቶች እየተፈፀሙ ነው።

➩ Intellectual Genocide/Politicide - አማራውን ሰው ማሳጣት ላይ ትኩረት ያደረገ የልሒቃን ጥቃት እየተፈፀመ ነው። በሚፈበረኩ ክሶችና የጅምላ እስሮች ሞራሉንና ስነልቦናውን የመስበር አላማ ያለው፣ ከፖለቲካ እና ከአማራ ጉዳይ እንዲሸሽ የማድረግ ጥቃት ነው። በተለይም የአማራውን ጥያቄዎች ከፖለቲካዊ አጀንዳነት ማውረድና ማሳነስ እንዲሁም አማራው ከፖለቲካዊ ሚናና ውክልና መንፈግ ፣ በደካማ ሰዎች የሚወከል እና በአገራዊ ጉዳዮች ንዑስ  ፖለቲካዊ ማሕበረሰብ የማድረግ አላማ የያዘ ፖለቲካዊ እና የልሒቃን ጥቃት ነው።

➩ Economic Genocide - ኢኮኖሚያችንን ይዞብናል፣ መሬታችንን ይዞብናል በሚል በሚፈፀሙ ጥቃቶች እየጨፈጨፉና እያፈናቀሉ ለድንኳን ኑሮ የተዳረገው በሚሊዮን የሚቆጠር አማራ ነው። በቤተሰብ ደረጃ ሚሊዮኖች ወደድሕነት እንዲገቡ ተደርጓል። ከኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ወጥቶ የሰው እጅ ጠባቂ የሆነው ሰፊ ነው። ባለሀብቱ የሚሳደደው፣ በጦርነት ውድመት የሚፈፀምበ፣ የአፈር ማዳበሪያ የሚከለከለው ደካማ ኢኮኖሚያዊ ቁመና የያዘ አማራ ለመፍጠር ነው።

Demilitarization - የሚፈፀምበትን ጥቃት መመከት የማይችል፣ ትጥቅ የፈታ፣ ወታደራዊ ምልክቶችና አርአያዎች የሌሉት፣  ደሕንነቱ በሌሎች እጅ ያለ ደካማና ፈሪ ማሕበረሰብ የመፍጠር አላማ ይዞ ሊሠራበት የታቀደ የጥቃት አላማ አለበት።
ይሔ በስነልቦና ትጥቅ ማስፈታትን ታሳቢ ተደርጎ፡ ነፍጠኛ እየተባለ፣ የጀግንነትና አርበኝነት ታሪኩን በማሳነስና በማድበስበስ፣ የአርበኝነትና ጀግንነት መገለጫዎቹ የሆኑትን ፉከራ፣ ሽለላ፣ ቀረርቶ፣ ወዘተ አሉታዊ ገፅታ በመስጠት የተፈፀመ ነው። ኋላም ጠበንጃ ዘቅዝቀው ሐውልት ያቆሙለት ሕዝብ ነበር። ዛሬም በቀጥታ ትጥቅ ፍታ ተብሎ መብቱን የማያስከብርና እያለቀሰ እንዲኖር (ሶፍት እናቀብለው እየተባለ) እንዲኖር የተፈለገበት የደኽንነቱ ጥቃትና ስጋት ነው።

Statistical Genocide- በኢትዮጵያ በተካሔዱ የሕዝብና ቤት ቆጠራዎች ሁሉ አማራው አኃዛዊ ዘር ማጥፋት የተፈፀመበት ሕዝብ ነው። የተፈለገው በባሕል ውህደት፣ በጭፍጨፋ፣ በድህነት እየቆረቆዘ የሚያልቅና ትርጉም የሌለው አናሳ ማሕበረሰብ የማድረግ ግብ ነው።
አኃዛዊ ሕልውና መካድ የሕልውና ጥቃት ነው።

የእነዚህ ሁሉ ጥቃቶች ግብ በኢትዮጵያ ምድር ትርጉም የሌለው ደካማ አማራን የመፍጠር ነው።

እነዚህ ሰፊና ዝርዝር መገለጫዎችና ገፅታዎች ያሏቸው የአማራ ትግል መሠረቶች ናቸው። ብዙ ጊዜ የሚነሱ ዝርዝር ጥያቄዎች ሁሉ ከእነዚህ ማዕቀፎች የሚመነጩ ናቸው።

እነዚህን ማስቆም፣ ማስተካከል፣ ማረም የአማራ ሕልውና ትግል አንኳር ትኩረት ነው።
ይሔንን የማድረግ ጉዳይ በሰላማዊ ፖለቲካዊ አግባብ ስላልተቻለ ትግሉ ወታደራዊ አማራጭን ይዞ ተነስቷል።
ፍፃሜው ፖለቲካዊ መሆኑ የግድ ነው

2) ሌላኛው የአማራ ትግል የፍትሕ ጥያቄ ትግል ነው።

ከላይ በጥቅል በተቀመጡ የሕልውና ጥቃት ምንጮች ስር የተፈፀሙ የሕልውና ጥቃቶችና የጥቃት ምንጮች ፍትሕ ያስፈልጋቸዋል።  
የወንጀል ፍትሕ ጥያቄ
የካሳና እርምት ፍትሕ ጥያቄዎች ናቸው

ከዚህ አኳያ የርትዕ ፍትህ የማምጣቱ የመጀመሪያው አጀንዳ እውነት አፈላላጊ አካል አቋቁሞ ተልዕኮ መስጠት ነው።

📍 የወንጀል ፍትሕ ጥያቄያችን በአማራው ላይ ለተፈፀሙ ወንጀሎች ሁሉ ፈፃሚዎችንና ሚና ያላቸውን ሁሉ በተሳትፏቸው ልክ ወደፍርድ የማድረስ ጥያቄና ትግል ነው።
የመጀመሪያው ጥያቄ በተለያዬ መጠን በአለምአቀፍ የመብት እና ግዴታ መስፈሪያ ለተፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች በፍርድ ቤት የሚሰጥ ብያኔ ነው። የአማራ የሕልውና ትግል ይሔንን የማረጋገጥ ትግል ነው።
የዘር ማጥፋትና ዘር ማፅዳት ወንጀሎች ሁሉ ፍርድ ሊሰጥባቸው የግድ ነው።

📍የካሳና የዕርምት ፍትህ ሌላኛው ጥያቄና ትግላችን ነው።
የዚህ የፍትህ ጥያቄና ትግላችን በዋናነት መጪውን ጊዜ ለአማራው ሰላማዊ እና ጤናማዊ ማድረግን ያለመ ነው። ለተፈፀሙ በደሎች እውቅና ሰጥቶ የተጎዳውን መካስ እና ማረም አስፈላጊ ነው።
ወንጀለኞችን ለፍርድ ከማቅረብ በተጓዳኝ ተጎጂዎችን መካስ የፍትሕ ርትዕ ትግላችን አካል ነው።
ለደረሱ ቁሳዊና ሞራላዊ ጥቃቶች ተገቢ ካሳዎችን ማከናወን ነው።
በዚህ ረገድ ከቁሳዊ ካሳዎች በተጓዳኝ  በፍረጃና ጥቃት ለደረሱ ስነልቦናዊና ሞራላዊ ጥቃቶች ካሳ ማሰጠት ነው።

የእርምት ፍትሕ ትግላችን ለአማራው የሕልውና ጥቃት ምንጭ የሆኑ ፖለቲካዊና መዋቅራዊ ጉዳዮች መታረም አለባቸው።
ትግሉ የሕልውና ጥቃት ምንጮችን እርማት መስጠት ባልቻለበት የሕልውና አደጋውን መቀልበስ አይችልም፤ ፍትሕ ተሰጠ ማለት አይቻልም።
ይሔ በተለይ አዲስ የህግ እና የፖለቲካ ስርአት መፍጠር ቀጣዩ ወሳኝ ምዕራፍ ነው።

በኢትዮጵያ ለአማራም ሆነ ለሌሎች ቀጣዩ የህግ እና የፖለቲካ ስርአት ምን መሆን አለበት የሚለው ወሳኝ ነው። የአማራ ህዝብ ዳግም ወደ ህልውና አደጋ የማይገባበት፣ ህልውናው እንዲሁም እንደ ህዝብ ያሉት መብቶች የሚረጋገጡበት እና ፍላጎቶቹን በዲሞክራሲያዊ መልኩ ታግሎ የሚያሳካበት የህግ እና የፖለቲካ ማዕቀፍ ሊኖረው ይገባል። ይሄ የሌሎች ኢትዮጵያውያንን ፍላጎቶች ያካተተና የጋራ አገራዊ ራዕይን ለማስቀመጥ ከመግባባት ጋር የሚያያዝ ነው።

ይሔ የአማራ ብሔርተኝነት እና ብሔራዊ ትግል መሠረት ነው

Animut Abraham

27 Dec, 21:44


https://youtu.be/vYiIBkpp1e8?si=4op7B--Og-tO8-Ku

Animut Abraham

27 Dec, 20:09


" ሕዝባችን ውሻየን ሽጨ ቀበሮ ገዛሁ እንዳይለን እንጠንቀቅ።
ህዝባችንን ማንገላታት የጀመርን ቀን ጫካውም ውቅያኖሱም ይክደናል። ህዝብን የምትበደሉ ካላችሁ ቆም ብላችሁ አስቡ ። የወጣነው ህዝብን ልንታደግ ነው። "

አርበኛ ዘመነ ካሴ

Animut Abraham

27 Dec, 19:27


https://youtu.be/3fmyDRL5Plc?si=FR6TfhxLiIofKbm8

Animut Abraham

26 Dec, 18:12


https://www.youtube.com/live/b3MTMS-RZFw?si=qHhRjfmMN5v1DCGU

Animut Abraham

26 Dec, 06:08


https://rumble.com/user/AbcTvAmhara

Animut Abraham

25 Dec, 18:03


https://www.youtube.com/live/EgfBFPWuIbk?si=Hwio_RMYMFFIdZnA

Animut Abraham

25 Dec, 17:12


የአዲስ አበባ አገዛዝ በልማት ስም ነባር ነዋሪዎችን ማፈናቀሉን አጠናክሮ ቀጥሏል

ኤቢሲ ቲቪ፡-ታህሳስ 16/2017

በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ሰባራ ባቡር ተብሎ በሚጠራው ሰፈር የሚኖሩ 72 አባወራዎች ቤታቸው ለልማት ይፈለጋል ወደ ሌላ አካባቢ ሂዱ መባላቸውን ገልጸዋል።
ነዋሪዎች እንድንዘዋወር የተጠየቅንበት ቦታ መሰረተ ልማት የጎደለው እና ለኑሮ የማይመች ነው ብለዋል።
በተመሳሳይ ቄራ አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች ለኑሮ የማይምች እና መሰረተ ልማት ወደ ጎደለው ቤት ግቡ መባላቸውም ተናግረዋል።

በአካባቢው ከ50 አመት በላይ የቆዩ ነዋሪዎች ቦታው ለባለሀብት መሰጠቱን ተከትሎ ለቃችሁ ወጡ የተባሉ ሲሆን መብራት እና ውሃ ወደ ሌለበት ብሎም ትምህርት ቤት፣ጤና ጣቢያ እና ትራንስፖርት ባልተመቻቸበት ሰፈር ሂዱ መባላቸውን ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ አገዛዝ ቦታውን ለባለሀብት ሽጦታል የተባለ ሲሆን ምትክ ቤት ብሎ የተሰጣቸው ቤት እጅግ በጣም አነስተኛ ክፍሎች ያሉት እና ለኑሮ የማይመች መሆኑን ተናግረዋል።ቤቶች እጅግ ጠብባ እና ሽንት ቤት የሌለባቸው መሆናቸው ተነግሯል።

የልማት ተነሺ በሚል ስም ከነባር ይዞታቸውን እየተነሱ እየተንገላቱ መሆናቸውን የገለጹ ነዋሪዎቹ በአስቸኳይ ለቃችሁ እቃችሁን ጭናችሁ ካልወጣችሁ እርምጃ እንወስዳለን መባላቸውን ጠቅሰዋል።
በተመሳሳይ ቄራ አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች መሰረተ ልማት ወዳልተሟላ ኮንዶሚኒየም ግቡ መባላቸውን ለኤቢሲ ገልጸዋል።
መብራት እና ውሃን ጨምሮ ለኑሮ ምቹ ወዳልሆነ የጋራ መኖሪያ ስፍራ እንድንገባ ተጠይቀናል ያሉት ቅሬታ አቅራቢዎች መሰረተ ልማት እንዲሟላ ከዚህ በፊት ተደረጎ በማያውቅ ሁኔታ ክፈሉ መባላቸውን ገልጸዋል።

Animut Abraham

25 Dec, 17:12


በአላማጣ የትምህርት ተቋማት የትግራይ ኃይሎች የጦር ሰፈር መሆናቸውን ቀጥለዋል፡፡

ኤቢሲ ቲቪ ፡-ታህሳስ 16/2017

በአላማጣ ከተማ የመማር ማስተማር ስራው ለወራት ባለ መጀመሩ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት መላክ አለመቻላቸውን የተማሪ ወላጆች መናገራቸው ተዘግቧል።

ከተማዋ ትምህርት ቤቶች ወደ ጦር ሰፈርነት በመቀየራቸው መምህራን ከስራ ገበታቸው ውጪ እንዲሆኑ ማስገደዱን ዶቼቬለ ያነጋገራቸው መምህራን ገልጸዋል።
ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የአላማጣ ከተማ ነዋሪ እንዳሉት በአላማጣ ከተማ የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ስራ አለመጀመር ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ አላስቻለንም ብለዋል።

የትግራይ ኃይሎች ባለፈው አመት ሚያዚያ ላይ በወረራ መግባታቸው የተገለጸ ሲሆን ህዝቡ በድንጋጤ አላማጣ ከተማን ለቆ መሸሹ አስተያየት ሰጭዎች ገልጸዋል።

በመስከረም ወር ትምህርት ሲጀመር የትግራይ ወራሪ ኃይሎች በአላማጣ ትምህርት እንዲጀመር ባለ መፍቀዳቸው እንዳልተጀመረ ተነግሯል።

በአላማጣ የትግራይ ኃይሎች ከተማዋን በወታደራዊ እዝ ስር በመግዛት በትግሬኛ ቋንቋ ትምህርት አስተምራለሁ ማለታቸውን ተከትሎ ነዋሪው ቋንቋችን አማርኛ ነው አንማርም ማለታቸው ነዋሪዎች ተናግረዋል።

በአሁኑ ሰአት ትምህርት ቤቶች የትግራይ ወራሪ ኃይሎች መኖሪያ ሰፈር መሆናቸውን ታውቋል።
ዘገባውን ለማጠናከር ዶቸ ቨለ በምንጭነት ተጠቅመናል።

Animut Abraham

25 Dec, 17:12


ከደባርቅ በቅርብ ርቀት በተደረገው ውጊያ የአገዛዙ ከፍተኛ አዋጊ ከነመገናኛው ተማረከ፡፡

ኤቢሲ ቲቪ፡- ታህሳስ 16/2017

የአማራ ፋኖ ጎንደር የበላይ ጠባቂ እና የጭና ክፍለ ጦር አማካሪ አርበኛ እሸቴ ባዬ ከኤቢሲ ጋር ባደረገው ቆይታ የብርጌዶች ጥምረት በአገዛዙ ኃይል ላይ ድል ማድረጋቸውን ገልጿል።
በተደረገው ተጋድሎ የጭና ክፍለ ጦር አካል የሆነው አጅሬ ብርጌድ፣ዞዝ አምባ ራስ ክፍለ ጦር እና ልብ ጠለምት ክፍለ ጦር በቅንጅት ባደረጉት ተጋድሎ የአገዛዙ ኃይል ሰፍሮበት ከነበረው አካባቢ ለቆ ወደ ደባርቅ መሸሹን አርበኛ እሸቴ ለኤቢሲ አብራርቷል።
የፋስሽቱ አገዛዝ በወረራ በገባበት አካባቢ አስገድዶ መድፈርን ጨምሮ ማህበረሰቡን ማሰቃየቱን ተከትሎ የፋኖ ኃይሎች በጥምረት ምሽጉን ሰብረው ከፈተኛ ጉዳት አድርሰውበታል። በደረሰበት ምት የተደገጠው ወራሪ ኃይል ከጥራይ ለቆ እየሸሸ ዛሬማ መሄዱ ተነግሯል። የፋኖ ኃይሎች ውጊያውን ቀጥለው ዛሬማ የመሸገውን ወራሪ ኃይል እየመቱ ደባርቅን ነጻ ለማውጣት እየገሰገሱ መሆኑ ታውቋል።

ትናንት የጀመረው ተጋድሎ ዛሬም ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ውጊያውን ሲመራው የነበረው የአገዛዙ ከፍተኛ ባለስልጣን እስከ ሬዲዮ መገናኛው ተማርኳል። ከፍተኛ ቁጥር ያለው የቡድን እና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በፋኖ እጅ መግባቱም ተገልጿል።
በተደረገው ከባድ ውጊያ 80 የአገዛዙ ወራሪ ኃይል በፋኖ ሲማረክ ከ20 በላይ የሚሆን ሰራዊት እስከ ወዲያኛው ተሸኝቷል። ፋኖ ደባርቅን ነጻ ለማውጣት እየገሰገሰ መሆኑን አርበኛ እሸቴ ገልጾልናል።

Animut Abraham

07 Dec, 18:05


https://www.youtube.com/live/gAtAFwaMtmQ?si=qqMmsTm-9CW45VU8

Animut Abraham

06 Dec, 17:57


ነገ ቅዳሜ
1 pm est

Animut Abraham

06 Dec, 17:56


For daily news and programs from Abc Tv Follow and subscribe our youtube channel.

https://youtube.com/@abctv-v6w?si=BNarzgXpYJioUq3P

Animut Abraham

06 Dec, 17:30


https://youtu.be/qQT0vOjPsfs?si=Ns5jYnOVdHxAicGH

Animut Abraham

06 Dec, 15:20


ዘ-አማራ ሚዲያ በቴሌግራም መጥቷል!

ቀጣዩን ሊንክ በመጫን ይቀላቀሉ!

https://t.me/The_AMHARA

Animut Abraham

06 Dec, 07:22


https://www.youtube.com/live/Zr9yf5ZP_tU?si=ttw7zhkorQMOfrfh

Animut Abraham

03 Dec, 05:47


https://www.youtube.com/live/Gxwk8PEBeXE?si=o2ioMGMxYCwVKg8q

Animut Abraham

30 Nov, 18:44


https://youtu.be/_TKzPzyVqKQ?si=QcdwezNu7J7cn8Jc

Animut Abraham

29 Nov, 18:48


https://vm.tiktok.com/ZMhKhJbqm/

Animut Abraham

29 Nov, 17:35


ኤቢሲ ቴሌቪዥንን የማጠናከር ዝግጀሰታችን ዛሬ ይጀምራል።
በዛሬው ዝግጅት በAbc የቲክቶክ ቤት የድጋፍ ማሰባሰብ ይደረጋል።
እርስዎ በሚችሉት ኤቢሲን በማገዝ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቦልዎታል።

Animut Abraham

29 Nov, 17:35


ኤቢሲ ቴሌቪዥንን የማጠናከር መርሃግብር ዛሬ ይጀምራል።

ኤቢሲን በመደገፍ የሚድያ ትግሉን ያጠናክሩ

ABC TV donation/Membership options:

A) GoFundMe: gofund.me/b050cf37

B) Zelle: +1 (720) 309-3725

C) Paypal/Credit Card: paypal.com/donate/?hosted…

D) Credit/Debit Card: buy.stripe.com/9AQdQS52A22ceO…

E) Monthly  Subscription
  ➩  Paypal:
      $30/month:
paypal.com/webapps/billin…

➩  Credit/Debit Card/ABC Website: amharabroadcasting.com/members/

Animut Abraham

29 Nov, 12:16


This👇 is Abc Tv Youtube account
Pls subscribe to follow our daily news and programs !!


https://youtube.com/@abctv-v6w?si=XelNyKu8I_t_1ixJ

Animut Abraham

27 Nov, 18:18


https://www.youtube.com/live/tyjHtIHqNwY?si=m7E91ifroTCPDpgx

Animut Abraham

27 Nov, 11:43


https://youtu.be/f7wuZ1ACftc?si=NIqVemT9QBnREVTo

Animut Abraham

26 Nov, 17:50


https://youtube.com/live/MmCKRgSvMG8?feature=share

Animut Abraham

25 Nov, 20:52


Victory is inevitable when failure means death

Animut Abraham

21 Nov, 19:26


ኤቢሲ ቴሌቪዥንን መደገፍ የአማራን ትግል መደገፍ ነው።
የሕዝባችንን ድምፅ የትግላችንን ልሳን እናጠናክር!!

በሚከተሉት የድጋፍ አማራጮች ኤቢሲ ቴሌቪዥንን እናበረታታ !!

ABC TV donation/Membership options:

A) GoFundMe: gofund.me/b050cf37

B) Zelle: +1 (720) 309-3725

C) Paypal/Credit Card: paypal.com/donate/?hosted…

D) Credit/Debit Card: buy.stripe.com/9AQdQS52A22ceO…

E) Monthly  Subscription
  ➩  Paypal:
      $30/month:
paypal.com/webapps/billin…

➩  Credit/Debit Card/ABC Website: amharabroadcasting.com/members/

Animut Abraham

18 Nov, 07:32


https://youtu.be/nRJdXWf6ybg?si=SqJgUuTbOaz07R7p

Animut Abraham

16 Nov, 19:17


https://youtu.be/dlJsCSL69Ac?si=ZHPFJQniBLyEHj1v

Animut Abraham

15 Nov, 17:08


Here is X account

Follow me for more thoughts 👇


https://x.com/AnimutAb?t=JKa-Q5_7_zDpKuWTFEppTA&s=09

Animut Abraham

14 Nov, 17:49


መጀመሪያ የወገኖቻችን መጨፍጨፍ ሲሰማ ታላቅ ኡኡታ ተሰምቶ ነበር።
ቀጥሎም መቶ ተጨፈጨፉ።
ሺ ሲጨፈጨፉና ጭፍጨፋው ሲቀጥል በዝምታ ተዋጠ። 

ከይሲ ድርጊት እንደ ዶፍ ሲወርድ አቁሙ የሚል ጠፋ። ወንጀል ሲከማች እየተለመደ ይሄድና ማስገረሙ ይቀራል። 
መከራ በዝቶ ዋይታው ቢበረክትም ሰሚ ያጣል።
ዋይታውም እንደ በጋ ዝናም ድምጸ ቢስ ይሆናል። 

    ቤርቶልድ ብሬሽት (ጀርመን ደራሲ)

Animut Abraham

14 Nov, 16:49


የአማራ ትግል አድማስ ምንድን ነው

የአማራ ትግል የሕልውና  እና የፍትሕ ትግል ነው። እጅግ በጣም በአጭሩ ለማስቀመጥ ተከታዮቹ አንኳር ጉዳዮች ያሉት ነው።

1) ትግሉን የሕልውና ትግል የሚያደርገው የሕልውናውን የሚፈታተኑ ጥቃቶች እየተፈፀሙበት ስለሆነ ነው።
የሕልውና ጥቃቶቹ መነሻ ውስጣዊ እና ውጫዊ ናቸው።

ሀ) ውስጣዊ የሕልውና ጥቃት ምንጮች
    ደካማ አማራዊ ፖለቲካ እና ብሔርተኝነት መኖር
    በአማራ አጥቂነትና ውጫዊ ታማኝነት የተሰለፈ ወኪል መኖር
    ጥልቅ ድሕነት መኖር ናቸው።

ለ) ውጫዊ የሕልውና ጥቃቶችና አደጋዎች የሆኑት አሉታዊ ፀረ-አማራ ትርክት መነሻ ያለው፣ በሥርዓተ-መንግስት መዋቅራዊ ሥሪት የተበጀለት፣ ማጥፋትን አላማ ያደረገ ነው።

 ➩ Ethnocide/Genocide/ Ethnic cleansing -  በማንነቱ ተለይቶ መጨፍጨፍ እና መፈናቀል እየተፈፀመና እየቀጠለ መሆኑ በሰብዓዊ ጭፍጨፋ የተደቀነ የሕልውና አደጋ አለበት።

➩ Cultural Genocide/Cultural Assimilation
- የአማራውን ባሕል፣ ታሪክና ቅርስ፣ እሴቶች፣ አማራዊ መገለጫዎች ተኩረት ያደረጉ ጥቃቶችና ውድመቶች እየተፈፀሙ ነው።

➩ Intellectual Genocide/Politicide - አማራውን ሰው ማሳጣት ላይ ትኩረት ያደረገ የልሒቃን ጥቃት እየተፈፀመ ነው። በሚፈበረኩ ክሶችና የጅምላ እስሮች ሞራሉንና ስነልቦናውን የመስበር አላማ ያለው፣ ከፖለቲካ እና ከአማራ ጉዳይ እንዲሸሽ የማድረግ ጥቃት ነው። በተለይም የአማራውን ጥያቄዎች ከፖለቲካዊ አጀንዳነት ማውረድና ማሳነስ እንዲሁም አማራው ከፖለቲካዊ ሚናና ውክልና መንፈግ ፣ በደካማ ሰዎች የሚወከል እና በአገራዊ ጉዳዮች ንዑስ  ፖለቲካዊ ማሕበረሰብ የማድረግ አላማ የያዘ ፖለቲካዊ እና የልሒቃን ጥቃት ነው።

➩ Economic Genocide - ኢኮኖሚያችንን ይዞብናል፣ መሬታችንን ይዞብናል በሚል በሚፈፀሙ ጥቃቶች እየጨፈጨፉና እያፈናቀሉ ለድንኳን ኑሮ የተዳረገው በሚሊዮን የሚቆጠር አማራ ነው። በቤተሰብ ደረጃ ሚሊዮኖች ወደድሕነት እንዲገቡ ተደርጓል። ከኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ወጥቶ የሰው እጅ ጠባቂ የሆነው ሰፊ ነው። ባለሀብቱ የሚሳደደው፣ በጦርነት ውድመት የሚፈፀምበ፣ የአፈር ማዳበሪያ የሚከለከለው ደካማ ኢኮኖሚያዊ ቁመና የያዘ አማራ ለመፍጠር ነው።

Demilitarization - የሚፈፀምበትን ጥቃት መመከት የማይችል፣ ትጥቅ የፈታ፣ ወታደራዊ ምልክቶችና አርአያዎች የሌሉት፣  ደሕንነቱ በሌሎች እጅ ያለ ደካማና ፈሪ ማሕበረሰብ የመፍጠር አላማ ይዞ ሊሠራበት የታቀደ የጥቃት አላማ አለበት።
ይሔ በስነልቦና ትጥቅ ማስፈታትን ታሳቢ ተደርጎ፡ ነፍጠኛ እየተባለ፣ የጀግንነትና አርበኝነት ታሪኩን በማሳነስና በማድበስበስ፣ የአርበኝነትና ጀግንነት መገለጫዎቹ የሆኑትን ፉከራ፣ ሽለላ፣ ቀረርቶ፣ ወዘተ አሉታዊ ገፅታ በመስጠት የተፈፀመ ነው። ኋላም ጠበንጃ ዘቅዝቀው ሐውልት ያቆሙለት ሕዝብ ነበር። ዛሬም በቀጥታ ትጥቅ ፍታ ተብሎ መብቱን የማያስከብርና እያለቀሰ እንዲኖር (ሶፍት እናቀብለው እየተባለ) እንዲኖር የተፈለገበት የደኽንነቱ ጥቃትና ስጋት ነው።

Statistical Genocide- በኢትዮጵያ በተካሔዱ የሕዝብና ቤት ቆጠራዎች ሁሉ አማራው አኃዛዊ ዘር ማጥፋት የተፈፀመበት ሕዝብ ነው። የተፈለገው በባሕል ውህደት፣ በጭፍጨፋ፣ በድህነት እየቆረቆዘ የሚያልቅና ትርጉም የሌለው አናሳ ማሕበረሰብ የማድረግ ግብ ነው።
አኃዛዊ ሕልውና መካድ የሕልውና ጥቃት ነው።

የእነዚህ ሁሉ ጥቃቶች ግብ በኢትዮጵያ ምድር ትርጉም የሌለው ደካማ አማራን የመፍጠር ነው።

እነዚህ ሰፊና ዝርዝር መገለጫዎችና ገፅታዎች ያሏቸው የአማራ ትግል መሠረቶች ናቸው። ብዙ ጊዜ የሚነሱ ዝርዝር ጥያቄዎች ሁሉ ከእነዚህ ማዕቀፎች የሚመነጩ ናቸው።

እነዚህን ማስቆም፣ ማስተካከል፣ ማረም የአማራ ሕልውና ትግል አንኳር ትኩረት ነው።
ይሔንን የማድረግ ጉዳይ በሰላማዊ ፖለቲካዊ አግባብ ስላልተቻለ ትግሉ ወታደራዊ አማራጭን ይዞ ተነስቷል።
ፍፃሜው ፖለቲካዊ መሆኑ የግድ ነው

2) ሌላኛው የአማራ ትግል የፍትሕ ጥያቄ ትግል ነው።

ከላይ በጥቅል በተቀመጡ የሕልውና ጥቃት ምንጮች ስር የተፈፀሙ የሕልውና ጥቃቶችና የጥቃት ምንጮች ፍትሕ ያስፈልጋቸዋል።  
የወንጀል ፍትሕ ጥያቄ
የካሳና እርምት ፍትሕ ጥያቄዎች ናቸው

ከዚህ አኳያ የርትዕ ፍትህ የማምጣቱ የመጀመሪያው አጀንዳ እውነት አፈላላጊ አካል አቋቁሞ ተልዕኮ መስጠት ነው።

📍 የወንጀል ፍትሕ ጥያቄያችን በአማራው ላይ ለተፈፀሙ ወንጀሎች ሁሉ ፈፃሚዎችንና ሚና ያላቸውን ሁሉ በተሳትፏቸው ልክ ወደፍርድ የማድረስ ጥያቄና ትግል ነው።
የመጀመሪያው ጥያቄ በተለያዬ መጠን በአለምአቀፍ የመብት እና ግዴታ መስፈሪያ ለተፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች በፍርድ ቤት የሚሰጥ ብያኔ ነው። የአማራ የሕልውና ትግል ይሔንን የማረጋገጥ ትግል ነው።
የዘር ማጥፋትና ዘር ማፅዳት ወንጀሎች ሁሉ ፍርድ ሊሰጥባቸው የግድ ነው።

📍የካሳና የዕርምት ፍትህ ሌላኛው ጥያቄና ትግላችን ነው።
የዚህ የፍትህ ጥያቄና ትግላችን በዋናነት መጪውን ጊዜ ለአማራው ሰላማዊ እና ጤናማዊ ማድረግን ያለመ ነው። ለተፈፀሙ በደሎች እውቅና ሰጥቶ የተጎዳውን መካስ እና ማረም አስፈላጊ ነው።
ወንጀለኞችን ለፍርድ ከማቅረብ በተጓዳኝ ተጎጂዎችን መካስ የፍትሕ ርትዕ ትግላችን አካል ነው።
ለደረሱ ቁሳዊና ሞራላዊ ጥቃቶች ተገቢ ካሳዎችን ማከናወን ነው።
በዚህ ረገድ ከቁሳዊ ካሳዎች በተጓዳኝ  በፍረጃና ጥቃት ለደረሱ ስነልቦናዊና ሞራላዊ ጥቃቶች ካሳ ማሰጠት ነው።

የእርምት ፍትሕ ትግላችን ለአማራው የሕልውና ጥቃት ምንጭ የሆኑ ፖለቲካዊና መዋቅራዊ ጉዳዮች መታረም አለባቸው።
ትግሉ የሕልውና ጥቃት ምንጮችን እርማት መስጠት ባልቻለበት የሕልውና አደጋውን መቀልበስ አይችልም፤ ፍትሕ ተሰጠ ማለት አይቻልም።
ይሔ በተለይ አዲስ የህግ እና የፖለቲካ ስርአት መፍጠር ቀጣዩ ወሳኝ ምዕራፍ ነው።

በኢትዮጵያ ለአማራም ሆነ ለሌሎች ቀጣዩ የህግ እና የፖለቲካ ስርአት ምን መሆን አለበት የሚለው ወሳኝ ነው። የአማራ ህዝብ ዳግም ወደ ህልውና አደጋ የማይገባበት፣ ህልውናው እንዲሁም እንደ ህዝብ ያሉት መብቶች የሚረጋገጡበት እና ፍላጎቶቹን በዲሞክራሲያዊ መልኩ ታግሎ የሚያሳካበት የህግ እና የፖለቲካ ማዕቀፍ ሊኖረው ይገባል። ይሄ የሌሎች ኢትዮጵያውያንን ፍላጎቶች ያካተተና የጋራ አገራዊ ራዕይን ለማስቀመጥ ከመግባባት ጋር የሚያያዝ ነው።

ይሔ የአማራ ብሔርተኝነት እና ብሔራዊ ትግል መሠረት ነው

Animut Abraham

14 Nov, 16:47


https://youtu.be/zHPjUsd-JvY?si=uxHiLtFijv2kLmRT

Animut Abraham

13 Nov, 21:10


https://www.youtube.com/live/y6aLb-7LBpM?si=OimZIBBU_AAmD3uS

Animut Abraham

13 Nov, 19:30


➻ ጋዜጠኞች

መስከረም አበራ፣
ዳዊት በጋሻው ፣
ጎበዜ ሲሳይ፣
ገነት አስማማው፣

➻ ምሁራኑ

ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ፣
ዶ/ር ሲሳይ አውግቸው
ዶ/ር መሠረት ቀለም ወርቅ
ረ/ፕ ማዕረጉ ቢያበይን
መንበር አለሙ
ሲሳይ መልካሙን ጨምሮ በርካታ የአማራ የህሊና እስረኞች ነገ ጠዋት በልደታ የአገዛዙ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ።

የእምነት ክህደት ቃልም ይሰጣሉ።
በመሆኑም በአዲስ አበባ የምትገኙ ጋዜጠኞች በስፍራው እንድትገኙ ጥሪ ቀርቧል።

የአማራ ተወላጆችና አገር ወዳድ ዜጎችም የግፍ እስረኞቹን ችሎት እንድትከታተሉ ይሁን!!!!

Animut Abraham

13 Nov, 16:13


https://youtu.be/LhKNlhkGplo?si=BuwP7EnpuF0w--Rw

Animut Abraham

13 Nov, 06:14


https://youtu.be/p-6CCRfs24I?si=F1u5h-fvrQo57rfP

Animut Abraham

12 Nov, 16:57


https://youtu.be/YV1SEBw7O8I?si=4DRXEu86Bs1IIYzc

Animut Abraham

12 Nov, 13:02


https://www.youtube.com/live/DFUJQ7PvveY?si=__IjSmDWbZqL-pOA

Animut Abraham

10 Nov, 14:10


https://www.youtube.com/live/pX38V-j5US8?si=rWGve828oHDxYZON

Animut Abraham

07 Nov, 16:59


የኤቢሲ ቴቪ በአሜሪካ ሲያትል የሚደረገውን የአማራ ዲያስፖራ የተቃውሞ ሰልፍ ከአንድ ስዓት በኋላ በቀጥታ ያስተላልፋል።
ዝግጅቱን ለመከታተል ተከታዮቹን አማራጮች በመቀላቀል  ይከታተሉ 👇

1) Youtube  -

  ➻ የኤቢሲ እለታዊ የዜና ዘገባዎችን - youtube.com/@abcnews0921?s…


2)  Facebook - 
facebook.com/AmharaBroadcas…

3) Tiktok -
tiktok.com/@amaharabroadc…

4) X (Twitter) -  x.com/AmharaBCenter?…

5) በSatellite ለመከታተል

    ➩ https://amharabroadcasting.com/

➩ Platform: Yahsat 52° East
Frequency: 12149 MHz
Symbol rate: 27500
Polarization: Horizontal
Video Standard: DVB-S2
FEC: 3/4


6) በwhatsup ስልክ አስተያየት ለመስጠት  +1 (720) - 309- 3725
ይደውሉ

Animut Abraham

07 Nov, 16:20


https://youtu.be/4hYU6B1DR2Q?si=tlflG0kt0k4NeR4O

Animut Abraham

07 Nov, 14:18


አብይ አህመድ ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም አቸፈር- ዝብስት ላይ በፈፀመው የጦር ወንጀል ከጨፈጨፋቸው 43 ሲቪሊያን መካከል ለግዜው ዝርዝራቸው የደረሰን:-
1. ሀይማኖት ተማረ
2. አብርሃም አለሙ
3. ወርቁ ሲሳይ
4. አስፋው ደለለ
5. አዲሱ አወቀ
6. ስመኛው በእውቀት
7. አትርሰው ዳኝነት
8. ስጦታው ምኒችል
9. ስሎታው ስሜነህ
10. ተሻገር ገብሬ
11. ችሎታው አዘነ
12. ሀብታሙ አደባ
13. ቻላቸው ጥሩነህ
14. አይቸው ተመስገን
15. ምህረት ሙሉቀን
16. ብርሃኑ ማንነግረው
17. ማስተዋል ታዴ እና ሌሎችም ይገኙበታል።

በሌላ በኩል በተመሳሳይ ቦታ በተደረገ ጥቃት:-
1. አበባው ተፈራ
2. ምስክር
3. ተመስገን መለሰ
4. ስለሽ ተስፋ
5. ጌጤነህ መኳንንት
6. አብርሀም ድረስ
7. ጌታነህ ካሳ
8. አብርሀም እግዳው
9. መታደል አየነው
10. አማን ግርማው እና
11. አጉማሴ አብዬ የተባሉት ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው እና በሞት እና በህይወት መሃል የሚገኙት ናቸው።

በሰው ላይ ጉዳት ባያደርስም በተመሳሳይ ቀን ፋግታ ላይም የድሮን ጥቃት ተፈፅሟል።

በዚሁ እለት በቲሊሊ ዙሪያ አስኩና ጊዮርጊስ ቀበሌ የአንድ ቤተሰብ አባላትን የገደለ ጥቃት ሲፈፀም ባንጃ ወረዳ ሳትማ ዳንጊያ ቀበሌ አከና አቦ አካባቢ እና ጃንጉታ ጊዮርጊስ አካባቢዎች ላይ የደረሰ የድሮን ጥቃት በርካታ የቤት እንስሳትን ገድሏል።


(Aseres mare)

Animut Abraham

07 Nov, 13:57


https://youtu.be/U4e9zLudZa0?si=AYYluiNOaarqP6ki

AMHARA PREVAILING

03 Nov, 20:31


https://youtu.be/8jruxr75Gj4?si=wZHonL-GG3mokmfG

AMHARA PREVAILING

03 Nov, 07:44


https://www.youtube.com/live/yb5GTKRpk6c?si=pKE6ofehvT_DmSlT

AMHARA PREVAILING

02 Nov, 15:24


https://youtu.be/nrICRk2FbcA?si=v-7cBRQKujC7RkG1

AMHARA PREVAILING

02 Nov, 11:48


ኤቢሲ ቴሌቪዥን ለመደገፍ እና በወርሃዊ መዋጮ አባል ለመሆን የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ ፤

[ABC TV donation/Membership options:]

A) GoFundMe: gofund.me/b050cf37

B) Zelle: +1 (720) 309-3725

C) Paypal/Credit Card: paypal.com/donate/?hosted…

D) Credit/Debit Card: buy.stripe.com/9AQdQS52A22ceO…

E) Monthly  Subscription
  ➩  Paypal:
      $30/month:
paypal.com/webapps/billin…

➩  Credit/Debit Card/ABC Website: amharabroadcasting.com/members/

AMHARA PREVAILING

02 Nov, 11:45


የኤቢሲ ቴቪ መረጃዎችን በአማራጭ ይከታተሉ፤

1) Youtube  -

  ➻ የኤቢሲ እለታዊ የዜና ዘገባዎችን - youtube.com/@abcnews0921?s…

2) Telegram -
t.me/abctvamhara

3)  Facebook - 
facebook.com/AmharaBroadcas…

4) Tiktok -
tiktok.com/@amaharabroadc…

5) X (Twitter) -  x.com/AmharaBCenter?…

6) Rumble

rumble.com/v5heosh-abc-st…

AMHARA PREVAILING

28 Oct, 19:45


https://youtu.be/4i8Q29rrdZI?si=77Gsoz1-gqU2dtpT

AMHARA PREVAILING

28 Oct, 13:13


https://youtu.be/fnI7vbQ-4Tw?si=_q1dHD93GhoIENSA

AMHARA PREVAILING

27 Oct, 21:54


https://youtu.be/8HWnU4Cy4rY

AMHARA PREVAILING

25 Oct, 12:53


"ጎጃም አበበ"

AMHARA PREVAILING

24 Oct, 04:14


https://youtu.be/1zBAU3-mTec?si=XmsGZVBJ0JdZj0BD

AMHARA PREVAILING

21 Oct, 18:08


https://youtube.com/live/bDCdGpNxiik?feature=share

AMHARA PREVAILING

21 Oct, 18:07


https://youtube.com/live/bDCdGpNxiik?feature=share

AMHARA PREVAILING

21 Oct, 16:43


https://youtu.be/Pu_upolawmc?si=bAQvTg8FT8t9DRKI

AMHARA PREVAILING

20 Oct, 12:22


ኤቢሲ ቴሌቪዥን መደገፍ ለምትፈልጉ የሚከተሉትን አማራጮች ተጠቀሙ ፤

ABC TV donation/Membership options:

A) GoFundMe : https://gofund.me/b050cf37

B) Donation supports
 
  ➻ Zelle: +1 (720) 309-3725

Paypal/Credit Card: https://www.paypal.com/donate/?hosted_button_id=S2SDCKYBU37J8

Credit/Debit Card: https://buy.stripe.com/9AQdQS52A22ceOc9AJ

C) Monthly Membership Subscriptions

  ➻ Paypal:  $30/month subscription;
https://www.paypal.com/webapps/billing/plans/subscribe?plan_id=P-8E300226VS696415YM3HVV3A

Credit/Debit Card/ABC Website: https://amharabroadcasting.com/members/

D) Bank option

Bank Name: Wells Fargo
Routing No: 102000076
Account No: 5599022349

AMHARA PREVAILING

18 Oct, 05:44


የአርበኛ ዘመነ ካሴ የእለቱ መልእክት
(ጥቅምት 08-2017 ዓ.ም)

ለጀግናው የአማራ ህዝብ እና ለክፍለ-ዘመኑ የአፍሪካ ቀንድ ክስተት የአማራ ፋኖ አመራር እና አባላት!!
___
በዘመ
ቻ መቶ ተራሮች ባለፉት አስራ ስድስት ቀናት እጅግ የበዙ የድል ታምራትን አሳይተናል።በሌላ ድንቅ የዘመቻ እቅድ እስኪተካም ዘመቻ መቶ ተራሮች ተጠናክሮ ይቀጥላል።

ወገኖቼ! ጓዶች!!

ይህ የህልውና ትግል በፍጥረቱም፥ በፍጥነቱም በባለቤቶችም ብዙ ነገሩ የተለዬ በመሆኑና በሌሎች ብዙ አካባቢያዊና ቀጠናዊ ምክንያቶች ምክንያት አውቆ የተኛ የሚመስለው አለምም ሲያንቀላፋ አንኳን አንድ አይኑን ከፍቶ ያለመዘናጋት የሚከታተለው ትግል ነው።
እና እንደ ሁልጊዚያችን እንበርታ።

ሃገር ሽጠው በሚያገኙት የደም ገንዘብ አሮጌ ተራ ወርደው በሚሸምቱት ድሮንና ተተኳሽ አይደለም ከዋክብት ቦንብ ሆነው የአማራ ህዝብ ላይ ቢዘንቡ እንኳን ጠላቶቻችን ይህን ትግል ማሸነፍ አይችሉም።እምቢ ያለን ህዝብ፥ ለህልናው ላለመጥፋት የሚታገልን ህዝብ ማሸነፍ ፈፅሞ አይቻልም። ከምድረገፅ ላለመጥፋት መሳሪያ ያነሳን ህዝብ ከማሸነፍ የፀሀይን ከምስራቅ ወደ ምእራብ ተፈጥሯዊ የጉዞ ኡደት ከሰሜን ወደ ደቡብ ማዞር ይቀላል። ከፈጣሪ በታች ትልቁ ጉልበት ያለው የአመፀ ህዝብ መዳፍ ላይ ነው። እንበረታ እንፅና ብቻ!! ፅናት ነገ ከነ- ጠዋት ውብ ጀንበሯ የራስ እንደምትሆን በጥልቅ ከነፍስ በማመን የዛሬን ሰው፣ተፈጥሮና ሁኔታዎች ወለድ ወጣ ውረዶችን የማመቅና የገለባ ያክለ እንኳን ለስን ልቦናችን ሳይከብዱን ወደ ግብ የመገስገስ ስነ አእምሯዊ ሁነት ነው። -እንፅና!!

• ለመላው የአማራ ህዝብ!!
____
አይዞህ በርታ!!
ጠላት ከመድረገፅ ሊፍቅህ በሰማይም በምድርም ጭፍጨፋ እየፈፀመብህ ቢሆንም
ከታሪክህ ፣ከማንነትህና ከውብ እሴቶችህ አኳያ ይህን ዘመን በድልና በኩራት እንደምታልፈው የደቂቃ ጆሮ ካዋስከው ተራራውና ሸለቆው በደምህ ደረቱ ላይ ከመዘገበው ወፍራም ታሪክህ ብዙ አብነቶችን መዞ ይነግርሃል።
በመካከለኛው ዘመን ማንነትህን፥ ታሪክህን፥ ግዛትህንና መንግስታዊ አስተዳደርህን አሳለፎ ላለምመሰጠት 15 አመታትን በዱር በገደሉ ኖረሃል፥ ጠላቶችህን ተፋልመሃል፥ በመጨረሻም አሸንፈሃል።
በቅረቡ የታሪክህ አንጓ ላይ የጣሊያን ወረራን ዘመን መለስ ብለህ ብታይ አምስት አመት ዱሩን ቀየህ ዋሻዎችን ቤትህ አድርገህ ከመሬት የሚትኮስን የጠላተትና የባንዳ ጥይት መክተህ፥ ከሰማይ የሚዘንብ የመርዝ ጋዝን በጫካ እና በዋሻ ጥላ ተከላክለህ ታግለሃል፥ በመጨረሻም አሸንፈሃል!!
እና ወገኔ ሆይ ፅና!! ነገ ያንተ ነውና ፅና!!


•ለመላው የአማራ ፋኖ አመራርና አባላት
__
ታሪክ
እየሰራን መጥተናል። በቅርቡ በዘመቻ መቶ ተራሮች ተአምር አሳይተናል፥ የጠላትን አንገት ዳግም ቀና በሎ እንዳያይ አድርገን ወደ ግራ ሰብረናል። ከምናውቅበትና ከመጣንበት መደበኛው ፋኖአዊ ውጊያችን ባለፈ ጠላት ኪሊማንጃሮን ነቅሎ አምጥቶ ምሸግ ቢገነባ እንኳን ማስቆም የማይችለው አንድ ሌላ ድንቅ ዘመቻ በቅርቡ ይኖረናል። እንበርታ! እንፅና!!፥ፅናት የትግላችን ደም ሰር የድላችን ምሰሶ ነው።

•ለአማራ አክቲቪስቶችና ጋዜጠኞች
_
ከሰሞ
ኑ የጀመራችሁት የተናበበ እና የተቀናጀ የስርአቱን ግፎች የማጋለጥ ዘመቻ እዚህ መሬት ላይ ያለን ወንድምና እህቶቻችን በእጅጉ አስደስቷል። አኩርቷል።
ከኛ ላልሆኑ፣ ህሊናን ያክል ውብ ፀጋ በአምሳ ሳንቲም ለገዳያቸው የሸጡ፣ ለወደፊቱ ሌላ ነፃ አውጭ በስማቸው የምናቆምላቸውና ነፃ የምናወጣቸው አሳዛኝ ፍጡራን አንድ ደቂቃም ሳታባክኑ ትኩረታችሁ መሰል ትግል ላይ ብቻ ይሁን። ድንቅ ጅምር ነው በርቱ።

ለአማራ ዲያስፖራዎች
___
ከሰሞኑ ጥሩ መነቃቃት እያየን ነው። ጥሩ ነው። በእጅጉ ግን ይቀራል። እናቶቻችሁ ከነ ከብቶቻቸው በድሮን በሚጨፈጨፉበት ዘመን ለሰበብ የሚሆን የሚያደናቅፍ የእናት መቀነት የለምና ጥሪያችንን ሰምታችሁ ውጡ!!
በሁሉም ዘርፍ ውጡና ታገሉ። ያበቀለው መሬት በእሳት እየተጠበሰ የሌላ ሃገር መሬት ላይ ችሎ እንቅልፍ የሚተኛ ጤነኛ አማራ ካለ የኛ አይደለም።
ከነ ጃሪና ኮሎ ጋር አብራ ለምትገደል እናት ሰልፍ መውጣት ያን ያክል ከባድ ነው? አይምስለኝም።
እና በርቱ ወገኖቻችን!

•ለጠላት አድራችሁ በጠላት ካምፕ ላላችሁ !
__
በተለ
ያዬ ጊዜ ያደረግነውን ጥሪ ተቀብለው የተቀላቀሉን መሰሎቻችሁ ከህሌናም፥ ከታሪክም ተጠያቂነት ራሳቸውን አድነው ከሰቀቀን ወጠው ሂወታቸውን እንደ አዲስ መኖር ጀምረዋል።
እነ አብይ ዛሬ ይንቋችኋል፣ ይጠሏችኋል ነገ አውጥተው ጎዳና ላይ ይጥሏችኋል። ጎዳና ላይ የውሻ ሞት ትሞቱና ያሳደጋችሁ ምድር ተከፍቶ ይውጣችኋል። ስለዚህ ያ ከመሆኑ በፊት ኑ!! ኑ ብለናል ኑ!።

እንበርታ!
እንፅና ወገን። ይህ ትውልድ የመከራ ሳይሆን የድል ትውልድ ነው። ዘመኑም የአማራ ትንሳኤ የሚበሰርበት ነው።

አንድ አማራ! (አንድ ህዝብ፥ አንድ እጣ- ፋንታ፥አንድ ድል!!)

ድል ለ አማራ ህዝብ
[ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም!!]
አዲስ ትውልድ፥አዲስ አስተሳሰብ ፥አዲስ ተስፋ!!

AMHARA PREVAILING

17 Oct, 04:53


አላፈገፍግም 

በግፍ ለታረደው ወገኔ
ባጭር ለተቀጨው ለህፃኑ ልጄ
ለተደፈረችው እህቴ
በእሳት ለነደደው ቤቴ
በግፍ ለፈረሰው ቤተ እምነቴ
ለተገደለብኝ  አባቴ
ለታረደችብኝ እናቴ
ጠላት ለዘረፈው  ርስቴ
ወጥቶ ለቀረብኝ ወንድሜ
ሞት ለታወጀበት ማንነቴ

*  አላፈገፍግም  ***

AMHARA PREVAILING

16 Oct, 20:24


https://youtu.be/yoYZMR_weH8

AMHARA PREVAILING

16 Oct, 15:06


ዛሬና ነገ ለተከታታይ ቀናት የሰብዓዊና የጦር ወንጀሎችን የሚያጋልጥ የX (tiwitter) ዘመቻ ይደረጋል።

ከ16k በላይ ተከታይ ያለው የX (Twitter) ገፄ ተዘግቷል።
በተከታዩ አዲስ ገፅ ይከታተሉኝ።

https://x.com/AnimutAb?t=QP2lh-yFFT3_mHbrpONx_g&s=09

AMHARA PREVAILING

15 Oct, 16:44


https://youtu.be/bgaRVCWn4iY

AMHARA PREVAILING

15 Oct, 15:17


ሰበር መረጃዎች ደርሰውናል !!

➻ የአማራ ፋኖ በወሎ ሲያደርጋቸው የዋሉ አውደውጊያዎች ፤

➻ በጎጃም የተፈፀሙ ሁለት የድሮን ጥቃቶች

ዝርዝሩን ይጠብቁን 👇

https://youtube.com/@abcnews0921?si=a0JqclF_sbJfHp0M

AMHARA PREVAILING

14 Oct, 21:05


https://youtu.be/vNzowqZ9YOc

AMHARA PREVAILING

14 Oct, 21:05


https://youtu.be/8mm0rZXygPk?si=Q797PH8qEdqVyyhI

AMHARA PREVAILING

14 Oct, 14:45


ሠበር መረጃዎች አሉን

በድሮን ጥቃት የተመቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት

የአገዛዙ ታንክ የተቃጠለበትና ጀነራሎች የፈረጠጡበት የወልድያ ኦፕሬሽን መረጃዎች


መረጃዎችን አጠናቅረን እስከምናቀርብ 👇

ይሔንን የኤቢሲ ቴቪ youtube ገፅ ዛሬ 1ሺህ እናስገባው።

ሁላችሁም subscribe አድርጉ፣ share በማድረግም ለሌሎች ይጋብዙ።

https://youtube.com/@abcnews0921?si=7_kXsyu7bbS8JAUv

AMHARA PREVAILING

14 Oct, 12:30


የኤቢሲ ቴሌቪዥን ዝግጅቶችን እንዴት መከታተልና መሳተፍ ይቻላል

ሀ) በስልክ አድራሻችን በመሳተፍ ፤

ለኤቢሲ ቴሌቪዥን የመረጃ ጥቆማዎችን ፣ አስተያየቶችን ለማድረስ በኤቢሲ የTelegram እና WhatsApp ስልክ ቁጥር +17203093725 ያድርሱን።

ይፃፉልን

የድምፅ፣ የምስልና ቪዲዮ መልዕክቶችን ያስቀምጡልን


ለ) የኤቢሲ ቴቪ የማሕበራዊ ገፆችን በመቀላቀል መረጃዎችን በአማራጭ መከታተል ይችላሉ፤

1) Youtube  -

  ➻ የኤቢሲ ቴቪ https://youtube.com/@abcnews0921?si=7_kXsyu7bbS8JAUv

2) Telegram -
https://t.me/abctvamhara

3)  Facebook - 
https://www.facebook.com/AmharaBroadcastingCenter?mibextid=ZbWKwL

4) Tiktok -
https://www.tiktok.com/@amaharabroadcasting?_t=8peyWuSctyH&_r=1

5) X (Twitter) -  https://x.com/AmharaBCenter?t=dlCeS3GzWQKGfLPi1kwuwQ&s=09

6) Rumble

https://rumble.com/v5heosh-abc-studio-232017-.html

ሐ) የሳተለይት ስርጭታችንን በቴሌቪዥንዎ በመጫን መከታተል ይችላሉ፤


በሳተላይት አድራሻችን ዝግጅቶቻችንን በቀጥታ ቴሌቪዥን ስርጭት ለመከታተል የሳተላይት መሳቢያ ሳህንዎን ማዞርና መቀየር ሳያስፈልግዎ፣ በሳሕንዎ አናት ላይ በአነስተኛ ዋጋ ገዝተው በሚያስገጥሟት LNB ብቻ አሁን በሚጠቀሙት የሳተላይት አማራጭ ላይ የቴሌቪዥን ምርጫዎችን search ሲያደርጉ ABC TV AMHARA የሚለውን ጣቢያችንን ያገኛሉ።

Platform: Yahsat 52° East
Frequency: 12149 MHz
Symbol rate: 27500
Polarization: Vertical
Video Standard: DVB-S2
FEC: 3/4

በሚመችዎ አማራጮች በመከታተል በሕልውና ትግሉ ይሳተፉ

AMHARA PREVAILING

12 Oct, 18:02


Now the formative period ENABLERS are speaking !!

<< የኢትዮጵያ ችግር ቋጠሮ ጎጃም ነው፣ እዚያ መዝመታችን አይቀርም>> ያለህንም ብትጨምረው ጥሩ ነው።

<< ትግራይ ፣ አማራ እና ኤርትራ ይፈርሳሉ >> ያለውን የአብይ አሕመድ ንግግር ሊዘነጋ የሚችል አይደለም።

<< አማራ በሚሊዮን አመትም ወደስልጣን አይመጣም፤ Not even in million years!!" የሚለው የአብይ ንግግርም አማራ ላይ ጦርነት እስከሚከፍት ሊጠበቅ የሚገባው አልነበረም።

AMHARA PREVAILING

12 Oct, 15:46


ሰበር መረጃዎች 👇

➻ አገዛዙ 210 ንፁሐን ላይ የቤት ለቤት ጭፍጨፋ ፈፅሟል

➻ ቁጥራቸው ያልታወቀ ገበያተኞች በድሮን ጥቃት ተመተዋል

➻ ከ 300 በላይ የአገዛዙ ኃይል ተደምስሷል

👇

https://youtu.be/LGkKjWgNK8Y?si=NtpXDtMhvCcYSJIg

AMHARA PREVAILING

11 Oct, 16:12


ይሔንን የቴሌግራም ገፅ ይቀላቀሉ፤

ለወዳጆችዎም ያጋሩ 👇

https://t.me/abctvamhara

AMHARA PREVAILING

11 Oct, 16:10


መረጃ!

ፋኖ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች የሚገኙ ባንኮች ጥሬ ገንዘብ እንዳይሰጡ ትዕዛዝ ተላልፏል። መከላከያ ተሸንፎ ሲወጣም የከተሞችን ጥሬ ገንዘብ እየያዘ እንዲወጣ በአማራ ክልል ያለው "ወታደራዊ ኮማንድ" መመሪያ አስተላልፏል።

በሰከላ ወረዳ ግሽ ዓባይ ከተማ ሁሉም የግልና የመንግስት ባንኮች ስራ አቁመዋል። የብልጽግና ወታደራዊ ቡድን ባንኮች የጥሬ ገንዘብ ዝውውር እንዳንይኖር፣ የጤና ኬላዎች የመድሐኒት ግብዓት እንዳያገኙ፣ የኢንተርኔትና የስልክ ግንኙነትም እንዲቋረጥ ትዕዛዝ ማስተላለፉ ታውቋል።


ጋዜጠኛ በላይ ማናየ እንደዘገበው

AMHARA PREVAILING

11 Oct, 15:46


ከአረመኔዎች ጋር የሚደረገው ትግል ቅዱስ ነው !!

ሴት ልጅ ከግንድ አስረው ለማሰቃየት የተሠራ በቂና ልዩ ጥላቻ አለ !!

የጨቅላው ልጅ ለቅሶ የልጅሽ ይሆን እህታለም?
እኔን !!

ግድ የለም !!
ተፈጥሮም ፍትሐዊ ምላሽ ትሰጣለች !!