DBU የተማሪዎች ህብረት!!

@dbustudent


የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

28 Jun, 05:44


#MoE #Pharmacy

ትናንት የተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና "የቴክኒክ ችግር" አጋጥሞት እንደነበር ትምህርት ሚኒስቴር አረጋገጠ።

ስለሆነም ፈተናውን በድጋሜ እንደሚሰጥ ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

ፈተናው በድጋሜ ቅዳሜ ሰኔ 22/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ እና ከሰአት ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ ይሰጣል ተብሏል።

ለፈተናው ተቀምጣችሁ የነበራችሁ የፋርማሲ ተማሪዎች በየተፈተናችሁበት የፈተና ጣቢያ በሰዓቱ በመገኘት በድጋሜ የሚሰጠውን ፈተና እንድትወስዱ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

21 Jun, 07:18


የበጎ አድራጎት ጥሪ:-
ለወገን ደራሹ ወገን ነውና
ከዚህ በታች ስሙ የተለጠፈው ተማሪ የኛን እርዳታ ይፈልጋልና እባካችሁ እንድረስለት::

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

21 Jun, 07:17


የበጎ አድራጎት ጥሪ:-
ለወገን ደራሹ ወገን ነውና
ከዚህ በታች ስሙ የተለጠፈው ተማሪ የኛን እርዳታ ይፈልጋልና እባካችሁ እንድረስለት::

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

09 Jun, 07:01


ማስታዎቂያ
የክረምት በጎ አድራጎት ለመሳተፍ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ሰኞ 03/10/16 ዓ/ም ከተዋቱ 3:00 ሰአት በመመርቂያ አዳረሽ ስልጠናው ስለሚሰጥ በሰአቱ እድትገኙ ስንል እናሳስባለን::

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

31 May, 11:21


ማስታወቂያ
ሰላም ወድ የደብረ ብረሃን ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ ጠዋት ተስተጉጉ ሎ የነበረው ክላስ ከሰዓት ኖርማል በነበረው ክፍለጊዜ ስለሚቀጥ ል ሁሉም ተማሪ ወደ ክላስ አንድትገቡ ስንል አናሳስባለን::

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

29 Apr, 09:42


ውድ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን አንዳንድ መረጃዎችን እንዲሁም መልክትን ለማስተላለፍ እንወዳለን።
1ኛ, ማንኛውም ተማሪ ንብረቱን በጥንቃቄ ሊይዝ ይገበዋል
2ኛ, ዶርም ሳትቆልፉ መውጣት አትርሱ መፀዳጃ ቤት እንኳን ቢሆን የሄዳችሁት
3ኛ, በየኮሪደር እና ሻወር ቤት እንዲሁም ዶርም እና በጀርባ በኩል የሚገኘው መብራቶች በርተው ውለው ሲያድሩ ይታያሉ። በመሆኑም በሃላፊነት ስሜት ሁላችንም ልንቆጣጠራቸው እና ልናጠፋቸው ግድ ይለናል።
4ኛ, ሁሌም እንደምንለው ውጭ የምናመሽ ተማሪዎች በጊዜ እንግባ እንዲሁም የምንወጣ ተመሪዎች በጊዜ እንውጣ ጊዜው አይደለም እንኳንለማታ ለቀንም አስቸግሯል።
5ኛ, ላፕቶፕ በላይብረሪ ለብዙ ሰአት ትታችሁ የምትቆዪ እባካችሁ ንብረታችሁንም ተጠንቀቁለት፣ሃላፊነቱንም የራሳችሁ ነው
6ኛ, ዴስቲቪ በምትመለከቱ ጊዜ ያላግባብ ድምጽ የምታወጡ እንዲሁም በወንበር የምትነጋገሩ ሁላችንም እራሳችንን እንፈትሽ
7ኛ,ውሃን ያላግባብ ተከፍቶ ሲፈስ ካየን መዝጋት የሚያሰቸግር(የተበላሸ) ከሆነ ለሚመለከተው ማሳወቅ,ተከፍተው ያሉ በር እና መስኮትን መዝጋት
8ኛ,ከጊዜ ወደ ጊዜ በከተማችን በግቢ አከባቢም ጭምር አሰቸጋሪ ሌባ ተንሰራፍቶ ይገኛል, የሌቦች ባህርያት በባጃጅ እንሸኛችሁ,ይሄን ጽሁፍ አንብብልኝ,ሎተሪ ደርሶኝ ብሄራዊ ሎተሪ አሳዩኝ ፣እስከዛው ስልካችሁን ይዠልቆይ መታወቂያ የለኝ ሆኖነው እናንተ አውጡልኝ ስልክ ቁጥር ያዝልኝ,አንዴ አስደውለኝ, ገፍቶ ለማለፍ መሞከር, ለማኝ መምሰል,ደካማ መምሰል,የሃይማኖት አባት መምሰል, ፈፅሞ የማይገመት (ሃብታም) ወዘተ በመምሰል........ ብቻ በተለያዪ ዘዴ እየሸወዱ ይገኛል። አንዱም የዩንቨርስቲ ተማሪዎች የዝርፊያው ተጋላጭ ናቸው። ስለዚህ እባካችሁ ተጠንቀቁ።

አብዛኛው መልክት ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ ላይ ያተኩራል።

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

10 Apr, 03:45


Eid Mubarak 🤗

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

10 Apr, 03:43


ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ
⭐️🌙🕍እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ ::
ኢድ ሙባረክ !!!🕌🌠🌃
"የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት "

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

04 Apr, 05:47


Example user name= DBU1600004167( his/her ID number)
current Password= Dbu1234*

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

04 Apr, 05:47


ውድ ሁሉም ተወካዮች ፣
ኦንላይን ላይ የፈተና ገጽን በተመለከተ ለክፍል ተማሪዎችዎ የሚከተለውን መረጃ ያካፍሉ፡ የገጹ አድራሻ 10.18.3.9 ነው። ተማሪዎች ስማቸውን ማለትም የተማሪ መታወቂያ ቁጥራቸውን እና የአሁኑን የይለፍ ቃል Dbu1234* በመጠቀም መግባት አለባቸው። ተማሪዎች ከገቡ በኋላ ወዲያውኑ የይለፍ ቃሎቻቸውን በቀላሉ ወደማይረሳው እና ቢያንስ 8 ካራክተር ያካተተ ሲሆን ይህም ትልቅ ፊደላትን, ትናንሽ ፊደላትን, ቁጥሮችን እና ልዩ ካራክተር (# $ % $#*?/+-) መቀየር አለባቸው. ተማሪዎች የይለፍ ቃሉን 1234 በመጠቀም በሞክ ፈተና መለማመድ እንደሚችሉ ልብ ይበሉ ማንኛውም ችግር ካጋጠማችሁ ቅዳሜ በ28/07/2016 በድህረ ምረቃ ላይብረሪ ሊያገኙን ይችላሉ። የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በጠዋት መምጣት አለባቸው፣ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ ከሰአት በኋላ መምጣት አለባቸው።
ለትብብርዎ እናመሰግናለን.

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

04 Apr, 05:47


Dear all representatives,

Please share the following information with your class students regarding the online exam page: The page address is 10.18.3.9. Students should log in using their username, which is their student ID number, and the current password, which is Dbu1234*. After logging in, students must immediately change their password to one that is not easily forgettable and consists of a minimum of 8 characters, including capital letters, small letters, numbers, and special characters (# $ % $#*?/+-)Please note that students can practice with a mock exam using the password 1234. If you encounter any challenges, you can contact us on Saturday, 28/07/2016, at the post-graduate library. Natural science students should come in the morning, while social sciences students should come in the afternoon.

Thank you for your cooperation.

Sincerely,

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

19 Mar, 11:47


ለሁሉም የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ2016ዓ/ም የሰኔ እና 2017ዓ/ም የጥር ተመራቂዎች በሙሉ ሃሙስና ቅዳሜ ከላይ በፎቶ ላይ በምታዩያቸው ፓኬጆች ስልጠና ስለሚሰጥ የስልጠናው ተሳታፊ እድትሆኑ::

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

19 Mar, 11:41


Edited DBU-Dereja Campaign

DBU የተማሪዎች ህብረት!!

18 Mar, 18:37


ማሳሰቢያ
ለሁሉም የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ሰዓት ስንት ሰዓት እደሆነ ሁሉም ተማሪ የሚያውቀው ነው ::ቢሆንም ግን አንዳንድ ተማሪዎች ሰዓት አሳልፋችሁ የምትመጡ አላችሁ እናም ያለው ነባራዊ ሁኔታ ለዚህ ምቹ ስላልሆነ በሰአቱ እድትገቡ ስንል እናሳስባለን :: ከዚህ ውጭ ግን ለሚፈጠረው ችግር ኃላፊነቱን በራሳችሁ የምትወስዱ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን ::