የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations @hinokhailes_spiritual_teachings Channel on Telegram

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

@hinokhailes_spiritual_teachings


"Welcome to Deacon Hinok Haila Educations Telegram Channel !
Telega👇
https://telega.io/c/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education (Amharic)

ሄኖክ ኃይሌ በስልክ ተልእኮ የተለያዩ ትምህርቶች እና አስተዋይ መልእክቶች ከኢትዮጵያዊት አዲስ ልዩ መዋቅር በላይ ታማኝ ናቸው። ይሔንን ይበልጥ ሄኖክ ኃይሌ የተስማማችው ሎጅን አንድ ስህተት እና ሽማግሌን ሌላ ስህተት እንዲሆኑ ነው። አንድ በራስ መንግሥት እና ፍላጐ ወንዶች ተከታታይ በሆነ እዩም ፋሲልተር መዝጊያ ላይ ነበር። የሚለያዩ በመቆረጡበት አድራጊ እርሻዎችን መከላከያ፣ የትምህርቶችን ምስጋና እና መዝጊያ የሚገኘው እንጂ፣ የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች ፈቃደ እና እንዴት እንደሚከተለው ይከታንዋል።

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

08 Jan, 19:00


ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትሪያሪክ በረከታቸው ይደርብን።

join👉 @hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

08 Jan, 09:28


join👉 @hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

08 Jan, 05:38


ገና እንዘምራለን

እግዚአብሔር ለምን ሰው ሆነ?
የተዘጋ አንደበትን ለምስጋና ሊከፍት አይደለምን?
ከተፈወሱ ድውያን መካከል ዲዳዎች ይገኙበታል። ዲዳነት ምንድነው?
ደንቆሮነትስ?
እግዚአብሔርን ካለማመስገን በላይ ዲዳነት አለ?
ቃለ እግዚአብሔር ካለመስማት የበለጠ ደንቆሮነጽ የት ይገኛል?

ሊቃውንቱ “በሀማነ ሥጋ በተአምራት፣ በሀማነ ነፍስ በትምህርት ተፈውሰዋል” ያሉት ስለዚህ ነው።
ደዌ ሥጋንም ደዌ ነፍስንም ሊያድን መጥቷልና አንደበቱ ተፈቶለት ከሚናገር ዲዳ በላይ ነፍሱ የዝማሬን ቃል የተናገረችለት ክርስቲያን በክርስቶስ ፊት ታላቅ ተአምራት ተደርጎለታል።
“ኤፍታህ” የተባለች ነፍስ ማለት ይህች ናት ማር. 7፥34።

የአእላፋት ዝማሬን ስመለከት እግዚአብሔር የምስጋና ስጦታን ለዘመናችን ትውልድ እየሰጠ መሆኑን ተረድቻለሁ። እልፍ ኃጢአት ተሠርቶ በሚያድርበት ዘመን እልፍ ሆነን ለዝማሬ እንድንነሣ ያደረገንን አምላክ በልቤ አመሰገንሁት።
ክርስቶስን ማዕከል አድርገን ምስጋና በጀመርንበት ቀን ዛሬም ለምስጋና መሰብሰባችን ከሰይጣን በቀር ማንንም ያስደነግጣል ብየ አላስብም።
ብዙ የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮችና አገልግሎታቸው የተወደደ መምህራን እና ዘማርያን ሁሉ ሲሳተፉበት ስላየሁ እኔን የተሰማኝ የደስታ ስሜት ሌሎችም ዘንድ መኖሩን አውቄአለሁ። ለነገሩ እንዳለመታደል ሆኖ መቃወም የሚወዱ ወይም ጥንቃቄና ጥርጣሬ ለተቀላቀለባቸው ካልሆነ በቀር የቤተ ክርስቲያናችን ፓትርያርክ እና ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የተገኙበትን መርሐግብር መቃወም በራሱ በቀኖና ቤተ ክርስቲያን ለሚያምን አንድ ክርስቲያን የሚቻል አይደለም።
ምናልባት ሌላ የተለየ ጉዳይ ካልገጠመ በስተቀር እንደ አእላፋት ዝማሬ ያለ ያልተሸፋፈነ፣ ከጀርባው ድብቅ አጀንዳ የሌለው፣ ለመተቸትም ሆነ ለማመስገን ለሚፈልግ ሰው ቅኔ ሆኖ ፍቱልኝ ተብሎ የማያስቸግር መርሐግብር ላይ ቅዱስ ፓትርያርኩ መገኘታቸው ብቻ የቤተ ክርስቲያን መሆኑ በቂ ማስረጃ ነው። ሌላ አንቀጽ ሳንጠቅስ የቅዱስነታቸውን መልዕክት ብቻ በመስማት ልንቀበለው የሚገባ ጉዳይ ነው።

የአእላፋት ዝማሬ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር እንድትዘረጋ የሚያደርግ መርሐግብር ነው። አንድም ሰው የጭንቀት ፊት አይታይበትም ነበር ሁሉም ደስ ብሏቸው የሚዘምሩ ምዕመናንን ብቻ ነው የተመለከትሁት። ማንም ምንም ነገር ከማሰብ ወጥቶ በዚያ ሰዓት እግዚአብሔርን ብቻ በማሰብ ውስጥ እንደሆነ ይሰማኛል።

ባለፈው ዓመት የነበረው መርሐግብር ላይ የመጀመሪያው መሥመር ላይ ተሰልፌ መዘመሬን እንድታውቁልኝ እፈልጋለሁ። ዘንድሮ በቦታው ባልገኝም ተጀምሮ እስከሚያልቅ ደስ ብሎኝ እያለቀስሁ ነው የተመለከትሁት። ይሄንን ያህል ቁጥሩን እንኳን የማናውቀውን ሕዝብ በዚያ ሁሉ ሰዓት ደስታን የሚፈጥር መዝሙር ማቅረቡ የደስታ መንፈስን ለቤተ ክርስቲያን የሰጠ መንፈስ ቅዱስ ዛሬም በመቅደሳችን ውስጥ ያልተለየ መሆኑን ይመሰክርልናል።

የአእላፋት ዝማሬ በእውነት ለአእላፋት መዳን የተዘጋጀ መርሐ ግብር ነው። በሌሎች ጉባኤያት እና በዚህ ጊዜ የነበረውን የሥነ ምግባር መጠበቅ እስኪ ተመልከቱት? ነጭ ለብሰን መምጣታችን አንድ ነገር ሆኖ ወንዶቹ አስበውበት ነጠላ ለብሰው ለአገልግሎት ተዘጋጅተው መምጣታቸው በራሱ የሚያዘጋጀን ካገኘን ለማገልገል ዝግጁ ነን የሚል መልዕክት አስተላልፎልኛል።

አንዳንዴ እኮ የሴቶችን ነጠላ ቀምተው ከበሮ ለመምታት ወደ መድረክ የሚወጡ አገልጋዮችን አይተን እናውቃለን። የአእላፋት ዝማሬ ሰውን ወደ ልብሱ የመለሰ መርሐ ግብር ነው።

በጣም የገረመኝ የአእላፋት ዝማሬ ሁሉም መሣሪያውን ጥሎ ለዝማሬ ብቻ እንዲሰለፍ ያደረገ መሆኑ ነው። እረኛ ዋሽንቱን፣ ንጉሥ ዙፋኑን ጥሎ በዘመረበት ቀን ማን ለዝማሬ የማይጠቅም መሣሪያ ይዞ ይመጣል? ብለው መሰለኝ ሌላ ጊዜ ፕሮግራም ሊሠሩ የሚመጡ ሁሉ ከምስጋና በቀር ምንም የማይሠሩበት ቀን አድርገውት አይተናል።

መርሐ ግብሩን በመላው ዓለም ለማስተላለፍ ከተዘጋጁ ካሜራዎች በቀር ሌላ ማንም ካሜራውን አንጠልጥሎ የመጣ ሰው እኔ አላየሁም። በካሜራ ቀርጸው በልዩ ልዩ መገናኛ ዘዴዎች ለዓለም የሚያዳርሱ የነበሩ ወንድሞችና እኅቶች ሁሉ ከካሜራ ጋር መታገሉን ትተው በተመስጦ ሲዘምሩ አይተናቸዋል።

እግዚአብሔር ከዚህ ሌላ ከእኛ ምን ይፈልጋል?
አንድ ሆነን በፍቅር እንድንዘምር አይደለምን?
በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ስም የተሰየመው የጃንደረባው ትውልድ ሊመሰገን ይገባዋል።
በዓለም ፊት የሚያስደንቅ ውበታችንን የገለጠ ጩኸት ሳያበዛ፣ እዩልኝ ስሙልኝ ሳይል የሚያገለግሉ ወንዶችና ሴቶችን ካህናትንና ዲያቆናትንም ያካተተ ኅብረት ነው። በዘመኔ ምድር በምስጋና ስትሞላ በማየቴ ደስ ብሎኛል። ለዚያውም የዕርጋታ መንፈስ በተሞላበት መንፈስ የሚዘምሩ መዘምራንን ማየት እጅግ በዘመኔ ትውልድ እንድመካበት አድርጎኛል።

በስም ብጠራ ብዙ ናችሁ በዚያውም ላይ እኔ ያየሁት ካሜራው ያመጣልኝን ነው እንጅ ከካሜራ ዐይን ያልገባችሁ አገር የሚያውቃችሁ መምህራንና ዘማርያን በእውነት ታኮራላችሁ።

ከመድረክ በታች ሆኖ ማገልገል ምን ያክል ፈታኝ እንደሆነ ነጭ መጋረጃ ከጀርባችን፣ ወርቀ ዘቦ ግምጃ ከወንበራችን የማይለየን ሰዎች እናውቀዋለን።
ታላላቆቼ! ክርስትና እንዲህ አንድ ሆነን የእግዚአብሔርን መንግሥት የምንወርስበት ሕይወት ነውና ከሰበካችሁበት ቀን ይልቅ ዛሬ ብዙ አስተምራችሁኛል። በተለይ ዲያቆን ብርሃኑ አድማስ ብርሄ ያንተስ ይለያል ባለፈውም ዓመትም ዘንድሮም ሳይህ የምስጋና ተመስጦህ ተለይቶብኛል። ካወቅሁህ ጊዜ ጀምሮ እንዲሁ ሳልወድህ የቀረሁበት ቀን አልነበረም ዛሬ ደግሞ ለመውደዴ ምክንያት የሚሆን ነገር ጨመርህልኝ።

የቤተ ልሔምን እረኞች ለምስጋና የጠራቸውን መልአክ አስታውሱት ሉቃ. 2፥9 ዲያቆን ሄኖክ ማለት ያ መልአክ ነው። ሄኖኬ አንተን ለመንቀፍ ነው የምንቸገር እንጅ ለማመስገን ብዙ ምክንያት አለን። እኔ በበኩሌ ዝም የምለው ባመሰገንሁህ ቁጥር ፈታኝ እየጋበዝሁብህ ወይም ለሰይጣን ጥቆማ እየሰጠሁብህ እንደሆነ ስለሚሰማኝ ነው። “ቤተ ክርስቲያንን አንተውም ከቶ፤ የሰጠንን አምላክ በደሙ መሥርቶ” ብለህ ግጥምና ዜማ ሠርተህ የለ? በል ይሄንን ቃልህን እንዳትረሳ የሚቀጥለው ዓመት ናፍቆኛል።

ከአእላፋት ወደ ትእልፊት እየተሸጋገርን ገና እንዘምራለን።
በአንድ ከተማ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም ይሄ መርሐ ግብር ተጀምሮልን ገና እንዘምራለን።

በቴሌግራም ለማግኜት
https://t.me/simakonem
ስምዐኮነ መልአከ
29/04/2017

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

07 Jan, 05:21


የገና አባት (ቅዱስ ኒቆላዎስ) ለድ ሆች ሥጦታ ይለግስ የነበረ ቅዱስ አባት ነው። ታሪኩም በስንክሳር ታኅሣሥ 10 ላይ ተጽፎአል። "የገና ዛፍ ባሕላችን አይደለም እነርሱ ክረምታቸውን የሚያስታውሱበት ነው ከእኛ ጋር አይገጥምም" "የተወለደውን ክርስቶስ የበዓሉ ማዕከል እንዳናደርግ ያደርገናል" ማለት ትክክለኛ ነገር ነው። Pagan Origin (የባዕድ አምልኮ መነሻ) አለው ብሎ ጣዖት አምልኮ ነው ማለት ግን ከገደብ ያለፈ ድምዳሜ ነው። በከዋክብት ያመልኩ የነበሩት የጥበብ ሰዎች በሚያመልኩት ነገር ወደ ክርስቶስ ተጠርተዋል ፣ የዙሐል ጣዖት ይከበርበት የነበረውን ዕለት ከክርስትና በኋላ በእስክንድርያ የቅዱስ ሚካኤል በዓል ቀን ሆኗል።

የራሳችንን የገና ባሕላዊ አከባበሮች የገና ጨዋታን ፣ ቀጤማ መጎዝጎዝ የመሳሰሉትን ማክበር ይገባናል። ከዚያ ውጪ በክርስትና መንፈስ እስከተቃኘና የጌታን በበረት መወለድ ፣ የሰብአ ሰገልን ጉዞ ፣ ከዋክብቱን ፣ የመላእክትን ዝማሬ ፣ የእረኞችን ደስታ ፣ የሰብአ ሰገልን እጅ መንሻ የሚያሳይ እስከሆነ ድረስ የኛ ባሕል ያልሆነውን ሁሉ ጣዖት ነው ብሎ ማንቋሸሽ ፣ የሚያምር ነገርን ሁሉ ማውገዝ ያስመስላል። ቅዱስ ኒቆላስም የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የምትዘክረው ቅዱስ ስለሆነ አጋጣሚውን ጻድቁን ለማስተዋወቅም ልንጠቀምበት ይገባል። ሥጦታም የምንሠጣጠው የሰብአ ሰገልን ሥጦታ መነሻ አድርገን ሲሆን ልግስናውን ለነዳያን ብናደርገው የበለጠ በረከት እንቀበልበታለን።

ጌታችን ስለተወለደባት ምሽት ሶርያዊው ቅዱስ ኤፍሬም አንዲህ አለ :

‹‹ይህች ምሽት ንጹሕ የሆነውና እኛን ሊያነጻን የመጣው (አምላክ) የተገለጠባት ንጽሕት ምሽት ናት፡፡  ጆሮአችን ንጹሕ ይሁን ፤ ዓይኖቻችንም ወደ ንጹሕ ነገር ይመልከቱ ፤ የልባችን ስሜት ቅዱስ ይሁን! ንግግራችንም አክብሮትን ይሞላ!

ይህች ምሽት የዕርቅ ምሽት ናት ፤ ስለዚህ ማንም ሰው ወንድሙን ተቆጥቶ እንዳያስቀይም! ይህች ምሽት ለዓለም ሁሉ ሰላምን ያስገኘች ምሽት ስለሆነች ማንም ሰው አይሸበርባት፡፡ ይህች ምሽት የደግነት ምሽት ስለሆነች ማንም ሰው ክፉ አይሁን!
ይህች ምሽት የትሕትና ምሽት ናትና ማንም ሰው እንዳይታበይባት!

ይህች ምሽት የደስታችን ቀን ስለሆነች የበደሉንን
አንበቀልባት! የበጎ ፈቃድ ቀን ናትና የጭካኔ ቀን አናድርጋት!
የጸጥታ ቀን ናትና በቁጣ የምንነድባት ቀን አናድርጋት!
ዛሬ እግዚአብሔር ወደ ኃጢአተኞች የመጣበት ቀን ነው ፤ ስለዚህ ጻድቅ ሰው በኃጢአተኞች ላይ አይኩራባቸው!
ዛሬ እጅግ ባለጠጋ የሆነው አምላክ ስለ እኛ ደሃ የሆነበት ቀን ነው፤ ስለዚህ ሀብታም ሰው ድሆችን ወደ ገበታው ይጥራቸው፡፡

ዛሬ ያልጠየቅነውን ሥጦታ የተቀበልንበት ዕለት ነው፡፡ ስለዚህ እጆቻቸውን ዘርግተው እየጮኹ ለሚለምኑን ሰዎች የእርዳታ እጃችንን እንዘርጋ!
የዛሬዋ ዕለት ለጸሎቶቻችን የሰማያትን በር ከፍታልናለች ፤ እኛም ይቅርታን ለሚጠይቁን ሰዎች በራችንን እንክፈት! ዛሬ አምላክ የሰውነትን ማኅተም በራሱ ላይ አተመ ፤ ሰውም የአምላክነትን ማኅተም ተጎናጸፈ!››

ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

07 Jan, 03:19


እግዚአብሔር የተመሠገነ ይሁን ስለሁሉም ነገር🙏🙏🙏🙏
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

07 Jan, 02:54


የፎቶ ማዕድ 2
ከብዙ በትንሹ

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Jan, 15:47


live 👇

https://www.youtube.com/live/t2M4jDPcH6E?si=7tsFdtTUJ--rIR2T

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Jan, 15:42


ቦሌ በእግዚአብሔር ብርሃን ደምቃለች

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Jan, 15:39


"ቸርነትህ ብዙ" እየተዘመረ ነው።

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Jan, 13:29


በጃንደረባው ሚዲያ Live 👇
https://www.youtube.com/live/t2M4jDPcH6E?si=7tsFdtTUJ--rIR2T

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Jan, 13:26


የፎቶ ማዕድ 1

አጀማመሩን ለማስቃኘት ያህል!!
@hinokhailes_spiritual_teachings
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

04 Jan, 16:58


የአእላፍት ዝማሬ ዶክመንተሪ ፊልም ተጋበዙልኝ
👇👇
https://youtu.be/tr22B68k-ig

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

04 Jan, 04:14


የአእላፍት ዝማሬ በቦታው ሆናቹ መታደም ያልቻላቹ
በEOTC የቴሌቪዥን እና የYouTube channel በቀጥታ ስርጭት ይተላለፍል።

እንዲሁም በአርትስ ቴሌቪዥን የYouTube ቻናል በተመሣሣይ ለእናንተ ይደርሳል።
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

03 Jan, 18:33


"የበግ ቆዳ ያለው...?"
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

03 Jan, 18:06


ይቺን ደሞ ተጋበዙልን "ህፃን ሆኜ አሳደጋችሁኛል?"
በጃን ቂርቆስ የቀረበ 👇
https://youtu.be/slRhvoDtHWs

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

03 Jan, 13:10


"ሕፃን ተወልዶልናል ወንድ ልጅም ተሠጥቶናል ስሙም ድንቅ መካር ኃያል አምላክ የዘላለም አባት የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል" ኢሳ. 6:9

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 11:11


ወንድማዊ ፍቅር ከትህትና የዋህነት ከፀጋ የተባበረለት በዝማሬ ፀጋ ከልጅነት እስከ እውቀት ያገለገለ አሁንም የሚያገለግል ወንድሜ ወንድማችን ዲ/ን ዘማሪ አቤል መክብብ "ተመስገን" የተሰኘ መዝሙሩን በ ታህሳስ 27 ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ በይፋ ያደርሳል/ያስመርቃል/ስለሆነም በ ቦሌ መድኃኔዓለም አዳራሽ ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት እና ቀን እንገናኝ

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ | ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/fX0VV_X2arA

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'እልል በሉ በአንድነት ዘምሩ | ዘማሪ ፍቃዱ አማረ' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/-9zkpLfxkp8

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'ሣር ቅጠሉ ሠርዶው' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/3v3HoTdNO5w

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'እልል እልል እልል | ተስፋዬ ኢዶ' በጃን ያሬድ ለልደት በዓል እንዲሆን ተደርጎ የተሠራ የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/hACjGfMR0hY

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'ስብሐት ለእግዚአብሔር' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/ezMiPNnQfFc

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'ቃል በቃሉ ተናገራት | መሪጌታ ጸሐይ ብርሃኑ' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/Cp_sIt49fbI

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'እንተ በምድር' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/WG8HNEdr8Hc

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'የብርሃን ደጅ ናት' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

ማስታወሻ:- መዝሙሩ አስቀድሞ "የብርሃን ጎርፍ ናት" የሚል ነበረ:: ሆኖም ጎርፍ የሚለው ቃል አሉታዊ ትርጉም እንዳለው ከመምህራነ ቤተ ክርስቲያን በተሠጠ አስተያየት መሠረት የቅዱስ ያሬድን "አንቀጸ ብርሃን" "ኆኅተ ብርሃን" በመያዝ "የብርሃን ደጅ" ተብሎ ታርሞአል::

https://youtu.be/usYqlcjWMHE

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'ማርያም ተዐቢ' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/UPyhgIvpjuo

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'ስምህ በሁሉ ተመሰገነ | ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/MrvOaxoofX4

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'ወዳንቺ የመጣው | ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ

https://youtu.be/PXF7Y8ME42Y

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Jan, 10:19


'ድንግል ሆይ ወደ እኔ ትመጪ ዘንድ' የመዝሙር ቪዲዮ ተለቀቀ ሙሉ ቪዲዮውን በጃንደረባው ሚዲያ የYouTube channel ላይ ያግኙ | ምክሖን ለደናግል - ግጥሙ በጃን ያሬድ ለልደት በዓል እንዲሆን ተደርጎ የተሠራ

https://youtu.be/k-QTx522AXA

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

30 Dec, 16:06


"የእግዚአብሔር ፍቅር ውስጥህ ባይሰማህ ባይታወቅህ አትደናገጥ።

የእግዚአብሔር ምህረት እያሰብክ ራስህን ከኃጢአት ጠብቅ ከዚያም እራሱ እግዚአብሔር እርሱን መውደድን እንዴት እንደምትችል ያስተምርሃል።"

አባ ሳልዋን ዘአምድ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

30 Dec, 04:43


ጌታ የተወለደው የት ነው?

የገና ዋዜማ የት ልትሄድ አስብህ? ምሽቱንስ የት ልታሳልፍ...See more

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

29 Dec, 09:35


ነ በብርሃኑ ተመላለሱ...

ሄኖክ ይባላል...

"ወንጌላዊ ከተሰኘው ግን የወንጌልን ተግባር የሌላው ህይወት ላይ ስዳክር ቆይቻለሁ።
ቅድስት ቤተክርስቲያን ስሳደብ ሳሽሟጥጥባት ከርሜያለሁ።አሁን ግን እውነቱ ገብቶኛል። ለዚህም በእግዚአብሔር ስም ቅድስት ቤተክርስቲያን ይቅርታ እጠይቃለሁ።እግዘብሔርን ይርዳህ በቤቱ ያፀናህ በሉኝ።"

በማለት ይቅርታ በመጠየቅና ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን መመሉሱን በይፍ ገልፃል።

ክብር ለድንግል ልጅ

ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

29 Dec, 09:03


በአንድ ወቅት በከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ መምህራን የተማሪዎች የጠቅላላ ዕውቀት የቃል ፈተና ለመፈተን ተቀመጡ ተማሪዎች በየተራ እየወጡ ከመምህራን የሚጠየቁትን ጥያቄዎች ይመልሱ ጀመረ።

አንድ ታዳጊ ተራው ደርሶ ከመምህራኑ ፊት ቆመ፡፡
መምህሩ ቀጠለ እንዲህ ሲልም ጠየቀው "እስኪ የምታስታውሰውን አንድ ግጥም በቃልህ በልልን?"
ተማሪውም "በየትኛው ክፍለ ዘመን የተደረሰ ግጥም ልበል?"አለ
መምህሩም "የሁሉንም ክፍለ ዘመን ግጥሞች ታውቃቸዋለህ እንዴ?" ተማሪው በአዎንታ ራሱን ነቀነቀ
ከፈተኞቹ አንዱ የሆነው መምህር "እሺ በዚህ ዘመን ያሉትን ግጥሞች የአንዱን በልልን?"በማለት በአትኩሮት ታዳጊውን መመልከት ጀመረ ተማሪውም ያለ አንዳች ስጋት "ከዘመናዊ ክፍለ ዘመን ግጥሞች እሺ የየትኛውን ገጣሚ ግጥም ልበል?"በማለት አሁንም ጠያቄውን ለጠያቂ መምህሮቹ አቀረበ
መምህራኖቹ በአግራሞት እያዩት እስኪ "የማን የማንን ግጥም ታውቃለህ?" አለው አንደኛው መምህር። ይህ ታዳጊ ተማሪ ልጅም ወደ 20 የሚደርሱ ገጣሚያንን ከጠራ በኋላ "የገጣሚው እንባ" ከተሰኘው ጥንታዊ መጽሐፍ አንድ ግጥም አቅርቦ አለፈ፡፡

ይህ ታዳጊ ተማሪ ልጅ የያኔው ናዚር ገዩድ
የአሁን አባታችን ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ ሳልሳዊ ነበሩ፡፡

በረከታቸው ይደርብን፡፡

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

29 Dec, 04:40


"ጠላቶቻችኹን ውደዱ መልካም አድርጉ

ምንም ተስፋ ሳታደርጉም አበድሩ ዋጋችኹም ታላቅ ይኾናል የልዑልም ልጆች ትኾናላችኹ ርዕሱ ለማያመሰግኑ ለክፉዎችም ቸር ነውና።

አባታችኹ ርኅሩኅ እንደ ኾነ ርኅሩኆች ኹኑ። አትፍረዱ አይፈረድባችኹምም አትኰንኑ አትኰነኑምም።

ይቅር በሉ ይቅርም ትባላላችኹ።
ስጡ ይሰጣችኹማል በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ተመልሶ ይሰፈርላችዃልና የተጨቈነና የተነቀነቀ የተትረፈረፈም መልካም መስፈሪያ በዕቅፋችኹ ይሰጣችዃል። "

የሉቃስ ወንጌል 6፥35-38

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

29 Dec, 03:33


🌍 VPN Made Simple
VPN = Virtual Private Network.
It hides your activity, protects your data, and unlocks restricted websites.

🚀 Mooni VPN: 100% Free, 100% Secure
No subscriptions. No payments. Just fast and unrestricted internet access for FREE!
🎯 Your internet, your freedom—FREE forever.
🌍 What are you waiting for?

👉 Download Mooni VPN now: ➡️ Tap to download here ⬅️

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

28 Dec, 17:10


ቅዱስ ገብርኤል ሆይ ና ብለን የምንለምንህ ከከበቡን ብዙ እሳቶች እንድታወጣን ብቻ አይደለም።

አንተ የምትገዛለት ፣ ሠለስቱ ደቂቅ እሳት ውስጥ ሆነው የዘመሩለትን ልዑል እግዚአብሔርን የፍቅሩን እሳት እንድትጨምርልን ነው"

ዲያቆን ዘላለም ታዬ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

27 Dec, 19:47


ወረደ መልአክ ዘስሙ ገብርኤል ኀበ ማርያም ሀገረ ገሊላ አብሠራ ወይቤላ ትወልዲ ወልደ ዘስሙ እግዚአብሔር ምስሌነ።

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

27 Dec, 17:10


በምድር ላይ ቅዱስ ገብርኤል ለድንግል ማርያም ያበሰራትን መልካም ዜና የሚወዳደር ዜና የለም።

ገብርኤል ለድንግል የነገራት ሰበር ዜና (breaking news) ሳይሆን ፈዋሽ ዜና (healing news) ነው።

የድንግሊቱን ብቻ ሳይሆን የመላውን ዓለም ህይወት የሚለውጥ ዜና ለሰሜን (North) ለምስራቅ (East) ለምዕራብ (West) ለደቡብ (South) የሚያስደስት ዜና (N-E-W-S) ነው።

ቅዱስ ገብርኤል ሆይ አሁንም ለሀገራችን መልካሙን ዜና አምጣልን።

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

27 Dec, 09:26


አንዳንድ አግባብነት የጎደለው የ communication ወይንም ጥሩ ሰርተናል የሚመስል ዘገባዎች በሰዎች አስተሳሰብ ላይ ከባድ ተፅእኖ ሊፈጥር እንደሚችል አለመረዳት እያየን ነው።

ይሄ ተግባር እንደተግባር እንኳን ግዴታ ሆኖ የሚተገበር ቢሆን በውስጥ አዋቂነት የሚሰራና የሚከወን እንደሆነ ይሰማናል።

በሚዲያ ማጋራቱ ክብረ በዓል ለማክበር የሚጓዘውን ምዕመን የሀሳብ ውጥረት ውስጥ መክተት ነው።

ቤተክርስቲያን የሰላም ስፍራ እንደሆነች እየተረሳን የመጣ ይመሥለኛል።

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

27 Dec, 05:03


መቼም ይቺን ጊዜ አንረሳትም።
ለኦርቶዶክስ ሀይማኖት ተከታይ ብቻ ያልተከፈለ የሰላም ዋጋ
አባታችን ለእኛ የሰላም አምባሳደራችን ናቸው።
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

27 Dec, 04:59


በሰላሙ ዘርፍ የጋሞ አባቶች አሸንፈዋል።
በቢዝነሱ ዘርፍ ኢንጂነር ቢጃይ ናይከር አሸናፊ ሆነዋል።

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

07 Dec, 19:02


We are recruiting agents;
Daily salary: 5000 to 50000 Br;
Work from home;
Free bonus 100Br
Details: https://t.me/splytet
Contact:@Splyt0012

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

07 Dec, 16:59


አንድ ሰው እጁን ወደ እግዚአብሔር አነሳና "ጌታ ሆይ ተመለከት.... እጆቼ ንፁሆች ናቸው አልሰረኩም ፣ አልገደልኩም" አለ።

እግዚአብሔር "አዎ ልጄ እጆችህ ንፁሆች ናቸው ምንም ኃጢአት አልሰሩም ነገር ግን ባዶ ናቸው።
አልሰረቅክም ነገር ግን አልመፀወትክም
አልገደልክም ነገር ግን የተቸገረ አልረዳህም"አለው።

እግዚአብሔር ከኛ የሚፈልገው መጥፎ ነገር አለማድረጋችንን ብቻ ሳይሆን..... መልካም ነገር ማድረጋችንንም ይፈልጋል!!!

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

07 Dec, 15:15


እዚህ ቻናል ላይ አብዛኛው በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚለቀቁ ማስታወቂያ መሣይ link ያላቸው postች እኛን የሚወክሉ አለመሆናቸው ለመግለፅ እንሞክራልን።

Telegram በቅርቡ አመታት ውስጥ ከለቀቃቸው አዳዲስ መተግበሪያዎች መካከል አንደኛው የቴሌግራም monetization ነው። ይህም በቴሌግራም ቻናሎች ላይ ተግባራዊ የሚደረግ ነው።
በተጨማሪ ሌሎች መሠል ቻናሎች ላይ ተመሣሣይ ማስታወቂያዎች ስለሚለቀቁ እነዛ የቻናሉን ባለቤት የሚወክሉ ሳይሆኑ ቴሌግራም እራሱ የሚያጋራው መሆኑን እንገልፃለን።

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

07 Dec, 05:11


ትክክለኛውን "ጃንደረባው ሚዲያ" ገፆች እነዚህ ናቸው።

https://www.youtube.com/@janderebaw_media
https://t.me/janderebaw_media
https://t.me/yeaelafat_zimare
https://www.instagram.com/janderebaw_media/
https://facebook.com/Janderebawmedia
https://www.tiktok.com/@janderebawmedia

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Dec, 17:37


ቀኖቹ ክፍዎች ናቸዉና ዘመኑንዋጁ። ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደሆነ አስተዉሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ። በመዝሙር እና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በእርሳችሁ ተነጋገሩ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ።
''ኤፌ 5:16''....



ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Dec, 15:55


በሀገረ ቻይና የመጀመርያው ቅዳሴ ሊቀደስ ነው!!

በብፁዕ አቡነ ያዕቆብ እሁድ ኅዳር 29 ቀን 2017ዓ.ም ቲያንጂን በሚገኘው ፀሎት ቤት ሥርዓተ ቅዳሴ እንደሚፈፀም እና ብራኬ እንደሚሰጡ ተነገረ።

ቻይና የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን እንኳን ደስ አላቹ።

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Dec, 15:42


ቃና ዘገሊላ 11ኛ ዕትም በገበያ ላይ ነው
የሽፍን ዋጋ 250 ብር

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Dec, 10:55


"ሰው እኮ ክርስትና ሲገባው እና ክርስትናን መኖር ሲጀምር እንኳን ልብሱን መቀየር ወይም ፀጉሩን መቆረጥ ይቅርና አንገቱን ሊቆረጥ ይችላል።"

#ዲያቆን_ሄኖክ_ኃይሌ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

06 Dec, 06:09


"እንዲገባኝና እንድለወጥ ራሴንም እንዳስተካክል አንዲት የፀጋ ጠብታ ብትሆንም እባክህ ጌታ ሆይ አፍስስብኝ።

ስጦታህ ነፍሴን ብርህት ካላደረጋት ቸልተኛነቴንና ሥርዓት አልበኝነቴን ያመጡብኝን ፈተናዎች ማየት አልችልምና።"

ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

05 Dec, 18:52


ደውለው የማያገኙት የለም!!
0962254847 🤙

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

05 Dec, 09:57


"ወዳጄ እግዚአብሔር እንኳን የጠየከውን ነገር ይቅር እና በልብህ ያመላለስከውን አሳብክን ሳይቀር ያውቀዋል ያደርግልህማል ነገር ግን ሁሌም ልጅነትህን አምነህ "አባቴ ሆይ" ብለህ እንድትነግረዉ እርሱም "ልጄ..." ብሎ ሊሰማህ እና ሊያደርግልህ ስለሚወድ ከደጃፍህ ላይ ቆሞ ሁሌም ይጠብቅሃልና አባትህ "ልጄ.." ይልህ ዘንድ ያንተ ፍቃድ ይጠብቃልና ለሚወድህ አባትህ ፍቃድህን አሳየው።"

ዲ/ን አቤኔዘር ሲሳይ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

05 Dec, 05:57


"በአንቺ ዘንድ ያለው ደስታ በኤልሳቤጥ ደስታ የሚበልጥ ሲሆን የምስራች ሳትንቂ ደስታዋን ልትካፈይ ወደ እርስዋ የገሰገስሽው እመቤታችን ሆይ አንቺ የደረሰብሽ ኀዘን ከኀዘናችን እጅግ ቢበልጥም....

አንቺ ያሳለፍሺው ስደት ከስደታችን እጅግ ቢልቅም አርብ ዕለት ያለቀስሽው ለቅሶሽ ከለቅሶችን ብዙ እጥፍ ቢሆንም የምናዝነውና መከራን የምንታገሰው በአቅማችን ነውና ኀዘናችንን ለመካፈል ወደ እኛም ከመምጣት እንዳትቀሪ።"

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

04 Dec, 18:10


"ማረኝ" ተለቋል

ሰላማዊት መላኩ
Link ይህው 👇
https://www.youtube.com/watch?v=19cFz0guKf4

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

04 Dec, 11:55


"ቤተክርስቲያን የገባው ውሃ ፀበል ከሆነ አፈሩም ወደ እምነት ከተቀየረ እኛም የምንቀየረው በቤተክርስቲያን ብቻ ነው"

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

03 Dec, 17:35


https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Dec, 15:01


📚ርዕስ:- ዓምደ ሃይማኖት
📝ደራሲ:-  ብርሃኑ ጎበና
📜ዘውግ፦ ሃይማኖታዊ
📖የገፅ ብዛት:- 172
📅ዓ.ም:- 1985

ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ!
══════════════════
SHARE and JOIN🙏
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
👆👆👆JOIN👆👆👆
══════════════════

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

02 Dec, 10:33


"ፀሎቴን ቶሎ ሰምቶ አልመለሰልኝም" ያልነው አምላክ ኃጥያትም ሰንሰራ ቶሎ ያልቀጣን አምላክ ነው እናስተውል።


@hinokhailes_spiritual_teachings
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

01 Dec, 15:42


ዓምደ ሃይማኖት በብርሃኑ ጎበና
ሁላቹም በpdf ይሰራልን ባላቹት መሠረት ነገ ማምሻ 12:00 ሰዓት እንለቀዋለን።

የአርብ እስከ አርብ የመፅሐፍ ንባብ ቻሌንጃችን የነበረው "ታቦት በአዲስ ኪዳን" ነበር ይሃም "ከህዳር ጽዮን" አስተምህሮት ጋር ጥሩ ማመሣከሪያ እና ታቦትን የማወቅ አቅማችን ከፍ እንዳደረገው አንጠራጠርም።

ቤተክርስቲያን ለማወቅ ከሶሻል ሚዲያ ከፍ ያለ እውቀት እና ምርምር ብሎም የጥያቄዎቻችን ሙሉ መልስ የምናገኘበት ዋነኛው መንገድ መፅሐፍት ናቸው የተቀነጫጨቡ መልሶች ከሶሻል ሚዲያ ልናገኝ እንችል ይሆናል ግን ሙሉ የጠያቄነት ስሜታችን በሚፈልገው መንገድ ግን አደለም።ይሃንን በደንብ የሚሸፍንልን እና ብዙ ምላሽ የሚሰጠን መፅሀፍ ነው። መፅሐፍ ማንበብ ወደ ሙሉነት የመጓዣ መንገድ አንደኛው ደረጃ ነው።

እስከዛው ግን ቻናሉን ለወዳጆቻቹ ማጋራት አትዘንጉ።
👇👇👇👇👇
@hinokhailes_spiritual_teachings
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

01 Dec, 10:51


በቅርብ ቀን!!

COMING SOON
JANDEREBAW MEDIA
ጃንደረባው ሚዲያ

https://youtu.be/R4iPb_sRMlM?si=7TpTSfRXPdkUZmyA

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

25 Nov, 12:12


https://youtu.be/X0AOlzHonTw?si=sHf_TrM7DKNTaZEw

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

25 Nov, 10:30


"ወደ ኦርቶዶክስ መመለስ" የተሰኘው ዘጋቢ ፊልም ዛሬ ማታ 2:00 በጃንደረባው ሚዲያ የዩቲዩብ ቻናል ይለቀቃል።

በተያያዘ ዜና ከ70 በላይ ነፍሳት ወደ ቅድስት ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ተቀላቅለዋል።

በኢጃት ማህበር በጃን ማዕተብ ፕሮጅክት ምክንያት ንዑስ ክርስቲያንነት መሆን ችለዋል።

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

25 Nov, 09:38


📕 ህማማት እንደ አዲስ እየተነበበ ነው።

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

25 Nov, 05:11


የአእላፍት ዝማሬ የመዝሙር ጥናት ተጀምሯል
"ቸርነት ብዙ ምህርትህ ብዙ
በጉዟችን እርዳን ጠበባ ነው መንገዱ
ድንቅ ነው አምላክ ፍቅርህ ለኛ
አንተ ነህ መልካም እረኛ...see more

👉[ https://t.me/yeaelafat_zimare ]👈

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

25 Nov, 04:10


https://telega.io/channels

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

24 Nov, 18:57


እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም  ወርሃዊ የቃል ኪዳን መታሰቢያ ዕለት (ኪዳነ ምህረት) በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን !!!
" ከመረጥኳቸው ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ።"
                  መዝ. ፹፱፥፫

እመቤታችን ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የተቀበለችበት ዕለት መታሰቢያ ነው

እግዚአብሔር ዓለሙን ከፈጠረ ጊዜ ጀምሮ ፍጥረታቱን ሁሉ በቸርነቱ ይጠብቃል፣ ይመግባል

ሕግን ተላልፈው ኃጢአት ሰርተው፣ በመንፈሳዊ ህይወታቸው ዝለው ባሳዘኑት ጊዜ ከጥበቃውና ከበረከቱ እንዳይርቁ ስለቧለሟለቹ  ቅዱሳን ብሎ በቃል ኪዳኑ ይጠብቃቸዋል።

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

24 Nov, 15:48


ታቦት በአዲስ ኪዳን እንዴት ነው ምዕራፍ አንድ?

ከምዕራፍ አንድ ያገኛቹትን ፍሬ ፍሬ ሀሳብ አስቀምጡልን...

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

24 Nov, 13:00


"እግዚአብሔር መልስ ሰጪ ብቻ አደለም።እግዚአብሔር እራሱ መልስም ነው።እግዚአብሔር ሳይኖር ከሚገኝ መልስ እግዚአብሔር ያለበት መልስ ማጣት ይሻላል።"

የብርሃን እናት
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

24 Nov, 10:15


"ዘመኑን መዋጀት ሲገባን ዘመኑ እኛን ዋጀን.."
.
.
.
"ያልተሰራ ምዕመን የተሰራን ቤተክርስቲያን ያፈርሳል።"
.
.
.
"አገልግሎት ማለት እየሰሩ መዋጋት ነው።"
.
.
.
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

24 Nov, 04:29


+++ እራስን መግዛት!! +++

በውጭው ካሉት ይልቅ በአንተ ውስጥ የሚገኙት ፍትወታት ጠንካራ ጠላቶችህ ናቸው። ልክ ያልተሠራለት ምኞት ከባቢሎን እሳት ይልቅ ያቃጥላል። አልጠግብ ባይነትም ከጥፉት ውኃ ይልቅ ያሰጥማል። ያልተገራ ፍላጎት ማንነትን አስጥሎ የሰይጣን ባሪያ ያደርጋል። ራስን መግዛት የሰው ልጆች ጌጥ ነው። ዮሴፍ ግብጽን ከፈርዖን ሁለተኛ ሆኖ ከገዛበት ታላቅ ሥልጣን ይልቅ፣ በጌታው ሚስት ፊት ያሳየው ራስን መግዛት ይበልጥ ይደነቃል። ጠቢቡ "በመንፈሱ ላይ የሚገዛ ከተማ ከሚወስዱ (ከሚገዙ) ይበልጣል" እንዳለ።(ምሳ 16፥32)

ራስህን ነጻ ማውጣት ትፈልጋለህ? እንግዲያውስ ከውስጥህ ጀምር። ሁል ጊዜ ካልበላሁ የሚለው ሆድህ ስስት አስለምዶ በወንድምህ ላይ ጨካኝ እንዳያደርግህ ለሰውነትህ ጾም አስተምረው። "ነገ እሞታለሁና ልብላ ልጠጣ" የሚለውን የዐሣማ ፍልስፍናህን (Pig philosophy) ተውና አንተ በፈቃድህ እየተራብህ (እየጾምህ) ያለ ፈቃዱ የተራበው ወንድምህን በምጽዋት አጥግበው።

ጌታ ወደ ገሊላ የተመለሰው ሄሮድስ ከሞተ በኋላ ነበር።(ማቴ 2፥20) አንተ ውስጥ ያለውን ሄሮድስ የተባለ ክፉ ምኞት እንዲሞት ካላደረግኸው በቀር የተሰደደው ክርስቶስ ወደ አንተ ሊመለስ አይችልም። ይህ ክርስቶስን ከልብህ የሚያሳድድብህን ሄሮድስ እንዴት ልትገድለው ትችላለህ? እርሱንስ ወግተህ የምትጥልበት የብረት ካስማ ምን ይሆን? ለዚህስ ከጾም እና ከጸሎት የሚበረታ ምንም ዓይነት የጦር ዕቃ አታገኝም። በል እነዚህን ይዘህ ዝመትበት።የነቢያት ፆም/የገና ፆም ቤተክርስቲያን በአዋጅ ካሰፈረቻቸው አፅዋማት አንዱ ነው።ግማሹ ሰው ፆሞ ሌላው ሰው በፍስሃ የሚሆንበት አደለም።

እንደ ነብያት በሃጢያት ነደድን "ፅድቃችን እንደ መርገም ጨርቅ ተቆጠረብን" እያልን ሁለችንም ጌታ በልባችን ባለች የቅንነት ቤተልሔም ውስጥ እንዲወለድ በፆም በፀሎት የምንለምንበት ፆም ነው። ፆሙ ህዳር 15 በእለተ እሁድ ይያዘል እሁድ የገና ፆም ነው።

ሁላችንም የምንፈሳዊነት ህይወት አቅም ይሰጠን ዘንድ በቀናችው የኦርቶዶክስ ሀይማኖት ያፀናን ዘንድ የእግዚአብሔር መልካም ፍቃድ ይሁንልን።

መልካም የነቢያት ጾም ይሁንልን!

ዲያቆን አቤል ካሳሁን
አዲስ አበባ
2017ዓ.ም.
ቴሌግራም
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

23 Nov, 09:24


የአእላፍት ዝማሬ መርሃ ግብር ዝግጅት በይፍ ተጀምሯል።👇
https://t.me/janderebaw_media

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

22 Nov, 16:40


📚ርዕስ:- ታቦት በአዲስ ኪዳን
📝ደራሲ:-ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
📜ዘውግ፦ ሃይማኖታዊ
📖የገፅ ብዛት:- 140
📅ዓ.ም:-2001ዓ.ም.
ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ!
══════════════════
SHARE and JOIN🙏
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
👆👆👆JOIN👆👆👆
══════════════════
ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ!
══════════════════

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

22 Nov, 16:31


በአብዛኞቻቹ ምርጫ መሠረት ከአርብ እስከ አርብ የንባብ ቻሌንጅ ታቦት በአዲስ ኪዳን እናነባለን ማለት ነው። መፅሐፊ በHard ያላቹ በHard አንብቡ የሌላቹ ደሞ አሁን Pdf እናጋራቹሃለን።

በመቀጠል ለንባብ አዲስ የሆናቹ ሰዎች ያለምን ጭንቀት በቀን 20 ገፅ ብታነቡ የዛሬ ሳምንት አርብ 1 መፅሐፍን አንብበን ማጠናቀቅ እንችላለን ማለት ነው።

ከፍ ያለ የንባብ ክህሎት ያላቹ እንዴት እንደሚነበብ ለእናንተ መንገር ለቀባሪ ማርዳት ይሆንብናል።

ስናነብ በምዕራፍ ለይተን ለመረዳት እንሞክራለን። መፅሐፉን Review እናደርጋለን።

መልካም ንባብ ይሁንልን!!

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

22 Nov, 12:10


ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ብሔራዊ ቴአትር ጋር ያለውን ሐውልት እጅግ በውድ ዋጋ አሠርተው ነበር ይባላል:: ንጉሡ የአንበሳ ሐውልት ሊመርቁ ሲከፍቱ ግን ሐውልቱ አንበሳ አይመስልም:: የአንበሳና ቀጭኔ ድብልቅ መስሎ ጉብ ብሎአል:: ንጉሡ አንጀታቸው እያረረ ከመረቁ በኋላ ንግግር ሲያደርጉ "ይህ አንበሳ አንበሳ ባይመስልም የወጣበት ገንዘብ ግን አንበሳ ያደርገዋል" አሉ ይባላል::

የእኛም ሕይወት እንደዚያ ነው:: ስንታይ ምናችንም ክርስቶስን አይመስልም:: አንዳንዴም በክፋት ከሰውነት ተራ እንወርዳለን:: ሆኖም እንዲህ ብንበድልም "ክርስቶስ የሞተልን ነን"
ምንም እንኳን ክርስቲያን ባንመስል የተከፈለልን ደም  የክርስቶስ ያደርገናል:: ምንም እንኳን የከበረ ሕይወት ባይኖረንም የፈሰሰልን ክቡር ደም ክቡራን ያደርገናል::

"በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ"
                                                          
1ኛ ቆሮ.6:19

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

22 Nov, 04:00


የእኔና የአንተ ዋጋ በወርቅ በብር የሚመዘን አይደለም:: ዋጋችን በመስቀል ላይ የፈሰሰው ክቡር ደም ነው::
ጌታ "መላእክቶቻቸው የአባቴን ፊት ያያሉና ማንንም እንዳትንቁ" ብሎ ነበር:: (ማቴ.18:10) ሰውን ስለ መልአኩ ብለን እንዳንንቅ ከተነገረን ስለፈሰሰለት ደምማ ምንኛ ልናከብረው ይገባን ይሆን?


ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

21 Nov, 16:22


ቅዱስ ሚካኤል ሲጨልም ከማብራት ፀሐይ ሲከርር ከማጥላላት በቀር ያልተናገረ ሲጠብቅ የማይታይ ውለታ ቁጠሩልኝ የማይል ቅዱስ ጠባቂ ነው።ይህንን ከእስራኤልም ታሪክ የመላአኩን ጥበቃ ከቀመስን ልጆቹም ታሪክ መረዳት ይቻላል።ሊቁ ቢቸግረው የመልአኩን በዝምታ የተሞላ ጠባቂነት ቢያይ "አንተኑ ሚካኤል መና ዘአውረድከ" "ሚካኤል ሆይ መናን ያወረድኸው አንተ ነህን?" ብሎ እየጠየቀ ያደንቃል።

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

21 Nov, 13:31


"ይቅርታ የሚለው ቃል ሁላችንንም ያስማማናል!!
በተናጥል ወደህይወታችን መጥቶ ይቅርታ መጠየቅም ሆነ ይቅርታ ማድረግ ግን ዳገት እንደመውጣት ይሆንብናል።"

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

21 Nov, 04:32


ቅዱስ ሚካኤል ሆይ ችግረኛውን ለመርዳት ከልዑል ዘንድ የምትላክ አዳኝነትህ በማመን የለመነህን በክንፈ ረድኤትህ የምትሰውር ሚካኤል ሆይ ሰላም ላንተ ይሁን!!

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

20 Nov, 14:39


ስለሚካኤል ተግባራት ከብዙ በጥቂቱ ስንመለከት  
የመላእክት አለቃ ሚካኤል ከሥልጣኑ የወረደውን የቀድሞውን የመላእክት አለቃ ዲያቢሎስን አንድም ክፉ ቃል አልተናገረውም:: አንዱ ከሥልጣኑ ወድቆ ሌላው ሲሾም አዲሱ ተሿሚ ስለወደቀው ምን እንደሚል እናውቃለን:: አንደበቱ ስድብ በመናገር ያልረከሰው ቅዱስ ሚካኤል ግን ወድቆ በማያርፈው ዲያቢሎስ ላይ የስድብን ቃል አልተናገረም::

የይሁዳ መልክት 1፥9"ጌታ ይገስፅ። አለው"

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Educations

20 Nov, 04:21


"ሰርግን ከቤተክርስቲያን ውጪ ማድረግ 'ጌታ ሆይ በደስታዬ ቀን አትገኝ' እንደማለት ነው።"
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

06 Nov, 09:57


የዓይን ስፍራ እንኳን የሌውን ሰው በምራቅህ እትፍ ብለህ ጭቃን አብኩተህ ዓይን የሰራህ የዓለሙ መድኃኒት ሆይ...

የእኔን በኃጢያት የታወረው ልቤ ምራቅህ እትፍ ብለህ በጭቃ አብኩተህ እንደ አዲስ ንፁህ ልብን ሰርተህ ቀይርልኝ!!!


@hinokhailes_spiritual_teachings
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

05 Nov, 19:45


"ዋካ"

ጊዜ ሚዲያ ከሀገር ስብከቱ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የኪነ ጥበብ ምሽት በአማረ ሁኔታ ተጠናቀቀ።
የእግዚአብሔር ስም የተመሠገነ ይሁን!!

@hinokhailes_spiritual_teachings
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

05 Nov, 19:25


#advertisement

በቲክቶክ የምታውቁን ንፍታሌም ኦርቶዶክሶች ነን አሁን ደሞ በTelegram መተናል እኛ ጋር ፈልገው የሚያጡት አንድም

🏞  WALLPAPER PICTURE

🌄  PROFILE PICTURE

🌅  መንፈሳዊ ስዕላት የሉም መንፈሳዊ PHOTOGRAPHS ሁሉንም በአንድ ላይ ያገኛሉ እርሶ ብቻ ይቀላቀሉን።

ለመቀላቀል 👉
CLICK HERE
👇👇👇
https://t.me/NefetalemWallpaper

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

05 Nov, 17:28


መድኃኒዓለም ሆይ

የኔ ሰዓት አቆጣጠሩ ልክ አደለምና ያንተን የጊዜ አቆጣጠር አስተምረኝ።



@hinokhailes_spiritual_teachings
@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

05 Nov, 15:16


🔹አናፂው ሆይ አቅናኝ🔹

ጻድቅ ነህና 'ምታዝን
"ኃጢያት ነውርን" የማትገልጥ
ስድብ ያለብኝ ኃጥእው እኔ
ሸፍኝ አንተን ባስበልጥ
ምን ይገርማል ምን ይደንቃል
ለማድ ሕሙም 'የሚድንበት እኮ ያውቃል።
ዮሴፍ አባት አረጋዊ ዮሴፍ ወዳጅ እውነተኛ
የክፉ ቀን መደገፊያ ከሀገር ሀገር ስደተኛ
የድንግሊቷ ጠባቂ የአንድ ልጇ "አሳዳጊ"
ልበንፁሕ የአደራ አባት በእርጅና ቸር አድራጊ
ባለሙያ በመሆንህ የምትችል ማደስ ማነፅ
ወደ መውደቅ ሳዘነብል እንዲህ ልጅህ ስነዋወፅ
አንሣ ጸሎት አንሣ እጅህን መጣ'ል ይብቃኝ
አኑርባት በነፍሴ ላይ አናፂው ሆይ ዛሬ አቃናኝ

📖 ገፅ 106
📕 ይናፍቅሽ ነበር
ገጣሚ ትዕግስት ጉግሳ


ቴሌግራም ቻናላችን👇
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

05 Nov, 08:59


ለፍቅር የተሳሳተ ትርጉም የሚሰጡት የፍቅርን ትክክለኛ ትርጉም ያልገባቸው ናቸው።


ለፍቅር የተሳሳተ ትርጉም የሚሰጡ የፍቅርን ትክክለኛ ትርጉም ያልገባቸው ወይም በፍቅር ሰበብ በተሳሳተ መንገድ የሚጓዙ ናቸው። በሁለት የተጫጩ ጥንዶች መካከል ያለ ፍቅር ወደ ጋብቻ እንዲያመራ እና ለጭንቀት ለብስጭት ምክንያት እንዳናደርገው ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች ልንረዳ ይገባል።

1.ፍቅርን ማሳደግ

ሁሉም ሰው በአንዴ የሚያፈቅር አደለም። በፍቅር ውስጥ የፍቅር እድገት አለና እሱን መጠበቅ አስፈላጊ ሆኖ እናገኘወዋለን።

ፍቅር እንዲያድግ ንፁህ ልብ መሆን ያስፈልጋል። ይሄንን የፍቅር እድገት በእጮኝነት ጊዜ ያለምንም ሩካቤ ተከልሎ እና የፍቅርን እድገትን ተመልክቶ ወደ ትዳር መግባት ያሻል።

2.ፍቅርን መንከባከብ

ፍቅር እንክብካቤ እና መከባበርን የሚሻ ነገር ነው።የፍቅር እንክብካቤ ከወጣትነት ስሜት የመነጨ ሳይሆን ከትክክለኛው የፍቅር እና የመንፈሳዊነት እሳቤ የሚገኝ መሆን አለበት።

ፍቅር መሃል የሚፈጠር ጭቅጭቅ እና ኩርፊያ የፍቅር ሳይሆን የስሜት መሆኑን ተገንዝበን ከስሜታዊነት ወጣ ባለ እይታ የፍቅር ህይወታችንን መመልከት እና መንከባከብ ይኖርብናል።

3.ፍቅር መጠበቅ

ፍቅር ብዙ መስዋዕትነት ስለሚጠይቅ ብዙ ሰዎች ፍቅርን መጠበቅ አይችሉም።ለዚህ ምክያት ተደርጎ የሚወሰደው ከፍቅር በላይ ጥቅም ላይ ትኩረት ስለሚደረግ ነው።
ኤልዛቤል ለባሏ የነበራት ፍቅር ጥቅም ተኮር ስለነበረ በክፉ ምክሯ ናቡቴን አስገድላለች። መጨረሻቸውም ያላማረ የፍቅር ታሪክ ይዘው በትልቁ መፅሀፍ መማሪያ ይሆኑ ዘንድ ተፃፉ 1ኛ ነገ ምዕራፍ 21
ፍቅር መጠበቅ ሁለት ትርጉም ሲኖረው አንደኛው ያለ አንዳች ጥቅም ተገዢነት ትክክለኛ ፍቅር ወደህይወት እስኪመጣ መጠበቅ።
ሁለተኛው በእጃችን ያለን ፍቅር መስዋዕትነት እያከፍሉ ደስታውን ሀዘኑን መውጣት መውረዱን አብሮ በትግስት እየተገበሩ እንደ አብርሃም እና ሳራ ፍቅር በመጠበቅ ማሳለፍ።

4.ያፈቀሩትን ማግባት

ያሳደጉትን የተንከባከቡትን እና መስዋት ከፍለው የጠበቁት ፍቅር በትዳር ማፅናት
ትዳር አብሮ የማደግ እና በእግዚአብሔር የመባረኪያ አንደኛው መንገድ ነው በዘመናችን የነበሩ በልጅ በሀብት እና በመንፈሳዊ ህይወታቸው በትዳር ምክኛት የተባረኩ ብዙኀንን መመልከት እንችላለን።

ብዙ ወጣት ትዳርን እየፈራ ዝሙትን እየሸመታ ያለበት ሁኔታ አለ።
ምክንያት ሲጠየቅ "እኔ ገና ነኝ አልደረጀሁም አቅም አልፈጠርኩም" ሲል እንሰማለን ሴቷም አንደዛው።
ሙሉነት እና መደርጀት ያለው። የጎደለው ሲሞላ ነው።

የጎደለው ደሞ ለወንዱ ሴት ለሴቷ ደሞ ወንዱ የሚሆንበት ጊዜ ብዙ ነው። (የምንኩስና ህይወት እዚህ ውስጥ ሳይካተት።)
በዚህ የህይወት ሂደት ውስጥ አብሮ ማደግ እና  አብሮ መደርጀት ይጀመራል ያኔ አቅም ይጎለበታል።
.
.
.
ለትዳር ዶርሶ እራስን ከትዳር መደበቅ ለዝሙት እራስን እንደማገላጥ ይቆጠራል።

📕 ያለጭንቀት የመኖር ሚስጥር
መ/ር የሺጥላ ሞገስ
💁‍♂ ጃንደረባው
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

05 Nov, 04:28


"እስተካከላለሁ ብላቹ ቤተክርስቲያ የቀራቹ ሰዎች አትልፍ መቼም አትስተካከሉም። እሚያስተካክላችሁ እግዚአብሔር ብቻ ስለሆነ። እስከነ ድካማችሁ እስከነ በደላቹ ቤተክርስቲያን ኑ!! ቤተክርስቲያን ሀኪም ቤት ስለሆነች ሳናውቀው እንታከማለን።"

d/n henok haile

💁‍♂ Join

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

04 Nov, 19:19


"ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ነው"

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

04 Nov, 17:11


ስኬት ማለት መታየትን መምረጥ ሳይሆን እለት እለት እራስን በጥሩ ስብዕናዎች፤ለውጦች እና መንፈሳዊ እድገቶች ላይ መሻሻልን መፍጠር ነው።

ስራህ እድገትህ እና እደርስበታለሁ ብለህ ያስቀመጥከው እቅድ መነሻ ሀሳቡን ያደረገው ከየት ነው? ከጥቅም? ወይንስ እግዚአብሔር ከሚያስደስት ጎራ የተመደበ ነው?

ስራችንም ሆነ ለውጣችን በእግዚአብሔር ዐይን ሲታይ ምን ይመስላል? የሚለው ነው በህይወታችን ውስጥ ቁምነገር ማድረግ ያለብን።

አልያማ ስኬት ስሙ ተቀይሮ የከፍታ ውድቀት ይሆናል።እንደዛ ሲሆን ጉዳቱ የከፍ ነው።

ሁሌም ቢሆን በአእምሯችን ውስጥ "ስራዬ እግዚአብሔር ያስደስተዋል?" ብሎ መስቀለኛ ጥያቄ መጠየቅን መለማመድ ያስፈልጋል።

መልካም ምሽት
ጃንደረባው
2017 ዓ/ም
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

03 Nov, 15:59


በህይወትህ ድንገት የሚበጠስ ገመድ የምትወድቅበት ሳይሆን ክንፋ አውጥተህ የምትበርበት ነው።

---------------------------------------------------------
ፈጣሪ የተማመንክበት የምታየውን ገመድ እንዲበጠስ ከፈቀደ ያላየኸውን ክንፋ ሊሰጥህ እንጂ ሊጥልህ አይደለም። የህይወትህ ገመድ የተበጠሰ ቀን "እግዚአብሔር ለመልካም አስበው።"ብለህ እንደ ዮሴፍ ታስበዋለህ።

ፈጣሪ ገመድህን የሚበጥሰው ከገደል ሊጥልህ ሳይሆን በክንፍ አብቅሎ ሊተክልህ ነው። የሚተክልህ በበረሀ ሳይሆን በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ነው።

ተራ ተክል የምትሆን እንዳይመስልህ።የሀይማኖት ተክል ትሆናለህ ተክለ አብ ተክለ ወልድ ተክለ መንፈስ ቅዱስ ትሆናለህ።አብ የተከለው ደሞ አይነቀልም።

📕 የግዮን ወንዝ
D/n henok haile

Join 🚶‍♂‍➡️👇

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

03 Nov, 09:41


በ1 ሰዉ መመለስ በሰማይ ታላቅ ደስታ ከሆነ በምድር እንዴት አይሆንም?!
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

ሁሌም ቢሆን የልባችንን ስላም ከሚያፀኑት ነገሮች መካከል አንዱ የነፍስ ድህነት ተግባር ነው።

የፀጋው ወንጌል አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን አገልጋይ የነበረው የቀድሞው ፓስተር ናትናኤል ቢተው ከአብራከ መንፈስቅዱስ ከቅድስት ቤተክርስትያን እናትነት እንደ አዲስ ተወልዶ አንዲት ወደሆነችው ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ሀይማኖት ልጅ ሆኖ ተቀላቅሏል።

የእግዚአብሔር ስም የተመሠገነ ይሁን።

ካደ ከሚል ዜና ይልቅ አመነ የሚለው ዜና መስማትን የሚመስል ደንቅ ፍስሃ ምን አለ?!

እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናው!!
ሁላችንም በፍቅር እንጂ በፀብ እና በስድብ ወንድሞችን ወደ ቤተክርስቲያን ለመመለስ አንሞክር።የተመለሱትም በፍቅር ስርዓተ ቤተክርስቲያን እናስተምር።
ስለ ጥረታችን ሁሉ ዋጋችን በሰማይ ነው።

ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን!!

ይሄ ዜና ለሁሉ አድርሱ ያኔ የሰማዩ ደስታ በምድር ይደገማል።ክብር ለስላሴ!!
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

03 Nov, 07:09


የተክልዬ ወዳጆች የተክልዬ በረከት በቤታቹ ይሙላ!!
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

03 Nov, 05:25


"መከራችሁ እንደማያልቅ በማሰብ ራሳችሁን አታስጨንቁ!!! እግዚአብሔር መጽናናትን ይልካል:።"
አቡነ ሺኖዳ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

30 Oct, 13:35


"በብርሃን የተከበበ ሰው ጨለማን ማየት እንደማይችለው ሁሉ ዓይኑን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ያደረገም እንዲሁ ምንም አይነት የሚያጋጥሙት ችግሮች ትኩረቱን አይወስዱበትም።"

ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

30 Oct, 12:15


🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯

"ድንግል ኾይ!

በእውነቱ አንቺ ከታላላቆች ይልቅ ታላቅ ነሽ 🤲 ማኅደረ ቃለ አብ ኾይ! ከፍጡራን ወገን አንቺን ሊተካከል የሚችል ታላቅ ማን ነው?

ድንግል ኾይ! ከየትኛው ፍጥረት ጋር አወዳድርሻለኹ? አንቺ ቀድሞ በወርቅ ካጌጠችው የሕጉ ታቦት ይልቅ በንጽሕና ያጌጥሽ ታላቅ ነሽ!

እውነተኛውን መና የተሸከምሽ የወርቅ መሶብ አንቺ ነሽ መና የተባለውም ሥግው ቃል ነው፡፡"
    
         ታላቁ ሊቅ ቅዱስ አትናቴዎስ


🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

30 Oct, 06:11


አዲስ ኦርቶዶክሳዊ ቻናል

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

29 Oct, 18:00


መፅሐፍ አንብበው ያውቃሉ?

የሚል ጥያቄ ለዚህ ቻናል አባሎቻችን አቅርበን...በተገኘው ተሳትፎ መሠረት አብዛኛው አንባቢያን ቢሆንም የተወሰኑት ግን ለማንበብ ሙከራ ያደረጉ እና በፍፁም አንብበው የማያውቁ ማንበብ ሲጀምሩ የሚጨንቃቸው መሆኑን ገልፀውልናል።

መፅሐፍን ቀለል አድርገን ለማንበብ ለመረዳት ለማስታወስ ለማወቅ እና በህይወታችን መንፈሳዊ መፅሐፍ አንብበን ለመተግበር የሚረዱ ጥቂት ነገሮችን እንመልከት።

1.ትክክለኛ መፅሐፍ መምረጥ

የምንወደውን የሚገባንን እና ይበልጥ ከእኛ ህይወት ጋር ሊሄዱ እና ቁምነገርን ሊያስጨብጡን የሚችሉ መፅሐፍት መምረጥ እና ለንባብ ማዘጋጀት

2.እቅድ መንደፍ

በቀን በሳምንት ወይም በወር ስንት ገፅ እና ስንት መፅሐፍ ማንበብ እንዳለብን በእቅድ ማስቀመጥ...

እራስን ማስገደድ በቀን ከ20-30 ደቂቃ ለማንበብ ሙከራ ማድረግ...

3.የማንበቢያ ቦታ መምረጥ

ይበልጥ ትኩረታችንን ለመሠብሰብ የሚረዱ ለራሳችን የሚሆን ጥሞናን የሚያመነጩ ስፍራዎችን ማወቅ እና እዛ ቦታ ላይ የሚወደዱ ለስለስ ያሉ ዝማሬዎች ለምሳሌ የበገና ዝማሬዎች ደምፅ ቀነስ አድርጎ በመክፈት መፅሐፍትን ማንበብ

4.መፅሀፍ ማወቅ

የምናነበውን መፅሐፍ አንድ ምዕራፍ ስንጨርስ እንዳጠቃላይ ዳሰሳ ማድረግ
ከመፅሐፍ ጋር በደንብ መግባባት እና ይበልጥ ለማወቅ መሞከር(engage with the book)
ለምሳሌ..
ከመፅሐፍ ማስታወሻ መውሰድ
✔️ቁልፍ ሀሳቦች ማስፈር
✔️የወደድናቸው አንቀፆች መመዝገብ

5.እረፍት ማድረግ

መፅሐፍ ማንበብ ያደክማል። ይሃ ድካም ሰፍቶ እራስን ከንባብ አለም የሚያርቅ እንዳይሆን ከ20-30 ደቂቃ እረፍት ማድረግ

6.ማጋራት

ስናነብ ከመፅሐፉ የምናገኘውን እውቀት ግንዛቤ እና አዳዲስ እሳቤዎች በአቅራቢያችን ለሚገኙ ሰዎች ማጋራት ይሃም ይበልጥ የመረዳት እና የማስረዳት አቅማችንን ከፍ ያደርግልናል።

7.መተግበር

ያወቅነውን የተረዳነው እውቀትም ሆነ መንፈሳዊ አስተምህሮ በህይወት ውስጥ መተግበር..ያኔ ብዙ የህይወት ለውጦች ይኖራሉ።

ጃንደረባው
ጥቅምት 2017ዓ/ም
ከወደዳቹት አጋሩት
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

29 Oct, 14:00


📚ርዕስ:- ያለ ጭንቀት የመኖር ምሰሰጢር
📝ደራሲ:-መ/ር የሺጥላ ሞገስ
📜ዘውግ፦ ሃይማኖታዊ
📖የገፅ ብዛት:- 130
📅ዓ.ም:-ለ28ተኛ ጊዜ መስከረም 2014 ታተመ
👨አዘጋጅ:-ጃንደረባው
ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ!
══════════════════
SHARE and JOIN🙏
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
👆👆👆JOIN👆👆👆
══════════════════
ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ!
══════════════════

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

29 Oct, 13:00


የቅዱስ ገብርኤል መዝሙሮችን ለማግኘት ➪ open የሚለውን ይንኩ

ተጨማሪ  ለማግኘት
ይቀላቀሉ  ➟ @m_ezmur21
ለሌሎች ያጋሩ  ➟@m_ezmur21

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

29 Oct, 09:52


ከ45% በላይ ያሉት አባላቶቻችን ምርጫ መሠረት ያለጭንቀት የመኖር ምስጢር የሚለውን መፅሐፍ ነው የመረጡት ስለዚህም መፅሐፉን ደሞ ዛሬ ማምሻ 11:00 ሰዓት ላይ በቴሌግራም ቻናላችን ይለቀቃል።👇👇
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

28 Oct, 13:00


⚡️⚡️⚡️ መዝሙረ ዳዊት ⚡️⚡️⚡️
➪open የሚለውን በመንካት  ይከፈቱ

መዝሙር 1 open

መዝሙር 2 open

መዝሙር 3 open

መዝሙር 4  open

መዝሙር 5 open

መዝሙር 6 open

መዝሙር 7 open

ይቀጥላል ...........

              21 መዝሙር
ተጨማሪ  ለማግኘት
ይቀላቀሉ  ➟ @m_ezmur21
ለሌሎች ያጋሩ  ➟ @m_ezmur21

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

28 Oct, 12:48


Andrew Louth is emeritus professor of patristic and
Byzantine studies at Durham University. His recent
publications include Introducing Eastern Orthodox Theology,
Greek East and Latin West, AD 681-1071, Maximus the
Confessor and The Origins of the Christian MysticalTradition.

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

28 Oct, 12:36


የኤፌሶን ወንዝ ቅዳሜ ለሁሉም መጽሐፍ መደብሮች ትሰራጫለች። የሽፋን ዋጋ 400ብር
ሙሉ ገቢው ለግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን ሕንፃ ቤተ መቅደስ እድሳት የሚውል።

መጽሐፍ መደብሮች ቀድማችሁ እዘዙ!
እስካሁን ያዘዙን!
1ኛ.ጃፋር መጻሕፍት መደብር 500ኮፒ
2ኛ.የኔነህ መጻሕፍት መደብር ቃሊቲ 1000ኮፒ
3ኛ.ጎንደር ማዕከል 100ኮፒ
4ኛ.አርባምንጭ 100ኮፒ
5ኛ.ሀሁ መጻሕፍት መደብር 100ኮፒ
6ኛ.ብራና መጻሕፍት መደብር 500ኮፒ
7ኛ.ሓያት ሳሪስ መጻሕፍት መደብር 50ኮፒ
8ኛ. ሰርዲኖን መጽሐፍ መደብር/ Sardinon Book Store 100ኮፒ
9.በላይ መጻሕፍት መደብር 50ኮፒ
10.ጌታቸው መጻሕፍት መደብር 100ኮፒ
11.እንሆ መጻሕፍት መደብር 50ኮፒ
12. ኢትዮፋጎስ መጽሐፍ ማእከል- EthioFagos Book Center 100ኮፒ
13.ተዋሕዶ መጻሕፍት መደብር 500ኮፒ
14.ጋሽ ይልማ ፮ኪሎ 100ኮፒ
15.ሀዋሳ ማዕከል 100ኮፒ
16.ሱመያ መርካቶ 200ኮፒ




ዋና አከፋፋይ አርጋኖን መጻሕፍት መደብር Areganon Book Store

አድራሻ
#አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_4ኪሎ_ቱሪስትሆቴል_80ሜትር_ወረድብሎ_የቀድሞ_ሪፍትቫሊ_ዪኒቨርስቲ_ሕንፃ_ከኦሮሚያ_ህብረት_ሥራ_ባንክ_አጠገብ_0954838117_0912044752_ይደውሉ!! 👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉 https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

28 Oct, 07:30


“ከሁሉም ነገር እምነት ይቀድማል!
በእምነት ምክንያት ፀጋ ይገኛል እንጂ፤ በፀጋ ምክንያት እምነት አይገኝም!
አምኖ የሚራቀቅ ሰው ይፀድቃል እንጂ፤ ተራቆ የሚያምን ሰው ሊፀድቅ አይችልም!”

#ርዕሰ_ሊቃውንት_አባ_ገብረኪዳን_ግርማ
Share ማድረግ አይረሳ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

28 Oct, 06:52


➥"ልቡ ጠቢብ የሆነ አስተዋይ ይባላል፥ በከንፈሩም ጣፋጭ የሆነ ትምህርትን ያበዛል። ገንዘብ ላደረገው ሰው እውቀት የሕይወት ምንጭ ነው፤ ስንፍና ግን የሰነፎች ቅጣት ነው። የጠቢብ ልብ አፉን ያስተምራል፥ ለከንፈሩም ትምህርትን ይጨምራል። ያማረ ቃል የማር ወለላ ነው፤ ለነፍስ ጣፋጭ ለአጥንትም ጤና ነው።"

➧ መጽሐፈ ምሳሌ፡ 16፥21-24

እንዲ አይነት ጣፍጭ ጥቅሶችን ለማግኘት ቻናላችንን ተቀላቀሉ👇👇👇👇👇👇 https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

28 Oct, 05:28


ራስን መግዛት እንዴት ?
ክፍል ፩
መንፈሳዊው ሰው ካሉት ብቃቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ራስን መግዛት ነው፡፡ እርሱ ራሱን ለሥጋ ምኞትና ለፍላጎቶቹ አሳልፎ አይሰጥም፡፡ ሕሊናው የኃጢአትን ምኞት ሲናፍቅ ይህን አሳቡን በመቃወም መንፈሱ እንድትመራው በማድረግ ራሱን አጥብቆ ይገዛል:: መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል:- «በመንፈሱ ላይ የሚገዛ (መንፈሱን የሚገዛ) ከተማ ከሚወስድ ይበልጣል፡፡» ምሳ. 16፥32
👉 https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings 👈

እንደ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትምህርት ራሱን የሚገዛ ወይም የሚመራ ማለት ሥጋው የጠየቀውን ሁሉ የማይሰጥ ይልቁኑ የሚቃወም ማለት ነው:: «ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፤ነፍሱን በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል፡፡» ዮሐ. 12፥25።
👉 https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings 👈

ራስን መግዛት በውስጡ የተለያዩ ክፍሎች እንዳሉት እርግጥ ነው፡፡ እነርሱም፤-

1. #ምላስን_መግዛት፡፡
2. #አሳብን_መግዛት::
3. #ልብን_መግዛት፡፡ (ፍላጎትንና ምኞትን በመግዛት)
4. #ስሜትን_መግዛት::
5. #ሆድን_መግዛት (ምግብን በተመለከተ) ናቸው፡፡
👉 https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings 👈

ራሱን የሚመራ ሰው እርሱነቱን ለእሴትና ለዓላማ እንዲሁም ለሕግና ደንብ ያስገዛል፡፡ ራሱን መምራት የማይችል ሰው ግን በእርግጥ እርሱነቱን ለጥፋት ይጋብዛል፡፡ ራሱን የሚገዛ ሰው ነፍሱን በእውነተኛ ፍቅር ይወዳታል:: ራሱን የሚያቀናጣ ግን ነፍሱን ከማጣቱም በላይ ሌሎችም ከእርሱ ጋር አብረው እንዲጠፉ ያደርጋል፡፡ ራሱን አጥብቆ የሚጠብቀው በትጋቱ ነፍሱን ስለሚጠብቃትና በመልካም ሁኔታ ስለሚይዛት ያድናታል፡፡ አልፎ ተርፎም ሌሎችን ለማዳን ምክንያት ይሆናል፡፡ የራሱን አመለካከትና ግንኙነት በቅደም ተከተል ያደራጃል፡፡ በመጀመሪያ እግዚአብሔርን ያስቀድማል፤ በመቀጠል ሰዎችን ያስከትላል፤ በመጨረሻም ራሱን።👉 https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings 👈

#ምላስን_መግዛት፡

መንፈሳዊው ሰው ቃላት ወይም አሳቦች ያቀበሉትን ወደ አእምሮው የመጡትን ሁሉ በአንደበቱ አይናገራቸውም፡፡ እያንዳንዱን ቃል ከአንደበቱ ከማውጣቱ በፊት ይመዝናል:: የእርሱ ሚዛን የሚለካው የቃሉን ፍሬ ነገር ብቻ ሳይሆን ትክክል መሆኑንና አለመሆኑንም ጭምር ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የእርሱ ዋና ዓላማው ቃሉ በሌሎች ሰዎች ላይ የሚያመጣውን ተጽዕኖ፣አፀፋና ውጤቱን ጭምር ነው::
👉 https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings 👈

የምላስ ወይም የአንደበት ስህተት ውጤት ሥጋን ማሳደፉንና የፍጥረትንም ሩጫ ማቃጠሉን የሚያውቅ ሰው ከመናገሩ በፊት ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርጋል:: ያዕ. 3፥5-6:: ከነቢዩ ከዳዊት ጋር ሆኖም:- «አቤቱ ለአፌ ጠባቂ አኑር፤ የከንፈሮቼንም መዝጊያ ጠብቅ፡፡» ይላል፡፡ እርሱ አንዴ ከአፉ የወጣው ቃል ተመልሶ ሊገባ እንደማይችል ያውቃል፡፡
👉 https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings 👈

ከዚህ በተጨማሪ ከአፉ የወጣው ቃል አድማጮቹ ጆሮ ከደረሰ በኋላ የተናገረውን መልሶ ሊውጠው፣ ወይም ይቅርታ ሊያገኝበት እንደማይችል አስቀድሞ ያውቃል:: ከዚህ በኋላ ስህተቱን ለማስተካከል ቢጥርም ጥፋቱ በእርሱ ላይ ዕዳ ሆኖ እንደሚቆጠር አጥብቆ ይረዳል፡፡ ከሁሉ በላይ ደግሞ ጌታ እንደተናገረው እንደሚኮነንበት ያውቃል፡ . . . ከቃልህ የተነሣ ትጸድቃለህና፤ ከቃልህም የተነሣ ትኮነናለህ፡፡» ማቴ. 12፥37::
👉https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings 👈

ይቀጥላል...

(#በብፁዕ_አቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ
#መንፈሳዊ_ሰው_መጽሐፍ ገጽ 122-128
#በአያሌው_ዘኢየሱስ_የተተረጎመ)


╔​✞═┉✽🌹🌹✽┉═✞╗
❀#መልካም_የበረከት_ዕለት ❀
╚✞═┉✽🌹🌹✽┉═✞╝

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

28 Oct, 05:00


+ የተቀደሰው የሩጫ ውድድር +

እንደ ኢትዮጵያ ባለ ሩጫ ብሔራዊ ኩራት በሆነበት ሀገር መቼም የሩጫ ነገር ብናወራ ሰሚ አናጣም:: ሮጦ ሀገር ማስጠራት : ሮጦ ብዙ ሀብት ማፍራትና ለሀገር መትረፍ የቻሉ ውድ አትሌቶቻችንን በፍቅር እናያቸዋለን::  "በእሽቅድምድም ስፍራ የሚሮጡት፥ ሁሉ እንዲሮጡ ነገር ግን አንዱ ብቻ ዋጋውን እንዲቀበል አታውቁምን? እንዲሁም ታገኙ ዘንድ ሩጡ" የሚለው ቅዱስ ቃል ለነፍስ ቢነገርም ኢትዮጵያ ውስጥ ግን "ታገኙ ዘንድ ሩጡ" የሚለው መርሕ "ሮጬ ባለፈልኝ" በሚሉ ተስፈኞች ይተገበራል:: (1ቆሮ 9:24)

ዛሬ ግን በሁለት ሰዎች መካከል የተደረገ ቅዱስ ሩጫ ትዝ አለኝ::  በትንሣኤ ዕለት የተደረገ ቅዱስ እሽቅድምድም በዓይነ ሕሊናዬ መጣ::
ከዓሥራ ሁለቱ ሐዋርያት መካከል ሁለቱ የተሳተፉበት ዳኛም ተመልካችም የሌለበት የትንሣኤ ዕለት ሩጫ!!!

ሴቶች ወደ ጌታ መቃብር ደርሰው ሲመለሱ ጌታ በመቃብር እንደሌለ ለደቀ መዛሙርቱ ነገሩአቸው::
ስለዚህ ጴጥሮስና ዮሐንስ ወደ መቃብሩ ሔዱ::

"ሁለቱም አብረው ሮጡ፤ ሌላው ደቀ መዝሙርም ከጴጥሮስ ይልቅ ፈጥኖ ወደ ፊት ሮጠና አስቀድሞ ከመቃብሩ ደረሰ" ዮሐ 20:4

በዚህ ቀን በተደረገው ቅዱስ ሩጫ የ58 ዓመቱ ጎልማሳ ጴጥሮስ ከ28 ዓመቱ ወጣት ዮሐንስ ጋር ወደ ጌታ መቃብር ሮጡ:: ሐሙስ ማታ ጌታውን የካደው ጴጥሮስ እስከ መስቀል ድረስ ጌታውን ከተከተለው ዮሐንስ ጋር አብሮ ወደ መቃብሩ ሮጠ::

ጴጥሮስ ሆይ ወደ ጌታህ መቃብር በሩጫ ስትገሰግስ ምን እያሰብህ ይሆን? ሐሙስ በካድከው ጊዜ ቀና ብለው ያዩህ ዓይኖቹ በሕሊናህ መጥተው ይሆን?
ወደ መቃብሩ ስትሮጥ "ጌታ ሆይ በአፌ ክጄሃለሁ በእግሮቼ ግን አልክድህም" ብለህ አስበህ ይሆን? "በባሕር ላይ ያራመድኸው እግሬ : አጎንብሰህ ያጠብከው እግሬ ወደ አንተ ለመሮጥ አይደክመውም" ብለህ ይሆን? መቃብሩ ሥር ተደፍተህ ለማልቀስ የሐሙሱን ዕንባህን በመግነዙ ለማበስ አስበህ ይሆን?

ብቻ ጴጥሮስ ከዮሐንስ ጋር ወደ መቃብሩ ሮጠ:: ዮሐንስ በጉልበቱ ገና ወጣት ቢሆንም : እንደ ጴጥሮስ ጸጸት የማይቆጠቁጠው ድል አድራጊ ቢሆንም ጴጥሮስ አብሮ ከመሮጥ ወደኁዋላ አላለም::

ብቻ መቃብሩ ልድረስ እንጂ ቢቀድመኝም እከተለዋለሁ:: እንደርሱ እስከ መስቀል ባልጸናም ለመቃብሩ ግን ዳግም እታገላለሁ ብሎ ጴጥሮስ ሮጠ::

በዚህ ቅዱስ ሩጫ አርብ የወንድ ለቅሶን ያፈሰሰው ዮሐንስ በዕንባ በደከሙ ዓይኖቹ በኀዘን በጠቆረ ፊቱ እያማተረ ወደ ጌታ መቃብር ገሠገሠ:: በዚያች ዕለት ጌታን እንዴት እንደ ገረፉት አይቶአል:: እንዴት እንደ ቸነከሩት ተመልክቶአል:: አሁን ደግሞ መስቀል ሥር ቆመው በዋሉ እግሮቹ ወደ መቃብሩ እየሮጠ ነው::

ወንድሜ ሆይ ጴጥሮስና ዮሐንስን ወደ ጌታ መቃብር ሲሮጡ እያቸው:: አንተና ጉዋደኞችህስ ወዴት ትሮጣላችሁ? የእናንተ እሽቅድምድም ወደ ጌታ መቃብር ነው? የት ለመሔድ ትፎካከራላችሁ? የት እንገስግስ ትባባላላችሁ?

ወጣቱ ዮሐንስ ጎልማሳውን ጴጥሮስን ቀድሞ ከጌታ መቃብር ደረሰ:: የጌታን መግነዝም አየ:: ወደ ውስጥ ግን ሳይገባ ቆሞ ጴጥሮስን ጠበቀው:: ጴጥሮስ ዘግይቶ ቢደርስም ከዮሐንስ ቀድሞ ወደ መቃብሩ ገባ::

ከእኔ የበረታ መንፈሳዊ ጉልበት ያለህ ወንድሜ ሆይ ብትቀድመኝ እንኩዋን አትፍረድብኝ:: ጨክነህ ጥለኸኝ ወደ ጌታ ማረፊያ እንዳትገባ:: የዘገየሁት ኃጢአት እግሬን አስሮት ነውና ብርቱው ወንድሜ ሆይ እባክህን ጠብቀኝ::  ድክመቴን አይተህ አትናቀኝ መጎተቴን አይተህ አትፍረድብኝ:: አደራህን ብቻህን ወደ ጌታ ደስታ እንዳትገባ:: አደራህን በንስሓ እስክበረታ ጠብቀኝ:: እንኩዋን አንተ አብረኸኝ ሩጫ የጀመርክ ወንድሜ ቀርቶ ከእኔ ቀድመው ሩጫቸውን የጨረሱት እንኩዋን ብቻቸውን ወደ ዘላለማዊ ደስታ እንዳይገቡ በገነት ሆነው እኔን ይጠብቁኝ የለ?

ነቢዩ እንደተናገረ :-
     አቤቱ፥ ስምህን አመሰግን ዘንድ፤
   ነፍሴን ከወህኒ አውጣት፤
   ዋጋዬን እስክትሰጠኝ ድረስ፡
   ጻድቃን እኔን ይጠብቃሉ። (መዝ 142:7)

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ግንቦት 16 2013 ዓ.ም.
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ለተጨነቀች ነፍስ ዕረፍት የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ :: እኔም ለእናንተ ከሰበክሁ በኁዋላ የተጣልሁ እንዳልሆን ስለ እኔ ጸልዩ!

ሌሎች እንዲያነቡትም የሚከተሉት አድራሻዎች Like, Subscribe እና Share ያድርጉ :-
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

27 Oct, 19:15


ገንዘባችን የት ደረሰ?

የከለላ አውራጃዋ የቀለበት ሥላሴ ቤተክርስቲያን የዋሃን ገበሬዎች ሞፈራቸውን ተደግፈው እርዳታችንን እየጠበቁ ነው በሚል ገንዘብ ማሰባሰባችን ይታወሳል::

የኢትዮጵያ የብርሃን ገላጭዋ ሐዋርያዊው አባ ሰላማ የተከላትን ቤተ መቅደስ ከመፍረስ ለመታደግና
በአብርሓ ወአጽብሓ ዘመነ መንግሥት ከተመሠረቱ ጥቂት እጅግ ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት አንዱን ለመደገፍ ገቢ አሰባስበን የሥላሴን በረከት እንደተካፈልን ይታወቃል::

ከሁለት ሚልዮን ብር በላይ ተሰብስቦ ነበር:: የቀለበት ሥላሴ ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴዎች አምነን የሠጠናቸውን ገንዘብ ተቀብለው ቅርሱን ከመፍረስ እንዲጠብቁና ሕንፃውን እንዲያንጹ ጠብቀን ነበር::

እነርሱ ግን ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሰጠናቸውን ገንዘብ አንድ ሳንቲም ሳያስተርፉ የሕንፃ ሥራው ላይ አውለውት አረፉ!

ጭራሽ ሙሉ ቤተ መቅደሱን አንጸው ጉልላት እየሰቀሉላችሁ ነው:: የሥላሴን መቅደስ በማነፅ በረከት የተካፈላችሁ ሁሉ በዚህ ዜና ደስ ይበላችሁ::

አሁን የቀረው የ"Finishing” ሥራ ሲሆን
ቤተልሔሙን፣ ደረጃዎቹን፣ ቀለሙን፣ የውስጥ ማስጌጡን፣ አጥሩን፣ ወዘተ ጭምሮ፣ አልባሳት አሟልተው መምህር ቀጥረው ሊሸሹ አቅደዋል::

"በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደሆነ ባርያህን አትለፈኝ" ብላችሁ ሥላሴን ለመማፀን የምትፈልጉ ምእመናን

ከቻላችሁ 70 ሺህ ወይም 7 ሺህ ወይም 7 መቶ ወይም 70 ብር ወይም 7 ብር በማስገባት ከሥላሴ በረከት ተሳተፉ::
ምንም የሌላችሁ ሰባት አቡነ ዘበሰማያት ብላችሁ በረከቱን ተካፈሉ::

የባንክ አካውንት፡
CBE 1000214254577
Kelebet Silasse Betekrstiyan

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

26 Oct, 15:40


+ ለምን ትቀናለህ? + 

በዜና አበው ላይ አጋንንት አንድን መነኩሴ ለማሰናከል ሲማከሩ የሚያሳይ ታሪክ ተጽፎአል፡፡ መነኩሴው ለብዙ ዘመናት በተጋድሎ አሳልፎ ከብቃት የደረሰ መናኝ ነበር፡፡ የአጋንንቱ ጭፍራ በአለቃቸው ተመርተው ይህንን መነኩሴ ለማሳት ዘመቱ፡፡ ተራ በተራ ወደ እርሱ እየሔዱ የፈተና ወጥመዳቸውን ዘረጉበት፡፡ በዝሙት ሊፈትኑት ሞከሩ፡፡ አልተሳካም፡፡ በምግብም ሞከሩ ድል ነሣቸው፡፡ የሚያውቁትን የፈተና ስልት በተለያየ መንገድ እየተገለጹ አንዴ ሰው አንዴ መልአክ እየመሰሉ ሊጥሉት ቢሞክሩም አልቻሉም፡፡

አለቃቸው ይኼን ጊዜ በሉ እኔ የማደርገውን ተመልከቱ አላቸውና መንገደኛ መስሎ ወደ መነኩሴው ቀረበ፡፡ በጆሮው የሆነ ነግሮት ወዲያው ተሰናብቶት ወጣ፡፡ ይህንን ጊዜ አጋንንቱ እያዩት መነኩሴው መንፈሳዊ ገጽታው ተገፍፎ ፊቱ በቁጣና በንዴት ሲለዋወጥ ተመለከቱት፡፡ በዚህም ተደንቀው ምን ብለህ ነው ያሸነፍከው? ብለው አለቃቸውን ጠየቁት፡፡ እርሱም እንዲህ አላቸው፦ ‘ከአንተ ጋር ያደገውና ከአንተ ጋር የተማረው ጓደኛህ እኮ የእስክንድርያ ፓትርያርክ ሆኖ ተሾመ’ ብዬ ነገርኩትና ወጣሁ፡፡ አሁን ልቡ በቅናት እየነደደ ነው አላቸው፡፡ አጋንንቱ በደስታ ጨፈሩ፡፡

ሰይጣን የቅናትን ኃይል ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ መጽሐፈ ቅዳሴ ሞትን ሲገልጸው ‘በሰይጣን ቅናት ወደ ዓለም የገባ’ ይለዋል፡፡ ሰይጣን በሰው ልጅ ጸጋ ቀንቶ አዳምና ሔዋንን በፈጣሪያቸው እንዲቀኑና አምላክ መሆን እንዲመኙ አድርጎ ዓለምን ያመሰቃቀለ ነውና ይህንን መነኩሴ ለመጣል ለሺህ ዓመታት ብዙዎችን ወግቶ የጣለባትን ሰይፉን መዘዘበት፡፡ መነኩሴው የእኩያውን መሾም ሲሰማ ቅናቱን መቋቋም አቃተው::

ቅናት እጅግ ክፉ ኃጢአት ነው፡፡ ሰው ቢዘሙት ቢሰክር በሥጋው ነው:: ቅናት ግን በምታስተውል ነፍሱ ውስጥ የሚበቅል መርዝ ነው፡፡   ቃየልን በየዋህ ወንድሙ ላይ ያስጨከነው ቅናት ነበር፡፡ የአቤል ስኬት ለቃየል ውድቀት መስሎ ስለተሰማው በግፍ ሊገድለው በቃ፡፡

ዮሴፍ የለበሳት ቀለምዋ ብዙ የሆነ ጌጠኛ ቀሚስ በወንድሞቹ ዘንድ የመረረ ጥላቻን አትርፋለት ነበር፡፡ አንዱ አጊጦ አምሮ ሲታይ ቢሞትና ቢገላገሉት ደስ የሚላቸው የዮሴፍ ወንድሞች በየዘመኑ አሉ፡፡  

ዮሴፍም አርፎ አልተቀመጠም፡፡ እየሔደ ሕልሙን ይነግራቸው ነበር፡፡ ስለ ሕልሙም የበለጠ ጠሉት ይላል፡፡ ወዳጄ ሕልምህን ዝም ብለህ ለሰዎች አትዝራ፡፡ ሕልም ስልህ ተኝተህ የምታየውን ብቻ ማለቴ አይደለም፡፡ ራእይህን ፣ ተስፋህን ዕቅድህን ሲያውቁ የሚንገበገቡ የዮሴፍ ወንድሞች በየዘመኑ  አሉ፡፡ ፍቺው ባይገባቸውም ባልተፈታ ሕልም ይጠሉሃል፡፡ ምንም ነገር ሳታደርግ እንኳን "ለምን አለምከው?" ብለው ጥርስ ይነክሱብሃል፡፡ ዮሴፍ ግን ይኼ ስላልገባው ነገራቸው፡፡ ወዳጄ አንተም ሕልምህን እንደ ዮሴፍ በየዋህነት የምትዘራ ከሆንህ እንግዲህ የዮሴፍ አምላክ ይጠብቅህ፡፡

ቅናት እጅግ ከባድ ነው፡፡ እረኛው ዳዊት ጎልያድን የገደለ ዕለት የተዘፈነለት መዘዘኛ ዘፈንም ነበረ፡፡ ‘ሳኦል ሺህ ገደለ ዳዊት እልፍ ገደለ’ ብለው ዘፈኑለት፡፡ ይህች ዘፈን በሳኦል ጆሮ ስትደርስ ዳዊት ላይ ብዙ ጦር አስወረወረች፡፡ ሳኦሎች ሌላ ሰው ከእነርሱ በላይ ሲመሰገን የሰሙ ዕለት በቅናት ታውረው ገበታ ላይ ሳይቀር ሰይፍ ይመዛሉ፡፡

የጠፋው ልጅ ወንድምን አስበው፡፡ (ሉቃ 15:20) ወንድሙ ከጠፋበት ተመልሶ ደስታ ሲደረግ እርሱ ግን ከፍቶት ውጪ ቁጭ አለ፡፡ ወዳጄ ቅናት ከቤተ ክርስቲያንና ከእግዚአብሔር መንግሥት ያስወጣል፡፡ የሌላው ስኬት ካበሳጨህ እንደጠፋው ልጅ ወንድም ውጪ ቁጭ ብለህ አፈር እየጫርክ ‘እምቢየው አልገባም’ እያልክ እያልጎመጎምክ ትቀራለህ፡፡

ክርስቶስ ላይ አይሁድ ያቀረቡት ትችት ሁሉ ለሕግ ከመቆርቆር ሳይሆን ከቅናት ነበር፡፡ ጲላጦስ እንኳን ‘በቅናት አሳልፈው እንደሠጡት ያውቅ ነበር’ ይላል፡፡ አንዳንዴ ሰዎች ቅናታቸውን በሌላ ነገር እንደ አይሁድ ሸፍነው ትችት ያቀርባሉ፡፡ ለእግዚአብሔር ሕግ እንደተቆረቆሩ ፣ ለሥርዓቱ እንዳዘኑ መስለው ውስጣቸው ያለውን ቅናትና ጥላቻ ያንጸባርቃሉ፡፡

የሰንበት መሻር ፣ ለቄሣር ግብር መከፈል ፣ የመቅደሱ በሦስት ቀን ፈርሶ መሠራት እንዳንገበገባቸው እርር እያሉ ቢናገሩም እውነታው ግን ቅናት ነው፡፡ ‘የቤትህ ቅናት በላኝ’ እንዳለው ጌታ በየዘመኑ የሰዎች ቅናት ብዙ ንጹሐንን ትበላለች፡፡

ወዳጄ በሌላው ትቀና እንደሆን አሁኑኑ ከዚህ ውስጥን በልቶ ከሚጨርስ ካንሰር ራስህን አድን፡፡

ራስህን ከሌሎች ጋር አታወዳድር፡፡ በምድር ላይ እግዚአብሔር የፈጠረው አንተን የሚመስል ሌላ ሰው የለም፡፡ ካንተ ቀድሞም በትክክል አንተን የሆነ ሰው አልተፈጠረም ለወደፊትም አይፈጠርም፡፡ እግዚአብሔር ቀድሞ ያልሠራው ደግሞም የማይሠራው ምርጥ ዕቃው ነህና ራስህን ከሌላ ጋር አታወዳድር፡፡

ለአንተ ብቻ የሠጠው ጸጋ አለና ሌሎችን መመልከት ትተህ ውስጥህ ያለውን ውድ ማንነት ቆፍረህ አውጣ፡፡ ያንተ ሕይወት ቁልፍ የተቀበረው አንተው ውስጥ ነው፡፡ ሌሎችን ረስተህ ወደ ራስህ ጠልቀህ ግባ፡፡ መብለጥ ከፈለግህም አሁን ያለውን ራስህን ብለጠውና ሌላ ትልቅ አንተን ሁን፡፡ 

በቅናት እንዳትቃጠል ሌሎችን ሰዎችንም ውደዳቸው፡፡ ከወደድሃቸው ‘ፍቅር አይቀናም’ና የእነርሱ ስኬት የደስታህ ምንጭ ይሆናል፡፡ የቅናት ስሜት ሲሰማህም ‘ቀናተኛ ልቤን ፈውስልኝ’ ብለህ ለምነው፡፡

‘በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን’ ሮሜ 13፡13

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
አለታ ወንዶ ኢትዮጵያ

መነሻ ሃሳብ:- የአንድ በቅናት ጦስ ሊያበሩ ሲችሉ የከሰሙ ሰው ታሪክ

ለተጨነቀች ነፍስ ዕረፍት የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ :: እኔም ለእናንተ ከሰበክሁ በኁዋላ የተጣልሁ እንዳልሆን ስለ እኔ ጸልዩ!
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

26 Oct, 03:29


እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም  ወርሃዊ የቃል ኪዳን መታሰቢያ ዕለት (ኪዳነ ምህረት) በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን !!!
" ከመረጥኳቸው ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ።"
                  መዝ. ፹፱፥፫

እመቤታችን ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የተቀበለችበት ዕለት መታሰቢያ ነው

እግዚአብሔር ዓለሙን ከፈጠረ ጊዜ ጀምሮ ፍጥረታቱን ሁሉ በቸርነቱ ይጠብቃል፣ ይመግባል

ሕግን ተላልፈው ኃጢአት ሰርተው፣ በመንፈሳዊ ህይወታቸው ዝለው ባሳዘኑት ጊዜ ከጥበቃውና ከበረከቱ እንዳይርቁ ስለቧለሟለቹ  ቅዱሳን ብሎ በቃል ኪዳኑ ይጠብቃቸዋል።

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

25 Oct, 18:30


"እኛ በጥቅስ ሳይሆን በመፅሐፍ ቅዱስ ነው የምናምነው።"
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

25 Oct, 17:38


"ቤተክርስቲያንን የሚያስቀጥሉ ሦስት ሰንሰለቶች አሉ እነርሱም:---
    ትዳር ፣ ምንኩስና እና ክህነት ናቸው።

እነዚህ እክል ስለገጠማቸው ነው ቤተክርስቲያን እየተቸገረች ያለቸው እንጂ ሌሎች ሰዎች ወይም አህዛብ ክፉ ስለሆኑ አይደለም። እነሱ ደግ የሚሆኑበት ዘመን ነገም እኔ አልጠብቅም ሰይጣን ባለበት መልካም ነገር አይመጣም።

እኛ ግን የጎደለን ይህ ነው፣ በተከበረ ትዳር ፣በተከበረ ምንኩስና እና በተከበረ ክህነት ቤተክርስቲያን ትቀጥላለች።

ምሳሌ እንዴት ካልን፦
የተከበረ ትዳር:- የተከበረ መነኩሴ ይወልዳል።
የተከበረ መነኩሴ:- የተከበረን ጵጵስናን ያመጣል።
የተከበረ ጳጳስ:-  የተከበረን ክህነትን ይሾምና
የተከበረው ክህነት:- የተከበረ ትዳርን ባርኮ ያጋባል። የተከበረው ትዳር መልሶ እንደገና የተከበረ ካህንን ይወልዳል።

በዚህ ዑደት ነው ቤተክርስቲያን ተጠብቃ የምትኖረው። አሁን ግን ምንጩ ደፍርሷል።
ለዚህም ሁላችንም መስተካከል አለብን። አሁን እኔ ሁሉም ሥርዓት እየፈረሰ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ!
ተምረን ማግባትና፣ተምረን መመንኮስም ሆነ  ክህነት መያዝን ማስቀጠል አለብን።"

  ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

25 Oct, 05:02


ዋካ ኦርቶዶክሳዊ የኪነ ጥበብ መርሐግብር

ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም
ቦታ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
#እማዬ_አዳራሽ
እሁድ ከቀኑ 8:00 ሰዓት
አድራሻ ሐዋሳ

#ዋካ
#ዲያቆን_ሄኖክ_ኃይሌ
#ዲያቆን_ዘማርያም_ዘለቀ
#ዲያቆን_አቤል_መክብብ
#ዲያቆን_ፀጋአምላክ_ሰለሞን
#አርቲስት_ፍቃዱ_ከበደ

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

24 Oct, 10:04


" "ኃጢአት ለእግዚአብሔር በቀጥታ ተናግሮ ሥርየት ማግኘት ሲቻል ለካህናት መናዘዝ ለምን አስፈለገ? የምን ዙሪያ ጥምጥም ነው።"

የሚሉ ሰዎችን ብዙ ጊዜ እንሰማቸዋለን እኛ ግን መፅሐፍ ቅዱስ እንዳስተማረን ያለ ካህናት አገልግሎት መዳን እንደሌለብን በድፍረት እንናገራለን።
.
.
የመጀመሪያው የአሕዛብ ተጠማቂ ቆርኔልዮስ ከነቤተሰቡ እግዚአብሔርን የሚፈራ አብዝቶ የሚማፀን እንዲሁም የማይቋረጠ ፀሎት የነበረው መቶ አለቃ ነበር።

ይህም በጎ ስራው በእግዚአብሔር ፊት የተወደደ ሆኖለት ቅዱስ መልአክ ተላከለት።
.
.
.
መላኩም ተገለጠ "ፀሎትህ ምፅዋትህ በእግዚአብሔር ፊት ለመታሰቢያ እንዲሆን አረገ።"ሐዋ10፥4 ብሎ የምስራች ነገረው። ከዚያም በኃላ "ልታደርገው የሚገባህን ነገር እርሱ ይነግርሃልና።" መልክተኞችን ልከህ ስሞኦን ጴጥሮስን አስመጣ አለው።"

ዲ/ን ዶ/ር ዳዊት ከበደ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

24 Oct, 08:58


የአእላፍት ዝማሬ የመክፈቻ መርሃ ግብር ጥቅምት 18 ከ ቀኑ11:30 በሳ/ደ/ኃ ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ሰ/ት/ቤት አዳራሽ

የአእላፍት ዝማሬ በድሬዳዋ
!!
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

24 Oct, 08:38


"ዋካ"

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

23 Oct, 14:45


"ሰይጣን እግዚአብሔር ጸሎታችንን የማይሰማን በማስመሰል ተስፋ ሊያስቆርጠን ይፈልጋል።
እግዚአብሔር ግን እኛ ከጠየቅነው ይልቅ ሳናውቀው ያስቀረልን መከራ ብዙ ነው።"

ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

23 Oct, 09:42


እንዲህ አይነት ሰዎች ያስፈልጉናል

👇🏾

በቃኝ ስንል - ዛሬን ብታልፈው ያልፋል የሚሉን
.
ደክሞኛል ስንል - ጀርባችንን ደግፈው እንዳንወድቅ የሚደግፉን
.
ሰው የለንም ስንል - ሰው ማለት እኔ ነኝ የሚሉን

እስኪ ይሄን ፎቶ እዩት ! ሁልጊዜ አዲስ የሚሆንብኝ ፎቶ

ከድልድይ ላይ ወድቆ ራሱን ለማጥፋት የነበረ ሰው "አለንልህ" የሚሉ ሰዎች ህይወቱን አድነውት 🙌🏼

ለሁለት ሰአታት ያህል ከእርሱ ጋር ቆመዋል
.
ሰውነቱ እንዳይዝል ደግፈው ይዘውታል
.
ሰው ነን! አለንልህ! ብለውት አቁመውታል

ሰው መሆኛ መንገዱ ብዙ ነውና !!

🙌🏼❤️መልካም ቀን

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

23 Oct, 08:47


ቅምሻ ፪ - ከአሐቲ ድንግል

ድንግል ማርያም እግዚአብሔር ስለመረጣት ነው ንጽሕት የሆነችው ወይስ ንጽሕት ስለሆነች ነው እግዚአብሔር የመረጣት?

አንዳንዶች ስለ ድንግል መመረጥ ሲነገር ሲሰሙ ሲመርጣት ላትመረጥ ነውን? እርሱ ጠበቃት እንጂ እርስዋ ምን አደረገች ሲሉ ይሰማሉ። እግዚአብሔር ሰለመረጣት ነው ንጽሕት የሆነችው የሚለው አደገኛ ክህደት ነው። ለምን ቢሉ እግዚአብሔር ለሰው ልጅ የሰጠውን ነፃ ፈቃድ የሚንድ ነውና። ዳግመኛ እርሷ እግዚአብሔር ስለመረጣት ብቻ ከሆነ ንጽሕት የሆነችው እያንዳንዱ ሰው ንጹሕ የማይሆነው እግዚአብሔር ስላልመረጠው ነው ወደሚል የቅድመ ውሳኔ ክህደት የሚያመራ ጠማማ መንገድ ነው።

እንዲህ ከሆነ ደግሞ በዓለም ላይ ለሚሠሩ የርኩሰትና የአመፅ የበደል ውድቀቶች ሁሉ ተጠያቂው እግዚአብሔር እንጂ ሰው አይደለም ብሎ እግዚአብሔርን መሳደብ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር የመረጠው ብቻ ንጹሕ ከሆነ ሁሉም የመንጻት ሥልጣን ካልተሰጠው በበደለኛነት ዘመናቸውን የፈፀሙ ሰዎች ተጠያቂ መሆን የለባቸውም፤ ከኃጢአት ለመንጻት ቢፈልጉ እንኳን አልተመረጡምና አይችሉም ማለት ነዋ! እንዲህ ከሆነ ሰዎች ሁሉ ሊድኑ እና እውነቱን ወደ ማወቅ እንዲደርሱ የሚወድ እግዚአብሔር (ጢሞ. ፪፥፫) ፈቃዱ ወዴት አለ? እርሱ የመረጣቸው ብቻ የሚነጹ ከሆነ ባልመረጣቸው ላይ ለምን ይፈርድባቸዋል? ፈታሒ በጽድቅነቱስ ወዴት አለ?

ነገር ግን ርቱዕ የሆነው የሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የቀና የጸና አስተምህሮዋ እንዲህ አይደለም። እግዚአብሔር ሰዎችን ፍጻሜያቸውን አስቀድሞ አይቶ ይመርጣል እንጂ ወስኖ መርጦ የፈጠረው ሰው የለም። በወንጌል የእግዚአብሔር መንግስት በመካከላችሁ ናት ማለቱም ሰው ለመዳን የሚያስችለው ለመምረጥ የሚያበቃው ኃይል በእጁ እንዳለ ሲያጠይቅ ነው። በስሙ ለሚያምኑ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው የተባለውም ለዚህ ነው። በስሙ ለሚያምኑ የተሰጣቸው ስልጣን  የተባለው ለመዳንም ላለመዳንም የሰው ነፃ ፈቃድና ልጅነት እንደተሰጠ ሲያስረዳ ነው። እግዚአብሔር ወደ አቤልና ወደ መስዕዋቱ ተመለከተ የተባለውም አቤል የልቡን ቅንነት የመስዕዋቱን መበጀት ስሙርነት አይቶ ተመልክቶ አቤልን ተቀበለው እንጂ አቤል እንዲያ እንዲሆን አድርጎ ወሰኖ መርጦ አልፈጠረውም። በአንፃሩ ወደ ቃየልና መስዕዋቱ አልተመለከተም ማለት የቃየልን የልቡን ጥመት አየና የመስዕዋቱን አለመበጀት አይቶ አልተቀበለውም  ነገር ግን እግዚአብሔር ለክፋት ወስኖ አልፈጠረውም። እግዚአብሔር ሲኦል የሚገቡ ሰዎች እንዳሉ አውቆ ሲኦልን አዘጋጀ እንጂ ሲኦል በሚገቡ ሰዎች ላይ አስቀድሞ እንዲገቡ አድርጎ ወስኖ አልፈጠረም።

እናቱ ድንግል ማርያምን ከእናቷ ማሕፀን መርገም እንዳይኖርባት የጠበቃት እርሱ ነው ቅድመ ዓለም የአምላክ እናት እንድትሆን የመረጣትም እርሱ ነው። ነገር ግን ፍፃሜዋን በነፍስ በስጋ በአፍኣ ንጽሕት እንድትሆን አውቆ መረጣት እንጂ እርሱ ሰለወሰነ የጠበቃት የመረጣት አይደለችም። በዘመኗ ሁሉ በቅድስናዋ ተሸልማ እንደምትኖር አውቆ ከመርገም አነጻት፥ ኖሮባት አይደለም እንዳይኖርባት ጠበቃት እንጂ!

መንፈስ ቅዱስ ጠበቃት አነፃት መባሉም ፍፃሜዋን አይቶ መርገም እንዳይኖርባት ጠበቃት ማለት ነው እንጂ በዓለም ኃጢአት እንዳትሰራ ከለከላት ማለት አይደለም። ንጹህ ሆኖ መፈጠርማ አዳምም ተፈጥሮ ነበር በተፈጥሮ የተሰጠውን ንጹህ ጠባይ በቅድስና መጠቀም አልተቻለውም እንጂ እርሷ ግን ንጽሕናን ቅድስናን ደራርባ ይዛ ተገኝታለችና በዛው ድንግልናዋ ለአምላክ እናትነት በቃች። የሕይወት ፍሬን አፈራችበት እንዲመርጣት እግዚአብሔርን የሳበ በአምላክ ዘንድ ሞገስን የያዘ ንጽሕና ይዛ ተገኝታለችና እንድትመረጥ ሆና ተገኝታለች። ንጹሃንን ለክብር መምረጥማ ለፈጣሪ ድንቅ አይደለም ከእርስዋ ይልቅ ጠላቶቹን እኛን በደሙ ፈሳሽነት ይቅር ማለቱ አይደንቅምን?.......(ቀጣዩን መጽሐፉን ገዝተው ያንብቡ)

(ከርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ አሐቲ ድንግል ገፅ 272-277 ላይ የተቀነጨበ)
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

22 Oct, 18:00


ሲያስተምር እንባ ከአይኖቹ ይቀድሙታል

ተስፋ የቆረጠውን ወጣት ተስፋ ይሰጠዋል

በእግዚአብሔር ቃል ተስፋውን ያለመልማል
መምህር እዮብ ይመኑ
የአገልግሎት ዘመን የተባረከ ይሁን።

Telegram channel ይቀላቀሉ👉CLICK HERE

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

22 Oct, 17:22


የመንበረ ፓትርያርክ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ አብርሃም በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ በደረሰው የእሳት ቃጠሎና ቃጠሎውን ተከትሎ በንብረቶቻችው ላይ ጉዳት ላጋጠማቸው ወገኖች የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸዋል።

የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ

ቻናላችንን follow ያድርጉ 👉
OPEN

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

22 Oct, 16:28


"የእነርሱ ትርፍ ደግሞ የእናንተን ጕድለት እንዲሞላ በአሁኑ ጊዜ የእናንተ ትርፍ የእነርሱን ጕድለት ይሙላ"2ተኛ ቆሮ 8፥14
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
share

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

22 Oct, 13:01


⚡️⚡️⚡️ መዝሙረ ዳዊት ⚡️⚡️⚡️
➪open የሚለውን በመንካት  ይከፈቱ

መዝሙር 1 open

መዝሙር 2 open

መዝሙር 3 open

መዝሙር 4  open

መዝሙር 5 open

መዝሙር 6 open

መዝሙር 7 open

ይቀጥላል ...........

              21 መዝሙር
ተጨማሪ  ለማግኘት
ይቀላቀሉ  ➟ @m_ezmur21
ለሌሎች ያጋሩ  ➟@m_ezmur21

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

22 Oct, 12:23


"ድርሳነ ሚካኤል"

"የመላዕክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ! የተጨነቁትን ዘወትር እንደምትረዳቸው ሁሉ እኛንም ለመርዳት ክንፍህን ዘርግተህ ፈጥነህ ድረስልን። ቤተክርስቲያንን ጠብቅልን፣ ህዝቦቿንም።ከክፉ ነገሮች ሰውርልን።

የሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ምልጃው ጥበቃና በረከቱ ከሁላችን ጋር ይሁን ..


https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

22 Oct, 07:32


+  መልአኩ ነው +

       ሰዓቱ ሌሊት ነው ፤ እንደ አጋጣሚ ሆኖ በዚያ ሌሊት መላው የቤተሰባችን አባል አምሽቶ እየተጫወተ ነው፡፡ ከዚህ የቤተሰብ ስብስብ መካከል ሳይገኝ የቀረው አንድ በወኅኒ ቤት የታሰረ ወንድማችን ብቻ ነበር፡፡ ድንገት ግን የጊቢው በር በተደጋጋሚ ተንኳኳና ሁላችንም ጨዋታችንን አቋረጥን፡፡ በሌሊት የሚያንኳኳው ማን ነው ?
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ሠራተኛችን ሮጣ ሔደች:: ወዲያው ግን በሩን ሳትከፍተው ተመልሳ እየሮጠች መጣች፡፡ በደስታ ሰክራ ‹‹የታሰረው ልጃችን በር ላይ ቆሟል!›› ብላ ተናገረች፡፡ "በድምፁ አወቅኩት!› እያለች ዘለለች፡፡ ከሁኔታዋ የተነሣ ‹አብደሻል እንዴ!?› አላት ቤተሰቡ ሁሉ፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
እስዋ ግን በእርግጠኝነት ተናገረች! በቀን የታሰረው ልጅ በሌሊት ተፈቶ መምጣቱ ፈጽሞ ሊታመንን የማይችል ነገር ነው፡፡ ቤተሰቡ ሁሉ የታሰረው ልጅ መጣ ብሎ አላመነም፡፡ ባይሆን የመንግሥት ወታደሮች የቀረነውን ሊወስዱን ይሆን? ማን ሊሆን ይችላል? ብሎ ተብሰለሰለ:: በመጨረሻም የሁሉም ግምት አንድ ነገር ላይ አረፈ:: ሁሉም ሰው በአንድ ድምፅ አንድ ቃል ተናገረ "መልአኩ ነው!"
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
  መልአኩ የሰው ስም አይደለም:: ቤተሰቡ የተስማማው "ደጅ የቆመው የታሰረው ልጃችን ሳይሆን እሱን ለመጠበቅ ከእግዚአብሔር የተሠጠው ጠባቂ መልአኩ ይሆናል›› ብሎ ነበር፡፡ የበሩ መንኳኳት አሁንም ስላልቆመ ቤተሰቡ ግር ብሎ ወጣና ተቻኩሎ በሩን ከፈተ፡፡ በደጅ የቆመው ግን እንደተባለው የታሰረው ልጅ ራሱ ነበር፡፡ ሁሉም ተደሰተ!!!
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
      ይህ ገጠመኝ በአሁን ዘመን የተፈጸመ ነው ብዬ ብናገር ማን ያምነኛል? እውነት በሌሊት የቤታችን በር ሲንኳኳ  መልአክ ነው ብለን እንገምታለን? ይህ ቤተሰብ ምን ዓይነት ቤተሰብ ነው?
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
በብዙዎቻችን አእምሮ ውስጥ መጀመሪያ የሚመጣው ጥርጣሬ ‹ሌባ ሊገባ ይሆን?› የሚል ስለሚሆን ዱላ ፍለጋ እናማትራለን፡፡ ወይ ደግሞ ሌሊቱ ወደ መንጋቱ እየተቃረበ ከሆነ ‹‹የምን መርዶ ሊያረዱኝ ይሆን? የቱ ዘመዴ ሞቶ ይሆን?› የሚል ጭንቀት ይፈጠራል፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
‹የሚያንኳኳው የእግዚአብሔርመልአክ ይሆናል› ብሎ የሚጠረጥር ሰው ግን በዚህ ዘመን ለማግኘት ያስቸግራል፡፡ እንዲህ ብሎ ግምቱን የሚናገር ሰው ከቤተሰባችንመካከል ቢገኝ እንኳን እንደ ዕብድ ልንቆጥረው እንችላለን፡፡ ታዲያ ይህን ገጠመኝ ከየት አመጣኸው ትሉኝ ከሆነ መልሱ ከመጽሐፍ ቅዱስ የሚል ነው፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
      በሐዋርያት ዘመን ሔሮድስ የተባለው ንጉሥ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስን ወኅኒ ቤት ውስጥ ወርውሮት ነበር፡፡ የቀሩት ደቀመዛሙርትና ክርስቲያኖች በዚያ ሰሞን ሲጸልዩ ከርመዋል፡፡ በአንድ ሌሊት በማርቆስ እናት ቤት ውስጥ ተሰብስበው አምሽተው ነበር፡፡ ድንገት የቤቱ በር ሲንኳኳ ሮዴ የምትባል የቤት ሠራተኛ ደጁን ልትከፍት ወጣች፡፡ ማነው ብላ ስትሰማ የቆመው እስረኛው ቅዱስ ጴጥሮስ መሆኑን በድምፁ አወቀች፡፡ ደስታ ግራ ሲያጋባት በሩን መክፈትን ረስታ ወደ ውስጥ ሮጠችና ጴጥሮስ መምጣቱን ተናገረች፡፡ እነርሱ ግን አላመኑአትም፡፡ ጤንነቷን ተጠራጥረው ‹አብደሻል› አሏት፡፡ እርግጠኛ ሆና ተናገረች፡፡ እነርሱ ግን መልሰው ‹‹የቆመው ጴጥሮስ ሳይሆን መልአኩ ነው፡፡›› አሉ፡፡ ይደንቃል የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች እንዲህ በር ሲንኳኳ ‹መልአክ ነው› ብለው የሚገምቱ መንፈሳዊያን ነበሩ፡፡ (ሐዋ. 12፡12-15)
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
      ቅዱሳንመላእክት እኛ የሰው ልጆች ከመፈጠራችን ቀድመው የተፈጠሩ ታላቅ ወንድሞቻችን ናቸው፡፡ እንዲያውም ምድርና የሰው ልጅ ሲፈጠር ደስ እያላቸው ‹‹እልል›› ይሉ ነበር፡፡ (ኢዮ. 38፡6) ቅዱሳን መላእክትን እግዚአብሔር ለእንዳንዳችን ጠባቂዎች አድርጎ ሠጥቶናል፡፡ ከክርስቶስ እግር ሥር ቁጭ ብለው የተማሩት ቅዱሳን ሐዋርያት ስለ መላእክት ጠባቂነት ጋር ይህን ያህል እምነት ከነበራቸው እኛም የመላእክቱን ጠባቂነት ማመን ለዚህ ዘመን ክርስቲያኖችም ምን ያህል ይገባን ይሆን? ቅዱሳን መላእክት በክርስትና ሕይወት ለሚኖርሰው ሁሉ የመላእክት ረዳትነት እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ ለሁሉ ብርታት የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን በሥጋው ወራት በተያዘባት ምሽት ሲጸልይ ‹‹ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታው መልአክ ታየው›› ተብሎ ተጽፏል፡፡ (ሉቃ. 22፡43) ይህም ቀርበው አገለገሉት‹ለከ ኃይል› እያሉ አመሰገኑት ማለት ሲሆን ለእኛም የመላእክት ርዳታ አያስፈልገኝም እንዳንል የሚያስተምረን ነው፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ቅዱሳን መላእክት በምድር የሚሆነውን ያውቃሉ:: (2 ሳሙ 14:20) በበደላችን ስንጸጸት "ኃጢአትህ ተሠረየችልህ" ይላሉ (ኢሳ 6:7) በክፋታችን ጸንተን ከቀጠልን ደግሞ "ይቅር አይሉም" (ዘጸ 23:20)
ስለእኛ በእግዚአብሔር ፊት ቆመው "የማትምራቸው እስከ መቼ ነው?" ብለው ያማልዳሉ:: (ዘካ 1:12)

ባለንበት ዘመን በዓለም ሁሉ በበሽታ የሚሠቃየው ብዙ ነው::  በሕመም ለሚሠቃየው ሁሉ

"መልአክ ቢገኝለት እየራራለት [ለእግዚአብሔር] ፡— ቤዛ አግኝቻለሁና ወደ ጕድጓድ እንዳይወርድ አድነው፡ ቢለው፥ ሥጋው እንደ ሕፃን ሥጋ ይለመልማል፤ ወደ ጕብዝናውም ዘመን ይመለሳል" ኢዮ 33:23-25

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
Deacon Henok Haile
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

22 Oct, 04:30


"ኑሮዬ ይበቃኛል ለሚለው ግን እግዚአብሔርን መምሰል እጅግ ማትረፊያ ነው ወደ ዓለም ምንም እንኳን አላመጣንምና አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም ምግብና ልብስ ከኖረን ግን ርሱ ይበቃናል።

ዳሩ፡ግን፡ባለጠጋዎች ሊኾኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጐዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ።

ገንዘብን መውደድ የክፋት ዅሉ ሥር ነውና አንዳንዶች ይህን ሲመኙ ከሃይማኖት፡ተሳስተው
በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።"
1ኛ ጢሞ 6፥6-10

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
share

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

21 Oct, 18:00


"እንዲህ ዓይነት ምርቃትም አለ :

ሁለት ካህናት ከአንድ ምእመን ጋር ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ በእግራቸው ሲሄዱ ይመሽባቸውና ከሰው ቤት ለምነው ይገባሉ፡፡

ባለቤትየውም መንገደኞቹ ከጠበቁት በላይ ተንከባክቦ ያሳድራቸዋል። ጠዋት መንገዳቸውን ሊቀጥሉ ሲሉም ለቁርስ የሚሆን ቁራሽ ይቋጥርላቸዋል። በዚህም ሁሉ የተደነቁት አረጋዊ ካህን.

" በሰማይ ቤት ሰይጣን ከሳሽ እርስዎ ተከሳሽ እኛን ምስክር አድርጎ ያቁመን።" ብለው ያሳድራቸውን ሰው መረቀው ተሰናበቱት።

➧ ቸር እደሩልኝ ...

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

21 Oct, 17:32


ቃና ዘገላሊ" ቀድመው የተጀመሩትን "ሕማማት" እና "የብርሃን እናትን" በመቅደም ወደ እንግሊዝኛ ተተርጉሟል።

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

21 Oct, 15:56


🙏መታደል🙏

መታደል ማለት ባለ ሀብት ወይም ዝነኛ መሆን አይደለም።

መታደል ደምቆ በሰዎች ፊት ትኩረት ስቦ መገኘትም አደለም።

መታደል ማለት በሰላማዊ የእግዚአብሔር መንፈስ መቃኘት ነው።

በእግዚአብሔር መንፍስ መታጠር ነው።

ህጉን ፈፅሞ ስርዓቱን ጠብቆ በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን ታላብሶ መቆም ነው።

መታደል በእግዚአብሔር እጆች ውስጥ በሰላም በደስታ....ሐሴት እያደረጉ ወደ ዘላለማዊ ህይወት መጓዝ ነው።

መታደል የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ሆኖ መፈጠር ነው።

መታደል ይሃ ነው።

ጃንደረባው
ጥቅምት 2017ዓ/ም
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

21 Oct, 13:00


የቱን መዝሙር ትፈልጋላችሁ ?

➪በምን ደስ ላሰኝህ  open

➪ ምስጥረኛዬ ነሽ  open

➪ ያሬድ ካህኑ    open

➪ አልፈርድም እኔ  open

➪ ያ ደሀ ተጣራ   open

➪ ናና አማኑኤል open

➪ ገሊላ እትዊ open

➪ በብርሃን ፀዳል  open

➪ አክሊለ ፅጌ open

           21 መዝሙር
ተጨማሪ ለማግኘት Join ያድርጉ
➪@m_ezmur21
➪@m_ezmur21

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

21 Oct, 11:56


አንብባችሁት የሕይዎታችሁን መንገድ ለወጥ ያደረገውን የእናንተ ድንቁ መጽሐፍ እስኪ ለእኛም comment መፃፊያው ላይ ጋብዙን አንብበን እንማርበት።

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

21 Oct, 11:12


ሰላም የችግሮች አለመኖር ሳይሆን በፈተናዎች ውስጥ ከእግዚአብሔር ጋር የመሆን ውጤት ነው።

እግዚአብሔር የሚሰጠውን ሰላም የትኛውም ኃይል ሊወስደው አይችልም!


@hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

21 Oct, 06:29


+ አልፋና ኦሜጋ ክርስቶስ +

መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ‘አልፋና ኦሜጋ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ’ አለ:: A እና Ω የግሪክ የመጀመሪያና የመጨረሻ ፊደላት ናቸው፡፡ ጌታችን መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ ሲል ከዓለም መፈጠር በፊት የነበርሁ ዓለምንም አሳልፌ ለዘላለም የምኖር እኔ ነኝ ሲል ነው፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ወደ ጥልቁ መለኮታዊ ዘላለማዊነት ሳንገባ ያለንባትን የምድርን ታሪክ ይዘን ብቻ እንዲሁ ካየነው ክርስቶስ መጀመሪያም መጨረሻም ነው፡፡ ‘እግዚአብሔር ‘በመጀመሪያ’ ሰማይና ምድርን ፈጠረ’  ተብሎ እንደተጻፈ እግዚአብሔር አብ ‘መጀመሪያ’ በተባለው በልጁ በክርስቶስ ሰማይንና ምድርን ፈጥሮአል፡፡ ስለዚህ ክርስቶስ የሁሉ መጀመሪያ ነው፡፡ ይህችን ምድር በግርማው መጥቶ የሚያሳልፋትም እርሱ ነው፡፡ ስለዚህ ለምድርም መጀመሪያዋና መጨረሻዋ ክርስቶስ ነው፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
መቼም እኛም ከምድር ተፈጥረናልና ይህ ነገር እኛንም ሳይመለከተን አይቀርም፡፡ ነቢዩ ከእናቴ ሆድ ጀምሮ አንተ አምላኬ ነህ እንዳለ በእናታችን ማሕፀን የሳለንና በኋላም ለእኛ ምጽዓት በሆነችው የሞታችን ዕለት ነፍሳችንን ወደ እርሱ የሚወስዳት መጀመሪያችንና መጨረሻችን እርሱ ክርስቶስ ነው፡፡
ይህ ግን ለሁሉ የማይቀር ነው፡፡ ወዳጄ ክርስቶስን አልፋና ኦሜጋ መጀመሪያና መጨረሻ መሆኑን ታምናለህ፡፡ በአንተ ሕይወት ውስጥ ግን ክርስቶስ እውነት መጀመሪያና መጨረሻ ነው?
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ለአንዳንዶች ክርስቶስ መጀመሪያቸው ነበር፡፡ ዴማስ ለክርስቶስ አልፋ ብሎ ዘምሮለት ነበር፡፡ ከጳውሎስ ጋር ሆኖ ለፊልሞና ሰላምታ ሲልክም ነበረ፡፡ በኋላ ግን ዓይኑ በተሰሎንቄ ውበት ተማረከ፡፡ የአሁኑን ዓለም ወደደና ከሐዋርያት ጋር ማገልገሉን ተወ፡፡ ክርስቶስ ለእርሱ መጀመሪያ እንጂ መጨረሻ አልሆነም፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
‘ሰውን ፍጻሜውን ሳታይ አታመስግነው’ የሚለውን ቃል ዘንግተን ያመሰገንናቸው እንደ ሰማልያል አብርተው ጀምረው እንደ ሰይጣን ጨልመው የጨረሱ ብዙዎች ናቸው፡፡ ‘የዛሬን አያድርገውና እንዲህ እንዲህ ነበርሁ’ ብለው የሚተርኩ መነሻዬ ቤተ ክርስቲያን ነበረ የሚሉ መዳረሻቸው ሌላ የሆኑ በመንፈስ ጀምረው በሥጋ የጨረሱ ብዙዎች ናቸው፡፡ ክርስቶስ ግን መነሻም መድረሻም እኔ ነኝ ይላል፡፡ ክርስቶስ የማጣት ጊዜ አምላክህ የማግኘት ጊዜ ትዝታህ አይደለም፡፡ በማግኘትህ ውስጥም እግሩን አትልቀቀው፡፡ በደጅ ጥናትህ ጊዜ ጌታዬ ካልከው ስትሾምም አትርሳው፡፡ 
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ቀንህን ስትጀምር ስሙን ጠርተህ ከጀመርህ ወደ ሥራህ ቦታም ስትሔድ ቤትህ አስቀምጠኸው አትውጣ፡፡ እርሱ አልፋና ኦሜጋ ነውና በእርሱ የጀመርከውን ቀንህን ከእርሱ ጋር ጨርሰው፡፡ ሰው በሥራ ቦታው በንግዱ ብዙ ወንጀል የሚሠራው ፈጣሪውን ሥራ ማስጀመሪያ ብቻ ሲያደርገው ነው፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
እግዚአብሔር መፍጠር የጀመረባትን የሳምንቱን መጀመሪያ እሑድ ዕለትን አሐዱ ብለን በቤተ ክርስቲያን ከክርስቶስ ጋር እንጀምራለን፡፡ በማግሥቱ ወደ ሥራና ማኅበራዊ ሕይወታችን ስንገባ ግን ክርስትናችን ይጠፋል፡፡ ሳምንቱን አልፋ ብለን የጀመርንበት አምላክ ኦሜጋ ሆኖ አብሮን እንዳይሰነብት እናደርገዋለን፡፡ ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ ማደሪያው እንጂ መቃብሩ አይደለችም፡፡ እርሱ በቤተ ክርስቲያን በረድኤት ቢገለጥም በሁሉ ቦታም የሞላ አምላክ ነው፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ክርስቶስን የምናስበው እሑድ ብቻ ከሆነና በሌሎቹ ቀናት በምንውልበት ሥፍራ የማናስበው ከሆነ ፤ ‘’ሥራ ሌላ ክርስትና ሌላ’’ ብለን የምንገድበው ከሆነ ትንሣኤውን ሳይሰሙ እሑድ ዕለት በመቃብሩ ሽቱ ሊቀቡ እንደሔዱት ቅዱሳት ሴቶች በእኛ ልብ ውስጥ ክርስቶስ ገና አልተነሣም ማለት ነው፡፡ ‘ከቤተ ክርስቲያን ስትወጣ ክርስቶስን ከረሳኸው ክርስቶስ ለአንተ አልተነሣም ማለት ነው’ ይላል ቅዱስ አምብሮስ፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ሐዋርያት ጌታ በምድር ሲመላለስ በነበረ ጊዜ ሁሉን ትተው የተከተሉት መጀመሪያቸው እርሱ ነበር፡፡ ዐርብ ዕለት ግን ከመካከላቸው ይሁዳ ክርስቶስን ክዶ ኮበለለ፡፡ እነርሱም መከራ ፈርተው ተበተኑ፡፡ ዮሐንስ ብቻ የወደደውን እስከ መጨረሻው ወድዶ ተከተለው፡፡ እርግጥ ነው የቀሩት ወንድሞቹም ከትንሣኤው ወዲያ በንስሓ ተመልሰው መጀመሪያቸውን ክርስቶስ መጨረሻቸው አደረጉት፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ክርስቶስን ከማንም በላይ መጀመሪያዋም መጨረሻዋም ያደረገችው አልፋና ኦሜጋ የተጻፈባት ድንግል ማርያም ነበረች፡፡ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ለዓለም ሊሠጥ ሲፈቅድ ዓለምን ወክላ የተቀበለችው ድንግል አልፋ ክርስቶስ በማሕፀንዋ ተጽፎባት በቤተልሔም ግርግም በእቅፍዋ ነበረ፡፡ ከመስቀሉ ሥርም ቆማ ቃሉን ትሰማ ነበር፡፡ ያለ ምጥ የወለደችው ድንግል አርብ ዕለት በልጅዋ ሥቃይ ተሰቃይታ ስታምጥ ምጥ ካለ ልጅ መኖሩ አይቀርምና ‘እነሆ ልጅሽ’ ብሎ ዮሐንስን ሠጣት፡፡ በእርስዋ ሕይወት ክርስቶስ አልፋና ኦሜጋ ነበረ፡፡
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
ወዳጆች ሆይ ዛሬ የእግዚአብሔር ልጆች ነን ፤ ነገ ምን እንደምንሆን ገና አልተገለጠም፡፡ አልክድህም ብለን እንዳንዝት ሦስቴ እንዳንክደው እንፈራለን፡፡ መጀመሪያችን የሆነው አምላክ መጨረሻችን እንዲሆን ግን ‘እስከ መጨረሻይቱ ሕቅታ ድረስ አንድነት ሦስትነትህን በማመን አጽናን’ እያልን ከቤተ ክርስቲያን ጋር እንጸልያለን፡፡         
  
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

21 Oct, 05:00


“ መስቀል ከባረከው ወንጌል ከሰበከው አንተን ከሚያመልክ
ሰው ጨምረኝ : አየሁኝ በቃሁኝ ከማለት ከከንቱ ውዳሴ አድነኝ።

አይኔ ተከድና አፌ ተገጥሞ ጉድጓድ እስከምገባ ነፍሴ ወደ አንተ እስከምትመጣ ድረስ በራሴ እንዳለቅስ እንድጸጸት አድርገኝ። ”

የብፁዓን አባቶቻችንን ፀሎትና በረከታቸው አይለየን።

"If the cross blessed you, if you preached the gospel, from the one who worships you."
Add me a person: Save me from vain praise from saying that I am enough.

Make me repent that I weep by myself until my eyes are covered and my mouth is closed and I go into a hole and my soul comes to you. "

May the prayers and blessings of our blessed fathers not separate

https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች Deacon Henok Haile Education

20 Oct, 20:22


"የአባ ገብረ ኪዳን ቀደምት ሰራዎች የሆኑት ጸያሔ ፍኖት፣መጽሐፈ ወግሪስ እና መጽሐፈ ምዕዳን በድጋሚ ታትመዋል።

ሰርዲኖስ መጻሕፍት መደብር ያገኙታል።

አድራሻ- ቅድስተ ማርያም በሸዋ ዳቦቤት በትንሽ ወረድ ሲሉ ከምስራች ማዕከል ዝቅ ብሎ ከሚገኘው የገቢያ ማዕከል ይገኛሉ።
ወይንም ደሞ በአቅራቢያ በሚገኙ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ስቁ አልያም በማህበረ ቅዱሳን ሱቆች መፅሀፎቹን ማግኘት ይቻላል።
ለበለጠ መረጃ 0910934578


https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings
https://t.me/hinokhailes_spiritual_teachings

16,756

subscribers

789

photos

21

videos