-መጽሐፉ በምሥጢረ ሥላሴና በምሥጢረ ሥጋዌ ዙሪያ፣ በሌሎቹም ምሥጢራት በሥጋውና በደሙ፣ በጥምቀትም ዙሪያ ሰፊ ማብራሪያ ይዟል። በተጨማሪም ትርጓሜን፣ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባርን ለምሳሌ እንዴት ማስቀደስና መጸለይ፣ እንዴት መጾምና ከምን መጾም እንዳለብን፣ ዲያብሎስን የምናሸንፍበትን መሳሪያዎች ጭምር በሰፊው ያብራራል።
- በሀሁ መጻሕፍት መደብር ይገኛል።
-የሊቃውንትን መጽሐፍ እያነበብን እንጠቀም እናበረታታ፡፡