ንግሥ @nigse6 Channel on Telegram

ንግሥ

@nigse6


ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።
በቻናሉ ላይ አስተያየት ካሎት https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

ንግሥ (Amharic)

የንግሥ በአህጉረ ስብከት ስር የሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የመከበሩ ዓመታዊ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት መሆኑን ለማስታወቂያዎት፣ ከሚገልፁበት አብያተ ክርስትያናት ባገኘባቸው አስፈላጊ መረጃዎት እና መዝገበ ቅንብሮችን ይከታተሉ። ለበለጠ መመለሻዎት ምንም ክፉ የሆነው ስራ እንደሚኖሩ ያግኙ።nnበዚህ አድራሻ ስለ ቴሌግራም ቅንብሮች እና የአካባቢ ትራንስ እንዲሁም ከሌለው አካባቢዎች የከፈተ የመዣነት መስሪያዎች ምንም አስተያየት ከለከለው። ቴሌግራም ማህበረሰብ እና ስለ እኛ እንዲህ ያለውን መልእክት ይመልከቱ።nnበትክክለኛ የሚመለከትን መልእክት እንቀናለን፣ ከዚህ አድራሻ ለተጨማሪ መልእክት እና መቀምመቀም የሚሆነውን አገልግሎት እንሰጣለን።nnበቻናሉ ላይ ልንፈልግም መልእክትን እንሰጣለን። ለቅንብሮችና አማኝዎች ብዙ ለመስራት የሚወደው ነገር ማክሰኞ ከጊዜ ጋር አስቦመን ፍላጎትን ያግኙናል።

ንግሥ

14 Feb, 03:10


Channel photo updated

ንግሥ

14 Feb, 03:09


ንግሥ pinned «የካቲት 8 ልደተ ስምዖን በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ ቦሌ ቡልቡላ ምስካበ ቅዱሳን አባ ሳሙኤልና ቅዱስ አማኑኤል ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቡልቡላ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ…»

ንግሥ

14 Feb, 03:09


የካቲት 8

ልደተ ስምዖን

በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ

ቦሌ ቡልቡላ ምስካበ ቅዱሳን አባ ሳሙኤልና ቅዱስ አማኑኤል

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቡልቡላ

ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 ቅዱስ ስምዖን ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

07 Feb, 04:18


ንግሥ pinned «የካቲት 1 ቅዳሴ ቤት በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ ቶታል ፈለገ ህይወት ቅድስት ኪዳነምህረትና መድኃኔአለምቤ/ክ ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው…»

ንግሥ

07 Feb, 04:18


የካቲት 1

ቅዳሴ ቤት

በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ

ቶታል ፈለገ ህይወት ቅድስት ኪዳነምህረትና መድኃኔአለምቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ


ይከበራል።
ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 


🤲 ኪዳነምህረትና መድኃኔአለም ይጠብቁን 🤲

ንግሥ

04 Feb, 11:09


ንግሥ pinned «ጥር 28 ቅዱስ አማኑኤል ማዕዱን አበርክቶ ለህዝቡ የመገበበት በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በ ደብረ ገሊላ ቅዱስ ዐማኑኤል ካቴድራል ከመሳለሚያ እህል በረንዳ ወደ ኮካ በሚወስደው መንገድ ከአማኑኤል የአእምሮ እስፔሻላይዝድ ሆ/ል ጎን ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ…»

ንግሥ

04 Feb, 11:09


ጥር 28

ቅዱስ አማኑኤል

ማዕዱን አበርክቶ ለህዝቡ የመገበበት


በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በ

ደብረ ገሊላ ቅዱስ ዐማኑኤል ካቴድራል

ከመሳለሚያ እህል በረንዳ ወደ ኮካ በሚወስደው መንገድ ከአማኑኤል የአእምሮ እስፔሻላይዝድ ሆ/ል ጎን

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 

🤲 ቅዱስ አማኑኤል ይጠብቀን  🤲

ንግሥ

04 Feb, 03:11


ንግሥ pinned «ጥር 27 መድሃኔአለም (ቅዳሴ ቤት) በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን…»

ንግሥ

04 Feb, 03:11


ጥር 27

መድሃኔአለም
(ቅዳሴ ቤት)

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 

🤲 መድሃኔአለም ይጠብቀን  🤲

1) አያት መካነ ህይወት መድሃኔአለም እና ቅድስት አርሴማ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ /ክ/ከ አያት ጠበል

2) ምስራቀ ፀሐይ መድኃኔአለም ቀበና  ካቴድራል(ቅዳሴ ቤት)

ልዩ ስም፦አራዳ /ክ/ከ ቀበና

ንግሥ

01 Feb, 04:19


Channel photo updated

ንግሥ

01 Feb, 04:19


ንግሥ pinned «ጥር 25 ቅዱስ መርቆሬዎስ (ባስልዮስና ጎርጎርዮስን ያዳነበት) በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ 1) ጎፋ መብራት ኃይል ደብረ መዊዕ ቅዱስ መርቆሬዎስ እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጎፋ መብራት ኃይል 2) ደብረ አቦይ ቅድስት አርሴማ ወ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ሀብተ ማርያም ወ አቡነ መርቆርዮስ ልዩ ስም:- ኮ/ቀ አለምባንክ ደብረ…»

ንግሥ

01 Feb, 04:19


ጥር 25

ቅዱስ መርቆሬዎስ

(ባስልዮስና ጎርጎርዮስን ያዳነበት)

በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ

1) ጎፋ መብራት ኃይል ደብረ መዊዕ ቅዱስ መርቆሬዎስ እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጎፋ መብራት ኃይል

2) ደብረ አቦይ ቅድስት አርሴማ ወ ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ሀብተ ማርያም ወ አቡነ መርቆርዮስ

ልዩ ስም:- ኮ/ቀ አለምባንክ ደብረ አባይ ወይም ግራር ኮንደሚኒየም


ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናእል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 ቅዱስ መርቆሬዎስ ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

31 Jan, 04:55


Channel photo updated

ንግሥ

31 Jan, 04:54


ንግሥ pinned «ጥር 24 አቡነ ተክለ ሐይማኖት (የእግራቸው አፅም ከፀሎት ብዛት የተሰበረበት) በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን…»

ንግሥ

31 Jan, 04:53


ጥር 24

አቡነ ተክለ ሐይማኖት
(የእግራቸው አፅም ከፀሎት ብዛት የተሰበረበት)

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 


🤲 አቡነ ተክለሐይማኖት ይጠብቁን  🤲

1) ኮልፌ ደብረ ፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት እና  ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ፊሊዶሮ

2) ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሐይማኖት

ልዩ ስም፦ልደታ /ክ/ከ መርካቶ

3) ሲኤምሲ መካነ ጻድቃን አቡነ ተክለሐይማኖትና ቅድስት ልደታ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ መሪ ሎቄ ለገጅጃ

4) ደብረቢታንያ አቡነ ተክለሐይማኖት እና ቅድስት ልደታ ለማርያም

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ቆሬ 5 ቁጥርና 2 ቁጥር ማዞርያ

5) ቤላ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ቤላ ፈረንሳይ ፓርክ

6) መሪ ምስራቀ ፀሐይ መካነ ቅድስት ሥላሴ ቅዱስ ዑራኤልና አቡነ አረጋዊ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ለሚኩራ ክፍለከተማ ልዩ ቦታው መሪ/አያት

ንግሥ

29 Jan, 05:45


Channel photo updated

ንግሥ

29 Jan, 05:28


ንግሥ pinned «ጥር 22 ቅዱስ ኡራኤል በዓለ ሲመቱ በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።…»

ንግሥ

29 Jan, 05:27


1) ድልበር መካነ ጎልጎታ መድሃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ ድልበር

2) አስኮ ደብረ መድሃኒት መድሃኔአለም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ አዲስ ሰፈር

3) የረር ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ዑራኤል

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ የኤረር በር

4) መሪ ቅድስት ሥላሴ፤ቅዱስ ኡራኤል፤ቅድስት ድንግል ማርያም፤ቅዱስ ጊዮርጊስ ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ መሪ

5) ደብረ ፅጌ ቅዱስ ኡራኤል

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ካዛንቺስ

6) መካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ

7) ላፍቶ ደብረ ኢያሪኮ መድኃኔአለም እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ አብያተክርስትያናት

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ላፍቶ

8) ሐመረ ወርቅ ቅድስት ማርያም እና ቅድስት አርሴማ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ሳሪስ ወረዳ 5 ወርቁ ሰፈር

9) ቱሉ አቦ ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ፤ቅዱስ ዑራኤል እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ቱሉ አቦ

10) ቃሊቲ አረጋውያን ክብካቤ መካነ ስብሀት ቅድስት ሥላሴ እና አቡነ ገብረ መንፈስቅዱስ ቤተክርስቲያን

ልዩ ስሙ:- አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ ወ/08 ጨፌ አረጋውያን ክብካቤ ጀርባ

11) አንፎ መንበረ ብርሀን ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን

አድራሻ :- አንፎ 105 ባስ ማዞሪያ ወደ ውስጥ 200ሜትር ገባ ብሎ

12) ጎፋ መካነ ብርሐን ቅዱስ ዑራኤል እና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ:- ጎፋ መብራት ኃይል ኮንደሚኒየም ጊቢ ውስጥ

ንግሥ

29 Jan, 05:27


ጥር 22

ቅዱስ ኡራኤል

በዓለ ሲመቱ

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናእል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 ቅዱስ ኡራኤል ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

28 Jan, 03:52


ንግሥ pinned «ጥር 21 አስተርዮ ማርያም በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።    በቴሌግራም   https://t.me/NIGSE6…»

ንግሥ

28 Jan, 03:50


Channel photo updated

ንግሥ

28 Jan, 03:50


ጥር 21

አስተርዮ ማርያም

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም   https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 

🤲 ድንግል ማርያም ትጠብቀን 🤲

1) ደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ካቴድራል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አጠና ተራ

2) አውግስታ ደብረ ፅዮን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አውግስታ ሸሚዝ ፋብሪካ

3) ፍኖተሎዛ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ብርጭቆ ኮንዶሚንየም

4) ማህደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ የሺ ደበሌ

5) ኮተቤ ደብረ ልዑል ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤልና ኆኅተ ሰማይ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ መሳለሚያ

6) ደብረሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ መስቀል አደባባይ

7) ደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ጉርድ ሾላ

8)ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤልና 24ቱ ካህናተ ሰማያት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ አባዶ

9)የረር በር መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ጎሮ

10) አንቆርጫ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ አንቆርጫ

11) ቦሌ ኆህተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ገርጂ

12) መሪ ቅድስት ሥላሴ፤ቅዱስ ኡራኤል፤ቅድስት ድንግል ማርያም፤ቅዱስ ጊዮርጊስ ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ መሪ

13) ገነተ ኢየሱስና ገነተ ማርያም አብያተ ክርስትያናት

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ፈረንሳይ 41 ኢየሱስ

14) ርእሰ አድባራት እንጦጦ መንበረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ጉለሌ /ክ/ከ እንጦጦ ማርያም

15) መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም

ልዩ ስም፦አራዳ ክ/ከ አምስት ኪሎ

16) ደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስና መካነ ጎልጎታ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አራዳ ክ/ከ አርበኞች መንገድ
ራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል

17) ቦሌ ቡልቡላ ፍኖተ ህይወት ቅድስት ማርያም እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቦሌ ቡልቡላ ኮንዶሚኒየም

18) ብሔረ ፅጌ መካነ ሰላም ቅድስት ማርያምና መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ብሔረ ፅጌ

19) ደብረ ተአምራት ዳግማዊት ጻድቃኔ ቅድስት ማርያም

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ታቦት ማደሪያ

20) ማህደተ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃነት መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ልደታ /ክ/ከ ልደታ

21) ደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ መስቀል ፍላወር

22) ፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ዮሐንስና ቅድስት ማርያም

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጀሞ 3
መስታወት ፋብሪካ ጀርባ

23) ሐመረወርቅ ቅድስት ማርያም እና ቅድስት አርሴማ ቤ/ክ

ልዩስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ወረዳ 5 ወርቁ ሰፈር

24) ፉሪ መካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ እና ቅዱስ ሚካኤል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ወረዳ 1 ለቡ(ፉሪ)

25) ፈጬ ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ፈጬ

26) ሰርጢ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ሰርጢ ማርያም

27) ቂሊንጦ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት ድንግል ማርያም

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ወረዳ 9 ቂሊንጦ

28) ካራ ቆሬ ደብረ ገነት ቅዱስ እስጢፋኖስ፤ቅዱስ ሚካኤልና ቅድስት ማርያም ቤ/ከ

ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ ካራ ቆሬ ጥላሁን ሜዳ

29) መዝገበ ምህረት ቅዱስ ፋኑኤል

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ፋኑኤል ሰፈር

30) የካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሾላ መገናኛ

31) ደብረ ፅጌ ቅዱስ ኡራኤል

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ካዛንቺስ

32) አፍሪካ ህብረት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ቂርቆስ ክ/ከ አፍሪካ ህብረት

33) ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል፤ቅድስት አርሴማ እና አቡነ አዳም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ ጀርመን አደባባይ

34) አቃቂ መንበረ ህይወት መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ጋራው መድኃኔአለም

35) ቃሊቲ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል እና ቁስቋም ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ/ክ/ከ ሰፈረ ገነት

36) ፈጬ ደብረ ገነት ቅ/ድ/ማ ርያምቤ/ን

ልዩ ስም:- ፈጬ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም ወደ ውስጥ ገባ ብሎ

37) የጎፋ መካነ ህያዋን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ቄራ ጎፋ ማዞሪያ ፤ ጎፋ ገብርኤል አደባባይ

38) አያት ቅዱስ ዩሐንስ እና ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ።

አድራሻ ፦ አያት ዞን ስምንት በእድገት ጮራ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገባ ብሎ

39) በሻሌ ቅድስት ማርያም እና ቅዱስ ዩሐንስ ቤተ ክርስቲያን ።

አድራሻ ፦ ቦሌ በሻሌ ሰንሻይን ሪል ኢስቴት ጀርባ

40) ብሥራተ ወንጌል ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ።

አድራሻ ፦ ኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከ ዘነበወርቅ ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ

41) ባህታዊ በሻሌ ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ።

አድራሻ ፦ ሰሚት 72 አከባቢ

42) ቦሌ አራብሳ ቃጥላ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ።

አድራሻ ፦ አያት በሻሌ 40/60 ኮንዶሚኒየም አከባቢ

43) አያት ጨፌ ቅድስት ድንግል ማርያም እና ስውሯ ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ።

አድራሻ ፦ አያት 49 ጨፌ ኮንዶሚኒየም አከባቢ

44) ቦሌ አራብሳ ኆህተ ብርሃን ጨፌ ጫንጮ ዋሻ ቤዛዊት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም ቂርቆስ አደባባይ በአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ገባ ብሎ

45) አራብሳ ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ቦሌ አራብሳ ሰፈራ አደባባይ አዲሶቹ ኮንዶሚኒየም አከባቢ

46) የጎሮ ሰፈራ ወይን አምባ ቅድስት ድንግል ማርያም እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ጎሮ ሰፈራ (ከጎሮ አደባባይ ባጃጅ ተሳፍረው፣ ሠፈራ ድልድይ ጫፍ ላይ ስትወርዱ ትገኛለች

47) ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ጋርመንት ሰፈራ አደባባይ አከባቢ

48) ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ጋርመንት ሰፈራ ሃይሆንዳይ ሞተር ፊትለፊት ወደውስጥ ገባ ብሎ

ንግሥ

28 Jan, 03:50


#ጥር21_አስተርእዮ_ማርያም

#በዓለ_ዕረፍታ_ለማርያም_ለሶልያና


#እመቤታችን_በ64_ዓመቷ_ጥር_21_በ49ዓም_ያረፈችበት_ዕለት_መታሰቢያ_ክብረ_በዓል_ነው፡፡
#ተናገራ_ዕዝራ_ተናገራ_ዳዊት_ዘመራ፤
#ዕዝራ_በመሰንቆ_ዳዊት_በበገና_እያጫወቷት፤
#ሳታውቀው_አለፈች_ያንን_መራራ_ሞት፡፡
፠ ጌታችን ለእናታችን ለቅድስት ማርያም ብዙ ቃልኪዳንን ከገባላት በኋላ፤ ቅድስት ነፍሷን ከክብርት ሥጋዋ ለይቶ በቃለ አቅርንት፥ በዝማሬ መላእክት አሳረጋት፡፡ ደቀመዛሙርቱንም ከያሉበት ደመና ጠቅሶ እመቤታችሁን ቅበሩ አላቸው፡፡ በአጎበር አድርገው እናትና አባቷ ወደተቀበሩበት ወደ ጌቴ ሴማኒ ሲወስዷት አይሁድ አይተው፤ ልጇ ተነሳ፥ አረገ እያሉ ሲያውኩን ኖሩ አሁን ደግሞ እሷ ተነሳች፥ አረገች እያለ ሉያውኩን አይደለምን? ንዑ ናዓውያ ሥጋሃ ለማርያም /ኑ ሥጋዋን እናቃጥልባቸው/ ብለው ተነሱ፤ ለዚሁም ከመካከላቸውም ታውፊኒያ የተባለውን የጎበዝ አለቃ መረጡ፤ እርሱም የአልጋዋን ሸንኮር ሊያቃጥል ሲይዝ የታዘዘ መልአክ መጥቶ ሁለት እጁን በሰይፍ ቀጣው፡፡ በድያለሁ ማሪኝ ብሎ ቢማፀናት እራሷን ዘምበል አድርጋ ቅዱስ ጴጥሮስን እንደነበረው አድርግለት ብላ አዘዘችው፤ እርሱም እጁን አድኖለታል፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታችን ከመካከላቸው ነጥቆ ከገነት ከዕፀ ሕይወት ስር አኑሯታል፡፡ ….. ሐዋርያት የቀበሯት ግን ከ6 ወር በኋላ በነሐሴ 14 ነው /ሌላውን ታሪክ በፍልሰታ ጾም ላይ ያንብቡ፤ ‹‹ሞት በጥር ነሐሴ መቃብር እንዲሉ፡፡››/
ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና(ለማርያም)
ወረደ ወልድ ዲበ እምዲበ ልዕልና ወረደ፡፡
#ሶልያና_የእመቤታችን_የማርያም_ሌላ_ስሟ_ነው፡፡
*የእመቤታችንን ዕረፍት ሊቁ ቅዱስ ያሬድም ‹‹ሞትሰ ለመዊት ይደሉ፥ ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኵሉ፡፡ /ሞት ለሚሞት ሰው ሁለ የተገባ ነው፥ የማርያም ሞት ግን ሁለን ያስደንቃል፡፡›› በማለት አደንቆ ጽፏል፡፡

ንግሥ

25 Jan, 18:25


http://t.me/finotehiwott

ንግሥ

25 Jan, 18:24


http://t.me/finotehiwott

ንግሥ

25 Jan, 05:30


ጥር 18

ቅድስት ፀበለማርያም
(ልደት በዓል)

በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት

በ አየርጤና ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል : አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ እና ቅድስት ፀበለማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ወረዳ 02 አየርጤና የመጀመሪያው ድልድይ ገባ ብሎ

በድምቀት ይከበራል።


🤲 ቅድስት ፀበለማርያም ትጠብቀን 🤲

ንግሥ

25 Jan, 03:37


ንግሥ pinned «ጥር 18 ቅዱስ ጊዮርጊስ (አፅሙ የተዘራበት) በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።    በቴሌግራም     …»

ንግሥ

25 Jan, 03:37


Channel photo updated

ንግሥ

25 Jan, 03:37


ጥር 18

ቅዱስ ጊዮርጊስ

(አፅሙ የተዘራበት)

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 

🤲 ቅዱስ ጊዮርጊስ ይጠብቀን 🤲

1) ብርሐናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ እና ገነተ ብርሐን ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም፡- አዲስ ከተማ ክ/ከ ዊንጌት ት/ቤት

2) አስኮ ደብረ መድሃኒት መድሃኔአለም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ አዲስ ሰፈር

3) ኮተቤ ሀገረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ፤ቅድስት ድንግል ማርያም እና ቅድስት መግደላዊት ማርያም ቤ/ክ

ልዩስም፦የካ ክ/ከ አንቆርጫ

4) ኮተቤ ደብረ ልዳ ቅዱስጊዮርጊስ፤ቅድስት ኪዳነምህረት እና አቡነሐብተማርያም ቤ/ክ

ልዩስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ ካራ

5)ቦሌ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ገርጂ

6) መናገሻ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አራዳ ጊዮርጊስ

7) ፈረንሳይ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ /ክ/ከ ፈረንሳይ ብረት ድልድይ

8) ለቡ ደብረ ታቦር በዓለወልድና አበ ብዙሃን አብርሃም ገዳም

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ /ክ/ከ ለቡ

9)ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቤተል

10) ሣሎ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ሣሎ

11) ቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሀይ ቅዱስ ጊዮርጊስ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ አየር ማረፊያ

12) ቱሉ ዲምቱ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ/ክ/ከ አቃቂ ኬላ ዝቅ ብሎ

13) ሰሚት ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም፦ ቦሌ ክ/ከ ሰሚት ኮንዶሚንየም አካባቢ

14) ደብረ መዊዕ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ\ክ
ልዩ ስም፦ን/ስ/ላ/ክ/ከ ሀና ማንጎ ሰፈር

15) ፉሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን

ልዩ ስም ፦ ጀሞ ሁለት ኮንዶሚኒየም አከባቢ በንብ ባንክ ፉሪ ቅርንጫፍ ገባ ብሎ

16) አያት ኮንዶሚኒየም ጎሮ ጀልዱ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን

ልዮ ስም ፦ አያት ኮንዶሚኒየም 49 ማዞሪያ አከባቢ

17) ቦሌ አራብሳ ደብረ ፀሐይ ዋሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን

ልዩ ስም ፦ ቦሌ አራብሳ መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን አከባቢ ወንዙን ተሻግሮ

18) ቦሌ ቡልቡላ ምዕራፈ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅድስት ኪዳነ ምህረት አንድነት ገዳም

ልዩ ስም ፦ ቦሌ ቡልቡላ ኮንዶሚኒየም ቡልቡላ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት አከባቢ

19) የላፍቶ ደብረ መንክራት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን

ልዩ ስም ፦ ላፍቶ በላይ ሀኮማል ሪልእስቴት አጠገብ

20) መካነ ስብሀት ቅዱስ ሩፋኤል እና ቅድስት ልደታ ለማርያም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ

ልዩ ስም ኮ/ቀክ/ከ አየርጤና ሞቢል

ንግሥ

23 Jan, 04:17


Channel photo updated

ንግሥ

23 Jan, 04:16


ንግሥ pinned «ጥር 16 ቅድስት ኢየሉጣ(እረፍት) በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ ደብረ ፍስሃ መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ ቂርቆስ ይከበራል። በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ…»

ንግሥ

21 Jan, 08:22


Channel photo updated

ንግሥ

21 Jan, 08:21


ንግሥ pinned «ጥር 14 አቡነ አረጋዉ (ቃልኪዳን የተቀበሉበት) በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።    በቴሌግራም     …»

ንግሥ

21 Jan, 08:21


ጥር 14

አቡነ አረጋዉ

(ቃልኪዳን የተቀበሉበት)


በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 

🤲 አቡነ አረጋዉ ይጠብቁን 🤲

1) ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም

ልዩ ስም፦አቃቂ ክ/ከ ሳሪስ

2) ደብረ ከዋክብት አቡነ አረጋዊ ወገብረ ክርስቶስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ ወረዳ 1 ዘነበ ወርቅ

3) ፉሪ መካነ ቅዱሳን አብነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወአቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም፦ ጋርመንት ከደብረ ምህረት ሚካኤል ከፍ ብሎ

ንግሥ

20 Jan, 20:25


Channel photo updated

ንግሥ

20 Jan, 20:25


ንግሥ pinned «ጥር 13 ቅዱስ ሩፋኤል ቅዱስ እግዚአብሔር አብ(አስተርዮ) አቡነ ዘርዐ ቡሩክ በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share…»

ንግሥ

20 Jan, 20:25


ጥር 13

ቅዱስ ሩፋኤል

ቅዱስ እግዚአብሔር አብ(አስተርዮ)

አቡነ ዘርዐ ቡሩክ

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

@EOTCAddisAbabaChurches
@EOTCAddisAbabaChurches
@EOTCAddisAbabaChurches

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ 0912714581 ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 የቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቸርነት የቅዱስ ሩፋኤልና አቡነ ዘርዐ ቡሩክ ምልጃ ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

20 Jan, 20:25


ቅዱስ ሩፋኤል

1) ጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል እና ቅድስት ኪዳነምህረት

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ጉለሌ

2) ፈለገ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ሳሪስ

3) አየርጤና መካነ ስብሐት ቅዱስ ሩፋኤል ወ ቅድስት ልደታ ለማርያም ወቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም፦ ኮ/ቀ/ክ/ከ ወረዳ 02 አየርጤና
ወደ ካራ በሚወስደው መንገድ ሸዋ ዳቦ ፊትለፊት ገባ ብሎ

4) ደብረ መዊ ቅዱስ አማኑኤል ወ ቅዱስ ሩፋኤል

ልዩ ስም :- ን/ሰ ክ/ከ ጀሞ አንበሳ ጋራጅ ጅግጂጋ ሰፈር

5) ደብረ መድኃኒት መድሀንያለም ወ አብነ ተክለሀይማኖት እና ቅዱስ ሩፋኤል ወ ቅድሰት ክርስቶስ ሳምራ ቅዱስ ዮሀንስ ወልደ ነጎደጎድ

ልዩ ስም :- ኮ/ቀ ክ/ከ አለም ባንክ ትሮፓካል


ቅዱስ እግዚአብሔር አብ

1) ደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ
ልዩ ስም፡-ጉለሌ /ክ/ከ አዲሱ ገበያ

2) መካኒሳ ምዕራፈ ፃድቃን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ አቦ

ዘርዓ ቡሩክ

1) ደብረ መድሃኒት አቡነ ሃብተማርያም ወቅድስት ልደት ወቅድስት አርሴማ ገዳም

ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ አስኮ ካኦጄጄ ዱቄት ፋብሪካ ከፍ ብሎ ቃሌ ተራራ ላይ

ንግሥ

20 Jan, 03:51


Channel photo updated

ንግሥ

20 Jan, 03:51


ንግሥ pinned «ጥር 12 ቅዱስ ሚካኤል ቃና ዘገሊላ በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።…»

ንግሥ

20 Jan, 03:51


ጥር 12

ቅዱስ ሚካኤል

ቃና ዘገሊላ

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

@EOTCAddisAbabaChurches
@EOTCAddisAbabaChurches
@EOTCAddisAbabaChurches

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ 0912714581 ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲ቅዱስ ሚካኤል ይጠብቀን🤲

1) ኮልፌ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ዊንጌት ጠሮ አራት መንታ

2) የካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሾላ መገናኛ

3) የረር በር መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ጎሮ

4) አንቆርጫ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ አንቆርጫ

5) ቦሌ ኆህተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ገርጂ

6) መንበረ ክብር ቅዱስ ሚካኤል፤ጻድቁ አቡነ ተክለ ሐይማኖት እና ቅድስት አርሴማ ገዳም

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ቀጨኔ

7) እንጦጦ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነ ምህረት አንድነት ገዳም

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ሽሮሜዳ

8) አፍሪካ ህብረት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ቂርቆስ ክ/ከ አፍሪካ ህብረት

9) ረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔአለም ካቴድራል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ወረዳ 2 ካራ ቆሬ

10) ማህደተ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃነት መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ልደታ /ክ/ከ ልደታ

11) መካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ
12) ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ላፍቶ

13) ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከቤተል

14) ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ መስቀል አደባባይ

15) ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦አዲስ ከተማ/ክ/ከ አውቶብስ ተራ

16) የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ልኳንዳ ፈጥኖ ደራሸ ካምፕ

17) ጎፋ መካነ ህያዋን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጎፋ

18) መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ ወ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን

አድራሻ ጉለሌ ክ/ከተማ ፮ ኪሎ ከየካቲት ፲፪ ሆ/ል ፊት ለፊት

19) ጽርሃ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ልደታ ክ/ከ ጎላ

ንግሥ

19 Jan, 05:37


እንኳን ለ2017 ዓ.ም የጥምቀት በአል አደረሰን💚💛❤️🙏

ንግሥ

18 Jan, 03:59


እንኳን ለ2017 ዓ.ም የከተራ በአል አደረሰን💚💛❤️🙏

ንግሥ

14 Jan, 05:10


Channel photo updated

ንግሥ

14 Jan, 05:08


ንግሥ pinned «ጥር 7 ቅድስት ሥላሴ - የሰናኦርን ግንብ ያፈረሱበት - የባቢሎንን ቋንቋ የደባለቁበት በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share…»

ንግሥ

14 Jan, 05:08


ጥር 7

ቅድስት ሥላሴ
- የሰናኦርን ግንብ ያፈረሱበት
- የባቢሎንን ቋንቋ የደባለቁበት

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲ቅድስት ሥላሴ ይጠብቁን🤲

ንግሥ

14 Jan, 05:08


1) ኮልፌ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ዊንጌት ጠሮ አራት መንታ

2) ደብረ ቀራንዮ መድሃኔአለም እና ገብርኤል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቀራንዮ

3) ደብረ መድሃኒት አቡነ ሃብተማርያም ወቅድስት ልደት ወቅድስት አርሴማ ገዳም

ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ አስኮ ካኦጄጄ
ዱቄት ፋብሪካ ከፍ ብሎ ቃሌ ተራራ ላይ

4) የረር ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ዑራኤል

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ የኤረር በር

5) መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ

6) ቦሌ ኆህተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ገርጂ

7) ጽርሃ አርያም ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ሰፈራ

8) መሪ ቅድስት ሥላሴ፤ቅዱስ ኡራኤል፤ቅድስት ድንግል ማርያም፤ቅዱስ ጊዮርጊስ ወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ መሪ

9) ደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ
ልዩ ስም፡-ጉለሌ /ክ/ከ አዲሱ ገበያ

10) መንበር ስብሃት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ ሽሮ ሜዳ

11) መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል

ልዩ ስም፦አራዳ ክ/ከ አራት ኪሎ ሰ1

12) አየር ጤና አንቀፀ ብርሃን ቅድስት ኪዳነምህረት

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አየር ጤና

13) አዲስ አምባ ደብረ ገነት ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ደብረ ፍስሃ ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ሳሪስ አዲስ ሰፈር

14) ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ላፍቶ

15) ለቡ ደብረ ታቦር በዓለወልድና አበ ብዙሃን አብርሃም ገዳም

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ /ክ/ከ ለቡ

16) ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ሰፈረ ገነት

17) ፈለገ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ሳሪስ

18) ቱሉ ዲምቱ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ/ክ/ከ አቃቂ ኬላ ዝቅ ብሎ

19) ቃሊቲ ደብረ መድሃኒት መድሃኔአለም እና አቡነ አረጋዊ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 12 ሰሪቲ

20) የቃሊቲ አረጋውያን ክብካቤ መካነ ስብሀት ቅድስት ሥላሴ እና አቡነ ገብረ መንፈስቅዱስ ቤተክርስቲያን
ክ/ከ አቃቂ ቃሊቲ ወ/08

ልዩ ስሙ ጨፌ (አረጋውያን ክብካቤ) ጀርባ

21) ጎተራ ፈለገዮርዳኖስ ቅድስት ሥላሴ እና ቅድስት አርሴማ 44ቱ ፀበል

ልዩ ስም:-ጎተራ 44ቱ ፀበል ከሳሪስ ወደ አጎና በሚወስደው መንገድ

22) ደብረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስትያን

አድራሻ:- አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 3 ባብር ጣብያ አከባቢ

ንግሥ

13 Jan, 10:07


ንግሥ pinned «ጥር 6 - የጌታችን ግዝረት - ቅዱስ ኤልያስ ዕርገት - ቅድስት አርሴማ(ልደት) በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share…»

ንግሥ

13 Jan, 10:06


Channel photo updated

ንግሥ

13 Jan, 10:06


ነገር ከኤልያስ በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀድዶ ገላውን ማቅ አለበሰ፣ ጾመም፣ በማቅ ላይም ተኛ፡፡ ‹‹አክዓብ በፊቴ እንደ ተዋረደ አየህን? በፊቴ የተዋረደ ስለሆነ በልጁ ዘመን በቤቱ ላይ ክፉ ነገር አመጣለሁ እንጂ በእርሱ ዘመን ክፉ ነገር አላመጣም›› የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ ቴስብያዊው ወደ ኤልያስ መጣ፡፡ 1ኛ ነገ 20፡-1-29፡፡
አክዓብም ከሞተ በኋላ የሞዓብ ሰዎች አመፁ፡፡ ንጉሡ አካዝያስ ታሞ በሰማርያ በእልፍኙ ተኛ፡፡ እርሱም ይሞት ወይም ይድን እንደሆን ይጠይቁለት ዘንድ ወደ ጠብቋይ ወታደሮቹን ላከ፡፡ በዚህም ጊዜ አልያስ ‹‹እንደማትድን ዕወቅ›› ብሎ ላከበት፡፡ ንጉሡም ኤልያስን ይጠሩለት ዘንድ 50 ወታሮችን ከአለቃቸው ጋር ወደ ኤልያስ ላከ፡፡ ኤልያስም በተራራ ላይ ተቀምጦ አገኙትና ‹‹ንጉሡ ይጠራሃልና ፈጥነህ ወርደህ ና›› አሉት፡፡ ኤልያስም ‹‹የእግዚአብሔር ነቢይ ከሆንኩ እሳት ከሰማይ ወርዳ እናንተን ታቃጥላችሁ›› አላቸው፡፡ እሳትም ከሰማይ ወርዳ አቃጠለቻቸው፡፡ ንጉሡም ዳግመኛ 50 ወታሮችን ከአለቃቸው ጋር ወደ ኤልያስ ላከ፡፡ ኤልያስም እንደመጀመሪያው ሲናገር አሁንም እሳት ከሰማይ ወርዳ አቃጠለቻቸው፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ የተላከው 50 አለቃ ግን በኤልያስ ፊት በትሕትና ሰግዶ ከተራራው ይወርድ ዘንድ ለመነው፡፡ ኤልያስም ስለትሕትናው ወርዶለት ወደ ንጉሡ ዘንድ አብረው ሄዱና ኤልያስ ንጉሡን እንደሚሞት ነገረው፡፡ ንጉሡም ሞተ፡፡
ከዚህም በኋላ ኤልያስ ወደ ሰማይ የሚወጣበት ጊዜ ሲድርስ ከደቀ መዝሙሩ ከኤልሳዕ ጋር ሆኖ ወደ ዮርዳኖስ ደረሱ፡፡ ኤልያስም መጠምጠሚያውን አውርዶ በመጠቅለል የዮርዳኖስን ወንዝ ቢመታው ለሁለት ተከፈለና ሁለቱም በደረቅ ተሻገሩ፡፡ ኤልያስም ጥር 6 ቀን በእሳት ፈረስና በእሳት ሠረገላ ተነጥቆ በሚያርግበት ጊዜ መጠምጠሚያውን ለደቀ መዝሙሩ ለኤልሳዕ ሰጥቶት በኤልያስ ያደረ ሀብተ መንፈስ ቅዱስ እጥፍ ሆኖ በኤልሳዕ አድሮበታል፡፡ በብሉይ ዘመን ኑሮው በበረሃ የነበረው ይህ ታላቅ ነቢይ በኋለኛው ዘመን ከሄኖክ ጋር ይመጣ ዘንድ አለው፡፡ መጥተውም ሐሳዌ መሢሕን ይቃወሙታል፣ እርሱም ይገድላቸዋል፡፡ አስክሬናቸውንም በአደባባይ ጥሎ ሦስት ቀን ይቆያል፡፡ እነርሱም ከሞት ሲነሡ ትንሣኤ ሙታን ይሆናል፡፡
የነቢዩ ኤልያስ ረድኤት በረከቱ ይደርብን በጸሎቱ ይማረን!
@Abukizedebresina

ንግሥ

13 Jan, 10:06


አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን
ጥር 6-ጌታችን ወደ ቤተ ግዝረት በመግባት የኦሪትን ሕግ የፈጸመበት ዕለት ነው፡፡
+ በጸሎታቸው አራት ሙታንን በአንድ ጊዜ ከሞት ያስነሡትና በየዓመቱ በዕረፍታቸው ዕለት ሶሀባ በሚባለው ቦታ ቆመው በጸለዩበት ወንዝ ላይ ዓሣ ከሰማይ የሚዘንብላቸው ታላቁ አቡነ ኢዮስያስ ልደታቸው ነው።
+ ሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ ልደቷ ነው፡፡
+ ጻድቁ ኖኅ በዓለ ዕረፍቱ ነው፡፡
+ ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ በእሳት ሰረገላ ያረገበት ዕለት ነው፡፡
+ ቅዱስ ባስልዮስ ቀዳማዊ ዘቂሳርያ ዕረፍቱ ነው፡፡
+ ዳግመኛም በዚህች ዕለት ስንክሳሩ ‹‹በበረሃ ስልሳ ዘመናት የኖረ አባ ሙሴ ዐረፈ፤ እርሱም የቅዱሳንን ልቡና ከማየቱ የተነሣ አደነቀ፡፡ ፊቱም ተለውጦ እንደእሳት ፍሕም ሆነ›› ብሎ በአጭሩ የገለጸው አባ ሙሴ ዕረፍቱ ነው፡፡
ጌታችን ወደ ቤተ ቅዝረት በመግባት የኦሪትን ሕግ እንደፈጸመ፡- ለብዙዎች ጌታችን ወደ ቤተ ግዝረት እንዳልገባና እንዳልተገረዘ ይመስላቸው ነበር፡፡ እነርሱ እንዳሰቡት ቢሆን ኖሮ አይሁድ ታላቅ ምክንያትን የሚያገኙ በሆኑ ነበር፡፡ ጌታችን ግን የግዝረትን ሕግ ፈጸመ፡፡ ልሳነ ዕፍረት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ጌታ ክርስቶስ በሥጋ ግዝረትን ተቀበለ፣ ለአባቶች የተሰጠውን ቃልኪዳን ይፈጽም ዘንድ›› ብሎ እንደተናገረ፡፡ ጌታችን ለእኛ በግዝረት ፈንታ የክርስትና ጥምቀትን ሰጠን፡፡ የፋሲካውንም ቀጣ በላ፤ በእርሱም ፈንታ አማነዊውን ሥጋውንና ደሙን ሰጠን፡፡
የከበረ ወንጌል ‹‹8ኛው ቀን በተፈጸመ ጊዜ ሕፃኑን ሊገዝሩት ወሰዱት፣ ሳትፀንሰው መልአኩ እንዳወጣለት ስሙን ኢየሱስ አሉት›› እንዳለ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ማርያም ጻድቅ አረጋዊ ዮሴፍን ‹‹እንደ ሕጉ ልጄን እንዲገርዘውና ስሙን እንድንሰይመው ብልህና አዋቂ የሆነ ገራዥ ሰው አምጣልኝ›› አለችው፡፡ አረጋዊ ዮሴፍም ሄዶ የሚገርዝ ባለሙያ አመጣ፡፡ ያ ባለሙያም ሕፃኑን ልጅ ጌታችንን በእናቱ ክንድ ባየው ጊዜ ‹‹እንዲገርዘው ሕፃኑን በጥንቃቄ ያዙት›› አላቸው፡፡ ሕፃን ጌታ ኢየሱስም ‹‹ባለሙያ ገራዥ ሆይ! ደሜ ሳይፈስ ትገርዘኝ ዘንድ ትችላለህን? በዚያች ዕለት ካልሆነ በቀር ደሜ አይፈስምና ጎኔን በጦር ሲወጉኝ ያንጊዜ ውኃና ደም ይፈሳል ለአዳምና ለሚያምኑ ልጆቹ መድኃኒት ይሆናልና›› አለው፡፡ ጌታችንም ይህንን የተናገረውን ገራዡ በሰማ ጊዜ እጅግ አደነቀ፡፡ ዕቃውንም ሰብስቦ ተነሥቶ ከሕፃኑ እግር በታች ሰገደ፡፡ ያንጊዜም ምላጮቹ በእጆቹ ላይ ቀልጠው እንደውኃ ሆኑ፡፡ ባለሙያውም ክብርት እመቤታችንን ‹‹ከሴቶች ተለይተሸ የተባረክሽ ነሽ፣ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው፡፡ ይህ ልጅሽ ስለእርሱ ነቢያት ትንቢት የተናገሩለት የሕያው አምላክ ልጅ ነው›› አላት፡፡
ሕፃኑም መልሶ ለዚያ ባለሙያ ‹‹እኔ ነኝ፣ ትገዝረኛለህን ወይስ ተውክ? ወይስ የአባቶቼ አባቶች እንዳደረጉ እኔ ላድርግ?›› አለው፡፡ ባለሙያውም ‹‹የአባቶችህ አባቶች እነማን ናቸው? አለው፡፡ ሕፃን ጌታችንም ‹‹አብርሃም፣ ይስሃቅ፣ ያዕቆብ የሕዝቡ ሁሉ አባቶች የሆኑ ናቸው፤ ለእነርሱም ይህ ግዝረት አስቀድሞ ከአባቴ ዘንድ ተሰጣቸው›› አለው፡፡ ባለሙያውም ‹‹እኔ ከአንተ ጋር እናገር ዘንድ አልችልም በአንተ ሕልውና መንፈስ ቅዱስ አለና›› አለው፡፡ ያንጊዜም ሕፃን ጌታችን ዐይኖቹን ወደሰማይ አቅንቶ ‹‹አባት ሆይ ለአብርሃም፣ ለይስሃቅ፣ ለያዕቆብ አስቀድሞ ግዝረትን የሰጠሃቸው ያችን ግዝረት ዛሬ ለእኔ ስጠኝ›› አለ፡፡ ያንጊዜ ያለሰው እጅ በሕፃኑ ሥጋ ላይ ግዝረት ተገለጠች፡፡
የእመቤታችን ድንግልናዋ ሳይለወጥ ከድንግል ማኅፀን እንደመውጣቱ የጌታችን ግዝረቱም የማይመረመር ሆነ፡፡ እንዲሁ በተዘጋ ቤት መግባቱና መውጣቱ እንደማይመረመር እነዲሁ እንደፈቀደ ከረቀቀ ጥበቡ ችሎታውን በመገረዝ ከሥጋው ምንም ምን ሳይቆረጥ ገለጠ፡፡ አዳምንና ልጆቹን ያድናቸው ዘንድ በፈቃዱ ከጎኑ በመስቀል ላይ የሚፈሰው ደምና ውኃ ካልሆነ በቀር ብዙም ሆነ ጥቂት ሊሆን አይችልም፡፡ እርሱ በፈቃዱ ሕጉ እንዲፈጸም አስቀድሞ አዘዘ እንጂ፡፡ ያም ባለሙያ ገራዥ ይህንን ተአምር ባየና የሕፃኑንም ነገር በሰማ ጊዜ እጅግ አደነቀ፡፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ እግር ሥር ሦስት ጊዜ ሰገደና ‹‹በእውነት አንተ የእግዚአብሔር ልጅ የእስራኤል ንጉሥ ነህ›› አለው፡፡ ከዚህም በኋላ ከጌታችን ከተአምራቱ ያየውንና የሰማውን እየተናገረ እየመሰከረ ወደቦታው ሄደ፡፡ ለሕፃኑ ጌታችን ከቸር አባቱ ጋራ ማኅየዊ ከሆነ ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ ክብር ምስጋና ስግደትም ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
@Abukizedebresina

ንግሥ

13 Jan, 10:06


ጥር 6

- የጌታችን ግዝረት

- ቅዱስ ኤልያስ ዕርገት

- ቅድስት አርሴማ(ልደት)

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 የጌታ ቸርነት፤የነብዩ ኤልያስና የቅድስት አርሴማ ምልጃ ይጠብቀን🤲

ንግሥ

13 Jan, 10:06


- የጌታችን ግዝረት

1) ገዳመ ኢየሱስ

ልዩ ስም፡-ልደታ ክ/ከ ሆላንድ ኤምባሲ

2) ኮተቤ ሀገረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ፤ቅድስት ድንግል ማርያም እና ቅድስት መግደላዊት ማርያም ቤ/ክ

ልዩስም፦የካ ክ/ከ አንቆርጫ

3) ገነተ ኢየሱስና ገነተ ማርያም አብያተ ክርስትያናት

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ፈረንሳይ 41 ኢየሱስ

ንግሥ

13 Jan, 10:06


- ቅድስት አርሴማ(ልደት)

1) ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል፤ቅድስት አርሴማ እና አቡነ አዳም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ ጀርመን አደባባይ

2) አቃቂ ፈንታ ደብረ ፅጌ ቅዱስ ሩፋኤል እና ቅድስት አርሴማ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ፈንታ

ንግሥ

13 Jan, 10:06


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ
ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ፡- ኤልያስ ማለት ‹‹እግዚአብሔር አምላክ ነው›› ማለት ነው፡፡ ይኸውም ቴስብያዊው ኤልያስ በሕይወት ሳለ በእሳት ሠረጋላ ወደ ሰማይ ያረገ ታላቅ ነቢይ ነው፡፡ ንጉሡን አክዓብንና ሚስቱን አልዛቤልን ስለ ክፉ ሥራቸው ሁሉ አጥብቆ የተቃወማቸውና የገሠጻቸው ታላቅ ነቢይ ነው፡፡ አክዓብን ‹‹በፊቱ የቆምሁት የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል በቀር በእነዚህ ዓመታት ጠልና ዝናብ አይሆንም›› ብሎ ከነገረው በኋላ ሰማይን ዝናብ እንዳይጥል በጸሎቱ ለጉሞታል፡፡ ለሦስት ዓመትም ዝናብ ሳይዘንብ ቀረ፡፡
ከዚህም በኋላ ‹‹ከዚህ ተነሥተህ ወደ ምሥራቅ ሂድ በዮርዳኖስም ትይዩ ባለው በኮራት ፈፋ ውስጥ ተሸሸግ›› የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤልያስ መጣለት፡፡ ዳመኛም እግዚአብሔር ‹‹ከወንዙም ትጠጣለህ፣ ቍራዎችም በዚያ ይመግቡህ ዘንድ አዝዣለሁ›› ብሎ ስለምግቡ ነገረው፡፡ ቍራዎችም ጠዋት ዳቦ፣ ማታ ሥጋ እያመጡለት ብዙ ጊዜ ተቀመጠ፡፡ 1ኛ ነገ 17፡1-4፡፡ ከዚህም በኋላ እግዚአብሔር ‹‹ተነሥተህም በሲዶና አጠገብ ወዳለችው ወደ ሰራፕታ ሂድ፥ በዚያም ተቀመጥ፤ እነሆም ትመግብህ ዘንድ አንዲት ባልቴት አዝዣለሁ›› ሲል ተናገረው፡፡ ተነሥቶም ወደ ሰራፕታ ሲሄድ እንጨት ስትለቅም አገኛትና ‹‹የምጠጣው ጥቂት ውኃ በጽዋ ታመጭልኝ ዘንድ እለምንሻለሁ›› አላት፡፡ ውኃም ልታመጣለት በሄደች ጊዜ ወደ እርስዋ ጠርቶ ‹‹ቁራሽ እንጀራ በእጅሽ ይዘሽ ትመጭ ዘንድ እለምንሻለሁ›› አላት፡፡ እርሷም ‹‹አምላክህ ሕያው እግዚአብሔርን! በማድጋ ካለው ከእፍኝ ዱቄት በማሰሮም ካለው ከጥቂት ዘይት በቀር እንጀራ የለኝም፡፡ እነሆም ገብቼ ለእኔና ለልጄ እጋግረው ዘንድ በልተነውም እንሞት ዘንድ ጥቂት እንጨት እሰበስባለሁ›› አለችው፡፡ እርሱም ያላትን ዱቄትና ዘይት ተጠቅማ ለእርሱና ለልጇ እንጎቻ እንድትጋግር ነገራት፡፡ በመታዘዝም አንዳላት አደረገች፡፡ ኤልያስም እንደተናገረው ቤቷን በበረከት ሞልቶላት ዱቄቱ ከማድጋው ሳያልቅ ዘይቱም ከማሰሮው ሳይጎድል ብዙ ቀን ሲመገቡ ቆዩ፡፡ ከዚያም በኋላ የሴቲቱ ልጇ ታሞ ሞተ፡፡ እርሷም ኤልያስን ‹‹የእግዚአብሔር ሰው ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? ኃጢአቴንስ ታሳስብ ዘንድ ልጄንስ ትገድል ዘንድ ወደ እኔ መጥተሃልን?›› አለችው፡፡ ኤልያስም ‹‹ልጅሽን ስጪኝ›› ካላት በኋላ ወደ ሰገነት አውጥቶ አስተኝቶት ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፡፡ እግዚአብሔርም የኤልያስን ቃል ሰምቶ ብላቴናውን ከሞት አዳነው፡፡ ወስዶም ለእናቱ ‹‹እነሆ ልጅሽ በሕይወት ይኖራል›› ብሎ ሰጣት፡፡ 1ኛ ነገ 17፡1-24፡፡
ከሦስተኛውም ዓመት በኋላ ‹‹ሂድ ለአክዓብ ተገለጥ፣ በምድርም ላይ ዝናብ እሰጣለሁ›› የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤልያስ መጣ፡፡ ኤልያስም ለአክዓብ ይገለጥ ዘንድ ሄደ፡፡ በሰማርያም ርሃብ ጸንቶ ነበር፡፡ ንግሥቲቱ ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት እያሳደደች ባስገደለች ጊዜ እግዚአብሔርን እጅግ ይፈራ የነበረውና የአክዓብም የቤቱ አዛዥ የነበረው አብድዩ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው ነበር፡፡ አብድዩም በመንገድ ሲሄድ ኤልያስን ተገናኘው፡፡ አብድዩም ዐወቆት በግምባሩ ተደፍቶ ሰላምታ ሰጠው፡፡ ኤልያስም ‹‹ሄደህ ለጌታህ ኤልያስ ተገኝቷል በለው›› አለው፡፡ ንጉሡ አክዓብም ኤልያስን ሊገናኘው መጣና ባየው ጊዜ ‹‹እስራኤልን የምትገለባብጥ አንተ ነህን?›› አለው፡፡ ኤልያስም ‹‹እስራኤልን ሁሉ፥ በኤልዛቤልም ማዕድ የሚበሉትን አራት መቶ አምሳ የበኣልን ነቢያት 400 የማምለኪያ ዐፀድን ነቢያት ወደ እኔ ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ሰብስብ›› አለው፡፡
አክዓብም ወደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ልኮ ነቢያቱን ሁሉ ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ሰበሰበ፡፡ ኤልያስ ሐሰተኞቹ ነቢያትና እርሱ መሥዋዕት አቅርበው እግዚአብሔር የትኛውን መሥዋዕት እንደሚቀበል ያዩ ዘንድ ሲናገር ሕዝቡም በሃሳቡ ተስማሙ፡፡ ኤልያስም የበኣልን ነቢያት ‹‹እናንተ ብዙዎች ናችሁና አስቀድማችሁ አንድ ወይፈን ምረጡና አዘጋጁ የአምላካችሁንም ስም ጥሩ›› አላቸው፡፡ እነርሱም ወይፈኑንም ወስደው ካዘጋጁ በኋላ ‹‹ከጠዋትም እስከ ቀትር ድረስ። በኣል ሆይ፥ ስማን እያሉ የአምላካቸውን የበኣልን ስም ጠሩ፡፡ ድምፅም አልነበረም፥ የሚመልስም አልነበረም፤ በሠሩትም መሠዊያ ዙሪያ እያነከሱ ያሸበሽቡ ነበር፡፡ በቀትርም ጊዜ ኤልያስ ‹‹አምላክ ነውና በታላቅ ቃል ጩኹ፤ ምናልባት አሳብ ይዞታል ወይም ፈቀቅ ብሎአል ወይም ወደ መንገድ ሄዶአል ወይም ተኝቶ እንደ ሆነ መቀስቀስ ያስፈልገዋል›› እያለ አላገጠባቸው፡፡ እነርሱም በታላቅ ቃል ይጮኹ እንደ ልማዳቸውም ደማቸው እስኪፈስ ድረስ ገላቸውን በካራ ይቧጭሩ ነበር፡፡ ቀትርም ካለፈ በኋላ መሥዋዕተ ሠርክ እስኪደርስ ድምፅም አልነበረም፥ የሚመልስና የሚያደምጥም አልነበረም፡፡ ከዚህም በኋላ ኤልያስ ሕዝቡን ሁሉ ወደ እርሱ አቀርቦ ፈርሶ የነበረውን የእግዚአብሔርን መሠዊያ አበጅቶ ‹‹የአብርሃምና የይስሐቅ የእስራኤልም አምላክ ሆይ አንተ በእስራኤል ላይ አምላክ እንደ ሆንህ እኔም ባሪያህ እንደ ሆንሁ ይህንም ሁሉ በቃልህ እንዳደረግሁ ዛሬ ይገለጥ›› እያለ ጸለየ፡፡ በዚህም ጊዜ የእግዚአብሔር እሳት ወርዳ መሥዋዕቱንም እንጨቱንም ድንጋዮቹንም አፈሩንም በላች በጕድጓዱም ውስጥ ያለውን 18፡1-46፡፡ሕዝቡም ሁሉ ያንን ባዩ ጊዜ በግምባራቸው ተደፍተው ‹‹እግዚአብሔር እርሱ አምላክ ነው›› አሉ፡፡ ኤልያስም ‹‹ከበኣል ነቢያት አንድ ሰው እንዳያመልጥ ያዟቸው›› አላቸው፡፡ ያዙአቸውም፤ ኤልያስም ወደ ቂሶን ወንዝ ወስዶ በዚያ አሳረዳቸው፡፡ 1ኛ ነገ 18፡1-46፡፡
አክዓብም ኤልያስ ያደረገውን ሁሉ ነቢያትንም ሁሉ በሰይፍ እንደ ገደለ ለኤልዛቤል በነገራት ጊዜ ‹‹ነገ በዚህ ጊዜ ነፍስህን ከእነዚህ እንደ አንዲቱ ነፍስ ባላደርጋት አማልክት ይህን ያድርጉብኝ›› ብላ ወደ ኤልያስ መልእክተኛ ላከች፡፡ እርሱም ፈርቶ ነፍሱንም ሊያድን ወጥቶ ሄደ፡፡ አንድ ቀን የሚያህል መንገድ በምድረ በዳ ከሄደ በኋላ ከክትክታ ዛፍ በታች ተቀመጠና ‹‹ይበቃኛል፤ አሁንም አቤቱ እኔ ከአባቶቼ አልበልጥምና ነፍሴን ውሰድ›› ብሎ እንዲሞት ለመነ፡፡ እግዚአብሔርም ‹‹ለጣዖት ያልሰገዱ 70 ሺህ ሰዎችን አስቀርቻለሁና አትፍራ፣ ያንተንም ነፍስ ማንም ሊወስዳት የሚችል የለም፡፡ ነገር ግን በሥጋህ ሕያው እንደሆንክ ወደ ሰማይ አወጣሃለሁ›› አለው፡፡ ከዚህም በኋላ ኤልያስ በክትክታው ዛፍ በታች ጋደም አለና እንቅልፍ ወሰደው፡፡ የታዘዘም መልአክ መጥቶ ምግቡን ከሰማይ ይዞለት መጥቶ ዳሰሰውና ተነሥቶ እንዲመገብ ነገረው፡፡ ኤልያስም ከበላና ከጠጣ በኋላ አንድ ጊዜ በተመገበው በዚያ ምግብ ኃይል እስከ እግዚአብሔር ተራራ እስከ ኮሬብ ድረስ 40 ቀንና 40 ሌሊት ሄደ፡፡ 1ኛ ነገ 19፡1-8፡፡
ንጉሡ አክዓብ የወይኑን ቦታ ለመውሰድ ሲል ናቡቴን ቢጠይቀው እምቢ ስላለው ከሚስቱ ከኤልዛቤል ጋር ተማከረ፡፡ እርሷም ናቡቴን ‹‹እግዚአብሔርንና ንጉሡን ሰድቧል›› ብላ በሐሰት አስመስክራበት በድንጋይ አስወግራ አስገደለችው፡፡ ባሏንም የናቡቴን የወይኑን ቦታ እንዲወስድ ነገረችው፡፡ ከዚህም በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ቴስብያዊው ወደ ኤልያስ ‹‹እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ገድለህ ወረስኸውን? ውሾች የናቡቴን ደም በላሱበት ስፍራ የአንተን ደም ደግሞ ውሾች ይልሱታል ብለህ ንገረው›› ሲል መጣ፡፡ ኤልያስም ሄዶ እንደታዘዘው ለአክዓብ ነገረው፡፡ አክዓብም የሞቱን

ንግሥ

13 Jan, 10:06


- ቅዱስ ኤልያስ ዕርገት

1) ጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል እና ቅድስት ኪዳነምህረት

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ጉለሌ

2) ርእሰ አድባራት እንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤልወ ኤልያስ

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ እንጦጦ

3) ጎፋ መካነ ህያዋን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጎፋ

ንግሥ

12 Jan, 06:45


ንግሥ pinned «ጥር 5 አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ (ልደታቸው) በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።…»

ንግሥ

12 Jan, 06:45


1) አስኮ መካነ ህይወት ቅዱስ አማኑኤል እና አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ አዲስ ሰፈር

2) ኮተቤ ማህደረ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ እና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሉቄ ምስ 37

3) ቀበና መካነ ሕይወት አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ፈረንሳይ ለጋስዮን

4) መካኒሳ ምዕራፈ ፃድቃን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ አቦ

5) ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም

ልዩ ስም፦አቃቂ ክ/ከ ሳሪስ

ንግሥ

12 Jan, 06:45


ጥር 5

አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ (ልደታቸው)

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ይጠብቁ🤲

ንግሥ

11 Jan, 11:32


http://t.me/finotehiwott

ንግሥ

11 Jan, 05:44


Channel photo updated

ንግሥ

11 Jan, 05:43


ንግሥ pinned «ጥር 4 ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ (የተሰወረበት) በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን…»

ንግሥ

11 Jan, 05:41


ጥር 4

ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ
(የተሰወረበት)

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 ቅዱስ ዮሐንስ ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

11 Jan, 05:41


1) ደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስና መካነ ጎልጎታ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አራዳ ክ/ከ አርበኞች መንገድ
ራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል

2) ብሔረ ፅጌ መካነ ሰላም ቅድስት ማርያምና መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ብሔረ ፅጌ

3) ደብረ መድኃኒት መድኃኔአለም ወ አቡነ ተክለሃይማኖት እና ቅዱስ ሩፋኤል ወ ቅድሰት ክርስቶስ ሰምራ ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎደጎድ

ልዩ ስም :- ኮ/ቀ ክ/ከ አለም ባንክ ትሮፒካል

ንግሥ

11 Jan, 05:41


እንኩዋን ለፍቁረ እግዚእ "ዮሐንስ ሐዋርያ : ወልደ ነጐድጉዋድ" ዓመታዊ የፍልሠት በዓል በሰላም አደረሳችሁ

+ ቅዱስ ዮሐንስ ፍቁረ እግዚእ +
=>አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቅዱስ ወንጌሉ እንደነገረን በመንግስተ ሰማያት ታላቁ ሰው ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ነው:: ቅዱሱ ሐዋርያ ከዘብዴዎስና ከማርያም ባውፍልያ ተወልዶ : በገሊላ አካባቢ አድጐ : ገና በወጣትነቱ መድኃኔ ዓለምን ተከትሎታል:: (ዮሐ. 1:39)

+ቅዱስ ዮሐንስ ከሐዋርያት ቀድሞ ጌታን ከመከተሉ ባሻገር በምንም ምክንያት ከጐኑ አይጠፋም ነበር:: ስለ ንጽሕናውና በጐ የፍቅር ሕሊናው ሕጻን ሳለ በወንድሞቹ ሐዋርያት ዘንድ ሞገሱ ከፍ ያለ ነው:: ጌታችንን እስከ እግረ መስቀሉ ድረስ በመከተሉ ድንግል እመቤታችንን ተቀብሏል:: (ዮሐ. 19:25)

+ከእርሷ ጋር ለ15 ዓመታት ቢቀመጥ መዝገበ ምሥጢር ሆነ:: ስንኩዋን ከሰው ልጆች ይቅርና ከልዑላኑ መላዕክትም ማዕረጉ ከፍ አለ:: ሰው ቢበቃ መላእክትን ሊያይ ይቻለዋል:: ቅዱስ ዮሐንስን ግን መላእክት ሊያዩት ይከብዳቸዋል:: ከፍጥረት ወገን ከእመ ብርሃን ቀጥሎ ክቡር እርሱ ነው::

+ቅዱስ ዮሐንስ በታናሽ እስያ ለ7ቱ አብያተ ክርስቲያናት መስበኩ ይታሰባል:: ቅዱሱ ከጌታችን ዕርገት በሁዋላ ለ70 ዓመታት በዚህ ምድር ሲኖር አብዛኛውን ጊዜውን ያሳለፈው በኤፌሶን አካባቢ ነው:: ሕዝቡን ወደ ክርስትና ለማምጣት በአፍም በመጽሐፍም ደክሟል::

+3 መልዕክታት : ራዕዩንና ወንጌልን ጽፎላቸዋል:: ሕይወትን ስለ ሰበከላቸው በፈንታው ብዙ አሰቃይተውታል:: ከእሳት እስከ ስለት : እስከ መጋዝም በስተእርጅና ደርሶበታል:: እርሱ ግን በትእግስቱ ገንዘብ አድርጉዋቸዋል::

+*" ቅዱሱ በኤፌሶን "*+

=>ይህቺ ኤፌሶን የሚሏት ሃገር መገኛዋ በቀድሞው ታናሽ እስያ (አሁን ቱርክ አካባቢ) ሲሆን ብዙ ሐዋርያት አስተምረውባታል:: ያም ሆኖ የሚፈለገውን ያህል ለውጥ ያመጣች አልነበረችምና ቅዱስ ዮሐንስ ሊሔድ ተነሳ::

+ከደቀ መዛሙርቱ መካከልም ቅዱስ አብሮኮሮስን (ከ72ቱ አርድእት አንዱ ነው) አስከትሎ እየጸለዩ በመርከብ ላይ ተሳፈሩ:: ሐዋርያት አበው መከረኞች ናቸውና ማዕበል ተነሳባቸው:: በጥቂት አፍታም መርከባቸው በማዕበሉ ተበታተነች::

+ቅዱስ አብሮኮሮስ በስባሪ ላይ ተሳፍሮ ወደ አንዲት ደሴት ደረሰ:: ግን ከንጹሑ መምሕሩ ቅዱስ ዮሐንስ ተለይቷልና አለቀሰ:: ፍቁረ እግዚእ ግን ያለ ምግብና ውሃ ማዕበለ ባሕር እያማታው ለ40 ቀናት ቆየ::

+እርሱ በፈጣሪው ፍቅር የተመሰጠ ነበርና አለመመገቡ አልጐዳውም:: በ40ኛው ቀን ግን ደቀ መዝሙሩ ወዳለበት ደሴት ማዕበሉ አደረሰው:: 2ቱ ቅዱሳን ተፈላልገው ተገናኙ:: እጅግም ደስ ብሏቸው ፈጣሪን አመሰገኑ::

+አምላካቸው ወደዚህች ደሴት ያመጣቸው በጥበቡ ነውና ሲዘዋወሩ 2 ነገርን አስተዋሉ::
1ኛ=የደሴቷ ሁሉም ነዋሪ የሚያመልኩት ጣዖትን ነው::
2ኛ=አብዛኞቹ ልዑላን (የቤተ መንግስት ውላጆች) ናቸው:: ሮምና የሚሏት አንዲት ሴት ደግሞ እነዚህን ሁሉ እየመገበች ታስተዳድራለች::

+ቅዱሳኑ በቦታው በቀጥታ ትምሕርተ ወንጌልን ቢናገሩ እንደ ማይቀበሏቸው ስለ ተረዱ ሌላ ፈሊጥን አሰቡ:: እንዳሰቡትም ወደ እመቤት ሮምና ቤት ሒደው በባርነት ተቀጠሩ::

+ለእርሷም "ድሮ የአባትሽ ባሮች የነበርን ሰዎች ነን" ስላሏት 2ቱን ቅዱሳን እሳት አንዳጅና ገንዳ አጣቢ አደረገቻቸው:: ለሰማይ ለምድሩ የከበዱ እነዚህ ቅዱሳን የካዱትን ይመልሱ ዘንድ በባርነት ግፍን ተቀበሉ:: የመከር (የማሳመኛ) ጊዜ ሲደርስም አንዳች አጋጣሚ ተፈጠረ::

+ቅዱሳኑ ዮሐንስና አብሮኮሮስ ወደ መታጠቢያ ቤቱ ሲገቡ ሰይጣን በውስጥ ኖሮ ደንግጧልና እወጣለሁ ብሎ ሲሮጥ የንጉሡን ልጅ ረግጦ ገደለው:: ሮምናና የአካባቢው ሰዎች ከበው ሲላቀሱ ቅዱሳኑ ቀረቡ::

+ሮምና ግን በቁጣ "ልትሣለቁ ነው የመጣችሁ?" በሚል ቅዱስ ዮሐንስን በጥፊ መታችው:: መላእክት እንኩዋ ቀና ብለው ሊያዩት የሚከብዳቸው ሐዋርያ ይህንን ታገሰ:: በጥፊ ወደ መታችው ሴት ቀረብ ብሎም "አትዘኚ! ልጁ ይነሳል" አላትና ጸለየ::

+ወደ ሞተውም ቀረብ ብሎ በጌታችን ስም አስነሳው:: በዚህ ጊዜም ሮምናን ጨምሮ በሥፍራው የነበሩ ሰዎች ለቅዱስ ዮሐንስ ሰገዱ:: እርሱ ግን ሁሉንም አስነስቶ ትምሕርተ ሃይማኖትን : ፍቅረ ክርስቶስን ሰበከላቸው::

+በስመ ሥላሴ አጥምቆ: ካህናትን ሹሞ: ቤተ ክርስቲያንም አንጾላቸው ወጥቷል:: በሁዋላም ለሮምናና ለደሴቷ ሰዎች ክታብ (መልዕክትን) ጽፎላቸዋል:: ይህች መልዕክት ዛሬ 2ኛዋ የዮሐንስ መልዕክት ተብላ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትታወቃለች::

+ቅዱስ ዮሐንስ ቀጥሎ የተጉዋዘው ወደ ኤፌሶን ነው:: በዚህች ከተማ የምትመለክ አርጤምስ (አርጢሞስ) የሚሏት ጣዖት ነበረች:: አርጤምስ ማለት መልክ የነበራት ትዕቢተኛ ሴት ስትሆን አስማተኛ ባሏ ነው እንድትመለክ ያደረጋት::

+ቅዱስ ዻውሎስ ብዙ ምዕመናን ከእርሷ እንዲርቁ ማድረግ ችሏል:: ጨርሶ ያጠፋት ግን ቅዱስ ዮሐንስ ነው:: በቦታውም ብዙ ግፍ ደርሶበት: በርካታ ተአምራትን አድርጉዋል:: ቤተ ጣዖቱንም በተአምራት አፍርሶታል::

+*" የፍቅር ሐዋርያ "*+

=>ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ዮሐንስን "የፍቅር ሐዋርያ" ትለዋለች:: ለ70 ዘመናት በቆየ ስብከቱ ስለ ፍቅር ብዙ አስተምሯል:: ፍቅርንም በተግባር አስተምሯል:: በየደቂቃውም "ደቂቅየ ተፋቀሩ በበይናቲክሙ - ልጆቼ ሆይ! እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ" እያለ ይሰብክ ነበር::

+በተለይ ደግሞ ከፈጣሪው ክርስቶስ ጋር የነበረው ፍቅር ፍጹም የተለየ ነበር:: በዚህ ምክንያትም ጌታ ባረገ ጊዜ እንዲህ ብሎታል:- "ለፍጡር ከሚገለጥ ምሥጢር ከአንተ የምሠውረው የለኝም::"

+ቀጥሎም በንጹሕ አፉ ስሞታል::
ሊቁ:-
"ሰላም ለአፉከ ለዮሐንስ ዘሰዓሞ::
ንጽሐ ኅሊናሁ ወልቡ ለዐይነ ፍትወትከ ሶበ አደሞ::" እንዳለው:: (መልክዐ ኢየሱስ)

=>ቅዱስ ዮሐንስ ከእመቤታችንም ጋር ልዩ ፍቅር ነበረው:: እርሷ እንደ ልጇ ስትወደው: እርሱ ደግሞ እንደ እናቱ ልቡ እስኪነድ ድረስ ይወዳት ነበር:: እስከ እግረ መስቀሉ ድረስ ተከትሎ ያገኛት እመቤቱ ናትና::

+ከዚያ ሁሉ ጸጋና ማዕረግ የመድረሱ ምሥጢርም ድንግል ናት:: ለ15 ዓመታት በጽላሎተ ረድኤቷ (በረዳትነቷ ጥላ) ተደግፎ አብሯት ሲኖር ብዙ ተምሯል:: ከመላእክትም በላይ ከብሯል:: ከንጽሕናዋ በረከትም ተካፍሏል::

+ስለ ድንግል ማርያምም "ነገረ ማርያም" የሚል ድርሰት ሲኖረው "የሰኔ ጐልጐታንም" የጻፈው እርሱ ነው::

+ድንግል ባረፈችበት ቀንም ልክ እንደ ልጇ ክርስቶስ እርሷም ስማው: ታቅፋው ዐርፋለች:: ሊቃውንቱ ለዚህ አይደል በንጹሕ ከንፈሮቿ መሳምን (መባረክን) ሲሹ:-
"በከመ ሰዓምኪ ርዕሰ ዮሐንስ ቀዳሚ::
ስዒሞትየ ማርያም ድግሚ::" ያሉት::
+ታላቁ ቅዱስ ሐዋርያ ዕድሜው 90 ዓመት በሆነው ጊዜ በዚህች ዕለት ተሰውሯል:: ከዚያ አስቀድሞም የዓለምን ፍጻሜ ተመልክቷል:: ዛሬ ያለበትን የሚያውቅ ቸር ፈጣሪው ነው::

=>እናት ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ዮሐንስን ስትጠራው እንዲሕ ነው:-
*ወንጌላዊ
*ሐዋርያ
*ሰማዕት ዘእንበለ ደም
*አቡቀለምሲስ (ምሥጢራትን ያየ)
*ታኦሎጐስ (ነባቤ መለኮት)
*ወልደ ነጐድጉዋድ
*ደቀ መለኮት ወምሥጢር
*ፍቁረ እግዚእ
*ርዕሰ ደናግል (የደናግል አለቃ)
*ቁጹረ ገጽ
*ዘረፈቀ ውስተ ሕጽኑ ለኢየሱስ (ከጌታ ጎን የሚቀመጥ)
*ንስር ሠራሪ
*ልዑለ ስብከት
*ምድራዊው መልዐክ
*ዓምደ ብርሐን
*ሐዋርያ ትንቢት
*ቀርነ ቤተ ክርስቲያን

ንግሥ

11 Jan, 05:41


*ኮከበ ከዋክብት . .
=>ጥር 4 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ዮሐንስ ሐዋርያ
(ፍቁረ እግዚእ)
2.አባ ናርዶስ ጻድቅ (ዘደብረ ቢዘን)
3.ቅዱስ ጊዮርጊስ
4.ቅዱስ ማርቴና

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ
2.ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ
3.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
4.ቅዱስ ዮሐንስ ዘሐራቅሊ (ሰማዕት)

=>+"+ በጌታ ኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ : የእናቱም እህት : የቀለዮዻም ሚስት ማርያም : መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር:: ጌታ ኢየሱስም እናቱን : ይወደው የነበረውንም ደቀ መዝሙር በአጠገቡ ቆሞ ባየ ጊዜ እናቱን 'አንቺ ሆይ! እነሆ ልጅሽ' አላት:: ከዚህ በሁዋላ ደቀ መዝሙሩን 'እናትህ እነሁዋት' አለው:: ከዚህም ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝሙሩ ወደ ቤቱ ወሰዳት:: +"+ (ዮሐ. 19:25)

<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
@Abukizedebresina

ንግሥ

10 Jan, 04:20


Channel photo updated

ንግሥ

10 Jan, 04:19


ንግሥ pinned «ጥር 3 አባ ሊባኖስ........ እረፍታቸው በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት 1) በእንጦጦ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነ ምህረት አንድነት ገዳም ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ሽሮሜዳ 2) አያት ጣፎ መካነ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ አያት 2 ኮንዶሚንየም ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት…»

ንግሥ

10 Jan, 04:19


ቅዱስ ላሊበላ 23 ዓመት ሙሉ ካነጻቸው እጅግ ድንቅ 11 ቤተ መቅደሶች ውስጥ አንደኛውን በአባ ሊባኖስ ስም ሰይሞላቸዋል፡፡ በዐፄ ገብረ መስቀል ያሠራላቸው ሌላኛው ገዳማቸው ትግራይ ተንቤን ውስጥ ይገኛል፡፡ እጅግ ድንቅ ድንቅ ተአምራትን በማድረግ የሚታወቁት አባታችን እንደ ተስዓቱ ቅዱሳን ከሮም በመምጣት በሀገራችን ላይ ብርሃንን አብርተዋል፡፡ በመጨረሻም ጥቅምት 2 ቀን ተፀንሰው ሐምሌ 3 ቀን ተወለደው ጥር 3 ቀን ባላቅ ክብር ዐርፈዋል፡፡ ቅዳሴ ቤታቸው ደግሞ ሐምሌ 3 ቀን ነው፡፡ ይኸውም ለመጀመሪያ ጊዜ በዐፄ ገብረ መስቀል ጊዜ በስማቸው ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ የተመረቀበት ዕለት ነው፡፡ የአባ ሊባኖስ ረድኤት በረከታቸው ይደርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን፡፡
ለልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይሁን! እኛንም በአማላጅነታቸው የምንታመን የተዋሕዶ ልጆች የሆንን ሁላችንን ዛሬ ከአባ ሊባኖስ፣ ረድኤት በረከታቸውን ያሳድርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን፡፡
(ምንጭ፡- ገድለ አቡነ ሊባኖስ፣ ስንክሳር ዘወርሃ ጥር፣ የቅዱሳን ታሪክ)

ንግሥ

10 Jan, 04:19


ጥር 3

አባ ሊባኖስ........ እረፍታቸው


በአለ ንግሱ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት

1) በእንጦጦ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነ ምህረት አንድነት ገዳም

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ሽሮሜዳ

2) አያት ጣፎ መካነ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን

አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ አያት 2 ኮንዶሚንየም

ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 አባ ሊባኖስ ይጠብቁን 🤲

ንግሥ

10 Jan, 04:19


አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን፡፡
እንኳን አደረሳችሁ ፡፡ ጥር ፫ ከሚከበሩት በዓላት አንዱ የአባታችን አባ ሊባኖስ ዕረፍት ነው፡፡
አባ ሊባኖስ ዘመጣዕ

በሃገራችን እጅግ ተአምረኛ ከሆኑ ቅዱሳን ከዐለት ላይ ውኃ እያፈለቁ ድውያንን የሚፈውሱት ተአምረኛውና ታላቁ አባት አንዱ አባ ሊባኖስ ናቸው :: ጥር 3 በዓለ ዕረፍታቸው ነው፡፡ :እርሳቸው እንደ ተስዓቱ (ዘጠኙ) ቅዱሳንና አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሁሉ ከውጪ ሃገር የመጡ ናቸው:: የነበሩበት ዘመንም 5ኛው መቶ ክ/ዘመን መጨረሻና 6ኛው መቶ ክ/ዘመን ውስጥ ነው:: ጻድቁ አባ ሊባኖስን 'አባ መጣዕ' እያሉ መጥራት የተለመደ ነው:: 'መጣዕ' ማለት ኤርትራ ውስጥ የሚገኝና ጻድቁ በተጋድሏቸው የቀደሱት ቦታ ነው ሌላው የአባታችን የተክለ ሃይማኖት ገዳም ‹‹ደብረ ሊባኖስ›› በስማቸው የተሰየመላቸው ናቸው፡፡በተጨማሪ 8ዐ ዋሻዎች እና አብያተ ክርስቲያናት አንፀዋል ሥርዓተ ምንኵስናን ያስፋፉ የኢትዮጵያ ባለውለታ ናቸው፡፡ ከእነዚህም መካከል በገድላቸው ላይ ተጠቅሶ ከምናገኛቸው ገዳማት ባለ ረጅም እድሜዋ ሰሚዋና ፈዋሷ ከከ 1500 በላይ እድሜ ያስቆጠረችው አዲስ አበባ የምትገኘው እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም አንዷ ናት፡፡ ጥንተ ታሪካቸውስ እንደ ምን ነው
አባ ሊባኖስ፡- በብሥራተ መልአክ ተጸንሰው ስለ ተወለዱ ስማቸውም በዚያው 'ሊባኖስ ተብሏል::ሊባኖስ' እመ ብርሃን የተወለደችበት ቅዱስ ሥፍራ ሲሆን በጥሬ ትርጉሙ 'ደጋ' ማለት ነው:: ምሥጢራዊ ትርጉሙ ግን ለጻድቅነት ያገለግላል:: አባታቸው አብርሃም እናታቸው ንግሥት ይባላሉ፡፡ እነርሱም በወርቅና በብር እጅግ የበለጸጉ ሮማዊ ናቸው፡፡ ልጃቸውን አባ ሊባኖስን በሃይማኖት በምግባር ኮትኩተው ካሳደጓቸው በኋላ ዕድሜያቸው ሲደርስ በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ያጋቧቸው ዘንድ ከቁስጥንጥንያ አገር ሚስት ባመጡለት ጊዜ እርሱ ግን ፈጽሞ እምቢ አለ፡፡ ወደ ጫጉላ ቤትም መግባትን እምቢ አለ፡፡ በዚህም ጊዜ ነቢዩ ሳሙኤልን እንደጠራው አባታችንንም እግዚአብሔር ሦስት ጊዜ በስማቸው ጠራቸውና ‹‹ከአባትህ ተለይ አንተ የመንግሥተ ሰማያት ሙሽራ ነህ እንጂ የዚህ ምድራዊ ዓለም ሙሽራ አይደለህም›› አላቸው፡፡ አባታችንም ‹‹ወዴት እሄዳለሁ? ምንስ ላድርግ?›› ባሉ ጊዜ ወዲያው የታዘዘ መልአክ በሌሊት መጥቶ ከአባታቸው ቤት አውጥቶ +"እነሆኝ ጌታየ!" ቢሉት ከአባታቸው ጐን ነጥሎ እያጫወተ ሳይታወቃቸው ከሮም ግብጽ (ገዳመ ዳውናስ) አደረሳቸው::ታላቁ አባት አባ ጳኩሚስ ዘንድ አደረሳቸው፡፡ ታላቁ አባት አባ ጳኩሚስም ለአባ ሊባኖስ በዓት በመስጠት ገዳመ ሥርዓትን፣ አስኬማ መላእክትን፣ ቅናተ ዮሐንስን አስተምረዋቸው አመነኮሷቸውና ከ8ቱ ቅዱሳን ጋር እንዲገናኙ አደረጓቸው፡፡ በልጅነቱ በዲቁና ሲያገለግል ቆይቶ ወደ ግብፅ በመምጣት ሥርዓተ ምንኵስና ተፈጸመለት፡፡ ወደ እስክንድርያ በመጓዝም እስከ ቁምስና ማዕረግ የደረሰ አባት ነው፡፡
ከዚህም በኋላ ያ ከአባታቸው ቤት ወስዶ አባ ጳኩሚስ ገዳም ያደረሳቸው ያ መልአክ ድጋሚ ተገለጠላቸውና ‹‹ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ሂድና ተጋድለህን በዚያ ፈጽም ዝናህ በስፋት ይነገራል፣ ለብዙዎችም አባት ትሆናቸዋለህ›› አላቸው፡፡ ቀጥሎም ራሱ መልአኩ ወደ ኢትዮጵያ አመጣቸውና በአክሱም ተቀመጡ፡፡ በዚያም ብዙ ከተጋደሉ በኋላ ወደ ሸዋ መጡና ወንጌልን ዞረው አስተምረው ብዙ ድውያንን ፈውሰው ከዓመታት ቆይታ በኋላ ተመልሰው አክሱም ሄዱ፡፡ በአክሱምም 7 የተለያዩ ጸበሎችን ከድንጋይ ላይ በተአምራት አፍልቀው ድውያንን ፈውሰው ዕውራንን አበሩ፡፡ በዓታቸውንም ከአክሱም ጽዮን ፊት ለፊት አድርገው ሲኖሩ ከዕለታት በአንደኛው ቀን አባታችን በተአምራት ከጭንጫ ካፈለቁት ጸበል ‹‹ተራ ውሃ ነው›› ብላ አንዲት ሴት ልጇን አዝላ ልትቀዳ መጣች፡፡ ወዲውም ከቦታው ስትደርስ አድጧት ወደቀችና ልጇም አምልጥጧት ልቡን ድንጋይ መቶት ሞተ፡፡ ሴትዮዋም ስትጮህ አባ ሊባኖስ ፈጥነው ወጡና በልጁ ላይ ጸልየው በመስቀል ምልክት አማትበው ከሞት አስነሥተውታል፡፡ ሕፃኑ ልጅ ከሞት እንደተነሣ ‹‹አምላከ አባ ሊባኖስ›› ብሎ አመሰገነ፡፡
ይህንንም ደግ ሥራቸውንና ተአምራታቸውን ያዩ አንዳንድ እኩይ ካህናት በቅናት ተመልተው ‹‹ምትሃት ነው የሚያሳየው›› ብለው በጻድቁ ላይ ሕዝቡን አሳደሙባቸው፡፡ አባታችንም ካህናቱን ለመምከር ቢሞክሩም አላስቀምጥ አሏቸው፡፡ ይልቁንም ጦር ጦራቸውን ይዘው አሳደዷቸው፡፡ አባታችንም በዚህ እጅግ አዝነው ከአክሱም ተነሥተው ደርቃ ወደምትባል ቦታ ሄዱ፡፡ በዚያም በጾም በጸሎት እየተጋደሉ ሲኖሩ በእነዚያ በጠሏቸውና በክፋት በተነሡባቸው ካህናት አገር ግን ለ3 ዓመት ምንም ዝናብ ሳይዘንብ ቀረ፡፡ አባታችን በተሰደዱባት በደርቃ አገር ግን ብዙ ዝናብ ይዘንብ ነበር፡፡ አባታችን በዚያችም አገር እንደልማዳቸው ከዐለት ላይ ውኃ አፍልቀው በውኃው ብዙ ድውያንን ፈውሰውበታል፡፡ በዚያም ትልቅ በዓት መሥርተው በተጋድሎ ሲኖሩ በክፉ የተነሡባቸው እኩይ የሆኑ ካህናት መጥተው ‹‹አባታችን በከንቱ አምተንሃል በድለንሃልና ይቅር በለን፣ በድርቅ ማለቃችን ነውና ዝናብም እንዲዘንብልን ጸልይን›› ብለው ከእግራቸው ሥር ወደቁ፡፡ አባታችንም ይቅር ብለው ከፈጣሪ አማለዷቸው፡፡ ዝናቡም ወዲያው ዘነበላቸውና በአገሪቱ ጥጋብ ሆነ፡፡
ከዚህም በኋላ አባታችን አስቀድመው ወዳዩአት ወደ ሸዋ ምድር ግራርያ መጡና በዓታቸውን በአሰቦት ጫካ አደረጉ፡፡ ነገር ግን መልአኩ ተገልጦላቸው ‹‹ሊባኖስ ሆይ! ከዚህ ቦታ የአንተ መኖሪያ አይደለም፣ በዚህ ቦታ ላይ እግዚአብሔርንና ሰውን የሚያገናኝ የሚያስታርቅ ታላቅ ጻድቅ ይወጣበታልና ይህ ቦታ የእርሱ ርስት ነው፣ የብዙ መነኮሳትም መንደር ይሆናል ነገር ግን የቦታው ስም በአንተ ስም ይጠራልሃል›› አላቸው፡፡ በኋላ አባታችን ተክለ ሃይማኖት ተወልደው በዓታቸውን በዚያ ቦታ ላይ ሲያጸኑ ቦታው ግን ‹‹ደብረ ሊባኖስ›› ተብሎ በመጀመሪያው አባት ስም ተሰየመ፡፡ መልአኩም በሌሊት እየመራ ወደ አክሱም ወሰዳቸው፡፡ ከዚያም ‹‹ታሪክ ወደምትሠራበት ዕጣ ክፍልህ ወደሆነው ቦታ አደርስሃለሁ›› አላቸውና ወደ ኤርትራ አካለ ጉዛይ አውራጃ ልዩ ስሙ መጣዕ ወደተባለው ቦታ ወሰዳቸው፡፡ በዚያም አባታችን ድውያንን እየፈወሱ፣ ለምፃሞችን እያዳኑ፣ ሙታንን እያስነሡ ብዙ ተአምራትን እያደረጉ ወንጌልን እየሰበኩ ‹‹ሊባኖስ ዘመጣዕ›› የሚባለውን ትልቁን ገዳማቸውን መሠረቱ፡፡ ብዙ አርድእትንም አፈሩ:በሃገራችን በ486 ዓ.ም. ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት 8ዐ ዋሻዎች አንፆ ሥርዓተ ምንኵስናን አስፋፍቶ በዐፄ ገብረ መስቀል ዘመነ መንግሥት: በዚያም በቅድስናና በገቢረ ተአምራት ኑረው ጥር 3 ቀን በ140 ዓመታቸው ዐርፈዋል:: የላሊበላውን ቤተ አባ ሊባኖስን ጨምሮ በርካታ አብያተ ክርስቲያናት አሏቸው፡፡ ፡ በወቅቱ የነበረው ዐፄ ገብረ መስቀልም የመጀመሪያውን ቤተ ክርስቲያን አሠራላቸው፡፡

ንግሥ

08 Jan, 03:42


Channel photo updated

ንግሥ

08 Jan, 03:41


ንግሥ pinned «ጥር 1 ቅዱስ እስጢፋኖስ(እረፍቱ) 🙏 ቀዳሜ ሰማዕት 🙏 ሊቀ ዲያቆናት በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ…»

ንግሥ

08 Jan, 03:41


ጥር 1

ቅዱስ እስጢፋኖስ(እረፍቱ)

🙏 ቀዳሜ ሰማዕት
🙏 ሊቀ ዲያቆናት

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 ቅዱስ እስጢፋኖስ ይጠብቀን 🤲

1) ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ መስቀል አደባባይ

2) ደብረ ስብሐት ቅድስት ልደት እና ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ(ቅዳሴ ቤቱንም ጨምሮ)

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቀራንዮ ጠበል ጎጥ

ንግሥ

06 Jan, 08:37


ንግሥ pinned «ታህሳስ 29 በዓለ ወልድ እና ቅዱስ ላሊበላ(ልደት) በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን…»

ንግሥ

06 Jan, 08:36


Channel photo updated

ንግሥ

06 Jan, 08:35


ታህሳስ 29

በዓለ ወልድ እና ቅዱስ ላሊበላ(ልደት)

በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል?

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 በዓለ ወልድ እና ቅዱስ ላሊበላ ይጠብቁን 🤲

ንግሥ

06 Jan, 08:35


💚እንኳን ለብርሃነ 💛ልደቱ በሰላም አደረሰን❤️
ታህሳስ 29/2017 ዓ.ም

ንግሥ

06 Jan, 08:35


የጌታ እና የቅዱስ ላሊበላ ልደት

1) ገዳመ ኢየሱስ

ልዩ ስም፡-ልደታ ክ/ከ ሆላንድ ኤምባሲ


2) መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል

ልዩ ስም፦አራዳ ክ/ከ አራት ኪሎ


3) ቱሉ አቦ ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ፤ቅዱስ ዑራኤል እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ቱሉ አቦ

4) አዲስ አምባ ደብረ ገነት ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን (ለሊት ይነግሳል)

ልዩ ስም፦ ሳሪስ አዲስ ሰፈር

5) ለቡ ደብረ ታቦር በዓለወልድና አበ ብዙሃን አብርሃም ገዳም

ቅዳሴ ሰኞ ሌሊት(28 ለ 29) 10 ሰዓት ተገብቶ 12:30 ሰዓት ይጠናቀቃል።ታቦተ ህጉ ጠዋት 1 ሰዓት ሲል ይወጣል።

6) አንቀፀ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ራስ ካሳ

ንግሥ

05 Jan, 05:16


ንግሥ pinned «ታህሳስ 28 ቅዱስ አማኑኤል በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።    በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 …»

ንግሥ

05 Jan, 05:15


ታህሳስ 28

ቅዱስ አማኑኤል

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 

🤲 ቅዱስ አማኑኤል ይጠብቀን 🤲


1) አስኮ መካነ ህይወት ቅዱስ አማኑኤል እና አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ አዲስ ሰፈር

2) ደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል

ልዩ ስም፦አዲስ ከተማ/ክ/ከ መሳለሚያ እህል በረንዳ

3) ቦሌ ቡልቡላ ምስካበ ቅዱሳን አባ ሳሙኤልና ቅዱስ አማኑኤል

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቡልቡል 40/60 ኮንዶሚኒየም ከፍ ብሎ ።

4) ካራቆሬ ቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ካራቆሬ ጀሞ ሁለት ኮንዶሚኒየም አከባቢ

5) ደብረ አራራት ማኅበረ በኵር ቅዱስ አማኑኤል አንድነት ገዳም

አድራሻ ፦ የካ ክ/ከ ኮተቤ ከኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ከፍ ብሎ

6) ደብረ ምሕረት ቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ የካ ክ/ከ ኮተቤ አንድ ፌርማታ አከባቢ ከውሃና ፍሳሽ ታንከር ከፍ ብሎ

7) ገደራ መካነ ብርሃን ቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ አያት ጣፎ ኮንዶሚኒየም አከባቢ።

8) ብሔረ ጽጌ መካነ ሰላም ቅድስት ማርያም እና መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ን/ላ/ክ/ከ ብሔረ ጽጌ

10) ፉሪ ደወለ አይነከረም ቅድስት ኪዳነ ምሕረት እና ቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ን/ላ/ክ/ከ ጋርመንት ሠፈራ ታክሲ መውረጃ በቀኝ በኩል ገባ ብሎ

11) ደብረ ሰላም ቅዱስ አማኑኤል ወ ቅድስት ማርያም

ልዩ ስም :-ኮ/ቀ ክ/ከ ካራቆሬ

12) ደብረ ምህረት ቅዱስ አማኑኤል ወ ቅዱስ መርቆርዮስ

ልዩ ስም አቃቂ ክ/ከ መጋላ ሰፈር

13) ደብረ መዊ ቅዱስ አማኑኤል ወ ቅዱስ ሩፋኤል

ልዩ ስም :- ን/ሰ ክ/ከ ጀሞ አንበሳ ጋራጅ ጅግጂጋ ሰፈር

ንግሥ

01 Jan, 06:29


ንግሥ pinned «ታህሳስ 24 አቡነ ተክለሐይማኖት በአለ ንግሱን የት ለማክበር አስበዋል? በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። …»

ንግሥ

30 Dec, 17:49


Channel photo updated

ንግሥ

30 Dec, 17:49


ንግሥ pinned «ታህሳስ 22 ብሥራተ ገብርኤል (ቅዱስ ገብርኤል እመቤታችንን ያበሰረበት ቀን) በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን…»

ንግሥ

30 Dec, 17:49


ታህሳስ 22

ብሥራተ ገብርኤል

(ቅዱስ ገብርኤል እመቤታችንን ያበሰረበት ቀን)

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 

🤲 ቅዱስ ገብርኤል ይጠብቀን 🤲

1) አስኮ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ

2) ኮተቤ ደብረ ልዑል ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤልና ኆኅተ ሰማይ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ መሳለሚያ

3) መንበረ መንግስት ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦አራዳ /ክ/ከ ቤተመንግስት

4) መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም

ልዩ ስም፦አራዳ ክ/ከ አምስት ኪሎ

5) ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ብስራተ ገብርኤል

6) ቂሊንጦ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት ድንግል ማርያም

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ወረዳ 9 ቂሊንጦ

7) የቃሊቲ መካነ ብርሀን ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አ/ቃ/ክ/ክ ወረዳ 07 ማረሚያ ጎን

ንግሥ

29 Dec, 06:15


Channel photo updated

ንግሥ

29 Dec, 06:06


ንግሥ pinned «ታህሳስ 21 ቅዳሴ ቤት በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ ገላን ጉራ ኮንቶማ ምስራቀ ፀሐይ ቅድስት ኪዳነምህረት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ እና አቡነ ሃብተ ማርያም ቤተክርስቲያን አድራሻ:- ከጎሮ ወደ ኮዬፈጬ መንገድ ወረዳ 11 (H&H ኢንጅነሪንግ ጀርባ) በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ…»

ንግሥ

29 Dec, 06:05


ታህሳስ 21

ቅዳሴ ቤት

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት



ገላን ጉራ ኮንቶማ ምስራቀ ፀሐይ ቅድስት ኪዳነምህረት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ እና አቡነ ሃብተ ማርያም
ቤተክርስቲያን

አድራሻ:- ከጎሮ ወደ ኮዬፈጬ መንገድ ወረዳ 11 (H&H ኢንጅነሪንግ ጀርባ)

በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም  https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 

🤲 ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠብቀን 🤲

ንግሥ

27 Dec, 13:54


ንግሥ pinned «ታህሳስ 19 ቅዱስ ገብርኤል (ሠለስቱ ደቂቅን ያዳነበት) በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።    …»

ንግሥ

27 Dec, 13:53


Channel photo updated

ንግሥ

27 Dec, 13:22


የታህሳስ ቅዱስ ገብርኤል የሚነግስበትን አብያተክርስትያናት ለ50 ኦርቶዶክሳውያን #share አድርጉ
https://t.me/EOTCAddisAbabaChurches

ንግሥ

27 Dec, 13:22


ታህሳስ 19

ቅዱስ ገብርኤል
(ሠለስቱ ደቂቅን ያዳነበት)

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም  https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 

🤲 ቅዱስ ገብርኤል ይጠብቀን 🤲

1) ደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ካቴድራል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አጠና ተራ

2) ድልበር መካነ ጎልጎታ መድሃኔአለምቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ ድልበር

3) አስኮ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ

4) ኮልፌ ደብረ ፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት እና ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ፊሊዶሮ

5) ደብረ ቀራንዮ መድሃኔአለም እና ገብርኤል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቀራንዮ

6) ብርሐናተ ዓለም ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ እና ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፡- አዲስ ከተማ ክ/ከ ዊንጌት ት/ቤት

7) ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦አዲስ ከተማ/ክ/ከ አውቶብስ ተራ

8) ደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል

ልዩ ስም፦አዲስ ከተማ/ክ/ከ መሳለሚያ እህል በረንዳ

9) ቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቦሌ እግዚአብሔር አብ

10) ኮተቤ ደብረ ልዑል ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤልና ኆኅተ ሰማይ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ መሳለሚያ

11) የረር ጎሮ ደብረምህረት ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ጎሮ

12) አንቆርጫ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ አንቆርጫ

13) ቦሌ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ገርጂ

14) መንበረ መንግስት ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦አራዳ /ክ/ከ ቤተመንግስት

15) ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድሃኔአለም ወደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ቀጨኔ መድሃኔአለም

16) አንቀፀ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ራስ ካሳ

17) ደብረ ዕንቁ ልደታ ለማርያም

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ 01 ራሽያ ኤምባሲ ጀርባ

18) ፈረንሳይ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ /ክ/ከ ፈረንሳይ ብረት ድልድይ

19) ቦሌ ቡልቡላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቦሌ ቡልቡላ

20) ጎፋ መካነ ህያዋን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጎፋ

21) አየር ጤና አንቀፀ ብርሃን ቅድስት ኪዳነምህረት

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አየር ጤና

22) ደብረ ተአምራት ዳግማዊት ጻድቃኔ ቅድስት ማርያም

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ታቦት ማደሪያ

23) ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ብስራተ ገብርኤል

24) አዲስ አምባ ደብረ ገነት ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ደብረ ፍስሃ ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ሳሪስ አዲስ ሰፈር

25) ፉሪ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጋራ ኦዳ

26) ጀሞ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጀሞ

27) ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ላፍቶ

29) ደብረ ፍስሃ መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ ቂርቆስ

30) ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል፤ቅድስት አርሴማ እና አቡነ አዳም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ ጀርመን አደባባይ

31) አለም ባንክ ጀሞ ደብረ ራማ ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አለም ባንክ

32) ፈጬ ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ፈጬ

33) ጃቴ መካነ ሕይወት ቅድስት ኪዳነምህረት ካቴድራል

ልዩ ስም፦አቃቂ ክ/ከ 08

34) መጠሊ ደብረ አሮን ፍልፍል ዋሻ ቅዱስ ገብርኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስትያን

ልዩ ስም፦አቃቂ /ክ/ከ ገላን ጉዳ ገበሬ ማህብር መጠሊ አካባቢ

35) ቂሊንጦ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት ድንግል ማርያም

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ወረዳ 9 ቂሊንጦ

36) ብስራተ ወንጌል ቅድስተ ማርያም ቤተክርስቲያን

ልዮ ስም፦ ኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከ ዘነበወርቅ ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ

37) መንበረ ልዑል ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት ድንግል ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ን/ስ/ላ/ክ/ከ 58 ማዞሪያ

38) አየርጤና ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤልና አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ኮ/ቀ/ክ/ከ ወረዳ 02 አየርጤና

39) የቃሊቲ መካነ ብርሀን ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ
ልዩ ስም፦ አ/ቃ/ክ/ክ ወረዳ 07 ማረሚያ ጎን

40) ቱሉ ዲምቱ ደብረ መዊዕ ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አ/ቃ/ክ/ከ ልዩ ስሙ አለም ባንክ

41) ቀበና ምዕራፈ ፃድቃን አቡነ ተ/ሐይማኖት እና ቅ/ገብርኤል ቤተ- ክርስትያን

ክ/ከተማ :የካ

ልዩ ቦታ:ሲግናል አደባባይ ወደ ዉስጥ ገባ ብሎ ወይም አድዋ ድልድይ ፖሊስ ጣቢያዉ ወረድ ብሎ ልዩ ስሙ ኮንጎ ሰፈር

42) ደብረ መንክራት መድኀኔዓለም እና ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

አድራሻ:- ቃሊታ ውሃ ልማት ወረዳ 5 በርታ

43) ኤርቱ ፡ ሞጆ ፡ መድኃኔዓለም ፡ እና ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ወረዳ 1 ኤርቱ ሞጆ አከባቢ ።


44) እንዶዴ ፡ ሔቹ ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ አቃቂ እንዶዴ ፣ እንዶዴ የባቡር ጣቢያ

45) እንቁ ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ፉሪ ለቡ ባቡር ጣቢያ ተሻግሮ ጋራው ላይ

46) የየካ ፡ ጣፎ ፡ መካነ ፡ ብሥራት ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ አያት ጣፎ ኮንዶሚኒየም አከባቢ

47) ገላን ፡ ጉራ ፡ ፈለገ ፡ ግዮን ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ገላን ጉራ ፤ ከቦሌ ቡልቡላ ጀርባ ተንጠልጣይ ድልድይ ተሻግሮ


48) ሰሚት ፡ መካነ ፡ ሕይወት ፡ ዋሻ ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ ከመገናኛ ሰሚት ኮንዶሚኒየም ሁለተኛ በር የሚለው ታክሲ በመያዝ መጨረሻ ላይ ወርደው ከዚያ በባጃጅ ወደ ዋሻ ቅዱስ ገብርኤል መሄድ ይችላሉ


49) ቦሌ ፡ በሻሌ ፡ ደብረ ፡ ኃይል ፡ ቅዱስ ፡ ገብርአል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን ። (ሙት ፡ አንሳ ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል)

አድራሻ ፦ ቦሌ በሻሌ ኮንዶሚኒየም ጀርባ

50) አያት ፡ ጨፌ ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን

አድራሻ ፦ አያት ጨፌ ኮንዶሚኒየም አከባቢ

ንግሥ

21 Dec, 09:23


Channel photo updated

ንግሥ

21 Dec, 09:15


ታህሳስ 13

ቅዱስ ሩፋኤል

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

በቴሌግራም https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/

ይቀላቀሉን::

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።


1)ጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል እና ቅድስት ኪዳነምህረት

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ጉለሌ

2) አቃቂ ፈንታ ደብረ ፅጌ ቅዱስ ሩፋኤል እና ቅድስት አርሴማ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ፈንታ

3) የአየርጤና መካነ ስብሐት ቅዱስ ሩፋኤል ወ ቅድስት ልደታለማርያም ወ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም፡-ከአየርጤና ወደ ካራ በሚወስደው መንገድ ሞቢል ጋር ሸዋ ሱፐር ማርኬት ገባ ብሎ

🤲 ቅዱስ ሩፋኤል ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

20 Dec, 09:00


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ታህሳስ 12(፲፪)

✟ የታላቁ ኢትዮጵያዊ መናኝ ገዳማዊ
የእመቤታችንንም ውዳሴዋን ሲደግሙ ክንድ ከስንዝር ያህል ከምድር ከፍ ይሉ የነበረ የዱር አራዊትም ሁሉ ይገዙለት ጻዲቅ አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ እረፍታቸው ይዘከራሉ።✞

👉አቡነ ሳሙኤል ጻድቁ የተወለዱት በአክሱም ጽዮን ነው፡፡ ነገዳቸው የአክሱም ገበዝ ከነበረው ከጌድዮን ነው፡፡ የአባታቸው እስጢፋኖስና እናታቸው አመተ ማርያም ምግባር ሃይማኖታቸው የቀና ትሩፋት ተጋድሏቸው የሰመረ ደጋግ ክርስቲያኖች ናቸው፡፡
👉 አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ ገና በ12 ዓመቱ ማይ ሹም በተባለው ባሕር ገብተው ሲጸልዩ ባሕሩ በብርሃን ተከቦ ይታይ ነበር፡፡ ከባሕር ወጥተው ወደ ቤ/ክ ሲገቡ ካህናት የእኛ ኃጢያት ታይቶት ነው?ወይስ ምን ኃጢያት ኖሮበት ነው እያሉ ያደንቁ ነበር።
👉ምግብ አይቀምስም ነበር ይልቁንም የሚሰጡትን እንጀራ ለሕጻናትና ለውሾች እየሰጠ ቅጠል ይመገብ ነበር፡፡

እነዚህን የመላእክትን ሕይወት በምድር የኖሩ ታላላቅ የሀገራችንን ቅዱሳን አስተምረውና አመንኩሰው ለጽድቅ ያበቋቸው አባት አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ናቸው፡፡

አባቶች ታሪካቸውንና የጽድቅ ሕይወታቸውን አስታውሱት፡-
እነርሱም
➨አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ፣
➨ አቡነ ያሳይ ዘማንዳባ፣
➨አቡነ ሳሙኤል ዘቆየፃ፣
➨አቡነ ሳሙኤል ዘጣሬጣ፣
➨አቡነ ታዴዎስ ዘባልታርዋ፣
➨ ያፍቅረነ እግዚእ ዘጉጉቤ እና
➨ አቡነ ዮሐንስ ዘጉራንቄ

አቡነ መድኃኒነ እግዚእ እነዚህን ሰባቱን ቅዱሳን በአንድ ጊዜ ሲያመነኩሷቸው በዚያው ቅጽበት መንፈስ ቅዱስ ወርዶ ገዳሙን ደብረ በንኮልን በብርሃን አጥለቅልቆት ታይቷል፡፡

እነዚህም ሰባቱ ከዋክብት የጣናን ባሕር በእግራቸው ጠቅጥቀው ተሻግረው ብዙዎቹን ደሴቱ ላይ ያሉ አስደናቂ የጣና ገዳማትን የመሠረቱት ናቸው፡፡ ከእነርሱም ውስጥ ትልቅ ጠፍጣፋ ድንጋይን እንደጀልባ ተጠቅመው በእርሱ ላይ ሆነው ወደ ደሴት የገቡ አሉ፡፡ በእግራቸውም እየረገጡ ባሕሩን የተሻገሩ አሉ፡፡ በሌላም ቦታ በየብስ የተሰማሩትም ቢሆኑ መጻሕፍቶቻቸውን በአንበሳ ጭነው የተጓዙ አሉ፡፡

አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባንም አመንኩሰው መርቀው ሲሸኟቸው እንዲያገለግሏቸው አንበሶችን ከጫካ ጠርተው ያዘዙላቸው አባታቸው አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ናቸው፡፡
የዋልድባው አቡነ ሳሙኤል አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ከመነኮሱ በኋላ በደብረ በንኮል 12 ዓመት አባታችንን ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ እሳት እስከማያቃጥላቸው ድረስ ከብቃት ደረጃ ላይ ሲደርሱ አቡነ መድኃኒነ እግዚእ መርቀው በማሰናበት በዓት እንዲያጸኑ ሲያደርጓቸው አቡነ ሳሙኤል በቅዱስ ሚካኤል መሪነት ጣና ደሴት ገብተው ሱባኤ ያዙ፡፡

ለአባቱም መምህር ሆኖ ልጁን ሳሙኤልን ተከትሎ ወደ እርሱ መጥቶ በአባ መድኃኒነ እጅ መነኮሰ፡፡ ዋሻ እየገባ ብዙ ጊዜ 40 ቀንና 40 ሌሊት በጾም በጸሎት እየኖረ እንቅልፍም እንዳያሸንፈው። አባታችን አባ ሳሙኤል በሕይወተ ሥጋ ሳለ እጅግ ድንቅ ድንቅ የሆኑ ተአምራትን አድርጓል፡፡
፦ እንደሙሴ ባሕርን የከፈለበት ጊዜ አለ
👉በልዑልም ዙፋን ፊት እየቀረበ ከቅዱሳን መላእክት ጋር የሚያመሰግንበት ጊዜ አለ፣ ከሃያ አራቱ ካህናተ ሰማይም ጋር ሆኖ የሚያጥንበት ጊዜ አለ፤
👉 በሰማያዊት ኢየሩሳሌምም ሆኖ ከእነ ቅዱስ ጴጥሮስና ከሁሉ ቅዱሳን ጻድቃን ሰማዕታት ጋር በአንድ ላይ ማዕድ የሚቀርብበት ጊዜ አለ።
👉 እመቤታችንንም ሲያመሰግናት ከምድር ወደ ላይ አንድ ክንድ ያህል ከፍ የሚልበት ጊዜ አለ፤ በቤትም ውስጥ ሆኖ ምስጋናዋን ሲጀምር የቤቱ መሠረት እየተናወጠ ዝናብ እንደያዘ ደመና ቤቱ ከምድር ከፍ ብሎ
👉አባታችን ሊያስቀድሱ ወደ ቤተ መቅደስ በሚገቡ ጊዜ ሰማያዊ ኅብስትና ጽዋ ይወርድላቸው ነበር፡፡
👉የእመቤታችንንም ውዳሴዋን ሲደግሙ ክንድ ከስንዝር ያህል ከምድር ከፍ ይሉ ነበር፡፡ እመቤታችንም እየተገለጠች ንጹሕ ዕጣንንና የሚያበራ እንቁን ሰጥታቸዋለች፡፡

👉አባ ሳሙኤልን የዱር አራዊትም ሁሉ ይገዙለት ነበር፡፡ ታላቅ የሆነ ዘንዶ፣ ነብር፣ ጅብ፣ ቶራህ፣ ዝሆን፣ አንበሳና ሌሎችም የዱር አራዊት ሁሉ እየመጡ እግሩን እየላሱት ወደ ቦታቸው ይመለሱ ነበር።
ጌታችንም ተገልጦ እንዲህ አላቸው
👉ወዳጄ ሳሙኤል ሆይ! ሰላምታ ይገባሀል፣ ደስ ይበልህ፡፡ በጥቂቱ የታመንህ ባሪያዬ ሆይ በብዙ እሾምሃለሁ፡፡ እኔን በመውደድ ብዙ ደክመሃልና የመስቀሌንም መከራ በመሸከም እኔን መስለሃልና እኔም በመንግሥቴ መልካም የሆነውን የድካምህን ዋጋ እሰጥሃለሁ፡፡ እነሆ ከሃያ አራቱ ካህናተ ሰማይ ጋር የተካከለ መቀመጫህንና አክሊልህን አዘጋጀሁልህ፣
👉 ዕድል ዕጣህም ከአሥራ ሁለቱ ቅዱሳን ሐዋርያቶቼ ጋር ነው፡፡ አፅምህ በተቀበረበት፣ የገድልህ መጽሐፍ በተነበበት፣ መታሰቢያህ በተደረገበት፣ ሥፍራ ሁሉ ምሕረትና ድኅነት ይሁን፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👉
በጸሎትህ የሚታመነውን፣ መታሰቢያህን የሚያደርገውን ሁሉ ለአንተ አሥራት ሰጥቼሃለሁ፡፡ ስለ እኔ የተቀበልከውን ድካም ሁሉ ዛሬ ያገኘኸውን የአንዲት ቀን የደስታ ልክ አይሆንም
ረድኤታቸው በረከታቸው ከእኛ ጋር ትኑር!!!

https://t.me/joinchat/CFCQFtcxCAExZGE0

ንግሥ

20 Dec, 08:57


Channel photo updated

ንግሥ

20 Dec, 08:54


ንግሥ pinned «ታህሳስ 12 አባ ሳሙኤል እረፍታቸው በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።    በቴሌግራም https://t.me/NIGSE6…»

ንግሥ

20 Dec, 08:54


ታህሳስ 12

አባ ሳሙኤል እረፍታቸው

በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 


🤲 አባ ሳሙኤል ይጠብቁን 🤲

1) ሲኤምሲ ደብረ ጽባህ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሲኤምሲ

2) ቦሌ ቡልቡላ ምስካበ ቅዱሳን አባ ሳሙኤልና ቅዱስ አማኑኤል

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቡልቡላ
ከሳሪስ አቦ ጀርባ ኮንደሚነየሙ ጋር፤

(ታክሲ ከሳሪስ አቦ ቡልቡላ መድኀኔ ዓለም ድረስ ይዞ በፊት ለፊት ባለው አስፋልት ገባ ሲሉ ይገኛል)

3) አለም ባንክ ደብረ ራማ ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አለም ባንክ አደባባዩ ጋር

4) ቦሌ ወረገኑ ደብረ ገነት አባ ሳሙኤል እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ።

አድራሻ
ወረገኑ አየር ማረፊያ
(ከጎሮ አደባባይ 500 ሜ ዝቅ ብሎ ወደ ወረገኑ የሚጭኑ ባጃጆች አሉ ፤ እነሱን ተሳፍራቹ መጨረሻ እንደወረዳቹ ቀጥታ ስትሄዱ ታገኙታላቹ ።)

ንግሥ

19 Dec, 07:56


Channel photo updated

ንግሥ

19 Dec, 07:56


ንግሥ pinned «ታህሳስ 11 ቅዱስ ያሬድ (ቅዳሴቤት) በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት በ በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤ/ክ አድራሻ፤ ጎተራ ከአጎና ሲኒማ ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share…»

ንግሥ

19 Dec, 07:56


ታህሳስ 11

ቅዱስ ያሬድ
(ቅዳሴቤት)


በአዲስ አበባበ አህጉረ ስብከት

በ በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤ/ክ

አድራሻ፤ ጎተራ ከአጎና ሲኒማ ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ

ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 


🤲 ቅዱስ ያሬድ ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

23 Nov, 09:28


እንኳን ለ2017 ዓ.ም የነቢያት ፆም አደረሰን💚💛❤️🙏

ንግሥ

21 Nov, 08:36


Channel photo updated

ንግሥ

21 Nov, 08:36


ንግሥ pinned «ህዳር 13 እልፍ አእላፋት በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት  በአለ ንግሱ ይከበራል።    ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።    በቴሌግራም      h…»

ንግሥ

21 Nov, 08:34


ህዳር 13

እልፍ አእላፋት

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት 
በአለ ንግሱ ይከበራል። 
 
ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 
 
በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ። 
 
🤲   እልፍ አእላፋት ይጠብቁን  🤲
 
1) ቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ         
 
ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቦሌ እግዚአብሔር አብ
 
2) ደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ 
  
ልዩ ስም፡-ጉለሌ /ክ/ከ አዲሱ ገበያ

ንግሥ

21 Nov, 08:34


💫🌺💫🌺💫🌺💫🌺
 
ለእልፍ አእላፋት ቅዱሳን መላእክት ክብረ በዓል እንኳን አደረሳችሁ {ሕዳር 13}

💫🌺💫🌺💫🌺💫🌺
 
       ✥ እልፍ አእላፋት መላእክት ✥
እግዚአብሔር ቅዱሳን መላእክትን ሲፈጥራቸው በነገድ መቶ (100) በክፍለ ነገድ አሥር (10) አድርጓቸዋል። አቀማመጣቸውንም በ3 ሰማያትና በ10 ከተሞች (ዓለማት) አድርጎል።
መላእክት ያሉባቸው ከተሞች ከታች ወደ ላይ "ኤረር ፥ ራማና ኢዮር" ይባላሉ። አሥሩ ክፍለ ነገድ ደግሞ ከነ አለቆቻቸው ይህንን ይመስላሉ:-

1.አጋእዝት (የቀድሞ አለቃቸው ሳጥናኤል አሁን የተረፉት በቅዱስ ሚካኤል ሥር ናቸው)
2.ኪሩቤል (አለቃቸው ኪሩብ)
3.ሱራፌል (አለቃቸው ሱራፊ)
4.ኃይላት   (አለቃቸው ሚካኤል)
5.አርባብ   (አለቃቸው ገብርኤል)
6.መናብርት(አለቃቸው ሩፋኤል)
7.ስልጣናት (አለቃቸው ሱርያል)
8.መኳንንት  (አለቃቸው ሰዳካኤል)
9.ሊቃናት    (አለቃቸው ሰላታኤል)
10.መላእክት(አለቃቸው አናንኤል) ናቸው።

ከእነዚህም ፣ አጋእዝት ፣ ኪሩቤል ፣ ሱራፌልና ኃይላት መኖሪያቸው በኢዮር (በ3ኛው ሰማይ) ነው።
አርባብ ፤ መናብርትና ስልጣናት ቤታቸው ራማ (2ኛው ሰማይ) ነው።
መኳንንት፣ ሊቃናትና፣ መላእክት ደግሞ የሚኖሩት በኤረር (በ1ኛው) ሰማይ ነው።

መላእክት ተፈጥሯቸው እምኀበ አልቦ ኀበቦ ነው። አይራቡም ፥ አይጠሙም ፥ አይዋለዱም ፥ አይሞቱም። ተፈጥሯቸውም ረቂቅ ነው። ተግባራቸውም ዘወትር "ቅዱስ ቅዱስ  ቅዱስ" እያሉ ፈጣሪያቸውን ማመስገን ነው። ምግባቸውም ይሄው ነው። ዕረፍት ብሎ ነገርን አያውቁም። "አኮቴቶሙ ዕረፍቶሙ ፥ ወዕረፍቶሙ አኮቴቶሙ" እንዲል። በተጨማሪም መልአክ ማለት ተላላኪ (አገልጋይ) ነውና ከፈጣሪ ወደ ሰው ልጆች ለምሕረትም ለመዓትም ይላካሉ። ምሕረትን ያወርዳሉ ልመናን ያሳርጋሉ  ቅጡ ሲባሉም ይቀጣሉ ስነ ፍጥረት (አራቱ ወቅቶች) እንዳይዛቡ ይጠብቃሉ። ዘወትርም ስለ ሰው ልጆች ያማልዳሉ (ዘካ. 1:12) ምሥጢርን ይገልጣሉ (ዳን. 9:21)ይረዳሉ (ኢያ. 5:13)
እንዳንሰናከል ይጠብቃሉ (መዝ. 90:11) ያድናሉ (መዝ. 33:7)ስግደት ይገባቸዋል (መሳ. 13:20, ኢያ. 5:13, ራዕ. 22:8)
በፍርድ ቀንም ኃጥአንን ከጻድቃን ይለያሉ (ማቴ. 25:31)
በአጠቃላይ ለሰው ልጆች ሕይወትና ድኅነት ሲባል ከፈጣሪያቸው የተሰጣቸውን ትዕዛዝ ሲጠብቁና ፈቃዱን ሲፈጽሙ ይኖራሉ።

        ✥  እልፍ አእላፋት ✥
ይህ ዕለት በሊቃውንት አንደበት "እልፍ አእላፋት" እየተባለ ይጠራል። በሃይማኖት ፥ በተልእኮትና በምስጋና የሚኖሩ 99ኙ ነገደ መላእክት በአንድ ላይ የሚከብሩበት ቀን ነው። ሕዳር 13 ቀን ዓመታዊ በዓላቸው ነው በየወሩ ደግሞ በ13 ወርሐዊ በዓላቸው መሆኑን ያሳያልና ዘወትር ልናስባቸው ይገባል። ቅዱስ መጽሐፍ ቅዱሳን መላእክትን በስምና በማዕረግ እንደሚነግረን ሁሉ በማኅበር (በትዕይንት) አገልግሎታቸውም ይነግረናል:: ለምሳሌ:-ያዕቆብ በረዥም መሰላል ሲወጡና ሲወርዱ ተመልክቷል (ዘፍ. 28:12)። ኤልሳዕ ለግያዝ አሳይቶታል (2ነገ. 6:17)።ዳንኤል ተመልክቷል (ዳን. 7:10)።በልደት ጊዜ በዝማሬ መገለጣቸውን ቅዱስ ሉቃስ ጽፏል(ሉቃ. 2:13) ዮሐንስ በራዕዩ አይቷቸዋል (ራዕይ. 5:11)ከዚህም በላይ በብዙ የመጻሕፍት ክፍል ተጠቅሰዋል። ቅዱሳን መላእክተ ብርሃን  መንፈሳውያን ፥ ሰባሕያን ፥ መዘምራን ፥ መተንብላን (አማላጆች) ተብለውም ይጠራሉና ያስቡን ዘንድ ልናስባቸው ይገባል::

  ✥ የዕለቱ የሥርዓተ ቅዳሴ  ምንባባት እና ምስባክ ✥
ዕብ. ፲፪ ፥ ፳፪ - ፳፭
የይሁዳ መል.  ፲፬ ፥ ፲፭ - ፲፯
የሐዋ. ፲፪ ፥ ፮ - ፲፪
መዝ.ዳዊት ፻፫ ፥ ፲፱ - ፳ "ጽኑዓን ወኃያላን እለ ትገብሩ ቃሎ ወእለ ትሰምኡ ቃለ ነገሩ።"
(እግዚአብሔር ዙፋኑን በሰማይ አዘጋጀ፥ መንግሥቱም ሁሉን ትገዛለች። ቃሉን የምትፈጽሙ፥ ብርቱዎችና ኃያላን፥ የቃሉንም ድምፅ የምትሰሙ መላእክቱ ሁሉ፥ እግዚአብሔርን ባርኩ።)
ወንጌል = ማቴ. ፳፭ ፥ ፴፩ - ፵፮

ንግሥ

20 Nov, 06:51


ንግሥ pinned «ህዳር 12 የቅዱስ ሚካኤል ሹመት በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። በቴሌግራም …»

ንግሥ

20 Nov, 06:51


1) ኮልፌ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ዊንጌት ጠሮ አራት መንታ

2)የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ልኳንዳ ፈጥኖ ደራሸ ካምፕ

3)ማህደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ የሺ ደበሌ

4)በደብረ መድሃኒት አቡነ ሃብተማርያም ወቅድስት ልደት ወቅድስት አርሴማ ገዳም

ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ አስኮ ካኦጄጄ ዱቄት ፋብሪካ ከፍ ብሎ ቃሌ ተራራ ላይ ነው፡፡

5)ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦አዲስ ከተማ/ክ/ከ አውቶብስ ተራ

6)ቤተል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ ቤተል

7)የካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሾላ መገናኛ

8)ጽርሃ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ልደታ ክ/ከ ጎላ

9)ኮተቤ አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ እና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሉቄ

10)ደብረሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ መስቀል አደባባይ

11)ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤልና 24ቱ ካህናተ ሰማያት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ አባዶ

12)የረር በር መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ጎሮ

13)ቦሌ ኆህተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ገርጂ

14)ኮተቤ ደብረ ልዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ፤ቅድስት ኪዳነምህረት እና አቡነ ሐብተማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ ካራ

15)ሲኤምሲ ደብረ ጽባህ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሲኤምሲ

16)አንቀፀ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ራስ ካሳ

17)መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ ወቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ 6ኪሎ

18)ጉራራ ምስራቀ ፀሐይ ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ፈረንሳይ ጉራራ

19)መንበረ ክብር ቅዱስ ሚካኤል፤ጻድቁ አቡነ ተክለ ሐይማኖት እና ቅድስት አርሴማ ገዳም

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ቀጨኔ

20)ደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስና መካነ ጎልጎታ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አራዳ ክ/ከ አረበኞች መንገድ ራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል

21)ጎፋ መካነ ህያዋን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጎፋ

22)አፍሪካ ህብረት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ቂርቆስ ክ/ከ አፍሪካ ህብረት

23)ረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔአለም ካቴድራል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ወረዳ 2 ካራ ቆሬ

24)ማህደተ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃነት መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ልደታ /ክ/ከ ልደታ

25)ፉሪ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጋራ ኦዳ

26)መካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ
27)ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ላፍቶ

28)ሐመረወርቅ ቅድስት ማርያም እና ቅድስት አርሴማ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ወረዳ 5 ወርቁ ሰፈር

29)ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቤተል

30)ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ሰፈረ ገነት

31)ፉሪ መካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ እና ቅዱስ ሚካኤል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ወረዳ 1 ለቡ(ፉሪ)

32)አቃቂ መንበረ ህይወት መድኃኔአለምቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ጋራው መድኃኔአለም

33)ቃሊቲ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል እና ደብረ ቁስቋም ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ/ክ/ከ ሰፈረ ገነት

34)ቂሊንጦ መካነፍስሐ ቅዱስ ሚካኤል እና በዓታ ለማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ/ክ/ከ ቂሊንጦ አደባባይ

35)ቱሉ ዲምቱ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ/ክ/ከ አቃቂ ኬላ ዝቅ ብሎ

36)ሣሎ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከሣሎ

37) ቦሌ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል እና ፃድቁ አቡነ ጎርጎርዮስ ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም:- ቦሌ ሚካኤል

ንግሥ

20 Nov, 06:51


ኅዳር ፲፪፤ ቅዱስ ሚካኤል በእልፍ አእላፍ መላእክት ላይ የተሾመበትና እስራኤልን የመራበት ክብረ በዓል ነው፡፡
#በዓለ_ሢመቱ_፥#ወበዓለ_መራኄ_ፍኖቱ_ለቅዱስ_ሚካኤል_ሊቀ_መላእክት_፨
ኅዳር ፲፪ ለሰው ወገን የሚያዝንና የሚራራ፥ በእግዚአብሔር የጌትነት ዙፋን ፊት ሁልጊዜ ለምስጋና የሚቆም፥ ለፍጥረት ሁሉ የሚማልድ፥ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በዓለ ሢመቱና እስራኤላውያንን በባሕረ ኤርትራ ያሸገረበት በዓል ነው፡፡ (እንኳን አደረሳችሁ)
፠ #፩ በዓለ ሢመቱ፤ ሚካኤል ማለት ማን እንደ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ከሌሎች መላእክት ጋር በእለተ እሑድ ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የተፈጠረ ሲሆን፤ እርሱም መጀመሪያ ከ100ው ነገደ መላእክት የ10ሩ ነገደ መላእክት (የኃይላት) አለቃቸው ነበር፤ በተጨማሪም ከሳጥናኤል ውድቀት በኋላ የኃይላት አለቅነቱን እንደያዘ የአጋእዝትን ነገድም (ሳጥናኤል/ሰማልያል/) ይመራቸው የነበሩትን 10 ነገዶችም በአለቅነት ደርቦ አለቃ ኾኗል፤ እንዲሁም በዛሬው ዕለት ለ100ውም(99ኙም) ነገደ መላእክት (ለእልፍ አእላፋት መላእክት) አለቃቸውም ቅዱስ ሚካኤል ኾኖ የተሾመበት ዕለት ነው፡፡ ልዑል ውእቱ ልዑለ መንበር ያሰኘውም ይኸው ነው፡፡
ቅ/ሚካኤል ለሰው ልጆች ምሕረትን ከኅዳር 12 (ከበዓለ ሢመቱ) ጀምሮ እስከ ኅዳር 13 (የአእላፍ መላእክት) በዓል ድረስ ከአምላኩ ለፍጥረታት ሁሉ ምሕረትን የሚለምንበት ዕለታት ናቸው፡፡
፠#፪ እስራኤልን ከግብጽ ባርነት እየመራቸው ማውጣቱን የሚዘከርበት በዓል ነው፡፡
ይህም የሆነው ያዕቆብ በረሃብ 70 ኹኖ ወደ ግብፅ ከወረደ በኋላ ከ215 ዓመታት (አብርሃም ወደ ግብፅ በተሰደደ ከ430 ዓመታት) በኋላ፤ የዮሴፍን ዝና ያልሰማ፥ ዮሴፍን የማያውቅ ፈርዖን በግብፅ ነገሠ፡፡ እስራኤል ከእኛ ይልቅ በዝተዋል ጠላቶቻችን ቢነሱብን ከጣለቶቻችን ጋር ተደርበው ያጠፉናል በማለት አገዛዝ አጸናባቸው፥ ፍርድ አጓደለባቸው፡፡ የእስራኤል ሴቶች ልጅ ሲወልዱ ወንድ ከሆነ እንዲገደል በማድረግ መከራ አጸናባቸው፡፡ ለ215 ዓመታት በግብፅ በባርነት ከቆዩ በኋላ ከዕብራውያን ወገን የሆነችው ራሔል ጭቃ እያቦካች ምጥ በያዛት ጊዜ ከሥራዋ እንዲያሳርፏት ጠየቀች፤ ግብጻውያን ግን የሕፃናቱ ደም ጡቡን ያጠነክራል ርገጭ አሏት፡፡ ከማሕፀኗ የወጡ ሁለት መንትያ ልጆቿን እያየች ከጭቃ ጋር ረገጠች፤ ራሔልም መሪር ልቅሶን አለቀሰች፤ ስለ ልጆቿም መጽናናትን እንቢ አለች፡፡
የእስራኤል ንጉሥ ሆይ የሆነብንን እይ ስትል ራሷን ይዛ ታለቅስ ጀመር ፥ እንባዋንም ወደ ሰማይ ንጉሥ ወደ እግዚአብሔር ረጨች፡፡ የራሔል እንባዋ የሕዝበ እስራኤልን ሁሉ ጩኸት ፥ እሮሮ ይዛ ቅድመ እግዚአብሔር ደረሰች፡፡ “. . . ራሔል ስለ ልጆቿ አለቀሰች የሉምና ስለ ልጆቿ መጽናናት እንቢ አለች” /ኤር 31፥5፤ ማቴ 2፥17/ እንዲል፡፡
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን አስነሳና፤ በሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል መሪነት፤ 10 ተዓምራትን በምድረ ግብፅ በ11ኛ ተዓምር ደግሞ በኅዳር 12 (ፈርዖንን ከነሠራዊቱ በኤርትራ ባሕር አስጥሞ) ወደ ተስፋይቱ ምድረ መራቸው፡፡
ባሕረ ኤርትራን እስራኤላውያን እንደተሻገሩም የእስራኤል ልጆች የሙሴ የአሮን እኅት ማርያም ከበሮ እየመታች ‹‹ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ስቡሐ ዘተሰብሐ ፤ እግዚአብሔር ተዋጊ ነው ስሙም እግዚአብሔር ነው እያሉ፡፡›› ጠላታቸውን የመታላቸውን ፥ እነሱንም በተአምራቱ ያሻገራቸውን ፥ ከጠላታቸው እጅ ያዳናቸውን እግዚአብሔርን አመሰገኑ፡፡ ከዚህ በኋላ መጋቤ ብሉይ ቅዱስ ሚካኤል እየመራቸው ፥ መና ከሰማይ እያወረደላቸው ፥ ውሃ ከጭንጫ እያፈለቀላቸው ፥ ቀኑን በደመና ፥ ሌቱን በብርሃን መርቷቸው አርባ ዘመን ተጕዘው የቃል ኪዳን አገራቸው ምድረ ርስት ከነዓንን (የዛሬዋ ኢየሩሳሌምን) ወርሰዋል፡፡ /ዘጸ. 15/
ከሙሴ በኋላ እስራኤልን የመራው ነቢዩ ኢያሱም እስራኤልን በሚመራበት ጊዜ ሊቀ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል እስራኤልን ይረዳቸው ነበር፡፡ ከጠላቶቻቸው ጋር ሲዋጉም ሰልፉን ይመራ የነበረው ቅዱስ ሚካኤል ነበር፡፡ ለምሳሌ እስራኤላውያን ከኢያሪኮ አጠገብ በነበሩበት ጊዜ ቅዱስ ሚካኤል ተገልጦ ኢያሱን አነጋግሮታል፡፡
ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ቀና ብሎ ሲመለከት የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ አንድ ሰው ከፊቱ ቆሞ አየ፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ “ከእኛ ወገን ነህ ወይስ ከጠላቶቻችን?” ሲል ጠየቀው፡፡ እርሱም “አይደለሁም ነገር ግን የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ በመሆኔ መጥቻለሁ” ብሎታል /ኢያሱ 5፥13-15/፡፡ ይህ የተመዘዘ ሰይፍ ይዞ ከኢያሱ ፊት ለፊት የቆመው መልአክ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል (እንዲሁም መልአኩ ቅዱስ ራጕኤል) ነው፡፡ ይህን ለአብነት አነሣን እጅ እስራኤል በሚበድሉበት ጊዜ ሁሉ ወደ እግዚአብሔር የሚማልድላቸው ይህ ታላቅ መልአክ መጋቤ ብሉይ ቅ/ሚካኤል ነበር፤ እግዚአብሔር አምላክ በእደ መልአኩ ይጠብቀን፤ ከበዓሉ ረድኤት ፥ በረከት ይክፈለን፤ አሜን፨
ወስብሐት ለእግዚአብሔር፡፡
HYPERLINK "https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/" የቀጨኔ ደ/ሰላም መድኀኔዓለምና ደ/ትጉሃን ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት፡፡

ንግሥ

20 Nov, 06:51


ህዳር 12

የቅዱስ ሚካኤል ሹመት



በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

በቴሌግራም https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/

ይቀላቀሉን::

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 ቅዱስ ሚካኤል ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

19 Nov, 03:57


ንግሥ pinned «ህዳር 11 ቅድስት ሐና እረፍቷ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6…»

ንግሥ

19 Nov, 03:57


ህዳር 11

ቅድስት ሐና እረፍቷ

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/

ይቀላቀሉን::

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲   ቅድስት ሐና ትጠብቀን  🤲

1) መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ

2) ጽርሐ ንግስት ቅድስት ሐና  ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ፉሪ ሐና ማርያም

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

ህዳር 11 ቀን2012 ዓ.ም

በዚህች ቀን የእመቤታችን እናት ቅድስት ሐና አረፈች

የእመቤታችን ቅድመ አያቶቿ ቴክታ በጥርቃ ይባላሉ፤ ይህ ቀራቸው የማይባሉ ባለጸጎች ነበሩ፤ ብዕላቸውም የወርቅ፣ የብር፣የፈረስ፣ የበቅሎ፣ የሴት ባሪያ፣ የወንድ ባሪያ ነው፡፡ ከወርቁብዛት የተነሣእንደ አምባር እንደ ቀለበት እያሠሩ፤ ከበሬውከላሙ ቀንድ ያደርጉት ነበር፡፡ ይህን ያህል አቅርንተ ወርቅ፤ይህን ያህል አቃርንተብሩር ተብሎ ይቈጠር ነበር እንጂ፤ የቀረውአይቈጠርም ነበር፡፡ ከዕለታት ባንደኛው በጥርቃ ከቤተመዛግብት ገብቶ የገንዘቡንብዛት አይቶ፤ “ቴከታ እኔ መካን፤አንቺ መካን ይህ ሁሉ ገንዘብ ለማን ይሆናል?” አላት“እግዚአብሔር እንጂ ከኔ ባይሰጥህ ወይከሌላ ይሰጥህይሆናል፤ አግብተህ አትወልድምን?” አለችው፡፡ “ይህንስ
እንዳላደርገው አምላከ እስራኤል ያውቃል” አላት፤ በዚህጊዜ አዘኑ፤ ወዲያው ራእይ አይተዋል፤ ነጭ እንቦሳ ከበረታቸውስታወጣ፣ እንቦሳይቱ እንቦሳ እየወለደች እስከ ስድስት ስታደርስ ስድስተኛይቱ ጨረቃን፣ ጨረቃ ፀሐይን ስትወልድ አይተው፥ በሀገራቸው መፈክረ ሕልም /ሕልም ተርጓሚ/ አለና
ሂደውነገሩት፤ “ደግ ልጅ ትወልዳላችሁ፤ ጨረቃይቱ ከፍጡራን በላይ የምትሆን ልጅ ትወልዳላችሁ የፀሐይ ነገር ግንአልተገለጸልኝምእንደ ነቢይ እንደ ንጉሥ ያለ ይሆናል” አላቸው፡፡እነርሱም “ጊዜ ይተርጉመው” ብለውት ሄዱ፡፡ ከዚህ በኋላ ፀነሰች፤ ወለደችስሟን ሄሜን አለቻት፤ ሄሜን ማለት ረከብኩ ስእለትየ ረከብኩ ተምኔትየ /የፈለግሁትን የለመንኩትን አገኘሁ/ማለት ነው፡፡
ሄሜን ዴርዴን፤ ዴርዴ ቶናን፣ ቶና ሲካርን፣ ሲካር ሄርሜላን፣ ሄርሜላ ሐናን ወለደች፡፡ ሐና አካለ መጠን ስትደርስ ከቤተ ይሁዳለተወለደ ኢያቄም ለሚባል ደግ ሰው አጋቧት::እያቄምና ሐና ደጋግ ክርስቲያኖች በኢየሩሳሌም ነበሩ በንጽህና በቅድስና የሚኖሩልጅ ግን አልነበራቸውም ሕዝቡም ቅድስት ሐናን ይህቺ የበቅሎ ዘመድ ቢወልዷት እንጂ የማትወልድ፤ እግዚአብሔር እኮ ያደረቃት በኃጢአቷ ነው እያሉ ይዘልፏት ነበር ወደ ቤተ እግዚአብሔር መባ ይዘው ሲሄዱ አይቀበአለቸውም ነበር፤ በዚህም ሲያዝኑ ኖሩ ልጅ እንዲሰጣቸውም እግዚአብሔርን ዘወትር ይለምኑት ነበር፤በኃላም እግዚአብሔር ጎበኛቸው ነሐሴ በባተ በ7ኛው ቀን ከሰው የበለጠች ከመላእክት የከበረች ዓለሙ ሁሉ ተሰብስቦ ቢመዘን አንድ የራሷን ጸጉር የማያህል ደግ ፍጥረት ትወልዳለችሁ ብሎ ቅዱስ ገብርኤል አበሰራቸው ሐና ጸነሰች ይህም በአገሬው ታወቀ ሊጠይቋት የሚመጡ ማሕጸኗን እየዳሰሱ ይፈወሱ ነበር፤ አይናቸው የበራላቸውም ነበሩ፤ ግንቦት
1 ቀን ሊባኖስ ተራራ ላይ በነቢያት ብዙ የተባለላት የድህነታችን
መጀመሪያየንጽህናችንም መሰረት የሆነችውን እመቤታችንን
ወለደችቅድስት ሐና በቅድስና በንጽህና ኖራ በዛሬዋ ዕለት አረፈች።

        🤲 በረከቷ ይደርብን 🤲

ንግሥ

17 Nov, 17:18


ንግሥ pinned «ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ https://t.me/NIGSE6»

ንግሥ

17 Nov, 17:18


ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ

https://t.me/NIGSE6

ንግሥ

16 Nov, 09:24


Channel photo updated

ንግሥ

16 Nov, 09:24


ንግሥ pinned «ህዳር 8 አርባዕቱ እንስሳ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። በቴሌግራም https://t.me/NIGSE6…»

ንግሥ

16 Nov, 09:24


ህዳር 8

አርባዕቱ እንስሳ

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

በቴሌግራም https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/

ይቀላቀሉን::

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ

🤲   አርባዕቱ እንስሳ   ይጠብቁን 🤲

1) መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል

ልዩ ስም፦አራዳ ክ/ከ አራት ኪሎ

2) ብሔረ ፅጌ መካነ ሰላም ቅድስት ማርያምና መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ብሔረ ፅጌ

3)  ለገጣፎ ምስካበ ቅዱሳን አቡነ ኪሮስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ለገጣፎ

4) ጀሞ ፈለገኮቦር ቅድስት ሥላሴ እና ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም :- አለምባንክ (አንፎ)

ንግሥ

16 Nov, 09:24


በስመአብ  ወወልድ  ወመንፈስ ቅዱስ  አሃዱ  አምላክ  አሜን

[ኅዳር 8 የእግዚአብሔርን ዙፋን የሚሸከሙ የኪሩቤልና የሱራፌል ዓመታዊ በዓል፤ ክብራቸውና ስማቸው]

 ክብራቸው ታላቅ የኾኑት የኪሩቤልን ነገር ሊቁ ኤጲፋንዮስ “ወለዳግም ጾታ ዐሠርቱ ስሞሙ ኪሩቤል ካህናተ ቅዳሴ ወውዳሴ እምታሕተ ሐቌሆሙ አሐዱ ወእምላዕለ ሐቌሆሙ አርባዕቱ እለ ግሉፋን በአዕይንት” ብሎ  እንደገለጸው ኹለተኞቹ አመስጋኞች የኾኑት ዐሥሩን ነገድ ስማቸው ኪሩቤል ሲባሉ ከወገባቸው በታች አንድ ከወገባቸው በላይ አራት አድርጎ ሲፈጥራቸው ዐይናቸው ብዙ ነው፤ አለቃቸውም ኪሩብ ሲኾን የሰው መልክና የአንበሳ መልክ ያለው ነው፡፡

❖ ሦስተኛውን ዐሥሩን ነገድ ስማቸው ሱራፌል ሲባል የእነዚኽ አለቃቸው የንስር መልክና የእንስሳ መልክ ያለው ነው፤ አለቃቸውም ሱራፊ ሲባል ሲፈጥራቸውም ስድስት ስድስት ክንፍ አድርጎ ፈጥሯቸዋል፨

❖ ልዑል እግዚአብሔር ከነገደ ኪሩቤል ኹለት ገጸ ሰብእ እና ገጸ አንበሳን፤ ከሱራፌል ኹለት ገጸ ንስርና ገጸ እንስሳን አንሥቶ ከኢየሩሳሌም ሰማያዊት በላይ ከሰማይ ውዱድ በታች አቁሞ በነርሱ ላይ ሰማይ ውዱድን እንደ መረሻት ጫነባቸው፤ በላይም ሕብሩ በረድ የመሰለውን ዙፋን እንደ ሠረገላ ጭኖባቸዋል፤ እነዚኽንም በምሥራቅ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን፣ በደቡብ በአራቱ መኣዝን ዠርባቸውን ወደ ውስጥ ፊታቸውን ወደ ውጪ እያደረገ አቁሟቸዋል።

❖ነቢዩ ሕዝቅኤል ስለዚኽ ነገር በምዕ ፩፥፲፪ ላይ “እያንዳንዱም ወደ ፊት ቀጥ ብሎ ይኼድ ነበር መንፈስም ወደሚኼድበት ኹሉ ይኼዱ ነበር ሲኼዱም አይገላመጡም ነበር” በማለት እንደተናገረ ገጽ ለገጽ ሳይተያዩ ሥላሴ በፈቀዱት ፍኖት አንዱ በኼደበት ሦስቱ እየተከታተሉ ይኼዳሉ፡፡

❖ እነዚኽንም እንደ ነቢዩ ሕዝቅኤል ገለጻ ፲፮ ሲኾኑ የቀሩት ከውስጥ ስለኾኑ ስለማይታዩ አራቱ ግን ብቅ ብቅ ብለው ስለሚታዩ ዮሐንስ አራት ብሏቸዋል እንጂ እንደ ሕዝቅኤል ገጻቸው ፲፮ ነው ይላሉ መተርጉማን፡፡

❖  ሊቁ “እምርእሶሙ እስከ ሐቌሆሙ አርባዕቱ ወእምሐቌሆሙ እስከ እግሮሙ አሐዱ ከመ ርእየተ እለ ቄጥሩ ዘውእቱ ዖፍ ዘይነብር በሀገረ ፋርስ” እንዲላቸው፤ ሊቁ ቅዱስ ያሬድም “ከመ ርእየተ እለቄጥሩ ገጸ በገጽ ኢይትናጸሩ” ብሎ እንደገለጻቸው በፋርስ ሀገር የሚኖረው እለቄጥሩ የተባለውን ዎፍ ከወገቡ በታች አንድ ከወገቡ በላይ አራት እንደኾነ እነዚኽንም ከወገባቸው በታች አንድ ከወገባቸው በላይ አራት አድርጎ ፈጥሯቸዋል ፡፡

❖ ኪሩቤልን “እለ ብዙኃት አዕይንቲሆሙ” አላቸው፤ ከላይ እስከ ታች ድረስ ዐይንን የተመሉ ናቸውና፤ ይኽስ አይደለም እንደ ብርሌ እንደ ብርጭቆ እያብለጨለጨ ለዐይን ባልተመቸም ነበር ብሎ ዐልፎ ዐይን ዐልፎ ዐይን ነው፤ እንደ አልጋ መለበሚያ እንደ ሱቲ መጠብር እንደ ቀሽመሪ መታጠቂያ፣ እንደ ነብር ለምድ፣ እንደ ዐይነ በጎ፣ እንደ ማር ሰፈፍ ይላሉ፤ ይኽስ አይደለም ብሎ ዐይናቸው ከአንገታቸው በላይ ሰድ ነው፤ ይኽም እንደ መስታዮት እያወለወለ እንደ ብርጭቆ እያንጸበረቀ አይደለም ብሎ ኀላፍያትን መጻእያትን የሚያውቁ ስለኾነ እንዲኽ አለ እንጂ ዐይናቸውስ ኹለት ነው ይላሉ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቀደምት መተርጉማን ፡፡

❖ በኢሳ ፮፥፩-፫ ላይ፡- “ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በረዥምና ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየኹት የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን መልቶት ነበር፤ ሱራፌልም ከርሱ በላይ ቆመው ነበር ለእያንዳንዱም ስድስት ክንፍ ነበረው በኹለት ክንፍ ፊቱን ይሸፍን ነበር በኹለቱም ክንፍ እግሮቹን ይሸፍን ነበር በኹለቱም ክንፍ ይበር ነበር፤ አንዱም ለአንዱ ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ኹሉ ከክብሩ ተመልታለች እያለ ይጮኽ ነበር” ይላል ይኽ መሸፈናቸው ያድናቸዋል ቢሉ? ትእምርተ ፍርሀት ነው፤ ዛሬ በዚኽ ዓለም ሴቶችን ሕፃናትን እንመታችኋለን ባሏቸው ጊዜ እጃቸውን መጋረዳቸው የሚያድናቸው ኾኖ ሳይኾን ትእምርተ ፍርሀት እንደኾነ ኹሉ፡፡

አንድም በኹለት ክንፋቸው ፊታቸውን መሸፈናቸው ፊትኽን ማየት አይቻለንም ሲሉ በኹለት ክንፋቸው እግራቸውን መሸፈናቸው ከፊትኽ መቆም አይቻለንም ሲሉ፤ ኹለት ክንፋቸውን ወዲያና ወዲኽ ያደርጋሉ አለ ትእምርተ ተልእኮ ነው፡፡

አንድም በኹለት ክንፋቸው ፊታቸውን መሸፈናቸው ባሕርይኽን መመርመር አይቻለንም ሲሉ፤ በኹለት ክንፋቸው እግራቸውን መሸፈናቸው ባሕርይኽን መረማመድ መተላለፍ አይቻለንም ሲሉ፤ ኹለት ክንፋቸውን ወዲያ ወዲኽ ያደርጋሉ ከእእምሮ ወደ አእምሮ ለመፋለሳቸው፡፡

 አንድም ኹለት ክንፋቸውን ወደ ላይ አድርገው ይታያሉ አለ ወደላይ ቢወጡ ቢወጡ አትገኝም ሲሉ፤ ኹለት ክንፋቸውን ወደታች አድርገው ይታያሉ ወደታች ቢወርዱ ቢወርዱ አትገኝም ሲሉ፤ ክንፋቸውን ወዲያና ወዲኽ ያደርጋሉ ወዲያና ወዲኽ ቢሉ አትገኝም ሲሉ፤

አንድም ወደላይ መዘርጋት በሰማይ ምሉእ ነኽ ሲሉ ወደታች መዘርጋቸው በምድርም ምሉእ ነኽ ሲሉ፤ ወዲያና ወዲኽ መዘርጋታቸው በኹሉ ምሉእ ነኽ ማለታቸው ነው፤

አንድም ወደላይ መዘርጋት ትእምርተ ተመስጦ ወደታች መዘርጋት ትእምርተ ትሕትና፤ ወዲያና ወዲኽ ረብቦ መታየት ትእምርተ ተልእኮ ነው

❖ በአጠቃላይ ኹለት ክንፋቸውን ወደላይ ኹለት ክንፋቸውን ወደታች ኹለት ክንፋቸውን ወዲያና ወዲኽ አድርገው ትእምርተ መስቀል መሥራታቸው በብሉይ ኪዳን ከኾነ እንዲኽ ባለ መስቀል ተሰቅለኽ ዓለምን ታድነዋለኽ ሲሉ በዘመነ ሐዲስ የኾነ እንደኾነ እንዲኽ ባለ ትእምርተ መስቀል ተሰቅለኽ ዓለምን አድነኸዋል ሲሉ ነው፡፡

❖  የእነዚኽ አርባዕቱ እንስሳ መላእክት ፊታቸው በርካታ ምስጢራትን ሲያመለክቱ ገጸ ሰብእ በማቴዎስ፤ ገጸ አንበሳ በማርቆስ፤ ገጸ ላሕም በሉቃስ፤ ገጸ ንስር በዮሐንስ ተመስሏል።

❖  በሌላ ምስጢር የሰው ገጽ ያለው የጌታን ሰው የመኾንን ነገር፤ የላም መልክ ያለው በቀራንዮ ላይ ደሙን ማፍሰሱ፤ የአንበሳው መልክ ያለው የጌታችንን ትንሣኤ፤ የንስር መልክ ያለው የጌታን ዕርገት እንደሚያመለክቱ ቀደምት መተርጒማን ይተነትኑታል።

❖ዐምደ ሃይማኖት አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫም እጅግ ምጡቅ በኾነው ዕውቀቱ ዕጓለ አንበሳ የተባለው የወልድ የባሕርይ አባቱን አብን በአንበሳ ይመስለዋል።

❖ሥጋን ተውሕዶ ፍጹም ሰው የኾነው ወልድን የሰው መልክ ባለው መስሎ ገልጾታል፡፡

❖ በአምሳለ ርግብ ወርዶ በወልድ ራስ ላይ ተቀምጦ የታየው መንፈስ ቅዱስን የንስር መልክ ባለው መስሎ አብራርቶ ጽፎታል።

❖በቀንዱ የማይበራታ ላሕም ተብሎ የተመሰገነው የወልደ እግዚአብሔር ቅዱስ ሥጋው የሚፈትትባት፤ ክቡር ደሙ የሚቀዳባት በአራቱ ኪሩቤል አምሳል አራት መአዝን ያላት ቤተ ክርስቲያንን በገጸ ላሕም አምሳል ገልጦ በተአምኆ ቅዱሳን ላይ ስማቸውን በመጥቀስ ሲያወድሳቸው፦

[“ሰላም ለ፬ እንስሳሁ ለአብ እለ ይጸውሩ መንበሮ እለ ስሞሙ አግርሜስ ገጸ አንበሳ፡፡ አግርሜጥር ገጸ ሰብእ፡፡ ባርቲና ገጸ ላሕም፡፡ አርጣን ገጸ ንስር፡፡ ለቀዳማዊ ገጹ ከመ አንበሳ፤ በአምሳለ ፈጣሪሁ ዘውእቱ አብ፡፡ ለካልዕ ገጹ ከመ ሰብእ በአምሳለ ወልድ፤ ዘውእቱ ነሥአ ፍጹመ ስባኤ፡፡ ለሣልስ ገጹ ከመ ንስር በአምሳለ መንፈስ ቅዱስ ዘውእቱ አስተርአየ በርእየተ ርግብ በሥጋ፡፡ ወለራብእ ገጹ ከመ ላሕም በአምሳለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን፤ እስመ ፬ቱ መኣዝኒሃ”፡፡]

(የአብ ዙፋኑን ለሚሸከሙና ስማቸውም የአንበሳ መልክ ያለው አግርሜስ፤ የሰው መልክ ያለው አግርሜጥር፤ የላም መልክ ያለው ባርቲና፤ የንስር መልክ ያለው አርጣን ለተባሉ ለአራቱ እንስሳ ሰላምታ ይገባል፤

ንግሥ

15 Nov, 05:29


ንግሥ pinned «ህዳር 7 ቅዳሴ ቤቱ ለቅዱስ ጊዮርጊስ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። በቴሌግራም https://t.me/NIGSE6…»

ንግሥ

15 Nov, 05:28


ህዳር 7

ቅዳሴ ቤቱ ለቅዱስ ጊዮርጊስ

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

በቴሌግራም https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/

ይቀላቀሉን::

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 ቅዱስ ጊዮርጊስ ይጠብቀን 🤲


1)አስኮ ደብረ መድሃኒት መድሃኔአለም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ አዲስ ሰፈር


2)ኮተቤ ሀገረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ፤ቅድስት ድንግል ማርያም እና ቅድስት መግደላዊት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ አንቆርጫ


3)ኮተቤ ደብረ ልዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ፤ቅድስት ኪዳነምህረት እና አቡነ ሐብተ ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ ካራ


4)መሪ ቅድስት ሥላሴ፤ቅዱስ ኡራኤል፤ቅድስት ድንግል ማርያም፤ቅዱስ ጊዮርጊስወአቡነ አረጋዊ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ መሪ


5)ቦሌ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ገርጂ


6)መንበር ስብሃት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ ሽሮ ሜዳ


7)መናገሻ ገነት ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አራዳ ጊዮርጊስ


8)ፈረንሳይ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ /ክ/ከ ፈረንሳይ ብረት ድልድይ


9)ለቡ ደብረ ታቦር በዓለወልድና አበ ብዙሃን አብርሃም ገዳም

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ /ክ/ከ ለቡ


10)ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቤተል


11)ሣሎ ደብረፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ሣሎ

12) መካነ ስብሀት ቅድስት ስላሴ እና አቡነ ገብረ መንፈስቅዱስ ቤተክርስቲያን
ልዩ ስሙ:-ክ/ከ አቃቂ ቃሊቲ
ወ/08 ጨፌ (አረጋውያን ክብካቤ) ጀርባ

13) ደብረ መዊዕ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ\ክ

ሀና ማንጎ ሰፈር ን/ስ/ላ/ክ/ከ

14) ቱሉ ዲምቱ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም:- አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 07 ኬላ

ንግሥ

14 Nov, 04:04


ህዳር 7-8 / 2017 ዓ.ም ይመረቃል

ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ጦርኃይሎች ወረድ ብሎ ሰፈረ ገነት
💚💛❤️

ንግሥ

14 Nov, 03:54


Channel photo updated

ንግሥ

14 Nov, 03:50


ንግሥ pinned «ህዳር 6 ቁስቋም በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 በፌስቡክ          …»

ንግሥ

14 Nov, 03:50


ህዳር 6

ቁስቋም

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/

ይቀላቀሉን::

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

  🤲  ቅድስት ቁስቋም ትጠብቀን 🤲

1) እንጦጦ መንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ጉለሌ /ክ/ከ ቁስቋም

2) ኮልፌ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ዊንጌት ጠሮ አራት መንታ

3) ማህደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ የሺ ደበሌ

4) ላፍቶ ደብረ ኢያሪኮ መድኃኔአለም እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ አብያተክርስትያናት

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ(ላፍቶ)

5) ቃሊቲ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል እና ደብረ ቁስቋም ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ/ክ/ከ ሰፈረ ገነት

6) መዝገበ ምህረት ቅዱስ ፋኑኤል እና ቁስቋሞ ማርያም

ልዩ ስም:-ኮ/ቀ ክ/ከ ካራ አጃንባ

ንግሥ

12 Nov, 05:12


ንግሥ pinned «ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ https://t.me/NIGSE6»

ንግሥ

12 Nov, 05:12


ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ

https://t.me/NIGSE6

ንግሥ

08 Nov, 03:17


ንግሥ pinned «ጥቅምት 30 ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ(ልደቱ) በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በብቸኝነት በአሉ የሚከበርበት ደብር መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ ወቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ 6ኪሎ ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ…»

ንግሥ

08 Nov, 03:17


Channel photo updated

ንግሥ

08 Nov, 03:15


ንግሥ pinned Deleted message

ንግሥ

08 Nov, 03:15


ጥቅምት 30

ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ(ልደቱ)

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በብቸኝነት በአሉ የሚከበርበት ደብር

መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ ወቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ 6ኪሎ

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በፌስቡክ https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/

ይቀላቀሉን::

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🤲 ቅዱስ ማርቆስ ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

06 Nov, 06:21


Channel photo updated

ንግሥ

06 Nov, 06:20


ንግሥ pinned «ጥቅምት 28 ቅዱስ አማኑኤል በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6…»

ንግሥ

06 Nov, 06:20


ጥቅምት 28

ቅዱስ አማኑኤል

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/

ይቀላቀሉን::

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

  🤲  ቅዱስ አማኑኤል ይጠብቀን 🤲



1) ደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦ አዲስ ከተማ ክ/ከ መሳለሚያ እህል በረንዳ

2) አስኮ መካነ ህይወት ቅዱስ አማኑኤል እና አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ አዲስ ሰፈር

3) ደብረ መዊ ቅዱስ አማኑኤል ወ ቅዱስ ሩፋኤል

ልዩ ስም :- ን/ሰ ክ/ከ ጀሞ አንበሳ ጋራጅ ጅግጂጋ ሰፈር

4) ደብረ ምህረት ቅዱስ አማኑኤል ወ ቅዱስ መርቆርዮስ

ልዩ ስም:- አቃቂ ክ/ከ መጋላ ሰፈር

5) ደብረ ሰላም ቅዱስ አማኑኤል ወ ቅድስት ማርያም

ልዩ ስም :-ኮ/ቀ ክ/ከ ካራቆሬ

ንግሥ

04 Nov, 18:03


Channel photo updated

ንግሥ

04 Nov, 06:15


ንግሥ pinned «ጥቅምት 27   - መድሃኔአለም(ጥንተ ስቅለት) - አቡነ መባጽዮን( መድሃኔአለም በስቅለቱ አምሳል ሁኖ የተገለጠላቸዉ) በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተ ክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።    ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው…»

ንግሥ

04 Nov, 06:14


39) ኮተቤ ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና መድሀኒአለም ቤተክርስትያን

ልዩ ስም:-ክ/ከ የካ ወረዳ9

40) የረር በር ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም:- የረር በር አለማየሁ ህንፃ ፊትለፊት ባለው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ

41) በጎፋ መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል

ልዩ ስም :- ቄራ ጎፋ ገብርኤል

42) ደብረ መድኃኒት መድኃኔአለም ወ አቡነ ተክለሀይማኖት እና ቅዱስ ሩፋኤል ወ ቅድሰት ክርስቶስ ሰምራ ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎደጎድ

ልዩ ስም :- ኮ/ቀ ክ/ከ አለም ባንክ ትሮፓካል

ንግሥ

04 Nov, 06:14


ጥቅምት 27
 
- መድሃኔአለም(ጥንተ ስቅለት)
- አቡነ መባጽዮን( መድሃኔአለም በስቅለቱ አምሳል ሁኖ የተገለጠላቸዉ)

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት

በእነዚህ አብያተ ክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

  🤲  መድሃኔአለም ይጠብቀን 🤲


1) ደብረ ናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍና ቅዱስ ሚካኤል

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ /ክ/ከ ማሞ አካባቢ

2) ድልበር መካነ ጎልጎታ መድሃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ ድልበር

3) ደብረ ቀራንዮ መድሃኔአለም እና ገብርኤል

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቀራንዮ

4) ፍኖተሎዛ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ብርጭቆ ኮንዶሚንየም

5) ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል

ልዩ ስም፦አዲስ ከተማ/ክ/ከ አውቶብስ ተራ

6)  አስኮ ደብረ መድሃኒት መድሃኔአለም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ አዲስ ሰፈር

7) ደብረ መድሃኒት መድሃኔአለም እና ቅድስት ኪዳነምህረት ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ አባዶ

8) አያት መካነ ህይወት መድሃኔአለም እና ቅድስት አርሴማ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ /ክ/ከ አያት ጠበል

9) ምስራቀ ፀሐይ መድኃኔአለም ቀበና ካቴድራል

ልዩ ስም፦አራዳ /ክ/ከ ቀበና

10) ቦሌ ሰሚት መካነ ሰላም መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከሰሚት ወጂ

11) ኮዬ መካነ  ህይወት አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ኮዬ

12) ካራ አሎ ደብር ቅዱስ ደብረ ቀርሜሎስ መድኃኔአለም እና ጻድቁ አቡነ ገሪማ

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ኮተቤ ካራ

13) ቃሊቲ ደብረ መድሃኒት መድሃኔአለም እና አቡነ አረጋዊ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 12 ሰሪቲ

14) ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድሃኔአለም ወደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ ቀጨኔ መድሃኔአለም

15) መንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም

ልዩ ስም፦ጉለሌ ክ/ከ  እንጦጦ ቁስቋም

16) ፈረንሳይ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ /ክ/ከ ፈረንሳይ ብረት ድልድይ

17) ቦሌ ቡልቡላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ  ቦሌ ቡልቡላ

18) ብሔረ ፅጌ መካነ ሰላም ቅድስት ማርያምና መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ብሔረ ፅጌ

19) ረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔአለም

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ወረዳ 2 ካራ ቆሬ

20) ጎፋ ቤዛ ብዙሃን ቅድስት ኪዳነምህረት  ካቴድራል

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ጎፋ ካምፕ

21) ቶታል ፈለገ ህይወት ቅድስት ኪዳነምህረትና መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ

22)  ማህደተ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃነት መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ልደታ /ክ/ከ ልደታ

23) ደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ መስቀል ፍላወር

24) ደብረ ፍስሃ መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ ቂርቆስ

25) ላፍቶ ደብረ ኢያሪኮ መድኃኔአለም እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ አብያተክርስትያናት

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ (ላፍቶ)

26) ፉሪ ደብረ ሰላም መድኃኔአለምቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ጀሞ 1 ኮንዶሚንየም

27) ደብረ ሰሊሆን መጥምቀ መለኮት  ቅዱስ ዮሐንስ እና መድኃኔአለምቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ በርታ ሰፈረሰላም

28)  አቃቂ መንበረ ህይወት መድኃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ጋራው መድኃኔአለም
29)  ፈጬ ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ፈጬ

30)  ቃሊቲ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል እና ደብረ ቁስቋም ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ/ክ/ከ ሰፈረ ገነት

31)  ቃሊቲ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል እና ደብረ ቁስቋም ቅድስት ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ ሰፈረ ገነት

32) ጽርሐንግስትቅድስትሐናቤ/ክ

ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ፉሪ ሐና ማርያም

33) ኤርቱ ፡ ሞጆ ፡ መድኃኔዓለም ፡ እና ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን ።

ልዩ ፡ ስም ፦ ንፋስ ፡ ስልክ ፡ ላፍቶ ፡ ክ/ከ ፡ ወረዳ ፡ 1 ፡ ኤርቱ ፡ ሞጆ ።

34) ኮዬ ፡ ፈጬ ፡ መድኃኔዓለም ፡ እና ፡ ቅዱስ ፡ ገብርኤል ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን ።

ልዩ ፡ ስም ፦ አቃቂ ፡ ቃሊቲ ፡ ክ/ከ ፡ ኮዬ

ፈጬ ፡ የጋራ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ፡ አከባቢ

35) ቦሌ ፡ አራብሳ ፡ መድኃኔዓለም ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን ።

ልዩ ፡ ስም ፦ ቦሌ ፡ አራብሳ ፡ የጋራ ፡ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ፡ አከባቢ ።

36) ቦሌ ፡ አራብሳ ፡ ጃርሶ ፡ መድኃኔዓለም ፡ እና ፡ ቅድስት ፡ ልደታ ፡ ለማርያም ፣ ፍቅርተ ፡ ክርስቶስ ፡ ቤተ ፡ክርስቲያን ።

ልዩ ፡ ስም ፦ ቦሌ ፡ አራብሳ ፡ አዲሱ ፡ የጋራ ፡ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ፡ አጠገብ ፡ ወይም ፡ ከቃጥላ ፡ ማርያም ፡ 1.5 ኪ.ሜ ፡ ገባ ፡ ብሎ

37) ሰሚት ፡ ዋሻ ፡ መድኃኔዓለም ፡ ቤተ ክርስቲያን ።

ልዩ ፡ ስም ፦ ሰሚት ፡ የጋራ ፡ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ፡ አከባቢ

38) ደብረ ፡ ሳሌም ፡ መድኃኔዓለም ፡ ወመጥምቁ ፡ ቅዱስ ፡ ዩሐንስ ፡ ወአቡነ ፡ አረጋዊ ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን (ቦሌ ፡ መድኃኔዓለም) ።

ልዩ ፡ ስም ፦ ቦሌ ፡ ክ/ከ ፡ ቦሌ ፡ መድኃኔዓለም ።

ንግሥ

02 Nov, 03:08


እንኳን ደስ ያላችሁ የፊታችን እሁድ ጥቅምት 24/2017 ዓ.ምበአዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ የእናታችን ቅድስት ፀበለ ማርያም ታቦተ ህግ አየርጤና ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና አቡነገብረመንፈስቅዱስ ቤተክርስቲያን ይገባል።


አድራሻ ፡ከአየርጤና ወደ ቻይና ካምፕ በሚወስደው መንገድ የመጀመሪያው መሻገሪያ ድልድይ ገባ ብሎ

ንግሥ

02 Nov, 03:08


ንግሥ pinned «ጥቅምት 24 ቅድስት ፀበለ ማርያም በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በአየርጤና ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና አቡነገብረመንፈስቅዱስ ቤተክርስቲያን አድራሻ ፡ከአየርጤና ወደ ቻይና ካምፕ በሚወስደው መንገድ የመጀመሪያው መሻገሪያ ድልድይ ገባ ብሎ በአለ ንግሱ ይከበራል:: ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ…»

ንግሥ

02 Nov, 03:07


ጥቅምት 24

ቅድስት ፀበለ ማርያም

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት

በአየርጤና ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና አቡነገብረመንፈስቅዱስ ቤተክርስቲያን

አድራሻ ፡ከአየርጤና ወደ ቻይና ካምፕ በሚወስደው መንገድ የመጀመሪያው መሻገሪያ ድልድይ ገባ ብሎ

በአለ ንግሱ ይከበራል::

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

  🤲  ቅድስት ፀበለ ማርያም ትጠብቀን 🤲

ንግሥ

30 Oct, 13:04


ንግሥ pinned «ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ https://t.me/NIGSE6»

ንግሥ

30 Oct, 13:04


ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ

https://t.me/NIGSE6

ንግሥ

29 Oct, 10:36


Channel photo updated

ንግሥ

29 Oct, 10:35


ንግሥ pinned «ጥቅምት 20 ቅዱስ ኤልሳዕ ልደት በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በ ርእሰ አድባራት እንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤልወ ኤልያስ ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ እንጦጦ በአለ ንግሱ ይከበራል:: ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ…»

ንግሥ

29 Oct, 10:33


ጥቅምት 20

ቅዱስ ኤልሳዕ

ልደት

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት

በ ርእሰ አድባራት እንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤልወ ኤልያስ

ልዩ ስም፦ጉለሌ /ክ/ከ እንጦጦ

በአለ ንግሱ ይከበራል::

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

  🤲  ቅዱስ ኤልሳዕ ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

29 Oct, 10:33


ኤልሳዕ የስሙ ትርጒም “እግዚአብሔር ደኅንነት ነው” ማለት ነው፡፡ነቢዩ ኤልሳዕ እጅግ ባለጠጋ የሆነ ሰው ነበር።

ከዕለታት በአንደኛ ዕለት በ12 ጥማድ በሬ ሲያርስ ቴስቢያዊው ነቢዩ ኤልያስ ተከተለኝ አለው ምንም ሳያቅማማ ሀብት ንብረቱን ትቶ ተከተለው፤ ኤልያስ በእሳት ሰረገላ ከማረጉ በፊት ምን እንዳደርግልህ ትፈልጋለህ ይለዋል ባንተ ላይ ያደረ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ እጥፍ ድርብ ሆኖ ይደርብኝ ይለዋል፤ እንደ ቃሉ ሆነለት ተደረገለት፤ ኤልያስ አንድ ሙት ሲያስነሳ ኤልሳዕ ሁለት ሙት አስነስቷል፤ ኤልያስ አንድ ጊዜ ባህር ሲከፍል ኤልሳዕ ሁለት ጊዜ ባህር ከፍሏል።

የኤልያስ መንፈስ እጥፍ ድርብ ሆኖ አድሮበት ለረጅም ጊዜ እግዚአብሔርን አገለገለ፣ ብዙ ተአምራትንም አደረገ፡፡
ከዕለታት አንድ ቀን ወደ ኢያሪኮ ከተማ በሚገባበት ጊዜ በከተማዋ የሚኖሩ ሰዎች ነቢዩ ኤልሳዕ ወደ እነርሱ እንደመጣ ባዩ ጊዜ “የዚች ከተማ ኑሮ መልካም ነው ውኃው ግን ክፉ ነው ምድሪቱም ፍሬዋን ትጨነግፋለች” አሉት፡፡ የኢያሪኮ ከተማ ሰዎች ይህን ልመና ለኤልሳዕ ያቀረቡት እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ነገርን ሁሉ መለወጥ እንደሚችል ይታመኑ ስለነበር ነው፡፡ ነቢዩ ኤልሳዕ የሰዎቹን ችግር ከተረዳ በኋላ የከተማውን ሰዎች አዲስ ማሰሮ እና ጨው እንዲያመጡለት አዘዘ፡፡ ሰዎቹም ኤልሳዕ እንዳዘዛቸው አደረጉ፡፡ አዲስ ማሰሮ በውስጡ ጨው አድርገው አመጡለት፤ ነቢዩ ኤልሳዕ ወደ ውሃው ምንጭ ወደ አለበት ስፍራ መጥቶ ጨው ጣለበት እና “እግዚብሔር እንዲህ ይላል ይህን ውኃ ፈውሼዋለሁ ከዚህም በኋላ ሞትና ጭንገፉ አይሆንበትም” ብሎ ለከተማው ሰዎች ተናገረ፡፡ ኤልሳዕም እንደ ተናገረው ውኃው እስከ ዛሬ ድረስ ተፈውሶአል፡፡ የኢያሪኮ ከተማ ሰዎች ከዛ ጊዜ ጀምሮ ንጹሕ ውሃ መጠጣት ጀመሩ፡፡ የምድሪቱንም ፍሬ ተመገቡ፡፡ እግዚአብሔር በነቢዩ አልሳዕ ድንቅ ነገር ሰለአደረገላቸው ዘወትር ያመሰግኑ ነበር፡፡

እምቤታችንን የኤልሳዕ ጋን ይላታል ኤልሳዕ የመረረውን ውኃ እንዳጣፈጠ እመቤታችንም ይህን መራራ ዓለም ጌታን በመውለዷ አጣፍጣዋለች።

ኤልያስ አንድ ሙት ሲያስነሳ ኤልሳዕ ሁለት ሙት አስነስቷል፤ ኤልያስ አንድ ጊዜ ባህር ሲከፍል ኤልሳዕ ሁለት ጊዜ ባህር ከፍሏል። እምቤታችንን የኤልሳዕ ጋን ይላታል ኤልሳዕ የመረረውን ውኃ እንዳጣፈጠ እመቤታችንም ይህን መራራ ዓለም ጌታን በመውለዷ አጣፍጣዋለች፤ የዚህ ነቢይ ድንቅ ታሪኩ 2ኛ ነገስት19 ላይ በስፋት ተጽፏል ጥቅምት 20 ልደቱ ሲሆን ሰኔ 20 ቀን ደግሞ በዓለ እረፍቱ ነው።

/በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/

#share
.Facebook...
https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool
.YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w
.Telegram...
https://t.me/medihanaelem
http://tiktok.com/@finotehiwot
www.finotehiwotsundayschool.com
#Share #like

ንግሥ

28 Oct, 03:34


ንግሥ pinned «ጥቅምት 19 ቅዳሴ ቤት በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት 1) በመጠሊ ደብረ አሮን ፍልፍል ዋሻ ቅዱስ ገብርኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስትያን ልዩ ስም፦አቃቂ /ክ/ከ ገላን ጉዳ ገበሬ ማህብር መጠሊ አካባቢ 2) አቡነ ሐራ ድንግል እረፍታቸው በ ጣፎ አቡነ ሐብተማርያም, አቡነ ሐራ, አቡነ ገብረ መንፈስቅዱስ ቤተክርስቲያን ልዩ ስም:- ጣፎ ገብርኤል አካባቢ ወይም…»

ንግሥ

28 Oct, 03:34


ጥቅምት 19

ቅዳሴ ቤት

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት

1) በመጠሊ ደብረ አሮን ፍልፍል ዋሻ ቅዱስ ገብርኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስትያን

ልዩ ስም፦አቃቂ /ክ/ከ ገላን ጉዳ ገበሬ ማህብር መጠሊ አካባቢ


2) አቡነ ሐራ ድንግል

እረፍታቸው


በ ጣፎ አቡነ ሐብተማርያም, አቡነ ሐራ, አቡነ ገብረ መንፈስቅዱስ ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም:- ጣፎ ገብርኤል አካባቢ ወይም ከአቡነ ኪሮስ ቤተክርስቲያን ዝቅ ብሎ

በአለ ንግሱ ይከበራል::

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

  🤲  ቅዱስ አሮን ይጠብቀን 🤲

ንግሥ

26 Oct, 05:57


Channel photo updated

ንግሥ

26 Oct, 05:55


ንግሥ pinned «ጥቅምት 17፦ የሊቀ ዲያቆናት ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስ በአለ ሹመት /በአለ ሲመት/ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን…»

ንግሥ

26 Oct, 05:55


ጥቅምት 17፦

የሊቀ ዲያቆናት

ቀዳሜ ሰማዕት

ቅዱስ እስጢፋኖስ በአለ ሹመት

/በአለ ሲመት/

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🙏ቅዱስ እስጢፋኖስ ይጠብቀን🙏

1) ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ


ልዩ ስም፦ቂርቆስ /ክ/ከ መስቀል አደባባይ

2) ደብረ ስብሐት ቅድስት ልደት እና ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ቀራንዮ ጠበል ጎጥ

3) ደብረ ገነት ቅዱስ እስጢፋኖስ እና ቅዱስ ሚካኤል

ልዩ ስም :-ኮ/ቀ ክ/ከ ካራ ቆሬ ረጲ ትምህርት ቤት ጀርባ ደግነት ኮንደሚኒየም ጥላሁን ሜዳ

ንግሥ

24 Oct, 04:36


ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ

https://t.me/NIGSE6

ንግሥ

24 Oct, 04:35


ንግሥ pinned «ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ https://t.me/NIGSE6»

ንግሥ

23 Oct, 09:58


ንግሥ pinned «ጥቅምት 14 *እረፍቱ ለቅዱስ ፊልጶስ *አቡነ አረጋዊ የተሰውሩበት በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። htt…»

ንግሥ

23 Oct, 09:56


ጥቅምት 14


*እረፍቱ ለቅዱስ ፊልጶስ
*አቡነ አረጋዊ የተሰውሩበት

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

🙏ቅዱስ ፊልጶስ እና አቡነ አረጋዊ ይጠብቁን🙏

1) ደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል

2) ጽርሃ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

3) መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤ/ክ
ልዩ ስም፦የካ ኮተቤ

4)የረር ጎሮ ደብረምህረት ቅዱስ ገብራኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቦሌ ጎሮ

5)ቀበና ቤዛዊተ አለም ቅድስት ኪዳነምህረት ቤ/ክ
ልዩ ስም፦የካ ቀበና

6) ጽርሃ አርያም ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ
ልዩ ስም፦ቦሌ ሰፈራ

7)ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድሃኔአለም ወደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቀጨኔ መድሃኔአለም

8) ቀበና መካነ ሕይወት አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦የካ ፈረንሳይ ለጋስዮን

9) መንበር ስብሃት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ጉለሌ ሽሮ ሜዳ

10) መናገሻ ገነት ጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አራዳ ጊዮርጊስ

11) አፍሪካ ህብረት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ቂርቆስ አፍሪካ ህብረት

12) ጎፋ ቤዛ ብዙሃን ቅድስት ኪዳነምህረት ካቴድራል

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ጎፋ ካምፕ

13)ፈለገ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ሳሪስ 58

14) ፉሪ ደብረ ሰላም መድሃኔአለም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ጀሞ 1 ኮንዶሚንየም

15) ምዕራፈ ቅዱሳን ፈልገ ሕይወት አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም

ልዩ ስም፦አቃቂ ክ/ከ ሳሪስ

16) ደብረ ከዋክብት አቡነ አረጋዊ ወ ገብረ ክርስቶስ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ ወረዳ 1 ዘነበ ወርቅ

17) ፈጬ ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤ/ክ

ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ ፈጬ

18) ጃቴ መካነ ሕይወት ቅድስት ኪዳነምህረት ካቴድራል

ልዩ ስም፦አቃቂ ክ/ከ 08

19) ቃሊቲ ደብረ መድሃኒት መድሃኔአለም እና አቡነ አረጋዊ ቤ/ክ

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 12 ሰሪቲ

20) ደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ ካቴድራል

ንግሥ

23 Oct, 09:56


📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖

✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞

✞✞✞ ጥቅምት 14 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ✞✞✞

✞✞✞ አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ✞✞✞

✞✞✞ በሃገራችን ስም አጠራራቸው ከከበረ አባቶች አንዱ እኒህ ጻድቅ ናቸው:: ጻድቁ የተወለዱት በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን አጋማሽ ኣካባቢ ሲሆን ወላጆቻቸው ንጉሥ ይስሐቅና ቅድስት እድና ይባላሉ:: የተለወለዱበት አካባቢም ሮም ነው::
+ስማቸው ብዙ ዓይነት ነው:: ወላጆቻቸው ዘሚካኤል ሲሏቸው በበርሃ ገብረ አምላክ ተብለዋል:: በኢትዮዽያ ደግሞ አረጋዊ ይባላሉ:: አቡነ አረጋዊ ምንም የንጉሥ ልጅ ቢሆኑም በልጅነታቸው መጻሕፍትን ተምረው ነበርና ጠፍተው ገዳም ገቡ::

+በዚያም በገዳመ ዳውናስ (ግብጽ) የታላቁ ቅዱስ ዻኩሚስ ደቀ መዝሙር ሆነው ከነ አባ ቴዎድሮስ ጋር ሥርዓተ መነኮሳትን ተምረዋል:: ከመነኮሱ ከዓመታት በኋላም ወደ ሃገራቸው ሮም ተመልሰው በማስተማር 7 ያህል የቤተ መንግስት ሰዎችን ወደ ምናኔ ማርከዋል::

+"የት ልሒድ" ብለው ሲያስቡም ቅዱስ መልአክ በክንፉ ጭኖ ወስዶ ኢትዮዽያን አሳያቸው:: ተመልሰውም ለ8 ባልንጀሮቻቸው "ሃገርስ ባሳየሁዋችሁ! ሐዋርያ ሳያስተምራት በሕጉ በሥርዓቱ ጸንታ የምትኖር" ብለው ከ8ቱ ጋር ወደ ኢትዮዽያ መጡ::

+በዚህ ጊዜም እናታቸው ቅድስት እድናና ደቀ መዝሙራቸው አባ ማትያስ አብረው ነበሩ:: ወደ ሃገራችን የመጡ በ470ዎቹ አካባቢ ሲሆን አልዓሜዳ በክብር ተቀብሏቸዋል:: በቤተ ቀጢን (አክሱም) ተቀምጠውም መጻሕፍትን እየተረጐሙ: ወንጌልን እየሰበኩ ቆይተዋል::

+ለሥራ በተለያዩ ጊዜም አቡነ አረጋዊ በዓት ፍለጋ ብዙ ደክመዋል:: በመጨረሻ ግን ደብረ ዳሞን (ደብረ ሃሌ ሉያን) አይተው ወደዷት:: የሚወጡበት ቢያጡም ጅራቱ 60 ክንድ የሚያህል ዘንዶ ተሸክሞ ከላይ አድርሷቸዋል::

+እንደ ወጡም "ሃሌ ሉያ ለአብ: ሃሌ ሉያ ለወልድ: ሃሌ ሉያ ለመንፈስ ቅዱስ" ብለው ቢያመሰግኑ ከሰማይ ሕብስት ወርዶላቸው ተመግበዋል:: በዚህም ቦታዋ "ደብረ ሃሌ ሉያ" ተብላለች:: ጻድቁ ቦታውን ከገደሙ በኋላ ከተለያየ ቦታ መጥተው 6ሺ ያህል ሰዎች በእጃቸው መንኩሰዋል::

+ምናኔን በማስፋፋታቸውና ሥርዓቱን በማስተማራቸውም "አቡሆሙ ለመነኮሳት
ዘኢትዮዽያ-የኢትዮዽያ መነኮሳት አባት" ይባላሉ:: አቡነ አረጋዊ በሕይወታቸው ከተጋድሎ ባሻገር በወንጌል አገልግሎትና መጻሕፍትን በማዘጋጀትም ደክመዋል::

+ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ:: በተራራው ግር ያለችውን ኪዳነ ምሐረትን ለሴቶች ሲገድሟት ቀዳሚዋ መነኮስ እናታቸው ንግስት እድና ሁናለች::

+ጻድቁ ንጹሕ ሕይወታቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው በዚህ ቀን በገዳሙ በስተምሥራቅ አካባቢ ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል:: ጌታም 15 ትውልድን የሚያስምር የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል::

+" ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ "+

✞✞✞ በዘመነ ሐዋርያት በዚህ ስም የሚጠሩ አባቶች 2 ነበሩ:: አንደኛው ከ12ቱ ሐዋርያት ሲቆጠር ዛሬ የምናከብረው ደግሞ ከ72ቱ አርድእት ይቆጠራል:: ቅዱስ ፊልዾስ ያደገው የኖረውም በቂሣርያ አካባቢ ሲሆን ባለ ትዳር የልጆች አባት ነው::

+ጌታ ሲጠራው እንኩዋ 4 ደናግል ሴቶች ልጆች ነበሩት:: ከጌታ ሕማማት በፊት ተልኮ አስተምሯል:: ከበዓለ ሃምሳ በኋላም 7ቱ ዲያቆናት ሲመረጡ አንዱ እርሱ ነበር:: (ሐዋ. 6) በቅዱስ እስጢፋኖስ መሪነትም 8ሺውን ማሕበር አገልግሏል::

+ቅዱስ እስጢፋኖስ ተገድሎ 8ሺው ማሕበር ሲበተንም ቅዱስ ፊልዾስ 4ቱን ልጆቹን አስከትሎ ወደ ሰማርያ ወርዷል:: በዚያም መሠሪ ስምዖንን ጨምሮ የሃገሪቱን ሰዎች አሳምኖ አጥምቁዋል::

+መቼም ቢሆን እኛ ኢትዮዽያውያን የማንዘነጋው ግን ጃንደረባውን ባኮስን ማጥመቁን እና ለሃገራችን የወንጌልን ብርሃን መላኩን ነው:: ጃንደረባው ቅዱስ ባኮስ ከጉዞ መልስ ትንቢተ ኢሳይያስን (ኢሳ. 53) ሲያነብ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ቀርቦ ምሥጢረ ሥጋዌን አስረድቶታል::

+ሠረገላውም ቁሞለት ቅዱስ ባኮስን አጥምቆት ተነጥቆ ሔዷል:: (ሐዋ. 8:26) ቅዱስ ፊልዾስ በቀሪ ዘመኑ ከተባረኩ 4 ደናግል ልጆቹ ጋር ሲሰብክ ኑሮ በዚህች ቀን ዐርፏል::

+" ሙሽራው ቅዱስ ሙሴ "+

✞✞✞ የዚህ ቅዱስ ወጣት ታሪክ ደስ የሚልም: የሚገርምም ነው:: በሮም ከተማ በምጽዋት: በጾምና በጸሎት ከተቃኙ ሃብታሞች (መስፍንያኖስና አግልያስ) ተወልዶ: በሥርዓቱ አድጐ: መጻሕፍትን ተምሮ በተክሊል አጋቡት::

+በሠርጉ ማግስት ሙሽሪትን ቢያያት በጣም ታምራለች:: "ይህ ሁሉ ውበትና ምቾት ከንቱ አይደለምን!" ብሎ በሌሊት ጠፍቶ: ነዳያንን መስሎ ከሮም ሃገረ ሮሆ (ሶርያ አካባቢ) ሔደ::

+በዚያም በፍጹም ምናኔ: በ7 ቀን አንዲት ማዕድ እየበላ: በረንዳ ላይ እየተኛና እየለመነ ለዓመታት ኖረ:: ሁሌም ቀን የለመነውን ማታ ለነዳያን አካፍሎ እርሱ ሲጸልይ ያድር ነበር:: በአካባቢው ክብሩ ሲገለጽበትም የሐዋርያውን የቅዱስ ዻውሎስን በረከት ፍለጋ ወደ ጠርሴስ ሔደ::

+ነገር ግን ጥቅል ነፋስ መርከቧን ገፍቶ ሮም አደረሳት:: ቅዱስ ሙሴም "የአምላክ ፈቃድ ነው" ብሎ በወላጆቹ ደጅ ተኝቶ ለ12 ዓመታት ተጋደለ:: ወላጆቹ ፈልገው ስላጡት በበራቸው የወደቀው ነዳይ እርሱ ይሆናል ብለው አልጠረጠሩም::

+ከብዙ ተጋድሎም በኋላም ዜና ሕይወቱን ጽፎ በዚህች ቀን: በዕለተ እሑድ ዐርፏል:: ጌታችንም "መታሰቢያህን ያደረገውን ሁሉ ካልተጠራጠረ እምረዋለሁ" ብሎታል:: በዚያም ሕዝቡ: ካህናቱና ሊቀ ዻዻሳቱን ጌታ አዟቸው አግኝተውታል:: ወላጆቹ ማንነቱን በለዩ ጊዜም ታላቅ ለቅሶን አልቅሰዋል:: ሥጋውም ብዙ ተአምራትን አድርጉዋል::

+" ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ መርዓዊ "+

✞✞✞ ሙሽራው ገብረ ክርስቶስ በሃገራቸው ልሳን 'አብደል መሲሕ' ይባላል:: ለቅዱስ ሙሴና ለሌሎችም ሙሽርነትን ትቶ መመነንን ያስተማረ እርሱ ነው:: አባቱ ታላቁ ንጉሥ ቴዎዶስዮስ ሲሆን እናቱ መርኬዛ ትባላለች:: የጻድቃን ትውልድ የተባረከ ነውና (መዝ. 111:1) ታላቁ አቡነ ኪሮስ አጐቱ ናቸው::

+ስለዚህ ቅዱስ ምን እነግራቹሃለሁ! ሙሉ ታሪኩ ከቅዱስ ሙሴ ጋር ተመሳሳይ ነውና:: ልዩነቱ ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ በገዛ ፍቃዱ አካሉ በመቁሰሉ ምክንያት ሰዎች ሊለዩት አልቻሉም ነበር::

+በአርማንያ: በእመቤታችን ቤተ ክርስቲያን ደጅ ለ15 ዓመታት ሲጋደል ወደ ወላጆቹ ሃገር ቁስጥንጥንያ ተመልሶ ለ15 ዓመታት ተፈትኗል:: ምንም የንጉሥ ልጅ ቢሆንም የአባቱ ባሮች በጥፊ ይመቱት: ጽሕሙን (ጺሙን) ይነጩት: ቆሻሻ ይደፉበት: ሽንታቸውንም ይሸኑበት ነበር::

+ለእርሱ ወዳጆቹ ውሾች ነበሩ:: በአባቱ ደጅ ለ15 ዓመታት መከራን ከተቀበለ በኋላ "ጌታ ሆይ! የአባቴ አገልጋዮች በእኔ ላይ ያደረጉትን ሁሉ በደል አድርገለህ አትቁጠርባቸው" አለ:: በዚህች ቀን ሲያርፍም ጌታችን 7ቱን ሊቃነ መላእክት ከነ ሠራዊታቸው አስከትሎ ወርዶ በክብር አሳርጐታል:: አጠቃላይ የገድል ዓመታቱም 30 ናቸው::
✞✞✞ አምላከ ቅዱሳን ለእነርሱ ካደለው ፍቅራቸው ለእኛም አይንሳን:: በረከታቸውንም ያብዛልን::

+ጥቅምት 14 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=

1.አቡነ ዘሚካኤል (አረጋዊ)
2.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ (ከ72ቱ አርድእት)
3.ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ መርዓዊ
4.ቅዱስ ሙሴ መርዓዊ
5.ቅድስት እድና (የአረጋዊ እናት)
6.አባ ማትያስ (የአረጋዊ ረድዕ)
++"+ ነቢይ

ንግሥ

22 Oct, 05:07


Channel photo updated

ንግሥ

22 Oct, 05:07


ንግሥ pinned «ጥቅምት 13 ዘርአ ቡሩክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በደብረ መድሃኒት አቡነ ሐብተማርያም ወቅድስት ልደት ወቅድስት አርሴማ ገዳም ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ ካኦጄጄ ዱቄት ፋብሪካ ከፍ ብሎ ቃሌ ተራራ ላይ ይከበራል። 🤲  አቡነ ዘርአ ቡሩክ ይጠብቁን 🤲 ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን…»

ንግሥ

22 Oct, 05:07


ጥቅምት 13

ዘርአ ቡሩክ


በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት

በደብረ መድሃኒት አቡነ ሐብተማርያም ወቅድስት ልደት ወቅድስት አርሴማ ገዳም

ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ ካኦጄጄ ዱቄት ፋብሪካ ከፍ ብሎ ቃሌ ተራራ ላይ

ይከበራል።

🤲  አቡነ ዘርአ ቡሩክ ይጠብቁን 🤲

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

ንግሥ

15 Oct, 12:34


ንግሥ pinned «ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ https://t.me/NIGSE6»

ንግሥ

15 Oct, 11:50


ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ

https://t.me/NIGSE6

ንግሥ

14 Oct, 06:19


Channel photo updated

ንግሥ

14 Oct, 06:19


ንግሥ pinned «ጥቅምት 5 💚አቡነ 💛ገብረመንፈስ ቅዱስ  ዕረፍት እና ወደ ኢትዮጵያ የገቡበት  በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።…»

ንግሥ

14 Oct, 06:19


ጥቅምት 5

💚አቡነ 💛ገብረመንፈስ ቅዱስ

 ዕረፍት እና ወደ ኢትዮጵያ የገቡበት 

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በነዚህ አብያተክርስትያናት
በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው።

ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።

https://t.me/NIGSE6

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

  🤲  አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ይጠብቁን 🤲

1) ጀሞ ደብረኃይል ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ            
 
ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ  ጀሞ          
 
2)     አስኮ መካነ ህይወት ቅዱስ አማኑኤል እና አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ  ቤ/ክ          
 
ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አስኮ አዲስ ሰፈር          
 
3)     ድልበር መካነ ጎልጎታ መድሃኔአለምቤ/ክ          
 
ልዩ ስም፦ጉለሌ ድልበር          
 
4)     የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም          
 
ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ልኳንዳ ፈጥኖ ደራሸ ካምፕ           
 
5)     ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሐይማኖት          
 
ልዩ ስም፦ልደታ /ክ/ከ መርካቶ          
 
6) አየር ጤና ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤልና አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ ቤ/ክ         
 
ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ አየር ጤና          
 
7)ብርሐናተ ዓለም ጴጥሮስወጳውሎስ  እና ቅዱስ ገብርኤል          
 
ልዩ ስም፡- አዲስ ከተማ ክ/ከ ዊንጌት ት/ቤት          
 
8)     ቤተል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል  ቤ/ክ          
 
ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ ቤተል           
 
9)  መዝገበ ምህረት ቅዱስ ፋኑኤል          
 
ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ፋኑኤል ሰፈር          
 
10) ቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ                   
      
ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ቦሌ እግዚአብሔር አብ                
 
11)    ኮተቤ ማህደረ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ እና ቅዱስ ሚካኤል  ቤ/ክ          
 
ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሉቄ        
 
12)     መሪ አያት ምስራቀ ፀሐይ መካነ ህይወት አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ          
 
ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ መሪ          
 
13)    ቱሉ አቦ  ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ፤ቅዱስ ዑራኤል እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ          
 
ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ቱሉ አቦ            
 
14)    የረር በር መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት ማርያም ቤ/ክ          
 
ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ጎሮ          
 
15)     ሲኤምሲ ደብረ ጽባህ ቅዱስ ሚካኤል  ቤ/ክ          
 
ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ ሲኤምሲ           
 
16)    ደብረ ፅጌ ቅዱስ ኡራኤል          
 
ልዩ ስም፦ቦሌ ክ/ከ ካዛንቺስ          
 
17)   ቀበና መካነ ሕይወት  አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ቤ/ክ          
 
ልዩ ስም፦የካ ፈረንሳይ ለጋስዮን          
 
18)     ጎፋ መብራት ኃይል ደብረ መዊዕ ቅዱስ መርቆሬዎስ እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ          
 
ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ጎፋ መብራት ኃይል          
 
19)  ፉሪ መካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ እና ቅዱስ ሚካኤል          
 
ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ወረዳ 1 ለቡ(ፉሪ)          
 
20)    መካኒሳ ምዕራፈ ፃድቃን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ          
 
ልዩ ስም፦ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ መካኒሳ አቦ          
 
21)     ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም          
 
ልዩ ስም፦አቃቂ ክ/ከ ሳሪስ          
 
22)     ኮዬ መካነ  ህይወት አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ          
 
ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከኮዬ          
 
23)     ቀርሳ ፈለገ ብርሃን ቅድስት ልደታ ለማርያምና አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ          
 
ልዩ ስም፦ አቃቂ ቃሊቲ /ክ/ከ ቀርሳ

24) ደብረ ሠላም ቅዱስ በአለወልድ ቤ/ክ
ልዩ ስም፦

25)ቃሊቲ መካነ ስብሀት ቅድስት ሥላሴ እና አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን

ልዩ ስም፦አቃቂ ቃሊቲ ክ ከተማ
ወረዳ 8 አረጋውያን ክብካቤ ጀርባ


26) የላምበረት ደብረ ፀሀይ አቡነ አረጋዊ ወገብረ መንፈስ ቅዱስ ወ ቅድስት አርሴማ ቤ/ክ

ልዩ ቦታ የካ ክ/ከ ላምበረት

27) አንቀፀ ብፁዓን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ እና አቡነ ሐብተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን

ልዩ ስም፦ ኮ/ቀ ክፍለ ከተማ ወይራ የጋራ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ጀርባ

28) የቦሌ አራብሳ ዋሻ መካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ፣ ቅድስት ልደታ ለማርያም ፣ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ፣ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን

ልዩ ስም፦ አራብሳ ኮንዶሚኒየም አከባቢ

29) የካ አባዶ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን

ልዩ ስም፦ የካ አባዶ ኮንዶሚኒየም

30) ደብረ ሠላም ቅዱስ በአለወልድ ቤ/ክ
ልዩ ስም:- ገላን ከተማ መምህራን ሰፈር አለፍ ብሎ

ንግሥ

13 Oct, 20:01


Channel photo updated

ንግሥ

13 Oct, 19:55


ንግሥ pinned «ጥቅምት 4 💚አብርሃ 💛ወአፅብሃ       በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት 1) ደብረ ከዋክብት አቡነ አረጋዊ ወ ገብረ ክርስቶስ ቤ/ክ             ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ ወረዳ 1 ዘነበ ወርቅ  2) ዋሻ ደብረ መንክራት አቡነ ተክለሃይማኖትና አብርሃ ወአፅብሃ ውቅር ቤተ ክርስቲያን ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ አንቆርጫ ዋሻ ሚካኤል 3) መሪ ደብረታቦር ቅዱስ ፋኑኤል ፣ አብርሃ ወአጽብሐ ወቅድስት…»

ንግሥ

13 Oct, 19:54


ቅዱሳን ነገስታት ኢዛና ሳይዛና

ጥቅምት ፬ በዚህች ቀን የኢትዮጵያ ባለውለታዎች፤ ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ እንድትሆን ትልቁን ድርሻ ያበረከቱ እጅግ የከበሩ ቅዱሳን ነገሥታት አብርሃ ወአጽብሓ ዕረፍታቸው ነው፡፡

እነዚህ ቅዱሳን ነገስታት አብርሃና አጽብሐ በመላው ሀገሪቱ እየተዘዋወሩ ሐዋርያዊ አገልግሎታቸውን ከመፈጸማቸው በተጨማሪ 154 አብያተ ክርስትያናትን ያሳነጹ ሲሆን ከእነዚህም 44ቱ አስደናቂ ናቸው፡፡ ባለ44 ምሰሶ ከፍልፍል ድንጋይ የተሰሩ ሲሆኑ ከነዚህም ውስጥ በገልአርታ የሚገኘው ሰው የማይከፍተው ሰው የማይዘጋው የቀመር አርባዕቱ እንስሳ ቤተክርስትያን ይገኝበታል፡፡ እነዚህ ጻድቃን ነገሥታት ሀገሪቱን ተከፋፍለው በወሎ፣ በሸዋ የየካ ሚካኤል / አዲስ አበባ/ ፣ በከፋ የብሐ ጊዮርጊስን፣ በሰላሌ የዋሻ ሚካኤልን፣ በጎጃም የዲማ ጊዮርጊስን፣ መርጡለ ማርያም፥ በጎንደር ስማዳ የጃን ሚካኤል ቤተ ክርስትያንን አሳንጸው እየተዘዋወሩ እያገለገሉ እንደነበር ተመዝግቧል። ታላቁ አብርሃ በ374 ዓም ጥቅምት 4 ቀን በዕለተ እሑድ ዐረፈና ተቀበረ፡፡ ወንድሙ አጽብሐ ደግሞ ጥቅምት 4 ቀን 379 ዓም ዐረፈ፡፡ሁለቱም ነገሥታት ልደታቸውም ሆነ ሞታቸው አንድ ቀን ነበር፡፡ ዓመተ ምሕረቱ ግን ይለያያል፡፡ በሞቱም ጊዜ በመቃብራቸው ላይ ቀስተ ደመና ተተክሎ ታይቷል፡፡ እነዚህ ነገሥታት ለሀገራችን ብርሃንን የገለጹ ባለውለታዎቻችን ሲሆኑ የኦሪቱን ሥርዓት በሐዲስ ሥርዓት የለወጡ ቅዱሳን ናቸው፡፡ ከሁሉም በላይ ዓለም ዛሬም ድረስ የሚገረምባቸውን የአክሱም ሀውልቶች ያቆሙ ናቸው፤ 33 ሜትር ተኩል ድንጋይን ከየት አመጡት?! እንዴትስ ቀረጹት?! እንዴትስ ብለው አቆሙት?! ይህ የእግዚያብሔር ተአምር ነው እንጂ፤ እኛስ እጹብ ግሩም ብቻ ብለን እናልፋለን። በኢትዮጵያ ከነገሱ ከጥንት ነገስታት እንደ አብርሃና አጽብሃ በርካታ ታሪክን አኑሮልን ያለፈ ንጉስ የለም ብንል አልተሳሳትንም የሁሉም ቅዱሳን ነገስታት መሰረትና ምክንያት ናቸውና:: እነዚህ ቅዱሳን የኢትዮጵያን ድንበር አስፍተው ክርስትናን አጽንተው ያስረከቡን ዋኖቻችን ናቸው:: የቅዱሳኑን ክብር በእኛ ላይ ያድርግልን:: ጸሎታቸው: በረከታቸውና አማላጅነታቸው ይደርብን:: "የጻድቅ መታሰቢያ ለዘለዓለም ይኖራል:: "መዝ 111/112/

ንግሥ

13 Oct, 19:54


ጥቅምት 4

💚አብርሃ 💛ወአፅብሃ      

በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት

1) ደብረ ከዋክብት አቡነ አረጋዊ ወ ገብረ ክርስቶስ ቤ/ክ          
 
ልዩ ስም፦ኮ/ቅ/ክ/ከ ወረዳ 1 ዘነበ ወርቅ 

2) ዋሻ ደብረ መንክራት አቡነ ተክለሃይማኖትና አብርሃ ወአፅብሃ ውቅር ቤተ ክርስቲያን

ልዩ ስም፦የካ ክ/ከ አንቆርጫ ዋሻ ሚካኤል

3) መሪ ደብረታቦር ቅዱስ ፋኑኤል ፣ አብርሃ ወአጽብሐ ወቅድስት በዓታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን ።

ልዩ ስም ፦ አያት መሪ (ከመሪ ባቡር መውረጃ ፊት ለፊት ባጃጅ ተራ አለ ። ከዛ እስከ ቤተ ክርስቲያኑ የሚያደርስ ባጅጅ ያገኛሉ ።)

በአለ ንግሱ ይከበራል።

ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። 
 
ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ። 
 
በቴሌግራም      https://t.me/NIGSE6 
በፌስቡክ           https://www.facebook.com/በኢኦተቤክ-የአዲስ-አበባ-አብያተ-ክርስትያናት-109013113871986/ 
 
ይቀላቀሉን:: 

በዚህ ቻናል ላይ አስተያየት ካሎት በ https://t.me/DAN_TRADING_PLC ቴሌግራም ላይ መልእክት ይላኩ።

  🤲 አብርሃ ወአፅብሃ ይጠብቁን 🤲

ንግሥ

09 Oct, 16:02


ይህ ገፅ ጠቃሚ ነው ብለው ካሰቡ ለ10 ኦርቶዶክሳውያን ይላኩ

https://t.me/NIGSE6

ንግሥ

08 Oct, 12:41


ንግሥ pinned «1)     ኮልፌ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ ልዩ ስም፡-ኮ/ቀ/ክ/ከ ዊንጌት ጠሮ አራት መንታ 2)     ገዳመ ኢየሱስ ልዩ ስም፡-ልደታ ክ/ከ ሆላንድ ኤምባሲ 3)     ኮልፌ ደብረ ፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት እና  ቅዱስ ገብርኤል ልዩ ስም፦ኮ/ቀ/ክ/ከ ፊሊዶሮ 4)    ደብረ መድሃኒት…»

ንግሥ

08 Oct, 04:52


ንግሥ pinned «💚መስከረም 💛29❤️ 💚ቅድስት 💛አርሴማ❤️ ሰማዕትነት የተቀበለችበት በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት በእነዚህ አብያተክርስትያናት በአለ ንግሱ ይከበራል። ይህ ቻናል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ስር በሚገኙ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ የሚከበሩ ዓመታዊ የንግሥ በዓላትን የሚገልፅ ነው። ሁሉም የኦርቶዶክስ አማኝ እንዲያገኘው #share በማድረግ አብያተ ክርስትያናትን ያስተዋውቁ።…»

ንግሥ

08 Oct, 04:51


Channel photo updated

2,445

subscribers

394

photos

5

videos