የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew @voiceofasaminew Channel on Telegram

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

@voiceofasaminew


ይህ የአሳምነው ድምፅ የቴሌግራም ገፅ የአማርኛ አገልግሎት ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሰኞ፤ ማክሰኞ፤ ረቡዕ እና ቅዳሜ በ17.685 ሜጋ ኸርዝ በ16 ሜትር አጭር ሞገድ ባንድ እንደ ኢትዮጲያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ አንድ ሰዓት ተኩል ስርጭቱን ያስተላልፋል።
ቴሌግራም፦ https://t.me/VoiceOfAsaminew
Twitter:https://twitter.com/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew (Amharic)

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew የቴሌግራም ገፅ የአማርኛ አገልግሎት ነው፡፡ ይህ ድምፅ በየቀኑ ሰኞ፣ ማክሰኞ፣ ረቡዕና ቅዳሜ በምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ አንድ ሰዓት ተኩል ስርጭቱን ያስተላልፋል። VoiceOfAsaminew በዚህ ሞገድ ባንድ እንደ ኢትዮጲያ ሰዓት አቆጣጠር ለመሆኑ ቴሌግራም፣ ከፍተኛ አማርኛ አገልግሎት አድርጎ ተጠቃሚ እንዲሆን መልኩን የሚያሰክር ያልሆነው ለማድረግ ቴሌግራምና በዚህ ሳምንት አማርኛ አገልግሎት የሚጠቀሙትን መልኩን ለመደንገግ የተጠቃሚ ባለስልጣናት መንገድ እና በክፍለ-ጊዜ በደምሁናት። VoiceOfAsaminew በቴሌግራም ማካቭም መረጃ ውስጥ፣ አሳልፑ መረጃ ውስጥ እና ማህበረሰብ ውስጥ በጣም በኢትዮጲያውስታን ህግዊነት በክፍ-ቅናሽ አካባቢ ሊቆዩ የሚገባ የመንግስት ህግዊነት እና በከንፈር ሁኖ የሚነኩ መቼ እንዲሆኑ ከማህበረሰብ ጋር ለመሆን ለሌላ ሃሳብ መልኩን የሚቀጥሉትን አማርኛ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ማግኘት ተመልከቱ። VoiceOfAsaminew በብቃት ስልጠናው በክልላዊ ምክር እና በስልጣን ህግዊነት ከተመሠረተ ሲሆን በሌሎች ጊዜም ጥቅም ለመጥራት መሆን አለባቸው። ለመንገዶቿ፣ ለዩኒቨርሲቲዎች፣ ለየሴቶችና ለአካባቢ ህግዊነት ጠቃሚው በስልጣን የሚገኘውን ተጠቃሚዎች ከቆጣሪ እስከ አፍረቃ እስከ የሚህብ አባሎቹ የቴሌግራም መረጃዎችን በስልጣን ወደሚገኙት የከአትላክት ተስፋ ውስጥ ይኖሩ። የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew በስልክ ላይ በመደናቀፍ፣ በሁኔታ ላይ እና በረገም ላይ ላለፉትን፣ ማህበረሰብ እና ፍትህቲዎችን የሙሉ መረጃዎች ለመረጃ መልኩን በሚፈልጉ የከሆኑ ተጠቃሚዎችን የማግኘት ይጠቀሙ።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

16 Feb, 05:57


ይህ ከሰማይ የሚዘንብ የቦንብ በረዶ የሚያርፈው ክፉ ደጉን እንኳ በማያውቁ  የህፃናት ገላ ላይ ነው። ሀገር ሰላም ብለው ከቤታቸው በተኙ እናቶቻችን ፣ አባቶቻችን ፣ ወንድም እህቶቻችን ላይ ነው! በበረታቸው በተሰባሰቡ የቤት እንስሳት ላይ ነው! በአርሷደሩ ምርትና ጥሪት ላይ ነው!

ምስሉ ከቀናት በፊት በወሎ አምባሰል ወረዳ በአገዛዙ ከተሰነዘረውና ህፃናትን ጨምሮ በርካታ ወገኖቻችንን ሙትና ቁስለኛ ካደረገው የአየር ጥቃት በኃላ የተሰባሰበ የተተኳሽ ፍንጥርጣሪ ብረትን የሚያሳይ ነው!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

16 Feb, 05:57


አማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አምሓራ ) ምዕራብ ወሎ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር የደቡብ ወሎ ብልፅግና ዶሮ ጭራ የምታወጣው መላ እና ሴራ ቢያሴርም፣ ሲያሴርበት የነበረው እና ሙሉ የኦፕሬሽን ዕቅዱ በፋኖ እጅ ገብቷል::

በዚህም ዕቅዳቸው ለማስመሰል እና ዋሽተው ለማውራት እና ለማቀድ ቢሞክሩም ከራሳቸው እንኳን እንደሆነው የሥርዓቱ ግባ ተመሬት መድረሱን የሚያሳይ መሆኑን ማየት ችለናል፣ በየዘርፉ ሲገማገሙ እንደነበረው በራሳቸው የውሸት ሥሌት እንኳ በዞኑ ካሉ ወረዳዎች ከ217 በላይ ቀበሌዎችን ፋኖ እንደተቆጣጠረ አጉልተው አሳይተዋል።

ከተወያዩበትም ሥጋት ቆፈን አስገባቸው የፋኖ ዉጤቶች
1. በፋኖ ትግል ሙሉ በሙሉ በሚባል ሁኔታ እንደተሸነፈ አሳይተዋል ::

2. በስሩት የውሸት ዶክመተሪ ቪዲዮ ህዝብ እንደታዘባቸው ታማኝነት እንደጡ አሳይተዋል።

3. የህዝብ ንብረት መዝረፋቸው ከመንግስትነት ይልቅ ዘለፊና ሽፍታ እንደሆኑ አመላክተዋል::

4. በትጥቅና ሬሽን ከፋኖ እንደሚያንሱ አምነዋል::
5. ዞኑን በራሳቸው ፀጥታ ለማስከበር ከአቅማቸው በላይ መሆኑን አምነዋል::

ሆኖም የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ሸምድምድ ቡድን 45 ቀን የሚቆይ የኦፖሬሽን ዕቅዱ ከየካቲት 03 - መጋቢ 30 ዕቅዱን ከመጀመር ይልቅ በጭንቀት ቆፈን ውስጥ ገብቶ እየተርበተበተ ይገኛል::

ባወጣው ዕቅድም ውስጥ አሁንም በዋናነት ንፁህንን የማስቃየት እና የማንገላታት ዋነኛ ዕቃዱ ነው።
ከዚህም መካከል

1. የግለሰብ ትጥቅ መውረስ
2. የፋኖ ዘመድ ቤተሰብ ማሰር ፣ ማስቃየት እና ሀብት ንብረት መዝረፍ፣ ማቃጠል የሚል
3. በፋኖ ስም ማህበረሰቡ ላይ ፀያፍ ስራ በመስራት ፋኖን ከህዝብ መነጠል የሚሉት እና ሌሎች ፀያፍ ድርጊቶች ታቅደዋል።

አሸባሪ ቡድኑ በአጠቃላይ 113 ገፅ ያለው Power Point በሽብር ሥራው አዘጋጅቶ እንደጨረሰ እጃችን ገብቷል።

ከዚህም ተያይዞ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አምሓራ ) አንድነት ጉባኤ የምዕራብ ወሎ ኮር ባደረገው መብረቃዊ እና አስደንጋጭ የሆነ የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ወታደር መማረክ እና መደምስስ ተስፋ እንዳስቆረጣቸው ብሎም ከወረዳወች አልፈው ዞኑ ድረስ ማርበትበታቸው ይባስ ምን ማድረግ እንዳለባቸው እንኳን ለማሰብ ተስፋ እንዳስቆረጣቸው ከውስጥ ካሉ ታማኝ የማረጃ ምንጮች ማረጋገጥ ችለናል።

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ)
የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 16:18


የአማራ ፋኖ በጎጃ አምስተኛ ክፍለ ጦር  አዛዥ  ፋኖ  መቶ አለቃ ገረመው  ( አበጀ በለው) ጋር የተደረገ ቆይታ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 16:16


አብይ አህመድ የጎረቤት ሀገራትን ወታደራዊ ድጋፍ ጠይቋል።

በፋኖ እየተሸነፈ ያለው አብይ ግራ ቀኝ አማራን በማስወረር ነፍስ ለመግዛት እየተጋጋጠ ነው።

ለዚህ ሙከራው ማሳያ:-

1ኛ. ከሁለት ሳምንት በፊት አፋርን በድሮን ጨፍጭፎ ጅቡቲ አጠቃች ተብሎ ተዘገበ።

2ኛ. ቀጥለው ኬንያ እና ብልፅግና በትብብር ሸኔን ደመሰሱ ሲሉ ዘገቡ።

3ኛ. እንደገና ኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን ዶላር ለሱዳን በእርዳታ መልኩ ሰጠች ተባለ

ይህ ሲተረጎም: በ 15 ሚሊዮን ዶላር የተገዛ የሱዳን ወራሪ በመተማ በኩል ይመጣል ማለት ነው።

አብይ ወደ መተማ በርካታ ሃይል እያስጠጋ ነው። በሱዳን በኩል የግዥ ወራሪ ሊያመጣ ይችላል።

የቀጠናው ፋኖ ተዘጋጅቶ ጠላትን መቀጥቀጥ አለበት።

አብይ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት በመሸራረፍ ለጎረቤት ሀገራት በማጎንበስ ታላቂቱን ሀገር አዋርዷል። ለነጮች በማጎብደድ ነባር እምነቶችን እየሸረሸረ የብልጽግና ወንጌልን በመስበክ ቅዳሴ እና አዛን እረበሸን ብሏል። ይህን እርኩስ በጋር ታግሎ ማስወገድ ተገቢ ነው።
@አሻራ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 16:15


🔥የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ (ቤተ-አማራ) ላስታ አሳምነው ኮር ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር በላስታ ቅዱስ ላልይበላ ከተማ ላይ አስደማሚ ኦኘሬሽን ሰራች‼️

የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ (ቤተ-አማራ) ላስታ አሳምነው ኮር ካሉት ሰባት(7) ክፍለ ጦሮች ውስጥ አንዷ የሆነችው ነበልባሏ ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ሻለቃ በረከት ፈንታ ሻለቃ የተመለመሉ ጥቂት ሸማቂ ፋኖዎች የካቲት 07/2017ዓ.ም ከሌሊቱ 6:00 እስከ 7:00ሰዓት ለ1:00 ሰዓት በወሰደ ኦኘሬሽን በላስታ ቅዱስ ላልይበላ ከተማ ላይ ልዩ ቦታው ከተማ አስተዳደር  ተብሎ ከሚጠራው ቦታ ላይ የአገዛዙን ሰራዊት ከፊል ደመናማ አድርጋው ተመልሳለች።

ማንነታችን አሳዳጆቻችን የሚያውቁት እኛም የምናውቀው በኢትዮጽያዊነታችን ተሸፍኖ የኖረው አማራነታችን ነው። አማራ አማራነት...ይህንን ስም ጠላት ይፈራዋል። ጣሊያን እንግሊዝ ግብፆችና ሱዳኖች ስለ አማራ ማንነትና ህዝብ በጀብዱ የተሞላ ታሪክ ፅፈዋል። እናም አሁን ያለው የአማራ ችግርና የሰቆቃ ዘመን የሚያበቃው አንዱ ጥቁር አማራዎችን እንደ አራሙቻ ነቅሎ በመጣል ነውና በላስታ ሰማይ ስር የሚገኙት የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳምነው ኮር ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ሻለቃ በረከት ፈንታ ሻለቃ የተመረጡ ሸማቂ ተርቦች የአያትና ቅድመ አያቶቻቸውን ታሪክ ለማስቀጠል ቆርጠው የተነሱ ነበልባሎች እሳት ለብሰው እሳት ጎርሰው የአፓርታይዱ ብርሃኑ ጁላን ግብስብስ ሰራዊት ከበባ በጣጥሰው ለጠላት መርዶ ለወገን የኦፕሬሽን አብዶ ሰርተው አንድ ሚሊሻ ለብለብ አንድ ሚሊሻ ተከሽኖ በድምሩ ሁለት የአገዛዙ ሚሊሻዎችን ማርከው ወደ ካዝናቸው ገቢ አድርገው ተመልሰዋል።

የኢትዮጽያውን ኢንተርሃሞይ(Interahamwe) የብልፅግና አምባገነን ስብስብ ድህነትን ጥጋብ ማፍረስን ግንባታ የሚል ከተማን በማብለጭለጭ ድሃን የሚያሰቃይ በህልም አለም ኑሮ እየኖረ በድሃ ስቃይ የሚደሰትን መንግስት ተብየ ወንበር አስጠባቂዎችን የብልፅግና መከላከያ ሃፍረት አከናንበው መረቅ የሆነች ኦኘሬሽን መሃል ከተማ ላይ በብርሃን ፍጥነት ከበባውን በጣጥሰው በፉከራና ሽለላ ታጅበው ተመልሰዋል።

         ድል ለመላው ዐማራ ፋኖ
        መምህር ቢሆነኝ ቢያበይን
©የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ (ቤተ-አማራ) ላስታ አሳምነው ኮር ህዝብ ግንኙነት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 13:53


አዋጊወን እና ስናይፐር ተኳሹን ጨምሮ አምስቶችን በጥዋቱ ገብሮ ተመልሷል!!!

የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር (3ኛ) ክ/ጦር  በፋ/ለ/ወ ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ለሁለት ተከታታይ ሳምንታት ግልፅ ግምገማ እና ሰፉ ዉይይት አድርጎ አዲስ ሪፎርም መስራቱን ተከትሎ ብርጌዱ የገነባዋ  ሀይል እና አሁናዊ ቁመና እጅግ ያስፈራዉ የጠላት ሀይል ከወዲሁ የደመነፍስ እንቅስቃሴ ማድረግ ጀምሯል።

በዚህም መሰረት የዚሁ የደመ ነፍስ እንቅስቃሴው አንዱ አካል የሆነ ኦፕሬሽን ለመስራት ዛሬ 08/06/2017 ዓ/ም ከለሊቱ 11:30 አካባቢ  ከአድጓሚ ተራራ  ብዛት ያለዉ ጦር በማንቀሳቀስ ከአዲስ ቅዳም ከተማ በ3.5 ኪሎ ሜትር እርቀት አዱርዣ  ላይ  ተቀምጠዉ አድጓሚ ተራራ ላይ የተደበቀዉን የልፍስፍሱን የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት የጭንቀት ልብ ድለቃ እያዳመጡ ሲዝናኑበት  ወደ ሚዉሉት እረመጦቹ ተንቀሳቅሶ የነበረ ሲሆን ጥሩ ትምህርት ተሰጦት ተመልሷል።

ይህ እንጉዳይ የብልፅግና ወራሪ ሰራዊት በለሊት ተነስቶ "ሀ" ቅርፅ በመስራት ከበባ ለማድረግ እየተሳበ በተለምዶ አዱርዣ ቴሌ ከሚባል ቦታ ላይ እንደደረሰ እንኳን ለጠላት ለወእኛ ለእራሳችን መቸ ተንቀሳቅሰዉ መቸ ደፈጣቸዉን እንዳመቻቹ ጉድ ባስባለ ሁኔታ ዝግጅታቸዉን አጠናቀዉ በጠበቁት በአናብስቶቹ የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ እረመጦች የደፈጣ ሲሳይ ሁኖ በአግባቡ ሲለበለብ አርፍዷል።

ይህንን ከጥዋቱ 2:00 እስከ 4:00 አካባቢ የተደረገዉን አዉደ ዉጊያ የመራዉ የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር (3ኛ) ክ/ጦር በፋ/ለ/ወ ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ሻለቃ ፩  ጦር መሪ  ኮማንዶ ፲/አ አያሌዉ ግዛት እና  ጠላትን እንደፈለገ ሲጫወትበት ያረፈደዉ ፋኖ ሀብታሙ  አገኘሁ (ባለጀብዶዉ) እንዳረጋገጡልኝ በእለቱ አንድ አዋጊን እና አንድ ስናይፐር ተኳሽን ጨምሮ አምስት የሚደርስ የጠላት ሀይል ወዲያዉኑ ሲደመሰስ አብዛኛው ቁስለኛ ሁኖ ተመልሷል ብሏል።

ፋኖ ተሻገር አደመ ከ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህ/ግንኙነት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 11:16


19.አርበኛ ዚነት አደም-----የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች መምሪያ
19.1.አርበኛ አበበች ሲሳይ---የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች መምሪያ ምክ/ኃላፊ
20.አርበኛ ደስታው መለሰ -------የጽ/ቤት ኃላፊ
20.1.አርበኛ አለባቸው ቀስቅሴ --ምክትል የጽ/ቤት ኃላፊ
21.አርበኛ ንጉስ አዳነ ----የፋይናንስና ግዥ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ
21.1.አርበኛ አማረ አያሌው --የፋይናንስና ግዥ አስተዳደር መምሪያ ምክ/ኃላፊ
22.አርበኛ ረዳ ውበቱ ----------የሐብት አፈላላጊ መምሪያ ኃላፊ
23.አርበኛ እስራኤል እሸቴ ---የሕዝብ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ
23.1.አርበኛ ፍቅሩ ፈንታ---የሕዝብ አስተዳደር መምሪያ ምክ/ኃላፊ
24.አርበኛ አክሎግ ሲሳይ-------የእቅድ ዝግጅትና ግምገማ መምሪያ ኃላፊ
25.አርበኛ ****-የመረጃና ደህንነት መምሪያ ኃላፊ
25.1.አርበኛ *-ምክ/የመረጃና ደህንነት መምሪያ ኃላፊ መሆናቸውን ለሰራዊታችንና የኅልውና ትግላችንን በስስት ለሚመለከተው በአገር ውስጥና በውጭው ዓለም ለሚኖረው ሕዝባችን መግለጽ እንወዳለን።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ለትግሉ ደጋፊዎች በሙሉ፣ ለአማራ ሕዝብ፣ ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለሥራዓቱ ደጋፊዎች የሚከተለውን መልዕክት ማስተላለፍ እንወዳለን!

1. የበሰበሰውን የብልጽግና ሥርዓት በመደገፍ ወይም የሥርዓቱ አመራር በመሆን እያገለገላችሁ ያላችሁ አካላት፣ በብልጽግና መንግሥት መከላከያ ሰራዊትና የፖሊስ ተቋማት ያላችሁ መሪዎችና የሰራዊት አዛዦች ብዙ የሥራ ባልደረቦቻችሁ እንዳደረጉት የአማራን ሕዝብ የኅልውና ትግል እንድትቀላቀሉ ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ጥሪ ያቀርብላችኋል፡

2. ውዱ የአማራ ሕዝብ - የሥርዓቱ ሕይወት የሆነውን መንግሥታዊ መዋቅር በማፈራረስ፣ የሥርዓቱ ጠባቂ የሆነውን የብርሃኑ ጁላን ሰራዊት በማግለል ከትጥቅ ትግልህ ጎን ለጎን በሁሉም ከተሞቻችን በሕዝባዊ ማዕበል ስርዓቱን ለመገርሰስ ዝግጁ እንድትሆን እናሳስብሃለን።

3. ውድ ኢትዮጵያዊያን - አብይ አህመድ ሁሉም አባገነኖች እንደሚያልፉት በቅርብ ቀን ያልፋል! የማያልፉት ኢትዮጵያዊያንና ኢትዮጵያ ናቸው! የአማራን ሕዝብ የኢትዮጵያ አካል ነው ብሎ የሚያምን ኢትዮጵያዊ ሁሉ ፋሽስቱን አብይ አህመድንና የገማውን ሥርዓቱን እንዲቃወምና ከአማራ ሕዝብ ጎን እንዲሰለፍ በአማራ ሕዝብ ስም የትግል ጥሪ እናቀርባለን።

4. በውጭው ዓለም የምትኖሩ ወገኖቻችን የሥርዓቱን ሁለንተና ለመገርሰስና ከሕዝባችን ጫንቃ ላይ ለአንዴና መጨረሻ ጊዜ አውርዶ ለመጣል የምናደርገውን ትግል በገንዘብ እንድትደግፉ፣ የዘር ጭፍጨፋውን በዲፕሎማሲና በአደባባይ ሰልፎች ለዓለም መንግሥታት፣ ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማትና ለዓለም አቀፉ ማህበርሰብ ደጋግማችሁ እንድታጋልጡ እናሳስባለን።

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ)
ወሎ፣ አማራ፣ ኢትዮጵያ፤
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 11:15


#የአማራ ፋኖ በወሎ የአማራ ሕዝብ በታንክና በመድፍ እንዲሁም በጀትና በሰው አልባ ድሮን ጥምረት የሚጨፈጨፍበት መሠረታዊ ምክንያት የሰው ልጅ በዴሞክራሲያዊው ዓለም ሊከበሩለት የሚፈልጋቸውን ልዩና የዴሞክራሲያዊ መብቶች ስለጠየቀ አይደለም::

ወይም የመንገድና መብራት፣ ፋብሪካና ዘመናዊ ከተሞች ስለጠየቀ አይደለም! ወይም በምከፍለው ግብር ልክ ልዩ ልዩ የጤናና የትምህርት ተቋማት ይከፈቱልኝ ስላለም አይደለም! የአማራ ሕዝብ የመብትና የኑሮ ማሻሻያ ጥያቄዎችን ይዞ ሳይሆን የወጣው ሰው ተብሎና ሰው ሆኖ መኖር በመከልከሉ የሕጋዊ ሰውነት እውቅናን፣ የሕግዊ ሰውነት ውክልናን እንዲሁም ተፈጥሮ በሰጠው ዘመን ውስጥ በኢትዮጵያ ምድር ላይ በሕይወት መኖር መቻልን ለመጠየቅ የወጣ ህዝብ ነው፤ መንግሥታዊ ጦርነት የተከፈተበትም ተፈጥሮ በሰጠው ዘመን ውስጥ በሕይወት መኖርን ስለጠየቀ ብቻና ብቻ ነው።

የአማራ ህዝብ ጥያቄ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ውሎች ሁሉንም ሕዝብ በኢትዮጵያዊነቱና በሰውነቱ ልክ ይወቁት፣ ይዳኙት፤ እኔንም ሕጋዊ የዜግነት እውቅናና ሕጋዊ የሕዝብ ውክልና ይስጡኝ፣ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ጋርም እኩል ይዳኙኝ የሚል የመኖር ያለመኖር ጥያቄ ነው።

በሕዝባችን ጥያቄ ውስጥ በሀገራችን መንግስት በዘራችን ምክንያት ማንነታችን ሳይከዳ፣ ማንነታችን ሳይሳሳና ሳይጠፋ በሕግ ታውቆ መኖርን፣ እኩልነትን፣ ዲሞክራሲንና ፍትሕን የምናገኝ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያና የኢትዮጵያዊነት መሠረት ነው። ኢትዮጵያዊያን ግን ልብ ያሉት አይመስልም።

የሰላም ኖቤል ተሸላሚው ሕዝብ ጨፍጫፊውና ጦረኛው አብይ አህመድ ግን እነዚህን የከበሩ የሕዝብ ጥያቄዎች የአማራን ሕዝብ በማንበርከክ ጥያቄዎቹን ድጋሜ እንዳይነሱ ማድረግ ካልሆነም የአማራን ሕዝብ ማጥፋትን ዓላማዬ ብሎ መያዙ ገሃድ የወጣ ሐቅ ነው።

በአንዳንድ ፀሐፍት አምባገነኑ ሦስተኛው የዩጋንዳ ፕሬዝደንት ኤዲ አሚን ዳዳ ዘር መርጦ የሰውን ልጅ ስጋና ደም ላልተገባ ተግባር ያውላል ተብሎ እንደተጻፈው ጭራቁ አብይ አህመድን የአማራን ሕዝብ ለማንበርከክ ብሎ በከፈተው ጦርነት የአማራን ልጅ ስጋና ደም እየተመገበ ያለ ሰው በላ መሆኑን ኢትዮጵያውያንም ሆነ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ሊገነዘበው የሚገባ እውነት ነው።

የአማራ ሕዝብ በማንኛውም የታሪክ አጋጣሚ በሀገሩ መሪና መንግሥት በዚህ ልክ የዘር ጭፍጨፋ ደርሶበት አያውቅም።

ፋሽስቱ የጣልያን ወራሪ ክ1928 -33 ዓ.ም ካደረሰው በደል በማይወዳደር መልኩ በሕዝባችን ላይ በዚህ አምሳ ዓመት የደረሰበት በደል የላቀ ሲሆን የሀገር ልጅ በሆነው አብይ አህመድ የደረሰበት በደል ግን የሁሉ ቁንጮ ሆኖ በገሀድ የምናየው ጉዳይ ነው።

የአማራን ሕዝብ ባሪያ አደርገዋለሁ ብሎ ቆርጦ የተነሳው አባገነን የገባበት ቅጀት ውስጥ ለመውጣት የሰላም ነጋሪት ቢጎሰምለትም መንቃት የሚፈልግ አይደለም።

ሰሞኑን የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ)ን የጠቅላላ ጉባዔ ዓመታዊ ስብሰባን አደናቅፋለሁ ብሎ በማሰብ አመራሮቹ በሌሉበት በደቡብ ወሎ ዞን በአምባሰል ወረዳ በጀትና በድሮን የፈፀመው የንጹሓን ጭፍጨፋ የዚህ አይነተኛ ማሳያ ነው።

አማራ መሆናቸውን የማያውቁ ሕጻናት በአብይ አህመድ የግል ንብረት በሆነው አየር ኃይል አማራ ተብለው ተጨፍጭፈዋል።

በእርግጥ የተሸነፈ ስነ ልቦና ባለቤት የሆነውና የስልጣን ጥሙ ከአካሉ የሚገዝፍበት - ከአዕምሮው የሚሰፋበት ይህ የዘመኑ የአፍሪካ አባገነኖች ቀንዲል ከምድር ጦር በዘለለ ሰው አልባ አውሮፕላንና ጀት የሚጠቀመው የሽንፈት ፅዋውን እየተጎነጨ ስለሆነ ነው።

ኢትዮጵያዊው ኤዲ አሚን ዳዳ በሕዝባችን ላይ እየፈጸመ ያለው የዘር ጭፍጨፋ ሕዝባዊ ትግላችንን አይቀለብሰውም፤ የተከፈተብን መንግሥት መር ጦርነትም እንደሕዝብ መደራጀታችንን፣ መታጠቃችንን፣ አምባገነናዊ የብልፅግና ሥርዓትን ማስወገዳችንን አያስቀረውም።

ሥርዓቱ በሕዝባችን ላይ የሚፈፅመው በደል ከማንኛውም ጊዜ በበለጠ የሚያበረታን እንጅ ክንዳችንን የሚያዝለው አይሆንም።

ስለሆነም ይህንን የአብይ አህመድን ሰይጣናዊ ተግባር ለመቀልበስ በቤተ አማራ (ወሎ) የምንገኝ ፋኖዎች በቀን 14/05/2017 ዓ.ም ወደ አንድነት መምጣታችን ይታወቃል።

በመሆኑም ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) የመጀመሪያውን የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባውን በማድረግ በስኬት ያጠናቀቀ ሲሆን የማዕከላዊ ምክር ቤትንና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴውንም አዋቅሯል፤ በሥራ አስፈጻሚና በልዩ ልዩ መምሪያዎች ደረጃ የተመደቡ አመራሮችና ምደባውም የሚከተለውን ይመስላል።

1.ዋርካው ምሬ ወዳጆ --------ሰብሳቢ
2.አርበኛ ድርሳን ብርሃኔ ------ምክ/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ
3.አርበኛ ሀብታሙ ደምሴ -----ምክ/ወታደራዊ አዛዥ
4.ኮሎኔል አባይ ባየው--------ወታደራዊ እቅድና ስትራቴጅ መምሪያ ኃላፊ
5. አርበኛ በለጠ ሸጋው ------ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
5.1. ኮሎኔል ፈንታው መኩዬ ----ምክትል ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
6.ሺ ዓለቃ ያረጋል አሰፋ-----ወታደራዊ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ
6.1. አምሳ ዓለቃ ሲሳይ ገላነው---ምክትል ኃላፊ - ለሰው ሃብት አስተዳደር መምሪያ
6.2. ዶ/ር አቡበክር ሰይድ---ምክትል ኃላፊ - ለጤና ጉዳይ    
7.መቶ አለቃ በሪሁን ደምሌ---ሎጂስቲክስ መምሪያ ኃላፊ
7.1.አርበኛ ሞላ ሰማው ------ምክትል ኃላፊ - ለስንቅና ትጥቅ ስርጭት
7.2. አርበኛ ኢሳይያስ መልኩ----ምክትል ኃላፊ - ለኦርዲናንስ ክፍል
7.3. አርበኛ ኑረዲን አበበ ----ምክትል ኃላፊ - ለትራንስፖርት ስምሪት
8.መቶ ዓለቃ ዮሴፍ አስማረ ---ወታደራዊ ሥልጠና መምሪያ ኃላፊ
8.1. አርበኛ ጌታቸው ሲሳይ ----ምክትል የሥልጠና መምሪያ ኃላፊ
9.አርበኛ ** ---ወታደራዊ መረጃ መምሪያ ኃላፊ
10. አምሳ ዓለቃ አደም አሊ ----ወታደራዊ ኢንዶክትሪኔሽን (ስርጸት) መምሪያ ኃላፊ
10.1.አርበኛ ሙላት አላምረው-----ወታደራዊ ኢንዶክትሪኔሽን መምሪያ ምክ/ኃላፊ
10.2.አርበኛ ተመስገን በቀለ ----የኪነትና መዝናኛ ክፍል ኃላፊ
11.አርበኛ ተሾመ ፈንታዬ -----ልዩ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
12.ኮሎኔል ሞገስ ዘገዬ -----ወታደራዊ አማካሪ
13.አርበኛ ሄኖክ አዲሴ ----ምክ/ሰብሳቢና የፖለቲካ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ
14.አርበኛ ሞገስ አበራው ----የፖለቲካ ጉዳዮች ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ 
15.አርበኛ አራጋው ያለው-----የስትራቴጅክ ጉዳዮች መምሪያ
15.1.አርበኛ ፍቅር መንግስቱ----የስትራቴጅክ ጉዳዮች መምሪያ ምክ/ኃላፊ
16.አርበኛ ሽመልስ ትዛዙ -----የውጭ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ
16.1.አርበኛ አብደላ አያሌው -----የውጭ ጉዳይ መምሪያ ምክትል ኃላፊ
17. አርበኛ አበበ ቀዬ -----የአደረጃጀት መምሪያ ኃላፊ
17.1.አርበኛ አሰፋ መሰለ -----የአደረጃጀት መምሪያ ምክትል ኃላፊ
18.አርበኛ አበበ ፈንታው ----የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
18.1.አርበኛ ናትናኤል አክሊሉ ---የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ምክ/ኃላፊ
18.2.አርበኛ ምኒልክ ፈንታሁን --ሚዲያና ኮሚኒኬሸን ኃላፊ

ከላይ የቀጠለ___

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 11:14


ጅማ ምን እየተፈጠረ ነው??
ዛኪር አባ ኦሊ የሚባል የኦሮሞ ብሔረሰብ ተወላጅ  ባለሀብት በቀን 6/2017 ከለሊቱ 5:00 ላይ በመንግስት ታጣቂዎች ይሆን በሸኔ ቡድን ይሁን ባልተረጋገጠ የታጠቀ ሀይል በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ ዋላ ቀበሌ በአሰቃቂ ሁኔታ ይገደላል።

  የአማራን ህዝብ በየሄደበት ተሰዳጅ፣ ሰፋሪ፣መጤ እያለ ሲያሻው ደሞ አንድ ፖለቲከኛ፣ባለሀብት ወይ ደሞ ተራ ግለሰብ በማረድ ታላቁ የኦሮሞ ህዝብ ተመልከት ፅንፈኞች አርደው ሲጥሉት በማለት ያስጨፈጭፋል በርቱ ቀጥሉበት እያለ አብሮ ይጨፈጭፋል።

ይቅርታ ለቃሉ አንድ ኮንዶም እና የእርግዝና መከላከያ ያልተጠቀመች ሴት ጅማ በሻሻ በሚባል ቀበሌ ካላ ጉኒ በተወለደበት ሀገርም የሆነው ይሄ ነው።

ጌራ ወረዳ ዋላ ቀበሌ ከሺህ በላይ በሆኑ አማሮች ላይ ባነጣጠር ጥቃት መኖርያ ቤቶቻቸው እንዲሁም የንግድ ሱቆቻቸውን ጨምሮ ንብረታቸው ሙሉ በሙሉ ወድሟል።

የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም የጀመረው ጭፋጨፋ አሁንም በእጥፋ ቀጥሏል። ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ  በተተኮሰ ጥይት የተጀመረው ይሄ ጭፋጨፋ ቁጥሩ በውል ያልታወቀ ሰው ተገሏል።

በቀበሌው የሚገኙ ስምንት አብያተ ክርስቲያናትም ከፍተኛ ስጋት ላይ ናቸው።

የአካባቢው ነዋሪዎችም ጥቃቱን ሸሽተው ወደ አጎራባች የደቡብ ክልሎች  እየሄዱ ይገኛሉ፡፡

  👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 11:02


የጥንቃቄ መረጃ
የጠላት ሃይል ጎጃም በሁሉም አካባቢ እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ ነው የታወቀው።በዚህ መሰረት ፋኖ በየትኛውም አካባቢ የሌሊት እና የቀን ደፈጣዎችን በሚገባ መስራት ይጠበቅበታል

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 06:13


🔥#በሰኔ_15_የተገዳደለው_ብልፅግና/ብአዴን ሆኖ እንጂ ፋኖ ሆኖ የሞተ የለም‼️

የአማራ ጠላቱ ሆዳም አማራ ነው እንደሚባለው በቅርቡ የምናቃቸው ስማቸውንና ሲማቸውን የሚቀይሩ ተግባር የማይቀይሩ ጌታ አስራደ (ተስፋሁን) ና እያሱ አባተ ስሙን ቀይሮ ሲሳይ ይባላል ...ስማቸውን እየቀየሩ ተግባራቸውን የማይቀይሩ የአማራ አንድነት በተለይ አንድ ጎንደር አንድነት የሞተ ሀሳብ፣ ያረጀ ያፈጀ ድሪቶ የሆነ ሀሳብ የሚያመጡ ፣የትግል ባለቤት ያልሆኑ ታገይ ነኝ ባይ እኒህ ሰዎች አሉ።

የጎንደርን አንድነት በመከፋፈል ጎጃሞና ጎንደር ይላሉ ሰኔ 15 አጀንዳቸው ነው ስለ ትግሉ እኛ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር  ስለ ሰኔ 15 አጀንዳችን አደለም፣ ማንም በሰኔ_15 የተገዳደለው ብልፅግና/ብአዴን ሆኖ እንጂ ፋኖ ሆኖ የሞተ የለም፣ ምን አልባት እዚህ ላይ የምጠቅሰው በሰኔ 15 የሞተው ወይም የተጎዳው አማራ ነፃ የሚያወጣው አሳምነው ፅጌ ብቻ ነው ‼️

እኒህ ሰዎች ትናትና የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር እንኳን ከምድር ተነስተው ይኮኑኑታል፣የዘመነ ወታደር ይሉናል ፣የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የዘመነ ወታደር አይደለም፣ ዘመነ ራሱን የቻለ ታጋይ ነው። የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ራሱን የቻለ ታጋይ ነው፣ ምን አልባት ግን ነገ ስብስብ ፈጥሮ አጠቃላይ የአማራ ፋኖ ሊባል ይችላል።

እነዚህ ሰዎች ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማስጠንቀቂያ እየሰጠን ነው‼️

©የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ሜ/ጄ ውባንተ አባተ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ አረጋ አንሙት እውነታውን ተናግሯል፣ እውነታውን በመነጋገር ለለውጥ እንስራ‼️

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 06:12


#የአፈና_መረጃ_ቲሊሊ
ወንበዴው መንግስታዊው ቡድን ነገ ማለትም 8/6/2017 ጀምሮ የከተማዉን ወጣት በማፈን አስገድዶ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ለማጋዝ ዝግጅት ጨርሰዋል። ስለሆነዉ ሁሉም የከተማው ህዝብ እራሱን እንዲጠብቅ መልክታችን ነው።
የአማራ ፍኖ በጎጃም ጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር ዘንገና ብርጌድ ቲሊሊ ህዝብ ግንኙነት አለበል አወቀ!!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

15 Feb, 06:11


🔥አስጨናቂው ፋኖ
የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር በትናንትናው እለት ሽንዲ ከተማ ላይ ከሰራው ኦፕሬሽን በኋላ ስለነበራቸው አውደ ውጊያ ለአፋጎ 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ክፍለ መግለጫ ሰጥተዋል።
በዚህ መግለጫላይ ከተገኙት መካከል
1ኛ መቶ አለቃ ገረመው አጋዥ.....5ኛ ከሰ/ጦር ጦር አዛዥ
2ኛ ፋኖ መኳንት አበጀ .....የክፍለ ጦር ም/ዘመቻ
3ኛ ፋኖ ሀብታም.................የሆድር ጉድሩ ወለጋ ፋኖ
4ኛ 50አለቃ ዘላለም ደሴ.....የወምበርማ ብርጌድ ሰብሳቢ
5ኛ 50 አለቃ አብራራው ጥላሁን........የወምበርማ ብርጌድ ጦር አዛዥ እና ሌለችም በመገኘት ክፍለ ጦሩ አመሪቅ ስራ መስራቱን እንዲሁም ጠላት አይ*ቀጡ ቅጣ*ት መቀጣቱን ተናግረዋል።በቀጣይም ክ/ጦሩ ከዚህ የበለጠ በመስራት ትግሉን እንደ ሚያስቀጥሉም በትኩረት ገልፀዋል።

አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!
@የአፋጎ 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

14 Feb, 15:19


5ተኛ ክፍለ ጦር  👊
ከ94 በላይ ወራሪ ሲደመሰስ  እና47  በላይ ቁስለኛ የተነሳበት አውደ ውጊያ = ሽንዲ 5ኛ ክፍለጦር

የአማራ ፋኖ በጎጃም በ06/06/ 2017 ዓ.ም ታምር ሲሰራ ውሏል። ከጥዋቱ 12:30 ጀምሮ  እስከ ቀኑ 9:00 ድረስ የቆየ መደበኛ ውጊያ ተደርጓል ። በዚህ አውደ ውጊያ ከ94 በላይ የአብይ ሰራዊት ተደምስሷል፤ከ47 በላይ ቁስለኛ ታቅፋል። ለጊዜ በቁጥር ያልታወቃ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ መማረክ የተቻለበት ውጊያ ተደርጓል።

የክ/ጦሩ የጦር ጠበብቶች ወታደራዊ ሳይንሱን በቅጡ የተገበሩበት::በ5ኛ ክ/ጦር ቀጠና ዉስጥ ያሉት ብርጌዶች ማለትም የወንበርማ ብርጌድ፣የደጃች አስቦ ቡሬ ዳሞት ብርጌድ፣የጓጉሳ ብርጌድ፣የወርቅአባይ ብርጌድ እንዲሁም በፋኖ ሐብታም የሚመሩት የወለጋ ፋኖዎች ድንቅ ቅንጅት በተግባር የታየበት:: የአያቶቻችን የጀግንነት የመንፈስ ዉርስ በሚሰባበሩ ምሽጎች በሚወረወሩ ቦንቦች በሚሸለሉ ሽለላዎች ከእነ ሙሉ አካሉ እንደ ሐዉልት ቁሞ  የተመለከትንበት።
የተደመሰሱ፣የቆሰሉ የጠላት የኃይል አመራሮች እና አባላት የሲቃ ድምፅ የተሰማበት።

የማህብረሰቡ ደጀንነት ከወትሮዉ በተለዬ ከፍ ብሎ የተመሰከረበት።የዉስጥ ባንዳ የዉጭ ጠላት ቅስሙ ከእነ አጥንቱ የተሰበረበት።ጥቂት የወገን አባላት በጠላት አናት ላይ እሳት እያዘነቡ "የአማራይቱ ልጅ" እያሉ እየፎከሩ ጀብድ የሰሩበት ሰማዩም ምድሩም አፍ አዉጥተዉ የተናገሩለት በትናንትነው ዕለት የተደረገዉ  #የሽንዲ_ወንበርማዉ ድንቅ ኦፕሬሽን በወገን የበላይነት ተጠናቋል።
አዲስ ትውልድ ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣ አዲስ ተስፋ!!

እስቲበል አለሙ ዘሪሁን
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

14 Feb, 15:11


የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ወታደራዊ አዛዥ ከሆነው አርበኛ ሳሙኤል ባለእድል ጋር የተደረገ ቆይታ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

14 Feb, 15:10


የአብይ አህመድ መራሹ የብልፅግናው ስርአት ለእድሜ ማራዘሚያነት ሲል ያቋቋመው የምክክር ኮሚሽን ብሎ የሚጠራው እና የአገዛዙ ካድሬወች  ማህበረሰቡን በግዴታ ትሄዳለህ/ሽ በማለት የተመቸውን እየመረጠ ለስብሰባ(ለምክክር)በሚል በወታደሮቹ እያስፈራራና እየደበደበ ከመርሀቤቴ ወደ አዲስ አበባ ይዟቸው ከሄዱት ውስጥ ከ 20 (ሃያ)በላይ የሚሆኑት በአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር ተይዘው የተለያየ ምርመራ ከተደረገባቸው በኋላ የተሃድሶ ስልጠና ተሰጡ።

በቁጥጥር ስር ውለው ከነበሩት ውስጥ ከተለያየ የማህበረሰብ ክፍል ማለትም ከሃገር ሽማግሌ፣ከእድር ዳኛ፣ከሃይማኖት አባቶች እና ሌሎችም የተውጣጡ መሆናቸውን ገልፀው የአገዛዙ ሃይሎች በማፈስ  በመስፈራርቾ ምንም አታመጡም በሚል ዛቻ በግዳጅ መሄዳቸውንም አስረድተዋል።

   በስሙ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተብሎ የተሰየመው ቡድን ራሱ አምባገነኑ የብልፅግናው ስርአት ለወንበሩ ማቆያ ሲል የወለደው እንደሆነና  የአማራን ህዝብ ጥያቄ ለመመለስና ህልውናውን ለማስጠበቅ የሚያስችል ቁመናም እንደሌለው አብራርተዋል።

   በማጠቃለያም የክፍለ ጦሩ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮች የትግሉን አሁናዊ ሁኔታና ቀጣይ ጉዞ እንዲሁም አሁን የሄዱበት መንገድ የተሳሳተ መሆኑን በማስረዳትና አመክሮ በመስጠት  እንዲሁም የተሃድሶ ስልጠና በመስጠት እንዲለቀቁ ተደርጓል።

ክብር ለተሰውት ሰማዕታት

ድላችን በተባበረ ክንዳችን

የካቲት07/2017 ዓ.ም

ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

✍️የአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር  የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

14 Feb, 08:42


🔥🔥 ይድረስ ለባህርዳር ህዝብ 🔥 🔥
የጥንቃቄ መልክት ስለማስተላለፍ
አሁን ላይ አጋጣሚወችን በመጠቀም በርካታ ግለሰቦች ከመንግስት ጋር በመሆን በመተባበር በፋኖስም በደብዳቤ እና በስልክ የተለያዩ በመደወል በማስፈራራት እና ሰወችን በማገት ያልተገባ ገንዘብ የመሰብሰብ ስራ እየተሰራ ነው የባህርዳር ባለሀብቶችን የተለያዩ ድርጅቶችን ተቋማትን ባለሙያወችን እያንገላቱ በመውሰድ ፋኖን ከህዝብ ለመነጠል በጤና መድን እና በኮሪደር ልማት ስም እና የአማራ ባለሀብቶችን በማሸማቀቅ በማማረር ከክልሉ እንዲወጡ ለማድረግ መንግስት የተለያዩ ዘዴወችን በመጠቀም አቅዶ እየሰራ በመሆኑ መላው በባህርዳር ከተማ ውስጥ በተለያዩ ከትንንሽ እስከ ትልልቅ ድርጅት እና ተቋማት በተለያዩ የስራ ዘርፎች ክልሉን በማልማት ላይ ያላቹህ አሁን ላይ እየተከናወነ ያለውን አስነዋሪ ተግባር የፋኖን ስነ ምግባር ያልተላበሰ በመሆኑ በየትኛውም አደረጃጀት ውስጥ ያለ ፋኖ ፈፅሞ የሚቃወም የማይደግፍ መሆኑን በመረዳት እያንዳንድን ህገወጥ ተግባር በፋኖ ስም ገንዘብ የሚሰበስቡትን እና እገታ የሚሰሩትን ትክክለኛ ማንነት የሚገልፅ በፎቶ የተደገፈ ማስረጃ እንድታደርሱን እያልን በእነዚህ ስግብግብ ግለሰቦች እና ቡድኖችን በመከታተል የመጨረሻ የማያዳግም እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እንገልፃለን ።
የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክ/ጦር ባህርዳር ብርግድ እና የሻለቃ አንሙት ያዛቸው ብርጌድ በጋራ መልክታችን እናስተላልፋለን
ሐብታሙ የሱፍ አማረ ጌታቸው
የባ/ዳር ብርጌድ /የሻለቃ አንሙት ያዛቸው ብርጌድ/ብርጌድ ቃል አቀባይ
💪 ትግላችን አይሸጥም አይለወጥም 💪
💚 ድል ለአማራ ህዝብ 💛❤️
ድል ለአማራ ፋኖ
የካቲት 06-06-2017 ዓ.ም
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

14 Feb, 08:39


#አማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 89 ዳኞች ስራ መልቀቃቸውን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ

በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በደህነንት እና ፀጥታ ስጋት እንዲሁም በክፍያ ማነስ ምክንያት 89 ዳኞች ስራ መልቀቃቸውን እና 28 የወረዳ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች አገልግሎት እየሰጡ አለመሆኑ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት ሪፖርቱን ለክልሉ ምክር ቤት ያቀረቡት የጠቅላይ ፍርድ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው በክልሉ ያለው የሰላም እጦት ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በተጨማሪም በክልሉ ባለው ግጭት ምክንያት በየደረጃው ከሚገኙ 221 ፍርድ ቤቶች መካከል 28 የወረዳ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች አገልግሎት እየሰጡ አደሉም ሲሉ መናገራቸውን ሸገር ራድዮ ዘግቧል፡፡ ይህም የዜጎችን ፍትህ የማግኝት መብት ላይ አሉታዊ ተጽኖ አሳድሯል ብለዋል፡፡
በግጭቱ አንዳንድ ፍርድቤቶች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ያሉት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ከእነዚህ ፍርድ ቤቶችም ዳኞች አመራሮች እና የጉባዔው ተሿሚዎች ከስራ ውጭ መሆናቸውንም አስረድተዋል፡፡
አቶ አለምአንተ በክልሉ ያለው የዳኞች እሰራትም ለፍትህ ስረዓቱ እንቅፋ እንደሆነባቸው አክለው ተናግረዋል፡፡
የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር ጥቅምት ወር ላይ ባወጣው መግለጫ፤ ስምንት ዳኞች በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልጾ 'በክልሉ እየተፈጸመ የሚገኘው የዳኞች እስር' እንዲቆም መጠየቁ ይታወሳል። ማኅበሩ በመግለጫው በክልሉ "ዳኞችን ያለአግባብ ማሰር እና ማዋከብ የተለመደ እና ካለፈው አንድ ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተባብሶ የቀጠለና ሞትንም እስከማስከተል የደረሰ ሆኗል" ሲል አስታውቋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

14 Feb, 08:38


#ጅምላ_ጭፍጨፋ_በመተማ_ጎንደር😭

በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ቱመት ቀበሌ 23 ሰላማዊ ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ በጅምላ ተጨፍጭፈዋል።

አብዛኞቹ ለቀን እና ለጉልበት ሥራ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ሲሆን የተወሰኑት ደግሞ የአካባቢው ተወላጅ የሆኑ ነጋዴዎች ናቸው። ከቤት ተወስደው በወላጆቻቸው ፊት የተረሸኑ መኖራቸውን ለማወቅ ተችሏል።

ይሄ አሰቃቂ ጭፍጨፋ የተፈጸመው የካቲት 6/2017 ዓ.ም በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ነው። 17 የሚሆኑት አስክሬኖች በጅምላና በተናጠል በከተማዋ ነዋሪዎች ተቀብረዋል።

ስድስት አስክሬኖች እስከ ምሽት ድረስ ሳይነሱ መንገድ ላይ ወድቀው ይታዩ ነበር ሲሉ የዓይን እማኞች ተናግረዋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

14 Feb, 06:18


#የጠላት_ዕንቅስቃሴ‼️

ሆድ አደር ሚሊሻና አድማ ብተና ከጎሀ አነስተኛ ከተማ ወደ ቦከክሳ እንቅስቃሴ ጀምሯል የወገን ሀይል በተጠንቀቅ እድጠብቃቸው መረጃው ይዳረስ‼️

07/06/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 12:30


የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የአርበኞች ክፍለጦር በወሰደው የደፈጣ ጥቃት ከፍተኛ የሆነ ኪሳራ አደረሰ።

በምዕራብ አርማጨሆ ቀጠና ከክፍለጦሩ የተለያየ ብርጌድ የተዋቀረ ልዩ ሃይል አዳሩን በደፈጣ ሲጠብቅ አድሮ ልዩ ስሙ ቶርካ ከሚባል አካባቢ ጠዋት 1:00 ላይ በአንድ ወታደራዊ ኦራልና ፓትሮል ጥቃት ከፍተው ከፍተኛ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን አድርሰዋል።

በደፈጣ ውጊያው 20 የአገዛዙ ሃይል ሲደመሰስ 10 ቁስለኛ ማድረግ መቻሉን የክፍለጦሩ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ አርበኛ ባንድራው ግርማይ ለአለማቀፍ ፋኖ ሚዲያ ኔትዎርክ አስታውቋል።

አርበኞች ክፍለጦር በቀጠናው ካለው የጎቤ ክፍለጦር ጋር በመናበብና የጋራ ኦፕሬሽን በመስራትና ተለዋዋጭ የውጊያ ስልቶችን በመጠቀም የአገዛዙ ሃይል አንገቱን እያስደፋነው እንገኛለን ብሏል።

የአማራ ፋኖ አንድነት ከተመሰረተ በኋላ ከፍተኛ ውጤት አለ የሚለው አርበኛ ፋኖ ባንድራው ግርማይ የቀሩ ወንድሞችም ልዩነታችን የአላማ ሳይሆን የአካሄድና የሀሳብ በመሆኑ ክፍተቶችን በመሙላት ወደአንድነቱ እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርቧል። ሚዲያዎችም የጀመሩትን በጎ አበርክቶ አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስቧል።

@አለማቀፍ ፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ
የፋኖ ድምፅ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 12:28


#በአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለ ጦር የተሸነፈው ወራሪው ወንበር አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት ቤት የተቀመጡ አራት ንፁሐንን አሽፋ ከተማ በመረሸን ህዝቡን ማቅ አልብሶታል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 12:27


ሰበር የድል ዜና
የአማራ ፋኖ በጎጃም የሶስተኛ ጎጃም አገው ምድር ክፍለጦር በግዮን ብርጌድ እና ዘንገና ብርጌድ የትብብር ማጥቃት ትናንት አርብ ጥር 23 ቀን አመሻሽ ላይ የጀመረው ውጊያ እስከ ዛሬ ቅዳሜ ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም ቀን 7:00 ሰዓት ድረስ በተደረገ ውጊያ በወራሪው መከላከያ ላይ ሰዋዊ እና ቁሳዊ ካሳራ አድርሰናል ።

በዚህም :- 1/ ሁለት የመከላከያ ሻለቃ አመራሮች ተደምስሰዋል
2/ 39 ( ሰላሳ ዘጠኝ) የሚሆኑት ተማርከዋል
3/ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁት እግረኞች ተደምስሰዋል
4/ ሶስት ተሽከርካሪዎች በአብሪ ጥይት ነደዋል ( ከጥቅም ውጭ ሆነዋል )
5/ 16 ( አስራ ስድስት ) ክላሽ ተማርኳል
6/ 8,000 ( ስምንት ሽህ ጥይት ተማርኳል ።

በውጊያው የግዮን ብርጌድ መብረቁ ሻለቃ እና ዘንገና ብርጌድ አስደማሚ የሆነ ጥምር ማጥቃት አድርገዋል ።

ተጨማሪ በቁጥር የበዛ ሰራዊት እና የጦር መሳሪያ ወደ ጎጃም በማስገባት እና የፋኖ አባል እና አመራር በገንዘብ በመግዛት ራሴን ከውድቀት እታደጋለሁ የሚል ዕቅድ የያዘው ጨፍጫፊ ስርዓት ነገን ከትናንት መማር ባለመቻሉ አጥፍቶ ለመጥፋት በድጋሜ እያሟሟቀ ነው።

ግብረ አበሮቹ ደግሞ የአማራ ክልል መንግስት ብለው የሚጠሩት ላይ እና ፌደራል መንግሥቱ ላይ ለመሰየም እያሟሟቁ ነው። ( በነገራችን ላይ ባለፉት 34 ዓመታት አማራ ክልል መንግስት ኖሮት አያውቅም )

አዲሱ ትውልድ በመስዕዋትነቱ ህዝብ እና ሐገሩን ለመጠበቅ እየተዋደቀ ነው።
አዲሱ አስተሳሰብ ከአማራ ህዝብ አልፎ ኢትዮጵያውያንን እና የሌላውን ዓለም ትኩረት እየሳበ ነው።
አዲሱ ተስፋ በጉጉት እየተጠበቀ ነው።

አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
( የአማራ ፋኖ በጎጃም )

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 12:27


የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) አዳዲስ ምልምል ሰራዊት አስመረቀ!

የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ልጅ እያሱ ኮር ቤተ-አምሓራ ክፍለጦር በሚንቀሳቀስበት ቀጠና ለበርካታ ወራቶች ያሰለጠናቸዉን ፋኖዎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ::

ቤተ-አምሓራ ክፍለጦር በሞያቸው የካበተ ልምድ ባላቸው አሰልጣኞች ከእግረኛ እስከ መካናይዝድ ለወራቶች ያሰለጠናቸዉን በርካታ ምልምል ፋኖዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል:: ተመራቂ ፋኖዎችም የአማራን ህዝብ ህልዉና ለማስከበር በቅንነትና በታማኝነት እስከ መጨረሻው የደም ጠብታ እንደሚፋለሙ ቃል እየገቡ ወደ ግንባር ገብተዋል::

የአማራን ህዝብ ህልዉና ለማስከበር በሚደረገው የፖለቲካ ትጥቅ ትግል በርካታ ዉጤቶች እየተመዘገበ ያለ ሲሆን ይህንን ዉጤት ለማስቀጠልና ትግሉን ለድል ለማብቃት ሰራዊቱን በሰው ሃይል ማጠናከርና ማብቃት ወሳኝ በመሆኑ ስልጠናዎችን አጠናክረን እናስቀጥላለን።

በመጨረሻም ይህንን የተሳካ ስልጠና እንድናደርግ ገንዘብ ብሎም ሁለንተናዊ ድጋፍ ያደረጋችሁልን በዉጭም በዉስጥም ያላችሁ ወገኖቻችን በአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ልጅ እያሱ ኮር ስም እናመሰግናለን::

“ሰልጥነን እንዋጋለን፣ እየተዋጋን እንሰለጥናለን!”
"ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን"

የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ልጅ እያሱ ኮር ቤተ-አምሓራ ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ጥር 24/2017 ዓ.ም.

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 07:05


የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር ክፍለ ጦር ዘንገና ብርጌድ በሁለት ግንባር እየተፋለመ ይገኛል።

በዚህ ሰሃት የቲሊሊ ዘንገና ብርጌድ ፋኖ ቲሊሊ ከተማ እና አሽፋ ከተማ ላይ ትንቅንቅ እያደረገ ይገኛል። ሞት አልሞት መከራ ዉስጥ ያለዉ አራዊትም በገባያ ቀን ሞርታር በህዝቡ ላይ በመወርወር ጉዳት አድርሷል።

ወጊያዉ እንደቀጠለ ነዉ

አለበል አወቀ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 05:20


ለ ፋኖ እጅ ሰጥተዋል።

የአብይ ጦር በየቀኑ እየፈረሰ እየተናደ ወደ ፋኖ እየመጣ ነው።
ለአብይ አሕመድ ለአንድ ግለሰብ ስልጣን ለማስጠበቅ ብለን ውድ ሕይወታችንን አንገብርም  አማራንም አንጎዳም በማለት  ሞጣ ቀጠና ከሚገኘው 72ኛ ክፍለጦር   አራትም ሁለትም ሶስትም  እየሆነ እየተናደ በየቀኑ ከእነ ትጥቃቸው ወደ ፋኖ እየመጡ ነው። በፍቅርም እየተቀበልናቸው ነው።
እኛም ፦ከፋኖ ጋር ሆነን ይህን አገዛዝ እንታገላለን የሚሉትን ትጥቃቸውን ይዘው እንዲታገሉ ፤ አይ ወደ ቤተሰቦቼ መሔድ እፈልጋለሁ የሚሉትን  ለትራንስፖርትና ለቤተሰቦቻቸው  ማቋቋሚያ የመሳሪያቸውን ገንዘብ እየሰጠን ወደ ቤተሰዎቻቸው እየላክን ነው።
በምስሉ ሁለቱ የምትመለከቷቸው ሞጣ ቀጠና ከሚገኘው 72ኛ ክፍለጦር  ከቢቡኝ ድጎጽዮን በዛሬው ዕለት ከእነ ትጥቃቸው  ወደ ቢቡኝ መዝገቡ ዋለልኝ ብርጌድ 4ኛ ሻለቃ _ወይንውሀ የገቡ ናቸው። በቦታው ሲደርሱም በወይንውኃ ሻለቃ አባላት  ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 05:19


ጥብቅ ማሳሰቢያ‼️

ከቻላችሁ መግለጫ ስጡበት‼️

በሁሉም አማራ ክልል  የግል ትጥቅ መዝገብ ያላቸው ነጋዴ አርሶ አደር እና ገበሬወች በሙሉ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ እና መሳሪያ እንዲመልሱ የተያዙትም ወደ ዳንግላ ባእከር እና መኮድ ማረሚያ ገብተው ተሐድሶ እንዲወስዱ በብርሀኑ ጁላ እና ደሳለኝ ጣሰው ትዛዝ ወቶ ብዙወች በቀን21/22/23 በደብረማርቆስ ፍኖተሰላም ሞጣ መርጦለማርያም ባህዳር ብዙወች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ቀጣይም በሙሉ ኦፕሬሽን ይህ ሰራ ተጠናክሮ ይቀጥላል so በደንብ ለህዝቡ አድርሱ በየከተማው ከ4000-5000 ክላሽ ትጥቅ እስከ 30/05/2017 እንዲሰበሰብ ትዛዝ ተሰጧል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 05:13


በስልክ አጠቃቀም ላይ የጥንቃቄ መልእክት ለፋኖ አባላትና መሪዎች እና ታጋዮች!!🚨


በቴሌኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት አማካኝነት የፋኖ እንቅስቃሴን ለመሰለል እና ታርጌት ለማድረግ ምን ምን ያስፈልጋል ፦

**የስልክ ንግግሮችን እንደ የመጀመሪያ ግብአትነት ይጠቀማል። የአማራ ፋኖ መሪዎች በሚደውሉበት ሰዓት የስልክ የቃላት ንግግሮችን መሰረት በማድረግ ያሉበትን ቦታ ዘርዘር አድርጎ ስለሚጠቁማቸው ከመቅፅበት ያንን ምልክት (Signal) ተከትሎ ጥቃት ይፈፅማል ያስፈጽማል።

ጥንቃቄ ፦ፋኖዎች እና የፋኖ መሪዎች የሚደወሉ የየትኛውም ስልኮች ስታነሱ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባችኋል። በሌላ በተጨማሪ ደግሞ የፋኖ መሪዎች በሙሉ ስብስባ ስትሰበስቡ ስልካችሁን ከተቻለ በመዝጋት ካልሆነም ፍላይት ሞድ (aAirplane Mode) በማድረግ መሆን አለበት።

እንዴት ለአሰሳ ይጠቀሙበታል :-

ፋሽስቱ ሥርዓት ከዓመት በፊት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከእስራኤል ያስገባውን የድምፅ መጥለፊያ መሳሪያ ለዚህ ጉዳይ በዋናነት እየተጠቀመበት ይገኛል። በዚሁ መሳሪያ መሰረት ብዙ ጋዜጠኞች ታጋዮች ታፍነው መወሰዳቸው እና አንዳንዶቹም ደብዛቸው መጥፋቱ ይታወሳል። ይህ መሳሪያ የሚሰራው አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ሶፍትዌር (Based on Algorithm) ያለበት ሲሆን ወሳኝ እና ተፈላጊ የሚባሉ ቃላት እና ንግግሮችን ሲሰማ አነፍንፎ (Automatically Record) በማድረግ በአፋጣኝ ወደ ኢንሳ (INSA) ብሥራተ ገብርኤል አካባቢ ወደሚገኘው ኦፕሬሽን ግቢ ዋር ፌር ክፍል እንዲሁም ሰለሞን ካሳ (በEBS Sol Tech ፕሮግራም ባለቤት ወደሚመራው የስለላ የሳይበር ግሩፕ ይልካል )። ይህንንም ግልጽ ለማድረግ የማሽኑ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Algorithm) የተሞላው ፋኖ  ፣ አማራ፣ መከላከያ ፣ ጎጃም፣ ሸዋ ፣ ወሎ ፣ ጎንደር  (በዋናነት ውጊያ እየተደረገ ያለባቸውን የአማራ ግዛቶች ግንባሮች ስም) ፣ የፋኖ አመራሮችን ስም፣ የጦር መሳሪያ አይነቶች ንግግሮችን ፣ የውጊያ ውሎዎች ንግግር እና የወታደራዊ የማዕረግ ስሞችን (ጀነራል ፣ ኮለኔል ፣ ሻለቃ፣ ኮማንደር ፣ አርበኛ ፣ ወዘተ)  በመሳሰሉ የቃላት ንግግሮች የተሞላ ብዙ ሽህ ቃላቶች የተሰጡት ሲሆን ወዲያው እነዚያን የቃላት ልውውጥ መስመር ተከትሎ እንዲቀዳ ሆኖ የተቀመጠ (Adjust) መሳሪያን ይጠቀማሉ።

የበለጠ ግልጽ ለማድረግ ሁለት ሰዎች በስልክ ልውወጣቸው ጊዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ቃላት እና ሌሎች እነሱ የሚፈልጉትን ቃላት ተጠቅሞ በቴሌ ሲም ካርድ መስመር ንግግር የሚያደርግ ሰውን ሲሰማ ማሽኑ በተቀመጠለት መሰረት Automatically Record በማድረግ ለደህንነት መስሪያ ቤቱ ይልክላቸው እና እነሱ የሚፈልጉት መረጃ ካገኙበት እና ወሳኝ የሆነውን ለይቶ የቦታውን ሙሉ መረጃ ለመከላከያ የአየር ኃይል ደህንነት እና ድሮን ክፍል ያደርሳል። በመቀጠል ትዕዛዝ ተሰጥቶ ከሲም ካርዱ ባገኙት ሙሉ X,Y coordinate አድራሻ (GPS Location ) መሰረተ ተጠቅም ሰዓታት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ወዲያው የድሮውን ጥቃት የሚያደርገው በዚህ የስልክ ግንኙነት መረጃ ነው።

በጦርነት ውስጥ እንዴት ጥቅም ላይ ይውላል?

ድሮኖች ከሁለገብ ጥቅማቸው በተጨማሪ ሁለት መሠረታዊ ወታደራዊ ግልጋሎቶችን ይሰጣሉ።
ለስለላ (ከጠላት ወገን መረጃ ለመሰብሰብ) እና ጥቃት ለመፈጸም (በጠላት ኃይል ላይ አውዳሚ መሳሪያ ለመተኮስ) ጥቅም ላይ ይውላሉ።
የድሮን አካለ መጠን ከመደበኛ የጦር ወይም የሲቪል አውሮፕላኖች ጋር ሲነጻጸር እዚህ ግባ የሚባል አይደለም።
ድሮንን የሚያበረው ወይም ቁጥጥር የሚያደርግበት በብዙ ርቀት ላይ የሚገኝ ባለሙያ ነው። ይህ ባለሙያ ተንቀሳቃሽ በሆነ መቆጣጠሪያ ማዕከሉ ሆኖ በሳተላይት ግንኙነት አማካኝነት ለድሮኑ ትዕዛዝ ይሰጣል።




የድሮን ጥቃት እና መሰል የድሮን አሰሳ መንገድ፦

ድሮን አሰሳዎች (Drone Reconnaissance) በሚደረጉባቸው አካባቢዎች በሙሉ አስተኳሾች አሉ።

ጥንቃቄ፦ ከፍተኛ ምርመራና ያላሰለሰ ፍተሻ ማድረግ ይገባል በሌላ መልኩ አስተኳሾች ባይኖሩ እንኳ የስልክ አጠቃቀም ችግር አለ ማለት ነው።

** የድሮን አሰሳ የሚደረገው ዒላማ ውስጥ እንዲገባ የተፈለገው ሰው የብርጌድ አዛዥ፥ የክፍለ ጦር አዛዥ፥ የዕዝ አዛዥ ወይም ሌላ አመራር ሊሆን ይችላል ያለበት ቦታ በደፈናው በአስተኳሽ ስለተጠቆመ፥ ያ ሰው በእርግጥም በዚያ ቦታ መገኘቱን ለማረጋገጥ ነው።

በድሮን እንዲመታ የተፈለገው ሰው ዒላማ ውስጥ የገባው ወይ በስልክ፥ ወይ Location Detect በሚያደርግ ሌላ ቴክኖሎጂ ከሆነ አሰሳ አያስፈልግም። በቀጥታ ድሮኑ ሰውየው ካለበት ቦታ ተልኮ ያጠቃል ማለት ነው።

ነገር ግን አሰሳ ተደረገ ማለት ሊመታ የተፈለገው ሰው ያለበት ቦታ በአስተኳሽ ተጠቁሟል ማለት ነው። አስተኳሽ ድግሪ ሲያቀብል እንደ location detecting ቴክኖሎጂዎች pin point የሆነ Accuracy የለውም። በደፈናው ነው ቦታውን የሚጠቁመው። ስለዚህ በተጨባጭ ሁኔታ ዓላማ የተደረገው ሰው በዚያ ቦታ እንደሚገኝ ለማረጋገጥ አሰሳ ይደረጋል።

**የድሮን አሰሳ በዚያ አካባቢ ላይ አስተኳሽ ለመኖሩ ማሳያ ነው።

ለዚያም ነው አንዳንድ ጊዜ የድሮን አሰሳ የሚደረግባቸው አካባቢዎች ላይ ጥቃት ሳይደረግ የሚቀረው። ምክንያቱም ሊመታ የተፈለገው ሰው ቦታውን ቀይሯልና። ድሮኑ እስኪደርስ ድረስ የስፍራ ለውጥ ስለሚደረግ ጥቃቱ ሳይፈጸም ይቀራል። ዲግሪ ያቀበለ አስተኳሽ ግን በዚያ አካባቢ ነበር።

ስለዚህ የድሮን አሰሳ የሚደረግባቸው አካባቢዎች በሙሉ ጥቃት ቢደርስም ባይደርስም ጠንካራ የፍተሻና የምርመራ ስራዎች ይሰሩ። ጥቃት አልደረሰም ማለት አስተኳሽ አልነበረም ማለት አይደለም። አሰሳው በአካባቢው አስተኳሽ ለመኖሩ ማሳያ ነውና!!

**አብዛኞቹ የድሮን ጥቃቶች መለኪያና መነሻ ነጥብ የሚያደርጉት ትምህርት ቤቶችን ነው!!

ጥንቃቄ፦ በተለይ ሕዝባችን ይህን አውቆ ከትምህርት ቤቶችና ከሌሎች የመንግሥት ተቋማት ይራቅ እንላለን።

በተጓዳኝ የተሻለው እና ሊሆን የሚገባው ከተቻለ ሳተላይት ስልክ ብቻ ያላቸው ፋኖዎች ተመርጠው የኮሚኒኬሽን ቃል አቀባይነት ስራ ቢሰሩ መልካም ሲሆን ያ አስቸጋሪ ከሆነ የስልክ ልውውጦችን የሚደረጉበት ቦታ ከጦርነት ግንባር የራቀ ብዙኃን የሌሉበት ራቅ ወዳለ የተመረጠ ቦታ ሆኖ ወዲያው የቦታ ለውጥ ማድረግ የተሻለ መፍትሔ ነው እንላለን።

**ከኢንተርኔት ጋር በተያያዘ

የፋኖ አመራሮች አስፈላጊ ካልሆነ በቀር ኢንተርኔት ከመጠቀም እንዲቆጠቡ እንመክራለን።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

01 Feb, 05:05


ገጣሚ ምስራቅ ተረፈ በኦሮሙማ አገዛዝ ታፈነች‼️
========================
ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅ ምስራቅ ተረፈ ለእስር ተዳረገች

ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅ ምስራቅ ተረፈ ትናንት ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በፖሊስ ለጥያቄ ትፈለጊያለሽ ተብላ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንደተወሰደች ታውቋል።
ምንጮች እንደጠቆሙት ምስራቅ ዛሬ ጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ፖሊስ ምርመራ ለማጣራት ጊዜ እንዲሰጠው ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት አቅርቧት ፍርድ ቤቱ ፖሊስ ምርመራውን አጣርቶ እንዲያቀርብ 7 ቀን በመስጠት  ለጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ ሰቷል፣ ምስራቅ ተረፈ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተመልሳለች።

ምስራቅ የኪነጥበብ ምሽቶችን በሀገር ውስጥ እንዲሁም በውጭ ሀገራት በማዘጋጀት እንዲሁም የራሷን ግጥሞች በማቅረብ በብዛት ትታወቃለች።

እንደ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ገጣሚ ትእግስት ማሞ ያሉ የደመቁባቸውን ዝግጅቶች በማሰናዳት የምትታወቀው ግለሰቧ ግጥም፣ መነባንብ፣ ዲስኩር እንዲሁም ጥበብ እና ጥበብ ነክ ስራዎች ይበልጥ እንዲለመዱ እንደለፋች ብዙዎች ይናገራሉ።

ገጣሚ ምስራቅ አሁን ላይ የታሰረችበት ምክንያት ምን እንደሆነ ግልፅ እንዳልሆነ ታውቋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Jan, 15:57


ጥር 23/2017 ዓ.ም

ዛሬም ድሉ ቀጥሏል።
ጀግኖቹ የደብረ ኤልያስ ቀስተ ደመና ብርጌድ፣የማቻክል በለይ ዘለቀ ብርጌድና የጎዛምኑ ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ዛሬ ከቀኑ 5:00 ገደማ በደብረ ኤልያስ ከተማ በፈጸሙት የተቀናጀ ውጊያ በጠላት ላይ የተሳካ ጥቃት ፈጽመዋል።

አይኑ እያየ የእቶን እሳት በሆነችው ደብረ ኤልያስ ወረዳ ዘው ብሎ የገባው ራሱን ጥምር ጦር እያለ የሚጠራው የጠላት ሠራዊት አሁንም በጀግኖቹ ጥይት እየተገረፈ ይገኛል።

ዛሬም እርሱ ከተማውን ለቆ ወደ ገጠር ሲወጣ "እርሱ ወደ ገጠር ሲወጣ አንተ ከተማ ግባ..." በሚለው የአርበኛው መርህ መሠረት ጀግኖቹ ወደ ከተማ ገብተው በቀሪው ኃይል ላይ ውጊያ ከፍተው ክፉኛ ቀጥቅጠውታል።

በዚህ ውጊያ በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ጦር ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።

ገሚሱ ጠላት በአሁኑ ሰዓት ምችግ አፋፍ ላይ ሰፍሮ ይገኛል።ይህም ያንን መከረኛ ገዳም ከተቻለ በእገረኛ ካልተቻለ በሞርተርና በዙ-23 ለመደብደብ መሆኑ ግልጽ ነው።ለዚህ ድብደባ መሳካትም የወረዳ አስተዳዳሪ ተብየው አቶ ሃብታሙ እሱባለው  የመከላከያ አመራሮችን በከፍተኛ ሁኔታ እየተለማመነ መሆኑ የመረጃ ምንጮቻችን ገልጸውልናል።

በተያያዘ መረጃ ጓይ የገባው የብልጽግና ቡድን መቶ የማይሞሉ ሠዎችን ሰብስቦ ፋኖ ሌባ ነው እያሉ ሲሰብክ ቆይቶ ስብስባውን ሳይጨርሱ አብሮ የገባው አድማ በትን ተብዮ የባንዳ ስብስብ ቁልፍ ሰብሮ በየቤቱ እየገባ የነዋሪዎችን ፍላት ቲሌቪዥኖችና ሌሎችንም የቤት ቁሳቁሶች ሲዘርፍ ውሏል።
ሕዝቤም የንግግራቸውንና ተግባራቸውን መቃረን ታዝቦ ስቆባቸው ተነስቷል።በዚሁ አጋጣሚ የተከበርከው የደብረ ኤልያስ ሕዝብ ሆይ በዚህ የእልህ አስጨራሽ ግብ ግብ ውስጥ እየከፈልከው ላለው ትልቅ መስዋትነት በብርጌዳችን ስም እጅግ እናመሰግናለን።

ድል ለሕዝባችን!
ድል ለሰማዕቶቻችን!
አዲስ ትውልድ፣አዲስ ተስፋ፣አዲስ አስተሳሰብ

ፋኖ ኢ/ር ዘመን ባሳዝነው
የአፋጎ ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክፍለ ጦር የቀስተ ደመና ብርጌድ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Jan, 15:56


ሰበር የድል ዜና

የአማራ ፋኖ በጎጃም በዘጠነኛ ክፍለጦር የአባይ ሸለቆ ብርጌድ በዛሬው ዕለት ጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም አንድ ሻምበል የጠላት ጦር ሲደመስስ ተሽከርካሪ በእሳት በማቃጠል 2000 ጥይት ማርኳል ።

ከመርጡለ ማርያም ከተማ በቅርብ ርቀት በሚገኝ የገጠር ቀበሌ በመውጣት የጤፍ ክምር በጭነት መካና በመጫን ወደ ከተማዋ ለማስገባት ሲሞክር ጀግኖቹ የአበይ ሸለቆ ብርጌድ አባላት ባደረጉት ድንገተኛ መብረቃዊ ጥቃት አንድ ሻምበል መከላከያ የደመሰሰ ሲሆን አንድ ጤፍ ክምር የጫነ ተሽከርካሪ ወዲያውኑ አቃጥለዋል ።

በመኪናው ጋቢና ውስጥ የነበረ 2000 ጥይትም በነብሮቹ እጅ ገብቷል።

ከተደመሰሱት መካከል የ17 ቱ አስክሬን እስካሁን ሜዳ ላይ ወድቆ እንደሚገኝ አረጋግጠናል ።

ከሰሞኑ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወራሪ መከላከያ ወደ ጎጃም በማስገባት ጎጃም ላይ ከወትሮው የተለየ የሐይል ብልጫ ወስደን አመራሮችን ገድለን አባሉን እንበትናለን የሚል ዕቅድ ይዘዋል ።

ይህንን የአብይን ዕቅድ የሰሙ የአማራ ፋኖ በጎጃም አባላት ከብሬን : ስናይፐር : ዲሽቃ እና ክላሽ በተጨማሪ አዲስ ያስገቧቸውን ዘመናዊ "ሹተር" መሳሪያ የታጠቁ ወታደሮች እንዲገቡ ተማፅነዋል ።😎
ምክንያቱ ደግሞ ግልጽ ነው!!

ድል ለጀግናው ህዝባችን
ድል ለአማራ ፋኖ

አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
(የአማራ ፋኖ በጎጃም )

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Jan, 15:54


የጅቡቲ መንግስት ድንበር ተሻግሮ በኢትዮጵያ
ላይ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ተሰምቷል።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

በዚህም በአፋር ክልል ኤሊዳዓር ወረዳ ስር በምትገኘው ሲያሩ ተብላ በምትጠራው ቀበሌ ላይ የጅቡቲ መንግስት ፈፅሞታል በተባለው የድሮን ጥቃት ከ8 በላይ የሚሆኑ አርብቶ አደሮች መገደላቸውን ከአከባቢው ነዋሪዎች ያገኘው መረጃ ያመላክታል።በጥቃቱ ከተገደሉት አርብቶ አደሮች በተጨማሪ በርካቶች ቆስለው ሆስፒታል እንደሚገኙም ታዉቋል።

የጅቡቲ መንግስት ፈፅሞታል በተባለው በዚህ የድሮን ጥቃት ከተገደሉና ከቆሰሉ አርብቶ አደሮች በተጨማሪ በርካታ የቤት እንስሳትም በገፍ መገደላቸው ታውቋል።

ሀገሪቱ መንግስት አልባ ከሆነች ቆይታለች ። የሃገር ዳር ድንበር ይጠብቃል ተብሎ ተገንብቶ የነበረው ወታደርም የብልፅግናን ወንበር ለማስጠበቅ አማራ ክልል ገብቶ የአሞራ ቀለብ ሆኖ ቀርቷል። ነገም ሌላ ሀገራት በዚህ እንደሚቀጥሉ እሙን ነዉ።

ድል ለአማራ ህዝብ
ድል ለአማራ ፋኖ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Jan, 15:51


ሰበር መረጃ

የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኙት ሶማ ብረጌድ እና አባ ኮስትር ብረጌድ በእናረጅ እናውጋ ወረዳ ከባዶ  ውጊያ ሲያካሂዱ ውለዋል።

የሶማ ብርጌድ አካል የሆነችው ጫኔያለው ሻለቃ ከበባ ወደ ማጥቃጥ በመቀየር ለከበባ በመጠው ከአራዊቱ ዘራፌ ሀይል ጋር ጥር 21/2017ዓም በእናረጅ እናውጋ ወረዳ አያልፉሽ ቀበሌ ላይ ከባድ ውጊያ ሲያደረጉ ውሏል።

ሶማ ብርጌድ በእናርጅ እናውጋ አያልፉሽ ቀበሌ በላይ ዘለቀ ምሽግ/ተራር ላይ የብርጌድ ጥምር ሀይል እና ጫንያለው ሻለቃ በመያዝ:-
●15 የጠላት ሀይል ደምስሶል
● 21 የጠላት ሀይል ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ አድርጓል።

በዚህ ውጊያ በፍጥነት በመወረወር በውጊያው ተሳታፊ የነበረው የአባ ኮስትር ብርጌድ አራተኛ ሻለቃ በወሰደው ከባድ እርምጃ:-
●10 የጠላት ሀይል ሲደመስስ
●17 የጠላት ሀይል ቁስለኛ አድረገዋል።

ሶማ ብርጌድ ወደ ማጥቃት ትዛዝ ተሰጥቶት በውጌው ተሳታፌ የነበረችው ይናጭ ሻለቃ ማርያም ታግባኝ ቀበሌ ኩሪ ሜዳ ጎጥ ላይ ከባድ ውጊያ በማድርግ ድል ተቀዳጅታለች።

የጠላት ሀይል ባደረገው ውጊያ ተስፋ በመቁረጡ በየጎሳ ቀበሌ አበግራ ጎጥ ላይ ሁለት ንፁሀን ወንድማማቾችንን በመረሸን አንድ ንፁሀን ቁስለኛ አድረጎ ወደ ነበረበት ቦታ ተመልሶ ሄዷል።

@ፋኖ ይበልጣል ጌቴ
የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Jan, 07:13


ሰበር መረጃ

ጥር /23/2017ዓም

እናረጅ እናውጋ

የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኙት ሶማ ብረጌድ እና አባ ኮስትር ብረጌድ በእናረጅ እናውጋ ወረዳ ከባዶ  ውጊያ ሲያካሂዱ ውለዋል።

የሶማ ብርጌድ አካል የሆነችው ጫኔያለው ሻለቃ ከበባ ወደ ማጥቃጥ በመቀየር ለከበባ በመጠው ከአራዊቱ ዘራፌ ሀይል ጋር ጥር 21/2017ዓም በእናረጅ እናውጋ ወረዳ አያልፉሽ ቀበሌ ላይ ከባድ ውጊያ ሲያደረጉ ውሏል።

ሶማ ብርጌድ በእናረጅ እናውጋ አያልፎሽ ቀበሌ በላይ ዘለቀ ምሽግ/ተራር ላይ የብርጌድ ጥምር ሀይል እና ጫንያለው ሻለቃ በመያዝ:-
●15 የጠላት ሀይል ደምስሶል
● 21 የጠላት ሀይል ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ አድረጓል።

በዚህ ውጊያ በፍጥነት በመወረወር በውጊያው ተሳታፌ የነበረው የአባ ኮስትር ብርጌድ አራተኛ ሻለቃ በወሰደው ከባድ እርምጃ:-
●10 የጠላት ሀይል ሲደመስስ
●17 የጠላት ሀይል ቁስለኛ አድረገዋል።

ሶማ ብርጌድ ወደ ማጥቃት ትዛዝ ተሰጥቶት በውጌው ተሳታፌ የነበረችው ይናጭ ሻለቃ ማርያም ታግባኝ ቀበሌ ኩሪ ሜዳ ጎጥ ላይ ከባድ ውጊያ በማድርግ ድል ተቀዳጅታለች።

የጠላት ሀይል ባደረገው ውጊያ ተስፋ በመቁረጡ በየጎሳ ቀበሌ አበግራ ጎጥ ላይ ሁለት ንፁሀን ወንድም ማማቾችንን በመረሸን አንድ ንፁሀን ቁስለኛ አድረጎ ወደ ነበረበት ቦታ ተመልሶ ሄዶል።

ፋኖ Yibeltal Getie Mitiku ከአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት

አዲስ ትውልድ!አዲስ አስተሳሰብ!አዲስ ተስፋ!ለአማራ ህዝብ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Jan, 07:09


የአማራ ፋኖ በጎጃም ጃዊ መተከል 4ኛ ክፍለ ጦር አመራሮች መልዕክት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Jan, 04:15


"ሴቶችን መድፈር እንደህጋዊነት ነዉ የሚቆጥሩት" የጉዳቱ ተጠቂዎች

ዋና መደበቂያዉን ፅርጊ አካባቢ በማድረግ በአገኘዉ  አጋጣሚ ሁሉ ወደ ችጓሊ ቀበሌ እና አካባቢዋ በእሩጫ ገብቶ በእሩጫ የሚወጣዉ ፀረ አማራዉ  የብልጽግና ቡድን በህዝባችን ላይ ታሪክ ይቅር የማይለዉ ጥፋት ፈፀመ።

ይህ
አማራነትን አይደለም ተግባሩን ሊኖሩት ቀርቶ  ስሙን ሊጠሩበት በማይፈቅዱ ቢሹም በማይገባቸዉ  <ብአዴን> በሚባሉ የጥቁሩ ፋሽስቱ አብይ አህመድ  ክምር ኮረቻዎች  እየተዘወረ  ከሰዉነት ያፈነገጠ እኩይ ተልኮ ተሸክሞ የሚቅበዘበዘዉ
በአድማ ብተና; ምሊሻ እና ፖሊስ በሚል አደረጃጀት የተጠረነፈ የእፉኝት ልጆች ጥምር ሀይል ከሰሞኑ  ችጓሊ እና አካባቢዋ ላይ
ለሀቅመ ሂዋን ካልደረሰች የ9 ዓመት ህፃን ልጅ  ጀምሮ እስከ ባለትዳር ሴቶቻችን ላይ  እርካሽ ወሲባዊ ጥቃት እየፈፀሙ እንደሆነ እና  ተግባሩን ሲፈፅሙም ምንም አይነት የጥፋተኝነት ስሜት እንደማይታይባቸው እንዲያውም እንደጀብድ እንደሚቆጥሩት በዚህም  ከፍተኛ ለሆነ የስነ ልቦና ጉዳት መዳረጋቸዉን የጎዳቱ ቀጥተኛ ተጠቂወች እና የአካባቢው ማህበረሰባችን መረጃ አድርሰዉናል።

የእነዚህ  የእርካሾች ስብስብ  በቀን 19/05/2017 ዓ/ም አንድ አርሶ አደር   አይካልታ ቀበሌ ላይ በእንግድነት በተገኘበት የዘመድ ግቢ ዉስጥ እሳት እየሞቀ ባለበት ወቅት በጥይት ደብድበዉ መግደላቸዉንም ለማረጋገጥ ተችሏል።

ፈጣሪ በፀረ አማራዉ የብልፅግና ቡድን በግፍ የተረሸኑ ወገኖቻችንን ነፍስ ይማርልን

የወገኖቻችንን ደም መመለስን ጨምሮ ሌሎች የተለየ ጉዳት ተጠቂዎች ሙሉ የጉዳት ካሳ በአጭር ጊዜ እንድታገኙ እንደምናደርግ <<በአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገው ምድር  (3ኛ) ክ/ጦር በፋ/ለ/ወ ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ስም አረጋግጥላችኋለሁ።

ፋኖ ተሻገር አደመ ከ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህ/ግንኙነት
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Jan, 17:08


ለ85ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአገው ፈረሰኞች ማህበር በማስመልከት ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መግለጫ

የአገው ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱ የማደራደር፤ ከአማራ ህዝብ ጋር ፍፁም የተጋመደ እጣ ፋንታ እና የስነ ልቦና ማንነት ያለው፤ ለሀገር ህልውና በተጠራ ጊዜ ቀድሞ የሚደርስ፤ በማንነቱ የማይደራደር፤ የዕውቀት፣ የጥበብ፣ የፍልስፍና፣ የባህል፣ የሐይማኖት፣ የጀግንነት፣ የሐገር ገንቢነት እና ሐገር ወዳድነት ተምሳሌት እንዲሁም የስልጣኔ ባለቤት የሆነ ህዝብ ነው።

በተለይም በያዝነው የህልውና ተጋድሎ ውስጥ ደማቅ ታሪክ እየፃፉ ያሉ ጀግና ተዋጊወችን እና እንቁ የትግሉ አመራሮችን ከማፍራት አልፎ ለህልዉና ተጋድሎው ከሊቅ እስከ ደቂቅ ሁለንተናዊ አበርክቶዉን በመወጣት ላይ ይገኛል።

ለዚህም ሁነኛ የአገው ህዝብ አበርክቶ የሆኑ እና ዓለም የሚደመምባቸው እና የሚመካባቸው ታሪካዊ እና ትውፊታዊ ሐብቶች ከትውልድ ትውልድ እየተላለፉ ዛሬም ድረስ ቀጥለዋል።

የአገው ህዝብ ከሐገር ግንባታ እስከ እናት ሐገር ጥሪ : ከጦርነት የጀብድ ታሪክ እስከ የሰላም ተምሳሌትነት ድረስ ግንባር ቀደም ባለ አሻራ ህዝብ ነው።

በመሆኑም የአገው ህዝብ የማንነት : የጀግንነት : የባህል እና የአንድነት ተምሳሌታዊ መገለጫ የሆነው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓልም የአገው ህዝብ ግንባር ቀደም ሐገር ወዳድነቱን በደሙ እና በአጥንቱ ያስመሰከረበት ደማቅ ታሪካዊ አሻራ ያለው በዓል ነው።

ዘንድሮ ለ85ኛ ጊዜ የሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ባህላዊ እና ትውፊታዊ ይዘቱን ጠብቆ እንዲከበር ከልብ የመነጨ ምኞታችንን እየገለፅን ይህ የአገው ህዝብ በአመት አንድ ጊዜ በደማቅ ሁኔታ የሚከበረው በዓል አባት አርበኞች ጋሻ እና ጎራዴያቸውን ይዘው  እና ጀግና ፈረሳቸውን ጭነው : አዛውንቶች ጭራቸውን ይዘው : እናቶች ያማረ ሸማቸውን ለብሰው : ጎበዛዝት እና ወይዛዝርት በባህላዊ ሸማቸው አጊጠው የደመቀ እና የተዋበ የአንድነት እና የዝክረ አርበኞች በዓል እንዲሆን እና ባህላዊ እና ታሪካዊ ይዘቱን ጠብቆ በደማቅ ሁኔታ እንዲከበር እንመኛለን ።

ነገር ግን በዚህ የጀግና አርበኞች እና የጀግና ፈረሶች ድንቅ ዓመታዊ በዓል ላይ ርካሽ የፖለቲካ ስራ ለመስራት እና ርካሽ ፖለቲካዊ ትርፍ ለማግኘት ከእሁድ እስከ እሁድ ከሰማይ በድሮን እና በጀት : በምድር በሜካናይዝድ መሳሪያ ሲጨፈጭፉት የከረሙት እንዲሁም በብዙ ፖለቲካዊ ሴራ ከወገኑ ሊነጥሉት ደጋግመው የሞከሩት ህዝብ መሐል ይሉኝታን ሽጦ ለመገኘት የተዘጋጁ የጨፍጫፊው ብልፅግና ስርዓት ካድሬዎች ዕቅድ መኖራቸዉን ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በጎጃም አረጋግጧል።

በመሆኑም:-
የአገው ፈረሰኞች ማህበር ላለፉት 84 ዓመታት ስርዓታዊ የማንነት እና የባህል ጥቃት እየተፈፀመበትም ቢሆን በፅናት እና በአይበገሬነት መንፈስ ለ 85 ተኛ ዓመት የደረሰ ወደፊትም በቋሚ ዕሴትነት የሚቀጥል ሲሆን መላው የአገው ህዝብ በዚህ ዘመን የገጠመንን ጨፍጫፊ ስርዓት በተለመደው ጀግንነትህ እንድትፋለመው ታሪካዊ ጥሪ እናቀርባለን ።

ይህ በዓል ባህላዊ እና ትውፊታዊ ይዘቱን ብቻ ጠብቆ እንዲከበር እያሳሰብን በዚህ ለዓመታት በተገነባ እና  በመስዕዋትነት ዛሬ ላይ የደረሰው ታላቅ በዓል ላይ ርካሽ ሸቀጥ ለመሸቀጥ የሚደረግ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ካለ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እያሳሰብን ማንኛውንም አይነት የተለየ እንቅስቃሴ እንዳስተዋላችሁ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ ስንል ለእንጅባራ እና አካባቢው ነዋሪዎች እና ለበዓሉ ታዳሚዎች ማሳሰብ እንፈልጋለን ።

እንኳን ዴክስ ታምፁናስ// ታምቢናስ!
እንኳን አደረሰን// አደረሳችሁ!!

አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
( የአማራ ፋኖ በጎጃም )

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Jan, 14:55


መራዊ ጭፍጨፋ 1 ኛ አመት 🕊️ 🕯️

በመራዊ ከተማ ከ 200 የሚበልጡ ወገኖቻችን በመከላከያ ሰራዊት በግፍ ከተገደሉ አመት ሞላው::

እናስባቸው


ለፍትህ እንታገልላቸው

አማራ የተከፈተበትን ዘር ተኮር ጭፍጨፋም ለማስቆም ለህልውናችን በአንድነት እንሰለፍ ‼️

ነብስ ይማር 🕯️

#stopamharaGenocide

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Jan, 12:21


ከአማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ ሰርገው በመግባት የሁዲት አየሁ እርሻልማት ቡና እና ሌሎችንም በመዝረፍ በአማራ ፋኖ እንደሚፈለጉ ሲየውቁት ከጓደኞቻቸው 500000 ብር ሽንዲ ከተማ መናሀሪያ ወደ ቡሬ ለመሄድ ሲሸሹ የተያዙ የዝርፊያ ቡድናቸው ሲባነንባቸው ወደ መንግስት ተቀላቀሉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን።

 
        አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳብ፣አዲስ ተስፋ!!

@የአፋጎ 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Jan, 12:21


ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በሸዋ ነበልባለቹ በኦሮምያ ክልል ኤጀሬ ገብተው የተሳካ ኦፕሬሽን ሰሩ።

የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ተወርዋሪ ወደ ዋናው የአአ ናዝሬት ፈጣን መንገድ የሚያስኬሄደው አካባቢ ከቅርብ ርቀት እያዩት ወደ ኤጀሪ የሚሄደው በቆረጣ አልፈው መንገዱ በመዝጋት አናብስቶቹ ከሞጆ አቅጣጫ ወደ እጀሬ የሚሄደውን የተወሰኑት አንገት በመያዝ መንገዱን ሲዘጉ ቀሪዎቹ ከሞጆ ወደ ኤጀሬ አቅጣጫ ተምዘግዝገው ባስቀመጡት ደቂቃዎች ውስጥ በፍጥነት ወደ ከተማዋ በመግባት በከተማዋ የነበረው የአገዛዙ ዝፋን ጠባቂዎች ካምፕ እስከነ አሰስ ገሰሱ ዶግ አመድ በማድረግ ከተማዋ በቁጥጥር ስር አውለው አምሽቷል።

ይህን ተከትሎ በከተማዋ የሚፈለገውን ሆዳደር የከተማዋ ህዝብ ሲያስለቅሱ የነበሩትን እየተለቀሙ ተመጣጣኝ ቅጣት ተሰጥቷቸዋል።

በኦፕሬሽኑ ወቅት በጠላት ወገን በርካታ ሙትና ቁስለኛ ከመሆኑ በላይ ወደ ካምፕ ዘልቀው ሲገቡ በሬሳ ላይ እየዘለሉ እንደገቡ አናብስቶቹ አረጋግጠውልናል።

ይህ በንዲህ እንዳለ የአገዛዙ ሰራዊት ወደ ናዝሬትና ሞጆ በርካታ ሙትና ቁስለኛ ተሸክሞ የተጓዘውን አይሱዙና አምቡላንስ ያዩ የከተማዋ ነዋሪዎች ተጨማሪ ማስረጃ በማቅረብ አረጋጠውልናል።

ክንደ ብርቶቹ የነበልባል ብርጌድ ተወርዋሪዎች በጨበጣው ውግያ አንድ ጓድ ፋኖ ጌታሠው የተባለ ቆራጥ ታጋይ በነበልባል ብርጌድ ልዩ ተወርዋሪ በመሆን በርካታ ጀብዶችን በአገዛዙ ሰራዊት የፈፀመ ክንደ ብርቱ ነበር ትናንት በገባበት ግዳጅ በርካታ የአገዛዙን ወረበላ ሰራዊት የኦሮሚያ ሚኒሻና ልዩ ሀይልን በጨበጣ ተኩስ ሲያበራያቸው ቆይቶ በጀግንነት ተሰውቷል።

ጀግና ይሞታል ስምና ትግሉ ይቀጥላል።

ይህንን ተከትሎ ከሞጆ ወደ ኤጀሬ የሚደረግ ማንኛውም የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ መቃረጡ ለማረጋገጥ ችለናል።

ዘገባው የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ሚድያና ኮምኒኬሽን ነው።
https://www.youtube.com/channel/UCYPCINVhx_A3Qp5c945Pi3Q

https://t.me/gfmn21

https://www.facebook.com/share/17EDDFWEwU/

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

28 Jan, 22:13


አቶ ስንታየሁ ቸኮል ስለ #አርበኛ እስክንድር ነጋ ምን አለ⁉️
========================

#እስክንድር ነጋ፣ የተሰለፈበት እና የቆመበት አላማን አጥፎ እና ክዶ ከብልፅግና መንግስት ጋር በጃል ሰኝ መንገድ ይደራደራል ብሎ መጠርጠር፣ የእስክንድርን የመርህ ሰውነት፣ የፖለቲካ አቋሙን አለማወቅ ነው። በፍፁም፣ አያደርገውም!
ነገር ግን፣
አቶ እስክንድር በሕይወቱ ላይ ከዚህ በኋላ ሌላ ወጥመድ የአገዛዙ የሴራ ሰለባ እንዳይሆን እፈራለሁ። ለአማራ ህዝብ ለታሪኩም ለታላቅ ቁም ነገር እራሱን ከፊት መስመር  በማውጣት ጨክኖ በመልቀቅ በሁሉም አውራጃ ያሉ ሃይሎች በአንድነት ራሳቸው በመረጡት ተቋምና አመራር የፖለቲካ ወሳኔ እንዲበይኑ ሜዳውን ቢለቅላቸው እመርጥለታለሁ። ለስርነቀል ለውጥ ትግሉ ከልብ መሻት ብዙ መድከሙን አውቃለሁ። ይኽን ፍርድ ለፈጣሪ ሰጥቶ 'በቃ' ማለቱን እመኝለታለሁ። የህሊና ጸጸት ሁሌ ከሚሰማኝ ይኽን የግሌ ሀሳብና ምክር በዚህ መልክ ለማንጸባረቅ ተገድጃለሁ። በዚህ ምንም ዋጋም ብከፍልም ይኽው ነው አቋሜ።
አበቃሁ!

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

20/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

28 Jan, 05:20


ሰበር ዜና

የአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር በአርበኛ ፊታውራሪ ወንደሰን ወልደፃዲቅ የሚመራው አህመድ የግል ወታደር ጠዋት ከአለምከተማ በመነሳት ወደ ወንጪት ወንዝ አቅጣጫ ሃይሉን ይዞ ይወርድና በወንዙ አካባቢ ላይ ታች ሲል ይውላል።

ታድያ በቅርብ ርቀት ሲከታተሉት የነበሩት የአርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አዳሙ ደም መላሾች የናደው ክፍለ ጦር መቅደላ ብርጌድ አርበኛ ቀኝአዝማች በቀለ ሻለቃ አናብስቶች የጠላትን ሃይል በመጠጋት ከወንጭት ድልድይ ከፍ ብሎ ጦጣ በረት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከምሽቱ 11:00 ሰአት እስከ ምሽት 12:20 በቆየ ተጋድሎ ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት በርካቶችን እስከወዳኛው በመሸኘትና በማቁሰል ከፍተኛ ድል አስመዝግበዋል።

ይህ ውጤታማ ኦፕሬሽን የተመራው በሻለቃ አዛዡ አርበኛ ይከበር የተመራ ነው።


@ከአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Jan, 15:26


አማራ ፋኖ በወሎ( ቤተ አምሐራ )
ምዕራብ ወሎ ኮር  ዳግም ክተት ወረኢሉ ክፍለጦር በአገዛዙ ሐፖለቲካ አመራር ላይ ድል ተቀዳጀ!
    
        በኢ/ር ናትናኤል አክሊሉ (ቢትወደድ) የሚመራው ዳግም ክተት ወርኢሉ ክፍለጦር ጠላትን በተለያየ ስትራቴጂ በፓለቲካ አመራሩ ካድሬ እና በዙፋን ጠባቂው ጥምር ጦር ላይ እርምጃውን አጠናክሮ ቀጥሏል።

  7ለ52 ብርጌድ ሳተናው ሻለቃ በለገሂዳ ወረዳ መሃል ከተማ በመግባት በአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ጥምር ጦር ላይ እርምጃ በመውሰድ በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት ተመተዋል ።

የአገዛዙ ጥምር ጦር ከለገሂዳ ወረዳ ወጥቶ ፋኖን አፀዳለሁ ብሎ ወደ ሽክፍ ከተማ እየመጣበት ባለበት ስአት ንስር ሻለቃ ባታ ይዛ ብጠብቀውም ወደ ሽክፍ ሳይገባ ወደኋላ ሲፈረጥጥ ሳተናው ሻለቃ ለቆት ወደመጣው ወይናአምባ  የወረዳው ከተማ በመግባት የአገዛዙን ጥምር ጦር  እርምጃ ተወስዷል፤ በዚህም ሆዳም ካድሬ ሚኒ ካቢኔ አባል እንደተወገደ መረጃ ለክፍለጦሩ መረጃ ክፍል የደረሰ ሲሆን ማንነቱን አጣርተን ይፋ የምናደረግ ይሆናል።

በሌላ ዜና የወረኢሉ ከተማ ምክትል ከንቲባ ከተሾመ በአራት ቀኑ በኦፕሬሽን መያዙን የክፍለጦሩ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መ/ር አለባቸው ቀስቅሴ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

እረገጤ ኪዳኔ የተባለው ከአንድ አመት በፊት የወረኢሉ ዋና ከንቲባ በመሆን ያገለገለ ከዚያም በኢንቨስትመንት ቢሮ ቡድን መሪ እና የማኔጂመንት አባል አማራን በአገዛዙ ጥምር ጦር ሲያስገድል ሲያዘረፍ ህዝብ ሲዘረፍ ቆይቶ ድጋሜ ከተያዘ አራት ቀን በፊት ለሹመት ሲጠየቅ ሌላው አልፈልግም የወደቀ አገዛዝ ሲል እሱ የተቀበለ  ፋኖ ምንም አያመጣም ያለ የአማራ ባንዳ ሲሆን በታየ ተሰማ ሻለቃ ኦፕሬሽን ቲም ተይዟል።

ቀንደኛው ባንዳ ሲያዝ የስራ ላፕቶፕ እና የእጂ ስልክ የተያዘ ሲሆን በረካታ ሰነዶች ተገኝተዋል እጂግ በጣም የሚያሳዝነው ከተገኝው ሰነዶች ውስጥ አንዱ የ666 እምነት የብልፅግና አመራር የሚመዘገቡበት ፎርም ነው ይህን በቴሌግራም የሚላላኩት የኢትዮጵያን እሴት ወግ ባህል እምነት የማያውቀው የሰይጣኑ አብይ  በሚሰጣቸው አቅጣጫ ሲሆን ቡድናች ስውር አጀንዳ ከፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን አለያይተው
ከሆነብን በላይ የሚሆንብን እንደሚብስ ተገንዘበናል፤ ከካድሬው አንደበት የሰራውን ግፍ በቀረፃ የምናደረስ ይሆናል::

የክፍለጦሩ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መ/ር አለባቸው ቀስቅሴ::

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Jan, 15:26


አገዛዙ በጎንደር ስማዳ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ትጥቅ ለማስፈታት የተንቀሳቀሰ ቢሆንም በአካባቢው አርሶአደር እና በፋኖ ሽንፈትን ተከናንቦ ተመልሷል።

የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ጉና ክ/ጦር ስማዳ ሀገረ ቢዘን ብርጌድ ከአገዛዙ  የሽብር ቡድን ጋር ለተከታታይ አራት ቀናት ባደረጋቸዉ አዉደዉጊያ በርካታ የጥምር ጦር አባላት መደምሰሳቸዉ ተገልጿል። በወረዳዉ ሶስቻም፣ በአጅ እና የኳሳ ቀጠና ተንቀሳቅሶ የአርሶአደሩን ትጥቅ ለማስፈታት ቢሞክርም ሳይሳካለት ቀርቷል።

በቀጠናዉ በነበረዉ ጠንከር ያለ አዉደዉጊያ ከ28 በላይ የጠላት ሀይል ሙትና ቁስለኛ መደረጉ ተገልጿል።

በጦርነት ስልጣኑን ማራዘም ፅኑ ፍላጎት የሆነዉ የብልፅግናዉ መንግስት በክልሉ በሁሉም ቀጠናዎች በሚያደርገዉ ጦርነት የበርካታ ድሀ ኢትዮጵያዊ ልጆች እየቀጠፈ ቀጥሏል።

ለጦርነት የተዘጋጀዉ የአገዛዙ ሰራዊት በስማዳ ወረዳ ወገዳ ከተማ  ወጣቶችን በጅምላ ያሰረ ሲሆን ጭካኔ በተሞላበት መንገድ የተረሸኑ እንዳሉም ታዉቋል። ከዚህ በተጨማሪ የቆሎ ተማሪዎች፣ የሀይማኖት አባቶች እና ሌሎችም መታሰራቸዉ ተገልጿል።

በየኳሳ እና ሶስቻም ቀበሌ ከፍተኛ ሰባዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ የደረሰበት የሽብር ቡድኑ ከሽንፈት ማግስት በንፁሃን ላይ በወሰደዉ አፀፋዊ ዕርምጃ በርካታ ሰላማዋ ሰዎችን በጀምላ እረሽኗል : ንብረትም አዉድሟል።

የንፁሀንን ገንዘብ በጥሬዉ በሁሉም ቀጠና ከደካሞች በሚጦሩት ሰወች ላይም ጨምሮ 542 ሽህ ብር ዘርፎ የተመለሰ ሲሆን በከባድ መሳሪያ ከ50 በላይ የቁም እንስሳቶችን ማዉደሙ ተገልጿል።

በመጨረሻም የሽብር ቡድኑ ወደ ገጠር ቀጠናዎች በማቅናት የበርካታ አርሷደር መሳሪያዎችን መውሰዱ ታዉቋል። አገዛዙ በአርሷደሩ ላይ የጣለዉ መዋጮ ማህበረሰቡን እያማረረ መሆኑ ተገለፀ።

በሌላ ዜና
አገዛዙ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ በሚል 50 ኪ.ግ የእህልና እና የ500 ብር የገንዝብ ድጋፍ  በአርሷደሩ በኩል እንዲሰበሰብ ትዕዛዝ ማውረዱ ተገለፀ።

ይህ በአርሷደሩ በኩል እንዲሰበሰብ የወረደዉ ትዕዛዝ ዛሬ በመተከል እና አካባቢው በስምንት ቀበሌዎች በሚኖሩ አርሷደሮች ላይ ተግባራዊ ሲደረግ ዉሏል።

የመክፈል አቅም የለላቸዉ አርሷደሮች በጀምላ ታፍሰዉ መታሰራቸዉ ታዉቋል። አገዛዙ ለሰራዊቱ ድጋፍ በሚል በሁሉም የክልሉ አካባቢ አርሷደሩ 50 ኪ.ግ እህል እና 500 ብር ሊሰበስብ መሆኑን ዛሬ በይፋ ጀምሯታል።

በሌላ በኩል
የብሔረ ብጹዓን አጼ መልክዓ ሥላሴ አንድነት ገዳምን በድጋሚ ለማውደም አገዛዙ ሰራዊት ማሰማራቱ ተገለፀ። ከሁለት አመታት በኋላ ገዳሙን በድጋሜ ለማዉደም በርካታ ቁጥር ያለዉን ሰራዊት ወደ ቦታዉ እያንቀሳቀሰ መሆኑን የአካባቢዉ ኗሪዎች ለአለምአቀፍ ፋኖ ሚዲያ ተናግረዋል።

የአገዛዙ ጥምር ጦር ወደ ገዳሙ እየገሰገሰ ሲሆን በቀጠናዉ ከሚገኙ የፋኖ ሀይሎች ጋር ጠንከር ያሉ ዉጊያዎች ሲያደርግ መዋሉም ተገልጿል። ውጊያው ከየጨኔ መድኃኔ ዓለም ጀምሮ በመገንጠያና በአድባር አካባቢ እየተካሄደ ይገኛል።

ዛሬ ጥር 19 ከንጋት 12:00 ሰዓት የጀመረው ውጊያ አሁንም የቀጠለ ሲሆን ጠላት በመጀመሪያው  ያደረገው የማጥቃት ሙከራ በወገን ጦር ብርቱ ክንድ ከመክሸፉም ባሻገር በተቃራኒው ለጊዜው ቁጥሩን በዉል ማወቅ ባይቻልም በርካታ የጠላት ጦር ሙትና ቁስለኛ መደረጉ  ታዉቋል።

በዚሁ ቀጠና ዘመቻ ዮሐንስ ከተጀመረ ቀናቶችን ያስቆጠረ ሲሆን በደብረኤሊያስ፣ በደባይ ጠላትግን፣ በቁይ እና በደጋ ዳሞት ዘመቻዉ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን በርካታ የጠላት አብይ አህመድ አሊ ሰራዊት ሰባዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታል።

በተመሳሳይ በዛሬው እለት አሸባሪው የአብይ  አህመድ ሰራዊት ከሰከላ ወደ ጉንድል የተንቀሳቀሰ ሲሆን በአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር ግዮን ብርጌድ በአናብስቶቹ መብረቁ ሻለቃ ከበባ ውስጥ ገብቶ የነበረ ሲሆን፤ ነገር ግን ይህ ሰው በላ ሀይል ከበባ ውስጥ መግባቱን ሲያውቅ እንደ ልማዱ ወደ ሰከላ እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጧል።

በጎጃም ግንባር
አሸባሪው ሀይል ከሰከላ ወደ ጉንድል ሲንቀሳቀስ ጉንድል ላይ አንለይ ብርሃኑ የተባለ ወዛደር እና አምቢሲ ላይ ወረዳው ንጉሴ የተባለ ከባህርዳር ለቅዱስ ጊወርጊስ በዓል ከእናቱ ጋር ለመዋል የመጣ ለእናቱ የእህል መውቂያ አውድማ እየቆፈረ እያለ በአሰቃቂ ሁኔታ በጥይት እረሽኗቸዋል። ይህ አሸባሪ ሀይል ሁለት ባጃጅ በዛሬው ዕለት  አምቢሲ ላይ አቃጥሏል። አሸባሪው ሀይል ጥር 17/2017  የ80 እና የ60 አመት ሁለት አዛዉንቶችን ከበሳ ላይ መረሸኑን መዘገባችን የሚታወስ ነው። 

የተከበርኸው የሰከላ ወረዳ ህዝብ ሆይ አሸባሪው ሀይል በሚንቀሳቀስባቸው ቦታዎች ሁሉ  ንጹሀንን በአሰቃቂ እየጨፈጨፈ ስለሆነ ፋኖ እስከሚደርስላችሁ ድረስ እራሳችሁን ከአሸባሪው ሀይል በማሸሽ ህይወታችሁን እንድታድኑ ስንል እናሳስባለን ሲል የአማራ በጎጃም የሶስተኛ ክፍለጦር ግዮን ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት አሳስቧል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Jan, 15:16


በወቅታዊ ጉዳይ ከማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ መግለጫ
ትግላችንን ለዳግም ባርነት ለሚያመቻቹን የብልጽግና እሳቤ አራማጆች አሳልፈን አንሰጥም!!!

ቀን፦ ጥር 18/2017 ዓ.ም

ትግላችን የኅልውና፣ የፍትሕ፣ የነጻነት፣ የሰብዓዊ ክብር ሆኖ እያለ ከፋፋይነት፣ ብልጣብልጥነት፣ አወናባጅነት፣ ከምንም በላይ በሕዝባችን ላይ የፖለቲካ ቁማርተኝነት እሳቤዎችን ከጀርባቸው አንግበው የአማራን ሕዝብ ለዳግም ባርነት ለመዳረግ በሞቱ የሚደራደሩ የአይሁድ ሸንጎ ማኅበርተኞችን ትናንት በአደባባይ ሕዝባችንም ሠራዊታችንም የተመለከተው የአደባባይ ሐቅ ነው።

የብልጽግና ሥርዓት በቅብብሎሽ የተረከበውን አማራ ጠልነት አተልቆ፣ አደርጅቶ፣ አጎምርቶ በሰው ልጆች ታሪክ ታይቶ ተሰምቶ የማያውቅ እልቂት በአማራ ሕዝብና በአማራዊ ማንነት ላይ ውርጅብኝ በሆነበት በዚህ ሰዓት ላይ የአርበኝነት፣ የሕቅና የፍትሕ ትግላችንን በድርድር ሰበብ ለማይጠረቃ የፖለቲካ ፍትወታቸው መወጣጫ መሰላል ለማድረግ የሚሞክሩ አካላትን ለሠራዊታችንና ለሕዝባችን መግለጥ እንወዳለን።

ከፋፋይነት፣ ይሉኝታ የለሽ ነጣቂነት፣ ልጓም አልባ የሥልጣን ፍትወት ላይ የሚናውዙ አካላት ትግላችንን ትናንት በሕዝባዊ ግንባር፣ ሕዝባዊ ሠራዊት፣ ፋሕፍዴን ዛሬ ላይ ደግሞ በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ጭንብል ተሸፍነው ትግላችንን ለማቃለል፣ ለማሳነስ የሄዱበት ርቀት እጅጉን አሳዝኖናል።

በደቡብ ወሎ ዞን፣ ዳውንት ወረዳ ልዩ ቦታው ኩርባክ በተባለ ቦታ የጎንደር፣ የጎጃም፣ የሸዋና የወሎ የፋኖ ተወካዮች በሚል ከአፍሪካ ኅብረት፣ ከኢጋድ፣ ከአብይ አሕመዱ ሃገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተወካዮች ጋር ንግግሮች መደረጋቸውን ከሂደቱ ጀምሮ በየተቋሞቻችን የመረጃና ደኅንነት ዘርፎቻችን በኩል ስንከታተለው የቆየነው ጉዳይ መሆኑን ሳንገልጽ አናልፍም።

እሚገርመው ደግሞ እነዚህ አካላት ድርድሩን ሚዲያ ላይ ወጥተው በመሪያቸው በአቶ እስክንድር ነጋ እና በፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊው በረ/ኘ/ር ጌታ አስራደ በኩል ገልጸውልናል።

በዚህ መሠረት ከራሳቸው የሚዲያ ማብራሪያ ብቻ ተነስተን ተጠይቆችን በማቅረብ ሕዝባችንም ሆነ ሠራዊታችን ከዚህ እኩይ እሳቤ ራሱን እንዲጠብቅ እንፈልጋለን።

የመጀመሪያው ተጠየቅ፦ አቶ እስክንድር ነጋ፣ ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ፣ ረ/ፕ/ር ጌታ አስራደ፣ ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሃቤ እና ከሸዋ ማንነቱን በውል ያላወቅነው ግለሰብ በድርድር ሰበብ የኅልውና ትግሉን የማይመጥን፣ የአማራን ሕዝብ ጥያቄዎች በተወሰኑ ቡድኖች ፍላጎት ላይ ብቻ አንጠልጥሎ የጥድፊያው አንድምታ ምንድነው?፤ ያለሕዝብና ያለፋኖ ውክልና አማራውን ቀራንዮ አደባባይ ያቆመው ሥርዓት በተገኘበት መድረክ ላይ ለመገኘት ለምን ደፈራችሁ?

ሁለተኛው ተጠየቅ፦ የአማራ ፋኖ በጎጃም ሙሉ በሙሉ፣ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ) ከሁለት ክፍለ ጦር ውጭ ሙሉ ለሙሉ፣ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ከሦስት ክፍለ ጦር ውጭ ሙሉ ለሙሉ፣ የሸዋ ፋኖም አንድነት ለመፍጠር የንግግር ሂደት ላይ መሆኑ እየታወቀ ድርጅት የምትሉት ተቋም በምንታገልበት የአማራ ሰማይ ሥር የት ነው ያለው?

ሕዝባዊ ድርጅት በሚል በዲጂታል ሚዲያው የሚለፈፈው ከሐቅ የራቀ፣ ሙሉ ለሙሉ ከፋፋይ፣ መሪዎቹም ከተወሰኑት ወታደራዊ መሪዎች በስተቀር በግብር የተገለጠ ጸረ አማራ አቋም ያላቸው ስለመሆናቸው ማብራሪያና መግለጫችው ኅያው ምስክር ነው።

ታዲያ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ዘጠና በመቶ የሚሆነውን የፋኖ ኃይል የያዘ ተቋም ነው የሚለው የእስክንድር ነጋ ንግግር የአማራን ሕዝብ የኅልውና ትግል ለማይጠረቃ ግለሰባዊ የሥልጣን ፍትወቱ መጠቀሚያነት እንጅ በእውነት ለአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል የወጣ ታጋይ አለመሆኑን ዳግም አረጋግጦልናል። ምክንያቱም የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት መሬት ላይ የሌለ የትግላችን መከፋፈያነት መጠቀሚያ ካርድ ለመሆኑ በየቀጠናው የሚገኙ ፋኖዎችን ጫፍና ጫፍ አቁሞ እስከማታኮስ የዘለቀ ርካሽ የፖለቲካ መቆመሪያ ድርጅት ስለመሆኑ የትናንት ገሐዳዊ ሁነቶች ያረጋግጣሉ።

ድርድርም ውይይትም በመርኅ ላይ የተመሠረተ፣ ሐቀኛ የፖለቲካ ውክልናን የያዘ፣ የትግሉ መሠረተ ሃሳቦች ላይ የቆመ፣ የትግል ፍኖተ ካርታን በግልጽ በማስቀመጥ እነዚህን ሳይነጣጠሉ ሃሳብን የማቅረቢያ አመከንዮዎችን፣ ገሐዳዊ ሐቆችን ያለአንዳች የፖለቲካ ውስልትና በማቅረብ የሕዝብ ጥያቄ ማሸነፍ የሚችልባቸውን መደላድሎች መፍጠር ነው። ቅሉ አቶ እስክንድር ነጋ፣ ረ/ፕ/ር ጌታ አስራደ፣ ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ፣ ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሃቤ እና ከሸዋ አንድ ግለሰብ በጋራ የተገኙበት ሸንጎ በመርኅ ደረጃ የድርድርን መሠረተ ሃሳቦችን ያላሟላ መሆኑን ማረጋገጥ እንወዳለን።

ከዚህ ጋር ተያይዞ በዚህ የንግግር ሂደት ላይ የተገኙ ዓለምአቀፍ ተቋማት መሬት ላይ ከሌለ ስብስብ ጋር መቀመጣቸው ሥርዓታዊ የዘር ማጥፋት ድርጊት እየተፈጸመበት ያለውን የአማራን ሕዝብ ያላከበረና የማይመጥን አካሄድ በመሆኑ በቀጣይ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ሐቀኛ እንዲሁም አካታች ውክልና ከሚሰጣቸው ልሂቃን ጋር ብቻ እንዲሆን መግለጥ እንወዳለን።

በጥቅሉ ዳውንት ላይ የተካሄደው ድርድርም ይሉት ውይይት ሠራዊታችን የማያውቀው ምናልባትም የሚያወግዘው፤ ሕዝባችንን ያሳዘነ የፖለቲካ ቁማር ነው። ይህንን በድፍረት ለማለት የሚያስገድደን ጉዳይም ከእውነት የራቁ ድርጅታዊ ተረኮች (90% የፋኖ ኃይል የድርጅታችን አካል ነው፣ የወከልነውም ይህንን ግዙፍ ኃይል ያለው ፋኖ ነው) የሚሉ፣ የመርኅ፣ የፖለቲካ ውክልና፣ የተዓማኒነት እንዲሁም የአካታችነት የሚሉት ጥያቄዎችና መሰል ጉዳዮች ሲነሱ ውሃ የሚያነሳ ምላሽ የለም።

መላው የአማራ ሕዝብ፣ መላው ሠራዊታችን፣ የሚዲያ አካላት ይህ ጉዳይ በቀላል የሚታይ ባለመሆኑ የአማራ ፋኖ በሸዋ፣ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር፣ የአማራ ፋኖ በጎጃም፣ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ) እና የአማራ ፋኖ ቢዛሞን እዝ ሕዝባችንን ለዳግም ባርነት አሳልፎ የሚሰጥ አደረጃጀትንም ሆነ አስተሳሰብ አጥብቀን ከማውገዝ ባሻገር የምንታገለው ጉዳይ ነው።

የአማራ ፋኖ በጎጃም
የአማራ ፋኖ በሸዋ
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ)
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር እና
የወለጋ ክፍለ ሃገር ፋኖ እዝ (ቢዛሞ)

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Jan, 15:14


#የአማራ ፋኖ በጎጃም አንደኛ ክፍለ ጦር ኮሎኔል ታደሰ ሙሁነህ ብርጌድ አበረ ይማም ሻለቃ መርዓዊ ከተማ በመግባት የተጠና ኦፐሬሽን በመስራት ጠላትን በታተነው

የአማራ ፋኖ በጎጃም የኮለኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አበረ ይማም ሻለቃ የውሸት ፕሮፖጋንዳ ለመስራት የተሰበሰቡ ለአገዛዙ ያደሩ ሆድ አደር ጋዜጠኞች ካድሬዎችን በማወያየት ላይ እያሉ በድንገት መርዓዊ ከተማ በመግባት መበተን የቻሉ ሲሆን ዙሪያ ጥበቃ የነበሩ ባንዳ ሚሊሻ እና አድማ ብተና እግር አውጭኝ ብለው ሮጠዋል።

የአማራ ፋኖ በጎጃም ጠቅላይ ሰብሳቢ በአርበኛ ፋኖ ዘመነ ካሴ ትውልድ ሰፈር ለድስኩር እንኳን የሚበቃ መረጃ ሳይዙ መበተናቸውን ፋኖ ሄኖክ አሸብር ለአሻራ ሚዲያ ተናግሯል።

በተያያዘ መረጃ የኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አካል የሆነችው አለማየሁ ከቤ ሻለቃ አጉጋ ከተባለ ቦታ የወራሪውን ኃይል ቅስም ሰባሪ በሆነ ሁኔታ ሙትና ቁስለኛ ማድረግ መቻሏንም ፋኖ ሄኖክ አሸብር ለአሻራ አክሎ ገልጿል ።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Jan, 13:14


ጀነራሉ ከንቲባና ገዳዩ ቡድን

ባህርዳር ከተማ በጀነራል ከንቲባ እንድትመራ መደረጉና ገዳይ ቡድን መሰማራቱ ተሰማ
በዐቢይ አህመድ የሚመራው የብልጽግና አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ ያልፈጸመው የግድያ አይነት ፣ ያላደረሰው የንብረት ውድመት የለም፡፡
ከሰማይ በድሮን ፣ ከምድር በድሽቃና ሞርታር ያልፈጸመው የጭፍጨፋ ዐይነት ተፈልጎ አይገኝም፡፡ አሁን ከባህርዳር የተሰማው ግን ከዚህ ሁሉ ይለያል፡፡
በከተማዋ ገዳይ ቡድን አሰማርቶና ፍቃድ ሰጥቶ ያገኘውን ሁሉ እንዲገድል አዟል፡፡
የከተማዋ አስተዳደር የተባለው ሆድ አደር ስብስብ ፣የግል የጦር መሳሪያ ያላቸው ነዋሪዎች ተደራጅተው አካባቢያቸውን ይጠብቁ የሚል መመሪያ አውጥቷል ስትል ዋዜማ ራዲዮ ዘግባለች፡፡
እነዚህ በብልጽግና ሰዎች ተመርጠውና ተመልምለው ኩፖን ይሰጣቸዋል የተባሉ የግል ታጣቂዎች በከተማዋ ውስጥ እየተንቀሳቀሱ ለአይነ ውሃቸው ያላመረውን ሁሉ እንዲገድሉም ፍቃድ እንደተሰጣቸው ዘገባው አመልክቷል፡፡
ግድያ ፣ እገታ ፣ ዘረፋ ፣ ጦርነትና ማፈናቀል ቀላሉ የሆነለት የብልጽግናው ሃይል ፣ አሁን ደግሞ ይህን የእርስ በርስ ግድያ እንደ አንድ ስትራቴጂ ተቀብሎታል፡፡
ኾኖም በራሳቸው ጦር መሳሪያ ተንቀሳቅሰው ያሻቸውን ያደርጋሉ የተባሉት እነዚህ የብልጽግና ምልምሎች ከራሳቸው ቀበሌ ወደ ሌላ ቀበሌ ወይም ወረዳ መንቀሳቀስ አይፈቀድላቸውም ተብሏል።
ይህ በየትኛውም አገር ያልተለመደና ታይቶ የማይታወቅ ድርጊትም በከተማዋ ህዝብ ዘንድ ቁጣን እንደቀሰቀሰ ተነግሯል፡፡
መከላከያ የተባለውን ገዳይ ቡድን አዝምቶ ፣ አድማ ብተና እና ሚሊሻ የሚባለውን ሆድ አደር ተላላኪ አሰማርቶ መጨረስ ያልቻለውን የአማራ ህዝብ አሁን ደግሞ ማንኛውም የታጠቀ ሰው ያልታጠቀውን ይግደል ሲል አዋጅ አውጇል፡፡
ዋዜማ በዘገባዋ የባህርዳርን የከንቲባ ጽ/ቤት የአገዛዙ ጀነራልና የክፍለከተሞቹን አስተዳደሮች ደግሞ ኮለኔሎች እንዲመሩት ተደርጓል ብላለች፡፡
በጀነራልነት ማዕረግ ያሉ አንድ መኮንን ከተማዋን እንዲያስተዳድሩ የተደረገ ሲሆን ክፍለከተሞቹን ደግሞ ኮለኔሎች ይምሩ ተብሏል፡፡
ግድያውን ለማስተባበርና በዋናነት ለመምራት ይመቻቸዋል በሚልም ነው ይህ ውሳኔ የተወሰነው፡፡
የብልጽግናው አገዛዝ ፋኖን አጥፍቻለሁ ስለዚህ ክልሉን ለቅቄ እወጣለሁ እያለ ባለበት ሰሞን ነው ይህ የእንቂ ውሳኔ የወሰነው፡፡
አገዛዙ ክልሉን ለቆ የመውጣቱን ሃሳብ መቀየሩንና አጥፍቼዋለሁ ያለው የፋኖ ሃይል ለባህርዳር ጭምር ስጋት መሆኑን ያመነበት ውሳኔም ነው፡፡
ስለዚህም ባህርዳር በጀነራል ከንቲባነትና በኮለኔሎች የክፍለከተማ መሪነት እንድትተዳደር ተወስኗል፡፡

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Jan, 12:02


እርምጃው ለሌሎች የፋኖ አደረጃጀቶችም ተምሳሌት ነው።

ስንደመጥ ደስ ይለናል‼️

አፋጎ፣ በተደጋጋሚ እንደ ሞዐ ሚዲያ የሰጠነው አስተያየትን ተቀብሎ፣ የፋኖ አባላት እና አመራሩ በየግል የሚዲያ ቻናል የሚያሰራጩትን ጉራማይሌ መረጃ እና ሀሳቦች ማገጃ ውሳኔ ማሳለፉን በአድናቆት እናየዋለን።

ይህ ነው ድርጅታዊ አቋም። ከዚህ ለጥቆ አመራሮች በሚዲያ ሲቀርቡ ሊሸጡት የሚችሉት ኃሳብ ላይ ጠርናፊ የድርጅቱ አቋሞች ነጥረው ሊታዩበት እንጅ… የግለሰቦች ስሜት መር ኃሳብ እንዳይጎላ ጠበቅ ያለ መመሪያ አስፈላጊ ነው።

ከዚህ በፊት የታዩ፦
• ያልጠሩ የሚዲያ እና አክቲቪስት ልዩ ፈቃድ እና ወኪልነት

• ድርድርን ያስመለከቱ ብዥታ ፈጣሪ አቋሞች

• የውስጥ እና የውጭ ዲፕሎማሲ እና ቀጠናዊ ግንኙነቶችን ባስመለከተ የታዩ ድንግርግሮች

• ያልጠሩ መናጆ የአክቲቪስት መልኮች የሚጠሩት እንዲህ ጠንካራ የተቋም አሰራሮች ስትገለጡ እና ሙያዊ አስተዳድራዊ እና የሳይበር ስልጠናዎች ያለማቋረጥ ሲሰጡ ነው።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Jan, 10:31


የጥንቃቄ _መረጃ‼️


🔥🔥🔥


የከሚሴ ከተማ ፖሊስ በቀን 17/2017 ዓም የከባድ መሳሪያ ሙከራ ስለሚደረግ የከተማው ማህበረሰብ ሳትደናገጡ ያለምንም ስጋት ስራችሁን እንድሰሩ የሚል የማስጠንቀቂያ መልዕክት በፌስቡክ ገፁ አስፍሯል።

ስለሆነም በአንፆኪያ ገምዛ ወረዳ የምትንቀሳቀሱ ፋኖዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ ልታደርጉ ይገባል።ከሰዓት የሚወረወረው ከባድ መሳሪያ የመድፍ ቅንቡላና የቢኤም ሮኬት ሊሆን ስለሚችል ተሰባስቦ መቀመጥ የተከለከለ ነው።ምሽግ በያዛችሁበት አካባቢ ሰርጎ የገባ ኦፒ(OP)ሊኖር ስለሚችል አካባቢውን መቃኘት አለባችሁ።

መልዕክቱ እንድደርስ ሼር ማድረጋችሁን አትርሱ!!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Jan, 10:30


ወሳኝ ጥብቅ ማሳሰቢያ!

በወታደራዊ ስነ ምግባር የታነፀ እና ወጥነት ያለው ድርጅታዊ አሰራርን ለመተግበር ሲባል በድርጅታችን የአማራ ፋኖ በጎጃም የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ከተመደባችሁ የስራ ሀላፊዎች ውጭ ያላችሁ መካከለኛ አመራሮች እና አባላት ምንም አይነት ማህበራዊ ሚዲያ መጠቀም እንታቆሙ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።

ይህንን ድርጅታዊ መመሪያ ተላልፎ በተገኘ አመራርም ሆነ አባል ላይ ድርጅታዊ ዕርምጃ የምንወስድ መሆኑን የአማራ ፋኖ በጎጃም ይገልፃል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Jan, 10:28


ዘመቻ ዮሃንስ በተሰዋበት የቅኔዋ ምድር ዋሸራ እና ጎንጅ ቆለላ የአብይን ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በሁለተኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለጦር በእጥፍ ድርብ ደሙን መልሰናል ጀግና ጠላቱን ተበቅሎ የወገኑን ደም ሳይደርቅ ሲመልስ እንዴት ደስ ይላል መሰላችሁ!! ውጊያችን ይቀጥላል።ጆንየ ቁመን እየሔድን የሞትህለት አላማ አይደናቀፍም ።


©የአማራ ፋኖ በጎጃም ወታደራዊ አዛዥ ዝናቡ ልንገረው

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Jan, 10:26


መረጃ ቢቸና እና ደብረወርቅ>>  
                                
የአገዛዙ ስራዊት የፋይናስ፣የሎጅስቲክና ልዩ ልዩ አመራሮች በስተቀር በቢቸና ከተማ ውስጥ ሰፍሮ የነበረው የአገዛዙ ስራዊት ወደ ገጠር ቀበሌዎች የወጡ መሆኑን ማረጋገጥ ችለናልደ

ይህ በእንዲህ እንዳለ በደ/ወርቅ ከተማ ውስጥ ሰፍሮ የሚገኘው የአገዛዙ ስራዊትም በገጠር ቀበሌዎች እንቅስቃሴ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን ማረጋገጥ ችለናልደ

ከዚህ ጋር ተያይዞ የአማራ ፋኖ ጀግኖቻችን በየትመን፣በማህበረ ብርሀን፣በወይራና መሰል የገጠር ቀበሌዎች የሚገኙ አካላትን ሰፍረው ከተቀመጡበት ቦታ ለማጥፋትና እነዚህን ቦታዎች ለመቆጣጠር አመች ይሆን ዘንድ የአማራ ፋኖ ጀግኖቻችን እጅግ ቴክኒካል በሆነ መንገድ በደ/ወርቅና በቢቸና የተጠና ኦፕሬሽን መስራት ይገባል፡ይሁን እንጂ በፋኖ ሰርጎ ገብና በአድማ ብተና፣በሚኒሻ፣በአመራርና በፖሊስ መካከል ያለውን የዘመድ አዝማድ የተንዛዛ ትስስር በጥልቀት በመገምገም የድል ጀግንነት የእርምት ርምጃ ሊወሰድ ይገባል።

ስለሆነም  በእያንዳንዱ ቀጠናዎች ላይ የምትገኙ የአማራ ፋኖ ጀግኖቻችን ጥብቅ ጥንቃቄ ልታደርጉ ይገባል፡ግልባጭ፦ለክፍለ ጦር አመራሮች፣ለብርጌድ አመራሮች፣ለሻለቃ መሪዎች፣ለፋኖ መረጃና ደህንነት፣በክፍለ ጦሩ ውስጥ ለምትገኙ የፋኖ ሀይሎች፣ለውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን፣ለመረጃ አዘጋጁ፡

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Jan, 09:25


የፋሽስቱ እና ጨፍጫፊው ብልፅግና አገዛዝ ወላጅ እናት የወታደራዊ ስልጠና ግዳጅ ዘመቻ እና አፈሳ ጀመረች‼️
__
የትግ
ራይ ክልል ወጣቶች ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ በግድ እየተወሰዱ መሆኑን Ethio-Forum ዘግቧል።

ቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇

#ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

17/05/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ

https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 17:29


• ታኅሣሥ 3 ቀን 2017 ዓ.ም. በደቡብ ጎንደር ዞን አንዳቤት ወረዳ ገነተ-ማርያም ቀበሌ አርክን በተባለ ልዩ ጎጥ ሲያመርቱ የዋሉትን የጤፍ ምርት ለመጠበቅ አውድማ ተኝተው የነበሩ 5 የአንድ ቤተዘመድ አባላት የሆኑ አርሶ አደሮች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እንደተገደሉ የተጎጂዎች ቤተሰቦች ለኢሰመኮ አስረድተዋል። በአካባቢው ሲንቀሳቀሱ የነበሩት ታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) ቀደም ብለው ከአካባቢው በመሸሻቸው የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ሲገቡ አውድማው ላይ ተኝተው ያገኟቸውን በግጭት ውስጥ ምንም ተሳትፎ የሌላቸውን አርሶ አደሮች እንደገደሏቸው ጨምረው ገልጸዋል።  

• ታኅሣሥ 11 ቀን 2017 ዓ.ም. ከደብረ ማርቆስ ከተማ ወደ ደብረ ኤልያስ ወረዳ በጭነት መኪና ተሳፍረው በመጓዝ ላይ የነበሩ የደብረ ኤልያስ ወረዳ የመንገድ ትራንስፖርት ጽሕፈት ቤት 2 ሴት ሠራተኞች ጎዛመን ወረዳ ውግር ቀበሌ ሲደርሱ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የታጠቂ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) አባላት ከመኪና አስወርደው ከወሰዷቸው በኋላ በማግሥቱ ታኅሣሥ 12 ቀን 2017 ዓ.ም. ተገድለው እንደተገኙ የሟች ቤተሰቦች አስረድተዋል።

• በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ብሔረሰብ ዞን እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ሸካ ዞን አጎራባች ቀበሌዎች መካከል አልፎ አልፎ በወሰን አለመግባባት ምክንያት ግጭቶች የሚከሰቱ ሲሆን፣ ኅዳር 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ንጋት ድረስ በዘለቀ ግጭት በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ብሔረሰብ ዞን፣ መንገሺ ወረዳ፣ የሪ ቀበሌ ጂፎር ንኡስ ቀበሌ ውስጥ 5 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ደርሷል። እንዲሁም የተወሰኑ ነዋሪዎች የቤት ውስጥ ዕቃዎችን እና የእርሻ ሥራ መሣሪያዎችን ጨምሮ ንብረት  ተዘርፏል።

• በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን፣ ሳጃ ወለል ወረዳ፣ የላሎ ገለታ ቀበሌ ነዋሪ የነበሩት አቶ ዳግም ኢገዙ እና አቶ ጸጋ ተክሌ የተባሉ 2 ሰዎች ከኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) ጋር “ግንኙነት አላችሁ፤ ስንቅ እና መረጃ ታቀብላላችሁ” በሚል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ከተያዙ በኋላ  በዚያው ዕለት ማለትም መስከረም 25 ቀን 2017 ዓ.ም. በጥይት ተገድለው አስክሬናቸው መንገድ ላይ ተጥሎ ተገኝቷል።

• መስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም. በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን፣  አመያ ወረዳ ኢተያ ገምባ ጀቴ፣ ኢላላ እና ጢሮ ኢላላ ቀበሌዎች የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) ታጣቂዎች “በአካባቢው ላለው የመንግሥት ጸጥታ ኃይል ድጋፍ ታደርጋላችሁ” በሚል አቶ አለኸኝ አባተ፣ አቶ ተመቸው አርቄ፣ አቶ በለጠ ከበደ፣ አቶ ተመስጌን ተፈራ እና አቶ አስፋ ርቀው የተባሉ 5 ሲቪል ሰዎችን ገድለዋል፡፡

• መስከረም 29 ቀን 2017 ዓ.ም. በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ አመያ ኢተያ ገምባ ጀቴ ቀበሌ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች አቶ ሙሳ ኑሩ፣ አቶ ኢብራሒም መሐመድ፣ አቶ ኢብራሒም ኡመር እና አቶ ጉልማ (ከ5 ቤተሰቦቹ ጋር) በአጠቃላይ 9 ሰዎችን ለኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) “ድጋፍ ታደርጋላችሁ” በሚል ገድለዋል።

• ጥቅምት 9 ቀን 2017 ዓ.ም. በምዕራብ ወለጋ ዞን፣ ቤጊ ወረዳ፣ የኮበሬ ቀበሌ ነዋሪ የነበሩ አቶ መሐመድ ሀጂ ጀማል የተባሉ ሰው ለኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) “ድጋፍ አድርገሃል” በሚል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች  ከተያዙ በኋላ በዕለቱ በጥይት ተገድለው አስክሬናቸው መንገድ ላይ ተጥሎ ተገኝቷል።

• ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ላይ በምዕራብ ወለጋ ዞን፣ ቆንዳላ ወረዳ፣ የወንዲ ዶች ቀበሌ ነዋሪ የነበሩት አቶ ምናለ ቃስም የተባሉ ሰው “ለኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) ድጋፍ ታደርጋላችሁ” በሚል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ከተያዙ በኋላ  በጥይት ተገድለው አስክሬናቸው መንገድ ላይ ተጥሎ ተገኝቷል።

• ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ንጋት ላይ በምሥራቅ ሸዋ ዞን፣ ዱግዳ ወረዳ፣ ብርቢሣ እና ጋሌ በተባሉ ቀበሌዎች የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) አባላት “የመንግሥት አካላትን ተባብራችኋል” በሚል በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ባደረሱት ጥቃት ሕፃናትን፣ ሴቶችን እና አረጋዊያንን ጨምሮ 17 ወንዶች እና 21 ሴቶች በአጠቃላይ 38 ሲቪል ሰዎችን ገድለዋል፤ ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ ሲቪል ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት አድርሰዋል። 78 መኖሪያ ቤቶችንም አቃጥለዋል። 

• ጥቅምት 29 ቀን 2017 ዓ.ም. ምሽት በምሥራቅ ሸዋ ዞን፣ ዱግዳ ወረዳ፣ መጃ ላሉ ቀበሌ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) አባላት በቀበሌው በሚኖሩ የጉራጌ ብሔር ተወላጆች ላይ በምሽት ቤታቸውን በላያቸው ላይ በማቃጠል እና ጥይት በመተኮስ በአጠቃላይ 12 ሰዎችን ገድለዋል።

• ጥቅምት 29 ቀን 2017 ዓ.ም. ምሽት 2፡00 ሰዓት አካባቢ በምሥራቅ ሸዋ ዞን፣ በመቂ ከተማ 02 ቀበሌ ማንነታቸው በውል ባልታወቀ ነገር ግን የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) አባላት መሆናቸው በተጎጂዎችና በተጎጂ ቤተሰቦች የተጠረጠሩ የታጠቁ አካላት በፈጸሙት ጥቃት 3 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን አንድ የ12 ዓመት ሕፃንን ጨምሮ 4 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት አድርሰዋል።

• ኅዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ሌሊት የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ “ኦነግ ሸኔ”) ታጣቂዎች በአርሲ ዞን፣ ሽርካ ወረዳ፣ ሶሌሳ ረከታ እና መከና ቀበሌዎች ነዋሪ የሆኑ የክርስትና እምነት ተከታዮችን ከሌሎች ነዋሪዎች ለይተው በፈጸሙት ጥቃት 13 ሰዎችን ከመኖሪያ ቤቶቻቸው በማስወጣት በጥይት ገድለዋል።

ምንጭ ኢሰመኮ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 17:29


• መስከረም 29 ቀን 2017 ዓ.ም. በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ደጋ ዳሞት ወረዳ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) መካከል ከተደረገ የተኩስ ልውውጥ በኋላ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች የደጋ ዳሞት ወረዳን ለቀው መውጣታቸውን ተከትሎ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) ወደ ወረዳው መቀመጫ ፈረስ ቤት ከተማ በመግባት በርካታ የወረዳ አመራሮችን፣ ሥራ ኃላፊዎችን እና “የመንግሥት የመረጃ ምንጭ ናቸው” ያሏቸውን ቢያንስ 80 ሰዎች አስረዋል። እንዲሁም የወረዳ አስተዳዳሪውን ጨምሮ 3 መኖሪያ ቤቶችን በእሳት እንዳቃጠሉ የአካባቢው ነዋሪዎች አስረድተዋል። ከመስከረም 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በቁጥጥር ሥር ውለው ከነበሩት ሰዎች መካከል 38 ሰዎች ኅዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም. በግምት ከጠዋቱ 1፡00 እስከ 2፡00 ሰዓት አካባቢ ልዩ ቦታው ፈረስ ቤት ሚካኤል 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ በታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) እንደተገደሉ ኢሰመኮ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች አስረድተዋል። ሁሉም ሟቾች ሲቪል ሰዎች (የወረዳው የሥራ ኃላፊዎች እና ነዋሪዎች) ሲሆኑ ከእነዚህ መካከል 22ቱ ሰዎች ኢሰመኮ በስም የለያቸው ናቸው።

• ጥቅምት 1 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰሜን ጎጃም ዞን፣ በደቡብ ሜጫ ወረዳ፣ ገርጨጭ (መሃል ገነት) ከተማ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) መካከል የነበረውን ግጭት ተከትሎ የመንግሥት የጸጥታ አባላት አቶ ገብሬ ሙሉዬ እና አቶ መሀሪው መኩሪያ የተባሉ 2 ሰዎችን “ከፋኖ ጋር በመሆን ስትዋጉን ቆይታችሁ ነው ወደ ቤታችሁ የገባችሁት” በማለት ከቤታቸው አውጥተው እንደገደሏቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።

• ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡20 አካባቢ በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ በደጋ ዳሞት ወረዳ፣ ፈረስ ቤት ከተማ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት አማን እንየው የተባለ 1 የ4 ዓመት ሕፃን ልጅ ሲገደል፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፈረስ ቤት ቅርንጫፍ የሚገኝበት ሕንጻ ላይ መጠነኛ ጉዳት ደርሷል። የድሮን ጥቃት በተፈጸመበት ወቅት ፈረስ ቤት በታጣቂዎች ቁጥጥር ሥር እንደነበረ እንዲሁም በጥቃቱ በሌሎች ሰዎች ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን የአካባቢው ነዋሪዎች አስረድተዋል።

• ኅዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም. በግምት ከምሽቱ 3፡20 ሰዓት በሰሜን ሸዋ ዞን፣ መንዝ ማማ ባሽ ንኡስ ወረዳ፣ “ጦስኝ አፋፍ” በተባለ አካባቢ በሚገኝ አንድ የመንገድ ተቋራጭ ድርጅት ሲጠቀምበት የነበረ ካምፕ ላይ በተፈጸመ የአየር (ድሮን) ጥቃት 2 ሕፃናትና 1 ሴት የተገደሉ ሲሆን በ5 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የአካባቢው ነዋሪዎችና የዐይን እማኞች ገልጸዋል። ተጎጂዎቹ ከ5 ዓመታት በፊት በመሬት መንሸራተት ምክንያት ባሽ ቀበሌ “ወራና ጨታ” ከተባለ ጎጥ ተፈናቅለው በዚሁ ካምፕ ተጠልለው ይኖሩ የነበሩ ናቸው። የድሮን ጥቃቱ በተፈጸመበት ወቅት አካባቢው በታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) ሥር የሚገኝ እንደነበርና ጥቃቱ ከመድረሱ በፊት ታጣቂዎቹ የመጠጥ ውሃ ለመቅዳት፣ ለመታጠብ እና ምግብ ለማብሰል ወደ ካምፑ ይመጡ እንደነበር ጨምረው አስረድተዋል።

• ኅዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰሜን ወሎ ዞን በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ከወልድያ ከተማ ወደ ቃሊም ከተማ በተከታታይ የተተኮሰ ወታደራዊ ዒላማን ያልለየ የጦር መሣሪያ በሰው ሕይወትና አካል እንዲሁም በመኖሪያ ቤቶች እና የቤት እንስሳት ላይ ጉዳት እንዳደረሰ ኢሰመኮ ያሰባሰባቸው መረጃዎች ያስረዳሉ። በወቅቱ ቃሊም ከተማ በታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) ቁጥጥር ሥር ብትሆንም የጦር መሣሪያ በሚተኮስበት ወቅት በአካባቢው ምንም ዐይነት የተኩስ ልውውጥ እንዳልነበረ ነዋሪዎች አስረድተዋል።

• ኅዳር 10 ቀን 2017 ዓ.ም. አቶ ተግባሩ ሽፌ አበበ የተባሉ የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪ የእህታቸውን ባል ተዝካር (የ“ፋኖ” አባል የነበረ) ታድመው ከደባይ ጥላትግን ወረዳ ሲመለሱ፣ በቁይ ከተማ አሰንዳቦ ፍተሻ ኬላ ላይ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በጥይት ተደብድበው ተገድለዋል። ግድያው የተፈጸመባቸው ሲፈተሹ የሟችን ፎቶግራፍ ይዘው በመገኘታቸው “ለምን ፎቶውን ይዘህ ተገኘህ?” በሚል እንደሆነና እስከ ኅዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም. እኩለ ቀን ድረስ አስከሬናቸው እንዳይነሳ ከልክለው እንዳቆዩት የተጎጂ ቤተሰቦች አስረድተዋል።

• ኅዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም. በማእከላዊ ጎንደር ዞን፣ ጎንደር ዙሪያ ወረዳ፣ ለምባ አርባይቱ ቀበሌ፣ አርባ ተንሳይ ጎጥ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ላይ የደፈጣ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ቤት ለቤት በመግባት በአርሶ አደሩ እጅ የሚገኝ ሕጋዊ የጦር መሣሪያ ከሰበሰቡ በኋላ አቶ ነጋ ያለው (75 ዓመት)፣ አቶ አጉማሴ አዱኛ (45 ዓመት) እና አቶ ታእት ታከለ (34 ዓመት) የተባሉ 3 ሰዎችን ሕዝብ በተሰበሰበበት እንደገደሏቸው የተጎጂ ቤተሰቦች እና የዐይን እማኞች አስረድተዋል።

• ኅዳር 24 ቀን 2017 ዓ.ም. ሌሊት በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ ብልባላ ከተማ በተፈጸመ የድሮን/የአየር ጥቃት እማሆይ ደስታ ካክራው የተባሉ የ83 ዓመት አረጋዊት በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ተገድለዋል። በዚሁ ግቢ ውስጥ ተከራይተው ይኖሩ የነበሩ 2 የብልባላ ጤና ጣቢያ ባለሙያዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸው ሕክምና እየተከታተሉ ይገኛሉ። ጥቃት ከመድረሱ በፊት እና ከደረሰ በኋላ በአካባቢው የድሮን ድምጽ ይሰማ እንደነበር ለማወቅ ችሏል።

• ኅዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም. በምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ እናርጅ እናውጋ ወረዳ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በአካባቢው በሚንቀሳቀሰው የታጠቀ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) መካከል የተከሰተውን የተኩስ ልውውጥ ተከትሎ ኅዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም. በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች የተተኮሰ ወታደራዊ ዒላማን ያልለየ የጦር መሣሪያ ቡሽት ኮኛ ቀበሌ፣ ግራርጌ ሰፈር በመጫወት ላይ ከነበሩ ሕፃናት መካከል ባንችግዜ አዲስ በተባለች የ5 ዓመት ሕፃን ላይ ሞት እና እባብሰው ጌቴ በተባለ የ6 ዓመት ሕፃን ላይ ቀላል የአካል ጉዳት ማድረሱን የአካባቢው ነዋሪዎች አስረድተዋል። በተመሳሳይ ቀን በዚሁ ቀበሌ በሌላ መንደር በተፈጸመ ወታደራዊ ዒላማን ያልለየ የጦር መሣሪያ ጥቃት ወይዘሮ መደሰት ሞኜ የተባሉ የ42 ዓመት ሴት የሞቱ ሲሆን 1 ወጣት ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶ በሕክምና ክትትል ላይ የሚገኝ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል።

• ኅዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. በግምት ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት አካባቢ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ፋግታ ለኮማ ወረዳ፣ ፋግታ አጠቃላይ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች (በተለምዶ “ፋኖ”) ቁጥጥር ሥር የነበሩ 12 የመንግሥት የጸጥታ አባላት እና ለጸጥታ አባላቱ ምግብ አቅራቢ የነበሩ 2 ሴቶች (ወይዘሮ ፈንታነሽ መላኩ እና ወይዘሮ ይመኙሽ አንዱዓለም) በድምሩ 14 ሰዎች ተገድለዋል። በተጨማሪም 9 በታጣቂዎች ቁጥጥር ሥር ይገኙ የነበሩ የመንግሥት የጸጥታ አባላት፣ 1 ሕፃን (ከላይ በስም የተጠቀሱት የሟች ወይዘሮ ይመኙሽ አንዱዓለም የ2 ዓመት ሴት ልጅ) እና በትምህርት ቤቱ ውስጥ ሻይና ቡና በመሸጥ የምትተዳደር 1 ሴት በአጠቃላይ 11 ሰዎች በጥቃቱ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑን የዐይን እማኞች አስረድተዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 17:28


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ በየቦታው የሚፈፀሙ ግድያዎች ተባብሰው መቀጠላቸውን ጠቆመ

ኢሰመኮ በዚህ የሩብ ዓመት ሪፖርቱ ከመስከረም ወር አጋማሽ 2017 ዓ.ም. እስከ ታኅሣሥ ወር 2017 ዓ.ም. አጋማሽ ያለውን ጊዜ የዳሰሱ ግድያዎችን እና አስገድዶ ስወራዎችን ዳስሷል። በቀጥታ እንዲህ ይቀርባል:

• በአማራ ክልል ከመስከረም 6 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. በጎንደር ከተማ፣ ቀበሌ 18፣ አዲስ ዓለም፣ ገንፎ ቁጭ፣ ቆሸ ሰፈር፣ ፋሲል ካምፓስ፣ አማኑኤል፣ ሎዛ ማርያም፣ አጣጥ እና አዘዞ በተባሉ የከተማው አካባቢዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በአካባቢው በሚንቀሳቀሰው የታጠቀ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) መካከል በነበረው የትጥቅ ግጭት በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተጸፈመ ወታደራዊ ዒላማን ያልለየ የጦር መሣሪያ ጥቃት እንዲሁም በሁለቱም ወገን በነበረው የተኩስ ልውውጥ ምክንያት ሕፃናትን እና ሴቶችን ጨምሮ ቢያንስ 10 ሲቪል ሰዎች እንደተገደሉና  በአካል እና በንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ መሆኑን ከአካባቢው ነዋሪዎች እና የዐይን እማኞች ለማወቅ ተችሏል። ከአንድ ሆስፒታል  በተገኘ  መረጃ  ብቻ በግጭቱ ምክንያት 6 ሴቶች እና 6 ሕፃናትን ጨምሮ በአጠቃላይ 32 ሲቪል ሰዎች ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው የሕክምና አገልግሎት ያገኙ ሲሆን ከነዚህ መካከል 1 ሰው ሆስፒታሉ ውስጥ ሕይወቱ ያለፈ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።

• ከመስከረም 6 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰሜን ጎንደር ዞን፣ ዳባት ከተማ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በአካባቢው በሚንቀሳቀሰው የታጠቀ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) አባላት መካከል ከነበረው የተኩስ ልውውጥ ጋር በተያያዘ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ዒላማን ባልለየ የጦር መሣሪያ ምክንያት ሕፃናትንና ሴቶችን ጨምሮ ቢያንስ 4 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን 3 ሕፃናትን ጨምሮ በ5 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ድርሷል። በተጨማሪ ቢያንስ 6 የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ደርሷል።

• መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡00 ሰዓት አካባቢ በደቡብ ጎንደር ዞን፣ ፎገራ ወረዳ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ከዓለም በር ወደ ወረታ ሲጓዙ ወጅ የተባለ ቦታ ላይ በአካባቢው ከሚንቀሳቀሱ የታጣቂ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) አባላት ጋር የተፈጠረውን የተኩስ ልውውጥ ተከትሎ፤ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በመንገድ ላይ አግኝተው እንዲሁም ከመኖሪያ ቤታቸው አስወጥተው የያዟቸውን በአጠቃላይ 10 ሲቪል ሰዎች ገድለው እንደሄዱ የዐይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች አስረድተዋል።

• መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም. በምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ ስናን ወረዳ በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው ታጣቂ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) አባላት ከምሽቱ 2፡30 ሰዓት አካባቢ አቶ ጌታ እንዳለ አንማው እና አቶ አትንኩት ሁነኛው የተባሉ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንን ከመኖሪያ ቤታቸው በመውሰድ የገደሏቸው ሲሆን በሌሎች 4 መምህራን ላይ ድብደባ ፈጽመዋል። በመምህራኑ ላይ የተፈጸመው ግድያ እና ድብደባ በ2017 ዓ.ም. ትምህርት ለማስጀመር ካደረጉት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ እንደሆነ የመረጃ ምንጮች ጨምረው ገልጸዋል።

• ከመስከረም አጋማሽ እስከ ጥቅምት አጋማሽ 2017 ዓ.ም. በምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ ቢቡኝ ወረዳ፣ ወይንውሃ ቀበሌ በተለያዩ ጊዜያት የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ቤት ለቤት በመሄድ “ፋኖን ትደግፋላችሁ” እና “የፋኖ ቤተሰብ ናችሁ” ያሏቸውን 11 ሲቪል ሰዎች በመያዝ ወይንውሃ ቀበሌ ወደሚገኘው የመከላከያ ካምፕ በመውሰድ እንደገደሏቸው ኢሰመኮ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እና የተጎጂ ቤተሰቦች አስረድተዋል።

• መስከረም 22 ቀን 2017 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ በደቡብ ጎንደር ዞን፣ ሊቦ ከምከም ወረዳ፣ አግድ ቀበሌ፣ ውሻ ጥርስ በተባለ ጎጥ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በአካባቢው በሚንቀሳቀሰው የታጠቀ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) መካከል የነበረውን የተኩስ ልውውጥ ተከትሎ፤ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች አካባቢውን ከተቆጣጠሩ በኋላ ቤት ለቤት በመግባት “የፋኖ ቤተሰብ ናችሁ” እንዲሁም “ፋኖን ትደግፋላችሁ” በሚል በ8 ሲቪል ሰዎች ላይ ግድያ ፈጽመዋል።

• መስከረም 23 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ በደቡብ ጎንደር ዞን፣ ጉና በጌምድር ወረዳ፣ ክምር ድንጋይ ከተማ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች የተተኮሰ ወታደራዊ ዒላማን ያልለየ የጦር መሣሪያ አቶ ገደፋው አለሜ በተባሉ ሰው መኖሪያ ቤት ግቢ ላይ በማረፉ 2 የቤተሰቡ አባላት (ወ/ሮ ፍቅረዓለም አለበልና ሕፃን ዮርዳኖስ ገደፋው) ሲገደሉ ሌሎች 2 ሕፃናት ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ኢሰመኮ  ለማረጋገጥ ችሏል።

• በምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ በደባይ ጥላትግን ወረዳ፣ በቁይ ከተማ እና በዙሪያ ቀበሌዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በአካባቢው በሚንቀሳቀሰው የታጠቀ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) መካከል በነበረ ውጊያ በሲቪል ሰዎች እና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል። በተለይ መስከረም 26 ቀን 2017 ዓ.ም. በግምት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት መጽሔት ልንገረው የተባለች የ3 ዓመት ሕፃን በተባራሪ ጥይት ተመትታ ቁይ ጤና ጣቢያ የሕክምና እርዳታ ከተደረገላት በኋላ ለከፍተኛ ሕክምና “ሪፈር” ብትባልም መንገድ በመዘጋቱ እና በወቅቱ ሕክምና ባለማግኘቷ ሕይወቷ ማለፉን ከቤተሰቦቿ ማረጋገጥ ተችሏል። መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም. በውጊያው የሞቱ ሰዎችን ሥርዓተ ቀብር ሲፈጽሙ የነበሩ 3 ሲቪል ሰዎች “ለምን ትቀብራላችሁ” በሚል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች የተገደሉ ሲሆን፣ አንዱ መስማት የተሳነው አካል ጉዳተኛ መሆኑን ኢሰመኮ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች አስረድተዋል።

• መስከረም 26 ቀን 2017 ዓ.ም. በምዕራብ ጎንደር ዞን፣ በቋራ ወረዳ በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የታጠቀ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) አባላት ይካሆ እና ገለጉ (አሶል) ቀበሌዎች በመግባት ነዋሪዎችን “የብልጽግናን መንግሥት ትደግፋላችሁ” እንዲሁም “ከመከላከያ ጋር ሆናችሁ ፋኖን ተዋግታችኋል” በሚል 8 ሲቪል ሰዎች ላይ ግድያ ፈጽመዋል። በተጨማሪም 60 የሚሆኑ ሰዎችን ገለጉ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ለቀናት እንዳሰሩ እንዲሁም በርካታ የቀንድና የጋማ ከብቶችን እንደዘረፉ ኢሰመኮ ለመረዳት ችሏል። ጥቃቱን በመፍራት በርካታ ነዋሪዎች ከአካባቢያቸው ተፈናቅለው የነበረ ሲሆን ከቀናት ቆይታ በኋላ ወደ ቀያቸው እንደተመለሱ ለማወቅ ተችሏል።

• መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ከቀኑ 7፡00 ሰዓት አካባቢ በሰሜን ጎጃም ዞን፣ በሰሜን ሜጫ ወረዳ፣ ዳጊ ቀበሌ ላይ በመንግሥት ኃይሎች በተደጋጋሚ በተፈጸመ የአየር ጥቃት አቶ ሞገስ ደፈርሻ የተባሉ የ70 ዓመት አረጋዊ እንደተገደሉና 2 ሴቶች የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው ለማወቅ ተችሏል። በተጨማሪም ዳጊ ጤና ጣቢያ ላይ ጉዳት እንደደረሰ እና 4 መኖሪያ ቤቶች ተመተው እንደፈራረሱ ኢሰመኮ ቃለ መጠይቅ ያደረገላቸው ነዋሪዎች አስረድተዋል። በዕለቱ የአየር ጥቃት በተፈጸመባቸው ቦታዎችም ሆነ በቅርብ ርቀት ላይ ግጭት እንዳልነበረ እና የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የታጠቀ ቡድን (በተለምዶ “ፋኖ”) አባላት በቦታው እንዳልነበሩ ጨምረው ገልጸዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 17:26


ያለው ተጨባጭ ሁኔታ(reality) ስንመለከት፤ የማራ ህልውና ትግል ከሌሎች የትግል ተሞክሮ ራሱን በማደራጀት እና ከጠላት ማረኮ በመታጠቅ በፍጥነት ጎምርቶ የታየ ፤ምንአልባት ከአለም የመጀመሪያው ቢባል ማጋነን አይሆንም።በድሮን፣በጀት፣በመድፍ፣በቢኤም ፣በዲሽቃ እና በሞርተር የገጠመን ፋሽታዊ ሀይል የተቋቋመ እና ያሽመደመደ ሀይል ነው የፋኖ ሀይላችን።
አንድነት ማለት የጋራ አላማ አንድነት(Unity for mutual aim) ነው።ካለ አላማ አንድነት አንድነት ፋኖ ከዚህ ቁመና ባልደረሰ ነበር።ይህ የአላማ አንድነት መዋቅራዊ እና አካላዊ እንዲሆን ጊዜን እና ትእግስትን ሰጠን መስራት ይኖርብናል። እንደየ ክህሎታችን፤እንደየአቅማችን ትግሉን መደገፍ፤ በተቃራኒ ለቆሙት ተንበርካኪ አለመሆናችን ማረጋገጫ ነው።
በጠላትን መሰሪ ፕሮፖጋንዳ ሰለባ(victim) ላለመሆን ደግሞ በአስተሳሰብ ቀደመን ስነልቦናቸውን መረዳት ይጠበቅብናል።ወጀቦ እንደማሚያወዛውዘው ዛፍ መሆን የሌብንም።የተያዘው ትግል የህልውና ትግል በመሆኑ በአቋማችን መወላወል የሌብንም።
በሀሳብ(idea)፣በግንዛቤ(cogniton)፣በባህርይ (behavior)ወዘተ...በመሳሰሉት አለመግባባቶች(conflicts) ሊከሰቱ ይችላሉ።ከዚህም አልፎ በራሳችን ውስጥ(internal conflict)፤በመሪዎችና በመሪዎች(among leaders)፤በመሪዎችና በጦሩ(in between the leader and the army) እንዲሁም ጦር ከጦሩ(among military forces) ጋር አለመግባባት ሊከሰት ይችላል።መሰል ችግሮች ቢፈጠሩ እንኳን ሌላ ሶስተኛ አካል ሳይገባ መፍታት ያለባቸው ራሳቸው ነው።ከዚህ ውጭ በፋኖ ፖለቲካ አድራጊ ፈጣሪ እኔ ካልሆንኩ፤እኔ ካላቦካሁት የሚል ካለ ከራሱ ጋር የተጣላ መሆን ይኖርበታል። በማናቸውም ተግዳሮት የመፍትሔ አካል ሊሆን ከቶ አይችልም፤ሊፈቀድለትም አይገባም። የፋኖን ትግል ሆነ የችግር አፈታት ስልት (conflict resolution strategy ) ለፋኖዎቻችን መተው ይኖርብናል።
ከአሉታዊ አስተሳሰብ (negative set of mind)ወጠን ወደአውንታዊ ,አስተሳሰብ (positive set of mind) መመለስ ተገቢ ይመስለኛል። በአሉባልታ ተስፋ ቆራጮች መሆን አይጠበቅብንም።ጠቢቡ ሰለሞን" ለሁሉም ጊዜ አለው" For everything ,it has seasons)ብሎ ተናግሯል። በጊዜ ብዛት ቁስል እንኳን ይድናል።ከእንከን ነጻ የሆነ አካል ከአምላክ በስተቀር የሌም።ችግሮች ቢከሰቱ እንኳን በሚስተካከልበት መንገድ ላይ ቅን እና ገንቢ ሀሳብን(constructive idea) ማበርከት እንጂ የተንኮል ጥሩንባ በመንፋት እሳት ማቀጣጠል አይጠበቅብንም።እንከን(blame)ቢኖር እንኳን
ሁሉም ነገር በጊዜ ይስተካከላል።ለጠላት ፕሮፖጋንዳ ሰለባ አለመሆን በራሱ ጊዜ አሸናፊነት ነው።ስለዚህ ተኩላውን ከበግ መለየት ያስፈልጋል።ወደድንም ጠላንም አማራን አየደረሰበት ያለውን መከራ እና ግፍ እየመከተ ያለው ፋኖ ነው። ከዚህ ሀይል በስተቀር ለአማራ ዘብ ሊቆም የሚችል የሌም።ወዳጅም ጠላት እየጣመው ሆነ እየመረረው ሊውጠው ይገባል ።ይህን ሀይል የሚመራ መሪ ስም ማጥፋት፣ትግሉን መንኳሰስ፣ልዮነት እና ጥርጣሬን ለመፍጠር የሚሰራ ለአማራ ህዝብ ግልጽ ጠላትነትን ማሳየት እንጂ የመቆርቆር ስሜት ተደርጎ ሊወሰድ አይችልም።
ድል ለተገፋው የአማራ ህዝብ!
ዘላለማዊ ክብር በትግሉ ለተሰው ሰማእታት!
ፋኖ ያሸንፋል!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 17:25


በአንደበቱ ተደብቆ አማራን ሲያጠቃ የነበረ አክቲቪስት ዘመድኩን በቀለ ፤
ለጠላት ፕሮፖጋንዳ ካልተንበረከክን አሸናፊዎች ነን።

አንባቢዎቼ ከታች የተገለጸው መጣጥፍ የጸሀፊውን አቋም ብቻ የሚገልጽ ነው።
በክቡር መዝገቡ
24/01/25

የቅድስት ድንግል ማሪያምን ፎቶ በደረቱ ይዞ ጸሎት እናድርግ ብሎ በመጀመር መሀበራዊ ሚዲያ በመጣድ የሚታወቀው ዘመድኩን በቀለ ፋኖዎቻችን በአንገታቸው ባሰሩት የደረት መስቀል ሲዘባበት ሰማሁ።"ጉድ እና ጅራት ወደዃላ ነው" እንዲሉ ዘመድኩን በቀለ በአንደበቱ ተደብቆ አማራን ሲያጠቃ የነበረ ጠላት እንደሆነ እየተገለጠ የመጣበት ወቅት መሆኑን ተረዳሁ።
የጎጃም ፋኖ መሪ ቃል በሆነው"አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ ፤አዲስ ተስፋ" በሚለው መፈክርም እንዲሁ ሲዘባበት ሰማሁ። ፋኖዎቻችን ክርስቶስ የተሰቀለበትን መስቀል(crucifix) በደረታቸው ማድረጋቸው ለእምነታቸው ሆነ ለነጻነት ትግሉ እስከቀራኒዮ መጓዝን የሚያሳይ ምልክት ነው። አይቻልም እንጂ ጌታችን መድሀኒታችን በተሰቀለበት መስቀል ልክ ብንሸከመው ክብራችን እንጂ የሚያሰድብ አይደለም።በቅድሱ መጽሀፍታችን እንደተቀሰው "የመስቀሉ ቃል ለሚጠፋት ሞኝነት፣ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ሀይል ነው" ይላል።ታዲያ አንድ ክርስቲያን ፋኖ ይህን ቢያደርግ ዘመድኩን ሆነ ሞጣ ቀራኒዮን እንደታምር የሚያስለፈልፋቸው እና ለተቃውሞ ያነሳሳቸው ምክንያቱ ምንድን ነው? የሰፈረባቸው አጋንት ካልሆነ ሌላ ምን ሊባል ይቻላል።
ብዙ አክቲቭስት ነን ባዮች ሳያቫሩ የሚለፈልፋት ሶሻል ሚዲያ መተዳደሪያቸው ስለሆነ ነው።የታጋዮችን ስም በማብጠልጠል ሰዎች ስራ ፈተው እንዲያዳምጧቸው ማድረግ የእለት ተለት ዋና ተግባራቸው ነው።ቢጤአቸውን ሲያስደስቱ ፤ለእውነት የቆሙትን ያበሳጫሉ ።
ከቤት ተደብቀው የሚሰሩት ስራ በመሆኑ ለምላሳቸው መቆጣጠሪያ የሌውም።ዘመድኩን እንዳሁኑ እውነተኛ ማንነቱ የተገለጠበት ጊዜ የሌም፤ድሮ ድሮ ለጀሮ የሚስቡ ጥሩ ጽሁፎችን በመጻፍ ፋኖን ሆነ የአማራ ትግልን ደጋፊ በመምሰል ይታወቅ ነበር። የብዙዎችን ትኩረት የሚስብ እና "ግፋ በለው!" የሚያስብል እንድምታ ነበረው ።" ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል አይነት" ሳይጠጣ የሆዱን አዝረከረከው።መጨረሻው ይህ ይሆናል ብሎ የገመተ አልነበረም።
አንዳንዶቹ "ይህ ግለሰብ ለአማራው የቆመ አይደለም።የማይታመን አጭበርባሪ ነው" በማለት ተንኮሉን ቀድመው የተረዱ ነበሩ።
ዘመቻ በሚመስል መልኩ በፋኖ አመራሮች ላይ ስም ማጥፋት የተጀመረበት ዋና ምክንያት ምንድን ነው?
ትግል ያለመሪ መመራት ይቻላል ወይ? ጉንዳንም ሆነ የንብ መንጋ ቢሆን እንኳን ያለ አውራ አይኖርም።ይህ የተፈጥሮ ህግ ነው። የፋኖ መሪዎችን ነጥሎ በፕሮፖጋንዳ ለመምታት እየተደረገ ያለው ምክንያቱ ግልጽ ነው።
የጎንደር ፋኖዎች ጥምረት፤ የሌሎች ፋኖ እዞች የአንድነት ጉዞው ተስፋ ማጫር ጠላቶቻችንን እጅግ አስደንግጦአቸዋል፤ መንገዱ አቀበትና ቁልቁለት እንዲበዛበት ለማድረግ ሙሉ ሀይላቸውን በመጠቀም ዘመቻ በሚመስል መልኩ በፋኖ መሪዎቻችን ከፍተኛ ስም በማጥፋት ተጠምደው እረፍት አጠዋል ።
ጥላቻቸው እና ጠላትነታቸው ገንፎሎ ወጦ መረን ለቀው ፋኖዎቻችንጨበሚለብሱት አልባሳት፣በደረታቸው ባለ መስቀል፣ማስታወሻ በሚዮዙበት የሚነገት ቦርሳ ሳይቀር ማሾፍ ጀምረዋል። ለዚህ ለእንቱፋንቶ ፋኖዎቻችን እንካ ስላንትያ አይገጥሙም።የነጻነት ታጋይ ናቸው እና ጉቶውን ፤እረሙን በዘዴ እየነቀሉ ይጓዛሉ። ፖለቲካዊ እንድምታው ጠላቶቻችን ምን ያክል ተስፋ እንደቆረጡ ማሳያ መሆኑን ያስረዳል።ወዳጅ መስለው የተጠጉ የአማራ ጠላቶች በራሳቸው ጊዜ እየለፈለፋ በአደባባይ ራቁታቸውን ወጠዋል።የሚያምኑት የፋኖዎቹ አምላክ ታምሩን አሳይቷል።የተደበቀው ጠላት ጠበል እንደተረጨ አጋንት እየለፈለፈ ፤ጥርሱን እያፏጨ ሲኦል የሚገባ ይመስላል።እንደዚህ አጋንት ለፍልፎ ሲወጣ እጅግ ያስደስታል።አወ !"የመስቀሉ ፍቅር ለእኛ ለምንድነው ሀይል ነው...።ሀይሉን አሳይቶናል።
ለመሆኑ አክቲቪስት ነን እያሉ እሚያደነቁሩን ጠላቶቻችን የፋኖ ሀይላችን ለመከፋፈል እና ደጋፊዎች ተጠራጣሪ እንዲሆኑ የሚጠቀሙበት ዘዴ ምንድን ናቸው? በእኔ እይታ ያስተዋልኳቸው ጥቂቶችን ለማቅረብ እሞክራለሁ።
1ኛ/መረጃ አለን በአደባባይ እናሰጣዋለን(We have evidence ,we shall disclose it.)
ጠላቶቻችን ትግሉን ደጋፊ መስለው በመቅረብ ሲሰልሉን መቆየታቸው።የሰበሰቡትን የግል ሆነ የፋኖ ሚስጥር እንደማጥቂያነት ለመጠቀም መሞከር።ሚስጥር አለን እናሰጣዋለን በማለት የተደበቀ መረጃ በጃቸው እንዳላቸው በመቧረቅ ማህበረሰቡ ፋኖን በጥርጣሬ እንዳያየው ማድረግ።
2ኛ/ለፋኖ የተደረገውን የገንዘብ ድጋፍ በጅምላ ተበልቷል(ripped off or deceived) የሚል አሉባልታ በመርጨት ረጂው አካል እጁን እንዳይዘረጋ እና ባደረገው እንዲጸጸት ማድረግ።
3ኛ/በፋኖዎች አንድነት እንደሌለ አጋኖ አሉባልታ ማውራት(Spreading rumors as their is no unity among Fano's)፤
አንድነት ሀይል ነው።በአንድ ጀንበር የሚመጣ ክስተት ግን አይደለም።የጋራ ስራን ይጠይቃል።አንዱ ምሰሶ ሲተክል ሌላው ማገር ማቀበል ይጠበቅበታል።
የጋራ ርእይ፣አላማ እና ግብ ልዮነት እስከሌለ ድረስ አንድነት መሰረቱ እንደተሰራ ማመን አለብን። አንድነት መጀመሪያ የሚገነባው በአእምሮአችን ነው።ይህ ትልቅ ግንባታ ተገንብቷል። የቀረው ጡቡን መደርደር እና ጣሪያውን መስራት ብቻ ነው። ስለሆነም አንድነት ሸርሻሪዎችን መለየት እና አፍራሽ ፕሮፖጋንዳቸውን ቦታ አለመስጠትና ሰለባ አለመሆን ያስፈልጋል።
4ኛ/ፋኖ አንድ ሳይሆን ገንዘብ አልረዳም የሚል ሰንካላ ምክንያት እንዲናፈስ ማድረግ እና እጅን መሰብሰብ።ሰበብ መፍጠር።
ደሙን እያፈሰሰ፤አጥንቱን እየከሰከሰ ላሉ ፋኖ እገዛ ማድረግ አንድነት እስኪመጣ የሚጠበቅ ጉዳይ አይደለም።ሲቆስል ቁስሉን በአረቄ እየጠረገ ለሚዋጋልህ ፋኖ አፋጣኝ ድጋፍ ያስፈልጋል።ንፋግነት ካልሆነ በስተቀር ድጋፍ ለማድረግ የፋኖ አንድነት መዘግየት ምክንያት ሊሆን አይችልም፤
5ኛ/ሀሜት መርጨት(Spreading gosip)፤
በትግል ወቅት የምንወዳቸውን፣ መተኪያ የሌላቸውን ፋኖዎቻችን ልንነጠቅ እንችላለን። ስለሆነም በትግል የተሰው ፋኖዎች ላይ ከደሙ ንጹህ የሆኑትን ፋኖዎችን ከግድያው በስተጀርባ ያሉ አስመስሎ ያለበቂ ማስረጃ በድፍረት በማውራት ሀሜት ማሰራጨት፤
6ኛ/የፋኖ መሪዎችን መልካም ስም ማጥቆር( Character assasination)፤
ግዙፋን የፋኖ ሀይል እየመሩ ያሉ ፋኖዎችን "ብአዴን ቅጠረኞች" በማለት ስም መስጠት፤ስብእናቸውን ማንቋሸሽ።ባልዋሉበት ሜዳ ማዋል(scapegoating)
7ኛ/በፋኖ አመራሮች መካከል ልዮነት ያለ አስመስሎ ወሬ ማናፈስ(Disiminating hearsay as there is differences among Fano's) ፤
8ኛ/የሀሰት መረጃ ፈጥሮ መርጨት(Disiminating untrue evidences፤
ጥቂቶቹ ናቸው ብየ የማስባቸው መላምቶች(hypotheses) ናቸው።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 17:21


ዘመቻ ዮሐንስ በጎጃም ተጠናክሮ ቀጥሏል!!!

ዛሬ በምስራቅ ጎጃም ዞን በተለያዩ አካባቢዎች ዘመቻ ዮሐንስ በሚል ዘመቻ ጠንከር ያሉ አዉደዉጊያዎች ተደርገዋል።

በምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ዋሸራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በተደረገዉ ዘመቻ ዮሐንስ ተጋድሎ ከ40 በላይ የጠላት ሀይል መደምሰሱ ተገልጿል።

በዚህ ዘመቻ አገዛዙ ከፍተኛ የሆነ ሰባዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ማስተናገዱ ታዉቋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 16:53


አርበኛ አራጋው እንዳለ ይባላል። ዳባት ያፈራችው የወንዶች ቁና ነው። ለወገኑ ሲል ህይወቱን አደጋ ላይ ጥሎ ወያኔን ፊት ለፊት የተጋፈጠ ደፋርና ሀሞተ ኩሩ ጀግና ነው።

ያኔ መከላከያ ክብሩ ሳይወርድ የመከላከያ ሰራዊት አባል በመሆን የአገሩን ዳር ድንበር አስከብሯል። ከውትድርና መልስ በነርሲንግ ሙያ ተመርቆ የግል ክሊኒክ ከፋቶ እየሰራ እያለ ጫካ ያሉ ሽፋቶች ሲቆስሉ ታክማለህ በማለት ወያኔ በማዕከላዊ እስር ቤት አስሮ ብዙ እንግልት አድርሶበታል።

አርበኛ አረጋው የወገኑ መበደልና መሞት ሁሌም ያሳስበዋል። በጣም ሲበዛ ሀቀኛ፣ታማኝ ና ለማዕተቡ ሟች ነው።

አርበኛ አራጋው በሁለት ቢላዋ የተሳለ ቢላዋ ማለት ነው። ሲያሻው ጠላትን በጥይት የሚደፋ በሌላ ጊዜ የቆሰሉ የትግል ጓዶቹን የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ የሚያደርግ ሁለገብ ተዋጊ ነው።

ስለ አርበኛ አራጋው ብዙ ያልተነገሩ ጀብዶች አሉ። አሁንም ከፊት በመሰለፋ የአብይ አህመድ ገረድ ሰራዊት እየረፈረፈው ይገኛል።

  "ነፋጠኝነት ይለምለም"።
  
       የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ም/የፓለቲካ መምሪያ ሀላፊ አባት አርበኛ አራጋው እንዳለ

 

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 14:17


የድል ዜና
በጀግናው ሰማዕት ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ የተሰየመው " ዘመቻ ዮሐንስ" ትልቅ ድል አስመዝግቧል ።

ዛሬ በተደረገ ማጥቃት ዋሸራ እና አካባቢው መሽጎ በነበረው የወራሪው መከላከያ ላይ ድል ተቀዳጅተናል።
በዚህ በ"ዘመቻ ዮሐንስ" በአማራ ፋኖ በጎጃም በሁለተኛ ክፍለጦር የንስር ብርጌድ : መብረቁ ተፈራ ቅርጌድ እና ደጋ ዳሞት ብርጌድ ባደረጉት ጥምር ማጥቃት አንድ ሻለቃ የጠላት ሐይል ተደምስሷል ።

46 ሙት : 27 ከባድ ቁስለኛ የተደረገ ሲሆን በነበረው አውደ ውጊያ የተሳተፉ ብርጌዶች ከወትሮው የተለየ ጥምረት አሳይተዋል ።
በጀግናው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ የተሰየመው "ዘመቻ ዮሐንስ " ተጠናክሮ ይቀጥላል ።

የምንታገለው ሞተን ህዝባችንን ለማዳን ነው !!
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
(የአማራ ፋኖ በጎጃም )
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 14:17


የጠበቃ አስረስ ቃለ መጠይቅ

አርበኛ አስረስ ማረ ከድል በኋላ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ያካተተ ስርዓተ መንግስት የመመስረት እቅድ እንዳላቸው ገለጸ
እኛ ካሸነፍን በኋላ ኢትዮጵያ የሚኖራት ህገመንግስት ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ያሳተፍ ይሆናል ሲል የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል ሰብሳቢና የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አርበኛ አስረስ ማረ ከጎርጎራ ቲቪ ጋር በነበረው ቆይታ ተናግሯል፡፡
አርበኛ አስረስ የግሌ ያለውን አስተያየት በሰጠበት በዚህ ቃለ መጠይቅ “መነሻችሁ የት ነው ፣ መድረሻችሁ የት ነው” በሚለው ጉዳይ ላይ በሰጠው ምላሽ “እኛ የምናደርገው የፖለቲካ ትግል ነው ፣ መነሻና መድረሻ የሚለው ሃሳብ ርዕዮተ አለም ፣ አሊያም ማኒፌስቶ ያልሆነ ነገር ነው” ብሏል፡፡
ስለዚህ መነጋገር ያለብን ስለትግል ርዕዮተ አለማችን ነው ብሏል፡፡ በዚህም የትግል ርዕዮተ አለማችን የአማራ ብሄርተኝነት ነው ሲል ገልጿል፡፡
አላማችን ደግሞ የብልጽግናውን አገዛዝ ጥሎ በሁሉም ኢትዮጵያዊ የተመሰረተ ስርዓተ መንግስት ማምጣት ነው በሚል አብራርቷል፡፡ የግድ መነሻና መድረሻችሁ ምንድን ነው ከተባለ ግን የአማራ ህዝብ ህልውና ነው ብሏል፡፡ 

እኛ በብቸኝነት ስላሸነፍን ብቻ የምናረቀው ህገመንግስት አሊያም የምናወጣው ህግ ዘላቂ ሰላም ያመጣል ብለን ስለማናምን ከድል በኋላ የሁሉም ኢትዮጵያውያን ፍላጎቶች የታከሉበት ህገመንግስት ይኖረናል ብሏል፡፡
“እኔ እየታገልኩ ያለሁትና አመራር የሆንኩበት ድርጅትም የሚታገለው ለአማራ ህዝብ ነው ፣ ስለዚህ እኛ ያወጣነው ህግ ሌላውንም ይግዛ የሚል እምነት የለንም” ሲል ገልጿል፡፡

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 14:17


የድል ዜና!!

ዘመቻ ዩሐንስ አለማየሁ ተጀምሯ።

በጀግናው ሰማዕት ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ የተሰየመው " ዘመቻ ዮሐንስ" ትልቅ ድል አስመዝግቧል ።

ዛሬ በተደረገ ማጥቃት ዋሸራ እና አካባቢው መሽጎ በነበረው የወራሪው መከላከያ ላይ ድል ተቀዳጅተናል።
በዚህ በ"ዘመቻ ዮሐንስ" በአማራ ፋኖ በጎጃም በሁለተኛ ክፍለጦር የንስር ብርጌድ : መብረቁ ተፈራ ቅርጌድ እና ደጋ ዳሞት ብርጌድ ባደረጉት ጥምር ማጥቃት አንድ ሻለቃ የጠላት ሐይል ተደምስሷል ።

46 ሙት : 27 ከባድ ቁስለኛ የተደረገ ሲሆን በነበረው አውደ ውጊያ የተሳተፉ ብርጌዶች ከወትሮው የተለየ ጥምረት አሳይተዋል ።
በጀግናው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ የተሰየመው "ዘመቻ ዮሐንስ " ተጠናክሮ ይቀጥላል ።
=====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/andeamharamedia
https://t.me/andeamharamedia

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 14:15


በቋራ ኦሜድላ ክፍለ ጦር ሰራዊት "የበረሃ መብረቆች" የተሰኙ ልዩ ኃይል ኮማንዶዎችን ያስመረቀው።

በዳስ ጉንዶ ቀጠና፣ በሽንፋ ቀጠና በተደረገው ትንቅንቅ በአርበኛ ሸጋ ጌታቸው እየተመራ ከ100 በላይ ጠላት የተደመሰሰበት፣ ከበርካታ ነፍስ ወከፍ መሳሪያ በተጨማሪ አንድ ዲሽቃና አንድ ሞርተርም  የተመማረከበት ውጊያ የመራው በምዕራባዊ የጎንደር ክፍለ ሃገር ግንባር የሚንቀሳቀሰውን ቋራ ኦሜድላ ክፋለ ጦር አዛዥ የ24 ዓመቱ ወጣት አርበኛ ሸጋ ጌታቸው።

"የጎንደር ክፍለ ሃገር የአማራ ፋኖ ሰራዊት ይሰለጥናል: ይታጠቃል: ከሌሎች የአማራ ወንድሞቹ ጋር እየተናበብ ጥላቶችኑ ይረፈርፋል"!!
 
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ምክትል ወታደራዊ አዛዠ እና ቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ዋና አዛዡ አርበኛ ሸጋ ጌታቸው

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 12:44


በአማራ ክልል በሶስት ወራት ውስጥ 120 ንጹሀን ዜጎች መገደላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ፡፡ በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልልም ከ80 በላይ ንጹሃን እንደተገደሉ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ ጋምቤላ ክልሎች ያደረጋቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡

ኮሚሽኑ እንደለጸው ሪፖርቱ ከመስከረም ወር አጋማሽ 2017 ዓ.ም እስከ ታኅሣሥ 2017 ዓ.ም አጋማሽ ባለው ጊዜ ውስጥ ያለውን ጊዜ የሚመለከት ነው ብሏል፡፡

በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በግጭት ዐውድ ውስጥ ባሉ አካባቢዎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በሙሉ የሚሸፍን አይደለም ያለው ኮሚሽኑ በእነዚህ አካባቢዎች በነጻነት ተንቀሳቅሶ የተሟላ ክትትልና ምርመራ ለማካሄድ ምቹ ሁኔታ ባለመኖሩ፣ ውጤታማ ክትትልና ምርመራ የተከናወነባቸውን ጉዳዮች ብቻ በማሳያነት እንዳቀረበም ገልጿል፡፡

ኢሰመኮ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው በግጭት በተጎዱ አካባቢዎች ከደረሱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች አሳሳቢ ሆነው ከቀጠሉ ጉዳዮች መካከልም ከፍርድ ውጭ ግድያ መፈጸም፣ በግጭት ዐውድና አካባቢ የሚደርስ የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመትና ዘረፋ ዋነኞቹ ናቸው ተብሏል፡፡
እንዲሁም የዘፈቀደ፣ የጅምላና የተራዘመ እስራትና የተፋጠነ ፍትሕ እጦት፣ አስገድዶ መሰወር፣ እገታ፣ በመዘዋወር መብትና በመጓጓዣ መንገዶች ላይ የሚፈጸም ሕገ-ወጥ ገደብ፣ የሀገር ውስጥ መፈናቀል እና የዳኝነት ነጻነት መሸርሸሮች እንዳሉም ኢሰመኮ በሪፖርቱ ላይ ጠቅሷል፡፡

የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ደግሞ መንግስትን ትረዳላችሁ በሚል ንጹሃን ዜጎችን እንደሚገድሉ ተገልጿል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች የዘፈቀደ እስር እየፈጸሙ እንደሆነ እና በአማራ ክልል ብቻ ከ6 ሺህ በላይ ዜጎች ዳንግላ፣ ጭልጋ፣ ኮንቦልቻ እና ሸዋ ሮቢት ከተሞች ከህግ ውጪ በእስር ላይ ናቸው ተብሏል፡፡

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 12:43


የዘር ማጥፋት አዋጅ የታወጀበት የአማራ ህዝብ በአንድ ቀን ከ20  በላይ ንፁሀን ተገድለዋል።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨


በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር እና ምዕራብ ጎጃም ዞኖች "በመንግሥት ኃይሎች" በአንድ ቀን በተለያዩ ሰዓታት ውስጥ ተፈጸሙ በተባሉ ጥቃቶች 20 የሚሆኑ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የተጎጂ ቤተሰቦች እና የዓይን እማኞች ተናገሩ።

የጥምቀት በዓል በተከበረ በማግስቱ ሰኞ በማዕከላዊ ጎንደር፣ አለፋ ወረዳ እንዲሁም በምሥራቅ ጎጃም፣ ቋሪት ወረዳ በዓል በሚያከብሩ እና በእርሻ መስክ ላይ ለከብቶች መኖ ሲሰበስቡ ነበሩ በተባሉ ሰዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት ነው ግድያው የተፈጸመው።

በሁለቱም ዞኖች ውስጥ በአንድ ቀን የተፈጸመውን ጥቃት በተመለከተ ቢቢሲ የየአካባቢዎቹን ነዋሪዎች፣ የዓይን እማኞችን እና የጥቃቱ ሰለባ የሆኑ ቤተሰቦችን ያነጋገረ ሲሆን፣ የአካባቢዎቹ አስተዳዳሪዎችን ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።በክስተቱ ከተገደሉት ሰዎች መካከል አንድ ቄስ እና ታዳጊ ልጆች እንደሚገኙበት የተናገሩት የቢቢሲ ምንጮች ሁሉም ሰላማዊ ነዋሪዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።


በእነዚህ ሁለት ክስተቶች ተገድለዋል ከተባሉት ሃያ ያህል ሰዎች በተጨማሪ ሌሎች በርካት ያሉ ሰዎች በጥይት እና በድብደባ አካላዊ ጉዳት እንደደረሰባቸው ነዋሪዎች ገልጸዋልበተለያዩ የአማራ  ክልል አካባቢዎች ከአንድ ዓመት በላይ በሆነው  ግጭት የመንግስት ሀይሎች በሚያደርሱት  ጥቃቶች በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን የመብት ድርጅቶችን ጨምሮ በተለያዩ ወገኖች የሚወጡ ሪፖርቶች ያመለክታሉ።

ማዕከላዊ ጎንደር ዞን፣ አለፋ ወረዳ

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አለፋ ወረዳ አምቻሆ ቀበሌ 30 በተባለ አነስተኛ ከተማ ሰኞ ጥር 12/2017 ዓ.ም. ነዋሪዎች "የመንግሥት ወታደሮች" ናቸው ያሏቸው ኃይሎች ሰዎችን ከቤት በማስወጣት እና መንገድ ላይ ግድያ መፈጸማቸውን ሁለት የዓይን እማኞች እና አንድ የሟች ቤተሰብ ገልፀዋል።

በዕለቱ ረፋድ 4፡30 አካባቢ የመንግሥት ኃይሎች ከወረዳው ዋና ከተማ ሻውራ ወደ ደልጊ እየተጓዙ ነበር ያሉት እማኞች፤ የአካባቢው ማኅበረሰብ ቃና ዘገሊላ በዓልን በማክበር ላይ ሳሉ ጥቃት ተፈጽሟል ብለዋል።

"ጥይት ሲጪህ ነው የሰማነው" በማለት ሁኔታውን የገለፁ አንድ የዓይን እማኝ፤ ከ100 በላይ ይሆናሉ ሲሉ የገመቷቸው የመንግሥት ኃይሎች በአካባቢው እንደነበሩ ተናግረዋል።ጥቃቱን ሲፈፅም "ጥይቱ ፋታ የለውም። አንዱ ጊቢ ገብተን . . . ሕይወታችን ለማትረፍ ችለናል" በማለት እንዴት እንደተረፉ ተናግረዋል።

ተኩስ ሲከፈት በስፍራው ድንጋጤ እና መረበሽ መፈጠሩን የተናገሩት ነዋሪው ". . .ሰውም ተደነጋገጠ። ወደ ቤት የገባም አለ፤ ያልገባም አለ። እያባረሩ የገደሉትም፤ የመቱትም አለ፤ ከቤት እያወጡ እያናዘዙ. . . የገደሉት አለ" ብለዋል።

ወደ ዘጠነኛ ክፍል ያለፈ ልጃቸው እንደተገደለባቸው የተናሩ እና ለደኅንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈቀዱ አባት ልጃቸው "ሥራ ቆይቶ ሲመጣ ነው ያለምንም ምክንያት የተገደለው" ሲሉ በምሬት ተናግረዋል።

"ተኩስ ፈነዳ። ምንድን ነው ብለን ተደበቅን። በኋላ ሲረጋጋ ብንወጣ [አስከሬን] ወድቆ አገኘን" ስሉ እማኝነታቸውን የተናገሩት የሟች አባት፤ አስከሬን ሲያነሱ "የአንተው ልጅም ወድቋል አሉኝ፤ እኔም ልጄን አነሳሁ" ሲሉ ልጃቸው ከሟቾች ውስጥ ይሆናል ብለው እንዳልጠረጠሩ ለበቢሲ ተናግረዋል።

ለጥቃቱ መንስኤ በአካባቢው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጠው እና እግድ የተጣለበት ሞተር ሳይሆን እንደማይቀር ነዋሪዎች ጠርጥረዋል።"'ሞተር ለምን ታንቀሳቅሳላችሁ? እዚህ ሞተር ካለ ፋኖ አለ' ብለው በዚህ ተበሳጭተው ነው ጨፍጭፈዋቸው የሄዱት" ሲሉ ለጥቃቱ ምክንያት የእንቅስቃሴ ክልከላ የተደረገበት የሞተር ትራንስፖርት ሳይሆን እንደማይቀር አንድ ነዋሪ ተናግረዋል።

ለክብረ በዓሉ ዘመድ ለመጠየቅ ወደ ከተማዋ በሞተር እየገቡ የነበሩ እና ከጥቃቱ ያመለጡ ሌላ የዓይን እማኝ "እኛ ላይ ተኩስ ጀመሩ። ሞተሩን፤ ሰዉንም ያገኙትን በሙሉ ነበር የሚመቱት" ሲሉ ስለ ጥቃቱ ቅፅበት ተናግረዋል።

እርሳቸው ሮጠው ሲያመልጡ ሞተሩን ሲያሽከረክር የነበረው ባለትዳር ጓደኛቸው ወዲያው መገደሉን የተናገሩት እማኙ፤ ሰባት ሠዎች መገደላቸውን እና ሌሎች ስድስት መቁሰላቸውን ለቢቢሲ ገልፀዋል።

ባለሞተሩን እንደሚያውቁት እና ስለመገደሉም ማረጋገጫ የሰጡ ሌላ እማኝ፤ "በር እያስከፈቱ ነው [የገደሏቸው]፤ መንገድ ላይ የገደሉት ሞተረኛውን ብቻ ነው" ብለዋል።

"አንዱ ልጁን ይዞ ወደ ጥምቀት ሊሄድ ሲል፤ ልጁን ነጥለው ገደሉት። ሌላኛውም ልኳንዳ አራጅ ነው፤ ጠላ ቤት አግኝተው ነው የገደሉት። አንዱም የቀን ሥራ ነው የሚሠራው። ሁሉም ምንም የሌላቸው ደሆች ናቸው፤ . . . ንፁህ ሰው ነው የተጨፈጨፈው" ሲሉ ሌላ ነዋሪ ስለ ሟቾቹ ማንነት ተናግረዋል።

"ወርቅ ልጅ ነበር" ሲሉ ልጃቸውን የገለፁት የሟች አባት፤ ቢቢሲ ሲያገኛቸው ሠልስት (ሦስተኛው የሐዘን ቀን) ተቀምጠው የነበረ ሲሆን፣ ቃለ መጠይቁን እያለቀሱ መቀጠል አልቻሉም።

ከሟቾቹ ውስጥ ባለፈው ሳምንት ቀለበት ያሰረ ዘመዳቸው እንደሚገኝበት የተናገሩ ሌላ ነዋሪ፤ "ሁሉንም አውቃቸዋለሁ" ሲሉ ጥቃቱን "አሰቃቂ" ብለውታል።

አስከሬን ያነሱት የዓይን እማኙ ሰባት ሰዎች እንደተገደሉ ገልፀው፤ በማግስቱ ማክሰኞ ጡሩምባ ተነፍቶ የጠፉ ሰዎች ሲፈለጉ እንደነበር ጠቁመው፤ የሌላ አካባቢ ነዋሪ የሆኑ ተጨማሪ የሁለት ባል እና ሚስት አስከሬን መገኘቱን ገልፀዋል።

የሟቾቹ ቁጥር ዘጠኝ እንደሆነ የተናገሩት እማኙ አምስት ሰዎች በጥይት እና በድብደባ እንደቆሰሉም ተናግረዋል።

የመንግሥት ኃይሎች በ125 ሺህ ብር የገዙትን የእርሳቸውን ጨምሮ አምስት ሞተር ብስክሌቶችን አቃጥለው 13 ሞተሮችን ደግሞ መውሰዳቸውንም ተናግረዋል።

"ማንም የገጠማቸው የለም" ሲሉ በአካባቢው በመከላከያ እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ግጭት እንዳልነበረ የገለፁት ነዋሪው፤ "አንድም ፋኖ የለም። ከከተማችን ፋኖ፤ መከላከያ ሲመጣ አልፎ ነው የሚሄደው" በማለት የጥቃቱ ሰላባዎች ሰላማዊ ሰዎች እንደሆኑ ገልፀዋል።

የሟቾች ሥርዓተ ቀብር ማክሰኞ ጥር 13/ 2017 ዓ.ም. አምቻሆ መድኃኒያለም በተባለ ቤተ ክርስቲያን እንደተፈጸመ ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።"ስድስቱ አስከሬን አንድ ቤተ ክርስቲያን ነው የተቀበረው። ፍትሃትም በአንድ ነው" ያሉ አንድ ነዋሪ፣ ሟቾች በጅምላ መቀበራቸውን ገልፀው፤ "ተደርጎ የማይታወቅ" ነው ብለዋል።

"ለቅሶው በጣም አሳዛኝ ነው፤ አምስት አስከሬን አንድ ላይ ሲቀበር ሁሉም አንገቱን ነው የደፋው" ሲሉ የተናገሩት የሟች አባት፤ ከሟቾቹ ውስጥ ሦስቱ የባለቤታቸው ዘመዶች እንደሆኑም ጠቁመዋል።

ቢቢሲ ከነዋሪዎች እና ቤተሰቦች ባገኘው መረጃ በአምቻሆ ቀበሌ 30 የተገደሉ ናቸው በሚል የተመስገን መብራት፣ ጥጋቡ ታከለ፣ አይቼው፣ አዳነ ቢወጣ፣ ተገኘ ገበያው እና ነጋ ጎላ የተባሉ ሰዎችን ስም ያገኘ ሲሆን፣ ሌሎች ሁለት ሰዎች ከሌላ ቦታ መጥተው የተገደሉ እና ምንነታቸው ያልታወቀ እንዳሉም ተነግሯል።

✍️ የBBC AMHARIC

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 12:42


ከአረመኔነት ተግባር በላይ ሌላ ሠይጣንነት ምግባረ መንፈስ ተጠምቆ የተወለደ መጥፎ ግለሰቦች በስናን ወረዳ ረ/ገበያ የተመሸገ ቡድንና እኩይ ተግባሩ::

👹👹👹👹👹👹👹 ይህ የአብይ የሸንት ጨርቅ ጭራቅ ቡድን ዛሬም መጥፎ ተግባሩን በሰብአዊና ቁሳዊ ሀብት ላይ እያደረሠ ይገኛል::
1ኛ. ሴቶች ልጃገረዶች ÷ባለትደሮችን በአስገድዶ መድፈር ዘመቻ ደፍሯል::በርካቶችን ለበሽታ ዳርጓል÷ከፊሎችን ከባሎቻቸዉ እንዲፋቱ አዳርጓል::
2ኛ. የፋኖን ክንድ መቋቋም ሲያቅተዉ ንፁሀንን በአንድ ቀን በአማካይ እስከ 2ሠዉ እየገደለና ከፊሎችን አስሮ በመደብደብ ለአካላዊ ጉዳት ዳርጓል÷አጥንታቸዉ ተከስክሷል÷አይናቸዉ ጠፍቷል÷የህፃን ልጅ ክንድ ሣይቀር ተሠብሯል::😭😭
3ኛ.የፋኖን ጥሪት ሀብት ቤት ሰብሮ በመግባት ከትንሽ የሻይ ማንኪያ እስከ ትላልቅ የቤት እቃ ቢፊና ካንጋሮ ፍራሽ ተዘርፎ ወደ ወረዳዉ ካድሬ ቤትና ጎረቤት እንዲሁም ቅረብ ጎደኛና ቤተ ዘመድ ተሠጥቷል/ተዘርፎ እንዲጠፋ ተደርጎል::
4ኛ. እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል እንዳለችዉ አህያ ሁነዉ"በርካታ ጥሬ ሀብቶች:ገንዘቦች :የአንገት ላይ ሀብሎች:የጣት ወርቅ ቀለበቶችና የብር ጠርሰሞችን በአደባባይ ከሴቶችና ወጣቶች ላይ ተወሥደዋል::
ይች የጉድ ሀገር -ኢትዮጵያዊ ምድር ስናን ረ/ገበያ ከተማ ላይ::
👉▪️👉▪️የወረዳዉ ብልፅግና ልሣነ ጎስፔል[gospel] በአጠቃላይ በወረዳዉ ላይ እየፈፀመ ስላለዉ የዘር ጭፍጨፋና ቁሳዊ ሀብት ዘረፋ ተጠያቂዉ የስርአቱ አሽከር ካድሬ መሆናቸዉን የተከበረዉ የስናን ወረዳ ህዝብና የከተማዉ ኗሪ ሊያዉቀዉ ይገባል::

ስለሆነም ለዚህ እኩይ ተግባር ተባባሪ :አስተባባሪና የመጥፎ ታሪክ ሰሪ መሪ የሆኑትን ካድሬዎች በዉል ለይታችሁ ትይዙልን ዘንድ በድጋሜ እየጠየቅን በነገዉ እለት ማለትም በ16/05/17አ.ም የወረዳዉ ካድሬ በጠራዉ የእድር ስብሰባ ማንኛዉም አካል ተሣታፊ እንዳይሆን እየገለፅን የተገኘ አካል ላይ ግን ብርጌዱ የማያዳግም እርምጃ የሚወሥድ መሆኑን አጥብቀን እናሣዉቃለን::
እያልን የትኛዉም ኗሪ ለዚህ እኩይ ተግባር ሠለባ ላለመሆን ከከተማዉ ለቃችሁ ብትወጡ የማንቃወም መሆኑን እንገልፃለን÷ለቃችሁ እንድትወጡም ጥብቅ ምክረ ሀሣብ እንሰጣለን::
"ብርጌዱ"!!!

ጥር15/2017

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 12:42


                       🔥ሰበር ዜና
     የአማራ ፋኖ በጎጃም ራስ ቢትወደድ መንገሻ አትከም/5ኛ ክ/ጦር/አረዛው ዳሞት ብርጌድ የጅጋ ሻለቃ ተወርዋሪወች ጅጋ ከተማ በመግባት ኢንስፔክተር ደርብ  እና አንድ ሌላ ፖሊስ እንዲሁም አንድ  አድማ ብተና  ከባድ ቁስለኛ እና ሌላም ቁጥሩ ያልታወቀ ግብስባስ የብልፅግና ጀሌ ተደምስሷል።
           አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ
@የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Jan, 12:42


የወሎ ፋኖ የውህደት መሠረት የተጣለባት፡ በስሟም "የመርጦ ዲክላሬሽን" ተብሎ ውል የታሰረባት ታሪካዊቷ መርጦ እየሱስ ከተማ ማን ናት?

የራስ ጉግሳ፣ የወይዘሮ ከፈይ ወሌ እና የደጅ አዝማች አመዴ ወላጅ አባት የሆኑት፡
"ወሌ በቡሎ ዘሎ ሲወጣ፣
ይመስላል ሐምሌ ክረምት የመጣ" የተባለላቸው ራስ ወሌ ብጡል ወይም በፈረስ ስማቸው የአባ ጠጣው መናገሻዋ ታሪካዊቷ መርጦ እየሱስ ከተማ!

የጥቃት መንዶዎቹ አርበኛ ድርሣን ብርሃኔ፡ ዋርካው ምሬ ወዳጆ አርበኛ ዮሴፍ አስማረ የአንድነታቸውን ግንብ ሊገነቡ በመርጦ እየሱስ ቀበሌ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።

ወሎ ቤቱን እየሰራነው።

"ከመቃብር በላይ ስም ይቀራል ብሎ
ፍቅርና ጀግንነት ያውቅበታል ወሎ" ነው ነገሩ።

ወሎ ላይ ጦሩን ሰብቆ፡ የነገር ደጋኑን ደቅኖ የነበረው ፀረ አንድነት መንፈስ እየተወጋ ነው።ወሎ ላይ አራት እግሩን አሳርፎ የነበረው ያ የአንድነት ባላንጋራ፡ በጀግኖቹ ቁርጠኝነት፡ በሼሆቹ ዱኣ እና በቄሳውስቱ ፀሎት ድራሽ አባቱ እየጠፋ ነው። የመለያየት መንፈስ ጎኑን ተወግቷል።

ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከወሎ ምድር ተነቅሎ ሊጣል ትንሽ ቀርቶታል።

ያ የጦሩ መሀንዲስ፡ የጦሩ ጠበብት ኮሎኔል ፈንታው ሙሀቤ ሁሉም ነገር ከወንድሞቼና ከልጆቼ በታች ነው ብሎ አንድነቱን ሲቀበል ደግሞ ከወደ ወሎ በኩል የነፃነት ጮራ ትፈነጥቃለች።ይች የነፃነት ጮራ ደግሞ በመላው አማራ ተዟዙራ ምድሪቱን በብርሃን ታደምቃለች።

የጦር ጠበብቱ፡የሽምቅ ጥቃቱ ባለሟል፡ የአሳምነው ፅጌ ቅሪት ኮሎኔል ፈንታው ሙሀቤም የአንድነት ጥሪውን ይቀበላል።ወሎም የማይናወፅ የአንድነት ቤቱን በአለት ላይ ያንፃል።

የወሎ አናብስቱ የአንድነታቸውን መሠረተ ድንጋይ የጣሉበት ቦታ ደግሞ በሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ስር በምትገኘው በታዳጊዋ መርጦ እየሱስ ከተማ ላይ ነው። ታዳጊዋ መርጦ እየሱስ ከተማ ከተቆረቆረች እረዢም ዓመታትን ማስቆጠሯ ይነገርላታል።

የራስ ጉግሳ ወሌ ፣ የደጃአዝማች አመዴ ወሌ አባት፣ የጣይቱ ብጡል ወንድም የሆኑት ራስ ወሌ ብጡል (አባ ጠጣው) መናገሻ ከተማም ነበረች።

የንጉሰ ነገስት አፄ ምኒልክ ባለቤት የእቴጌ ጣይቱ ብጡል ብርሃን ዘኢትዮጵያ ወንድም የሆኑት ራስ ወሌ ብጡል፡ ከበጌምድር እስከ የጁ፣ ከዋድላ እስከ ዳውንት የተውጣጣውን ሰራዊታቸውን እየመሩ ዓድዋ ጦርነት ላይ ተሳትፈዋል። በዚህም ታላቅ ጀብድ እና አኩሪ ገድል ማስመዝገባቸውን የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። በዚህም የራስነት ማዕረግ አግኝተው በአፄ ሚኒሊክ የአገዛዝ ስርዓት ታላቅ ባለሟል ለመሆን ችለዋል።

ራስ ወሌ ዓድዋ ላይ ለፈፀሙት ጀብድም፡

ሰባት ደጃዝማች ዐሥር ፊታውራሪ የጠመቀውን፣
የወሌ ፈረስ ጠጣው ብቻውን፣
ወሌ በቡሎ ዘሎ ሲወጣ፣
ይመስላል ሐምሌ ክረምት የመጣ፣
ወሌ ወሌ   ወሌ ቢሏችሁ፣
የሳቱ ጉማጅ መርጦ አለላችሁ።
የወሌ ፈረስ ቀጭኑ ቡሎ፣
ጅራቱ አውሳ ግንባሩ ወሎ"
በሚል ስንኝ ተቋጥሮላቸዋል።

"ተሸነፍን እንዳንል አሸንፈናል፣ አሸነፍን እንዳንል ጣልያን ሀገሩን እንደያዘ ነው፡፡ ኧረ የኃላ ኃላ ልጆቻችን ምን ይሉን ይሆን?" የሚል ከዓድዋ ማግስት የተናገሩትን ንግግር "የኢትዮጲያ ታሪክ ከዐፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ" በሚለው ተክለ ጻድቅ መኩሪያ በፃፉት መፅሃፍ ያነበብንላቸው የራስ ወሌ ብጡል መናገሻ ከተማ የሆነችው መርጦ እየሱስ ከተማ ናት።

የንግስት ዘውዲቱ ባለቤት የነበሩት የራስ ጉግሳ ወላጅ አባት፣ የራስ መንገሻ ዮሐንስ ባለቤት የነበሩት የወይዘሮ ከፈይ ወሌ እና የደጅ አዝማች አመዴ ወላጅ አባት የሆኑት ራስ ወሌ ብጡል መናገሻ ከተማቸው የአሁኗ የፋኖ አንድነት መሠረት መጣያ የሆነችው ታዳጊዋ መርጦ እየሱስ ከተማ ነበረች።

መርጦ እየሱስ ሰዎች ተሰባስበው የተቀመጡባት ከተማ ብቻ አይደለችም።የታሪክና መዛግብት መገኛም እንጂ።

የትናንቷ የራስ ወሌ ብጡል መናገሻ
የዛሬዋ የፋኖ አንድነት መ፡ረት ያረፈባት መርጦ እየሱስ።

መረብ ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Jan, 12:33


አጫጭር መረጃዎች ‼️

አቸፈር ወራሪው ከሊቨንና ከቁንዝላ ወደሳንካራ ከበባድ መሳሪያዎችን በማስወንጨፍላይ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ

በራያ አላማጣ TDFና ወራሪው በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጦርነት ሲያካሂድ አርፍዷል ቅድሚያ ጥቃቱን የረነዘረው TDF መሆኑ ታውቋል።

ብዛት ያለው ሬሽን የጫነ ፓትሮልና ኦራል ከአአ ወደ ጎጃም ተንቀሳቅሷል።

በጎንደር የተሰራው የኮሪደር ልማት በጎንደር የሚገኙ ባንኮች ተገደው 6 ስድስት ሚሌን ብር እንዲከፍሉ ተደርገው ሲሆን አንከፍልም ያሉ ድርጅቶች ታሽገዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Jan, 11:18


አመራሩን ጨምሮ 9 ሆድ አደር ተሸኝቷል!!!


ትላንት  በቀን 14/5/2017 ዓ/ም ምሽት 5:00 ስዓት ከችጓሊ ተነስቶ 2:30 በጨረሰ የጭንቅ ጉዞ ለሊት 8:00 ስዓት አካባቢ  ገዘኸራ የደረሰዉ ሆድ አደር አጥቦ አይለብስ አድማ እና ምሊሻ  ዛሬ በ15/5/2017 ዓ/ም ንጋት 12:00 ስዓት ላይ በአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገው ምድር (3ኛ) ክ/ጦር በፋ/ለ/ወ የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ሻለቃ ፪ አረመጦች  በከበባ ተይዞ 9ኙ አንደ ድንች ተዳፍኖ ሙክክ እንዲል ተደርጎል።
   በዚህ ሁለት ስዓት በወሰደ ድንገተኛ የከበባ ጥቃት ከየት እንደሚተኮስበት ግራ የተጋባዉ ጠላት በእራሱ አባሎች ላይ ሁሉ የተኮሰ ሲሆን ከፋኖ አረር  የተረፈ አንድ ገደ ቢስ ባንዳ በተደናገጠ የእራሱ ጓድ ተተኩሶበት የሟች ባንዳወችን  ቁጥር ወደ 9 አሳድጎታል። 

  ይህ ሙትቻ አጥቦ አይለብስ ባንዳ ጥርቅም ፒቲአር አስከትሎ ከአዲስ ቅዳም ከተማ የተንቀሳቀሰ ብዛት ያለዉ ጦር ጥዋት 2:00 ደርሶለት ለጊዜዉ  ከጨርሶ መደምሰ የተረፈ ቢሆንም  ከ30  ደቂቃ እረፍት በኋላ አናብስቶቹ ድጋሜ ይዘዉ ቁም ስቅሉን እያበሉት ይገኛል።

ፋኖ ተሻገር አደመ ከ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህ/ግንኙነት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Jan, 09:17


በቋሪት ከ2 ቤት - 13 የቤተሰብ አባላት በመከላከያ በጅምላ አልቀዋል: አንዱ ካህን ሲሆኑ ሌሎቹ እድሜያቸው ከ15 አመት በታች የሆኑ ናቸው።
ጨረቃ እስክትወጣ ማሳቸው ላይ አረፍ ባሉበት እያለፈ የነበረው ፋሽስቱ ወራሪ አራዊቱ ሰራዊት ንፁሐንን መተቸዋል።
የአብይ አህመድ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ የተፈፀመ ጄኖሳይድ ነው።

#

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Jan, 07:55


ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ የሐዘን መግለጫ
ታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል !!

የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የነበረው እና አሁን ላይ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሁለተኛ (ተፈራ ) ክፍለጦር ሰብሳቢ የነበረው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በክብር ተሰዋ።

የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህሎና አደጋ ለመቀልበስ ያለ እረፍት ከአባልነት እስከ ከፍተኛ አመራርነት ግንባር ቀደም ትግል ሲያደርግ የነበረው ጀግናው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ጥር 12 ቀን ሌሊት ለጥር 13 አጥቢያ ዋሸራ በተባለ ቦታ ከጠላት ጋር ፊት ለፊት ተናንቆ የክብር መስዕዋትነትን ተቀብሏል ።

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በጎንጅ ቆለላ ወረዳ ጎንጅ ወ እንዘግድም በተባለ ቦታ የተወለደ ሲሆን የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ከማጠናቀቁ በፊት "በአማራ ተማሪዎች ማህበር አተማ " ከፍተኛ አመራር በመሆን ወቅቱ የጠየቀውን ትግል አድርጓል ።
ከዚያም አብይ አህመድ አማራን መውረሩን ተከትሎ ወደ ትውልድ ቀዬው እንዘግድም በመሔድ ቀደም ሲል የነበረውን " ጎንጅ ወ እንዘግድም ብርጌድን" የአሁኑን "ንስር ብርጌድን" ከሌሎች ጓዶቹ ጋር በመመስረት አይተኬ የትግል አሻራ ያሳረፈ ጀግና ነበር።

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በሞጣ : በአዴት : በምላጭበር : በፈረስ ቤት በቋሪት ከትግል ጓዶቹ ጋር በመሆን ከባድ ውጊያ ያደረገ ልበ ቆራጥ አርዓያ ፋኖ ነበር።

የአማራ ፋኖ በጎጃም ከተመሰረተ ዕለት ጀምሮ በአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኘነት ሀላፊ በመሆን ሰለቸኝ ታከተኝ ሳይል ያገለገለ ሲሆን ከቅንነት የመነጨ ልበ ቆራጥነትን ያስመሰከረ እና ታታሪነትን እና ለህዝብ ዋጋ መክፈልን መርህ ያደረገ ጀግና የፋኖ አመራር ነበር።

የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ በነበረበት ጊዜ ያለፈውን ፈታኝ ጊዜ በመረዳት የመምራት እና ችግርን የመፍታት ትልቅ አቅሙ ታምኖበት የሁለተኛ ( ተፈራ) ክፍለጦር ሰብሳቢ በመሆን ትልቅ የመንፈስ መነቃቃትን የፈጠረ ታጋያችን ነበር።

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ጥር 12 ቀን 2017 ዓ.ም ሌሊት ለጥር 13  አጥቢያ ጠላት ወደ ዋሸራ ከተማ ለመግባት በመገስገስ ላይ እያለ ባደረገው የፊት ለፊት ውጊያ አብሪ የጠላት ሐይሎችን በመደምሰስ የክብር መስዕዋትነትን ተቀብሏል ።

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ፅናትን : መታመንን : ቁርጠኝነትን እና መስዕዋትነትን ከታላላቅ ሰማዕታት ፋኖዎች በመውረስ ለቀሪው የአማራ ትውልድ ዕውነትን አስተምሮ ያለፈ ጀግና ነው።

ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በጎጃም የፋኖ ዮሐንስ አለማየሁን ክብር የሚመጥን ዝግጅት እንደሚያደርግ እየገለፀ ለትግል ጓዶቹ እና ለቤተሰቦቹ መፅናናትን ይመኛል ።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Jan, 11:12


ፋኖ😘

በላሊበላ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ለመታደም የሄዱ ምዕመናን ከፋኖዎች ጋር ፎቶ ለመነሳት የሚያደርጉት ግፊያ!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew
=================

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Jan, 06:30


ድሮኗ አሰሳ ጀምራለች:: ደሴ ጦሳ ተራራ ላይ ያለው ስቴሽን ከተጠገነ ወዲህ ወሎ ውስጥ ቦንብ ከሰማይ መዝነብ ጀምሮ በካስታ እና ሳይንት እንድሁም መቅደላ አካባቢዎች ጥቃት መፈፀሙ የቅርብ ትዝታችን ነው:: ዛሬም በአራቱም የክልላችን ክፍሎች ድሮኗ ፎቶ ልታነሳ መብረር መጀመሯ ታውቋል:: መልክአምድሩን እና ፋኖዎች ያሉበትን ቦታ ፎቶ አንስታ ስትመጣ ፋኖዎች የታጠቁትን መሳሪያ ጭምር ለመለየት ይቻላል አሉ!

መረጃውን ገቢ አድርጋ ስታበቃ ጥቃት ሊፈፀም ሲል የኮር ወይም ዕዝ አመራሮች የሚፈርሙት ፊርማ አለ:: ፊርማው ዌብሳይት ነው:: ይህ ፊርማ "በለው ምናባቱንስ" ማለት ነው::

ስለዚህ ፊርማው እስኪፈረም ፋኖ ወደ ጫካ ገብቶ ራሱን መደበቅ ነው ያለበት:: ይህ ስልት የዛሬ ሳምንት አካባቢ ምንጃር ውስጥ ውጤት አስገኝቷል:: ይልማ መርዳሳ የራሱን ሰራዊት ሙክክ አድርጎታል:: ፋኖዎች ቦታ ቀይረው የእነሱን የጦር ሰፈር ወዲያው ጠላት ሰፍሮበት ድሮኗ ቦንብ ስትጥል የራሷን ምድራዊ ሀይል ጭዳ አድርጋው አስከሬን ሲጋዝ ውሏል:: ታህሳስ 21 ቀን ነው ይህ የሆነው:: ውሸት ከመሰላችሁ አጣርታችሁ ውቀሱኝ::

ጓዶች: ዛሬ በምንም ተአምር ሜዳ ላይ እንዳትሰባሰቡ:: ወደ ጫካ ተሰወሩ ወይም ተበታትናችሁ በአልን አሳልፉ!!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 17:16


ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን በሙሉ እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል_ አደረሳችሁ።
''በሰለም'' የሚለውን ቃል አልፈነዋል😢
የአሳምነው ድምፅ ታህሳስ 28 2017 ዓ,ም
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 17:06


ሰበር ዜና
በዛሬው ዕለት 12 የአገዛዙ አገልጋይ ሚኒሻዎች የአባይ ሸለቆ ብርጌድን ተቀላቀሉ።

ተከታታይነት ባለው ኦፕሬሽን ከ35 በላይ የብልፅግናን ምንጣፍ ጎታች ባንዳዎች ሲደመሰሱ በአይናቸው ያዩ ከጥቃቱ በተዓምር የተረፉ 12 የአገዛዙ ሚኒሻዎች በሰላም አባይ ሸለቆ ብርጌድን በመቀላቀል ጨፍጫፊውን የአብይን ሰራዊት ክደው ከህዝባቸው ጋር ቁመዋል።

ከጥቂት ቀናት በፊት በድቦ ኪዳነ ምህረት 27 ሚኒሻዎች ና ፖሉሶች ከተገደሉ በኃላ ወራሪው የብልፅግና ሰራዊት እንደማያድናቸው በማወቅ ግዛው አብየ፣ አሳምነው ስጦታው፣ ወንዴ ብርሀኑ፣ ጓዴ አባተ፣ ውዱ አሸብር፣ ዘሩ፣ ጎበዜ ለጌ፣ አውለው ግዛው የተባሉ ሚኒሻዎች አባይ ሸለቆ ብርጌድን ከተቀላቀሉት መካከል ይጠቀሳሉ።

የአባይ ሸለቆ ብርጌድ ህዝባቸውን ለመምሰል ይቅርታ ጠይቀው የተመለሱ ሚኒሻዎችን ልዩ ጥበቃ በማድረግ የተሐድሶ ስልጠና በመስጠት ወደ ማህበረሰቡ እንዲመለሱ አድርጓል።

በዚህ አጋጣሚ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል በመረዳት ይቅርታ ለሚጠይቁና ትግሉን ለሚቀላቀሉ ማንኛውም አካል በተለመደው መልኩ በሰላም የምንቀበል መሆኑን እናረጋግጣለን ።

@ፋኖ ባየ ደስታ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 17:01


እንኳን ለ2017 ዓ.ም የገና(የልደት) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!
የአማራ ፋኖ በጎጃም ታህሳስ 28/2017 ዓ.ም
††††††††††††††††††††††††††††††
#የጎጃም አገው ምድር(3ኛ) ክፍለ ጦር አካል የሆኑት የዳንግላው #ቢትወደድ መንገሻ ጀንበሬ ብርጌድና የፋግታ ለኮማው #፲ አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ በጥምረት በስቦ መምታት የውጊያ ስትራቴጂ ወደ #ጊሳ ንዑስ ከተማ ግብቶ የነበረውን የቀንዳውጣና የአብይ አህመድን ጥምር ገዳይ ቡድን ሌሊት በ3 አቅጣጫ በማፈን ሙሉ ኃይሉ ተደምሷል።
በትናንትናው ዕለት የዳንግላ ወረዳ ዋና አስተዳድሪውን ጨምሮ ከ7 በላይ ካድሬዎች ቤተ ክርስቲያን ላይ በመቆም የፋን ስም ሲያጠለሹና እራሳቸንው ቁዱስ አስመስለው ሲለፈልፉ ውለው ማታ ነው በፋኖ ታፍነው የለፈለፈ ምላሳቸውን በጥይት እርሳስ የተቆረጡት።
በአውደ ውጊያው ከጥይት የተረፉት የወረዳውን ዋና አስተዳዳሪ ጨምሮ ከ7 በላይ ካድሬዎች ተማርከዋል።
ከ110 በላይ ክላሸንኮቭ መሳሪያና ቁጥሩ ያልታወቀ ተተኳሽ ተማርኳል።
እንደ ብሬልና ስናይፐር ያሉ የቡድን መሳሪያዎች ቤት ውስጥ ተጠርንፈው ባለበት ሁኔታ ውስጥ የተደረገ ድንገተኛ ኦፕሬሽን ስለነበር ቤት ውስጥ የመሸገው ገዳይ ቡድን መሳሪያዎችን ላለማስወሰድ ባደረገ ብርቱ ትግል ጀግኖቹ የቢትወደድ መንገሻ ጀንበሬ ልጆችና የ፲ አለቃ ኤፍሬም ልጆች ቤቱን በቦብን ሲያጋዩት ውስጥ ላይ የነበረው ጠላት ከነቡድን መሳሪያዎቹ ጋይቷል።

#የ5ኛ(ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም) ክፍለ ጦር አካል የሆነው #ወርቅ አባይ ብርጌድ #አርቢት በሚባል ቦታ ላይ ሲዘርፍና ንጹሃንን ሲገድል የነበረውን ገዳይ ቡድን ባደረገው መብረቃዊ ጥቃት በርካታውን ሙትና ቁስለኛ አድርጎ ቀሪው ፈርጥጦ ወደ እሁዲት ከተማ በመግባቱ ለጊዜውም ቢሆን ሕይወቱን አትርፏል።
ይሄ ጠላት በአርቢት ከተማ የግለሰቦችን ከ10 በላይ ማተር ተሽከርካቶሪዎችን አቃጥሏል።የአርሶአደሩን ሰብል አውድሟል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ
የአማራ ፋኖ በጎጃም ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ምክትል ኃላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 17:01


ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የገና በዓልን አስመልክቶ የተሰጠ የእንኳን አደረሳችሁ መግለጫ

እንኳንስ የክርስቶስ ኢየሱስ የልደት በዓል ዋዜማ ላይ ሁነን ይቅርና በዘወትር ቀናትም ቢሆን እንዴት ዋላችሁና ከረማችሁ ከአፋችን የማይለይ ብቻ ሳንሆን እግዚአብሄር ይመስገን… ያውም በነገር ሁሉ ብለን ባለቤታችንን እንደምናውቅ አስረግጠን የምንናገር ፍጡር ነን፡፡ ትልቁን ነገር ይዘናል… አለምም በዚህ ያውቀና፡፡

በመሆኑም እንናተ የአማራን ህዝብ ከብሄር ተኮር ጥቃት ለመታደግ በዱር በገደል የምትንከራተቱ፣ በማንነታችሁ ብቻ የእለት ተእለት ሰቆቃና እንግልት የምትቀበሉ፤ ሀብትና ንብረታችሁ ተዘርፉ በየ-ስደት ጣቢያዎች ለምጽዋት ኑሮ የተዳረጋችሁ፤ ግፍና በደል ይብቃ በሚል ሲቃ ስላሰማችሁ በየ እስር ቤት ታጉራችሁ ቁም ስቅል የምታዩ፤ ብሎም ከዛሬ ነገ ምን ይመጣብን ይሆን በሚል በጭንቀትና ስጋት የቀን ጨለማ የዋጣችሁ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በአል አደረሳችሁ፡፡ የጌታችን የመድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደትን ስናስብ በልደቱ ምክንያት ብዙ ሀይማኖታዊና ማህበረሰባዊ ጥያቄዎች እንደሚኖሩ በማስታወስ ነው፡፡ በልደቱ እርቅ፣ ሰላም፣ ቂም-የለሽነትና የመዳን ተስፋ ይዘን ማክበር ይኖርብናል፡፡ በዚህም ለእኛ የትግል ጉዞ ብዙ አስተምሮት ያለዉና መካሪና አቅጣጫ አመላካች አንድምታ ያለው በአል አድርግን እንወስደዋለን፡፡ ክርስቶስ እኛን ያድን ዘንድ ወደ ምድር እንደመጣ ሁሉ እኛም የአማራን ህዝብ ለማዳን ወደ ዱር ገብተናል፡፡

በጌታ የትውልድ ጊዜ የእስራኤል አካል በነበሩ የገሊላና የይሁዳ ክፍለ ሀገራት መካከል ከፍተኛ አለመግባባት ነበር፡፡ ነገር ግን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገሊላ ተጸንሶ በይሁዳ በቤተ-ልሄም ግርግም ሲወለድ በሁለቱ አዉራጃዎች መካከል የነበረዉን አለመግባባት ከንቱ አድርጎ ሽሮታል፡፡

በሌላ በኩል የክርስቶስ ልደት ሰው ከአምላኩ እንደታረቀ የተበሰረበት ብቻ ሳይሆን ከጠላቱ ከዲያብሎስ ለዘላለም እንደተለየ ማሳያ እለትም ነበር፡፡ በአንድ በኩል በሰውና በአምላክ መካከል የነበረው የጥል ግድግዳ እንደሚፈርስ የተረጋገጠበት የመጀመሪያው የተግባር ምእራፍ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ከሰይጣንና ሰራዊቱ ጋር ለዘላለም የሰው ልጅ እንደማይገናኝ የልዩነት ግድግዳ የጸናበት ጊዜም ነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ሰይጣን ወደ ጥልቁ ሊጣል እንደቀረበ አንዱ የተግባር ማረጋገጫ እለት ነበር፡፡ ለዚህም እኮ ነው ዲያብሎስ በሄሮድስ ልቦና አድሮ ያን ያህል ንጹሀን ህጻናትን እንዲፈጅ ያስደረገው፡፡ ልክ ዛሬ በአብይ አህመድ አድሮ አማራን እንደሚያስጨፈጭፍ ማለት ነው፡፡

ይህ ሁኔታ ከእኛ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በእጅጉ ይመሳሰላል፡፡ ዛሬ ያለንበት ነባራዊ ሀቅ አንድነታችንን እያጠናከርን ብሎም ለዘላለም እንዳይናጋ መሰረት እየጣልን ብቻ ሳይሆን ያለያየንን የፀብ ግድግዳና ግድግዳ መሳይ ነገር እየናድን ጎርባጣውን ገደላ-ገደል ደልዳላ እያደረግን ምቹ የሩር-መለጊያ ሜዳ እየፈጠርን ነው፡፡ በክርስቶስ ልደት በጭራሽ ከሰይጣን ጋር እርቅ እንደሌለ ሁሉ እኛም ከሰው ዘር-አጥፊ ጋር የሚያገናኘንና የሚያስማማን አጀንዳ እንደሌለ አስረግጠን በድጋሜ እንናገራለን፡፡ ክርስቶስ በሰውና በዲያብሎስ መካከል ያቆመው ግድግዳ በአማራ ህዝብና በአብይ መራሹ መንግስት መካከልም በጽኑ ቁሟል፡፡ ሰይጣን የሰውን ልጅ ሊያጠፋ እንደመጣ ሁሉ አብይ አህመድ አማራን ለማጥፋት ተነስቷል፡፡ ክርስቶስ የሳጥናኤልን መንግስት እንዳፈራረሰ ሁሉ ፋኖም የአብይን መንግስት ያፈራርሰዋል፡፡ ሰላም የሚገኘውም ከሰይጣን በመታረቅ ሳይሆን የሚከፈለውን ዋጋ ሁሉ በጽናት ከፍሎ በማሸነፍ ብቻና ብቻ ነው፡፡ ለዚህም ነው ክርስቶስ እስከ መሰቀል መስዋእትነትን የከፈለው፡፡

በሌላ በኩል የገና በአል ለእኛ ትግል የሚያስተምረው ሌላዉ ነገር የወንድማማች ቂምን መሻር ነው፡፡ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር የመጣው እኛን ስለበደለን ይቅርታ ሊጠይቅ ሳይሆን እኛ በዳዮቹን ሊምር ነው ያውም እራሱን አሳልፎ እስከ ሞት ድረስ በመስጠት፡፡ የእኛም ስርአት ይህን የተከተለ መሆን አለበት፡፡ ትናንት ከፋፋዮች ሲለያዩን በገባነው ግጭት የተፈጠረ ብዙ ነገር ይኖራል፡፡ ነገም ከእርቅ በኋላ ያንን በደል ሽረን… እንዳልነበር ቆጥረን በአዲስ መንፈስና ወኔ ወደፊት ልንጓዝ እንጂ እንደ-ከብት የተዋጠን እየመለስን ልናመነዥክ አይደለም፡፡ መከባበር፣ መዋደድ፣ በእኩል መተያየትና ይቅር መባባል በውስጣችን መንገስ ይኖርበታል፡፡ በገና የአጨዋወት ስርአታችንም እኮ “በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ” ሲል እኩል ነን፣ አንድ ነን፣ ይቅር እንባባላለን ብሎም የፍቅር ቀን ነው ብሎ ሲያጠይቅ ነው፡፡ የእኛ የትግል ዘመንም ይሄው ነው፡፡

ህዝባችን ምን ያህል እንደተዋረደ፣ እንደተናቀ፣ እንደተጎሳቀለና ተስፋ የሌለው ፍጡሩ እስኪመስል እንደተገፋ ታውቁታላችሁ፡፡ ነገር ግን ምንም ያልተጠበቀችውንና እንደ ተናቀች የተቆጠረችውን የናዝሬትን ከተማ ኢየሱስ እንዳከበራትና ብዙ ብዙም እንዳደረገላት እኛም በሙሉ ልብ ይህንን የጽልመት ጊዜ እንሻገረዋለን፡፡ በብርሀንም እንተከዋለን፡፡ የግፉ መሙላት፣ የዋይታ መብዛትና የበዳዮች ትእቢት ከፍ ከፍ ማለት ጠላቶቻችን የመውደቅ አፋፍ ላይ ለመሆናቸው ማረጋገጫ ነው፡፡ ሊነጋ ሲል ይጨልማልና!

"ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኘነት ክፍል
ታህሳስ 28/2017 ዓ/ም
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

ተጨማሪ መረጃዎችን በተከታዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ቤተሰብ በመሆን ይከታተሉ
https://t.me/gfmn21
https://www.facebook.com/profile.php?id=61566832662740&mibextid=ZbWKwL

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 14:56


🔥#የጥንቃቄ_መልዕክት‼️

በነገው ዕለት የሚከበረው የገና በዓል በየትኛውም አካባቢ ያለ ፋኖ በጋራ  በመሆኑ በዓል እንዳያክብር፣ በዓሉን እርቀትን እና የድሮን ተጋላጭነትን ባስወገደ መልኩ እንዲከበር ከወዲሁ ጥንቃቄ ይደረግ።

ጠላት የበዓል መዘናጋት ምክንያትን በማድረግ የድሮን እና የተለያዩ ከባድ መሳሪያዎች ጥቃት ለማድረስ ዝግጅት ማድረጉ መረጃው ደርሰውናል ሰለሆነም በጥንቃቄ ጉድለት አንድም ጉዳት እንዳይደርስ ከወዲሁ እናሳስባለን‼️

👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 14:55


ጥብቅ መረጃ ጎንደር‼️‼️

በወያኔ ስልጣን ዘመን የፅፈኛው የቅማንት ኮሚቴ የሎጀስቲክ  አስተባባሪ  የነበረ አሁን ደግሞ የጎንደር ከተማ አስተዳደር የከንቲባ ጽፈት ቤት ሀላፊ የሆነው አቶ በላይነህ  አባተ በጎንደር ከተማ የግል የጦር መሳሪያ ያላቸውን ግለሰቦች እና ምንም የጦር መሳሪያ የሌላቸው ወጣቶችን የሚሊሻ ስልጠና ወስደው ከመከላከያ  ጋር በመጣመር ፋኖን እንዲዋጉ ለክፍለ ከተማ አመራሮች መመሪያ እንዲወርድ በማድረጉ የክፍለ ከተማ አመራሮች ይህን መመሪያ  በመከተል የግል የጦር መሳሪያ ያላቸውን  ግለሰቦች እና የጦር መሳሪያ የሌላቸውን ወጣቶችን  በሀይል በማስገደድ በጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ስልጠና እየወሰዱ ይገኛሉ።ወደ ስልጠና አንሄድም ወንድሞቻችን አንወጋም ያሉትን ደግሞ ወደ እስር ቤት እንዲታጎሩ ተደርገዋል የግል የጦር መሳሪያቸውንም እንዲቀሙ ተደርጓል። ስለዚህ  ይህ  የአገዛዙ ቀንደኛ ተላላኪ ውሻ ሆድ አምላኪ ታሪክ የሌለው ባንዳ  ለሌሎች አስተማሪ እንዲሆን  አስተማሪ  እርምጃ እንዲወሰድበት ለጎንደር ፋኖ ሀይሎች መልዕክቱ ይተላለፍልን።
#የመኖሪያው አድራሻው ጎንደር ከተማ ቀበሌ ዐ3
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 14:50


መብረቅ ክፍለጦርን ለማፈን በ6 አቅጣጫ የገባው የአገዛዙ ሀይል ከፍተኛ ጥቃትና ጉዳት አስተናገደ።

ሰባተኛ ቀኑን በያዘው የጎንደሩ ትንቅንቅ የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ መብረቅ ክፍለጦርን ''ለማፈንና ለመደምሰስ'' በስድስት አቅጣጫ የተንቀሳቀሰው የአብይ ሰራዊት ሙት ቁስለኛና ኮብላይ ሲደረግ ቀሪው በከበባ ውስጥ ይገኛል።

ባለፉት ወራት የአብይን ሰራዊት በገፍ የማረከውንና በደብር ሚካኤል፣ በለሳ፣ ደጎማ እንፍራንዝ፣ ማክሰኝት፣ የቁልቋል በር እና የአካባቢውን ቀጣናዎች ይዞ የሚንቀሳቀሰውን መብረቅ ክፍለጦርን ''እደመስሳለሁ'' ብሎ የተንቀሳቀሰው የአብይ ሰራዊት ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶበታል፡፡

“የደህንነት ክፍላችን ቀድሞ መረጃውን እድርሶን ስለነበር ቀድመን ዝግጅት በማድረግ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰንበታል” ሲልም የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ የመብረቅ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ያለው አዱኛ ለ251 ገልጿል ፡፡

አስተማርያም በሚባለው አካባቢ ሲንቀሳቀስ የነበረውን ከ250 በላይ የአብይ ሰራዊት 190 እዚያው እንዲቀር ሲደረግ፣ የተረፈው ወደመጣበት መፈርጠጡን ከክፍለጦሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

አድኖ ጋራ ዋናውን መስመር ይዞ ሲጓዝ የነበረው የአብይ ሰራዊት ላይም ደፈጣ በመያዝ ጉዳት ከፍተኛ እንደደረሰበትና በዚህም የአገዛዙ ሀይል ከባድ መሳሪያዎችን በዘፈቀደ ሲተኩስ እንደነበር ለማውቅ ተችሏል፡፡

በሌላ በኩል በበላሳ መንዲ በኩል አድርጎ ወደ ዋረብ ሲንቀሳቀስ የነበረ የአብይ ሰራዊትም በመብረቅ ክፍለጦር  ማዕበል በለሳ ብርጌድ በገጠመው ያልታሰበ ቅጣት ሰራዊቱን እያዝረከረከ ወደመጠበት እግሬ አውጪኝ ማለቱን የክፍለጦሩ ዋና አዛዥ ሻለቃ ያለው አዱኛ አረጋግጦልናል።

ከማከሰኚት ተነስቶ  ወደ  አውቶዬ አድርጎ ሲንቀሳቀስ የነበረው የጠላት ሰራዊትም በንስር ብርጌድ በመመታቱ ወደመጣበት እመለሳሉ ቢልም ከበባ ውስጠ በመግባቱ ካባድ መሳሪያዎችን ወደ ማክሰኚት ከተማ በዘፈቀደ እየተኮሰ በርካታ ንጹሀንና እንስሳት ላይ ጉዳት አደርሷል፡፡ በዚህም አንድ ሴት በአገዛዙ በተተኮሰ ከባድ መሳሪያ ሕይወቷ እንዳለፈ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ቁርማ ከተማን ይዞ ከነበረው የጠላት ሀይል ጋር ለተካታታይ ለሶስት ቀናት በተደረገ ውጊያ ከበባው ውስጥም ገብቷል፡፡

ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደውና እዚህ አጣብቂኝ ውስጥ የገባው የአገዛዙ ሀይልም አመራሮቹን እና ከባድ መሳሪያውን በሌሊት ያሸሸ ሲሆን ይህን እድል ያላገኘውና ከበባ ውስጥ የገባው እግረኛ ሰራዊትም እጅ እንዲሰጥ እየተጠየቀ ሲሆን እጅ የማይሰጥ ከሆነ ግን እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን ሲል ሻለቃ ያለው አዱኛ ከኢትዮ 251 ሚዲያ ጋር በነበረው ቃለ ምልልስ ተናግሯል።

በዚህ ቀጣና የተሰማራው የአገዛዙ 74ኛ ክፍለጦርም ይዞት ከገባው ሀይል ውስጥ አብዛኛው ተገድሎ፣ ሌላው ተማርኮና ቀሪውም ከድቶ ከ75 በመቶ በላይ የሚሆነውን ሀይል አጥቷል።

አሁን የቀረውን ከ25 በመቶ የማይዘልል የተመናመነውን 74ኛ ክፍለጦርንም ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት እየሰራ መሆኑን ክፍለጦሩ ግልጻል፡፡

© ኢትዮ 251

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 14:49


መረጃ ዋብር !!

ከድጎ ፅዮን ተነስቶ የጮቄ ተራራማ ቦታን ለመያዝ የተንቀሳቀሰው የአብይ አሕመድ ቅጥረኛ ሰራዊት ዋብር ከተማ አቅራቢያ መመለሻው ጠፍቶት 5ቁጥር የተባለ ቦታ ላይ ተንጠልጥሎ 6ኛ ቀኑን አስቆጥሯል።

ወደፊትም ወደኃላት መንቀሳቀስ የተሳነው የጠላት ኃይል ከፋኖ ጋር ተፋልሞ መውጣት ሲያቅተው ሕዝቡን ለመበቀል ዋብር ከተማን በሞርተር እየደበደበ ይገኛል።

© ጥላሁን አበጀ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 14:46


በደገር ከተማ በሚገኘው የአድማ በተና ካምፕ ላይ ከበባ በመፈፀም የተቀናጀ ኦፕሬሽን ተሰርቷል።


ትላንት ታህሳስ 27 ቀን 2ዐ17 ዓ.ም በቤተ አምሓራ ከላላ ወረዳ ስር ባለች በደገር ከተማ መሽጎ በነበረው የባንዳው አድማ ብተና ስብስብ ላይ   አምደ ጵዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለ ጦር ቀስተ ንህብ ብርጌድ ፣ አሳምነው ፅጌ ብርጌድ፣ ታደለ ጠና ሻለቃ ከአጎራባች ወንድም የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ንጉስ ሚካኤል ክፍለ ጦር በቶ ብርጌድ ጋር  በጥምረት የተጠናከረ ኦፕሬሽን የተደረገ ሲሆን፣ ይሕ ውጊያ እስከ ምሽት 3:00 ድረስ ተኮሂዷል።

ሶስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው አውደ ውጊያ እሁድ ታህሳስ 27 ቀን 2017ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ጀምሮ እስከ ምሽት 3:00 ድረስ እየተካሔደ በነበረው አውደ ውጊያ ጠላት ተጨማሪ ሀይል ከከላላ ወረዳ እና ከጃማ ደጎሎ ያመጣ ሲሆን ፣ የንጉስ ሚካኤል ክፍለ ጦር ዋሲል ብርጌድ ከፍተኛ እገዛ በማድረግ በመጣው ተጨማሪ ሀይል ላይ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም የመጣውን የጠላት ሀይል ወደ ኋላ ሲመልሱት፣ ሌላ ተጨማሪ የቡድን መሳሪያ ውጊያው እየተካሔደ ወደነበረበት ደገር ከተማ በመላክ ከፍተኛ ተጋድሎ እየተደረገ ነዉ።

ከፍተኛ ቀጠናዊ ትስስር በታየበት የተካሔደው የተቀናጀ አውደ ውጋያ በተራራ ላይ መሽጎ በነበረው በጠላት ካምፕ ላይ በተደረገው የከበባ ኦፕሬሽን ጥላት ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ማስተናገዱን አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለ ጦር የቀስተ ንህብ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ክፍል ፋኖ መንገሻ አየለ ገልፀዋል።

    ድል ለአማራ ህዝብ
     ድል አማራ ለፋኖ
ታሕሳስ 28/04/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 14:45


ጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር ቢተወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ

በማለዳው :-
✓ 110 አድማ ብተና እና ፖሊስ
✓ የዳንግላ ወረዳ አስተዳዳሪን ጨምሮ ከ10 በላይ ካቢኔ
✓ 110 ክላሽ እና የቡድን መሳሪያዎች
✓ ከ5 ያላነሱ ተሽከርካሪዎች ተማርከዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 07:19


አሁን!!

ጊሳ የመሸገው የወረዳ አመራር : የፖሊስና የሚሊሻ አዛዥ ሙሉ በሙሉ ተደመሰሰ::
@ሞገሴ ሽፈራው
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 07:19


ከድሮን ቴክኒሺያን!!🚨

ይድረስ ለመላው የአማራ ፋኖ አመራሮች እና አባላት!!

አንድ የፋኖን ተዋጊ ሙሉ የስልክ መረጃ ለድሮኗ ከተላላፈ እና ድሮኗ የሰውየውን ቦታ አግኝታ ታርጌት ሎክ ካደረገች በኋላ ሰውየው የትም ቢገባ ድሮኗ እስከ 20km ድረስ ትመታለች።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 07:17


የገና ስጦታ ድል

ታሕሳስ 28 ቀን 2017 ዓ. ም

የ3ኛ ጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር የዳንግላው ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ ዛሬ አነጋግ ላይ በፈፀመው አስደናቂ ኦፕሬሽን ምርጥ የገና ስጦታ እንካችሁ ብሏል።

ብልፅግና ከየወረዳው አሰባስቦ ዳንግላ ዙሪያ-ጊሳ ያሰፈረውን ከአንድ መቶ በላይ የምሊሻ እና አድማ ብተና አባላት ከበርካታ ተሽከርካሪወቻቸው ጋር በብርጌዳችን ልጆች ተማርከዋል።
እስካሁን 110 (አንድ መቶ አስር ) ክላሾች ከበርካታ ተተኳሾች እና ካዝና ጋር ገቢ ተደርጓል፤  የቡድን መሳሪያወች ተገኝተዋል።

የዳንግላ ወረዳ አስተዳዳሪ ጌትነት ማረልኝን ጨምሮ በርካታ የጠላት ካድሬወችም ከጠላት ሰራዊት ጋር ተሰልፈው ሲዋጉ በጀግኖች ተጨብጠዋል።

ካድሬ እና ኮሎኔልን በጋራ አጣምሮ የጀመረው አዲሱ የጠላት እቅድ ሙሉ በሙሉ ከሽፏል። ጦርነቱ ወደ ሌላ ምዕራፍ በመሸጋገር ላይ ነው። ይቀጥላል..

© አስረስ ማረ ዳምጤ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 05:08


አሳዛኝ ዜና‼️

በደብረማርቆስ ሸበል በረንታና አቸፈር ወንድዬ ይሰመርባቸው የመጨረሻ የግፍ ጥግ ተፈፅሟል። ታህሳስ 26 ሸበል በረንታ ልጇ የተገደለባት እናት እንዳታለቅስና አስከሬን እንዳታነሳ ተከልክላ የልጇ አስከሬን እንዳይቀበር ተከልክሎ ፀሀይ ላይ ውሏል።
    አቸፈር ወንድዬ አንድ እናት የ2 ልጆቿን የወንድሟንና የአባቷን አጥንት ብቻ እንድትቀብር ስትደረግ በደ/ማርቆስ ከተማ ህዝቡ እንዲፈራን በሚል 3 ንፁሃን መሀል ከተማ ላይ ተረሽነዋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Jan, 05:04


ሰበር ዜና!

ከእብን ናት በቅርብ ርቀት ደጋ መልዛ በተባለ አከባቢ በተደረገ ተጋድሎ አንድ ሙሉ ሬጅመንት የአገዛዙ ጦር መደምሰሱ ተሰማ!

በዛሬው ተጋድሎ እርምጃ ከተወሰደባቸው የአገዛዙ ኃይሎች መካከል የሻለቃዋ ዘመቻ መምሪያና ሌሎች አዛዦች እንዲሁም የአስቻለው ደሴ ቤተሰቦች ላይ አሰቃቂ ድብደባ በመፈፀም የዓይን ብርሃናቸው እንዲጠፋ አድሮጓል የተባለ የወረዳው ሚሊሻ ፅ/ቤት ኃላፊ እና ሌሎች የወረዳው አመራሮች እንደሚገኙበትም ለማረጋገጥ ችሏል።

በደቡብ ጎንደር ዞን ከእብን ናት ከተማ በቅርብ ርቀት ደጋ መልዛ ቀበሌ ላይ ዛሬ ታህሳስ 27/2017 ዓ/ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ለአንድ ሰዓት ገደማ የቆየ ከባድ አውደ ውጊያ የተካሄደ ሲሆን በዚህም በ303ኛ ኮር 77ኛ ክ/ጦር ስር የሚገኝ አንድ ሙሉ ሬጅመንት ጦር ሙሉ በሙሉ መደምሰሱን የአማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የጣይቱ ክ/ጦር ቃል አቀባይ ፋኖ መልካሙ ጣሴ ገልጿል።

ፋኖ ልዩ የሆነ የጦር ሳይንስ ስልት ተጠቅሞበታል በተባለው ለአንድ ሰዓት በዘለቀው በዛሬው ከባድ ተጋድሎ ከተገደሉ የአገዛዙ ወታደሮች መካከል የሻለቃዋ ዘመቻ መምሪያና ሌሎች ወታደራዊ አዛዦች እንደሚገኙበት ታውቋል።

በተጨማሪም አርበኛ አስቻለው ደሴ ከተሰዋ በኋላ "የእናንተ ልጅ በድሎናል" በሚል የአርበኛው ወላጆች ላይ ድብደባ በመፈፀም የዓይን ብርሃናቸውን እንዲያጡ አድርጓል የተባለው የወረዳው የሚሊሻ ፅ/ቤት ኃላፊ እና ሌሎች የወረዳው አመራሮች እንደሚገኙበትም ቃል አቀባዩ ጨምሯ ገልጿል።

በዛሬው ውጊያ ሙሉ የሬጅመንቷ አባላት ነፍስ ወከፍ ክላሽንኮፍ መሣሪያን ጨምሮ አንድ ሞርተር፣ ሦስት ብሬን፣ ሁለት ስናይፐር እና በቁጥር 50 ወታደሮች በፋኖ መማረካቸው ተነግሯል።

ከተማረኩት ወታደሮች እና የቡድንና የነፍስ ወከፍ የጦር መሣሪያዎች በተጨማሪ በ303ኛ ኮር ስር የ77ኛ ክ/ጦር ወታደራዊ መረጃ በፋኖ እጅ መግባቱን ነው ፋኖ መልካሙ ተናግሯል

ማርፈጃውን ሙትና ቁስለኛ ለማንሳት ከወደ እብን ናት ከተማ ዙ23ና ሌሎች ከባባድ መሣሪያዎችን የታጠቀ ተጨማሪ የጠላት ጦር ወደ ደጋመልዛ ቀጠና የመጣ ቢሆንም፡ ነገር ግን ከባድ ኪሳራን አስተናግዶ ወደ ኋላ መሸሹን ፋኖ መልካሙ ጨምሮ ገልጿል።

በዛሬው ውጊያ በአርበኛ ተሾመ አበባው የምትመራው እቴጌ ጣይቱ ክ/ጦር፣ በአርበኛ ፀዳሉ የሚመራው ጄ/ነጋ ተገኝ ክ/ጦር እና ጋፋት ክ/ጦር መሣተፋቸው ተነግሯል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Jan, 18:09


#ሰበር መረጃ_

ባህርዳር ከተማ ወጣ ብሎ ወረብ ቀበሌ ምሽት 2:00 ሰዓት የአራዊቱ ሰራዊት ክንፍ የሆኑ ባንዳ ሚሊሻዎች እስከወዲያኛው ተሸኝተዋል።

በተያያዘ መረጃ በሰሜን አቸፈር ወረዳ ጭምባ ከተማ ምሽት 2:30 ሰዓት አራዊት ሰራዊቱ እዬተገረፈ ይገኛል ሲሉ ምንጮች ገልጸዋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Jan, 18:07


ሰበር ዜና!

ከእብን ናት በቅርብ ርቀት ደጋ መልዛ በተባለ አከባቢ በተደረገ ተጋድሎ አንድ ሻለቃ ሙሉ የአገዛዙ ጦር መደምሰሱ ተሰማ።

በዛሬው ተጋድሎ እርምጃ ከተወሰደባቸው የአገዛዙ ኃይሎች መካከል የሻለቃዋ ዘመቻ መምሪያና ሌሎች አዛዦች እንዲሁም የአስቻለው ደሴ ቤተሰቦች ላይ አሰቃቂ ድብደባ በመፈፀም የዓይን ብርሃናቸው እንዲጠፋ አድሮጓል የተባለ የወረዳው ሚሊሻ ፅ/ቤት ኃላፊ እና ሌሎች የወረዳው አመራሮች እንደሚገኙበትም ለማረጋገጥ ተችሏል።

በደቡብ ጎንደር ዞን ከእብን ናት ከተማ በቅርብ ርቀት ደጋ መልዛ ቀበሌ ላይ ዛሬ ታህሳስ 27/2017 ዓ/ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ለአንድ ሰዓት ገደማ የቆየ ከባድ አውደ ውጊያ የተካሄደ ሲሆን በዚህም በ303ኛ ኮር 77ኛ ክ/ጦር ስር የሚገኝ አንድ ሻለቃ ጦር ሙሉ በሙሉ መደምሰሱን የአማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የጣይቱ ክ/ጦር ቃል አቀባይ ፋኖ መልካሙ ጣሴ ገልጿል።

ፋኖ ልዩ የሆነ የጦር ሳይንስ ስልት ተጠቅሞበታል በተባለው ለአንድ ሰዓት በዘለቀው በዛሬው ከባድ ተጋድሎ ከተገደሉ የአገዛዙ ወታደሮች መካከል የሻለቃዋ ዘመቻ መምሪያና ሌሎች ወታደራዊ አዛዦች እንደሚገኙበት ታውቋል።

በተጨማሪም አርበኛ አስቻለው ደሴ ከተሰዋ በኋላ "የእናንተ ልጅ በድሎናል" በሚል የአርበኛው ወላጆች ላይ ድብደባ በመፈፀም የዓይን ብርሃናቸውን እንዲያጡ አድርጓል የተባለው የወረዳው የሚሊሻ ፅ/ቤት ኃላፊ እና ሌሎች የወረዳው አመራሮች እንደሚገኙበትም ቃል አቀባዩ ጨምሮ ገልጿል።

በዛሬው ውጊያ ሙሉ የሬጅመንቷ አባላት ነፍስ ወከፍ ክላሽንኮፍ መሣሪያን ጨምሮ አንድ ሞርተር፣ ሦስት ብሬን፣ ሁለት ስናይፐር እና በቁጥር 50 ወታደሮች በፋኖ መማረካቸው ተነግሯል።

ከተማረኩት ወታደሮች እና የቡድንና የነፍስ ወከፍ የጦር መሣሪያዎች በተጨማሪ በ303ኛ ኮር ስር የ77ኛ ክ/ጦር ወታደራዊ መረጃ በፋኖ እጅ መግባቱን ነው ፋኖ መልካሙ የገለፀው።

ማርፈጃውን ሙትና ቁስለኛ ለማንሳት ከወደ እብን ናት ከተማ ዙ23ና ሌሎች ከባባድ መሣሪያዎችን የታጠቀ ተጨማሪ የጠላት ጦር ወደ ደጋመልዛ ቀጠና የመጣ ቢሆንም፡ ነገር ግን ከባድ ኪሳራን አስተናግዶ ወደ ኋላ መሸሹን ፋኖ መልካሙ ጨምሮ ገልጿል።

በዛሬው ውጊያ በአርበኛ ተሾመ አበባው የምትመራው እቴጌ ጣይቱ ክ/ጦር፣ በአርበኛ ፀዳሉ የሚመራው ጄ/ነጋ ተገኝ ክ/ጦር እና ጋፋት ክ/ጦር መሣተፋቸው ተነግሯል።

@መረብ ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Jan, 17:22


“አንድ ሁነን ታግለን አንድ ሁነን እናሸንፋለን”|የጎንደር ክፍፍል ምክኒያት ፋፍዴን ነው|“ለሁሉም ውንጀላዎች ማስረጃዎች አሉን”

https://t.me/gfmn21

https://t.me/gfmn21
https://www.facebook.com/profile.php?id=61566832662740&mibextid=ZbWKwL

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Jan, 21:06


ሞዐ ሚዲያ፣ በአፋጎ ጉዳይ‼️
========================
ተቋም፣ በተቋማዊ መርህ እና መመሪያ፣ በጥልቅ የስነ ምግባር ደንብ ግምገማ ውስጡን ማጥራት ይኖርበታል እንጅ… የግለሰቦች የስማ በለው እና ብጥስጣሽ መረጃ ላይ ተመርኩዞ… ግዙፍ የፋኖ እምርታዊ በደም እና አጥንት የተፃፉ፣ በጀብድ የደመቁ ስራዎችን አኮሳሽ፣ አሁናዊ ሰበር የሚቀረፉ ችግሮቹን ማዕከል በማድረግ ውስጣዊ አንድነቱን ሊያናጋ አይገባም። እስከሰራን ስህተቶች ይኖራሉ፣ ይታረማሉም። ከስህተታችን ጋርም፣ ያሳካነው ግብ፣ የፈፀምነው ተግባራዊ በድል የታጀበ ተጋድሎ በችግሮቻችን ሊሸፈን አይገባውም። በመስዋዕትነት የታጀቡ ታላላቅ የጎመሩ የትግል ፍሬዎችን የሚጋርዱ አሉታዊ መርዛማ ፕሮፓጋንዳዎች ጥቅም ለጠላት ካልሆነ፣ ለወዳጅ አይሆኑም። ወዳጅ፣ ገመናን በአደባባይ አያሰጣም። በውስጥ፣ እንድናርም፣ አብሮን ይታገላል እንጂ…
ቀድሞ ነገር፣የተቋሙ አባል ያልሆኑ፣ በተቋም ህገ ደንብ የማንጠረንፋቸው፣ ተጠያቂነት የማይፈሩ ግለሰቦች፣ በደም ፍሳሽ፣ በአጥንታችን ምሰሶ ባቆምነው ተቋም ውስጥ አስተዋፅኦ ያልነበራቸው የሌሊት ወፎች ያሰማሩ የመረጃ ነጋዴዎች የሚነዙት ወሬ ለምን ቦታ ተሰጠው?

ለምንስ ከነርሱው ጋር በመርህ አልባ የፕሮፖጋንዳ ግልሙትና ውስጥ ተዘፈቅን?

ይህ፣ ተቋማዊ ያልሆነ፣ በስነምግባር ደንብ ላይ፣ በትግል መስመረ ቀይ አላማ ላይ ያልተመካ የምላስ ኪራይ እና የጀማ ዋስትና ላይ የቆመ የስሜት አሸሸ ገዳሜ … ችግር ይዞ እንደሚመጣ፣ "ሚስጥረ ነጭ" ትግል የእንቧይ ካብ አካሄድ እንደሆነ… አስቀድመን… ደጋግመን ፣ ደጋግመን አስጠንቅቀናል።

የአማራ ትግል ውስጥ፣ ያለ ጠንካራ ገሪ ተቋም የሚደረግ መረናዊ ተሳትፎ መጨረሻው አያምርም ብለናል።

በተቋም ውስጥ፦

• የዳያስፖራው ሚና
• የአክቲቪስቱ ሚና
• የጋዜጠኛው ሚና
• የሙህራኑ ሚና

ቀይ መስመር ባለው የተቋም መመሪያ ስር… የተሰፈረ እና በልካቸው ስራ ሊሰጣቸው ይገባል እንጅ… ነፍሳት፣ ለመስዋዕትነት… ለህዝባዊ ብርቱ አላማ ሰልፍ ይዞ ዋጋ እየከፈለ ባለ አላማ መር ተቋም ውስጥ፣ ያለ ምጣኔ እና ከልካይ በሚስጥር አወቅ ምስለኔነት እንዳሻቸው እንዲቧችሩበት እድል መስጠት፣ ነጭ ስህተት፣ በጓዶች ደምም መቀለድ ነው።

የአማራ ፋኖ በጎጃም፣ ይህ ሰሞነኛ አክቲቪስት ወለድ ክፍተቱን… በራሱ የውስጥ አሰራር ይፍታው። ይሄን የማድረግ ሃቅም እንዳለውም እንገነዘባለን።

ይህ፣ ማለት… አየሩን ከያዙት የየአክቲቪስቱ ተተንታኝ ችግሮች ሁሉ… "ተቋሙ ነፃ ነው፣ ችግሩ ውጫዊ ነው" ለማለት አይደለም።
ዛሬ ላይ፣ አየሩን የያዙት፣ በነጭ፣ ነጭ መርህ አልባ አክቲቪስቶች… እየተነተኑ አየሩን የተቆጣጠሩባቸው ጥቂቶቹ ችግሮች… እኛ አስቀድመን በውስጥ ደፍረን ስንታገላቸው የነበሩ እባጭ ህመሞች ናቸው።

በፍጥነት፣ ከነዚህ የሳይበሩን አየር ከሞሉት ውስብስብ ችግሮቹ የተላቀቀ አፋጎ፣ በቅርብ ቀን እናያለን የሚል ተስፋ አለኝ።

ለጊዜው ግን… "አንድ አምሓራዊ ተቋም እንዲወለድ እሻለሁ፣ የምተጋውም ለዚያ አላማ ነው" ሲል የሚዘበዝበን ዘመዴ… የተፈጠሩ፣ ክፍተቶችን በተቋማዊ አሰራር ችግራቸውን እንዲፈቱ፣ ትልቁን ጉዳይ ለአፋጎ ተቋም… ትልቅ የቤት ስራ አድርጎ እንዲተው ማሳሰብ የሞዐ ሚዲያ አቋም ነው።

አክቲቪስት ሆኖ… መረጃን ከማሳዎቅ ባለፈ፣ በተገነባ ተቋም ውስጥ ወፎቼ በሚላቸው ቅልብተኞቹ ጠልቆ እና ሰርጎ ገብቶ፣ ሚስጥረ አዋቂ ተልዕኮ መር ከፋፋይ ፕሮፖጋንዳን ማሳለጥ… የተቋም መገንባት መሻትን ሳይሆን… ከፋፋይ ሚና መጫዎት ነውና!

እንደ ማጠቃለያ…!

አፋጎ…!

በአደባባይ በተሰጡት እና ከዚህ በታች በተዘረዘሩ ችግሮቹ ላይ ትኩረት አድርጎ ይስራ…

• የአንድ ድርጅታዊ መዋቅር አሰራርን ያልተከተለ፣ ለትግሉ ባለው ፋይዳ ባልተተነተነ አኳኋን መረጃ የመሸጥ እና መለወጥ ንግድ ላይ በተሰማሩ

• በመዋቅሩ መካከል በመሆን በደብል ኤጀንትነት ለጠላት የሚሰራውን… በውስጥ የፋኖ ኢንተለጀንስ አነፍንፎ በመድረስ መቀጣጫ በማድረግ

• ትግላችን፣ የገቢ ማግኛ፣ የሀብት ማደራጃ የሆነለትን ዘራፊ እና ቀማኛ ዋሽቶ አደር የፎቶ አርበኛውን አበጥሮ በመለየት

• አንድ አምሓራዊ አንድነትን ገፊ፣ ጎጣዊ አጀንዳ አሳላጭ እና ፀረ አንድነት ሴራ አሳላጭ ቅጥረኛውን ለይቶ በመድረስ

• በግላዊ ውሳኔ፣ ዘግናኝ ጭካኔ የተሞላባቸው ፀረ አምሓራ ድርጊቶችን በድርጅቱ ስም፣ በህዝብ ላይ የፈፀሙ እና ያስፈፀሙትን በጥልቅ ግምገማ በማጥራት

• ከዋናው ፋሽስት ጠላት ይልቅ፣ በሀሳብ እና አካሄድ የተለየው ተዋጊን ኢላማ በማድረግ ስም አጠልሽነት ራስን ወጊ አካሄድ፣ እንዲሁም የተጋነነ ጎጅ ለሀሰት የቀረበ ፕሮፖጋንዳን በሚያሳልጥ ላይ…

• የቀን እና የሌሊት ወፍነት ሚና በመጫወት፣ ተቋሙን ሚስጥር አልባ በማድረግ፣ በ 2 ማልያ በመጫወት ስምሪት ላይ የተገኙ ተዋረዳዊ አባላትን፣ ጥልቅ ግምገማ በማድረግ አስተማሪ ማስተካከያ እርምጃ በመውሰድ፣ ከአፋጎ በላይ ራዕዬ ፋኖ ለሆነው አምሓራዊ አንድነት መሪ ሚና ተጫዋች በመሆን ተቋሙ የምስራች እንደሚያሰማን ተስፋ እናደርጋለን።

ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
#ድል- ለመላው አምሓራ ፋኖ!

26/04/2017 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ

https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418

https://t.me/Moamediamoresh
https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Jan, 10:01


በዛሬ ሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።

ትላንት ለሊት በሬክተር ስኬል 5.0 ከተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት በኃላ ዛሬ የተለያየ መጠን ያላቸው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።

ከትላንት ለሊቱ በኃላ በሬክተር ስኬል ፦
➡️ 4.7
➡️ 4.5
➡️ 4.7
➡️ 4.5
➡️ 4.5
➡️ 5.2 የተመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች እንደነበሩ የአሜሪካ ጆኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ ያሳያል።

በሬክተር ስኬል 5.2 በቅርብ ሰዓታት እና ባለፉት ቀናት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሆኗል።

ከመተሀራ 32 ኪሎ ሜትር ርቀር ላይ የተመዘገበው ይኸው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ተሰምቷል።

በሌለ በኩል ደግሞ ሰሞኑን የመሬት መንቀጥቀት በተደጋጋሚ እየተከሰተ በሚገኝባቸው የአፋር አካባቢዎች የእሳተ ገሞራ ፍንዳታም እየተስተዋል ይገኛል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Jan, 09:56


ምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳ ሰፊ ቀጠና የሸፈነ ጦርነት ከሌሊቱ ጀምሮ እዬተካሄ ይገኛል ለሊት ላይ የገባው ኦነግ ሸኔ ምቱን መቋቋም ሲያቅተው ብዙ ከብቶችን ይዞ ለማመለጥ ቢሞክርም በማህበረሰቡ ርብርብ የተወሰዱት ከብቶች ሙሉ በሙሉ ተመልሰዋል ሸኔ እዬሸሸ ባለበት ሁኔታ አለልቱ የተባለ ትልቅ ወንዝ ላይ ተቆርጦ ብዛት ያለው ሹሩቤ ተገሏል አስክሬኑ በዬጫካው ተዝረክርኳል እንዲሁም በጨበጣ ውጊያ የተማረኩም አሉ ጦርነቱ ከተጀመረበት ከአማራው ሰፈር በኪሎሜትሮች እርቀት ላይ አሁንም እግር በእግር እዬተከታተሉ እዬወቁት ይገኛሉ ሸኔም ሆነ ሽሜ ያሰበው እንዳልተሳካለት የአካባቢው ኗሪዎች ለቢዛሞ ሚዳያ ገልጸዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Jan, 09:55


በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ራሳ ቀጠና ካለፉት ሰባት ቀናት ጀምሮ እየተደረገ ባለው ውጊያ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች መገደላቸው ታወቀ።

በውጊያው ከተገደሉ በተጨማሪ በፋኖ ከበባ ውስጥ ገብተው መንቀሳቀሻ በማጣታቸው በርካታ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በረሀብ ሕይወታቸው ማለፉም ነው የተነገረው።

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ራሳ ቀጠና ልዩ ስሙ አሻል/መዲና/ ተብሎ በሚጠራው አከባቢው ካለፉት ሰባት ቀናት ጀምሮ እየተደረገ በሚገኘው ትንቅንቅ በርካታ ቁጥር ያላቸው የፀረ አማራው ብልፅግና ፓርቲ ወታደሮች ሲገደሉ በርካቶች መቁሰላቸውን ለማረጋገጥ ተችሏል።

በቀጠናው ካለፉት ሰባት ቀናት ጀምሮ በዘለቀውና አሁንም በቀጠለው ተጋድሎ በፋኖ አፈሙዝ ሙትና ቁስለኛ ከተደረጉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በተጨማሪ የአከባቢው ዙሪያ ገባ በፋኖ ከበባ ውስጥ በመግባቱ በርካታ ወታደሮች በረሃብ ሕይወታቸው አልፏል ተብሏል።

የራሳ ቀጠና ዙሪያ ገባው በፋኖ ከበባ ውስጥ በመግባቱ የአገዛዙ ወታደሮች ከየትኛውም አቅጣጫ ተጨማሪ ኃይል እና ትጥቅና ስንቅ ማስገባት አልቻሉም የተባለ ሲሆን፡ በዚህም በርካታ ወታደሮች በረሃብ ሕይወታቸው ማለፉን የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ም/ኃላፊ ፋኖ ስንታየሁ ደመቀ ገልጿል።

የአገዛዙ ወታደሮች በተፈፀመባቸው ከበባ ምክኒያት ባጋጠማቸው ረሀብ ሕይወታቸው ካለፈውና በየጊዜው በሚደርስባቸው ጥቃት ሙትና ቁስለኛ ከሆኑ ወታደሮች በተጨማሪ በርካቶች ተሰላችተው ከነሙሉ ትጥቃቸው እጃቸውን ልፋኖ ለፋኖ እየሰጡ ይገኛሉ ተብሏል።

በተመሣሣይ በዛሬው እለት ከደብረ ሲና በቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ሾላ ሜዳ በተባለ አከባቢ ላይ በተደረገ ትንቅንቅ የአገዛዙ ኃይል ከባድ የሆነ የሰብአዊ እና ቁሳዊ ውድመት እንደደረሰበት የዕዙ ምክትል ቃል አቀባይ ፋኖ ስንታየሁ ደመቀ ገልጿል።

የገዢው ቡድን  ኃይል የደረሰበትን መራር ሽንፈት ለማካካስ በሚመስል መልኩ ለልዩ ዞኑ አዋሳኝ በሆኑ አከባቢዎች ላይ መድፍ በማጥመድ የሾላ ሜዳ አከባቢን እና ሌሎች በደብረሲና ዙሪያ የሚገኙ የገጠር ቀበሌዎችን ሲደበድብ ማምሸቱ ታውቋል።

የፋኖን ክንድ መቋቋም ያልቻለው ፀረ አማራው የገዢው ቡድን ጦር በሚወረውረው ከባድ መሣሪያ አርሶ አደሮችን እየገደለ እንዲሁም ሰብል እና መኖሪያ ቤቶችን እያወደመ መሆኑ ነው የተገለፀው።

@መረብ ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 17:44


የአማራ ፋኖ በጎጃም ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም
----------------------------------------------------------
#የ9ኛ(ሳሙኤል አወቀ) ክፍለ ጦር አካል የሆነው የእነብሴ ሳርምድር ወረዳው #አባይ ሸለቆ ብርጌድ በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ
#ድቦ ከተማ ላይ
#ቀጭን ወንዝ ላይ
#የጉጭ ይናገር ተራራ ላይና
#ምጥግና በረሃ ላይ የአብይንና የአረጋ ከበደን ጥምር ገዳይ ቡድን ሲረፈርፉት ውለዋል።በተለይ ወገኑን ክዶ ጠላትን ወገን ያደረገውን ሚሊሻና ፖሊስ ልኩን ሲያሳዩት ውለዋል።በአውደ ውጊያው አንድ ቦታ ላይ ብቻ ከ27 በላይ ሚሊሻና ፖሊስ ተደምስሷል።ከሞተው በተጨማሪ አሁን ላይ መርጦ ለማርያም የመጀመሪያ ሆስፒታል በገዳይ ቡድኑ ቁስለኞች ተጨናንቋል።
ምርኮ
#22 ክላሸንኮቭ መሳሪያ
#25 "F" one ቦንብ
#30 የክላሽ ካዘና
#2 የብሬል ሸንሸል
#400 የብሬል ጥይትና
#ቁጥሩ ያልታወቀ የክላሽ ተተኳሽና የጠላት ትጥቆች ተማርከዋል።

#የ8ኛ(በላይ ዘለቀ) ክፍለ ጦር ለ3 ተከታታይ ቀናት ዛሬም ጠላትን በቆራጥና በአበገሬነት ወኔ በተለያዩ ቦታዎች እየተፋለመው ይገኛል።
#አባ ኮስትር ብርጌድና #ደባይ ጮቄ ብርጌዶች #ከ7ኛ ክፍለ ጦር ብርጌዶች ጋር በጥምረት በደባይ ጥላትግን ወረዳ #ናብርና #ደብር ኢየሱስ ላይ ዛሬም ሲፋለሙ ውለዋል።የፋኖ ምት ፋታ አልሰጠው ያለው የአብይ ገዳይ ቡድን አካባቢውን ለቆ ወደ ቁይ ከተማ እየፈረጠጠ ይገኛል።

#የአባ ኮስትር ብርጌድ #ከዛምበራ ብርጌድ ጋር በጋራ በመሆን #የትመን 01 ቀበሌ ላይ ከሌሊቱ 8:30 ጀምሮ ባደረጉት መብረቃዊ ጥቃት ከ17 በላይ ሲደመሰስ በርካታውን ቁስለኛ አድርገውታል።
#በሌላ #ግንባር ዛምበራ ብርጌድ ፫ሰብ ሸንጎ ቀበሌ ላይ ባደረሰው ጥቃት ገዳይ ቡድኑን ሲረፈርፉት ውለዋል።ቁጥሩ ያልታወቀ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።

#የ1ኛ ክፍለ ጦር አካል የሆነው የሜጫው #ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ በደቡብ ሜጫ ወረዳ ዋና ከተማ #መሃል ገነት(ገርጨጭ) እና #አብሮ መኖር ቀበሌ ላይ የብርሃኑ ጁላን ቱልቱላ ሰራዊት መግቢያ መውጫ በማሳጣት ሲለበልቡት ውለዋል።ገርጨጭ ላይ በቅርቡ የአማራ ፋኖ በጎጃም በሰራው ዘሪሁን 13 በተባለው ዘመናዊ መሳሪያም የታገዘ ውጊያ በመደረጉ በርካታ ጠላትን መደምሰስ ተችሏል።
ወደ አብሮ መኖር ቀበሌ ሂዶ የነበረው ጠላት በርካታው የፋኖን ጥይት ሲጋት የተረፈው ፈርጥጦ ገርጨጭ ከተማ ገብቷል።
#የጣናው መብረቅ ብርጌድ #መሸንቲ ላይ ኬላ በመጣል ሕዝብን ሲዘርፍ በነበረው የአብይ ዘራፊ ቡድን ላይ በፈንጅ ባደሰው ጥቃጥ ከ10 በላይ ጠላት መደምሰስ ተችሏል።
አማራ
ጠላቱን ይቀብራል!
ሀገሩን ይረከባል!
ታሪኩን ያድሳል!!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 17:35


በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ማምሻዉን በተደረገዉ አዉደዉጊያ በርካታ ቁጥር ያለዉ የአገዛዙ ጥምር ጦር ድል መደረጉ ተገለፀ።

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አዘዞ እና አይንባ መካከል በምትገኘው ሩፋኤል ደብር በተደረገ አዉደዉጊያ ፋኖ ከ20 በላይ ሚሊሺያ እና አድማ ብተና አባላትን ድል መድረጉን አስታዉቋል።

የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በጋራ በመሆን ከታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኙ ስፍራዎች ማምሻዉን በወሰዱት ዕርምጃ በርካታ የአገዛዙን ጥምር ጦር ሙትና ቁስለኛ ማድረጋቸዉን በአዉደዉጊያ የተሳተፉ የፋኖ አመራሮች ለአለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ ተናግረዋል።

ማምሻዉን በቀጠለዉ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ ጥምር ጦሩን እየመራ ወደ አይንባ የገበዉን የሚሊሺያ ሀላፊ በአገዛዙ ምስለኔ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አዛኞች ትዕዛዝ ዘብጥያ እንዲወርድ ተደርጓል።ሀላፊዉ ወደ ዘብጥያ የወረደዉ በርካታ የጥምር ጦሩ አባላት እንዲገደሉ ያደረካቸዉ አንተ ነህ በሚል መሆኑም ታዉቋል።

አመራሩ እየመራ ይዞት የሄደዉ ሀይል ሙሉ ለሙሉ መደምሰሱን እና ያልተነሱ በርካታ የጥምር ጦሩ ሙትና ቁስለኛ በጫካ ውስጥ መኖራቸዉን አንድ የሩፋኤል ደብር ኗሪ አባት ለሚዲያችን መረጃውን አድርሰዉናል።

በምሽቱ አዉደዉጊያ በከበባ ውስጥ የገበዉ የመንግሰት ሀይል አንድም አልተረፈም ያሉት የአካባቢው ኗሪ ከአዘዞ የመጣ ተጨማሪ ሀይልም አስከሬን እና ቁስለኛ ለማዉጣት መቸገሩን ገልፀዉልን የአገዛዙ ሰራዊት የአካባቢው ሰዎችን በጀምላ እየገደለ እና በርካታ አርሶአደሮችን ለአካል ጉዳት መዳረጋቸውን አንስተዉልናል።

የአካባቢው ኗሪ አያይዘዉ እንደተናገሩት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ነን ያሉ ሀይሎች ሰሞኑን አንድ ለአራት ሁናቹህ በሚሊሻ መልኩ ተደራጁ በማለት በማህበረሰቡ ላይ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ግፍ እና እንግልት ደርሶብናል ሲሉ ኗሪዉ ገልፀዋል።

የገበዉ የመከላከያ ሀይል ነኝ የሚለዉ ታጣቂ ቡድን ቤተክርስቲያንን ለምሽገነት በመጠቀም በርካታ ግፎች እየተፈፀሙ መሆኑንም አንሰተዉልናል።የጎንደር ህዝብ በዚህ መልኩ ችግሮችን አይቶ አያውቅም ጦርነቱ ህዝባዊ እየሆነ መቷል ብለዋል።

በአስገዳጅ ሁኔታ አርሶአደሩን በማሳቀቅ ሚሊሺያ እያደረገ ያለዉ ብልፅግና የገበሬዉ መሬት ፆሙን እንዲያድር እያደረገ ይገኛል።ሞፈር ቀንበር የተሸከሙ ትከሻዎች አሁን ላይ ግን በብልፅግናዉ መንግስት አስገዳጅነት ጠመንጃ እንዲሸከሙ እያደረጋቸዉም ይገኛል።

ማምሸዉን የተጀመረዉ የጎንደር ዙሪያዉ አዉደዉጊያ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን የፋኖ ሀይሎችም ሆነ የአገዛዙ ሰራዊት በብዛት ወደ አካባቢው መግባታቸዉ ተግልጿል።የምዕራብ ዕዝ ደርዘን ሰራዊት ያለቀባት የጎንደሯ አይንባ ዛሬ አመሻሹን ደግሞ በደርዘን የማቆጠር የጥምር ጦሩ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።

በአሁኑ ሳአት የገዛዙ ምስለኔ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በዛሬዉ አዉደዉጊያ ተሳትፈዉ ከሞት የተረፉ እና የቁሰሉ የሚላሻ አባላትን ወደ ዕስር ቤት አስገብቷል።አገዛዙ የጭካኔ ልኩን ያሳየበት ደግሞ የቆሰሉ ሚሊሻዎችን ወደ ሆስፒታል መሄድ ሲገባቸዉ ወደ ዕስር ቤት መዉስዱ ነዉ።

በአሁኑ ሰአት አገዛዙ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ድብደባ እያደረገ መሆኑም ታዉቋል።በዘፈቀደ የሚተኮሱ ከባድ መሳሪያዎች በማህበረሰቡ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዳረሰም ተገልጿል።

ዉጊያዉ አሁንም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነዉ።
@አለምአቀፍ ፋኖ ሚዲያ!!
የፋኖ ድምፅ !!!!!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 17:10


ጀግና ሲወሳ!!🚨🚨

ሺ_አለቃ_ አርበኛ ፤ቀኝ አዝማች ይታገሱ_አረጋው..!

ሳቅራራለት ዉዬ ሳለቅስለት ላንጋው፣
የሺ ሰው ግምት ነው ይታገሱ አራጋው።
ደም ይመልስ ነበር ደም እያሸተተ፣
ሳይንቴው ምድር ላይ ወንድ አንድ ሰው ሞተ።
ሳይንት እሪ ብለህ ንገር ለቦረና....
.........ቦረና እሪ ብለህ ንገር ለመቅደላ፣
አገር ልጇን በላች በአውድ ዓመት ቅበላ።
ከእንግዲህ አማራ ገዳይ ሞተ በሉ ሟቹን ግን አረፈ፣
እኩል አይጠራም..  ላገር የሞተና አገር የዘረፈ።
ደምን በደሙ ነው አለ ደም መላሹ፣
አሽከሩ ፎከረ አቅራራች ክላሹ።
ከእንግዲህ ሳይንት ላይ ደም ከተመለሰ
እንደ ይታገሱ..
ገዳይ ሟችን ቀድሞ አፈር ከቀመሰ።
ሲወርድ ሲወራረድ እንደተለመደው፣
ጀግና እንዳመጣጡ ይተካል በሄደው።
ተማማል ሳይንቴ መሳሪያህን ደርድር፣
ይታገስ ሕያው ነው ቃል ለሰማይ ለምድር ::

25/12/16 ዓ/ም ጥቁር ቀን

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 17:06


3ኛ ቀኑን የያዘው ውጊያ በደባይ ጠላትግን ቀጥሏል።

በጀነራል እዘዘው መኮንን የሚመራው 104 ኛ ኮር በ(5) አቅጣጫ ጮቄን ለመቆጣጠር አስቦ እየተንቀሳቀሰ ቢሆንም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር አባ ኮስትር ብርጌድ እና ደባይ ጮቄ ብርጌድ በጋራ  3ኛ ቀኑን የያዘ ውጊያ እያደረጉ ነው።

በሌላ በኩል ዛሬ አነጋግ ላይ የትመን ከተማ ገብቶ የነበረው የአባኮስትር 1ኛ ጠቅል ሻለቃ ጠላት ላይ በከፈተው ድንገተኛ ጥቃት( 8 )የጠላት ኃይል አስፓልት ላይ ተዘርግተዋል። 5ቱን ከባድ ቁስለኛ አድርገው ወጠዋል።
©️ Tilahun Abeje
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 16:25


አገዛዙ ብልፅግና ተደራቢ ሹመት መስጠቱ ተሰማ።
ሁለቱም ጀኔራሎች በአማራ ክልል እየተደረገ ባለዉ ጦርነት ለዉጥ አላመጣቹህም በመባል በጠቅላይ ጦር አዛዡ አብይ አህመድ በኩል ሲተቹ መሰንበታቸዉ የሚታወስ ነዉ።

በይልማ መርዳሳ የሚመረዉ አየር ሀይሉ የአመራር ዉስንነት ታይቶበታል በሚል ሹማ አብደታ በተደራቢነት የአየር ሀይሉ አዛዥ ሆኖ እንዲቀጥል ተደርጎል።

በደብረዘይት እና በብላቴ ለሀገር ሳይሆን ለግለሰብ ስልጣን ማቆያ የሚሆኑ ባለ ቀይ መለሾ ለባሽ ኮማንዶዎችን የሚመሩት ሁለቱ አዛዦች ዛሬ ተጨፍልቀዉ አንድን ተቆም ለሁለት እንዲመሩት ተደርገዋል።

ይልማ መርዳሳ በብሄር ጠብ የሰከረ በሀሰት ትርክት የሚምል እና በአሞሌ ሀዉልት ጭምር የሚምል የሚገዘት መሆኑን ከቅርብ የነበሩ ጓዶች ተናግረዋል።

በብሄር ጥላቻ የሰከረዉ ይልማ አማራን በመግደል ያሳየዉ ውስንነት በሌላኘዉ የብሄር ሰካራም ሹማ አብደታ እንዲሸፈን የጋራ ስልጣን ተሰቷቸዋል።

ሁለቱም በአስመሳይ ሀገር ወዳድ ንግግሮቻቸዉ የሚታወቁ ቢሆንም በኦሮሞ ቤሄርተኝነት ያበዱ እና ፀረ ኢትዮጵያ መሆናቸዉ በሰሜኑ ጦርነት እና በአማራ ክልሉ ጦርነት በተግባር አሳይተዋል።

@አለምአቀፍ ፋኖ ሚዲያ!!
የፋኖ ድምፅ!!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 16:18


በጉና ሰማይ ስር የተሰበሩ ወርቅ ዕጆች!!!!

በቅንጦት መኖሩ አላስደሰተዉም፣ሀብትና ፀጋ ቢትረፈረፍም አላስደሰተዉም።

አማራን አድኖ ኢትዮጵያን ታላቅ ሀገር ማድረግ ከልጅነት እስከ ወጣትነት አድሜዉ ድረስ ሊያሳከዉ የሚመኛዉ ትልቁ ህልም ነዉ።

ከተሰጠዉ ሀብትና ፀጋ በላይ የአማራ ህዝብና መከራ ያሳስበዋል፣ያንገበግበዋል ።በጫዋታ ለዛነቱ እና በመልከመልካምነቱ እንዲሁም በግርማ ሞገስነቱ፣በበጎ አስተሳሰቡ ከህፃን እስከ አዋቂ፣ከሊቅ እስከ ደቂቅ ይወዱታል።

የአማራን መከራ ለመቀነስ ዱር ቤቴ ካለ አራት አመታትን አስቆጥሯል።በሰሜኑ ጦርነት ከጋሳኝ እስከ ጋሸና በርካታ ምሽጎችን ሰብሯል።

አልሞ ተኳሽ የት አለ ከተባለ እሱ ይምጣ ይባላል።አይኖቹ እይታቸዉ እንደ ንስር ነዉ ወኔዉ እና ጀግንነቱ እንደ አንበሳ ነዉ።ምላጭ የሚስብባቸዉ እጣቶቹ ለጠላት የተፈቀዱ ነዉ የሚመስሉት፣አይኖቹ እንደ አጉሊ መነፀር አቅርበዉ እና አርቀዉ እንዲያሳዩ ለሱ ብቻ ተፈቅደዋል።

ጦሩን በወኔ በማነቃቃት በጉና ሰማይ ስር ለሚገኘው የጦር አበጋዝ ሁሉ የወኔ ስንቅ ነዉ ።

የቅንጦት ኑሮ ያላሸነፈዉ ጀግንነት ፣በሀብትና በፀጋ ያልተበረዘ እና ያልደበዘዘ ወኔ ዛሬም በዱር በገደሉ እየተዋደቀ ይገኛል።

የረገፉ ወርቅ እጆች ከትግሉ አላሸሹትም ዛሬም በጦር ሜዳ ከጠላት ጋር እየተዋደቀ ይገኛል።አርበኛ ታድሎ አዳምጤ!!!!

አርበኛ ታድሎ አዳምጤ ማነዉ??

ጠላት ሲመጣ ገዳይ ወንበዴ፣
ከፊት ይቀድማል ታድሎ አዳምጤ።የተባለለትን ጀግና የጦር ሜዳ ጀብዶቹን በሰፊዉ ወደ እናንተ የምናደርሳቹህ ይሆናል።

@GLOBAL FANO MEDIA
THE VOICE OF FANO

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 16:17


#መረጃ_መረሻ_ቅንደባ‼️
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

በተወሰደው የቅጣት እርምጃ 22 የሚኒሻ አባላት ሲደመሰሱከ 7 በላይ የሚሆኑ ከባድ ቁስለኛ ሁነዋል።የአማራ ፋኖ በጎጃም የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር የአባይ ሸለቆ ብርጌድ ዛሬ እረፋዱ ላይ በወሰደው እርምጃ ጠላትን ማንበርከኩን ቀጥሏል።

በራሱ ተነሳሽነት ከድቦ ከተማ ተነስቶ  የጉጭ የመገራ ተራራ የሰፈረውን የአገዛዙን ምንጣፍ ጎታች የሚኒሻና ፖሊስ አባላቱን መሉ ከበባ ውስጥ በማስገባት ከፍተኛ ጥቃት የከፈቱት የአባይ ሸለቆ ብርጌድ የምድር ድሮኖች ጠላትን መተንፈሻ በማሳጣት በየሜዳው አንጠባጥበውታል።

ከይመገራ ተራራ እየፈረጠጠ ወደ ድቦ ከተማ የሮጠውን ኃይል ፊት ለፊት ያጣደፉት ነበልባሎቹ በግራ አቅጣጫ በቀጨን ወንዝ በኩል ሌላ ተጨማሪ ኃይል በማሰማራት የሚፈረጥጠውን ኃይል በመቁረጥ ወደ ምጥግና በረሀ አፋፍ በመግፋት ረፍርፈውታል።

መሽጎበት የነበረውን የድቦ አንደኛ ደረጃ  ት/ቤት በመክበብ ምሽግ ጠባቂ አነስተኛ ኃይሉንም በመደምሰስ አኩሪ ጀብድ ፈፅመዋል ።እራሱን መከላከል በማይችለው ሁኔታ ከፍተኛ እሩምታ የተከፈተበት ጠላት በርካታ አስክሬኖቹ በምጥግና በረሀ ተፈጥፍጠዋል።

በዛሬው የቅጣት እርምጃ ከ27በላይ ሚኒሻዎች ሲደመሰሱ  ከ9 በላይ የሚሆኑ ከፍተኛ ቁስለኛ ሁነዋል እስከ አሁን ከተደመሰሱት መካከል በስም የሚታወቁ ካሴ ሞኝነት፣እባቡ ዝጋለ፣እንዳይከፋኝ አወቀ፣ውዱ ገዳሙ፣የጎራው ታየ፣እባብሰው፣የሽዋስ ተሾመ፣ሻምበል፣መንጋው፣እባበይ፣አብዩ ኃይሌ፣መልሰው ተስፋው፣ፀጋየ ፣መኮነን ምስጋን፣ይገኙበታል ከገ በላይ የሚሆኑት መርጡለ ማርያም አንደኛ ደረጃ ሆስፒታል እየታከሙ ሲሆን 9 ክላሽ 2 የብሬን ሸንሸል ከ400 ጥይት ጋር 25 የእጅ ቦንብ 3 የክላሽ ጥይት ካዝና ተማርኳል።

አዲስ ትውልድ !
አዲስ አስተሳሰብ !
አዲስ ተስፋ!

🗣የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 16:14


ዜና: #በኢትዮጵያ በግጭቶች እና መፈናቀል ሳቢያ ከዘጠኝ ሚሊየን በላይ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ

አለምአቀፉ የህጻናት አድን ድርጅት ዩኒሴፍ ትላንት ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው ሪፖርት በኢትዮጵያ በተያዩ አከባቢዎች በመካሄድ ላይ ባሉ ግጭቶች፣ መፈናቀሎች እና የተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ከዘጠኝ ሚሊየን በላይ ህጻናት በትምህርት ገበታ ላይ እንደማይገኙ አስታወቀ።

ከስድስት ሺ በላይ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል ያለው ሪፖርቱ በተጨማሪም ከ10 ሺ በላይ ትምህርት ቤቶች በግጭቶች እና የተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ጉዳት ደርሶባቸዋል ወድመዋል ሲል ገልጿል፤ ይህም የመማር ማስተማሩ ሂደት ሰላማዊ እና ተደራሽ እንዳይሆን አስተዋጽኦ ማድረጉን አመላክቷል።

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህጻናት በትምህርት ገበታ ላይ የማይገኙት #በአማራ ክልል መሆኑን አስታውቋል፣ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን ህጻናት ትምህርት ቤት አለመሄዳቸውን ጠቁሟል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 16:13


ዛሬ ታሕሳስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም

ሁለቱ ወንድሞቻችን መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
የ23ኛ ክፍለጦር 2ኛ ሬጂመንት 2ኛ ሻለቃ ቃኝ እና መሐንዲስ አባላት:-
10 አለቃ ሀምዛ አብደላ (የጋንታዉ አዛዥ)፤
ወታደር ለሚ በሪሁን  (የቲም አዛዥ)
በሰላም ወገናቸውን ሲቀላቀሉ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

አስረስ ማረ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 15:54


ታህሳስ 25/2017ዓም

ጎጃም አማራ

የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስወስተኛ ቀኑን የያዘው ውጊያ እንደቀጠለ ነው።

፨የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኙት አባ ኮስትር ብርጌድ 1ኛ/ጠቅል ሻለቃ እና ዘንበራ ብርጌድ በእነማይ ወረዳ የትመን 01ቀበሌ የመጀመረያ ደረጃ ት/ቤት ካንፕ ላይ ከሌሊቱ 8:00-12:00 ባደረጉት የሽምቅ ውጊያ ጠላትን ሲወቅሩት አድረዋል።

፨የ1ኛ/ጠቅል ሻለቃ የፋኖ አባላት ወደ ካንፖቸው የሄዱ በመምሰል ጥቂት የሻለቃዋ አባላት አድፍጠው ሌሊቱን በፋኖ አባለት ሲወቀር ያደረው የአገዛዙ አድማ ብተና ሀይል በየትመን 01 ቀበሌ ት/ቤት በር ላይ እንቅልፉን ሳይጨርስ ወደ ጥቁር አስፖልት ሲንዘፋዘፉ በነበሩ የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ አድማ ብተና ሀይል 5(አምስቱ) በጥቁር አስፖልት ላይ ተዘርረዋልዋል።ከአምስት በላይ አድማ ብተና ቁስለኛ ሆነው በኦራል ለህክምና ወደ ቢቸና ከተማ መሄዳቸው ተረጋግጦል።

፨ዛንበራ ብርጌድ በደጀን ወረዳ ሰብሸንጎ ቀበሌ ሰርጎ በመግባት በጠለት ካንፕ ላይ ጥቃት ሰንዝሯል።ዛንበራ ብርጌድ በዛሬው እለት ከአባ ኮስትር ብርጌድ 1ኛ/ጠቅል ሻለቃ ጋር በጋራ በመሆን በእነማይ ወረዳ የትመን 01 ቀበሌ ልብ የሚያሞቅ ኦፕሬሽን ሰርቷል።

፨ስወስተኛ ቀኑን የያዘው የደበይ ጥላትገን ወረዳ ጠላት የጮቄን ተራራማ ቦታ ለመያዝ በመድፍ እና በቢየም107 የታገዘ ውጊያ እያካሄደ ቢገኝም የ8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አካል የሆኑት አባ ኮስትር ብርጌድ እና ደበይ ጮቄ ብርጌድ እንዲሁም የ7ኛ ሀዲስ አለማየሁ ክፍለ ጦር ከጠላት በትንቅንቅ ላይ ይገኛሉ።የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር (በስወስት) ቀን ውስጥ እያካሄደ የሚገኜውን ገድል ጠቅለል አርገን ይዘን እንቀርባለን።

© ፋኖ ይበልጣል ጌቴ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 13:17


3ኛ ቀኑን የያዘው ውጊያ በደባይ ጠላትግን ቀጥሏል።

በጀነራል እዘዘው መኮንን የሚመራው 104 ኛ ኮር በ(5) አቅጣጫ ጮቄን ለመቆጣጠር አስቦ እየተንቀሳቀሰ ቢሆንም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር አባ ኮስትር ብርጌድ እና ደባይ ጮቄ ብርጌድ በጋራ  3ኛ ቀኑን የያዘ ውጊያ እያደረጉ ነው።

በሌላ በኩል ዛሬ አነጋግ ላይ የትመን ከተማ ገብቶ የነበረው የአባኮስትር 1ኛ ጠቅል ሻለቃ ጠላት ላይ በከፈተው ድንገተኛ ጥቃት( 8 )የጠላት ኃይል አስፓልት ላይ ተዘርግተዋል። 5ቱን ከባድ ቁስለኛ አድርገው ወጠዋል።

©️ Tilahun Abeje

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 13:17


የብልጽግና ቅጥፈትና የፋኖ ምላሽ

ለብልጽግና እጁን የሰጠም ሆነ የተቀላቀለ የፋኖ ሃይል የለም ሲል የአማራ ፋኖ በጎጃም አስታወቀ

የብልጽግናው አገዛዝ ላለፉት ቀናት በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፋኖ አባላት እጃቸውን ሰጡኝ የሚል ትልቅ የሃሰት ፕሮፓጋንዳ እያካሄደ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ከአሚኮ እስከ ፋና ፣ ከዋልታ እስከ ኢቲቪ ፣ ከአረጋ ከበደ እስከ ደሳለኝ ጣሰው ከዚህ ውጪ አጀንዳ የላቸውም፡፡ ይህም የፋኖ ጉዳይ እጅግ ስላስጨነቃቸው የተፈጠረ የፕሮፓጋንዳ ስልት ነው፡፡ እንዲሁም እነሽመልስ ራሳቸው በትነው ለሰበሰቡት ሸኔ አቻ ፍለጋ የተደረገ ጉዞ ነው፡፡
ታዲያ እነ አረጋ ከበደም የተሳካላቸው ሲሆን በዐቢይ ትዕዛዝ ላለፉት ጊዜያት በፋኖ ስም የበተኑትን ታጣቂ ቡድን አሁን ላይ በትዕዛዝ መሰብሰብ ጀምረዋል፡፡
በዚህም ከሰሞኑ በአገው ምድር ዳንግላ አካባቢ ሲንቀሳቀስ የነበረና ፣ ለአገዛዙ አድሮ ሲዘርፍ የነበረ ቡድን “የሰላም ጥሪ ተቀብሏል” የሚል ፕሮፓጋንዳ እየተሰራበት ነው፡፡
እነ ደሳለኝ ጣሰው ይህን የዳንግላውን ቡድን ጨምሮ ከ4000 በላይ የፋኖ ሃይሎች እጃቸውን ሰጥተዋል የሚል ዜናም እያሰራጩ ነው፡፡
በዚህ ጉዳይ ላይ ለዶቼ ቬለ ምላሽ የሰጠው የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ዮሃንስ አለማየሁ “ በጭራሽ ወደ ብልጽግና የገባ የፋኖ ሃይል የለም” ብሏል፡፡
ፋኖ ዮሃንስ መጀመሪያውኑም ራሱ አገዛዝ ለዝርፊያና ለማወናበጃነት የበተናቸው ናቸው እንጂ እነዚህ እጃቸውን ሰጡ የተባሉት ፋኖ አይደሉም ሲል ገልጿል፡፡
ከዳንግላ አካባቢ እጅ ሰጡ የተባሉትም ከዚህ ቀደም አብረን እንታገል የሚል ጥሪ ያቀረብንላቸውና እነሱ ግን ዝርፊያ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ናቸው ብሏል፡፡
በዚህም እርምጃ ለመውሰድ ስንንቀሳቀስ ነው ወደ ብልጽግና የገቡት ብሏል፡፡
በሌሎች አካባቢዎችም ቢሆን “ለመንግሥት እጅ ሰጡ” የተባሉ አካላት መንግሥት ራሱ ያደራጃቸው ኃይሎች እንጂ የፋኖ ሃይሎችን  አይወክሉም ሲልም አብራርቷል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 13:17


እንደ ንስር ራሱን በማደስ የውስጥ እና የውጭ ፈተናወችን በመቋቋም የምዕራብ ወሎ እና የምስራቅ ጎጃም አዋሳኝ ቀጠናን የወገን የኃይል ሚዛን ያስጠበቀው ዓባይ ሸለቆ ብርጌድ ተዓምር ሰርቷል።

በሶስት ክፍለ ጦሮች እና በ2 መድፎች ታግዞ በምስራቅ እዝ አዛዡ ጀነራል መሐመድ ተሰማ የተመራውን የአንድ ሳምንት ከበባ በአስደናቂ ወታደራዊ ጥበብ ሰብረው የወጡት የብርጌዱ ልጆች ከጠላት በኩል ምሊሻ በብዛት በተሳተፈበት ውጊያ ድል በድል ሆነዋል።

እስካሁን በደረሰን መረጃ መሰረት አርሰህ ብላ ቢባል የአብይ አህመድን ወንበር ካልጠበኩ ብሎ ወራሪውን ጦር ተቀላቅሎ በአማራ ህዝብ ላይ ቃታ የሳበ 22 (ሃያ ሁለት) ምሊሻ እነብሴ ሳር ምድር ድቦ ኪዳነ ምህረት ላይ "ሽኝት" ተደርጎለታል።
ይቀጥላል...
Asres  Mare Damtie

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 13:13


የአማራ ፋኖ በሸዋ ዕዝ የናደው ክፍለ ጦር የፋኖ ወታደራዊ ሰልጣኞችን አስመርቋል። ይህን አስመልክቶ የተዘጋጀውን ዘገባ ያድምጡት ይመልከቱት ።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 08:37


#ቢቸና መስመር ቢቸና ከተማ ኤሊያስ መስመር

# የአማራ ባንዳ ሚሊሻ ና ፖሊስ በተሽከርካሪ እና በነጋዴ ላይ ዝርፊያን ህጋዊ አድርጎ  ኬላ በመዘርጋት በተሽከርካሪ 5000ሺ ብር ቀረጥ ካልከፈላቹሁ ማለፍ አትችሉም ብሎ መዝረፍ ጀምሯል።

እናም አሽከርካሪዎች እና ባለ ሀብቶች አብይን፣ የአማራ ካድሬን እና ሚሊሻን በቃን ብለን ነፍጥ በማንሳት ከፋኖ ጎን በመሆን ልንታገላቸው እንገደደዳለን ብለዋል ::

ለምሳሌ ኤልያስ 5ሺ ከፍለህ ፈንድቃ ከተማ ላይ 1000ሺ ትጠየቃለህ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Jan, 08:37


ይህ አንድ አስተያዬት ሰጪ የአማራ ፋኖ በጎጃም የሰጠው ግምገማ ነው ግን ለሁሉም የአመራ ፋኖ አደረጃደቶች ይሰራል።

1ኛ፦ ሰፈርተኝነት:- እንደሚታወቀው የዐማራ ፋኖ መደራጀት የጀመረው ከየሰፈሩ ነው። ከሰፈሩ ውስጥ አንድ ሰው ይመረጣል፣ በስሩ ወጣቶችን ያስተባብራል፣ ይመራል፣ ከዚያ እንደነዚህ ዓይነት የሰፈር ስብስቦች ናቸው አድገው በየወረዳው ብርጌድ፣ ክፍለጦር፣ እንዲሁም ዕዝ የሆኑት። እናም ይህ ከሰፈር የጀመረ ስብስብ ነው ብርጌድ ላይም፣ ክፍለጦር ላይም፣ ብሎም እዝ ላይ ችግር ይዞ የመጣው። ችግሩም ሰፈርተኝነት ይባላል። ይህ ማለት በየወራዳ እንዳለው ብርጌድ፣ ክፍለጦር፣ ወይም ዕዝ ሳይሆን የሚያስቡት መጀመሪያ እንደተሰባሰቡበት ሰፈር ነው የሚያስቡት። ለምሳሌ በብርጌዱ ወይም በክፍለጦሩ ወይም በዕዙ ያለ አንድ የፋኖ አባል አጥፍቶ ከታሰረ፣ ወይም ከተረሸነ ይህ የታሰረው ወይም የተረሸነው የፋኖ አባል የተወለደበት ሰፈር ከብርጌዱ ወይም ከክፍለጦሩ ወይም ከዕዙ ይሰባሰቡና ጓዳችን የታሰረው ወይም የተረሸነው አጥፍቶ ሳይሆን የኛ ሰፈር ስለሆነ ነው ይሉና የዚያ ሰፈር ልጆች ያምፁና ከልባቸው መሥራት አቁመው ትግል ያበላሻሉ ሲነቃባቸው ደግሞ በሰፈራቸው ይገነጠላሉ። ከዛ መከፋፈል ይጀመራል። ሰፈርተኝነት ማለት ይህ ነው።

"…የጎጃም ፋኖ ይህን የሰፈርተኝነት ችግር ለመቅረፍ በአፋጣኝ መውሰድ ካለበት መፍትሔዎች መካከል አንዱና ዋነኛው በየሰፈሩ፣ በየወረዳው ያለውን ሁሉንም የፋኖ አባል ከተወለደበት ሰፈርም ሆነ ወረዳ ውጭ ባሉት በጎጃም ቀጠናዎች ፐውዞ ወይም ቀላቅሎ ስምሪት መስጠት ነው። ያኔ በሰፈር ተቧድኖ ማመፅ የለም፣ በሰፈር ተቧድኖ መዝረፍ የለም፣ በሰፈር ተቧድኖ ትግል ማበላሸት የለም፣ በሰፈር ተቧድኖ የአጎቴ ልጅ ነው፣ የአክስቴ ልጅ ነው ማለት የለም። አንድ አመራር ተገምግሞ ከሥራ ሲባረር የሰፈሩን ልጆች አቧድኖ አባል ይዞ መገንጠል የለም። አመራር የሰፈሩን ልጆች ሰብስቦ የትግሉን ገንዘብ መብላት የለም። የሰፈሩን ልጆች ሰብስቦ በየመንገዱ ቀረጥ መቅረጥ የለም። የሰፈሩን ልጆች ሰብስቦ ብሬንና ስናይፐር ክላሽ እየሰረቀም መሸጥ የለም። የሰፈሩን ልጆች ሰብስቦ ሕዝብ ማንገላታት የለም። ስለዚህ በየሰፈሩ በየወረዳው የተደራጀውን ሁሉንም የፋኖ አባል ከተወለደበት አካባቢ ውጭ በመላው የጎጃም ቀጠና ፐውዞ ወይም ቀላቅሎ ስምሪት ሰጥቶ ማታገል ትክክለኛው መፍትሔ ይመስለኛል። ያኔ ሰፈርተኝነት መቶ በመቶ ይጠፋል ትግሉም ቅርፅ ይይዛል አለቀ።
2ኛ፦ በቂ የሆነ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ስልጠና አለመስጠት:- ይህ ማለት ለሠራዊቱ ቶሎ ቶሎ አስፈላጊ የሆኑ ሥልጠናዎችን ያለመሰጠትና ሠራዊቱ ስለ ትግሉ በቂ ግንዛቤ፣ ፅናት፣ ቁርጠኝነት፣ ትእግስት እንይኖረው የማድረግና ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ ትግሉን ትቶ የመውጣት ችግር ማለት ነው። ይህንን ችግር ለመፍታት መጀመሪያ ላይ እንዳልሁት ሠራዊቱን ከተወለደበት አካባቢ ውጭ ፐውዞ ወይም ቀላቅሎ በመላው የጎጃም ቀጠና ስምሪት ሰጥቶ በቂ የሆነ ሥልጠና፣ ፅናትን፣ ትግስትን እያስተማሩ ማታገል፣ ስለ ትግሉም በቂ የሆነ ግንዛቤ ማስጨበጥ ዋና መፍትሔ ነው ብዬ አስባለሁ።

3ኛ፦ የአመራር ብቃት እና የግምገማ ብቃት አለመኖሩ:- ይህ ማለት አመራሩ የመምራት ብቃቱ ያነሰና እርስበርሱ ተገቢውን ግምገማ አለመደራረግ ማለት ነው። አሁን ባለበት የሰፈር አደረጃጀት ሆኖ ግምገማ ለማድረግ ከባድ ነው። ምክንያቱም አንዱን አመራር ገምግመህ ያለ ፍቃዱ ከአመራርነት ቦታው ብታወርደው የሰፈሩን ልጆች ይዞ ያምፃል። አሁንም ከላይ እንዳልኩት ሠራዊቱን ከተወለደበት አካባቢ ውጭ በመላው የጎጃም ቀጠና ፐውዞ ወይም ቀላቅሎ ስምሪት መስጠት ለግምገማ፣ ያጠፋ አመራር ለመቅጣትም ሆነ ለመሻር፣ ለመሾምም ይመቻል። ይህም ዋና መፍትሔ ነው። አሁን በጎጃም የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ከላይ በደንብ ለመግለፅ እንደሞከርኩት የፋኖ አባሉንም ሆነ የፋኖ አመራሩን ከተወለደበትአካባቢ ውጭ ፐውዞ ወይም ቀላቅሎ ስምሪት መስጠት ዋና መፍትሔ ነው የችግሮች ሁሉ ምንጭ ሰፈርተኝነት መደርተኝነት ነው።

4ኛ፦ የተስተካከለ የሥልጠና ቦታ አለመኖር፦ ይህ ማለት ቋሚ የሆነና በርሃ ውስጥ ያለ የተመቻቸ የሥልጠና ቦታ አለመኖር ማለት ነው። አሁን ሠራዊቱ የሚሰለጥነው በየሰፈሩ ነው። ይህ ከሚሆን ይልቅ በጎጃም ቀጠና አራት የተመረጡ ሰፊ በርሃማ ቦታዎችን መርጦ ሠልጣኞችን እዚያ ወስዶ ማሠልጠንና ብቁ የሆነ ሠራዊት መገንባትና ስምሪት መስጠት ይቻላል።

5ኛ፦ የፋይናስ ችግር፦ ይህ የፋይናስ ችግር ዋና ችግር ነው። ይህን ችግር ለመፍታት ከኬላዎችና ከግብር ስብሰባ ሌላ በየወረዳው ነፃ ቀጠና የሆኑ በርሃማ የእርሻ ቦታዎች አሉ። እነዚህን የእርሻ ቦታዎች ማኅበረሰቡን በማስተባበር እያለሙ ቋሚ የገንዘብ ምንጭ በማድረግ መጠቀም ትክክለኛ መፍትሔ ነው ብየ አስባለሁ።  የዲያስፖራ እጅ ከመጠበቅ ማለት ነው።

6ኛ፦ የመበቃቀል ወይም የደመኝነት ችግር። ይህ ማለት ደም ያለበትን መግደል በቂም በቀል ከኋላ ሆኖ መምታት ማለት ነው። ይህን ችግር ለመቅረፍ ሠራዊቱን ከሰፈር አውጥቶ በጎጃም ቀጠና በሙሉ በየቦታው መፐወዝ ወይም መቀላቀል ዋነኛ መፍትሔ ነው።

7ኛ፦ ሰርጎ ገብን ማጽዳት። ሰርጎ የገባ የብልፅና ተላላኪ፣ የፌክ ኢትዮጵያኒስቱ፣ የግንቦቴውን ኃይል፣ ብአዴኑን፣ ተረፈ ስኳድና የሸንጎም፣ የግንባሩንም ኃይል መለየት ያስፈልጋል። ትግሉ ረዘመ፣ አንድነት የለም፣ መሪዎች ሌባ ናቸው እያለ የሠራዊቱን ሞራል የሚገድል፣ የሚሰልብ፣ ለምንድነው የምንዋጋው? እጅ እንስጥ፣ እንዝረፍ እያለ ሠራዊቱን የሚያስጠቁር፣ ተስፋም የሚያስቆርጥ ንግግሮችን የሚያረግ ሰርጎ ገቦችን ማጣራት አለባቸው።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 17:53


ሰበር መረጃ
            
ብልፅግና ዛሬም ማህበረሰቡን ማወናበዱን እንደቀጠለ ነው።የብልፅግና መንግስት ከትናንት ጀምሮ ፍኖተ ሰላም ከተማ ከብር ሸለቆ እና አካባቢው ያመጣቸውን  አንድ ኤፌሳር የብልፅግና ገረድ ወደ ፍኖተ ሰላም በማምጣት ፋኖን ማረክን ብሎ በከተማዋ ማህል እየጨፈረ እና እየተኮሰ ፋኖን ማረኩ በማለት ህዝቡን ለማሳመን እየሞከረ ነው።ነገር ግን መላው የፍኖተ ሰላም እና አካባቢው ማህበረሰብ በሙሉ ይህ ፍፁም ውሸት መሆኑን እንገልፃለን።ይህ በእንዲህ አንዳለ የብልፅግና አሽከር መከላከያ ዛሬ 21/4/2017ዓም ከሰከላ ወደ አስዋ ጉደራ ግባር ከ5 ጊዜ መድፍ በመተኮስ ንፁሀንን ጎድቷል።
           <<በብልፅግና መንግስት የውሸት ጋጋታ የሚሸወድ ህዝብ የለም>>
                
                  ክፋት ለማንም፣በጎነት ለሁሉም
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!

©የአማራ ፋኖ በጎጃም የ5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

21/04/2017

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 15:41


ሸዋ ራሳና ላሊበላ

ላሊበላ አካባቢ 3 ቀን በተካሄደ ውጊያ 6 የወራሪው ጅምላ መቃብር የተገኘ ሲሆን ፋኖ ተጠልሎባቸው ነበር ያላቸውን የማህበራዊ ተቋማትና የንፁሃን ቤቶች  አውድሟቸዋል።

በሌላ መረጃ ሸዋ ማህፉድ ሳላይሽ ገደባ በተባሉና ራሳ አይሻ መዲና በተባሉ ቦታዎች ውጊያ በመካሄድ ላይ ነው።
የወገን ኃይል አስፈላጊውን ጥንቃቄና ደጀንነታችሁ በተለመደው መልኩ ይደረግ።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 15:07


የአማራ ፋኖ በጎጃም አንደኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግ ንኙነት ከሆነው ፋኖ ሙሉሰው የኔአባት ጋር የተደረገ ቆይታ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 11:59


የደጋዳሞት ብርጌድ ተጋድሎ በዚህ ሳምንት!!

የአማራ ፋኖ በጎጃም ከሚመካባቸው ብርጌዶች መካከል አንዱ እና ዋነኛ የሆነው የደጋዳሞት ብርጌድ በዚህ ሳምንት በጠላት ላይ እጅግ አመርቂ ድሎችን አስመዝግቧል። ለአብነትም ታህሳስ15/2017ዓ.ም በደጋዳሞት ወረዳ ገሳግሰ ሸምብርማ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጉጉብታ ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ በክንደ ነበልባሉ ሻለቃ ታዱ አንተነህ የተሰየመችው የብርጌዱ 3ኛ ሻለቃ ከለሊቱ 10:30 ጀምሮ ጠለት በመሸገበት ድረስ በመሔድ እስከ ጠዋቱ 2:00 ድረስ ባደረገችው ማጥቃት በጠላት ሰራዊት ላይ እጅግ ከፍተኛ ሠባዊ ኪሣራ ማድረስ ተችሏል።

በዕለቱም የ25ኛ ክፍለ ጦር ሎጀስቲክ ክፍል ኋላፊ የሆነው  የኮሎኔል ብርሀኔ ሁለት የቅርብ አጃቢዎች ከጠላት የስምሪት ቀጠና ወጥተው ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የአባ ሻውል ሀይሌን ልጆች ተቀላቅለዋል።በሌላ በኩል ታህሳስ 17/2017ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ምንም አይነት የውጊያ እንቅስቃሴ ባልነበረበት ወቅት ጠላት ከቢቡኝ ወረዳ ደብረማሪያም አካባቢ በመሆን BM107 የተባለውን ከባድ መሳሪያ ወደ ደጋዳሞት ወረዳ አረፋ ደብተራ ቀበሌ ፍልቅልቅ ከተማ በመወንጨፍ ሳሙኤል ደሴ የተባለን አንድ የዘጠኝ አመት ህፃን የገደለ ሲሆን ከህፃኑ ጋር የነበረች እናቱም ክፉኛ ቆስላለች።

ሌላው የደጋዳሞት ብርጌድ ተጋድሎ ያደረገበት ቀጠና ዳሞት ፅዮን ቀበሌ ሲሆን ታህሳስ18/2017ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 እስከ ቀኑ11:00 በተደረገው ተጋድሎ ዳሞት ፅዮን ለመቆጣጠር አልሞ የመጣውን ጠላት አናብስቶቹ  በክንዳቸው ደቁሰውት ሙት እና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደ ፈረስ ቤት ከተማ እንዲመለስ አድርገውታል።

ሌላው እና እጅግ አስደናቂ ገድል የተፈፀመበት ግንባር የአረፋ ደብተራ ቀጠና ሲሆን ፍልቅልቅ ከተማን ለመቆጣጠር አቅዶ ታህሳስ19/2017ዓ.ም ከለሊቱ 11:00 አንስቶ ቀኑን ሙሉ በተደረገ ትንቅንቅ የብርጌዱ 1ኛ ሻለቃ እና የብርጌዱ ቃኝ እና መሀንዲስ በጋራ በመሆን ጠላትን እንደ ቅጠል ሲያረግፉት ውለዋል። በዚህም 8 የጠላት አስከሬን መሳለሚያ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ላይ ሳይቀብራቸው ጥሏቸው የፈረጠጠ ሲሆን 8 ተጨማሪ አስከሬን ደግሞ ደፈር ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ በአንድ ጉድጓድ ውስጥ በቅጡ እንኳን አፈር ሳያለብሳቸው ጥሏቸው ሄዷል።

በዕለቱም የብርጌዱ 3ኛ ሻለቃ በፈረስ ቤት ከተማ መግቢያ ዝቋላ ወገም ካምፕ ላይ የመሸገውን ጠላት ስትረፈርፈው የዋለች ሲሆን ሌላኛዋ የብርጌዱ 2ኛ ሻለቃ ደግሞም በፈረስ ቤት ከተማ ቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ አካባቢ የሰፈረውን ጠላት አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት የዙ23 ተተኳሽ ከነ አስቃጥላው መማረክ ችላለች።

ድላችን በተባበረ ክንዳችን!!
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ
አርበኛ ዳሞት አለኸኝ
የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ ክ/ጦር ደጋዳሞት ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 11:57


የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለጦር ለተከታታይ ሶስት ወራት ያሰለጠናቸውን  ፋኖዎችን የክፍለጦሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አስመረቀ።
አማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ 🔥

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 11:54


ዛምበራ ብርጌድ ‼️

ደጀን

የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኜው የደጀኑ ዛምበራ ብርጌድ በደጀን ወርዳ ጎርጎዴ /ጋርድ ቀበሌ ልዮ ቦታው ጭጨት ቦታ ላይ ታህሳስ 20/2017ዓም ከባድ ውጊያ ሲያካሂድ ውሏል።

ዛምበራ ብርጌድን ለመክበብ ከብቸና ከደጀን ከተማ እንዲሁም ከሸበል በረንታ ወረዳ በርካታ ሀይል በማስገባት በስኩት፣የኮሬ/የኩበት የሚባሉ ቀበሌዎች ላይ ከበባድ መሳሪያዎችን ጠመዶ ወደ በርሀ ጠላት እየተኮሰ ቢሆንም ጀግኖቹ ዛምበረኅዎች ዛሬም ህዳር 21/2017ዓም በደጀን ወረዳ ጎርጎዴ/ጋርድ/ቀበሌዎች ላይ ከጠላት ጋር በትንቅንቅ ላይ ይገኛሉ!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 11:52


አሁናዊ ሰበር ዜና

ከሰሜን ሜጫ ዳኒ ከተማ ተነስቶ በናዳ ማሪያም በኩል አባይን ተሻግሮ ዳንግላ ወረዳ አፈሳ ቀበሌ ለመግባት የሞከረው የብርሀኑ ጁላ ግትልትል ሰራዊት በአናብስቶቹ 3ተኛ ጎጃም አገውምድር ክ/ጦር ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ 3ተኛ ሻለቃ አፈሳ ከተማ መግቢያ ላይ ጠብቆ ሲያራግበው ውሏል በዚህም ያሰበውን ሳያሳካ እየሮጠ አፈሳን ለቆ ወደ ዳጊ ፈርጥጧል ።

ጠላት ለአንድ ሰአት እንኳን ቁሞ መዋጋት አልቻለም አፈሳንለቆ አባይን ሲሻገር የአንደኛ ክፍለ ጦር ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ጀግኖች መንገድ ላይ ጠብቀው በሚገባው ቋንቋ እያናገሩት ይገኛሉ ።

ፋኖ ምስጌ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 11:50


በማህበራዊ ሚዲያው መድረክ፦

ሁሉም… የየራሱን ጎራ ግለ ንጉስ… ዜና መዋዕል እና ገድልን አግዝፎ ጸኃፊ እና ተራኪ በሆነበት ሁኔታ "#አምሓራዊነት" የቱጋ ያብብ⁉️
የቱጋ⁉️
የራስ ያልነውን ለማንገስ፣ የሌላ ያልነውን የራስ ወንድም በማኩሰስ፣ በስም አጥፊነት መሰለፍ ደግሞ… የድንቁርናና የኋላ ቀርነታችን መታያ ሆኗል።

የስህተታችን መሰረት ደግሞ ክብረ አምሓራዊነት ከፍታችንን የመረዳት ኃቅም ማጣታችን ነው።

#አበ ድል - ክብረ መሰረታችንን እናጥብቅ!
ከዚያ በታች ያለው ንቃተ አንካሳነት መታያ የሆነው "#ጎረኝነት" የአምሓራዊ አንድነታችን ሳንካ፣ ካንሰርም ነው።

እርግጥም ትግሉ የገባው፣ የኃቅ ሰልፈኛ… በግልፅም፣ በህቡም ከሚያራምደው የጎጥ እና ጎራ ኩሸታዊ መወድስም፣ ማኩሰስም አሻጥራዊ ኋላ ቀር መስመሩ ይውጣ እና ትግሉን በምክንያታዊ እውቀት እና ፋይናንስ ይደግፍ!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 11:48


በንፁሀን አማሮች መኖሪያ ቤት ላይ የድሮን ጥቃት ተፈፀመ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

የሰው በላው አገዛዝ ትናንት ታህሳስ 20 ቀን 2017ዓ.ም ከለሊቱ 11:15 ላይ በሸዋ  መርሀቤቴ አውራጃ በሚዳ ሬማ ወረዳ በሬማ ከተማ በንፁሀን ወገኖቻችን መኖሪያ ቤት ላይ በአንድ ወር ውስጥ ለሁለተኛ ግዜ የድሮን ጥቃት ፈፅሟል።

የአማራ ህዝብ ታሪካዊ ጠላት የሆነው በውድቀቱ ዋዜማ ላይ የሚገኘው ፋሽስታዊ ስርዓት በጨፍጫፊው የአብይ አህመድ አየር ሀይል በንፁሀን ቤት ላይ በተፈፀመው የድሮን ጥቃት በቤቱ ውስጥ የነበሩ የአንድ ቤተሰብ አባላት ንፁሀን ወገኖቻችን ህይዎታቸው ሲያልፍ፤ ከፊሎቹ ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 06:56


አገዛዙ ያልጠበቀው መዓት ወረደበት፡፡
በትናንትናው ዕለት ማለትም በ20/04/2017 ዓ.ም የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት እንደለመደው በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ በስናን አባጅሜ ብርጌድ አናብስቶች ሲወቃ ውሏል።
ከሌሊቱ 9:00 ከረቡዕ ገበያ ከተማ በመነሳት ወደ አበረ ልየው ሻለቃ አንድ ሻንበል በመሄድ የፋኖን ህግ የጣሱ የባንዳ ቤተሰቦች የታሰሩትን አስለቅቃለሁ ብሎ በማሰብ እንቅስቃሴ ጀመረ።ነገር ግን መረጃው በፋኖ የደህንነት ኃይሎች እጅ ገብቶ ስለነበር እሱ ባቀደው እጥፍ ዝግጅት ተደርጎለት ቆየው። ኃይሉን በመጨመር በሰፊው በመንቀሳቀስ ዚላን ካንፕ ለመድረስ ነበር የሞከረው። ዳሩ  ሁሌም በየሄደበት ውጤት ተገልብጦ የሚቆየው ዘራፊ ቡድን እራሱ ተከቦ መውጫ መተንፈሻ ሲያሳጡት እየሮጠ ተመልሶ ወደጎሬው ለመግባት ችሏል።
የነብርን ጅራት አይጨብጡም ከጨበጡም አይለቁም ነውና ነገሩ  በጀግኖች ወታደራዊ ም/ጦር መሪ በአስር አለቃ መንግስቱ ተፈራ አማካኝነት በብርሃን ፍጥነት አዲስ የኦፕሬሽን ስልት ተነድፎ በተደበቀበት ጎሬ ረቡዕ ገበያ ከተማ በመግባት እነ አጅሬ ሲከፋፈሉት ውለዋል።ድራማ በሚመስል መልኩ ሁሉም በሚባል ደረጃ ጠላትን ለመጣል  አናብስቶች እያሯሯጡ የጥይት አሩራችውን ግተውታል። እስከ ቀኑ 7:00 የቆየው መደበኛ ውጊያ እጅግ ብዙ ቁጥር ያላቸውን የጠላት ኃይል ወደ ላይኛው አካል ሸኝተው ታል። ለጊዜው ቁጥሩ በትክክል ለማወቅ ባይቻልም ከ20 በላይ እንደረገፈ የዓይን እማኞች እየገለጡልን ይገኛል።
ዛሬ አገዛዙ አደፍጦ ከሰነበተበት በዚህ አጋጣሚ ሀቅምንም የመለካካት መሰል መንፈራገጥም አሳይቷል።ይሁንም እንጅ አንገቱን ቀና አድሮጎ እንዳሄድ የተደረገበ በጎ ቀን እንደነበረ ተረድተናል።
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ!!!!
ድል ለዐማራ ህዝብ!!!!!!
ድል ለፋኖ!!!!!!
መለሰ ሽታው የስናን አባ ጅሜ ብርጌድ ህ/ግንኙነት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 06:56


የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የሕዝብ ግ ንኙነት ኃላፊ ከሆነው ፋኖ ዮሃንስ አለማየሁ ጋር የተደረገ ቆይታ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 05:41


የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለ ጦር ለተከታታይ ሶስት ወራት ያሰለጠናቸውን እንደእሳት ተፈትነው እንደወርቅ የነጠሩ ምልምል ፋኖወችን የክፍለጦሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ አሰመረቀ።
                      ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
                    ታህሳስ 20/2017ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለ ጦር ለሶስት ወራት በበረሃ ሲያሰለጥናቸው የነበሩ እንደወርቅ የነጠሩ በርካታ ምልምል ፋኖወችን በደመቀ ሁኔታ የክፍለጦሩ ከፍተኛ ፖለቲካዊና ወታደራዊ አመራሮች በተገኙበት በድምቀት ተመርቀዋል።
የአማራ ህዝብ መሰቃየት መሞት መሳደድ መቆሳቆል መቆም አለበት  ብለው ወደ ትግሉ የተቀላቀሉት ፋኖወች  በወታደራዊ ዶክትሪን በአካል ብቃትና በፖለቲካ ሰልጥነው ለምረቃ በቅተዋል።
ፕሮግራሙ ከመጀመሩ በፊት የአማራን ህዝብ ህልውና ለማረጋገጥ ሲሉ በዱር በገደሉ መስዋዕትነት ለከፈሉ ወንድሞች እህቶች የህሊና ፀሎት በክፍለጦሩ ወታደራዊ አማካሪ ሻምበል ግርማ ዘነበ አማካኝነት ተካሂዷል።
    በመቀጠልም የሻማ ማብራትና የዳቦ ቆረሳ መርሀ ግብር በክፍለጦሩ ዋና ጦር አዛዥ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አዳሙ
በክፍለ ጦሩ የሞረትና ጅሩ ወረዳ ፖለቲካ ክንፍ ሰብሳቢ ሻለቃ ሞገስ ለማ እና የክፍለ ጦሩ ምከትል አዛዥ ለኦፕሬሽን ፲አለቃ እወይ ደረሱ አማካኝነት የተካሄደ ሲሆን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክፍለ ጦሩ ዋና አዛዥ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አዳሙ ለዕለቱ ተመራቂ የፋኖ ሰራዊት ለክፍለ ጦሩ አመራሮችና አባላት እንዲሁም ለፕሮግራሙ ታዳሚ  እንግዶች እንኳን አደረሳችሁ በማለት የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለጦር በመርሀቤቴ በሞረትና ጅሩ በእንሳሮ የሚንቀሳቀስ ግዙፍ ክፍለ ጦር መሆኑን ጠቅሰው ከዚህ በፊት ባደረጋቸው አውደ ውጊያወች ማለትም በሽምቅ ውጊያ፣በደፈጣ፣በመደበኛ ውጊያ እንዲሁም ባንዳን አፍኖ በማውጣት ረገድ ትልቅ ጀብድ ሰርቷል።ጠላት እቅድ አቅዶ እንዳይንቀሳቀስና ረፍት መንሳት የቻልንበት ሁኔታ እንዳለ ገልፀው ይህ ወታደራዊ ስራ ወደፊትም እንደሚቀጥል አሳስበዋል።
     በመቀጠል ለዕለቱ ተመራቂ የፋኖ ሰራዊትና ለመላው የአማራ ህዝብ በናደው ክፍለ ጦር የእንሳሮ ወረዳ የፖለቲካ ክንፍ ሰብሳቢ በሆኑት በፋኖ ሽታው አሻግሬ
በናደው ክፍለ ጦር መርሀቤቴ ወረዳ የፖለቲካ ክንፍ ሰብሳቢ ፋኖ ኢ/ር እዮብ ለማ እንዲሁም በክፍለጦሩ ምክትል አዛዥ ፲አለቃ እወይ ደረሱ አማካኝነት መልዕክትና ቀጣይ አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን ለስልጠናው ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ በተለያየ ነገር ሲያግዙ የነበሩ ከውጭም ከውስጥም ላሉ የማህበረሰብ ክፍል እና ለአሰልጣኞችም ጭምር ምስጋና ቀርቧል።ተመራቂ የፋኖ ሰራዊት በሚመደቡበት አሃድ ማለትም ብርጌዶችና ሻለቃወች ገብተው ህዝባችንና ድርጅታችን በታማኝነት እና በቅንነት እናገለግላለን የሚል ቃለ መሃላ በፋኖ አሸብር ሙሉጌታ አማካኝነት ተሰጥቷቸዋል።
     በመጨረሻም የፕሮግራሙ መዝጊያ ንግግር ያደረጉት የናደው ክፍለ ጦር ትምህርትና ስልጠና መምሪያ ሃላፊ የሆኑት ፶አለቃ ንጉስ ሽቶ የአማራን ህዝብ ህልውና ለማረጋገጥ ሁላችንም በየ መክሊታችን ልንታገል ይገባል ብለዋል።
               ክብር ለተሰውት
               ድላችን በክንዳችን                                                ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለ ጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 05:40


ሰበር ዜና!

በቅዱስ ላሊበላ የሚከበረዉን የልደት በዓል ለማስተጓጎል አስቦ በብዙ አቅጣጫ ዉጊያ የከፈተው የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ጦር ከባድ ሽንፈት ገጠመው::

ከሶስተ ቀን በፊት ከተኩለሽ ከተማ ተነስቶ በወንዳች በኩል የግዳን ወረዳ ዋና ከተማ ሙጃ ከተማን ረግጦ በቀን 18/2017 ዓ.ም  ወደ ኩልመስክ አቅጣጫ ያቀናዉ የጠላት ግትልትል ሰራዊት የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳመነዉ ኮር መንትዮቹ የተከዜ ክፍለጦር እና ጥራሪ ክፍለጦር በጋራ ደፈጣ በመያዝ  ከባድ ኪሳራ ያደረሱበት መሆኑ መዘገባችን ይታወቃል።

ይሄዉ 101ኛ ኮር የጠላት ጦር በሁለቱ ክፍለጦሮች ብርቱ ክንድ የተቀጠቀጠዉና  በርካታ ሃይሉን በየሸለቆው የቀበረው ከተኩለሽ ተነስቶ በሙጃ አድርጎ ከመጣው በተጨማሪ ከድልብ፣ አሁንተገኝ እና እስታይሽ ሃይሉን አሰባስቦ ወደ ኩል መስክ ከተማ ገብቶ የነበረ ሲሆን በቀን 19/2017 ዓ.ም ጠፈለማይ የተባለች ቦታ ላይ በኮማንዶ #ዘላለም በምትመራዉ #ተከዜ ክፍለጦር ቀን ሙሉ ሲቀጠቀጥ ዉሎ ከባድ ኪሳራ ደርሶበት ወደመጣበት ተመልሶ የፈረጠጠ ሲሆን የተወሰነው ነብስ ዉጪ ነብስ ግቢ ሆኖ ወደ ላሊበላ ከተማ ገብቷል።

መብረቋ ተከዜ ክፍለጦርም የኩልመስክ ከተማን ከእንደጋና ተቆጣጥራለች። በዚህም የላስታ አሳመነዉ ኮር አንድ ክፍለጦር የሆነችዉ የተከዜ ክፍለጦር የእነ ብርሃኑ ጁላ መከላከያ ሰራዊት አንድ ሙሉ ኮር የጠላት ሃይልን ለሶስት ተከታታይ ቀናት በጀግንነት በመፋለምና ጠላትን በማሸነፍ ቀጠናዉን ጠላት ተቆጣጥሮ እንዳይቆይ በማድረግ ታላቅ ጀብዱ የሰራች አይደፈሬ ክፍለጦር መሆኗን አስመስክራለች።

ሆኖም በጀግኖቹ ምት አይቀጡ ቅጣት የተቀጣዉ ወራሪ ሃይል "አህያውን ፈርቶ ዳዉላዉን" እንዲሉ ጠፈለማይ ቀበሌ ግራራይ የሚባል  መንደርን በዙ23 በመደብደብ የአራት አርሶ አደሮችን ቤት አቃጥሎ ሸሽቷል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ላሊበላ ከተማ ሹምሽሃ ኤርፖርት የመሸገው ጠላት በየእለቱ ሌሊት ጨለማን ተገን በማድረግ ወደ ገለሶት አቅጣጫ ለማስፋት ሲሞክር በጀግኖቹ የእሸት ልጆች በየጊዜዉ ተለብልቦ እየተመለሰ ነው። በዚህም የሞት ሽረት አድርጎ የቅዱስ ላሊበላ አመታዊ የልደት በዓልን ለፖለቲካ ፕሮፓጋንዳ ለመጠቀም እየተፍጨረጨረ ያለዉ ፋሽስታዊ የብልፅግና አገዛዝ በአማራ ፋኖ በወሎ ዋና አዛዥ ዋርካዉ ምሬ ወዳጆ ትዕዛዝ፣ የላስታ አሳመነዉ ኮር አመራሮች የትግል ብስለትና ስሌት እንዲሁም በሁሉም ክፍለጦሮች አመራሮችና ሰራዊቱ የዉጊያ ጀግንነት የጠላት የሴራ ፍላጎት አልተሳካለትም።

በቀጣይም መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

"አሳመነዉነት ርዕዮታችን፣ ፋኖነት ክንዳችን!"

የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳምነው ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
ወሎ ቤተ- አምሐራ
ታህሳስ 20/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

30 Dec, 05:39


የቀድሞው መከላከያ ኮማንዶ እና ስፔሻል ፎርስ አባል የአሁኑ የ5ኛ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለ ጦር አዛዥ መቶ አለቃ ገረመው (አበጀ በለው) በመደበኛ ትግል ላይ ነው።

ብልፅግና በአክቲቭስቶቿ በኩል የክፍለ ጦሯን አዛዥ በያንስ በፌስ ቡክ ልደምስሰው ብሎ አስቦ ካልሆነ በስተቀር ገሬ ከቁጭ እስከ ሽንዲ ከገነት አቦ እስከ ወገዳድ ያለውን የጠላት ኃይል ዋጋዉን በመስጠት ላይ ነው። ይቀጥላል...
#አስረስ ማረ ዳምጤ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

29 Dec, 16:58


በአጅሬ ጃኖራ ትንቅንቁ እንደቀጠለ ነው!

የጎንደር አናብስቱ ካለፉት አምስት ቀናት ጀምሮ ከአጅሬ ጃኖራ እስከ ጥራይና፣ ከጭላ እስከ ደንከር፣ ከጧዋ ማርያም እስከ ወገድ ቀበሌ ድረስ ባሉ ቀጠናዎች ትልቅ ድግስ ጥለው ጠላትን ጋብዘው እንካ በሞቴ እያሉ የጥይት ፍትፍት ሲያጎረሱት ውለው አድረዋል።

ሰማይ የተደፋባቸው የሚይዙት የሚጨብጡት ያጡ የፀረ አማራው ዐብይ አህመድ ወታደሮች፡ ከፋኖ ጥይት ለማምለጥ የእውር ድንብራቸውን ሲሮጡ የወገድ ገደል ልቅምቅም አድርጎ እንደበላቸው የአይን እማኞች ለመረብ ሚዲያ ገልፀዋል።

በተለይ በወገድ ቀበሌ ላለፉት አምስት ቀናት በተደረገ ትንቅንቅ በለስ ቀንቷቸው ከፋኖ አፈሙዝና ገደል ገብቶ የአሞራ ሲሳይ ሆኖ ከመቅረት የተረፉ በቁጥር 113 የመከላከያ ሰራዊት አባላት እጃቸውን ለጦር ጠቢባኑ ሰጥተዋል።

ስናዳሪ ባንዳውን ገና በጧቱ የቀነደሹት አናብስቱ፡ ከኋላ የነበረውን መከላከያ ሰራዊት በሚል ስም የሚንቀሳቀሰውን ተራ ዱርየ ኃይል ዙሪያውን ከበው በአፈሙዘኛ ቋንቋ ሲያናግሩት ውለው አድረዋል።

ከወደ ፋኖ የተሰነዘረበትን አፀፋዊ ምት መቋቋም አባይን በማንኪያ ጨልፎ እንደማድረቅ የሆነበት መከላከያ ሰራዊቱ፡ ከባባድ መሣሪያዎችን በመወርወር በአውድማ ላይ የነበሩ አርሶ አደሮችን እየገደለ ነው፡ ታጭዶ የተከመረን የጤፍ ነዶ እያወደመ ነው።

የአገዛዙ ኃይል ከሚፈፅመው የመድፍና የሞርተር እንዲሁም የዙ23 ድብደባ በተጨማሪ ከሁለት ቀናት በፊት ወገድ ባለ እግዚአብሔር ላይ የድሮን ጥቃት የፈፀመ ሲሆን፡ በዚህም ርሁሩህ ከመሆናቸው የተነሳ ሊገድሏቸው መጥተው ለተማረኩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ምግብና ውሃ ሲያቀብሉ የነበሩ ሰባት እናቶች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ታውቋል።

አገዛዙ የተደመሰሱበትን ወታደሮች ማንሳት አልቻለም። ዛሬም ድረስ የሰማይ አሞራና የዱር አውሬ እየተራኮተበት ነው። የፋኖ አባላቱም ከሚያደርጉት ውጊያ ጎን ለጎን ከወግ፣ ከባሕልና ከእሴታችን እንዳንወጣ በሚል ማሕበረሰቡን አስተባብረው በየማሣው የረገፈውን የጠላት አስከሬንን እያስነሱ አፈር እንዲቀምስ እያስደረጉ መሆናቸውንም አርበኛ አዳነ ጨምሮ ገልጿል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

29 Dec, 16:58


ሰበር መረጃ

የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ የሚሊሻ ኃላፊው 1 ብሬን እና ሁለት ክላሽንኮቭ መሳሪያዎችን በመያዝ ፋኖን ተቀላቀለ::

ልቀናው የተባለ የሚሊሻ ኃላፊ የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክ/ጦር ንጉስ ተ/ኃይማኖት ብርጌድን የተቀላቀሉ ሲሆን 1 ብሬን፣ 2 ክላሽንኮቭ መሳሪያዎች እና ሁለት ተጨማሪ ሚሊሻዎች ሆነው ወደ ፋኖ ገብተዋል ሲል ለአሻራ ሚዲያ ገልፀዋል ።

መረጃው የንጉስ ተ/ኃይማኖት ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ክፍል ነው።

በተያያዘ መረጃ የስናን ወደ ዋና ከተማ የሆነችው ረቡዕ ገበያ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገባች።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

29 Dec, 13:22


በአዲስ አበባ በፋሽስቱ ብልፅግና ታፍነው ያለ ፍትሕ በእስር የሚገኙ አማራ የሕሊና እስረኞች ጉዳይ:-

1) በእነ ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ ኃ/ማርያም መዝገብ - በእስር ላይ ያሉ ብዛት 23 ሰው

2) በእነ የተከበሩ ዮሐንስ ቧያለው  16 ሰው

3) በእነ መላክ ምሳሌ መንግስቱ  13 ሰው

4) በእነ ስንታየሁ ንጋቱ ገ/ኢየሱስ 43 ሰው

5) በእነ ዮርዳኖስ አለሜ ከበደ  9 ሰው

6) በእነ ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማርያም ገድሉ 5 ሰው

7) በእነ ሰለሞን ፍቃዱ ጣሴ  6 ሰው

8 ) በእነ ቴዎድሮስ ጣምራየ ፈንታው  23 ሰው

9) በእነ ሙሉነህ አይተንፍሱ ወ/ጻደሰቅ 4 ሰው 

10) በእነ ወንድማገኝ በርገና ባልቻ (ወላይታ) 1  ሰው  

11) በእነ ዘነበ ሽታ 3 ሰው                            

12) በእነ አወል እና ሀሰን (ወንድማማቾች)  2 ሰው

13) አስማረ ወረቀት 1 ሰው           

14) ሚካኤል መላከ - የሰብአዊ መብት ተሟጋችና ጋዜጠኛ 1 ሰው

ከሽብር ውጪ

15) በእነ የሱፍ ይርጋ (ከወለጋ ተከሰው የመጡ) 9 ሰው (ከመካከሉ 2ቱ ኦሮሞዎች ናቸው) (ሁሉም በፍርድ ዝዋይ ማ/ቤት ይገኛሉ አንድ ሰው ብቻ በቂሊንጦ ማ/ቤት ይገኛል)

16) ጋዜጠኛ እና የታሪክ ጸሐፊ ታዴዎስ ታንቱ (ወላይታ)  1

ከአራቱ ሴቶች በስተቀር ሁሉም በቂሊንጦ ይገኛሉ።

ከዛ ሁለት ክሶች ተከፍተዋል።

150 + 8 (ክስ 15፣16)

ቂሊንጦ 153
ቃሊቲ 4 ሴቶች
አባ ሳሙኤል 1

ድምር፦ 158

ከላይ ስማቸው  የተዘረዘሩ በማንነታቸው የታሰሩ የህሌና እስረኛ ናቸው። በመሆኑም

1. ከእስር ቆይታ አንፃር በመንግስት ደመወዝ ሰራተኛ የነበሩ ሰዎች ቤተሰብ ደመወዝ በመቋረጡ ምክንያት ችግር ላይ መውደቃቸውን አረጋግጫለሁ።

2. የታሳሪ ቤተሰቦች የተከራዩበት ቤት  ኪራይ መክፈል ባለመቻላቸው ቤተሰቦቻቸው መንገድ ዳር የወጡ መሆናቸውን ታውቋል።

3. ልጆቻቸው ከትምህርት አቋርጠው የጓዳና ተዳዳሪ ሁነዋል።

4. በፍርድ ቤት የችሎት ብዛት እና የአቃቢ ህግ ምክንያታዊ ያልሆነ የቀጠሮ ማስረዘሚያ አጀንዳ መስጠት የተነሳ ከአስር  ወራት እስከ ሁለት አመት በተጠጋ ጊዜ ውስጥ ያለ ፍርድ ውሳኔ ታሰረው እየተንገላቱ ነው።

5. በጊዜ ቀጠሮ ላይ የሚገኙ እስረኞች በምግብ እና መሰረታዊ ፍላጓት ያለመሟላት የተነሳ ለከፍተኛ የጤና መስተጓጎል ውስጥ የሚገኙ ናቸው።

6. እስረኛ ቤተሰብ
የተጓተተባቸው ፍትህ ሳይራዘም የተፋጠነ ፍትህ እንዲሰጣቸው ቢጠይቁም አለመሳካቱ፣

7. ቤተሰቦቻቸውን የሚያግዝላቸውና የሚጠይቅላቸው ካለ ከጎናቸው እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

29 Dec, 13:17


ቅርጹን እዬቀያየረ ተጠናክሮ የቀጠለው የወለጋ አማራ ሰቆቃ

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አቤ ደንጎሮ ወረዳ በተደጋጋሚ ካለፈዉ አመት ግንቦት ወር ጀምሮ በተለዬ መልኩ መንግስታዊ ጪፍጨፋ ሲካሄድ መቆየቱ ይታወቃል።

አሁንም ያንኑ ለማስቀጠል በማለም ሸኔወቹ ጪምር በማሰልጠንና ህጋዊ ካባ በማልበስ አማራን እንድጨፈጭፉ ሲያደርጉ ቆይተዋል።በዚህም በርካቶች መሞታቸዉ ይታወቃል።በአድሱ በአካሄዳቸዉ መሰረት ደግሞ በርካታ ወጥመዶችን በማጥመድ ያንኑ ጪፍጨፋና ዘረፋቸዉን ለማካሄድ እቅዳቸዉን ጨርሰዋል።

1/በበረሃዉ አካባቢ ከኦሮሞ አበል የወሰዱ አማሮችን ላለፉት 3 አመታት አበል እየተቀበሉ ሲያሳርሱ ቢቆዩም አሁን ግን የተባባልነዉን አልተቀበልንም በማለት የሃሰትና ክህደት  ክስ አዘጋጅተዉ አማራዉን ለማሳደድ ዝግጅት ላይ መሆናቸዉ፣

2/ፊጣሊ(ጽንፈኛ) አማራ ተደራጀ በሚል ታፔላ በርካታ ንፁሃንን ለመጨፍጨፍ በመሯሯጥ ላይ ናቸዉ።ለአብነትም ባለፈዉ ወር ላይ በኢዶ ኩሳ ቀበሌ ላይ ግንባሮ በተባለች ቦታ ሁለት አቅመ ደካማ ሽማግሌወችንና አንድት አይነስዉር አሮጊት በቢላ በመቆራረጥ የወለጋን አማራ ምን ያክል ክፉ እቅድ እንደተዘጋጀለት ማሳያ ነዉ።በዚህም አንዱም ወንጀለኛ ያልተያዘ ሲሆን ገዳዮቹም የሚታወቁና የታዩ በመንግስት የፀጥታ መዋቅር ዉስጥ የሚሰሩ ሆነዉ ሳለ አንድም ሳይባሉ እንዳዉም ለሽልማት ታጪተዋል።ለምን??? እነዛን አቅመ ደካማና ሩጠዉ ማምለጥ የማይችሉትን ስለገደሉ ነዋ!!!
ነዉረኛ በበዛበት ቦታ ዉድድሩ ና ሽልማቱ ንፁሃንን መጨፍጨፍ እንጅ ሌላ ምን ሊሆን ይችላል?
አሁንም ደግሞ በ18/04/2017 በጎርቴ ቀበሌ በወረቦ(ያንቶ) በሚባል አካባቢ በመሄድ የተኩስ እሩምታ በመክፈት ንፁሃንን ለመጨፍጨፍ ያደረጉት ሙከራ በህብረተሰቡ መራር ትግልና የሁለት ሰላማዊ ሰወች የመቁሰል አደጋ ሲደርስ በመራር  መከላከል አምልጠዋል  ።ይህሲከሽፍባቸዉ ምንም ነገር የሌለባቸዉን ንፁሃንን ወደ ወረዳዉ ማጎሪያ ሁለት ግለሰቦችን ወስደዉ አግተዋል።ይህ መንግስታዊ ሽብር ስርአቱ ካልወደቀ በስተቀር ንፁሃን መከራና  ስቃያቸዉ ቀጣይ መሆኑን ጥሩ ማሳያ ይሆናል።

3/በኪረሙ ና አሙሩ አካባቢም መሳሪያ በመቀማት ንፁሃንን ለመጨፍጨፍ በአራርሳ መርዳሳ በአማርኛ ማዘናጊያ በኦሮምኛ እንጨፈጭፋችኋለን ፉከራ ተካሂዶባቸዉ በጭንቀት ላይ ናቸዉ።ጊዜ ዳኛዉ በቃችሁ ይበለን።

4/የዘሩትን እህል ለመቀማትና የፅንፈኛዉን ሎጅስቲክ በቁጥጥር ስር አዋልን በሚል ሙሉ ዘረፋ ለማካሄድ ህጋዊ ለማስመሰል ዘደ በመዘየድ ላይ ናቸዉ ።ለመላዉ አማራ መልእክቱን በማድረስ ይሄ የሴረኛና የሸረኞች ስርአት ዉድቀቱ ይፋጠን ዘንድ ርብርብ እናድርግ እንላለን!!!

አማራነት ማንነት እንጅ መገደያ ታፔላ አይደለም
አማራነት የፈጣሪ ፀጋ እንጅ የእርድ በግነት አይደለም!
አማራ በልጆቹ ታሪኩን ያድሳል
ነፃነት ወይ ሞት
ድል ለመላዉ አማራ
ዉርደት ለግፈኛዉ ብልፅግና


© ቢዛሞ ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

29 Dec, 13:14


በትናንትናው እለት ከንጋቱ 10 ሰዓት  ጀምሮ ሙሉ ቀኑን ሲካሄድ የነበረው  የደጋዳሞት ወረዳ ውጊያ በፋኖ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡  ዝቋላ ካምፕ፤ አረፋ ደብተራ፡ ፖሊ ቴክኒክ እና ሌሎችም በርካታ ግንባሮች  የነበረው ውጊያ በደጋዳሞት ብርጌድ ብርቱ የማጣት ርም*ጃ የጠላት ሀይል በርካታ ሙት እና ቁስለኛውን ይዞ ወደ ፈረስቤት ከተማ  ሙሉ ለሙሉ ሸሽቷል፡፡ በዚህም አረፋ ደብተራ ልዩ ስሙ ደፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 8 የሚደርሱ የጠላት አስከሬ* ን  አንድ ቦታ ላይ ተቀብረ*ው  ተገኝተዋል፡፡

ጠላት "ፋኖን በገባበት ገብቼ አጠፋለሁ" በሚል የእውር ድንብር  ጉዞ  ከፈረስቤት ከተማ  ተነስቶ ወደ አረፋ ደብተራ፤ ዳሞት ጽዮን ተንቀሳቅሶ የነበረ ቢሆንም በደጋዳሞት ጀግኖች ተቀጥቅጦ ከገባባቸው ቦታዎች ሁሉ  ነቅሎ እንዲወጣ ሆኗል፡፡

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

29 Dec, 12:10


በማህበራዊ ሚዲያው መድረክ፦

ሁሉም… የየራሱን ጎራ ግለ ንጉስ… ዜና መዋዕል እና ገድልን አግዝፎ ጸኃፊ እና ተራኪ በሆነበት ሁኔታ "#አምሓራዊነት" የቱጋ ያብብ⁉️
የቱጋ⁉️
የራስ ያልነውን ለማንገስ፣ የሌላ ሆነ ያልነውን የራስ ወንድም ማኩሰ፣ በስም አጥፊነት መሰለፍ ደግሞ… የድንቁርናና የኋላ ቀርነታች መታያ ሆኗል።

የስህተታችን መሰረት ደግሞ ክብረ አምሓራዊነት ከፍታችንን የመረዳት ኃቅም ማጣታችን ነው።

#አበ ድል - ክብረ መሰረታችንን እናጥብቅ!
ከዚያ በታች ያለው ንቃተ አንካሳነት መታያ የሆነው "#ጎረኝነት" የአምሓራዊ አንድነታችን ሳንካ፣ ካንሰርም ነው።

እርግጥም ትግሉ የገባው፣ የኃቅ ሰልፈኛ… በግልፅም፣ በህቡም ከሚያራምደው የጎጥ እና ጎራ ኩሸታዊ መወድስም፣ ማኩሰስም ኋላ ቀር መስመሩ ይውጣ እና ትግሉን በምክያታዊ እውቀት እና ፋይናንስ ይደግፍ!
https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Dec, 08:26


የአማራ ፋኖ በጎጃም ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም ቸግንባር ውሎ

የበላይ ዘለቀ(8ኛ) ክፍለ ጦር አካል የሆነው የጠላት የራስ ምታት በመሆን የሚታወቀው አባ ኮስትር ብርጌድ ትናንት በእነማይ ወረዳ የዘርዘር ቀበሌ ላይ ጠላትን ሲቀጠቅጠው ውሏል።በርካታ ጠላትን ጥይት ግቶ ሙትና ቁስለኛ አድርጓል።ጠላት ያሰበውን ሳይሳካ መልሶ ሰዶታል።

የዚሁ የበላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አካል የሆነው የሸበል በረንታው #ሺፈራው ገርባው ብርጌድ የሸበል በረንታ ወረዳ ዋና ከተማ #ዕደውሃ ላይ ትንሽ የወገን ኃይል በማስገባት በርካታ ጠላትን መደምሰስ ችሏል።ጀግኖቹ የሽፈራው ገርባው ልጆች የአባታቸውን ታሪክ በመድገም በርካታ የጠላት ኃይልን ሙትና ቁስለኛ አድርገው 5 ክላሸንኮቭ መሳሪያና ቁጥሩ ያልታወቀ ተተኳሽ ማርከዋል።

የ2ኛ(የተፈራ ዳምጤ) ክፍለ ጦር አካል የሆነው የሞጣና አካባቢዋ ዘብ መብረቁ ብርጌድ ዛሬም እንደተለመደው የጠላት መቀበሪያ በሆነው አራጢ ተራራ ላይ ሲቀጠቀጥ ውሏል። ጠላት ከሞጣ ወደ ወይንውሃ ከወይን ውሃ ወደ ሞጣ ሬሽን ሊቀባበል ሲመጣ ጀግኖቹ የተፈራ ዳምጤ ልጆች በተለመደው የጠላት መቀበሪያ በሆነው አራጢ ላይ ልኩን ሲያስገቡት ውለዋል። በርካታ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ አድርገዋል።

መብረቁ ብርጌድ እንዲያምባ ተራራ፣ አራጢ ተራራ፣ አበያ ወንዝና ገመሶ ተራራ ላይ የአብይ አህመድን ገዳይ ቡድን ገሎ የሚቀብርበት የድል ቦታው ነው።

@ዮሐንስ አለማየሁ
የአማራ ፋኖ በጎጃም ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ምክትል ኃላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Dec, 08:25


#ሰበር መረጃ
የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክ/ጦር ከፋሽስቱ ኃይል ጋር እልህ አስጨራሽ ውጊያ እያደረገ ይገኛል

የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገው ምድር 3ኛ ክ/ጦር ዛሬ በ18/04/2017 ዓ.ም ከጠላት ጋር እልህ አስጨራሽ ውጊያ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን ጠላት ወደ ዘንገና ብርጌድ ሲንቀሳቀስ የዘሜ ተርቦች በቆረጣ ቲሊሊ በመግባት ጠላትን እየረፈረፉት እንደሚገኙ የብርጌዱ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ አለበል አወቀ ለአሻራ ሚዲያ ተናግሯል ።

በሌላኛው ክፍል ደግሞ ጠላት የወገንን ኃይል ለማፈን ወደ አሽፋ መገንጠያ ቢንቀሳቀስም የፋኖን ምት መቋቋም አቅቶት ወደ ኋላ መመለሱንም ጨምሮ ገልጿል።

ቲሊሊ ዘንገና ብርጌድ ለተከታታይ 3:00 እየተፋለመ ነዉ ነዉ። ጠላት አየተዛዘለ ይገኛል።

© አሻራ ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Dec, 07:44


ታላቅ የድል ዜና

የጦር ወንጀለኛው የብልፅግና ጦር  በሰሜኗ መናገሻ ደባርቅ ከተማ በምትገኘውን የጥራሂና ከተማን ለመቆጣጠር ያለ የሌለ ሀይሉን አደራጅቶ ወደ ቀጠናው ቢገባም የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ  በአርበኛ አለሙ መለሰ የሚመራው  ድብ ጠለምት ተከዜ ክፍለ ጦር፣ በአርበኛ ሻምበል መሳፍንት የሚመራው ሰሜን አንባራስ ክፍለ ጦር እና በአርበኛ ዳንኤል አስረስ የሚመራው ጭና ክፍለጦር  በቅንጅት  ጠላትን ከበባ ውስጥ በማስገባት ከፍተኛ ሰዋዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ አድርሰውበታል።

በዚህ አስደናቂ ውጊያ በርካታ የጠላት ሀይል ሲደመሰስ በርካታ ቁጥር ያለው ሲማረክ እና ሲቆስል  ነፍስ ወከፍ  መሳሪያ ብቻ ወደ 200 ተማርኳል።

እስከዛሬ በርካታ ድሎችን ተጎናፅፈናል የሚሉት የዕዙ አመራሮች ይሄኛው ግን ከሁሉም የተለየ ታላቅ ድል ነው ያሉ ሲሆን መንገድ እየመራ ወደ ቀጠናው የገባው የሚሊሻ ሀይል አብሮ የጥቃቱ ሰለባ ሁኗል ብለዋል።

ከደባርቅ ጀምሮ ሰፊ ዝግጅት በማድረግ በቦዛና በጥራሂና ያለውን የፅንፈኛ ሀይል አፅድቼ ፊቴን ወደ አጅሬ ጃኖራ አዞራለሁ ብሎ በእቅድ ቢገባም እቅዱ ሳይሳካ ከፍተኛ ሽንፈትን በመከናነብ የተደመሰሰው ተደምስሶ የተማረከው ተማርኮ የቆሰለው ቆስሎ ቀሪው  አስከሬንና ቁስለኛው እንዲሁም የያዘውን መሳሪያ እያዝረከረክ ወደ ደባርቅ እና ወደ ዛሪማ ከተማ ሊፈረጥጥ ችሏል።

አካባቢውን ከተህሳስ 30 በፊት አፀዳለሁ ብሎ የገባው የጠላት ጥምር ጦር መደመሰሱን የሰሙት ጀነራሎቹ መንገድ መሪው ሚሊሻ ከፋኖ ጋር ሁኖ ነው ያስመታን በማለት በርካታ ሚሊሻን የረሸነ ሲሆን ደባርቅ ከተማ የተቀመጡት የኦህዴድ ጀነራሎች እና ምስለኔ ካድሬዎች ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ገብተዋል ብለዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 17:36


በትግል ውስጥ ተስፋ ቆራጭነት የሚጠበቅ የትግል ተፈጥሯዊ ባህሪ ነው!
ቀን 17/04/2017 ዓ.ም
ከአማራ ፋኖ በጎጃም 3ተኛ ጎጃም አገው ምድር ክፍለጦር ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ በወቅታዊ ጉዳይ የተሰጠ መግለጫ ።

ትግላችን በሚደንቅ ታአምራዊ ፍጥነት ጠላትን አንገት እያስደፋ ወደፊት ብቻ እየገሰገሰ እንደሆነ አለም የሚያውቀው እውነታ ነው ። በአጭር ግዜ ውስጥ ይህን ሁሉ ታሪካዊ ድል ስናስመዘግብ ሁሉም ነገር አልጋ በአልጋ ሁኖ አይደለም ።
ትግላችን የአማራን ህዝብ ለማጥፋት ተማምለው ከተነሱብን ጠላቶቻችን እኩል በውስጣችን የጠላትን እኩይ አላማ ተቀብለው ትግሉን ለመጥለፍ ከሚንቀሳቀሱ የእንግዴ ልጆች ጋርም ጭምር ነው።
ዛሬ የአገዛዙ ሆድአደር ሚዲያወች እና የብልጽግና ቅልብ የፌስቡክ እና የዩቲዩብ ሚኒሻወች ከዳንግላ ጊሳ ቀበሌ በአቶ መንግስቱ ገነቴ የሚመሩ ፋኖወች ለአገዛዙ እጃቸውን ሰጡ የሚል ፕሮፖጋንዳ እየነዙ ይገኛሉ ።

ግን አቶ መንግሥቱ ገነቴ ማን ነው ??

መንግሥቱ በዳንግላ ወረዳ ጊሳ ቀበሌ ተወልዶ ያደገ እና ከልጅነት ጀምሮ በሌብነት ማህበረሠሰብን ሲያማርር የኖረ እና ይህ ህዝባዊ አቢዮት ሲቀጣጠል ብርጌዳችንን ለመቀላቀል ጥያቄ አቅርቦ ያለበትን እኩይ ተግባር እንዲተው ምክር ተሰጥቶት ለተወሰነ ግዜ የቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ አባል የነበረ ሲሆን "ሌባ ላመሉ ዳቦ ይልሳል " እንዲሉ የለመደውን ሌብነት በተቋማችን ስር ሁኖ ሊያስቀጥል ሲጥር ስለተደረሰበት በተለይም በህዳር 29/2016ዓ.ም የዳንግላ ማረሚያ ቤት በጀግኖች የብርጌዳችን አባላት የከበረ መሰዋእትነት ሲሰበር እና በግፍ ታስረው የነበሩት ሲለቀቁ በግዜው ከ120በላይ ክላሽ ሁለት ብሬን ሲማረክ የተሰው ጓዶች አስክሬን እንኳን ሳይነሳ የተማረከውን መሳሪያዎች ለግል ጥቅሙ ከተቋሙ በመስረቅ ሊያከማች ሲሞክር ተደርሶበት በወንጀሉ ሲጠየቅ እና ክትትል ሲደረግበት ጥቂት የሱ ቢጤዎችን በመያዝ ከብርጌዱ ብሎም ከአማራ ፋኖ በጎጃም በማፈንገጥ በሽፍትነት እየተንቀሳቀሰ ንፁሀንን እየዘረፈ ሴቶችን እየደፈረ ማህበረሰብን ያለ አግባብ ሲያሰቃይ የቆየ ሲሆን ብርጌዳችን በህግ ማስከበር እንቅስቃሴ ዘመቻዋ በአገው ሸንጎ እርዳታ የገዛውን አንድ ዲሽቃ ጨምሮ በርካታ አባሎቹን በቁጥጥር ስር ማስገባት የተቻለ ሲሆን የተቀረው በመፈርጠጥ ድሮም ቢሆን የተለያየ ድጋፍ ሲያደርግለት የነበረውን የአገው ሸንጎ መሩን የአዊ ዞን ብልፅግናን በይፋ ተቀላቅሏል።

በዚህም መላው ህዝባችን እና የትግላችን ደጋፊዎች ግለሰቡ ቀድሞም የድርጅታችን አባል ያልነበረ እና የአገው ሸንጎ የጫካ ክንፍ መሆኑ ታውቆ ምንም አይነት ብዥታ እንዳይፈጠር ስንል እናሳስባለን ።

በስማችን ማንም እንደማይነግድ እና ጠንካራ የህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ መሆናችንን ሁሉም እንዲያውቀው እንፈልጋለን ።

ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ
ዳንግላ

አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 15:29


የቆቦ እናቶች በቃን ብለዋል!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ዛሬ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም በትላንትናው ዕለት ቆቦ ከተማ የተገደሉ 3 ሴቶችን ከቀበሩ በኋላ ከቀብር መልስ ቀጥታ ወደ ቆቦ ከተማ አስተዳደር በማምራት ግድያ ይቁም፤ በቃን፤ ከተማችንን ለቃቹሀሰ ወጡ ፣እናንተ ለአማራ የማትራሩ ገዳይ ናችሁ ሲሉ ተደምጠዋል!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 15:04


አሳዛኝ ዜና!

ምዕራብ ጎጃም ዞን ቢቡኝ ወረዳ ደብረማርያም ተብሎ የሚጠራ ቦታ ላይ በመሆን ወደ ፍልቅልቅ ከተማ ጤና ጣቢያ ታርጌት በማድረግ ከባድ መሳሪያ በማስወንጨፍ ከጤና ጣቢያው አጠገብ በነዋሪዎች ላይ ያረፈው ከባድ መሳሪያ ዛሬ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም 9:30 ላይ ከዚህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱትን የዘጠኝ አመት ህጻን ልጅ ገድሏል፤ እናቲቱም ቁስለኛ መሆኗን የአይን እማኞች ለኢትዮ  ገልጸዋል።

©ኢትዮ 251 ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 10:07


"ከዚህ በፊት የአገዛዙ አገልጋይ ነበሩ ካድሬዎች በተደጋጋሚ ጊዜ የእጅ ስጡ ጥሪ አቅርበናል፤ በግሌም ሰብስቤ ጦርነቱ እናንተን አይመለከትምና ታቀቡ የሚል ወንድማዊ ምክር ሰጥተናቸዋል።

ይህንን ያደረግነው ከወንድሞቻችን ጋር መገዳደል ስለማንፈልግ ነው። በዚህም መሰረት ጥሪውን የተቀበሉ ወንድምና እህቶች ከእኛ ጋር በሰላም እየኖሩ ነው። ነገር ግን አንዳንዶች ደግሞ ወገናችን ስንት መስዕዋትነት በከፈለበት ምድር መልሰው የጨፍጫፊውን የፈረሰውን የብአዴን መዋቅር ዳግም ለመትከል ሲንቀሳቀሱ አግኝተናል።

እነዚህ አምነውበት እየተንቀሳቀሱ የነበሩ የብልጽግና ካድሬዎችና የብልጽግና ተቋም መሪዎች ናቸው፤ ከአማራ ህዝብ ይልቅ ሆዳችንን የሚሞላው ጨፍጫፊው አብይ ይበልጥብናል ብለው በጠላትነትና በባንዳነት የቀጠሉ ናቸው። ታዲያ አንድ ለፋሽስታዊ ስርዓት ያደረን የወረዳ አስተዳዳሪን ካልመታህ፣ ማንን ለመምታት ነው ነፍጥ ያነሳነው? በእነዚህ በሆዳቸው የተሸጡ ሰዎች ላይ እርምጃችን ይቀጥላል።"

ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው
የአማራ ፋኖ በጎጃም
ም/ሰብሳቢእና ወታደራዊ አዛዥ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 10:04


የፋኖን ጤፍ ለመጫን አስቦ ከጉድጓዱ ወጥቶ የተንቀሳቀሰው የብልፅግናው ፀረ አማራ ግሪሳ ቡድን በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ አናብስቶች ተቀጥቅጦ በጤፉ ምትክ አስከሬኑን ጭኖ ተመለሰ።

የአለቆቹን ቀጭን ትዕዛዝ በመቀበል ተልዕኮውን ለማሳካት ታህሳስ 16/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ገደማ በፍርሀቱ እና በቁመቱ ልክ ከቆፈረው የቀበሮ ጉድጓዱ ወጥቶ መነሻውን ሾላ ገበያ በማድረግ በአካባቢው አጠራር ወደ መስኖበር መውጫ ዘላ ዘንባባ ቀበሌ ያለ የሌለ ሀይሉን አግበስብሶ ፣አለኝ ያለውን ከባድ መሳሪያ ተሸክሞ የወረደው የብልፅግናው ስልጣን አስጠባቂ ቡድን በአናብስቶቹ የሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ በአንጀት አርሷ ሻለቃ አንድ የፋኖ አባላት በደረሰበት የመንገድ ላይ የደፈጣ ጥቃት ድንብርብሩ ወጥቶ በየገደሉ በመበታተን ጤፍ ለመጫን የያዘውን ተሽከርካሪ የራሱን አስከሬን ጭኖበት ተመልሷል።

ፋኖ ጤፍ እየወቃ እንደሆነ ተጨባጭ መረጃ የደረሰው የጠላት ቡድን ጤፉን ጭነን እናምጣ በሚል ከንቱ ቅዠት የጅል እቅድ ገና ከቦታው ሲንቀሳቀስ መረጃው የደረሰው በፋኖ ሞገስ መስፍን የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር የጀግናው ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ አንጀት አርሱ ሻለቃ አንድ ባደረገው እልህ አስጨራሽ ተጋድሎ አምባገነኑ እና ጨፍጫፊው የጠላት ቡድን እንኳንስ ጤፍ ሊጭን ይቅርና ይዞት የሔደውን ሀይል በወጉ ሳይሰበስብ በየጫካው ተበታትኖ እግሬ አውጪኝ ብሎ የተመለሰ ሲሆን ለንዴቱ ማብረጃ ይሆን ዘንድ የህዝብ ንብረት የሆነውን የዛላ ዘንባባን ትምህርት ቤት ሀብትና ንብረት ዘርፎ ትምህርት ቤቱ ላይም ጉዳት አድርሷል።

በሌላ ዜና አሳግርት ወረዳ ጊናገር ከተማ መሽጎ ለሚገኘው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት መረጃ በመስጠትና የፋኖን እንቅስቃሴ እንዲሁም የፋኖ ቤተሰቦችን በመጠቆም ሲያሳፍን የነበረን ባንዳ ሚሊሻን አንዱ ላይ እዛው እርምጃ በመውሰድ አንዱን በመማረክ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ፊትአውራሪ አስማረ ዳኜ ብርጌድ የልዩ ተወርዋሪ አባላት ጀብዱ የፈፀሙ ሲሆን ያለምን ጉዳት ግዳጃቸውን አጠናቀው ወደ መደበኛ ቦታቸው መመለስ ችለዋል።

"ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ክፍል

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 10:02


ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መረጃ!

በዘመቻ መቶ ተራሮች መስከረም 29 ቀን 2017 ዓ.ም የተማረከው የ6ኛ ዕዝ 75ኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ያሬድ ኪሮስ ሰብአዊ መብቱ እና ክብሩ ተጠብቆ በአማራ ፋኖ በጎጃም የምርኮኞች ጣቢያ የቆዬ መሆኑ ይታወቃል::

ሆኖም ጠላት በርካታ ምርኮኞችን እና ሲቪሊያንን በድሮን ጥቃት ከጨፈጨፈበት ክስተት ለጥቂት የተረፈው ምርኮኛዉ ኮሎኔል ሰኞ ታህሳስ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ሌሊት ባልታወቀ ሁኔታ ከነበረበት ቦታ መጥፋቱ ተረጋግጧል::

በዚህ ያልተገባ ተግባር ላይ ተሳትፈዋል እንዲሁም የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ አልተወጡም በሚል የተጠረጠሩ አመራር እና አባላት ላይ  ድርጅታችን ምርመራ የጀመረ ሲሆን እስከ ዛሬ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ባለው የምርመራ ሂደት 12 (አስራ ሁለት) የድርጅታችን አመራርና አባላት ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራው እንደቀጠለ ነው።

የምርመራ ውጤቱ እንደተጠናቀቀ ተገቢ የእርምት እርምጃ እንደምንወስድ እያሳወቅን ጉዳዩንም ለህዝብ እና ለሰራዊታችን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 10:02


ሰበር ዜና

ተጠናክሮ በቀጠላው የህልዉና ተጋድሎ የአማራ ፋኖ በወሎ ራያ ቆቦ ተኩለሽ ከተማንና ዙሪያዉን ተቆጣጠረ።

ራያ ቆቦ ተኩለሽ ከተማና በዙሪያው የነበረዉን 12ኛ ክፍለጦርና ሌሎችም አሃዶች ያሉት የጠላት ሰራዊት የአማራ ፋኖ በወሎ ተኩለሽ ከተማን ጨምሮ በበዋ በጠበለት በሸዎች በስንቄ አምባ በቀይ አፈርና ሌሎች ቦታዎች ተደጋጋሚና አሰልች የደፈጣ ጥቃቶች በመፈፀም እንዲማረርና መፈናፈኛ እንዲያጣ በማድረግ ዛሬ ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም  ይዞታዉን ዳግም ተቆጣጥሯል።

የምስራቅ አማራ ኮር 1 እና ምስራቅ አማራ ኮር 2 ለግዳጅ ወደ ሰሜን ወሎ ዞን ወልድያ ዙሪያ እና ደቡብ ወሎ ዉጫሌና አምባሰል ዙሪያ መንቀሳቀሳቸዉን ተከትሎ አጋጣሚዉን ተጠቅሞ ተኩለሽና ዞብል ከተሞች ጠላት ገብቶ የነበረ ሲሆን በበርካታ ተደጋጋሚ የደፈጣ ጥቃቶችና ተጋድሎዎች ጠላት ቦታዉን ለቆ እንዲወጣ በማድረግ የአማራ ፋኖ በወሎ ዳግም ይዞታዉን ተቆጣጥሯል።

በተጋድሎው ጠላት ቀጠናው ላይ ከየትያዉም አቅጣጫ ተጨማሪ የሰው ሃይልና ረሽን እንዳይደርሰው ተደርጎ የነበረ ሲሆን ማህበረሰቡን በመዝረፍ ከፍተኛ በደል እያደረሰ ሰንብቷል:: ከዚህ በተጨማሪም ንፁሃኖችን በግፍ ሲረሽንና አስገድዶ ሲደፍርም እንደነበር የአካባቢው ነዋሪ የአይን እማኞች ምስክርነት ሰጥተዋል።

በቀጣይም መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ በወሎ አስታውቋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 05:42


ታላቅ የድል ዜና

"የጦር ወንጀለኛው የብልፅግና ጦር በሰሜኗ መናገሻ ደባርቅ ከተማ በምትገኘውን የጥራሂና ከተማን ለመቆጣጠር ያለ የሌለ ሀይሉን አደራጅቶ ወደ ቀጠናው ቢገባም የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በአርበኛ አለሙ መለሰ የሚመራው ድብ ጠለምት ተከዜ ክፍለ ጦር፣ በአርበኛ ሻምበል መሳፍንት የሚመራው ሰሜን አንባራስ ክፍለ ጦር እና በአርበኛ ዳንኤል አስረስ የሚመራው ጭና ክፍለጦር በቅንጅት ጠላትን ከበባ ውስጥ በማስገባት ከፍተኛ ሰዋዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ አድርሰውበታል።

በዚህ አስደናቂ ውጊያ በርካታ የጠላት ሀይል ሲደመሰስ በርካታ ቁጥር ያለው ሲማረክ እና ሲቆስል ነፍስ ወከፍ መሳሪያ ብቻ ወደ 200 ተማርኳል።

እስከዛሬ በርካታ ድሎችን ተጎናፅፈናል የሚሉት የዕዙ አመራሮች ይሄኛው ግን ከሁሉም የተለየ ታላቅ ድል ነው ያሉ ሲሆን መንገድ እየመራ ወደ ቀጠናው የገባው የሚሊሻ ሀይል አብሮ የጥቃቱ ሰለባ ሁኗል ብለዋል።

ከደባርቅ ጀምሮ ሰፊ ዝግጅት በማድረግ በቦዛና በጥራሂና ያለውን የፅንፈኛ ሀይል አፅድቼ ፊቴን ወደ አጅሬ ጃኖራ አዞራለሁ ብሎ በእቅድ ቢገባም እቅዱ ሳይሳካ ከፍተኛ ሽንፈትን በመከናነብ የተደመሰሰው ተደምስሶ የተማረከው ተማርኮ የቆሰለው ቆስሎ ቀሪው አስከሬንና ቁስለኛው እንዲሁም የያዘውን መሳሪያ እያዝረከረክ ወደ ደባርቅ እና ወደ ዛሪማ ከተማ ሊፈረጥጥ ችሏል።

አካባቢውን ከተህሳስ 30 በፊት አፀዳለሁ ብሎ የገባው የጠላት ጥምር ጦር መደመሰሱን የሰሙት ጀነራሎቹ መንገድ መሪው ሚሊሻ ከፋኖ ጋር ሁኖ ነው ያስመታን በማለት በርካታ ሚሊሻን የረሸነ ሲሆን ደባርቅ ከተማ የተቀመጡት የኦህዴድ ጀነራሎች እና ምስለኔ ካድሬዎች ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ገብተዋል ብለዋል።"

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Dec, 05:32


#የወራሪው ወንበር አስጠባቂ ኃይል አሰሳ‼️

ፋኖ በሚያስተዳድራቸው በሁሉም የአማራ ክልል ቀጠናዎች በርካታ ከተሞች ላይ የጁላ ጦር ጓዝ እየሸከፈ እንደሆነ መረጃዎች እየወጡ ነው።

ትናንት ታሕሳስ 16/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም የአማራ ክልል ቀጠናዎች ወንበር አስጠባቂው ወራሪ ኃይል በሌሊት ስምሪት ተሰጦት ጉዞ ጀምሯል።

የአሻራ ምንጮች እንደገለፁት ከሆነ ለቀጣይ 15 ቀናት መከላከያ ተብየው በሚሊሻ መንገድ ጠራጊነት ፋኖ ወዳለበት ቀጠና አሰሳ እንዲያደርግ ግዳጅ የተሰጠ ሲሆን አድማ ብተና እና ፖሊስ ደግሞ ከተማ እንዲጠብቁ ትዕዛዝ ተሰጧል ተብሏል።

#የወገን ጦሩ ከወትሮዬው በተለዬ በተጠንቀቅ እንዲጠብቅ የመረጃ ምንጮች ገልጸዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 23:46


አሳዛኝ ሰበር ዜና‼️
===================

ኢሰመጉ በብልፅግና ታገደ‼️

አንጋፋው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በመንግስት መታገዱን ተሰማ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ኢሰመጉን ያገደው፣ ከተቋቋመለት ዓላማ ውጭ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ያደርጋል በማለት ነው። የመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች በአመራሮቹ፣ ሠራተኞቹ እና አባላቱ ላይ ማስፈራሪያና ዛቻ እንደሚፈጽሙ ለበርካታ ወራት ሲገልጽ የቆየው ኢሰመጉ፣ ዋና ዳይሬክተሩ ዳን ይርጋ በዚኹ ዛቻና ማስፈራሪያ ሳቢያ ከአገር ለመሰደድ እንደተገደዱ በቅርቡ መግለጡ ይታወሳል። ባለሥልጣኑ በዲሞክራሲና መብቶች ዕድገት ማዕከል እና ጠበቆች ለሰብዓዊ መብቶች በተሰኙት ሲቪል ማኅበራት ላይ ባለፈው ኅዳር ወር በተመሳሳይ ምክንያት ጥሎት የነበረውን እገዳ ካነሳ በኋላ፣ ድርጅቶች የተሰጧቸውን የማስተካከያ ርምጃዎቾ ተግባራዊ አላደረጉም፤ ይልቁንም የቀድሞ ጥፋታቸውን ቀጥለውበታል በማለት በቅርቡ በድጋሚ እንዳገዳቸው አይዘነጋም።
https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 18:02


ብቻ አይደለም። ትላንት ደብረ ብርሃንም ፣ ደባርቅም ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም ተነስቷል ቅሬታው ” - የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኀብረት

🚨 " የታሰሩ ተማሪዎች ተፈተዋል !! "

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን የምግብ በጀት ላይ ትምህርት ሚኒስቴር ማስተካከያ ማድረጉ ይታወቃል።

በዚህም ትምህርት ሚኒስቴር አጠናሁት ባለው ወቅታዊ የምግብ ዋጋ ጥናት መሠረት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን የምግብ በጀት ከታኀሳስ 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ በቀን 100 ብር እንዲሆን መወሰኑ አይዘነጋም።

ውሳኔው ተግባራዊ መሆኑን ተከትሎ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በአዲሱ የምግብ ሜኑ ቅሬታ እንዳላቸው እየገለጹ ይገኛሉ።

በመቐለ ፣ ደብረ ብርሃን፣ ደባርቅና ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙ ተማሪዎች ትላንት ቅሬታቸውን በአደባባይ መግለጻቸውን የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኀብረት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በነበረው በዚሁ ሂደት በተማሪዎቹ ድብደባ እስራት እንደደረሰ፣ ንብረት እንወደመም ተመልክቷል።

በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ትላንት በተፈጠረው ግርግር የታሰሩ ተማሪዎች ተፈቱ ? ምን ያህል ተማሪዎች ናቸው የታሰሩት ? ስንል የጠየቅነው ኀብረቱ፣ “ 27 አካባቢ ተማሪዎች ነበሩ የታሰሩት ” ሲል መልሷል።

ኀብረቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣“ ታስረው የነበሩት ሁሉም የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተፈተትተዋል። አሁን እዛ እየወጣን ነው ” ሲል አረጋግጧል።

“ ሁሉም ነገር ተረጋግቷል። ተቋሙ የራሳቸው በመሆኑ ተማሪዎች መጠበቅ እንዳለባቸው፣ የወደመው ንብረትም በጋራ መስተካከል ያለበት እንዲስተካከል ማሰሰቢያ ተሰጥቶ ሁሉንም አስፈትተናቸዋል ” ነው ያለው።

“ ተማሪዎቹ ታስረው የነበረው ቀዳማዊ ወያኔ እና ኣደ ሓቂ ነበር። ግማሾቹ ከቁኑ ስምንት ሰዓት ገደማ፣ ቀሪዎቹ ደግሞ ከምሽቱ 12 ሰዓት ተኩል ነው የፈቱት ” ብሏል።

በተማሪዎች ላይ ድብደባ ደርሷል የተባለውን በተመለከተ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጠይቀነው በሰጠን ምላሽ ደግሞ፣ “ ተማሪ ላይ ድብደባ ደርሷል። ጉዳትም ደርሷል ” ነው ያለው።

የአዲሱ የምግብ ሜኑ ውሳኔ ቅሬታ ያሳደረው በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በሚገኙ ተማሪዎች ብቻ እንዳልሆነ ኅብረቱ ገልጿል።

ኅብረቱ “ መቐለ ብቻ አይደለም። ትላንት ደብረ ብርሃን፣ ደባርቅም በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም ተነስቷል ” ሲል ነው ያስረዳው።

“ በይበልጥ የመቐለው ፓለቲሳይዝ ስለሆነ ነው እንጂ በሌሎችም እኮ አለ ሰላማዊ ሰልፍ የወጡበት በዚሁ በሜኑ ጉዳይ። ጉዳዩ አገራዊ ነው እየሆነ ያለው ” ሲልም አክሏል።

የሰላማዊ ሰልፉን ምክንያት በተመለከተ በሰጠን ማብራሪያ ኀብረቱ፣ “ አዲስ የወጣውን የምግብ ፓሊሲ እንቀበላለን አንቀበልም በሚል ነው ” ብሏል።

ቅሬታ የተነሳበትን የምግብ ሜኑውን በተመለከተ ከትምህር ሚኒስቴር ጋር በጉዳዩ ዙሪያ ለመወያዬት ቀጠሮ እንደያዘም ኅብረቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

“ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲው፣ የመቐለው አሁን ተረጋግቷል። ኮንሰርኑ ግን የ100 ብሯ ጉዳይ  ነው ” ሲልም ገልጿል።

ቅሬታው በሌሎችም ዩኒቨርቲዎች መሆኑን ኀብረቱ በገለጸው መሠረት ቅሬታ አለበት የተባለውን ደባርቅ ዩኒቨርሲቲን የጠየቅን ሲሆን፣ የአዲሱ ሜኑ ጉዳይ ለእርሱም ጥያቄ  እንደሆነበት ገልጿል።
@tikvah
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 17:51


ሰበር ዜና!

ከላሊበላ ኤርፖርት (ሹምሽሃ አየር ማረፊያ) የተንቀሳቀሰው ሃይል ሽንፈቱን ተከናንቦ ተመለሰ!

ዛሬ ታህሳስ 16/2017 ዓ.ም ሌሊት ከላሊበላ ሹምሽሃ ኤርፖርት ተነስቶ በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ወደምትገኘው ገለሶት ከተማ በመጠጋት የአማራ ፋኖ በወሎ የላስታ አሳመነዉ ኮር ልዩ ዘመቻ ሃይልን እና የእሸት ክፍለጦርን አጠቃለሁ ብሎ የተንቀሳቀሰው የጠላት ሃይል በጧቱ በጀኔራል አሳመነዉ ልጆች ጥይት እሳት ተለብልቦ ተመልሷል።

በተለይም ደግሞ የላሊበላ ቅርሶችን እንደ ምሽግ ተጠቅሞ የተቀመጠው የጠላት ሃይል የሎጂስቲክ ግብዓትና  ምግብ(ሬሽን) የሚያጓጉዝበት ሁሉም መንገድ በላስታ አሳመነዉ ኮር ክፍለጦሮች  ሙሉ በሙሉ መዘጋቱን ተከትሎ እና ከድርጅቱ የአማራ ፋኖ በወሎ የልደት በዓልን አስመልክቶ የተሰጠዉን ትዕዛዝ ተከትሎ ጠላት ከባድ ጭንቀት ላይ ወድቋል።

ራሱን እንደ ጥምር ጦር የሚቆጥረዉ ጨፍጫፊዉ አራዊት የብልፅግና ሰራዊት በላስታ አሳመነዉ ኮር ብርቱ ክንድ እየተደቆሰ ሲሆን በዚህ ወቅት አንድም በአየር መንገድ በኩል ወደ ላሊበላ ከተማ ተጨማሪ ሃይል ለማስገባት አንድም ከበባዉን ሰብሮ ለመዉጣት እየዳከረ ይገኛል።

ዛሬ ከሽምሽሃ ኤርፖርት ወደ ገለሶት አቅጣጫ በሌሊት በመጓዝ  ተጠግቶ ያደረዉ ግትልትል  የጠላት ሰራዊት ጀግኖቹ የእሸት ክፍለጦር ልጆች እና የላስታ አሳመነዉ ኮር ልዩ ዘመቻ ሃይል ጋር ፊት ለፊት ተላትሞ አይቀጡት ቅጣት ተቀጥቶ ወደ ኤርፖርቱ  ሲመለስ በተመሳሳይ የተፈራ ማሞ ክፍለጦርም በግራኝ አምባ በኩል ቆርጣ በመግባት ዉሃ ዉሃ አሰኝታዋለች። 

በሌላ በኩል ከጋሸና ከተማ በመንቀሳቀስ መድፍ በዘፈቀደ ሲተኩስ ያረፈደዉ ሃይል ከድብኮ እስከ ጋሸና ከተማ ጫፍ ዋናዉን የአስፓልት መንገድ ተቆጣጥራ በምትገኘዉ የማረጉ ተማረ ክፍለጦር ተመክቶ እንቅስቃሴው ከሽፎበት ተመልሷል።

ይህ በእንድህ እንዳለ ጠላት ተመትቶ ሲመለስ ላስታ ዙሪያ ገለሶት ቀበሌ ቀይ አምባ የሚባል ልዩ ቦታ ነዋሪ የሆኑ መለሰ ይግዜ የሚባሉ የ70 አመት ንፁህ  አዛንትን ከቤታቸዉ ገብቶ ገድሎ፣ ታዘብ ጌጡ የሚባል አርሶአደርን በጥይት አቁስሎ ሄዷል።

በተያያዘ ቀን ፈርጥጦ የተመለሰዉን ሀይል ከቀትር ጀምሮ እስከምሽቱ ድረስ ጀግኖቹ በከበባ ሲወቁት አምሽተዋል። በዚህም ከሰዓት በተደረገው ዉጊያ ከእሸት ክፍለጦር፣ ተፈራ ማሞ ክ/ጦር እና የኮር ልዩ ዘመቻ እና ሜካናይዝድ በተጨማሪ የደጋዉ መብረቅ የሆነችው ተከዜ ክፍለጦር በገነተ ማርያም በኩል በመጠጋት ጠላትን በመምታት ተሳትፎ አድርጋለች ሲል የአማራ ፋኖ በወሎ
የላስታ አሳመነዉ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 17:50


የፍርድ ቤት ውሎ!

11 የአማራ ተወላጅ የህሊና እስረኞች በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ቅጣት ቤት በመግባታቸው ለአደጋ መጋለጣቸውን ለልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ፀረ _ሽብርና ህገ መንግስት ችሎት አርቲስት ዮርዳኖስ አለሜ በምሬት አቤቱታ አቀረበ።

በችሎቱ ላይ በምሬት አቤቱታውን ያቀረበው አርቲስት ዮርዳኖስ አለሜ እንዳለው ከሆነ የቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት ወደ አባ ሳሙኤል በመዛወሩ ምክንያት 40 የአማራ ተወላጅ የህሊና እስረኞችን ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ማዕከል መዛወራቸው ይታወቃል።

ይሁን እንጂ 11 የህሊና እስረኞችን በመነጠል በተለምዶ ቅጣት ቤት ተብሎ የሚጠራው ማለትም በተለያየ ችግር ምክንያት የስነ ምግባር ችግር ያለባቸው እና በኦነግ ሽኔ የሽብር ቡድን ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ የነበራቸው ነፍሰ ገዳዮች ጋር ሆን ተብሎ እንድንገደል በማቀድ ማረሚያ ቤቱ ሂወታችንን አደጋ ላይ ጥሎታል። እኛም አለ አርቲስቱ በማንኛውም ሰአት ልንሞት (ልንገደል )እንደምንችል በማወቃችን ሌሊት ያለ እንቅልፍ ቁጭ ብለን ለማደር ተገደናል በማለት ለችሎቱ አስረድቷል።

አርቲስቱ ሲቀጥልም በዚህ ችግር ውስጥ የወደቅነው
1ኛ. የተከበሩ ዮሀንስ ቧያለው
2ኛ. እኔ አርቲስት ዮርዳኖስ አለሜ
3ኛ. አቶ አብድሮህማን አህመዲን (የቀድሞ የፓርላማ አባል )
4ኛ. ኢንስፔክተር ፍርዱ ታፈረ
5ኛ. ዋ/ሳጅን ጎረፈ ወጣት
6ኛ. ኢንስፔክተር የሺዋስ አልታሰብ
7ኛ. ዲያቆን ገ/ሚካኤል አባይ
8ኛ. ወጣት አማኑኤል ያለው
9ኛ. አቶ አማኑኤል በለጠ
10ኛ. አቶ ንጉስ ጥላሁን
11ኛ. አቶ ጥላዬ ይታየው ነን፣ ይሁን እንጂ ችሎቱ ምንም እንኳ ፍርድ ቤቶች የሰብአዊ መብቶችን  የማክበርና የማስከበር ህገ መንግስታዊ ሀላፊነት ያለባቸው ቢሆንም እንደተለመደው የአማራ ተወላጅ የህሊና እስረኞችን ህይወት አደጋ ላይ መሆን ቸል በማለት ለብልፅግና አስፈፃሚዎች በመወገን በዝምታ አልፎታል ሲል በችሎቱ መናገሩን በችሎቱ የታደሙ የአይን እማኞች ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 17:50


አሳዛኝ ዜና

ራያ ቆቦ ከተማ አድማ ብተና ፖሊሶች ንፁሃን ላይ ዘግናኝ ግድያ ፈፀሙ::

ቆቦ ከተማ ማቀዝቀዣ የሚባል ቦታ ግቢ ዉስጥ ህዝብ እያያቸው ዛሬ ታህሳስ 16/2017 ዓ.ም አንድ ወጣት በግፍ የረሸኑ ሲሆን በተመሳሳይ አሁን አመሻሽ ላይ አንዲት ወጣት ሴት በግፍ ገድለው ሌላ እንዲሁ ወጣት ሴት አቁስለው ቆቦ ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደምትገኝ የአይን እማኞች ከስፍራው ምስክርነት ሰጥተዋል::


አድማ ብተና የሚባል የብአዴን አደረጃጀት ከአብይ አህመዱ የብልፅግና መንግስት ጋር በመሆን በአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ያለ ሲሆን ራሱን መከላከያ እያለ የሚጠራዉን ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት የደምብ ልብስ ለብሶ ጭፍጨፋ ከሚፈፅመው የኦሮሚያ ልዩ ሃይል ባልተናነሰ ሁኔታ ሴቶችና አዛውንቶችን ሳይቀር በግፍ እየረሸነ ይገኛል:: ባለፉት ጊዜያትም ቆቦ ከተማ ወጣት ሴቶችን ጨምሮ በርካቶች በግፍ እንደተረሸኑ ይታወቃል::


ድል ለአማራ ህዝብ
ታህሳስ 16/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 17:49


አርበኛ ዘመነ ካሴ ከአማራ ፋኖ በጎጃም የክፍለጦርና የብርጌድ አመራሮች ጋር "መሪነትን" በተመለከተ የተደረገ ውይይት!!
(በጥቂቱ)

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 15:26


ሽፈራው ገርባው ብርጌድ (ሸበል በረንታ)👏💪‼️

የሸበል በረንታው ሽፈራው ገርባው ብርጌድ የዕድውኃ ከተማ አስርጎ በማስገባት ምሽግ ላይ ያለን ጠላት በቦምብ ጭቃ አድርገው ጥቁር ክላሽ ለቅመው ወጥተዋል ‼️

በዚህ የተበሳጨው የጠላት ኃይል ሁለት ንፁሐንን ረሽኗል።

በተመሳሳይ በትናንትናው ዕለት በዚሁ ከተማ የአብይ አሕመድን ዙፋን ጠባቂ በጩቤ በመውጋት ክላሽ የማረከ አርሶ አደር ጀብድ ፈፅሟል።
አርበኛ ጥላሁን አበጀ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 15:11


ከደባርቅ በቅርብ እረቀት በተደረው ዉጊያ የፋሽስቱ አገዛዝ የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ተላላኪ የአራዊቱ ሰራዊት ከፍተኛ አዛዥ ከነ ሬዲዮ መገናኛው በፋኖ ተማረከ!!!ሙሉውን ከ ABC TV ዩቱብ ቻናል  ታገኙታላችሁ 👇👇👇 https://youtu.be/qRMDFJX4dtE?si=asKI6uKbnQGIJP2-

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 14:24


።።።።።። እሩጫ ብቻ ነዉ እንዴ  ሰራዊቱን ያሰለጠኑት?።።።።።።።

ዛሬ በቀን 16/04/2017 ዓ/ም ጥዋት 2:30 አካባቢ ጀምሮ  ብዛት ያለዉ የ፲/ አ ብርሀኑ ጁላ  ስልጠና አልባ ዝርክርክ ሰራዊት ዲሽቃ እና ፒቲአር አስከትሎ ከአዲስ ቅዳም  ከተማ ተነስቶ ከሶስት በመከፈል  በምዕራቡም በምስራቁም አቅጣጫ ተንቀሳቅሶ የነበረ ሲሆን አናብስቶች ተንቀሳቀሱ የሚለዉን ወሬ ገና ሲሰማ እየተደናበረ ተመልሷል።

በተለይ ወደ ምዕራቡ አቅጣጫ ገዘኸራ ለመግባት በሁለት ዙር ተንቀሳቅሶ የነበረዉ ይህ አትሌት ሰራዊት የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገው ምድር (3ኛ) ክ/ጦር በፋ/ለ/ወ ፲/አ   ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ እረመጦች ወደ ቦታዉ መንቀሳቀሳቸዉን ሲሰሙ  ብቸኛ የሰለጠኗትን የእሩጫ ጥበብ ተጠቅመዉ ወደ ኋላ በመመለስ ላብ እያጠመቃቸዉ ከቀኑ 8:00 አካባቢ አዲስ ቅዳም ከተማ አድጓሚ ተራራ ወደ ሚገኘዉ የቁም መቃብራቸዉ ገብተዋል።

በተመሳሳይ ፒቲአር አስከትሎ ወደ ምስራቁ አቅጣጫ ተንቀሳቅሶ የነበረዉም የጠላት ጦርም  ከአዲስ ቅዳም ከተማ 3.5 ኪሎ ሜትር  የሚሆን እርቀት ወደ ፊት ገፍቶ የነበረ ሲሆን

ልክ አዱርጃ መገንጠያ ከሚባለዉ ቦታ ሲቃረብ  ከዚህ በላይ ከቀጠለ የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገው ምድር (3ኛ) ክ/ጦር በፋ/ለ/ወ ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ያሰመረዉን ቀይ መስመር መዳፈር እንደሆነ እና ይህንን መስመር መዳፈርም ምን አይነት ዋጋ እንደሚያስከፍለዉ  ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ የከፈላቸው ዋጋወቹ  ዉልብ ብለዉበት ስዓት አሻሽሎ በምዕራቡ አቅጣጫ ተንቀሳቅሶ የነበረዉን ጓዱን በመቅደም 7:00 ስዓት ላይ ወደ ጊዚያዊ ጉድጓዱ እያለከለከ ገብቷል። 

፲/አ ብርሀኑ ጁላ አትሌትክስ ስልጠና ቢሰጥ የኢትዮጵያችንን ስም ከፍ የሚያደርጉ ብዙ እራጮችን እናፈራ ነበር!!!

ፋኖ ተሻገር አደመ ከ፲/አ  ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህ/ግንኙነት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 13:44


አስቸኳይ መረጃ

ከደብረማርቆስ 2 መኪና የአብይ ወራሪ እና ብረት ለበስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ዙ 23 ወደ እነራታ አቅንቷል።

አካባቢው ላለ የወገን ኃይል ይድረስ ሸር
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 13:43


የጀነራሉ አጃቢዎች መክዳት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

የጀነራሉ አጃቢ ኮማንዶዎች ስርዓቱን ከድተው ፋኖን መቀላቀላቸው ተሰማ በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ጦርነት ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን የሚከዱና የሚጠፉ ወታደሮች ቁጥርም እየጨመረ ነው፡፡

በባህርዳር ቅርብ ርቀት ላይ ባሉ የጎጃም አካባቢዎች ትናንት ከባድ ውጊያ ሲካሄድ የዋለ ሲሆን ብራቃትና አማሪት ደግሞ ይህ ውጊያ የተካሄደባቸው አካባቢዎች ናቸው፡፡

በአካባቢዎቹ በተካሄደው ውጊያ በፋኖ ሽንፈት ያስተናገደው የአገዛዙ ጦር በንጹሃን መኖሪያ መንደሮች ላይ ዙ 23ን ጨምሮ ከባድ መሳሪያዎችን ሲወረውር ነበር፡፡

በተመሳሳይ እነ አበባው ታደሰ ሰሞኑን ባካሄዱት ስብሰባ ሚሊሻን በሚመለከት አንድ ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡ በዚህ ውሳኔያቸውም ወጣቱን ለሚሊሻነት ማስታጠቅ አደጋ ያመጣብናል ብለዋል፡፡

ስለሆነም ወጣቱ ለእኛ ስለማይታመን ለሚሊሻነት ሲመለመል መሳሪያ ማስታጠቅ አያስፈልግም ፣ ሌላ መፍትሄ ፈልጉ መባሉ ተሰምቷል፡፡ በተጨማሪም እነ አበባው ታደሰ የመሳሪያ እጥረት እንደገጠማቸው ነው የተነገረው፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በክልሉ የሚደረጉ ወታደራዊ ስምሪቶች በመከላከያ እንዲመሩና ሚሊሻና አድማ ብተና በራሳቸው ሥምሪት እንዳይሰጡ ውሳኔ ተላልፏል፡፡በሌላ በኩል ከሰሞኑ በርካታ ወታደሮች ከስምሪት ቦታቸው ጠፈተዋል ፣ ለፋኖ እጃቸውን ሰጥተዋል ፣ ተማርከዋል ፣ ወደ ፋኖ በፍቃዳቸው ተቀላቅለዋል፡፡

ከባለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በምዕራብ ጎንደር መተማ ከ34 በላይ ወታደሮች በፋኖ ተይዘዋል፡፡ የጦር መሪያቸውን ጨምሮ 29 የሚሆኑት ደግሞ ጠፍተዋል፡፡ በበለሳ የሚሊሻ ሃላፊውን ጨምሮ ከ33 በላይ የሚሆኑት የአገዛዙ ሃይሎች በፋኖ ተይዘዋል ፣ በመንዝ ደግሞ ድሽቃ ይዘው ቁጥራቸው ያልታወቀ ኮማንዶዎች ፋኖን ተቀላቅለዋል፡፡

በፍኖተ ሰላም 8 ወታደሮች በፋኖ ሲያዙ ፣ 37 የሚሆኑት ደግሞ ጠፍተው በፈቃዳቸው ፋኖን ተቀላቅለዋል፡፡በደብረማርቆስ ፣ ደብረኤሊያስ ፣ ጎዛመንና ቢቸና ቀጠናዎች አጠቃላይ ከ41 በላይ ወታደሮች ከስምሪት ቀጠና ጠፍተዋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ በደቡብ ጎንደር ጋይንት የጀነራሉ አጃቢዎች ፋኖን መቀላቀላቸው ነው የተሰማው፡፡ የብርጋዴር ጀነራል መላኩ ገላነህ አጃቢዎች ናቸው ፋኖን የተቀላቀሉት ተብሏል፡፡

እነዚህ አጃቢዎች የሲዳማና የኦሮሞ ተወላጅ ኮማንዶዎች መሆናቸውም ነው የተነገረው፡፡ በአካባቢው ያሉ የፋኖ ሃይሎችም ቃለ መጠይቅ እንዳደረጉላቸው ነው የተነገረው፡፡

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 13:43


የሕወሓት ታጣቂዎች ወደ አማራ ክልል ዘልቀው በመግባት መንበረ ሰላማን ለምን አልተቀበላችሁም በሚል በሐይማኖት አባቶች ላይ ድብደባ መፈፀማቸው ተነገረ።

የሕወሓት ታጣቂዎች በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሄረሰብ ዞን ኮረም ከተማ አስተዳደር ዘልቀው በመግባት "አዲስ ያቋቋምነውን መንበረ ሰላማን ለምን አልተቀበላችሁም" በሚል በሐይማኖት አባቶች ላይ ድብደባ መፈፀማቸውን ለማረጋገጥ ተችሏል።

ታጣቂዎቹ ትናንት ታህሳስ 15/2017 ዓ/ም ማርፈጃውን የሃያሎ ማርያም ቤተክርስቲያን አገልጋዮች ላይ ከፍተኛ ድብደባ መፈፀማቸውን የገለፁት ምንጮቻችን፡ ይህ ሲሆን መከላከያ ሰራዊት በቅርብ ርቀት ሆኖ እየተመለከተ ነበር ብለዋል።

የሰሜኑ ጦርነትን ተከትሎ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የተገነጠለ ራሱን "የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክህነት" የሚል  መንበረ ሰላማ መቋቋሙን ከወራቶች በፊት መገለፁ አይዘነጋም።

ራሱን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በመለየት አዲስ የተቋቋመው "መንበረ ሰላማ" በትግራይ ክልል መዋቅሩን ዘርግቶ መጨረሱም ነው የተነገረው።

መንበረ ሰላማ ከትግራይ ክልል በተጨማሪ አጎራባች በሆኑ የአማራ ክልል አከባቢዎች ላይም የፀጥታ አካላትን በመጠቀም መዋቅሩን ለመዘርጋት ሙከራ እያደረገ መሆኑን ነው የኮረም አከባቢ ነዋሪዎች የገለፁት።

በዚህም በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ኮረም ከተማ የሃያሎ ማርያም ቤተክርስቲያን አገልጋይ የሆኑ ካህናት እና ዲያቆናት እንዲሁም ሌሎች የቤተክርስቲያኗ አስተዳዳሪ አባቶች "ለምን በመንበረ ሰላማ መዋቅር ስር አልገባችሁም?" በሚል ከፍተኛ ድብደባ ተፈፅሞባቸዋል ተብሏል።

ድብደባው ከተፈፀመባቸው የቤተ ክርስቲያኗ አገልጋዮች መካከል ቄስ ከበደ የተባሉ አንድ አባት ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸው ታውቋል።

ታጣቂዎቹ በቤተክርስቲያኗ አገልጋዮች ላይ ድብደባውን ሲፈፅሙ መከላከያ ሰራዊት በቅርብ ርቀት ሆኖ ይመለከት እንደነበር ለመረብ ሚዲያ የገለፁት የአይን እማኞች፡ ይህም በከተማዋ ነዋሪዎች ዘንድ ቁጣ ቀስቅሷል ብለዋል።

ሕዝቡ በትናንትናው እለት ድብደባ የተፈፀመባቸውን የቤተክርስቲያን አገልጋዮችን ለመጠየቅ በሕብረት የወጣ ሲሆን፡ በዚህም በከተማዋ ውጥረት መንገሱን ምንጮቻችን አክለው ገልፀዋል።

ኮረም ከተማን ጨምሮ በራያ ወፍላ፣ በዛታ እና ለትግራይ ክልል አዋሳኝ በሆኑ በሌሎች የአማራ ክልል አከባቢዎች የሚገኙ የሐይማኖች አባቶች ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሒዶ የተገነጠለውን አዲሱን መንበረ ሰላማን በግድ ካልተቀበላችሁ በሚል ከፍተኛ ድብደባና ማዋከብ እየተፈፀመባቸው እንደሚገኝ ነው የተመላከተው።

@መረብ ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 10:30


እንደ አማራ አንድ ሆነን የቆምን ቀን…ከፊታችን የሚቆም የሚገዳደረን ኃይል አይኖርም‼️

#ታላቁ አምሓራዊ ታጋይ ክርስቲያን ታደለ
https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 10:12


ላስታ_አሳምነው_ኮር💪

የአማራ ፋኖ በወሎ የላስታ አሳመነው ኮር ትልቅ ፊልሚያ እያደረገ ይገኛል።

ዛሬ ማለትም 16/04/2017 ዓ.ም የጠላት ሀይል ጀግናወቹን የአሳመነው ልጆች አገኛለሁ በሚል ተልካሻ ምክንያት ከጋሸና ወደ ድብኮ ማሪያም ከባድ መሳሪ በመተኮስ ንጹሀንን እየጨፈጨፈ ሲሆን እስከ አሁን ከ3 ጊዜ ያላነሰ ከባድ መሳሪያ ከጋሸና ወደ ድብኮ ማሪያም ተተኩሷል። በተጨማሪ ከወደ ላሊበላ የመጣው የጠላት ሀይል ዶግ ሜዳ አካባቢ የተለያዩ ከባድ መሳሪያዎችን እየተኮሰ ቢሆንም የበረሀወቹ የአሳመነው ልጆች እንኳን የምድር ሀይል የድሮንን ሀይል ከጉዳይ የማይቆጥሩት ይምጣ አይመለስም ብለው ግምባር ግምባሩን እየነደሉት ይገኛሉ።

የመጣው ሀይል ከጉድጓዷ ገብታ የማታመልጥ  አይጥ እንደማለት ነው በማለት ኮማዶ ፍቅሩ ሀይሉን አጠናክሮ እየጠበሰው ይገኛል ሲሉ ምንጮች ገልፀዋል

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

25 Dec, 07:12


በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት አንድ ካህን መንግስት ባሰማራቸው ታጣቂዎች መገደሉና 4 ኦርቶዶክሳውያን መታሠራቸው ተገለጸ፡፡

በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ጎንደር ዙሪያ ወረዳ እንፍራንዝ ንኡስ ወረዳ ሳሆር ሳር ውኃ ቀበሌ ውቅሮ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በመንግስት በታጠቁ አክራሪ የእስልምና እምነት ተከታዮች አንድ ካህን የተገደለ ሲሆን አንድ ዲያቆን እንዲሁም 9 ገበሬዎች መታገታቸውን የአካባቢው ምእመናን ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ገልጸዋል፡፡

ከወሎ፤ ከኮኪት መተማና ከጎንደር ዙሪያ የደኅንነት ስጋት አለብን በሚል በመንግሥት እውቅና የተሰጣቸው በልዩ ሁኔታ የሰለጠኑ ከ250 በላይ የታጠቁ የእስልምና እምነት ተከታዮች አንድ ልጅ በሽፍታ ታግቶ ተወስዶብናል በሚል ሰበበ ምክንያት የዐሥር ልጆች አባት የሆኑትን የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ቄስ ኮከብ ታከለን ከያዙ በኋላ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ ሲሆን ሌሎችን ደግሞ ከሥራ ቦታቸው በማፈን ወስደዋቸዋል ተብሏል፡፡

አሁን ላይ 5ቱ የተለቀቁ ሲሆን 4ቱ ደግሞ መንግሥት እንዳሠራቸው የገለጹት አስተያየት ሰጭዎች ሁኔታው እንዳሳሰባቸውና በስጋት ላይ መሆናቸውን አንስተዋል፡፡

ታጣቂዎች ካህኑን ከገደሉ በኋላ በአስከሬኑ ሲጫወቱበትና መስቀሉን እየወረወሩ ሲዘባበቱበትና ምራቃቸውን ሲተፉበት እንደነበር የተጠቀሰ ሲሆን የታገተውን ዲያቆን ደግሞ አሠቃይተውታል ሲሉ አክለዋል፡፡
ሁሉን በጥናት እየፈፀመ እና እያስፈፀመ ያለው…በአካባቢው የኃይማኖት ግጭት ለማስነሳት እየሰራ ያለው ብልፅግና ነውም ተብሏል።
የካህኑ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት  ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ተፈጽሟል፡፡

ዜናው ከማኅበረ ቅዱሳን የተገኘ ነው።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Dec, 15:23


ሰበር ዜና!

ዋርካው ምሬ ወዳጆ ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈ!

ከአማራ ፋኖ በወሎ የተሰጠ መግለጫ!

የአማራ ሕዝብ እንደ ሕዝብ የገጠመውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ የአማራ እናት አምጣ የወለደችው ፋኖ በዱር በገደል "አይደለም መሳሪያቸውን፤ ቀበቶቷቸውን እናስፈታዋለን" ብለው የገቡትን የእነ አብይ አህመድ ቡድንና ጋሻጃግሪዎችን ድባቅ እየመታ ባለፈው አንድ ዓመት ከመንፈቅ አማራዊ አኩሪ ተጋድሎዎችን እያደረገ ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል።

የአማራ ፋኖ በወሎም አደረጃጀቶቹን እያጠናከራና እያዘመነ በጀግኖች መስዋዕትነት  ተጋድሎዎችን እያደረገ ትግሉ የደረሰበትን ደረጃ በሚመጥን መልኩ በርካታ ስራዎችንም እየሰራ ይገኛል።

የአማራ ፋኖ በወሎ አካል የሆነው የላስታ ጀነራል አሳምነው ኮር በሚንቀሳቀስበት ላስታ ላሊበላ አካባቢ  የገና በዓል በድምቀት እንደሚከበር ይታወቃል።  በመሆኑም አገዛዙ ይህንን ደማቅ ሐይማኖታዊ ክብረ በአል የራሱንና የፖለቲካና ወታደራዊ ትርፍ መጠቀሚያ ለማደረግ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ ለማወቅ ችለናል፤ ስለሆነም ከዚህ ጋር በተያያዝ ተከታዮችን ጥብቅ ትዕዛዞችንና መምሪያዎችን አውርጃለሁ።

፩. እንግዶቻችን የላሊበላ ኤርፖርትን ጨምሮ በሹምሽሃ ቀበሌ፣ ከሲመኖ ወንዝ ምላሽ ወደ ላሊበላ ከተማ እና ከናዕኩተላብ ከተማ ውጭ መንቀሳቀስ እንደማይቻል።

፪. የኢትዮጵያ አየር መንገድም ሆነ ሲቭል አቬሽን ባለስልጣን ከሲቪል መንገደኞች ውጭ አገልግሎት እንዳይሰጥ።

በቀጠናው የሚንቀሳቀሰው የላስታ ጀነራል አሳምነው ኮር በተራ ቁጥር ፩ እና ፪ ያሉትን የመቆጣጠርና የማስከበር ሥራ እንዲሰራ በተጨማሪም አሁን ባለን መረጃ መሰረት ወደ ላስታ የሚያስገቡት በኩልመስክ፣ በጋሸና እና ከሰቆጣ ወደ ላሊበላ ከተማ የሚያስገቡት መስመሮች በድርጅታችን ቁጥጥር ስር መሆናቸውን የተረዳው አገዛዝ በቅዱስ ላሊበላ ኤርፖርት ሰራዊት ለማራገፍ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን አውቃችሁ፤ የአገዛዙ ሰራዊት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይዞ ለመንቀሳቀስ ከተረጋገጠ አየር መንገዱን ጨምሮ አውሮፕላኑ ላይ ጥቃት ለመፈፀም የመካናይዝድ ኃይሉ ዝግጁ እንዲሆን ትዕዛዝ ሰጥቻለሁ።

ድል ለአማራ ሕዝብ!
ዋርካው ምሬ ወዳጆ
የአማራ ፋኖ በወሎ ዋና አዛዥ
ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Dec, 15:21


በቀን 17/02/2017 ዓ/ም አዲስ ቅዳም ከተማ ዉስጥ የተጨፈጨፉ 23 ንፁሀን ወገኖቻችንን ጨምሮ   በአንድ አመት ከሶስት ወር ጊዜ ዉስጥ በፋ/ለ/ወ በግፍ ለተጨፈጨፉ 96 ወገኖቻችን ሞት ቀጥተኛ ተጠያቂወች። 1ኛ ጌታቸው ታፈረ የአዲስ ቅዳም ከንቲባ
2ኛ ታገል እጅጉ የፋ/ለ/ወ አስተዳዳሪ
3ኛ መሰረት በሌ የፋ/ለ/ወ ድርጅት ሀላፊ
4ኛ  መንተስኖት ሁነኛው ፎቶዉን እንዳገኘን እንለጥፋለን
ተሻገር አዲስ:
_ጌታቸዉ ታፈረ = በደርግ ኢሀፓ የነበረ እና ኢሃዴግ ሲገባ በሁለት ነፍስ ተከሶ የአዲስ ቅዳም ህዝብ አዋጦ የነፍስ ካሳ ከፍሎ ያስፈታዉ; አባቱ ፋግታ አካባቢ 1967ዓ/ም  በሰዉ የተገደለበት እና በዚህ ምክኒያት ፋግታ እና አካባቢዋን መበቀል የሚፈልግ;  አገዉን ክልል ለማድረግ ሚሽን ተቀብለዉ ከሚሰሩት አንዱ; በአንድ ሴት የማይፀና ; ከ20 ያላነሱ ሴቶችን አግብቶ የፈታ; ለስራ ቅጥር ለመቅጠር ፆታዊ ግንኙነት የግድ የሚጠይቅ ከአብዛኞቹ ጋር የተኛ; ከህፃናት እስከ ሽማግሌ ሴት የተባለ የማይቀረዉ; እጅግ በጣም ሴሰኛ በጣም ሰካራም; ቤተ ክርሰቲያን ሲሄድ ታይቶ የማይታወቅ ነገር ግን ክርስቲያን ነኝ የሚል; ለወለዳቸዉ ልጆች ግድ የለለዉ; በጓደኞቹ ሚስቶች የሚታማ; ከ20 ቃዳ ያላነሰ የመኖሪያ ግቢ ይዞ ስልጣኑን በመጠቀም የቤቶች ምሪት እንዳይመራበት የከለከለ.......

ታገል እጅጉ በእናቱ በኩል ከወሎ ወረሞ የሚመዘዝ; የ10ኛ ክፍል መልቀቂያ ዉጤቱ 1.2 የሆነ;  በከፍተኛ ሙስና የሚጠረጠር ከመንግስት ካዝና አዉጥቶ ለግል ጉዳዩ በማዋል የሚታወቅ; አካዳሚክ ላይ በጣም ዝቅተኛ የሆነ; ከባለቤቱ ዉጭ በአንዲት ሴት የሚጠረጠር በአዲስ ቅዳም ከተማ ንፁሀን ላይ ቀጥተኛ ጭፍጨፋ ያዘዘ......

መሰረት በሌ= እድሜዋ ሀምሳን ቢጠጋም ትዳር የሌላት ኑሯትም የማታዉቅ; ለሹመት ስትል ጌታቸዉ ታፈረን ጨምሮ ከብዙዎቹ ጋር የተኛች;  በሙስና የምትጠረጠር ካሶኒ ጭነት መኪና የገዛች።
@ጎልደን አማራ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Dec, 15:18


ከአማራ ፋኖ በወሎ የተሰጠ መግለጫ!

የአማራ ሕዝብ እንደ ሕዝብ የገጠመውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ የአማራ እናት አምጣ የወለደችው ፋኖ በዱር በገደል "አይደለም መሳሪያቸውን፤ ቀበቶቷቸውን እናስፈታዋለን" ብለው የገቡትን የእነ አብይ አህመድ ቡድንና ጋሻጃግሪዎችን ድባቅ እየመታ ባለፈው አንድ ዓመት ከመንፈቅ አማራዊ አኩሪ ተጋድሎዎችን እያደረገ ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል።

የአማራ ፋኖ በወሎም አደረጃጀቶቹን እያጠናከራና እያዘመነ በጀግኖች መስዋዕትነት  ተጋድሎዎችን እያደረገ ትግሉ የደረሰበትን ደረጃ በሚመጥን መልኩ በርካታ ስራዎችንም እየሰራ ይገኛል።

የአማራ ፋኖ በወሎ አካል የሆነው የላስታ ጀነራል አሳምነው ኮር በሚንቀሳቀስበት ላስታ ላሊበላ አካባቢ  የገና በዓል በድምቀት እንደሚከበር ይታወቃል።  በመሆኑም አገዛዙ ይህንን ደማቅ ሐይማኖታዊ ክብረ በአል የራሱንና የፖለቲካና ወታደራዊ ትርፍ መጠቀሚያ ለማደረግ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ ለማወቅ ችለናል፤ ስለሆነም ከዚህ ጋር በተያያዝ ተከታዮችን ጥብቅ ትዕዛዞችንና መምሪያዎችን አውርጃለሁ።

፩. እንግዶቻችን የላሊበላ ኤርፖርትን ጨምሮ በሹምሽሃ ቀበሌ፣ ከሲመኖ ወንዝ ምላሽ ወደ ላሊበላ ከተማ እና ከናዕኩተላብ ከተማ ውጭ መንቀሳቀስ እንደማይቻል።

፪. የኢትዮጵያ አየር መንገድም ሆነ ሲቭል አቬሽን ባለስልጣን ከሲቪል መንገደኞች ውጭ አገልግሎት እንዳይሰጥ።

በቀጠናው የሚንቀሳቀሰው የላስታ ጀነራል አሳምነው ኮር በተራ ቁጥር ፩ እና ፪ ያሉትን የመቆጣጠርና የማስከበር ሥራ እንዲሰራ በተጨማሪም አሁን ባለን መረጃ መሰረት ወደ ላስታ የሚያስገቡት በኩልመስክ፣ በጋሸና እና ከሰቆጣ ወደ ላሊበላ ከተማ የሚያስገቡት መስመሮች በድርጅታችን ቁጥጥር ስር መሆናቸውን የተረዳው አገዛዝ በቅዱስ ላሊበላ ኤርፖርት ሰራዊት ለማራገፍ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን አውቃችሁ፤ የአገዛዙ ሰራዊት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይዞ ለመንቀሳቀስ ከተረጋገጠ አየር መንገዱን ጨምሮ አውሮፕላኑ ላይ ጥቃት ለመፈፀም የመካናይዝድ ኃይሉ ዝግጁ እንዲሆን ትዕዛዝ ሰጥቻለሁ።

ድል ለአማራ ሕዝብ!
ዋርካው ምሬ ወዳጆ
የአማራ ፋኖ በወሎ ዋና አዛዥ
ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Dec, 10:20


#ውጊያ ውንደቀጠለ ነው

ዛሬ 15/04/2017 ዓ.ም ጥዋት 12:00 ሰዓት ጀምሮ ኮሌኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አበራ ሙጨ ሻለቃ የፋሽስቱን ወራሪ ሰራዊት ብራቃት ከተማ እያስጨነቁት ይገኛሉ

የፋሽስቱን ወራሪ ኃይል በጀግኖቹ የኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አበራ ሙጨ ተርቦችን ምት መቋቋም ሲያቅተው በምድረ ገነት እና አካባቢው የሚገኙ ንፁሐንን እንደተለመደው ቤት ለቤት እየገባ እየረሸነ መሆኑን የአሻራ ምንጮች ገልፀዋል።

በስራ ላይ የነበረ ጫኔያለው ወረቀት የሚባልን ወጣት አርሶአደር በጥይት ገለውታል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Dec, 06:37


የድሮን ጥቃት!

ዛሬ ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓ.ም በሰከላ ወረዳ ሱርባ (ማክሰኝት) በተባለች የገጠር ከተማ ትምህርት ቤት ላይ የድሮን ጥቃት ተፈፅሞ ሙሉ በሙሉ ትምህርት ቤቱ ወድሟል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Dec, 06:13


ጎንደር

#ጎንደር ሺንፋ አካባቢ ሻሺጌ መውጫና ቆዘራ በሚባሉ ቦታዎች  ከጥዋት እስከአሁን እየተካሄደ ነው።

ዛሬም ጠረፍ ጠባቂዎቹ ከባድ ትንቅንቅ እያደረጉ ነው ።

ታሕሳስ 15/04/2017 ዓ.ም
  አሻራ ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Dec, 05:45


ሰበር

ምዕራብ ጎጃም ዞን ደጋዳሞት ወረዳ ፈረስቤት ከተማ ትናንት ምሽቱን ጀምሮ ከባድ ጦርነት ተጀምሯል በአሁኑ ስዓት ቴክኒክና ቅዳሜ ገባያ ላይ ከባድ ጦርነት እዬተካሄደ ይገኛልና የደምበጫ፣አዴትና የወይንውሃ ፋኖዎች ምንገዶችን በደፈጣ እንዲጠብቁ ጥሪ ቀርቧል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 12:19


የውጊያ መረጃ እነማይ ‼️

የአባ ኮስትር ልጆች የብርሃኑ ጁላን ጦር በተመስገን ጥሩነህ የትውልድ መንደር "ወይራ " ላይ እየወቀጡት ነው።

በቅርቡ የተመረቁት የአባኮስትር ብርጌድ ኮማንዶዎች የጠላትን አስከሬን እያመሳቀሉ ይገኛሉ። እስከ አሁኑ ሰዓት በርካታ ክላሾች እና አንድ ስናይፐር ገቢ አድርገዋል !

በሌላ በኩል የቀበሃና ላይ አባኮስትር ብርጌድ ደባይ ጮቄ ብርጌድ በጋራ ዙ -23 ፣መድፍ እና ሞርተር የታጠቀውን የጠላት ኃይል በእምብርክክ እያስኬዱት ነው።
አርበኛ ጥላሁን አበጀ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 12:19


#እንፍራንዝ_ጎንደር💪

የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ እትጌ ጣሃይቱ እና መብረቅ ክፍለጦር ከአዲስ ዘመን እና ከማክሰኝት ወደ እንፍራንዝ አርኖ ጋርኖ ከመጣ አራዊት ሰራዊት ጋር ከትናንት ጀምሮ ከባድ ውጊያ እየተደረገ ይገኛል‼️
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 12:15


ትናንት፦

የእነ ሌንጮ ለታ ትውልድ - ከበደኖ እስከ ጋራ ሙለታ ፣ ከሐረርጌ እስከ ወለጋ በሚመሩት ጦር አማራን አስጨፈጨፉ ፣ አፈናቀሉ። ስሑት ትርክትን ተርከውና ግተው ባሳደጉት ኃይላቸው የዘር ማጥፋትና የዘር ማፅዳትን አስፈፀሙ።

ለወንጀላቸው  ሳይጠየቁ ፣ በሰላምና ያለተጠያቂነት የማምሻ እድሜያቸውን በእረፍትና ምቾት ይኖሩ ዘንድ ተፈቀደላቸው። በእነሱ ሠራዊት ያለቁ የእነዚያ ሁሉ አማራዎች ፍትሕ ተቀለደባት።

➻ ዛሬ፦

የእነ ጃልሰኚ ትውልድ - በወለጋ፣ በሻሸመኔ ፣ በሸዋ፣ ወዘተ በአማራዎች ላይ የአባቶቻቸውን ዘመን ግፍ ፈፀሙ። ባደጉበት ስሑት ትርክት በጅምላ ጨፈጨፉ በጅምላ አፈናቀሉ።

በወንጀላቸው  ሳይጠየቁ ፣ በሰላምና ያለተጠያቂነት ተንደላቀው ጥፋታቸውን እንዲቀጥሉ ተፈቀደላቸው። በእነሱ ሠራዊት ያለቁ እነዚያ ሁሉ አማራዎች፣ በተፈናቃይ ጣቢያ ያሉ አማራዎች የፍትሕ ጥያቄ ተቀለደባት።

ተው ምረር ተው ምረር ፥
                ተው ምረር አማራ ምረር እንደቅል ፤
ባለመምረሩ ነው ዱባ  'ሚቀቀል።

የአማራ ፍትሕ ቅርብ ነች!

አዲሱ ደረበ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 12:14


አሳዛኝ ዜና: በደቡብ ምዕራብ ወሎ ቀጠና መካነሠላም ዙሪያ ገጠር ወረዳ 020 ተዋ ንኡሥ ከተማ ውስጥ አንዲት ታማሚ ሴት በሚሊሻዎች ተደፍራ ህዝባዊ ቁጣ ተቀስቅሷል።

የሹም ወንዝን ተሻግረው ከወግድ ወረዳ የመጡ ሚሊሻዎች ይህን ድርጊት ፈጽመው 70 ሚሊሻ እና 22 ፖሊሶች ሆነው በመከላከያ እጀባ ወደ ወረዳቸው ተመልሰዋል። ሚሊሾች መካነሠላም የመጡት የምዕራብ ወሎ ሚሊሻ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንድወስድ ተወስኖ ለስልጠና ነበር። ስልጠና ጨርሰው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ላይ ተሰማርተው አፀያፊ ድርጊት ፈፀሙ:: የሳይንት ሚሊሻም ሰልጥኖ ሲመለስ የሳይንት አናብስት ፀበል ቀምሷል። በደንብ ነው ያቀመሱት። የወግዲው ግን ሴት ደፍሮ ተመለሰ ምክንያቱም መካነሠላም ያለው በብዛት የፌስታል ፋኖ ነው ከሚሊሻ አይሻል። አልፎ አልፎ ምርጥ ጀግኖች በአባይ እና ቢሊ ቢኖሩም በፌስታል ተውጠዋል።

ብልጽግና ሰራዊት ህዝባዊነት ሴት መድፈር ነው::

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 12:13


የአማራ ፋኖ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ቃል አቀባይ ከሆነው ፋኖ አበበ ሙላት ጋር የተደረገ ቆይታ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 08:51


#መረጃ‼️

ወራሪው የብልፅግና ሰራዊት ብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ያስገባቸውን የአማራ ተወላጅ ህፃናትን ትናንት የተመታበትን በቀል ለመወጣት ከትናንት ምሽት ጀምሮ ለምን ተኩስ ሲነሳ ሮጣችሁ በማለት ምልምል ህፃናትን እየረሸነ እንደሚገኝ ከውስጥ መረጃወች ደርሰውናል።ይህ በእንዲህ እንዳለ የብልፅግና ሰራዊት ወደ ቋሪት ለመግባት በሁለት አቅጣጫ ማለትም ከጅጋ ወደ ቋሪት እና ከአዴት ወደ ቋሪት ለመግባት በከባድ መሳሪያ ንፁሀንን እና እንስሳትን ዛሬም እየጨፈጨፈ ለመግባት እየሞከረ ነው።በተለይም ከአዴት የመጣው የኦነግ መከላከያ ሰራዊት ብር አዳማ የምትባለዋን ትንሽ ከተማ እያወደሟት ይገኛሉ‼️

ከፋት ለማንም
በጎነት ለሁሁም!!
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!

©የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 08:48


ህዳር 28/2017ዓ ም
✍️የአማራ ፋኖ በጎጃምን ጥንካሬ ዛሬስ አትመስክሩም?

ብንተወው ነው እንጅ ነገሩን ብንቀው፡
እኛ አድለነም ወይ የምናስጨንቀው።

✍️አገው አማራ አማራ አገው ያልነው በውነት ነው።የአገውን ህዝብ እንደባንዳ ለቆጠራችሁን
ለአክቲቪስቶች እና አንዳንድ ፖለቲከኞች 👇
የአገው ህዝብ ጠሎች በሙሉ አገው የሚባለው ማህበረሰብ ወደዳችሁም ጠላችሁም ኢትዮጵያን የመሰረተ ህዝብ ነው።

✍️ግን የፖለቲካ መጠቀሚያ እንጅ ቦታሳይሰጠው የተዘነጋ ህዝብ ሆኖ ቆይቷል።
ይህን ስል በኢሀዲጋዊያን የአገውን ህዝብ ታሪክና ስነ ልቦና በማይመጥን መንገድ ከአማራ ህዝብ ለመነጠል ያደረጉት መፍጨርጨርን ነወ።

✍️በፋኖ ዘመን ደግሞ የአገው ህዝብ ልዕልናው ጨምሮል።ሐምሌ 27/2015 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ተነስቸ ወደ ጎጃም አገው ምድር ስገባ
መጀመሪያ አገው ሸንጎን ለመግጠም ቆርጨ እና አቅጀ ነበር የተነሳሁት።
እንደመጣሁ ከእንጅባራ መቶ አለቃ ማርቆስእና አሳየን፣
ከዳንግላ ዘመን እና አሌን፡
ከአዲስ ቅዳም አዲሱን እና አንሙትን፡
ከቲሊሊ ማስረሻን እና በላይን፡
ከጃዊ ደመላሽን እና ቻሊን
አግኝቸ ወደ ሰራ ገባን ።
በሁሉም ወረዳ በርጌድ መሰረትን።
በቀጣይ በአገው ምድር ሁለት ክፍለ ጦር እንዲመሰረት ተመካከርን ።ተደረገ
የአገውን ህዝብ ታሪኩን የሚመጥን ሰራ እየተሰራ ይገኛል።የጎጃም አገው ምድር ግዙፉ ክፍለ ጦር/3ኛ ክ ጦር/
የጃዊው የበረሃው ንብልባል ክፍለ ጦር /4ኛ ክ ጦር/
ቀስተኛ በርጌዶችንም መስርተን
የአማራ ፋኖ በጎጃም ጌጦች ሁነናል።በወቅቱ ከጎናችን ከነበሩ አመራሮች አርበኛ ሰለሽ እና ግሩሜ የሚታወሱ ናቸው።
ለዚህ ሁሉ ውጤት ያበቁን የበላይ አመራሮች :
በፋይናንሱ እና በሃሳብ ከጎኔ ያልተለዩኝ ፡
1ኛ ጠቅላያችን ዘመነ ካሴ
2ኛ አርበኛ አስረስ ማረ ዳምጤ ናቸው።
የእውነት መሪነትን ፣ ጀግንነትን ፣ የውጊያ ጥበብን ሙሉ በሙሉ ታድለናል።
መቶ አለቃ ማርቆስ ክብር ይገባሀል
አርበኛ ዘመን ተሻለ ክብር ይገባሀል
የአማራ ህዝብ እና የአማራ ፋኖ በጎጃም በእናንተ ሁሌም ይኮራል።በእየ 3 ቀኑ በገፍ መሳሪያ መማረክ!
ጠቅላያችን ዘመነ ካሴ
በጀነራል ዝናቡ ልንገርው
በአርበኛ አስረስ ማረዳምጤ ትኮራላችሁ
የሰራነውን እንናገራለን ፡
የተናገርነውን እንፈፅማለን!!
ወንድማችሁ ታጋይ የቆየ ሞላ ነኝ ።
ድል ለአማራ ህዝ
ድል ለፋኖ

አርበኛ ፋኖ የቆየ ሞላ
የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀጠናዊ ትስስር መምሪያ ኃላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 07:02


ሰበር መረጃ

ሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ሲሪንቃ ከተማ የአገዛዙ ሰራዊት ባንክ ዘርፏል ሲሉ የመረጃ ምንጮች ገልፀዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 05:56


#የሚኒሻ አባላቱ ተደመሰሱ

✍️ከመርጡለ ማርያም ከተማ አንሳ እነጉዚ ቀበሌዎች የአርሶ አደሩን ትጥቅ ለማስፈታት የተንቀሳቀሱት የሚኒሻ አባላቱ በገቡበት በረሀ ተደምስሰዋል።

✍️የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድ አንድ ሻንበል ከአርሶ አደሩ ጋር በጥምረት በዳረጉት ኦፕሬሽን በርካታ ሚኒሻዎች የተገደሉ ሲሆን ተሜ አሰፋ እና አበረ ደበብ የተባሉ ሚኒሻዎች ጉፉ ጊዮርጊስ ና መርጡለ ማርያም ገዳም መቀበራቸው ታውቋል።

✍️ደጉ ገ/ዩሀንስ ፣ ጌታሁን አበረን ጨምሮ በርካታ ሚኒሻዎች  ሆስፒታል ገብተዋል ፣በጥቃቱ በቀጥታ ህይወታቸው ያለፉ ሚኒሻዎች መርጡለ ማርያም ግ/ቴ/ሙ ኮሌጅ በጅምላ ሲቀበሩ ሆስፒታል የተጨረሱ ሙታኖች አስክሬናቸውን ቤተሰቦቻቸው ተቀራምተዋቸዋል።

✍️በእነጉዜ በረሀ ወፌ ላላ የተገረፉት የሚኒሻ አባላቱ በረሀውን አቋርጠው ሲወጡም ሸዋት ሁኖ በላካቸው የመከላከያ ሰራዊቱ ተኩስ ተከፍቶባቸዋል መባሉን የአሻራ መረጃዎች ጠቁመዋል።

ባዬ ደስታ
የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር
ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 05:56


ከንቱ ውሸት !!

ከምትመለከቷቸዉ ሰዎች ፋኖ አለ ብሎ የሚያምን አብዲሳ የተባለ ወይም ጋዲሳ የተባለ ሰዉ ካልሆነ ሌላ ማንም አያምንም።

በቀን 22/03/2017 ዓ.ም ከቤተክርስቲያን በግዴታ እንዲሰበሰቡ ተደርጉ አልሰበሰብም ያሉት ደግሞ ታሰሩ ተገረፉ።ዛሬ ላይ ደግሞ ዕጅ ሰጡ ብሎ በዚህ መልኩ መጣ።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Dec, 04:44


ቀን ኅዳር 27/2017 ዓ.ም

ለነጋሪ በሚከብድ ሁኔታ የአገዛዙ ወራሪ ሠራዊት እንደ ቅጠል የረገፈበት አውደ ውጊያ ተካሄደ።

በደቡብ ጎንደር አርብ ገበያ ከተማ ላይ የመሸገውን አራዊት ሠራዊት የብረት አጥሮቹ የጣና ገላውዴዎስ ክ/ጦር ክንደ ነበልባሎች አሳሩን ሲያሳዩት ውለዋል።

የአርብ ገበያ ከተማን ሕዝብ ሰብስቤ አወያያለሁ በሚል እብሪት ያበደው የወረዳው ካድሬ ባንዳ እና የብርሐኑ ጁላ ሠራዊት ከጠዋቱ 2:30 ላይ ሕዝባዊ ውይይት በተቀመጡበት ሰዓት መብረቆቹ የጣና ገላውዴዎስ ክ/ጦር ረመጦች በሦስት አቅጣጫ ከተማዋን ወረራ በማድረግ የብልጽግና ወንበር አስጠባቂ ሠራዊትና ባንዳን እቅድም ቅስምም ብትንትኑን ሲያወጡት ውለዋል። 

በአንደኛው አቅጣጫ የአንበሳው ብርጌድ፣ በሁለተኛው አቅጣጫ የአፈር ውሃእናት ብርጌድ እንዲሁም በሦሥተኛው አቅጣጫ የጣና ብርጌዶች በታቀደ ወታደራዊ ቅንጅት ከተማዋን የአስከሬንና የቁስለኛ ቃርሚያ ማሳ አድርገዋታል።

በዚህ አስደናቂ ኦፕሬሽን ከ3 ፓትሮል በላይ አስከሬን፣ 2 ፓትሮል ሙሉ ቁስለኛውን አሳቅፈውት ቅስሙንም እቅዱንም ሰብረው በጀግና ወግ እየተገማሸሩ ዓውደ ውጊያቸውን 8:30 አጠናቀው ወጥተዋል።

በዚህ መብረቃዊ ጥቃት ሳቢያ ቅስሙ የተሰበረበት የአገዛዙ ጦር ንጹሐንን በጅምላ ማሰር፣ ድብደባና ማሰቃየት የመሳሰሉ የሽብር ግብሩን አጠናክሮ ቀጥሎበታል። 

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 17:51


ዜና አድማ‼️
ለመምህራን እና ሀኪሞች

 
በመላው ሀገሪቱ የምትሰሩ መምህራንና ሐኪሞች ከአሁን ጀምሮ ትእዛዝ በሚሰጧችሁ አካላት አማካኝነት የሚሰጣችሁን መመሪያ በማክበር የስራ አድማ ማድረግ ይኖርባችኋል።

በአድስ አበባ የሚኖሩ መምሕራንና ሐኪሞች ባስተላለፉት መልእክት
ቃል የተገባልንን ደመወዝ ስለተካድንና የኑሮ ውድነቱን መቋቋም ስላልቻልን ስራ ለማቆም እንገደዳለን በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
በፍርሀት የሚገፋ ሕይወት ስለማይኖር ሁላችሁም በአንድ ልብ በመሆን የሚገባችሁን ማግኘት ይኖርባችኋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 17:30


ሰከላ‼️
በአሁኑ ሰአት ከኮሶበር በመሆን ጉንድል ተራራን በመድፍ እየደበደቡት መሆኑ ታውቋል።ጥንቃቄ ማድረግ ግድ ይላል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 17:28


በግዳጅ ታፍሰው ብር ሸለቆ ማሰልጠኛ የገቡትን በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች የአማራ ፋኖ በጎጃም በወሰደው ኦፕሬሽን ካምፑን ሰብሮ አስወጥቷቸዋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 17:27


🔥የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ክስተት የሆነው 3ኛ ክፍለ ጦር ተዓምር መስራቱን እንደቀጠለ ነው‼️

ዛሬም እንደተለመደው የጠላትን ቅስም የሚሰብር ተጋድሎ ተደርጓል።

ዛሬ ሕዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለዉ አዉደ ዉጊያ  2 ብሬኖች፣  3 ስናይፐሮች፣  1 ዲሽቃ፣ መቶ አካባቢ የነፍስ ወከፋ መሳሪያወች ተማርከዋል።

በዚህ አዉደ ዉጊያ የተሳተፉ የወራሪው ሰራዊት ክፍለ ጦሮች 23ኛ፣ 25ኛ እና 73ኛ ናቸዉ። እነኝህ የጠላት ክፍለ ጦሮች ሙሉ በሙሉ ከመደምሰስ የተረፉት ከኮሶበር እና ከቡሬ በተላከላቸው ተጠባባቂ ኃይል ነው።

ጠላት የሚተማመንባቸው ሶስቱ ግዙፍ ክፍለ ጦሮች በዘንገና ብርጌድ፣ ጊዮን ብርጌድ፣ ቀኛዝማች ስሜነህ ደስታ ብርጌድ ፣ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ እና ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ በተዋቀረው 3ኛ (ጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር) በሚገባ ተደቁሰዋል።

በሲቪሊያን ላይ ጥቃት ማድረስ የዘወትር ተግባሩ የሆነው ጠላት ሁለት የአርሶ አደር ቤት በሞርተር ያቃጠለ ሲሆን 2 ሮጠዉ ያልጠገቡ ህፃናትም በሞርተር ተገድለዋል።

አሸባሪው ብልፅግናን ከማሸነፍ ውጭ አማራጭ የለም።
©አስረስ ማረ ዳምጤ

👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 16:22


የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ምክትል ቃል አቀባይ ፋኖ ስንታየሁ ደመቀ ጋር የተደረገ ቆይታ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 16:19


በመተማ በተደረገዉ አዉደዉጊያ ከፍተኛ ድል ማስመዝገቡን ፋኖ አስታወቀ።

ወራቶችን ያስቆጠረው የመታማ ትንቅንቅ ዛሬም የቀጠለ ሲሆን ፋኖ ከሱዳን ጋር የሚያዋሳኑ ወሳኝ የተባሉ ቦታዎችን መቆጣጠሩን አስታዉቋል።በዚህ ቀጠና ሰራዊታችን  ተደጋጋሚ አልቆብናል ሲል ተደጋጋሚ ወቀሳ ያቀረበዉ የሰሜን ምዕራቡ ዓዛዥ ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ ዛሬም ስለመተዉ  ጉዳይ ስብሰባ ተቀምጠዉበታል።

የእነብርሀኑ ጁላን ስብስብ ቁጭ ብድግ ያደረገዉ የመተማ ሰሞነኛ ጉዳይ ዛሬ የባህርዳሩን የጦር ካንፕ መኮድን ያስጨነቀ እና የብልፅግናን ፕሮፓጋንዳ ያቀጨጨ ነዉ ተብሏል።የታጠቅነዉ ከጠላት በላይ የምንዋረደዉ ደግሞ በዛዉ ልክ ነዉ ያለው የብላቴዉ የዳቦ ጀኔራል ኦሮሞኛ እና አማረኛ እየቀላቀለ የዕሪተዉን ዶፍ ሲያሰማ ዉሏል።

በመተማ እንደተለመደዉ ከባድ ሽንፈትን ማስተናገዱን የለመደዉ ፀረ አማራዉ ብሎም ፀረ ኢትዮጵያዊ አፍራሽ ቡድን ምስለኔዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ትናንት ከንጋት ተጅምሮ ምሽት በተጠናቀቀው የጦር ግንባር ዉሎ በቲወድሮስ ልጆች የጦር ፊትአዉራሪነት የተጠናቀቀ ሲሆን በርካታ ተሽከርካሪ ሙትና ቁስለኛ ጭኖ ወደ ሺዲ እና ጎንደር ይዞ መሸሹ ተገልጿል ።

ዛሬም አዳሩን በመተማ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ድብደባ የተደረገ ሲሆን ማምሻዉን አልፎ አልፎ የተኩስ ልዉዉጥ ሲደረግ ማምሸቱን የአካባቢው ኗሪዎች ለአለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ ገልጿልናል።

በጎጃም ምድር የገባዉ የጠላት አብይ አህመድ አሊ ፀረ አማራ ሰራዊት በገባበት ጎጃም እርምጃ እየተወሰደበት መሆኑ ተገለፀ ።

በጎጃም አገዉ ምድር  ቲሊሊ፣ዘንገና፣ፈፋግታማ ለኮማ እና ምርካታ ጠንከር ያሉ ዉጊያች ከተካሄደባቸዉ የጎጃም አካባቢዎች ሲሆኑ ጠላት ከእነኑፍሱ መቶ ነፍሱን ሽጦ የሚመለስባቸዉ አካባቢዎች ናቸዉ።

ሰሞኑን በእነዚህ አካባቢዎች ጠንከር ያሉ ዉጊያዎች የተካዱ ሲሆን የአማራ ፋኖ በጎጃም የአምስተኛ ክፍለጦር በቀጠናው ከፍተኛ ድል አስመዝግቧል።በፋግታ ተደጋጋሚ ኪሳራ ያስተናገደዉ ፀረ አማራዉ የብርሀኑ ጁላ ስብስብ ከዳንግላና እና ከባህርዳር በርካታ ሰራዊቱን ወደ ቦታዉ ቢያስገባም  በስነ ልቦና የደከመዉ የአገዛዙ ሰራዊት በገባበት ምድር አልወጣም።

አንኳን የተጠቁት ጎጃም አገዋች የጋለቩት ፈረስ ጦር ይወረዉራል የሚባልላቸዉ የቀኝ አዝማች ስሜነህ ደስታ ልጆች የእነ ኤፍሬም አጥናፉ ተተኪዎች ጠላትን በታጠቁት ክላሽ ስልቅጥ አድርገዉታል።የቆፈረዉን ጉድጓድ መቀበሪያ ያደረገዉ አብይ አህመድ አሊ ከጎጃም ፋግታ፣ምርካታ እና ቲሊሊ ድል የተደረገዉን ሰራዊቱን በዳንግላ እና በባህርዳር መኮድ ተቀብሯል።

በተመሳሳይ በጎጃም ቅያቸዉን ሳያስደፈሩ የቆዩት ዳሞቶች ትናንት እና ዛሬ ሲዋደቁ ዉለዋል።ሺህ በላይ ዘለቀዎች የተወለዱባት ደጋ ዳሞት ቋሪት በሰማይ ጀት፣ሂሊኮፍተር፣ሰዉ አልባ አዉሮፕላን ድሮን በምድር ታንክ፣መድፍ፣ሞርተር እና በሺህዎች የሚቆጠሩ እግረኛ ሰራዊትን አሰልፎ የገበዉን የብልፅግና ጥምር ጦሩን በታጠቁት ልበ ሙሉነት፣ድፍረት፣ወኔ እና ፍፁም ጀግንነት አይቀጡ ቅጣት ሲቀጡት ዉለዉ አድረዋል።

የፋኖን የጥይት ዝናብ መቋቋም የተሳነዉ ይህ ፀረ አማራዉ የአብይ አህመድ አሊ ወራሪ ሰራዊት በታጠቀዉ መሳሪያ እንስሳትን እና ህያዉ የሆነዉን የሰዉል ልጅ ፍጡሩን በጀምላ ሲገድል ዉሏል።

አሁን ላይ የአብይ አህመድ አሊ ሰራዊት እንስሳቱም አማራ ስለሆነ መገደል አለበት በሚል ከሰዉ አልፎ በሜዳ ላይ ያገኛቸዉን እንስሳት በከባድ መሳሪ በጀምላ ሲጨፈጭፍቸዉ የዋለ ሲሆን የተከመሩ የአርሶ አደሩን ሰብሎችም የአማራ በመሆናቸዉ በሞርተር እና በድሮን ወደ ክሰልነት እንዲቀየሩ ተደርገዋል።

በርካታ ሰራዊቱን በማጣቱ ይህን ድርጊት የፈፀመዉ የአገዛዙ ፀረ አማራ ሰራዊት በቂም ቁሮሸ እንስሳቶችን እና ሰብሎችን አዉድሟል።

ጠላትን በሜዳ፣በዱርገደሉ፣በተራራዉ እና በጫካው ሲያሯሩጡት የዋሉት የበላይ ዘለቀ ቁጡ ልጆች በጠላት ላይ የበላይነትን በመዉሰድ ከፍተኛ ድል ቢያስመዘገቡም አገዛዙ ግን አፈሙዝን በአፈሙዝ ሳይሆን አፈሙዙን ማጭድ በጨበጡ እና ሞፈር በተሸከሙ አርሶአደሮች ላይ አድርጓል።
@አለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ !!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 16:18


ይህን ሚዲያ በአፅኖት መመልከት ተገቢ ይመስለኛል።

ከገዳዮቻችን ጋር ስለት ጨብጦ የአማራን መከራ እያበዛ ነዉ።

የዛሬዉ የፈረስ ቤትን የሰላማ ዜጎችን ጭፍጨፋ እንዲህ ሲል ከላይ በተቀመጠዉ መልኩ ዘግቦታል።

ሰላማዊ ዜጎች የተገደሉት በመድፍ እና በታንክ ነዉ።ይህ ታሪካዊ ጠላታችን አሚኮ ግን የራሱን ህዝብ እየገደለ እና እያስገደለ ይገኛል።

ከዘመነ ካሴ ጃል ሰኘን
ከሀብቴ ወልዴ ጃል ማሮን አጥብቆ የሚወደዉ ይህ ጠላት ሚዲያ የሚዘወረዉ ደግሞ በእነግዛቸዉ ሙሉነህ የአገዉ ሸንጎዎች ነዉ።
👇
https://t.me/VoicePfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 16:18


የኦሮሞ ብልፅግና አሁን ታላቋ ኦሮሚያን ገብተናታል እንኳን ደስ አላቹህ እየተባባሉ ይገኛሉ።
ኦሮሚያን ለመገንባት አማራን ከኦሮሚያ ምድር ማፅዳት ሸኔ የሰራው ስራ የሚደነቅ ነዉ ብለዋል የኦሮሞ ብልፅግና አመራሮች።

ይህ የማይገባው አማራ አሁንም ወንድሙን ሲገደል እና ሲያሳድድ ይዉላል።

ለአማራ ህዝብ ሰቆቃን፣እንግልት፣ስቃይና መከራ በአዲስ መልኩ ለማስቀጠል ጃል ሰኛ እና አረጋ ከበደ ለማጠመር ቀጠሮ መያዙ ተሰምቷል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Dec, 16:16


🔥#መረጃ_ብርሸለቆ_ኦፕሬሽን‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር/ ደጃች አስቦ ቡሬ ዳሞት ብርጌድ አባይ ሻለቃ እና ሰፊነህ ሻለቃ እንዲሁም አረዛው ዳሞት ብርጌድ ቢታው ሻለቃ ብርሸለቆ ጥምር ጦርን በመምራት የክ/ጦሩ ዘመቻ መሪ ሃምሳ አለቃ መኮነን ይፍሩ በብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ አስደማሚ ኦፕሬሽን ተሰርቷል‼️

ይህ ኦፕሬሽን ስልጠና ቦታ ላይ የተሰራ ሲሆን  በዚህ ኦፕሬሽን 1ሻለቃ ምልምል ሰራዊ ተበትኗል፣ ከ20 በላይ ሰራዊት ተደምስሷዋል፣ በርካቷች ቆስለዎል እንዲሁም 5 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ተማርኳል‼️

በተየያዘ መረጃ ቋሪትን ለመውረር ሜካናይዝድ ጦር ታጥቆ የመጣው ጠላት የፋኖን ምት መቋቋም ባለመቻለሉ ባለበት ቦታ እንዲቆም ተደርጓል‼️

ክፍለጦራችን በዛሬው ዕለት አስደማሚ ኦፕሬሽንና ውጊያ አካሂዷል‼️

      ክፋት ለማንም
                   በጎነት ለሁሉም!
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!

©የአማራ ፋኖ በጎጃም የ5ክ /ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Dec, 05:55


የድርጅታችን ከፍተኛ አመራር ከ8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር እና በስሩ ካሉ አምስት ብርጌዶች ጋር ለሶስት ቀናት ያደረገው ውይይት በዛሬው ዕለት ተጠናቋል።

በውይይቱ ስለ ክፍለ ጦሩ ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ቁመና፣ ስለ ህዝብ አስተዳደር ጉዳዮች፣ ስለ ትግሉ ወቅታዊ ሁኔታ እና ቀጣይ ተግባራት ጨምሮ በርካታ ጉዳዮች ተነስተው ሰፋ ያለ ውይይት ተደርጎባቸዋል።

በመጨረሻም የአመራር ሪፎርም የተሰራ ሲሆን በቀጣይ ስለሚደረጉ ተጋድሎወች እና ስለሚከናወኑ ተግባራት የስራ ስምሪት ተሰጥቷል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Dec, 04:49


ኢሳት ቴሌቪዥ ከመንግስት የሚደጎምለት ገንዘብ በመቋረጡ ምክንያት ከሳተላይት ወረደ።

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ( ኢሳት) በብልፅግና መንግስት ሲደጎም የነበረው ወርኃዊ ገንዘብ በዚህ ወር ባለመለቀቁ ምክንያት ከሳተላይት መውረዱን በስራ ላይ የነበሩ የጣቢያው ጋዜጠኞች ለአማራ ድምፅ ተናግረዋል።
ድጎማው ለምን እንደተቋረጠ የምናውቀው ነገር የለም የሚሉት ሰራተኞቹ ጣቢያው በየወሩ ከመንግስት ድጎማ ሲደረግለት እንደነበር ግን ሳይሸሽጉ ተናግረዋል።

የቴሌቪዥኑ ስራ አስኪያጅ አቶ አበበ ቦጋለ በየወሩ ከመንግስት ሲለቀቅለት የነበረው ገንዘብ ለምን እንደ ተቋረጠ የጠቅላይ ሚኒስትሩን የማኅበራዊ ዘርፍ አማካሪ ዳንኤል ክብረትን ማናገራቸውን እና በቀጣይ ገንዘቡ እንደሚለቀቅ ተስፋ ሰጥተዋቸው መመለሳቸውን ስማቸው እንዲገለፅ ያልፈለጉ የጣቢያው ሰራተኞች ለአማራ ድምፅ አረጋግጠዋል።

መንግስት በየወሩ የሚደጉመውን ገንዘብ ምክንያት በማድረግ የጣቢያውን ስራ አስኪያጂ በተዘዋዋሪ መንገድ መሾም እንደሚፈልግና በገለልተኛ ሚዲያ ስም ይበልጥ የመንግስት አጋዥ ሆኖ እንዲሰራ በጠቅላይ ሚኒስትሩ በኩል ፍላጎት መኖሩን ነው ሰራተኞቹ ለአማራ ድምፅ የጠቆሙት።
ኢሳት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ብሔራቸውን መሰረት በማድረግ በርካታ ሰራተኞቹን ከስራ ማሰናበቱን እና ተሰናባች ሰራተኞች ከስራ የተባረርነው ያለአግባብ ነው በሚል ፍርድ ቤት ቀርበው እየተከራከሩ መሆኑንም ጋዜጠኞቹ ለአማራ ድምፅ ተናግረዋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Dec, 04:46


በአማራ ሕዝብ ላይ ይፋዊ ጦርነት በከፈተው የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በማንነታቸው የተነሳ ተይዘው በግፍ  እስር ላይ የሚገኙ እና በተለያዩ መዝገቦች የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው 25 ተከሳሾች ፍ/ቤት ቀርበዋል።

የአማራ ማንነታቸው እንደ ወንጀል ተቆጥሮ በግፍ እስር ላይ የሚገኙ ተከሳሾች፦

1. በእነ ሰሎሞን ፍቃዱ ጣሴ መዝገብ (14) ሰዎች፣
2. በእነ ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማሪያም ገድሉ መዝገብ (5) ሰዎች፣
3. በእነ አወል አብዱልቃድር ቡሽራ መዝገብ (2) ወንድማማቾች እና
4. በእነ ችሎት ይስማው አላምረው መዝገብ (4) ሰዎች  ሁሉም ህዳር 25/2017 በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ከቂሊንጦና ቃሊቲ ማ/ቤት ቀርበዋል።

1. በእነ ሰሎሞን ፍቃዱ ጣሴ መዝገብ (14) ሰዎች ከመካከላቸው 10 የሚሆኑት ተከሳሾች ማለትም፦

ከቃሊቲ እና ቂሊንጦ ማ/ቤት፦

1-ሰለሞን ፍቃዱ ጣሴ፣
2-አሸናፊ ይሁነው ሞላ፣
3-ገ/ማሪያም ሰጠኝ ባብል፣
4-መሰረት ወርቁ አለሙ፣
5-ተስፋዬ ብርቁ ደማሙ፣
6-አማኑኤል ያለው አየልኝ፣
7-ሳሙኤል ያለው አየለኝ፣
8-ባንታየሁ አያሌው ከልካይ፣
9-ብርሃኑ ምንብየው ድንቁ እና
10-ሀብታሙ አንዳርጌ ተሰማ እንዲሁም

በዋስ የተለቀቁት፦

11-ቢመርቅ አለልኝ ገሰሰ፣
12-ኤልያስ አዳነ ገ/እግዚአብሔር፣
13-ገበየሁ ጉቴ ያደታ እና
14-ታያቸው ክፍሉ ሞላ በዕለቱ ችሎት ተገኝተዋል።

ጉዳዩ በይደር የተቀጠረውን የዐቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት ነበር።

በዚህም መሰረት ዐቃቤ አሉኝ ካላቸው 43 ምስክሮች መካከል ህዳር 25/2017 ስድስት (6) የሚሆኑ የደረጃ ምስክሮች ቀርበው በ5 ተከሳሾች ላይ የምስክርነት ቃላቸውን የሰጡት ከብልጽግና መዋቅር ተመልምለው የመጡ ናቸው።

ምስክሮችን የመስማት ሂደቱ እስከ ፊታችን አርብ ህዳር 27/2017 ድረስ የሚቀጥል ሲሆን ህዳር 25/2017 በችሎት ተገኝተው የምስክርነት ቃላቸውን የሰጡትም፦

1. ብርሃኑ ጸጋዬ፣
2. አንተነህ መክብብ፣
3. ታደሰ ኪላ (ከኦሮሚያ ወጣቶች ሊግ)፣
4. ብሩክታዊት አውራሪስ፣
5. ተስፋዬ ነጋሽ እና
6. ገበየሁ ንጋቱ የተባሉ 6 ምስክሮች ናቸው።

ብርሃኑ ጸጋዬ እና አንተነህ መክብብ በአሸናፊ ይሁነው፣ በገ/ማሪያም ሰጠኝና በባንታየሁ አያሌው ላይ የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል።

ብርሃኑ ጸጋየ የተባለው የዐቃቤ ህግ ምስክር በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ከመንግሥት ጋር በበጎ ፈቃደኝነት የጸጥታ ስራ እንደሚሰራና ለምስክርነት ተመልምሎ የመጣው በወረዳው ሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት በሚሰራ አብዲ በተባለ ግለሰብ ለምስክርነት የተመለመለ መሆኑን ገልጿል።

በተመሳሳይ አንተነህ መክብብ ደግሞ በብርሃኑ ጸጋዬ በኩል ተመልምሎ ለምስክርነት የመጣ መሆኑን ተናግሯል።

ታደሰ ኪላ እና ብሩክታዊት አውራሪስ በተከሳሽ ሰሎሞን ፍቃዱ ላይ እንዲሁም ተስፋዬ ነጋሽና ገበዬሁ ንጋቱ የተባሉት ምስክሮች በተከሳሽ መሰረት ወርቁ ላይ የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል።

በእለቱም ከቀረቡት ከዐቃቤ ህግ ባለሙያዎች መካከል ደመላሽ ጨቢሳ በተባለው ላይ በምርመራ ወቅት ሲደበድበን ነበር በማለት ከፍተኛ ተቃውሞ ተነስቶበት ነበር።

ተከሳሽ ሀብታሙ አንዳርጌ አፈና ከተፈጸመበት ከሚያዝያ 4/2016 ከቀኑ11:30 ስዓት ጀምሮ  በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በተለምዶ ማዕከላዊ 3ኛ ፎቅ ላይ በነበረው ምርመራ ወቅት ሌሊቱን ድብደባ ከፈፀሙበት መካከል ዋነኛ ተሳታፊ ነበር ሲል ከሷል።

በቀኝ ዳኛ ፈይሳ በዳዳ በኩል ጉዳዩን አስመልክቶ አስተያየት ተሰጥቶበታል።

ይኸውም ፖሊስ የተከሳሽን ቃል በሚቀበልበት ወቅት ዐቃቤ ህግ በስፍራው ተገኝቶ የቃል አሰጣጡን ሂደት መከታተል እንደሚችል ታሳቢ መደረግ አለበት በማለት በምርመራ ወቅት ዐቃቤ ህጉ በተከሳሾች ላይ ፈፀመ የተባለውን ድብደባ በተመለከተ አድበስብሰውት አልፈዋል ተብሏል።

2. በእነ ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማሪያም ገድሉ መዝገብ (5) ተከሳሾች፦

1-ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማሪያም ገድሉ፣
2-ብርሃኑ ስለሽ ከበደ፣
3-እስክንድር ሽፈራው ትርፌ፣
4-ህይዎት አለማየሁ እና
5-አሮን ትርፌ ወ/መድህን ከቂሊንጦና ቃሊቲ ማ/ቤት በችሎት ተገኝተዋል።

መዝገቡ የተቀጠረው በከሳሽ ዐቃቤ ህግና በተከሳሾች መካከል የተደረገውን የሰነድ ማስረጃ ክርክርን በተመለከተ ፍ/ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ብይን ለመስጠት በሚል ነበር።

ችሎቱም መዝገቡን በድጋሜ አላየነውም በማለቱ ለታህሳስ 25/2017 ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።

በዕለቱም ተከሳሾች የደረሰባቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰትን በተመለከተ እንዲቀርብ የታዘዘው ሪፖርት ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ የጠየቁ ሲሆን ችሎቱም በአሮን ትርፌ ላይ የደረሰውን የሰብዓዊ መብት ጥሰትን ለማጣራት ተጨማሪ 15 ቀን ይሰጠኝ ሲል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ኮምሽን-ኢሰመኮ በደብዳቤ የጠየቀ መሆኑን ችሎቱ አረጋግጧል።

በተደጋጋሚ በተከሳሾች እየቀረበ ያለ ነገር ግን ተገቢ ምላሽ የተነፈገው በፌደራል ፖሊስ የተያዘ ንብረታቸውን በተመለከተም ፍ/ቤቱ ምላሽ እንዲሰጥበት በተከሳሽ ጠበቆች ተጠይቋል።

ቤተሰቦቻቸው ውክልና ይዘው በመሄድ የተከሳሾች ንብረት እንዲመለስላቸው ቢጠይቁም እስካሁን ተገቢ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ክልከላ እና እንግልት እየገጠማቸው መሆኑ ተገልጿል።

ፍ/ቤቱም ከተከሳሾች የተወሰደው ንብረት እንዳይመለስ የከለከለውና የተከለከለው ማንነት ግልጽ ባልሆነበት ሁኔታ ለፖሊስ ትዕዛዝ ለመስጠትም ሆነ ለመክሰስ ይቸግራል፤ ይህን ጉዳይ ለማጣራትም ምርመራ ከተደረገ በኋላ ትዕዛዝ እንደሚሰጥበት አስታውቋል።

በመጨረሻም በከሳሽና በተከሳሽ መካከል በነበረው የግራ ቀኝ የሰነድ ማስረጃ ክርክር ላይ ዐቃቤ ህግ ማስረጃውን የሰበሰብኩት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 224333 ስልካቸውን ለመጥለፍ በማስፈቀድ ነው ማለቱ ተወስቷል።

ይህን ተከትሎም የተከሳሽ ጠበቆች ወደ ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በማቅናት ባደረጉት ማጣራት በዐቃቤ ህግ የተገለጸውን የመዝገብ ቁጥር ፍ/ቤቱ እንደማያውቀውና ፍቃድም አለመስጠቱን የሚያሳይ የሰነድ ምላሽ ይዘው በመቅረብ በመዝገቡ ላይ እንዲያያዝላቸው መጠየቃቸው ታውቋል።

3. በእነ አወል አብዱልቃድር ቡሽራ መዝገብ (2) ወንድማማቾች ከቂሊንጦ ማ/ቤት ቀርበዋል።

መዝገቡ ተቀጥሮ የነበረው ዐቃቤ ህግ አሉኝ ያላቸውን 5 ምስክሮችን አቅርቦ እንዲያሰማ ቢሆንም በዕለቱ 3 ምስክሮችን ብቻ ይዞ ቀርቧል።

ይሁን እንጂ በዕለቱ የቀረቡትን ምስክሮች ለመስማትም ስዓት የለም በመባሉ ለታህሳስ 4/2017 ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።

ተከሳሾች የቀጠሮ ጊዜው እንዲያጥራላቸው ጠበቃ የውብሰው የቃል ክርክር ያደረገ ቢሆንም የችሎቱን የቀደመ ውሳኔ ግን ለማስቀየር አልቻለም ተብሏል።

4. በእነ ችሎት ይስማው አላምረው መዝገብ (4) ሰዎች፦

በግፍ እስር ላይ የሚገኙ ተከሳሾች ህዳር 17/2017 በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ቀርበዋል።

(1) በእነ ችሎት ይስማው አላምረው የሽብር ክስ መዝገብ (4) ሰዎች፦

1. ችሎት ይስማው አላምረው፣
2. ጽዬ ሀና ኃይለማርያም ሳህሌ፣
3. ላቀው ሞገስ አስፋው እንዲሁም
4. ሀብታሙ ፈንታሁን ሁሉም ተከሳሾች ከቂሊንጦ ማ/ቤት ቀርበዋል።

መዝገቡ የተቀጠረው በክስ መቃወሚያ ክርክሩ ላይ ብይን ለመስጠት ነበር።

በዚህም መሰረት ተከሳሾች ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደርጎ ለታህሳስ 18/2017 ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።

ከታማኝ የመረጃ ምንጭ-ከስፍራው እንደደረሰን!

Roha

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Dec, 04:45


አብይ አህመድ የዘመናችን ሄሮድስ ነው‼️
https://www.youtube.com/watch?v=sw3v6MSP9mE&t=13s

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 16:41


#መረጃ ኮሶበር‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ ፍኖተሰላም 1ኛ ሻለቃ እና የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ (በአገው ምድር ) ክፍለ ጦር በጥምረት አመሻሽ ጀምሮ #ኮሶበር ከተማን በአራቱም አቅጣጫ በመክበብ ኮሶበር መሽጎ የሚገኘውን ጠላትን እየለበለቡት ይገኛሉ‼️

ክፋት ለማንም
         በጎነት ለሁሉም!!
አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ትውልድ አዲስ ተስፋ!
    
©ፋኖ ዬሴፍ ሀረገወይን የ5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ባለሙያ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 16:40


🔥#የብልፅግና_ካምፕ_አየፈራረሰ_ነው‼️

በመከላከያ ሎጀስቲክ ዋና መምሪያ ከሻምበል መሪነት እስከ ብርጌድ ዘመቻ ዳታ ሲያገለግል የነበረዉ እንዲሁም በስርዓቱ ዘንድ በስራ አፈፃፀሙ አንቱታን ያተረፈዉ መቶ አለቃ አማኑኤል አገኘሁ የስርዓቱን ዉብድና በመረዳት በሰሜን ሽዋ ይመራዉ የነበረዉን ሐይል በመበተን የአማራ ፋኖ በጎጃም የ5ኛ ክ/ጦር ተቀላቅለዋል‼️

መቀላቀላቸው ጥሩ ቢሆንም ጥብቅ ክትትል የደረግባቸው። በጠላትነት ተሰልፈው ያልቻሉን ከውስጥ ከብተው እንዳያጠቁን፣ እንዲሁም በጥንቃቄ ይፈተኑ ወደ መሪነት እንዳይመጡ እንዲሁም መሪ በማይደርስበት ቦታ ይቆዩ‼️

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 13:47


ሰበር

ሸዋሮቢት ከተማ 01 ቀበሌ የሚገኘው የአድማ ብተና ካምፕ በፋኖ ሀይሎች ተደጋጋሚ በተፈጸመ የሞርተር ጥቃት ቁጥሩ ያልታወቀ ባንዳው አድማ ብተና ሙትና ቁስለኛ ሁኗል።

በተያያዘ ዜና ራምቦ ክፍለ ጦር  የጥላትን ጦር አከርካሪውን ሰበሮ ወደ ከተማው በመግባት የተራረፉ የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ አራዊቶችን አንገታቸውን እያነቀ ከተደበቁበት እያወጣቸው መሆኑን ምንጮች ለቢዛሞ ሚዲያ ገልጸዋል

ምድረ ሆዳም ካድሬ ከለሊቱ 11:00ስዓት ጀምሮ የጎጃም እስክታ ሲመታ ውሎ በአሁኑ ስዓት ሁለቱ ማንቁርታቸውን ታንቀው በቁጥጥር መደረጋቸው ነው የተገለጸው።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 13:46


በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ በተደረገዉ አዉደዉጊያ ፋኖ ድል ማስመዝገቡ ተገለፀ።

ለወራቶች የዘለቀዉ ትንቅንቅ ሰሞኑንም ጠንከር ባለ መልኩ ሲካሄድ ሰንብቷል።በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወዲገምዞ እና አካባቢው ከህዳር 23/2017 ጀምሮ እስከዛሬ ህዳር 25/2017 ዓ.ም የዘለቀ ከባድ አዉደዉጊ መደረጉ ተሰምቷል ።

ጦርነት ከማይለይባቸዉ የአማራ ክልል አካባቢዎች መተማ እና አካባቢው  ትናንትናን እና ዛሬን ጨምሮ ዉጊያዎች ተካሂደዋል።

ህዳር 24 ለህዳር 25 አጥቢ ከባድ አዉደዉጊያ የተደረገ ሲሆን ፋኖ በገዥዉ መንግስት ፀረ አማራ ስብስብ ላይ በወሰደዉ እርምጃ በርካታ የሰዉ ሀይሉን ማጣቱ ተገልጿል ።በደፈጣ እና በጨበጣ በተደረገ አዉደዉጊያ በርካታ የጠላት አብይ አህመድ አሊ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ የተደረ ሲሆን በርካታ ሀይሉ ደግሞ ምርኮኛ ተደርጓል።

በመተማ ወዲገምዞ እና ሸዲ መዉጫ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ዉጊያ ሲደረግ ማደሩን የገለፁልን ምንጮቻችን አገዛዙ ተስፍ በመቁረጥ ከባድ መሳሪያዎችን በዘፈቀ ሲያስወነጭፍ ማደሩን እና በአርሶ አደሩ ሀብትና ንብረት ላይ ኪሳራ ማድረሱንም ምንጮቻችን ገልፀዉልናል።

እንደምንጮቻችን ገለፃ ከሆነ ዛሬ ከጧቱ 12:00 ጀምሮ በበርካታ አንቡላንሶች፣እና የግል ተሽከርካሪዎች በርካታ ቁስለኛ ይዞ ወደ ሸዲ ማቅናቱንም አያይዘውም ገልፀዉልናል።

የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በጋራ በአደረጉት አዉደዉጊያ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰዉበታል።በመተማ ተደጋጋሚ ጀብዶችን በመስራት የሚታወቀው የአጣናዉ ዋሴ ክፍለጦር ዛሬ አዳሩን ብቻ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ማድረሱን አስታዉቋል።

በሌላ መረጃ በአማራ ክልል በአራቱም ማዕዘናት በርካታ የገዥው መንግስት ወታደሮች ከአገዛዙ አገልጋይነት በመዉጣት ፋኖን መቀላቀላቸው ተገለፀ ።ዛሬ በደቡብ ጎንደር ከ70 በላይ የሚደርሱ የአገዛዙ የሰራዊት አባላት መኮብለላቸዉ ተሰምቷል።

ሰሞኑን  ከ2500 በላይ የአብይ አህመድ አሊ ሰራዊት ወደ እስቴ መካነ እየሱስ ቅማ ፍሲለደስ የገባ ሲሆን አዳሩን 30 የሚደርሱ የአገዛዙ ወታደሮች ከቆማ ፋሲለደስ በመዉጣት የአማራ ፋኖን በጎንደር የጉና ክፍለጦር ሲቀላቀሉ ዛሬ ህዳር 25/2017 ዓ.ም ማምሻዉን 40 የሚደርሱ የስርዓቱ አገልጋይ ወታደሮች አባይን ተሻግረዉ የአማራ ፋኖ በጎጃም መቀላቀላቸዉ ታዉቋል።ይህ በእንዲህ አዳለ በሸዋ ብዛት ያላቸዉ የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት ከአገዛዙ በመዉጣት ፋኖን መቀላቀላቸው ተሰምቷል።

የአገዛዙ የሰራዊት ከባላት በሁሉም አቅጣጫዎች በብዛት እየወጣ መሆኑን ተከትሎ የብልፅግናዉን ቤት ወደ ትርምስ ቀይሮታል ተብሏል።

አለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ !!!!
የፋኖ ድምፅ!!!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 13:46


በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተለያዩ ወረዳዎች ታፍነው በእስር ላይ የሚገኙ ወገኖች "እጃቸውን ለመንግስት የሰጡ ታጣቂዎች" በሚል የቴሌቪዥን ቀረፃ እየተካሄደባቸው መሆኑ ታወቀ‼️

የግፍ እስረኞቹ በቀጠናው የሚንቀሳቀሱ የፋኖ ኃይሎች መለዮ ልብስ ከተሰጣቸው በኋላ ካሜራ ፊት ሲቆሙ በወረቀት ተፅፎ እንዲያጠኑት የተሰጣቸውን ቃል ብቻ እንዲናገሩ ተደርገዋል ነው የተባለው።

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ስር በሚገኙ በነጋዴ ባህር፣ በሸዲ፣ በጭልጋ፣ በሳንጃና በሌሎች አከባቢዎች ታፍነው ልዩ ስሙ ተራባ በተባለ ስፍራ የታሰሩ ከ7 ሺ 500 በላይ ወገኖች "የመንግስትን ጥሪ ተቀብለው እጃቸውን የሰጡ ታጣቂዎች" በሚል የቴሌቪዥን ቀረፃ እየተካሄደባቸው መሆኑን መረብ ሚዲያ የታሳሪ ቤተሰቦችን በማነጋገር ለማረጋገጥ ችሏል።

አገዛዙ በተለይ በማዕከላዊ ጎንደር እና በምዕራብ ጎንደር ዞን ስር በሚገኙ አከባቢዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፋኖ ኃይሎች የሰላም ጥሪውን ተቀብለው እጃቸውን እየሰጡ ነው በሚል ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ሰፊ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ዘመቻ መክፈቱ ይታወቃል።

ከእስረኞቹ መካከል "እኛ ታጣቂም አይደለንም፡ ከስራ ቦታችን ነው በማናውቀው ጉዳይ ታስረን ወደዚህ የመጣነው።ስለዚህ ታጣቂነን ብለን ቪዲዮ አንቀረፅም" ያሉ ሰዎች ተመርጠው ወዳልታወቀ ስፍራ ተወስደዋል ሲሉ መረብ ያነጋገራቸው የታሳሪ ቤተሰቦች ገልፀዋል።

እስረኞቹ ከሳምንታት በፊት ጀምሮ በወረቀት ተፅፎ የተሰጣቸውን ቃል እንዲያጠኑ ተደርገዋል የተባለ ሲሆን፡ በወረቀቱ ላይ ከተፃፈ ቃል ውጭ ምንም አይነት ቃል እንዳይናገሩ ከባድ ማሳሰቢያ ተሰቷቸዋል ነው የተባለው።

የፋኖ መለዮ ልብስ እንዲለብሱ ከተደረጉ በኋላ ባዶ የጥይት ካዝና ያለው ክላሽ ተሰጥቷቸው ቀረፃው ይካሄዳል ሲሉ ሁኔታውን በቅርብ ርቀት ሲከታተሉ የነበሩ ሌሎች የአይን እማኞች ለመረብ ሚዲያ ገልፀዋል።

ቀረፃው ከተካሄደባቸው እስረኞች መካከል የከፊሎቹ በመንግስት ሚዲያዎች የተለቀቀ ሲሆን የቀሪዎቹም በቀጣይ እንደሚሰራጭ ነው ጣቢያችን ለማረጋገጥ የቻለው ሲል መረብ ሚዲያ ዘገበ‼️

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 13:40


🔥#መልዕክት_ከጎንደር‼️

እኔ የምኖረው ጎንደር ከተማ ነው የምተዳደረውም የግል ክሊኒክ ከፍቼ በሙያዬም ሀኪም ነኝ, ሰሞኑን እየሆነ ያለው እንዲህ ነው፦

ከዚህ በፊት በጥቃቅን ተደራጅተው ማለትም እርባታና ከብት ማድለብ ላይ ተሰማርተው ያሉ ወጣቶችን የተሰጣችሁትን መሬት ከምንቀማችሁ ቤታችሁን ከምናፈርሰው ለመንግስት ዕገዛ አድርጉ ተብለው የመሬት ውላቸውን ተቀምተው የተጠየቁት ብር መጠን ከ100,000-300,000 እንደሆነም ከዛም አልፎ የስርዓቱ ወንበር አስጠባቂዎች ሚሊሻና የቀበሌ ፓሊስ ድብደባ እና ማሳቀቅ እያደረሱ መሆኑን አብዛኞቹ በየ ቀበሌ ፅ/ቤቱ ያሉ በበቀል የተመረዙ የቅማንት ተወላጆች ስለሆኑ አቤት የሚለን አጣን ወጣቶች ወደ ፋኖ ገብተን እንዳንታገል
#አንድ_አለመሆን ትግል ላይ ያሉ የፍኖ ሚስቶችና ቤታቸው እየፈረሰ ልጆች ጎዳና እየወጡ እያየን ስጋት ያዘን እያሉ ከፍተኛ ዕሮሮ እያሰሙ ነው እኛ ሀኪሞችን ጨምሮ መላው የጎንደር አማራ ህዝብ በሰላም ሰርተን ተከብረን መኖር አልቻልንም ከፍተኛ የሆነ ሙስና ተበራክቷል ።የጎንደር ፍኖ አንድነት እባካችሁ‼️‼️
©የንስር

👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 11:51


በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ብልባላ ታዳጊ ከተማ የድሮን ጥቃት ተፈፀመ።

አገዛዙ በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ላሊበላ ሰሞኑን በተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት ፈፅሟል።በዚሁም ሰላማዊ ዜጎች የጉዳቱ ሰለባ ተደርገዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 04:48


#ሰበር_የአንድነት_ዜና
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ታሪክን በእጃቸው ፤ ጀብድን በክንዳቸው መስራት የማይታክታቸው የአማራ ፋኖ በወሎ በአርበኛ ዮሀንስ ከተማ የሚመራው ወሎ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር የጎፍ ክፍለጦር እና እንደ ነብር በሄዱበት ጠላትን የሚያስደነብሩት በአርበኛ ኤርሚያስ ግጨው የሚመራው ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አስቴ ጎማ ክፍለ ጦር አዲስ የምስራች አብስረውናል።

የኦነጉ ጨፍጫፊን ስርዓት ግብዐተ መሬት ለማፋጠን በዛሬው ዕለት ማለትም ህዳር 24 ቀን 2017ዓ/ም ጥላትን ተናቦ ድባቅ ለመምታት ሲባል ቀጠናዊ ትስስር እና አንድነት ፈጥረዋል ።ይህ በእውነቱ ለሌሎች የፋኖ አደረጃጀቶችም ይበል የሚያሰኝ እና እጅግ አስደሳች ዜና ነው።

ከዛሬዋ ቀን ጀምሮም ጠላትን በጋራ ለመፋለም፤ገዳይን ከገባበት ዋጋውን ለመስጠት፤ለሌላው የፋኖ አደረጃጀትም ተሞክሮ ይሆን ዘንድ ሁለቱ ክፍለጦሮች በመመካከር፤በመነጋገር እና ወንድማዊ በሆነ መተሳሰብ ቀጠናዊ ትስስር እና አንድነትን መፍጠር ችለዋል።

አንኳር መልዕክታቸውም አኛ አማራዊያን አንድ ከሆን ፤ ከተባበርን አይደለም ከ70% በላይ በአማራ ፋኖ እንደሻማ የቀለጠው ጨፍጫፊ ቡድን ቀርቶ ሌላም ምድራዊ ሀይል ቢመጣ ከቶ ሊያሸንፈን አይችልም ብለዋል። አያይዘውም ጎጃም፤ጎንደር፤ሸዋ እና ወሎ የቦታ መጠሪያ እንጅ ማንነታችን አማራ ነው ፤ ስለሆነም መሰባሰባችን እና መደራጀታችኝ በአማራነት እሳቤ ብቻ መሆን አለበት ሲሉ መልክታቸውን በአጽንዖት አስተላልፈዋል።

<<በታሪክ ማህደር አማራ ተሸንፎ አያውቅም>>

ድል ለአማራ ፋኖ 🔥
ድል ለአማራ ህዝብ 🔥🔥
ድል ለሀገር ወዳድ ኢትዮጵያን 🔥🔥🔥
ክብር ለተሰው ጀግኖች ሰማዕታት

©️ አርበኛ ሱልጣን የሱፍ
የጎፍ ክፍለጦር ቃል አቀባይ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 04:47


ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ ጠላትን በደፈጣ ጥቃት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ማሳቀቅ ረፍት መንሳቱና መፈናፈኛ ማሳጣቱ ብሎም በደፈጣ ተዳክሞ ሲገኝ በመደበኛ ዉጊያ መደምሰስና መማረኩ ተጠናክሮ ቀጥሏል::

ዛሬ ህዳር 24/2017 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በወሎ ልዩ ዘመቻ እና ሃውጃኖ ክፍለጦር 4ኛ ሻለቃ በጋራ ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል::

ራያ ቆቦ ተኩለሽ ዙሪያ ያለው የጠላት ሃይል  ተጨማሪ የሰው ሃይል እንዲሁም ስንቅና ንብረት እንዳይደርሰው ሆኖ መቀመጡ የሚታወቅ ሲሆን ለዚህ የጠላት ሃይል የሚሆን ከቆቦ ከተማ በበርካታ ሃይልና በሁለት ዙ23 ታጅቦ ስንቅ ለማድረስ በሚጓዝበት ጊዜ ራያ ቆቦ በዋ አካባቢ በደፈጣ ጥቃት የተጀመረው ዉጊያ ተጠናክሮ መደበኛ ዉጊያ ሲደረግ የዋለ ሲሆን በተጋድሎዉም በርካታ የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ የጠላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆኗል::


እስከ ምሽት በዘለቀው ዉጊያ ልዩ ዘመቻ እስከ ቆቦ ከተማ ዙሪያ ካራኤላ ድረስ ማጥቃት ያደረገች ሲሆን በርካታ ዙፋን ጠባቂ የጠላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆኗል:: በዚህም የጠላት ሰራዊት ለሁለትና ሶስት ሻለቃ ስንቅ ለማድረስ አንድ ሻምበል ሙትና ቁስለኛ እያደረግን እድከመቼ ነው በሚል ከፍተኛ ምሬትና መሰላቸት እንዳለ በጠላት ሰራዊት ዉስጥ ያሉ የፋኖ ዉስጠ አርበኞች ገልፀዋል::   

የህልዉና ተጋድሎው እስከ ድልና ነፃነት ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ድል ለፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ህዳር 24/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 04:45


የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ተኛ ክ/ጦር በሽንዲ ወምበርማ ወረዳ ከጀዋንቢ ቀበሌ ነዋሪ ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር የትግሉን የእስከ አሁን ጉዞ የገመገመና አሁናዊ ቁመናው መሰረት ያደረገ ውይይት ያደረግን ሲሆን የነፃ ቀበሌ አስተዳድራዊ መዋቅር መስረተናል።

በነበረን ቆይታ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ሸህ መንግስት ተብየው እድሜውን ለማራዘም ሊጠቀም የሞከረው ሀይማኖታዊ ሆነ ብሄራዊ መከፋፈል ሴራ ነቅተናል ስለዚህ በጋራ ታግሎ በጋራ ነፃ መውጣት ብቻ ምርጫችን  ይሁን፣ አለበለዚያ ከተነጣጠልን እንበላለን። የሀይማኖትም ሆነ የብሄርም ልዩነት ሳይፈጥር በጋራ እንታገል ስርዓቱ ለማንም አይጠቅምምና ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል‼️

ክፋት ለማንም
         በጎነት ለሁሉም!!
አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ትውልድ አዲስ ተስፋ!

©ፋኖ ዬሴፍ ሀረገወይን የ5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ባለሙያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 04:41


ለሁሉም ግን ከግዑዝ የብልጣ ብልጥ ፀረ አማራ ኃይሎች መገልገያ ዕቃ ከመሆን ወጥተው ለምን ይበሉ? እንደ ሰው ያስቡ፤ እንደ አማራነት በአንድነት በመቆምም ወደ ቀልብ መመለሱ እና ማስተዋሉ፣ ከእኩይ የከሰረ መንገዳቸው መመለሱ ነው አብዝቶ የሚበጃቸው።

'ከዛም ቤት እሳት አለ' እንዳለው አባ ገብርሃና በስሜት በመንጎድ ድቅድቁን ጨለማ ስታዩ ለምታልቡትና ለምትግጡት አማራ ፀሀይ ጠልቃ የምትቀር፣ የማይነጋ መስሏችሁ ወገናችሁን እየገደላችሁ እና እየዘረፋችሁ ያላችሁ ብኩኖች ወድቃችኋልና አጉል ጀርባችሁን አትምለጡ፣ ባይሆን ባለቀ ሰዓትም ቢሆን እስኪ ንቁ፤ ጊዜውን ዋጁት።

የለውጥ ትግልን የምናቆመው እውነተኛ ለውጥን እውን በማድረግ ነው እንጅ አጉል እንቅፋት ወይም የእሳት እራት በመሆን አይደለም፤ በምድር እና በአየር ኃይል ታግዞ በጅምላ ንጹሃንን በመጨፍጨፍም አይደለም።

መሬት ላይ ያለው እውነታ እና ታሪክ እንደሚነግረን ለእውነተኛ አይቀሬው ለውጥ የተነሳ ሕዝብን ማሳደድ፣ ማፈን፣ መዝረፍ እና ማሳደድ ነገሩን ያባብስ እንደሆን እንጅ ፈጽሞ መፍትሄ ሆኖ አያውቅምና እንምከራችሁ-ሞኝ ካልሆናችሁ በስተቀር ክንዳችሁን የዘንዶ መስፈሪያ አታድርጉ፤ አጉል አትድከሙ፤ ሀብታችሁን፣ ጉልበታችሁንና ጊዜያችሁንም አታባክኑ፤ በባንዳነት ተሰልፋችሁ አንድያ ነፍሳችሁንም ለማይሰጠው አትስጡ፤ አትዋሹ፤ ተከብሮ የኖረውንና እጅ በማይሰጡት እየቀጠለ ያለውን የጀግኖችንም የተጋድሎ ታሪክ አታበላሹ።

በመጨረሻም በማሰሮ ደንብ ከተማ ከህዳር 21/2017 ምሽት ጀምሮ በአገዛዙ አሽከሮች ከእዬ ቤታቸው እየተጎተቱ ያለ ፍትህ በማጎሪያ ቤት ውስጥ ከሚገኙ የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቅ፣ የሰሊጥ መጋዘን፣ የሉኳንዳ ቤት፣ የምግብ ቤት እና የሆቴል ባለንብረቶች መካከል፦

1. ቄስ አንጋሽ ተገኘ፣
2. የካባ ገብሬ በላይ(ሴ)፣
3. ቃቃ ተፈራ፣
4. ሙሉቀን እሸቴ፣
5. ጎሼ ጓንዲ፣
6. ጮራ ተገን (ሴ)፣
7. የአባ ጋሼ ልጅ-(የፋኖ ማሩ ከቤ ባለቤት)(ሴ)
8. ሲሳይ መንግስቴ፣
9. ሰጠኝ አላባሽ፣
10. ደርሶ አየልኝ፣
11. ውላጅ ፈንታሁን እና
12. ፍቅር (ሴ) የተባሉ ነዋሪዎችን ጨምሮ
13. ተቀባ ወሌ-(የንግድ ባንክ ዘበኛ) ይገኙበታል።

መንግስታዊ እገታው ህዳር 21/2017 እና ህዳር 23/2017 የተፈጸመ ይሁን እንጅ አሁንም እንደ ዱር አውሬ ሰው ሰርቶ እንዳይበላ፣ ገበሬው ምርቱን በወቅቱ እንዳይሰበስብ ሆንተብሎ ማሳደዱ ቀጥሏል፤ በርካቶችም ትዳራቸውን፣ ቤታቸውንና ልጆቻቸውን በትነው ለእውነተኛ ስር ነቀል ስርዓታዊ ለውጥ ለመታገል ዱር ቤቴ ካሉ ሰነባብተዋል፤ ተጨባጭ የሚባል ለውጥንም እያስመዘገቡ መሆኑ የማይካድ እውነታ ነው።

ከአገዛዙ እገታ ከተለቀቁት መካከል፦

1. እንዳለው አዲሱ
2. ቀረበሽ-የፋኖ ሲሳይ አሸብር የአክስት ልጅ እና የቆሰለ የአጎቷን ልጅ አሳክመሻል በሚል
3. አዲሱ አደራጀው የተባሉ ነዋሪዎች ይገኙበታል።

ክብር ለጀግኖች ሰማዕታት ይሁን!
ዘረኛው የአብይ አህመድ የብልጽግናው አገዛዝ በአማራ ሕዝብ ትግል ይሸነፋል!

የአማራ ማንነት፣ ነጻነት እና ክብር በቆራጥ ልጆቹ እውን ይሆናል!
ድል ለፋኖ!
@አለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 04:38


በመላው አማራ ላይ እየተፈፀመ ያለው ስርዓት እና ስሪት ወለድ አሰቃቂ ግፍ እና በደል በተለይም በአርማጭሆ አካባቢ አሁንም ተባብሶ እንደቀጠለ ነው!

ፀረ አማራው አብይ አህመድ መራሹ የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በተለይም የትውልድ አካባቢዬ ነው በምትለው አሰዳቢዋ ዝናሽ ታያቸው ፍላጎት-ልቡም አካሉም ለህልውናው፣ ለነጻነትና ለክብሩ በሸፈተፈው በአርማጭሆ ህዝብ ላይ በተላላኪ የስርዓት ስልጣን አሰጠባቂ ካድሪዎች እየተፈፀመ ያለው ግፍ እና በደል ያለማንም ሃይባይነት ተጠናክሮ ቀጥሏል።

ከወራት በፊት ለሆዳቸው ያደሩ እና ከሕዝብ ፍላጎት በተቃርኖ የተሰለፉ ከሃዲ የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ኃይሎች-የመከላከያ እና የአድማ ብተና አባላት ሰፍረው ከነበሩበት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ከማሰሮ ደንብ ከተማ በፋኖዎች የተከፈተባቸውን ጥቃት ተከትሎ ተሸንፈው ወደ ታች አርማጭሆ ወረዳ ሳንጃ ከተማ ሲሸሹ በብስጭት እና በተስፋ ቆራጭነት የአዕምሮ ህመምተኛን ጨምሮ በርካታ ንጹሃን ነዋሪዎችን አልመው በመተኮስ መግደላቸው ይታወሳል።

ከዚህ በተጨማሪም ፀረ አማራው የአብይ አህመድ አገዛዝ በቅርቡ ድሮን ጭምር በመጠቀም ከ23 በላይ የሚሆኑ ሰዎችን በመጨፍጨፍ አረመኔነቱን ማሳዬቱ የሚዘነጋ አይደለም።

በከተማዋ አንዲት ህጻን ልጅም ነውር ጌጡ እና ምግባረ ብልሹ በሆኑ በ3 የአገዛዙ ሰራዊት አባላት ተገዳ መደፈሯ እና ለአካላዊ እና ስነ ልቦናዊ የጤና ችግር መዳረጓም የሚታወስ ነው።

ይህም የማህበረሰቡን ወግ፣ ባህል እና እሴትን ለማርከስ እና ምንም አታመጡም በሚል በስሜት ፈረስ በመጋለብ በተስፋ ቆራጮች የተፈጸመ አሳዛኛ እና አሳፋሪ ተግባር ነው፤ ጭቆና የበዛበት ሕዝብ ምን እንደሚያመጣ ግን በተግባር አሳይቶታል፤ እያሳዬውም ነው።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኃላፊነት የማይሰማው የእነ አብይ አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ እና ዝናሽ ታያቸው የብልጽግናው አገዛዝ ያሰማራው ኃይል ተመልሶ ወደ ማሰሮ ደንብ ከተማ በመግባት አሁንም ሁለተናዊ ጥቃቱን አጠናክሮ የቀጠለበት መሆኑ ታውቋል።

የአርበኞች የእነ ደጅ አዝማች ብሬ ዘገዬ እና መሰሎች የትውልድ አካባቢ ነው በሚል ለምርጫ ሲሉ በስፍራው ተገኝተው ለይስሙላ የመታሰቢያ ት/ቤት ለማስገንባት በሚል ድንጋይ የጣሉት እነ አብይ አህመድ እና ዝናሽ ታያቸው እውነተኛ የሆነው ማንነታቸው ጭምብላቸው ከተገለጸ እና ከተነቃባቸው የቆዬ በመሆኑ የአርበኞችን ልጆች የማጥፋት ዘመቻው እንዲቀጥል አድርገዋል።

ዕድሜያቸው ለውትድርና ያልደረሱ ህጻናትን ሳይቀር ከየ ት/ቤቱ በር እና ከእየ አካባቢው በአሰማሩት ፀረ ሕዝብ ስልጣን አስጠባቂ ኃይል እያሳፈኑ ደብዛ በማጥፋት ላይ ናቸው።

ለዚህም ማሳያ የሚሆነው በህዳር ወር አጋማሽ 2017 ዓ/ም ከእየቤታቸው እና ከሚጫወቱበት አካባቢም በማፈን ቢያንስ ከ30 በላይ የሚሆኑ ወጣቶችን እና ዕድሜያቸው ያልደረሱ ልጆችን ጭምር አግተው ወዳልታወቀ ስፍራ መውሰዳቸው አገዛዙ ተስፋ የቆረጡ እና ሕሊናቸውን ለትርፍራፊ የሸጡ የሰዋዊ አውሬዎች ስብስብ መሆኑን በግልጽ አሳይቶበታል።

አገዛዙ በባህር ውስጥ እየኖሩ ዋና የማይችሉ፣ ፀረ ሕዝብ የሆኑ ለጥናትና ምርምር የሚጋብዙ 11 ስዓት ከ50 ላይ ሆነው እንኳ እንዳይነቁ የተረገሙ የሚመስሉ አስደናቂ አድርባይ ፍጡሮችን-አሽከር ብአዴናዊያንን እንደ አሻንጉሊት በመጠቀም በሁሉም ዘርፍ እንዳይነሳ አድርጎ እያዳከመው የሚገኘውን ማህበረሰብ በየጊዜው እንደ ተኩላ ልጆቹን በመንጠቅ፣ ፋኖ ነው በሚል በመግደል፣ በማቁሰል፣ በመዝረፍ ብሎም አግቶ ደብዛ በማጥፋት ጥቁር የሀዘን ካባ እንዲለብስ አድርጎታል።

የማዕከላዊ አርማጭሆ ጉዳይ እና ግዳይ አስፈጻሚ አሻንጉሊታቸውን-ነጋሽ የተባለ ስመ አስተዳዳሪን ጨምሮ መሰል የማይበሉትን በከንቱ የሚሰበስቡ ከንቱ የከንቱ ከን፣ በቁማቸው የሞቱ ጸረ ሕዝብ ካድሪዎችን በመጠቀም ልክ በመላው አማራ እየሆነበት እንዳለው ሁሉ አሁንም አንቅሮ በተፋቸው፣ ጀርባውን በሰጣቸው፣ አካሉን እንጅ ልቡን በነፈጋቸው በማሰሮ ደንብ እና በአካባቢው ለፍቶ አዳሪ ኩሩ ማህበረሰብ ላይ የመከራ ዶፍን እያዘነቡ ይገኛሉ።

እንደአብነትም ከ30 በላይ ወጣቶች ከማሰሮ ደንብ ታፍነው እንዲወሰዱ ከማድረግ በተጨማሪ እነ አቶ ነጋሽ ልክ አብርሃጅራ ላይ በሌሎችም አካባቢዎች እንደተደረገው በአገዛዙ ለመበላት ወረፋ ጠባቂ በሆነው፣ ተልዕኮ ተሸካሚ ፀረ አማራ ጥምር ኃይል እየታጀቡ ህዳር 17፣ 18 እና 19/2017 የፋኖ እና የፋኖ ቤተሰብ ቤት እና የንግድ ተቋም ነው የሚሉትን ሁሉ በማሸግ ላይ ይገኛሉ።

'ሰላም ላስከብር ነው የመጣሁት ኑ ወደ ከተማው ተመለሱ' እያለ ሲያጭበረብር የነበረው ይህ አስመሳይ ተኩላ መንግስታዊ የውንብድና ቡድን 'ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ' እንደሚባለው በማሰሮ ደንብ ከተማ፦

ሀ. አቶ ሞላ የተባሉ አባት ልጃቸው ፋኖ በመሆኑ ብቻ መኖሪያ ቤቱን አሽጎበታል፤

ለ. ደሌ ጓዴ የተባለ ነዋሪን 'ፋኖ ነው፤ ፋኖን ተባብሯል' በሚል ሰበብ ባለቤቱ ከቤት በማስወጣት የምትሰራበትን ሆቴል አሽገውበታል።

ሐ. ግፉ ይህ ብቻ አይደለም፤ ሻምበል ጎበዜ የተባለ ነዋሪ ፋኖ በመሆኑ መኖሪያ ቤቱን ጨምሮ 19 የሚሆኑ የኪራይ ክፍሎችን ሰዎችን በማስለቀቅ በጭካኔ አሽገውበታል።

በፍርደ ገምድልነታቸው ለከት ያልተገኘላቸው የእጅ ስራዎቹ-እነ ነጋሽ እና ነገን የረሱ ከሆዳቸው ውጭ ለማሰብ አቅሙ ብቻ ሳይሆን ፍላጎት የሌላቸው፣ ለሆዳቸው ሲሉ ሆዳቸውን እስኪወጉ ድረስ ቆመው የሚጠብቁ ደመ ነፍስ ካድሪዎቹ ለምን የማይሉ ታዛዥ የፖሊስ አባላትን፣ ሚሊሻ እና ሰላም አስከባሪዎችን በማሰማራት- የፋኖ ቤተሰቦችን እያባረራችሁ በቤታቸው ገብታችሁ ያለምንም ኪራይ በነጻ ተቀመጡ በማለት እንደልማዳቸው ማህበረሰቡን እርስ በርስ ደም ለማቃባት ተግተው እየሰሩ እና በሰው ደም እየነገዱ መሆኑ ታውቋል።

እስካሁን የፋኖዎችን ቤት ከመዝረፍ እና ከማሸግ ያለፈ ደፍሮ የገባ እና የሚገባ ድንቁርና ያሸነፈው ሞኛ ሞኝ ባይገኝላቸውም አዝማሚያው ግን እርስ በርስ ደም የሚያቃባ አደገኛ የለዬለት የሴረኞች አካሄድ ነው።

በአፈና እና በጭቆና ስር የኖረውን የአካባቢውን ማህበረሰብ ሁለንተናዊ ለሆነ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ቀውስ እንዲዳረግ ብሎም ተስፋ ቆራጭ እና ጎስቋላ እንዲሆን ታቅዶ እየተሰራ ስለመሆኑ ብዙ ማሳያዎች አሉ።

ከግልጽ ማሳያዎች መካከልም የማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ነጋሽ፣ የወረዳው ፖሊስ፣ ፀረ ሽምቅና የሚሊሻ ጽ/ቤት ኃላፊዎች ጭምር ስምሪት በማድረግ የአካባቢው ነዋሪ የሆኑ ባለሀብቶችን ከህዳር 21/2017 ቅዳሜ ምሽት ጀምሮ ከእዬ መኖሪያ እና ስራ ቦታቸው ጭምር ያለፍ/ቤት ትዕዛዝ እያፈኑ እና እየፈተሹ በማጎሪያ ውስጥ ማገታቸው ይጠቀሳል።

ወደ ተራ ውንብድና የገባው የማፊያው የኦህዴድ ብልግና አገዛዝ አሽከሮች-አብሯቸው ያልቆመን፣ በሀሳብ የተለዬን፣ የሚተቻቸውን፣ ሙስና የማይሰጥ እና 'አረቂ' የማይጋብዛቸውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ ከህጻናት እስከ አዛውንት ያለምንም የጾታ ልዩነት በአገኙት አጋጣሚ ሁሉ ለማዳከም ለክፋት ታጥቀው እየሰሩ ነው።

ለጊዜው የበቀል እና የቁስ ሰቀቀናቸውን ለማሟላት የጠቀማቸው መስሏቸው ካልሆነ በስተቀር ይህ ደመ ነፍሳዊ የመጠላለፍ አካሄዳቸው አጉል ወረፋ ጠባቂ ነው የሚያደርጋቸው።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 04:38


በመላው አማራ ላይ እየተፈፀመ ያለው ስርዓት እና ስሪት ወለድ አሰቃቂ ግፍ እና በደል በተለይም በአርማጭሆ አካባቢ አሁንም ተባብሶ እንደቀጠለ ነው!

ፀረ አማራው አብይ አህመድ መራሹ የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በተለይም የትውልድ አካባቢዬ ነው በምትለው አሰዳቢዋ ዝናሽ ታያቸው ፍላጎት-ልቡም አካሉም ለህልውናው፣ ለነጻነትና ለክብሩ በሸፈተፈው በአርማጭሆ ህዝብ ላይ በተላላኪ የስርዓት ስልጣን አሰጠባቂ ካድሪዎች እየተፈፀመ ያለው ግፍ እና በደል ያለማንም ሃይባይነት ተጠናክሮ ቀጥሏል።

ከወራት በፊት ለሆዳቸው ያደሩ እና ከሕዝብ ፍላጎት በተቃርኖ የተሰለፉ ከሃዲ የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ኃይሎች-የመከላከያ እና የአድማ ብተና አባላት ሰፍረው ከነበሩበት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ከማሰሮ ደንብ ከተማ በፋኖዎች የተከፈተባቸውን ጥቃት ተከትሎ ተሸንፈው ወደ ታች አርማጭሆ ወረዳ ሳንጃ ከተማ ሲሸሹ በብስጭት እና በተስፋ ቆራጭነት የአዕምሮ ህመምተኛን ጨምሮ በርካታ ንጹሃን ነዋሪዎችን አልመው በመተኮስ መግደላቸው ይታወሳል።

ከዚህ በተጨማሪም ፀረ አማራው የአብይ አህመድ አገዛዝ በቅርቡ ድሮን ጭምር በመጠቀም ከ23 በላይ የሚሆኑ ሰዎችን በመጨፍጨፍ አረመኔነቱን ማሳዬቱ የሚዘነጋ አይደለም።

በከተማዋ አንዲት ህጻን ልጅም ነውር ጌጡ እና ምግባረ ብልሹ በሆኑ በ3 የአገዛዙ ሰራዊት አባላት ተገዳ መደፈሯ እና ለአካላዊ እና ስነ ልቦናዊ የጤና ችግር መዳረጓም የሚታወስ ነው።

ይህም የማህበረሰቡን ወግ፣ ባህል እና እሴትን ለማርከስ እና ምንም አታመጡም በሚል በስሜት ፈረስ በመጋለብ በተስፋ ቆራጮች የተፈጸመ አሳዛኛ እና አሳፋሪ ተግባር ነው፤ ጭቆና የበዛበት ሕዝብ ምን እንደሚያመጣ ግን በተግባር አሳይቶታል፤ እያሳዬውም ነው።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኃላፊነት የማይሰማው የእነ አብይ አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ እና ዝናሽ ታያቸው የብልጽግናው አገዛዝ ያሰማራው ኃይል ተመልሶ ወደ ማሰሮ ደንብ ከተማ በመግባት አሁንም ሁለተናዊ ጥቃቱን አጠናክሮ የቀጠለበት መሆኑ ታውቋል።

የአርበኞች የእነ ደጅ አዝማች ብሬ ዘገዬ እና መሰሎች የትውልድ አካባቢ ነው በሚል ለምርጫ ሲሉ በስፍራው ተገኝተው ለይስሙላ የመታሰቢያ ት/ቤት ለማስገንባት በሚል ድንጋይ የጣሉት እነ አብይ አህመድ እና ዝናሽ ታያቸው እውነተኛ የሆነው ማንነታቸው ጭምብላቸው ከተገለጸ እና ከተነቃባቸው የቆዬ በመሆኑ የአርበኞችን ልጆች የማጥፋት ዘመቻው እንዲቀጥል አድርገዋል።

ዕድሜያቸው ለውትድርና ያልደረሱ ህጻናትን ሳይቀር ከየ ት/ቤቱ በር እና ከእየ አካባቢው በአሰማሩት ፀረ ሕዝብ ስልጣን አስጠባቂ ኃይል እያሳፈኑ ደብዛ በማጥፋት ላይ ናቸው።

ለዚህም ማሳያ የሚሆነው በህዳር ወር አጋማሽ 2017 ዓ/ም ከእየቤታቸው እና ከሚጫወቱበት አካባቢም በማፈን ቢያንስ ከ30 በላይ የሚሆኑ ወጣቶችን እና ዕድሜያቸው ያልደረሱ ልጆችን ጭምር አግተው ወዳልታወቀ ስፍራ መውሰዳቸው አገዛዙ ተስፋ የቆረጡ እና ሕሊናቸውን ለትርፍራፊ የሸጡ የሰዋዊ አውሬዎች ስብስብ መሆኑን በግልጽ አሳይቶበታል።

አገዛዙ በባህር ውስጥ እየኖሩ ዋና የማይችሉ፣ ፀረ ሕዝብ የሆኑ ለጥናትና ምርምር የሚጋብዙ 11 ስዓት ከ50 ላይ ሆነው እንኳ እንዳይነቁ የተረገሙ የሚመስሉ አስደናቂ አድርባይ ፍጡሮችን-አሽከር ብአዴናዊያንን እንደ አሻንጉሊት በመጠቀም በሁሉም ዘርፍ እንዳይነሳ አድርጎ እያዳከመው የሚገኘውን ማህበረሰብ በየጊዜው እንደ ተኩላ ልጆቹን በመንጠቅ፣ ፋኖ ነው በሚል በመግደል፣ በማቁሰል፣ በመዝረፍ ብሎም አግቶ ደብዛ በማጥፋት ጥቁር የሀዘን ካባ እንዲለብስ አድርጎታል።

የማዕከላዊ አርማጭሆ ጉዳይ እና ግዳይ አስፈጻሚ አሻንጉሊታቸውን-ነጋሽ የተባለ ስመ አስተዳዳሪን ጨምሮ መሰል የማይበሉትን በከንቱ የሚሰበስቡ ከንቱ የከንቱ ከን፣ በቁማቸው የሞቱ ጸረ ሕዝብ ካድሪዎችን በመጠቀም ልክ በመላው አማራ እየሆነበት እንዳለው ሁሉ አሁንም አንቅሮ በተፋቸው፣ ጀርባውን በሰጣቸው፣ አካሉን እንጅ ልቡን በነፈጋቸው በማሰሮ ደንብ እና በአካባቢው ለፍቶ አዳሪ ኩሩ ማህበረሰብ ላይ የመከራ ዶፍን እያዘነቡ ይገኛሉ።

እንደአብነትም ከ30 በላይ ወጣቶች ከማሰሮ ደንብ ታፍነው እንዲወሰዱ ከማድረግ በተጨማሪ እነ አቶ ነጋሽ ልክ አብርሃጅራ ላይ በሌሎችም አካባቢዎች እንደተደረገው በአገዛዙ ለመበላት ወረፋ ጠባቂ በሆነው፣ ተልዕኮ ተሸካሚ ፀረ አማራ ጥምር ኃይል እየታጀቡ ህዳር 17፣ 18 እና 19/2017 የፋኖ እና የፋኖ ቤተሰብ ቤት እና የንግድ ተቋም ነው የሚሉትን ሁሉ በማሸግ ላይ ይገኛሉ።

'ሰላም ላስከብር ነው የመጣሁት ኑ ወደ ከተማው ተመለሱ' እያለ ሲያጭበረብር የነበረው ይህ አስመሳይ ተኩላ መንግስታዊ የውንብድና ቡድን 'ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ' እንደሚባለው በማሰሮ ደንብ ከተማ፦

ሀ. አቶ ሞላ የተባሉ አባት ልጃቸው ፋኖ በመሆኑ ብቻ መኖሪያ ቤቱን አሽጎበታል፤

ለ. ደሌ ጓዴ የተባለ ነዋሪን 'ፋኖ ነው፤ ፋኖን ተባብሯል' በሚል ሰበብ ባለቤቱ ከቤት በማስወጣት የምትሰራበትን ሆቴል አሽገውበታል።

ሐ. ግፉ ይህ ብቻ አይደለም፤ ሻምበል ጎበዜ የተባለ ነዋሪ ፋኖ በመሆኑ መኖሪያ ቤቱን ጨምሮ 19 የሚሆኑ የኪራይ ክፍሎችን ሰዎችን በማስለቀቅ በጭካኔ አሽገውበታል።

በፍርደ ገምድልነታቸው ለከት ያልተገኘላቸው የእጅ ስራዎቹ-እነ ነጋሽ እና ነገን የረሱ ከሆዳቸው ውጭ ለማሰብ አቅሙ ብቻ ሳይሆን ፍላጎት የሌላቸው፣ ለሆዳቸው ሲሉ ሆዳቸውን እስኪወጉ ድረስ ቆመው የሚጠብቁ ደመ ነፍስ ካድሪዎቹ ለምን የማይሉ ታዛዥ የፖሊስ አባላትን፣ ሚሊሻ እና ሰላም አስከባሪዎችን በማሰማራት- የፋኖ ቤተሰቦችን እያባረራችሁ በቤታቸው ገብታችሁ ያለምንም ኪራይ በነጻ ተቀመጡ በማለት እንደልማዳቸው ማህበረሰቡን እርስ በርስ ደም ለማቃባት ተግተው እየሰሩ እና በሰው ደም እየነገዱ መሆኑ ታውቋል።

እስካሁን የፋኖዎችን ቤት ከመዝረፍ እና ከማሸግ ያለፈ ደፍሮ የገባ እና የሚገባ ድንቁርና ያሸነፈው ሞኛ ሞኝ ባይገኝላቸውም አዝማሚያው ግን እርስ በርስ ደም የሚያቃባ አደገኛ የለዬለት የሴረኞች አካሄድ ነው።

በአፈና እና በጭቆና ስር የኖረውን የአካባቢውን ማህበረሰብ ሁለንተናዊ ለሆነ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ቀውስ እንዲዳረግ ብሎም ተስፋ ቆራጭ እና ጎስቋላ እንዲሆን ታቅዶ እየተሰራ ስለመሆኑ ብዙ ማሳያዎች አሉ።

ከግልጽ ማሳያዎች መካከልም የማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ነጋሽ፣ የወረዳው ፖሊስ፣ ፀረ ሽምቅና የሚሊሻ ጽ/ቤት ኃላፊዎች ጭምር ስምሪት በማድረግ የአካባቢው ነዋሪ የሆኑ ባለሀብቶችን ከህዳር 21/2017 ቅዳሜ ምሽት ጀምሮ ከእዬ መኖሪያ እና ስራ ቦታቸው ጭምር ያለፍ/ቤት ትዕዛዝ እያፈኑ እና እየፈተሹ በማጎሪያ ውስጥ ማገታቸው ይጠቀሳል።

ወደ ተራ ውንብድና የገባው የማፊያው የኦህዴድ ብልግና አገዛዝ አሽከሮች-አብሯቸው ያልቆመን፣ በሀሳብ የተለዬን፣ የሚተቻቸውን፣ ሙስና የማይሰጥ እና 'አረቂ' የማይጋብዛቸውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ ከህጻናት እስከ አዛውንት ያለምንም የጾታ ልዩነት በአገኙት አጋጣሚ ሁሉ ለማዳከም ለክፋት ታጥቀው እየሰሩ ነው።

ለጊዜው የበቀል እና የቁስ ሰቀቀናቸውን ለማሟላት የጠቀማቸው መስሏቸው ካልሆነ በስተቀር ይህ ደመ ነፍሳዊ የመጠላለፍ አካሄዳቸው አጉል ወረፋ ጠባቂ ነው የሚያደርጋቸው።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Dec, 04:37


በጎንደር ወረታ ከተማ የአገዛዙ ወታደሮች አንዲት እናት 11 ሆነው በደቦ ደፈሯት!

በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች በአገዛዙ ወታደሮች በንፁሃን ላይ የሚፈፀመው በደል  ቀጥሏል። በወረታ ከተማ የአገዛዙ ሰራዊት አንዲትን ሴት በደቦ አስራ አንድ ሆነው መድፈራቸው ተሰምቷል። ዘ ሪፖርተር ጋዜጣ ይፋ እንዳደረገው በ11ዱ የአገዛዙ ወታደሮች የተደፈረችው ሴስተ ባለትዳርና የልጅ እናት ስትሆን ተፈራርቀው በደቦ በአሰቃቂ ሁኔታ ደፍረዋታል።

ይህቺ የጥቃቱ ሰለቦ የሆነች ሴት በአሁኑ ሰዓት አከባቢውን ለቃ የሄደች ብትሆንም የተፈፀመባት በደል ግን በተለያዩ ተቋማት ተምዝቦ ይገኛል። ጋዜጣው ይፋ እንዳደረገው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብብተ ኮሚሽን የአካባቢው ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ባለሙያን ጠቅሶ የአገዛዙ ወታደሮች ባለትዳርና የልጅ እናት የሆነችውን  ሴት ለ11 ደፍረዋታል ።

በዚህም ተጠያቂነት ሳይኖር ይህ ከታወቀ በኋላ አገዛዙ ወታደሮቹን ወደ ሌላ አካባቢ በማዛወር በአዲስ ሰራዊት እንደተኳቸው የታወቀ ሲሆን በተለያዩ የአማራ ክልል አካባቢዎቾ በሰራዊቱ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶች ግድያዎች ዝርፍያና እስር አሁን በእጅጉ ተስፋፍቷል።

ዘ ሪፖርተር በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች ተዘዋውሮ እንዳረጋገጠው በፋኖ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች ህዝቡ እጅግ የተሻለ  ሰላማዊ ኑሮ እየኖረ ነው ይላል። ኑዋሪዎች የፍትህ ጥያቄ እንኳን የላቸውም በማለት ነው  በፋኖ አካባቢ በተያዙ ቦታዎች ሁኔታ ያስረዳው። ዝርፊያም ሆነ በደል የለም ካለ በኋላ በእነዚህ አካባቢዎች ትልቁ ስጋት  አገዛዙ የድሮን ጥቃት ይፈፅምብናል የሚል ብቻ የው ሲል አስፍሯል።   በአገዛዙ ወታደሮችና በብልፅግና ስር በሆኑ የአማራ ክልል አካባቢዎች ግን አስገድዶ መድፈር ፣ መረሸን ፣ መዝረፍና እጅግ አሰቃቂ የሆነ የሌሊት ፍተሻ ህዝቡን ህይወቱን አክብዶበታል ብሏል።

በተለይም ወታደሮች በቡድን በመሆን  በሌሊት አባወራውን ከቤቱ እንዲወጣ በማድረግ እናትና ሴት ልጅን በደቦ አስገድዶ መድፈር የእየለት ተግባር ሆኗል ሲል አጋልጧል። ቀን ላይ ሲዋጉ ይውሉና ማታ ላይ በዩኒፎርማቸው ፋኖን ለመየመዝ በሚል ለፍተሻ ከወጡ በየ መኖሪያ ቤቱ እየገቡ አባዐወራውን በማስወጣት ዕሴት ን ይደፍራሉ ይላል።

በክልሉ ያለው ኢሰብአዊነት በዚህ አበቃም ያለው ዘገባው የወታደራዊ ሰራዊቱና የፅጥታ ተቋማቱ ግፍና ነውርን ጨምሮ ይዘረዝራል። በአገዛዙ ወታደሮች፤ የፀጥታ አባላት በሚያግዟቸው ሽፍታዎች የሚፈፀሙ ኢ ሰብአዊ ተግባራት  ተንሰራፍተዋል  የሚለው ጋዜጣው ለዚህም በጎንደር አንዲት ሴትን ከእነ ልጇ የገደሏት የአካባቢው የፀጥታ አባላት ከሽቶች ጋር በመተባበር ነው ካለ በኋላ ከገዳዮች መካከል አወቀ የተባለ የመንግስት ፖሊስ ትራፊክ ዋና ተሳታፊ ነው ይላል።

በተጨማሪም ገበሬዎችም ሆነ ሌሎች ግለሰቦች ገንዘብ ካለችው በግልፅ በአገዛዙ ወታደሮች እንደሚዘረፉ ሲያስረዳ አንድ ገበሬ ከብት ሸጦ ሰላሳ ሺ ብር ይዞ ወደ ቤቱ ገባ ፤ ማታ መጥተው አፍነው ወሰዱት ይላል።  እንዲሁም አንድ የውርስ ቤት የሸጠ ግለሰብ ኑዋሪ ታፍኖ ተወስዶ ቤቱን ሸጦ ያገኘውን የግል ገንዘብ እንዲሰጥ ተደርጓል በማለት ያብራራል።

በአሁኑ ሰዓት በክልሉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሌለ ቢምስልም ሙሉ በሙሉ የአማራ አከባቢዎቾ በወታደራዊ ትዕዛዝ ስር የወደቁ በመሆናቸው ህዝቡ ከአገዛዙ በኩል ከባድ በደል እየተፈፀመበት ነው ብሏል።

የአብነት ተማሪዎችን ወጣቶችንና  ጠንካራ ገበሬዎችን ሲንቀሳቀሱ ካገኙና በፍተሻ ካገኙ የሚገድሉትና የሚረሽኑት የአገዛዙ ወታደሮቾ እንደሆኑ ያጋለጠው  ዘ ሪፖርተር  ባሕር ዳር  ፣ አዴት ፣በደብረታቦር ፣ በወረታ፣ በጋሸና ፣ በደሴ ፣ በደብረብርሃንና በጫጫ የአማራ ህዝብ ህይወት ምን እንደሚመስል አስነብቧል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Dec, 14:36


አንድ ጀግና እናስተዋዉቃቹህ!!!
"እኔ ብሞት ዉባንተ መሆን እምትችለዉ አንተ ነህ" ከጦር አለቃዉ የተነገረዉ ቃል ነበር።

ጀግንነቱ ስመ ጥር ያላደረገዉ ለስም እና ለዝና ሳይሆን ለተጎዳዉ የአማራ ህዝብ የሚዋደቅ  አባ ደፋር የጉና ፉርጥ የዉባንተ ምትክ ጀግንነት በትንሹ እንገራቹህ።

አለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያዎች ነን!!!!

እጅግ ደፋር ለመሆኑ ምንም ጥርጥር የለዉም።አባ ደፋር በጉና ሰማይ ስር በጥናፋ ምድር የተገኛ የዘመኑ ጀግና አርበኛ ነዉ።በ2013 ዓ.ም ሀገር ተወረረች በተባለበት ጊዜ ሀገር ተወራ ዝም ብየ አልቀመጥም በማለት የቀድሞ የመከላከያ ሰራዊትን ተቀላቀለ።በብርሸለቆ መሰረታዊ ዉትድና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የዕግረኛ ስልጠናዉን በብቃት በመወጣት ለኮማንዶ ስልጠና ታጫ።ከበር ሸለቆ በመዉጣት ለዳግም ስልጠና ወደ ብላቴ መሰረታዊ ኮማንዶ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመግባት ስልጠናዉን በግንባር ቀደምትነት አጠናቀቀ።

ከስልጠና ማግስት በሰሜኑ ጦርነት በጀግንነት ከተዋደቁ የአጋዚ ኮማንዶ የሰራዊት አባላት አንዱ አባደፋር ብርቃየዉ ደምሴ የዛሬዉ የጉና የጦር አለቃ ነበር።በሰሜኑ ጦርነት በተደጋጋሚ ጊዜ ምሽጎችን በመስበር በአገዛዙ የጦር አዛዥች ሳይቀር አባ ስበር በመባል ሙገሳ ተችሮታል።

በጦር ሜዳ ዉሉዉ አፈሙዝን ከጠላት ግንባር ላይ ማሳረፍ የሚችለዉ አባ ደፋር ብርቃየዉ ፋጥነቱ እንደ አቦሸማኔ፣እይታዉ እንደንስር ድፍረቱ እንደ አንበሳ ነዉ የተባለለት ወታደር ሆነ።በወቅቱ እዉነተኛ ደም አፍስሰዉ ቀይ ቦኔት ካጠለቁ የጦር ኮከቦች ውስጥ አባደፋር ብርቃየዉ ግንባር ቀደሙ ወታደር ነበር።
በ2015 ዓ.ም የሰሜኑ ጦርነት በብልፅግናዉ መንግስት ሴራ የፕሪቶሪያ ስምምነት በሚል ጦርነቱ እንዲቆም ሲደረግ የአገዛዙን የወደፊት ተንኮል እና የዘር ፍጅት እንደሚፈፅም ቀድሞ በመረዳት የአገዛዙን የጦር መኮነኖች ሸንጡን ገትሮ መሟገት ጀመረ።
የአገዛዙ ሴራን እና ክፋት ቶሎ የተረዳዉ አባደፋር ብርቃየዉ ደሜሴ ጊዜ ሳይፈጅበት ከብልፅግናዉ መንግስት አገልጋይነት በመዉጣት ፋኖን ተቀላቀለ ።
በእሰቴ ወረዳ መካነየሱስ ከተማ የፋኖ ሀይሎች እንቅስቃሴ ከዚህ ግባ የማይባል እንቅስቃሴ የነበረ ሲሆን አባደፋር ከሌሎች ጀግና ታጋዮች ጋር በመሆን ፋኖ በቀጠናዉ እንዲደራጅ መሰረት ጣለ።ከእነ ሙላቴ፣ባየዉ እና ቴወድሮስ እና አዛዥ ጋር በመሆን በእስቴ መካነየሱስ አንባቸዉ ሻለቃን መሰረቱ።
በዉቅቱ ጠንካራ የፋኖ ሀይል በማደራጀት ለሌሎች የደቡብ ጎንደር ቀጠናዎች ምሳሌ የሆነችዉ አንባቸዉ ሻለቃ  በእነ አባ ደፋር አርበኛ ብርቃየዉ ደምሴ  እየተመራች በሁሉም ግንባሮች አፍን በዕጅ የሚያስጨብጥ  የጀግንነት ስራወችን መስራት ቻሉ።በደብረታቦር ከተማ ለአምስት ተከታይ ቀናት በፈጀው ትንቅንቅ የአንባቸዉ ሻለቃ በእነ ብርቃየዉ፣ቴዲ፣ባየዉ እና አዛዥ እየተመሩ የገባዉን የጠላት ሀይል ሙሉ ለሙሉ መደምሰስ ቻሉ።

ከሀምሌ 15 2015 ዓ.ም ጀምሮ የአንባቸዉ ሻለቃ በዞኑ በተለያዩ ወረዳውች በመዞር የፋኖ አደረጃጀቶችን ፈጠረች።በዚህ ስራ የእነ አባደፋር ጀግንነት ጉልህ ድርሻ ነበረዉ።በአንዳቤት፣በስማዳ፣በደራ ሀሙሲት ፣በጉና በጌምድር እና በፋርጣ ወረዳ በመንቀሳቀስ የሻለቃ አደረጃጀቶችን በመፍጠር ሻለቆቹ በብርጌድ እንዲደራጁ ሲደረግ ከጀግናዉ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ጋር በመሆን ድንቅ የተጋድሎ ስራዋችን መስራት ችሏል።
በእኔ ጀግንነት እኔን መምሰል ከሚችሉ የወቅቱ ጀግኖች ውስጥ አንተን አሚስተካከል ጀግና የለም ካላቸዉ የጉና ጀግኖች ውስጥ አንዱ አባ ደፋር ብርቃየዉ የጉናዉ መብረቅ ነዉ።የጉና ክፍለጦር በሁሉም ግንባሮች አንቱታን ያተረፉ የጦር ጀብዶች ሲፈፀሙ ብርቃየዉ እና ዉባንተ ያልፈፀሙት የጀግንነት ገድል የለም።
ከሀሙሲት እስከ ጋይንት፣ከስማዳ እስከ አስከ ፋርጣ ፣ከጥናፋ እስከ እንዳቤት በመዘዋወር የጠላት ሀይል በገባበት እንዲቀበር ሲደረግ ከፊት የሚሰለፉት ዉባንተ እና ብርቃዉ ነበሩ።ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ከሞመቱ አስቀድሞ በደቡብ ጎንደር ቀጠና ከ33 በላይ እልህ አስጨራሽ ዉጊያዎች ሲደረጉ በ33ቱ የጦር ግንባሮች አገዛዙን ድል በማድረግ ጀግንነታቸዉን በሚገባ አስመዝግበዋል ።

የትግል አባቱ እና ጓዱ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ካለፈ በኋላ የጉናን ክፍለጦር እንዲመሩ አደራ ከተጣለባቸዉ ጓዶቹ ጋር በመሆን በጅግንነት እየተዋደቀ ይገኛል።አባ ደፋር ብርቃየዉ ደምሴ የአማራ ፋኖ በጎንደር የጉና ክፍለጦር የእሰቴ ዴንሳ ብርጌድ ወታደራዊ አዛዥ ሲሆን በሰሞኑ አንድ ወር በፈጀዉ ትንቅንቅ ከጀግና ጎዶቹ ጋር በመሆን በሰማይ ድሮን፣ሂሊኮፍተር፣ጀት በምድር ደግም ታንክ፣ብረት ለበስ ታንካ፣መድፍ፣ ዙ23 እና ሶስት ክፍለጦር ሰራዊት ከመካናይዝዱ ጋር አጣምሮ ቢገባም የጠላት አብይ አህመድ ሰራዊት በአባ ደፋር የጥይት አረር ሲቆላ ሰንብቷል።

በጀግንነቱ የአገዛዙ ጀኔራሎች ሳይቀር የመሰከሩለት ሲሆን እሱ የጦሩ አበጋዝ ነዉ በማለት ጭምር ምስክርነታቸዉን ሰተዉታል።ጀግንነቱን በስራ ብቻ የሚያስመሰክረዉ አባ ደፋር ብርቃየዉ አሁንም በቀጠናዉ ጦሩን እየመራ ጀግንነቱን እያስመሰከረ ይገኛል።

ወሬ ስራየ አደለም ማዉራት ካለብኝም በስራየ ልክ ነዉ የሚለዉ አባ ደፋር የጦሩ ኮከብ፣ የጉናዉ መብረቅ፣የዴንሳዉ በረዶ ሰሞኑን በቆማ፣በብር አዶጌ፣በሾለክት፣በግንዳጠመም፣በምክሬ እና በደንጎልት እንዲሁም በለዋጌ ማርያም በተደረጉ እልህ አስጨራሽ ተጋድሎዎች አባ ደፋር ብርቃየዉ የአገዛዙን 2500 ጦር ከበባ ሰብሮ በመዉጣት ታሪክ የማይዘነጋዉ የጦር ሜዳ ጀግንነት ሰርቷል።

ይቀጥላል።

ቀጣይ ክፍል የሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ የጥቅምት 15ቱን የጦር ዉሎ እና የጀግንነት ስራ እንነግራቹሀለን ።
@አለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ !!
የፋኖ ድምፅ!!!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Dec, 14:05


#ዜና_ምሥራቅ_ወለጋ

“ከፈጠሪ በታች ራሳችንን እንከላከልበት ዘንድ የታጠቅነውን መሣሪያ ከበባ አድርገው ገፈውናል፤ አኹን ለእርድ ተዘጋጅተን በመጠበቅ ላይ ነን፡፡” 

በኦሮሚያ ክልል፣ ምሥራቅ ወለጋ ዞን፣ አንዶዴ ዲቾ፣ ደጋ ጂጊ ቀበሌዎች ትናንት ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም መከላከያ ሠራዊት ነን ያሉ ኃይሎች ንጋት አሥራ አንድ ሰዓት እስከ ጠዋት ሦስት ሰዓት አዘናግተው ከበባ በማድረግ ራሳችንን እንጠብቅበታለን ብለን ከብቶቻችንን ሸጠን በመንግሥት እውቅና የገዛነውን መሣሪያ ገፈውናል ያሉት ነዋሪዎች አኹን ራሳችንን ለእርድ አዘጋጅቶ እንደመጠበቅ ነው የምንቆጥረው ብለዋል፡፡

ባለፈው እናት ፓርቲና ሌሎች የሕዝብ ሰቆቃ የሚገዳቸው ሚዲያዎች ቦታው ድረስ በመደወል ጭምር ድምጻችንን ካሰማችሁልን ወዲህ መከላከያው መሣሪያ ማስፈታቱን ትቶት ነበር፤ ተግባብተንም እንዲህ እንደማይሆንም ተነጋገረን ነበር ያሉት የቀበሌው ነዋሪዎች አዘናግተው ይኽንኑ በመሸሽ ወደ ጫካ ገብቶ የነበረውም ከጫካ ከተመለሰ በኋላ በተኛበት እንደሽፍታና ቀማኛ ከየቤቱ አውጥተው ከ80 የማያንስ የነፍስ ወከፍ መሣሪያችንን ወስደዋል ብለዋል፡፡ በአካባቢው ላሉት ወታደራዊ አዛዥ ደውለን ስንነግራቸው ‘ማን ነው ይህን ያደረገው?’ በሚል ንጋት ሦስት ሰዓት ላይ እንዳስቆሟቸው ነዋሪዎች ገልጸውልናል፡፡ በዚኽም የተወሰኑ የሠራዊቱ አባላት በወረዳና ዞን አመራሮች የተሳሳተ ሥምሪት እንደወሰዱ ማወቅ ችለናል ብለዋል፡፡ ይህ ደግሞ የበለጠ ሥጋት እንዲገባን አድርጓል ይላሉ፡፡ አኹንም መሣረያችንን አንሰጥም፣ ዐይናችን እያየ አንሞትም ያሉ መልሰው ጫካ ገብተዋል፡፡ የዞንና ወረዳ ካድሬዎችም ጫካ የገባውን ቤተሰቡን እናስራለን፣ እንቀጣለን እያሉ እንደሚዝቱ ነዋሪዎቹ ተናግረዋል፡፡

“መሣሪያውን ከእኛ ነጥቀው ‘የራሳችን’ ለሚሉት ሰው ነው የሚሰጡት” ያሉት ነዋሪዎች “ቢያንስ መሣሪያ ማስወረዱ ለመልካም ተፈልጎ ነው ካሉ ለምን ብሔር[ማንነት] ልዩነት ይደረጋል?” ብለዋል፡፡

ፓርቲያችን በተደጋጋሚ እንደገለጸው መንግሥታዊ መዋቅሩ ባልጠራበት፣ ጥቂት የማይባሉት በኹለት ቢላዋ በሚበሉበት፣ በድብቅም በገሃድም ከፍተኛ የጥላቻ ንግግሮችና ተግባራት እያስተዋልን ባለበት በአኹኑ ወቅት ሕዝቡ በራስ ተነሳሽነት ራሱን ለመጠበቅ እያደረገ ያለው ጥረት ሊደገፍና ሊበረታታ እንጂ እንደወንጀል ሊቆጠር አይገባም። የምሥራቅ ወለጋውም ጉዳይ ከዚኽ ተነጥሎ የሚታይ አይደለም፡፡ በአካባቢው ከፍተኛ ዘር ተኮር ጭፍጨፋ የተከሰተና ያለ በመሆኑ ለሕዝቡ አስተማማኝ ጥበቃ እስከሚደረግ ራስን መከላከል አማራጭ ተደርጎ፣ በሕግና በሥርዓት እንዲመራ ማድረግ እጅ ላይ ያለ የተሻለ አማራጭ መሆኑ መታወቅ አለበት። የጸጥታ ኃይሉ ትርጉም ያለው ጥበቃ ለዜጎች በማያደርግበት ኹኔታ ነዋሪው ራሱን የሚከላከልበትን መሣሪያ መቀማት በቅርቡ በአርሲ የተከሰተው ዓይነት ጥፋት ለማድረስ ካልሆነ ሌላ ትርጉም ሊሰጠው እንደማይችል ታውቆ የእርምት እርምጃ በአስቸኳይ እንዲወሰድ እናት ፓርቲ ያሳስባል።

እግዚአብሔር አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!

እናት ፓርቲ
ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Nov, 11:36


የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር በደብረብርሃን ከተማ የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ቡድን ካምፕ ላይ የተጠና መብረቃዊ ጥቃት ሰነዘረ።
ህዳር 15/2017 ዓ/ም
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
የአማራን ህዝብ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከምድረ ገፅ አጠፋለሁ ብሎ ተማምሎ በድንፋታ ወደ አማራ ምድር ዘው ብሎ የገባው የወፈፌው አብይ አህመድ አሊ ብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ጥምር ወራሪ አራዊት ሰራዊት በምላሹ በአማራ ህዝብ የተቀናጀ ምት እየተወቃ ይገኛል።
ይህንን ሽንፈቱን ለማካካስ በሚል ደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር እምዬ ምኒልክ ክፍለከተማ ወሻውሽኝ ቀበሌ ቁጥሩ 300 የሚሆን ጥምር ጦር(መከላከያ፣አድማ ብተናና ሚሊሻ)ካምፕ በማዘጋጀት የከተማውን የኦሮሙማ ብልፅግና ካድሬ ለመጠበቅ ያስቀመጠ ቢሆንም ትናንት ህዳር 14/2017 ዓ/ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት እስከ ምሽት 3:00 ሰዓት ድረስ አማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር መብረቁና ጋተው ብርጌድ ለልዩ ዘመቻ የተዘጋጁ ሻለቆች በጥምር ጦሩ ካምፕ ላይ በወሰዱት የተጠናና የታቀደ ኦፕሬሽን ጠላት ብትንትኑ የወጣ ሲሆን በርካታ ኃይሉን ለሞትና ቁስለኝነት ተዳርጓል።
ዝርዝሩን እንመለስበታለን።

"ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ክፍል

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Nov, 08:06


በወቅታዊ ጉዳይ ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ መግለጫ

በሴራ ፖለቲካ በሕዝብ ውስጥ አድፍጦ ሥልጣንን ማስጠበቅ የአገዛዙ እኩይ ጠባይ ነው!

አብይ አሕመድ መራሹ ብልጽግና ለ27 ዓመታት ያህል በኢሕአዴግ መንግሥት ተጸንሶ፣ ተወልዶና አድጎ የአማራን ሕዝብ ማጥፋት መንግሥታዊ መርኁ አድርጎ ከ6 ዓመታት የተሻገረ ማንነት ተኮር የዘር ጭፍጨፋ ፈጽሟል። ከምንም በላይ ደግሞ ላለፉት አንድ ዓመት ከ5 ወር በመላው የአማራ ክልል የሀገሪቱን ጦር አዝምቶ የአማራን ሕዝብ በማንነቱ ዘሩን የማጥፋት ተግባሩን አጠናክሮ መቀጠሉን ተከትሎ አማራው ራሱን አደራጅቶ በትጥቅና በስንቅ የደረጀውን ወታደራዊ አደረጃጀት በሁሉም መስክ እያፍረከረከ የፖለቲካ መዋቅሩን እያፈራረሰ ለኅልውናው መረጋገጥ ውድ ሕይወቱን አስይዞ ብርቱ ትግል ላይ መሆኑ ይታወቃል።

ሥርዓቱ በአማራ ጥላቻ የሰከረ፣ በእብሪት ያበደ፣ በትዕቢት የተወጠረ ቢሆንም አሁን ላይ በዓለም አደባባይ በሥነ ልቡና፣ በውጊያ፣ በፖለቲካ እና በሚዲያም ጭምር የሽንፈት ካባ መከናነቡን ተከትሎ የመጨረሻ እድሉን በሁሉም ዘርፍ ሙከራ ላይ ነው። የአብይ አሕመድ ከውድቀት መትረፊያ ሙከራዎች ደግሞ ፖለቲካዊ መፍትሔዎች ላይ ያተኮሩ ሳይሆኑ ግልብነትን፣ ግብዝነትን፣ አላዋቂነትን በይፋ የሚያሳዩ ከምንም በላይ መንግሥታዊ መዋቅሩ በጽኑ ደዌ ውስጥ መሆኑን አጉልተው የሚያሳዩ ማንጸሪያዎች ናቸው።

መንግሥታዊ ሥሪቱ፦ ሥርዓት አልበኝነት፣ ሃሳዊ ዲስኩር፣ ማንነትን ማዕከል ያደረገ ጨፍጫፊነት፣ ለመንበረ ሥልጣኑ የንጹሐንን ደም ገባሪ እኩይ ሰይጣናዊነት የተጠናወተው አብይ አሕመድ መራሹ ብልጽግና በሴራ የተተበተበ ተውኔቱን ቀጥሎበታል። ትናንት ኢትዮጵያዊ ዜግነት ላልነበራቸው ፍትሕን ለተነፈጉ፣ ነጻነትን ላጡ፣ ሰብዓዊ ክብራቸው ለተገፈፉ ሰዎች ሳይቀር ፈጥኖ ደራሽ፣ እንባ አባሽ፣ ፍትሕን አንጋሽ፣ ሠላምን አልባሽ ነገሥታት እንዳልነበሩባት ሁሉ ዛሬ ላይ ቤተ መንግሥቱ ውስጥ የበቀሉ አረሞች የራሳቸውን ዜጋ ከባሕልና ትውፊታችን ባፈነገጠ መልኩ ክቡሩን የሰው ልጅ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሎ የፖለቲካ ትርፍ ለማትረፍ መላላጥ ትርፉ የሥርዓቱን ፍጹም አሸባሪነት ከማሳየት የዘለለ ተሻጋሪ ፋይዳ አይኖረውም። ከምንም በላይ ደግሞ የብልጽግናን ሥርዓት ከውድቀት ፈጽሞ አያድነውም።

እንዲህ ያለው አስነዋሪ ድርጊት ላለፉት 6 ዓመታት በኦሮሚያ ክልል ማንነትን መሠረት አድርጎ ሰውን ከማረድ በሕይወት እስከ ማቃጠል፣ ንጹሐንን ዘቅዝቆ ከመስቀል አስከሬንን በመኪና እስከ መጎተት፣ በዱላ ቀጥቅጦ ገድሎ በጅምላ እስከ መቅበር፣ ከብልትና ጡት መቁረጥ አስከ የነፍሰ ጡር ሆድ ቀዶ ሽልን እስከ መጣል የዘለቁ ዘግናኝ እኩይ ሥራዎች ተፈጽመዋል።

ሰሞኑን በሰሜን ሽዋ ደራ ወረዳ ላይ ወራሪውና ጨፍጫፊው አብይ አሕመድ ለሥልጣኑ ማሰንበቻ ሲል በኦሮሚያ ሚሊሻዎች አማካይነት ንጹሐንን በአሰቃቂ ሁኔታ አርዶ ሕዝብን ከሕዝብ ለማጋጨት "ፋኖ አደረገው" ፈጠራዊና ሃሳዊ ዲስኩሩ በየትኛውም ማኅበረሰብ ዘንድ ተቀባይነት የሌለውና የሚወገዝ የመንግሥት እኩይ ሴራ መሆኑን ማስገንዘብ እንወዳለን።

ፋኖ እንዲህ ዓይነቱ ኢ-ሞራላዊ ድርጊት ላይ ሱታፌ ማድረግ ቀርቶ ድርጊቱን በጽኑ የሚኮንን ከምንም በላይ ከሥርዓቱ ጋር በነበሩ የውጊያ ግንባሮች በምርኮ የተያዙ የአገዛዙ ሠራዊት አባላት የሆኑ የኦሮሚያ፣ የደቡብ፣ የጋምቤላ እና ሌሎችም ብሔረሰብ ተወላጆች ሰብዓዊ ክብራቸው ተጠብቆላቸው በክብር ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገናኙባቸው አጋጣሚዎች ኅያው ምስክሮች ናቸው።

የሥርዓቱን አስነዋሪ ድርጊት ከማውገዝ ይልቅ ከድርጊቱ ጋር ተባባሪነት በሚመስል መልኩ "የፋኖ አደረገው"ን እኩይ ዲስኩር የሚያስተጋቡ ግለሰቦች፣ ሚዲያዎችና የፖለቲካ ድርጅቶችን ማየት ደግሞ በሃሳብ ጸረ አማራ መሆናቸውን ማሳያ መሆኑን አረጋግጠውልናል። ከዚህ በተጨማሪም ድርጊቱ እንደተፈጸመ አጀንዳውን ከመንግሥት ተቀብለው ሲያላዝኑ የታዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ሠራዊትም ፋኖ የነጠቃቸውን የሚዲያ የበላይነት ለመቀልበስ ሙከራ አድርገው አልተሳካላቸውም። ይህ በእንዲህ እንዳለ የሥርዓቱን "ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ" ግብርን በጠንካራ አመክንዮ የሞገቱ ልሂቃንን መመልከት በዚህ አስቸጋሪ ወቅትም ቢሆን ማንነታቸው አጥር ሳይሆንባቸው በሐቅ ላይ የቆሙ አካላትን ሳናደንቅ አናልፍም።

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል ቀዳሚ ግቡ የሕዝባችንን ኅልውና ማረጋገጥ ሲሆን ይህ የሚሆነው ደግሞ ሥርዓታዊ ለውጥ ሲመጣ እንደሆነ በጽኑ እናምናለን። ፋኖም ይህንን ግብ ለማሳካት ጸረ አማራ የሆነው አስተሳሰብ እና ሥርዓት ተወግዶ ሰዎች በማንነታቸው የማይገፉባት፣ በሀገራቸው እንደ ዜጋ በእኩልነት ሃብት አፍርተው ሕይወት መሥርተው በነጻነት የሚኖሩባት በሁሉም ኢትዮጵያውያን ይሁንታ እና ፈቃድ የምትሠራ ሀገር ማቆም ወቅቱ የሚጠይቀው ጉዳይ መሆኑን ያምናል።

ሌላው የአማራ ፋኖ የሕዝብ ጠላት እንደሌለው በተለያዩ ጊዜያት መግለጻችን ይታወቃል። ከቃል የተሻገረ በግብርም ጭምር የተገለጠ አብሮ መኖርን እንዲሁም በጋራ መልማትን በሰው ልጆች እኩልነትና ነጻነት በጽኑ የሚያምን የኅልውና ታጋይ ነው። ሕዝብን ጨፍጭፈው ግብዓተ መሬታቸው መቃረቡን ሲያውቁ በወጡበት ማኅበረሰብ ለመደበቅ መሞከር የአንባገነኖችና የአሸባሪዎች ጉልህ መገለጫ መሆኑ ይታወቃል። አብይ አሕመድና ሽመልስ አብዲሳ የአንድ ገዳይና ጨፍጫፊ ሥርዓት አጋፋሪዎች የሆኑ በጸረ አማራ አስተሳሰባቸውም የብዙ ንጹሐንን ሕይወት የቀጠፉ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂዎች ናቸው።

በአጠቃላይ ሕዝባችንን በጦርነት፣ በስደት፣ በኑሮ ውድነት ቀውስ እያተራመሰ የሚገኘው የአብይ አሕመድ መንግሥት የሴራ ፖለቲካዊ ስንክሳሩን እየገመደ እንዲገርፈው፣ ንጹሐንን በአሰቃቂ ሁኔታ እየገደለ እንዲተውንበት የሚፈቅድ ሕዝብ ሊኖር እንደማይገባ እንገልጻለን። ከምንም በላይ በሴራ ፖለቲካ ሕይወታቸውን በአሰቃቂ መንገድ ለተነጠቁ ወጣቶች ፈጣሪ ነፍሳቸውን በክብር እንዲያሳርፍ እየተመኘን ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን እንመኛለን።

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!

የአማራ ፋኖ በጎንደር
የአማራ ፋኖ በጎጃም
የአማራ ፋኖ በወሎ
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Nov, 07:37


ወሎ ቤተ-አምሃራ

የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ ጠላትን በደፈጣ ጥቃት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ማሳቀቅ ረፍት መንሳትና መፈናፈኛ ማሳጣት ብሎም ተሰላችቶና ተዳክሞ ሲገኝ በመደበኛ ዉጊያ መደምሰስና መማረኩ ተጠናክሮ ቀጥሏል::

አሳምነው ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ ቃሊም መስመር አፍሪኬር ላይ ዛሬ ህዳር 15/2017 ዓ.ም ንጋት በደፈጣ ጥቃት የተለመደዉን ክንዳቸዉን ያቀመሱት ሲሆን የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊትም ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ፈርጥጦ ወደ ሳንቃ ከተማ ገብቷል ሲል የአሳምነው ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ንጉስ አበራ ገልፇል::

ዙፋን ጠባቂ የጠላት ሰራዊት ቃሊም ላይ በጀግኖቹ የዋርካው ምሬ ወዳጆ ልጆች በተደጋጋሚ ስለተደመሰሰና ስለተማረከ አልዋጋም ብሎ ተስፋ ቆርጦ ወልድያ ከተማ ተቀምጦ ወደ ንፁሃን ህዝብ ጭምር ከባድ መሳርያ በማስወንጨፍ በርካታ ንፁሃን መጨፍጨፉና እንዲሁም ንብረት እንስሳቶችና የደረሰ ሰብል ማውደሙ የሚታወቅ ነው::

የህልዉና ተጋድሎው እስከ ድልና ነፃነት ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ድል ለፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ህዳር 15/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Nov, 06:34


"ሰልጥነን እንታገላለን እየታገልን እንሰለጥናለን"

በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር #ሃይለማርያም ማሞ ብርጌድ ለተከታታይ አምስት ወራት ያህል ያሰለጠናቸውን ልዩ የኮማንዶ አባላት በድምቀት አስመርቋል።

የምርቃት ፕሮግራሙ ህዳር 14/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ የተካሔደ ሲሆን፤ በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የከሰም ክፍለጦር ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀይለማርያም ማሞ የብርጌድ አመራሮችና አባላት ተገኝተዋል።

በዕለቱ በተማራቂዎች ልዩ ልዩ ወታደራዊ ትርኢቶች የቀረቡ ሲሆን የፕሮግራሙ የክብር እንግዳ ሆነው የተገኙት የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ ፋኖ ደጉ ተስፋዬ "የአማራ ህዝብ ለኢትዮጵያዊነቱ ደሙን ያፈሰሰ አጥንቱን የከሰከሰ፣ ሀገር ገንብቶ ያስረከበ ባለውለታ ህዝብ ቢሆንም አሁን ላይ እንዲጠፋ የተፈረደበት፣ በየቦታው የሚታረድ፣ ሰርቶ እንዳይበላ የተደረገ፣ የሞት ድግስ የተደገሰለት እጁ አመድ አፋሽ የሆነ ህዝብ ስለሆነ ይህንን የሴራ ወጥመድ የምንበጥሰው በልኩ ስንነቃ፣ አንድ ሆነን ስንታገል፣ ታጥቀን ስንፋለም ብቻ ስለሆነ ሳንወድ በግድ ተገፍተን እየታገልን እንገኛለን" ብለዋል።

እንዲሁም  "የምንታገለው በትክክለኛና በተጠና የትግል መስመር፣መነሻችንን እና መድረሻችንን ለይተን የምናቅ በስንቅም በትጥቅም ፣በእውቀትም በክህሎትም የተደራጀን ከቲም እስከ ዕዝ ተቋም ገንብተን የምንታገል የምናታግል ጀግንነትን ከአባቶቻችን ፅናትን ከማንነታችን የወረስን እኛ አማራዊያን ነን" ያሉት የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ምክትል አዛዥ ለአስተዳደር ዋና ሳጅን እሸቱ ተክለ ሚካኤል "ለወጣንለት የህልውና ትግል ታምነን እንሰራለን" ብለዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Nov, 06:30


#አጥፍቶ_የጠፋው_የሸዋ_ጀብደኛ

ከመጨረሻው የደጋዳሞት ፍልሚያ በኋላ የአማራ ተወላጅ የመከላከያ አባላት በገፍ መክዳታቸው ይታወቃል።በዚህ ውጊያ የሞርተር መድብተኞችና ሰናይፐር ይዘው የወጡ የሻለቃና ሻምበል አመራር አጃቢዎች ይገኙበታል።

ከእነዚህ አማሮች መካከል አብሮ ለመውጣት ሁኔታዎች አልመቻችለት ብሎ የቀረ አንድ ወጣት የሸዋ አማራ ለደምበጫ ውጊያ የሻምበል መሪያቸው ሰብስቦ ስምሪት እየሰጠ እና የአማራ ፋኖን እያንቋሸሸ ሲናገር አላስችል ብሎት በታጠቀው ቦንብ አጋይቷቸው ተሰውቷል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Nov, 05:50


በርበሬ በአይኑ ላይ በመክተት ክላሽ እንኮብ መሳርያ ይዞ ወደ ፋኖ ተቀላቀለ!!

ሸበል በረንታ

በሸበል በረንታ ወረዳ መረገጭ ቅዳሜ ገብያ ላይ በዝሪፌያና ንፁሀንን በመረሸን የሚታወቀው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ወጣት አለወንድ አራገው የተበለ ግለሰብ በርበሬ በአይኑ በመክተት ክላሽ እንኮብ መሳሪያ በመንጠቅ የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ 8ኛ ክፍለ ጦር ሽፈርው ገርበው ብርጌድ ተቀላቅሎል።

በዚህ ተግባር ግራ የተጋበው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት የልጁን እናት አስረው ሁለት ንፁሀን እረሽነዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Nov, 05:16


ከአማራ ፋኖ በጎጃም ጤና መምሪያ የተሠጠ መግለጫ
የአማራ ፋኖ በጎጃም እንደ አማራ እራሱን አደራጅቶ የህዝቡን ህልውና ለመጠበቅና ለማስመለስ ሲል
ከአወዳሚውና ከጨፍጫፊው የአብይ አህመድ አገዛዝ ጋር እልህ አስጨራሽ ጦርነት ውስጥ መግባቱ ይታወቃል።
ስለሆነም በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ በነፃነትና በእኩልነት ለመኖር የሚያስችል ሠላም ለማምጣት እንደ አማራ
የመጣብንን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በዱር በገደል ከጠላት ጋር እየተዋደቀ ይገኛል ።
ሆኖም በዚህ የህልውና ዘመቻ(ጦርነት) ውስጥ መቁሠልና መሠዋት//ሰብዓዊ ኪሳራ // የሁልጊዜም ድርጊቶች
ናቸውና በአውደ ውጊያ ጊዜ እንደሁም ከአውደ ውጊያ ውጭ በአማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ የሚታገሉ አባሎቻችን
እህት ወንድሞቻችን የህክምና እርዳታ ሲያስፈልጋቸው በርካታ የጤና ባለሙያዎች ከፍተኛ የህክምና እርዳታ
እያደረጉ ይገኛሉ ። "ሰው ማለት ሰው የሆነ ነው ሰው የጠፋ እለት " እንደሚባለው ለእነዚህ የቁርጥ ቀን ልጆች
ፈጥኖ ደራሽ የህክምና ባለሙያዎች ልባዊ መስጋና እናቀርባለን።ነገር ግን የገበያ ግርግር ለሌባ ይመቻል እንዲሉ
ህዝባችን የገባበትን የህልውና ተጋድሎ ችላ በማለት በተቃራኒው
ህገ- ወጥ የጤና ድርጅት ወይም
የሚጠበቅበትን ያላሟላ ክሊኒክ እየገነባቹህ እና እያስፋፋቹህ ያላችሁ ባለሙያዎች እንዲሁም ባለሀብቶች ታሪክ
እየታዘባችሁ መሆኑን ተገንዝባችሁ ከዚህ ድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ፤ይህ ካልሆነ ግን ለምንሳሳለት፣ለምንዋደቅለትና ለምንሞትለት ለተከበረው ሕዝባችን ጤና እና ደህንነት ስንል የማያዳግም እርምጃ
ለመውሰድ የምንገደድ መሆኑን የአማራ ፋኖ በጎጃም በጥብቅ ያሳስባል።
ከዚህ በመቀጠል ፦
1ኛ. በህክምና ሙያ ለሠለጠናቹህ ውድ የአማራ የጤና ባለሙያዎች የቀረበ ጥሪ፦ ውድ የህክምና ባለሙያ
የሆናችሁ እህትና ወንድሞቻችን እንደምታውቁት የአማራ ሕዝብ ላለፉት 17 ወራት የሕልውና ትግል ላይ ነው።
አውዳሚው የዓቢይ አህመድ አገዛዝ ያለምንም ርህራሄ በመሬት ሞርተር፣ ድሽቃና ዙ-23 በሰማይ ድሮን(ሰው አልባ
አውሮፕላን) በመጠቀም - ሕዝባችንን ከምድረ ገፅ ፍቆ ለማጥፋት እየዳከረ ይገኛል። ውድ የህክምና ባለሙያዎች
በየደቂቃውና በየሰከንዱ ይህ ሰው በላ አገዛዝ የእናት አባቶቻችሁን፥ የእህት ወንድሞቻችሁን አጥንታቸውን
እየከሰከሰ ደማቸውን እያፈሰሰ ይገኛል። ውድ እህትና ወንድሞቻችን ሕዝባችሁ (አማራው) በዚህ አስጨናቂና
ወሳኝ ወቅት የእናንተን ፈዋሽ እጆች አጥብቆ ይሻል። በመሆኑም "ሃኪም የያዛት ነፍስ ባታድር እንኳ ትውላለች"
እንደሚባለው ለዚህ ወሳኝና ወቅታዊ ጥሪ አወንታዊ ምላሽ እንደማትነፍጉን በመተማመን ነገ ዛሬ ሳትሉ ቀድመው
ወደ ግንባር የመጡ የሞያ አጋሮቻችሁን
መንገድ በመከተል እንድተቀላቀሉንና የሚፈሰውን ደማችንን
እንድታቆሙልን ፣ የተከሰከሰው አጥንታችንን እንድትጠግኑልን ወንድማዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን።.

2ኛ. በህክምናው ዘርፍ ተሠማርታቹህ ስራ ላይ ያላቹህ ግብረ ሠናይ ድርጅቶች፦ በአለም አቀፍ ድንጋጌዎች
መሠረት ማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር ህክምና ማግኘት እንዳለበት የሚታወቅ ቢሆንም ሕገ ወጥነትን ጌጡ
ያደረገው የአብይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ወራሪ ሀይል ግን ከዚህ በተቃራኒው የጤና ተቋማትን እያወደመ ፣
የጤና ባለሙያዎችን እያሠረና እየገደለ ይገኛል ።ይህንን ተከትሎ በህዝባችን ላይ የተለያዩ የህክምና መሳሪያዎች
እና የተለያዩ የመድሃኒት ግባቶች እጥረት ስላጋጠመን አጋርነታችሁን እንሻለን ።ሆኖም ለማገዝ በመጣቹህ ጊዜ
ለሚፈለገው አላማና ግብ በትክክል ተደራሽ እንዲሆን የተመረጡ ባለድርሻ አካላት ስላሉ ቅድሚያ እነሱን
በማግኘት እድትረዱ እያልን የአማራ ፋኖ በጎጃም በተቆጣጠራቸው ቀጠናዎች
የሚጠበቅበትን ትብብር
እንደሚያደርግ የገልጻል።
3ኛ. የአብይ አሐመድ ውራሪ ሀይል የፋኖን በትር መቋቋም ሲያቅተው በተለያየ ምክንያት ቆስለው፣ ደምተውና
ተሠብረው የሚገኙትን ንፁሐን ግለሠቦችን ህክምና ለማግኘት በጎዞ ላይ እንዳሉ ከመከላከያ ሠራዊት ብሎ
ከሚጠረው ሠው በላው ወራሪ ሀይል ስትታኮሱ ነው የቆሠላቹህና የደማቹህ በማለት በቃሬዛ ተሸክመው
የሚሄዱትን አርሶ አደሮችን በማስወረድ እየረሸነ እንዲሁም በጤና ተቋም ውስጥ ገብተው በጤና ባለሙያውች
እየታከሙ ባሉበት ስዓት ይባስ ብሎ ኦፕራሲኦን ክፍል ውስጥ ትጥቅ ይዞ በመግባት ታካሚውንና ኦፕራሲ
የሚያደርጉትን ሀኪሞች እየረሸነ ፣ በአማራ ክልል ውስጥ ማንኛውም ንፁሃን ግለሠብ የህክምና አገልግሎት
ማግኘት እንዳይችል የጤና ተቋማትን
በሠው አልባ አውሮፖላን በማውደም ፣መድሃኒት እንዳይገባ
በመከልከል፣የተለያዩ ግብረ-ሰናይ ድርጅቶችን እንዲውጡ የውሸት ትርክቱን እየነዛና እያስፈራራ መሆኑን ፣ የጤና
ባለሙያዎች ሻማ እያቀለጡ በብሔር ፣ በሃይማኖት እንዲሁም በቋንቋ ልዩነት ሳይኖር በእኩልነት ሊያገለግሉ ቃል
በገቡት መሠረት ጤና ተቋም ውስጥ በሚያገለግሉበት ወቅት ፋኖን ታክማላቹህ በማለት አፍኖ በመውሠድ
እያሠቃየ እና እየረሽነ መሆኑን የዓለም ዓቀፍ የጤና ድርጅት እንዲሁም ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እናሳውቃለን።
ድል ለአማራ ሕዝብ !
ድል ለአማራ ፋኖ!
አዲስ ትውልድ ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ !
የአማራ ፋኖ በጎጃም የጤና መምሪያ ኃላፊ፦ ፋኖ ዶ/ር ደመቀ አያሌው
ቀን 14/03/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

24 Nov, 05:14


የማይቀርበት የታላቁ ጉባዔ ጥሪ ..‼️‼️

የአውሮፓ ህብረትንም ሆነ የአውሮፓን ኢኮኖሚ በበላይነት የምትመራው ጀርመን ናት። በቆዳ ስፋትም ቢሆን ሁሉንም የአውሮፓ ሀገራት (የሩሲያውን ትተነው ማለቴ ነው) ታስከነዳቸዋለች። በዓለም አራተኛዋ ከበርቴም ይህችው ጀርመን ናት።

December 6/2024 ደግሞ በዚህች ታላቅ ሀገር ዋና ከተማ በርሊን ላይ ከአገሪቱ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ ተጠርቷል።

የበርሊን ግንብ ብዙ ታሪክ አለው፤ ግንቡ ሁለቱን ጀርመኖች እንደለያያቸው ሁሉ፤ የግንቡ መፍረስ ደግሞ አንድ አድርጓቸዋል። የኢትዮጵያ የመከራ ቀንበር የሆነው ኦህዴድ/ብልጽግና በአማራ ህዝብ ላይ የሚፈጽመውን ጭፍጨፋና በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደርሰውን እልቂት የሚያጋልጠውን የተቃውሞ ሰልፍ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል። 
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 15:08


ዛሬ ተዋሽቶ ነገ ይት ሊደረስ ነዉ?

ይህን ውሸት ተቀብሎ ያራገበዉ የህዝብ ተቋም የሆነዉ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን(አሚኮ) ለአገዛዙ የፖለቲካ ጥቅም ብቻ ሲባል ከእዉነታ የራቀ ውሸት መዋሸቱ ይህ ቀን ሲያልፍ በዚህ ተቋም ውስጥ ያሉ ሰዎች መልሳቸዉ ምን ይሆን?መልሱን ለህዝቡ እንቶወዋለን።

ከዚህ አዳራሽ ውስጥ የሚታይ ባለቦርጫም የብልፅግና ካድሬ እንጂ አንድም ታጥቆ የነበረ ታጣቂ በዚህ የስብሰባ አዳራሽ የለም።ይህ በዕዉነቱ የሚያሳፍር ነዉ። ሁሉም ዉሸታም የሆነዉ ብልፅግና አጨራረሱ ምን ይሆን??

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 15:04


#ቀንደኛ_ባንዳው_ተወግዷል‼️

ወደ አናብሱ የደምበጫ ፋኖ ቀዬ ተንቀዥቀዦ የሄደው የብአዴን ጦር እና የብልፅግና ጦር ድባቅ ተመቷል። በዚህም ጦሩ ብትንትኑ በመውጣቱ እየተለቀመ ሲሆን የብአዴን አለቃ ኢንሰፔክተር ሸጋው #ተገድሏል💪

የብልፅግና ጦር አዛዥም ተመቷል💪

ሱሪንም ወንድነትንም የታጠቅነው ከሜጫ እሰከ ደምበጫ ሳይሆን #ከፋኖነት እሰከ #አማራነት ነው‼️

6ኛ ቀኑን የያዘው ተጋድሎ ድል በድል አድርጎናል፣ ለቀማው እንደተጠናቀቀ መረጃዎችን አጠናክረን እንመለሳለን ሲሉ የአማራ ፋኖ በጎጃም  የቀኝ ጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ ክፍለ ጦር ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ (የደምበጫ ፋኖ)

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 15:00


ጎጃም እንዴት ዋለች ? ..... የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የሕዝብ ግ ንኙነት የሆነው ፋኖ ዮሃንስ አለማየሁ ማብራሪያ ሰቷል ያድምጡት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 12:30


የተጋድሎ ውሎ መረጃ

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፈ ብርጌድ ከልጓም የለሹ የብልፅግና ቡድን ጋር ሲፋለም ዋለ።


ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
አማራን ጨርሼ በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ ኦሮሙማን እገነባለሁ የሚለው የወፈፌው አብይ አህመድ አሊ ኦህዴድ መራሹ የብልፅግና ቡድን ዛሬም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት በቀድሞ አጠራሩ ተጉለትና በልጋ አውራጃ በረኸት ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች በታንክ በመቶ ሰባት በሞርተር ዙ23 እና መሰል ከባድ መሳሪያዎች የታገዘ ዉጊያ ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦርር ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ ጋር ሙሉቀን የፈጀ ፍልሚያ ሲካሄድ መዋሉን ማረጋገጥ ተችሏል።
ዛሬ ህዳር 13/2017ዓ/ም ከሌሊቱ 9:00ሰዓት ላይ መነሻውን የበረኸት ወረዳ መቀመጫ ከሆነችው መተህብላ ከተማ አድርጎ መድረሻውን በረኸት ወረዳ ቀበሌ04 የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት በጀግኖቹ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ ድባቅ የተመታ ሲሆን በበርካታ ተሽከርካሪዎች አስክሬኑ ወደ መተህ ብላ ከተማ ሲያመላልስ ውሏል።
በደረሰበት ምት የተበሳጨው ወራሪው የኦህዴድ መራሹ አራዊት ሰራዊት ሀገር ሰላም ብለው በቤታቸው የተቀመጡ ሴቶች አዛውንቶችና መሰል ግለሰቦችን በማገት ተጠምዶ የዋለ ሲሆን ይህ ዜና እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ ጦርነቱ እንደቀጠለ ነው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኦህዴድ መራሹ የብልፅግና ሰራዊት የከማራን ህዝብ አልወጋም በማለት በየቀኑ ከነ ሙሉ ትጥቁ ፋኖን መቀላቀሉ የቀጠለ ሲሆን ከትናንት ህዳር 12/2017 ዓ/ም እስከዛሬ ህዳር 13/2017ዓ/ም ከደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር አፄዘርዓያዕቆብ ከፍለከተማ ጎሸባዶ ቀበሌና ከሌሎች ቦታዎች 10 የሰራዊት አባላት የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦርን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ተቀላቅለዋል።
"ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ክፍል
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 12:30


🔥#የጥንቃቄ_መረጃ‼️

👉የአሸባሪው ቡድን አርማጭሆ ጋርማ፣ድርማግ እና አብርሀጅራ ዙሪያ ከጠዎት ጀምሮ
#የድሮን አሰሳ አካሂዷል‼️

👉ባህር ዳር ዙሪያ ከጠዋት ጀምሮ እስከ አሁን
#የሄሊኮፕተር ቅኝት እየተደረገ መሆኑን ተረጋግጧሎ ስለሆነም በሁሉም ቀጠናዎች የፋኖ ሀይል እንቅስቃሴ ከአየር ጥቃት እና እይታ ውጭ በሆነ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ እናሳስባለን‼️

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 12:26


👉# አገዛዙ በፋኖ ስም ዩኒፎርም በማልበስ ዘራፊዎችን ማሰማራቱ እና የውሸት ዶክመንታሪ እየሰራ መሆኑ ተሰማ


✍️ተስፋ በመቁረጥ ላይ የሚገኘው የአገዛዙ ሀይል የውሸት ድራማዎችን መስራት፣ ንፁሀንን ማገላታት ና መጨፋጨፍ፣ የንፁሀንን ሀብት ንብረት መዝረፍና ማቃጠል እንዲሁም የፋኖ ቤተሰቦችን ሀብት መዝረፋን አዲስ የትግል እቅድ አድርጎ ተከስቷል።

✍️ ከዚህ በፊት በባህር ዳር ና አካባባቢው በፋኖ ስም አሰማርቷቸው የነበሩ ዘራፊዎችን ሰሞኑን ስብስቧቸዋል። እነዚህንና ሌሎች ሰርቶ አደሮችን በመሰብሰብ የፋኖን ዩኒፎርም በማልበስ እጃቸውን የሰጡ በማለት የውሸት ዱክመንታሪዎችን እየሰራ በውሸት ማሰራጫ መገናኛ ማሽኖቹ እያሰራጨው ይገኛል።

✍️ በተጨማሪም ከመስከረም 17/2017 ዓ.ም ጀምሮ በግንባር የፋኖን ምት መቋቋም ሲያቅተው በሚሊዮን የሚቆጠር የግለሰብ ሀብቶችን ዘርፏል ።
ቀሪዎችን ደግሞ አውድሟል ። በተለይ በዚህ ሳምንት ወደ መሪያችን አርበኛ ዘመነ ካሴ የትውልድ ቀዬ በመንጋ በመንቀሳቀስ የቤተሰቦቹንና በአካባቢው የሚገኙ ከመቶ በላይ  ከብቶቹንና ዘርፎ ሂዷል።

✍️ይህ እንግዲህ በአንድ ቀን አንድ ሰፈር የፈፀመው ዘረፋ ነው። ነገር ግን እኛ   በእስት የተፈተነው እንደ ሚስማር ሲመቱን የምንጠብቅ የአባቶቻችን ልጆች ስለሆንን፤ ይህ የአብይ አህመድና የአረጋ ከበደ በህዝባችን ላይ የሚፈፅሙት  ግፍና በደል ከቀን ቀን በትጥቅም፣በስነ- ልቦናም እንዲሁም በአካልና አደረጃጀትእንድንጠነክር አድርጎናል። 

✍️ዛሬ ላይ ይህ የፈሪ  ስብስብ የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር በተቆጣጠራቸው ቀጠናዎች ከ12 በላይ ክፍለጦሮችን ቢያሰማራም በየቀኑ ውርደትን እየተከናነበ ይገኛል።

✍️እኛ በየቀኑ የምንማርካቸውን የብርሀኑ ጁላ ጦር በእንክብካቤ እየያዝን የአማራ ፋኖ ለምንና ለማን እንደሚታገል ጠንቅቀው እንዲያውቁ በማድረግ አባይ አህመድን መልሰው እንዲታገሉት እያደረግን ባለንበት ስዓት ጠላት የፋኖ ቤተሰቦችን እያሰረ እየረሸነ ይገኛል።

✍️ እኛ ግን እንላለን በማን እንደሚብስ በቅርብ ለትግል ናፋቂ ደጋፊዎቻችን በተግባር እናሳያለን ሲሉ ለአሻራ ሚዲያ ገልፀዋል ።

አዲስ ትውልድ!
አዲስ ተስፋ!
አዲስ አስተሳሰብ!

ህዳር 14/2017 ዓ.ም

ሙሉሰው የኔአባት
የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 12:22


በኮሬ ዞን ከ60 በላይ መምህራን ከደሞዝ መቆረጥ ጋራ በተያያዘ መታሰራቸው ተገለጸ!

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ከፍላጎታቸው ውጪ ደሞዝ መቆረጡን በመቃወም ሥራ የማቆም አድማ ያደረጉ 66 መምህራን መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸውና መምህራን ተናገሩ። የሳርማሌ ወረዳ አስተዳደር፣መምህራንን በማሳመፅ ተጠርጥረው የታሰሩ መኖራቸውን አረጋግጧል።
@VoA
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 07:56


በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ !

እየተናደ ያለው የብልፅግና ስርዓት በአስከሬን ፖለቲካ እና የፋኖ ቤተሰቦችን በማገት ታጅቦ የቁልቁለት ጉዞውን ቀጥሎበታል ። ያልተገራ በቅሎን ስራ ለማሠራት እጅግ አስቸጋሪ ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ ከባድ ከመሆኑም በላይ ቃጭል ከተጨመረበት ደግሞ በራሱ ጊዜ መሞቻውን ያፋጥናል ይህ ስርዓት ደንበራ በቅሎነቱ ሲያስገርመን ቃጭል ጨምሮበት ብቅ ብሎላ ። ደንባራነቱ እመራዋለሁ ብሎ ሚያስበውን ህዝብ ከዘር ተኮር ጭፍጨፋ እስከ ዘር ተኮር መፈናቀል፣ አግቶ ብር ከመቀበል እስከ አግቶ እስከ መድፈር ፣ ነፍሰ ጡር ሴት ከመግደል እስከ ፅንስ አውጦ እስከ መጣል ፣ ባንክ ከመዝረፍ እስከ ዘርፎ እስከ መታጠቅ ፣ ቅርስ አጥፍቶ አዲስ የኗሪነት መታወቂያ እስከ መስጠት ፣ የአፄ ሚኒሊክን ፎቶ አንስቶ የራሱን ፎቶ እስከ መስቀል ፣ ከቤተክርስቲያን እስከ መስጊድ ማቃጠል ፣ ከሸሆቹ ግድየ እስከ ቀሳውስት እና መነኮሳት ግድያ ፣ የሠውን ልጅ በህይወት ከማቃጠል ዘቅዝቆ እስከ መስቀል ፣ ከፓርለማ ተወካዮች እስከ ሙሕራን እና አንቂዎች የአዋሽ አርባ እና የቃሊት የግዞት እስር ፣ ከፓለቲከኛ እሰከ ተዋቂ ድምፃዊያን ማለትም ከሐጫሉ ሆንዴሳ (ኦሮሞ) እስከ ማዲንጎ አፈወርቅ(አማራ) ፣ ከዳዊት ነጋ (ትግራይ ) እስከ ታምራት ደስታ (ደቡብ) በዋዛ ሞቶች ይቺን አለም ተሰናብዋል ።

ሀገራችን ኢትዮጵያ በተለይ አማራ ሚባል ማንነት ላለው ህዝብ ደግሞ የገሐነብ እሳት ያክል እጅግ መራራ የግፍ እና የግዞት ጊዜን እንዳሣለፈ አሁናዊ ሁኔታዎችም ምስክር ጭምር ናቸው ። ይሄን ሁሉ ግፍ የሰራን የአሸባሪዎች ፊት አውራሪ የምንኖርባት አለም የሠላም ሎሬት መሸለሟን ስተረዳ አለም ለተበዳዮች እንደማትቆም ከመረዳት ባለፈ ለነፃነትህ ይሄን ስርዓት ጨርሶ ለመጣል የሚያቋምህ ምክንያት እና ቤትህ እንድትቀመጥ የሚያስገድድህ አዕምሮ በፍፁም አይኖርኸም ። ይሄን ስርዓት የተሸከመች ሀገር ዛሬ በአማራ ፋኖ ክንድ እና ከሌሎች ፍትህ ወዳድ ኢትዮጵያን ጋር ነፃነቷን ልታመጣ የጀመረችው የነፃነትን ጉዞ ፍለጋ የቤተ-መንግስቱን አምባገነን እስከ ግብረ አበሮቹ ከላይ እና ከታች እንደ ገና ዳቦ ማቃጠሉን ቀጥሎበታል ።

ትላንት እና ዛሬ የሐገሪቱ ምርኮኛ ጄነራሎች ኮሜዲ አዘል ስለ ፋኖ በጊዜ ልዩነት የተሰጡ የጀግና ምስክርነት እና የክህደት ገለፃዎች ፣ እንደ ህዳር አህያ የመጣ የሄደው ሲጫነው በማጨብጨብ ወደር ማይገኝለት የሮቦት ጥርቅሙ የፓርላማ አባላት ትላንትና ስለ ፋኖ ጀግንነት ያጨበጨቡበት እጅ መልሶ ስለ ፋኖ ፅንፈኝነት ሲያጨበጭቡ ፣ መሪያችን አርበኛ ዘመነ ካሴን ለመከረኛው ክልል ምክር ቤት ላይ ገድለነዋል ብለው መሣቂያ የሆኑት የታሪክ አተላዎች እየታዛበ ጊዚያቶቹን አሳልፏል ።

ፋኖ ከነበረው ውስን ሀይል የውስጥ ችግሮቹን እየፈታ ዛሬ ላይ ከዚህ ግዙፍ ሀይል ግንባታ ላይ ደርሷል ። ለማጥፋት የአንድ ሳምንት ቀጠሮ ብቻ ይዞ የተነሳው ወፈፌ በሶስት ኮማንድ ፖስት አራዝሞ ዛሬ 14 ወራቶችን አሳልፎ በሁሉም ዘርፍ እያስታጠቀን ይገኛል ። ለአንድ አማራ አራት ወንበር ጠባቂ ሰራዊት ቢመድብ እንኳን አማራን ማሸንፍ እንደማይችል ያውቀዋል ። ከ ደንባራነቱን ላይ ቃጭል ሲይደርብ የመውደቂያውን የመጨረሻ ፊሽካ እራሱ ነፍቶ የፋኖ ቤተሰቦችን ማገት እና ንብረት መውረስ ጀምሯል ።

አሁን ላይ ተስፋ ቢሆናቸው የመሪያችን የአርበኛ ዘመነ ካሴን የወንድም ልጅ እና ከብቶቻቸውን ጃሪ፣ ኮሎን እና ትሙላን እየነዱ መሄዳቸውን ስንሰማ ስርዓቱ መሞቱ እና የቀብር ስነ-ስረዓቱን ለመፈፀም የተዘጋጁ ቀብር አስፈፃሚዎች መሆናቸውን እንጅ የሀገር መከላከያ ናቸው ብንል ማን ሊሰማን እና ሊያምነን ይችላል ።
ያ የአማራን ህዝብን እልቆ ቢስ መከራ ያሣየው እና ጀግኖች ልጆቹን በልቶ ያለፈው ብልፅግና ወለዱ የጨለማው ስርዓት ዛሬ የነፃነት ጎህ ሊቀድ አጥቢያ ላይ ይገኛል ። የብልፅግና መገረፊያም መወገጃም የራሱ ዱላ መሆኑን ስናስረዳችሁ በኩራትም በጀግንነትም ጭምር ነው ። የራሳችሁ ዱላ ስንል ከእናንተው ውስጥ ያሉ የመረጃ ምንጮቻችን ፣ የራሣችሁ የሠው ሐይል ፣ የእናንተው መሣሪያ ፣ የእናንተው ተተኳሽ ፣ የእናንተው መረህ አልባ እውቀት የለለው የቁልቁለት ጉዞ እና እኛ ይዘነው ከተነሳነው ምክንያታዊ እውነት ከአማራዊ ጀግንነታች ጋር ተጨምረው ማለታችን ነው ።
'መልሳት ገንዘቤን በልተሐታል በእጅህ ፣
የእርሳስ ሽማግሌ ሳይላክ በደጅህ ። ' የሚለውን አማራዊ ብሂል ለናንተም ቤተሰቦች እና ንብረትም እንደ ሚሰራ ትረዱ ዘንድ ማስገንዘብ እወዳለሁ ።

አዲስ ትውልድ ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣ አዲስ ተስፋ !
ፋኖ ግሩም ምሳሌ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 04:44


ለፋኖ አመራሮች በሙሉ !!

በክልሉ ውስጥ ያለውን አማራ አደራጅታችሁ እንዳስታጠቃችሁት እና እንዳደራጃችሁት ሁሉ ከክልሉ ውጭ ያለውን አማራም በምስጢር እና በረቀቀ መንገድ እንድታደራጁት እና ራሱን ከጥቃት እንዲከላከል እንዲሁም ትግሉን እንዲያግዝ ታደርጉት ዘንድ እንጠይቃለን !!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 04:43


🔥#የድሮን_ቅኝት_እና_የጥንቃቄ_መልዕክት‼️

የአገዛዙ ሀይል በአሁኑ ሰዓት የድሮን ቅኝት እያደረገ ይገኛል። የድሮን ቅኝቱ

👉ደምበጫ ፣ደጋዳሞት (ፈረስቤት) ፣አማኑኤል ሲሆን ከዚህም ሊያልፉ ይችላሉ

👉ረቡ ገብያ( ስናን) ፣ የቦቅላ ፣ ቢቡኝና አካባቢው እንዲሁም ሞጣ ቀጠና ቅኝት እየተደረገ ይገኛልና ጥንቃቄ ይደረግ ሲሉ የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል ‼️

መረጃው በsms ይዛመት ፣ሼርርርርር ይደረግ‼️

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 04:43


በኦሮምያ ክልል አማራው በዚህ መልኩ እየተጨፈጨፈ ነው።
ከዚህ በላይ ምን ይመጣል😭
ግዮን-ፕረስ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

23 Nov, 04:42


የህዳር 13/2017 የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድር ችሎት ዉሎን በተመለከተ፦

በሽብር ወንጀል ክስ የተመሰረተባቸው አማራዎች ህዳር 13/2007 በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድር ችሎት ቀርበዋል።

በእለቱ ከቃሊቲ እና ከቂሊንጦ ማ/ቤት በችሎት የተገኙት ተከሳሾችም፦

(1) በእነ መላዕክ ምሳሌ መንግስቱ የክስ መዝገብ (14 ሰዎች)፤ ከቅድስት ከበደ ውጭ 13ቱ ተገኝተዋል።

2. በእነ ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ የክስ መዝገብ (23 ሰዎች)፣ ከመካከላቸው ጋዜጠኛ እና መምህርት መስከረም አበራ እና ጋዜጠኛ ገነት አስማማው ቀርበዋል።

3. በእነ ወገኔ ሲራክ ሽመልስ የሽብር ክስ መዝገብ (3 ሰዎች)፣ ከመካከላቸው ወገኔ ሲራክ እና እንደሻው ማንደፍሮ ተገኝተዋል።

4. በእነ ስንታዬሁ ንጋቱ ገ/ዬስ የክስ መዝገብ (43 ሰዎች)፣ ከመካከላቸው ተከሳሽ ሸጋው ሙሃባው ብቻ ተገኝቷል።

አጠቃላይ የችሎት ውሎውን በተመለከተም፦

1. በእነ መላዕክ ምሳሌ መንግስቱ የክስ መዝገብ (14 ሰዎች)፤ ቅድስት ከበደ ከተባለችው ተከሳሽ ውጭ ሌሎች 13 የሚሆኑት ተገኝተዋል።

መዝገቡ የተቀጠረው ቀሪ የመከላከያ ምስክሮችን ለመስማት ነበር።

በዚህም መሰረት በመዝገቡ 14ተኛ ተከሳሽ ኤርሚያስ መኩሪያ ጓንጉል 4 የመከላከያ ምስክሮችን አቅርቦ አሰምቷል።

1. ያሬድ ኃ/ማርያም (የሰብአዊ መብት ተሟጋች)፣
2. ናትናኤል ያለም ዘውድ ዘመነ (የባልደራስ ፓርቲ የወጣቶች አስተባባሪ)፣
3. ያኔት መኩሪያ ጓንግል እና
4. ሀብታሙ ምናለ ፍስሃ (በግል ስራ የሚስተዳደር በአክቲቪዝም እና በሰብአዊ መብት ጉዳዮች የሚጽፍ) የተባሉ 4 ምስክሮች ናቸው በችሎት ተገኝተው የምስክርነት ቃላቸውን የሰጡት።

ከሰጡት የምስክርነት ቃላቸው መካከልም፦

በሰብአዊ መብት ጉዳይ ላይ በመስራት የሚታወቀው ያሬድ ኃ/ማርያም እንደገለፀው ተከሳሽ ኤርሚያስ መኩሪያ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ጽፎ ያጋራቸው ጽሁፎች ህገ መንግስታዊ እና አለማቀፋዊ የሕግ ድንጋጌዎችን መሰረት በማድረግ ሀሳቡን በነጻነት የመግለጽ መብቱን ተጠቅሞ ያጋራቸው መረጃዎች እንጅ ከሕግ አንጻር የሽብር ክስ ለማቋቋም አያስችሉም።

ናትናኤል ያለም ዘውዱ በበኩሉ ኤርሚያስ መኩሪያ በስድስት ኪሎ ለ12 ቀናት ያህል በስምንት የስልጠና ማንዋሎች ላይ ስልጠና የሰጠው በሕጋዊ ፓርቲነት ተመዝግቦ ለሚንቀሳቀሰው ለባልደራስ አባላት እንጅ ዐቃቤ ሕግ በክሱ እንደገለጸው ለሌላ አካላት አለመሆኑን ለችሎቱ አስረድቷል።

ያኔት መኩሪያም ተከሳሽ ኤርሚያስ መኩሪያ በአያያዝ ወቅት ያለ ፍ/ቤት ትዕዛዝ አፈና እንደተፈጸመበት፣ በወቅቱም ለቤተሰብ የእስር አድራሻው በትክክል ባለመታወቁ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው የኢሰመኮ እና የኢሰመጉን ጨምሮ የበርካታ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን በር በተደጋጋሚ ቢያንኳኩም መፍትሄ ሰጭ አካል አለማግታቸውን፤ ይሁን እንጅ ኤርሚያስ ግንቦት 18/2015 ደውሎ በፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሜክሲኮ እንደሚገኝ የነገራት መሆኑንና  ስታገኘውም ገላን የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ካምፕ ውስጥ በምርመራ ወቅት ከፍተኛ ድብደባ የተፈጸመበት መሆኑን በማስታዎስ መስክራለች።

ሀብታሙ ምናለ በበኩሉ ኤርሚያስ መኩሪያ ጓደኛው መሆኑን በመግለጽ ለመገናኘት ቀጠሮ በያዙበት ሁኔታ በመሃል መታሰሩን መስማቱን እና  ታሰረ ከተባለ በኋላም የሞባይል ስልኩ ኦን ላይን ተደርጎ የሚጠቀምበት ሰው እንደነበረ ማስተዋሉን ገልጧል።

በተከሳሾች በኩል በጋራ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ የሙያ ምስክርነት ይሰጡልናል በሚል 3 ሰዎችን ከቀደሙ ተከታታይ ቀጠሮዎች ጀምረው ቢያቀርቡም ዐቃቤ ሕግ ተቋማዊ ሚስጥር ይባክናል በሚል መቃወሙን ተከትሎ ክርክር ሲደረግ በመቆዬቱ እና በስተመጨረሻም ችሎቱ የከሳሽን መከራከሪያ ውድቅ በማድረግ ህዳር 13/2017 እንዲመሰክሩ ወስኗል።

በዚህም መሰረት በተከሳሾች በኩል የቀረቡ 3 የሙያ ምስክሮችም ለሰኞ ህዳር 16/2017 እንዲመሰክሩ ቀጠሮ ተይዟል።

(2) በእነ ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ የክስ መዝገብ (23 ሰዎች)፣ በእለቱ ከመካከላቸው ጋዜጠኛ እና መምህርት መስከረም አበራ እና ጋዜጠኛ ገነት አስማማው ከቃሊቲ ማ/ቤት ቀርበው፦

ሀ) የቃሊቲ ማ/ቤት በተደጋጋሚ የሚሰጥ የፍ/ቤት ትዕዛዝን እየፈጸመ እንዳልሆነ እንዲሁም፣

ለ) ማ/ቤቱ የመብት ጥሰት እያደረሰባቸው መሆኑን ይኸውም የተቋሙ ሰዎች መመሪያ በሚል ሽፋን ህገ መንግስታዊ መብታቸውን እየጣሱ በተከሳሾች እና በቤተሰቦቻቸው ላይ ከፍተኛ ጫና እያደረሱባቸው መሆኑን በመጥቀስ ለችሎቱ አስረድተዋል።

ሊጠይቅ በሚመጣ ቤተሰብ ላይ ማስፈራሪያ፣ ዛቻ እና ስድብ እንዲሁም ቢሮክራሲያዊ ጫና እየተፈጸመ ነው ሲሉ ተናግረዋል። 

ጋዜጠኛ እና መምህርት መስከረም አበራ ሊጠይቁኝ በሚመጡ አቅመ ደካማ በሆነችው እናቴ እና በልጆቼ ላይ እንግልት እየተፈጸመባቸው ነው፤ ሰዓት ሳይደርስ ወደ ቤት እየመለሷቸው ነው ስትል የሁኔታውን አስከፊነት ገልጻለች።

ጋዜጠኛ ገነት አስማማው በበኩሏ በሀይማኖቴ ከሌሎች እስረኞች ጋር ተቀላቅዬ የጋራ አምልኮ እንዳልፈጽም ተከልክያለሁ፤ በማ/ቤቱ ውስጥ ከሌሎች እስረኞች በተለዬ መልኩ ወደ ቤተሰብ ግንኙነት፣ ወደ ላይብራሪ፣ ወደ ፀጉር ቤት እና ወደ ሱቅ በምሄድበት ጊዜ ነጻነት የሚጋፋ ከፍተኛ እጀባ እየተደረገብኝ ነው በማለት ተናግራለች።

የውጭ ዜጎች በማ/ቤቱ ውስጥ ምግብ አብስለው እንዲበሉ የፈቀደው ማ/ቤት እኔን ግን ከልክሎኛል፤ ይህም አግባብ አይደለም በማለት ገልጻለች።

በተመሳሳይ በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያለው የክስ መዝገብ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያለው እና የተከበሩ ክርስቲያን ታደለ የፍ/ቤት ትዕዛዝ ታጥፎ በግል የህክምና ተቋም እንዳንታከም ተከልክለናል በሚል በተደጋጋሚ ያቀረቡት አቤቱታን ጨምሮ በሌሎች መዝገቦችም ለቀረቡ አቤቱታዎች ከቃሊቲ ማ/ቤት የመጡ 3 ኃላፊዎች ምላሽ እንዲሰጡበት ተደርጓል።

ከቃሊቲ ማ/ቤት የመጡት፦

1. ኮማንደር አስቻለው መኮንን ቱሉ፣
2. ኮማንደር መኮንን ቶላ እና
3. ኮማንደር አይናለም ሳህሉ የተባሉ የተቋሙ አመራሮች የፍ/ቤት ትዕዛዝ እየፈጸሙ መሆናቸውን በመግለጽ አስተባብለዋል።

ኮማንደር መኮንን ቶላ ለጥየቃ የሚመጡ ቤተሰቦችን አስራችኋለሁ በሚል እንደሚያስፈራራ ተገልጧል።

ኃላፊዎቹ በበኩላቸው ተከሳሾች ከፍ/ቤት ትዕዛዝ ውጭ ለማ/ቤቱ መመሪያ እየታዘዙን አይደለም ሲሉ ከሰዋል።

ስልጣናቸውን አላግባብ በመጠቀም ጫና እያደረሱብን ነው፤ ከህግ ውጭ ተደጋጋሚ ፍተሻ እየተደረገብን ነው በሚል ከተከሳሾች ለቀረበው አቤቱታም ጽሁፍ እየጻፉ ስለሚያስወጡ ነው ብለዋል ኃላፊዎቹ።

ፍ/ቤት ቢያዝም ትዕዛዙን አልፈጽምም ብለዋል ለተባለችው ኮማንደር አይናለም ስትመልስ ገነት ምግብ ውስጥ ላይ ስታበስል ቃጠሎ ሊነሳ ይችላል፤ የማብሰያ ክፍሉም ጠባብ ስለሆነ አይመችም ስትል ተናግራለች።

ኮማንደር አስቻለው መኮንን በበኩሉ ህክምና እናሳክማቸዋለን፤ ነገር ግን ዲማ የዐይን ህክምና ተቋም ላይ ለማሳከም ቦታውን ሳስጠና ለጥበቃ አመች ባለመሆኑ ነው ለፍ/ቤቱ ምላሽ የሰጠሁት ብሏል።

የእስረኞችን ብቻ ሳይሆን የእኛም ኃላፊነትን ስንወጣ ተፅዕኖ እየደረሰብን ሞራላችን እየተነካ ነው፤ ይህ በፍ/ቤቱ ታሳቢ ይደረግልን የተሸራረፉ ትዕዛዛትን እንፈጽማለንም ብሏል የተቋሙ ኃላፊ ኮማንደር አስቻለው።

በግራ ቀኙ መካከል ክርክር ከተደረገ በኋላ ትዕዛዝ ለመስጠት በሚል ፍ/ቤቱ ለሰኞ ህዳር 16/2017 ቀጠሮ ይዟል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

13 Nov, 15:36


ወሎ ቤተ-አምሐራ

የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ
በፋኖ እንድሪስ ጉድሌ የሚመራው የጊራናው ባለሽርጡ ክፍለጦር መርሳ ሃብሩ ሊብሶ ከተማ ላይ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ::

በሁለት አይሱዙ መኪና ተጭኖ ከመርሳ በሊብሶ በኩል ወደ ጊራና መስመር ሲጓዝ የነበረ የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሚሊሻና አድማ ብተና የሚባል ባንዳ እንዲሁም መከላከያ በጀግኖቹ በገጠመው ደፈጣ ጥቃት ሙሉ ለሙሉ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ተደምስሷል::

በሌላ የአውደ ዉጊያ መረጃ ከወልድያ መስመር ቃሊም መገንጠያ አፍሪኬር አካባቢ የነበረን የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት የዞብል አምባ ክፍለጦርና አሳምነው ክፍለጦር ቃኞች በጋራ በከፈቱበት ዉጊያ ሙትና ቁስለኛዉን ይዞ አካባቢዉን ለቋል:: ቃሊም ከተማ በዘፈቀደ የከባድ መሳሪያ ጭፍጨፋ በርካታ ንፁሃን ላይ የህይወትና የአካል እንዲሁም የንብረት ጉዳት ማድረሱ የሚታወቅ ነው::

ድል ለፋኖ

ድል ለአማራ ህዝብ

የአማራ ፋኖ በወሎ

ህዳር 4/2017 ዓ.ም
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

13 Nov, 15:34


🔥#የድል_ዜና‼️
====+
ጀብድ መስራት ልማዳቸው የሆነው የንጉስ ተክለሐይማኖት ብርጌድ የፋኖ አባላት ታሪክ በክንዳቸው መፃፍን አጠናክረው ቀጥለውበታል።
ሰኞ ለማክሰኞ የንጉስ ተክለ ሐይማኖት መች ኃይሎች ደብረ ዘይት ላይ ወሽቆ የሚገኘውን የጠላት ኃይል በሞርታር እና ድሽቃ ተኳሾች ላይ ከፍተኛ ተኩስ በመክፈት ዶግ አመድ ሲያረጉት አምሽተው ሲወጡ፤

በትናንትናው እለት ማለትም ማክሰኞ ለእረቡ ማታ ደግሞ መከላከያው በሚተኛበት የገለባ ጎጆ ውስጥ አስራ ሁለት ሆኖ እንደተኛ የንጉስ ተክለሐይማኖት ተወርዋሪ ፋኖ የቦንብ ናዳ በማውረድ ሙሉ ለሙሉ ሙትና ቁስለኛ አድርጎ ወጥቷል።

ንጉስ ተክለሐይማኖት ብርጌድን እመታለሁ ብሎ ደብረ ዘይት ድረስ የሔደው የጠላት ኃይል ስቦ መምታት በሚለው የአማራ ፋኖ በጎጃም መሪ ቃል በአግባቡ ተስቦ እየተደቆሰ ሲሆን በስቦ ማስከዳት መርሐ ግብራችን ደግሞ ሶስት የመከላከያ አባላት ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው ጠላትን ከድተው ከፋኖ ጎን ተሰልፈዋል።
አዲስ አብዮት ፣አዲስ ድል ፣አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ
በወንበዴዎች ወንበር የማይናውዝ አዲስ ትውልድ በክንዳችን እና በአንደበታችን እንፈጥራለን!!

©የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ስድስተኛ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ መ/ር ታደገ ይሁኔ(ሸርብ)

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

13 Nov, 15:33


🔥#የጥንቃቄ_መረጃ‼️

አሁን በዚህ ሰዓት በአዲስ ቅዳም፥ በፋግታ ለኮማ  እና በሰከላ አካባቢ  የድሮን ቅኝት እየተደረገ ስለሆነ ጥንቃቄ አይለያችሁ!!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

13 Nov, 15:32


የምሽት አበይት መረጃዎቻችን
ህዳር 4/2017

አገዛዙ በደቡብ ጎንደር ዞን ስድስት የድሮን ጥቃት ፈፀመ።ህዳዱ4/2017 ዓ/ም ከጧቱ 2:00 ጀምሮ በዞኑ ላይ ጋይንት ወረዳ ዛጎች አንደኛ ደረጃ ትምህር ቤት እና በአንዳቤት ወረዳ ወለሽ ከተማ አቅራቢ 6 የድሮን ጥቃት የተፈፀመ ሲሆን በትምህርት ቤት ላይ የነበሩ ህፃነት የጥቃቱ ሰለባ ሆነዋል።

አገዛዙ በፈፀመው የድሮን ጥቃት የዛጎች አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን በትምህርት ቤቱ ውስጥ ያሉ ህፃናት እና በአቅራቢያው የሚገኙ አርሶ አደሮች ጉዳት ደርሶባቸዋል።

በተመሳሳይ በአንዳቤት ወረዳ ወለሽ ከተማ ሸሜ ማሪይም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት የአርሶ አደሩ ህብትና ንብረት የወደመ ሲሆን ትምህርት ቤቱ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል።

በአሁኑ ሳአት ትምህርት ቤቶች የድሮን ሰለባ በመሆናቸው ህፃናት በሚማሩበት ትምህርት ቤት ላይ ህይወታቸው እየተቀጠፈ ይገኛል።አምና የመከላከያ ካንፕ ሆነዉ የከረሙት ትምህርት ቤቶች ዘንድሮ ላይ ደግሞ የደሮን ኢላማ ተደርገዉ እንዲወድሙ ተደርገዋል።

በአጠቃላይ በደቡብ ጎንደር በሁሉም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ወደ ቤቴ ክርስቲያን እንዳንሄድ ተገደናል ብለዋል።ከቤቴክርስቲያን ታፍሰን ወደ ብልፅግና አዳራሽ እየተወሰድን ነዉ ያሉት ምዕመናኑ ቤቴክርስቲያንን የሚያገለግሉ አባቶችም ወደ ቤቴክርስቲያን እንዳሄዱ በመከልከላቸዉ ቤቴክርስቲያን አደጋ ላይ ወድቃለች ብለዋል።

አዲሱ የብልፅግና አጀንዳ ደግሞ ህዝብ ከቤቴክርስቲያን ወደ አዳራሽ በሚል በየቤቴክርስቲያን ሰራዊቱን በማሰማራት መፎክር አስዞ እንድንወጣ እየተደረግን እንገኛለን ሲሉ ብሶታቸዉን ተናግረዋል።እናት በግዴታ ልጇን እኔድትጠላ መደረጉ ያሳዝነናል ያሉት ምዕመናኑ በተለይ ደግሞ ሀይማኖታችን የፖለቲካ መጠቀሚያ ተደርጓል ለቤቴክርስቲያን መፍትሔ የሚሰጥ አካል አለመኖሩ ያሳዝናል ብለዋል።በደቡብ ጎንደር ታይቶ የማይታወቅ ግፍ እየተፈፀመ ሲሆን ዛሬ በሁሉም የዞኑ የወረዳ ከተሞች በርካታ ወጣቶች ታፍሰዉ መወሰዳቸዉ ታዉቋል።

@አለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ !!!
የፋኖ ቀዳሚ ድምፅ!!!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

13 Nov, 15:31


በእነማይ ወረዳ ዲማ ጊዮወርጊስ የሚገኜውን ፍቅር እስከ መቃብር ፊልም የተሰራበትን የጥንት አባቶቻችንን ታሪክ የሚዘክረውን የአዲስ አለማየሁ ሙዚየም እልፍኝ አዳራሽ ከነ ሙሉ ጥንታዊ እቃዎቹ ሳይቀር አቃጥሎ ሄዶል።

በዲማ ጊዮወረጊስ እና በደብረ ፅሞና ቀበሌ ኖሪ የሆኑት ነጋዴዎችን፣የሹፌሮችን ሀብት ንብረት ሁለት ባጃጅ ዘርፋፎል፣ባጃጆችን፣ሲኖዎችን አውድሟል።

በዲማ ጊዮወረጊስ ሸቀጣ ሸቀጥ ይነግዱ የነበሩ ነጋዴዎች ሱቅ በሙሉ ዘረፎል፣በዲማ ጊዮወርጊስ የአብቁተ ቅርጫፍን ዘርፎል አውድሟል፣በዲማ ጊዮርጊስ ኖሪዎችን ቤት እየሰበር የቤት እቃዎችን ወደ ቢቸና ከተማ ጭኖ ወወስዶል።

ዘራፌው የአብይ አህመድ ቅጥርኛ ቡድን በደብረ ፅሞና ቀበሌ የአምዕሮ ህሙማን በሽተኛ የነበር አንድ ግለሰብ፣በታላቁ ዲማ ጊዮርጊስ ኖሪ የሆኑት አንድ ካሀን፣እና አራት ንፁሀንን አገዛዙ እረሽኖ ሄዶል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

13 Nov, 11:24


በቃሊም እና በአከባቢው ከባድ የሆነ የመድፍ ድብደባ እየተፈፀመ ነው‼️

ዛሬ ህዳር 04/2017 ዓ/ም ጧት ከ2:30 ጀምሮ ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ በቃሊም እና በዙሪያው የመድፍ ድብደባ እየተፈፀመ እንደሚገኝ የወሎ ዘጋቢዎች ለማረጋገጥ ችለዋል።

በወልድያ ከተማ ማር ማቀነባበሪያ ፋብሪካ የተጠመደው መድፍ ቃሊምና አከባቢውን እየደበደበ ሲሆን፡ ጥቃቱ መፈፀም ከጀመረበት ሰዓት ጀምሮ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ድረስ ከ30 በላይ የሚሆን የመድፍ ቅምቡላ መወርወሩን ጣቢያችን ለማረጋገጥ ችሏል።

ጥቃቱ እየተፈፀመ ያለው በአርሶ አደሮች መኖሪያ ቤት ላይ ነው ሲሉ የአከባቢው ነዋሪዎች፡ በጥቃቱ በርካታ መኖሪያ ቤቶች በእሳት እየጋዩ ነው ሲሉ ተናግረዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

13 Nov, 07:24


የአርበኛ ዘመነ ካሴ ወቅታዊ ንግግር🔥🔥🔥🔥
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 18:55


የጥንቃቄ መረጃ ሸዋ

አንኮበር ወረዳ ጎረቤላ ከተማ፣አልዩ አምባ፣ጎርጎና ሀራምባ የሚባሉ አካባቢዎች ላይ የአዬር ቅኝት ሲደረገ ውሏል። ከነገ ጀምሮ የድሮን ጥቃት ሊኖር ስለሚችል ማህበረሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ መረጃው ይዛመት
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 18:55


የጥንቃቄ መልዕክት‼️
የአዲስ አበባ እየታፈሱ ያሉ እና ወደ ማጎሪያ ቤት የተወረወሩት አብዛኞች መሞታቼውን ከእስር ቤት ጠፍቶ የወጣው የመረዋ ሚድያ መረጃ አቀባያችን አረጋግጦልናል።

የመረጃ አቀባያችን እንደተናገረው እኔ የታፈስሁት ጳግሜ 3/2016ዓ.ም ሲሆን ከዚች ማለትም ከተያዝሁበት ቀን ጀምሮ ቃሊቲ ማጎሪያ ቤት ትንሽ ቀን ከቆዬን በኋላ ከሚዛን ቲፒ በማለፍ ስሙን የማናውቀው ጫካ ውስጥ ቡና እያስለቀሙን የነበረ ቢሆንም ከታመመ እና ለህክምና ከዛው ሀኪም ቤት ያለ ቢሆንም ከታመመ በመርዝ ይመስል ይሁኔ ሁሉም መሞት እንጂ አገግሞ አንድም የወጣ የለም።
ሲል አረጋግጦልናል።

ታሳሪው ወይም መረጃ አቀባያችን ታምሜ ለሁለት ሳምንት ስቆይ ህክምና አልሄድሁም ምክንያቱም ህክምና ተደርጎለት ያገገመ ማንም ስለሌለ ነው። ሲል ጨምሮ ገልጿል።

ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ከተላከው እስረኛ ውስጥ አብዛኞቹ መሞታቸውን ማረጋገጥ እፈልጋለሁ።
የሚያሳዝነው ነገር የሞቱትን እሬሳቼውን በስርዓት አይቀበርም በስርዓትም ሳይሆን ካየሁት 27 የሞቱ ሰዎች ውስጥ አንድም ሲቀበር አላየሁም ቅጠል አልብሰው ሲተዋቼው እንጂ።

የቻልህ አማራ እባክህን በአንድ ሁነን ታገል ተነጣጥለን ከምናልቅ የሚል መልዕክት አስተላልፏል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 18:54


የጥንቃቄ መልዕክት‼️
የአዲስ አበባ እየታፈሱ ያሉ እና ወደ ማጎሪያ ቤት የተወረወሩት አብዛኞች መሞታቼውን ከእስር ቤት ጠፍቶ የወጣው የመረዋ ሚድያ መረጃ አቀባያችን አረጋግጦልናል።

የመረጃ አቀባያችን እንደተናገረው እኔ የታፈስሁት ጳግሜ 3/2016ዓ.ም ሲሆን ከዚች ማለትም ከተያዝሁበት ቀን ጀምሮ ቃሊቲ ማጎሪያ ቤት ትንሽ ቀን ከቆዬን በኋላ ከሚዛን ቲፒ በማለፍ ስሙን የማናውቀው ጫካ ውስጥ ቡና እያስለቀሙን የነበረ ቢሆንም ከታመመ እና ለህክምና ከዛው ሀኪም ቤት ያለ ቢሆንም ከታመመ በመርዝ ይመስል ይሁኔ ሁሉም መሞት እንጂ አገግሞ አንድም የወጣ የለም።
ሲል አረጋግጦልናል።

ታሳሪው ወይም መረጃ አቀባያችን ታምሜ ለሁለት ሳምንት ስቆይ ህክምና አልሄድሁም ምክንያቱም ህክምና ተደርጎለት ያገገመ ማንም ስለሌለ ነው። ሲል ጨምሮ ገልጿል።

ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ከተላከው እስረኛ ውስጥ አብዛኞቹ መሞታቸውን ማረጋገጥ እፈልጋለሁ።
የሚያሳዝነው ነገር የሞቱትን እሬሳቼውን በስርዓት አይቀበርም በስርዓትም ሳይሆን ካየሁት 27 የሞቱ ሰዎች ውስጥ አንድም ሲቀበር አላየሁም ቅጠል አልብሰው ሲተዋቼው እንጂ።

የቻልህ አማራ እባክህን በአንድ ሁነን ታገል ተነጣጥለን ከምናልቅ የሚል መልዕክት አስተላልፏል።

መረዋ ሚድያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 17:42


ጉንደመሥቀል ከተማ ቁጭ ብሎ ፍቼና ሱሉልታ ሣይቀር የሸኔን ሎጀሥቲክ እሚያመቻቹ ግለሰቦች በራቾ በኩል ...

1.መልካሙ አብዩ
2.ግደሌው  ቦጋለ (ግዴ)
3.ከፋለ ሰብስብ
4.ቄስ አባትዬ ሰብስብ
5.ፍቅሩ ታከለ
6.ግርሜ  ቡሎ
7. አሰፋ ስርጢ
8. ጌታዬ ነጋሽ
9. አቡ ግዴለው
10. አዱር ነጋሽ
11. ጌታወይ ነጋሽ
12. መምህር ጎሳ ደበሌ
13. አዳሙ ቃሊም
14. አማረ ተሰማ ይሄ በእስር ላይ ነው

15. ከፋለ ቶላ ይሄም ልጁ አማረ ከፋለ የሚባል እራቾ ከሸኔ ጋር ተቀላቅሏል በወቅቱ የፓሊስ መሳሪያ ሰርቆ ነበር ወደራቾ የወረደው፣

16. አሕመዲን ውሴን ጀማል ትላንት እጅ ሰጥቶ ዛሬ በጠዋቱ የተለቀቀ

17. ወንድሙ ከማሌ ውሴን ጀማል በተመሳሳይ ትላንት አብሮ እጅ የሰጠ

18. ወንድማቸው ጨሌሳ ውሴን ጀማል እሚባለው አባ ጡሪ ተቀምጦ ብዙ ሰው ከእገታ ማስለቀቅ እሚችል ሲሆን እሚገረመው ግን ሰሞኑን  ሼህ ሙሀመድ መኪን አስለቅቅልን ተብሎ ሰው ቢላክበት "ሸህየው አሜሪካ ዘመድ አላቸው ከፍሎ ይውጣ ነበር መልሱ" እሳቸው ግን ከፍለውም እዛው ከነቤተሰባቸው ተገደሉ።

19. ሻሜ ውሴን ጀማል ደግሞ ሱሉልታ ያለች የሸኔ አባል እና አደራጅ ነች ወይም ሃደ ስንቄ ይሏታል ሴቷ ሸኔ !

20.  አህመድ ሲራጂ ከጎደጨፌ
21.   ንጉሴ ሀይሉ እና
21.  አብዩ አዳል ዴኙ ወቤንሶ ቀበሌ

ከህዝብ በደረሰኝ መረጃ  በተለያየ የስራ ሂደት ላይ የሆኑ የራቾዏቹ ሸኔዏች ሲሆኑ በተለያየ ከተማ ቁጭ ብለው ስንት ቀበሌ ማህበረሰብ ያስወደሙ ያፈናቀሉ ያሳገቱ ያስገደሉ እኒህ ሰዎች ናቸው ሰሞኑን በተዘረዘሩት እንዲሁም የእነዚህ የዛሬዎቹ  ሰዎች እገዛ ትብብር ጥላቻ ባይኖር ሸኔ በደራ ምድር ይህን አህል አቅም ሊኖረው ባልቻለ ለሸኔ የሀገሬው ሚንሻ በቂ እንደነበር ጥርጥር የለውም  ነገር ግን አብሮ የበላ የጠጣ አብሮ የኖረ ገንዘብ ወዳድ እና ራስ ወዳድ የሆኑ ባንዳዎች በተባበሩት ትብብር ደራ አሁን ላይ ያለችበትን ውጤት አስገኝተናል ይዘገያል እንጂ ግን ሁሉም ዋጋውን ያገኛል  ...... !!!

የጉንደ መስቀል ነበልባል
ከአሻራ የተወሰደ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 17:36


አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው ሲፒጄ ከአምስተ አመት በፊት ካካሄድኩት ግምገማ በኋላ ባሉት አመታት የኢትዮጵያ የፕሬስ ነጻነት እጅጉን አሽቆልቁሏል ሲል ገለጸ

የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ (ሲፒጄ) ይህንን የገለጸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ዛሬ ህዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም ከሚያካሂደው 47ኛ ጉባኤ በፊት የኢትዮጵያን የአምስት አመታት የፕሬስ ነጻነት ግምገማውን አስመልክቶ ባቀረበው ሪፖርት ነው።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 16:35


📌ስለአንድነት ጉዳይ…‼️

በያዝነው ፋኖ መር ትግል የዲያስፓራ ትልቁ ኃላፊነት ገንዘብ መሰብሰብ ነው:: እሱም እየቀዘቀዘ ሄዷል:: ጦርነቱን ያራዝምነው እኛው ነን:: ይህ ደግሞ ትልቁና ዋናው የጠላት ስትራተጂ ነው:: ጠላት ብልጽግና ጦርነቱን ማራዘምና ከአማራ ምድር እንዳይወጣ በማድረግ፣ ፋኖን በመከፋፈል አዳክመዋለሁ፣ እበትነዋለሁ የሚል የአብይ እህመድ ትልቁ የወቅቱ ስትራተጂ መሆኑን ተረድተናል:: በዚህም ምክንያት በአጠረ ጊዜ ሊጠናቀቅ የሚችለውን ትግል ዲያስፓራ በምቀኝነት፣ በቅናት፣ በሌለ ስልጣን ላይ በመፋተግ፣ በተቀጣሪነት፣ በጠባብ አስተሳስብ፣ ትግላችንን ወደኋላ በመጎተትና እንዲራዘም ብሎም እንዲዳከም በማድረግ ታሪካዊ ወንጀል እየሰራ ነው::

ከዚህ መከፋፈል ነፃ ሆነን ፊትለፊት እየወረረ፣ እየገደለን ያለውን የጋራ ጠላታችንን ልናሸንፈው የምንችለው በአንድነት ብቻ ነው::

አሸናፊነት፣ ትብብር እና የጋራ ስትራተጂ ይጠይቃል:: የተግባር ዲያስፓራ እንሁን:: አማራን እንደ ህዝብ ኢትዮጵያንም እንደ ሀገር ለማዳን ዋናው መሳሪያችን እንድነት ነው:: በውስጣችን ያለውን ልዩነት በመጠቀም አገራችንን ለማጥፋት፣ በአካባቢያችን ያለውን የኃይል አሰላለፍ ስንመለከት ፍፁም፣ ፍፁም አደገኛ መሆኑን እንገነዘባለን::

በዲያስፓራ መጨቃጨቅና መዘላለፍ እንደ ባህልና እንደ ትልቅ የጦርነት ስትራተጂ ተደርጎ ተይዟል:: ይህንን አይነት የጦርነት ስትራተጂ ከአማራ ዲያስፓራ ውጭ በታሪክም ባለንበት ጊዜም የትም ዓለም ተሰምቶም ሆነ ታይቶ አያውቅም:: ለብዙዎች መዝናኛ: መሳቂያና መሳለቂያ ሆኗል::

አማራ ህልውናውን ለማስጠበቅ በፋኖ አማካኝነት በታላቅ መስዋእትነት የሚደረገው የአማራ የህልውና ትግል ምን የፓለቲካ ፍልስፍና ያስፈልገዋል? ዓላማችን ግልፅ ነው:: የፋኖ ስራዊት ትግል ይህንን ዓላማ በሙያና በመሳሪያ ተደግፎ፣ ራሱ በመረጠው፣ በመሰረቱ ከእሱ ጋር ተሰልፈው እዚህ ካደረሱት መሪዎቹ ጋር አዲስ እበባ ገብቶ ሁሉን አቃፊ የሆነ ጊዚያዊ መንግስት ማቋቋም ነው:: ይህ ነው ፍልስፍናው::

ስለጊዚያዊ መንግስትና አገራዊ መረጋጋት፣ ከዚያም በኋላ መፈፀም ስላለባቸው ሁሉ የፓለቲከኞች ኃላፊነት ነው:: እነሱ ስራቸውን ይጀምሩ፣ የተጀመሩም አሉ፣ ይህም መከወን ያለበት በፋኖ ሰራዊት ነው። በፋኖ ሰራዊት የህልውና ትግል ጣልቃ መግባትና መፈትፈት የዲያስፖራውም ሆነ የጋዜጠኛው እና የአክቲቪስቱ ሚና አይደለም። ከፋኖዎች ጋር ነኝ የሚለው ኃይል፣ የፋኖን ሰራዊት በሀሳብና በገንዘብ ከመደገፍ ውጭ ከዛ ያለፈ መፈትፈት ልክ አይደለም፣ መጀመሪያ የቤት ስራችን እንስራ!

ይህ ባለመሆኑ ምክንያት ከእውነተኛው አለም እርቀን የራሳችን የሆነ የማሸነፍ ሳይሆን በታኝ የሆነ አጥፊ ባህል እያስፋፋን ነው:: በዚህም ምክንያት በአገርም በውጭም ያሉ ጠላቶቻችን ወጥመድ ውስጥ እውቀንም ሳናውቅውም እየገባን ነው:: ይህንንም እውነታ ለመቀበል የብዙዎች አዕምሮ ተመርዟል:: ብዙ ጊዜ ጥቃት በተለይ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች፣ ተጠቂ ህዝብን አንድ ያደርጋል:: ያሰባስበዋል:: የእነዚህ ወንጀሎች ሰለባ የሆነው ሀገር ቤት ያለው ህዝባችን አንድ ነው:: ድጋፍ ሊስጠው የሚችለው ከእብራኩ የወጣው በዲያስፓራ ያለው ብዙው የአማራ ዲያስፖራ ግን አንድ አይደለም:: ይህ እንድ አለመሆን ዲያስፓራ አማራን ምን ያስብለዋል? በህግም በሞራልም በእምነትም ጠይቁ ራሳችሁን!

ከከፋፋይ አጀንዳ ለመራቅና በመካከላችን ያሉ ጠላቶቻችንን ለይተን አውቀን፣ አሸናፊ ሆነን እንድንወጣ አንድ እንሁን::

ትግላችን ከግለስቦች በላይ ነው:: የመሪ እጦት የለብንም:: ፋኖዎቻችችን ከምንገምተው በላይ ደረጃ በደረጃ እያደጉ፣ በወታደራዊ ሙያዎችና በጠቅላላ የፖለትካ እውቀት መሪዎች እየወለዱ እዚህ እድርስውናል:: እምነታችን በግለሰቦች ሳይሆን በፋኖ ላይ ብቻ ይሁን::

አማራ የተሸከመው ኃላፊነት የአማራን ህልውና ማስጠበቅ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያም እንደሀገር እንድትቀጥል ነው:: የ120 ሚሊዮን ህዝብ ህልውና ከአማራ ህልውና ጋር የተያያዘ ነው:: የአማራ ህልውና የሚከበረው በተረጋጋች ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ነው:: ፓለቲከኞች ከጎን ሆናችሁ እርዱት፣ ከላይ አትጫኑበት::

ፋኖዎችም ሀምሳ አማካሪ በዙሪያችሁ ከሚያሰፍሰፍ ሀሳብ ያላቸው የአማራን ብሎም የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ የሚረዱ ጥቂት በጣም ጥቂት ብቻ አማካሪዎች ይኑራችሁ፣ የአማራ ፋኖ አማካሪዎች ወቅቱን የዋጁ እንጂ ሰፈርተኞች፣ ጎጠኞች፣ ጥቅመኞች፣ እቡዮች፣ የወንድማማች ግድግዳን ለመበጠስ የሚቦረቡሩ እኩያን የናንተ አማካሪዎች ሊሆኑ አይገባም። የትግሉ መሪ ፋኖ ነው፣ ስለዚህ የመሪነቱን እርካብ የተሸከመው ኃይል በአግባቡ መምራት ታሪካዊ ኃላፊነት አለበት!

በመጨረሻም ይህንን ሳንገነዘብ የመከፋፈል አጀንዳችን ብንቀጥልበት ለሚመጣው ውድቀት በመጀመሪያ ረድፍ ተጠያቂው የአማራ ዲያስፓራ (ምሁሩ፣ ጋዜጠኛው እና አክቲቪስቱ) ነው::

የመጨረሻ መጨረሻ የማንታይ የሚመስላችሁ ካላችሁ ተሳስታችኋል፣ እንኳን በዚህ የዲጅታል ዘመንና በአናሎግ ዘመን እንኳን በሚደረገው ትግል መልካምና መጥፎ የሰሩ ሰዎች ታሪክ በመልካምም፣ በመጥፎም የመዘገባቸው ጥቂት አይደሉም። ስለዚህ አውቀን እንታረም።

ሻለቃ ዳዊት ወ/ጊወርጊስ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 15:57


የአማራ ፋኖ በጎጃም 8-ሚሊዮን ብር የሚገመት የዙ-23 ተተኳሽ እና የሞርተር ቅንቡላ ማረከ!
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 15:54


“የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን አዋጅ ማሻሻያውን ለማዘጋጀት የተሄደበት መንገድ ግልጽነት እና አሳታፊነት የጎደለው ነው”- የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች እና የጋዜጠኞች የሙያ ማህበር

ማክሰኞ ህዳር 03 ቀን 2017 የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት 19ቀን2017 በ6ኛው ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ባካሄደው 2ኛ መደበኛ ስብሰባ፣የኢትዮጵያ መገናኛ ብዘኃን አዋጅን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ለይቶ ተወያይቶ ለዝርዝር እይታ ለዴሞክራሲ ጉዲዮች ቋሚ ኮሚቴ መምራቱ ይታወሳል፡፡

ይህን ተከትሎ ከጋዜጠኞች የሙያ ማህበር እና የሰብዓዊ መብት ድርጅቾች በጋራ ባወጡት መግለጫ የአዋጁ ማሻሻያ አስፈላጊነት ላይ ገለልተኛ ጥናት ባልተደረገበት፣ በቂ የባለድርሻ አካላት ውይይት ባልተካተተበት ሁኔታ ረቂቁ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ መቅረቡ እንዳሳሰባቸው አስታውቀዋል፡፡

እንዲሁም በአዋጁ ከለላ ተሰጥቷቸው የነበሩ የቁጥጥርና ሚዛን መጠበቂያዎች በረቂቅ አዋጁ ሊሻሩ የሚችሉ መሆናቸው አሳሳቢነቱን በእጅጉ እንደሚጨምር ገልጸዋል፡፡

አሁን በአስፈፃሚው አካል ተረቅቆ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲፀድቅ የቀረበው ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ በሥራ ላይ የሚገኘውን የመገናኛ ብዘኃን ሕግ በርካታ አንቀፆች ይዘትና መንፈስ የሚቀይር መሆኑን መገንዘባቸውን ጠቁመዋል፡፡

በመሆኑም ረቂቅ ማሻሻያው የአካሄድና የይዘት ግድፈቶች በስፋት የሚስተዋሉበት ሲሆን፣ በረቂቁ ማሻሻያ ላይ ምንም ዓይነት የሕዝብ ውይይቶች ባለመከናወናቸው የሲቪል ማኅበረሰቡን፣ የሚዲያ ሙያተኞችን እንዱሁም የሌሎች መብት ተሟጋቾችንና የማህበረሰብ ድምጾችን እንዳይሰሚ አድርጓል ተብሏል፡፡

እንዲሁም ማሻሻያውን ለማዘጋጀት የተሄደበት መንገድ ግልጽነትና አሳታፊነት የጎደለው ሲሆን የረቂቅ አዋጁ አስፈላጊነት በገለልተኛ አካል በተሰራ ጥናት ስለመሆኑ የቀረበ ማስረጃ አለመኖሩን አዲስ ማለዳ ከመግለጫው ተረድታለች፡፡

በተጨማሪም የረቂቅ አዋጁ የተለያዩ አንቀጾች በስራ ላይ የሚገኘው የመገናኛ ብዙሀን አዋጅ ጥበቃ የሚሰጣቸውን ነጻነቶች የሚገድብ እና የሚዲያ ተቆጣጣሪውን አካል በአስፈጻሚው አካል ተፅዕኖ ውስጥ ይከተዋል የሚል ከፍተኛ ስጋት እንዳለ ተገልጻል፡፡

የማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ አስፈሊጊነት ላይ በጥናት የተደገፈ ማስረጃ እንዲቀርብ እና በባለድርሻ ወገኖች ሰፊ ውይይትና መግባባት እንዲደረስበት እና የማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ በምክር ቤቱ ከመፅደቁ በፊት ትርጉም ያለውና ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያሳተፈ ውይይት እንዲከናወን በአጽንኦት ጠይቀዋል፡፡
@አዲስ ማለዳ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 15:53


🔥#የድል_መረጃ‼️
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር በሰነዘረው መብረቃዊ ጥቃት ባንዳ አድማ ብተናና ሚሊሻ ድባቅ ተመታ‼️

በኢ/ር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ ዋናመሪነት በፊትአውራሪ ኢ/ር ባዩ አለባቸው ዋና ጦር አዛዥነት የሚመራው የአማራ አፈ ኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር አንበሳው ብርጌድ አርበኛ አሊ ሻለቃ መነሻውን ሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ዋና መቀመጫ ከሆነችው ደነባ ከተማ መድርሻውን ደግሞ ሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ሰንከታ ቀበሌ  የአንድ ባንዳ ሚሊሻ ሰብል ስብሰባ አላማ አድርጎ በተንቀሳቀሰ ባንዳ አድማ ብተናና ዘራፊ ሚሊሻ  የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር አርበኛ አሊ ሻለቃ በወሰደችው ድንገተኛ ምት በርካታ ኃይሉ ወደ አፈርነት የተቀየረ ሲሆን ከፊሉ ተበታትኖ እግሩ ወደፈቀደለት መፈርጠጡን ማረጋገጥ ችለናል።
    የአማራን ህዝብ አጠፋለሁ ብሎ በድንፋታ ዘው ወደ አማራ ምድር የገባው የአገዛዙ በርጩማ ተሸካሚ አራዊት ሰራዊት በአሰበው ልክ ሳይሆን በተቃራኒው እየተቃ ይገኛል።
  ይህ በእንዲህ እንዳለ የአማራ ፋኖ ሸዋ እዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር ወሳኝ የሆኑ የብልፅግና ፓርቲ የፋይናንስ ምንጭ ኃላፊና የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት የወታደራዊ መረጃ እንዲሁም በሬድዋን ሁሴን የሚመራው ቁልፍ የመረጃ እና ደህንነት ሰዎችን ከነ ሙሉ መረጃቸው በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገባቸው ሲሆን በቀጣይ የግለሰቦቹን ማንነት፣የምርመራ ሂደቱንና ውጤቱን እንደአስፈላጊነቱ ለህዝብ ይፋ የምናደርግ   ይሆናል።
          "ድላችን በክንዳችን"
©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኘነት ክፍል

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 15:51


የተባበሩት አረብ ኤምሬት በአማራ ህዝብ ላይ በሚፈጸመው የዘር ማጥፋት ከመተባበበር እንድትቆጠብ እና የሀይማኖት አባቶች አብይ አህመድን እንዲያወግዙ እና በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነው የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲቆም በተለያዩ አውሮፓ ፣ አፍሪካ፣ ካናዳ እና አሜሪካ የሚኖሩ የአማራ ዲያስፖራዎች ታላቅ የተቋዋሞ ሰለፍ አካሄዱ፡፡!!!ሙሉውን ከ ABC TV ዩቱብ ቻናል  ታገኙታላችሁ 👇👇👇 https://youtu.be/EuQg3JrtTyg

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 15:44


#በስራ ፈላጊ ስም ተሰራጭተው የአማራን ሕዝብ  የሚሰልሉ ከ120 በላይ ወጣቶችን አሰልጥኖ በጎጃም ምድር ማስገባቱን በቁጥጥር ስር የዋሉ ምልምሎች ለአማራ ፋኖ በጎጃም የሚዲያ ክፍል ተናገሩ‼️

ህዳር 3/2017 ዓ.ም
  አሻራ ሚዲያ

✍️ሰላዮች የሰርጎ ገብ ስልጠና የተሰጣቸው አዲስ አበባ ሲሆን በአብዛኛው የአማራ ተወላጅ ናቸው።

✍️ስራ ፈላጊ በሚል የማንነት መግለጫ መደብ የሚሄዱበትን ወረዳ የትውልድ አድራሻቸው በማድረግ መታወቂያ ተሰርቶላቸዋል።

✍️የሚሄዱበትን ወረዳ እና የቀበሌዎችን ስም እንዲያጠኑ ተደርጓል።

✍️የትውልድ ወረዳና ቀበሌያችን እያሉ በሚጠሯቸው አካባቢዎች ውስጥ የማን ቤተሰብ እንደሆኑ ወይም ዋስ የሚሆኗቸውን ሰዎች እንዲያቀርቡ ሲጠየቁ በልጅነታችን ወጥተን አዲስ አባባ ነው ያደግነው የሚል ምክንያት ያቀርባሉ።

✍️ሰላዮች ለድሮን፣ ለጀትና ለከባድ መሣሪያ ጥቃት መረጃ ሰብሳቢ ሆነው እያገለገሉ ነው።

✍️በአብዛኛው በከተሞች አካባቢ የፋኖ ደጋፊ ናችሁ በሚል ለታፈኑ ፣ ለታገቱ ፣ ለተረሸኑ ንጹሃን አማራዎች መረጃ ሰብሳቢ ሆነው እያገለገሉ ናቸው።

✍️እነዚህን ሰላዮች በፋኖ ልዩ ልዩ መዋቅር ውስጥ የማስገባት ፍላጎት እንዳለም በቁጥጥር ስር የዋሉ ሰላዮች ለአማራ ፋኖ በጎጃም ሚዲያ ክፍል አሳውቀዋል።

✍️ከሰላዮች መካከል 60 የሚሆኑት ከደጀን እስከ ፍኖተ ሰላም ባለው ዙሪያ መለስ፣ 60 የሚሆኑት ከፍኖተ ሰላም እስከ ባሕር ዳር ባለው ዙሪያ መለስ የተሰማሩ መሆናቸው ታውቋል።

✍️እነዚህን ሰርጎ ገቦች ህዝባችንና የፋኖ መዋቅር በጥንቃቄ እንዲከታተላቸው የአማራ ፋኖ በጎጃም ሚዲያ ክፍል ያሳስባል ሲል ለአሻራ ሚዲያ የላከው መረጃ ያመለክታል ።

© የአማራ ፋኖ በጎጃም ሚዲያ ክፍል

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 15:44


ሸበል በረንታ ጎጃም አማራ

ህዳር 03/2017ዓም

አራተኛ ቀኑን የያዘው የበላይ ዘለቀ 8ኛ ክፍለ ጦር ገድል እንደቀጠለ ነው!!

የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ 8ኛ ክፍለ ጦር አራተኛ ቀኑን የያዘ ውጊያ እያካሄደ ይገኛል።

በትላንትነው እለት ህዳር 02/2017ዓም የበላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አካል የሆነው ሽፈረው ገርበው ብርጌድ በሸበል በርንታ ወረዳ የዕዱኀ ከተማን ከቀኑ 11:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 2:00 ለ3 ሰዓታት ተቆጣጥሯል።



ሽፈረው ገርበው ብርጌድ በየዕድኀ ከተማ ባካሄደው ውጊያ 15 የጠላት ሀይል ደምስሶል።የሽፈረው ገርበው ልጆች ሀምሳ አለቃ ማረግ ያለው የጠላት ሀይል እስከወዳኜው ሸኝተውታል።ጀግኖቹ የበላይ ልጆች (3) ሶስት ክላሽ እንኮብ መሳሪያ ገቢ አድርገዋል።
በዚህ ውጊያ ግራ የተጋበው የጠላት ሀይል ህዳር/03/2017ዓም ከቢቸና ከተማ እና ከደጀን ወረዳ ጢቅ
ቀበሌ አንድ ፔንፔ፣ አንድ ዙ23 እና በርካታ ሀይል ይዞ ወደ የዱሀ ከተማ ገብቶል።


የመረጃ ምንጭ ፋኖ Yibeltal Getie ከአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ 8ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

12 Nov, 12:55


የድል መረጃ

ዛሬ ፋኖዎቻችን ሸበል በረንታ የዕድ ውሃ  የስርዓቱን ወንበር ጠባቂ  ምሽግ አርጎ የተቀመጠበት የዕድሗ high school ትመህርት ቤት በመግባት የተሳካ operation ሰርተዋል!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Nov, 04:29


በጉና ሰማይ ስር በጄኔራል መሀመድ ተሰማ የተመራው የአገዛዙ ጦር ጋር የሚደረገው ፍልሚያ 5ኛ ቀኑን ይዟል።

ሞሰቢት ከተማ ላይ በብልፅግና ሰራዊት በርከታ ቤቶች ሲቃጠሉ ንፁሃን ተረሽነዋል።
3ቱ ክፍለ ጦሮች በጥምረት እየለበለቡት ነው።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Nov, 04:24


አዲስ ቅዳም ‼️

“ወታደሮቹ ቦታቸውን ለቀው ሲሄዱ ያገኙትን ሰላማዊ ሰው መሀል ከተማ ላይ አስፓልት ላይ ሲገድሉ ነበር” ሲሉ እማኝነታቸውን የሰጡ ሌላ ነዋሪ፤ ግድያውን “የበቀል ይመስላል” በማለት ገልጸዋል።
“ያገኙትን ወጣት በለው፣ ድፋው፣ አስተኛው እያሉ ነው [የገደሏቸው]። ህጻናት ናቸው፤ የ18 ዓመት፣ የ20 ዓመት የሚሆኑ ወጣቶች ናቸው። በአጋጣሚ ተኩሱ ያባራ መስሏቸው ወደ ውጭ የወጡትን አስፓልት ላይ እንዲሁም ቤት ገብተው መቷቸው” ብለዋል።
የመንግሥት ኃይሎች ‘አድጓሚ ተራራ’ ወደ ተባለ ስፍራ ሲያፈገፍጉ ግድያው ተጽሟል ያሉ ሌላ ነዋሪ፤ የስድስት ሰዎችን አስከሬን በዓይናቸው ማየታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
‘ታግታ እና ደለከስ መገንጠያ’ በተባሉ አካባቢዎች ላይ አብዛኞቹ ግድያዎች መፈጸማቸውን የተናገሩ አንድ ነዋሪ፤ በጥቃቱ ወጣቶች አና ሽማግሌዎች መገደላቸውንም ጠቅሰዋል።
ሌላ ነዋሪም ግድያው “በሦስት ዓይነት መልክ” እንደተፈጸመ ተናግረው፤ ቤት ለቤት እና መንገድ ላይ ከተገደሉት በተጨማሪ አዝመራቸው ውስጥ የተገደሉ አርሶ አደሮችም እንዳሉ አመልክተዋል።
“ሻይ ቤት ተሰብስበው የነበሩ ሰዎችን በር ከፍተው አውጥተው ረሽነዋል። መንገድ ላይ ያገኙትን ረሽነዋል። መኖሪያ ቤትም ተከትለው ገብተው በር ከፍተው ጊቢ ውስጥ ያገኙትን ገድለዋል” ሲሉ ስለ ግድያው ተናግረዋል።”
BBC
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Nov, 04:23


የአብይ አህመድ ተላላኪ ባንዳዎች በየመንገዱ ያገኙትን ንፁሃን እንዲህ በግፍ እየጨፈጨፉ እያስጨፈጨፉ ነው። አማራ የሆነ ሁሉ የፋኖን ፈለግ ካልተከተለ እጣ ፈንታው ይህ ይሆናል። ሌላው ቢቀር ጥሎ መወደቅ ይኖርብናል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Nov, 04:12


ሁሉም ይወቀው!!

 ጨፍ*ጫፊው አብይ አህመድ ከዚህ በፊት ፋኖን ከአገዛዙ ጋር አደራዳሪ ተብለው ወዲያ ወዲህ ሲሉ የነበሩ ግለሰቦችን ከሀላፊነት መነሳታቸው ታውቋል። የተነሱበት ምክንያትም ፋኖን "ከመንግስት" ጋር እኩል በማድረግ በየሚዲያውና ኢምባሲው ደረት እያለካኩ ነው በሚል ነው ተብሏል። በቦታቸውም  ስርዓት ወለድ ባለሀብቶችን ተክቷል። እነዚህ ባለሀብቶች ስራ የጀመሩት ያለፈው አርብ ሲሆን ዋና ተልዕኳቸው ባላቸው ገንዘብ ፋኖን በመግዛት ርስ በርስ መከፋፈል፣ አስተኳሽ በመግዛት ለድሮንና ለአየር ድብደባ ማመቻቸት፣ የብልፅግና የማህበራዊ ሚዲያ ሰራዊትንና ሌሎች አክቲቪስቶችን በገንዘብ በመግዛት የፋኖን ስም ማጠልሸት ነው።

 ሰሞኑን ደቡብ አቸፈር ላይ የተፈጠረው የንፁሀን እልቂትም የእነዚህ ባለሀብቶች ረጅም እጅና የሰሜን ጎጃም የአካባቢው ተወላጅ ተሿሚ ካድሬዎች ጋር በመናበብ እንደሆን ታውቋል። በቀጣይ በተለያዩ የአማራ አካባቢዎች አስተኳሽ በመግዛት ከፍተኛ እልቂት ለመፍጠር ኔትወርክ እየዘረጉ መሆኑንም ደርሰንበታል።

1. በላይነህ ክንዴ 
2. ካሳሁን ምስጋናው /ካሳሁን ካርሎስ
3. ታደሰ ምህረቴ - የወረታ ኢንትርናሽናል ባለቤት
4. ሙሉጌታ ቢያዝን - የባህር ዳሩ ሆምላንድ ሆቴል ባለቤት
5. ዶ/ር መኮንን አይችሉህም - የጋምቢ ቲችንግ ሆስፒታል ባለ ድርሻ
6. ፀጋ አስማረ - የተባበሩት ነዳጅ ማደያ የቦርድ ሰብሳቢ
7. ወርቁ ታምራት - የአማራ ክልል የአሰሪዎች ፈደሬሽም ማህበር ፕሪዝዳንት
8. ኢንጅነር ጌታሁን ሁሴን - የፌደራል አሰሪዎች ማህበር ፕሪዝዳንት
9. ቃልኪዳን ጠብቀው፡-በፋኖ አቸፈር አካባቢ ተይዛ የተለቀቀች

ወሎ አካባቢ 4 ባለሀብቶች ያልተካተቱ ሲሆን ስማቸው እንደደረሰንም የምናካትታቸው ይሆናል።

በተለይም በላይነህ ክንዴና ካሳሁን ምስጋናው የዚህ ተልዕኮ ዋና አስተባባሪ ሲሆኑ አብይ አህመድም እንደሽልማት ለካሳሁን ካርሎስ ጎርጎራ ፕሮጀክትን እንደሰጠው ሁሉ ለበላይነህ ክንዴ ደግሞ የወሎ ሀይቅ ከተማ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክትን ያለምንም ጫረታ እንደሰጠው ሰምተናል። በላይነህ ክንዴ ከዚህ በፊት አሁን ያለው ጦርነት በስራ አጥነት ምክንያት የተቀሰቀሰ ነው ማለቱ አይዘነጋም። የነሱ ስርዓት-ወለድ ሀብት እንዳይደበዝዝ የአማራ ህዝብ ማለቅ አለበት ብለው ወስነዋል።
ድል ለአማራ ፋኖ !
@ከአለም አቀፍ የፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ የተወሰደ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

07 Nov, 04:09


ዐብይ በአማራ ክልል አዲስ የሚማገድ  10ሺ አድማ ብተና 4ሺ ፖሊስ ሊመለምል ነው።

*ትናንት ባህር ዳር ላይ አንድ ከፍተኛ የብልጽግና ደህንነት ባልታወቁ ኃይሎች ተሸኝቷል።

የመሬት ዝርፊያ

*ባህር ዳር ከተማ በዳግማዊ ምኒልክ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ አዲሱ ሚካኤል ፊትለፊት ወረድ ብሎ የሚገኘውን የህዝብ ሃብት የሆነ መሬት የክፍለ ከተማው አመራሮች በከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ይሁንታ

1-በቡና ኮንትሮባንድ ሽያጭ እና ሞጣ ከተማ በሚገኘው የነዳጅ ማድያ ነዳጅ በኮንትሮባንድ በመሸጥ የሚታወቀው ባምላኩ ባንቴ ቤተሰብ ግንባታውን በድብቅ እየተመላለሰ የሚያስፈፅመው ታናሽ ወንድሙ አዝመራው ባንቴ በኩል ወስደዋል።

2- የህግ ጠበቃ የሆነው መንግስቱ ዘለዓለም ቤተሰብ ወስደዋል።

3- አቶ መዓዛው የሚባል ቀድሞ የትህነግ የደህንነት አባል የነበረ በኋላም የሰመርላንድ ሆቴል ስራ አስኪያጅ የነበረ አሁን ወረብ የሚገኘው የሼህ  አላሙዲን የአበባ እርሻ ስራ አስኪያጅ  በመሪነት ከሌሎች የከተማ ቦታ ዘራፊዎችን በማስተባበር ወስደዋል።

4- ህዝባዊ ድጋፍ እና ክብር ያጣው ብልፅግና በመረጃ ሰራተኝነት አገልግሎት ወጣቶችን እንዲሰልሉለት እና እስከ ግድያ ወንጀል የሚያፈፅሙለትን ወጣቶች ለእያንዳንዳቸው ከ200  እስከ 300 ካሬ ሜትር ሰጥቷል። እንዲሁም ለባለሃብቶች ለ5 ዓመት ለኪራይ እንስጣችሁ በማለት ከ600 ሺ እስከ 1 ሚሊየን ብር በመቀበል  ከፍተኛ የመሬት ዝርፊያ እየተፈፀመ ነው። ህዝባችን በድሮን ይጨፈጨፋል እነሱ መሬት መሸጥ እና መግዛት ላይ ተሰማርተዋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 16:24


🔥#ማስጠንቀቂያ ‼️

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ የአገዛዙን የጥፋት ሴራ ለማሳለጥ ለሚጋጋጡ የትምህርት አመራሮች እና ባለሙያዎች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጠ።

መንግስት ነኝ ባዩ የብልፅግናው ይሁዳዊ ስብስብ የአማራን ህዝብ ለማጥፋት ትምህርት ቤቶችን ፣ጤና ተቋማትን እና ቤተ ዕምነቶችን ያነጣጠረ የድሮን እና የከባድ መሳሪያ ጥቃቶችን እየፈፀመ ይገኛል።አማራን ከምድረ ገፅ ለማጥፋት ሰይጣናዊ ፊርማ ተፈራርሞ የወጣው የአብይ አህመድ ቡድን ተማሪዎችን እና መምህራንን ያነጣጠረ ጥቃት ለመፈፀም በርካታ የአማራ ክልል ትምህርት ቤቶችን በድሮን እያቃጠለ መሆኑ እየታወቀ ትምህርት እናስጀምራለን በሚል ማስተዋል የተሳነው እቅድ በማቀድ ተማሪዎችን ሰብስቦ ወደ ግድያ ቦታ የሚወስድ የትምህርት አመራርም ሆነ ባለሙያ የጠላት ሴራ አስፈፃሚ በመሆናቸው ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል።

ስለሆነም በሀገረም ማርያም ከሰም ወረዳ ስር የምትገኙ የትምህርት አመራሮች እና ባለሙያዎች በተለይ የሾላ ገበያ ፣የቱሎፋ፣የቁም ድንጋይ፣የንፋስ አምባ፣የሰኮሩ እና የጉጅበል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የቡልጋ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራንና ሱፐር ቫይዘሮች ከድርጊታችሁ የማትቆጠቡ ከሆነ ከህዳር 02/2017 ዓ.ም ጀምሮ እርምጃ ለመውሰድ የምንገደድ መሆኑን በአክብሮት እናሳስባለን።

© በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ
ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 16:21


ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዘዳንት መሆናቸው ተረጋግጧል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 16:10


የኢትዮጵያ 72% ወይም 86 ሚሊዮን ህዝብ በከፋ ድህነት ውስጥ ይገኛል። የUN & Oxfford ፡ጥናት

ኢትዮጵያ ካላት 120 ሚልዮን ህዝብ 86 ሚልየኑ በድህነት ውስጥ እንደሚኖር አንድ ጥናት አረጋገጠ

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና ኦክስፎርድ በጋራ ያዘጋጁት ይህ ጥናት እንደጠቆመው ህንድ 234 ሚልዮን በድህነት የሚኖሩ ዜጎችን በመያዝ በአለም በአንደኝነት ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

ፓኪስታን በ93 ሚልዮን ሁለተኛ፣ ኢትዮጵያ በ86 ሚልዮን ሶስተኛ፣ ናይጄርያ በ74 ሚልዮን አራተኛ እንዲሁም ዴሞክራቲክ ኮንጎ በ66 ሚልዮን አምስተኛ ደረጃን ይዘዋል።

እነዚህ አምስት ሀገራት ከአለማችን 1.1 ቢልዮን ድሀ ህዝቦች መሀል 48 ፐርሰንቱን እንደሚይዙ የተጠቀሰ ሲሆን ከእነዚህ የአለማችን ህዝቦች መሀል 455 ሚልዮኑ ጦርነት በሚካሄድባቸው ሀገራት ይገኛሉ ብሏል።

ኢትዮጵያ ካላት 120 ሚልዮን ህዝብ 86 ሚልየኑ ወይም 72 ፐርሰንት ገደማው በድህነት ውስጥ እንደሚኖር ቢረጋገጥም ከአጭበርባሪው መንግስት የሚወጡ ተከታታይ ሪፖርቶች ኢኮኖሚው እንዳደገ የሚጠቁሙ ናቸው።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 16:08


በአማራ ክልል ለአንድ ወር የዘለቀው የዘፈቀደ እስር እንዲቆም አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ።

ምነስቲ ዛሬ ጥቅምት 27/2017 ባወጣው መግለጫ የፌዴራል መንግሥት እና የአማራ ክልል በተቀናጀ መልኩ በክልሉ በፈፀሙት የዘፈቀደ እስር ሺዎች ሰለባ መሆናቸውን ገልጿል።

ተቋሙ በክልሉ ከመስከረም 18/2017 ጀምሮ አደግሁት ባለው ጥናት በአራት ማቆያ ቦታዎች ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መታሰራቸውን እንዳረጋገጠ ገልጿል።

በኢትዮጵያ እንዲህ አይነቱ በርከት ያለ የዘፈቀደ እስር ባለፉት አመታት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ከለላ በማድረግ የሀሳብ ልዩነቶችን ለማፈን ጥቅም ላይ እየዋለ ነው ሲልም ወንጅሏል።

በእስር ላይ ቆይተው የተለቀቁ ሰዎች አነጋግሮ መረጃውን እንዳሰባሰበ የጠቀሰው አምነስቲ፤አሁን ካሉት እስረኛ ማቆያ ቦታዎች በተጨማሪ ሌሎች ማቆያዎች እየተገነቡ መሆናቸውን ጠቁሟል።

ምሁራንና የፍትህ አካላት በዘፈቀደ እስሩ ዋነኛ ኢላማ መደረጋቸውንም ሪፖርቱ አመልክቷል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 16:08


የአማራ ፋኖ በጎጃም ሶስተኛ ክፍለ ጦር የቲሊሊ ዘንገና ብርጌድ ህዝብ ግ ንኙነት ከሆነው ፋኖ አለበል አወቀ ጋር የተደረገ ቆይታ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 16:04


ሰበር ዜና

#ማንኩሳ ከተማ በአሁኑ ሰዓት ከ ስርዓቱ ቅጠረኛ ሙሉ በሙሉ ነፃ ወጣለች። 


መረጃው ከ አማራ ፋኖ በ ጎጃም ከ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም /5ኛ/ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት  ደሳለው ሙሉጌታ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 16:00


የአማራ ፋኖ በወሎ አሳመነዉ ኮር እሸት ክ/ጦር አዲስ ወታደራዊ አወቃቀር አደረገ!

የአማራ ፋኖ በወሎ አሳመነዉ ኮር እሸት ክ/ጦርን መስከረም 2 ቀን 2017 ዓ.ም የክ/ጦር እዉቅና መሰጠቱ ይታወቃል።

የእሸት ክፍለ ጦር ወታደራዊ አዛዥ የነበረዉ ሻለቃ ሰማኝ አማረ ከጠላት ጋር አንገት ላንገት ተናንቆ ብዙ ባንዳዎችን እስከወዲኛዉ ሸኝቶ  መስከረም 11 ቀን 2017 ዓ.ም መሰዋትነት መክፈሉ  የቅርብ ትዉስታችን ነዉ። በመሆኑም አሁን ላይ የአማራ ፋኖ በወሎ አሳመነዉ ኮር እሸት ክፍለ ጦር አዲስ ወታደራዊ አወቃቀር በዛሬዉ ዕለት አዋቅሯል።

የእሸት ክፍለ ጦርን እንዲመሩ የተመረጡ አመራሮች እንደሚከተለዉ ተዘርዝረዋል።

1) ወታደራዊ አዛዥ - ፋኖ አያናዉ እንዬዉ
2) ም/አዛዥ - ፋኖ ፍቃድ አበባዉ
3) ዘመቻ መምሪያ ኋላፊ - ፋኖ ማይክል አቸነፍ (ኮስትር)
4) ክ/ጦር አስተዳደር -ፋኖ ደመወዝ ተስፋ
5) ኦርዲናንስ ኋላፊ- ፋኖ መንግስቱ ባዬ
6) ሎጀስቲክ       -ፋኖ እያያዉ ደረሰ
7) ስልጠና መምሪያ - ፋኖ ጌትነት አለምነዉ
8) ፋይናስ              -ፋኖ ያምራል አዱኛዉ
9) ሰብሳቢ     10 አለቃ አንደበት ወንድምነዉ
10) ሕዝብ ግንኙነት ኋላፊ - ፋኖ ተመስገን መልስ
11) የሰዉ ሃይል - ፋኖ ወንድዬ ማረጉ
12) ፋይናስ ወዲተር- ፋኖ እሸት ቢያርጎ
13) የህክምና ባለሞያ- ነርስ አበበ ሞላ በማድረግ ክፍለጦሩን እንደ አዲስ አዋቅሯል።

መረጃው የአማራ ፋኖ በወሎ የላስታ አሳምነው ኮር የሚዲያ ኮሚዩኒኬሽን ክፍል ባለሞያ ጋዜጠኛ ደረበ መኮነን ነው።
==============================

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 05:00


አማራ ይምከር
በሎስ አንጀለስ
Los Angeles, CA

Date: November 10, 2024
Time: ከ3:00 - 6:00 PM

“የአማራው የህልውና ትግል እምርታዎች፤ ብዥታዎች፤ የዲያስፖራው ተሳትፎና ሚና” በሚሉ ርዕሰ ጉዳዬች ምክክር ይደረጋል!

አድራሻ፣

Culver City Veteran Memorial building
Teen center
4117 Overland Avenue
Culver City, CA 90230
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

06 Nov, 04:56


የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለጦር በአገዛዙ በርጩማ አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት አመራሮችና አባላት ላይ በወሰደው መብረቃዊ ጥቃት ድል ተቀዳጀ

ጥቅምት 26/2017ዓ.ም
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

በ ኢ/ር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ ዋና መሪነት በፊታውራሪ ኢ/ር ባዩ አለባቸው ዋና ጦር አዛዥነት የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለጦር በዛሬው እለት በወሰደው የደፈጣ ጥቃት በርካታ የአገዛዙ በርጩማ አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት አመራሮችና አባላት ላይ የህይወት፣የአካል እና የቁስ ኪሳራ ማድረስ ችሏል።
በፊታውራሪ ኢ/ር ባዩ አለባቸው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ዋና ጦር አዛዥ እና በቀኝ አዝማች ይታገሱ አዳሙ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለጦር ወና ጦር መሪ በተመራ በዚህ ልዩ ኦፕሬሽን በርካታ የአገዛን ወንበር አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት በወጡበት እንዲቀሩ ተደርጓል።
የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ አገልጋይ የመርሀቤቴ አመራሮች የአማራን ህዝብ በምን መንገድ ማጥፋት እንዳለባቸው በደብረብርሀን ሲመክሩ ቆይተው የተሰጣቸውን ተልዕኮ ለመፈፀም በአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ታጅበው ወደ ወረዳው መርሀቤቴ እየሄዱ ባለበት ሁኔታ በጀማ ወንዝ ድልድይ አቅራቢያ ልዩ ስሙ ወላሌ ወንዝ እና አጥበረበር በተባለ ቦታ ላይ 5:50 ሰዓት እስከ7:40 ሰዓት ድረስ በቀጠለው ውጊያ እንደተርብ የሚናደፉት የናደው ክፍለጦር ራስ አበበ አረጋይ ብርጌድ አባላት የክፍለጦሩ ተወርዋሪ ሻለቃና የመቅደላ ብርጌድ 3ኛ ሻለቃ የሰራዊት አባላት ባደረጉት ፈጣን ምት በርካታ የጠላት ሃይል ሙትና ቁስለኛ ሲሆን የሞተበትንና የቆሰለበትን ሰራዊት በሶስት (3)የጭነት አይሱዙ ሸራ አልብሶ ወደ መርሀቤቴ አለም ከተማ ጭኖ ወጥቷል።
ይህ በእንድህ እንዳለ የአናብስቶቹን ክንድ መቋቋም ያልቻለው አራዊት ሰራዊት የደረሱ ሰብሎችን እያቃጠለ እና በየመንገዱ ያገኘውን ማህበረሰብ እየደበደበበ ለአማራ ህዝብ ያለውን ጥላቻ አሳይቷል።

' 'ድላችን በክንዳችን' '
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ
የህዝብ ግንኘነት ክፍል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 16:12


የባንዳው ይርጋ ሲሳይ እና የአገው ሸንጎው ሰማ ጥሩነህ አዲስ ዕቅድ...
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 15:40


ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ተኛ ክፍለጦር የምዕራብ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ የሆነችውን ፍኖተ ሰላም ከተማን ከደቂቃዎች በፊት ተቆጣጥሯል።

ዝርዝር መረጃዎችን ይዘን እንመለሳለን።

@ኢትዮ 251 ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 12:32


የድሮን ጥቃት ሸዋ !

አገዛዙ ዛሬም ጭፍጨፋው ተባብሷል።

ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቀወት ወረዳ የለን ቀበሌ ረፋዱ ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት በርካቶች ጉዳት እንደደረሰባቸው ተነግራል::

ይህ የሀብትና ንብረት ውድመትና የንፁሀን ፍጅት ያስተናገደው የድሮን ጭፍጨፋም 5 ንፁሀን ወዲያው ሲገደሉበት ሌሎችም ተጎድተዋል ተብሏል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 11:39


በንፁሃን ደም የሰከረው የአብይ አህመድ ቡድን እብደቱን ቀጥሎበታል።

ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም በደቡብ አቸፈር ወረዳ በዝብስት ንዑስ ከተማ 43 ሲቪሊያንን በጅምላ ጨፍጭፏል። 21 ያህክሉ ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። 😭😭😭

በከተማዋ የተለያዩ አካባቢወች በተከታታይነት በተደረገ የድሮን ጥቃት ጤናጣቢያ እና ትምህርት ቤትን ጨምሮ በርካታ የግለሰብ ቤቶችም ወድመዋል።

ከዚህ በፊት በዚሁ ደቡብ አቸፈር ወረዳ ዲላሞ (ላሊበላ) ላይ አምስት ንፁሃንን መጨፍጨፉ ይታወቃል::

የአማራ ህዝብ ይሔን ኢትኖ ፋሽስት ቡድን አምርሮ መታገል እና ማስወገድ ታሪካዊ ግዴታው ነው።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 10:38


inbox

በቲሊሊ አደጋ መገንጠያ አድርጎ በብራይታ ወደ ሻኳ ቡሬ ለመቁረጥ የሄደ ወራሪ አለ ጥንቃቄ !

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 10:33


ጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር

ተቋማችን የአማራ ፋኖ በጎጃም ካሉት ጠንካራ ፣ የማይሰበሩ እና ተቀራራቢ አቅም  ካላቸው ዘጠኙ ክፍለጦሮች ውስጥ በዘመን ተሻለ ሰብሳቢነት ፣ በኮለኔል አደመ ጦር አዛዥነት እና በጠንካራ ስራ አስፈፃሚ አባላት የሚመራው የጎጃም አገው ምድር ክፍለጦር አንዱ እና ዋናው ነው ።

ይህ ክፍለ ጦር ብዙ ቃላት ቢደረደሩ የማይገልፁት ፣ የነገረ አገው ሸንጎን እና የብአዴንን ጋብቻ ሰባብሮ የወጣ ፣ የሰማ ጥሩነህን ሴራ ወደ ስራ የቀየሩ አናብስቶች የተፈጠሩበት ፣መከራን አልፎ ነፃነት መኖሩን የተረዳ ፣የ ፋኖ ኤፍሬም አጥናፉ እና የፋኖ አዲሱ ቢተውን አላማ የተሸከመ ከዚህ ውጭ የማይሞቀው የማይበርደው ፣ ከጠላት ክላሽ ፣ስናይፐር ፣ መትረጊስ እና ዲሽቃ ሬዲዮ መገናኛ ፣ ጥሬ ብር መማረክ መታጠቅ እና እደገና ማርኮ ማስታጠቅ አዲስ የማይሆኑበት ፣ በየ ጊዜው እጅን በአፍ የሚያስጭኑ ድሎቹን ጠላቶቹ እስኪ መሠክሩ ድረስ እያስመዘገበ ያለ ፣ ከድሮን ጄት ፔንፔ እና መሠል ማሣሪያዎች ሲያስጮህ ቢከርምም መከረኛው ትምህርት ቤት ፣ ተራራ እና ባህር ዛፍ ከመቃጠል  ውጭ በዘመን ተሻለ እና በኮለኔል አደመ  የሚመራው የጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር ፋኖ ዳንግላ  ፣ አዲስ ቅዳም፣ ኮሶበር፣ ቲሊሊ፣ ሰከላ፣ ዱርቤቴ እና የመሣሠሉትን ከተሞች ዘና ብለው ገብተው ባንዳን እና የባንዳ ዘበኞችን አጫውተዋቸው ከመሠለስ የሚያድናቸው የብልግና መንደራዊ ሀይል የለም ።

ይሄ አካባቢ በታሪክ ሲታወስ ቢተወድድ አያሌው መኮነን፣ የብዕር አርበኛው አቤ ጉበኛ፣ ቢተወደድ መንገሻ ጀንበሬ፣ የቀኝ አዝማች ስሜነህ ደስታ ፣ የኛ አርያ ከሆኑት ውስጥም ፋኖ ኤፍሬም አጥፉ ፣ፋኖ አዲሱ ቢተው እና የመቶ አለቃ አሳየ የበቀሉበት ምድር ሰለሆነ ዛሬም ለዘር ምስክርነት የተፈጠሩት የጀግና ዘሮች እንደምድር አሽዋ  አካባቢው ላይ በዝተው ወፈፌውን የአብይን ተላላኪ ባንዳ ቡዳ እንደበላው ማስለፍለፍ ከጀመሩ አመት አልፏቸዋል ።  ዛሬ ላይ  ከጠላት ማርከው እና እረሽነው  እልፎች  ባለ ትጥቅ ያደረጉ ተምሳሌቶቹም ጭምር ናቸው ። 

ይህ ክፍለ ጦር ዛሬ ግዙፍ ጦር ከመሆኑ በፊት አርበኛ ዘመነ ካሴ የዛሬ አመራሮቹን ማረሚያ ቤት ሁኖ ነበር በ 4 የ F 1 ቦንብ እና በ 20,000 ብር ሞራል ተስፈኞቹን ያደራጃቸው ።  ጀግኖቹ አደራቸውን በሚገባ ተወጠው ዛሬ እልፎቹን አየማረኩ በአለም አደባባይ ሲያሳዩ ሲታይ ቀድሞ የሠራቸው መሪ ምን አይነት ህልመኛ መሪ እንደቀረፃቸው ለመገመት አያስቸግርም። ለዚህም መሪያቸን አርበኛ ዘመነ ካሴ ከልብ እናመሠግንሐለን ። 

ከሰከላ እስከ ዳንግላ ፣ ከአቸፈር እስከ ኮሶበር  ድረስ አካቶ የያዘው ክፍለ ጦሩ በዘመን ተሻለ እየተመራ  ከሁሉም የአማራ ፋኖ በጎጃም ክፍለ ጦሮቹ በዘመቻ መቶ ተራራዎች  1ኛ  መውጣቱን በአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል ሰብሳቢ እና ወታደረዊ አዛዢ ሺ አለቃ ዝናቡ ልንገረው ሲመሠከር ሰምተን እጅግ ተደሰተናል ።

በመጨረሻም ሁሉም የጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር አመራሮች ፣ አባሎች እና ደጀኑ ህዝባችን ከሌሎች በየደረጃው ከሚገኙ የተቋሙ አመራሮች ጋር በአንድነት በመሆን ተቋማችን እና መሪዎቻችን  በመጠበቅ ለተሻላ ወትሮ ዝግጁነት እንድትገኙ ወንድማዊ ምክሬን መስጠት እፈልጋለሁ ሲል የአማራ ፋኖ በጎጃም ም/ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ፋኖ ግሩም ምሳሌ ለአሻራ ገልጿል።

አዲስ ትውልድ ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣ አዲስ ተስፋ !
                              ፋኖ ግሩም ምሳሌ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 10:28


የአማራ ፋኖ በወሎ እጅግ በጣም ስትራቴጅክ ናት የምትባል ከተማ ውስጥ ገባ!!

ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ/ም ዶሮ ሲጮህ በጀመረው ፍልሚያ የሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ መቀመጫ የሆነችው ሙጃ ከተማ ውስጥ ፋኖ መግባቱ የተገለጸ ሲሆን በእግረኛው ብቻ ሳይሆን በሜካናይዝዱ የጠላት ሰራዊት የዙ-23 ተኩስ መአት በታጀበው በዛሬው ከባድ ውጊያ ከወገን በኩል የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ኮር ቅርንጫፎች ከሆኑት ሰባት ክፍለ ጦሮች መካከል:-

በሻለቃ ብርሀን የሚመራው ጥራሪ ክፍለ ጦር በአንድ በኩል የተሰለፈ ሲሆን፣

በኮማንዶ ዘላለም ሲሳይ የሚመራው ተከዜ ክፍለ ጦር እና ከማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ውስጥ ደግሞ በሻለቃ ምስጋን አዛዥነት ወደ ግዳጅ የገባችሁ አንደኛ ሻለቃ የፋኖ ኃይል በሌላ አቅጣጫ ወደ ሙጃ ከተማ ሲገባ፤

ሶስተኛው ኃይል ደግሞ ከተማይቱን የወረራት ከራያ ግምባር ተቀንሶ መጥቶ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን በአርበኛ ጌታሁን ሲሳይ የሚመራው አሳምነው ክፍለ ጦር፣ በአርበኛ ደባሽ የሚመራው ሀውጃኖ ክፍለ ጦር እና በአርበኛ እንድሪስ ጉደሌ የሚመራው የጊራና ለሽርጡ ክፍለ ጦር እያንዳንዳቸው አንድ ሻለቃ የፋኖ ኃይል በማዋጣት አዝምተው በቅንጅት ጠላትን ድባቅ ሲመቱት:-

ከመከላከያ በተጨማሪ 150 የጊዳን ወረዳ ሆዳም ሚሊሻዎች በአውደ ውጊያው ላይ ተሰልፈው ስለነበረ ድንገት ሳያስቡት ተቆርጠው አይቀጡ ቅጣት ተቀጥተዋል:: ገሰሰ የሚባል የግዳን ሚሊሻዎች ጠርናፊም ስምጥ ይግባ ስርጥ አልታወቀም ተብሏል::

በዛሬው ውጊያ የተማረኩ የጥምር ጦር አባላት መኖራቸው የተገለፀ ሲሆን ውጊያውን በበላይነት ፋኖ ኮሎኔል አባይ እና ፋኖ በለጠ ሸጋው ከኮማንዶ ዘላለም ሲሳይ፣ ሻለቃ ብርሀን አሰፋ እና ሻለቃ ምስጋን ጋር ሆነው እንደመሩት ለማወቅ ተችሏል::

የአሳምነው ወንድሞች ልክ እንደ ጋሸና ስትራቴጅክ የጦር ሰፈር የምትባለውን ሙጃ ከተማን ከአብይ ግሪሣዎች የማጽዳት ስራ እየሰሩ ዙሪያ ገባውን ፍልሚያ ላይ መሆናቸውንም ነው ምንጮች የገለፁት::
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 10:21


ሰበር የድል ዜና
ሜጫ ዳጊ ከተማ💪
የአማራ ፋኖ በጎጃም ኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ጊወን ሻለቃ ከጠዋት 12:00---4:00 በተደረገ ከባድ ውጊያ 3-"ምሽግ" በመስበር ጠላትን ረፍርፈውታል!
ለቁጥር የሚያታክት ሙት እና ቁስለኛ ማድረግ ችሏል።
የብርጌዱ ህዝብ ግንኙነት
@ፋኖ ጌታነህ ጓዴ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 10:19


ከኮሶበር ወደ ቲሊሊ 1ዙ23  2FSR ይዞ  እየተንቀሳቀሰ የነበረው የጠላት ኃይል በቆረጣ ተደምስሷል !!
የተረፈው ተመልሶ ፈርጥጧል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 10:19


የአማራ ፋኖ ልጂ እያሱ ኮር ራምቦ ክፍለጦር አንደኛ እና ሁለተኛ ሻለቆች ከፍተኛ ውጊያ ማካሄድ ላይ ናቸው።

ጥቅምት 26/2017
የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ዛሬ ጎህ ሲቀድ ከደቡብ ወሎ ተሁለደሬ እና ወረባቦ ወረዳ ወደ ሰሜን ወሎ በመንቀሳቀስ በሰሜን ወሎ ሀብሩ ወረዳ ላይ ጊራና አካባቢ ያለው አቻው የጥፋት ቡድንጋር በመናበብ መርኮታ እና ኮለቦ አካባቢ የሚገኘውን የፋኖ ሃይል ለማፈን አስፍቶ የተጠጋውን ሃይል ልጂ እያሱ ኮር የራምቦ ክ/ጦር 4ኛ እና 2ኛ ሻለቆች እያርገበገቡት ይገኛል።

አካካባቢው ላይ ያሉ የመረጃ ምንጮች እንደገለፁት ጠላት ከወረባቦ እና ከተሁለደሬ አቅጣጫ መጠጋቱን ተከትሎ ፋኖዎቹ  መርኮታ የነበረውን ሃይል ወደ ኮለቦ እና መነዮ ኮረብታዎች በማፈግፈግ በድሽቃና በብሬን ሚሌ ወንዝ ላይ በርካታ የጠላት ሃይል ሙት እና ቁስለኛ ያደረጉ ሲሆን ከወደ ሰሜን ጊራና አቅጣጫ የተጠጋውን ግሪሳ ጊቾና ፊንጫዋ ላይ ዘግተው ይዘውታል።

ይሁንጅ ውጊያው አሁንም እንደቀጠለ ሲሆን ዝርዝር መረጃው እንደደረሰን የምናጋራችሁ ይሆናል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 10:01


እናንተ የፋኖ ደጋፊ እና ፋኖ ናችሁ በሚል የኦሮሙማው መንግስት በማእከላዊ ኢትዮጵያ ጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ ዉስጥ እና ወልቂጤ ከተማ በአማራ ተወላጆች ላይ ያነጣጠር እስር እና መፈናቀል እየተፈፀመ ነው!!!ሙሉውን ከ ABC TV ዩቱብ ቻናል  ታገኙታላችሁ 👇👇👇 https://youtu.be/G6yLztLq4-Y

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 09:52


#ጥንቃቄ_መልክት!

የጠላት ሀይል ከኮሶበር ወደ ቲሊሊ 1ዙ23  2FSR ጠላት እየተንቀሳቀሰነው

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 09:51


#ጠላት_እየተገረፈ_ነው‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ/ክ/ጦር በተለያዪ ግምባሮች ጠላት እያስጨነቀው ይገኛል።

1ኛ: ደጃች አሰቦ ቡሬ ዳሞት ብርጌድ፣ ወምበርማ ብርጌድ፣ጓጉሳ ብርጌድና ወርቅአባይ ብርጌድ በጥምረት ቡሬ ከተማ በመክበብ ጠላትን እየገረፉት ይገኛሉ

2ኛ.ገረመው ወንዳወክ ብርጌድና እና አረንዛው ዳሞት ብርጌድ ፍኖተሰላም ዙሪያ ፣ ጅጋ እና ሆዳንሽ ግምባር ጠላትን እያርበደበዱት ይገኛሉ

                  ክፋት ለማንም
                  በጎነት ለሁሉም!!
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!

    ©የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

05 Nov, 09:50


ጎንደር‼️

ከምዕራብ ጎንደር ዞን ልዩ ልዩ ወረዳ እና ቀበሌዎች በፋሽስቱ መከላከያ ታግተው 
በማዕከላዊ ጎንደር ጭልጋ ወረዳ ሰራባ መከላከያ ካምፕ የታሰሩ ከ 200 በላይ የሚሆኑ አምሓራዎች ሰቆቃዊ ድብደባ እየደረሰባቸው መሆኑ ተሰምቷል።
አብዛኛዎቹ የአካል ጉዳተኛ ሲሆኑ፣ በሞት እና ህይወት መካከል የሚገኙም አሉ ተብሏል።

ከምዕራብ ጎንደር ወረዳዎች እና ከተሞች ታዋቂ እና ተሰሚነት ያላቸውን አምሓሮች በመምረጥ አግተው ወደ ሰራባ ወታደራዊ ኮንሰንትሬሽች ካምፕ ካስገቡ በኋላ፣ ርሃብ
ግርፋት እና ስነ-ልቦናዊ ጉዳት የሚያስከትሉ ግፎች እየተፈፀመባቸው እንደሆነ የውስጥ ምንጫችን ለሞዐ ሚዲያ አድርሶናል።

በነዚህ ንፁሃን አምሓሮች ላይ የሚፈፀመው ግፍ ዋና መሪ የፋሽስታዊ አገዛዙ መሳሪያ መከላከያ ቢሆንም የቅማንት ማህበረሰብ ወካይ ያልሆኑ የአካባቢው የቅማንት ተወላጅ ሚሊሻዎች… የአምሓሮችን መከራ እና ግፍ ፈፃሚ ሆነው ታይተዋል ተብሏል።

እንደ ምንጫችን መረጃ ከሆነ፣ እነዚህ ከጎንደር ልዩ ልዩ ወረዳዎች ታግተው የተሰበሰቡ ሲቢል ነዋሪዎች ከወራት በፊት ወደ ጭልጋ ሰራባ ወታደራዊ ካምፕ የገቡ ሲሆን… አብዛኛዎቹ አካል ጉዳተኛ ተደርገዋል ብሏል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 12:43


ደፈጣ ጥቃት ፈለገ ብርሀን ከተማ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ 8ኛ/ክፍለ ጦር ስር የሚገኜው ሶማ ብርጌድ በትናንትናው እለት ጥቅምት 24/2017ዓም ከደብር ማርቆስ ከተማ በመነሳት በእናርጅ እናውጋ ወረዳ ፈለገ ብርሀን ከተማ በጉዞ ላይ በነበር የጠላት ሀይል የጫነ መኪና ላይ በተወሰደ የደፈጣ ኦፕሬሽን ሶስት ወታደራዊ አመራሮችን እስከወዳኜው ተሸኝተዋል።

በዚህ የደፈጣ እርምጃ ተስፋ የቆረጠው የአገዛዙ ሀይል በፈለገ ብርሀን ከተማ የግለሰብ ቤቶችን በር እየሰበር ገንዘብ ሲዘረፈ ውሏል፣በከተመዋ የሚገኙ ንፁሀን ሰዎችን በዱላ እና በአፈሙዝ ሲደበድብ ውሏል።

ይበልጣል ጌቴ የ8ኛ ክ/ር ህዝብ ግንኙነት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 11:00


🔥#ጥንቃቄ_መልክት!

ህዝብን በጅምላ የሚጨፈጨፍዉ በዳቦ ስሙ ኦነግ ሸኔ (የኦሮሞ Plan B) ታጣቂ ቡድን ኬሚሴ ውስጥ የከባድ መሳሪያ ልምምድ እያደረገ እንደሆነ መረጃዎች እየወጡ ነው።

ከወራት በፊት 10 ሺ የኦነግ ሸኔና ኦሮሚያ ልዩ ሃይል ሰራዊት በሸመልስ አብዲሳ ትዛዝ ወደ ኬሚሴ መግባቱ የሚታወስ ሲሆን ከሰሞኑ አዲስ የጦርነት እንቅስቃሴ ሊኖር ስለሚችል በአካባቢው እና አጎራባች የምትገኙ የአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች ጥንቃቄ እንድታደረጉ የንስር አማራ የመረጃ ምንጮች አሳስበዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 10:26


አሸባሪው የአባይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት በአማራ ክልል ህፃናት ሴቶችን አስገድዶ እየደፈረ ነው! እሄን ቆሞ ከማየት ሞት ይሻላል😡

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 10:15


271 የአብይ ሰራዊት በ10 ቀን ከድቷል ‼️

ስቦ ማስከዳት እና ስቦ መምታት ተጠናክሮ ቀጥሏል።በዚህ መሰረት ከጠላት ካምፕ ከድተው የወጡ የአብይ አሕመድ ስልጣን አስጠባቂ ጦር የአማራ ፋኖ በጎጃምን ተቀላቅለዋል።
1ኛ ክ/ጦር = 37
2ኛ ክ/ጦር መብረቁ ተፈራ ዳምጤ 32
3ኛ ክ/ጦር ጎጃም አገው ምድር =84
4ኛ ክ/ጦር ጃዊ =30
5ኛ ክ/ጦር ራስ መንገሻ ቲከም 34
6ኛ ክ/ጦር ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ 17
8ኛ ክ/ጦር በላይ ዘለቀ 22
9ኛ ክ/ጦር ሳሙኤል አወቀ 15 በአጠቃላይ 271 ገቢ ሆኗል።

©ጥላሁን አበጀ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 08:35


የበታች አመራር የሆኑ ሀሉት የመከላከያ አባላት
ዛሬ ሰኞ የደምበጫውን ኢንጅነር ክበር ተመስገን
ብርጌድን እስከ ክላሻቻው ተቀላቅለዋል!

ቀይ ሽርጥ ያደረገው(ጥቁር ክላሽ) 50 አለቃ
ማዕረግ ያለው የሞርተር ምድብ አዛዥ ሲሆን
ሌላኛው 10አለቃ ማዕረግ ያለው ሞርታር ተኳሽ ነው

ሌሎች የመከላከያ አባላትም ሳይረፍድ ፋኖን
እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን!!
ድል ለአማራ ፋኖ።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 08:34


የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና
ተጋድሎ መሐል ሳይንት ቀበሮ ሜዳ


የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር ቅርንጫፎች የሆኑት አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር እና ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለጦር በጋራ  ድል ተቀዳጁ!

በመሃል ሳይንት ወረዳ ደንሳ ከተማ ከትሞ የተቀመጠው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ዛሬ ረፋዱ ላይ ወደ መካነሰላም ለመሄድ አገር አማን ብሎ በመጓዝ ላይ ሳለ  የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር ክንፍ የሆነው በፋኖ ጎሹ ሳይንቴው የሚመራው አትሮንስ ብርጌድ እና በፋኖ በለጠ አከለ የተመራው ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለጦር  ቀበሮ ሜዳ ላይ መብረቃዊ  የደፈጣ ጥቃት በማድረስ በርካታ ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል ሲል የአትሮንስ ብርጌድ ዋና አዛዥ ጎሹ ሳይንቴው አስታውቋል።

የአማራ ፋኖ በወሎ ቃል አቀባይ ፋኖ አበበ ፋንታው

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 08:28


ሰበር የድል ዜና❗️
ጎፋ ክ/ጦር በጉጉፍቱ ከተማ አቅራቢያ ቁልቢ በተባለ ቦታ ጀብድ ሰርቷል። 1-ብሬን እና 10ሽህ የብሬን ተተኳሽ እና 3-የብሬን ሸንሸል
20-ክላሽንኮቭ መሳሪያ
26 -ሙት ሲያደርግ 6- ቁስለኛ እና 3-ምርኮኛ በእጁ ማስገባት ችሏል!


via:የጎፍ ክ/ጦር ቃል አቀባይ
ድል ለአማራ ፋኖ

@Negedeamharas

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 08:25


#Inbox | የጥንቃቄ መረጃ❗️

በተለያዩ አካባቢወች አገዛዙ አፈሳ እያደረገ ሲሆን አሁን ደግሞ በደሴ ከተማ አንድ ሚኒሻ ሁለት ሰወችን እንዲያመጣ ግዳጅ ተሰጥቶት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን  ምንጮች ገልፀውልኛል::

በተጨማሪም ደሴ የአገዛዙ መፈንጫ እየሆነች ነው አናብስቶቹ ጎብኟት ሲሉ ምንጮች ገልጸዋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 08:25


የበታች አመራር የሆኑ ሀሉት የመከላከያ አባላት
ዛሬ ሰኞ የደምበጫውን ኢንጅነር ክበር ተመስገን
ብርጌድን እስከ ክላሻቻው ተቀላቅለዋል!

ቀይ ሽርጥ ያደረገው(ጥቁር ክላሽ) 50 አለቃ
ማዕረግ ያለው የሞርተር ምድብ አዛዥ ሲሆን
ሌላኛው 10አለቃ ማዕረግ ያለው ሞርታር ተኳሽ ነው

ሌሎች የመከላከያ አባላትም ሳይረፍድ ፋኖን
እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን!!
ድል ለአማራ ፋኖ
ቆጋ ሚዲያ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

04 Nov, 08:24


ባንዳው ምንሻ እና ፖሊስ በአሁን ሰዓት ከእብናት በመነሳት ወደ አንቦ ሜዳ አቅጣጫ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው። ሁኔታቸው የሚቆዩ ይመስላል ቁርጥያቸውን ተሸክመዋል የብልፅግና አሽከሮቹን ከስብሰባ ሊቀበል ነው የሚባል ነገር አለ መልዕክቱን አድርሱ ለጀግኖቻችን።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 19:00


አሳዛኝ የግፍ ዜና‼️

የተጨፈጨፉ ወጣቶች ቁጥር 25 ደርሧል።
ከፋኖ መዋቅር ውጭ ሆኖ በከተማ የሚኖር የአምሓራ ወጣት እጣ ፋንታ !

ዘረኛውና አረመኔው አገዛዝ በአዲስ ቅዳም የአማራ ወጣቶችን በአማራነታቸው ምክንያት ብቻ በጎዳና እያስቆመ በአደባባይ ረሽኗል!

ይሄን እያየህ በከተማ የተቀመጥክ ወጣት የሞት ሰልፍ፣ ለእርድ ተራ የምትጠብቅ የቄራ በግ መሆንክን አውቀህ ወጥተህ እየጣልክ ውደቅ፣ ለነፃነትህ ፋኖን ተቀላቀል!

ይህ አገዛዝ መሸነፍ መደምሰስም አለበት!
ዘር አጥፊ ነው!
https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 13:11


1, አዎ፣ እኔም ዐማራ ነኝ፣
የዘር ማጥፋት ለታወጀበት፣
የዘር ማፅዳት ለተፈፀመበት የዐማራው ወገኔ ድምፄን አሰማለሁ።
አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!

2, አዎ፣ እኔም ዐማራ ነኝ፣
ከሰማይ በድሮን፣ በምድር በከባድ መሳሪያ ለሚጨፈጨፈው ዐማራ ድምፄን አሰማለሁ፣ አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

3, አዎ እኔም ዐማራ ነኝ፣ ባቀናት ሀገሩ ፣ ወደ አዲስአበባ አትገባም ፣ተብሎ ለሚገደለው፣ ለሚታገተው፣ ለሚዘረፈው ዐማራው ወገኔ ድምፄን አሰማለሁ፣ አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

4, አዎ ዐማራ ነኝ፣ በልማት ስም የሚደረገውን ማፈናቀልና፣ የቅርስ ውድመት አጥብቄ እቃወማለሁ፣
አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

5, አዎ አማራ ነኝ፣ በሀይማኖት ተቋማት ላይ የሚደረገውን ውድመትና፣ የሀይማኖት አባቶች ግድያን በእጅጉ አወግዛለሁ፣
አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

6, አዎ ዐማራ ነኝ፣ በኢትዮጵያ በአራቱም ማእዘናት፣ የጅምላ እስር ለታወጀበት የዐማራው ወገኔ ድምፅ እሆናለሁ! አዎ የፊታችን November 16 በስቶኮልም ከተማ በሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ እገኛለሁ!
አንተስ?አንቺስ?እርስዎስ?

ሰዐት፣ 15:00-17:00
ቦታ መነሻ፣ mynttorget (ከፓርላማው መሰለፊያ)
በ Normalmstorg በማድረግ ፣ ማጠናቀቂያውን Sergels torg ( T-centaralen) ያደርጋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 12:45


#ደፈጣ-ግንደወይን

የአማራ ፋኖ በጎጃም ሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር አረንዛው ጎንቻ ብርጌድ 4ኛ ሻለቃ የፋሽሽቱ የአብይ አህመድ ሰራዊት ከግንደወይን ደብረ ወርቅ ካድሪዎችን ለመቀባበል እንቅስቃሴ እያደረገ ባለበት ሁኔታ "ጭየ ቃጥላ "ተራራ ላይ በአደረገችው የደፈጣ ጥቃት በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት ሲደመሱሱ 15 ሲቃ ላይ ያሉ ሰራዊቶቹን ተሸክሞ ጠላት  ወደ መጣበት ተመልሷል ሲል ፋኖ ባዬ ደስታ ለአሻራ ሚዲያ ገልጿል።

      ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ በጎጃም የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ባየ ደስታ መከንን
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 12:27


መተኪያ የሌላቸውን ውድ ወንድሞቻችን ገብረን ነው እዚህ የደረስነው

ጥቅሞት 24/2016 ዓ.ም ከወራሪው እና ከሀገር ሀፍራሹ ሰራዊት ጋር በአዴት ወረዳ አይባር ቀበሌ ከጧቱ 12፡00 እስከ ምሸቱ 11፡00 ሰዓት ላይ ጠላትን ጉርቦ ለጉሩቦ ሲተናነቅ ውሎ እጅግ የምንወደውና የምናከብረው ትንታጉና አርቆ አሳቢው ጓዳችንን ዘሪሁን የተሰዋበትን ቀን የሙት ዓመት መታሰቢያ!!!

ወንድማችን ዘርሽ የተሰዋህለትን አላማ እኛ ጓዶችህ ከግብ ለማድረስ ከመቸውም ጊዜ በላይ ጠንክረን እንታገላለን።

#ዘርሽ_ነፍስህ_በሰላም_ትረፍ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 12:11


አስቸኳይ መረጃ!

አሁን በዚህ ሰዓት የብልፅግና አመራሮች ከደብረማርቆስ መስከረም ሆቴል ወጥተው ወደ ባህርዳር እያመሩ ነው ።
መረጃም በፍጥነት ይዛመት!!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 05:36


ደፈጣ
የ፲ አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ  ብርጌድ በአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ወታደሮች ላይ ድል ተቀዳጀ

..... 210/15.....
ዛሬ በቀን 23/02/2017 ዓ/ም ከቀኑ 6:30 አካባቢ ጠላት በፒቲአር እየተመራ ከመሸገበት አድጓሚ ተራራ መዉጣቱን እና መዳረሻዉ በዉል እንደማይታወቅ የጉዞ አቅጣጫዉ ግን ወደ ፋግታ መሆኑን ከአድጓሚ ተራራ የተቀመጡ የፋኖስ የዉስጥ መረጃ ለምን፲/አለ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ አመራሮች ሹክ አሏቸው። አናብስቶቹም "እስኪ ትንሽ ቀረብ ይበል ከተማዋን መልቀቁ ለእኛ ይመቸናል" ሲሉ መክረዉ 3:00 ስዓት በትግስት ጠበቁት በዚህ የፋኖ ዝምታ የልብ ልብ የተሰማዉ ጠላትም ከተነሳበት አድጓሚ ተራራ እስከደረሰበት ጉላ ቀበሌ 3.5ኪሎ/ሜ የሚሆን እርዝመት 3:30 በጨረሰ ጉዞ አጠናቅቆ 9:45 ሲል ጉላፕ ደረሰ አናብስቶቹም 10:00 ስዓት አካባቢ በአንድ የፊሽካ ጩኸት ተቀሳቅሰዉ ድንገት ጉላፕ አፋፍ ላይ አነቁት። ይህ ተርብ የሆነ የፋኖስ እንቅስቃሴ የደረሰው የብርሀኑ ጁላ ጦርም ገና ሳይተኮስበት ወደ ሁዋላ እግሬ አዉጭኝ ብሎ በመፈርጠጥ ሲመጣ 3:30 የጨረሰበትን መንገድ በ15 ደቂቃ በማጠናቀቅ ቮልትን ባስናቀ ፍጥነት ወደ ምሽጉ አድጓሚ ተራራ ገብቷል።
መረጃው የተሻገር አደመ ከ፲/አለ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህገ/ግንኙነት ነው

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 05:32


(ከላይ የቀጠለ)

ከከተማ የወጣ ሐይል በጀርባ ይመታኛል ያላለው የጠላት ኃይል በሞሰቢት መገንጠያ ግምባር ሲዋጋ የነበረ የአብይ ወንበዴ ቡድን የከተማው ፋኖ በጀርባ ገብቶ ቂጥ ቂጡን ሲወቃው ፍርጠጣው ለቀረፃ ስላልተመቸ ለጊዜው እንለፈውና ወደ አዳምነህ መንግስቴ እንለፍ።
ፈንድቃ የተቀመጠ የወንበዴው ቡድን ሞሰቢት የተቀመጠ ኃይሌ ተመታብኝ ሳይሆን ማን ግጠም ብሎታል እኔ ላይ አይምጣ እንጅ ይበለው በሚል አኳሀን ድምጡን አጥፍቶ ቁጭ አለ።ዳሩ ግን በኮማንዶ ይከበር የሚመራው የበላይ ዘለቀ ሻለቃ አንድ ጠምዶ ተቀምጦለት ኖሯል ነፍሴ አውጭኝ እያለ ነው።

በተቀጣጠለው ውጊያ የተደናበረው ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ ሔሊኮፍተሯ ዘገየች እኮ? ከአዛዡ መሐመድ ተሰማ ጋር የተደዋወለው የፍራቻ ጥያቄው ነበር።ከመቀፅበት ሔሊኮፍተሯ ሙሉ ተተኳሽ በመያዝ ሜቴክ ከባቢ ባለው ሜዳ ላይ አረፈች።

በፍጥነት ተተኳሹ ከወረደ በኃላ በአንቡላንስ ከእየ አቅጣጫው የሰበሰቡትን ቁስለኛ አመራር በእስትሬቸር ወይም ወሳንሳ እየተሸከሙ ወደ ሔሊኮፍተሯ ማስገባታቸውን ቀጥለዋል።
ከደቂቃዎች ትይንት በኃላ ጀኔራል አዳምነህ እባካችሁ ቁስለኛውን ተውትና እኔን አሳፍሩኝ የምልጃ ቃሉ ነበር።

ድል በድል ሲሆን የዋለው የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር የፋኖ አባላት የሚፈልጉትን ጀብድ ከፈፀሙ በኃላ ወደየመጡበት አቅጣጫ ለመውጣት እንቅስቃሴ አደረጉ።
ከዚህ ቀደም በተደረገው የደብረ ማርቆሱ ፊልም የሚመስለው ውጊያ ከውጊያ መልስ ጦሩ ወደየቤቱ መሔዱን ከባንዳዎች ሲሰማ ጠላት ተከትሎ ለቅለቂታ መድረሱ ይታወሳል።

በመጣ እግሩ አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ መመለሱም ይታወቃል።ዛሬም የለመደች ጦጣ እንደዛኛው ቀን ፋኖ ተዋግቶ ይሔዳል መስሎት ዛሬም ተከታትሎ የገፈላ ድልድይ ድረስ ቢመጣም ፋኖ ግን ወይ ፍንክች ምሽጉን ሰርቶ ጠላትን እየጠበቀ ነው።
ጠላትም በሉ ይሔ ነገር አያዋጣም የሞተብንንና የቆሰለብንን ብናነሳ ይሻላል በማለት ወደመጣበት ተመልሶ ገባ።
ጠቅለል ሲል በዛሬው እለት በነበረው ውጊያ በስም ለጊዜው ያልታወቁና የቁጥር መጠናቸው ያልታወቀ አመራሮችና ብዛት ያለው ማለትም ከስልሳ እስከ መቶ ሀያ የሚደርስ የጠላት ኃይል ሙትና ቁስለኛ ሆኖ በየጤና ጣቢያውና ሆስፒታሉ እተጯጯኸ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።

እንግዲህ ፶ አለቃ ሙሉ ስዩም የተመራው የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ፣በአርበኛ እያሱ የተመራው የቀስተ ደመና ብርጌ እንዲሁም በአስር አለቃ አንሙት የተመራው ሳተናው ሻለቃ ከበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ፣በኮማንዶ ይከበር ጥላሁን የተመራው ሻለቃ አራት የበላይ ዘለቀ ብርጌድ በክፍለ ጦራችን የጦር አመራሮችና በክፍለ ጦራችን የጦሪ መሪ ፶ አለቃ ታደሰ ልንገሬ የተመራው የዛሬ ውጊያ እጅን በአፍ የሚያስጭን ጀብዱ ተፈፅሟል።
በአማራ ፋኖ በጎጃም ስመ ጥር የሆነው የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር በጀግና አዋጊዎቻችንና ጦሪ መሪዎቻችን መከባበርና መደማመጥ አሁንም ታሪክ መስራቱን አጠናክሮ ይቀጥላል።
አማራነት ህያውነት
አማራነት ዘላለማዊነት
ድል ለአማራ ፋኖ
አዲስ አብዮት
አዲስ ድል
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
በወንበዴዎች ወንበር የማይናውዝ አዲስ ትውልድ በክንዳችንና በአንደበታችን እንፈጥራለን።

©የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ አርበኛ መ/ር ታደገ ይሁኔ(ሸርብ)
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 05:31


🔥የጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ ፍርጠጣ እና የሞሰቢት ጀብዱ እንዲሁም የማረሚያ ቤቱ ታሳሪዎች ዘገምተኝነት…‼️
~~~~~~~~///~~~~~~~~~
የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር በደብረ ማርቆስ ከተማ አስደማሚ ጀብዱ ፈፅሟል።
በየቀኑ ታሪክ መስራት ልማዳቸው የሆኑት የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር የፋኖ አባላት በዛሬው እለት በሞሰቢት፣በፈንድቃ ፣በማረሚያ ቤት እንዲሁም በሲቪል ሰርቢስ መስሪያ ቤት ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት በጠላት ላይ አድርሰው ውለዋል።
አራት ብርጌዶች የተሳተፉበት ይህ አስገራሚ ውጊያ የጀኔራል አዳምነህን ፍርጠጣ ለደብረ ማርቆስ ህዝብ ፊልም እንደሚከታተል ታዳሚ ሲያስገርመው ውሏል።
የተሳተፉ ብርጌዶች ስም ዝርዝር
፩, በረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ
፪,ቀስተ ደመና ብርጌድ
፫,በላይ ዘለቀ ብርጌድ
፬,ኢንጅነር ክበር ተመስጌን ብርጌድ

ከሰሞኑ በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር አባል ብርጌዶች የሚንቀሳቀሱበትን ቀጠናዎች እይዛለሁ ብሎ የተንቀሳቀሰው የጠላት ኃይል ከደብረ ማርቆስ ተነስቶ ደብረ ዘይት የሚባልን ቀበሌ መያዙ ይታወቃል።በአማራ ፋኖ በጎጃም በሚንቀሳቀስባቸው ወረዳዎች ደግሞ የጠላት ኃይል ቀበሌ መያዝና መቀመጥ ይቅርና ወረዳ ዋና ከተማዎች ላይም ተረጋግቶ መቀመጥ እንደማይችል ይታወቃል።በመሆኑም ደብረ ዘይትና ፈንድቃ የሚባሉ ቀጠናዎችን በሁለት አቅጣጫ አስፍቶ ከደብረ ማርቆስ በመውጣት ለመቆጣጠር ቻለ።
የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር የፋኖ አባላት ደግሞ ቀበሌዎችን አስይዞ መቀመጥ እንዲህ በቀላሉ የሚታይ አድለምና የክፍለ ጦሩ አመራሮች በክፍለ ጦሩ የጦር መሪ ለምክክር ተቀመጡ።
የውሳኔ ሀሳብ ላይ ለመድረስ እና ደብረ ማርቆስ ላይ ተቀምጦ ህዝባችንን እያሰቃዬ ያለውን የጠላት ኃይል እንዴት መምታትና የጠላትን እቅድ ማክሸፍ እንዳለባቸው ሁሉም ተመካከሩ።
የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ጦር አዛዥ ፶አለቃ ታደሰ ልንገሬ የሚመለከታቸውን የክፍለ ጦር አመራሮች ሰብስቦ ምክክሩ ተካሔደ።
በምክክር ሒደቱ
፩, የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ጦር አዛዥ እንዲሁም የበላይ ዘለቀ ብርጌድ ሰብሳቢ ፶ኛ አለቃ ታደሰ ልንገሬ(ጉሬዛው)
፪, የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር የፀጥታና ማህበራዊ ዘርፍ ኃላፊ እንዲሁም የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ጦር አዛዥ አርበኛ ዮናስ እናውጋው(አስጨንቅ)
፫, የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ እንዲሁም የኢንጅነር ክበር ተመስጌን ብርጌድ ጦር አዛዥ ሺ አለቃ ይርሳው ደምስ (አባ ረፍርፍ)
፬, የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ እንዲሁም የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ መ/ር ታደገ ይሁኔ(ሸርብ)
፭, የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ሎጀስቲክ ኃላፊ እንዲሁም የቀስተ ደመና ብርጌድ ሰብሳቢ አርበኛ ድረስ አለማየሁ(ሰንደቅ)
እነዚህ የክፍለ ጦር አመራሮች በእለተ አርብ ማለትም 22/02/2017ዓም ለሰዓታት ቁጭ ብለው ከክፍለ ጦር ጦር አዛዡ ውጊያውን በሚመለከት ሰፋ ያለ ውይይቶች ተካሔዱ።

ደብረ ማርቆስና ከባቢው ያለው የጠላት መጠንና የጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ ደብረ ማርቆስ ላይ በነፃነት ተቀምጦ የፈለገውን ሰይጣናዊ ተግባር ማከናወን እንቅልፍ የነሳው የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር አመራሮች ከእየ ብርጌዱ ምን ያክል ሰው ተሳትፎ ደብረ ማርቆስ ላይ ያለን ጠላት በምን መልኩ መምታት እንደሚያስችል ተወያይተን ከስምምነት ላይ ደረስን።

በእለተ አርብ ማታ የደብረ ማርቆስ ዙሪያ ቦታዎች በፋኖ ተወረሩ።ጠላት ቸር አሳድረኝ ፋኖን ከቤቱ አስቀርልኝ ብሎ ተኝቷል።
አዳምነህ መንግስቴም ከሀሰት ፕሮፖጋንዳ በተረፈው አፉ ውስኪውን ሲጨልጥ አምሽቶ የፋኖን ነገር አደራ እንዳታስይዙኝ በማለት በመስከረም ሆቴል ደልቀቅ ሲል አምሽቶ በተኛበት ሰዓት ጀግናው የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር የፋኖ አባል ለሊቱን ሙሉ ሲጓዝ አድሮ ከጡሀት አስራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ ደብረ ማርቆስ ከተማ እንደ መስቀል እርችት በተኩስ ናዳ ትናጥ ጀመር።

ውጊያው በአራት አቅጣጫ መልኩን ከደፈጣ ውጊያ ወደ ግምባር ውጊያ አሳደገው።
ሲቪል ሰርቢስ ፣ሞሰቢት፣ማረሚያቤት፣ፈንድቃ በፋኖ ተኩስ ድብልቅልቁ ወጣ።ጠላት ይገባበት ይደበቅበት ቦታ ጠፋው።በዚህ ቅፅበት ነበር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ ከተኛበት ሆቴል ወጥቶ ሻንጣውን ሸክፎ በተለየፈምዶ ዩኒቨርስቲው አደባባይ ወይም ሐዲስ አለማየሁ አደባባይ ወጥቶ ብዛት ባለው መከላከያ ታጅቦ ነፍሴ አውጭኝ በማለት የተሰለፈው።

አሁንም ውጊያው እንደተጧጧፈ ነው።ሁለት ፓትሮልና አንድ ኢፌሰር ጠላት ከማዘዣ ካምፕ ወጥቶ ወደ ወንቃ ሞሰቢት ለመድረስ ተንደርድሮ ኮሌጅ ላይ ደረሰ።ነገርዮው እየባሰ መምጣቱን ሲመለከትና በማረሚያ ቤቱ በኩል ያለው ውጊያ ከበድ ሲል ሞሰቢት ሊያደርሰው የነበረ ኃይል ወደ ፖሊስ ጣቢያ መልሰው በማስገባት ተጨማሪ ኃይል በመጨመር ወደ ማረሚያ ያግዝ ጀመር።ውጊያው ግን እንደቀጠለ ነው።

በማረሚያ ቤት በኩል የገባው የቀስተ ደመና ብርጌድና የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ የፋኖ አባላት የማረሚያ ቤቱን ጠባቂዎች ዶግ አመድ አድርገው እስር ቤቱን ያለጠባቂ ካስቀሩት በኃላ ወደቀጣዩ ውጊያ ሁሉም ፋኖዎች እየተጣደፉ ነው።ነገር ግን ማረሚያ ቤቱን ቁልፍ ከፍቶ ማስወጣት የሚችል አካል ጠፋ።ከውስጥ ያለው ታሳሪም ብልፅግናዊ ታሳሪ እስከሚመስል ፋኖ ተሸክሞ እንዲያወጣው በመፈለግ የተገኘውን እድል ወደ ድል ሳይለውጠው ቀርቷል።ምክንያቱም ዘገምተኝነትን አሳይቷልና።

ከዚህ በኃላ ነው ነገሮች እየተቀያየሩ የመጡት ።ሜቴክ ላይ ያለው የጠላት ኃይል፣ፖሊስ ማሰልጠኛ ካምፕ ላይ ያለው የጠላት ኃይል እስረኛ ተለቀቀ በማለት ከመቀፅበት ወደ ማረሚያ ቤቱ አመራ።ፍልሚያው እጅ ለእጅ ነበር።ጠላት አይቀጡ ቅጣት ተቀጣ።እስር ቤቱን ቁልፍ ለመስበር የሚያስችል ሰዓት ግን ማግኘት አልተቻለም።ጠላት እሬሳውንና ቁስለኛውን ሲያነሳ ፋኖ የሰራውን ስራ ሰርቶ ወደ ፈለገው ቦታ ተጓዘ።

ይሄ ትይንት ሲከናወን ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ ሔሊኮፍተሯ እንድትመጣለት በመጠባበቅ ላይ ነበር።ሞሰቢት ላይ ያለው ውጊያ ደግሞ ይሔን ሁሉ ታምር ሳይሰማ የራሱን ጀብድ በክንዱ እየፃፈ ነው።አድማ ብተና ከእነ አዛዡ፣የሚኒሻ ጠርናፊ፣የመከላከያ አመራር በሞሰቢት ውጊያ ዶግ አመድ እየሆነ ነው።ፍልሚያው በማያባራ የድሽቃ፣የመትረየስ፣የእስናይፐርና የነፍስ ወከፍ ተኩስ እየተጧጧፈ ነው።ሰዓቱ ግን እየነጎደ ነው።

የሞሰቢት ተራራ ላይ ምሽጉን ሰርቶ መገንጠያንና ፈንድቃን ብሎም ደብረ ማርቆስ አደባባይን እንደ ቲቪ መስኮት እየተመለከተ ይቀልድ የነበረ ወንበዴ ቡድን ሲያሻው ተደራጅቶ ህዝብ የሚዘርፍ፣ሲፈልግ ደግሞ የመንግስት አካል ነኝ ብሎ በየሻዬ ቤቱ የሚጠቀመውን ንፁሐን አንተ ጠጉርህ አላማረኝም ፋኖ ትመስላለህ በማለት በጥይት እየመታ ሲገል የነበረ ሁሉ በሰዓታት ልዩነት ከአፈር መቀላቀሉን ቀጠለ።

ይሔ ሁሉ ሲሆን ውጊያው ማረሚያና ሞሰቢት ብቻ የመሰለው ጠላት ፋኖ የት እንዳለም ማወቅ አልቻለም ነበር።እንደ እሳት ወራውርት የሚወረወሩት የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ተወርዋሪ ፋኖዎች ደግሞ መሐል ከተማ በመግባት ሲቪል ሰርቢስን በቦምብ በማበራየት አውድመውት ወጡ።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 05:31


'የትግላችን ማዕከል ዘመነ ካሴ ነው''ብልጽግና ‼️

"አሁን ያለነው በፋኖ ልዩነት መሃል እንጅ አማራ ክልልን አጥተነዋል ። እንደ ትግራይ ክልል አማራ አንድ ቢሆን የብልፅግና ህልውና የለም ነበር። አሁንም የምንዋጋው መንግስትነታንን እንዳናጣ እንጅ መዋቅራችን አማራ ክልል ፈርሷል። የውጊያው አላማ አስገድደን ለመደራደር ብቻ እድል ካለን ብለን ነው። ፋኖ የህዝብ ድጋፍ አለው። አሁን የምንጠቀመው እነሱም ጎጃምና ጎንደር ሸዋ ወሎ በሚል ጎጠኝነት ተጠልፈው ነው። የብልፅግና ብቸኛ ምርጫችን ይህችን እድል ተጠቅመን ዋና ዋና መሪዎችን እርምጃ መውሰድ እና አባላቱን መበተን ብቻ ነው ። እስክንድር ለመደራደር ዝግጁ ነው ። ዋናው መሪ እና ብዙ ተቀባይነት ያለው ዘመነ ካሴ ስለሆነ እሱን ካላስወገድን ብልጽግና አደጋ ላይ ነው። ዘመነ ከተወገደ ሁሉም ቀላል ነው። የእስክንድር ጉዳይ አልቋል ። እስክንድር ጋር ብንደራደር ምናልባት መከታውን ብቻውን ነው ይዞ የሚመጣው ። ስለዚህ የትግላችን ማዕከል ዘመነ ካሴ አድርገናል ። የሚል የብልጽግና አመራር ማጠቃለያ ሃሳብ መሰጠቱን የውስጥ አርበኞች መረጃውን  አድርሰዋል !!

© eyoha

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 05:30


"ደም የገበርንበትን ትግል ለበርባኖች አሳልፈን አንሰጠም"

በአማራ ደም የሚበለፅግ ስልጣንም
ሆነ ጥቅም ዳግማዊ ብአዴንነት ነው።

ጥቅምት 21/2017 ዓ.ም
አሻራ ሚዲያ


አማራነትን አምጠን የወለድነው በመርህ እና በስርዓት ለመታገል ነው ሲል ፋኖ አሸናፊ ገናን ለአሻራ ሚዲያ ገለፀ::

ከተደጋጋሚ ስህተቶችና እኩይ ድርጊቶች ያልተቆጠቡ ምስለ ታጋዮች ቋሚ መርህ እና አላማ ስለሌላቸው አሁንም የብጥብጥ መነሻ ሆነዋል።

ህዝባችንን የሚንቅ፣በሰራዊታችን መስዋአትነት የሚቀልዱና በሰፈራቸው ለሚነግሱ ሁሉ ስልጣንና ጥቅም ለመስጠት አንታገልም።

የፋኖ አመራሮች መካከል ያለው የእርስ በእርስ ጉትቻ ወደ አላስፈላጊ ንትርክ ማምራቱ እውነተኛ መሪ አለመሆናቸውና በፋኖ ሰራዊታችን ደም ላይ እየቆመሩ ያሉ አካላት ናቸው።


እኛ የሚቀልድብንና የሚያላግጥብን መሪ አጥተን አናውቅም።
የምንፈልገው ለእኩልነት፣ለሀቅ፣ለእውነት እና ለፍትህ እንጅ አንጃ እና ቡድን እየፈጠረ ልምራችሁ የሚለን በዘመነ ወያኔም በዘመነ ኦህደድም በብአደን የበላይነት ግፎችን በመልክና በአይነታቸው አስተናግደናል።

ይሄን ለመላቀቅ የመከራ ትግል ጀምረናል ወደ ውጤት ለማምጣት ደግሞ የሁሉም፣ለሁሉም እና በሁሉም ውክልና የሚያምን ሰራዊት እና ታጋይ ለመፍጠር ትልቁን ሃላፊነት ልንወጣ ይገባል።

ስህተትን በስህተት ለማስተካከል መሞከር ከንቱ ድካምና ያለ ዕድሜ መክሸፍ መሆኑን ያላውቁት መሪዎቹ
አሁንም ህዝብ አንቅሮ የተፋውን ታሪክ እየደገሙት ይገኛል።


ህዝባችንን በተለመደው መንገድ ለመካድ እና ፍፁም ወደር የለሺ ምግባር ውስጥ የገቡት እነዚሁ መሪዎች በጊዜ ወደ ቀልባቸው ይመለሱ ዘንድ አበክረን ደጋግመን እንመክራለን።


ደም የገበርንበትን ትግል በቁስ እና በስልጣን አሳልፎ ለመስጠት መሞከር ፍፁም ክህደት ነው።


የምንመሰርተው መሪ ድርጅት እና መሪ በድሞክራሲያዊ ውክልና እንጅ የተወሰኑ ቡድኖችን በማጀብ እና ግለሰቦችን ብቻ በማንገስ የምንለውጠው ነገር እንደሌለ የታወቀ ሀቅ ነው።


እኛ የአማራ ታጋዮች አላማችን በተጨባጭ ሁነቶች ላይ ተመርኩዘን እውነተኛ ለውጥን ለህዝባችን የሚጠቅም ስልጣንና ኢኮኖማን ለመቆጣጠር እንጅ በየዞንና ወረዳ ለሚቧደን አካል የምንሰጠው ስልጣንም ሀገርም አይኖርም።


በርካታ የሀገራት መሪዎችና ስርአት ሲወለድ ያየነው የተገኘውን እድል በአግባቡ ተጠቅሞ ወደ ውጤት በሚቀይሩ አካላት ጥንካሬና አርቆ አሳቢነት እንጅ ውክልና በጎደለው እና ሺፍጥ በተሞላበት  አሰራር የምንለውጠው ስርዓትና ስሪት አለመኖሩን የሪክ ማቻርና የሳልቫኪርን ትግል በምሳሌነት ማንሳት ይቻላል።


የፋኖ ሰራዊታችን በሁሉም አካባቢዎች ተወልዶ እያደገ እና እየጠነከረ ቢሂድም ለክህደት እና ለጥቅም ብቻ ቅርብ የሆኑት መሪዎቹ ግን ከአማራነት በታች ለማነስ ወደ ተለመደው የብሺሺቅ ትግል ተመለስዋል።

የአማራን ህዝብ አሳልፈው የሰጡ አካላትን ሁሉ እንደ ጠላት ባየንበት አይናችን ከፋፋዮችንና የስልጣን ጥመኞችን ከእነ በረከት ስምኦንና ታምራት ላይኔ ለይተን የምናይበት ምክንያት አይኖርም።

የህዝብን ትግል ማሳነስ ታሪካዊ ውርደት ነው ስንል የነበረው መሪዎቹ ለትግሉ የሚመጥን አስተሳሰብ ላይ አልደረስንም የሚለው ሃሳብ ገላጭ ነው።


የአማራን ህዝብ እጣ ፋንታ ለተወሰኑ እና አቅመ ቢስ ለሆኑ ሃይሎች መስጠት ጥቁር ታሪክ ነው።

በመሪነት ሂደቱ ላይ አካታች እና አሳታፊ ያልሆነን አሰራር መቀበል ለአምባገነን መሪዎች እድል መስጠት ነው።

በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሰው የፋኖ ሃይል በግርድፉ 46 ክ/ጦር መኖሩ ታውቋል።
በዚህ አሃዱ ስር በቀላሉ 92000 የሰራዊት አባላት ይኖራል።
ይዚህን ሁሉ ሰራዊት ድምፅ #በምደባ ይደርግ ብሎ በድፍረት መናገር ህገ ወጥነት ነው።


ስለሆነም የሁሉም ፋኖ አመራሮች ከመሰል ድርጊቶች ይወጡ ዘንድ እየጠየቅን መስዋአትነታችንን ለማሳነስ የሚደረገውን ተግባር እንቃወማለን።

ስለሆነም የአማራ ፋኖ መሪዎች  ለስልጣንና ጥቅም የሚያደርጉትን ያልተገባ ስግብግብነት ይተው ዘንድ እያሳሰብን ለትግሉ የሚጠቅመውንና ለህዝብ የሚሆነውን ነገር እናስቀድም!!

አማራነትን አምጠን የወልድነው የህዝብ መብትና ጥቅም ለማስከበር ብቻ ነው።

አማራነት /ሞት በማለት ሲልከሰከስ የነበረውን አደገኛ ልምድ በአድሱ ትውልድ ላይ መጫን ተቀባይነት የለውም።


ተልከስካሺነት ተፈትኖ የወደቀ package መሆኑንም እንዳይረሳ!!

አማራነት ያሸንፋል የምንለው በጋራ በሚቆም ድርጅት እና መሪ እንጅ በግለሰብ እና በሰፈርተኛ ሰዎች የስልጣን ድልድል አይደለም ሲል ፋኖ አሸናፊ ገናን ከአሻራ ሚዲያ ጋር በነበረው ቆይታ ተናግሯል።

ድል ለፋኖ
አሸናፊ ገናን
21/02/2017 ዓ.ም

የሸዋ ዕዝ የከሰም ክ /ጦር አደረጃጀት ዘረፍ ሃላፊ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

03 Nov, 05:27


በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ቀበሌያት በሚገኙ የሶዶ ጉራጌ ተወላጆች ላይ ባነጣጠረ የ''ሸኔ'' ጥቃት እስከ 40 ሰዎች መገደላቸው ተሰማ

ጥቃቱ የደረሰው በክልሉ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ጋር በሚዋሰንባቸው የዱግዳ ቦራ ወረዳ ቀበሌያት ነው።

በዚህም በዱግዳ ቦራ ወረዳ ቢርቢርሳና ጋሌ ተብለው በሚጠሩ ቀበሌያት ልዩ ስማቸው ደረባ፣ ኩሬ እንዲሁም ቢጢሲ ተብለው በሚታወቁ ስፍራዎች አሰቃቂ ጥቃት መድረሱ ተነግሯል።

በተለምዶ ''ሸኔ'' ተብሎ በሚጠራው ቡድን ታጣቂዎች አማካይነት እንደደረሰ በተገለፀው ጥቃት እስከ 40 ሰዎች መገደላቸውንና ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች መኖራቸውን ከስፍራው የደረሱን ተደጋጋሚ መረጃዎች አመላክተዋል።

ጥቃቱ ከትላንት በስተያ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ገደማ ጀምሮ እስከ እኩለ ለሊት መራዘሙን የጠቆሙት የአካባቢው ነዋሪዎችና የሟቾች ቤተሰቦች በጥቃቱ ሕጻናትን ጨምሮ እናቶችና አረጋውያን መገደላቸውንም ተናግረዋል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 23:07


አመክንዮ የማያብብበት፣ "Irrational" ጠባብ እና ጉረኖ ጭንቅላት፣ የስሜት እና የደቦ ሃሳብ ጥገኛ ነው።

*
*
መስመረ ሰልፉን፣ በቅልብጭ ፍኖተ መርህ ያልገራ ሰነፍ፤ የግለሰብ አምልኮ ጥገኛ ነው።
*
*

ስትራቴጅካዊ የትግል ምርምር ሃሳብ "clasic&harmoniz idea" ለመሸከም ያልበቃ ድኩም ሰው መገለጫው፦ ተከታይ እና አጫፋሪ፣ አምላኪ እና አስመላኪ፣ አንጋሽ እና አስነጋሽነቱ ነው።

*
*

ከዐውደ ፖለቲካ ንቃት የተኳረፈ ውልክሽ ግለኛ ሰው መገለጫው ፦ የአዝማሪ ግጥም ቀማሪነቱ፣ በመወድስ አንቀፅ አዋቃሪነቱ ነው።

*
*
Humble and strong leaders with a strong vision stumble when surrounded by these.

ጠንካራ ባለ ራዕይ የነፃነት ታጋዮች ፍኖት የሚወላገደው፣ በነኝህ አይነት ኃቅልን አሳች የተንኮል ሽብልቅ ደካማ ሰዎች ሲከበቡ ነው።
የአንባገነኖች መቀፍቀፊያ ማህፀንም እነርሱ ናቸው።

#Hiruy Amhara
https://t.me/Moamediamoresh

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 19:45


ጋዜጠኛ በላይ ማናዬ ይናገራል።

"በአገዛዙ በየ ጦር ካምፑ በአምሓራ ልጆች ላይ የሚፈፀመው ግፍ፣ ለጆሮ የሚዘገንን ነው" /ጋዜጠኛ በላይ ማናዬ/

https://youtu.be/E8YqTNN61J8?si=r-VpB5MfHtQUFRn-

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 19:08


#እገታ በባህርዳር

ባህርዳር ቀበሌ ዳግማዊ ሚኒልክ ክ/ከተማ በተለምዶ ልደታ ዋርካው አካባቢ እና አባይ ማዶ ዲያስፖራ አካባቢ ተደጋጋሚ እገታዎችና ዝርፊያዎች እየተፈፀሙ እንደሆነ ተደጋጋሚ ጥቆማዎች ይደርሱኛል። ይሄን ወንጀል የሚፈፅሙ አካላት ደግሞ ከፋኖ አደረጃጀት የሌሉ አገዛዙ ያሰማራቸው በፋኖ ስም የሚነግዱ ወንበዴዎች ናቸው። ህዝቡ በከፍተኛ ሁኔታ ተማሯል። በተመሳሳይ በሌሎችም አካባቢዎች ተመሳሳይ ድርጊቶች እንደሚፈፀሙ ተደጋጋሚ ጥቆማዎች ይደርሱኛል። የፋኖ ኃይሎች በስማቸው የሚፈፀምን ይሄን ውንብድና እንዲያስቆሙ ጥሪያችንን ለማድረስ እንወዳለን!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 18:46


#የአገዛዙ_የፈሪ_ዱላ_በመቅደላ‼️

በሀገር መከላከያ ሰራዊት ስም የሚንቀሳቀሰው የአሸባሪው የአብይ አህመድ ሰራዊት የአማራን ፋኖ ትግል መቋቋም አቅም በማጣቱ ንፁሀንና እንስሳትን እየገደለ ንብረት እያወደመ መሆኑ ይታወቃል በትናትናው ዕለት በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ 010 የወተት ቀበሌ ይህንን አፀያፊ ተግባር ፈፅሟል።

በዚህ ቀበሌ የተንታ ቴዎድሮስ ብርጌድ አዛዥ የሆነውን የሠይድ አለምየን እና የአራት ፋኖ ቤተሠቦች በሮች በአገዛዙ መከላከያ ታርደው ተበልተዎል፣ አራት ሴቶች ተደፍረዎል፣ ከእዚህም በተጨማሪ ብዙለ መናገር የሚከብዱ ግፎችን አድርስዋል ‼️

ይህ በእንዲህ እንዳለ በነፍጥ ያላሸነፈውን ጦር ወሬ ለመበተን በማሰብ መሪዎቻችሁ ተገለዋል ሌሎቹም ከድተዋችኋል ብለው ሞራል ለመስበር ቢፈልጉም ገጥመን መሥሎኝ ብለው አናብስቶች በሚገባው ቋንቋ ሲያናግሩት ውለዎል💪

በመጨረሻም ይሄን ባንዳነት ስታሥተባብር የነበርክ ሚኒሻ ነገ የእጅህን ትሰጣለህ ሲል አፄ ቴዎድሮስ ብርጌድ ነበልባሎች በንስር አማራ መልዕክት አስተላልፈዎል‼️

©ቴዎድሮስ ብርጌድ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 17:58


ለላሊበላ ከተማ እና ለላስታ ወረዳ አመራሮች

እንደሚታወቀው በአጠቃላይ የአማራ ህዝብ የገጠመውን የህልውና ፈተና ለመቀልበስ ዱር ቤቴ ብሎ በልጆቹ ደም እና አጥንት እየታገለ እንደሆነ ይታወቃል:: 

ይሁን እንጂ በተደጋጋሚ እንደታየው ትግሉን ወደ ሗላ ለመጎተት የሚሞክሩትና አላስፈላጊ ዋጋ  እንዲከፍል የሚያደርጉት ሆድ አደር የሆኑ ወንድሞቻችን መሆናቸው በታሪክ የማይረሳና የሚያሳፍር ቢሆንም ትግሉ በማንኛውም ሁኔታ የማይቋረጥ እና በድል የሚዘጋ ይሆናል::

ነገር ግን ይህን መገንዘብ የተሳናቸው ሆድ አደሮች አሁንም ያሉ ሲሆን በተለይ ለህዝብ ደህንነት ሲባል ፋኖ የለቀቃቸው አካባቢዎች ላይ ህዝቡን በአጠቃላይ እንዲሁም በልዩ ሆኔታ የፖለቲካ ንቃተ ህሊናቸው የተሻለ የሚባሉትን ግለሰቦች አንዳንዶቹን የፋኖ ቤተሰብ ናቸው በማለት :አንዳንዶቹን ለፋኖ መረጃ ትሰጣላችሁ በማለት :አንዳንዶቹን በብልፅግና ውስጥም ቢሆኑም ለእርስ በእርስ ጥቅማቸው ሲጣሉ የህዝቡን ትግል እንደ መጫወጫ እየተጠቀሙበት እንደሆነ ለማወቅ ችለናል::

እንደሚታወቀው የህልውና ትግል ስለሆነ ከዚህ ቀደም በጥምር ሀይል ተብየው  ሚሊሻ አና አድማ ብተና ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ መውሰዳችን ይታወቃል::

ከዚህ በተጨማሪ በቂ ባይሆንም በወራሪው የብልፅግና አመራር ላይ መጠነኛ እርምጃ  ወስደናል::

አሁንም ከተማ የለቀቅነው ለህዝብ ጥቅም እንደሆነ እየታወቀ አገዛዙ ፋኖን መፋለም ሲያቅተው የፋኖ ቤተሰብ ብቻ ሳይሆን ያለ ምንም ማስረጃ አጠቃላይ የወረዳው ህዝብ ላይ የድብደባ:የእስር:የንብረት ዘረፋ መድፈር እና የመረሸን ስራ እንዲሰራ የአካባቢው ካድሬዎች ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው አውቀናል::

በመሆኑም ከዚህ በታች ስማቸው የተጠቀሰ አመራሮች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡና ለምትፈፀመው እያንዳንዱ ግፍ እንደሚጠየቁ ለማሳሰብ እንወዳለን::
1 #ወርቅዬ_ነጋሽ እረዳት እንስፔክተር የላሊበላ ከተማ ፖሊስ አዛዥ
2 #ፈንታው_አባተ አሁን የላሊበላ ከተማ ብልጽግና ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ ድሮ የላስታ ወረዳ ፅ/ቤት ሀላፊ የነበረ።
3 #ደምሌ የላስታ ወረዳ ፖሊስ ሹፌር የነበረ አሁን የላስታ መረጃ  ደህንነትና የአስተዳዳሪ ሹፌር የሆነ።
4 #ሙሉጌታ_አለምነው የላስታ ፋይናስ ሀላፊ
5 #አሰፋ_ጓንጉል የላስታ ወረዳ ፅ/ት
6 #ውበት ትራፊክ ፖሊስ ሴት እህቶቻችንን ለመተናኮስ ጠይቆ እቢ ካሉት የፋኖ መረጃ ነሽ በማለት አሳልፎ እሚሰጥ
7 #አበይ_ሽመላሽ  ላስታ ወረዳ እንስሳት ሀላፊ
ምክራችን ሳይቀበሉ ቀርተው ህብረተሰቡን ማንገላታቱ የሚቀጥል ከሆነ እና በፋኖ ስም የሚታሰሩ ግለሰቦች የማይለቀቁ ከሆነ ኮሩ ከዚህ ቀድሞ  በተለየ ሁኔታ በተጠና መንገድ ሁሉን አይነት እርምጃ ለመውሰድ እንደሚገደድ እያሳሰብን : የሆድ አደር አመራር ቤተሰቦች እስካሁን ያደረግነውን መታገስ እና  ሆደ ሰፊነት በመገንዘብ ለአገዛዙ የሚገረዱ አመራሮችን በሚገባቸው መንገድ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እንድትመክሩ እያሳሰብን::

የማይሰሙ ከሆነ ትግሉ አማራን ከዘር ማጥፋት እና ጭቆና  መከላከል ስለሆነ አራት ኪሎ ያለውን አውሬ  ለማስወገድ ከአጠገባችን ያሉትን አረሞች ለመንቀል እንገደዳለን:: 

አማራነት ያሸንፋል:!!!!
#ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 16:47


እናትና ልጅ፣ አባትና ልጅ፣ ወንድማማቾች፣ እህትማማቾች በግፍ ሲገደሉ፣ በትራንስፖርት የሚጓዙ ንጹሃን በድሮን ከመቅጽበት ወደ አመድነትና ቁርጥራጭነት ሲቀየሩ፣ በጤና ተቋማት ህክምና የሚከታተሉ ህሙማን ከእነ አስታማሚያቸው ሲገደሉ እንዲሁም ከጤና ተቋም ወጥታ ወደ ቤቷ የምትጓዝ አራስ እናት ተገድላ ጨቅላ ህጻኗ ያለ እናት ስትቀር ማየት ከባድ ነው ወገን!

በርካቶች ወላጆች ተገድለው ልጆችና ቀሪ ቤተሰቦቻቸው ሲበተኑ፣ ልጆቻቸው ተገድለው ወላጆች ያለጧሪና ቀባሪ ሲቀሩም ተስተውሏል።

በመኖሪያ ቤታቸው እና በእምነት ተቋማት (በቤተ ክርስቲያን፣ በመስጊድ--- ) ለአምልኮ በተሰበሰቡበት ጭካኔ በተመላበት መልኩ በጅምላ ሲደፈሩ፣ ሲጨፈጨፉና በእስካቫተር ተቆፍሮ በአንድ ጉድጓድ በጅምላ ሲቀበሩ ማየት በተለመደበት፣ በማያስደነግጥበት፣ ተጠያቂነት እና የህግ የበላይነት ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ሰፊው የአማራ ህዝብ እየተፈተነ ነው።

ተማሪዎች ለመማር በሄዱበት ትምህርት ቤት ላይ ሲገደሉና ታፍነው ደብዛቸው ሲጠፋ፣ ገበሬ ከእነ በሬው እርሻ ማሳው ላይ ተገድሎ ሲገኝ፣ ከግማሽ በላይ ቤተሰብ ሲገደልባቸው፣ መላ ቤተሰባቸውን በግድያና በስደት አጥተው ብቻቸውን ሲቀሩ አሰቃቂነቱን አስቡት!

በከባድ ምርመራ እና ድብደባ ሲገደሉ፣ በስውር ቦታ ሲታገቱ፣ አካላቸው ሲጎድልና ተንኮላሽተው ዘር እንዳይተኩ ሲደረጉም ተመልክተናል።

አረብ አገር ጭምር ተሰደው ጥረው ግረው ባገኙት ገንዘብ የሰሩት ቤታቸው በማንነታቸው የተነሳ በህግ ሽፋን ያለምንም ምትክና ካሳ ፈርሶ ሲፈናቀሉ ቤታቸውም በላያቸው ላይ በእስካቫተር፣ በግሬደርና ሎደር ሲፈርስባቸው ሰሚ አጥተው የደም እንባ ሲያነቡ ማየት ሰው መሆንን ይፈታተናል!

አንዳንዶችም ቤታቸው በመፍረሱ ተስፋቸው ተሟጦ፣ መሄጃ አጥተው ሜዳ ላይ ተቀምጠው ሲታዩና ይህ የእናንተ አይደለም በሚል የመቆሚያና የማረፊያ ጎዳና ሲነፈጋቸው፣ በጅብ ተበሉ የሚል አሳዛኝ ዜና መስማታችንም ይታወሳል።

በአገዛዙ ወንበዴዎች ንብረታቸው ተዘርፎ ቤታቸው ሲቃጠል በብስጭት ራሳቸውን ሲስቱ፣ ሲያብዱና ራሳቸውን ሲያጠፉ ማየትም ተፈጽሟል።

በማንነታቸው ታግተው ተሰውረው ፍትሕ ሲነፈጋቸው፣ የሀገር እና የፖሊሲ ሉዐላዊነት ሲደፈር፣ ከህግ ይልቅ የግለሰብና የአገዛዝ የበላይነት ሲሰፍን፣ አውሬያዊነት፣ ደመ ነፍሳዊነትና ስሜታዊነት ሲነግስ እያዬንም ነው!

ነጻነት፣ ክብር፣ ማንነት፣ እኩልነት፣ አብሮነት እና ሰብዓዊነት ተገፎ የመኖር ህልውና አደጋ ላይ ሲወድቅ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች በጅምላ ሲፈናቀሉና ለሰው ሰራሽ ርሀብ ሲጋለጡ፣ በርካቶች ከዘረኛ አምባገነን ስርዓት ጥቃት በመሸሽ በስደት የዱር አውሬና የባሕር ሲሳይ ሲሆኑ ተመልክተናል።

የብልሹ አሰራር መንሰራፋት ፣ የሞራል መላሸቅ፣ ባህልና እሴቶች አለመከበር፣ ራስ ናቂ ውጭ አድናቂነት በሰፈነበት ከምንም በላይ ደግሞ አያሌ ዜጎች ሀገርና መንግስት አልባ ሆነው ተቅበዝባዥ እና ተስፋ ቆራጭ እንዲሆኑ በሁኔታዎች በተገደዱበት ሀገር አለመፈተን አይቻልም።

የሀሳብ ብክለትና ድርቀት በዝቶ መወያየት፣ መደማመጥ፣ መከባበርና መቻቻል በጠፋበት ሁኔታ፣ የሀሰት ትርክትና ጥላቻ መንግስታዊ መመሪያ በሚመስል መልኩ በሚያገለግልበት፣ እንዲሁም ህግ፣ ስርዓት፣ ስሪትና ተቋማት ዜጎችን በማንነት ለይቶ ለማጥቃት እንደ መሳሪያ ሆነው የሚያገለግሉበትን ነባራዊ ሁኔታም መዘንጋት የለበትም።

ሴረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ዘረኝነት፣ እርስ በርስ መገፋፋትና መጠፋፋት በበዛበት ለዚህ ሁሉ ችግር የመፍትሔ አማራጩ አፈ ሙዝ ወይም ጉልበት ነው ብሎ በማመን በህዝብ ላይ ይፋዊ ጦርነት ከፍቶ ሁሉ ነገር ወደ ጦር ግንባር የሚል ስርዓትና ስሪት በነገሰባት ሀገር ኢትዮጵያ አማራ እንደ ህዝብ ባይፈተን እና ይህን ሰቆቋ ለማስቆም ባይታገል ነው የሚገርው።

የአቶ አንዳርጌ ፈሬንና የመሰል ንጹሃን ሰማዕታትን ነፍስ ይማር!

ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን!

ለሕልውና መታገል ተፈጥሮአዊ ራስን የማስከበር መብት እንጅ ወንጀል አይደለም፤ ወንጀልም በዘር አይተላለፍምና በንጹሃን ላይ የሚፈጸም ግድያ ይቁም!

ፍትሃዊ የሆነው የአማራ የህልውና ትግል ያሸንፋል!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 16:47


ለሕልውና መታገል ተፈጥሮአዊ ራስን የማስከበር መብት እንጅ ወንጀል አይደለም፤ ወንጀልም በዘር አይተላለፍምና በንጹሃን ላይ የሚፈጸም ግድያ ይቁም!

ጋዜጠኛ ዓባይ ዘውዱ -የሕሊና እስረኛ
(ከቂሊንጦ ማ/ቤት)

መቶ አለቃ ውዳለው አንዳርጌ ፈሬ ይባላል። ነዋሪነቱ ምስራቅ ጎጃም ዞን በእናርጅ እናውጋ ወረዳ (ደብረወርቅ) ተንጉማ በተባለ ቀበሌ ነው።

መቶ አለቃ ውዳለው በአማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ስርዓት እና ስሪት ወለድ ሁለንተናዊ ጥቃት በዝምታ ማለፍ ከጨፍጫፊዎች ጋር እንደመተባበር ይቆጠራል በሚል ወደ ህልውና ትግሉ መቀላቀሉ ተወስቷል።

በዚህ ራስን የመከላከል እና የማዳን ፋኖ መር ህዝባዊ ትግል ውስጥ በንቃት በመሳተፍ የአማራ ፋኖ በጎጃም የሶማ ብርጌድ ወታደራዊ አዛዥ እንዲሁም የበላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አዛዥ በመሆን የአማራ ህዝብ ህልውና፣ ነጻነት፣ ክብር፣ ሰብዓዊነት፣ ፍትሕ፣ እኩልነት እና አንድነት ተከብሮ እንደ ዜጋ የሀገር እና የመንግስት ባለቤት በመሆን መብት፣ ጥቅም እና ፍላጎቱ ይከበር ዘንድ የአማራነት እና ሰው የመሆን ግዴታውን እየተወጣ ስለመሆኑ ተገልጧል።

የዚህ የህልውና ታጋይ አባት አቶ አንዳርጌ ፈሬ ይባላሉ። በግምት የ67 ዓመት አዛውንት የሆኑ ጠንካራ እና ለፍቶ አዳሪ አርሶ አደር ስለመሆናቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ይመስክሩላቸዋል።

እኒህ አባት መቶ አለቃ ውዳለውን ወልደው አሳድገው በማስተማር ለሀገር እና ለወገን ተቆርቋሪ መልካም ዜጋ እንዲሆን የአባትነት ድርሻቸውን በአግባቡ ተወጥተዋል።

ልጃቸውም አላሳፈራቸውም፤ በአማራ ህዝብ ላይ የሚፈጸመውን የጅምላ ፍጅት፣ የጦር ወንጀል፣ መፈናቀል እና መሰደድ ይቁም በማለት ይህንን ስርዓት መር አደጋ ለመቀልበስ ሕዝባዊ የህልውና ዘመቻውን በመቀላቀል እየታገለ መሆኑ ተመላክቷል።

ከሕዝባዊ ትግሉ ጎን በመሰለፍም ለነጻነት እና ለክብር መታገሉ-አትግደሉን!-ማለቱ እንደ ወንጀል ተቆጥሮበት ከመሳደዱም ባሻገር በቤተሰቦቹ ላይም ከፍተኛ እና ተደጋጋሚ የሆነ ግፍና በደል ሲፈጸምባቸው ተስተውሏል።

ህዝባዊ ትግል ወንጀል አይደለም፤ የህዝብ ትግል የተነሳለትን አላማ እውን ሳያደርግ ፈቅዶ በመቀበል፣ በፍቅር እና በጥበብ ካልሆነ በስተቀር በተለይ በአፈሙዝ ሊያሸንፈው የሚችል አካልም የለም።

ወንጀል አይደለም እንጅ ቢሆን እንኳ በዘር የሚተላለፍ ስላልሆነ እያንዳንዱ ግለሰብ በሚፈጽማቸው ማናቸውም ተግባራት ራሱ ኃላፊነት መውሰድ ሲገባው በቤተሰቦቹ ላይ ያልተገባ ጫና፣ ወከባና ጥቃት መፈጸም ፍርደገምድልነት ነው፤ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን እንዲሉ መሆኑ ነው።

ይህ አካሄድ በደምባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ አይነት የሆነ ደመ ነፍሳዊነት ነው።

አሳዛኙ የግድያ ወንጀል ይህ ነው፦
የእድሜ ባለጸጋው አቶ አንዳርጌ ፈሬ ከቤታቸው ውስጥ በተቀመጡበት አቅደው መጡ በተባሉ የአገዛዙ መከላከያ መር ጥምር ኃይል አባላት አማካኝነት ጥቅምት 16/2017 ንጋት ላይ አፈና ተፈጸመባቸው።

የአገዛዙ ኃይሎች ከተንጉማ የገጠር ከተማ አፍነው ሲወስዷቸውም እንደ ጥፋት የተቆጠረባቸው የመቶ አለቃ ውዳለው አባት መሆናቸው ነው።

"እኛ ጋር ነዎት ወይስ ከልጅዎት ጋር? ከእኛ ጋር ቢሆኑ ኖሮ ልጅዎት እንዲህ ሲታገለን ዝም አይሉም ነበር" በማለት ወደ ጫካ በመውሰድ አሳዛኝ እና ዘግናኝ በሆነ መልኩ ግምባራቸውን በጥይት በመምታት ረሽነዋቸው አስከሬናቸው ተጥሎ ተገኝቷል።

የእድሜ ባለጸጋው አጋሩ፣ መካሩ እና ገባሩም ያለምንም ጥፋታቸው ከመኖሪያ ቤታቸው በጥሪታቸው የገዙት የቤት እና ንብረት መጠበቂያ ትጥቃቸው ተወስዶ በግፍ መገደላቸው በተለይም የአካባቢው ነዋሪዎችን በእጅጉ አስደንግጧል፣ አሳዝኗል፣ አስከፍቷል፣ አስቆጥቷልም ተብሏል።

በመሆኑም በመቶ አለቃ ውዳለው አባት በአቶ አንዳርጌ ፈሬ ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ግድያ በተለይም እንደ አማራ እንደ አንድ ማሳያ ይሆናል በሚል ካልሆነ በስተቀር በበርካታ አካባቢዎች እንዲህ አይነት ስርዓትና መንግስት መር የሆኑ ወንጀሎች ያለምንም ተጠያቂነትና በማናለብኝነት ተፈጽመዋል፣ እየተፈጸሙም ነው።

የጥቃቱ ሰለባ የሆኑ ወገኖችን በተመለከተ እንዲያው በደፈናው ሆድ ይፍጀውና ቤት ይቁጠራቸው ከማለት ውጭ ዘርዝሮ ለማስቀመጥ ከብዛት እና ከጊዜ አንጻር የሚቻል አይደለም።

የእኒህ የተከበሩ የሀገር ባለውለታ አርሶ አደር አስከሬንም ከጥቃት በተረፉ የሐይማኖት አባቶችና የሐገር ሽማግሌዎች በእለቱ ጥቅምት 16/2017 እንዲነሳ ተደርጎ በተንጉማ ማሪያም ስርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።

በእርግጥ ስርዓታዊ የሆነ ይፋዊ ጦርነት ለተከፈተበትና ሞትን ለለመደው ለስርነቀል ስርዓታዊ ለውጥ እየታገለ ላለው ለሰፊው የአማራ ህዝብ እንዲህ አይነት ልብ ሰባሪ እና አሳዛኝ የግድያ ዜናዎች መስማት አዲሱ አይደለም።

እንዲህ አይነት አሰቃቂና አረመኔያዊ የሆኑ የወንጀል ድርጊቶች በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ብሎም ከክልሉ ውጭ በሚኖሩ አማራዎች ላይ ማንነታቸው እንደ ወንጀል ተቆጥሮ በኦህዴድ መራሹ የብልጽግና አገዛዝ፣ ስርዓቱ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ስልታዊ በሆነ መልኩ ይደግፋቸዋል በተባሉ የሽብር ቡድን አደረጃጀቶች በምድርም ሆነ በአየር ኃይል ጭምር በተናጠልም ሆነ በጅምላ ቢያንስ ከአንድ ዓመት ከሁለት ወር በላይ በአዋጅም ሆነ ያለ አዋጅ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ሁሉን አቀፍ ጥቃት ተከፍቶበት በየቀኑ የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ላለ ማህበረሰብ አዲስ ላይሆን ይችላል፤ ግን ደግሞ እንደ ሰው ለቤተሰቡ ብቻ ሳይሆን ለመላው አማራ እና ለሰው ልጆች ሁሉ የደም እምባ ሊያስለቅስ የሚችል አሳዛኝ የወንጀል ድርጊት ነው ለማለት ይቻላል።

በእርግጥ ይህ ፍጹም ኃላፊነት ከማይሰማው አረመኔያዊ ጸረ ህዝብ እና ጸረ ሀገር፣ በስልጣን ጥም በሽታ ከናወዘ፣ በጥላቻና በሀሰት ትርክት ከታወረ፣ ከራሱ ውጭ ሕዝብን የማይሰማ፣ አምባገነን ግን ደግሞ ዱላው 12 ከሆነ ፈሪና ድንጉጥ ከሆነ አገዛዝ የሚጠበቅ የወንጀል ድርጊት ነው።

መረጃዎች እንዳመለከቱት ለህጻናት፣ ለሴቶች እና ለአቅመ ደካሞች እንኳ እንጥፍጣፊ ሰብዓዊ ርህራሄ በተነጠቀው አገዛዝ በተላከው መከላከያ በሸዋ በረኸት ወረዳ መተህብላ አካባቢ ወ/ሮ አስበራ መሃመድ የተባች እናት የ3 ዓመት ህጻን ልጇን እንዳዘለች ጥቅምት 1/2017 በአሰቃቂ መልኩ ተገድላ ህጻን ልጇ ከእናቱ አስከሬን አጠገብ መሬት ላይ ወድቆ ለአሞራ እና ለዱር አውሬ ተጋላጭ ሆኖ "እማ!" እያለ ሲጣራ እና ሲያለቅስ ከመስማት እና እንባው ሲፈስ ከማየት በላይ ምንስ አስከፊና ሰው መሆንን የሚፈትን ልብ ሰባሪ ሀዘን አለ?

በእናት ሆድ ውስጥ ላለ ጽንስ ማንነት ተሰጥቶት ነፍሰ ጡር እናት በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ሆዷ ተቀዶ ጽንሱ እንዲወጣ ሲደረግ፣ አንገቷም ተገዝግዞ ታርዳ ስትገደልና አካላቸው ተቆራርጦ አንድ ላይ ሲከመር ማየት ያማል!

ክቡር የሆነው የሰው ልጅ አስከሬን የአሞራ እና የዱር አውሬ ሲሳይ ሲሆን ሰዎች ከእነ ነፍሳቸው በገደልና በውሃ ውስጥ ተወርውረው ሲጣሉና ሲገደሉ ማየትና መስማት በእጅጉ ይፈትናል!

በጅምላ ተፈርጀውና የማጥቂያ ኮድ ተሰጥቷቸው ከተሳፈሩበት መኪና እንዲወርዱ ተደርጎ መታዎቂያቸው እየታየ የተገደሉትና ደብዛቸው እንዲጠፋ የተደረጉት ወገኖችን ማሰብ ውስጥን ያደማል!

እናት በአንቀልባዋ ያዘለችው ልጇ በአልሞ ተኳሾች ጀርባዋ ላይ ሲገደልባት፣ እናት ህጻን ልጇ ከአጠገቧ በጨካኞች ታፍና እና ታግታ ስትወሰድ፣ ስትደፈርና በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድላ ስትጣልባት አስከፊነቱን እናስበው!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 16:43


የምዕራብ ወሎ ኮር ምስረታን በተመለከተ ከአማራ ፋኖ በወሎ የተሰጠ መግለጫ

ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ/ም

የአማራ ፋኖ በወሎ ካሉት ክፍለ ጦሮች መካከል ከደሴ ከተማ በስተምዕራብ በኩል የሚንቀሳቀሱት 3 ክፍለ ጦሮች በአንድ ወታደራዊ ኮር እንዲታቀፉ መደረጉን ድርጅታችን እየገለጸ:-

1.  የንጉሥ ሚካኤል አሊ ክፍለ ጦር፣
2. የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር፣ እና
3. ቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው ተወርዋሪ ክፍለ ጦር

ቀጠናዊ የክፍለ ጦር ለክፍለ ጦር ግንኙነታቸውን አጠናክረው በመቀጠል ግዳጅ የመፈጸም አቅማቸውን ማሳደግ እና የትግሉን ዙር ማክረር እንዲችሉ ማድረግ በማስፈለጉ የተነሳ በቀጠናው ያሉት እነዚህ 3 ክፍለ ጦሮች በአማራ ፋኖ በወሎ ስር ምዕራብ ወሎ ኮር በሚል ስያሜ ተደራጅተዋል::

ለዕዝ ሰንሰለት ስምረት እና ለአስተዳደራዊ አመችነት ሲባል ክፍለ ጦሮችን በኮር የማደራጀት እንቅስቃሴ ከተጀመረ የሰነበተ ሲሆን የአማራ ፋኖ በወሎ በያዘው እቅድ መሰረት የምዕራቡን ክፍል በኮር የማደራጀት ስራውን በዛሬው እለት አጠናቋል::

የምዕራብ ወሎ ኮር ከደሴ እስከ ሳይንት ጫፍ በሽሎ ወንዝ ድንበር ድረስ የሚያካልል የፋኖ ሀይልን ያቀፈ ሲሆን የአፄ ቴዎድሮስ አጽመ እርስት ከሚገኝበት መቅደላ አምባ እስከ ጌታው ሸህዬ ሀገር ደገር የሚዘረጋ ግዙፍ ኮር ነው:: ከሸዋ ድንበር በቶ እና ወለቃ ወንዞች እስከ ጎንደር ድንበር በሽሎ ወንዝ እንድሁም የጎጃም እና ወሎ መዘያየሪያ የሆነው አባይ ወንዝ ድልድይ ድረስ የሚወነጨፍ የፋኖ ሀይል በኮሩ ስር የተሰበሰበ ሲሆን የኮሩ መስራች የሆኑት 3 ክፍለ ጦሮች ያቀፏቸው ብርጌዶች፣ ሻለቃዎች እና ሻምበሎች ከምዕራብ ወሎ ቀጠና ባሻገር ወደ ጎንደር፣ ጎጃም እና ሸዋ በመወርወር ግዳጅ መወጣት እንደሚችሉ ተደርገው የተደራጁ መሆናቸውን እየገለፅን የቀጠናው ፋኖዎች ወንዝ ተሻግረው እና ጎራ ዙረው ግዳጅ ለመወጣት የሚያስችላቸውን ተወርዋሪ ክፍለ ጦር ጭምር በቀኝ አዝማች ይታገሱ አራጋው ስም ሰይመው ለሰማዕተ ጓዳችን እና ወንድማችን ማስታወሻ የሚሆን የተቋም ሀውልት እንዲቆምለት ማድረግ ተችሏል::

የምዕራብ ወሎ ኮርን በዋና ሰብሳቢ/ዋና አዛዥ የሚመራው ስመጥሩው አርበኛ ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ሲሆን በጥብቅ ወታደራዊ ዲስፕሊን የታነፀ እና ግዳጅ የመፈፀም ብቃቱ አኩሪ መሆኑ የተረጋገጠ ሰራዊትን ያቀፈ ኮር ነው:: አርበኛ ሳጅን አደም አሊ ጋር ኮሩን በመምራት ትግሉን ወደተሻለ ምዕራፍ ያሸጋግራሉ ተብለው የታመነባቸው የኮሩ የስራ አስፈጻሚ አባላት ስም እና ኃላፊነት ዝርዝር መረጃ በቀጣይ ለታጋይ ሰራዊታችንና ለህዝባችን ይፋ የምናደርግና የምናሳውቅ ይሆናል::


ድል ለፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ጥቅምት 21/2017 ዓ.ም

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

31 Oct, 10:29


አስቼኳይ መረጃ

በዚህ ሰአት ከሰሞኑ ወደ እስቴ በተለያየ አቅጣጫ ብዙ ቁጥር ያለው መከላከያ መጓዙ ይታወቃል።ታዲያ በፋኖወች እንቅስቃሴው ተገድቦ ልጫ እና ግንዳጠመም አካባቢ የሰነበተው የመከላከያ ሀይል ዛሬ ወደ አንዳቤት ለመጓዝ ዝግጅቱን ጨርሷል።በዚህ መስመር ያላችሁ እና አንዳቤት ያላችሁ የፋኖ ሀይሎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እና ክትትል ያደርጉ ዘንድ መረጃው ይዛመት።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 20:21


በአዳነች አበቤ እና ሽመልስ አቢዲሳ የሚመራው ፀጥታ አካላት (ፖሊሶች) በገጀራ ህዝብን እያሰፈራሩ ይገኛሉ መሀል አዲስ አበባ ላይ:: ህዝብን ለማስፈራራት እና ህዝብን ለማወክ ሁሉም ፖሊስ ገጀራ ይዞ አዲስ አበባ ላይ እየተዘዋወረ ይገኛል::

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 20:15


ጨፍጫፊው የአብይ አህመድ ቡድን የምድር ኃይልን ተጠቅሞ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ለመቀልበስ በፍፁም እንደማይችል ተገንዝቧል።

በዚህ ምክንያት ሌሎች መንገዶችን ለመከተል ወስኗል።

1) የፋኖ ቁልፍ መሪወችን በውስጥ ክፍፍል፣ ስም በማጥፋት፣ በታኝ ሃይሎችን አስርጎ በማስገባት፣ የጎጥና የሃይማኖት አጀንዳወችን በፋኖ ውስጥ በማናፈስ ለዚህ ችግር ዒላማ ያደረጋቸውን መሪወች ተጠያቂ እንዲሆኑ በማድረግ ትግሉን መሪ አልባ እንዲሆን የመበተን ሥራ ለመስራት ከፍተኛ በጀት በመመደብ ወደ ሥራ ለመግባት ወስኗል።

2) ዋና ዋና የፋኖ መሪወችን በ Signal፣ በድምፅ (voice)፣ Detector (አመላካች) በመጠቀም ይህን ቴክኖሎጂ በDrone ላይ በመግጠምና በማዘመን ጉዳት ለማድረስ የአገሪቱን ሃብት አሟጦ ለዚህ Technology ለማዋል ወስኗል። በተለይም ከዚህ በፊት ያልነበሩ ድምፅ አሳሽ (Sound Detector)፣ በስልክ ግንኙነት ጠለፋ (Signal interception) ዘዴዎችን ለመጨመር የሚያስችል Technology በ15 ቀናት ለማስገጠም ከቻይና መንግስት ጋር በውድ ዋጋ ተዋውሏል የሚል መረጃ ደርሶናል።

ስለሆነም:-
ሀ) የቆምንለትን ህዝባዊ ዓለማ በመመልከት ከምንጊዜውም በላይ በወንድማማችነት ፀንቶ መቆም ያስፈልጋል። የፈለገው ዓይነት የሃሳብና የአሠራር ልዩነት ቢያጋጥም በፍፁም መከባበርና መተሳሰብ ችግሮችን በንግግር መፍታት መቻል አለበት። በጠላት ሴራ የተደለሉ፣ የተሸወዱ፣ ወይም ለይቶላቸው የተሸጡ ወገኖች ቢያጋጥሙ በጥበብ፣ በምስጢር በአደረጃጀት ደንብና ስነምግባር መሰረት ችግሩን መቅረፍ ላይ መተኮር አለበት። ለውጫዊና ውስጣዊ ተፅዕኖ ጆሮ ሳይሰጡ በመርህ ብቻ ተመስርቶ ችግሩን መፍታት ያስፈልጋል። አሰራር እና ደንብ ማክበርና ማስከበር ትልቁ በመርህ የመምራትና የመመራት ጉዳይ ስለሆነ ፤ መርህ ለድርድርና ለማለባበስ መቅረብ የለበትም።

ጠላት ቅስሙ ከመሰበሩ ጋር ተያይዞ የመጨረሻ ያለውን አማራጭ ሁሉ ሊወስድ መፍጨርጨሩ አይቀርም። በዘር ማጥፋት ወንጀል የተዘፈቀ ወንጀለኛ ቡድን ስለሆነ መለስተኛ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ተስፋ ማድረግ አይችልም። ስለዚህ ትግሉ መራራ ነገሮችን በመጋፈጥ ጫፍ ላይ እንደደረሰ ሁሉም እኩል ግንዛቤ እንዲኖረው አጥብቆ መስራትን ይጠይቃል፤ ለትግሉ አደገኛ የሆኑ የአስተሳሰብም ይሁን የተግባር ምልክቶችን ላፍታም ችላ ሳይሉ በንቃት ውስጣችንን የምንፈትሽበት ግዜ መሆን አለበት።

ለ) የ Drone ጥቃቱን ከተጨማሪ መሻሻሎቹ ጋር ለመቋቋም የስልክ ግንኙነት ሥርዐታችንን ማሻሻል፣ምስጢራዊ ማድረግ፤ በተለይ ወሳኝ ሃላፊነት ላይ ያሉ መሪዎች ከስልክ ግንኙነት የሚርቁበት ወይም በምስጢራዊ code የሚገናኙበትን ብልሃት መፍጠር አለብን።

በመሰረቱ የጦር መሳሪያ ቴክኖሎጅ ባለቤቶች ለአሸባሪ ድርጅቶች እና ኃላፊነት ለማይሰማቸው አምባገነን መንግስታት እንዳይሸጥ የምርቱ ባለቤቶች የርዕዮት ዓለም ልዩነት ሳይገድባቸው ስምምነት የሚያደርጉበት (High protocol agreement) የሚባል የስምምነት ዓይነት አለ። ኒውክሊየር አረሮች፣ ረዥም ርቀት ሚሳዔሎች፣ ሰው አልባ በራሪዎች (Drones) በዚህ ስምምነት ውስጥ የሚካተቱ ናቸው።

ይሁን እንጅ የእነኝህ መሳሪያወች አምራች አገራት በመበራከታቸው ምክንያት ወታደራዊ ምርቶቹ በአምባገነን መንግስታትና አረመኔዎች ዕጅ እየገቡ ነው። ለምሳሌ Drone አገልግሎት ላይ ከዋለ በርካታ ዓመታት ያለፈው ቢሆንም በቅርቡ ደንታ ቢስ የሆኑ ቱርክና UAE የመሳሰሉ አገራት እያመረቱም እየገጣጠሙም ለገበያ ማቅረብ በመቻላቸው ዛሬ አብይ አህመድን ከመሰለ አረመኔ ዕጅ ሊገባ ችሏል።

በነገራችን ላይ በዓለም ላይ በራሱ አገር ዜጋ ላይ Drone የተጠቀመ አብይ አህመድና አገዛዙ ብቻ ነው።

አጠቃላይ ከስልክ ግንኙነት ሥርዐት እስከ የጠላትን የዘመቻና ቁጥጥር ማዕከል ማውደም እንዲሁም በተደራጀና የተቀናጀ ዓለማቀፍ ዲፕሎማሲ አውዳሚ ወታደራዊ ምርቶች በአብይ አህመድ ዕጅ እንዳይገቡ እስከ ማስቆም የሚሄድ ዝግጅት እና ተግባር ያስፈልጋል።

የአብይ አህመድ ቡድን የኒውክሊየር አረር ስለሌለው እንጅ የአማራ ህዝብ ላይ ለመተኮስ ዓይኑን አያሽም። ትግላችን የህልውና ነው ስንል በዚህ ደረጃ ሊያጠፋን ከሚፈልግ የጠላት ሃይል ጋር ስለገጠምን ነው።
ድል ለአማራ ህዝብ !!!!
ከሞገሴ ሽፈረው የተወሰደ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 18:57


ጥቅምት 17/2017

አገዛዙን አወግዛው ለወጡ የመከላከያ አባላት የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ (6) ኛ ክ/ጦር የኢንጂነር ክበር ተመስገን ብርጌድ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል አደረጉላቸው።

የአማራ ፋኖ  በውጊያም ሆነ በፖለቲካ አሉ ከሚባሉ ጠንካራ እና ብቁ ከሆኑ ብርጌዶች መካከል የኢንጂነር ክበር ተመስገን ብርጌድ በደምበጫ በዋናነት ይጠቀሳል። ምንም እንኳን የብልፅግና ካድሬዎች  የደምበጫን ፋኖ ለመበተን ከውስጥ እስከ ውጭ እጃቸውን ዘርግተው ቢንቀሳቀሱም የኢንጂነር ክበር ተመስገን የአደራ ልጆች የልዑል፣ የሽታሁን፣ የመምህር ላቃቸው የቃል ኪዳን ጓዶች በበሳል አመራር እና እንደብረት ተቀጥቅጠው ቀልጠው ጠንክረው የተደራጁ አባላት የእዝ ሠንሠለታቸውን እያጠናቅሩ ልዩነታቸውን በማጥበብ  የጠላትን ጎሮሮ እያነቁ ይገኛሉ።

በልዩነት ውስጥ መግባባት አለ የአስተሰሰብ እንጂ የአላማ ልዩነት እንደሌለ የገባቸው የብልፅግና ካድሬ እና ዙፋን ጠባቂ ሠራዊት አገዛዙን በመናቅ በአራቱም አቅጣጫ በግፍ እየወጡ ይገኛሉ፡፡ በዚህ ወር ብቻ በደምበጫ ወረዳ 11 መከላከያ 6 አድማ በትን 1 ፖሊስ እና 3 የሚልሻ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የኢንጂነር ክበር ተመስገን ብርጌድ አባላትን ተቀላቅለዋል::
ድል ለፋኖ ድል ለአማራ ህዝብ ድል ለተገፉ ኢትዮጵያውያን
ፋኖ ኃ/ ማርያም ተፈራ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 18:54


#ጅምላ_ጭፍጨፋ_በአዲስ_ቅዳም‼️
 
ዛሬ ጥቅምት 17 ቀን 2017 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በጎጃም የ3ኛ ክፍለ ጦር ከሶስት ብርጌዶች የተውጣጣ ኃይል የአብይ አህመድ ስርዓት አስጠባቂው ወራሪ ኃይል የሰራውን የኮንክሪት ምሽግ  ሰባብሮ ካስወጣው በኋላ  ቅጣቱን በሞት እና በቁስለኛ የተረከበ የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት  በአዲስ ቅዳም ከተማ ውስጥ ባጃጅ ተራ የባጃጅ ሹፌሮችን፣ በገበያ ሰፈር ፣ በደለከሰ መውጫ እና ሲቨል ሰርቪስ ፅ/ቤት ፊት ለፊት በአጠቃላይ 23 ሲቪሊያንን ጨፍጭፏል።

በዚህ ድርጊታችሁ የተሳተፋችሁ የብልፅግና ካድሪዎች  ትውልዱ ይቅር ቢላችሁ እንኳ ታሪክ ይቅር አይላችሁም።

በዚህም  ጭፍጨፋው ሰላባ ከሆኑት ንፁሃን ውስጥ አዛውንት አባቶች፣ ነፍሰ ጡር እናቶች፣ ህፃናት፣ ካህናት እና ወጣቶች ይገኙበታል።

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 15:05


🔥#ወልቃይትና_ራያ‼️

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደሩ ካቢኔ መስከረም 3 ቀን 2017 ዓ.ም. ያፀደቀውና በፕሬዚዳንቱ አቶ ጌታቸው ረዳ ተፈርሞ ሥራ ላይ የዋለው በትግራይ ክልል የሚገነቡ የማኅበር ቤቶችን የሚመለከተው መመሪያ የአማራ አፅመ እርስት የሆኑትንና ከወራሪው የትግራይ አስተዳድር በመላው አማራ
#መስዎትነት የተመለሱትን #ወልቃይትና_ራያን ያጠቃለለ መመሪያ አዋጅ ማውጣታቸውን ምንጮች ገልፀዎል።ወልቃይት የአማራ የጂኦፖለቲካ የስብህት ማዕከል እንደመሆኗ መጠን ለባለፉት አራት አስርት አመታት በተለይም ከ2008 ጀምሮ አማራዋ የደም ዋጋ ከፍሎበታል። ለራያም ለደራም ለመተከልም እንዲሁ።አሁን የወልቃይት ጉዳይ ብዙ ለአማራ ህዝብ የማይመጠን የብልጽግና አገልጋዮች ተሰባስበው የሚሰሩት የፓለቲካ ቁማር በማስረጃ የተደገፈ መረጃ አለን። ይህ አሁን እየተካሄደ ላለው የትግል መስመራችን ስለማይጠቅም መረጃችንን ይዘን እናልፈዋለን። ወልቃይት ዉስጥ የምትገኙ ብልጽግና ከሾማቹህ ዉጪ ያላቹህ የአማራ ተወላጆች ዞር ብላቹህ የፊት የኋላቹህን የምትመለከቱበት የታሪክ መነፀራቹህ አጥልቁ። ይህ ትዉልድ የሚታገለው ለህልውናው እንጂ ከሰሊጥ ለሚገኝ ጥቅም አይደለም።‼️

መላው አማራ እየታገለ ወልቃይትና ራያ መፋዘዝ አለና
#ለዳግም_ባርነት ላለመዳረግ ከጀግኖች ጎን በመሰለፍ እንታገል💪

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 13:09


ጥቅምት 172017) የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ የአጼ ዳዊት ክፍለ ጦር ራስ አበበ አረጋይ ሻለቃ የፋኖ ሃይልን አጠቃለሁ ከጎራ የተነሳውን የሰው በላና የባንዳ ቡድን ቆለቆልና ጨለሚት ላይ በደፈጣን ሙትና ቁስለኛ አድርጎ ከምሮታል ቸብሏል።

ዛሬ ከጠዋቱ 3:30 እስከ ቀኑ 7:00 ሰአት በቆየው ውጊያ የገዳዩና የባንዳው ሃይል እንደቅጠል ረግፉዋል።

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት መርሀቤቴ አውራጃ በሚዳና ሬማ ወረዳ የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ ዳዊት ክፍለ ጦር በየቀስተ ንህብ ብርጌድ ራስ አበበ አረጋይ የወሰደው መብረቃዊ ጥቃት የተመራው በመቶ አለቃ እንዳልካቸው ወርቁ መሆኑንም አስታውቋል።

መነሻውን መራኛ ከተማ አድርጎ የፋኖ ሰራዊትን ለማጥቃት ወደ ተጎራ ያቀናው የሰው በላውና የባንዳው ሀይል ልዩ ስሙ ቆለቆል እና ጨለሚት በተባለ ቦታ ላይ በፋኖ ሲሳይ ሙሉጌታ የምትመራው የእራስ አበበ አረጋይ ሻለቃ ልጆች በወሰዱት የደፈጣ ርምጃ ገዳዩ ቡድን ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ደርሶበታል ሲል ገልጾታል።

ዛሬ በተደረገው ውጊያ ሞቴን ከብልፅግና ጋር ያድርገው ያሉ የባንዳ ስብስቦችም እስከ ወዲያኛው ሲሸኙ፣ የተረፈው የሰው በላ ቡድንም ቁስለኛውን ይዞ ወደ መጣበት ፍርጥጦ መመለሱንም የክፍለ ጦሩ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል አስታውቋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 12:58


ሳንድራ ማርቲነስ ታፈነች‼️

የቀድሞው የምስራቅ አማራ ፋኖ አባሏ ፋኖ ሳንድራ ማርቲነስ በአገዛዙ ሰራዊት ተይዛ ተወስዳለች። እህታችን ህወሃት ወረራ በህዝባችን ላይ ሲፈፅም ፋኖን በመቀላቀል ከፍተኛ ተጋድሎ ያደረገች ጀግና ሴት ናት። አሁን ላይ የግል ህይወቷን እየኖረች ቢሆንም ከመታሰር ግን አልዳነችም።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 12:57


#ሰበር የድል ዜና💪
#የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክ/ጦር (የጎጃም አገው ምድር ክ/ጦ) በአዲስ ቅዳም ከተማ ታላቅ ድል ተቀዳጀ


የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክ/ጦር  (የጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር) ዛሬ ጥቅምት 17/2017 ዓ.ም አዲስ ቅዳም ከተማ ላይ ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ባደረገው መደበኛ ውጊያ የጠላትን ኃይል ሲደመስሰው ውሏል።

3ኛ ክ/ጦር ሁሉንም ብርጌዶች ባሳተፈበት አውደ ውጊያ አዲስ ቅዳም ከተማን የተቆጣጠረ ሲሆን ለጊዜ በቁጥር ያልተለዬ የጠላት ኃይል ሲደመሰስ ቁስለኛውን በየመንገዱ እያዝረከረከ እግር አውጭኝ በማለት ፈርጥጧል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 12:11


#Amhara እስቴ!

የአገዛዙ ሰራዊት እስቴ መካን እየሱስ ለመግባት በተለምዶ በልጫ በሚባል ግንባር ውጊያ ከፍቷል።
ውጊያው በከባድ መሳሪያ ጭምር የታገዘ ነው!
©አለም አቀፍ
ፋኖ ሚዲያ ኔትወርክ

👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 12:04


ታላቅ የተቃውሞ የእግር ጉዞ ሰልፍ በስዊድን ‼️‼️

‼️አማራን ያለ ሁሉ ማንም እንዳይቀር ‼️‼️

በድሮን ጭምር በግፍ እየተጨፈጨፈ ላለው አማራ ወገናችን ታላቅ አለም አቀፋዊ ንቅናቄ ሰልፍ ይካሄዳል::

.....*.....
ቀን : November 16, 2024
ሰአት : ከ 15:00 - 17:00

መነሻ ቦታ: Mynttorget via Normalmstorg

መዳረሻ ቦታ : Sergels torg
.....*.....
ለ November 9 ይሆናል ተብሎ የነበረው በፖሊስ ፈቃድ ምክንያት ወደ November 16 መዛወሩን የአማራ ማህበር በስዊድን አሳውቋል::

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 12:04


ጀግኒት ፍቅርተ ካሳሁን ዛሬ በቆቦ ታፈና መወሰዷ ተሰምቷል ‼️
ከዚህ በኋላ አማራ አይደለም እስራት ሞትን ንቋል።ብታስሩት ብታስፈራሩት ብታዋክቡት ገላችሁ መንገድ ላይ ብትጥሉት የሚፈራ አማራ የለም። በተመሳሳይ ሌሎችም ቢጠነቀቁ መልካም ነው በዋናነት ደግሞ በህወሃት ጦርነት ጊዜ የምስራቅ አማራ ፋኖ አሰልጣኝ የነበራቹህና በወቅቱ ለፋኖ ድጋፍ ስታደርጉ የነበራቹህ አሁን ግን ከደሙ ንጹሕ ነኝ በማለት ተዘናግታቹህ የተቀመጣቹህ ጥንቃቄ ብታደርጉ መልካም ነው እንላለን።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 10:34


3 ሲኖ መከላከያ እና 2 fsr አድማ ብተና  ከደብረ ማርቆስ ወደ ሮቡዕ ገበያ እየተቀሳቀሰ ነው!

ጥንቃቄ ያስፈልጋል!


ለተጨማሪ መረጃወች ቻናሉን ይጎብኙ
👇👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 10:33


🔥የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ጥቅምት16/2017 ዓ.ም እንደተለመደው
ከባድ ውጊያዎችን ሲያካሂድ ውሏል‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አካል የሆነው አባ ኮስትር ብርጌድ በትናትናው እለት ጥቅምት 16/2017ዓም  በእነማይ ወርዳ ለምጨን ቅድስጌ ቀበሌ ባካሄደው ውጊያ የወራሪው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ሲያራግፈው ውሎአል።

ከቢቸና ከተማ ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጨለማ ተገን አድርጎ ወደ አባ ኮስትር ብርጌድ ሁለተኛ ሻለቃ የሄደው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት በአባ ኮስትር ብርጌድ ሁለተኛ ሻለቃ የፋኖ አባላት በለምጨን ቅድስጌ ቀበሌ ሲቀነደሽ ውሎአል።በዚህ ውጊያ ከ20 በላይ የጠላት ሀይሉ እስከወዳኜው ሲሸኝ ከ10 በላይ የጠላት ሀይል ቁስለኛ ሆነዋል።

የአባ ኮስትር ብርጌድን በትር መቋቋም ያልቻለው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት አንድ ንፁሀን ሽማግሌ በመርሸን አንድ ንፁሀን አቁስሎ ወደ ቢቸና ከተማ ተመልሶ ሄዶል።ዘራፌ እና ጨፍጫፌ የሆነው የአገዛዙ ሰራዊት በለምጨን ቅድስጌ ሰቀላ ቀበሌ የአርሶ አደሮችን ሀብት ንብርት፣የነጋዴዎችን የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆችን፣ዲቄት፣ሶላር ባትሪዎችን፣የእጅ ስልኮችን የብፌ እቃዎችን ሳይቀር በመዝርፍ የግለሰብ ቤቶችን ጭምር አቃጥሎ ወደ መጣበት ቢቸና ከተማ ተመልሶ ሄዶል።

በዚህ የውጊያ ውሎ የአባ ኮስትር ብርጌድን የፋኖ አባለትን አንገት አስደፋለው ብሎ ከደብርወርቅ ከተማ በ3 አቅጣጫ ተጨማሪ ሀይሉን ይዞ በገደብ፣በኮኛ፣ በሸንካሬ ጎባ መድሀኒያለም የመጠው የጠላት ሀይል ወደ ዲማ ጊዮወርጊስ ለመግባት ሞርተሮችን እየተኮሰ ለመጠጋት ቢሞክርም የአባ ኮስትር እርሳስ የቀመሰው የጠላት ሀይል ወደ መጣበት ቦታ ደብርወርቅ ከተማ ተመልሶ  በተወሰደበት እርምጃ መሰርት ፋኖ በቢቸና ከተማ እና ደብርወርቅ ከተማ በሚገኙ የአገዛዙ አሽከር በሆኑት ባንዳዎች ላይ እርምጃ ወስዷል።

©ፋኖ ይበልጣል ጌቴ ከአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 10:29


እራሱን የሀገር መከላከያ ነኝ ብሎ የሚያስበው ሀይል ሀገር ጠባቂ ሳይሆን የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ነው :: ጠንካራ እና የተደራጀ ወታደራዊ አቅም መገንባቱን የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ መቶ አለቃ ማርቆስ አሞኘ ለኤቢሲ ቲቪ ገለፀ!!!ሙሉውን ከ ABC TV ዩቱብ ቻናል  ታገኙታላችሁ👇👇👇 https://youtu.be/e8mxs5_G5dU?si=64352c41XjvsHA5Z

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 08:51


በደቡብ ጎንደር ዞን በሶስት ግንባሮች ከፍተኛ አዉደዉጊያዋች ሲደረጉ ተደርገዋል።

መነሻዉን ከደብረታቦር ከተማ በማድረግ ወደ እስቴ መካነ እየሱስ ለመግባት የሞከረው የብልፅግናዉ ጦር በጋሳኝ ክምር ድንጋይ ሚዱልቃ ከባድ ምት ያስተናገደ ሲሆን ከ20 በላይ የሚሊሺያ አባላት  ዕጁ ሲሰጡ 7 የብልፅግና አመራሮችም ዕጅ ሰተዋል ተብሏል።

በሌላ ግንባር ከደብረታቦር ከተማ ታላቁ ደብር እየሱስ እስከ ማህደረማሪያም ከባድ ትንቅንቅ እየተደረገ ይገኛል። የአማራ ፋኖ በጎንደር የጉና ክፍለጦር እነ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጀኔራል ነጋ ተገኝ ክፍለጦር ከአገዛዙ ሰራዊት ጋር አንገት ለአንገት ተናንቀዉ የመሹ ሲሆን በማደረማሪያ የገበዉ የአገዛዙ ሀይል መዉጫና መግቢያ በማጣቱ እጅ እየሰጠ ይገኛል።

በሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ልጅ ተመስገን ዉባንተ የሚመራው የሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ልጅ ከፍተኛ ጀብዱ መፈፀሙ ተገልጿል።

በሌላ መረጃ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ በወደቀባት የአፄ ገለዉዲወስ ቅየ ገላዉዲወስ ከተማ ከባድ ትንቅንቅ እየተደረገ ሲሆን በሻለቃ ብርቃየዉ አድማሴ እና ሻለቃ አዛዥ የሚመራው የጉና ክፍለጦር የዕስቴ ዴንሳ አንበሳው ብርጌድ በአንበሶቹ እየተመራ ከባድ ጀብዱን ፈፅሟል።

ከሁለት ክፍለጦር በላይ የተበታተነበት የአገዛዙ ጦር በአሁኑ ሳአት ሙትና ቁስለኛ ለማዉጣት መቸገሩም ተገልጿል።በገላዉዲወስ ከተማ እየተደረገ ባለዉ ትንቅንቅ ከበባ ውስጥ የገበዉ የአገዛዙ ጦር የድረሱልኝ ጥሪ አሰምቷል።

በድሮን ለመምታት በማይሞከርበት በዚህ ምሽት የጉና ልጆች የአገዛዙን መካናይዝድ እና ዕግረኛ ሰራዊት አሰሩን እያበሉት ይገኛሉ።

በሶስት አቅጣጫ የገበዉ የብልፅግናዉ ምስለኔ ጥምር ጦር በሶስቱም አቅጣጫ ከባድ ኪሳራን አስተናግዷል።አገዛዙም በሶስቱም ግንባሮች ከፍተኛ የሆነ የሰዉ ሀይል እና የሞራ ኪሳራ አስተናግዷል ።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

27 Oct, 06:47


🔥#ደምበጫ_የጠላት_መቅጫ💪

ደምበጫ ወረዳ ከጥንትም ጀምሮ ከነጭ እስከ ጥቁር ወራሪን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት የምትታዎቅ የጀግኖች ምድር ነች💪

ከኦሮሙማው እስከ ወያኔ ፖለቲከኞች ስሟን ሳይጠሯት የማትውለዎ
#ደምበጫ የጠላት መቅጫ፣የወንዶች መውጫ ተብሎም ተዘምሮላታል💪

የደምበጫ ህዝብና ፋኖ ይህ የህልውና ትግል በተጀመረ በ2ተኛ ውጊያቸው በኋላቀር መሳሪያና በክላሽ ብቻ ከክላሽ እስከ አስናይፐር ፣ከብሬን እስከ ዲሽቃ እንዲሁም ከዙ 23 እስከ ሞርታር ታጥቆ የመጣውን 1ክ/ጦር ሙሉ የአብይ አህመድ ወራሪ ቡድን
#ተምጫ_ወንዝ ላይ ከማቻክል ፋኖ ጋር በመተባበር #ሙሉ_በሙሉ የደመሰሰ እና የ1ክ/ጦር መሳሪያ ከክላሽ እስከ ዙ 23 እና ሞርታር የታጠቀ የጀግና መብቀያ ሀገር ነች💪

ዛሬም ፊት ለፊት በመግጠም፣በደፈጣ ፣በማስከዳት እና በተለያዩ መንገዶች የጠላትን
#ምሽግ ባዶ እያደረገ ያለ የፋኖ ስብስብ መፍለቂያ ነው‼️ በአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ (6ኛ) ክፍለጦር ውስጥ የሚገኜው እንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ( የደምበጫ ፋኖ) በሚንቀሳቀስበት ወረዳዎች ካሉ 34 ቀበሌ 32 ሙሉ በሙሉ 1በከፊል እያስተዳደሩ ይገኛሉ!!

የደምበጫ ፋኖ ፀባይና ጀግንነት፣ታማኝነት ያዬ ወደጃ ብቻ ሳይሆን ጠላት ሆነ የመጣው የጁላ ጦርም መስክሮለታል‼️ እኒህ አናብስቶች ተተኪ ፋኖ በዬጊዜው በብቃት እያስመረቁ ሲሆን ከሰሞኑን ከተመረቁት ውስጥ በከፊል በምስል ጋብዘናችኋል💪

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Oct, 19:54


#መረጃ_ቢቸና_ዲማ‼️

የአገዛዙ ወታደር በጎጃም ዲማ ጊዮርጊስን ለመያዝ አሁን ከመሸ ኃይል እያስጠጋ ነው። ጠላት ቢቸና እና ደ/ወርቅ ያለውን በሙሉ አንቀሳቅሷል።
መረጃው ለወገን ሃይል ይድረስ
👇
https://t.Me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Oct, 16:50


#የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክ/ጦ (ጎጃም አገው ምድር ፲ አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ አናብስቶች በግዳጅ ላይ እያሉ
ጥቅምት  16/2017 ዓ.ም
@አሻራ ሚዲያ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Oct, 16:49


🔥#የአማራ_ፋኖ_በወሎ💪


ይህ እንደጉንዳን የሚርመሰመሰው
#በዋርካው_ምሬ_ወዳጆ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ፅጌ ክ/ጦር ነው💪

አናብስቶች ወሎ ሰንሰለታማ ተራሮች ላይ...💪

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

26 Oct, 16:28


ይች እናት ስቅስቅ ብላ የምታለቅሰው የ3 ዓመት ከ3 ወር ህፃን ልጇ በአሰቃቂ ሁኔታ በመከላከያ ሰራዊት #ቅንጭላቱ_ተቆርጦ ተገድሏባት ነው!!

የሚያሳዝነው ደግሞ ህፃኑ የተገደለው በተባራሪ ጥይት ወይንም በስህተት አይደለም። ሆን ተብሎ ታስቦና ታቅዶበት የመከላከያ ሰራዊቱ አዛዦች ከበላይ አመራሮቻቸው ጋር በመገናኛ ራዲዮን ትዕዛዝ ተቀብለው የፈፀሙት ድርጊት ነው።

ህፃኑ የተገደለው እናቱ ትከሻ ላይ ሳለ ነው።እናቱ ልጇን ለማትረፍ በወገቧ አዝላ እየሸሸች በነበረበት የመከላከያ ሰራዊት የድሽቃ ምድብተኞች አነጣጥረው ኢላማቸው ውስጥ ካስገቡ በኋላ ህፃኑን ከእናቱ ወገብ ላይ እንዳለ አንገቱን በመምታት ቅንጭላቱ ለብቻ ተገንጥሎ እንዲወድቅ አድርገውታል።

መረብ ሚዲያ ይህ የሚያስነብባችሁ ፅሁፍ ሆሊውድ ወይንም ቦሊውድ ውስጥ ስለተሰራ አንድ ሆረር ፊልም አይደለም። ይልቁንስ በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ ወደብየ ቀበሌ ላይ የአገዛዙ ወታደሮች ስለ ፈፀሙት አሰቃቂ ግፍ ነው።

ነገሩ እንዲህ ነው፦

በሰሜን ወሎ ዞን በላስታ ወረዳና አይና ቡግና ወረዳ ስር በሚገኙ አከባቢዎች ላይ ከመስከረም 20/2017 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት ሚሊሻና አድማብተናን ጨምሮ በገዢው ቡድን ወታደሮች እና በፋኖ መካከል ከባድ ውጊያ ይካሄዳል።

የአገዛዙ ወታደሮች ገና ውጊያው ከመጀመሩ ጥቂት ሰዓታት ቀደም ብሎ የኔትዎርክና የመብራት አገልግሎት እንዲቋረጥ አድርገው፣ ከባባድ መሣሪያዎችን ካፍ እንስከደገፉ ታጥቀው ነው ወደ ውጊያው የገቡት።

ወታደሮቹ ከተቻለ የላስታ አሳምነው ኮር አመራሮችን መግደል፡ ካልተቻለ ፅንፈኛ ብለው የሚጠሩት የፋኖ ሰራዊትን አከርካሪ መስበር የሚል ተልዕኮ ነበር የተሰጣቸው።

ነገ ግን እንዳሰቡት አልሆነላቸውም። በሚሊሻና አድማብተና መንገድ መሪነት የፋኖን አከርካሪ ሊሰብሩ የገቡት የመከላከያ ሰራዊት አባላቱ በእጅ አዙር የነሱ አከርካሪ ተሰበረ። እነዛ የአሳምነው ልጅ እያሉ ከምሽግ ምሽግ የሚወረወሩት የላስታ ፋኖዎች ዙሪያውን ከበው የጥቃት ናዳ አወረዱባቸው።

የመከላከያ ሰራዊቱ ከፋኖ የተሰነዘረባቸውን አፀፋዊ ምት መቋቋም አልቻሉም። ተጨማሪ ኃይል በተደጋጋሚ ከወደ ላሊበላና ግዳን አቅጣጫ ቢያስመጡም ነገር ግን የፋኖ ክንድ የሚቀመስ አልሆነም። የሻምበልና መስመራዊ የጦር መኮነኖችን ጨምሮ በርካታ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ሆኑ። ነገሩ እንዳሰቡት ስላልሆነ ሙትና ቁስለኛቸውን በአራትና አምስት አይሱዙ ጭነው ወደ መጡበት መመለስ ጀመሩ።

ወታደሮቹ ወደ መጡበት ሲመለሱ ህፃናትና አዛውንቶችን ጨምሮ በመንገድ ያገኟቸውን ንፁኋን እየገደሉ እንዲሁም ከፊሎቹን ምርኮኛ ናቸው በሚል እያሰሩ አንዲት ቀበሌ ላይ ደረሱ። ይቺ ቀበሌ በላስታ ወረዳ ስር የምትገኝ ሲሆን ስሟም ወደብየ ወይም ጨበርጣይ በመባል ትጠራለች።

በዚህ ከታች ባለው ምስል ላይ ስታለቅስ ያያችኋት እናት በጧት ተነስታ ለልጇ የሚሆን ምግብ አብስላ ከመገበች በኋላ ጦርነቱ እየተፋፋመ በመምጣቱ ከባድ መሣሪያ ሲወረወር ልጄን እንዳይመታብኝ በሚል የ3 ዓመት ከ3 ወር ህፃን ልጇን በአንቀልባ አዝላ ለጊዜው ጦርነት ወደለለበት ቀጠና ሽሽት ትጀምራለች።  በዚህ ጊዜ ነበር እነዛ በአማራ ጥላቻ የሰከሩ የአንድ ፓርቲ ወንበር አስጠባቂ ከሆኑ የአገዛዙ ወታደሮች ጋር ፊት ለፊት የተገጣጠመችው።

ወታደሮቹ አስቆሟትና ወዴት እየሄደች እንደሆነ ጠየቋት።እሷም እየሸሸች መሆኑ ነገረቻቸውና መንገዷን ቀጠለች።

ይህኔ መገናኛ ራዲዮን የያዘ አንድ ወታደራዊ አዛዥ ለድሽቃ ተኳሹ በጆሮው የሆነ ነገር ሹክ አለው። ድሽቃ ተኳሹም ተሸክሞት የነበረውን ድሽቃ ከመቅፅበት መሬት ላይ አስቀምጦ ገጣጠመና ጥይት አቀባበሎ ልጅ አዝላ ወደ ምትሸሸው እናት አነጣጠረ።

ልጅ ያዘለችው እናት ግራ ቀኟን ዞር ዞር እያለች እያየች የደመነፍሷን ትሮጣለች። ድሽቃ ተኳሹ ለረዢም ሰከንዶች አነጣጥሮ ሲያበቃ ሁለት ጊዜ አከታትሎ ተኮሰ ወደ ምትሸሸው እናት። ሊያገኛት አልቻለም። እንደገና ቦታ አመቻችቶ አነጣጠረና ሦስተኛ ጥይት ተኮሰ።

ሦስተኛዋ ጥይት ልክ እንደ መጀመሪያዋና ሁለተኛዋ ጥይት አልሳተችም።  በእናቱ ጀርባ ታዝቶ የነበረው የ3 ዓመት ከ3 ወር ህፃን አንገት ላይ ተወርውራ ተሰካች።

ይህኔ ወታደራዊ አዛዡን ጨምሮ ድሽቃውን ከበው ቆመው የነበሩት ወታደሮች በፉጨትና በደስታ ጩኸት አከባቢውን አናወጡት። "ብራቮ!...ብራቮ የኛ ልጅ፣ ምርጥ ተኳሽ፣ ጀግናችን" እያሉ ድሽቃ ተኳሹን በደስታ ይጨብጡት ጀመር።

እናት አሁንም እየሮጠች ነው።ልጇን ከነፍሰበላዎች ልትታደግ። ልጇ አድጎ ለቁም ነገር እንዲደርስ ከነዚህ ፀረ ህፃናት፣ ከእነዚህ አውሬዎች ልትሰውረው ነፍሷ እስክትወጣ እያለከለከች ትሮጣለች።

በመሃል ድንገት ጎኗን ቀዘቀዛት። ከድካሜ የተነሳ ላብ አልቦኝ ይሆናል ብላ ዝም አለች። ነገር ግን በአንድ ጎኗ ብቻ ሳይሆን በሌላኛው ጎኗም ይቀዘቅዛት ጀመር። እጇን ሰደደች። ጎኗን ዳበስ ዳበስ አድርጋ እጇን ስታይ በደም ተጨማልቋል። ያየችውን ማመን አቃታት።

ልጇን ጠራችው...አይሰማም። ደጋግማ ጠራችው። ፀጥ። ምላሽ የለም። ያ ስትሮጥ አይዞሽ እማመይ እኔ አብርልሻለው አይመቱሽም እያለ በልጅ አፉ እየተኮላተፈ ሲያወራት የነበረው ልጇ አሁን ስትጠራው አልሰማት አለ።

ሰውነቷ ተንቀጠቀጠቀጠ።እጆቿ ተሳሰሩ።የአንቀልባውን መቋጠሪያዎች መፍታት ከበዳት።ጣቶቿ ተሳሰሩ።

እንደምንም ብላ እየየተንቀጠቀጠች አንቀልባውን ፈታችና በጀርባዋ ያዘለችውን ልጇን አውርዳ ስታይ እራሷን ስታ ወደቀች። ቅንጭላቱ ተቆርጦ ወድቋል።ህፃኑ ከመገደሉ በፊት በጣቶቹ የጨበጣትን ከጭቃ የተሰራች መጫወቻ አሁንም እንደጨበጣት ነው። እናት አካሉ ከሁለት የተከፈለ አስከሬን ታቅፋ ጀርባዋ በደም እንደተለወሰ እራሷን ስታ ወድቃለች።

በቅርብ ርቀት ከኋላዋ ይከተሉ የነበሩ የአከባቢዋ ነዋሪዎች እሩጠው ደረሱ። እናቲቱ አለመመታቷን ካረጋገጡ በኋላ ተቆርጦ የወደቀውን የህፃኑን ቅንጭላት ፍለጋ ገቡ።

ይህ ሁሉ ሲሆን የወታደሮቹ ፉጨትና የደስታ ሆይ ሆይታ አልበረደም። "ብራቮ!...ብራቮ የኛ ልጅ ብራቮ! ፣ ምርጥ ተኳሽ ነህ!፣ አምበሳ የኛ ልጅ፣  ጀግና" እያሉ ድሽቃ ተኳሹን ያሞካሹታል።

መረብ ሚዲያ የሟችን እናት ለመጠየቅ ባቀናበት ወቅት የተመለከተው በልጇ ላይ በተፈፀመው አሰቃቂ ድርጊት የተነሳ አዕምሮዋ ተቃውሷል።

አንዳንዴ ከቤት ትወጣና የሟች ልጇን ስም እየተጣራች "እረ ና መሽቷል። ናልኝ ልጄዋ አባው እንዳይበላህ። ና የሚበላ እንድሰጥህ፣ ና ስትጫወት  ጭቃ ስለነካህ ገላህን እንዳጥብህ፣ ናልኝ መኩሪያየ" ትላለች።

አንዳንዴ ደግሞ ትንሽ ቀልቧ መለስ ሲልላት እንዲህ ስትል ታለቅሳለች "እሸሽጋለሁ ብየ ልጄን ለአውሬዎቹ አሳልፌ ሰጠሁ። አትፍረድብኝ ሲሸሹ አይቼ ነው ልጄ፡ መኩሪያየ ልጄ፡ ጠበቃየ ልጄ፡ ወግ ማዕረጌ ልጄ"

"ጨከኑብህ ልጄ፡ እኔማ ልሸሽግህ ነበር፡ ልብማ ከነዛ ክፉዎች ልደብቅህ ነበር፡ አመለጥከኝ ልጄ፣ ለአውሬዎቹ አሳልፌ ሰጠሁህ ልጄ፣ እረ ወዴት ልሂድ ሰማይ ተደፋብኝኮ" እያለች መንታ መንታውን እያነባች፣ ደረቷን እየደቃች ታለቅሳለች።

ገዢው የብልፅግና ቡድን በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈፀመው ካለው ግፍና መከራ መካከል ይህ ቀላሉና ትንሹ ግፍ ነው።

መረብ ሚዲያ ከሃዘንተኛዋ እናት ጋር ያደረገውን ቆይታ ዛሬ ምሽት መረጃ ቲቪ ላይ በሚኖረን የስርጭት ሰዓት ይጠብቁን!

©መረብ ሚዲያ

ይህ ስርዓት አደለም መሬት ላይ ያለን አማራ ይቅርና ገና ተወልዶ አማራ ይሆናል በማለት
#ማህፀን_ተርትሮ አውጦ የሚበላና የሚገል ጭራቅ ስርዓት ነውና በአንድነት እንታገለው‼️

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

22 Oct, 11:09


አሳዛኝ ዜና ምስራቅ ጎጃም❗️
በምስራቅ ጎጃም ፈለገ ብረሃን ከተማ አካባቢ የአሸባሪው ቡድን በአንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም መንገደኞችን ጨምሮ ኢላማ በማድረግ በርካታ ንፁሃንን በድሮንና በጀት ደብድቧል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

22 Oct, 10:46


የአሳምነው ልጆች በወልዲያ ዙሪያ መሽጎ በተቀመጠው አሸባሪ ቡድን ላይ አርምጃ ወስደዋል።
በዚህም የአብይ አህመድ አሸባሪ ቡድን ከፍተኛ የሆነ ሰባዊና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት ለማረጋገጥ ተችሏል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

20 Oct, 09:04


በአዲሱ ዘመቻ እና ድሎቹ እንገናኛለን አርበኛ ዘመነ ካሴ❗️

የቀብሮ ጫጫታ የማያስደነብረኝ፣ጀርባዬ ላይ ሊወጣ የሚሞክረው ሁሉ ቢሳካለት እንኳን የማይከብደኝ "ዝሆን" ነኝ።በቃ እንደዚህ ነው የሰራኝ።

ከንግስና ዙፋንና ዘውድ ጀምሮ በተለያዩ የህዝብ አስተዳደር እርከኖች እና ሃላፊነቶች እስከ ጦር ሜዳ ውሎዎች  በብዙ ፈተና መሃል እያለፈ ሃገር የገነባ ቤተሰባዊ ማንነትና የመከራ ዘመን በቅጡ የገነባኝ ሰው ነኝ።

በአለሙ ውስጥ በማንኛውም ሁኔታ  እንደ ህፃን በደስታና በሃዘን በእምባ የምሟሟ ተራ ሰው፣ ምድራችን በድንገት ጨረቃ ብትሆን እንኳን የማይጨንቀኝ ልበ-ሙሉ "ጨካኝ" ፍጡር ነኝና በጅራፍ ጩኸት ልታስደነብሩኝ የምትሞክሩ የዋሆች አትድከሙ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

20 Oct, 06:55


ጥንቃቄ ጎንደር

#ሙሉ ደምቢያ ከጣና ጀምሮ ፣ኤሊኮፍተር እና ድሮን አሰሳ ሲያደርገው ሰንብቷል ::አሁን ከባድ ኦፕሬሽን የማጥቃት ስራ ይጀምራሉ ጥንቃቄ ይደረግ︎

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

20 Oct, 06:41


#ደብረማርቆስ

ቸርተከል፤ሊባኖስና ደብረ ዔልያስ ዙሪያ የሂሊኮፍተር ቅኝት ስላለ ጥንቃቄ ይደረግ።

ሂሊኮፍተሯ የድሮን አስተኳሽነት ስራ እንደምትሰራ ተረጋግጧል።ቀተጨማሪም አሁን አንድ ሊኮፍተር በተለምዶ አዬር ማረፊያ ተብሎ የሚጠራው ቦታ ማረፏን ምንጮች አረጋግጠዋል።
👇
https://t.me/VoicOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

20 Oct, 05:21


የአማራ ፋኖ በጎንደር በቀጠለው ተጋድሎ ድል ማደረጉን አስታወቀ፡፡በአርበኛ ፋኖ ባየ ቀናው የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎንደር አጣናው ዋሴ ክፍለ ጦር ከመተማ ዮሃንስ ድል በር ሲገሰግስ የነበረውን የአገዛዙ ሀይል ወንበር አስጠባቂ መከላከያ በአጣናው ዋሴ ክፍለ ጦር ሙሉ በሙሉ ተደምስሱዋል ሲል የአማራ ፋኖ በጎንደር ሚዲያና ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ባደረሰን መረጃ ገልፁዋል !!!ሙሉውን ከ ABC TV ዩቱብ ቻናል  ታገኙታላችሁ 👇👇👇 https://youtu.be/5ukDZZ1nfw0?si=_lZCk7-ipNq_h-bB

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

20 Oct, 04:26


Shared via All PDF Reader, a practical app that makes reading and editing PDF files super convenient.
Free download:https://st.deepthought.industries/UFnyA3

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

20 Oct, 04:25


⚠️ምስራቅ ጎጃም ሞጣና ደቡብ ጎንደር አንዳቤት የድሮን አሰሳ ስለተደረገ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 20:26


በአሁኑ ወቅት አገዛዙ በስፋት ጥቅም ላይ እያዋለው ስለሚገኘው unmanned combat aerial vehicle
(UCAV (ድሮን) መሣሪያ መረጃ፡፡
በአሁኑ ወቅት የዓለም Defence Sources እንዳረጋግጡት የኢትዮጵያው አገዛዝ ከ2023 ዓ/ም operational
ማድረግ የቻለው Bayraktar Akıncı የተባሉ ዘመናዊ ድሮኖችን ከቱርክ በመግዛት ታጥቆ ይገኛል፡፡
1. ይህ ዘመናዊ ድሮን high-altitude long-endurance ያለው ሲሆን ከ30,000–40,000
feet ወይም ከ9 እስከ 12 ኪ/ሜ ከፍታ መብረር የሚችልና Operational የሚሆነው ወይም መተኮስ
የሚችለው ከ30.000 ጫማ እና ከዛ በታች ባለው ከፍታ ነው፡፡
2. ድሮኑ ከፍተኛው የፍጥነት ደረጃው 277.8- 361.14Kh ሲሆን በአየር ላይ ለመቆየት የሚችለው
(endurance) 27 ሰዓታት ነው፡፡
የዚህ ዘመናዊ ድሮን የአንዱ ዋጋ $100.000.000 (አንድ መቶ ሚልዮን ዶላር) ሲሆን ይህም ወደ ኢትዮጵያ
ብር ሲለወጥ 10 ቢሊዮን ብር ማለት ነው፡፡
አገዛዙ በቁጥር ምን ያህል ድሮኖችን እንደገዛና እንደታጠቀ እስከ አሁን ትክክለኛውን ቁጥር ማረጋገጥ
አልተቻለም፡፡
ከትግራይ ጦርነት ጀምሮ አገዛዙ የተለያዩ የድሮን ዓይነቶችን በመግዛትና በእርዳታ በማግኘት ተጠቅሞ
የሚያውቅ ሲሆን ከዚህም ውስጥ የቻይናው፤ CH-4 Long wing
የኢራቁ Mohajer-6 እና የቱርክ Bayraktar TB2 የተባለው Combat drone (UCAV) ዓይነት
ይገኝበታል፡፡
በአሁኑ ወቅት አገዛዙ ከBayraktar Akıncı ዘመናዊ ድሮንን ታጥቆ በስራ ላይ ቢያውልም ከዚሁ ጋር
በዋጋም ደረጃ አንዱ $5.000.000 (አምስት ሚሊዮን ዶላር) የሚገዛውን Bayraktar TB2 የተባለውን እና
በተለይ በመሣሪያና በቴክኖሎጆ ደረጃ ዝቅተኛ የሆነውን ቱርክ ሰራሽ TB2 ድሮንን ቀላቅሎ እንደሚጠቀም
ይገመታል፡፡
Bayraktar TB2
1. Operational Altitude 18.000 Feet (5486.4m) (መሣሪያውን ሊተኩስ ወይም ሊጥል
የሚችልበት ከፍታ)
2. ሊበር የሚችልበት ከፍታ 27.000 Feet (Service Ceiling)
3. Maximum Speed:
70 – 120 knots (129.64 222.24kh)
4. Up to 27 Hours Endurance (በአየር ላይ የመቆየት አቅም)
የድሮንን ጥቃት የመከላከልና የማጥፋት ዘዴ
1. ድሮኖቹ ከሚነሱበት ቦታ እንዳይነሱ እና ከተነሱም መልሰው እንዳያርፉ ማድረግ ሲሆን ይህም
ድሮኖቹ በሚነሱበትና operate በሚደረጉበት ቦታ ላይ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ በማድረግ እና በረጅም
እርቀት መድፍና እሮኬት ቦታዎቹን በመደብደብ፡፡
2. በሚበሩበት ጊዜ Kinetic projectiles በሚባለው ዘዴ ከፍታቸውን በሚመጥን የአየር መቃወሚያና
ሌሎች መሣሪያዎች መትቶ መጣል፤ (ድሮኖቹ በተለይ በአየር አስገዳጅነት ዝቅ ብለው ሲበሩ ከተገኙ
ፍጥነታቸው ዝቅተኛ ስለሆነ በከባድ መትረየስና በስናይፐር መሣሪያዎች ተመትተው ሊወድቁ
ይችላሉ)
3. ከዚህ ሌላ ድሮኖችን በElectronic warfare techniques ተጠቅሞ የድሮኑን ዳታ እና control links
jam በማድረግ ወይም የGPS ተቀባዩ jam በማድረግ እና High power microwave (HPM) systems የድሮንን electronics እና የnavigation, guidance sensors እና control systems
ማናጋት ይችላል፡፡ (ይህንን ለማድረግ መፈፀሚያ መሣሪያዎቹን ማግኘት ስለሚያስፈልግ ይህንን
ለማግኘት በውጪ ያለው ሰው ጠንክሮ መስራት አለበት)
4. በመጨረሻም በሁሉም ቀጠና ያለው ሠራዊት ራሱንም ሆነ ንብረቱን ከጥቃት ለመከላከል ከፍተኛ
የመመሳሰል (Camouflage) ሥልጠና እንዲወስድ ማድረግና ጠንካራ የመመሳሰል ዲስፕሊን
እንዲያዳብርና በስራ ላይ እንዲያውል የተጠናከረ ስራ መሰራት ይኖርበታል፡፡
የሁለቱን ዓይነት ድሮኖች ዓይነትና መጠን እንዲሁም የሚተኩሱትንና የሚጥሉትን የመሣሪያ ዓይነት በንፅፅር
የሚያሳይ ሰንጠረጅ፡፡
በዚህ ሰንጠረዥ ላይ በዝርዝር በተመለከተውና በተያያዘው የድሮኖቹ ምስል ላይ በመመርኮዝ የሠራዊቱ
አመራርም ሆነ ሠራዊቱና ሕዝቡ ጭምር ድሮኖቹን በዓይን አይቶ በመለየት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግና
እንደ አስፈላጊነቱም እርምጃ እንዲወስድባቸው ለማድረግ እንዲችል በስፋት እንዲያውቀውና እንዲረዳው
ማድረግ ያስፈልጋል፡፡

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 20:22


ሰበር ❗️

በሰሞኑ በርካታ ንፁሃንን መጨፍጨፍ ያየው የአካባቢው ህዝብ ፋኖን በግፍ መቀላቀሉ ተነገረ !

ከሰሞኑ በደቡብ ሜጫ ፣ሰሜን ሜጫና ዳንግላ እና ጎንደር አካባቢወች ህዝቡን ከፋኖ ይነጥልኛል በሚል ንፁንን ታርጌት በማድርግ ጥቃት ያደረሰው አብይ አህመድ በተቃራኒው መሃል ሰፋሪ ሆኖ የቆየው ወጣት በብስጭት ፋኖን በስፋት እየተቀላቀሉ እንደሆነ ከቦታው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 19:11


ንፁሃንን በድሮን መጨፍጨፍና መግደል ይቁም በሚል ታላቅ የተቃዎሞ ሰልፍ በስዊድን ተካሄደ፡፡
ትናንት በስዊድን የሚገኙት የአማራ ተወላጆችና ደጋፊዎች ዲያስፖራዎች ባደረጉት የተቃዋሞ ሰልፍ በብልጽግና የዘረኛ አገዛዝ ሰለባ ስለሆኑ ንፁሃን ድምፃቸውን አሰምተዋል፡፡
!!!ሙሉውን ከ ABC TV ዩቱብ ቻናል  ታገኙታላችሁ👇👇👇 https://youtu.be/Jq8sMRN9DgA?si=Ew6oueUTmTr66Y4-

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 19:09


ለጥቂቶች የማስጠንቀቂያ መልዕክት - ባህርዳር

በጨቅላው አብይ አህመድ የሚመራው ፋሽስታዊ አገዛዝ የህዝብን ሃብት ሽጦ፣ የጦር መሳሪያ ለመግዛት እቅዱን ዳግም "ሀ" ብሎ በባህርዳር ከተማ ጀምሯል። ይህንን እቅድ ከዚህ በፊት በበርካታ የአማራ ከተሞች ሞክሮት፣ ህዝባችን በማንቃት አክሽፈነው ያደርነው እውነት ነበር።

አሁንም ይህንን መሬትን በመሸጥ፣ ህዝብ ለመጨፍጨፊያ የመሳሪያ ጎተራን የመሙላት እቅድ ከጓዳ ወደ አደባባይ ወጥቷል፤ በባህርዳር ከተማም የእቅዱ ጅማሮ ተለፍፏል።

እዚህ ላይ አንድ ነገር በግልፅ ይቀመጥ። ከጨቅላው አብይ አህመድ ስርዓት ጋር ግልጽና የአደባባይ ጦርነት ውስጥ እንገኛለን። አሁን ደግሞ ከአገዛዙ በተጨማሪነት በጨረታ ተሳታፊነት ሰበብ "ለአገዛዙ የመሳሪያ መግዣ ሳንቲም ይዤ እቀርባለሁ" ከሚሉ የደም ነጋዴዎች ጋርም የምንቀያየምበት ጊዜ ይሆናል።

ህዝባችን እንዲጨፈጨፍ፣ የችግር ጊዜ አትራፊ ሆነው፣ ለቁስላችን ስንጥር ይዘው የሚቀርቡትን ግለሰብ የደም ነጋዴዎችን በዝምታ ማለፍ ይቸግረናል። በ-ፍ-ፁ-ም!!!

ፊርማችሁ ሳይደርቅ ዝርዝራችሁ ከእነ አባሪ ሰነዶች ከውስጥ እንደሚደርሰን እርግጠኞች ሁኑ። ምክር አይደለም።
BW
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 19:07


ዳንግላ︎

አሁን ከመሽ የቤትወደድ መንገሻ ብርጌድ የዳንግላ  ከተማ ልዩ ሽማቂ የፋኖ አባላት በከተማው በሚንቀሳቀሱ የአድማ ብተና አመራር እና አባላት ላይ ጥቃት የፈፅመ ሲሆን  3ቱ ሲሞቱ   አንድ ቁስለኛ ሁኗል።ጥቃቱ የተፈፀመው ከመዝገቡ ታደለ እና ከንፁሃን የድሮን እና የጀት  ጭፍጨፋና  ግድያ ጋር  በተያያዘ ብርጌዱ በሚደረግ ዘመቻ ነው። ዘመቻ መዝገቡ ታደለም ይቀጥላል።

አርበኛ ፋኖ ስለሽ ከበጀ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 19:07


ዳንግላ︎

አሁን ከመሽ የቤትወደድ መንገሻ ብርጌድ የዳንግላ  ከተማ ልዩ ሽማቂ የፋኖ አባላት በከተማው በሚንቀሳቀሱ የአድማ ብተና አመራር እና አባላት ላይ ጥቃት የፈፅመ ሲሆን  3ቱ ሲሞቱ   አንድ ቁስለኛ ሁኗል።ጥቃቱ የተፈፀመው ከመዝገቡ ታደለ እና ከንፁሃን የድሮን እና የጀት  ጭፍጨፋና  ግድያ ጋር  በተያያዘ ብርጌዱ በሚደረግ ዘመቻ ነው። ዘመቻ መዝገቡ ታደለም ይቀጥላል።

አርበኛ ፋኖ ስለሽ ከበጀ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 19:01


ኑ! በግፍ እንዲጨፈጨፍ ለተፈረደበት ህዝባችን ድምፅ እንሁን‼️
በአገዛዙ የቀጠለውን የአምሓራ ጀኖሳይድ፣ የተከፈተብንን መንግስታዊ ጦርነት እናውግዝ!!!
ቅዳሜ 09/2017 ዓ.ም
ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ

ሞዐ ሚዲያ እንደ ተቋም በዚህ መድረክ ተገኝታ ድምጿን ታሰማለች።
ሞዐውያን ንቁዎች በዚህ የቲውተር መድረክ ተገኝታችሁ ለህዝባችን ድምፅ በማሰማት፣ የመፍትሄ ሀሳብ በማጋራት ይሳተፉ።

አዘጋጅ፦ #
@Amhara Perspective
https://x.com/amh_perspective/status/1847098275867898276?s=46&t=b-VTnyUJEPkeKy7MiZLcnQ
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 19:00


ኑ! በግፍ እንዲጨፈጨፍ ለተፈረደበት ህዝባችን ድምፅ እንሁን‼️
በአገዛዙ የቀጠለውን የአምሓራ ጀኖሳይድ፣ የተከፈተብንን መንግስታዊ ጦርነት እናውግዝ!!!
ቅዳሜ 09/2017 ዓ.ም
ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ

ሞዐ ሚዲያ እንደ ተቋም በዚህ መድረክ ተገኝታ ድምጿን ታሰማለች።
ሞዐውያን ንቁዎች በዚህ የቲውተር መድረክ ተገኝታችሁ ለህዝባችን ድምፅ በማሰማት፣ የመፍትሄ ሀሳብ በማጋራት ይሳተፉ።

አዘጋጅ፦ #
@Amhara Perspective
https://x.com/amh_perspective/status/1847098275867898276?s=46&t=b-VTnyUJEPkeKy7MiZLcnQ

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 17:11


🔥#ማቻክል_ጎጃም‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክ/ጦር በላይ ዘለቀ ብርጌድ (የማቻክል ፋኖ) ባለፈው ሳምንት ያስመረቃቸው ፋኖዎች..💪

©ጎጃም ዳሞት
ይህ ቪዲዬ የትንታጎች ምረቃ ቀን ከነበረው ሁነት በከፊል የተወሰደ ነው...!

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 17:05


ሰላም ለሁላችሁ ይሁን፡

ሰሞኑን በምስራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ወረዳ በከተማው አቅራቢያ ባሉ የገጠር ቀበሌወች ውስጥ ቤቱ የተቀመጠ ሚሊሻን በሙሉ ለመጠርነፍ እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው። አንገባም የሚሊትን ሚሊሾች ደግሞ ሚስቶቻቸውን እንዲሁም ልጆቻቸውን እያፈኑባቸው ነው።

ይህ ጉዳይ ይድረስ ለአማራ ፋኖ በጎጃም፡ ለበላይ ዘለቀ ክፍለጦር፡ ለዛምበራ ብርጌድ።
via inbox
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 09:01


የአማራ ፋኖ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር የጦር አመራሮች ያስተላለፉት መልዕክት
👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew

የአሳምነው ድምፅ VoiceOfAsaminew

19 Oct, 08:59


🔥#ቡሬ_ጎጃም‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ( ራስ ቢትወደድ መገሻ አቲከም )ክ/ጦር ደጃች አሰቦ ቡሬ ዳሞት ብርጌድ በቡሬ ቀጠና
#አለፋ_ባሲ ላይ ከአሸባሪው እና ንፁሀን ጨፍጫፊው የአብይ ሰራዊት ጋር እየተፋለመ ይገኛል፣ጠላት የተለያዩ ከባድ መሳሪያዎችንም እየተጠቀመ ቢሆንም ነበልባሉ ፋኖ በሚገባው ቋንቋ እያናገረው ይገኛል ሲሉ የክፍለ ጦሩ ሚዲያ ሀላፊ ፋኖ ዬሴፍ ሀረገወይን ለንስር አማራ ገልለፀዋል👇
https://t.me/VoiceOfAsaminew