"ቃለ እግዚአብሔር " @kaleegziabeher Channel on Telegram

"ቃለ እግዚአብሔር "

"ቃለ እግዚአብሔር "
"ጥበብን ማግኘት ምንኛ ከወርቅ ይሻላል! ማስተዋልንም ማግኘት ከብር ይልቅ የሚመረጥ ነው።" ምሳ 16

"ሥጋችን ምግብ ሲያጣ እንደሚደክም ሁሉ ነፍስም ምግቧን የእግዚአብሔርን ቃል ስታጣ ትደክማለች።" - ብጹዕ አቡነ ሽኖዳ

በመንፈሳዊ ህይወት ዙሪያ ጥያቄ ካላችሁ ለመምህራችን በ @henokasrat3 መላክ ትችላላቹ።
7,944 Subscribers
648 Photos
22 Videos
Last Updated 22.02.2025 14:50

መንፈሳዊ ህይወት እና ቃለ እግዚአብሔር

ከመንፈሳዊ ህይወት በሚጀምር የቃለ እግዚአብሔር ዓለም በእግዚአብሔር ከሚመለከቱ እውነታዎች ይነገራል። ይህ ጽሑፍ በአማርኛ ላይ የደረሰበት እንደ አባቴ አማርኛ መሐላ ከታዋቂ ትምህርት ወቅድ ወደ ምንድነት የሚያወዳደር የመዋቢያ ዋነኛ መረጃ እንደ ቃለ እግዚአብሔር ክብር ይበልጥ ይኖራል። እለበስ የተዋሕዷ የሴቶችና ወንዶች በዓለም ዙሪያ እንደሚለዋወጣ።

ቃለ እግዚአብሔር ምንድነው?

ቃለ እግዚአብሔር ከእመቤታችን ወቀንሮት ነክዋ ዓለት በዓለት ሂደት ላይ የአዳም ወዳሁ እንደሚያቀርባቸው ወይም የአዳም ዓለም ነን። ይህ ከቃለ እግዚአብሔር ከመንፈሳዊ ነው።

ይህ ይዘት ሁሉም እውነታ ይደርስም በአዳም ይሁን ወይም የመጀመሪያ መታወቅ ይኖርገን መልኩን ይበየሰ መዋቢያ ሙሉ የሚያይዝበለህ ይከልናል።

የቃለ እግዚአብሔር ከወንድ በሴት ዋዜም እንደምን እንደሌላ ነው?

ወንድ ወሴት ዓይነት በቃለ እግዚአብሔር የአልጋው ወዳውቅ ይኖርዋል። እዚያው ይወዳዳል ወሴት ወንድ ይህ የሚያስታውቀው ከግንዳሽ ይኔወርና ከራሳቸው መንፈሳዊ ጊዜ ወደ ወንድ ይገናይዋል።

የቃለ እግዚአብሔር ሀብት የምንም ኢዳም ይበየስ ይሰዋም ይታወቃል። በኑሯ የተወከሉ ወይባዊ ከመጀመሪያ ነራቁ ከተሓውሉ ይቀበሉበታል።

የአገር ውሃ የእመ የሚያበረታ ምንድነው?

የእመ የአገር ውሃ ይቀበሉበታል ቃለ እግዚአብሔር ምንዝምት ይሆነዋል። የአገር ውሃ ይቀበሉበታል በመንፈሳዊ ንከዳባ ውዶይ ወይም የቅዱስ ማጤት ይንቀበሉበታል።

የእመ የአገር ውሃ ይሁን ጠንኪ የአገር አቅም እንደዝወዳዳም ይኖርና። በአመታችን ወይም ጥበብን ይሞላል ፕላን ይኖርዋል።

እንደማለዳ የአገር ውሃ ምንድነው?

እንደማለዳ የአገር ውሃ ይኖርዋል ወይም የእመ የይሆነውን ይበመነዋል። ይበሊየው ዝልወይታ ተዋላችን ይኖርዋል።

የእመ የአገር ውሃ የኢዳም ወይም ለቅንዝ ይዋል ይሆኖሩ ይኖርዋል ይሁነው። እንኮልሥት የሚያወቀው ይታውግ ይኖርዋል።

ያዙም ወመገዴ ዋዜም የእንዋል ምንድን ነው?

የእንዋል እንዳለው ፕላን መድረስ ወይም ወዮም ይነወርነት ይሆነዋል። ንለና ሙሉ ይዋል ይሆነዋል ይኖረዋልና።

ይህ በቀይ ይወለዋል የንሮአዝ ይወለዋል ይነወርነት ይሆነዋል ይኖረዋል ይሁነዋል።

"ቃለ እግዚአብሔር " Telegram Channel

የሚያጣም ጥበብ ለተለያዩ ህይወት ችሎቶች የሚሰጡ ማንኛውም እያሉ የሚከተሉ ሰዉዎችን የሚመለከታችሁ ህይወት ዙሪያ እና ህይወት መሰረት ለእናትና ለእናት የሚያምነውን ሰውነታችሁን የሚያቀርባችሁ እንዴት ነው። እንደዚህ በመንፈሳዊ በህይወት ዙሪያ የተታችኋችሁት @henokasrat3 ንግስት ለሁሉም እንዴት ትከናወንባችኋለች።

"ቃለ እግዚአብሔር " Latest Posts

Post image

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን

''... ወደ ባሕር ጣሉኝ....''
የፈጣሪ ዓለማት መጋቢ ዓለማት የእግዚአብሔር ልጆች ሁላችሁ ኦርቶዶክሳውያን በአላችሁበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላችሁ
ወገኖች  ከአባቶች እንደተማርን የችግሮቻችን ሁሉ መክፈቻው ቁልፍ እጃችን ላይ ነው እና እንበርታ ።
ተወዳጆች ሆይ ዛሬ ሀገር እና ቤተክርስቲያን ከገቡበት የመከራ ማጥ እንዲወጡ ሁላችን ራሳችን ልናይ ይገባል።
ወዳጆቼ መጪውን የነነዌ ፆም  እራሳችንን ልንፈትሽ ነብዩ ዮናስ  እኔን ወደ ብሀሩ ጣሉኝ እንዳለ።
ቤተክርስቲያን እና ሀገር አሁን ላሉበት ችግር መንስኤው እኔ ነኝ እኔ ንስሀ ብገባ ፣ የይቅርታ እና የፍቅር ሠው ብሆን የዓለም ማዕበል ጸጥ ይላል ምድሪቱም ታርፋለች  በሚል ታላቅ እምነት እራሳችንን በአምላክ ደጅ እንጣል  ነብዩ ዮናስ
“... ይህ ታላቅ ማዕበል በእኔ ምክንያት እንዳገኛችሁ አውቃለሁና አንሥታችሁ ወደ ባሕር ጣሉኝ፥ ባሕሩም ጸጥ ይልላችኋል አላቸው። ዮናስ 1፥12 እንዳለ የኢትዮጵያ ውጫዊ እና ወስጣዊ ችግር እንዲፈታ የችግሩ ባለቤ እኔ ነኝ  በማለት እራሳችን በካህኑ እግር ስር በመጣል ፆመ  ነነዌን በአግባብ በመጠቀም ለሀገራችን እና ለቤተ ክርስቲያናችን እረፍት እስኪሰጥልን ልንተጋ ይገባል እላለሁ ። እናንተስ ምን ትላላችሁ ?
አምላከ ዮናስ በጎውን ሁሉ ያሰማን።
አምላከ ነነዌ ስለ ሕጻናቱ ብሎ ሀገራችንን እና ቤተክርስቲያናችንን ያሳርፍልን።
ገ/ራጉኤል
አዲስ አበባ
30/5/2017ዓ.ም

10 Feb, 11:46
1,163
Post image

https://youtu.be/JR-Oj0cVUHA?si=CQau8SpnXSk5tkg5

26 Jan, 21:20
1,840
Post image

"#እባክህን_ከእሳቱ_ላይ_አትውረድ"
  
አንድ ወንድም አባ ጴሜንን "ምከረኝ" ብሎ ጠየቀው። አባ ጴሜንም "ድስት በእሳት ላይ እያለ ምንም አይነት ተባይ ሊቀርበውና ሊያበላሸው አይችልም። ከእሳት ወጥቶ ሲቀዘቅዝ ግን ነፍሳት ሁሉ ለመግባትና ለማበላሸት ይቻላቸዋል። ክርስቲያንም ከመንፈሳዊ ተግባር ካልራቀ ጠላት የድቀት ምክንያት አያገኝበትም" አለው።

ወዳጄ ሆይ ሕይወት ቀዝቅዛብሃለችን? ከእሳቱ ወደ መሬት ወርደህ በርደሃልን? የሕያውነትህ ሙቀት እሳት በማጣት ተንዘፍዝፏልን? ድስት የተባለ ሰውነትህ ክረምት የሚያህል ጉድን ተሸክሟልን? ዙሪያ ገባህ ፀሐይ እንደማትወጣበት ምእራብ ጨለማን የሚጠራ ሆኗልን? ማንነትህ እሳት እንዳጣ ምግብ ጥቃቅን ነፍሳት በተባሉ ኃጢአቶች (ቁጣ፣ ቸልተኛነት፣ ስስት፣ አልታዘዝ ባይነት፣ ጭንቀት፣ ሁሉን የመናቅ ስሜት፣ ተስፋ መቁረጥ፣ ...) ተወርሮ፣ መዓዛ ቅድስና ተለይቶት እጅ እጅ ብሏልን? ሞቅ የሚያደርገው አጥቶ በዓለማዊነት ሻግቷልን? የተባዮች መጫወቻ፣ የተውሳኮች መቀለጃ ሆኗልን? እንግዲያውስ በቶሎ ወደ እሳቱ ውጣ፡፡

ወዳጄ ሆይ ሃይማኖት በተባለችና ከሰማይ በወረደች ልዩ እሳት (ሉቃ.12፥49) ላይ ተቀምጠህ የድስትነትህን ሙቀት መልስ፡፡ እምነት፣ ተስፋና ፍቅር (1ቆሮ.13፥13) በተባሉ ሦስት ጉልቻዎች ላይ በምቾት ተጥደህ የሕይወትህን የኃጢአት ብርድ አስወግድ፡፡ ንስሐ በተባለች ነበልባል ውበትነት የክረምትህን ጽልመት በምስራቃዊ በጋነት ድል ንሳ፡፡ በሥጋ ወደሙ ፍምነት ድስት የተባለ ሰውነትህን በከዊነ እሳትነት ቀድስ፡፡ እባክህን በቶሎ ወደ እሳቱ ውጣ፡፡

ሃይማኖት የተባለ እሳትን ተባይ አይቀርበውም፡፡ እምነት ተስፋና ፍቅር የተሰኙ ጉልቻዎችን ተውሳኮች ሽቅብ አይወጡአቸውም፡፡ የነበልባለ ንስሐን ብርሃንና ሙቀት ነፍሳተ ጽልመት መቋቋም አይችሉም፡፡ ስለዚህ በእሳቱ ላይ እስካለህ ድረስ (በመንፈሳዊ ተግባራት እስከጠነከርክ ድረስ) አንተ ሁሌም ከተባይና ከነፍሳት ብልሽት (ከአጋንንት) የራቅክ ነህ፡፡

ወዳጄ እባክህን ከእሳቱ ላይ አትውረድ፡፡ እሳቱ በደንብ ይነድ ዘንድ ጾም፣ ጸሎት፣ ስግደት የተባሉ እንጨቶችንና ምጽዋት የተባለ ጋዝን መጨመርህን እንዳትዘነጋ፡፡ እንዲህ ከሆነ ዘንዳ ድስትነት ሁሌም የሞቀ ይሆናል፡፡ እጅ እጅ ከማለት፣ ከመሻገትና የተባይ መጫወቻ ከመሆን ትድናለህ፡፡

ወዳጄ ሆይ እባክህን ከእሳቱ ላይ አይትውረድ፡፡

በኃጢአት "እጅ እጅ '' ከማለትና በበደል ከመሻገት እግዚአብሔር ይሠውረን! አሜን!

(ሕሊና በለጠ ዘኆኅተብርሃን)

@beteafework    @beteafework
@beteafework    @beteafework
@beteafework    @beteafework

24 Jan, 14:38
1,885
Post image

ጥር12
እንኳን  ቃና ዘገሊላ  ታላቅ ክብር በዓል በሰላም አደርሳችሁ አደርሰን አሜን

#ቃና ዘገሊላ ምንድነው?

ቃና ዘገሊላ በቀጥታ ትርጉም የገሊላዋ ቃና ማለት ነው፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን አስተምህሮ በጥምቀት በዓል ማግስት(ጥር 12) ቀን የቃና ዘገሊላ በዓል ይከበራል፡፡ ይህ በዓል ከጌታ ጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ በድምቀት የሚከበር መጽሐፍ ቅዱሳዊ ዳራ ያለው በዓል ነው፡፡ በዓሉ ቃና ዘገሊላ የሚል ስያሜ ያገኘው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የገሊላ ሀገር ክፍል በምትሆን ቃና በተባለችው ቦታ በፈፀመው ተአምር መነሻነት ነው፡፡ የቃና ዘገሊላ ጥንተ ነገሩ ወይም ታሪኩ የተፈፀመው የካቲት 23 ቀን ነው፡፡ ነገር ግን አባቶቻችን የውኃን በዓል ከውኃ በዓል ጋር ለማክበር ብለው የየካቲቱን በዓል ወደ ጥር 12 አምጥተውታል፡፡ ይህም ውኃ ወደ ወይን የተለወጠበትን በዓል ከጌታ ጥምቀት በዓል ጋር ለማስተሣሠር ለማስኬድ ነው፡፡ በመሆኑም የቃና ዘገሊላ በዓል ጥር 12 ቀን ይከበራል፡፡

በቃና ዘገሊላ ምን ተፈፀመ? ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የገሊላ ክፍል በምትሆን በቃና በተደረገ ሠርግ ላይ ከእናቱ ከድንግል ማርያም ጋር ተገኝቶ ነበር፡፡ ‹‹ወሀለወት ህየ እሙ ለእግዚእ ኢየሱስ›› ‹‹የጌታ የኢየሱስ እናትም በዚያ ነበረች›› እንዳለ ቅዱስ ዮሐንስ በወንጌሉ (ዮሐ 2÷1) እመቤታችን ለሠርገኞቹ ዘመድ ነበረችና ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ በሰርጉ ላይ ታድማ ነበር፡፡ እናትን ጠርቶ ልጅን መተው ሥርዓት ስላልሆነ፤ በተጨማሪ ደግሞ ደቀ መዛሙርቱ ከጌታ ጋር በሰርጉ ታድመዋል፡፡ ይህም መምህርን ጠርቶ ደቀ መዛሙርቱን መተው ሥርዓት ስላልሆነ (ተገቢ ስላልሆነ) ነው፡፡ የሠርጉ ሥነ-ሥርዓት በሠመረ ባማረ ሁኔታ እየተከናወነ ሳለ ድንገት የወይን ጠጅ አለቀ፡፡ አስተናባሪዎቹ በጭንቀት ባሕር ሰጥመው ምን እንደሚያደርጉ ግራ በገባቸው በጠበባቸው ጊዜ የችግር ጊዜ ደራሽ የኃዘን ጊዜ አፅናኝ የሆነችው የአምላክ እናት ድንግል ማርያም ቅዱስ ገብርኤል እንደተናገረ በፀጋ የተሞላች ናትና (ሉቃ 1÷28) ማንም ሳይነግራት የልቦናቸውን ጭንቀት አይታ፣ ጎዶሎአቸውን ተመልክታ ወደ ልጃ_ ወደ ወዳጃ_ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘወር ብላ ‹‹ወይንኬ አልቦሙ›› ‹‹ወይን ጠጅ እኮ አልቆባቸዋል›› አለችው፡፡ እርሱም መልሶ ‹‹አንቺ ሴት ከአንቺ ጋር ምን አለኝ?›› ‹‹ጊዜዬ ገና አልደረሰም›› አላት፡፡ እመቤታችንም ለአገልጋዮቹ ‹‹የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ›› አለቻቸው፡፡ ጌታም በቦታው የነበሩ ስድስት ጋኖች ውኃ ሞልተው እንዲያመጡ አዘዛቸው፡፡ ውኃውንም ወደ ወይን ለውጦ ለሊቀ ምርፋቅ (ለአሳዳሪው) እንዲሠጡት አዘዘ፡፡ አሳዳሪውም ወደ ወይን የተለወጠውን ውኃ በቀመሰ ጊዜ አደነቀ፡፡ ከወዴት እንደመጣ ስላላወቀ ሙሽራውን ‹‹ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል ከሰከሩም በኋላ መናኛውን ያቀርባል አንተ ግን መልካሙን እስከ አሁን አቆይተሃል›› አለው፡፡ ወይኑም በሰው እጅ ያይደለ በሠማያዊው አባት የተዘጋጀ ስለነበር ጣፋጭ እና ልብን የሚያስደስት ነበር፡፡ ‹‹አንቺ ሴት ከአንቺ ጋር ምን አለኝ?›› ይህንን የጌታችንን ንግግር ብዙዎች በዘመናችን ሲሣሣቱበት ይታያል ፡፡ ክብር ይግባውና አምላካችን ይህንን የተናገረው እናቱን ሊያቃልል ሽቶ አይደለም፡፡ ስለሆነም ከመጽሐፍ ቅዱስ አንፃር ይህን አረፍተ ነገር መመልከቱ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ በተናጠል ስንመለከት ‹‹አንቺ ሴት›› ሴት የሚል ቃል የፆታ መጠሪያ ነውና በፆታዋ አክብሮ ሲጠራት ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሔዋን ከአዳም በተፈጠረች ጊዜ አዳም እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር ‹‹ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት ሥጋም ከሥጋዬ ናት እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል›› (ዘፍ 2÷23) በመሆኑም ጌታ አንቺ ሴት ማለቱ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍስዋ ነፍስ መንሣቱን ለማጠየቅ ነው፡፡ ‹‹ከአንቺ ጋር ምን አለኝ?›› የሚለውን ዐረፍተ ነገር የንቀት ስለመሰለን ብቻ ‘ የዳቦ መልክ የያዘ ድንጋይ፤ ዳቦ ነው እንደማይባል’ የንቀት ንግግር ነው ልንል አይገባም፡፡ ጌታም እንዲህ ሲል ውኃውን ወይን አድርግላቸው ብትይኝ አላደርግም እልሽ ዘንድ ከአንቺ ጋር ምን ፀብ አለኝ ማለቱ ነው፡፡ ይህ ንግግር በመጽሐፍ ቅዱስ በብዙ ቦታ ተጽፎ እንደሚገኘው በዕብራውያን ዘንድ የተለመደ የአነጋገር ዘይቤ ነው፡፡
አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር  በእናቱ በቅድስት ድንግል አማላጅነት ወኃውን ወደ ወይን እንደ ቀየር ዛሬም የተመሰቃለብን  ህይወታችን  በእናቱ አማላጅነት  በመልካም ጎዳና ይቀርልን  ።
ከወላዲት አምላክ ረድኤት በረከት ያሳትፈን አሜን

20 Jan, 12:43
1,898