ከቃል እስከ ባህል!!
"ከቃል እስከ ባህል" በሚል እሳቤ በስልጤ ዞን ሁለተኛውን የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔን በማስመልከት የቅድመ ጉባዔ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡
ከቃል እስከ ባህል በሚል መሪ ሀሳብ 2ኛው የብልፅግና ፓርቲ አጠቃላይ መደበኛ ጉባዔ ቅድመ-ጉባዔ መድረክ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ እና የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ነኢማ ሙኒር እየመሩት ይገኛሉ።
በመድረኩ ላይም የዞን ማዕከል ጠቅላላ አመራር፣በዞኑ ከሚገኙ የወረዳና የከተማ አስተዳደር መዋቅሮች የአስተባባሪ አካላት የተሳተፉበት የኮንፈረንስ መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
ይህ የቅድመ ጉባዔ ውይይቶችና የአባላት ኮንፍረንስ እስከ ጉባዔው መዳረሻ ድረስ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።ስዞብፓ
"ከቃል እስከ ባህል" በሚል እሳቤ በስልጤ ዞን ሁለተኛውን የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔን በማስመልከት የቅድመ ጉባዔ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡
ከቃል እስከ ባህል በሚል መሪ ሀሳብ 2ኛው የብልፅግና ፓርቲ አጠቃላይ መደበኛ ጉባዔ ቅድመ-ጉባዔ መድረክ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ እና የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ነኢማ ሙኒር እየመሩት ይገኛሉ።
በመድረኩ ላይም የዞን ማዕከል ጠቅላላ አመራር፣በዞኑ ከሚገኙ የወረዳና የከተማ አስተዳደር መዋቅሮች የአስተባባሪ አካላት የተሳተፉበት የኮንፈረንስ መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
ይህ የቅድመ ጉባዔ ውይይቶችና የአባላት ኮንፍረንስ እስከ ጉባዔው መዳረሻ ድረስ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።ስዞብፓ