አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ @astemiren Channel on Telegram

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

@astemiren


. 🇼 🇪 🇱 🇨 🇴 🇲 🇪

#በዚህ_መንፈሳዊ_ቻናል
☞︎︎︎ የእግዚአብሔር ቃል ዳሰሳ፣
☞︎︎︎ አስተማሪ ታሪኮች፣
☞︎︎︎ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ጥያቄዎች፣
☞︎︎ መንፈሳዊ ግጥሞች ይቀርባሉ።
#የእግዚአብሔር_ቃል_በሙላት_ይኑርባችሁ
◈●ቆላስይስ 3፥16●◈
➥ @astemiren_bot
➥ @from_jesus_to_jesus

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ (Amharic)

ሰላም እና ሰላም! ይህ የቴሌግራም እሁድ ከተምረኝ ጌታዬ ሆይ እናዝናለን። ይህ ቡድን ስለ አፍሪካን እና እምነትን ሲመልሱ ልባችሁን እንጠቀማለን። ትምህርትን ለማድረግ ከታገሌ አገር በመገልገል ያሉትን ለማንበር ባህላችሁ የምንገባውን መልክ እና ተመሳሳይ ማንፈል እንዲሁም መጽሐፍ ከሆነች ሁሉ እናወናለን። በዚህ Telegram መሣሪያ ሁሉም መጽሐፍዎች ከፍተኛ እና ማነኛ የቅርበት ተደራሽ ቦታ ላይ ብዙ ገጽ ትምህርት ተገቢያቸው። ከድምፅ ጋር እንዲሁም ቈጸረች ከመጣም ከሌላው መጽሐፍ እንታይ ገጽ ከመጣ ከሌላው ታገሌ እንቅስቃሴ ይሰጧል። የሚቀጥል መልኩዎች ከተለያዩ መስሮች እየተቀኙ እና ለመስማት እያረጋገጡ እንደሆነ ማስተዳደርን ይማሩ። የታገሌዎቹ ተጠቃሚዎችን ተጠቃሚ እያደረገ፣ የስልክ ማስታወቅያሰን እና ለመጨረሻ በምርምር ተጠቃሚዎቹን ማስከታረልን ምንጭ ደርቁን። ትምህርትን እና አፍሪካን በመላክ በእናዝንት አጫንን እና በእድሜአመሰግናለን። ትምህርት እና እምነት ላይ መረጣችሁ በነቆራችን መረመን እጅግ እኛን በእናዝንቱና በትንሳዔ እና እኛውሾችን ለማከናወን ይህ ሚኒልክን ፣ ትምህርትን እና እምነትን እናገናናናዋለን።

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

07 Feb, 20:21


👉 ዘህልቁ 25፦ ዳሰሳ👇


እግዚአብሄር ሙሴን አስፈሪው
የእግዚአብሄር ቁጣ ከእስራኤል
እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች
ሁሉ ወስደህ ግደልና በጠራራ
ጸሀይ ላይ በእግዚአብሄር ፊት
ስቀላቸው አለው። ሙሴም
የእስራኤልን ዳኞች እያንዳንዳ
ችሁ የፌጎርን በአል በማምለክ
የተባበሩትን ሰዎቻችሁን ግደሉ
አላቸው።" ከዚህ በሁዋላ ሙሴና
መላው የእስራኤል ማህበር
በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ላይ
እያለቀሱ ሳለ፣አንድ እስራኤላ
ዊ እነርሱ እያዩት አንዲት ምድ
ያማዊት ሴት ይዞ ወደ ቤተሰቡ
መጣ።

የካህኑ የአሮን ልጅ የአልአዛር
ልጅ ፊንሀስ ይህን ባየ ጊዜ ማሕ
በሩን ትቶ ጦሩን በእጁ በመያዝ
እስራኤላዊውን ተከትሎ ወደ
ድንኳኑ ገባ ጦሩንም ወርውሮ እስራኤላዊውንና ሴቲቱን አጣምሮ ወጋቸው፤ከዚያም በእስራኤላውያን
ላይ የወረደው መቅሰፍት ተከለከለ፤
ሆኖም በመቅሰፍቱ የሞተው
ሰው ቁጥር ሀያ አራት ሺህ
ደርሶ ነበር። እግዚአብሄር
ሙሴን እንዲህ አለው፤የካህኑ
የአሮን ልጅ የአልአዛር ልጅ
ፊንሀስ እኔ ለክብሬ በመካከ
ላቸው እንደምቀና ስለ ቀና
ቁጣዬን ከእስራኤላውያን
መልሶታል፤ስለዚህ እኔም
በቅናቴ ጨርሶ አላጠፋሁዋ
ቸሁም ስለዚህ እነሆ እኔ የሰ
ላም ቃልኪዳኔን ከእርሱ ጋር
እንደማደርግ ንገረው። ለአም
ላኩ ክብር ቀንቶ ለእስራኤላ
ውያን ስላስተሰረየላቸው እር
ሱና ልጆቹ ዘላቂ የክህነት ቃል
ኪዳን ይኖራቸዋል።
         (ዘህ25፥1-13)

🚨እግዚአብሄር ቁጣው እንዲ
በርድ ያዘዘው አንድ ነገር ነው
እሱም የሕዝቡን አለቆች በአ
ደባባይ እንዲሰቀሉ ለሙሴ
ትእዛዝ በመስጠት ነበር።


👉 የእግዚአብሄር ቁጣ ደግሞ
መቅሰፍትን በእስራኤል ላይ
አመጣ በመቅሰፍቱም 24.000
ሺህ ሰዎች ሞቱ። በዚህ መሀል
የካህኑ አልአዛር ልጅ ፊንሐስ
ከእስራኤላውያን ጋር በምንዝር
ሀጢአት የወደቁትን የምድያ
ም ነገድ አለቃ ልጅ የሆነችውን
ሴት እና እስራኤላዊ መትቶ ገደ
ላቸው በዚህ ጊዜ በእስራኤል
ላይ የወረደው መቅሰፍት ተከ
ለከለ የእግዚአብሄር ቁጣ
መጥቶ በዘለአለም ፍርድ
መቅሰፍት ተወስኖብን የነበር
ነውን እኛ እንደ ፊንሐስ ኢየ
ሱስ መሀል ገብቶ ከዘላለም
ሞት መቅሰፍት አስመልጦና
ል በዚህም እግዚአብሄር በፊ
ንሐስ እንደተደሰተው ብቻም
ሳይሆን ከዚያም በላይ ረክቷል
በልጁ መስዋእት ለአንዴና
ለመጨረሻ ጊዜ ረክቷል።


ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥በክ
ርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን
የማስታረቅሞ አገልግሎት
ከሰጠን፥ከእግዚአብሄር ነው፤
እግዚአብሄር በክርስቶስ ሆኖ
አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ
ነበርና፥በደላቸውን አይቆ
ጥርባቸውም ነበር፤በእኛም
የማስታረቅ ቃል አኖረ።
       (2ኛቆር5፥18-19)

በእነዚህም ልጆች መካከል
እኛ ሁላችን ደግሞ የስጋችንና
የልቡናችንን ፈቃድ እያደረግን
በስጋችን ምኞት በፊት እንኖር
ነበርን እንደ ሌሎቹም ደግሞ
ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች
ነበርን። (ኤፌ2፥3)


🚨 እግዚአብሄርን እንደ ልጁ
መስዋእት ያረካው ነገር የለም!
የእግዚአብሄር ቁጣ እንዲበርድ
ካልበረደ ግን መቅሰፍት እንደ
ሚወርድ ብዙዎችን እንደሚያ
ጠፋ እንዲሁ እኛ ከፍጥረታችን
ከአዳም በወረስነው ሀጢአት
ልንጠፋ እና ቁጣው በእኛ ላይ
ነዶብን ነበር ስጋን የለበሰው
እግዚአብሄር ግን በመሀል
ገብቶ መካከለኛችን ኢየሱስ
እንደ ፊንሐስ የማስታረቅን ስራ
ሰራልን። ፊንሐስ እነዛን ሰዎች
በመግደል ሀጢአትን አስተሰረየ
ኢየሱስም ለኛ በደሙ አስተሰረ
የልን የኢየሱስ ደም ከሀጢአት
ሁሉ ያነጻናል።(1ኛዩሀ4፥10እና
1ኛ ዩሀ1፥7)።

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

05 Feb, 20:03


አንተ ግን፣ ባሪያዬ እስራኤል፣
የመረጥሁ ያዕቆብ፣
የወዳጄ የአብርሃም ዘር ሆይ፤
9 ከምድር ዳርቻ ያመጣሁህ፣
ከአጥናፍም የጠራሁህ፣
‘አንተ ባሪያዬ ነህ’ ያልሁህ፤
መረጥሁህ እንጂ፤ አልጣልሁህም።
10 እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፤
አምላክህ ነኝና አትደንግጥ።
አበረታሃለሁ፤ እረዳሃለሁ፤
በጽድቄም ቀኝ እጄ ደግፌ እይዝሃለሁ።
 
11 “እነሆ፤ የተቈጡህ ሁሉ፣
እጅግ ያፍራሉ፤ ይዋረዳሉም፤
የሚቋቋሙህ፣
እንዳልነበሩ ይሆናሉ፤ ይጠፋሉም።
12 ጠላቶችህን ብትፈልጋቸው እንኳ፣
አታገኛቸውም፤
የሚዋጉህም፣
እንዳልነበሩ ይሆናሉ።
13 እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ‘አትፍራ፤
እረዳሃለሁ’
ብዬ ቀኝ እጅህን እይዛለሁና።
14 አንት ትል ያዕቆብ፣
ታናሽ እስራኤል ሆይ፤
‘አትፍራ እኔ እረዳሃለሁ’ ” ይላል እግዚአብሔር፤
የሚቤዥህ የእስራኤል ቅዱስ ነው።
15 “እነሆ፣ አዲስ
የተሳለና ብዙ ጥርስ ያለው ማሄጃ አደርግሃለሁ፤
ተራሮችን ታሄዳለህ፤ ታደቃቸዋለህ፤
ኰረብቶችንም ገለባ ታደርጋቸዋለህ።
16 ታበጥራቸዋለህ፤ ነፋስ ጠርጎ ይወስዳቸዋል፤
ዐውሎ ነፋስም ይበትናቸዋል።
አንተ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፤
በእስራኤል ቅዱስ ሞገስ ታገኛለህ።
 
17 “ድኾችና ችግረኞች ውሃ ይፈልጋሉ፤
ዳሩ ግን ምንም አያገኙም፤
ጒሮሮአቸው በውሃ ጥም ደርቆአል።
ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር እመልስላቸዋለሁ፤
እኔ የእስራኤል አምላክ አልተዋቸውም።
18 በተራቈቱ ኰረብቶች ላይ ወንዞችን፣
በሸለቆዎች ውስጥ ምንጮች አፈልቃለሁ።
ምድረ በዳውን የውሃ ኵሬ፣
የተጠማውን ምድር የውሃ ምንጭ አደርጋለሁ።
19 በምድረ በዳ፣
ዝግባን፣ ግራርን፣ ባርሰነትንና ወይራን አበቅላለሁ፤
በበረሃ፣ ጥድን፣ አስታንና
ሸውሸዌን በአንድነት እተክላለሁ።
20 ስለዚህ ሰዎች ያያሉ፤ ያውቃሉ፤
የእግዚአብሔር እጅ ይህን እንዳደረገ፣
የእስራኤል ቅዱስ እንደ ፈጠረው፣
በአንድነት ይገነዘባሉ፤ ያስተውላሉም።

    (ኢሳ41፥8-20አ.መ.ት)


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

04 Feb, 09:55


# የጸሎት ሕይወት
🗣PART 2🗣
📌ጸሎት የክርስትያን ሳምባ ነው🫁
ቢያዳምጡት ያተርፉበታል
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

15 Jan, 21:01


የጸሎት ሕይወት
Part 1
🗣በጸሎት ሕይወት ውስጥ ቁም
ነገሩ የጸሎት ተከታታይነት ነው💯
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

08 Jan, 21:17


የመንፈስ አምልኮ እና ለዘማሪያን
የተላለፈ ድንቅ መልእክት


"የክርስቶስ ወንጌል" መንፈሳዊ ቻናል

@christology_GC
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

08 Jan, 20:05


# አለመግባባቶችን በአክብሮት
አስተናግድ፦ ሀሳብህን በምትገ
ልጽበት ጊዜ "አንተ ሁሌም
እንደዚህ ነህ" ወይም "አንቺ
ሁሌም እንደዚህ ነሽ" እንደሚ
ሉት ያሉ አባባሎችን አትጠቀ
ም። እንዲህ ያለው የሰላ ትች
ት የቤተሰብህን አባላት ስሜት
ሊጎዳና ትንሹን አለመግባባት
ወደ ከባድ ግጭት ሊያሳድገ
ው ይችላል።


📚"የለዘበ መልስ ቁጣን ያበ
ርዳል፤ክፉ ቃል ግን ቁጣን
ያነሳሳል።"
       (ምሳሌ15፥1አ.መ.ት)


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

06 Jan, 20:09


" ሙሴና እስራኤል"
ክፍል 2
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

06 Jan, 20:09


"ሙሴና እስራኤል"

ክፍል 2

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

04 Jan, 17:04


"ሙሴና እስራኤል"

📌 ሙሴ ያለፈበት መንገድ ጠመ
ዝማዛ ነበረ!!
📌ከሙሴ ግለ ታሪክ እግ/ር የተና
ገራቸው ሰዎች ምን ይማራሉ??
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

03 Jan, 22:02


የኢ/ያ ቤ/ን መሰረታዊ ችግር👇👇

#ወደ አዲስ ኪዳን እውነታዎች እን
መለስ‼️
                ክፍል 5


📌በመሰረታዊነት ወንጌል አማኞች
አባል በሆኑበት አጥቢያ ቤ/ን ላይ
አዲስ ኪዳን ተኮር ትምህርቶችን
የማይማሩ ከሆነ በመጀመሪያ የእ
ምነታችን ዋና፣ራስ ደግሞም የስብ
ከታችን ርእስ፣ የሀይማኖታችን ሀዋ
ርያ፣የእምነታችን ራስና ፈጻሚ፣ሁሌ
ም ስሙ ከአፋችን የማይለየው
ኢየሱስስስ ኢየሱስስስ ኢየሱስስስን
ሳያውቁት ይተላለፉታል ማለት ነው።
ወደ ክርስቶስም መድረስ የማይችሉ
ሰንካላዎች ሆነው ይቀራሉ ማለት
ነው። ይሄ ደግሞ ከአጠቃላይ የክ
ርስትና እውነት ጋር የሚጣላ የቤ/ንን
መሰረት የማይጠብቅ ዝብርቅርቅ
ያለ ነገርን ይፈጥራል።



📌ማንም ሰው መጽሀፍ ቅዱስን
አንብቦ ብቸኛ አዳኝ፣ብቸኛ ጌታ፣
አልፋና ኦሜጋ፣ጀማሪና ፈጻሚ፣ የሁሉ
ነገር መሰረት፣ፈጣሪና ምላክ፣ካህን፣
መካከለኛ፣አማላጅ፣ሁሉ በሁሉ ወደ
ሆነው፣የእግዚአብሄር አብ ትክክለኛ
መገለጥ፣የባህርይው መንጸባረቅ
ወደሆነው ብቻ ብዙ... ወደሆነው
ክርስቶስ መድረስ ካልቻለ ያነበበው
መጽሀፍ ዝምብሎ እንደ መረጃ ያክል
ለማወቅ ካልሆነ በስተቀር ወደ እም
ነት መጥቶ ደግሞስ ማንን አምኖ
ሊድን ይችላል?? ይሄ የመጀመሪያው
ነው ሲቀጥል👇👇👇



📌2ተኛው ደግሞ፦ ምንም እንኳን
በጌታ ቤት አንድ ሰው ለ30ወይም
ለ50 ሊቆይ ይችላል በአዲስ ኪዳን
እውነታዎች መሰረት ያልቆመ አም
ናም ዘንድሮም የቦኤዝን እርሻ፣
የዳዊትን ወንጭፍ፣ያእቆብና ላባ፣
አብረሀምና ሳራ እያለ መኖር የለ
በትም አሁን ካህን፣ንጉስ፣መካከለኛ
ሆኖ የቀደመው ዘመንን አገልግሎት
ሁሉ ጠቅልሎ የወረሰ አንድ ጌታ
አለን ኢየሱስስ!(እብ1፥2)ይሄ የሚያጓጓ
ሁሌ ብንሰማው፣ብናነበው፣ብንማ
ረው እየገባን ገና ነገ የሚገባን አሁን
ም እየገባን ነገ የሚገባን ኧረ አሁንም
እየገባን ነገም የሚገባን ከፍ ያለ
እውነት ቢኖር አዲስ ኪዳን ነው!
እስኪ ለምን ይመስላችሁዋል
መጽሀፍ ቅዱስ ጥናት ሲባል
በቸርች የሚጠናው የአዲስ ኪዳን
ክፍል ነው እንጂ የብሉይ ምናልባት
ከ100 1%የብሉይ ኪዳን ክፍል
ሊጠና ይችል ይሆናል በተረፈ ግን
የሚጠኑት እነ ኤፌሶን፣እነ ገላትያ፣
እነ ሮሜ፣የወንጌላት መጽሀፍት ናቸ
ው።


📌ወዳጆቼ ዘመኑ ተቀይሯል እኛ
ግን ብሉይ ላይ ቆመናል የአብዛኛው
የኢ/ያ ቤ/ን መሰረታዊ ችግር ይሄው
ነው! ትውልዱ ኢየሱስን ከስም ባሻ
ገር የምር ልቡ ላይ ኢየሱስ አልተሳ
ለም! ጳውሎስ ኢየሱስ በእናንተ እስኪ
ሳል ምጥ ይዞኛል እያለ ሸክም ሲሰ
ማው እናያለን የዛሬ አገልጋዮችና መሪ
ዎች በትውልዱ ላይ ኢየሱስ ይሳል
ዘንድ ምን ያህል ስራ እየሰራን ነው?
ራሳችንን እንጠይቅ! ምን ያህል ተገ
ቢውን የቃል ምግብ እየመገብነው
ነው?? የሙሉ ጊዜ አገልጋይ ከሆንን
ዘንዳ ሙሉ ነገራችን ጊዜያችን፣አቅማ
ችን ሁሉ እዚህ ምስኪን ትውልድ ላይ
ማረፍ አለበት ባይ ነኝ። አገልጋዩም
ተገልጋዩም በአንድ ላይ ኢየሱስ የምር
አልገባቸውም በስም ግን አፋቸው ላይ
የማይጠፋ ነው የኢየሱስ ተግባር፣
የኢየሱስ የፍቅር ትእዛዝ፣የሰጠን የወ
ንጌል ተልእኮ ፣የከፈለልን ዋጋ፣ የትህ ትናው ጥግና ልክ፣ኢየሱስን ራሱን መ
ምሰል፣ ወደ ክርስቶስ ማደግ፣የጌታን
ፈቃድ መፈጸም የሚሉት የኢየሱስ
ባህሪያቶች አልገቡንም አልተገበርና
ቸውምም።


ወደ አዲስ ኪዳን እውነታዎች እንመ
ለስ‼️ share 💯 share💯 share
💯 share 💯 share💯 share💯
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

01 Jan, 17:51


በመከራ ውስጥ አሸናፊ የመ
ሆን ሚስጥር!!


#መዘመርና ማወደስ እንደ
ጀመሩም፣እግዚአብሄር ይሁ
ዳን በወረሩት በአሞን፣በሞ
አብና በሴይር ተራራዎች
ላይ ድብቅ ጦር አመጣባ
ቸው፤ተሸነፉም። የአሞንና
የሞአብ ሰዎችም የሴይርን
ተራራ ሰዎች ለማጥፋትና
ለመደምሰስ ተነሡባቸው።
ከሴይር የመጡትን ሰዎች
ካጠፉ በሁዋላም፣እርስ በርስ
ተጠፋፉ።
        (2ኛዜና20፥22)


📌 በመከራ ውስጥ አሸናፊ
የሚያደርገው ማጉረምረም
ሳይሆን ማመስገን ነው።
አዎ እግዚአብሄር የሌለበት
የሚመስል የሕይወት ጠመ
ዝማዛ መንገድ ላይ ተጉዘን
ይሆናል ግን በመከራ ውስጥ
ድል ማድረግ የሚቻለው እንዴ
ት ነው?? በጣም ካሰለቸንና
አዙሪት ከሆነብን ከባድ የሕይ
ወት ትግል መውጣት የሚቻ
ለው እንዴት ነው?? ሚስጥሩ
አንድ ነው! እሱም ማመስገን።


📌በመከራ ውስጥ ሆነን ስና
መሰግን እንደ እነ ሲላስ ሰን
ሰለትን የሚበጥስ ሀይል፣
እንደ ኢዮሳፍጥ የፈራነው
እንዳይጎዳን የሚረዳ፣ከሁ
ኔታ በላይ በሆነ ደስታ የሚ
ሞላ የጌታ መንፈስ ይሰጠናል
🔥🔥🔥 የምስጋና ሀይል ትል
ቅ ድል ያመጣል!! ስለዚህ በ
መከራ ውስጥ የማሸነፍ ድል
የማድረግ ሚስጥር ማጉረም
ረም ሳይሆን ማመስገን ብቻ
ነው።


📌የእግዚአብሄርን ሀይል የሚ
ያንቀሳቅሰው ማመስገናችን
ነው። ከከበበን ጥቁር ደመና
የምንወጣው ፊቱን በመፈለግ
ወደ እርሱ ሮጦ በመሸሸግ
ነው። ኢዮሳፍጥ እንደ ተከ
በበ ሲያውቅ በጣም ፈርቶ
ነበረ የጾምና የምስጋና ሀይል
ግን ከፈራው አስጥሎት በም
ርኮ አጨናነቀው። እንዲ ነው
ማመስገን ውጤቱ መጨረሻ
ላይ ነው ጊዜ ሊወስድ ይችላ
ል ግን ግድ የለህም በየትኛው
ም አይነት ሁኔታ ውስጥ ሆነህ
አመስግን እግዚአብሄር ነገርህ
ን በጊዜው ይሰራዋል። የእግዚ
አብሄርን ጊዜ እየጠበቀ በትእ
ግስት ጸንቶ በምስጋና ተሞልቶ
የምስጋና ሀይል ተረድቶ ለሚ
ኖር ሰው እግዚአብሄር በእውነት
ም መልስ እንዳለው የኢዮሳፍ
ጥ ብቻም ሳይሆን የእነ ሲላስ
የኢያሪኮ ግምብ መደርመስ፣
የሌሎችም የሕይወት ታሪክ
ምስክር ነው። ምስጋናን የሚ
ሰዋ ያከብረኛል ማዳንም አሳየ
ዋለሁ የሚለው ቃል ዛሬም የጸና
እና የታመነ ነው።


📚በምስጋና የእግዚአብሄር
ሀይልና ማዳኑ ይገለጣል‼️

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

30 Dec, 20:30


ከዛሬ ውሎዬ መሀል የታዘብኩትን
ተካፈሉልኝ

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

29 Dec, 20:51


# ወደ አዲስ ኪዳን እውነታዎች
እንመለስ!

ክፍል 3
ከነአን በአዲስ ኪዳን ነውር ነው‼️


🚨በዋነኝነት አገልጋዮችንና ቤተክር
ስቲያንን የቤ/ን መሪዎችን ይመለከ
ታል ወደ አዲስ ኪዳን እውነታዎች
እንመለስ‼️ ለምሳሌ በቀደመው
ዘመን በብሉይ ኪዳን ስለ መሬት
ስለ ከብትና በግ፣የፍየል መንጋ፣
ስለ ርስት፣ስለ ምርኮ፣ስለ ባለጠ
ግነት እና ምድር ተኮር ስለሆኑ
ነገሮች ማውራት ነውር ላይሆን
ይችላል ምክንያቱም እስራኤል
ከአህዛብ ተለይቶ የተጠራበት መ
ጠራት ለምርኮ፣ለመውረስ፣ለርስት
መከፋፈል፣ለባለጠግነት ስለሆነ።



🚨በአዲስ ኪዳን ኢየሱስ ለሀጢአት
ሞቶ የዘለአለምን ሕይወት ሊሰጠን
ያንን ሁሉ ዋጋ ከፍሎ ሲያበቃ ለምን
ድነው ከንአንን የምናስበው?? ለምን
ድነው ርስት፣ባለጠግነት፣መውረስ፣
መጠርመስ፣መበልጸግ፣መመንጠቅ፣
መተኮስ ብቻ ትኩረታችንን የሳበው??
እኛ እኮ እንደ እስራኤላውያን በተስፋ
የምንጠብቀው የምንጓጓለት ከንአን
ሳይሆን የሚያስፈልገን የዘለአለም
ሕይወት በነጻ ምድረ በዳ ሳንጓዝ
በክርስቶስ ስራ የተፈጸመልን ህዝቦ
ች እኮ ነን!! ማለት ምንድነው ምን
ጠብቀው ከዚህ በሁዋላ?? በተፈጸመ
አለም በተፈጸመ ባለቀ ስራ ላይ ተደ
ላድሎ ተዘልሎ በጌታ ደስ እያለን
መኖር ለምን አቃተን? ዛሬም ልባ
ችን አልሞላም?? ዛሬም ልባችን
አልጠረቃም??


🚨በአዲስ ኪዳን አውድ ስለ ከንአን
ወይም ምድር ተኮር ወሬ ማውራት
የእግዚአብሄርን ሕዝብ የተሰራለትን
የሆነለትን ከመስበክ ይልቅ ስለ ራሱ
መስበክ በምኞት አለም በጉጉት ያለ
እርካታ እየጓጓና እየተመኘ እንዲኖር
መገፋፋት በጣም ነውር ነው!! ለነገሩ
በፊት ነውር የነበሩ ነገሮች ዛሬ ላይ
ወደ ክብርነት ተቀይረው አደባባይ
ላይ የተሰጡ የምናፍርባቸው ሁነቶ
ች ሆነዋል። አማኞች በክርስና ሕይ
ወታቸው ከቁሳቁስ አመለካከት ከከ
ነአን መውጣት ያለመቻላቸው ያለ
መርካታቸው በምኞት አለም የመና
ወዛቸው ዋነኛ ምክንያት ቤ/ን ዘመኑ
ን በማይዋጅ እና ባለፈበት ዘመን
በብሉይ ኪዳን ዘመን ስርአት መመራ
ቷ ነው። በአዲስ ኪዳን ዘመን ላይ
ተቁሞ በብሉይ/በከንአን ስርአት መመ
ራት ምን ይሉታል?? ሙግቱን ለእናንተ
ተዋለሁኝ።


ወደ አዲስ ኪዳን እውነታዎች
እንመለስ‼️ ይቀጥላል...

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

26 Dec, 20:36


ኢያሱ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ እንዲህም ሆነ፤ ሕዝቡ ዮርዳኖስን ሊሻገሩ ከየድንኳናቸው በወጡ ጊዜ፥ የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት በሕዝቡ ፊት ይሄዱ ነበር።
¹⁵ እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ፥ ታቦቱንም የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኃው ዳር ሲጠልቁ፥
¹⁶ ከላይ የሚወርደው ውኃ ቆመ፤ በጻርታን አጠገብ ባለችው አዳም በምትባል ከተማ በሩቅ ቆሞ በአንድ ክምር ተነሣ፤ ወደ ዓረባ ባሕር ወደ ጨው ባሕር የሚወርደው ውኃ ፈጽሞ ተቋረጠ፤ ሕዝቡም በኢያሪኮ ፊት ለፊት ተሻገሩ።
🙏Share share share share🙏
Tiktok    telegram    YouTube
የተፈታው በርባን

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

25 Dec, 20:13


የሰማይ ክብር
👇👇👇👇
   በምድር



# ከዚያም የእግዚአብሄር
ቤተ መቅደስ በደመና ተሞላ።
የእግዚአብሄር ክብር የአምላ
ክን ቤተ መቅደስ ሞልቶት
ስለነበር፣ከደመናው የተነሳ
ካህናቱ አገልግሎታቸውን
ማአናወን አልቻሉም።
    (2ኛ ዜና 5፥14አ.መ.ት)



📌 የሰማይ ክብር በምድር
እንዲገለጥ ማድረግ የምን
ችለው እንዴት ነው?? ሰማ
ይ ትናንትም እንደሚሰራው
ዛሬም ይሰራል! ትናንት በአባ
ቶቻችን፣በሐዋርያት፣በነቢያት፣
በጠንካራ ክርስቲያኖች እንደ
ሰራውና ራሱን ክብሩን እንደገ
ለጠው ሁሉ ዛሬም ላይ ክብሩን
ስራውን ሊገልጥ ሊገለጥብን
ሊሰራብን የሚሰራ አምላክ
ነውና።


📌ከእኛ የሚጠበቀው ተዘጋ
ጅቶ ለዚህ ክብር መምጣት
የሚጠበቀውን ሁሉ ለማድረግ
መነሳት መታጠቅ መዘጋጀት
ነው እግዚአብሄር እንደሆነ
በክብር የማጥለቅለቅ ችግር
የለበትም። የሰማዩ ክብር
በምድር መገለጥ የሚችለው
በዚህ መንገድና በዚህ መንገድ
ብቻ ነው። የሰማዩ ክብር በም
ድር እንዲገለጥ ምን ላድርግ
እሱ እኔ፣አንተ፣አንቺ፣ሁላችንም
ለራሳችን ልንጠይቀው የሚገባ
ወሳኝ ጥያቄ ነው።


📌የሰማዩ ክብር በምድር!!
Real የሆነ የምር የሆነ መንፈስ
እና ክብር ሊገለጥብን ካስፈ
ለገ የምር መኖር፣የምር መጸለ
ይ፣የምር ማገልገል፣የምር መገ
ልገል፣የምር ክብሩን መጠማ
ት፣የምር ክብሩን መራብ መቻ
ል ይኖርብናል። ትውልድን
የመውረስ እቅድ ካለን የወን
ጌል revival መምጣት አለ
በት! ይሄ ደግሞ የሚመጣው
የሰማዩን ክብር በምድር
መግለጥ ሲቻል ብቻ ነው።


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

22 Dec, 18:11


እርሱ ራሱ በረከታችን ነው!


ስለዚህ ታቦቱን ወደ ዳዊት
ከተማ በመውሰድ ፈንታ
የጋት ሰው ወደ ሆነው ወደ
አቢዳራ ቤት ወሰደው።
የእግዚአብሄርም ታቦት
በአቢዳራ ቤት ከቤተሰቡ
ጋር ሦስት ወር ተቀመጠ፤
እግዚአብሄርም ቤተሰቡንና
ያለውንም ሁሉ ባረከ።
(1ዜና13፥13አ.መ.ት)



📌 የእግዚአብሄር ክብር
ያለበት በእግዚአብሄር ስም
የተጠራው ታቦት ወደ አቢ
ዳራ ቤት መጥቶ ያመጣው
በረከት ነው። እግዚአብሄር
በነገራችን፣በኑሮአችን፣በትዳ
ራችን፣በልጆቻችን በአጠቃላ
ይ በሕይወታችን ላይ አያስፈ
ልገንም ማለት አይቻልም።
ሰላቢ ያላቸውን ሁሉ የሚነ
ጥቃቸው ሰዎች ባሉበት እኛ
እግዚአብሄር ስላለን ከጌታ
ጋር ስለሆንን ባለን ላይ የጌታ
የእግዚአብሄር በረከት ተጨም
ሮበት በበረከቱ ተትረረፍርፈን
በክርስቶስ ባገኘነው እጃችን
ላይ በገባው የዘላለም እና
የድል፣የክብር ሕይወት ብዙ
ዎች በሚያለቅሱበት ዘመን
እየሳቅን እንኖራለን። አሜን🙏



📌ብዙ ነገር ሳይሆን በረከት
ነው የሚያስፈልገን! ትንሹን
የሚያበዛ ትንሹን የሚባርክ
በክፉው እንዳይነካ የሚያደ
ርግ እግዚአብሄር ብቻ ነው።
የጠላት ስራ ያለህን መስለብ
ነው የጌታ ስራ ደግሞ ባለው
ትንሽ ነገር ላይ የእርሱን ማኖር
እና መባረክ መቻል መግለጥ
ነው። በተለምዶ አንድ ሰው
ባቡጠጋ ሲሆን ሲያልፍለት
እግዚአብብሄር ባረከው ይባ
ላል እርግጥ ነው እግዚአብ
ሄር ሳይባርክ የትም መድረስ
አይቻልምና እውነት ነው ነገር
ግን እግዚአብሄር ባረከው
ለመባል የግድ ባለጠጋ እስ
ኪሆን መጠበቅ የለብንም
በትንሹ ደሞዝ በትንሹ ኑሮ
ላይ እግዚአብሄር በበረከት
እያኖረው ያለውን ሰው እግ
ዚአብሄር ባረከው ለማለት
ማፈርን ማቆም አለብን።


📌ደግሞም እርሱ ራሱ በረ
ከታችን ነው! በኑሮአችን ላይ
በበረከት የተገለጠው ተአም
ር ብቻም ሳይሆን እግዚአብ
ሄር እኛ ቤት መሆኑ በእኛ
ውስጥ መሆኑ ደግሞ የ
በለጠ ተአምራዊ በረከት
ነው። ከበረከት ሁሉ በላይ
በረከት በእጃችን የገባው
እንጂ ገና የምንጠብቃቸ
ው ነገሮች አይደሉም። ከሁ
ሉም በሚልቀው በረከት
በሰማያዊ ስፍራ በመንፈ
ሳዊ በረከት ሁሉ ተባርከናልና።
ታቦቱ የአቢዳራና ቤተሰቡ በረ
ከት እንደሆነ ሁሉ የእኛም
በረከት ታቦቱ/ኢየሱስ/በእኛ
ውስጥ መኖሩ ነው የበለጠ
በረከቱን ድምቅ የሚያደርገው።
በነጻ ያገኘነው ውድ በረከት
ኢየሱስስ! በነጻ ያገኘነው የዘ
ላለም ሕይወት ውድ በረከት!!
በነጻ ያገኘነው መንፈስ ቅዱስ
በረከታችን ነው።


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

19 Dec, 20:14


# ወደ አዲስ ኪዳን እውነታዎች እን
መለስ‼️

                 ክፍል 1

ብሉይን በአዲስ ኪዳን መነጽር🕶
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።

📌 1)የኪዳን ልዩነትን መረዳት

📌2)የምድራዊ በረከት ኪዳንእና
የሰማያዊ በረከት ኪዳንን መለየት
(ዘዳ11፥13-15)(ኤፌ1፥1)


👉 እግዚአብሄር በብሉይ ለእስራኤል
የሰጠው የምድራዊ በረከት ኪዳን
ማለትም/ከንአንን የመውረስ ተስፋ
እንጂ የዘለአለም ሕይወትን አይደ
ለም።(ዘዳ11፥13-15) የአዲስ ኪዳን አማኞች ግን በክርስቶስ ዘላለማዊ
ኪዳን ከእግዚአብሄር ጋር አስተማማኝ
ኪዳን ተመስርቶላቸዋል።(እብ7፥18)
(እብ8፥6)


👉ለአዲስ ኪዳን አማኞች የተሰጠን
ተስፋ ማርና ወተት የምታፈሰዋ ከንአን
ሳትሆን ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም ነች።
(እብ12፥22) ወደ ጽዮን ተራራ።
በዚህም የተነሳ የተባረክነው በሰማ
ያዊ ስፍራ በሆነ ዘላለማዊ በረከት
ነው።(ኤፌ1፥3) ወደዚህ በረከት
ገብተናል አረጋግጠንማል። ስለ
ዚህ እኛን የሚመለከተውን ኪዳን
በአግባቡ ለይተን ማወቅ ቻልን ማለት
ነው። የምናስተውለውም በንጽጽር
ካየነው ከአይሁድ በተሻለ ተስፋ፣
በተሻለ ሕይወት፣በተሻለ ኪዳን
ውስጥ መሆናችንን ነው።


👉ስለዚህ ከንአን አያጓጓንም ማርና
ወተትም አያምረንም መናም አያም
ረንም በሚበልጠው ተባርከናልና።
አዲሱ ኪዳን እንደ ቀደመው ዘመን
ለአንድ ሕዝብ ብቻም ሳይሆን በክር
ስቶስ ላመኑት ሁሉ የሚሰራ የሚያገ
ለግል ሕይወትን የሚሰጥ ነው።
የእግዚአብሄር ሕዝብ እስራኤላውያን
የነበሩ ቢሆንም በክርስቶስ ደም
የተዋጁት ሁሉ የእግዚአብሄር ሕዝብ
ቅዱስ ሕዝብ፣ለርስቱ የተለየ፣የንጉስ
ካህናት፣የእግዚአብሄር ልጅ፣የመንግስ
ቱ ወራሽ ናቸው። (1ኛጴጥ2፥9እና ገላ
4፥5-7)

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

18 Dec, 07:03


ያህዌህ

               ክፍል 1


📌 ያህዌህ፦6823 ጊዜ በብሉይ
ኪዳን ተጠቅሷል።(ዘጸ3፥14፤6፥2-4)


ያህዌህ፦ ካህኑ በአመት አንድ ጊዜ
በስርየት ቀን በግልጽ ያውጃል።


ጄሆቫህእግዚአብሄር ያለና የሚኖር
ማለት ነው።


ጄሆቫህ ኤሎሂም፦ ጌታ እግዚአብሄር
አዳኝና ፈጣሪ


ጃህ፦ በአጭሩ ጄሆቫህ ሲጻፍ ነው።
ትርጉሙም፦እግዚአብሄር እርሱ አዳ
ኜና አምላኬ ማለት ነው።
(ዘጸ15፥2፤
17፥16፤መዝ68፥4)


ጄሆቫህ ኤሎሂም ሰቦትየሰራዊት
አምላክ ማለት ነው። ይህም የሰማይ
ሰራዊትን፣ፍጥረታትንና ፍጡራንን
ሁሉ የሚያጠቃልል ነው።


አዶናይ ጄሆቫህ ሳቦትየሰራዊት
አዛዥና ጌታ።(መዝ69፥6)


ጃህ ኤሎሂም፦ጌታ አምላክ ማለት
ነው። (መዝ68፥18)


ጃህ ጄሆቫህ፦ ጌታ የዘላለም አም
ላክ ማለት ነው።(ኢሳ12፥2፤26፥4)


ጄሆቫህ ጃራህ፦ እግዚአብሄር ያዘጋ
ጃል።(ዘፍ22፥14)


ጄሆቫህ ራፋ፦መፈወስ። አምላክ
ፈዋሽ ወይም አዳኝ ማለት ይሆናል።


@christololgy_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

18 Dec, 07:03


ያህዌህ

ክፍል 2


📌 ጄሆቫህ ኒሲ፦ እግዚአብሄር
አላማዬ ማለት ነው። (ዘጸ15፥25)



📌ጄሆቫህ ካና፦ ቀናተኛ ማለት ነው።
(ዘጸ20፥5 እና ዘዳ5፥9)



📌ጄሆቫህ ሜካዴስካምየምቀ
ድሳችሁ እኔ ነኝ ማለት ነው። (ዘጸ31፥
13 እና ዘሌ20፥8)



📌ጄሆቫህ ሽፋትእግዚአብሄር
ዳኛ ወይም ፈራጅ ማለት ነው።



📌ጄሆቫህ ሳቦት፦ የሰራዊት ጌታ
ማለት ነው። (1ኛሳሙ1፥3 መዝ24፥
10፤84፥1-3)



📌ጄሆቫህ ኤሊዮን፦ ከፍ ያለ ጌታ
ወይም ልኡል(መዝ7፥17)



📌ጄሆቫህ ሀሴኑ፦ ጌታ ፈጣሪያችን
ማለት ነው።



📌ጄሆቫህ ጊቦር፦ እግዚአብሄር
ሀያል ወይም ብርቱ ማለት ነው



📌ጄሆቫህ ጺድኬኑእግዚአብ
ሄር ጽድቃችን ነው።



📌 ጄሆቫህ ሻማህ፦ እግዚአብሄር
በዚያ አለ።


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

09 Dec, 06:01


ይገባል እና ያስፈልጋል‼️

             ክፍል 4


📚ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውርም
የሌለበት ከሀጢአተኞችም የተለየ
ከማያትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እንደዚህ
ያለ ሊቀካህናት ይገባልና፤
            (እብ7፥26)


📌 መጽሀፉ እንደዚህ ያለ ሊቀ ካህ
ናት ይገባል ሲል እንደዚህ ያለ ካ
ህን አልተገኘም ማለት ነው እንድ
ንል ያደርገናል። እግዚአብሄርም
የሚፈልገው አልሆነለትም ብለን
መደምደም እንችላለን የእግዚአብ
ሄር ፍላጎት ግን የሚሟላው እነዚህን
መስፈርቶች ማሟላት የሚችል ሊቀ
ካህን ሲገኝ ብቻ ነው። በዋነኛነት የሊ
ቀካህኑ quality የሚመዘነው ከሁለት
ነገሮች አንጻር ነው አንድም የአብን
ፈቃድ ከማሟላት አንጻር ሁለትም
የሰዎችን መዳን ለአንዴና ለመጨረሻ
ጊዜ ከማረጋገጥ አንጻር ነው።


📌 እንደ ኢየሱስ የሚሆን ካህን
ፈጽሞ ልናገኝ አንችልም በስሜት
ሳይሆን በእነዚህ መስፈርቶች ስር
መሟላት ያሉባቸውን እውነታዎች
ማሟላት የሚችል ሰው ማሟላት
የሚችል ካህን አለመገኘቱ የተረጋ
ገጠ የታየ እውነታ ነው። ስለሆነም
ይሄ ካህን ምርጫችን የሆነው እጅግ
የተሻለ የሚበልጥ ሆኖ ተገኝቶ ነው።
ይሄ ካህን ምርጫችን የሆነው የእግ
ዚአብሄር አብን መስፈርት ማሟላት
የሚችል ስለሆነ ነው።


📌 ይሄ ካህን ምርጫችን የሆነው
ተፈትኖ ያለፈ ድካማችንን ላይረዳ
የማይችል እኛን ሆኖ በስጋው ሀጢ
አትን መኮነነ የቻለ የዲያቢሎስን
ፈተናዎች ያለፈ ደግሞም በድፍረት
በልበ ሙሉነት ከእናንተ መሀል ስለ
ሀጢአቴ የሚከሰኝ ማነው ብሎ
በአደባባይ መናገር የሚችል ሀጢ
አት እንደሌለበት በዚህ ልክ እርግ
ጠኛ የሆነ አንበሳ ሊቀ ካህን ነው
ያለን💪👌

   የእብራውያንን መጽሀፍ ድንቅ ነው
በመሆኑም ከዘሌለዋውያን ጋር የሚ
ጠና ድንቅ መጽሀፍ ነው 13 ምእራ
ፎች እንዳሉት የኢየሱስን ብልጫ
ከምእራፍ ምእራፍ እያወራ የሚዘልቅ
በአግባቡ ካጠናችሁት በሕይወታች
ሁ ላይ ቁም ነገር ያለው ለውጥ
ማምጣት የሚችል ድንቅ መጽሀፍ
በመሆኑ በጥልቀት እንድታጠኑት
ለማለት እወዳለሁ🙏🙏🙏

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

07 Dec, 12:31


# እነዚህን ቃሎቼን በልባችሁና
በአእምሮአችሁ አኑሯቸው በእጆ
ቸችሁ ላይ ምልክት አድርጋ
ችሁ እሰሯቸው፤በግምባራች
ሁም ላይ ይሁኑ። ልጆቻችሁ
ንም አስተምሯቸው፤ቤት ስት
ቀመጥ፣መንገድ ስትሄድ፣ስት
ተኛና ስተነሳ ስለእነዚሁ አጫ
ውታቸው።በቤትህ መቃኖችና
በጊቢህ በሮች ላይ ጻፋቸው፤
   (ዘዳ11፥18-20አ.መ.ት)


📌 ሰትሄድ፣ስትቀመጥ፣ስት
ነሳ፣ስትተኛ ተጫወተው
ማለት በአጭሩ/meditate/
አሰላስለው ማለት ነው።
የእግዚአብሄር ቃል በአንደ
በት ከሚነገረው በላይ በል
ባችን ሊታተም የሚችልበት
አንዱና ዋነኛው መንገድ
ማሰላሰል ነው።


📌በግምባራችሁ፦ ቃሉ
ይታይባችሁ፣ቃሉ እግር አው
ጥቶ ይገለጥባችሁ ማለት
ነው። በግምባር ላይ የተጻ
ፈ ከማንም ሊሰወር እንደ
ማይችል እንዲሁ ቃሉ በግ
ምባርህ ላይ ይሁን። የማይ
ሰወር የተገለጠ የሚያድን
የሕይወትን አቅጣጫ ሊለ
ውጥ የሚችል የህያው እግ
ዚአብሄር እስትንፋስ የሆነው
ቃል አለህ።


👉በእጅህ ላይ እሰረው ሲል
መታወቂያ ምልክት ይሁንህ
ቃሉ እያለህ ነው። በሰዎች
ዘንድ የምትለይበት የምት
ታወቅበት መለያህ መታወቂያ
ህ ቃሉ ይሁን እየያለህ ነው።
በእጅህ ላይ እሰረው ማለትም
የትም ስትሄድ የማይለህ ይሁ
ን ባለህበት፣በሄድክበት፣በገባ
ህበት፣በተራመድክበት፣በም
ትኖርበት እና በሁሉም ስፍራ
የምትይዘው በፍጹም ከልብ
ህ ከአእምሮህ ከአንደበትህ
የማይለይህ ነው።


👉ቃሉ በልብና በአእምሮህ
ሲሆን ይታተማል! ቃሉም
ሕይወትህ ይሆናል! ቃሉ
ዝም ብሎ ተራ ንግግር ብቻ
አይሆንብህም። ቃሉ ይከብ
ድብሀል! ቃሉ ይገንብሀል
እግዚአብሄርን በቃሉ በኩል
ፍንትው አድርገህ ማየት
ትጀምራለህ። ምክንያቱም
በልብህ በአእምሮህ ተስሏል
ታትሟል።

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

04 Dec, 18:44


# ይገባል እና ያስፈልገናል

                ክፍል 3

ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውርም የሌ
ለበት ከሀጢአተኞችም የተለየ
ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እንደዚህ
ያለ ሊቀካህናት ይገባልና፤
              (እብ7፥26)


📚አይሁዳዊ ባሪያ/ ጨዋ ወይም
የእግዚአብሄር ህዝብ/አህዛብ
ወገን/የራቀ/ ሳይባል ሁሉም
በእኩልነት እና በሙላት ወደ እግ
ዚአብሄር መንግስት መግባት እን
ዲችሉ የግድ እነዚህ በእብራውያን
መጽሀፍ ላይ የተጠቀሱ quality
ጥራቶችን የሚያመጣ መሆን አለበት።


📚እንደዚህ አይነት ካህን ከአሮን
ቤተሰብ ከሌዊ ወገን የዘር ሀረግ
ውስጥ ሊገኝ አልቻለም የኢየሱስ
ክህነት ይለያል የሚባለው በምክ
ንያት ነው። አሁን ይገባናል ብቻም
ሳይሆን ለመዳናችን የሚያስፈልገ
ወን መስፈርት የሚያሟላ ከቀደሙት
ካህናትና የካህናት ቤተሰብ ያላገኘ
ነውን አዲስ quality ማለትም የገ
ነትን በር አንዴ የሚከፍት! መጋረ
ጃውን ቀዶ የሚያስገባ! ደህንነታ
ችንን ሊያረጋግጥ የሚችል! አስ
ተማማኝ ዋስትና ያለው የክህነት
አገልግሎት ይገባናል ብቻም ሳይሆን
በቃ ለመዳን የግድ አስፈላጊ ሆኖ
ተገኝቷል።


📚የኛን መዳን የሚያረጋግጥና
የአብን ጥም የሚቆርጥ የእግዚ
አብሄርን የልብ ፈቃድ የሚሞላ
ማለትም አብ በእንስሶች ደም
መስዋእት ያልረካውን እርካታ
የሚሰጥ ሀጢአትን ለዘለአለም
የሚረታ ሞትን የሚገለብጥ አንድ
ጊዜ ለሁል ጊዜ የሆነ መስዋእት
የግድ ያስፈልግ ነበረ።(እብ9፥12)
እና(እብ9፥26)እና(እብ10፥9-12)


📚ኢየሱስ አንድ ጊዜ ለሁል ጊዜ
የሆነ መስዋእትን አቅርቦ ባያሳርፈን
ምን እንሆን ነበረ?? እዚህ ላይ ያተ
ኮረ ትምህርት በቀጣዩ ክፍል ይዘን
እንቀርባለን🙏🙏🙏

                  ይቀጥላል..

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

04 Dec, 18:43


#ዛሬ የምሰጥህን እነዚህን
ትእዛዛት በልብህ ያዝ። ለል
ጆችህም አስጠናቸው፤በቤትህ
ስትቀመጥ፣በመንገድም ስት
ሄድ፤ስትተኛና ስትነሳም ስለ
እነርሱ ተናገር። በእጅህ ላይ
ምልክት አድርገህ እሰራቸው፤
በግምባርህም ላይ ይሁኑ።
በቤትህ መቃኖች በጊቢህም
በሮች ላይ ጻፋቸው።
          (ዘዳ5፥6-9)
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

04 Dec, 18:43


#ዛሬ የምሰጥህን እነዚህን
ትእዛዛት በልብህ ያዝ። ለል
ጆችህም አስጠናቸው፤በቤትህ
ስትቀመጥ፣በመንገድም ስት
ሄድ፤ስትተኛና ስትነሳም ስለ
እነርሱ ተናገር። በእጅህ ላይ
ምልክት አድርገህ እሰራቸው፤
በግምባርህም ላይ ይሁኑ።
በቤትህ መቃኖች በጊቢህም
በሮች ላይ ጻፋቸው።
          (ዘዳ5፥6-9)
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

04 Dec, 13:07


Justification/መጽደቅ(ልክ
መሆን፣ትክክለኝነት)

Sanctification/መቀደስ

Glorification/ መክበር


📌 አስቀድም የወሰናቸውን
እነዚህን ደግሞ ጠራቸው፤
የጠራቸውንም እነዚህ አጸ
ደቃቸው፤ያጸደቃቸውንም እነ
ዚህን አከበራቸው።
          (ሮሜ8፥30)

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

02 Dec, 21:41


#የእውነትን እውቀት ከተቀበልን
በሁዋላ ወደን ሀጢአት ብናደርግ
ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ሀጢአት
መስዋእት አይቀርልንምና፥የሚያ
ስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃ
ዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት
ብርታት አለ። የሙሴን ህግ የናቀ
ሰው ሁለት ወይም ሶስት ቢመሰክ
ሩበት ያለ ርህራሄ ይሞታል፤የእግዚ
አብሄርን ልጅ የረገጠ ያንንም የተቀ
ደሰበትን የኪዳኑን ደም እንደ ርኩስ
ነገር የቆጠረ የጸጋውንም መንፈስ
ያክፋፋ፥እንዴት ይልቅ የሚብስ
ቅጣት የሚገባው ይመስላችሁዋል?
           (እብ.10፥26-29)


🚨ይህ የእብራውያን መጽሀፍ በይ
ሁዲነት ያምኑ ለነበሩ እብራውያን
ወይም እስራኤላውያን በቀጥታ
የተጻፈ ጽሁፍ እንደመሆኑ የሚና
ገራቸው ቃላቶች በቀደመው ዘመን
ለእስራኤል ህዝብ ለአንድ ሀገር
ብቻ ተወስኖ ከተሰጠው ህግ፣
የመቅደስ ስርአት፣የተስፋ ቃላት
እና ከሌሎችም እስራኤል ተኮር
ነገሮች የተነሳ ለእብራውያን የራሱ
የሆነ ከእኛ ከአህዛብ በተለየ መልኩ
የሚሰጣቸው መልእክት አለው።


🚨አይሁድ በሙሴ በኩል የተሰጣ
ቸውን ህግ ኢየሱስ መሲህ ሆኖ
ከተገለጠ በሁዋላም እንኳን የሙጥ
ኝ ብለው ይዘው በኢየሱስ የአዲስ
ኪዳን ትምህርት እንኳን ሊፈርስ
ያልቻለ የህግ እና የመቅደስ ስርአትን
የማላቅ ዝንባሌ በግዙፉ ነበረባቸው።


👉የእብ10፥26 አውድ የእብራውያን
እንጂ የእኛ አህዛቦች እንዳልሆነ
መረዳት ይገባል። BACK ያደረገንም
ሰው ይሄ የቃል ክፍል ፈጽሞ አይ
መለከተውም። ስለዚህ የእብራው
ያን ጸሀፊ ጳውሎስ/ሉቃስ/ እብራ
ውያንን ሲያስጠነቅቅ ወደ ቀደመው
ህጋችን ወደምትሉት ስርአት ተመልሳ
ችሁ በግርዘት ሊሆን ይችላል፣በአላት
ን በማክበር ሊሆን ይችላል፣በህግ
ስለሚገኝ ጽድቅ ሊሆን ይችላል፣
በእንስሳት ደም ባለ ስርየት ሊሆን
ይችላል በአጠቃላይ አዲስ ኪዳናዊ
ባልሆነ መንገድ ለመሄድ የምታስቡ
ከሆነ መጨረሻችሁ የእሳት ብርታት
ነው ሊል ፈልጎ እንጂ በቀጥታ BACK
ላደረጉ አማኞች ወይም አህዛብ ሊ
ሳራ የሚችላቸውን ሀጢአቶች ለማለ
ት ፈልጎ እንዳልሆነ መረዳት በጣም
ወሳኙ ነገር ነው።


🚨የእብኑ ጸሀፊ እዚህ ጋር የተጠቀ
ሰው ሀጢአት በእብራውያን ሊሰራ
የሚችል ወደ ይሁዲነት ወደ ብሉይ
ኪዳን ስርአትና አካሄድ በመመለስ
የሚገኘውን ጥፋት ለማመልከት እንጂ በእኛ በአህዛቦች ስለሚሰራ
ዝሙት፣አለማዊ ኑሮ፣ባእድ አምልኮና
የመሳሰሉትን ሀጢአቶች ለማለት ብሎ
አይደለም። ምክንያቱም እነዚህ ሀጢ
አቶች መፍትሄ አሏቸው መፍትሄ የሌለ
ው ሀጢአት ግን የእግዚአብሄርን ልጅ
ረግጦ ኢየሱስ በስጋ አልመጣም መሲ
አይደለም ብሎ በእንስሳት ደም የሚገ
ኝን የሀጢአት ስርየት ተቀብሎ የኢየ
ሱስን ደም ለሚያክፋፋ በጸጋው
መዳንን የማይቀበል በህግ የሚገኝን
ጽድቅ ለሚከታተል አንድ የይሁዲነትን
ተጽእኖ መላቀቅ ላልቻለ እብራዊ/እስ
ራኤላዊ የሚናገር ክፍል ነው።
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

01 Dec, 14:17


ዘማሪ መስፍን ጉቱ
"ምችለው"
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

01 Dec, 14:11


# ይገባናል  ያስፈልገናል‼️

              ክፍል 2


ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውርም
የሌለበት ከሀጢአተኞችም
የተለየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ
ያለ፥ እንደዚህ ያለ ሊቀካህናት
ይገባልና፤
         (እብ7፥26አ.መ.ት)


📌 አገልግሎቱ በምድር ያልሆነ
በሰማይ እንጂ በምድር ያልከበረ
አገልግሎቱ ለብዙዎች መዳን
የተትረፈረፈ! የአብን ጥም የቆ
ረጠ የእኔና የእናንተን መዳን
ያረጋገጠ መስዋእቱም መስዋ
እት አቅራቢውም ራሱ የሆነ
ፍጹም እንከን አልባ መስዋእት
ያቀረበ የራሱን ደም ይዞ የገባ
መጋረጃውን የቀደደ እንዲህ ያለ
ሊቀካህን በእውነት ያስፈልገናል።



📌 ነውር ያለበትማ ሞልቷል!
ከሀጢአት ያልተነካካ ጠፋ እንጂ።
በየጊዜው መስዋእት እያቀረበ
ሀጢአትን የሚያስታግስማ መች
ጠፋ? ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ
ባቀረበው መስዋእት መዳናችንን
ለዘላለም አረጋግጦ በአብ ቀኝ
ያለ እንደ ኢየሱስ አይገኝም እንጂ!
የስም ካህን ከሆነ ዘመዶቻችንም
ጋር ሞልቷል ብዙ ካህናት አሏቸው
ነገር ግን ሀጢአት የሌለበት፣ቅዱስ
፣ ያለ ነውር እና አገልግሎቱ በሰ
ማይ ከፍ ከፍ ብሎ የከበረ ካህን
የላቸውም ሊያገኙም እንደማይ
ችሉ እሙን ነው።


📌 ለራሱ ሀጢአት የማይቆም
ንጹህ በግ፣ንጹህ ካህን ንጹህ መስዋእት የአብን ጥም የቆረጠ የአብን ፈቃድ የፈጸመ አብን ያረካ
ሙሉ መስዋእት ያቀረበ እንደ  ኢየሱስ ማን አለ???
ደካማ ሰዎችን ካህን አድርጎ
መሾም አብቅቷል!በጣም ምርጡ
ብቻም ሳይሆን የግድ የግድ
የሚያስፈልገን፣የሚገባን ለመዳ
ናችን የግድ የሚሆነን ካህን
መስቀል ላይ ተገኝቷል! ሌላ
ካህን አንሻም።ብንሻም የሚያረ
ካ ሆኖ ሊገኝልን አይችልም ለነፍ
ሳችን መዳንም ፈጽሞ ሊሆን
አይችልም። የነፍሳችን እረኛ
ካህናችን አንድ ነው ኢየሱስስ

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

29 Nov, 14:52


# በተደረግነው,ማድረግ
     በሆንነው, መሆን
"""""""""""""""""""""""""""""""
               ክፍል 4

📚ኢየሱስ እንደገና ለሰዎቹ፣"እኔ
የአለም ብርሀን ነኝ፤የሚከተለኝም
የሕይወት ብርሀን ይሆንለታል እን
ጂ ከቶ በጨለማ አይመላለስም"
አላቸው።

               (ዩሀ8፥12)


🚨ሀጢአተኞች ላይ ጣትን መቀሰር
ሀጢአተኞችን መኮነን የፍርድ ጣትን
በእነሱ ላይ መቀሰር ለማንም ከባድ
አይደለም ኢየሱስ ግን ይሄንን አል
መረጠም ነበር በወቅቱ።ሀጢአት
አትስሪ ካላት በሁዋላ ያላት አንድ
ነገር ነው እሱም እኔ የአለም ብርሀን
ነኝ ብርሀን የሚለው ቃል በመጽሀፍ
ቅዱሳችን ከብዙ angle ተጠቅሷል
እውነተኛው ብርሀን ወደ አለም ይመ
ጣ ነበር በሚል ደግሞም ብርሐን
በዘፍጥረት መጀመሪያ ሕይወት እን
ደሆነ እንዲሁም በዩሀንስ መልእክት
1ኛ ሕይወት እንደሆነ ከዚህ ከዩሀንስ
ወንጌል አንጻር ደግሞ ብርሐን
ጽድቅ እንደሆነ ተገልጧል።



🚨ስለዚህ የተሰበሰቡት ሰዎች
የፍርድ ውሳኔን እንጂ የፍቅርን
ምህረት ወይም ለችግሩ መፍትሄ
አላመጡም ኢየሱስ ግን መፍትሄው
የሕይወት ብርሀን የሆንኩትን እኔን
መከተል ነው አለ። ከሀጢአት ለመው
ጣት አርነት ለማግኘት የተስተካከለ
የጽድቅ ሕይወት ለመኖር ጸጋና እው
ነትን ተሞልቶ በእኛ ላይ ሊነግስ
የሚወደውን ከሀጢአት የሚያድነንን
ኢየሱስን የግል አዳኝ አድርጎ መቀ
በል ብቻ ነው። አያችሁ ኢየሱስ
ዳግመኛ ሀጢአት አትስሪ አላት
እንጂ አንቺ ሀጢአተኛ ብሎ አልተ
ጸየፋትም ወይም ከወጋሪዎቿ እን
ደ አንዱም ሊሆን አልፈቀደም ይል
ቁንም የሀጢአት መፍትሄ እሱ ብቻ
መሆኑን ለሷም ለወጋሪዎቿም አስ
ታወቀ እንጂ ከሀጢአት የምትወጣ
በትን መንገድ ወንጌልን ሰበከላት
እንጂ።



🚨ስለዚህ አንድ በተገለጠ የሀጢ
አት ልምምድ ውስጥ ያለን ሰው
ልትኮንነው አይገባም ከሀጢአት
መውጣት የሚችልበትን መፍትሄ
እንደ ኢየሱስ ልትነግረው ይገባል።
ነፍስ ያወቀ ሁሉ ሀጢአት የሆነውን
እና ያልሆነውን መጽሀፍ ቅዱስ ባያ
ነብም በህሊናው ሊያውቀው የሚ
ችለው ነገር ነው ካንተ የሚጠበቀው
ግን መፍትሄውን የአለም ብርሐን
የሆነውን ከሀጢአት ከሞት ከጨለማ
የሚያድነውን የወንጌል እውነት መግ
ለጥ ነው የቀረውን ለእግዚአብሄር
ጸጋ ተወው።


በቅድሚያ ከሀጢአት ለመውጣት
አዲስ ማንነት መቀበል አለብን 
ክርስቶሳዊ ማንነት በክርስቶስ
ተደርገን መሆን አለበት። ስለዚህ
ሀጢአት የማንሰራው እንደው ጨዋ
ስለሆንን ሳይሆን የአለም ብርሐን
የሀጢአት መፍትሄ/የሀጢአት መድ
ሀኒት የሆነውን ጌታ የግላችን አድርገን
ነው! ስንደመድመው የምናደርገው
ከተደረግንበት ማንነት የሚመነጭ
ነው! የመንሆነውም በቅድሚያ ከተ
ቀበልነው ወይም ከሆነው በክርስቶስ
ካገኘነው አዲስ ማንነት የሚመነጭ
ነው።

@christology_GC
@christology_GC
ለማንኛውም ጥያቄ @wbinu
                               @wbinu

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

29 Nov, 14:23


ኤሎሄ

ዘማሪ ዶ/ር ደረጀ ሙላቱ
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

28 Nov, 21:14


# ከዚያም ሙሴ አሮንን፣ከእግዚ
አብሄር ዘንድ ቁጣ ወጥቶ መቅሰፍት
ጀምሮአልና ጥናውን ወስደህ እጣን
በመጨመር ከመሰዊያው እሳት
አድርግበት፤ፈጥነህም ወደማህበሩ
ሄደህ አስተስርይላቸው"አለው።
ስለዚህ አሮን፣ሙሴ በነገረው
መሰረት ወደማህበሩ መካከል ሮጦ
ገባ መቅሰፍቱም ቀደም ብሎ በህ
ዝቡ መካከል መስፋፋት ጀምሮ ነበር
ሆኖም አሮን እጣኑን አጥኖ አስተሰረ
የላቸው። እርሱም በሕይወት ባሉቱና
በሞቱት መካከል ቆመ መቅሰፍቱም
ተከለከለ። ይሁን እንጂ በቆሬ ምክን
ያት የሞቱትን ሳይጨምር አስራ አራት
ሺህ ሰባት መቶ ሰዎች ተቀስፈው
ሞቱ። ከዚያም መቅሰፍቱ ቆመ
አሮንም ሙሴ ወዳለበት ወደመገና
ኛው ድንኳን ደጃፍ ተመለሰ።
        (ዘህልቁ16፥46-50)



ዘህልቁ 16፥48👉 የአሮን መካከ
ለኝነት ይስተዋላል! አሮን መካከለኛ
ሆኖ መቅሰፍቱን ማስቆም ቻለ! የእኛን
ሞት የእኛን መቅሰፍት የሆነውን
የዘለአለም ፍርድ ያስቆመው ሰው
ሆኖ የተገለጠው በሰውና በእግዚ
አብሄር መሀከል የገባው መካከለኛ
መቅሰፍታችንን በክህነቱ አገልግሎት
በማስተስረይ አስቁሞልናል።

👉(1ኛ ጢሞ2፥5)

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

28 Nov, 21:14


ማህበሩም ሙሴንና አሮንን
ለመቃወም በተሰበሰቡ ጊዜ
ወደ መገናኛው ድንኳን ዘወር
ሲሉ ደመና ድንኳኑን በድንገት
ሸፍኖት አዩ፤የእግዚአብሄርም
ክብር ተገለጠ።
(ዘህልቁ16፥42አ.መ.ት)



🚨የእግዚአብሄር ክብር
በደመና ይመሰላል! ደመና
የእግዚአብሄር ክብር መም
ጣት መገለጫ ነው! ዛሬም
የክብሩ ደመና እንዲያገኘን
ይሁን! በኢየሱስ ስም🙏🔥
አሜንንን
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

27 Nov, 18:17


ቅድስት ድንግል ማርያም የአምላክ እናት ሳትሆን የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስ እናት ነች።

እንዴ እና የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ አይደለም እንዴ? የሚለውን ጥያቄ እንደፈጠረባችሁ እርግጠኛ ነኝ.

ነገር ግን ቅድስት ድንግል ማርያም የወለደችው መለኮትን ሳይሆን ኢየሱስ ነው።

ቅድስት ድንግል ማርያም የወለደችው አምላክን ሳይሆን
#ሰው የሆነውን ኢየሱስን ነው።

ከሰው መለኮት አይወለድም ከሰው የሚወለደው ሰው ብቻ ነው።

ቅድስት ድንግል ማርያም የኢየሱስን ሰውነት እንጂ መለኮትነቱን አልወለደችም።

አስተውል መለኮት ወይም አምላክ ተወለደ ካልክ አምላክ ተገኘ፣ ተፈጠረ፣ ሕያው ሆኖ Exist ማድረግ ጀመረ እያልክ ነው።

እኛ የምናመልከው አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ የተገኘ ወይም የተፈጠረ ሕያውነትን ወይም መኖርን ከድንግል ማርያም በመወለደ የጀመረ እና ከሰው የተገኘ ሳይሆን ቅድመ ዓለም የነበረ ዓለማቱን ሁሉ ያስገኘ መጀመሪያ እና መጨረሻ የሌለው አልፋ እና ኦሜጋ እኔ ነኝ ያለ መለኮት ነው።

ስለዚህ ቅድስት ድንግል ማርያም አምላክን የወለደች ወይም አምላክን ያስገኘች ሳትሆን የኢየሱስን ሰውነት የወለደች ሰው የሆነውን ኢየሱስን የወለደች የአምላክ እናት ሳትሆን የኢየሱስ እናት ነች።

እያልኩኝ ያለሁትና በደንብ እንድታስተውሉልኝ የምፈልገው ነገር ኢየሱስ ሰው ብቻ ሳይሆን ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው ከድንግል ማርያም የተወለደው ኢየሱስ ሰው ብቻ ነው እያልኩኝ እንዳልሆነ እንድትረዱኝ እፈልጋለሁ ነገር ግን ኢየሱስ ከድንግል ሲወለድ ሰውነቱ ነው እንጂ አምላክነቱ አልተወለደም እያልኩኝ ነው በዚህም ምክኒያት ማርያም የኢየሱስ እናት እንጂ የአምላክ እናት አይደለችም።

አምላክ እናት የለውም አምላክ ፈጣሪ እንጂ ተፈጣሪ አይደለም አምላክ አስገኚ እንጂ የተገኘ አይደለም።   

ቅድስት ድንግል ማርያም አምላክን ነው የወለደችው የሚለው ስሁት ትምህርት የኢየሱስን ፍፁም ሰውነትና ፍፁም አምላክነት የካደ እንዲሁም እግዚአብሔር ለመረጣት ለቅድስት ድንግል ማርያም የማይሆን መልክ የሚሰጥ የአሮጊቶች ተረት የሆነ ትምህርት ነው።

እንደ እነዚህ ያሉትን ከመፅሐፍ ቅዱስ የራቁ ስሁት ትምህርቶችን በእግዚአብሔር ቃል እናፈርሳለን። እውነተኛ የሆነውንና ድነት የሚገኝበትን የክርስቶስን ወንጌል የሚጋርዱ የአሮጊቶችን ተረትንና የአጋንንትን ትምህርት በእግዚአብሔር ቃል ብርሃን እናጋልጣለን እናፈርሳለን።

ሉቃስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ መልአኩም እንዲህ አላት፦ ማርያም ሆይ፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸጋ አግኝተሻልና አትፍሪ።

³¹ እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
³² እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤


የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ
#የተገለጠ_ሰው ነበረ፤
  — ሐዋርያት 2፥22


ይህ ማርያም ጠል ትምህርት ሳይሆን የመፅሐፍ ቅዱስ እውነት ነው።

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

26 Nov, 13:36


# በተዋረደው ማንነት ላይ የከበረው
        የእግዚአብሄር ብርሀን
""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
            ክፍል 2 ትምህርት


📌አሮንና ልጆቹን ሹማቸው እነርሱም
ክህነታቸውን ይጠብቁ ሌላ ሰው
ማደሪያውን ቢቀርብ ግን ይገደል።
             (ዘኽልቁ3፥10)

🚨በክርስቶስ ፊት እግዚአብሄር የክ
ብሩን እውቀት ብርሀን ይሰጠን ዘንድ፣
"በጨለማ ብርሀን ይብራ" ያለው
እግዚአብሄር ብርሀኑን በልባችን
አብርቷልና። ነገር ግን ይህ እጅግ
ታላቅ ሀይል ከእግዚአብሄር እንጂ
ከእኛ አለመሆኑን ለማሳየት፣ይህ
የከበረ ነገር በሸክላ እቃ ውስጥ
አለን።
            (2ኛቆሮ4፥6-7)

🚨ወይስ ስጋችሁ ከእግዚአብሄር
የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው
የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ
ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታች
ሁዋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤
ስለዚህ በስጋችሁ እግዚአብሄርን
አክብሩ።
           (1ኛቆሮ6፥19-20)


👉 የማደሪያው ክብር ምን ያህል
እንደሆነ የሚገባን ወደቀደመው
ዘመን ከአዲስ ኪዳን በፊት ወደ
ነበረው የብሉይ ኪዳን ዘመን መመ
ለስ ስንጀምር ነው። በእርግጥ
የማደሪያው ስርአት አገልግሎት
ለአንድ Nation ማለትም exclu
sivly በብቸኝነት ለአንድ ሀገር ለእ
ስራኤል ብቻ የተሰጠ እንደሆነ የሚ
ታወቅ ቢሆንም እኛን የማይመለከት
ቢሆንም ነገር ግን የማደሪያውን ክብር
ፍንትው አድርገን መመልከት እንችል
በታለን።


👉 ለማደሪያው አገልግሎት ሀላፊ
ነት የተሰጣቸው ከሀገር እስራኤላ
ውያን ከእስራኤላውያንም ደግሞ
የአሮን ልጆችና በአጋዥነት ሌዋው
ያኑ የተቀረው የማህበረሰብ ክፍል
ምንም ወኪል የሌለው ካህን የሌለው
የመቅደስ ስርአት የሌለው የተለቀቀና
በምድርም በሰማይም ምንም ታክል
ተስፋ የሌለው እንደነበረ እንረዳለን። 👉👉👉 (ሮሜ9፥4)ን ማየት ይቻላል
ዋናው ነጥብ ያ ከተመረጡት ወገን
ውጪ የሆኑ ዜጎችና ማህበረሰቦች
ከቀረቡት ይገድል የነበረው የማደሪ
ያው አስፈሪና ቁጡ የእግዚአብሄር
ሀይል ያንን የከበረ ማደሪያ በእኔና
በእናንተ ልብ ውስጥ መንፈስ ቅዱ
ስን እግዚአብሄርን ማኖሩ አይገር
ምም??

               ይቀጥላል...
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

23 Nov, 04:05


# የኢየሱስ ክርስቶስ በ66ቱ መጻ
ህፍት በዋነኝነት የተገለጠበት ማን
ነት👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇


የመጽሀፍት ስም       የኢየሱስ ማንነት
::::::::::::::::::::::::         ::::::::::::::::::::::::

1)ኦሪት ዘፍጥረት    ፈጣሪ አምላካችን
2)ኦሪት ዘጸአት           የፋሲካችን በግ
3)ኦሪት ዘሌዋውያን     የሀጢአታችን
                                     መስዋእት

4)ኦሪት ዘህልቁ   በአላማ ላይ የተሰቀለ
5)ኦሪት ዘዳግም እውነተኛው ነብያችን
6)መጽሀፈ ኢያሱ       የደህንነታችን
                                      ራስና መሪ

7)መጽሀፈ መሳፍንት   ነጻ አውጪ
                                   መስፍናችን

8)መጽሀፈ ሩት          የሚቤዠን
                                የቅርብ ወዳጅ
   
9,10 1ኛ ና 2ኛ ሳሙኤል       ንጉሳችን
11-14 ነገስትና ዜናመዋእል  ንጉሳ
                                   ችንና ነብያችን

15መጽሀፈ እዝራ      የፈረሰውን አዳሽ
16መጽሀፈ ነህምያ  የፈረሰውን ጠጋኝ
17መጽሀፈ አስቴር     ስለኛ የሚማጸን
18መጽሀፈ ኢዮብ      እኛን የሚቤዥን
19የመዝሙር መጽሀፍ   ሁሉን በሁሉ
                                                የሆነ

20መጽሀፈ ምሳሌ             ጥበባችን
21መጽሀፈ መክብብ   የነገሮች ሁሉ
                        ፍጻሜና መደምደሚያ

22መሀልይ        የነፍሳችን ወዳጅ       
23ት.ኢሳያስ         የሚመጣው መሲህ
24-25ት.ኤርና ሰቆቃው  ጻድቅ ቁጥ           
                                              ቋጥ
26ት.ሕዝቅኤል                  የሰው ልጅ
27ት.ዳን           የሚያደቅና የሚፈጭ
                                         ድንጋይ

28ት.ሆሴእ    ያፈገፈጉትን የሚመልስ
29ት.ኢዩኤል      የሚያድስ የሚመልስ
30ት.አሞጽ               ሰማያዊ ባል  
31ት.አብድዩ                መድሀኒታችን
32ት.ዮናስ          ትንሳኤና ሕይወታችን
33ት.ሚክ   እውነተኛና ታማኝ ምስክር
34ት.ናሆም    በመከራ ጊዜ መሸሸጊያ
35ት.እን          የደህንነታችን አምላክ
36ት.ሶፎ                ቀናተኛ አምላክ
37ት.ሐጌ            በአህዛብ ሁሉ የተ
                                     መረጠ

38ት.ዘካርያስ            ጻድቅ ቁጥቋጥ
39ት.ሚልኪያስ          የጽድቅ ጸሀይ

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

17 Nov, 14:34


# በተደረግነው, ማድረግ
        በሆንነው, መሆን

::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::

               ክፍል 3

📌በእኔ ኑሩ፤እኔም በእናንተ እኖራለሁ።
ቅርንጫፍ በወይኑ ግንድ ካልሆነ
በቀር ብቻውን ፍሬ ሊያፈራ አይችልም፤
እናንተም በእኔ ካልኖራችሁ ፍሬ ልታ
ፈሩ አትችሉም። "እኔ የወይን ተክል ነኝ፤
እናንተም ቅርንጫፎች ናችሁ። ማንም
በእኔ ቢኖር እኔም በእርሱ ብኖር፣እርሱ
ብዙ ፍሬ ያፈራል፤ ያለ እኔ ምንም ልታ
ደርጉ አትችሉምና።
              (ዩሀ15፥4-5አ.መ.ት)


📌 ሀጢአትን የማንሰራው ከዚህ
ከተጣበቅንበት ከዚህ ከበቀልንበት
የወይን ግንድ የተነሳ ነው እናም ሀጢ
አት አለመስራት ብቻም ሳይሆን ጽድቅን
ማድረግ የተሰራንበት እና የበቀልንበት
ማንነት ነው።


📌ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉም
እንደሚል ከሀጢአት ወጥተን ጽድቅን
ወደማድረግ ብሎም ወደ ጽድቅ ማንነት
የመጣነው ከዚሁ የተነሳ ነው። ክርስቲያን
ሀጢአት አለማድረግ የተሰራበት ማንነቱ
ነው። አንድ ሰው እኔ..ነኝ ብሎ ማንነቱን
እንደሚገልጥ ልክ እንደዚያው የክርስት
ያን ማንነት ከበቀለበት ከተጣበቀበት
የወይን ግንድ የሚመነጭ ነው።


📌በተደረግነው ማድረግ በሆንነው
መሆን
ሲባልም ከዚህ ሀሳብ አንጻር
ነው ከተጣበቅንበትና ከተተከልንበት
የወይን ግንድ የተነሳ የጽድቅ ፍሬን
እናፈራለን።ስለዚህ ለአንድ ሰው ወን
ጌልን መመስከር ይቀድማል ወይስ
ጫት ሲጋራ መጠጥ ዝሙትን ለምን
ታደርጋለህ ብሎ መውቀስ ይቀድማል??


📌መልሱ ወንጌል ይቀድማል ነው።
ምክንያቱም በጌታ የሆነ ሰው ብሎ ብሎ
ያስቸገረውን ሀጢአት የመተው ሀይል
በምትኩ ጽድቅን የመፈጸም ጸጋ ብርታት
የሚያገኘው የክርስቶስን ወንጌል ሲቀ
በል ብቻ ነው አለበለዚያ ለኛም ድካም
ለሱም መፍትሄ አልባ አዙሪት ነው የሚ
ሆነው።

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

15 Nov, 19:51


# መሲህ


📌መሲህ በእብራይስጥ
"የተቀባ"ማለት ነው። "ክርስቶስ"
ከሚለው የግሪኩ ቃል ጋር አንድ
ነው። በብሉይ ኪዳን እግዚአብ
ሄር የቀባው ሲል በተቀደሰ
ዘይት የተቀቡትን ነገስታትና
ካህናት ያመለክታል፤1ኛ ሳሙ
26፥9፤1ኛዜና.መዋ 16፥21።


📌እግዚአብሄር በተቀቡት
አድሮ እስራኤልን ያድን ነበር፤
እውነተኛ መሲህ እስከሚላክ
ድረስ ሕዝቡ በእምነትና
በተስፋ ይኖሩ ዘንድ እግዚአ
ብሄር እነዚህን በብሉይ ኪዳን
የተቀቡትን መሪዎች የመሲሁ
ጥላዎች አድርጎ ላከላቸው።
በተጨማሪም መዳን ከምድራዊ
ጠላት ብቻ ሳይሆን ከሀጢአትና
ከኩነኔ ጭምር መሆኑን እንዲያ
ስተውሉ በነቢያት አፍ አስተማራ
ቸው፤ኢሳ 11፥1-5  53፥4-6።
ጊዜው ሲደርስም እውነተኛውን
መሲህ ጌታ ኢየሱስን ላከ፤ገላ
4፥4-5


📌ኢየሱስ ሲያስተምር ሮማ
ውያንን እንደሚያስወጣና
ነጻነትን እንደሚያውጅላቸው
ተስፋ ያደርጉ ነበር። አምስት
ሺህ ሰዎችንም ከመገበላቸው
በሁዋላ ሊያነግሱት ፈልገው
ነበር። ህዝቡ "ሆሳእና ለዳዊት
ልጅ" እያሉ ምድራዊ ንጉስ
እንዲሆንላቸው ፈለጉ፤ ማቴ
21፥9
          #መሲህ
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

14 Nov, 21:10


…ጠንካራና ቆራጥ ሊያደርጋችሁ ሲፈልግ ነው በመከራ ውስጥ የሚመራችሁ።
🙏Share share share share🙏
Tiktok    telegram    YouTube
የተፈታው በርባን

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

14 Nov, 20:28


እግዚአብሄር ተራራዬን አናገረው
❇️ ፓስተር ታምራት ሀይሌ❇️
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

13 Nov, 08:07


ልጆቼን እንዴት ልምራ??
ለወላጆች የሚሆን ድንቅ
ትምህርት
# PART 3

🚨ልጆች ላይ ተጽእኖ የሚፈጥሩት
2 ወሳኝ ነጥቦች ምንድናቸው??

🚨ድርጊት
🚨ቸልተኝነት

🚨ወላጆች እና ማህበረሰቡ ለልጆች
ባህርይ ቅርጽ የሚሰጡ ዋነኛ ምሰሶ
ዎች እንደመሆናቸው መጠን ከመል
ካም ወላጅና ማህበረሰብ የተገኘ
ልጅ አልባሌ ሆኖ ሊቀር አይችልም።
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

12 Nov, 20:38


@christology_GC
@christology_GC


@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

11 Nov, 16:44


#የሰመረ የአገልግሎት መስመር
       ================


ኢየሱስም ቀን ቀን በቤተ
መቅደስ እያስተማረ፣ ሌሊት
ግን ደብረዘይት ወደተባለ
ተራራ ወጥቶ ያድር ነበር።
ሕዝቡም ሁሉ ሊሰሙት
ማልደው ወደ ቤተ መቅደስ
ወደ እርሱ ይመጡ ነበር።
  (ሉቃ21፥37-38አ.መ.ት)


🚨አገልግሎት ማለት አንድም
ሀይል መቀበል ነው አንድም
ጸጋን መግለጥ ነው! ሁለቱ
ሂደት ከተዛባ በአጠቃላይ
አገልግሎታችን መስመሩን
ይስታል ይበላሻልም።


🚨ሀይል ሳይቀበሉ ከጌታ ጋር
Connect ሳያደርጉ ማገልገል
የለም! በመንፈስ ሳይጥለቀለቁ
ጸጋን ማካፈል የለም! ሰው
ሳይበላ ሊሰራ ይችላል??
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀይል ሳን
ቀበል ድምጽ ሳንሰማ ለመን
ፈሱ ጊዜ ሳንሰጥ ሳናሰላስል
ቀርተን ለማስተማር የምንሞ
ክር ከሆነ ሰዎችንም ማድረቅ
ነው።


🚨ኢየሱስ እንኳን አምላክ ሆኖ
ሳለ አልጸልይም ካላለ እኛ
ደካማና ለብዙ ነገር ተጋላጭ
ማንነት ያለንማ እንዴታ??
በእርግጥ እሱም የኛን ስጋ
ለብሶ ፍጹም ሰው ነበረ የኛ
ፈተና የሱም ፈተና ነው ግን
ዝቅ ብሎ ብቻውን ወደ ተራራ
ወጥቶ ለሊት ለሊት ይጸልይ
ነበር ቀን ቀንም ያስተምር
ነበር።


🚨መጸለይ ባለበት ሰአት
ይጸልያል ማስተማር ባለበት
ጊዜ ያስተምራል ከሁለቱ
የአገልግሎት pillarዎች
የቱንም ሲስት አታዩትም።
የሰመረ የአገልግሎት መስመር
የተደላደለው ሜዳ እንዲሆ
ንም አትጠብቁ። አገልግሎት
ቁርጠኝነት ካልተሞላበት
መሀል ላይ ይበላሻል ኢየሱስ
በለሊት ደብረዘይት መሄዱን
ሳስብ ቁርጠኝነቱ ይደንቀኛል
ቁርጠኝነት የሚመጣው ደግሞ
ከጠራ አላማና ከታወቀ ግብ
ነው።


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

11 Nov, 09:58


የማለዳው የምሽቱ መስዋእቴ
ይሸተት

ማደሪያህን ያውድልኝ የዜማዬ
ውበት

ታርደህልኝ ሞተህልኝ ለጽድቄ
ተነስተተሀል

ምስጋናዬን አምልኮዬን ልትወስድ
ይገባሀል


የዘማሪ ትዝታው ሳሙኤል
በቅርብ የተለቀቀ ልብ የሚየካ
ድንቅ ዝማሬ   ወዳጄ  ወዳጄ
ከሚለው ትራክ የተወሰደ ስንኝ
ነው ትባረኩበታላችሁ
(ON tiztaw samuel official)
አልበሙን ብታደምጡት ትባረ
ኩበታላችሁ!

ተባረኩ🙏
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

10 Nov, 13:48


ድንቅ ት/ት
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

10 Nov, 10:53


# ቃሉን ለማስታወስ የሚረዱን
ዘዴዎች👇👇👇


1) የጥቅሶቹን አውዳዊ ፍቺ
መረዳት

2) በቃሉ (በክፍሉ)ውስጥ
ራሳችንን በማስገባት ማሰላሰል

3) ልናሰላስለው የምንፈልገውን
ክፍል ወደ ትንንሽ ዐረፍተ ነገሮች
መቀየር።

4) ክፍሉን በመጻፍ ለማሰላሰል
መሞከር።

5) በአእምሮአችን ታትሞ እስኪ
ቀመጥ ድረስ መደጋገም።

6) መዝሙር መዘመር

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

03 Nov, 14:48


#ልጆችን እንዴት ላስተምር??
ለምትሉ
#Part 1
Sunday school ለምታስተምሩ!

📌 የነገዋን ቤ/ን እጣ ፋንታ
የሚወስኑት ልጆች ብቻ ናቸው!
📌revival ካስፈለገን ከልጆች
ይጀምራል! ትውልድ የሚቀየረው
በእኛ እና በእኛ ብቻ ነው!

📌እግዚአብሄርን በመፍራትና
እግዚአብሄር ፍቅር በመሆኑ መሀል
ያለውን ልዩነት ለልጆች በአግባቡ
ማሳየት አለባችሁ!
📌በክርስቶስ የተገለጠውን የእግዚ
አብሄር ፍቅርና የእግዚአብሄርን ሀያል
ነት፣ታላቅነት፣ፈጣሪነት አመጣጥኖና
አመዛዝኖ ለልጆች ማስተማር አለብን!

ለsunday school አስተማሪዎች
ለወላጆች በሙሉ share አድርጉ
Share💯 share💯
# Part 1
ት.ናሆም ምእራፍ 1ን
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

31 Oct, 13:46


https://youtu.be/sN8AeK-dQUY?si=KaHQGsbiBg0LDQGM

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

31 Oct, 13:45


Sunday school ህጻናትን
የምታስተምሩ እንዲሁም ልጆ
ቻችሁን በጤነኛ የክርስቶስ
ትምህርት ማነጽ የምትፈልጉ
ወላጆች በተጨማሪም ከልጆች
ጋር የተለየ ቅርበት ያላችሁ
ሰዎች ልጆችን እንዴት ማስተ
ማር እንዳለባችሁ ተንትነን
እናስተምራችሁዋለን

ከዚ በሁዋላ ልጆችን እንዴት
ላስተምር?? ምን ላስተምር
እያሉ መቸገር ቀረ!

ሀሳብ አስተያየት ስጡበት
ይለቀቅ??
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

30 Oct, 19:26


# ይገባናል  ያስፈልገናል‼️

           ክፍል 1


ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውርም
የሌለበት ከሀጢአተኞችም
የተለየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ
ያለ፥ እንደዚህ ያለ ሊቀካህናት
ይገባልና፤
           (እብ7፥26)


እንግዲህ ለእኛ የሚያስፈልገን
ቅዱስ፣ነቀፋ የሌለበት፣ንጹህ፣
ከሀጢአተኞች የተለየና ከሰ
ማያት በላይ የከበረ እንደዚህ
ያለ ሊቀካህናት ነው።
       (እብ7፥26 አ.መ.ት)



📌 እንዲህ ያለ ሊቀካህን
እንዲህ ያለ መካከለኛ እንዲህ
ያለ ካህን ያስፈልገናል/ይገባል።
ያጣነው ካህን አልነበረም
ያጣነው የሚያስተሰርይ
አልነበረም። ያጣነው ቅዱስ፣
ነውር የሌለበት፣ከሀጢአተኞች
የተለየ፣ ከሰማያት ከፍ ከፍ ያለው
ይገባናል።


📌 ምድራዊ ካህን አላጣንም
ከሰማያት ከፍ ከፍ ያለ እንጂ!

እብራውያን ብዙ ካህናት ነበሯ
ቸው ሀጢአት የሌለበት ካህን
ግን አልነበራቸውም። ቅዱስ ተን
ኮል የሌለበት ካህን አልነበራቸ
ውም። በአዲስ ኪዳን ግን
እንደ ቀድሞው ለእብራውያን
ብቻ የተመደበ ካህን ሳይሆን
ላመኑበት ሁሉ የተመደበ ታላቅ
ብቸኛ ሀጢአት የሌለበት ታላቅ
ካህን  አለን!


📌 ነውር ያለበትማ ሞልቷል!
ከሀጢአት ያልተነካካ ጠፋ እንጂ።
በየጊዜው መስዋእት እያቀረበ
ሀጢአትን የሚያስታግስማ መች
ጠፋ? ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ
ባቀረበው መስዋእት መዳናችንን
ለዘላለም አረጋግጦ በአብ ቀኝ
ያለ እንደ ኢየሱስ አይገኝም እንጂ!
የስም ካህን ከሆነ ዘመዶቻችንም
ጋር ሞልቷል ብዙ ካህናት አሏቸው
ነገር ግን ሀጢአት የሌለበት፣ቅዱስ
፣ ያለ ነውር እና አገልግሎቱ በሰ
ማይ ከፍ ከፍ ብሎ የከበረ ካህን
የላቸውም ሊያገኙም እንደማይ
ችሉ እሙን ነው።

           ይቀጥላል...

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

28 Oct, 14:10


# ወደ ኦርቶዶክስ የማንመለስበት
10 መጽሀፍ ቅዱሳዊ ምክንያቶች👇


1) ጌታ ኢየሱስ ብቻ አዳኝና አስታራቂ
እንደሆነ ስለማምንና ከእርሱ ውጪ
እንዳልሰብክ መጽሀፍ ቅዱስ ስለሚ
ያስተምር።

2) መዳን በጸጋ እንጂ በሰው ጥረት
እንዳልሆነ መጽሀፍ ቅዱስ ስለሚያ
ስተምር። ኤፌ 2፥1

3) ልጅነት በእምነት እንጂ በ40እና 80
ቀን ጥምቀት እንደማይገኝና ጥምቀት
ያመኑ ሰዎች ብቻ የሚፈጽሙት ስርአት
እንደሆነ መጽሀፍ ቅዱስ ስለሚያስተምር
ነው።  ዩሀ1፥12

4) የጌታ እራት/ቁርባን/ የሞቱ መታሰ
ቢያ ከክርስቶስና ከአማኞች ጋር
ህብረት የምናደርግበት ስርአት እንጂ
ሀጢአትን የሚያስተሰርይ እንደሆነ
መጽሀፍ ቅዱስ ስለማያስተምር
ማቴ 26፥26

5) እግዚአብሄር ሀጢአታችንን ለማ
ስተስረይ በልጁ ደም ኪዳን እንደገባ
እንጂ ለየትኛውም ፍጡር ኪዳን እን
ደገባና የፍጡርን ምልጃ እንደሚቀ
በል መጽሀፍ ስለማያስተምር /እብ8

6) ስግደት ለእግዚአብሄር እንጂ በእጅ
ለተቀረጸ ምስል እንድንሰግድ መጽሀፍ
ቅዱስ ስለማያስተምር ሐዋ7፥29

7) መዝሙር የሚገባው እግዚአብሄር
እንጂ ፍጡራን እንዳልሆኑ መጽሀፍ
ቅዱስ ስለሚያስተምር መዝ9፥11

8) በየቀኑ በልባችን ጌታ ኢየሱስ ብቻ
ውን እንዲነግስ እንጂ ቀን ተመድቦላ
ቸው ፍጡራን እንዲነግሱ መጽሀፍ
ቅዱስ ስለማያስተምር ቆላ2፥16

9) ጸሎት በኢየሱስ ስም ወደ እግ/ር
እንጂ ወደ ፍጡራን እንዳልሆነ
መጽሀፍ ቅዱስ ስለሚያስተምር
ዩሀ 16፥24

10) ሰዎች በህይወት ዘመናቸው
በኢየሱስ በማመናቸው ምክንያት
እንደሚድኑ እንጂ ከሞቱ በሁዋላ
የሚኖር ፍትሀት እንደማይጠቅም
መጽሀፍ ቅዱስ ስለሚያስተምር
ዩሀ 3፥16

አመንሁ ስለዚህም ተናገርሁ፤እኔም
እጅግ ተቸገርሁ።  መዝ116፥10

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

28 Oct, 14:10


@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

25 Oct, 14:21


የገላትያ መጽሐፍ

6 ምዕራፎች አሉት

ጸሐፊው

ጳውሎስ፣ ሐዋርያ፣ የገላትያ ጸሐፊ እንደሆነ በሰፊው ተቀባይነት አለው። እሱ በቀጥታ በደብዳቤው መክፈቻ ላይ ራሱን አስተዋውቋል (ገላትያ 1፡1)። ጸሐፊነቱንም በጥንት የቤተ ክርስቲያን አባቶችና ሊቃውንት ዘንድ በታሪክ ተረጋግጧል።

ታሪካዊ ዳራ

ጳውሎስ በገላትያ ላሉ አብያተ ክርስቲያናት መልእክቱን የጻፈው ከ48-55 ዓ.ም አካባቢ ነው።

የደብዳቤው ዓላማ በጥንቱ የክርስቲያን ማኅበረሰብ ውስጥ የነበረውን አንገብጋቢ ጉዳይ ለማመልከት ነበር፡- አህዛብ ክርስቲያኖች የአይሁድን ሕግ በተለይም መገረዝ እንደ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ እንዲቀበሉ የሚያስተምሩት የአይሁድ እምነት ተከታዮች የሚያሳድሩት ተጽዕኖ ለመከላከል ነው። የጳውሎስ መልእክት ዓላማው ከሕግ ሥራ ውጭ በክርስቶስ ያለውን የጸጋ ወንጌል እና በእምነት መዳንን ለመጠበቅ ነው።

የገላትያ አውራጃ የሚገኘው በእሁኗ ቱርክ ሲሆን አይሁዳውያንም እና አህዛብ ይኖሩ ነበር። የገላትያ አብያተ ክርስቲያናት የተተከሉት በጳውሎስ የመጀመሪያ ሚስዮናዊ ጉዞ (የሐዋርያት ሥራ 13-14) ወቅት ነው።

ገጽታዎች

በእምነት መጽደቅ

ጳውሎስ ድነት የሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንጂ የአይሁድን ህግ በማክበር እንዳልሆነ አበክሮ ተናግሯል። ገላ 2፡16 “ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንጂ በሕግ ሥራ አይጸድቅም” ይላል።

ነፃነት በክርስቶስ

ጳውሎስ አማኞች ከሕግ ባርነት ነፃ መውጣታቸውን በማስተማር ለክርስቲያናዊ ነፃነት ይሟገታል (ገላ 5፡1)። ይህ ነፃነት ግን ለኃጢያት የመኖር ፍቃድ ሳይሆን በመንፈስ የመኖር እድል ነው።

የሕጉ ሚና

ጳውሎስ ሕጉ ክርስቶስ እስኪመጣ ድረስ መመሪያ ሆኖ አገልግሏል (ገላትያ 3፡24-25)። አሁን እምነት መጥቷል፣ አማኞች በህግ ቁጥጥር ስር አይደሉም።

የመንፈስ ፍሬ

ጳውሎስ የሥጋን ሥራ ከመንፈስ ፍሬ ጋር አነጻጽሯል (ገላትያ 5፡19-23)፣ ገላትያ ሰዎች እንደ መንፈስ መመሪያ እንዲኖሩ አበረታቷቸዋል።

ተደራሲያን

ደብዳቤው የተላከው በገላትያ ላሉ አብያተ ክርስቲያናት ነው (ገላትያ 1፡2) ጳውሎስ የሰበከበት እውራጃ ነው። እነዚህ የአይሁድን ልማዶች በተለይም ግርዛትን እንዲከተሉ ግፊት የገጠማቸው አስቀድመው በወንጌል ያመኑ አሕዛብ አማኞች ናቸው። ጳውሎስ በመጀመሪያው የሚስዮናዊነት ጉዞው አብያተ ክርስቲያናትን በተከለበት ከአውራጃው ሰሜናዊ ክፍል (ከገላትያ ማሕበረሰብ) እስከ ደቡብ ከተሞች (እንደ ጲስድያ አንጾኪያ፣ ኢቆንዮን፣ ልስጥራና ደርቤ ያሉ) ናቸው። .

ማጣቀሻ

  • መጽሓፍ ቅዱስ፡ ሓዲስ ኢንተርናሽናል ቨርሽን፡ ገላትያ 1፡1፣ 1፡2፣ 2፡16፣ 3፡24-25፣ 5፡1፣ 5፡19-23                                                                                    
@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

24 Oct, 14:52


መግቢያ የቆላሲያስ
ከዚህ በፊት የፃፍናቸውን እንደዚህ አድረገን እንለቅላቹዋለን🙏🙏🙏

Read by Pc or rotate preferred 👍

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

22 Oct, 20:15


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

20 Oct, 23:57


ሚዛን ይኑራችሁ

         Part 3

     =========


ሚዛን እንዲኖረን ከሚናገሩ
የእግዚአብሄር ቃል ክፍሎች አንዱ


ሁሉን ፈትኑ መልካሙንም ያዙ፤
         (1ኛ ተሰ5፥21)


ሚዛን ያለው ሰው ሁሉን
ይመዝናል፣ይፈትናል፣ይመረም
ራል።ሚዛን ያለው ሰው አንዱ
መለያ መፈተኑና መመርመሩ ነው።


ሌላው ትኩረት ልናደርግበት
የሚገባው ወሳኙ ነጥብ መዛኞች
የተወሰኑ ሰዎች ናቸው የሚለው
ስሁት አመለካከት ነው። ሁሉም
ሰው ይመዝን ዘንድ መንፈስ ቅዱ
ስ ተሰጥቶታል፣የእግዚአብሄር ቃል
ለሁሉም ተሰጥቷል፣ሁሉም ሰው
ደግሞ የመመዘንና የመፈተን
እንዲሁም የመመርመር ሀላፊነት
በመጽሀፍ ቅዱሳችን ተሰጥቶታል።
እኔ ምን ቤት ነኝ? እኔ መዛኝ አይ
ደለሁም ፣ እኔ ማን ስለሆንኩኝ
ነው ምመዝነው?? ፈጽሞ መባል
የሌለባቸው ነገሮች ናቸው። የተ
ወሰኑ ሰዎች ብቻ ተለይተው መዛ
ኞች የሉም! በእርግጥ የተለየ
ሀላፊነት ለዚሁ ጉዳይ የተሰጣ
ቸው ሰዎች ሊኖሩ ይችሉ ይሆናል
ነገር ግን ሁሉም የመመዘን መብት
ሀላፊነትና የውዴታ ግዴታም ጭም
ር አለበት።


ይሄንን ካወቅን ዘንዳ እኔ
ምን ቤት ነኝ የሚለውን ሀሳብ
ከአእምሮአችን ካወጣን በሁዋላ
አይነኬ የተባሉ ሰዎችን ደፍረን
መመዘን ከጀመርን ሁዋላ በእው
ነትም ትክክለኛ መዛኞች ሆነናል
ማለት ነው። በሚዛን ውስጥ
አይመለከተኝም የሚባልን ነገር
ከአእምሮአችን ካወጣነው ለመመ
ዘን ከባድ አይሆንብንም። ሚዛን
ያለው ሰው ክፉውን ከደጉ በቀላሉ
መለየት ይችላል። በቀላሉ አይታ
ለልም ሁሉንም መንጥሮ ያው
ቃል ምክንያቱም ስለሚመዝን።
በቶሎ ነገሮችን አይቀበልም
ደግሞም በቶሎ ነገሮችን ለማ
ጥላላትም አይቸኩልም ተረጋግቶ
ያስባል፣ ያወጣል ያወርዳል፣ በ
ሚዛኑ መሰረት ይወስናል። ሌላው
ስሜቱን የሚገታ ነው። የሚዛናዊ
ሰው ሌላው መገለጫ ስሜቱን
የሚገታና የተረጋጋ መሆኑ ለየት
ያደርገዋል።


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

17 Oct, 17:47


' ይነበብ
📔ርዕስ፦የሚለውጥ ፍቅር
👤ጸሐፊ፦ ዲያቆን አሸናፊ መኮንን
📑የገጽ ብዛት፦ 45 መጠን፦ 5.1 MB
___
የደራሲው ሌሎች ስራዎች፦
*ጸሎት
*የኑሮ መድኅን
__

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

16 Oct, 23:08


# የሳምንቱ አንኳር መልእክት👇

ሚዛን ይኑራችሁ‼️
====================

# Part2

ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን
ዋጁ። (ኤፌሶን5፥16)


📚ሚዛኑን የሳተ ምኑንም ይስ
ታል። ሚዛኑን የጠበቀ ደግሞ
ማመዛዘንና ማስተዋል ይችላል።
ሚዛኑን ያጣ ሰው በተለይም
በመንፈሳዊ አለም ላይ አይነኬ
የሚባሉ ሰዎች አሉት እነዚያ
ሰዎች ለሳቱበት ነገር ይቅርታ
እየጠየቁ እንኳን አይ "እሱ
ትክክል ነው ብለው ሽንጣቸውን
ገትረው የሚከራከሩ ሰዎች
ምን ያህል ሚዛናቸውን እንዳሳቱ
አጉልቶ የሚያሳይ ነው።


📚 እናም ሚዛን የሌለው ሰው
የግለሰብ ጠበቃ ነው። በጭፍን
ፍቅርና በጭፍን ጥላቻ ምክንያት
ም በሌለው ሁኔታ የዛ ሰው ጠበቃ
ይሆናል። የራሱን አይነኬ የሚባሉ
ሰዎችም አሉት ለነዛ ሰዎች ይሟ
ገታል፣ይከራከራል፣ብዙ ይናገርላ
ቸውማል። ሚዛን ያለው ሰው
በመጀመሪያ ጭፍን አይደለም
ሲቀጥል ደሞ ለሁሉም ነገር
ምክንያት አለው/ምክንያታዊ/
ነው። ሁለተኛ ለእውነት እንጂ
ለሆኑ ግለሰቦች ጥብቅና አይ
ቆምም ጥሩ የሰራን ያበረታታል
ስህተት ሲኖር ያርማል ይሄ ነው
ወጉ።


📚ሚዛን ያለው ሰው ጭፍን
ሳይሆን ምክንያታዊ ነው።
በጭፍን አይጠላም በጭፍንም
አይወድም ለሁሉም ሚዛን
አለው በሚዛኑ መዝኖ ያከብዳል
ያቀላል ይቀበላል reject ያረጋል
አስተያየትም ሊሰጥ ይችላል
ገንቢ ሀሳብም ሊሰጥ ይችላል።
ሚዛን ያለው ሰው ሁሉንም እው
ነት ነው ብሎ አግበስብሶ አይቀ
በልም የሚመነጥርበት እውቀት
ሀሰትን ከእውነት የሚለይበት
መንሹ አለው እሱም የእግ/ር
ቃል፣ህሊናው፣መንፈስ ቅዱስ
አመዛዛኝ ሰው በቀላሉ በነገሮችና
በሰዎች በዋዛ እንዲሁ ሊሸወድ
አይችልም ሁሌም ይጠይቃል
ይሞግታል ስለዚህም ሰዎች
በጣም ይፈሩታል።


📚 ሚዛን ያለው ሰው ለሀሰት
አሰራሮች እንደማይጋለጥም
በባለው ክፍል ተመልክተናል።
በዘመናችን ዘመኑን ከመዋጀት
አንጻር የሚዛን አስፈላጊነትና
ፋይዳ እጅግ የጎላ እንደሆነም
አይተናል። ሚዛን የሌላቸው ሰዎች
የመጨረሻው ዘመን ላመጣቸው
አደናጋሪ አወናባጅና የሌብነትና
የቅሚያ አሰራሮች እንደፈለጉ
የሚጫወቱበት እንዲሆን ያደር
ገዋል። ይሄም በዚህ ዘመን ጎል
ቶ ሁሉም በቀላሉ ሊያየውና ሊረ
ዳው የሚችል ነገር ሆኗል።

ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን
ዋጁ። (ኤፌ5፥16)

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

16 Oct, 14:23


📔ርዕስ፦ መሠረታዊ የክርስትና እምነቶች
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር አለማየሁ መኮንን
📑የገጽ ብዛት፦ 90
___
በተያያዘ ርዕስ፦
*መሠረታዊ የክርስትና ትምህርት በመጋቢ ሳሙኤል ሳላቶ
*የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናትን የእምነት መለጫ ለማግኘት እዚህ ይጫኑ።

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

14 Oct, 17:07


ሚዛን ይኑራችሁ‼️
===================

እንግዲህ አህዛብ ደግሞ በአእ
ምሮአቸው ከንቱነት እንደሚመላ
ለሱ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳት
መላለሱ እላለሁ በጌታም ሆኜ
እመሰክራለሁ። (ኤፌ4፥17)


✔️ ሚዛን የሌለው ሰው ነፋስ
ይወስደዋል! በተለይም መንፈሳዊ
ሚዛን የሌለው የሚዋዥቅና
በነፋስ እንደሚገፋ ወዲያና
ወዲህ በቀላሉ የሚወሰድ አቋም
የለሽ እንዲሁም መስመሩን የሚ
ስት ሰው ነው። ለማንም ሰው
በተለይም ለመንፈሳዊ ሰው
ሚዛን እጅግ ወሳኝ ነው።


✔️ በተለይም በዘመኑ ካለው
ስሁት አካሄድ፣ከአጋንንት የተንሰ
ላሰለና በሀይማኖት ሽፋን አጋንንት
ተወሽቆ ከሚሰራው ስራ ጋር
ተያይዞ ሚዛን የሌለው ሰው
ለእንደዚህ አይነቱ ነገር በከባዱ
ተጋላጭ ነው። በዘመናችን ከእኛ
እምነት ውጪ በሆኑ የሀይማኖት
ተቋማት በኛም ጭምር በህሊናና
በእግዚአብሄር እንዲሁም በተጻፈ
ልን መጽሀፍ ሲመዘኑ ቀለውና
ተዋርደው የሚገኙ ትልልቅ ክስ
ተቶች አሉ ለምሳሌ ድንቅና ተአ
ምራቶችን በተመለከተ በእኛ
አካባቢ ገንዘብን ከምንጣፍ፣
ገንዘብን ወደባንክ አካውንት
እንዲገባ፣ሌሎች የለፉበትን
ብላ ሚባልበት የሰላቢ ስራ
አለ። ለእነዚህ ሁሉ ሚዛን ከ
ሌለን መሪውን እንደሳተ መኪና
መሆናችን ነው።


እንደ ስህተት ሽንገላ ባለ ተንኮል
በሰዎችም ማታለል ምክንያት
በትምህርት ንፋስ ሁሉ እየተፍገ
መገምን ወዲያና ወዲህም እየተ
ንሳፈፍን ህጻናት መሆን ወደፊት
አይገባንም፥ (ኤፌ4፥14)


✔️ ሚዛን ያላቸው ሰዎች ጠንቃቃ
ናቸው። ወደዚም ወደዛም አይሉም
አቋም አላቸው! ሁሉንም የሚመዝ
ኑበት ሚዛን አላቸው አንድን ነገር
የሚጥሉበት ወይም የሚያነሱበት
የሚቀበሉበት ወይም የሚገፉበት
የሚያደንቁበት ወይም የሚያጣ
ጥሉበት ሚዛን አላቸው ሚዛናቸው
አንድም ህሊና ነው ከዛም በላይ
የእግዚአብሄር ቅዱስ ቃልና መን
ፈስ ቅዱስ ለህሊናቸው የሚመሰ
ክርላቸው ምስክርነትም የሚዛና
ቸው ዋነኛ መመመዘኛ መንገድ
ነው። ስትመዝኑ 1)በህሊናችሁ
2) መንፈስ ቅዱስ በሚመሰክር
ላችሁ  3) በተጻፈው ቃል መሰረት
መመዘን ትችላላችሁ እነዚህ 3ቱን
ሳታጓድሉ እያንዳንዱን እንቅስቃሴ
የምትመዝኑ ከሆነ ሚዛናችሁ
መስመሩን የሚስትበት አጋጣሚ
ፈጽሞ ሊኖር አይችልም።


✔️ መጽሀፍ ቅዱሳችን እንደ ባለ
አእምሮ አስቡ ይለናል። ከዚህ ጋር
ተያይዞ እንደ ባለ አእምሮ ማሰባች
ን የሚረጋገጥበት አንዱና ዋነኛው
ነገር ሚዛን አለን ወይስ የለንም
የሚለው ጥያቄ ነው።

ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደሆነ
አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።
             (ኤፌ5፥17)

ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ
ቀርቧል። እንግዲህ እንደ ባለ
አእምሮ አስቡ። (1ኛጴጥ4፥7)

@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

13 Oct, 17:12


🔥የእግዚአብሔር ኃይል ይገለጣል

1. 🙏የእግዚአብሔር ኃይል እንዲኖረን ያስፈልጋል የእግዚአብሔር ፈቃድ በምድር እንዲሆን


❤️ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን፤ መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን።”
  — ማቴዎስ 6፥13
2. 🙏የእግዚአብሔር ኃይል እንዲኖረን ያስፈልጋል የጠላትን የዲያብሎስንክፋት እና ህገወጥነትን ለማሰር ኃይል ያስፈልገናል።

❤️እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤”
  — ሐዋርያት 10፥38

🔥የእግዚአብሔር ኃይል ያስፈልገናል


🙏3. የተጎድ የተጠቁ የታመᎀ ነፃ እንዲወጡ ትውልዳችን እንዲያርፍ የእግዚአብሔር ኃይል ያስፈልገናል

🙏ኢሳይያስ 61
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ የጌታ የእግዚአብሔር መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሔር ቀብቶኛልና፤ ልባቸው የተሰበረውን እጠግን ዘንድ፥ ለተማረኩትም ነጻነትን ለታሰሩትም መፈታትን እናገር ዘንድ ልኮኛል።
² የተወደደችውን የእግዚአብሔርን ዓመት አምላካችንም የሚበቀልበትን ቀን እናገር ዘንድ፥ የሚያለቅሱትንም ሁሉ አጽናና ዘንድ፤
³ እግዚአብሔር ለክብሩ የተከላቸው የጽድቅ ዛፎች እንዲባሉ ለጽዮን አልቃሾች አደርግላቸው ዘንድ፥ በአመድ ፋንታ አክሊልን፥ በልቅሶም ፋንታ የደስታን ዘይት፥ በኀዘንም መንፈስ ፋንታ የምስጋናን መጐናጸፊያ እሰጣቸው ዘንድ ልኮኛል።
4.የህይወት ድግግሞሽ ለመስበር

ዘፍጥረት 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ወደ ግብፅም ለመግባት በቀረበ ጊዜ ሚስቱን ሦራን እንዲህ አላት፦ አንቺ መልከ መልካም ሴት እንደ ሆንሽ እነሆ እኔ አውቃለሁ፤
¹² የግብፅ ሰዎች ያዩሽ እንደ ሆነ፦ ሚስቱ ናት ይላሉ እኔንም ይገድሉኛል፥ አንቺንም በሕይወት ይተዉሻል።


“የዚያም ስፍራ ሰዎች ስለ ሚስቱ ጠየቁት፤ እርሱም፦ እኅቴ ናት አለ፤ የዚህ ስፍራ ሰዎች ለርብቃ ሲሉ እንዳይገድሉኝ ብሎ ሚስቴ ናት ማለትን ፈርቶአልና፤ እርስዋ ውብ ነበረችና።”
  — ዘፍጥረት 26፥7
5. በረከትን ማወጅ እርግማንን መቀልበስ

6. ገደብን ለመስበርና አቅማችንን ለማስፋት

7🙏. የተጠራንለን ጥረመ ለመፈፀም

“ነገር ግን ሩጫዬንና ከጌታ ከኢየሱስ የተቀበልሁትን አገልግሎት እርሱም የእግዚአብሔርን ጸጋ ወንጌልን መመስከር እፈጽም ዘንድ ነፍሴን በእኔ ዘንድ እንደማትከብር እንደ ከንቱ ነገር እቆጥራለሁ።”
  — ሐዋርያት 20፥24

2ኛ ጢሞቴዎስ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።
⁶ በመሥዋዕት እንደሚደረግ፥ የእኔ ሕይወት ይሠዋልና፥ የምሄድበትም ጊዜ ደርሶአል።
⁷ መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤
8. 🙏በዘመናችን የእግዚአብሔር የበላይነት ለማረጋገጥ
“ዳዊትም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የደኅንነቱን መሥዋዕት አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ጠራ፤ ከሰማይም ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ላይ በእሳት መለሰለት።”
  — 1 ዜና 21፥26

9.🙏የሰዎችን ልብ አእምሮና አስተሳሰብ ለመለወጥ

“ያመኑትም ሕዝብ አንድ ልብ አንዲትም ነፍስ ነበሩአቸው፥ ገንዘባቸውም ሁሉ በአንድነት ነበረ እንጂ ካለው አንድ ነገር ስንኳ የራሱ እንደ ሆነ ማንም አልተናገረም።”
  — ሐዋርያት 4፥32
10. 🙏ትውልዳችን ለእግዚአብሄር ያለውአስተሳሰብ ሲቀየር መገዛት ይጀምራል

“ቃሉንም የተቀበሉ ተጠመቁ፥ በዚያም ቀን ሦስት ሺህ የሚያህል ነፍስ ተጨመሩ፤”
  — ሐዋርያት 2፥41

11.🙏 የመንፈሳዊ አየራችንን ለመቀየር

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

10 Oct, 20:26


@christology_GC
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

06 Oct, 20:40


https://youtube.com/@biniyamhabtamu-oh4gt?si=C-3c9VkhLL2uMbMO

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

06 Oct, 17:44


#AddisAbaba

በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እንደነበር ነዋሪዎች ገልጸዋል።

ይህ የሆነው አሁን ከመሸ ነው።

በአንዳንድ ቦታዎችም ህንጻዎችን አንቀጥቅጧል።

የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሚኖሩ ነዋሪዎች በስጋት ወደ መሬት ወርደው ተሰብስበዋል።

ተጨማሪ መረጃዎች ከባለሙያዎች ለማግኘት ጥረት እያደረግን ነው።

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

06 Oct, 07:08


አስቴር አበበ #New Album
         #ሀሌሉያ
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
@christology_GC

አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ

06 Oct, 07:08


ለትምህርተ ሥላሴ እውቀቶ የሚሆን በቂ ዝግጅት ተደረጎ የተዘጋጀ ግሩም መጽሐፍ!

📔ርዕስ፦ ሥላሴ በተዋሕዶ
👤ጸሐፊ፦ አለቃ መሠረት ስብሐት ለአብ
የገጽ ብዛት፦ 464 💾መጠን፦90.8MB
__
በተያያዘ ርዕስ፦
*አስተምህሮተ ሥላሴ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት በዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ
*ትምህርተ ሥላሴ በዶ/ር እሸቱ አባተ
*ውሃና ስሙ" የሐዋርያት ቤ/ክ አስተምህሮ በቃለ እግዚአብሔር ሲመዘን ቅጽ 2" በዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ
__
የደራሲው ሌሎች ስራዎች፦
*ቃል እግዚአብሔር ነበር። ሁሉ በእርሱ ሆነ።
*አሪዮሳዊያን
*በመሠረት ስብሐት ዋና አዘጋጅነት የተዘጋጁ ጮራ መጽሔት ቁ. 3 ፣ ቁ. 7 ፣ ቁ. 8
__