ኑ በብርሃኑ እንመላለስ @nubeberhanuenmelales Channel on Telegram

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

@nubeberhanuenmelales


እንኳን በሰላም መጣችሁ

በዚህ
☞የእምዬ የተዋህዶን አስተምህሮ(ነገረ ክርስቶስ ፣ ክብረ ድንግል ማርያም ፣ ምክረ ቅዱሣን አበው ወእመው ታሪክ እና ተግሣፅ፣ መዝሙር
☞የመሀመዳውያንን ቁርዓን እና ሐዲስ ጉዶች
☞የሉተራውያን እና መሰል ድርጅቶች ጥያቄ መልስ
☞ የእናንተ ጥያቄ መልሶችም ይቀርባሉ


@nubeberhanuenmelales

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ (Amharic)

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ is a vibrant and engaging Telegram channel that aims to provide a space for peace and positivity. If you are looking for a platform where you can find inspiration, uplifting messages, and share good vibes with others, then this is the place for you.

On this channel, you will find a variety of content, including stories of faith from religious figures such as Coptic Orthodox clergy, Christian philosophers like Martin Luther, and saints or historical figures. There are also inspirational quotes, hymns, and spiritual discussions that can help you connect with your faith and find inner peace.

Additionally, the channel features discussions and teachings on existentialism and new trends from the world of philosophy. You can also engage with others by participating in discussions on current events, new scientific discoveries, and more.

Join ኑ በብርሃኑ እንመላለስ today and be part of a community that values peace, positivity, and spiritual growth. Follow us @nubeberhanuenmelales for daily dose of inspiration and positivity!

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

08 Feb, 00:47


በአፍአ ወበውስጥ ፍቅርኪ መንፈሳዌ፤
በተአምኖ ረሰይኩኪ ከመ ይኩነኒ ሥርጋዌ፤
ማርያም ድንግል እትአመነኪ በኢሕሳዌ፤
ፍቅርኪ ገድል ፍቅርኪ ጽማዌ፤
ፍቅርኪ ቤዛ እምኵሉ ምንሳዌ፡፡

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

07 Feb, 14:18


አላህ መሐመድን ከወደደው እንዴት ለእንስሳት እንኳን ያልነሳውን ሀይማኖት ለእርሱ ነፈገው ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

06 Feb, 16:51


https://vm.tiktok.com/ZMkgCyNM8/

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

05 Feb, 18:46


ቢያንስ አሁን ኡኡ እንበል ጃል

የአንድ ስታዲየም ስፋት ያለው የጠፈር አለት ከሰማይ ወደ መሬት እየተምዘገዘገ ነው

#Ethiopia | ይህ አለት በከተማ ላይ ካረፈ የከፋ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚል ተሰግቷል።

የጠፈር አለቱ አሜሪካ በጃፓኗ ሂሮሽማ ላይ ከጣለችው ቦምብ 500 እጥፍ ሀይል አለውም ተብሏል።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

05 Feb, 10:28


#የሚጠብቀኝ_አይተኛም መዝሙራዊ ፊልም
#በቅርብ ቀን በወልድ ዋህድ ሰንበት ትምህርት ቤት  ዩቲዩብ
https://youtube.com/@weldwahd?si=9wPBTwTex93IvGJx

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

04 Feb, 04:52


فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ

በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡

እና ምን ለማለት ፈልጌ ነው 🫣🤔 ደህና ዋሉ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

02 Feb, 17:46


https://vm.tiktok.com/ZMkqA7TmM/

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

02 Feb, 17:42


ጉዞ ወደ ቲክቶክ 😎

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

01 Feb, 17:28


ገዳዩ የምን እምነት ተከታይ ነው ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Jan, 20:00


°•መልካም_ባል•°

መልካም ባል አዛኝና ሩህሩህ ነው(ምሳሌ12፡10)
መልካም ባል ታማኝ ነው(ምሳሌ 29፡24)
መልካም ባል ጠንካራ ስራተኛ ነው(ምሳሌ27፡2
መልካም ባል እውነተኛ ነው(12፡17-19)
መልካም ባል እራሱን የሚገዛ ነው(ምሳሌ 16፡32)
መልካም ባል ተወዳጅና እምነት የሚጣልበት ነው(ምሳሌ17፡17)
መልካም ባል የሚስቱን ምክርን የሚስማ ነው(ምሳሌ12፡15)
መልካም ባል ደግ ነው(ምሳሌ 28፡27)
መልካም ባል ይቅር ባይ ነው(ምሳሌ 19፡11)
መልካም ባል ትሁት ነው(ምሳሌ 29፡23)
መልካም ባል ትዕግስተኛ ነው(ምሳሌ 14፡29)
መልካም ባል እግዚአብሔርን የሚፈራና ለቃሉም ታዛዥ ነው።(ምሳሌ14፡26)

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

27 Jan, 16:54


ጨረቃ ለገመሰው ለማሜ ተኸታዮቾ ጥያቄ አለ ኑ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

27 Jan, 15:14


ቅሌት ክፍል ስንት ላይ እንደደረስን አላስታውስም ግን እዚህ ጋር ሙስሊም ሙስሊማት ከኢንተርኔት በፊት እና ከኢንተርኔት ብኋላ ዳዋቸውን እናያለን 😂😂😂😂

አቤት ቁርዓን ቃል በቃል ለማሜ እንደተሰጠው ነው ያሉት ሙስሊማት ዛሬ የተለያየ ቁርዓን በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች ላይ አሉ እያሉን ነው ኢንሻአላህ ገና እንደመማለን😂😂😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

27 Jan, 10:29


Lets ቁርስ ዘ moon 😎😎

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

25 Jan, 09:21


አንብባችሁ አስነብቡ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

25 Jan, 08:34


ቆንጆ ነሽ ማለት ቆንጆ አፈር ነሽ ማለት ነው ። ብዙ አትኩራሪ ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

24 Jan, 11:35


ማምዬ ቁተኸም 😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Jan, 10:49


እስኪ እንፍፍፍ በሉ 😂😂

Sahih Bukhari Volume 4, Book 54, Hadith Number 516.
Sahih Bukhari Book 54. Beginning Of Creation
Narated By Abu Huraira : The Prophet said, “If anyone of you rouses from sleep and performs the ablution, he should wash his nose by putting water in it and then blowing it out thrice, because Satan has stayed in the upper part of his nose all the night.”

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

22 Jan, 17:06


ምንም ያህል መልካም ሴት ለመሆን ብትመኚ ምኞትሽ ብቻውን አንቺ አያስተካክልሽም ። ይልቁኑ የተመኘሻትን ሴት ለመሆን ዘወትር ኑሪ ።😍

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

19 Jan, 05:42


መልካም በዓል

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

18 Jan, 17:48


* ለፈገግታ የቀረበ *

👉 በዚህ ቪዲዮ ላይ አንዱ 'በሰው ልጅ ታሪክ በፍጥነት መልስ ያገኘ ፀሎት' በሚል የሰጠው አስተያየት አብሮት ተዘዋውሯል።

ጉዳዩ እንዲህ ነው፦ ኢማሙ ሙስሊሞች ከክፉ መናፍስት ለመጠበቅ ወይም ለመገሰፅ የሚጠቀሙትን ፀሎት ፀለየ። ፀሎቱም ምላሽ አግኝቶ ውጤቱ የሚከተለውን መሰለ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

18 Jan, 13:23


ወንድ ልጅ አደገ የሚባለው ከስሜት ወጥቷ በአመክንዮ ሲመራ ብቻ ነው ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

16 Jan, 10:17


የድንጋይ ዘመን ይለምልም 😂💪

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Jan, 09:58


ምን በልተው ደነቆሩ ጃል 😳

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Jan, 13:39


የሙሐመድን ሐሰተኛ ነቢይነት ከሚያሳዩ ተግባራቱ መካከል አንዱ ለአቅመ ሔዋን ያልደረሰችን ህፃን ማግባቱ ነው፡፡ ሙስሊም ወገኖች ይህንን የነቢያቸውን አስደንጋጭ ተግባር ለማብራራትና ለሰዎች ህሊና ተቀባይነት እንዲኖረው ለማድረግ ብዙ ርቀት ሔደዋል፡፡ አንዳንዶች በሙሐመድ ታሪክ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ክስተቶችን በመጥቀስ የአይሻ ዕድሜ ከተነገረው በላይ እንደሆነና ሙሐመድ ለአቅመ ሔዋን ያልበቃችን ሴት እንዳላገባ ለማስረዳት ጥረት ቢያደርጉም አሳማኝ ሙግት ማቅረብ ተስኗቸዋል፡፡ ለዚህ ምክንያቱ ሙሐመድ አይሻን በ 6 ዓመቷ አጭቷት በ 9 ዓመቷ ማግባቱ በግልፅና በማያሻማ አገላለፅ ብዙ ጊዜ በመደጋገም በሐዲስና በሲራ መጻሕፍት ውስጥ መነገሩ ነው፡፡[1]

ይህንን ዘገባ ማስተባበል እንደማይቻል የተረዱት ሙስሊም ሊቃውን ዘገባውን ከመካድ ይልቅ የተለያዩ ሰበቦችን በመስጠት የሙሐመድን ጋብቻ ለማፅደቅ ሲሞክሩ ይታያሉ፡፡ ዳሩ ግን ምንም ያህል ጥረት ቢያደርጉ ይህ ታሪክ በሙሐመድ እውነተኛ ነቢይነት ላይ የሚፈጥረውን ችግር ለመቅረፍ አልተቻላቸውም፡፡ በዚህ ጽሑፋችን ሙስሊም ወገኖች ለዚህ የነቢያቸው ተግባር እንደ ማፅደቂያ የሚጠቅሷቸውን ነጥቦች አንድ በአንድ እንፈትሻለን፡፡

የመጀመርያው ሙስሊም ወገኖቻችን የሚሰጡት ምላሽ የማርያምና የዮሴፍን እጮኝነት የተመለከተ ነው፡፡ የካቶሊክ ኢንሳይክሎፒድያ ውስጥ የማርያም ዕድሜ 12 እንደነበረና የዮሴፍ ዕድሜ ደግሞ 90 እንደነበረ ተጠቅሷል ይሉናል፡፡

ይህ አስተያየት ከመቶ ዓመታት በፊት የተነገረ ሲሆን ማስረጃ አልባ ግምት ነው፡፡ በክርስቲያናዊ ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ እንዲህ ያለ ነገር አይገኝም፡፡ እኛ ስለ አይሻ ዕድሜ ጠቅሰን የምንሟገተው የሙስሊሞች ሃይማኖታዊ መመርያ ከሆኑት የሐዲስ መጻሕፍት ውስጥ እንጂ ከኢንሳይክሎፒድያ መጻሕፍት አይደለም፡፡ ከመቶ ዓመታት በፊት በ 1913 ዓ.ም. የተጻፈውን ኢንሳይክሎፒድያ ጠቅሰው ከሚሟገቱ ከመጽሐፍ ቅዱስ የማርያምን ዕድሜ የሚገልፅ ማስረጃ ቢጠቅሱልን በተቀበልናቸው ነበር፡፡

የጥንት አይሁድ ሴቶችን በጨቅላነታቸው እንደሚድሩ የታወቀ ሲሆን የመጨረሻው ዝቅተኛ ዕድሜ 12 መሆኑን ሕጋቸው ያስቀምጣል፡፡[2] ዶ/ር ጂም ዌስት የተሰኙ የነገረ መለኮት ምሑር የአይሁድ ሴቶችን የጋብቻ ዕድሜ ሲገልፁ ወደ ጉርምስና ከገቡ በኋላ ወይንም 13 ዓመት አካባቢ ሲሆናቸው መሆኑን ጽፈዋል፡፡[3] የጥንት አይሁድ ሴቶቻቸውን በጨቅላነታቸው ቢድሩም የወር አበባን ከማየታቸው በፊት በ 9 ዓመት ዕድሜያቸው አልነበረም፡፡ ሙስሊሞች የሚጠቅሱት የማርያምና የዮሴፍ እጮኝነት ዕድሜ ትክክል ነው ቢባል እንኳ የ 9 ዓመትና የ 12 ዓመት ዕድሜ ሴቶችን ማነፃፀር አይቻልም፡፡ የ 12 ዓመት ሴት ልጅ ለጋብቻ ብቁ ባትሆንም ከ 9 ዓመት አንፃር ቢያንስ የመጀመርያ የወር አበባዋን የያች በመሆኗ የሚደርስባት ጉዳት እንደ 9 ዓመቷ የከፋ አይሆንም፡፡ የኛ ተቃውሞ በሙሐመድና በአይሻ መካከል የዕድሜ ልዩነት ለምን ኖረ ሳይሆን ለአቅመ ሔዋን ሳትደርስ ለምን አገባት ነው፡፡ የ50 ዓመት ጎልማሳ የ 5 ዓመት ህፃን ቢያገባና የ 70 ዓመት አዛውንት የ 25 ዓመት ሴት ቢያገባ የሁለቱም ልዩነት 45 ዓመት ቢሆንም ከባዮሎጂና ከግብረገብነት አንፃር የ 50 ዓመቱ ጎልማሳ ተግባር ይኮነናል፡፡ ስለዚህ የዕድሜ ልዩነት ችግር እንደሌለው ሊያስረዱን የሚደክሙት ሙስሊም ወገኖቻችን ምላሽ ከመስጠታቸው በፊት የሙግታችንን ነጥብ ቢረዱት መልካም ነው፡፡

ሁለተኛው የሙስሊሞች ምላሽ  ከባሕል አንፃር የሚቀርብ ሙግት ነው፡፡ በዘመኑ በነበረው ባሕል መሠረት የሙሐመድና የአይሻ ጋብቻ ተቀባይነት ስለነበረው ትክክል ነበር ይሉናል፡፡ ባሕል እንደየዘመኑ የሚለያይና ተነፃፃሪ መሆኑ እሙን ነው፡፡ ነገር ግን በሙስሊሞች እምነት መሠረት የሙሐመድ ስብዕና ዘመን ተሻጋሪ በመሆኑ ይህ ሙግት ተቀባይነት የለውም፡፡ ሙሐመድ ለሰው ልጆች ሁሉ ምርጡ ምሳሌ እንዲሆን የተላከ ከሆነ ስነ ምግባሩ መመዘን ያለበት በሰባተኛው ክፍለ ዘመን ባሕል ሳይሆን የሰው ልጆች በደረሱበት የላቀ ስነ ምግባር ነው፡፡ ለሰው ልጆች ሁሉ ምሳሌ እንዲሆን በፈጣሪ የተላከ ሰው በእርሱ ዘመን ከነበረው ኋላ ቀር ባሕል የላቀ ስብዕና ሊኖረው ይገባል፡፡ ካልሆነ ግን ለሁሉም የሰው ልጆች የሚመጥን ምሳሌ መሆን አይችልም ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ሙስሊም ወገኖች ሙሐመድ ከነቢያት ሁሉ የላቀ ሥነ ምግባር የነበረውና የእርሱን ምሳሌነት መከተል ለጀነት እንደሚያበቃ ማመናቸው ስህተት ይሆናል፡፡ እነ ሙሴ፣ ዳዊት፣ ኢሳይያስና ሌሎች ነቢያት የኖሩበት ዘመን ከሙሐመድ በብዙ መቶ ዓመታት የሚቀድም ቢሆንም አንዳቸውም እንዲህ ያለ አስነዋሪ ተግባር አልፈፀሙም፡፡

ሦስተኛው የሚሰጡት ምላሽ አይሻ በወቅቱ በነበረው ሁኔታ ለአቅመ ሔዋን ደርሳለች የሚል ነው፡፡ ለዚህም የአየር ፀባይን እንደ ምክንያት ይጠቅሳሉ፡፡ የአየር ፀባይ በዕድገት ላይ መጠነኛ ተፅዕኖ እንዳለው ያስማማናል፡፡ በዚህም ምክንያት በበረሃማ አካባቢዎች የሚኖሩ ሴቶች ቶሎ የወር አበባ ሊያዩ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን የወር አበባ ስላዩ ብቻ ለጋብቻና ለግብረ ሥጋ ግንኙነት ብቁ ሆኑ ማለት አይደለም፡፡ አመጋገብና ሌሎች ጉዳዮችም ከዚህ ጋር ስለሚታዩ በሰባተኛው ክፍለ ዘመን በችጋር በተመታው የአረብያ በረሃ ውስጥ የሚኖሩ ሴቶች ዕድገታቸውን የሚያፋጥን የተመጣጠነ ምግብ እንደማያገኙ ሊሰመርበት ይገባል፡፡ ስለዚህ በአጠቃላይ ሲታይ አንዲት ሴት በ 9 ዓመቷ ለአቅመ ሔዋን ስለማትበቃ አይሻ ለአቅመ ሔዋን እንዳልበቃች መረዳት ይቻላል፡፡ የሆነው ሆኖ እስላማዊ ሐዲሳት ለሙስሊም ተሟጋቾች መፈናፈኛ በማይሰጥ ሁኔታ በግልፅ አይሻ ለአቅመ ሔዋን ያልበቃች ጨቅላ እንደነበረች ስለሚናገሩ ክርክሩ በአራት ነጥብ የተዘጋ ነው፡፡ ሳሂህ አልቡኻሪ እንዲህ ይላል፡-

“በመስጂድ ቅጥር ውስጥ የሚጫወቱ ኢትዮጵያውያንን ስመለከት ሳለሁ ነቢዩ በሪድዓው (ከላይ በሚለበስ ልብስ) ይከልለኝ ነበር፡፡ እስኪበቃኝ ድረስ አየኋቸው፡፡ ስለዚህ ከዚህ ክስተት (ለአቅመ ሔዋን ያልበቃች) ትንሽዬ ልጅ እንዴት መያዝ እንዳለባት መረዳት ትችላላችሁ፡፡”[4]

“አይሻ እንዳወራችው፡- ነቢዩ ባሉበት ቦታ ከሴት ጓደኞቼ ጋር በአሻንጉሊቶች እጫወት ነበር፡፡ የአላህ መልእክተኛ ወደ ቤት ሲገባ ጓደኞቼ ይደበቁ ነበር ነገር ግን እርሱ ይጠራቸውና ከእኔ ጋር እንዲጫወቱ ይነግራቸዋል፡፡”[5]

ፈትህ አል-ባሪ ውስጥ እንዲህ ተብሏል፡- “በአሻንጉሊቶችና በተመሳሳይ ምስሎች መጫወት የተከለከለ ነው፤ ነገር ግን አይሻ ለአቅመ ሔዋን ያልበቃች ትንሽ ልጅ ስለነበረች ተፈቅዶላታል፡፡”[6]

ሙስሊም ተሟጋቾች አይሻ በ 9 ዓመቷ ለአቅመ ሔዋን ደርሳለች የሚሉን በሐዲሳቱ መሠረት በወቅቱ በአሻንጉሊቶች ትጫወት እንደነበር መገለጹን እንዴት ቢያዩት ነው? በእስልምና ለአቅመ ሔዋን የደረሰች ሴት በአሻንጉሊት እንድትጫወት አይፈቀድላትም!

በአራተኛ ደረጃ ጋብቻው ኋላ ቀር ባሕሎችን ከማስቀረት አንፃር ጠቃሚ ስለነበር ትክክል ነው የሚል አስገራሚ ምላሽ ይሰጣሉ፡፡ ለዚህም በሸዋል ወር ማግባትንና የወዳጅን ልጅ ማግባትን እንደ ምሳሌ ይጠቅሳሉ፡፡ በአረቦች ባሕል መሠረት በሸዋል ወር ማግባትና የወዳጅን ልጅ ማግባት እንደ ነውር ስለሚቆጠር ነቢዩ ሁለቱንም ክልከላዎች በመጣስ ጥሩ ምሳሌ ሆነዋል ይላሉ፡፡ ይህ ሚዛን የሚደፋ ሙግት አይደለም፡፡ ሙሐመድ ኋላ ቀር ባሕልን ለማስቀረት ህፃን ልጅን የማግባት ሌላ የከፋ ኋ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Jan, 13:39


ላ ቀር ተግባር መፈፀም የለበትም፡፡ በሸዋል ወር ማግባት እንደሚቻል ለማስተማር ከፈለገ ለምን በአሻንጉሊት የምትጫወትን ህፃን ልጅ አገባ? ለምንስ የምትመጥነውን ሌላ ሴት አላገባም? የወዳጅንስ ልጅ ማግባት ከፈለገ አቡበከር ብቸኛ ወዳጁ ስላልነበረ የሌሎች ወዳጆቹን ልጆች ማግባት ይችል አልነበር? ደግሞ እኮ የወዳጁን የዑመርን ልጅ ሐፍሷን በማግባት የወዳጅን ልጅ ማግባት እንደሚቻል አሳይቷል፡፡ እርሱ በቂ አልነበር? ሲጀመር በአረቦች ባሕል መሠረት የወዳጅን ልጅ ማግባት አይቻልም ነበር የሚለው ምክንያት ማስረጃ የሌለው ፈጠራ ነው፡፡ ሙሐመድ አይሻን ለጋብቻ ሲጠይቅ አባቷ አቡበከር ሙሐመድ የእምነት ወንድሙና ወዳጁ መሆኑን በመጥቀስ እምቢታውን ገልፆ ነበር፡፡ የወዳጅን ልጅ ማግባት አይቻልም ነበር የሚለው ምክንያት ከዚህ የአቡበከር ምላሽ በመነሳት የቀረበ እንጂ የእውነት በአረቦች ባሕል ውስጥ እንዲህ ያለ ልማድ ስለነበረ አይደለም፡፡ አረቦች ከወዳጅ ልጅ አልፈው የሥጋ ዘመዶቻቸውን እንኳ ሲያገቡ የነበሩና አሁንም ከዚያ ልማድ ያልወጡ ሕዝቦች ናቸው፡፡

የሚሰጡት አምስተኛ ምክንያት በሐዲሳት መሠረት ጋብቻቸው የተሳካ እንደነበር መገለፁን ነው፡፡ አይሻም ብዙ ሐዲሶችን መዘገብ መቻሏ ሥነ ልቦናዊ ጉዳት እንዳልደረሰባት ያሳያል ይላሉ፡፡ ይህኛውም ሙግት ምንም አሳማኝ አይደለም፡፡ የሙሐመድን ስብዕና ለማጉላት ከ250-350 ዓመታት ዘግይተው የተጻፉት አፈታሪኮች ጥሩ ጥሩውን ብቻ መርጠው መጥፎ መጥፎውን የመደበቃቸው ሁኔታ ከፍተኛ ነው፡፡ ስለዚህ እነዚህ ምንጮች ጋብቻው የተሳካ ነበር ስላሉ የተሳካ አይሆንም፡፡ በ 9 ዓመት ህፃን ልጅና በ 54 ዓመት ጎልማሳ መካከል በሚደረግ ጋብቻ ውስጥ ሴቷ ሥነ ልቦናዊ ጉዳት ሊደርስባት መቻሉ የሚያከራክር አይደለም፡፡ አይሻ ብዙ ሐዲሶችን መዘገቧ ጥሩ ትውስታ የነበራት ሴት መሆኗን እንጂ በጋብቻው ምክንያት ሥነ ልቦናዊ ጫና እንዳልደረሰባት የሚያሳይ አይደለም፡፡ ይህ ጋብቻ የተፈጸመው በዚህ ዘመን ቢሆን ኖሮ ሙሐመድ በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተከስሶ ፍርድቤት ይቆም ነበር፡፡

ስድስተኛው ምክንያታቸው ወላጆቿ ጋብቻውን አልተቃወሙም የሚል ነው፡፡ ነገር ግን የአይሻ አባት አቡበከር፤ ሙሐመድ የእምነት ወንድሙና ወዳጁ መሆኑን በመጥቀስ  አይሻን ሊድርለት እንዳልፈለገ በጨዋ መንገድ ገልፆ ነበር፡፡ ይህ እምቢታ የአይሻን ዕድሜ በማገናዘብ የመገለፁ ሁኔታ ዝቅተኛ ቢሆንም ቢያንስ አቡበከር በጋብቻው ደስተኛ አለመሆኑና በግልፅ ያልተነገረ ቅሬታ እንደነበረው መገንዘብ ይቻላል፡፡ መታወቅ ያለበት ሌላው ጉዳይ ወላጆቿ ተቃውሞን አለማቅረባቸው በዘመኑ እንደነበረው ኋላ ቀር ማሕበረሰብ ሁሉ ያለዕድሜ ጋብቻ ስላለው ጉዳት ግንዛቤ የጎደላቸው ሰዎች መሆናቸውን እንጂ ጋብቻው ትክክል መሆኑን አያሳይም፡፡ ነቢይ የተባለው ሙሐመድ ቢያንስ ከእነርሱ ተሽሎ መገኘት ነበረበት፡፡

ሙስሊም ወገኖቻችን የሚሰጡት የመጨረሻው ምላሽ አላህ ለነቢዩ ፈቅዶለታል የሚል ነው፡፡ ሙሐመድ እንደ ማንኛውም ሰው ሰው በመሆኑ ሊሳሳት መቻሉን በማወቅ ይህንን የተኮነነ ተግባር መፈፀሙ ሰብኣዊ ድካሙን የሚያሳይ መሆኑን ተቀብሎ ማለፍ ሲቻል እንዲህ ያለውን ቅሌት በፈጣሪ ማሳበቡ ከሁሉም የከፋ ስህተት ነው፡፡ በእርግጥ ፈጣሪ እንደፈቀደለት የተናገረው ሙሐመድ ራሱ በመሆኑ ነቢይነቱን የሚቀበሉ ወገኖች ይህንን ወንጀል በፈጣሪ ለማሳበብ ይገደዳሉ፡፡ ሙሐመድ እንዲህ ብሎ ነበር፡-

“ሁለት ጊዜ በህልም ታየሽኝ፡፡ በሐር ጨርቅ ላይ ሆነሽ አየሁሽ፡፡ ‹‹ይህቺ ሚስትህ ናት፤ ግለጣት›› ተባልኩኝ፡፡ ስገልጥ አንቺ ነበርሽ፡፡ ይህ ህልም ከአላህ ከሆነ ይፈፀማል አልኩኝ፡፡”[7]

ይህ ህልም የሙሐመድን የልብ ምኞት የሚገልፅ እንጂ የፈጣሪን ፈቃድ የሚያሳይ አይደለም፡፡ ሙሐመድ አይሻን በጨቅላነቷ በማግባት በሙስሊሙ ዓለም ለሚገኙት ብዙ ሕፃናት የሰቆቃ ምንጭ ሆኗል፡፡ የእርሱን ምሳሌነት በመከተል ብዙ ሙስሊም ወንዶች ተመሳሳይ ተግባር ይፈፅማሉ፡፡ እንዲህ ያለውን አውዳሚ ተግባር በፈጣሪ ማሳበብ ትልቅ ድፍረት ነው!

አንዳንድ ሙስሊሞች ሙሐመድ ከአይሻ ጋር በ 9 ዓመቷ የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንዳልፈፀመ ሲናገሩ ሰምቻለሁ፡፡ ነገር ግን በሐዲሳቱ ውስጥ “በ 9 ዓመቷ ጋብቻውን አሟላ” በተባለው ውስጥ “አሟላ” (consummated) ለሚለው ቃል የገባው የአረብኛ ቃል “ደኻላ” የሚል ሲሆን Hans-Wehr Arabic-English Dictionary  ገፅ 273 ላይ በተጠቀሰው መሠረት የቃሉ ትርጉም “ወደ ውስጥ መግባት፣ መውጋት፣ (ወሲብን በሚገልፅ መንገድ) ማስገባት፣ የጋብቻን ወግ መፈፀም፣ ከሴት ጋር (ወሲብ ለመፈፀም) መተኛት” የሚሉ ትርጉሞች አሉት፡፡ ስለዚህ ሙሐመድ ከአይሻ ጋር አልተኛም የሚለው ግምት የማያስኬድ በመሆኑ የዕውቀት እጥረት ያለባቸው ሙስሊሞች ካልሆኑ በስተቀር ሙስሊም ሊቃውንት እንኳ የሚቀበሉት ሐሳብ አይደለም፡፡ በእስላማዊ የሐዲስ መጻሕፍት መሠረት አይሻ ልጅ መውለድ አልቻለችም፡፡ ሙሐመድ ሲሞት ዕድሜዋ ገና 18 የነበረ ቢሆንም ሙሐመድ ሚስቶቹ ከእርሱ ሞት በኋላ እንዳያገቡ በቁርኣን ክልከላን በማስቀመጡ ምክንያት ሌላ ሰው የማግባት ዕድል አላገኘችም (ሱራ 33፡53)፡፡ ይህም የሙሐመድን ራስ ወዳድነት የሚያሳይ ሲሆን  ልጅ አለመውለዷ ለአቅመ ሔዋን ሳትደርስ በማግባቷ ምክንያት የደረሰባት ጉዳት ውጤት ሊሆን ይችላል፡፡

በመጨረሻም ሙስሊም ወገኖቻችን እንዲያስቡበት የምንፈልገው ጉዳይ ሙሐመድ ህፃናትን ለጋብቻ ሲመርጥ የመጀመርያው ያለመሆኑን እውነታ ነው፡፡ ለምሳሌ ያህል ሙስናድ አህመድ ኢብን ሐንበል ሐዲስ ቁጥር 25636 ላይ እንዲህ ተፅፏል፡-

“የአባስ ልጅ ኡም ሐቢባ ጡት በመጥባት ዕድሜ ላይ ሳለች በዳዴ ስትሄድ ተመልክቷት ነቢዩ እንዲህ አለ፡- ወሏሂ እኔ በሕይወት እያለሁ የምታድግ ከሆነ አገባታለሁ፡፡” [8]

ውድ ሙስሊሞች ነቢያችሁ የእውነት እንዲህ ያለ አስተሳሰብ የነበረው ሰው ከሆነ ጤናውን ብንጠራጠር ልትፈርዱብን የሚገባ አይመስለኝም፡፡ ሙሐመድ ለነቢይነት የሚያበቃ ስብዕና አልነበረውም፡፡ በፍፁም ፈጣሪን የሚያውቅና የሚፈራ ሰው አልነበረም፡፡

—————————

ቁርኣን ለአቅመ ሔዋን ያልደረሱ ህፃናትን ማግባትን ይፈቅዳልን?
በቁርኣን ውስጥ ገና የወር አበባን ያላዩ (ለአቅመ ሔዋን ያልደረሱ) ሴቶችን መፍታት ስለሚቻልበት ሁኔታ መመርያን የሚሰጥ አንድ ጥቅስ ይገኛል፡-
“እኒያም ከሴቶቻቸው ከአደፍ ያቋረጡት (በዒዳቸው ሕግ) ብትጠራጠሩ ዒዳቸው ሦስት ወር ነው፡፡ እኒያም ገና አደፍን ያላዩት (ዒዳቸው እንደዚሁ ነው)፡፡ የእርግዝና ባለቤቶችም ጊዜያቸው እርጉዛቸውን መውለድ ነው፡፡ አላህንም የሚፈራ ሰው ከነገሩ ሁሉ ለርሱ መግራትን ያደርግለታል፡፡” (የፍች ምዕራፍ 65፡4)
ይህንን ጥቅስ ግልፅ ለማድረግ ያህል አንድ ሙስሊም ወንድ አንዲትን የወር አበባዋ የተቋረጠ ሴት ለመፍታት ቢፈልግ ለሦስት ወር ያህል የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሳይፈፅም ይቆያል፡፡ ለአቅመ ሔዋን ባለመድረሷ ምክንያት የወር አበባ ያላየችን ሴት ለመፍታት ቢፈልግ እንዲሁ ሦስት ወር ያህል የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሳይፈፅም ይጠብቃል፡፡ ይህ የቁርኣን ሐታቾች ሁሉ የሚስማሙበት እስላማዊ መመርያ ሲሆን ሳሂህ አል-ቡኻሪ ቅፅ 7፣ መጽሐፍ 62፣ ቁጥር 63 ላይ በዚሁ መንገድ ተብራርቷል፡፡[9] ሰይድ አቡል ዓላ ማውዱዲ የተሰኙ ፓኪስታናዊ ሙስሊም ሊቅ ይህንን ጥቅስ በተመለከተ እንዲህ ይላሉ፡-
“ገና አደፍን ያላዩትን (የወር አበባ ያላዩትን) መፍታት የሚቻልበትን መመርያ የሚሰጠው ይህ የቁርኣን ጥቅስ ባሎች ከእንዲህ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Jan, 10:41


የማይሰሩ አድሚኖች ቀነሳ አድርጌያለሁ ።

አሁን የቀነስኮችሁ ስጠን ብላችሁ በድጋሚ እንዳትጠይቁኝ እዛው በፀበላችሁ ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Jan, 05:35


አይ እስልምና 🤣🤣

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Jan, 05:15


በእጃችሁ ያለውን ወርቅ አስመልጣችሁ ሌላው እንዳያጌጥበት ተጠንቀቁ!

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

12 Jan, 19:59


ጀነት ግሮሰሪ 🤔

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

12 Jan, 19:44


What can i say ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

11 Jan, 12:43


😂😂😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

11 Jan, 04:57


ሉተርን የማትከተሉ ሉተራውያን

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

09 Jan, 17:14


በተለያዩ የአውሮፓ አገሮች የምትኖሩ በክርስቶስ ወንድሞቼና እህቶቼ የሆናችሁ ሁሉ
ሙስሊሞች በአውሮፓ በመኪናና በተለያዩ መሳሪያዎች ጥቃት እያደረሱ ጂሀድ እያደረጉ ነውና እባካችሁ ራሳችሁን ጠብቁ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

09 Jan, 11:18


ኑ በብርሀኑ ተመላለሱ
የጽድቅን ህይወት እንድትወርሱ



የእግዚአብሔር ባርያ ሳይሆን ልጅም መሆን ትችላላችሁ 🥰

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

08 Jan, 15:50


ሽአ vs ሱኒ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

08 Jan, 08:38


የዘንድሮ ሙስሊም ስም ሲያወጣ😂😂😂😂


ቆይ ግን እነ ማሜ ሙስጤ አደም የት ሄዱ😊

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

07 Jan, 21:11


ለሁላችሁም ቃለህይወት ያሰማልን በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ 🥰🥰🥰🥰

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

07 Jan, 19:53


https://t.me/nubeberhanutemelalesu?videochat=2173b615697ddb8196

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

07 Jan, 18:29


አልሐምዲሊላ አላህ በመጨረሻም ምስክሮች አገኘ 😁

ያ ጀምአ አደራ ቆጥባችሁ አውሯቸው ጥለውን እንዳይፈረጥጡ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

07 Jan, 07:31


እሳት በሥጋ ተወለደ፡፡
እሳት የዐለም ብርሃን ኾኖ ያበራባት ዘንድ የመረጣት መቅረዝ-ድንግል ማርያም ላቲ ክብር፡፡

ይኽን እሳት፥ ነቢዩ ሙሴ ከዕፀጳጦስ ጋር ከሩቅ አይቶት ነበር፡፡ ያን እሳት ቀርቦ ለማየት ግን አልደፈረም፡፡
“ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ያይ ዘንድ ፈርቶአልና ፊቱን ሸፈነ።” እንዲል
ዘጸ 3፥6፡፡
በሲና ተራራ ያየው ዘንድ ያልቻለውን አምላክ በታቦር ተራራ ሥጋ ለብሶ አየው፡፡
በሥጋ ለተገለጠው የሕይወት እሳት፥ ሎት ስብሐት::

ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

07 Jan, 06:27


እንኳን አደረሳችሁ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

04 Jan, 15:32


ታላቁ ነብይ ረሱል አላህ ሙሐመድ (ሰ.አ.ወ) ማንም ሳያያቸው ካደረጉት ነገር መካከል እንስሳትን ያወሩ ነበር እናም ማሜ ምንም ቢሆን ጥያቄው ስለ ...

እና አይሻ አንድ ቀን አልሰጥ ብትለው 🍑 እንዲህ ነው የሚያማት 😂😂😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

03 Jan, 19:22


https://vm.tiktok.com/ZMkDqPDa4/

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

03 Jan, 18:28


ይባቤ ኖሎት

በርዕሰ አድባራት ደሴ ደብረ መድኃኔዓለም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ታህሳስ 27 ከቀኑ 9:00 ጀምሮ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

03 Jan, 10:45


In the Muslim's Paradise what does a Muslim do ?



በሙስሊሞች ጀነት ጀነት የገቡ ሙስሊሞች ምን ያደርጋሉ ? መልስ ከ ሙስሊም ሙስሊማት እንሰማለን (AKA ኡስታዞቻቸው)

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

02 Jan, 06:50


Do not rely on the evil one, who instills in you deceptive ideas, saying “You are still young, and will still live a long time. Therefore enjoy yourself now, and do not worry about your soul; you will repent when you are old.” If you do not repent when you are young, at an age when you are in full of strength, able to bear any burden and endure your podvig, then will you not, in old age, use your weakness as your justification? 


St.Ephraim of Syria

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

01 Jan, 20:22


"ክርስቲያን ባንመስልም የተከፈለልን ደም የክርስቶስ ያደርገናል። ምንም እንኳን የከበረ ህይወት ባይኖረንም የፈሰሰልን ክቡር ደም ክብራን ያደርገናል።"
የኤፌሶን ወንዝ ገፅ ፩፻፲

በዋጋ ተገዝታችሀልና ለራሳችሁ አይደላችሁም ስለዚህ በስጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ ፩ ቆሮ ፮፥፲፱

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

01 Jan, 19:27


እስኪ በተዘጋው ቤታችን ጥቂት እንፃፍ ።

#እኛ_የክርስቶስ_ነን

ክርስትና ክርስቶሳዊነት ነው ። ከብሔር ከመንደር ከፍላጎት ከስሜት ... ከሌሎችም ስጋዊ ፍትወታት የፀዳ ።

ክርስቲያን ክርስቲያን የተባለው የሁሉ ሰራዒ እና መጋቢ በሆነው በክርስቶስ እንጂ በሌላ በማንም አይደለም ።

ክርስትና በክርስቶስ እራስነት የሚመራ የክርስቶስ የአካል ብልትነት ነው።
“ክርስቶስ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ራስ እንደ ሆነ እርሱም አካሉን የሚያድን እንደ ሆነ ባል የሚስት ራስ ነውና።”— ኤፌሶን 5፥23

የክርስቶስ ቅዱሳን ህዋሳቱ እኛ ስንሆን ርሱ ደግሞ ራሳችን ነው ። እኛ ለእርሱ አካሉ ርሱ ለእኛ ደግሞ ራሳችን ነው ። ርሱ አንድ እንደሆነው ሁሉ እኛ በክርስቶስ አንድ ነን ። “እንዲሁ ብዙዎች ስንሆን
#በክርስቶስ_አንድ_አካል_ነን
እርስ በርሳችንም እያንዳንዳችን የሌላው ብልቶች ነን።”
— ሮሜ 12፥5
እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ እያንዳንዳችሁም ብልቶች ናችሁ።”
  — 1ኛ ቆሮንቶስ 12፥27

የክርስቶስ ህዋሳቱ ከሆንን ዘንዳ ክርስቶስን እንምሰል ። ልክ ቅዱስ ፓውሎስ “እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ።”— 1ኛ ቆሮንቶስ 11፥1 እንዳለ ።

ክርስቶስን መምሰል ግን
በቡድንተኝነት
በመጯጯህ
በስድብ
በመናናቅ .... ፈፅሞ አይሆንም ። እነዚህ የጌታ መንፈስ ካለባቸው ክርስቲያኖች ዘንድ ቦታ የላቸውምና ።

በመታረቅ
ይቅርም በመባባል
በቸርነት
በመደማመጥ
በትህትና ግን .... መቀደስ እንችላለን ።


እኛ በክርስቶስ አንድ ነንና ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

01 Jan, 10:13


ለሀዘን የሚያጋልጡህን ነገሮች
እየቆጠርክ ልብህን ከምታደክም
እግዚአብሔር የሰጠህን ፀጋዎቹን
የዋለልህን ብድራቱን እያሰብክ
ብትመሰግነው አንተም ደስተኛ እና አመስጋኝ ትሆናለህ
ሀዘንህም ከአንተ ይሸሻል ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

01 Jan, 08:13


😥 ይኽች ሴትዮ በሀገረ በአሜሪካ ሲያትል የምትኖር የአስተዳዳሪው ሚስት ናት !
«በአሕዛብስንኳ የማይገኝ ነው» [ 1ኛ ቆሮ. 5 ÷ 1 ] ያለው ቃሉን ስናስታውስ በርካታ ጉዳዮቻችን ወዴት እየሔዱ ነው እያስባሉን ነው ።

**_. በዚህ ዘመን የሚሠወር ክብርም ሆነ ነውር የለም ። ከነውር ይልቅ ክብርን መሠወር ቀላል ሆኗል ። ስለዚህ በዚህ ዘመን ያሉ አንዳንድ የደብር አስተዳዳሪዎችና ስብከተ ወንጌል ክፍል ኃላፊዎች በቅድስት ቤተክርስቲያን የሚፈጽሙት ጥፋት ከቀን ወደ ቀን እንደ ደም ብዛት እየጨመረ መጥቷል ። የነውርና የጥፋታቸው መበራከት ደግሞ ሌላውን ሰው ከሌላ በረት ለመሰብሰብና ለማምጣት ተስኗቸው የሚያዘገይ ብቻም ሳይሆን በቤቱ ያለንንም መንጋ የሚበትን ፣ የሚያሳድድ ፣ የሚያስኮበልል ፣ ተስፋ የሚያስቆርጡ ፣ ለሚሰሟቸው ደግሞ የሚያቅለሸልሹ ማሰናከያ ጉቶ ሆነዋል ። ቅድስት ቤተክርስቲያን እንድታተርፍ መክሊት የተቀበሉ አገልጋዮች አክሳሪ መክሊት ቀባሪ ነጋዴዎች በመኾናቸው እንድትከስስር እያደረጓት ነው ።

**➥. «ሴቶች» እጅግ ጥበበኞች ሃይማኖታቸው የጸና መጻሕፍትንም የተማሩ ምሥጢርንም ያደላደሉ ቢሆኑ "ያጠምቁና ወንጌልን ያስተምሩ ዘንድ ፈጽሞ አንፈቅድም በካህናት መካከልም ሆነው እንዲቅሙ አንፈቅድም ።
( ዲዲስቅልያ 14 )
** በቤተክርስቲያን ጸሎትአያስጀምሩ ። ለማሰናበት በጸሎት ዐያሳርጉ ። ( ፍት.መን. አንቀጽ 8 )

ይኽንን ነውር እያዩ እንዳላዩ እየሰሙ እንዳልሰሙ ዝም ማለት ራሱ ከነውርም ነውር ነው !!! 😥

ድምጿ ራሱ ሲሰቀጥጥ 😠

#ወደ_ምሥራቅ_እንመልከት

✝️ ⛪️◈◈⛪️ ✝️

#ንነጽር_አዳም_ወሔዋን_ወንለቡ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Dec, 19:13


ታባባዋለች፡፡ በተሰቃየበት ሁሉ ተሰቃየች! ስላልተወችው አንተዋትም! ቃል አለብን ‹‹እነኋት እናትህ›› የሚለው ቃል ሕያው ነው! የመጽሐፍ ቃል በኃላፊ፣ በተራ ታሪክ አነጋገር ‹‹በድሮ ጊዜ …ሲኖሩ ሲኖሩ … ከዚያ ሞቱ …›› የሚባል የልጅ ማባበያ ተረት አይደለም! ሕያው ነው! ‹‹እነኋት እናትህ!›› ዘወትር የምንኖርለት ሕያው ቃል ነው!
--
እንኳን ለብሥራታዊው መልአክ ዓመታዊ መታሰቢያ አደረሰን! መልካም በዓል!
--

ከደብተራ በአማን ነፀረ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Dec, 19:13


Synergy
(ከማኅደር የወጣ)
--
#Synergy:- ነገረ ድኅትን ኦርቶዶክሳውያን አበው እንደዚያ ይሉታል፡፡ መዳን የሰው በነጻ ፈቃድ የሚገለጥ የመዳን ፍላጎትና የእግዚአብሔር መለኮታዊ ፍጹም ፍቅር ውጤት ነው፡፡ ፕሮጀክቱ ሲጠነሰስም እንዲሁ ነው፡፡ ‹‹ይኩነኒ›› በነገረ ድኅነት የሰው ልጅ የመዳን ፍላጎት የተገለጠባት ቃል ናት፡፡ ‹‹በአማን ነጸረ እግአብሔር ሰማየ ወምድረ››፤ ዓለሙን ሁሉ አየ፡፡ መረጣት፡፡ ስለመረጣት አላስገደዳትም፡፡ ፈቃዷን በአረጋዊ አምሳል በተገለጠ መልአክ በኩል አረጋገጠ፡፡ ሲያድንህ እንኳ አያስገድድህም፡፡ እንደ ሔዋን የተነገራትን ሁሉ መቀበል ሳይሆን መረመረች፡፡ ‹‹ወንድ ሳላውቅ እንዴት ይሆንልኛል›› ብላ ተሟገተች፡፡ ፅንሰቱ ከወንድ በሚሆን ዘር ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ ሥራ (በግብረ መንፈስ ቅዱስ) እንደሆነ ነግሮ ‹‹ለእግዚአብሔር የሚሣነው ነገር የለም›› ሲል ክርክሩን በመለኮታዊ ክሂል ዘጋው፡፡ ከሃሊነቱን አመነች፡፡ ወላዲተ አምላክ ማዕምንት! በላት እንጂ! ተመልከትልኝ፡- ጌታ ለእናትነት የመረጣትን እናት ግዑዝ መጠቀሚያ መሣሪያ (passive instrument) አላደረጋትም፤ ፈቃዷን መግለጥ የምትችል ተሣታፊት (active participant) አደረጋት እንጂ፡፡ ለመመረጡዋ ድርሻ አላት፡፡ ተዘልላ ተቀማጥላ አይደለም የተመረጠች፡፡ ያማ እንዳልሆነ መልአኩ ገና ሰላምታ ሲያቀርብላት ‹‹ጸጋን የተመላሽ›› ብሎ ጀመረ፡፡ ‹‹እንዘ ንጽሕት ይእቲ በድንግልና፡ አልባቲ ሙስና›› ብለህ ዘምር እንጂ! ንጽሕናዋ ከምርጫው፣ ጥሪው ከፈቃዷ ገጠሙ - Synergy፡፡ ወዲህም ልትስበው ትችላለህ፡፡ መዳንህ በአንተ ፈቃድና ፍላጎት እንዲሁም በእግዚአብሔር ቸርነትና ፍቅር ይከናወናል፡፡ በመዳንህ ውስጥ ድርሻ አለህ! አምነህ በምትሥራው ሥራ ፈቃድህ ይገለጣል፡፡ ግዑዝ አይደለህም፡፡ በመዳንህ ውስጥ ድርሻ አለህ፡፡ ‹‹ዘያድኅን ኪያከ እንበሌከ ኢያጸድቅ ኪያከ - አዳኝህ ያለሡታፌህ ያለፈቃድህ ኣያድንህም›› (ጥቅሱን ብስተው አትቀየመኝ!)፡፡ ሰብአዊ ክብርና ነጻ ፈቃድህ እዚህ ውስጥ አለ፡፡ ‹‹ፕሮግራምድ›› የተደረግህና በዕጣ ፈንታህ ድርሻ የሌለህ ግዑዝ ፍጥረት አይደለህም! የእመቤታችን በድኅነት መንገድ አስቀድማ በልበ ሥላሴ መታሰቧን ካቶሊካውያን እንዲህ ያመሠጥሩታል፤ የእርሱን ከሃሊነትን ሳይጋፉ የመለኮታዊ ፕሮጀክቱ አካል ነበረች ይሏታል፡- the redemption of mankind should depend upon the consent of the Virgin Mary. This does not mean that God in His plans was bound by the will of a creature, and that man would not have been redeemed, if Mary had not consented. It only means that the consent of Mary was foreseen from all eternity, and therefore was received as essential into the design of God. ቅዱስ ያሬድ በነሐሴ ኪዳነ ምሕረት ድጓው ‹‹እንበለ ትሣረር ምድረ ገነት ሀለወት ቅድስት ድንግል ማርያም›› ማለቱ ከዚህ ይስማማል፡፡ ቃኘውማ! በሕሊና አምላክ ታስባ ትኖር ነበር! Mary was foreseen from all eternity!
--
#ተአምር፡- በነገረ ማርያም ከሚነገሩ ተአምራት ውስጥ አንደኛው ከላይ ያለው ነው፡፡ በድንግልና ፀንሳ በድንግልና መውለዷ ተአምር ነው፡፡ ያለወንድ ዘር መውለዷ ተአምር ነው፡፡ ተአምር ምንድን ነው? በአዘቦት ኑሮ ያልተለመደ፣ በተፈጥሮ ሕግ ያልተለመደ፣ ከሕሊናና አመክንዮ በላይ የሆነ ማለት ነው፡፡
--
#ቅዱስ_ገብርኤል፡- ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ‹‹ገብርኤል ብሒል ወልደ እግዚአብሔር - ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ማለት ነው›› ይለዋል (በአርያም)፡፡ ዕብራውያን ‹‹እግዚአብሔር ብርታቴ ነው›› ማለት ነው ይሉታል ይሉናል - "God is my strength"፡፡ ናቡከደነፆር በሦስቱ ሕፃናት መካከል በሚነበለበል እሳት መካከል ባየው ጊዜ ‹‹አራተኛውም የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል›› እንዳለው በትንቢተ ዳንኤል ተጽፏል፡፡ ቅዱስ ያሬድ እርሱን ወስዷል፡፡ ሊቃውንት በቅጽል ስም ቅዱስ ገብርኤልን መጋቤ ሐዲስ ይሉታል፡፡ መበሥር ይሉታል፡፡ ወንጌል ማለት ብሥራት ነው፡፡ ሉቃስ እንደነገረን አብሣሪው ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ በወንጌል ውስጥ ያለ ወንጌላዊ ቅዱስ ገብርኤል ነዋ!
--
#የብሥራት_ቀን፡- ምሥጢሩ ከትስብእት ይስማማል፡፡ ከመጋቢት 29፡፡ ብሥራቷን ፈረንጆችም በዚያ አካባቢ ያከብሩታል፡፡ በማርች ወር፣ ማርች 25፡፡ ብሥራተ ገብርኤልንም ከዚያ አያይዘው ይዘክሩታል፡፡ ማርች 26፡፡ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት መጋቢት 29 ቀን ከሚከበረው የትስብእት በዓል ለምን ወደ ታኅሣሥ 22 እንደሳቡት ገና ጠይቀን አልተረዳንም፡፡ ብሥራትና ፅንሰት አንድ ቀን ናቸውና ከልደት ጋር ለማስማማት ያውካሉ፡፡ በዓላት መዘዋወራቸው ቀኖና ስለሆነ አያጣላም፡፡ አያጣላም ያሰኘውን ምሥጢር እንሰማለን፡፡ መሰቀል፣ ደብረ ዘይት፣ ምኲራብ፣ በዘመን ደረጃም አስተምህሮ በዓመት ሁለት ጊዜ በቤተ ክርስቲያን ሲታሰቡ ስለምናይ አበው ያለምክንያት ወዲህ እንደማይስቡት እናምናለን፡፡ ቅዱስ ገብርኤል በራሱ በትውፊታውያን አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ የመታሰቢያ ቀን አለው፡፡ከዚያም አልፎ በቤተ አይሁድና ሙስሊሞች ክብር አለው፡፡ በተለይ እመቤታችንን ያበሠረበት ቀን Annunciation እየተባለ ይከበራል፡፡ ግሪካውያን ከብሔራዊ በዓላቸው አገናኝተው በብሔራዊ ደረጃ ያከብሩታል፡፡ ይገባዋል! ‹‹ብሥራት›› የሚባል ቤተ ክርስቲያንም ማቋቋም የተለመደ ነው፡፡ በእኛም ብሥራተ ገብርኤል ተብሎ ጽላት ተቀርጾ መከበር መዘከሩ ትውፊቱን የጠበቀ ነው፡፡ ብሥራቷ ብሥራታችን ነው!
--
#ደቅስዮስ፡- ተአምረ ማርያምን ካሰባሰቡ ሊቃውንት ዋነኛው ነው፡፡ በአገራችን ዝክርም መልክም ዚቅም አለው፡፡ ዓመታዊ መታሰቢያው ከዕለተ ብሥራት ይገጥማል፡፡ ታኅሣሥ 22 በየዓመቱ ይዘከራል፡፡

--
#የብሥራት_ምሥጢር፡- የእመቤታችን ብሥራት ምሥጢረ ሥጋዌ፣ ነገረ መንፈስ ቅዱስ፣ ምሥጢረ ሥላሴ በነገረ ድኅነት የሚነገርበት የምሥጢራት መገጣጠሚያ ነው፡፡ ‹‹ይኩነኒ ባለች ጊዜ አካላዊ ቃል ከሥጋዋ ሥጋ፣ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ሰው ሆነ››፡፡ እንዴት ሆኖ? አምላክ ሰው ሆነ የምንልበት ምሥጢረ ተዋሕዶ፣ ቃል ሥጋ ሆነ የሚነገርበት ምሥጢር! ብሥራት የሰው ልጅ የድኅነት መንገድ በጌታ ግዘፍ መንሣት በማኅፀን የተጀመረበት ነው! መዳናችን የጀመረ አምላክ በድንግል ማኅፀን ሲያድር ነው፡፡ ቁራኝነት ጠፋ! ብለው ይነሣሉ መተርጕማኑ፡፡ ደጋግመን የምንለው ነው! የሰውን መዳን ቀራንዮ ላይ ብቻ አንጠልጥሎ መረዳት የጌታን 33 ዓመት ከሦስት ወር ጉዞና ፅንሰት ዋጋ ማሳጣት ነው፡፡ ሥጋዌ የነገረ ድኅነት አካል ነው፡፡ መረዳት ሲያቅትህ ‹‹ስለተከፈለልን እንጂ ስለከፋዩ ማንነት መብሰልሰል አያስፈልግም!›› ብትል ከሠርክ፡፡ ክርስቶስን፣ ሰው የሆነውን አምላክ፣ ሥግው ቃልን ለማወቅ ከብሥራቱ ሂደት መጀመር ይመከራል፡፡ እንዲያ ሲሆን ክርስቶስን ከተራ ካሸር ከፍ አድርገህ ማየት ትጀምራለህ! ሰው መገሆኑ፣ ሰው በመሆን ውስጥ የተገለጠ ትሕትናው፣ ትምህርቱ፣ ስደቱ፣ ቤተ መቅደስ መግባቱ፣ ጾሙ፣ ቅደመ ቀራንዮ በዚህ ምድር ያከናወናቸው ተግባራት ሁሉ በመዳናችን ውስጥ ቦታ አላቸው፡፡ እናቱን እንዳንተዋት በብሥራቱም፣ በስደቱም፣ በስቅለቱም ‹‹ልጄ ልጄ›› እያለች ልባችንን

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Dec, 18:32


ማሜ ስለ አይሻ ሲጠየቅ He'll be like

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Dec, 18:04


የድንጋይ ዘመን ስልጣኔና እስልምና

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Dec, 16:19


ጅብሪላችን አርሹ ላይ ነው ።

https://vm.tiktok.com/ZMkSk4QCX/

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

28 Dec, 19:57


መኃልየ. 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
² እኔ ተኝቻለሁ፥ ልቤ ግን ነቅቶአል፤ የውዴ ቃል ነው፥ እርሱም ደጁን ይመታል፤ እኅቴ፥ ወዳጄ፥ ርግቤ፥ መደምደሚያዬ ሆይ፥ በራሴ ጠል፥ በቈንዳላዬም የሌሊት ነጠብጣብ ሞልቶበታልና ክፈችልኝ።
³ ቀሚሴን አወለቅሁ፤ እንዴት እለብሰዋለሁ? እግሬን ታጠብሁ፤ እንዴት አሳድፈዋለሁ?
⁴ ውዴ እጁን በቀዳዳ ሰደደ፥ አንጀቴም ስለ እርሱ ታወከ።
⁵ ለውዴ እከፍትለት ዘንድ ተነሣሁ፤ እጆቼ በደጅ መወርወሪያ ላይ ከርቤን አፈሰሱ፥ ጣቶቼ ፈሳሹን ከርቤ አንጠበጠቡ።
⁶ ለውዴ ከፈትሁለት፥ ውዴ ግን ፈቀቅ ብሎ አልፎ ነበር። ነፍሴ ከቃሉ የተነሣ ደነገጠች፤ ፈለግሁት፥ አላገኘሁትም፤ ጠራሁት፥ አልመለሰልኝም።
⁷ ከተማይቱን የሚዞሩት ጠባቂዎች አገኙኝ፤ መቱኝ፥ አቈሰሉኝም፤ ቅጥር ጠባቂዎችም የዓይነ ርግብ መሸፈኛዬን ወሰዱት።
⁸ እናንተ የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ሆይ፥ አምላችኋለሁ፤ ውዴን ያገኛችሁት እንደ ሆነ፥ እኔ ከፍቅር የተነሣ መታመሜን ንገሩት።
⁹ አንቺ በሴቶች ዘንድ የተዋብሽ ሆይ፥ ከሌላ ወዳጅ ይልቅ ውድሽ ማን ነው? ይህን የሚያህል አምለሽናልና ከሌላ ወዳጅ ይልቅ ውድሽ ማን ነው?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

27 Dec, 18:56


ለብርሃናዊ መልዓክ ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል እንኳን አደረሳችሀ ።


መልካም በዓል

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

27 Dec, 08:42


ይሄ ደግሞ ማሜ ለ 5 ቁጥርጥር ተሰርቶ ሂና የሚቀባው ጸጉሩ ነው ብለውናል ሙስሊም ሙስሊማት😂😂😂😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

26 Dec, 09:16


They might have horses and chariots but we will be great by the name of God YHWH

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

24 Dec, 17:41


መሐመድ (ቁትኸም) መጽሃፍ ቅዱስ ላይ አልተጠቀሰም የምትሉት ግን ክርስቲያኖች ምን ነክቷችሁ ነው ከዚህ በላይ ምን ማስረጃ ይምጣ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

24 Dec, 11:39


እንደዛትን አልቀረንም በቲክቶክ ዘልቀኔል

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

24 Dec, 11:17


https://vm.tiktok.com/ZMkrtdD9H/

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Dec, 20:05


https://vm.tiktok.com/ZMkryXH8x/

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Dec, 19:50


The last confession of Mohammed for his fellow Abdul's  😭😭😭

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Dec, 18:25


የሚገርኝን ቃል እዩ እስኪ

“መጻሕፍትን ካላመናችሁ ግን ቃሌን እንዴት ታምናላችሁ?”
— ዮሐንስ 5፥47

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Dec, 17:50


አላህ ባሪያ ሲወድ ምን እንደሚያደርግ እዩ ። በጅብሪ አማካኝነት ነው መውደዱ የሚገልፀው ። ጅብሪል ማለት መለይካ ብቻ ሳይሆን የአላህ ምላስና እሰሰትንፋስ ልብም ጭምር ነው ።

The Prophet (ﷺ) said, "When Allah loves a slave, calls out Jibril and says: 'I love so-and-so; so love him'. Then Jibril loves him. After that he (Jibril) announces to the inhabitants of heavens that Allah loves so- and-so; so love him; and the inhabitants of the heavens (the angels) also love him and then make people on earth love him".[Al- Bukhari and Muslim].

Another narration of Muslim is: Messenger of Allah, (ﷺ) said: "When Allah loves a slave, He calls Jibril (Gabriel) and says: 'I love so-and-so; so love him.' And then Jibril loves him. Then he (Jibril) announces in the heavens saying: Allah loves so-and-so; so love him; then the inhabitants of the heavens (the angels) also love him; and then people on earth love him. And when Allah hates a slave, He calls Jibril and says: 'I hate so- and-so, so hate him.' Then Jibril also hates him. He (Jibril) then announces amongst the inhabitants of heavens: 'Verily, Allah hates so- and-so, so you also hate him.' Thus they also start to hate him. Then he becomes the object of hatred on the earth also".[Muslim].


ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-
#አላህ_ባሪያን_በወደደ_ጊዜ_ጅብሪልን_ጥራና፡- ‘እኔም ወድጄዋለሁ፤ ስለዚህ ውደደው’ በል። አሏህ የወደዳቸውን ሰማያት፤ ስለዚህ ውደዱት፤ የሰማይም ነዋሪዎች (መላእክቶች) ወደዱት ከዚያም በምድር ላይ ያሉ ሰዎችን እንዲወዱት አድርጉ።” (ቡኻሪና ሙስሊም)።

ሌላው የሙስሊም ዘገባ፡- የአላህ መልእክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- “አላህ ባሪያን ሲወድ ጅብሪልን (ጂብሪልን) ጠርቶ፡- ‘እኔ እንዲህ እና ወድጄዋለሁ፤ ስለዚህ ውደደው’ ይላል። ከዚያም ጅብሪል ወደደው .አላህም ባሪያን ሲጠላ ጅብሪልን ጠርቶ፡- እኔ ጠላሁ እና ጠላው ይላል። ከዚያም ጂብሪል (ጂብሪል) ይጠላው። ስለዚህም እርሱን መጥላት ይጀምራሉ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Dec, 16:56


ላይቭ ነን ጥያቄ አንሱ እንማማር

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Dec, 10:07


إِنَّمَا جَزَٰٓؤُا۟ ٱلَّذِينَ يُحَارِبُونَ ٱللَّهَ وَرَسُولَهُۥ وَيَسْعَوْنَ فِى ٱلْأَرْضِ فَسَادًا أَن يُقَتَّلُوٓا۟ أَوْ يُصَلَّبُوٓا۟ أَوْ تُقَطَّعَ أَيْدِيهِمْ وَأَرْجُلُهُم مِّنْ خِلَٰفٍ أَوْ يُنفَوْا۟ مِنَ ٱلْأَرْضِ ۚ ذَٰلِكَ لَهُمْ خِزْىٌۭ فِى ٱلدُّنْيَا ۖ وَلَهُمْ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
የእነዚያ አላህንና መልክተኛውን የሚዋጉ በምድርም ላይ ለማጥፋት የሚተጉ ሰዎች ቅጣት መገደል ወይም መሰቀል ወይም #እጆቻቸውን እና #እግሮቻቸውን #በማፈራረቅ #መቆረጥ ወይም ከአገር መባረር ነው፡፡ ይህ በነሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት ነው፡፡ በመጨረሻይቱም ለእነርሱ ከባድ ቅጣት አላቸው፡፡

5:33

ሸሪዓ ማለት ይኼ ነው አወይ ጭካኔ🙆‍♂

እጅግ በጣም አዛኝ እጅግ በጣም ሩህሩህ የሆነው አምላክ ነው እጅ እና እግሩን በመፈራረቅ ቁረጥ የሚልህ !!

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Dec, 04:45


“ምንጭስ ከአንድ አፍ የሚጣፍጥንና የሚመርን ውኃ ያመነጫልን?”
— ያዕቆብ 3፥11

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

21 Dec, 19:04


መንፈሳዊት ሴት ክፍል 2

በደንብ ይደመጥ ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

21 Dec, 17:54


አሁን ነው ግቡ 😍

ግን እህቶች ብቻ


ይሄንን ተጭናችሁ ግቡ

https://t.me/lebam_set?videochat=d0c8ae865eff360ecb

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

21 Dec, 11:35


አንድ ሙስሊም ስታዩ በቃ ጅስሚያችሁ ይነሳሳላ😂

ኧረ ወገን እንተዛዘን እየቆጠብን እንጭመቅ 😒

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Dec, 19:22


💐💐💐 ይባቤ ኖሎት💐💐💐

እንኳን ለጌታችን ለመድኃኔዓለም የልደት በዓል እና ለሰንበት ትምህርት ቤታችን ወልድ ዋህድ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ ።

       ወልድ ዋህድ ሰንበት ትምህርት ቤታችን እነዚህ በዓላት ምክኒያት በማድረግ ታላቅ የዝማሬ መርሐ ግብር በታህሳስ 27 2017 ዓ.ም አዘጋጅቷል ። ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በርዕሰ አድባራት ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ተገኝታችሁ "እረኛችንን ከእረኞቹ ጋር እናመስግን " ብለን ጠርተናችኋል ።

            ወልድ ዋህድ ሰንበት ትምህርት ቤት

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

19 Dec, 20:25


53 year old -- 9 year old when he did "dingi dingi".
Aisha was 6 year old when married (Nikah)
Verify: 😀
https://sunnah.com/nasai:3255
https://sunnah.com/bukhari:5134

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

18 Dec, 09:22


ሦስት ነገሮች ለኦርቶዶክሳውያን የአደባባይ ወንድሞቻችን
--
የምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያንን ስንጠቅስ

የምንስማማቸው ነጥቦች አሉ፡፡ በዶክትሪን እንለያያለን፡፡ ሥራዎቻቸውን ስንጠቅስ ጸሐፍቱ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ እንደሆኑ ማመልከት ሥነ ምግባራዊ ተግባር ይመስለኛል፡፡ ‹‹ኦርቶዶክሳዊ›› ብሎ ሸፋፍኖ ማለፉ ያሳስታል፡፡ ሐሳቡንም ከገዛነው እያወቅን እንግዛው፡፡ የምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያንን ጸሐፍት እንደ ምሁራዊ መስፈሪያ ወስዶ ወዲህ ያሉትን ለማስተሐቀር መሞከርም ደስ አያሰኝም፡፡ (አንዳንዱማ አያያዙ ‹‹ወአነ አቀንዖሙ …››ን ያስጠቅሳል)
--
ግብፃውያንን ስንጠቅስ

የግብፃውያንን ትውፊትና ቀኖና በኢኦተቤክ ላይ የበላይ (‹‹ተራማጅ››ም እንጂ) የሆነ ማስመሰል፣ ትውፊቱን ለማነፃፀርና ለማበላለጥ መሞከር ደስም አይል፡፡ ትውፊትን ባሉበት ሆኖ መቀበል እንጂ ማነፃፀር ማበላለጥ አይገባም፡፡ እንደ እውነቱ የኢኦተቤክ ባህልና ትውፊት የቅድመ ኬልቄዶን ጉባኤ ላይ የፀናና እጅግ የሚደነቅ ኦርቶዶክሳዊ ሓዋርያዊ ገጽታ ያለው ነው፡፡ ለፍርድ ከመቀመጥ ይልቅ ልንኖረው ነው የሚገባ፡፡
--
ኢኦርቶዶክሳውያንን ለመሳብ ተብሎ የማርያም መንገድ

እዚህ አካባቢም ጥንቃቄ ቢኖር ጥሩ ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ በውጪ ያሉትን ለመሳብ እኛ ወጥተን እንጥራቸውም ይመስላል፡፡

በአማን ነጸረ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

17 Dec, 19:04


ምንም አትበሉ እምነታችሁ የሰፋው በሰይፍ እና በስነ-ሕይወታዊ መራባት ነው ። ከፈጣሪ ዘንድ ድንቅን አሳይታችሁ ወይም በእውነት ህይወታችሁ ማርኳቸው የተከተሏችሁ አንድስ እንኳን የለም ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

17 Dec, 16:42


Just don't don't do it
for every Muslim don't aegue on the crucifixion of our Lord and savior the Messiah Yehoshua Jesus Christ🥰🥰🥰

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

22 Nov, 19:04


አልወጣም ከቤቴ!

ክፍል 10

ፈዲላም እየሮጠች በመውጣት ለአባቷ ደውላ የተፈጠረውን ነገር ሁሉ ነገረችው መሀመድም በፍጥነት መኪናውን አስተስቶ ወደነ ፈዲላ ቤት ሄደ። ሳሙኤልም ቁጭ ብሎ ቀጥሎም ምን ሊፈጠር እንደሚችል ያስብ ነበር። ፈዲላም ልቧ እጅጉን ተሰብሮ እዛው በረንዳ ደረጃው ላይ ቁጭ ብላ ታለቅስ ነበር።

መሀመድም እንደደረሰ "ልጄ! .... " እያለ ወደ በረንዳአ በፍጥነት ደረሰ ፈዲላም መሀመድ ላይ ጥምጥም ብላ "አባ ሳሚ ጥሎኝ ሊሄድ ነው!" ብላ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች ።

መሀመድ፡- አታልቅሺ ልጄ ለምን ታለቅሻለሽ ሳሚ ጥሎሽ ወዴትም አይሄድም

ፈዲላም፡- አይ አባ ሊሄድ ነው ይህም ያንተ ምክንያት ነው አንተ ስለ ሀይማኖት ባታነሳበት ኖሮ እንዲህ ባላደረገ ነበር።" ብላ ጮኸችበት

መሀመድ፡- ተረጋጊ ልጄ ቆይ ሳሚን ላናግረው

አላትና ወደ ቤት ገባ ሳሎን ማንም የለም ነበርና መኝታ ቤት ይሆናል ብሎ ሲሄድ አገኘው።

መሀመድ፡- ሰላም ነው ሳሙኤል እንደምን አደርክ?

ሳሙኤል፡- ውይ አባ መጣህ እንዴ? እግዚአብሔር ይመስገን

መሀመድ፡- ጥሩ ሳሙኤል ከፈዲላ የምሰማው ነገር ምንድነው?

ሳሙኤል፡- አዎን አባ እኔና ፈዲላ ልንፋታ ነው!

መሀመድ፡- ለምን?

ሳሙኤል፡- ከእዚህ በላይ አምላኬን ላሳዝነው አልፈልግም

መሀመድ፡- ይህ ምን ማለት ነው?

ሳሙኤል፡- ይህ ማለት ከዛሬ ጀምሮ የንሰሀ ይወት ልጀምር ነው ማለት ነው

መሀመድ፡- ይህንማ እኔ ልሰጥህ ነበር ድክመትህ ነው እንጂ ማምለክ ያለብህን የአለማትን አምላክ ላሳውቅህ ነበር

ሳሙኤል፡- አየህ አባ አንዱም ይህ ነው ከፈዲላ ጋር እንድፋታ የሚያደርገኝ ነገር

መሀመድ፡- እሺ እሺ ተወው በቃ ልጅ ሳሙኤል! ከፈዲላ ጋር እርቅ አውርዱ

ሳሙኤል፡- መጀመሪያውንም አልተጣላንም አባ መፋታት ማለት መጣላት አይደለም

መሀመድ፡- እሺ አትፋቱ

ሳሙኤል፡- አልችልም!

መሀመድ፡- የፍቅር መስዋእት እስከዚህ ድረስ ነው በቃ?

ሳሙኤል፡- የፍቅርን መስዋእትማ በመስቀል ከተሰዋው በላይ ያሳየኝ የለም እኔም ስለሱ እሰዋ ዘንድ ነፍሴን እጠብቃለሁ

መሀመድ፡- አይ ልጅ ሳሙኤል ተረጋግተህ አስብበት በኋላ ሊከነክንህ ይችላል

ሳሙኤል፡- አስብቤታለሁ አሁን ሻንጣዬን ላዘጋጅ ነው ካላስቸገርኩህ ሄደህ ፈዲላን በወረቀቱ ላይ የፍቺን ፌርማ እንትፈርም አስማማት

መሀመድ፡- ኧረ ልጅ ሳሙኤል ተው! እንደ አባትነት ነው ምመክርህ ለትንሽ ነገር ብለህ ትዳርን የሚያህል ነገር አታፍርስ

ሳሙኤል፡- ለኔ ትንሹ ነገር የእዚህ አለም ህይወት ነው እኔ ለእዚህ አለም እንግዳ ነኝ እንግዳም በሰው ቤት አይቆይም ሌላ የሚሄድበት ቤት አለው በእንግዳነት ባለበት ቤት ሆኖ ሳለ ግን የሚጠብቀውን ቤቱን ከረሳው ከዛ ቤት ተባሯል

መሀመድ፡- ከምትለው አንዳችም አልገባኝም ግን እሺ ይሁን ፈዲላ ጋር ልሂድ

ሳሙኤልም ሻንጣ አዘጋጀና ቁምሳጥን ውስጥ ያሉትን ልብሶቹን ወደ ሻንጣው ይከት ጀመር። መሀመድም ወደ ፈዲላ ሄደ ቁጭ ብላ ትተክዝ ነበር

መሀመድ፡- ልጄ ተይ እንጂ

ፈዲላ፡- ሳሚ ጥሎኝ ሊሄድ ነው

መሀመድ፡- ይሂዳ በአለም ውስጥ ሳሙኤል ብቻ አይደለም ወንድ ያለው እራስሽን እሱ ላይ ጥገኛ አታድርጊ ልጄ አሁን ቀጥሎ ሊመጣ ላለው ነገር አስቢ

ፈዲላ፡- አባ ነግሬህ ነበር አይደል? ይህ የማን ጥፋት ነው?

መሀመድ፡- ተይ ልጄ ጥፋቱን በእኔ አታድርጊው ሳሙኤል ሊፋታሽ የፈለገው አምላኩን ማሳዘን ማቆም እንዳለበት አስቦ እንጂ እኔ ስለ ሀይማኖት ስላነሳሁበት አይደለም እሱንም ነግሮኛል

ፈዲላ፡- እሺ አሁን ምን ሊውጠኝ ነው?

መሀመድ፡- ምንም የሚያስፈራ ነገር የለም ነይ ተነሺ ልጄ ተረጋጊ ያለ ነገር ነው።

ፈዲላ፡- እሺ አባ

መሀመድ፡- እኛ ጋር ትቆያለሽ ወይንስ?

ፈዲላ፡- መፋታት ካለብን እሱ ሳይሆን እኔ ነኝ ከቤት መውጣት ያለብኝ ምክንያቱም ቤቱን እኔን ከማግባቱ በፊት በላቡ የሰራው ነው

መሀመድ፡- እንደሱ ካልሽም ጥሩ ልጄ እኛ ቤት እስከፈለግሽበት ቀን ድረስ መቆየት ትችያለሽ

አላትና ወደ ቤት ይዟት ገባ። ሳሙኤልም ልብሱን ከቶ ከጨረሰ በኋላ ወደ ሳሎን ሻንጣውን እየነዳ መጣ ፈዲላም ስታዬው በድጋሚ ፊቷ በእምባ ተመላ።

መሀመድ፡- ልጄ ቁጭ ብለህ ግን ብታስብበት አይሻልም?

ሳሙኤል፡- መናገር ያለብኝን ተናግሬያለው አባ ፈዲላ ከእኔ ጋር በመፋታቷ እንዲህ ስሜቷ ሊጎዳ አይገባም በእዚህ ፀባዩኣ ከእኔ የተሻለ ጥሩ ባል ታገኛለች........ ተይ ፈዲላ የምትወጂኝ ከሆነ የጥፋተኝነት ስሜት እንዲሰማኝ አታድርጊ ምክንያቴ ሰልችተኝ ወይም አስጠልተሽኝ እንዳልሆነ ደጋግሜ ነግሬሻለሁ ልቦናሽም ያውቀዋል!

መሀመድ፡- አዎ ልጄ እንዲህ ልትጎጂ አይገባም

ፈዲላ፡- እሺ ግን አንተ ሳትሆን እኔ ነኝ ከእዚህ ቤት መውጣት ያለብኝ ይህ ያንተ ቤት ነው

ሳሙኤል፡- ተይ ፈዲላ እኔ ሆቴል አርፋለሁ ችግር የለውም ይህን ቤት እንደ ስጦታ ቁጠሪው

ፈዲላ፡- አይሆንም ! ና አባ ልብስን በመክተት አግዘኝ

አለችና ወደ መኝታ ቤት ገባች አባቷም ተከትሏት ገባ። ሳሙኤልም በእዚህ ሁኔታዋ ሊከራከራት ስላልፈለገ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ። ልብሷንም ከአባቷ ጋር አዘገጃጅታ ከጨረሰች በኋላ ወደ ሳሎን ሻንጣውን እየነዳች መጣች።

ፈዲላም ልቧ እየተሰበረ "ለነበረን ጊዜ ሁሉ አመሰግናለሁ" አለችና እያለቀሰች ወደ ውጪ ወጣች። መሀመድም ሻንጣውን እየነዳ "በል ልጅ ሳሙኤል ሰላም ሁን ውሳኔህ ወደ መጥፎ ነገር እንደማይመራህ ተስፋ አደርጋለሁ"።

ሳሙኤልም እዛው ቁጭ እንዳለ ስለ ብዙ ነገር አሰበብ

ይቀጥላል.............

@nubeberhanuenmelales

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

22 Nov, 17:06


አንድም ያልተጨመረ ፣ ያልተቀነሰ ፣ ለማሜ የተሰጠው ያልተበረዘው ቁርዓን በሸሆች እይታ(AKA most respected scholars )

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

22 Nov, 10:33


https://youtu.be/76V8tKcGU1Q?si=krhi6P5-CnN25hLj

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

22 Nov, 10:28


ሰንበት ተማሪዎች የሰለሙበትን ቪድዮ አያችሁ 😡

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

21 Nov, 16:25


ጥያቄ ያላችሁ ለማስተናገድ ላይቭ ላይ ነን

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

21 Nov, 09:14


😍እንኳን አደረሳችሁ😍

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Nov, 17:28


አልወጣም ከቤቴ!

ክፍል 9

ሳሙኤልም መሀመድን ቤቱ ካደረሰው በኋላ ወደ ቤቱ ገባ መክሰሱንም በላና ሳይመሽበት ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደ ።

መንግስተ አብ የተባሉትም ካህን ቁጭ ብለው እየጠበቁት ነበር ሳሙኤልም እንደደረሰ

ሳሙኤል፡- እንደምን ዋሉ አባ

መንግስተ አብ፡- እግዚአብሔር ይመስገን እንደምን ዋልክ ልጄ ናቁጭ በል

ሳሙኤል፡- እሺ አመሰግናለሁ

አላቸውና ቁጭ አለ። ነገሩን ከየት መጀመር እንዳለበት እንኳ ግራ ገብቶት አይኑን ከግራ ወደ ቀኝ ላት ታች ያደርገው ጀመር። ካህኑም ውስጡ ያለውን ሀሳብ ተረድተው

መንግስተ አብ፡- ልጄ ያደረግኸውን ነገር ሁሉ ንገረኝ

ሳሙኤል፡- እሺ አባ ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መስርቻለሁ እና አሁን ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም የሚስቴም አባት ብዙ ጊዜ እየተገናኘኝ እኔን ለመቀየር ይሞክራል እና ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም በእዚህ በኩል ከእግዚአብሔር ጋር ህብረት እንዳለኝ አስባለሁ በዛ በኩል ደግሞ ትዳሬ እንዳይፈርስ እፈልጋለሁ ከአህዛብ ጋር እየኖርኩኝ እንዴት ከእግዚአብሔር ጋር መቀላቀል እችላለሁ?"

መንግስተ አብ፡- መልካም ልጄ ከጥፋትህ ስንጀምር መጀመሪያ ያጠፋኸው ጥፋት ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መመስረትህ ነው አንተ ብርሀን ሆነህ ሳለህ ከጭለማ ጋር ህብረት ማድረግህ ነው ግን አሁን ከሁለት አንድ ሆናችኋል አንተና ባለቤትህ ሁለት ሳትሆኑ አንድ ናችሁ አንድ የሆነን ነገር ማናጠል እንደ መምህርነቴም ህሊናዬም ቢሆን አይፈቅድም ልጄ ይህ የአንተ ውሳኔ ነው የሚሆነው ጥፋት ሰርተሀል ያን ጥፋት ግን ማሻሻል ያለብህ አንተው ነህ ወይ ክርስቶስን ወይ ባለቤትህን ምረጥ ስለ አለም ነፍሱን የሚሰጥ ያጠፋታል ልጄ ግን ነፍሱን ስለክርስቶስ የሚያጠፋ ፈፅሞ ያድናታል።

ሳሙኤል፡- እሺ አባ አመሰግናለሁ ጥሩ ምክር መክረውኛል እግዚአብሔር ያክብርልኝ በእውነት እራሴን እንድመረምር አድርገውኛል

መንግስተ አብ፡- መልካም የእኔ ልጅ ተባረክልኝ ያልኩህ ነገር ግን በደንብ ገብቶሀል አይደል?

ሳሙኤል፡- አዎ አባ አመሰግናለሁ

መንግስተ አብ፡- እሺ ልጄ በማንኛውም ሰአት እዚሁ ቤተ ክርስቲያን ልታገኘኝ ትችላለህ

ሳሙኤል፡- እሺ ሰላም አምሹ አባ መሄዴ ነው

መንግስተ አብ፡- እሺ ልጄ ሰላም ሁንልኝ

ሳሙኤልም አናግሯቸው ወደ ቤቱ እየተመለሰ ብዙ ነገር አሰበ

"አሁን ግራ ተጋብተሐል ሳሙኤል በመጀመሪያም ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መመስረትህ ትክክል ባይሆንም ግን ስለ ክርስቶስ መመስከርህ ትልቅ የፅድቅ ስራ ሆኖልሀል።

ነገር ግን እስከመቼ ነው በእዚህ ሁኔታ የምትቀጥለው? ወደ ውሳኔ መቅረብ አለብህ ወይ ፈዲላን ወይ አምላክህን ምረጥ!" አለና ወደ ቤቱ ገባ መሽቶም ስለነበር ፈዲላን ጥሏት እራቱን በልቶ እንቅልፉን ተኛ። ብዙም ሳትቆይ ወደ ቤት መጣች ግን ሳሙኤል እንቅልፍ ወስዶት ነበር።

ሳትቀሰቅሰው ቀስ ብላ ወደ አልጋው ወጣችና አጠገቡ ተኛች።

አምስተኛ ቀን

ሳሙኤልም ከእንቅልፉ ተነሳ ሀሳቡ ወደ ስራ ሳይሆን ወደ ቤተ ክርስቲያን መሄድ ነበር። ልብሱንም ለባብሶ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደ ከእግዚአብሔርም ጋር በጣም ብዙ ነገር ተነጋገረ በመጨረሻም ፈዲላን ለመፍታትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመኖር ወስኖ ወደ ቤቱ ተመለሰ።

ፈዲላም ጣፋጭ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው አብረው በሰላምም በሉ እንደጨረሱም ፈዲላን ስለ አንድ ነገር ሊያነጋግራት እንደሚፈልግ ነገራት ለውይይቱ እስክትዘጋጅ ቢሮው ቁጭ ብሎ ጠበቃት።

እሷም "ምን ሊለኝ ይሆን በሚል ሀሳብ" በፍርሀት በሩን አንኳኩታ ጠራችውና ሶፋ ላይ ቆጭ ብላ ጠበቀችው እሱም ወደ ሳሎን ተመልሶ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ።

እሷም ወዲያው "እሺ ሳሚ ስለምን ጉዳይ ልትወያየኝ ነበር የፈለከው?"

ሳሙኤል፡- እንደምታውቂው ሁለታችንም የተለያየ ሀይማኖት ተከታዮች ነን

ፈዲላ፡- አዎን

ሳሙኤል፡- ስንጋባም ይህ ነገር በህይወታችን ላይ የሚፈጥረው ችግር አይኖርም ብለን ነበር

ፈዲላ፡- አዎን ነበር ብቻ ሳይሆን እስካሁን የፈጠረው ችግር የለም አይኖርምም አይደል?

ሳሙኤል፡- ብዙ የፈጠረው ችግር አለ

ፈዲላ፡- ምን?

ሳሙኤል፡- አዎን! እየውልሽ ነገሮችን እያበዛው ግራ አላጋባሽ ፍቺ እፈልጋለሁ ፈዲላ

ፈዲላ፡- ምን ማለት ነው?

ሳሙኤል፡- እንድንፋታ እፈልጋለሁ ፈዲላ ከእዚህ በላይ ፈጣሪዬን ማስቀየም አልፈልግም!

ፈዲላ፡- ቆይ ከእኔ ምን አጥተህ ነው ?

ሳሙኤል፡- እንደ ሚስትነት ያልሰጠሽኝ ነገር የለም እርሱን አውቃለሁ ግን እሱ አይደለም ችግሩ

ፈዲላ፡- ታዲያ ምንድነው ችግሩ

ሳሙኤል፡- ይህንን አባትሽን ለምን አትጠይቂውም? ከእኔ በላይ ያስረዳሻል!

ፈዲላ፡- ሳሚ የእኔና አንተ ነገር በእዚህ መጠናቀቅ ነበረበት?

ሳሙኤል፡- ፈዲላ እባክሽን ተረጋጊ እና ማለት የፈለኩትን ተረጂኝ?

ፈዲላ፡- ከእዚህ በላይ እንዴት ልረዳ? ልፋታ አልከኝ! ቆይ እኔ ያንተ ሚስት ለመሆን የሚጎድለኝ ነገር ምንድነው?

ሳሙኤል፡- እባክሽ ለመረጋጋት ሞክሪ እኔ ለሚስትነት አነስሽ አላልኩም!

ፈዲላ፡- እሺ ተረጋጋሁ! በል አስረዳኛ? እኔ ለሚስትነት ካላነስኩ ከኔ ጋር ለመፋታት ያነሳሳህ ምክንያት ምንድነው??

ሳሙኤል፡- ሁለታችንም የተለያየ ሀይማኖት ውስጥ ሆነን አብረን መቆየት አንችልም! ካንቺ ጋር መሆኔ ክርስቶስን እያሳዘንኩት እንደሆነ ስለተሰማኝ አሁን አዲስ የንሰሐ ህይወት እፈልጋለሁ

ፈዲላ፡- አንተም እኔም በሀይማኖታችን መኖር እንችላለን

ሳሙኤል፡- ይህ ይሁን ብዬ አብሬሽ መኖር ጀምሬ ነበር ግን አባትሽ አንቺ እንደምታስቢው አያስብም ሁሌም ሊለውጠኝ ይሞክራል..... አይሆንም! አልክድም ክርስቶስን አልወጣም ከቤቴ! ይህንን ማሳየት ያለብኝ በከፊሉ እርሱን ባለመካድ ብቻ ሳይሆን ስጋዬንም ለሱ በማስገዛት ነው ስለዚህ ይህንን ለማድረግ የግድ መፋታት ይኖርብናል!

ፈዲላ፡- ተው ሳሚ አትጨክንብኝ በኋላ ይቆጭሀል

ሳሙኤል፡- አሁን የምወጣው ከአለማዊ ቤቴ ነው ፈዲላ ግን ከዘላለማዊ ቤቴ መቼም አልወጣም!

አላትና ወደ መኝታ ቤት ሄደ እሷም ሶፋው ላይ ቁጭ እንዳለች ስቅስቅ ብላ ማልቀስ ጀመረች። እየሮጠችም ወደ መኝታ ቤት ገብታ "ከአንተ ጋር እንድሆን የሚያስደርገኝ ነገር ኢሳን ማምለክ ከሆነ አመልከዋለሁ ሳሚ ጥለኸኝ አትሂድ!"

ሳሙኤልም ሁኔታዋ በጣም አሳዘነው ልቡም ደማ "አይ! ፈዲላ ተይ እባክሽ ለእኔ ብለሽ ሀይማኖትሽን መቀየር የለብሽም እንዲህም እንድታደርጊ እኔ አልፈቅድልሽም ኢየሱስን ምታመልኪው ከእኔ ጋር ለመሆን ሳይሆን እውን አምላክ ነው ብለሽና ህይወት እንደሚሰጥሽ በማመን ነው።"

ይቀጥላል........

@nubeberhanutemelalesu

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Nov, 17:25


ሚካኤል ሚካኤል ስምህን ስጠራ
ይወገዳል ሸክሜ ይርቃል መከራ

አሁንም "ሚካኤል" ወዳጄ እና ቅርቤ
ፈዋሼ ፣ ታጋሼ ፣ቅርቧ ነህ ለልቤ

"ሚካኤል" "ሚካኤል" "ሚካኤል" ነህ ስንቄ
መንገዴን ጠራጊ ለድካሜ ትጥቄ

ሚካኤል ምርኩዜ የኃዘኔ መርሻ
ክፉን ቀን ማለፊያ ጭንቄን ማስታገሻ

ሚካኤል ሚካኤል ስምህን ስጠራ
ቀለል ይላል ሃዘን ይርቃል መከራ


እንኳን አደረሳችሁ ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Nov, 17:16


አልወጣም ከቤቴ ይለቀቅ ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Nov, 16:35


ቅዱስ ቅዱስ አትባባሉብን 😡

በደንብ ይደመጥ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Nov, 16:12


ስለ ቅዱስ ሚካኤልስ ብንነጋገር ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Nov, 15:44


የምትጠይቁ መጠየቅ ትችላላችሁ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Nov, 15:44


ላይቩ ክፍት ነው ያ ጀምዓ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Nov, 07:54


ሙስሊሞች ወዴት ናችሁ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

19 Nov, 04:16


አልወጣም ከቤቴ!

ክፍል 8

መሀመድ፡- እሺ ሳሙኤል አፅናኙ ማን ነው ከአንተ መልስ እንጀምር

ሳሙኤል፡- እሺ መፅሀፍ ቅዱሳችን እንደሚነግረን ከክርስቶስ በኋላ ይመጣል የተባለው አፅናኝ መንፈስ ቅዱስ ነው። አንተ ማን ነው ትላለህ?

መሀመድ፡- እንደ እውነቱ መንፈስ ቅዱስስ አይደለም ይህ ይላካል የተባለው ነብያችን መሀመድ ሰ . ወ. ሰ ነው

ሳሙኤልም ፈገግ አለ አስከቶም

ሳሙኤል፡- እሺ ለእዚህ ማስረጃህ ምንድነው?

መሀመድ፡- ምክንያቱም መንፈስ ቅዱስ በመፅሀፋችሁ ኢሳ ሲጠመቅ ነበር በእርግብ አምሳል የወረደው እና አንተ እንዳልከው ከወሰድን መንፈስ ቅዱስ ሁለት ጊዜ ነው የወረደው ያስብለናል

ሳሙኤል፡- አይ አይደለም እዚህ ጋር ተሳስተሀል መንፈስ ቅዱስ ክርስቶስ በተጠመቀ ጊዜ ለክርስቶስ ብቻ ነው የወረደለት እሱም ላይ ብቻ ነው ያረፈው ክርስቶስ ሳይወሰድ በፊት መንፈስ ቅዱስ በሰዎች ዘንድ አልነበረም።

መሀመድ፡- ለእዚህ ማስረጃህ ምንድነው?

ሳሙኤል፡- የማመጣልህ መረጃ ከዮሀንስ ወንጌል ላይ ሲሆን

ዮሐንስ 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝³⁸ በእኔ የሚያምን መጽሐፍ እንዳለ፥ የሕይወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈልቃል ብሎ ጮኸ።
³⁹ ይህን ግን በእርሱ የሚያምኑ ሊቀበሉት ስላላቸው ስለ መንፈስ ተናገረ፤ ኢየሱስ ገና ስላልከበረ መንፈስ ገና አልወረደም ነበርና።❞

እዚህ ጋር እንደምንመለከተው ክርስቶስ ኢየሱስ በእሱ ለሚያምኑት ደቀ መዛሙርቱ ስለ ሚያጠምቃቸው መንፈስ ቅዱስ እየተነበየ ነው ይህም የሚያሳየን ክርስቶስ ኢየሱስ በምድር በሚመላለስበት ሰአት መንፈስ ቅዱስ በሰዎች ዘንድ እንደሌለ ነው።

መሀመድ፡- እሺ ክርስቶስ በመንፈስ ቅዱስ ያጠምቃል ነው ያልከው የሱንም መረጃ እግረ መንገድህን?

ሳሙኤል፡- መልካም ከአንድም ሁለት አመጣልሀለው።

❝እኔም አላውቀውም ነበር፥ ዳሩ ግን በውኃ አጠምቅ ዘንድ የላከኝ እርሱ፦ መንፈስ ሲወርድበትና ሲኖርበት የምታየው፥ በመንፈስ ቅዱስ የሚያጠምቅ እርሱ ነው አለኝ።❞
  —ዮሐንስ 1: 33

እዚህ ጋር የመጥምቁ ዮሀንስን ምስክረት እንመለከታለን ክርስቶስ ኢየሱስም እራሱ ቃል በቃል የተናገረበትን ቦታ ላምጣልህ

ሐዋርያት 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝⁴ ከእነርሱም ጋር አብሮ ሳለ ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡ አዘዛቸው፥ ነገር ግን፦ ከእኔ የሰማችሁትን አብ የሰጠውን የተስፋ ቃል ጠብቁ፤
⁵ ዮሐንስ በውኃ አጥምቆ ነበርና፥ እናንተ ግን ከጥቂት ቀን በኃላ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ አለ።❞

መሀመድ፡- መልካም ልጅ ሳሙኤል ያ መንፈስ አሁን የታል አሁን እንዴት ነው የሚያፅናናው?

ሳሙኤል፡- ችግር የለውም ስለሱም እንደርሳለን ግን አሁን ውይይት እንደመሆኑ መጠን እኔም እንድጠይቅ ይፈቀድልኝ

መሀመድ፡- እሺ ችግር የለውም

ሳሙኤል፡- መሀመድ ነው ስለማለትህ መረጃ አምጣልኝ

መሀመድ፡- ከእኔ በኋላ የሚመጣው እያለ ሲናገር የነበረው ስለ መሀመድ ነው ፍፃሜውን እንግዲህ የመፅሀፉ ሰዎች እንደፈለጉ በርዘውታል

ሳሙኤል፡- በርዘውታል? እሺ መልካም ፍፃሜውን ካልተበረዘው መፅሀፍ ታመጣልኛለህ ማለት ነውፍ

መሀመድ፡- ቁርአንና ሀዲሳት ማስረጃ ይሆናሉ ነብያችን ኢሳ አፅናኙ ሲል የነበረው ስለ መሀመድ ነው!

ሳሙኤል፡- እሺ እንደዛ ከሆነ ጌታ ኢየሱስ የተናገረለትን አፅናኝና የመሀመድን ማንነት እያመሳሰልን አፅናኙ እርሱ ነው አይደለም የሚለውን እንወስናለን አይሻልም?

መሀመድ፡- እሺ ጥሩ

ሳሙኤል፡- እሺ ክርስቶስ ስለ አፅናኙ የተናገረበትን ቃል እንየው የመጀመሪያው መስፈርት

ዮሐንስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝¹⁵-¹⁶ ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤
¹⁷ እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።❞

አንደኛው አፅናኙ አለም የማያየው መንፈስ እንደሆነ ይናገራል ይህንን መስፈርት መሀመድ ያሟላል ወይ? መሀመድ መንፈስ ነው? በሰዎች ውስጥ ይኖራል?

መሀመድ፡-.....................

ሳሙኤል፡- አያሟላም ምክንያቱም መሀመድ ሰው እንጂ መንፈስ አይደለም ሰውም በሰው ውስጥ ሊኖር አይችልም!

መሀመድ፡- መንፈስን መፅሀፍ ቅዱስ በአንድ መንገድ ብቻ አልገለፀውም በአንዳንድ ቦታላይ ነብያትንም መንፈስ ብሏል

❝ወዳጆች ሆይ፥ መንፈስን ሁሉ አትመኑ፥ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ፤ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና።❞
  —1ኛ ዮሐንስ 4: 1

ሳሙኤል፡- ይህ ደግሞ ሀሰተኛ ነብያቶች ተገለጠልን ብለው ከሚያመጡት ተረት ተረትና የውሸት መንፈስ እንድንርቅ የሚሰጥ ማድጠንቀቂያ እንጂ ከምናወራው ነገር ጋር ምንም አይገናኝም

ነብያቶች በእግዚአብሔር መንፈስ ተመልተው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራሉ ይፅፋሉ ሀሰተኛ ነበያቶች ደግሞ በውሸት መንፈስ እግዚአብሔር ተናገረኝ እያሉ ሰውን ያስታሉ ይህ ነው ሌላ አዲስ ነገር የለውም።

❝ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ።❞
  —2ኛ ጴጥሮስ 1: 21

መሀመድ፡- እሺ በሁለተኛው መስፈርት እንቀጥል

ሳሙኤል፡- እሺ የአንደኛው መስፈርት ውድቅ መሆኑ ይህ ቃል ለመሀመድ እንዳልሆነ ከሆኑት ማስረጃዎች እንደ አንዱ ይወሰድልኝ በተጨማሪም ይህ አፅናኝ የተባለው መንፈስ ቅዱስ መሆኑን ከነ ማስረጃ ማቅረብ እችላለሁ

አለም አያየውም፡- ❝በሁሉም መንፈስ ቅዱስ
#ሞላባቸው፥ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር።❞
  —ሐዋርያት 2: 4

በሰዎች ውስጥ ይገባል እንጂ አንዳችም ሰው አያየውም!

በሰው ውስጥ ይኖራል፡- ❝በዚያን ጊዜ እጃቸውን ጫኑባቸው መንፈስ ቅዱስንም ተቀበሉ።❞
  —ሐዋርያት 8: 17

መሀመድ፡- ሁለተኛው መስፈርት?

ሳሙኤል፡- እሺ ወደ ሁለተኛው መስፈርት እንሄዳለን

❝አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።❞
  —ዮሐንስ 14: 26

እዚህ ጋር የሚላከው አፅናኝ ክርስቶስ ስለሰበከው ነገር እንደሚያሳስብ ነው መሀመድ ክርስቶስ ስለተናገረው ነገር ያሳሰበው ነገር አለ?

መሀመድ፡- ................

ሳሙኤል፡- አሁንም መልስ የለም? በእዚሁ ውይይታችንን እናብቃ መንፈስ ቅዱስ ነው ብለን እንደምድመው?

መሀመድ፡- ልጅ ሳሙኤል መሀመድ መስፈርቱን አላሟላም ማለት የግድ መንፈስ ቅዱስ ነው ማለት አይደለም ምክንያቱም መንፈስ ቅዱስ ስለመሆኑ የፍፃሜውን መረጃ አላመጣህም

ሳሙኤል፡- ምንም ችግር የለው የሱንም ማስረጃ ላመጣልህ እችላለሁ

ሐዋርያት 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝¹ በዓለ ኀምሳ የተባለውም ቀን በደረሰ ጊዜ፥ ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው አብረው ሳሉ፥
² ድንገት እንደሚነጥቅ ዓውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምፅ መጣ፥ ተቀምጠው የነበሩበትንም ቤት ሁሉ ሞላው።
³ እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው፤ በያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው።
⁴ በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር።❞

ይህ መንፈስ ቅዱስ ከክርስቶስ በኋላ የወረደበት ቦታ ነው። ይኸው ማስረጃው

መሀመድ፡- ለዛሬ ውይይታችን ይብቃን መሰለኝ

ሳሙኤል፡- ጥያቄው ተመለሰልህ

መሀመድ፡- ብዙ ያልተመለሱልኝ ነገሮች ቢኖሩም ሙከራህ ጥሩ ነው

ሳሙኤልም ፈገግ አለ ይሄንን ጥያቄ የጠየቀው አዎ የሚል

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

18 Nov, 17:18


አልወጣም ከቤቴ ይለቀቅ ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

18 Nov, 16:48


አቡነ 😍😍

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

18 Nov, 10:02


ወገን ገና ጉድ ትሰማላችችሁ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 19:07


አልወጣም ከቤቴ ይለቀቅ ወይ

ስንቶቻችሁ እየተከታተላችሁት ነው ግን ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 18:32


ክርስቲያን የሙስሊም ስጋ አይበላም

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 18:13


ዛሬ አዳሜ አምላጦችኋል አብርሽ እየፈሰረ ነው 😎

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 17:59


✥ . ✥ . ይመስገን "ፈጣሪ" . ✥ . ✥
. ¯\_(ツ)_/¯
. [)(]
. _| \_

ዛሬ ከአንዲት ትዝብት ጋር ነው ብቅ ያልኩት። መቼም አዲስ ነገር ከመናገርና ከመስማት በቀር ሌላ ጉዳይ እንደሌላቸው የአቴና ነዋሪዎች " ምንተ ይፈቅድ ዝዘራዔ ነቢብ … ይህ ለፍላፊ ምን ሊናገር ይወዳል? " እንደማትሉኝ ተስፋ አለኝ! 【ሐዋ ፲፯፥፲፰】 እነርሱስ ‘የማይታወቅ አምላክ’ ተከታዮች ናቸው፤ እኛ ግን በከበረ ሥልጣን በተለየ ስም የምናውቀውና የምናመልከው ታላቅ ፈጣሪ የከበረ አምላክ "ሥሉስ ቅዱስ" ያለን ነን።

በሰዎች ዘንድ አንገት ከሚያስደፉን ፣ "በማንነታችን" እንዳንኮራ ከሚያሸማቅቁን ተግባራት መኻል ፦
🍂 ስመ እግዚአብሔርን በክብርና በልዩነት ደፍሮ ለመጥራት መጨነቅ፣
🍂 ከመቅደሱ ደጃፍ ቆመን አልያም በአንጻረ ቤተክርስቲያን ስናልፍ ፣ ማዕድ ፊት ስንቀርብ ፣ ስንደነግጥ … ለማማተብ መሳቀቅ
🍂 በአንገታችን ያሠርነውን ማዕተብ መደበቅ አልያም ማውለቅ…

ዛሬ (ጥቅምት ፫) ቤተክርስቲያን ጽንሰቱን የምታከብርለት አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በረከቱ ይደርብንና በመጽሐፈ ምሥጢር ይህን " ሥርወ መሪረ ዘኀደገ ለነ ክርስቶስ ☞ ክርስቶስ የተወልን መራራ ሥር" ይለዋል።

"ኀደገ ለነ ሥርወ መሪረ ኢየሱስ ክርስቶስ፤ ምንት ውእቱ ሥርው መሪር ዘእንበለ ጽዋዔ ስሙ ቅዱስ ወዑታቤ መስቀሉ በኀበ ሰይጣን እምዝክረ ስሙ ይርዕድ ወእምዑታቤ መስቀሉ ይነፍጽ [ዝ ውእቱ መሪር ብሂል]"

"ኢየሱስ ክርስቶስ የሚመር ሥርን ተወልን፤ ቅዱስ ስሙን ከመጥራት በሰይጣን ላይ በመስቀል ከማማተብ ሌላ የሚመር ሥር ምንድር ነው። ከስሙ መጠራት የተነሣ ይንቀጠቀጣል በመስቀሉ ከማማተብም የተነሣ ይሸሻልና [መሪር ማለት ይህ ነው! ]" 【መጽሐፈ ምሥጢር ፳፪፥፱】

ታድያ ለሰይጣን የሚመረው "ጽዋዔ ስሙ ቅዱስ ወዑታቤ መስቀሉ ☞ ቅዱስ ስሙን መጥራትና በቅዱስ መስቀሉ ማማተብ" ለእኛም እንዴት መረረን? የዛሬው መነሻዬ የስሙ ጉዳይ ብቻ ነው (ሌላው ሌላ ጊዜ እናሰንብተው) ፤

አምላክ / ፈጣሪ ማነው? የእኛ አምላካችን ፣ ፈጣሪያች ፣ ጌታችን የከበረ ስም የለውም ይሆን? ስሙን መጥራትስ ለምን እያሳፈረን መጣ?

ለእኔ አስማተ መለኮትን (የመለኮትን ስሞች) እንዳንጠራ የቃናዎቹ ቱርክ ፊልም ተርጓሚዎች ያለማመዱን ከፖለቲከኞች (በተለይም "ከአበልጻጊዎቻችን") ና ከ "ሁሉን እናስደስታለን" ባዮች የወረስነው ክብር የማንሰጥበት ስሁት መንገድ መስሎ ታይቶኛል።

☆ ፈጣሪ/ አምላክ / ጌታ ይመስገን ፣
☆ ፈጣሪ/ አምላክ / ጌታ ኢትዮጵያን ይባርክ ፣
☆ እንደ ፈጣሪ / እንደ አምላክ / እንደ ጌታ ፈቃድ ፣
☆ አምልኮተ ፈጣሪ / ፈሪሃ አምላክ … የሚሉቱ መገለጫዎቻችንን በመደበቅ ፣ ስለሌሎች በመጨነቅ ፣ አብሮነትን በማድነቅ ፣ ለምስክርነት በመሳቀቅ ዋጋ እያሳጡን ያሉ አካኼዶች መሆናቸውን አጢነነው ይሆን? እንጃ!

« ምንችግር አለው? አታካብዱ…¡ » ለምትሉ ፤ ሳትቸገሩ ከብዳችሁ እንድትኖሩ ሳታፍሩ የከበረ ስሙን ጥሩ!

"ስምህ ይቀደስ" 【ማቴ. ፮፥ ፲】የምንለው! የአምላካችን እናቱ ለትውልደ ትውልድ የሆነ ምሕረቱን ስትመሰክር "ስሙም ቅዱስ ነው! " 【ሉቃ. ፩፥፵፱】ያለችው … የወል ስም ሳይሆን "ወላዲ ተወላዲ ሠራፂ" በሚባልበት ግብር የሚታወቅ አባት (አብ) ልጅ (ወልድ) እና መንፈስ ቅዱስ የሚባል የተለየ ስም አምላካችን ስላለው ነው።

☞አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ፣ እግዚአብሔር ፣ ሥሉስ ቅዱስ!

“ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ፥ በጉባኤም መካከል አመሰግንሃለሁ።” 【መዝ. ፳፪፥፳፪】

በጉባኤ መኃል ያልጠራነውን ስም ቢያንስ በተናጥል ስንገናኝ ፣ በግል የስልክ ጥሪዎችቻችንና በውሥጥ የጽሑፍ መልእክት እስክንሸማቀቅበት አልያም በቸልታና በልምድ ስንተወው መታየታችን ያሳዝናል።

የሚያሳፍረው ስሙን አለመጥራት እንጂ ለመክበር የከበረ ስሙን መጥራትስ አልነበረም!

"ስሙን አግኑት በምግባር በሃይማኖት ጸንታችሁ ለጌትነቱም ተገዙ … አሁንም በፍጹም ልቡናችሁ በፍጹም አንደበታችሁ እግዚአብሔርን አመስግኑት ስሙንም ሁልጊዜ አመስግኑት"【ሲራ። ፴፱፥፲፭/፴፭】

ስለዚህ የተዋህዶ ልጆች ሁል ጊዜ ስሙን እንዲህ እያልን ማመስገን ይገባናል ፦

"ይክበር ይመስገን ሥሉስ ቅዱስ፣ እግዚአብሔር ይመስገን ፣ ክብር ምስጋና ለቅድስት ሥላሴ ፣ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ የተመሰገነ ይሁን! "

እናስተውል የጣኦታትና የአጋንንትን ስም መጥራት እንደሚያረክሰው ሁሉ የአምላክን ስም መጥራትም ይቀድሳል።

"ዳግመኛም የአማልክትን የጣዖታትን ስም በአፋቸው አይጥሩ ፣ ፡ሰይጣንንና መላእክቱንም አይጥሯቸው ፣ ስሙንም በጠሩ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ከእነርሱ ይለያልና ፣ በእርሱ ፈንታም መንፈስ ርኩስ በላያቸው ያድራል ።"
【መጽሐፈ ዲድስቅልያ ፳፯፥፬】

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 17:41


የእስላም ስጋ አማትቦ መብላት ይገባልን

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 17:19


ርግቧ እናቴ 🥰
ስደተኛዋ ሙሽራ 🥺
ንፅህይቷ እመቤት
ከርታታዋ ኮከብ
የውሃ ማሰሮዋ

.... 🥰🥰🥰

ሰላማዊውን ልጅሽን ተጠምተነዋል ። ጠጥተነው ተመግበነው ከረሐበ ሰላም እንፈወስ ዘንድ ይዘሽልን ነይ ።

አዛኟ እባክሽ ሰላምቻንን ክርሰሰቶስን ይዘሸቸልን ነይ 🥰🥺🥺
“አንቺ ሱላማጢስ ሆይ፥ ተመለሽ፥ ተመለሽ፤ እናይሽ ዘንድ ተመለሽ፥ ተመለሽ። በሱላማጢስ ምን ታያላችሁ? እርስዋ እንደ መሃናይም ዘፈን ናት።”
— መኃልየ. 7፥1

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 15:01


“አንቺ ሱላማጢስ ሆይ፥ ተመለሽ፥ ተመለሽ፤ እናይሽ ዘንድ ተመለሽ፥ ተመለሽ። በሱላማጢስ ምን ታያላችሁ? እርስዋ እንደ መሃናይም ዘፈን ናት።”
  — መኃልየ. 7፥1

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 10:36


አልወጣም ከቤቴ!

ክፍል 4

ሳሙኤል፡- እሺ አሁን ውይይታችንን እንጀምር ስለምንድን ማወቅ ትፈልጋለህ?

መሀመድ፡- መልካም እንግዲህ ስለ ነብያችን ኢሳ የአላህ ሰላም ይውረድበትና ስለእሱ ነው መነጋገር ያለብን

ሳሙኤል፡- ኢሳ እንግዲህ ቁርአን ውስጥ የምናገኘው የአላህ መልእክተኛ ነው ስለ እርሱ እንድንወያይ ነው የምትፈልገው?

መሀመድ፡- አዎን ልጄ

ሳሙኤል፡- እሺ ግን ስለ ኢሳ የምንወያይ ከሆነ መፅሀፍ ቅዱሱን ለምን አምጣ እንዳልከኝ አልገባኝም

መሀመድ፡- ምክንያቱም ኢሳን መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ ስለምናገኘው ነው!

ሳሙኤልም በመገረም፡- ኢሳን መፅሀፍ ቅዱሱስጥ የት አገኘኸው?

መሀመድ፡- አንተ ኢየሱስ ብለህ የምታመልከው ነብያችን ኢሳን ነው።

ሳሙኤል፡- ኢየሱስ ክርስቶስ ዘላለማዊ አምላክ እንደሆነ እኔ ብቻ ሳይሆን ማምነው አለም ሁሉ ሊያውቀው የሚገባ እውነታ ነው! ግን አንተ ኢሳንና ኢየሱስን አንድ ልታደርጋቸው እየሞከርክ ነው እንዴት

መሀመድ፡- ከውልደት እስከሞት የሰሩትን ስራ መመልከት እንችላለን ኢሳና ኢየሱስ አንድ ናቸው አታለያያቸው

ሳሙኤል፡- ከውልደት እስከሞት?? እሺ እንዳልከው ከውልደት እንጀምር ኢየሱስ የት ተወለደ? ኢሳስ የት ተወለደ? ስለ አንድነታቸውና ስለልዩነታቸው በእዚህ ወሳኝ ጥያቄ መመለስ እንችላለን።

መሀመድም ጥያቄው አስደነገጠው ቀዝቀዝ ብሎ እንዲህም አለ "እሺ ግን ውልደት ብቻ ሳይሆን በስራቸውም የምንወያይ ይሆናል ኢሳ የተወለደው ዛፍ ስር ነው"

ሳሙኤል፡- አየህ ለእዚህ ነው አይገናኙም የምልህ ኢየሱስ ደግሞ የተወለደው በበረት ነው ውልደታቸው እንኳ አይገናኝም ግን አንተ ልታጣምራቸው እየሞከርክ ነው ይህ ደግሞ አይሆንም!

መሀመድ፡- እሺ ግራ ቀኝ ከምንል ስለ ቁርአኑ እንተወውና ኢየሱስ አምላክ እንደሆነና "እኔ አምላክ ነኝ አምልኩኝ" ያለበትን ቦታ ከመፅሀፍ ቅዱስህ አምጣልኝ

ሳሙኤል፡- በመጀመሪያ ጥያቄውን አስተካክል አንድ አካል አምላክ ነኝ አምልኩኝ ስላለ ብቻ አይመለክም ምክንያቱም እንደዛ ከሆነ እኛ እስካሁን ሳጥናኤልን እያመለክነው በነበረ ግን አምላክን አምላክ የሚያሰኘው አምላክ የሚያደርገውን ነገር ብቻ ሲያደርግ ነው።

መሀመድ፡- እሺ መልካም መልሱን ስጠኝ አምላክነቱን የሚገልፅ ጥቅስ?

ሳሙኤል፡- እንደ መነሻ ዮሀ 10፥30 ላይ እኔና አብ አንድ ነን ብሎ ራሱን ከአብ ጋር አተካክሎ አምላክ ነኝ ብሏል

መሀመድም ሳቀ መልሶም እንዲህ አለው "አንድነታቸው አንተ እንደምትለው ተተካክለው ሳይሆን በሀሳብ ነው በሀሳብ"

ሳሙኤል፡- ይገርማል! አንተ ተወው ግን እርሱን የሚያሳድዱት አይሁዶች እንኳ የእርሱ ንግግር ምን እንደሆነ ተረድተውት ነበር! ቆይ ምን እንዳሉ እናንብብ እስኪ

ዮሐንስ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝³⁰ እኔና አብ አንድ ነን።
³¹ አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ።
³² ኢየሱስ፦ ከአባቴ ብዙ መልካም ሥራ አሳየኋችሁ፤ ከእነርሱ ስለ ማናቸው ሥራ ትወግሩኛላችሁ? ብሎ መለሰላቸው።
³³ አይሁድም፦ ስለ መልካም ሥራ አንወግርህም፤ ስለ ስድብ፤ አንተም ሰው ስትሆን ራስህን
#አምላክ_ስለ_ማድረግህ ነው እንጂ ብለው መለሱለት።❞

እንግዲህ እኔ የክርስቶስ ባሪያ ብቻ ሳልሆን አይሁን ቃሉ ንግግሩ ምን እያለ እንዳለ እየመሰከሩ ነው ስለ እዚህ ምን ትላለህ??

መሀመድ፡- አይሁድ ተሳስተዋል!

ሳሙኤል፡- ድንጋይ በማንሳታቸው አዎን ተሳስተዋል ግን ቃሉን ማብራራታቸው ላይ አልተሳሳቱም ክርስቶስ እዛ ላይ አምላክ ነኝ ብሏል ትንሽ ከፍ ስትል ደግሞ ህይወት እሰጣለሁ ይላል እስኪ ንገረኝ ህይወትን ከመስጠት የበለጠ አምላክነት አለ?

❝እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።❞
  —ዮሐንስ 10: 28

መሀመድ፡- ለነማ ነው የዘላለም ህይወት የሚሰጠው?

ሳሙኤል፡- ለኛ ነዋ እርሱን ላመንን ❝በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤❞
  —ዮሐንስ 10: 27

መሀመድ፡- እየውልህ ልጄ ቃሉን አንብበው አንተ እንደፈለከው ሳይሆን ቃሉ እንደሚመራህ ምንም እንኳ እኔና አብ አንድ ነን ቢልም ዮሀ 14፥28 ላይ አብ ከእኔ ይበልጣል ብሏል አንተ አንተ እንደምትለው መሲሑ ከአብ ጋር እኩል አይደለም።

ሳሙኤል፡- የመፅሀፍ ቅዱሱን ቃል ከአንተ ይበልጥ እኔ እከተለዋለሁ ስለዚህ ይህ ምን ማለት ነው ማብራሪያ ስጠኝ ማለት እንጂ መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ ገብተህ ማብራራት አትችልም አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ አብ ከእኔ ይበልጣል ማለቱ አይግረምህ ስጋ በመልበሱ ከመላእክት እንኳ ጥቂት አንሷል የባሪያ መልክ ይዟል ስለዚህ አብ ስጋ አልለበሰም ወልድ ኢየሱስ ግን ስጋ ለብሷል ስለእዚህም አብ ከእኔ ይበልጣል አለ።

መሀመድ፡- ልጅ ሳሙኤል ምንድን ነው የምታወራው ቃሉ ኮ ግልፅ ነው አብ ከእርሱ ይበልጣል

ሳሙኤል፡- እሺ አባ አንተ ባልከው መንገድ እንሂድና ይህ ቃል ዮሀ 10፥30 ካለው ቃል ጋር ይጋጫል ማለት ነው?? አይደለም ክርስቶስ በስጋውና በመለኮቱ ብዙ ጊዜ የተናገራቸው ቃላቶች አሉ ይህን ለመረዳት ደግሞ የግድ ከአብ መሳብን ይጠይቃል የሁለቱንም ቃላት ትርጉማት አብራርቼልሀለው የቱ ጋር ነው ያልገባህ?

መሀመድ፡- አብ ከኔ ይበልጣል ብሏል ስለዚህ እናንተ እንደምትሉት አይደለም ኢየሱስ የእግዚአብሔር ባሪያ ነው እንጂ ልጅ አይደለም

ሳሙኤል፡- የግል አስተያየት ሳይሆን መፅሀፍ ቅዱሳዊ ጥያቄ ጠይቀኝ ካስረዳውህ ላይ የቱ ነው ያልገባህ?

መሀመድ፡- አንተ እንደምትለው ኢየሱስ አምላክ ሳይሆን የአምላክ ፍጡር ነው በወንጌል ላይ አብን አምላኬ እያለ ሲጠራው ነበር እና ከየት አምጥታችሁ ነው ኢየሱስን አምላክ የምትሉት እርሱ እራሱ አምላኬ እያለ የበላይ እንዳለው እያሳያችሁ?

ሳሙኤል፡- መልካም ስለ ክርስቶስ ኢየሱስና አብ አንድነት የሰጠውህ ማብራሪያ ግልፅ ነው። እርሱን ትተን በእዚህ ነጥብ እንወያይ ማለት ነው?

መሀመድ፡- መቼ ጨረስን? ስለ ክርስቶስ አምላክነት ነው አይደል የምንወያየው ከመፅሀፍህ አምላክ እንዳልሆነ እያሳየውህ ነው ያለሁት።

ሳሙኤል፡- አውቃለሁ አይደለም ብለህ የምታመጣውን ጥቅስ ደግሞ እኔ እያብራራውልህ ነው ያለሁት በእርግጥ ክርስቶስ ኢየሱስ ዘላለማዊ አምላክ ነው ግን ውይይታችን ላይ ለምታነሳቸው ጥቅሶች ማብራሪያ እየሰጠውህ ነው ስለዚህ አሁን አብ ከእኔ ይበልጣል የሚለውን ጥቅስ ማብራሪያ ሰጥቼሀለው እርሱን ተረድተኸዋል? ከእዛን ክርስቶስ ለምን አምላኬ እንዳለ የምንመጣበት ይሆናል!

መሀመድ፡- ትቼው ነው እንጂ ምንም የሚዋጥ መልስ አልሰጠኸኝም በሌላው መንገድ ከተገለጠልህ ብዬ እንጂ የተናገርከው ነገር ምንም ከቃሉ ጋር አይሄድም።

ሳሙኤል፡- እኮ የቱ ጋር ነው አብሮ ያልሄደው የቱ ጋር ነው ያልገባህ ብዬ እየጠየቅኩህ ኮ ነው?

መሀመድም የሚጠይቀው ጥያቄ አጣ ስለዚህ ቅድም ባነሳው መንገድ ቢወያይ ሳሙኤል በምንም መንገድ ሊያሸንፈው እንደማይችል አሰበ።


ይቀጥላል.......

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

14 Nov, 10:17


ክፍል አራትን ለለቀው ነበር ግን ....12,500 አልገባም 😳

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Nov, 18:39


ጓዶች እየደረሳችሁ ነው እኔ ክፍል አራት ለመልቀቅ ተዘጋጅቻለሁ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Nov, 17:56


አሁን ሊለቀቅ ይችላል 12,500 ከገባን 💪👍👏👏

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Nov, 17:48


ቀጣዩ እንዲለቀቅ የግሩፓችን አባላት ቁጥር 12,500 መሆን አለበት ። 😎😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Nov, 17:39


አልወጣም ከቤቴ !

ክፍል 3

ቁርሱንም መስራት ጀመረች። እንደተለመደውም አባቷ ለሳሙኤል ደወለ

ሳሙኤል፡- ሄሎ አባ ሰላም አደርክ

መሀመድ፡- እንዴት አደርክ ትላንት በሰላም ወደ ቤትህ ገባህ?

ሳሙኤል፡- አዎ እግዚአብሔር ይመስገን

መሀመድ፡- ጥሩ በቃ ዛሬ እንደትላንትናው ከስራ ስትወጣ እንገናኛለን

ሳሙኤል፡- ዛሬ ስራ አልሄድም አባ

መሀመድ፡- ምነው በሰላም ነው የቀረኸው ?

ሳሙኤል፡- አዎን በሰላም ትንሽ ደክሞኝ ነው

መሀመድ፡- እንደሱ ከሆነማ ወደ አራት ሰአት ላይ ለምን አንገናኝም

ሳሙኤል፡- እሺ ይቻላል የት እንገናኝ

መሀመድ፡- የምናዘወትረው ካፌ ቢቻልህ መፅሀፍ ቅዱስህን ይዘህ ና!

ሳሙኤል፡- መፅሀፍ ቅዱስ ደግሞ ለምንድን ነው ይዤ የምመጣው?

መሀመድ፡- ስትመጣ እነግርሀለው

ሳሙኤል፡- እንደሱ ነው ነገሩ መልካም ገብቶኛል

መሀመድ፡- እሺ እስከዛው ሰላም ዋል

ሳሙኤል፡- ሰላም ዋል!

ሳሙኤልም በጣም በመገረም "እስኪ እናያለን" አለና ከአልጋው ተነስቶ ወደ ሻውር ቤት ገባ ። በመስታውት እራሱን እየተመለከተም "ዛሬ አምላክ ሊጠራህ እያሰበ ነው ትመሰክርለትም ዘንድ ጠርቶሀል ራስህን እንዳታሳፍር ለሚጠይቅህ ጥያቄ በሙሉ ለመመለስ የተዘጋጀህ ሁን!" አለና ሻውር ወስዶ ወጣ።

ፈዲላም ሰርታ ጨርሳ ነበርና በፍቅር መንፈስ እየተወያዩና እየተጫወቱ ቁርሳቸውን አብረው በሉ። በመጨረሻም

ሳሙኤል፡- ውዴ ወደ አራት ሰአት ላይ እወጣለሁ

ፈዲላ፡- የት?

ሳሙኤል፡- ከአባትሽ ጋር ቀጠሮ አለኝ ስለትላንትናው ጉዳይ ዛሬ ነው የምንወያየው።

ፈዲላም በድንጋጤ፡- ምን ማለት ነው የትላንትናው ጉዳይ ምንድን ነበር?

ሳሙኤልም፡- እኔንጃ ዛሬ ነው የምሰማው ' በማለት ዋሻት

ፈዲላ፡- እሺ ጥሩ ስሜት ላይ ስላልሆንክ አብሬህ ልምጣ

ሳሙኤል፡- ለምንድን ነው ግን ሁሌ አባትሽን ለብቻዬ እንዳላገኘው የምታደርጊው? የምትፈሪው ነገር አለ እንዴ?

ፈዲላ፡- ኧረ እንደሱ አይደለም ስላመመህ ብዬ ነው

ሳሙኤል፡- ዛሬ ስላመመኝ ነው ሌላውን ቀንስ?

ፈዲላ፡- መስሎህ ነው ሳሚ እኔ እናተን ለመለያየት ያደረግኩት ነገር የለም።

ሳሙኤልም በመገረም፡- እሺ እንደሱ ከሆነ ጥሩ አሁን ልብሴን ልቀይር 'ብሎ ተነሳ

ፈዲላም ሁኔታውን በቆራጣ ትከታተል ነበር በልቧም "አሁን ምንም አማራጭ የለኝም ሳሙኤልን ላስቀረው አልችልም ነገሩ በከፊሉ ገብቶታል መሰለኝ ከአሁኑ እኔን መጠራጠር ጀምሯል ጉዴ ፈላ የፈራሁት ከደረሰ እኔ ያለሱ መኖር አልችልም" አለች

ሰአቱም በደረሰ ጊዜ ሳሙኤል ቻው ሳይላት ከቤቱ ወጣ ምክንያቱም የሆነ ነገር ፈጥራ ልታስቀረው እንደምትችል ልቦናው አውቆት ነበርና ቻው አላላትም።

ካፌም እንደደረሰ መሀመድ ምልክት ሰጠው አይቶትም ወደ ተቀመጠበት ቦታ አመራ

መሀመድ፡- እንኳን ደህና መጣህ ሳሙኤል

ሳሙኤል፡- እንኳን ደህና ቆየኸኝ አባ

መሀመድ፡- ሻይ ቡና?

ሳሙኤል፡- ሻይ

መሀመድ፡- እንግዲህ ውይይታችንን ስንጀምር ለምንድም እንደጠራሁህ በስልክ ከነገርኩህ ነገር ላይ ትንሽ ሹክ ብዬሀለው

ሳሙኤል፡- አዎን ስለ ሀይማኖት ልትናገረኝ እንደሆነ ግልፅ ነው

መሀመድ፡- ጥሩ እውነት የሆነውን ነገር መከተል መልካም ስለሆነ ብዬ ነው።

ይቀጥላል........

@nubeberhanuenmelales

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Nov, 17:13


ታላቁ ጅብሪል ሰላም ብሎችኋል

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

13 Nov, 07:39


ሰሞኑን እስኪ አመቻችቼ የማቴዎስ ወንጌልን አብረን እናጠናለን ።

መምህር አጥሮናል ከቻላችሁ መምህራንን ብትጋብዙልን

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

12 Nov, 18:56


ሀጅዋ ሌላ ታሪክ ውስጥ ናቸው 😁😂😂

ሾይጣንን ቀጠቀጡት እኮ😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

12 Nov, 18:01


#ማሜ_አያልቅበትም #ክፍል_4

የሙስሊሞች ነቢይ ማሜ የማያዘው ነገር የለም ። የሆነ ጊዜ እንሽላሊት መግደልን ያበረታታ ሆላ የሆነ ጊዜ ግን የኢ- ደንደሴ እንስሳት መብት አስከባሪ ሆኖ አገኘሁት 😂

ይሄው ሐዲሱ

Hadith

"حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ بَشَّارٍ، وَعَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ عَبْدِ الْوَهَّابِ، قَالاَ حَدَّثَنَا أَبُو عَامِرٍ الْعَقَدِيُّ، حَدَّثَنَا إِبْرَاهِيمُ بْنُ الْفَضْلِ، عَنْ سَعِيدٍ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنْ قَتْلِ الصُّرَدِ وَالضِّفْدَعِ وَالنَّمْلَةِ وَالْهُدْهُدِ ‏.‏"

It was narrated that Abu Hurairah said:
“The Messenger of Allah (ﷺ) forbade killing shrikes*, frogs, ants and hoopoes.”

Da’if (Darussalam)

Sunan Ibn Majah, 3223
In-Book Reference: Book 28, Hadith 24
English Reference: Vol. 4, Book 28, Hadith 3223

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

12 Nov, 13:28


አልወጣም ከቤቴ!

ክፍል ሁለት

ፈዲላ፡- እንዴት ናችሁ ለለሊቱ ምርጥ ቴምር ይዤላችሁ መጥቻለሁኝ

የፈዲላ እናት(ዘሀራ)፡- እንኳን ደህና መጣሽ ልጄ ባልሽም እዚህ ነው

ፈዲላ፡- አዎ ልመጣ አላሰብኩም ነበር ነገር ግን ዛሬ ይሄን ለሊት አብረን እንድናሳልፍ ብዬ ነው

ዘሀራ፡- አይ መልካም አድርገሻል ልጄ ነይ ተቀመጪ

ሳሙኤል፡- ውዴ እንኳን ደህና መጣሽ ዛሬ እዚህ ልታድሪ ነው ማለት ነው?

ፈዲላ፡- አዎን ግን እኔ ብቻ ሳልሆን አንተም አብረኸኝ ነው የምታድረው።

ሳሙኤል፡- ነገ እኮ ስራ አለኝ ውዴ ባይኖረኝ አድር ነበር ግን ዛሬ ቢሮዬ ውስጥ የምሰራቸው ብዙ ስራዎች ስላሉኝ መሄድ አባን አነጋግሬው አለብኝ። ሲል አባቷ መሀመድ ከመኝታ ቤት ወጥቶ "ወዴት ነው ደግሞ የምትሄደው" እንዳለም ፈዲላን ከዘሀራ ጎን ተቀምጣ ተመለከታት።

መሀመድ፡- እንዴ ልጄ መጥተሻል እንዴ

ፈዲላ፡- አዎ አባ ዛሬ ለሊቱን አብረን እንድናሳልፍ ብዬ ነው

መሀመድ፡- እሺ መልካም ጥሩ አድርገሻል እና አሁን ሳሙኤል ወዴት ሊሄድ ነው?

ፈዲላ፡- እ... እ ... ነገ ስራ ስላለበት ሊሄድ ነው

መሀመድ፡- እንዴ ይህ ምን ማለት ነው? ሳሙኤል! አሁን ልትሄድ ነው?

ሳሙኤል፡- አዎ አባ በጣም ይቅርታ ስለ ጉዳያችን ተነጋግረን እሄዳለው ፈዲላ ዛሬ እዚህ ነው የምታድረው እኔም እንዳላድር ነገ ስራ አለኝ ቤት የምሰራውም ብዙ ነገር አለኝ ለዛ ነው።

መሀመድ፡- እንደሱስ ከሆነ ምንም ማድረግ አይቻልም ላንተም ብትሄድ ይሻልሀል!

ሳሙኤል፡- አመሰግናለሁ አባ

ፈዲላ፡- ቆይ እራት ላሰራልህ እዛ ገና አሙቀህ ከምትበላ እዚሁ በልተህ ሂድ

ሳሙኤል፡- እሺ ውዴ አመሰግናለሁ! አለና አየር ለመቀበል ወደ በረንዳው ዘለቀ መሀመድም ተከትሎት ወጣ

ሳሙኤል፡- አባ ዛሬ ስለምን ልትነግረኝ ነበር በጠዋት የደወልከው

መሀመድ፡- ትልቅ ጉዳይ ነው ልጄ በእዚች አጭር ደቂቃ አንጨርሰውም ስለዚህ አንጀምረው! ሌላ ሰፊ ሰአት ስናገኝ እንወያይበታለን

ሳሙኤል፡- እሺ መልካም እንደዛ ከሆነ ጥሩ

መሀመድ ያለውን ነገር ቢያነሳና እዛው ቢያፍረጠርጥለት ምኞቱ ነበር ግን ካለው ሰአትና ሁኔታ አንፃር ምንም መናገር አልቻለም። ስለዚህም ልቡ እየጋለ "ሳሙኤል ልጄ በቃ ወደ ውስጥ እንግባ " አለውና ወደ ቤቱ ገባ።

ሳሙኤልም ከሁኔታው ተገረመና "እውነት ይህ ሰው ስለ ሀይማኖት ሊያነሳብኝ ባልሆነ ግን ከሆነ ከእዚሁ ሰአት ጀምሮ ይህን ቤተሰብ መሰናበት አለብኝ ማለት ነው ድሮም ኦ የአምላክን ፈቃድ ሽሬ ነው እሷን ያገባሁት ግን የፍቅር አምላክ ስለ ፍቅር ያውቃልና ይቅር ይለኛል"።

ሳሙኤልም እራቱን እነፈዲላ ቤተሰብ ጋር በላና ወደ ቤቱ ተመልሶ ስራውንም ጨረሰና ተኛ። ይህ አጋጣሚ ያበሳጨው የፈዲላ አባት ለብቻዋ ጠርቶ

መሀመድ፡- ልጄ ምን እያደረግሽ ነው? ባልሽ እንዲድን አትፈልጊም?

ፈዲላ፡- አሁንም እስከቻልኩት መጠን ድረስ እንዳትገናኙ አደርጋለሁ አባ አንተ ምንም አትረዳኝም በእኔ ቦታ ሆነህ ሁሉን ስላላየኸው እኔ ላይ መፍረድ አትችልም በቃ ተወው እርሱም በሀይማኖቱ እኔም በሀይማኖቴ!

መሀመድ፡- ተይ ልጄ እንዲህ አትበይ እኔ ከአንቺ በላይ ስለ አንቺ አስባለሁ ለዚህም ነው እስካሁን እየሞከርኩ ያለሁት ልጁን ልቀቂው እውነት ካለው ስላመለከው ነብይ ይመስክር እውነት ከሌለው ደግሞ ያፈግፍግ

ፈዲላ፡- እሱ እንዲፈጠር አልፈቅድም!

መሀመድ፡- ሁሌም እንደማስብልሽ አትዘንጊ አንቺን የሚጎዳ ነገር ቢሆን አንዳችም እርምጃ አልራመድም ነበር ግን ይህ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው።

አላትና በተቀመጠችበት ጥሏት ወጣ ፈዲላም በጣም ተጨነቀች "አባ መቼም የሚያቆም አይመስለኝም ምን ባደርግ ይሻለኛል" እያለች ክፍሉን ትዞረው ነበር።

ሁለተኛ ቀን፡-

ሳሙኤል ከእንቅልፉ ሲነቃ የድካም ስሜት እየተሰማው ነበርና ከአልጋው ለብዙ ሰአታት ያህል ቆየ። ፈዲላም ወደ ቤት በተመለሰች ጊዜ መኪናውን ተመለከተች እስካሁን አልሄደም እንዴ ብላ ቤት በገባች ሰአት አልጋ ላይ ተመለከተችው

ፈዲላ፡- ሳሚ ሳሚ ተነሳ በጣም ረፍዷልኮ

ሳሙኤል፡- በጣም ደክሞኛል ውዴ የምነሳ አይመስለኝም

ፈዲላ፡- ምነው አመመህ እንዴ?

አለችና እጇን በራሱ ላይ ጫነችበት

ሳሙኤል፡- አይ አታስቢ ውዴ ደህና ነኝ ትንሽ የድካም ስሜት ነው

ፈዲላ፡- እና ዛሬ ስራ ቀረህ ማለት ነው? አይዞህ አሁን ቁርስ ምን ልስራልህ

ሳሙኤል፡- ፍሪጅ ውስጥ ያለውን ሽሮ አሙቂልኝ

ፈዲላ፡- አይ አዲስ ነገር ነው መብላት ያለብህ እንቆላል ፍርፍር ልስራልህ?

ሳሙኤል፡- እሺ

ይቀጥላል.......

@nubeberhanuenmelales

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

02 Nov, 18:29


ማቴዎስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ ታንኳይቱም አሁን በባሕር መካከል ሳለች፥ ነፋስ ከወደ ፊት ነበርና በማዕበል ትጨነቅ ነበር።
²⁵ ከሌሊቱም በአራተኛው ክፍል ኢየሱስ በባሕር ላይ እየሄደ ወደ እነርሱ መጣ።
²⁶ ደቀ መዛሙርቱም በባሕር ላይ ሲሄድ ባዩት ጊዜ፦ ምትሐት ነው ብለው ታወኩ በፍርሃትም ጮኹ።
²⁷ ወዲያውም ኢየሱስ ተናገራቸውና፦ አይዞአችሁ፥ እኔ ነኝ፤ አትፍሩ አላቸው።
²⁸ ጴጥሮስም መልሶ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተስ ከሆንህ በውኃው ላይ ወደ አንተ እንድመጣ እዘዘኝ አለው።
²⁹ እርሱም፦ ና አለው። ጴጥሮስም ከታንኳይቱ ወርዶ ወደ ኢየሱስ ሊደርስ በውኃው ላይ ሄደ።
³⁰ ነገር ግን የነፋሱን ኃይል አይቶ ፈራ፥ ሊሰጥምም በጀመረ ጊዜ፦ ጌታ ሆይ፥ አድነኝ ብሎ ጮኸ።
³¹ ወዲያውም ኢየሱስ እጁን ዘርግቶ ያዘውና፦ አንተ እምነት የጎደለህ፥ ስለምን ተጠራጠርህ? አለው።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

02 Nov, 17:57


https://t.me/lebam_set?videochat=12af80a54e42f3b4c9

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

02 Nov, 04:49


"የተባረከ ሰው ማለት የራሱን ድክመት የሚያውቅ ሰው ነው። ምክንያቱም ይሄ የእውቀቱ መሠረትና የሁሉም መልካም ነገሮች መጀመሪያ ይሆንለታልና፡፡"

(ማር ይስሐቅ)

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

01 Nov, 17:51


ሙስሊሞች አላችሁ ?

ፔንጤዎችስ ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

01 Nov, 09:06


guess 😂😜

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

01 Nov, 06:51


https://youtu.be/WbQ9FaG5Gz4?si=d92PCv_Fi3dW2F0A

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Oct, 17:52


ሴትን ደብድቡ ግመልን አትንኩ

ሴቶችን ደብድቧቸው

እነዚያንም ማመጸቸውን የምትፈሩትን ገስጹዋቸው፡፡ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፡፡ ምቱዋቸውም፡፡
وَاللَّاتِي تَخَافُونَ نُشُوزَهُنَّ فَعِظُوهُنَّ وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ
የሴቶቹ ምዕራፍ النساء 4:34

ታላቅ ቅጣት ይይዛችኋልና
ግመልን አትንኳት

እርሱም) አለ «ይህች ግመል ናት፡፡ ለእርሷ የመጠጥ ፋንታ አላት፡፡ ለእናንተም የታወቀ ቀን ፋንታ አላችሁ፡፡

«በክፉም አትንኳት፡፡ የታላቅ ቀን ቅጣት ይይዛችኋልና፡፡
قَالَ هَٰذِهِ نَاقَةٌ لَّهَا شِرْبٌ وَلَكُمْ شِرْبُ يَوْمٍ مَّعْلُومٍ
وَلَا تَمَسُّوهَا بِسُوءٍ فَيَأْخُذَكُمْ عَذَابُ يَوْمٍ عَظِيمٍ
የባለቅኔዎች ምዕራፍ الشعراء 26:156 : 156
Ustaze Yusuf Elyas

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Oct, 17:06


ህይወት ማለት በልቶ መተኛት ተነስቶ እንደገና መብላት ማለት አይደለም ። የህይወት ትርጉም በመኖር ውስጥ የሚገለጥ ነው ። በመውደቅ በመነሳት ውስጥ ያለ ነው ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Oct, 13:20


ግጥም

ከኡስታዝ ጅብሪል 😎😎

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

30 Oct, 07:44


ማሜ ለምንድን ነው ውሻ የሚጠላው ?😳

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

29 Oct, 18:45


ሉቃስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁶ ማርያምም እንዲህ አለች፦


⁴⁸ የባሪያይቱን ውርደት ተመልክቶአልና። እነሆም፥
#ከዛሬ_ጀምሮ_ትውልድ_ሁሉ_ብፅዕት_ይሉኛል

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

29 Oct, 17:49


And having come in, the angel said to her, "Rejoice, highly favored one, the Lord is with you; blessed are you among women!" - Luke 1:28

For if Mary had known that similar words had been addressed to others, such a salutation would never have appeared to her so strange and alarming.

- Origen of Alexandria


መልአኩም ገብቶ። ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት። —ሉቃስ 1:28

ማርያምም ተመሳሳይ ቃል ለሌሎች እንደ ተነገረ ባወቀች፥ እንዲህ ያለ ሰላምታ እንደዚህ እንግዳና አስደንጋጭ አይታይባትም ነበር።

- የአሌክሳንድሪያ ኦሪጀን

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

29 Oct, 17:47


ከዚህ መዝሙር በኋላ እንቀጥላለን😊

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

29 Oct, 17:17


ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ ላይቭ አለን 💪

ጥያቄ ያላችሁ መምጣት ትችላላችሁ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

29 Oct, 13:39


ማርያም ድንግል የሴቶች የተለየችው በምንድን ነው ??

ማታ 3:00 ላይ በላይቭ እንገናኝ
@nubeberhanutemelalesu

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

29 Oct, 10:21


https://youtu.be/jeyEQqhsK-M?si=crTO9IbtQhUObRRW

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

28 Oct, 11:55


የአላህ 😲 ልብስ ጎታችዋ ማህፀን ማን ናት 🤔🤔?

እባካችሁ ንገሩን ሙስሊሞች

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

28 Oct, 11:18


የእስኪ የአላህ ማህፀን ጎዳይ እናወሳሳ 😂

አቡኬና መሰሎቹ ማንበበብ የማችሉ አብዱሎችን በማንበብ እናግዛቸው ።

ከሁሉ በፊት ስለአላህ ማህፀን መረጃ ያላችሁ ካፊሮች ጥቂት ጥቂት ንገሩን

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

28 Oct, 10:17


ጃል ተበልተናል ። በሉ የፈጠነ በፋንድያ ምናምን ፈግፍጉ 😂 👉🧔‍♂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

28 Oct, 09:29


https://youtu.be/gMYEQsKCm84?si=TIA1G83cTjYyjl1v

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

26 Oct, 18:03


በሉ ግቡ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

26 Oct, 18:03


https://t.me/lebam_set?videochat=2f591b21d98e2b3a32

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

26 Oct, 16:48


ጥያቄ ያለው አለ ???

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

25 Oct, 17:11


ቁርዐንን የሚለው ቃል አረብኛ ስላለመሆኑ ስንቶቻችሁ ታውቃላችሁ ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

25 Oct, 10:57


ቁርዓን ምነኛ ነው ጃል

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

25 Oct, 04:52


አብዱልስ ሆት ዱዩ ተሰማችሁ 😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

24 Oct, 20:04


#ትክክለኛዋ_ሴት አንተ ስላለህ እንጂ አንተ #ገንዘብ ስላህ ደስተኛ አትሆንም ።

አንተን ከገንዘብህ አብልጣ ካላየችህ ትሂድ ተዋት ።

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

24 Oct, 04:16


አያስቅም ዋ🙊🙈

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Oct, 16:44


ነገ ፀበል ጠርቻችኋለሁ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

23 Oct, 06:30


☦️🕯️ The Holy Spirit acts mystically through the spiritual father, and then when you go out from your spiritual father, the soul feels her renewal. But if you leave your spiritual father in a state of confusion, this means that you did not confess purely and did not forgive your brother all of his sins from your heart.🕯️☦️

♰St. Silouan the Athonite ♰

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

22 Oct, 16:44


ተወያዮች አላችሁ ?

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 18:44


የማሜ ስስት 😂 https://vm.tiktok.com/ZMhaLyvkA/

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 18:40


በሉ ይሄንን ልጅ መርቁትና እንተኛ

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 18:18


Al-Fil 105:1

أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَٰبِ ٱلْفِيلِ

English - Sahih International

Have you not considered, [O Muhammad], how your Lord dealt with the companions of the elephant?

Amharic - Sadiq/Sani Habib

በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?

Al-Fil 105:2

أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِى تَضْلِيلٍ

English - Sahih International

Did He not make their plan into misguidance?

Amharic - Sadiq/Sani Habib

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

Al-Fil 105:3

وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ

English - Sahih International

And He sent against them birds in flocks,

Amharic - Sadiq/Sani Habib

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

Al-Fil 105:4

تَرْمِيهِم بِحِجَارَةٍ مِّن سِجِّيلٍ

English - Sahih International

Striking them with stones of hard clay.

Amharic - Sadiq/Sani Habib

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

Al-Fil 105:5

فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَّأْكُولٍۭ

English - Sahih International

And He made them like eaten straw.

Amharic - Sadiq/Sani Habib

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡



➤ስለ ዝሆኖች ተብሎ የተጠቀሰው የቁርዓን ክፍል የአላህን ቤት ከዓባን ሊያፈርሱ ሙከራ ያደረጉ ሰዎች ነበሩ አልስህ ግን ድንጋይ በአፋቸው በያዙ ወፎች ጦር እነዛን ሰዎች ሳር አድርጎ እንዳስቀራቸው ይናገራል።

ተፍሲር እናምጣ ለማስረጃ




The Quran

Commentaries for 105.1
Al Fil (The elephant) - الفيل
Chapter
 
 1 - Al Fatiha (The opening)   2 - Al Baqara (The cow)   3 - Al Imran (The family of Imran)   4 - An Nisa (The women)   5 - Al Maida (The food)   6 - Al Anam (Cattle)   7 - Al Araf (The heights)   8 - Al Anfal (Spoils of war)   9 - Al Tawba (Immunity)   10 - Yunus (Jonah)   11 - Hud   12 - Yusuf (Joseph)   13 - Ar Rad (The thunder)   14 - Ibrahim (Abraham)   15 - Al Hijr (The rock)   16 - An Nahl (The bee)   17 - Bani Israil (The Israelites)   18 - Al Kahf (The cave)   19 - Maryamn (Mary)   20 - Ta-Ha   21 - Al Anbiya (The prophets)   22 - Al Hajj (The pilgrimage)   23 - Al Muminun (The believers)   24 - An Nur (The light)   25 - Al Furqan (The discrimination)   26 - Ash Shuara (The poets)   27 - An Naml (The ant)   28 - Al Qasas (The narrative)   29 - Al Ankabut (The spider)   30 - Ar Rum (The Romans)   31 - Luqman   32 - As Sajda (The adoration)   33 - Al Ahzab (The allies)   34 - Al Saba (The Saba)   35 - Al Fatir (The angels)   36 - Ya Sin   37 - As Saffat (Those who set up ranks)   38 - Saad   39 - Az Zumar (The troops)   40 - Al Ghafir (The forgiver)   41 - Fussilat (Explained in detail)   42 - Ash Shura (The council)   43 - Az Zukhruf (Gold)   44 - Ad Dukhan (Drought)   45 - Al Jathiya (Kneeling)   46 - Al Ahqaf (The dunes)   47 - Muhammad   48 - Al Fath (Victory)   49 - Al Hujraat (The apartments)   50 - Qaf   51 - Adh Dhariyat (The scatterers)   52 - At Tur (The mount)   53 - An Najm (The star)   54 - Al Qamar (The Moon)   55 - Ar Rahman (The beneficent)   56 - Al Waqia (The event)   57 - Al Hadid (Iron)   58 - Al Mujadila (The pleading woman)   59 - Al Hashr (Exile)   60 - Al Mumtahana (The examined woman)   61 - As Saff (The ranks)   62 - Al Jumua (The congregation)   63 - Al Munafiqun (The hypocrites)   64 - At Taghabun (Manifestation of losses)   65 - At Talaq (Divorce)   66 - At Tahrim (Prohibition)   67 - Al Mulk (The kingdom)   68 - Al Qalam (The pen)   69 - Al Haqqa (The reality)   70 - Al Maarij (Ascending stairways)   71 - Nuh (Noah)   72 - Al Jinn (The Jinn)   73 - Al Muzzammil (The enshrouded one)   74 - Al Muddaththir (The cloaked one)   75 - Al Qiyama (Resurrection)   76 - Al Insan (Man)   77 - Al Mursalat (The emissaries)   78 - An Naba (The tidings)   79 - An Naziat (Those who yearn)   80 - Abasa (He frowned)   81 - At Takwir (The folding up)   82 - Al Infitar (The cleaving)   83 - Al Mutaffifin (The cheats)   84 - Al Isnhiqaq (Splitting open)   85 - Al Buruj (The stars)   86 - At Tariq (The morning star)   87 - Al Ala (The most high)   88 - Al Ghashiya (The overwhelming)   89 - Al Fajr (The dawn)   90 - Al Balad (The city)   91 - Ash Shams (The Sun)   92 - Al Lail (The night)   93 - Ad Duhaa (The brightness of day)   94 - Al Inshirah (The expansion)   95 - At tin (The fig)   96 - Al Alaq (The clot)   97 - Al Qadr (The power)   98 - Al Bayyina (Clear proof)   99

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 18:18


If it were so that the stones were cast by the Arabs and the people of the elephant were rendered as chaff, and then the birds came to eat their dead bodies, the order would be this: "You were pelting them with stones of baked clay, then Allah rendered them as chaff eaten up, and then Allah sent upon them swarms of birds. " but here we see that first Allah has made mention of sending swarms of birds; this is immediately followed by tarmihim bi-hijarat-im min-sijjil (which were pelting them with stones of baked clay); and then at the end it is said that Allah made them as straw eaten up.The word asfas used in the original has already occurred in verse 12 of Surah Ar-Rahman above: dhul-'asf war-raihan: "and corn with husk as well as grain". This shows that asf means the outer covering of seeds, which the farmer throws away after the grain has been separated from it. Then the animals eat it, and some of it falls down in the chewing and some is trampled under the hoofs.
105.1 Tustari - Al-TustariHave you not considered the way in which your Lord dealt with the Men of the Elephant? He said:‘Do you not know how your Lord dealt with your enemies while you had not yet appeared in this world? Thus will He treat your enemies while you are amongst them, and will avert their scheming (makr) from you.’His words, Exalted is He:
105.1-5 Wahidi - Asbab Al-Nuzul by Al-Wahidi(Hast thou not seen how thy Lord dealt with the owners of the Elephant? …) [105:1-5]. This was revealed about the story of the owners of the elephant who intended to destroy the Ka'bah and how Allah, exalted is He, dealt with them by destroying them and driving them away from the Holy Sanctuary. This story is well known.


➤ አላሰለቻችሁም የአላህ (ማሜ) እና የሱሃቦች ሳክስ ነው እውነታው ግን ከዓባ ፈርሶ ሽንትቤት ሰገራ እና ሽንት ጋር 8 ጠጠር ብቻ ነው የተገኘው የአላህን ወፎች እረኛ አባሮበት ይሆን😂😂😂😂


Page 230 link (English) & Page 281 link (Arabic):
36 When Abu Tahir Sa‘id returned to Lahsa, they collected all the volumes of the Qur’an, the Torah, the Psalms and the Evangel that they could find and threw them into the desert. He used to say, ‘Three persons have corrupted mankind - a shepherd, a physician and a camel-driver (i.e. Muhammad); I condemn the camel-driver (Muhammad) more than the others, who were mere conjurors, jugglers and cheats.’ He allowed [commerce with] sisters, mothers and daughters; he broke The Black Stone in two, and put the pieces on the two sides of a latrine pit (toilet); when he squatted over the pit, he put his feet one on each half of the stone; and he commanded public cursing of the prophets.

እና አቡ ታሂር ሰዒድ የከዓባን ድንጋይ ለ 2 ሰንጥቆ እግሩን ግራ እና ቀኝ አንፈራጦ ሲ*ራበት ካካ ሲልበት ነበር

➤ ነገር ግን ማሜ (አላህ) በቁርዓን የሰከሱን እነዛ የወፍ ሰራዊት ድንጋይ የሚያዘንቡ ከዓባን የሚጠብቁት የአላህ ወታደሮች የት ሄዱ ?

በሚያሳዝን ሁኔታ ቃርማቲያን የአላህን ቤት (ከዓባን ) ሰርቀው ለ23 አመታት ሲገኝ ግን ሽንትቤት ውስጥ 8 ጠጠር ብቻ ቀርተው ነበር 😔


ኧረ ሙስሊም ሙስሊማት ንቁ ሰው ሽንቱን የሸናበትን ሰገራ የወጣበትን ነውኮ የምትስሙት 😂😂😂😂

አላህስ የት ሄደ ሲዘረፍ ድንጋዩ ከሰማይ የላከው ? ወፎቹስ ቆይ ማሜ ሲሞት ሞተባችሁ እንዴ አብሮ 😂😂😂😂😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 18:18


The Arabians described Imra' ul-Qais by the epithet of "al-malik ad-dalil " (the king who lost and wasted), for he had lost the kingdom left by his father.Ababil means many separate and scattered groups whether of men or other creatures, which come from different sides successively. 'Ikrimah and Qatadah say that these swarms of birds had come from the Red Sea side. Said bin Jubair and 'Ikrimah say that such birds had neither been seen before nor ever after; these were neither birds of Najd, nor of Hijaz, nor of Timamah (the land between Hijaz and the Red Sea). lbn 'Abbas says that their beaks were like those of birds and claws like the dog's paw. 'Ikrimah has stated that their heads were like the heads of the birds of prey, and almost all the reporters are agreed that each bird carried a stone in its beak and two stones in its claws. So the people of Makkah had these stones preserved with them for a long time. Thus, Abu Nuaim has related a statement of Naufal bin Abi Muawiyah, saying that he bad seen the stones which had been thrown on the people of the elephant; they equaled a small pea seed in size and were dark red in color. According to Ibn Abbas's tradition that Abu Nuaim has related, they were equal to a pine kernel, and according to Ibn Marduyah, equal to a goat's dropping. Obviously, all the stones might not be equal but differing in size to some extent.Literally, bi hijarat-im-min sijjil means "stones of sijjil type." Ibn Abbas says that sijjil is the Arabic version of the Persian sang and gil, and it implies the stones made from clay and become hard when baked. The Qur'an also confirms the same. In Surah Hud :82 and Al-Hijr: 74, it has been said that stones of baked clay (sijjin were rained on the people of Lot, and about the same stones in Adh-Dhariyat: 33, it has been said that they were the stones made from clay (hijarat-im min tin).Maulana Hamid-ad-Din Farahi, who in the present age has done valuable work on the research and determination of the meaning and content of the Qur'an regards the people of Makkah and other Arabians as the subject of tarmihim in this verse, who are the addressees of alam tara. About the birds he says that they were not casting stones but had come to eat the dead bodies of the people of the elephant. A resume of the arguments he has given for this interpretation is that it is not credible that Abdul Muttalib should have gone before Abrahah and demanded his camels instead of pleading for the Kabah, and this also is not credible that the people of Quraish and the other Arabs who had come for Hajj, did not resist the invaders and leaving the Kabah at their mercy had gone off to the mountains. Therefore, what actually happened was that the Arabs pelted the army of Abrahah with stones, and Allah by sending a stormy wind charged with stones, destroyed it completely; then the birds were sent to eat the dead bodies of the soldiers. But, as we have already explained in the Introduction, the tradition does not only say that Abdul Muttalib had gone to demand his camels but it says that he did not demand the camels at all but tried to dissuade Abrahah from attacking the Kabah. We have already explained that according to all reliable traditions, Abrahah's army had come in Muharram when the pilgrims had gone back and also it was beyond the power of Quraish and other Arab tribes living in the surrounding areas to resist and fight an army 60,000 strong. They had hardly been able to muster a force ten to twelve thousand strong on the occasion of the Battle of the Trench (Ahzab) with the help of the Arab pagans and Jewish tribes then how could they have mustered courage to encounter an army, 60,000 strong? However. even if all these arguments are rejected and the sequence of the verses of Surah Al-Fil only is kept in view, this interpretation is seen to go against it.

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 18:18


- Al Zalzala (The shaking)   100 - Al Adiyat (The assaulters)   101 - Al Qaria (The calamity)   102 - At Takathur (Abundance of wealth)   103 - Al Asr (The time)   104 - Al Humaza (The slanderer)   105 - Al Fil (The elephant)   106 - Quraish (The Quraish)   107 - Al Maun (Almsgiving)   108 - Al Kauthar (Abundance)   109 - Al Kafirun (The disbelievers)   110 - An Nasr (Divine support)   111 - Al Lahab (The flame)   112 - Al Ikhlas (The unity)   113 - Al Falaq (Dawn)   114 - An Nas (Mankind)  
Verse
12345
« PrevGoNext »
105.1 Abbas - Tanwîr al-Miqbâs min Tafsîr Ibn ‘AbbâsAnd from his narration on the authority of Ibn 'Abbas that he said about the interpretation of Allah's saying (Hast thou not seen): '(Hast thou not seen) i.e. have you not been informed, O Muhammad, in the Qur'an (how thy Lord dealt with) how your Lord punished and destroyed (the owners of the Elephant) the people of the Negus who intended to destroy the House of Allah?
105.1 Jalal - Al-JalalaynHave you not considered (an interrogative meant to provoke marvel, in other words, ‘marvel at’) the way in which your Lord dealt with the Men of the Elephant?, who was named Mahmūd, and the men were Abraha, King of Yemen and his troops. He had built a church in San‘ā’ in order to divert pilgrims away from Mecca to it. A man from among the Banū Kināna defecated in it and stained its prayer niche with a deflowered virgin’s blood, in contempt of it. Abraha then swore that he would knock down the Ka‘ba. So he approached Mecca with his troops riding Yemeni elephants with Mahmūd at the vanguard. But when they turned to destroy the Ka‘ba, God unleashed upon them what He relates in His words:
105.1-5 Maududi - Sayyid Abul Ala Maududi - Tafhim al-Qur'anThough the address apparently is directed to the Holy Prophet (upon whom be peace), its real addressees are not only the Quraish but all the people of Arabia, who were well aware of the event. At many places in the Qur'an the words alam tara (have you not seen?) have been used, and they are meant not to address the Holy Prophet but the people in general. (For example, see Ibrahim: 19, AI-Hajj: 18, 65, An-Nur: 43, Luqman: 29, 31, Fatir: 27, Az-Zumar: 21). Thee, the word 'seeing' has been used here to signify that in and around Makkah and in the vast country of Arabia, from Makkah to Yaman, there were many such people still living, who had witnessed with their own eyes the event of the destruction of the people of the elephant, for it had occurred only about forty to forty-five years earlier, and the people of Arabia had continually heard it described by the eye-witnesses themselves so that they had become so certain of it as though they had seen it with their own eyes.Here, Allah has not given any detail as to who were the people of the elephant, where from they had come and what was the object of their march, for all these things were well known among the people.The word kayd is used for a secret plan meant to harm somebody. The question is, what was secret in this case? Sixty thousand troops together with several elephants had openly come from Yemen to Makkah, and they had kept no secret that they had come to destroy the Kabah. Therefore, there was nothing secret about this plan. However, what was secret was the motive of the Abyssinians. They by destroying the Kabah, crushing down the Quraish and intimidating the Arabians, wanted to take control of the trade route that led from south Arabia to Syria and Egypt. This motive they kept hidden, and instead proclaimed their intent that they wanted to destroy the Kabah., the principal House of Arab worship, in retaliation for the pollution of their cathedral by the Arabs.Literally, fi tadlil means: "led their plan astray", but idiomatically leading a plan astray means bringing it to naught and rendering it fruitless. At one place in the Qur'an, it has been said: "But the disbelievers plot (kayd) ended in vain." (Al-Mu'min: 25), At another: "And that Allah does not lead to success the plan (kayd) of deceivers." (Yusuf: 52).

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 18:15


ጉድ ስሙ ጃል

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 17:59


ሽንኩርት ልጦ ነው ወይስ የሚጥሚጣ ነው 😳🧐🫠

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

20 Oct, 14:56


በሉ ዛሬ ላይቭ እንለቭቫን

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

19 Oct, 19:11


ኧረ ጃል ኑ እንሳቅ 😂😂

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

19 Oct, 17:46


የሚሰልም ሰው እየጠፋ ነው አሉ 😳🙈

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

19 Oct, 12:11


ካራቲስቷ 🐜ጉንዳኗ🐜 እግሯን ወደ ሰማይ አነሳች 😂

የሃዲስ ክፍል ፦ Mishkat al-Masabih 1510

የቆይታ ጊዜ ፦ 4:42

#ከሃዲሳት #መንደር #ልብ #አውልቅ ተከታታይ ፕሮግራም !! ክፍል 232

ተራኪ ፦ ቋድር

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

19 Oct, 05:23


@kristianawewond

ኑ በብርሃኑ እንመላለስ

18 Oct, 06:03


👆 ጅብርል ና ሙሀመድ 👆
     አንብብ💪    ምንላንብብ አልችልም 😭

የአላህን መልእክት ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያስተላልፍ የነበረውን ባህርይ ነቢያችን”ﷺ” እንዲህ ይነግሩናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 1 , ሐዲስ 3:
ዓኢሻ”ረ.ዓ.” እንደተረከችው “ነቢዩ”ﷺ” በመቀጠል እንዲህ አሉ፦ መልአኩ ያዘኝና አቅም እስኪያንሰኝ ድረስም ተጫነኝ።👀 ከዚያም ለቀቀኝና እንዳነብ👀 ጠየቀኝ እኔም ማንበብ አላውቅም አልኩት፤👀 ከዚያ በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ አቅም እስኪያንሰኝ ድረስ ያዘኝ፤👀 ከዚያ ለቀቀኝና እንደገና እንዳነብ ጠየቀኝ👀 እኔም እንደገና ማንበብ አላውቅም አልኩት፤ 👀ከዚያም በኋላ ለሶስተኛ ጊዜያዘኝና ተጫነኝ👀 ከዚያ ለቀቀኝና ” አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። 👀ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን” አለኝ።

የ አላህ ሲም ምንም ማድርግ አይቺልም ያው አላህ ማለት ነው 🤔


ሱራ 27-91


إِنَّمَا أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ رَبَّ هَٰذِهِ الْبَلْدَةِ الَّذِي حَرَّمَهَا وَلَهُ كُلُّ شَيْءٍ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ الْمُسْلِمِينَ

#የታዘዝኩት #የዚህችን አገር #ጌታ ያንን #ክልል ያደረጋትን #እንድግገዛ #ብቻ ነው፡፡ ነገሩንም ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ #ከሙስሊሞችም እንድኾን #ታዝዣለሁ (በላቸው)፡፡

ያ ክልል ያደረገው ጌታ ቁረሾች ሲያመልኩት ከነበረው ከ 360 ጣኦታት አንዱ 🕋👈😁✋️
እሄ ነው

1,398

subscribers

2,538

photos

722

videos