{أقوال أهل العلم} @abu_suheyb_ibnu_jemal Channel on Telegram

{أقوال أهل العلم}

@abu_suheyb_ibnu_jemal


ቻናሉን ይቀላቀሉ ሌሎችንም ይጋብዙ

በዚህ ቻናል የታማኝ መሻይሆች እና ዱዓቶች ትምህርታቸው የሚለቀቅበት ይሆናል ኢንሻ አላህ!!

{أقوال أهل العلم} (Amharic)

በደረሰው ግዜ እንዴት ተሳሯል? ከመዘብን በላይ እንዴት እርምጃዎችን እና የደረሰባትን መልእኽት እንዴት ታስከብርልን? ወደ ምኞት እንዴት አካሂድን? በቴምቤል ሱቃሚና ለማሰፍ ከእንግሊዝ አርክቶሻው መቆጣጠሪያ ማሕበረሰብ ለመኖር የሚወስድ የመቼም ማዕቀል ሊሆን ይችላል! የዚህ ቻናል በጣም እያዳምጣት እና የሚመከሩ የትምህርት አስተማሪዎችን ለመፍጠር ይረዳል! የትምህርቱን ሳይንስትራት ለማሸነፍ ይማረከባቸዋል! የሚታወቅ ፍጥነትንም በትናንት ወይም በመላክ መምከር የሚችሉው የትምህርት አይነቶችን ለመጠበቅ ይህን ቻናሉን ለማሳየት ሆነዋል! እሱ ስለኛ የምንጋራ ሰው ሁን፤ በሚቀርቡ ስምምነት እርምጃዎች እና ስልጠናዎች እንዴት ተወስኖ ያድርገዋል! ስሜታችን ከአሮእስ ቀራ ነህ! ትክክለኛ ስልጠና ማስከበረ።

{أقوال أهل العلم}

15 Feb, 08:57


☹️ኢህሳን 😤🔠🔠🔠🔠😤✈️


ይህ ቻናል ነፃ የስራ ማስታወቂያ የሚለቀቅበት ቻናል ነው☹️ ቻናሉ ለየት የሚያደርገው ሁሉም ነገር በነፃ መሆኑ ነው
☹️🙁🙁☹️🙁🙁🙁😭
ቻናሉን በበለጠ እንዲዳረስ join እንዲሁም ሼር በማድረግ የበኩላችሁን ተወጡ☹️

😣🙁🙁☹️🙁🥳🤩☹️
ቻናሉን ለመቀላቀል
🙁☹️⚡️

t.me/ihsan_jobs 🎁
t.me/ihsan_jobs 🎁

{أقوال أهل العلم}

14 Feb, 18:53


የአፋልጉኝ ማስታወቂያ☝️

ከላይ በምስሉ የምታዩት ወንድማችን
ሱፍያን አህመድ ይባላል።

ትንሽ ስለሚያመውም ቤተሰብ በጣም በጭንቅ ይገኛል። እና ወንድምና እህቶች
ይህንን ወንድማችን ያየ ካለ በስልክ ቁጥር እንድታሳውቁን እያልን በአሏህ ስም እንጠይቃለን።

ሀሙስ (ቀን 06/ 06/ 2017 ) ዙህር ሰላት አለም ባንክ (ሙስዓብ መስጂድ) ሰግዶ ከወጣ በኋላ የት እንደሄደ አልታወቀም።

የቤተ ሰብ ስልክ ፦

0931563114
0937616636
0977723274

{أقوال أهل العلم}

14 Feb, 18:25


እውነት/ሀሰት

_በአላህና  በመልእክተኛው እንዲሁም በቁርአን መቀለድ ከእምነት ያስወጣል

⚙️ከትክክለኛው  መልስ ጀርባ የሚሰጣችሁ አድድ በማድረግ ተቀላቀሉ
    👇👇👇

{أقوال أهل العلم}

13 Feb, 09:32


“ደዕዋውን በተሰውፍ የጀመረ ነብይ የለም፡፡ ልክ እንዲሁ በፍልስፍና፣ በዒልመልከላም፣ በፖለቲካ የጀመረም አልሰማንም፡፡ ይልቁንም በአንድ መንገድ ነው የተጓዙት፡፡ ትኩረታቸውም አንድ ነበር፣ በመጀመሪያ በቀዳሚነት ወደ አላህ ተውሒድ በመጣራት፡፡”

ሸይኽ ረቢዕ አልመድኸሊይ [ሚንሀጁልአንቢያእ ፊደዕዋ፡ 91]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

13 Feb, 06:23


ተጨማሪ ማሳሰቢያ ለወላጆች!
~
የሃገሪቱ ህግ ሳይፈቅድ፣ ወላጆች ሳያውቁ ለተማሪዎች የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት ብል ~ ^ ግና የሚያስተምሩ ትምህርት ቤቶች መኖራቸው ተረጋግጧል። በተለይ እነዚህ ኢንተርናሽናል ስኩል የሚባሉትን በአይነ ቁራኛ ተመልከቱ። አንዳንድ ወላጆች የገንዘብ አቅማቸው ሲፈረጥም ልጆቻቸው እንዲህ አይነት ስም ያላቸው ትምህርት ቤቶች ውስጥ መማራቸውን እንደ ደረጃ ማሳያ የሚያዩ አሉ። ይሄ ግልብነት ነው። ከሁሉም ነገር ቀዳሚው የልጆች ደህንነት ነው። ለጉራ እና ለማይጨበጥ ነገር ስትጓጉ የልጆቻችሁን ህይወት እንዳታበላሹ።

የት/ሚኒስቴርን ነገር ሆድ ይፍጀው፡፡
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

13 Feb, 05:44


ለተማሪ ወላጆች!
~
ልጆቻችሁን የምታስተምሩባቸውን ትምህርት ቤቶች እያስተዋላችሁ። አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኝ ፍሊፐርስ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ለተመሳሳይ ጾታ እና ለአፈንጋጭ ግንኙነት ተማሪዎች ምቹ መደላድል እና ከባቢ ስለ መፍጠር ለመምህራን ስልጠና ሊሰጥ እንደተዘጋጀ እዚሁ ሰፈር ሲዘዋወር አነበብኩኝ። እንደዚህ ይፋ ያልወጡ ሌሎችም ይኖራሉና ጥንቃቄ አድርጉ። በተለይ በውጭ ሃገራት ኤምባሲዎች ስር ያሉ ወይም በውጭ ድርጅቶች የሚታገዙ ትምህርት ቤቶችን በጣም ተጠንቀቁ። ኋላ ልጆቻችሁን እንዳታጧቸው።

ጉዳዩ በሃገሪቱ ህግ ወንጀል ቢሆንም ይሄ በውሃ ቀጠነ ሙስሊም ተማሪዎችን የሚበጠብጠው ት/ሚኒስቴር እርምጃ ይወስዳል ተብሎ አይጠበቅም።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

12 Feb, 13:37


ታላቅ የዳዕዋና ኮርስ ፕሮግራም      
           በቡታጅራ ከተማ!

=
እነሆ የፊታችን ሐሙስ ቀን 06/06/2017 ከመግሪብ ሰላት በኋላ ጀምሮ እስከ ቅዳሜ ቀን 08/06/2017 ድረስ የሚቆይ የዳዕዋና ኮርስ ፕሮግራም በቡታጅራ ተሰናድቶ ይጠብቅዎታል።

በዕለተ እሁድ ደግሞ ሰፋ ባለ መልኩ በኢንሴኖ ከተማ ደማቅ ፕሮግራም የሚካሄድ ይሆናል። በዚህ ፕሮግራም የተለያዩ ጊዜውን ያማከሉ አርእስቶችና ረሳኢል በኮርስና ዳዕዋ መልክ ይሰጣሉ።

እርሶም የዚህ ታላቅ ፕሮግራም ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ጥሪ ስናቀርብልዎ በታላቅ ደስታ ነው።

☞ ተጋባዥ እንግዶች፦
     * ሸይኽ አወል አሕመድ አልከሚሴ
     * ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አልከሚሴ እና ሌሎችም ኡስታዞችና ዱዓት ይገኛሉ።

«እውቀትን ፍለጋ መንገድን የጀመረ አላህ የጀነትን መንገድ ያገራለታል።» ረሱልﷺ

https://t.me/butajira_Qirat_daewa_group

{أقوال أهل العلم}

12 Feb, 13:05


በቡድን የመጥጠርነፍ ጣጣ
~
በደዕዋ ላይ የተሰማራ ወይም ወደ ደዕዋ የተጠጋ ሰው ለሌሎች የሚያሳድረው ውግንናም ይሁን ጥላቻው ቡድናዊ ተፅእኖ የተጫነው እንዳይሆን ሊጠነቀቅ ይገባል። በተቋማትና ማህበራት የታቀፉም ይሁኑ በሆነ የጋራ አመለካከት የተሳሰሩ አካላት ጥንቃቄ ካላደረጉ ስብስባቸውን ያማከለ ቡድናዊ ዝንባሌ (ተሐዙብ) የሚይዙበት ሁኔታ ሰፊ ነው። ስብስቡን ወይም የጭፍራውን ቁንጮዎች በጭፍን የመከተል ጥፋት ሊኖር ስለሚችል መጠንቀቅ ይገባል። ብዙ ጭፍራዎች የፖለቲካ ፓርቲዎች አይነት ጥርነፋ አላቸው። በፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ በአብዛኛው አባላት ባያምኑበት እንኳ የፓርቲውን እንጂ የግላቸውን አቋም ባደባባይ አያንፀባርቁም። በኢስላም ስም የሚደራጁ ስብስቦችም ይሄ ባህሪ የሚታይባቸው በብዛት ይገጥማሉ። ማዶና ማዶ ከሚኖሩ አሰላለፎች ሁለት ምሳሌ ልጥቀስ።

1ኛ፦ መፅነፍ፦

የፀነፈ አቋም ለደዕዋ እንደማያዛልቅ፣ የትም እንደማያደርስ፣ በመጨረሻም እርስ በርስ መበላላትን እንደሚያስከትል የታወቀ ነው። ይሄ ከጥንት እስከ ዛሬ ያሉ ፖለቲካዊም ይሁን ሃይማኖታዊ አደረጃጀቶችን ያየ ሁሉ የሚያስተውለው ነው። በዚያ ላይ በተመሳሳይ አጀንዳ አንዱን መውጋት፣ ሌላውን ማለፍ አይነት መርህ የለሽነት ላይ ይጥላል።

ነጥቤ ምንድነው? በዚህ አይነት ስብስብ ታቅፈው ግን ውስጥ ላይ ችግሮች መኖራቸውን እያወቁ "ለምን?" ለማለት በመንጋው እንዳይወገሩ ፈርተው በዝምታ የሚጓዙ አካላት አሉ። "ለምን?" ያሉ ለታ የሚወሰድባቸው እርምጃ ማዶ ላይ ካሉት የከፋ ስለሚሆን በቡድን ተጠርንፈው፣ በፍርሃት ተሸብበው፣ ውስጣቸው ያለውን እምነት መኖር አቅቷቸው ካቦዎቹ በቀደዱላቸው ቦይ ይፈስሳሉ። ይሄ በብዙ ፅንፈኛ ቡድኖች ውስጥ ያለ ተጨባጭ ነው።

2ኛ፦ መላሸቅ፦

በዚህም ላይ አንዳንዶች የተጨመላለቀ አካሄድ በጭፍራቸው ሲፈፀም ሲያዩ ከመሸማቀቅ ውጭ "አልበዛም ወይ?" ለማለት ቡድናዊ ትስስር ወይም ጥቅም ያሰራቸው ብዙ የውስጥ ቆዛሚዎች አሉ። መላሸቁ በበዛ ቁጥር ቁዘማቸው ይረዝማል። ውስጣቸው ይታመማል። ቢሆንም ራሳቸውን መሆን መወሰን አይችሉም። ራሳቸውን ችለው ቢንቀሳቀሱ ከዚህ ሰቀቀን ነፃ ይሆኑ ነበር። ችግሩ ቀድመው በቡድን ተጠርንፈዋል። የጭፍራው ካቦዎች በተጣጠፉ ቁጥር ያለምርጫቸው ይተጣጠፋሉ። በወረዱበት ቁልቁለት ሁሉ ይወርዳሉ። በማያምኑበት መድረክ ሲያሰማሯቸው ይሰማራሉ። ወይ ራሳቸውን ከጥፋቱ አግልለው ሰላም አያገኙ። ወይ ጭንቅላታቸውን እንደ ካቦዎቻቸው ደፍነው አይገላገሉ። እንዲሁ ከሁለት ያጣ ጎመን።

በየትኛውም ቡድንተኛ ጭፍራ ውስጥ መጥጠርነፍ የህሊና ሰላም፣ የልቦና ረፍት ያሳጣል። ከኢኽላስ ያርቃል። አስመሳይነትን ያላብሳል። መርህ የለሽ ያደርጋል። ስለዚህ ከራስህ ጋር ተጣልተህ የሌሎች አጫፋሪ ከምትሆን ራስህን ነፃ አውጣ። ከአጉል ስብስብ አግልል። መንጋ ጋር አትጓዝ። እንዲህ አይነት ስብስብን በተመለከተ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
فَاعْتَزِلْ تِلكَ الفِرَقَ كُلَّهَا، ولو أَنْ تَعَضَّ بأَصْلِ شَجَرَةٍ، حتَّى يُدْرِكَكَ المَوْتُ وأَنْتَ علَى ذلكَ!
"ከነዚህ አንጃዎች በሙሉ ራቅ። የዛፍ ስር ነክሰህ መያዝ ቢኖርብህ እንኳ! (ያን አድርገህ ራቅ።) በዚህ ላይ ሆነህ ሞት እስከሚያገኝህ ድረስ።" [አልቡኻሪይ፡ 3606] [ሙስሊም፡ 1847]

የሚገርመው በሁለቱም ጫፎች ተሰልፈው ከነሱ የማይሻሉ አካላት በቀደዱላቸው እየፈሰሱ አበሳቸውን የሚያዩ ክፍሎች መኖራቸው ነው። ወንድሜ ጉዳዩ ከዘላለማዊ ህይወትህ ጋር ይገናኛል። የኣኺራህ ጉዳይ ላይ ሌሎች እንዲወስኑ አትፍቀድ። ከሰመመንህ ውጣ። አይንህን አሸት አሸት አድርግና ከማን ኋላ እንደተሰለፍክ ተመልከት። ልጅ ቢጎትተው፣ ጅል ቤጎትተው ሳያቅማማ የሚከተለው ግመል ነው። ሰው ተደርገህ ተፈጥረሃልና በተግባር ሰው ሁን።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

12 Feb, 05:32


የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

11 Feb, 16:36


በትዳር ላይ ላላችሁ ወንድሞቼ በትዳራችሁ ስኬታማ የሚያደርጉ አጠር ያሉ ምክሮች

•  ቁርኣንን እና ሐዲሶችን መሠረት ያደረገ ትዳርን መገንባት: በትዳር ሕይወታችሁ ውስጥ ቁርኣን እና ሐዲስን የሰለፎችን መንገድ በመከተል የአላህን ትዕዛዛት ተግባራዊ ለማድረግ ጥረት አድርጉ። በትዳር ዙሪያ ያሉ የእስልምና አስተምህሮዎችን በመማርና በመተግበር የተሳካ ትዳር መምራት ይቻላል።

•  ለሚስት መልካም መዋል: በቁርኣን እና ሐዲስ ውስጥ ለሚስት መልካም በመዋል፣ በመንከባከብ እና በመደገፍ ላይ ብዙ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ ስለሆነ ። ለሚስትህ ፍቅርን መግለጽ፣ ስሜቷን መረዳት፣ በችግሮቿ ጊዜ ከጎኗ መሆንና በቤት ውስጥም መተባበር ያስፈልጋል።

•  ትዕግስት እና መቻቻል: በትዳር ውስጥ አለመግባባቶችና ፈተናዎች ሊከሰቱ ይችላሉ። በእነዚህ ጊዜያት በትዕግስትና በመቻቻል በመስራት ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሞክሩ።

•  ለሚስትህ ጥሩ ጓደኛ መሆን: ለሚስትህ ጥሩ ጓደኛ ሁናት ። አብራችሁ ጊዜ አሳልፉ፣ ተነጋገሩ፣ ተዝናኑ፣ እርስ በርሳችሁ ተደጋገፉ።

•  ለቤተሰብ ትኩረት መስጠት: ለቤተሰባችሁ ጊዜ መድቡ። ከልጆቻችሁ ጋር ተጫወቱ፣ አስተምሩ፣ ምከሩ። የቤተሰብን አንድነት ለመጠበቅ ጥረት አድርጉ።

•  የገንዘብ አያያዝ: ሃላል በሆነ መንገድ ገንዘብ ለማግኘት ጥሩ ስራ መስራትና ለቤተሰብ ማዋል ያስፈልጋል። በተጓዳኝም ገንዘብን በአግባቡ መጠቀምና ቁጠባ ማድረግ የቤተሰብን የፋይናንስ ሁኔታ ለማሻሻል ይረዳል።

•  ዱዓ ማድረግ ): አላህ ትዳራችሁን በረካ እንዲያደርግላችሁ፣ እንዲመራችሁና ከመጥፎ ነገሮች እንዲጠብቀው ሁል ጊዜ ዱዓ አድርጉ።

•  ትዳራችሁን ከሃራም ነገሮች መጠበቅ: ዓይኖቻችሁንና ልባችሁን ከሃራም ነገሮች በመጠበቅ ትዳራችሁን ጠብቁ።

እነዚህ ምክሮች ትዳራችሁን በመልካም መንገድ ለመምራት እንደሚረዷችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። አላህ ለሁላችሁም መልካም ትዳር ይወፍቃችሁ!

ይቀጥላል ....?

በወንድማችሁ አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን

ሸር በማድረግ ለወንድሞቼ አድርሱልኝ
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

{أقوال أهل العلم}

11 Feb, 14:49


ህፃን መሐመድ ሑሴን ለገጠመው የልብ ህመም ለህክምና 825,000 ብር ተጠይቀዋል። ቤተሰብ ይህንን የህክምናው ወጪ ለመሸፈን ከአቅማቸው በላይ ስለሆነባቸው በአላህ ስም እንድናግዛቸው እየጠየቁ ነው።

አካውንት ቁጥራቸው ይሄ ነው:-
1000585372157

ስልክ ቁጥር ፦ 0962248821/0921022880

{أقوال أهل العلم}

11 Feb, 10:40


ደዕዋ ላይ ለተሰማራችሁ ሁሉ!
~
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
" مَنْ رَأَى مِنْكُمْ مُنْكَرًا فَلْيُغَيِّرْهُ بِيَدِهِ، فَإِنْ لَمْ يَسْتَطِعْ فَبِلِسَانِهِ، فَإِنْ لَمْ يَسْتَطِعْ فَبِقَلْبِهِ، وَذَلِكَ أَضْعَفُ الْإِيمَانِ "
"ከናንተ መጥፎን ነገር ያየ በእጁ ይቀይረው። ካልቻለ በምላሱ፤ ካልቻለ ደግሞ በልቡ። ይሄኛው የመጨረሻ ደካማው እምነት ነው።" [ሙስሊም: 186]

ስለዚህ ያዩትን መጥፎ ነገር ማስወገድ ኢስላማዊ ኃላፊነት ነው። ቀጥታ ማስወገድ ካልተቻለ በቃል ወይም በፅሁፍ መናገር ይገባል። ይሄ ጉዳይ የሁሉም ሙስሊም ግዴታ ቢሆንም የዱዓት ኃላፊነት ግን ከሌሎች የከበደ ነው። ስለዚህ በሃገር በአካባቢያችሁ የሚታዩ ችግሮች ላይ እርምት መስጠት ይገባል። ሁሉም በዝምታ ከተሰማማ ጥፋቱ 'ኖርማል' እየተደረገ ይያዛል።

ባይሆን ሁለት ነገሮችን ማስተዋል ጥሩ ነው።

1ኛ፦ ባደባባይ የሚፈፀሙ ጥፋቶችን ወይም አሳሳች ስብከቶችን ማረም የነፍስ ወከፍ ሳይሆን የጋራ ግዴታ ነው፣ ፈርዶል ኪፋያ። ስለዚህ ከፊሎች ይህንን ኃላፊነት ከተወጡ ሌሎች ከተጠያቂነት ይድናሉ። ስለዚህ በንዲህ አይነት ሁኔታ ያልተናገረውን ሁሉ ወንጀለኛ ማድረግ አይቻልም።

2ኛ፦ ያያችሁትን ጥፋት ስታስጠነቅቁ በራሳችሁም ይሁን በደዕዋችሁ ላይ የባሰ ጥፋት የሚከተል ከሆነ በመጀመሪያ ግራ ቀኝ ማየት ይገባል። አጥፊዎች ጉልበት ያላቸውና የተደራጁ በመሆናቸው የተነሳ አንድ ጥፋት ላይ ስትናገሩ ደዕዋችሁን በእጅጉ በሚጎዳ መልኩ የሚያሰናክሏችሁ ከሆነ ለተሻለው ጥቅም ስትሉ ለጊዜው ዝቅ ብላችሁ አሳልፉት።

ብትናገሩ ምን ሊከተል እንደሚችል እየገመታችሁ ሳለ ነገር ግን በቡድናዊ ልዩነት ተነሳስቶ ወይም በእልህ ተገፋፍቶ "ዛሬውኑ ካልጮሃችሁ" ብሎ ለሚጫናችሁ አካል እጅ ሰጥታችሁ ብትናገሩ ይሄ ኢኽላስ ሳይሆን ይዩልኝ፣ ይስሙልኝ ነው የሚሆነው። ይሄ ደግሞ ሺርክ እንደሆነ እንዳትረሱ! በዚህ መልኩ በመናገራችሁ መስጂዳችሁን ብትነጠቁ ወይም ደዕዋችሁ ቢሰናከል ድርብርብ ወንጀለኛ ትሆናላችሁ። እጅ ጠምዝዘው ያለ ጊዜው እንድትናገሩ ሊያስገድዷችሁ የሚሞክሩ አካላትንም አታስደስቱም። ስለዚህ ከመነሻው በሚገባ መዝናችሁ ተናገሩ። ባይሆን በቦታው መናገር ሲጠበቅባችሁ ጊዜ ፍርሃታችሁን በ 'መስለሓ' ስም እየሸፈናችሁ ራሳችሁን እንዳትሸውዱ። አስተውሉ! ፍርሃት ለራስ ሲሆን ጥንቃቄ ነው ስሙ፡፡ የፈሪዎች ሂሳብ!

አንድ ነገር ግን እንዳይዘነጋ። 'መስለሓ' እና 'መፍሰዳ'ን በመገመት ላይ የሰዎች እይታ የሚለያይበት ብዙ አጋጣሚ አለ። በዚህን ጊዜ ሰዎችን ልባቸውን ለአላህ በመተው የታያቸውን ነገር በኢኽላስ እንዲያደርጉ መተው ይገባል። በመሰል ሁኔታዎች ላይ መናገሩ የተሻለ ሆኖ የታየው አካል ይናገር። በመናገሩ የከፋ ነገር ይከተላል የሚል ስጋት ያለው ዝም ይበል። በ'ንዲህ አይነት ሁኔታ ላይ አንዱ ሌላውን በራሱ ሃሳብ ሊያስገድድም ሊወነጅልም አይችልም። ያለበለዚያ የሚቀረው ምርጫ መናቆርና መለያየት ብቻ ነው። ከዚያ መሬት ላይ ከሚታየው ጥፋት ይልቅ በጎንዮሽ ልፊያ መጠመድ ይከተላል።

ብልጥ ማለት አላህ ማስተዋልን ያደለው ነው። አስፈላጊ ሲሆን የወቃሽን ወቀሳ ሳይፈራ ጀግና የሚሆን፣ የጥፋት ኃይሎችን እስከ ጥግ በድፍረት የሚጋፈጥ። መጋፈጡ የባሰ ጣጣ እንደሚያስከትል ሲያምን ደግሞ ስሜቱን የሚቆጣጠር፤ ራሱን የሚያሸንፍ፤ የራሱን ሃሳብ ሌሎች ላይ ካልጫንኩ ብሎ ሁከት የማይፈጥር። አላህ ማስተዋሉን ያድለን።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

10 Feb, 20:02


~ ሁለት እግር አለኝ ተብሎ ሁለት ዛፍ አይወጣም¡¡

መጅሊስ ገብቶ ኢኽዋንና አሕባሽ ጋር መቀማመጡ ተቋምና መሰል ነገሮችን የማስጠበቅ "መስለሓ" አለው ይባል። የዚህ አይነቱን መሽለጥለጥ ግን ምን ትሉት ይሆን!?

አንድ አካል የሱና ሰው ነኝ ካለ በኋላ እንዴት በዚህ ልክ ወርዶ "ሱፊ ሰለፊ የሚባል ነገር የለም" እያለ ከሚያቀረሽ የጃጀ ኢኽዋንና ከአቡበክር አሕመድ ጋር ለሙሐደራ ርዕስ ተይዞለት አይኑን አፍጦ ይቀርባል!?

በመሰረቱ'ኮ አጣብቂኝ ነገር እስካልገጠመ ድረስ የነዚህ አይነቶች የኢኽዋንን ቆሻሻ አስተሳሰብ የሚያራምዱ የዲን ነጋዴዎች ጋር አብሮ ደዕዋ መንቀሳቀስ ይቅርና መቀማመጥ እንኳ አሏህና መለዕክተኛው ﷺ ናቸው አጥብቀው የከለከሉት።

ወደ የት እየተሄደ ነው!? ነው ወይስ ይህንንም "መስለሓ" የሚል ስም ትሰጡት ይሆን¿¡ ከውስጣቹህ እንዴት አንድ እንኳ "ተው!" የሚል ጤነኛ ይጥፋ!?
ሱብሓነሏህ!!

ነው ወይስ ትላንት አባታቹህ ኢሊያስ አሕመድ ከመጅሊሱ ሰዎች ጋር ትብብር እንጅ አንድነት የለንም ሲል የነበረው የሽንገላ ነበር እንበል!? ለምን ቤቶችን ከጀርባ ትመጣላቹህ!? ከበሩ በኩል ኑና እውነታቹህን አሳውቁ!! ሁለት እግር ስላለኮ ሁለት ዛፍ አይወጣም።

ከቢድዓ ሰዎች ጋር በዚህ ልክ መሽለጥለጥ ብስለት ሳይሆን ጥሬነት ነው። ዛሬ እራስን እንደ አዋቂ እና እንደ በሳል በመገመት የተጀመረ መቅለጥ ነገ ለታላቅ አደጋ ሳያጋልጣቹህ ለማንም ብላቹህ ሳይሆን አሏህን ፈርታቹህ ከገባቹህበት መቀመቅ እራሳቹህን አውጡ።

አሏህ በፈተና ጊዜ በሐቅ ላይ ከሚፀኑት ያድርገን!!
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy

{أقوال أهل العلم}

10 Feb, 19:31


አዎ ነጃሺ ሰልሟል! ካልሆነ አንዱን ምረጡ
~
* ኢትዮጵያ በፍትሃዊ መሪዋ በነጃሺ አማካኝነት የነብዩ ሙሐመድን ﷺ ባልደረቦች ተቀብላ አስተናግዳለች። (አንድ ሐቅ)
* እነዚያን ተሳዳጅ ሙስሊሞች የተቀበላቸው ንጉስ ነጃሺ ሰልሟል። (ሌላ ሐቅ)

እነዚህን ሁለቱንም መረጃዎች ያስተላለፉት የነብዩ ሙሐመድ ﷺ ባልደረቦች ናቸው። እንጂ ይህንን ጉዳይ የሚገልፅ አንድም የኢትዮጵያ የታሪክ ምንጭ የለም። እደግመዋለሁ አንድም ምንጭ የለም። ቤተ ክርስቲያንም የላትም። የንጉሳኑ ዜና መዋእልም የሉም። ስለዚህ ጉዳይ ቀርቶ ስለዚያ ዘመን (7ኛው ክፍለ ዘመን) የኢትዮጵያ ታሪክ የሚያትት ተጨባጭና የተሰነደ የታሪክ መረጃ ራሱ ከናካቴው የለም።

ስለዚህ "ነጃሺ ሰልሟል" የሚለውን ሲናገሩ ካላመናችሁ "ኢትዮጵያ የነብዩ ሙሐመድን ﷺ ባልደረቦች ተቀብላ አስተናግዳለች" የሚለውን ከየት አምጥታችሁ ነው ያመናችሁት? "እንግዳ ተቀባይ ነን" ለማለት የመጀመሪያውን ሐቅ ትቀበላላችሁ። "በኢትዮጵያ ታሪክ ሙስሊም ነግሶ አያውቅም" ለማለት ሁለተኛውን ሐቅ ትጥላላችሁ። ከአንድ አካል ከተላለፉ ሁለት ዘገባዎች ውስጥ የጎረበጠንን መጣል፣ የጣፈጠንን መውሰድ አያስኬድም። ወይ ሁለቱንም እመኑ፤ ወይ ሁለቱንም ጣሉ። አንዱን ይዞ ሌላውን መጣል በራስ ህሊና ላይ መሸፈት ነው። ምናልባት ህሊና ካለ!
=
ኢብኑ ሙነወር
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

10 Feb, 12:54


ከታዋቂዎቹ እነ ቡጢ እና ቀረዷዊን ይዞ በርካታ ኢኽዋኖችና አሻዒራዎች እጅግ ደስ በማይል ሁኔታ እንደ በሻረል አሰድን፣ ሙዐመር አልቀዛፊን፣ ዑመር አልበሽርን፣ ኤርዶጋንን ሲያደንቁ እና ከጎናቸው ሲቆሙ ምንም ያላለ ስብስብ የሳዑዲ ዑለማኦች መንግስታቸውን ደግፈዋል ብለው የሚሳደበው ለምን እንደሆነ አይጠፋንም። ፖለቲካው ምክንያት ይደረጋል እንጂ ችግራቸው ከሰለፊያ መንሀጅ ጋር ነው። የዚህን በአስር ፊት የሚጫወት የዲን ነጋዴ አካሄድ ሸውራራ አካሄድ ስናጋልጥ የሚከፋችሁ ሁሉ ችግሩ የመስመራችን መለያየት ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

08 Feb, 16:48


ኢማሙ ማሊክ እንደሚሉት ድሮ አንድ ሰው ዒልም ፍለጋ ላይ ተሰማርቶ ገና ጥቂት እንደ ቆየ የዒልሙ አሻራ ሶላቱ ላይ፣ ኹሹዑ ላይ፣ ንግግሩ ላይ፣ አካሄዱ ላይ ይታይ ነበር። [አዙህድ፡ ኢማሙ አሕመድ]
መታደል ነው! ዛሬ በኛ ዘመን ግን አንዳንድ አላህ ካደለው ውጭ የምንማረው ዒልም እንዲሁ ጠቅላላ እውቀት እንደሚባለው ደረቅ መረጃ እንጂ የረባ አሻራ ሲያሳድርብን አይታይም። አላህ ይሁነን።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

08 Feb, 03:27


👉ለሀድራ ለመዉሊድ ከፍ ዝቅ የሚለዉ
👉በጫት   በመንዙማ   የሚያሸረግደዉ

👉በረሱል ዉዴታ  ሰከርኩኝ   የሚለዉ
👉ነቢ ነቢ   ብሎ   የሚያንጎራጉረዉ

👉ዶሪህ የሚስመዉ ቀኝ እጁን አዉጥቶ
👉እጣን የሚያጨሰዉ  መጋረጃ  ከፍቶ

👉የቢድአዉ ጀግና ሱናቸዉን ትቶ
👉ምነዉ ማሳለፉ ሱብሒን ተኝቶ?

ሙርሰል ሰይድ ጨፌ 09/12/2014
👉ጆይን https://t.me/murselseid

{أقوال أهل العلم}

07 Feb, 11:25


ኡስታዛችን ሙሓመድ ሲራጅ ሙሓመድ ኑርን حفظه الله ... ከ10 አመት በላይ አዉቃቸዋለሁ የተለያዩ ኪታቦችም አስቀርተዉናን جزاه الله خيرا.... ኡስታዛችን ላይ አንድ በጣም ጎልቶ ከታዩኝ ነገራቶች አንዱ ኪታብ የማንበብ ፍቅራቸዉ ነዉ ።

{أقوال أهل العلم}

07 Feb, 05:58


👉ዘመቻ ወደ ቲክቶክ ‼️‼️‼️‼️‼️

♨️በቂ ጊዜ ያላችሁ መሻይኾችና ኡስታዞች ሆይ‼️

ከየመስጂዱ እየተገለለና እየተፈናቀለ ያለዉ የአህባሽ መንጋ ቲክቶክ ላይ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን እየቆራረጠ፣ መረጃዎችን እየቀላቀለና ያለ አግባብ እየተረጎመ የአህሉሱናዎችን ስም እያጠፋ ወጣቱንም እያሳሳተ የተበከለ አቂዳዉን በሰፊዉ በመርጨት ላይ ስለሆነ በቲክቶኩ አለም መዝመት የግድ ያስፈልጋል።

👉እኛ ቲክቶክን አንጠቀምም ብለን ብንተወዉም ይህ ሀረር ላይ የበቀለዉ የጥፋት ጭፍራ ግን ያለ የሌለ አቅሙን ተጠቅሞ ህዝባችንን በማደናገር ላይ ተሰማርቷል።

♨️አዎ ጉዳዩ ከአሳሳቢነትም በላይ ነዉ‼️

ስለዚህ ጊዜና ብቃቱ ያላችሁ ኡስታዞችና መሻይኾች ይህንን ጥፋት እያየን ዝም ማለታችን
👉1 ኛ ሙንከር ሲስፋፋ እያየን ዝም በማለታችን አላህ ፊት ያስጠይቀናል።

👉2 ኛ አህባሾች ባጢላቸዉን ሲዘሩ እያየን ዝም ስንላቸዉ የዋሁ ህዝባችን እነርሱ የተናገሩት ሀቅ ላይ ስለሆኑ ነዉ። እነዚህ ዝም ያሉት ደግሞ ሀቅን ስላልያዙ ነዉ። የሚል አደገኛ ድምዳሜ ላይ ይደርሳል። እንጂ ሆደሰፊነት ነዉ፣ ወይም ሙስሊሙ ለካፊር መሳለቂያ እንዳይሆን አስበዉ ነዉ ብሎ አይረዳህም።

እናም አማራዉን በአማረኛ፣ ኦሮሞዉን በኦሮሞኛ፣ ስልጤዉን በስልጤኛ፣ ዐረቡን በዐረበኛ አጠቃላይ አጥፊዉ በሚናገረዉና በሚገባዉ ቋንቋ መናገር፣ መርዙን መንቀል፣ ህዝቡን ከጥፋቱ መታደግ፣ ጅህልናዉንና ማምታቻዉን ለህዝብ ማጋለጥ፣ የጥፋት ምላሱን እንድሰበስብና ገዳይ መርዙን እንድዉጥ ማድረግ ኢስላማዊ ግዴታችን ነዉ።

ማሳሰቢያ ‼️

አህባሾችም ላይ ሆነ ሌሎች የተሳሳቱ ወገኖች ላይ መልስ ስንሰጥ መዘንጋት የሌለብን ነገራቶች ይኖራሉ።

ጥቂቶችን ልጥቀስ

① እናስተካክላለን ብለን ሌላ ጥፋት እንዳናስከትል በቂ እዉቀትና መረጃ ላይ ተመርኩዝን መሆን አለበት‼️

② ከቁርአንም ሆነ ከሀዲስ በምናቀርበዉ መረጃ ላይ እርግጠኛ መሆን ግድ ነዉ‼️

③ ለፍዞል ቁርአንንም ሆነ ሌላ ዐረበኛ ቃልን ስናነብ መኻሪጀል ሁሩፍ ላይ እና ዒዕራቡ ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል‼️

③ ቪድዮዉ አሰልቺ እንዳይሆን በተቻለ መጠን አጠር ያለ ቢሆን ይመረጣል‼️

④ እነርሱ ቢያደርጉትም ትምህርቱ ፍፁም ከዉሸት፣ ከስድብና ከዘለፋ የራቀ መሆን አለበት‼️

⑤ መልስ ከተሰጠባቸዉ ወገኖች በኩል ለሚመጣብን አፀፋዊ መልስና ዘለፋ አለመደናገጥና አስገዳጅ ነገር ካልተፈጠረ በስተቀር ጀምሮ አለማቋረጥ‼️

⑥ ግድ ሁኖብን እንጂ ቲክቶክ አስደሳች አለም ስላልሆነ ከሚጋረጡብን የጎንዮሽ ሙንከራቶች እራሳችንን ማራቅና ነፍስያችንን ማሸነፍ‼️

⑦ በየአቅጣጫዉ ለህዝቡ ተደራሽ ይሆን ዘንድ በቲክቶክ የተለቀቁ ትምህርቶችን እንደ ቴሌግራም፣ ፌስቡክ፣ ዋትስአፕ የመሳሳሉ ሌሎች ማህበራዊ ትስስር ገፆች ላይ በሰፊዉ ማሰራጨት‼️

ሙርሰል ሰይድ ጨፌ 30/5/2017
👉ጆይን https://t.me/murselseid

{أقوال أهل العلم}

06 Feb, 14:38


አይናቸውን አሽተው
ምን ታመጣላቹህ ይመስላል


መደመር ብሎ ማለት ከዚህ በላይ ምሳሌ ማምጣት ከባድ ነው ።

ተደምረዋላል ።

አላሁመስተዓን !!!


https://t.me/Abuzekeriya01

{أقوال أهل العلم}

06 Feb, 12:43


በነገራችሁ ላይ ለእኔ  ወደ ሱናዉ አለም ለመምጣት ከአሏህ በታች ሰበብ የሆነኝ ኡስታዝ አቡ ሃቲም ነዉ።

جزاه الله عني وعن المسلمين خير الجزاء

{أقوال أهل العلم}

06 Feb, 08:46


ለወገን ተቆርቋሪ የሆኑ ደዕዋ ላይ የተሰማሩ አካላት እነዚህ አራት ርእሶች ላይ አጥብቀው ሊሰሩ ይገባል።
1- ሺርክ፣
2- ቢድዐ፣
3- ዘረኝነት እና
4- ጎጂ ሱሶች (ጫት፣ ሲጋራ፣ አስካሪ መጠጥ፣ አደንዛዥ እፆች)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

06 Feb, 05:52


"ካ'ነጋገርም ድግምት አለ"
~
ሐቅ ወይም እውነት ለመረዳት ቀላል፣ ለልቦና ጣፋጭ ነው። ነገር ግን ሐቅ ከኖሩበት ልማድ፣ ከግለሰባዊ ዝንባሌ እና ከማህበረሰብ ወግ ተቃርኖ ሲመጣ ለመቀበል ይከብዳል፤ ይመርራልም። ክብደቱንና ምሬቱን ለማስወገድ ወይም ለመቀነስ የአያያዝ ጥበብ እና የአነጋገር ክህሎት ትልቅ ድርሻ አላቸው። የሻከረ አያያዝና እና የቆረፈደ አቀራረብ ጣፋጩን እውነት እጅ እጅ እንዲል ያደርጉታል።

ከዚህ ተቃራኒ የሆነ ተጨባጭም በተግባር አለ። ስንትና ስንት ባጢል ባሸበረቁ ቃላት ተከሽኖ እልፎችን አሳስቷል?!

የንግግር ክህሎት ትልቅ ኃይል አለው። በትክክል አውቀነው ሳይሆን በተጋነነ ቡድናዊ ስብከት ያለ ደረጃው የሰቀልነው እዚህ ግባ የማይባል ስንት ሰው አለ?! የሌሎችን የቂምና ጥላቻ ዘመቻ ተከትለን መልካም ስብእናውን ያቆሸሽነው፣ ውለታውን በዜሮ ያባዛነው ስንት ሰው አለ?! እና የሌሎች አገላለፅ እይታችንን ሊያዛንፈው እንደሚችል በማሰብ ጥንቃቄ ማድረግ ጥሩ ነው። አንዳንዴ ሰውየው አቋሙ ቀጥ ያለ ሆኖ ሳለ ሌሎች ግን አጥጣመው ሊገልፁት ይችላሉ። እና የሰማነውን ሁሉ አንመን ለማለት ነው። በግልባጩም እንዲሁ።

قال ابن الرومي :

في زخرفِ القول ترجيحٌ لقائلهِ - والحقُّ قد يعتريه بعضُ تغييرِ
تقول هذا مُجاجُ النحلِ تمدحُهُ - وإن تعِبْ قلت ذا قَيْء الزنابير
مدحاً وذماً وما جاوزت وصفهما - سحر البيان يُري الظلماء كالنور
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

05 Feb, 12:59


ትምህርት ሚኒስቴር መርዘኛ ኢስላም ጠሎች የተሰባሰቡበት ኋላ ቀር ተቋም ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

04 Feb, 18:33


👑          ⭐️             ⚡️
ٰ    • ○ ° 🌹🌹🌹• ○ °• ○ °• ○ °
 • ○    🌹🌹🌹🌹    • ○ °  👈አበባውን
• ○ °🌹🌹🌹🌹🌹           በመንካት• ○ °
  • 🌹🌹🌹🌹🌹🌹    ብቻ ምርጥ
○ 🌹🌹🌹🌹🌹🌹    የሱና 𝙘𝙝𝙖𝙣𝙣𝙚𝙡  ° :.
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹         ያገኛሉ📡
 • 🌹🌹🌹🌹🌹      ° :.   * • ○       
• ○  🌿🌹🌹🌿      
  • ○ °   🌿🌿            👈
     •        🌿   • ○ °        🌿🌿
 • ○ °        🌿     • ○ ° 🌿🌿🌿
   • ○ °         🌿       🌿🌿🌿🌿
    • ○ °          🌿  🌿🌿🌿🌿🌿
        • ○ °       🌿   🌿🌿🌿🌿
      • ○ °         🌿  🌿🌿🌿
          • ○ °     🌿  🌿° :. * • ○
         °• ○ °      🌿° :.   * • ○
                    🌿° . °☆  . * ● ¸
.    ★  🌿° :.   * • ○ °
        ° .     🌿. * ● ¸
                  🌿       በቀላሉ ይቀላቀላሉ ።
☆  . * ● ¸ .
★ ° . *   ° . °☆  . * ● ¸
.    ★  ° :.   * • ○
🅰️🅰️🅰️⭐️🔗🔡🔡🔡
ለተጨማሪ ሀሳብ አስተያየት  ጥቆማ
@twhidfirst1 ⭐️🔗🔡🔡🔡

{أقوال أهل العلم}

03 Feb, 17:02


«ከጩኸት ዝምታ እጂጉን ይሰማል፡»
«አስተውሎ ማዝገም ከሩጫ ይቀድማል፡»
.....ኑር.....
t.me/nuredinal_arebi

{أقوال أهل العلم}

03 Feb, 06:10


ከብርቱ እንስት ጋር ስለመጣመር አትፍራ። ምናልባት አንድ ወቅት ላይ ብቸኛዋ ሰራዊትህ እርሷ ብቻ ትሆናለች። ረሱል ﷺ በፍርሃት ርደው ተሸፋፍነው የተኙ እለት "አላህ አንተን መቼም ጥሎ አይጥልህም።" ከሚለው አጀጋኝ ንግግሯ በስተጀርባ በሳቸው የዳዕዋ ህይወት  እጅግ ፈታኝ ክስተቶች ውስጥ  ምርኩዛቸው ሆናለች። 

ዘመናቸውን በርብረው ፣ ውጣውረዱን አይተው እሷን የሚመስል ስብዕና አላገኙም ነበር ረሱል። አመታት አልፎም "እኔ ፍቅሯን ተሰጥቻለሁ" ሲሉ ልብን በሚበተብት አፍቃሪ አንደበታቸው እሷን የሚያወድሱት በህይወታቸው ውስጥ ታላቅ፣ ብርቱና የዓላማቸው አጋር እንስት ስለነበረችስ አይደል?   ኸዲጃ ቢንቱ ኹወይሊድ ቡሽራኪ
t.me/abdu_rheman_aman

{أقوال أهل العلم}

03 Feb, 05:24


ያኔ!
በሶሐቦች ጊዜ - ከዲን ያልነበረ - አጉል አዲስ ፈሊጥ
ዛሬ በኛ ዘመን - ዲን ሊሆን አይችልም - ቢጠረብ ቢፈለጥ።

እናልህ ወዳጄ!
"አበጀህ" ላያስሰኝ - የእምነት አዲስ ፈሊጥ - የዲን ላይ ፈጠራ
መስጂድ ተቀምጠህ - ቢድዐ እያቦካህ - ተንኮል ከምትዘራ
ሙስሊሙ ያጣውን - አዲስ ቴክኖሎጂ - ምናለ ብትሰራ?!
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

02 Feb, 07:19


➡️ኢህሳን jobs Advertising

ይህ ቻናል በሀገር ውስጥ ያሉ ስራ አጥ
            ወንድም እህቶች
በአላህ ፍቃድ  የስራ ማግኛ ሰበብይሆን ዘንድ
ታስቦ የተከፈተና የስራ ማስታወቂያ የምንለቅበት
አዲስ ⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️ ነው 

በቻናሉ ያለምንም ክፍያ የስራ ማስታወቂያ
የሚለቀቅበት ቻናል ሲሆን

እናንተም ወደቻናሉ በመቀላቀል የቻናሉ
አባል ሁኑ እናንተም ይህንንም ቻናል
ሼር በማድረግ የቻናሉን እድገት አስቀጥሉ

አላማችን ወንድምና እህቶቻችን ስራ አጥ
እንዳይሆኑ ሰበብ ማድረስ ነው
🔗ተቀላቀሉ

https://t.me/ihsan_jobs
https://t.me/ihsan_jobs

{أقوال أهل العلم}

02 Feb, 07:10


ጠያቂ፡- ምን አዘዝኩሽ ?
መላሽ፡- ጫት
ጫት ከአፈር ጋር ሲቀላቀል ልጅ መሆን ይችላልን ?
ልጅ አባቱን በእድሜ ሊበልጥ ይችላልን ?
ጅብ ይጋለባልን ?
በእናታችን ማህፀን መውጣት በቆሻሻ ቦታ መውጣት ነውን ?
አክታ እና ምራቅ መቀባት ?
አላህ ስልጣኑን የሰጠው ተጋሪ አለውን ?
ለሩሃኒያ ደም ማስጠጣት ?
አላህ አንተን መቼ ነው መርሃባ ያለህ ?
ከድምፅ ማሰረጃ ጋር
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem

{أقوال أهل العلم}

31 Jan, 06:05


ግንኙነት ያልተፈፀመበት ኒካሕ
~
አንድ ሰው አንዲትን ሴት ኒካሕ አድርጎ ካገባ በኋላ ነገር ግን በመሃላቸው ግንኙነት ሳይፈፀም ከፈታት ፤ ለምሳሌ የተለያየ ሃገር እየኖሩ ኒካሕ ከታሰረ በኋላ ሳይገናኙ ፍቺ ቢፈፅም ዒዳ የለባትም። ምክንያቱም አላህ እንዲህ ብሏልና፦
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آَمَنُوا إِذَا نَكَحْتُمُ الْمُؤْمِنَاتِ ثُمَّ طَلَّقْتُمُوهُنَّ مِنْ قَبْلِ أَنْ تَمَسُّوهُنَّ فَمَا لَكُمْ عَلَيْهِنَّ مِنْ عِدَّةٍ تَعْتَدُّونَهَا فَمَتِّعُوهُنَّ وَسَرِّحُوهُنَّ سَرَاحًا جَمِيلًا
{እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ምእምናትን ባገባችሁና ከዚያም ሳትነኳቸው በፊት በፈታችኋቸው ጊዜ ለእናንተ በእነርሱ ላይ የምትቆጥሯት ዒዳ ምንም የላችሁም፡፡ አጣቅሟቸውም፤ (ጉርሻ ስጧቸው)፡፡ መልካም ማሰናበትንም አሰናብቷቸው፡፡} [አል አሕዛብ፡ 49]
* ይሄ ጉዳይ የዑለማእ ኢጅማዕ ያለበት ነው።

ማሳሰቢያ፦

* ዳግም ማግባት ከፈለገ መስፈርቱን ያሟላ አዲስ ኒካሕ ማሰር እንጂ እንዲሁ መልሻለሁ ብሎ መመለስ አይችልም።
* ለመመለስ ሌላ አግብታ መፈታቷ ሸርጥ አይደለም። ሌላ አግብታ የተፈታች ባይሆንም ማግባት ይችላል። ነገር ግን የባለፈው ፍቺ አንድ ተብሎ ይቆጠራል። ስለዚህ ሁለት ኒካሕ ነው የሚቀረው ማለት ነው።
.
በፍቺ ሳይሆን በሞት ከተለየ ግን የዒዳው ብይን ይለያል። ማለትም ኒካሕ ታስሮ ግንኙነት ሳይፈፀም በፊት ባል ከሞተ አራት ወር ከ 10 ቀን ዒዳ ትቆጥራለች። ከንብረቱም ትወርሳለች። ሙሉ መህሯንም ትወስዳለች። የመህሯ መጠን ቀድሞ ያልተወሰነ ከሆነ የአምሳያዎቿ መህር ታሰቦ ይሰጣታል።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

30 Jan, 08:19



    ጋብቻ ሻዕባን ወይስ ሸዋል ላይ?????


ከልምድ አንፃር እኔ ባየሁት ለሌላው የምመክረው;
  ብዙ ላጤዎች ረመዷንን ለብቻ ከመጋፈጥ ብለው ከረመዷን በፊት "ረጀብ" በተለይ ደግሞ "ሻዕባን"ን ጠብቀው ተጣድፈው ሲዘወጁ ይታያል። ይህ የተለመደ እና የማይወገዝ ተግባር ነው። እንደ ግል ዕይታዬ ግን ከ"ሻዕባን" ይልቅ "ሸዋል" ላይ ቢዘወጁ እመክራለሁ።

ምክንያቴ፦
1ኛ, ነብዩ  እናታችን ዓኢሻ ያጯትም ይሁን ያገቧት ሸዋል ላይ ነው። በመሆኑም ይህንን ታሳቢ አድርጎ ሸዋል ላይ ያገባ ሰው የመከተል ምንዳ እንዲያገኝ ይከጀልለታል።

2ኛ, የረመዷንን ወር ከምንም ነገር ነፃ ተኩኖ ትኩረት ሁሉ ዒባዳ ላይ በማድረግ ለማሳለፍ ይረዳል። ባለትዳር ከዒባዳ ይዘናጋል ማለት ባያሲዝም ገና አዲስ ወደ ትዳር የገባ ሰው ግን በሆነ ያህል መልኩ ቢሆንም መወጠሩ አይቀሬ ነው።

3ኛ, ረመዷን ትልቅ የዒባዳ ወር ከመሆኑ በተጨማሪ ለየት ባለ መልኩ ዱዐ የበለጠ ተቀባይነት የሚያገኝበት ወቅት ነው። ስለሆነም ይህ ላጤ የሚያስበው ትዳር እንዲሰምርለት እና ኸይር የሆነ ሐያት እንዲገጥመው ረመዷን ላይ ወጥሮ ዱዐ ያደርጋል። ከዚህ ዱዐ በኋላ ኸይር እንደሚገጥመው የበለጠ ይከጀልለታል።

4ኛ, አላህ ከፊትና ይጠብቀንና ገና ፍሬሽ ተጋቢ ከሆኑ ምን አልባትም ተጨማሪ ሁለት ወር የሚጾሙበት ክስተት ሊፈጠር ይችላል [አላሁል ሙስተዓን]



🌙

Copy

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

29 Jan, 13:23


- صَـلاَحُ الأُمَّـة; بِصَـلاَحِ نِسَـائِهَـا

{أقوال أهل العلم}

29 Jan, 05:12


ጎመን በጤና
~
አንድ እግራቸውን መስጂድ አንድ እግራቸውን ደግሞ ፓርላማ ማድረግ የሚፈልጉ ሰዎች ኢስላማዊ እሴቶችን እያዛነፉ የስልጣን መወጣጫ መሰላል ሲያደርጉ ዝም ማለት አይቻልም። ይሄ በኢስላማዊ እሴቶች ሂሳብ ፖለቲካዊ ትርፍ ለመሸመት የሚደረግ ግብግብ በሚነቀፍ ጊዜ "ኢስላም ፖለቲካ አይደለም ወይ?" ሲሉ የሚሞግቱ አሉ። ይህም ብቻ አይደለም "ሙስሊሙን ከፖለቲካ አርቃችሁ የማንም መጫዎቻ እንዲሆን አድርጋችሁታል" የሚል ዘልዛላ ክስ ይከሳሉ። ይሄንን የሙስሊሙን ብቻ ሳይሆን የሃገሪቱንም ማህበራዊ ውቅር፣ ፖለቲካዊ ታሪክና ሁነት ያልተረዳን የተንቦረቀቀ ክስ ወደጎን እንተወውና እንዲያው ፍላጎት አለን ቢባልስ ይህንን ለማድረግ ምን አቅም አለን? ፖለቲከኞቹ እኛን ሰምተው ከፖለቲካ ሊወጡ? የማይመስል ነገር። ሲጀመር የት ያውቁንና?

ይልቅ አንድ ነገር እንጠያየቅ። እውነት ፖለቲካ የኢስላም ክፍል ነው ወይ? እንዴታ! ብቻ አስኳል ነው፣ ቅርፊት ነው የሚለውን እንተወውና ፖለቲካ ያለ ጥርጥር የኢስላም ክፍል ነው። ኢስላም መንፈሳዊ ህይወት ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን አለማዊ ህይወታችን ምን አይነት ቅርፅ መያዝ እንዳለበት ፍኖት የሚያሰምር የተሟላ የህይወት መመሪያ ነው። ስለሆነም ቤተሰባዊ ህይወት፣ ከጎረቤትና ዘመድ አዝማድ ጋር ያለ ግንኙነት፣ ማህበራዊ ጉዳዮች፣ ውርስ፣ ግብይት፣ ውልና ስምምነት ወዘተ በኢስላም ግልፅ መመሪያ የተቀመጠላቸው ጉዳዮች ናቸው። ከዚህም አልፎ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ፣ ፍትህና የአስተዳደር ስርአት እንዲሁም በመሪና በተመሪ መካከል መኖር ያለበት ግንኙነት ሁሉ መለኮታዊ መመሪያ ተቀምጦላቸዋል። እነዚህ ነገሮች ደግሞ የፖለቲካ ማእከላዊ ማጠንጠኛዎች ናቸው። እውነቱ ይህ ከሆነ ፖለቲካ ወሳኝ የኢስላም ክፍል ነው ማለት ነው።

የዘመናችን ፖለቲካ እና ኢስላም ግን ከምስራቅና ምዕራብ የራቀ ልዩነት አላቸው። ስለዚህ በደፈናው "ኢስላም ፖለቲካ ነው" አትበል። እንኳን በኢስላም ሚዛን መዝነነው እንዲሁ በሞራል መለኪያ ቢገመገም ራሱ የዘመኑ ፖለቲካ ሲበዛ ቆሻሻ አይደል'ንዴ? ፖለቲካ በአሁኑ ጊዜ የውሸት፣ የሴራ፣ የክፋት፣ የንፍቅና ተለዋጭ ስም ሆኗል'ኮ። ለጥቂቶች ስልጣን ሲባል እልፎች የሚረግፉበት፣ ለጥቂቶች ጥቅም ሲባል በህዝብ ህይወትና ደህንነት ላይ የሚቀለድበት፣ "ለሰፊው ህዝብ ጥቅም" ሲባል ህዝብን ከህዝብ የሚያባላ ስብከት የሚስሰጥበት፣ አድርባይነት የተንሰራፋበት፣ ከልባዊ ስራ ይልቅ ታይታ (Show) የነገሰበት፣ ቡድናዊ ሽኩቻ የተንሰራፋበት ሆኗል የዘመኑ ፖለቲካ። በነዚህ እድፎች ሳይጨማለቁ በፖለቲካው ውጤታማ እሆናለሁ ማለት ዘበት ለመባል የቀረበ ነው። ኢስላም ስለነዚህ ክፋቶች ምን እንደሚል ማውራት የሚጠበቅብኝ አይመስለኝም።

ችግሩ እዚህ ላይ የሚቆም አይደለም። ኢስላማዊው ፖለቲካ እና "ዘመናዊው" ፖለቲካ ፍፁም ሆድና ጀርባ ናቸው። በ"ዘመናዊው" ፖለቲካ ህግ አውጪው በህዝብ ስም የተዋቀረ ሸንጎ ነው። የህዝቡን ስሜትና ዝንባሌ እያየ ህጎችን ሊቀያይር ይችላል። የህዝቡ ፍላጎት ከሆነ ወንድ ለወንድ፣ ሴት ለሴት ሊያጋባ፣ ትውልድ ገዳይ እፆችን ሊፈቅድ ይችላል። በኢስላም ደግሞ ህጉ ከአላህ የወረደ ነው። የሰዎችን ፍላጎት ተከትሎ በመፍሰስ የሚቀየር አይደለም። "ዘመናዊው" ፖለቲካ በፍትህ ላይ የተመሰረተ ሳይሆን ጠንካራው ደካማውን የሚሰለቅጥበት በዳርዊኒዝም Survival of the fittest "እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል" ቅኝት የተቀኘ ነው። Majority rule, minority right የሚሉት "ሚዛን ማስጠበቂያ" ሽንገላ እንደሆነ ለማወቅ አሜሪካና አውሮፓ ያለው የአናሳዎችን ነባራዊ ሁኔታ ለማየት አትንከራተት። እዚሁ ሃገራችን ውስጥ ያለውን አሰላለፍ ማየት ይበቃሃል። የሚሻኮቱትም፣ የሚበሉትም፣ በልተው የሚያለቅሱትም "ዝሆኖቹ" ናቸው። ከነሱ ውጭ ከሆንክ ለማልቀስ እንኳ ፍቃድ ያስፈልግሃል። ባጭሩ የዘመኑ ፖለቲካ ከኢስላም ጋር ቀጥታ የሚላተሙ ብዙ ጥፋቶች በያይነቱ ታጭቀው የሚገኙበት ጎተራ ነው። እና እንዲህ አይነቱን ነው የኢስላም አካል አድርገህ የምታቀርበው? ቢያንስ ሃፍረት ይኑርሃ?

"ቢሆንም ድፍን ሙስሊምን ከፖለቲካው ማስወጣት ራስን በራስ ማጥፋት ነው። ችግራችንን ከድጡ ወደማጡ ያደርገዋል" ቢባል እውነት አለው። ነገር ግን ከዚህ "ጭቃ" ውስጥ መግባት ያለበት ማነው? የዲን አስተማሪዎች ፈፅሞ ፖለቲካ አካባቢ ዝር ማለት የለባቸውም። ምክንያቱም ፖለቲካው ብዙ መንሸራተት (ተናዙል) ይፈልጋል። የሚያስተምሩት ሃይማኖትና የሚያራምዱት ፖለቲካ ሆድና ጀርባ የሆኑ ነገሮች ስለሆኑ ተቃርኖ ውስጥ ይወድቃሉ። ክፉ ምሳሌ ይሆናሉ። አንድ ሸይኽ ወይም የመስጂድ ኢማም ከሃይማኖት ያፈነገጡ ድግሶች ላይ ባደባባይ ሲንቦጫረቅ ቆይቶ ከዚያ ደዕዋ ወይም ኹጥባ ሊያደርግ ሲቀመጥ፣ ኢማም ሊሆን ሲቀደም የሚኖረውን ስሜት አስቡት። እስኪ አንድ በፓርቲ የታቀፈ ሸይኽ የባህልና ቱሪዝም ባለስልጣን ሲደረግ በአይነ ህሊናችሁ ሳሉ። ልክ ዛሬ እንደምናየው ጥምቀት ያከብራል፣ ያስከብራል። መቼስ በፓርቲ ከታቀፍክ በኋላ ፖለቲካዊ ሹመቶችን እየመረጥክ ልትወስድ፣ እየመረጥክ ልትገፋ አትችልም። እንዲያ አደርጋለሁ ካልክ ፀያፍ ስሞችን ጀርባህ ላይ ለጥፈው በካልቾ ብለው ከፖለቲካው እልፍኝ ያባሩሃል። እና ምን ልልህ መሰልህ? ዱዓቶችህን፣ መሻይኾችህን ወደ ፖለቲካ ማዕድ የሚጋብዝ ሰው ለሙስሊሙ ያዘነ መስሎህ እንዳትሸወድ። "ጆሮውን ቆርጠው ያበሉት ውሻ፤ ስጋ የሰጡት ይመስለዋል" የሚባል ነገር አለ። ደጋግመህ አስበውማ።

በዚያ ላይ በተለይ በአሁኑ ጊዜ የሀገራችን ፖለቲካ በዘር የተወጠረ ነው። የዘር ፖለቲካ ማታገያ እርሾ ደግሞ ለሌላው ዘር የሚደቅነው ጥላቻ ነው። ሊያሽሞነሙኑት ቢሞክሩም እውነታው ከዚህ ውጭ አይደለም። የሃይማኖት አስተማሪዎች ከዚህ ዘር ተኮር ፖለቲካ ጋር ሲነካኩ በርግጠኝት ራሳቸውን ያቆሽሻሉ። ከሌላው ዘር ዘንድ ያላቸው ዋጋም ይረክሳል። ይሄ ደግሞ እነሱ ላይ አይቆምም። ሰዎች ለሃይማኖት የሚኖራቸውን ምልከታም ያጠይማል። ከዚህ ይልቅ የሚያምርባቸው ያለ ልዩነት ሁሉንም እኩል ማየት ሲችሉ ነው። በዚያ ላይ የሃገራችን ፖለቲካ ያልተጠበቁ ነገሮችን በፍጥነት በማስታናገድ የታወቀ ነው። ይሆናል የተባለው ሊቀር፣ አይሆንም የተባለው ሊሆን ይችላል። ወቅታዊ ነገሮችን አይተህ ከአንዱ ወገን ብትሰለፍ ነገሮች ከምኔው ተለውጠው አጣብቂኝ ውስጥ ትገባለህ። የሃይማኖት አስተማሪ ከሆንክ ያኔ ጦሱ ለህዝብ ሊተርፍ ይችላል።

ስለሆነም መሆኑ ካልቀረ ከነሱ ይልቅ በሌላ ቢሆን ይሻላል። ችግሩ ግን እዚህም አንድ በሰፊው የሚታይ እውነት አለ። ብዙ ሙስሊም ፖለቲከኞች ከስልጣን መሰላል ላይ ያላቸው ከፍታ በጨመረ ቁጥር ከእምነታቸው ያላቸው ርቀት እየጨመረ ነው የሚሄደው። 'ኮንፊደንሳቸው' እየተሸረሸረ እየተሸረሸረ ሄዶ በኢስላማዊ እሴቶች እስከመሸማቀቅ ይደርሳሉ። "አልሐምዱ ሊላህ" ፣ "አሰላሙ ዐለይኩም"፣ "አላህ" ለማለት እንኳ የሚሳቀቁ አሉ። ፖለቲከኞቹ ቀርቶ አክቲቪስቶቹ እንኳ ባቅማቸው እውቅናቸው በጨመረ ቁጥር መልፈስፈሳቸውም በዚያው ልክ እየጨመረ ሲሄድ በቀላሉ እንታዘባለን። እነዚህ ላይ ተስፋ መጣል ከባድ ነው። ይልቁንም በእምነቱ የሚኮራ፣ ለወገኑ የሚቆረቆር፣ ጭብጨባ የማያቀልጠው ትውልድ እንዲኖረን ሁሉን አቀፍ የሞራል ግንባታ ስራ ላይ ትኩረት መስጠት ነው የሚሻለው።

{أقوال أهل العلم}

29 Jan, 05:12


ማሳሰቢያ፦
የፖስቱ ዋና ማጠንጠኛ የዲን አስተማሪዎች ፖለቲካ ውስጥ መግባታቸው ጉዳት እንዳለው መጠቆም ነው። ያልተፃፈ እንዳታነቡ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

25 Jan, 20:33


«ወይ የለውጡ መንግስት⁉️
----------------------------

ሁሉንም የሚያሳይ የብሎኬት ማማ፡
አጊጧል መስመሩ ለመኪና ጎማ፡
አቤት ስልጡን ሃገር አቤት ውብ ከተማ፣
መንገዱ በመብራት ቤቱ ግን ጨለማ።

የምንጓዝበት ከድጥ ወደ ማጡ፡
በጦርነት መኖር ሰላምን እንዳጡ፡
ያኔ የጮህንበት ይሔ ነበር ለውጡ?

አወይ ድንቅ ዳኛ አቤት ጀግና መሪ፣
አጀብ ግሩም መንግስት ወይ ለውጥ ጀማሪ!
አጣሪ ኮሚሽን ወይ ሐቅ መርማሪ!!
አቤት ትምህርት ቤት ወይ ሰቃይ ተማሪ!!
ከሰው የበለጠ ዘንባባን አክባሪ!!
ውሀ ብቻ እሚወድ እንደ አሳ ነባሪ፡
ድሀን የሚያስነባ በዘር አክሰሰሪ፡
በንፁሀን እምባ መናፈሻ ሰሪ።

ሰላም እንድሰፍን ህዝብ አስተባባሪ?
ገበሬና ዲሀን ቅልጥሙን ሰባሪ!!
አቤት ድንቅ መንግስት ሀገር አስከባሪ፡
ስንት በደል ፈፀምክ እጅግ አሳፋሪ፡
የሰላም እንቅፋት ንግግር ደፋሪ፡
በሞት የምትቀልድ መቃብር ቆፋሪ፡

ወደ ነፈሰበት ተቀያሪ እንደ እስስት፡
ደምን የሚያፋስስ ሰላም ባለ ማግስት፡
አደነጋገርከን ወይ የለውጡ መንግስት!!?

.....ኑረዲን....✍️

http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi

{أقوال أهل العلم}

25 Jan, 20:31


የትግል አሊፍ ባ ታ
~
ሃገራችን ጥላቻ ህሊናቸውን ባወ -^ራቸው ሰዎች የተሞላች ናት። አንዳንድ አካላት ሃገሪቱ ያለችበት ወቅታዊ ሁኔታ ስላልተመቻቸው እንጂ ዛሬ ከምናየው በላይ ብዙ ግፎችን ያሳዩን ነበር። በነገራችን ላይ በአንዳንድ የትምህርት ተቋማት እየተከሰቱ ያሉት አድሎዎችና በደሎች የተቋማቱ የተናጠል እርምጃ እንዳይመስሉን። በሰፊው እየመጣ ላለው "ህግን" የተንተራሰ መዋቅራዊ በደል መንደርደሪያ ናቸው። እና የባሰ እንጂ የተሻለ እንዳትጠብቁ። ቀድሜ የማውቀው አሁንም የሰማሁት ፍንጭ ስላለኝ ነው ይህንን የምለው። አገሪቱን እግር ከወርች ጠፍሮ ከያዛት ብዙ አይነት መዓት በላይ የሙስሊም ሴቶች አለባበስ እንቅልፍ የሚነሳቸው አካላት አሉ። ስለዚህ ለባሰው ራስን ማዘጋጀት ጥሩ ነው። አንድ ቀን ድንገት ጆሮ ጭው የሚያደርግ ዜና ልንሰማ እንችላለን። የፈለገ ቢደርስ ፈፅሞ ተስፋ መቁረጥ አይገባም። አንዳንድ ትግሎች ለውጥ ለማግኘት ብዙ ድካም ይጠይቃሉ። እጅ ሳይሰጡ በስሜት ሳይሆን በስክነትና በስሌት መጓዝ ይገባል። ትልቁ ሽንፈት ጭቆናን 'ኖርማል' አድርጎ መቀበል ነው።
አሁንም እላለሁ። ዝምታህ ያስጨንቅ ዘንድ፣ ተቃውሞህ ያስፈራ ዘንድ፣ ንግግርህ ክብደት ይኖረው ዘንድ፡
* አንድ፡ አጥብቀህ ዲንህን ተማር አስተምር። እምነቱን የተረዳ ሰው ለበደል እጅ አይሰጥም።
* ሁለት፡ አካደሚ ትምህርት ተማር። የዘመኑን ጭቆና ያለ አካደሚ ትምህርት መጋፈጥ ከባድ ነው።
* ሶስት፡ አድምተህ ተባብረህ ስራ። የፈረጠመ የኢኮኖሚ አቅም ጠንካራ የትግል መሰረት ነው።
* አራት፡ በየዘርፍህ ተደራጅ። ያልተደራጀ ህዝብ አቅሙንም አያውቅም። አቅምም አይኖረውም።
* አምስት፡ ሳትሰለች ጩህ። ጩኸትህ በደልህ እንዳይረሳ ያደርጋል። ተተኪ ትውልድ ላይ እልህ እንዲሻገር ያደርጋል። ዝምታ በደልን 'ኖርማል' ያደርጋል።
* ከምንም በላይ በጌታህ ላይ ተመካ። ልፋት ዋጋ የሚኖረው፣ ጥረት ፍሬ የሚያፈራው የአላህ እገዛ ሲኖር ነው።
አሁን ያለንበት ማንቀላፋት ደስ አይልም። በጣም እንቅልፍ በዝቷል። ይሄ ደግሞ መንናቅን ነው የሚያስከትለው። የተናቀ መንደር ባ'ህያ ይወረራል። የተናቀ ህዝብ እዚህ ግባ በማይባሉ አካላት ልጆቹ በገዛ ሃገራቸው ሲበደሉ እጁን አጣጥፎ ይመለከታል።
=
የቴሌግራም ቻናል:-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

24 Jan, 19:26


ይህ አይን ያወጣ የባህሩ ተካ ውሸት

በዚህ ልክም ስትዋሽ የሚቀበሉህ አይጠፉም! ይገርማል! ነሲሓዎችን ባህሩን እንደማልደግፈው እነሱንም በአካሄድ ባልደግፍም ግን ይህ ባህሩ ተካ የተናገረው አይን ያወጣ ውሸት ቅጥፈት ነው።

ውሸት ለነሱ ማን ፈቀደው?!

ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/Menhaje_Selef/

{أقوال أهل العلم}

24 Jan, 12:21


ታላቅ የዳዕዋ ዝግጅት በቡታጅራ ከተማ!

እነሆ የፊታችን እሁድ ቀን 18/05/2017 በሙሳ ራማሽ (ቆዳና ሌጦ) መስጂድ ከጥዋቱ 2:30 ጀምሮ እስከ ዝሁር የሚቆይ በአይነቱ ለየት ያለ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቅዎታል። እርሶም ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመሆን ይህንን ፕሮግራም ትካፈሉ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዘዋል።

የእለቱ ተጋባዥ እንግዶች፦
☞ ኡስታዝ ሳዳት ከማል
☞ ኡስታዝ ዐብዱልናስር
☞ ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ (መገኘት ከቻለ)

እና ሌሎችም ዱዓቶች ይገኙበታልና ፈፅሞ እንዳያመልጣችሁ።

«ጥሪን ማክበር የኢስላም ግዴታ ነው»


https://t.me/butajira_Qirat_daewa_group

{أقوال أهل العلم}

22 Jan, 11:23


ሲሉ ሰማሁ ብየ እላለሁ ነቢየ!!
=
   የእነ "ነውር ጌጡ" አጨብጫቢ አቶ ሻኪር ሱልጧን በኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ ላይ ረድ አደርጋለሁ ብሎ አፉን መክፈቱ ገርሞ ገርሞ የሚገርም ነው።

^^ አቶ ሻኪር "ረድ" ባለው ንግግሩ የበርካታ የሱና ኡስታዞችን ስም በቆሸሸ አንደበቱ አብጠልጥሏል። ከሱና አስተማሪዎች መከላከል ዲናዊ ግዴታችን ስለሆነ የተውሰነ ማለት እወዳለሁ።

~ ስማኝማ ሻኪርዋ! መጀመሪያ ቁርአን ቅራ ብሎኮ መክሮህ ነበር ያ'ኔ ኡስታዝ ኸዲር አሕመድ። ዛሬም ድረስ ግን ض እና د እንኳ መለየት አልቻልክም። ስለዚህ ረድ አደርጋለሁ ብለህ ያላቅም ከመንጠራራትህ በፊት الضلالة ያለችውን ቃል በስርአት ለማንበብ ሞክር።

~ ሲቀጥል "ሙሐመድ ሲራጅ" እንጅ "መሀመድ ሲራጅ" የሚባል ኡስታዝ የለም። አይባልምም። ስለዚህ ያለ እውቀት ከማውራትህ በፊት محمد የሚለውን በትክክል ለማለት ተለማመድ!

~ ኡስታዝ ኸዲር አሕመድን "ከድር ከሚሴ ከእውቀትም ከመንሀጅም ነፃ ሰው ነው።" ስትል አታፍርም! መንሃጁንስ ተወው አባትህ እነ ሩሐይሊይን እና ረይስን ከመንሀጅ ውጭ ናቸው እያለ የቀደደልህ ቦይ ስለሆነ ፍሰስበት!

~ ከ"እውቀት" ስትል ግን ሼ'ም- አይዝህም!?  ተው እንጅ ጎበዝ በሰዎች አዕምሮ እንጫወት አትበሉ! እውቀት ሳይኖረው ነበር እንዴ አቡ ዘራቹህን በአደባባይ አጥቦ ያሰጣው!?

~ ስለ ጀርሕ እና ተዕዲል "ኸዲር ኢጅቲሃዲይ ነው አለ... አሽዓሪዮችንም ሙብተዲዕ ማለት የኢጅቲሃድ ነጥብ ነው ማለት ነው!?..."  ምናምን ስላልከው ጉዳይ  አንተ ጀርሕ እና ተዕዲል ዳቦ ይሁን ቂጣ ስለማታቀው መልስ በመስጠት ጊዜ አላባክንም።

~ "ከሙብተዲዖች ዲፋዕ ያደረጉት እራሳቸው ናቸው" ስትል የት እና መች ነው ዲፋዕ ያደረጉት!? ገና የ'ናንተን የዱሪየ አካሄድ ስላልተጓዙ!? ሰዎች ላይ ድንበር አንለፍ፣ ያለማስረጃ አንናገር ስላሉ!?

~ ቤተል የተደረገውን ውይይት ስታነሳ ደግሞ ይበልጥ ደነቀኝ! ሰውየ ምናለ ነውራቹህን እንኳ ብታውቁ!  ያ ውይይትኮ የእናንተን ከዳተኝነት፣ ዱሪይነት እና የእናንተን መንሀጅ ቀያሪነት ነው የሚያሳየው!
👉ለማረጋገጥ ይህን!!
👉ተመልከቱ!!
ሙሉ ሪከርዱን እለቃለሁ ኢንሻ አሏህ።

~ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ላለፉት ሶስት እና አራት  አመታት ሱናን አጥብቆ ስለመያዝ ተናግሮ አያቅም ስትል ፍትህ ያልሸተተህ እርካሽ ሰውነትህን ነው ያረጋገጥክልን።

~ ኡስታዝ "ሳዳት ከማል እንዲህ ያለው እንዲህ ለማለት ነው" እያልክ ደግሞ ጠንቋይ ጠንቋይ ያጫውትሃልሳ!? ያንተስ ከፋ!!

~ ሌላው ደግሞ የ"የዳረ-ቁጥኒይንና ባቂላኒይ"ን ክስተት አንስተህ ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ እና ኡስታዝ ኸዲር የአቋም ልዩነት እንዳላቸው ለማሳየት መሞከርህ ያ'ንተን መሃይምነት ከማረጋገጥ ውጭ ምንም ብዥታ አያስነሳም።

~ "ስም ጥቀስ!! ስም ጠቅሰህ አስጠንቅቅ!!" ብለህ አንተ አይደለህም ለኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ መምሪያ የምትሰጠው! እንደ አስፈላጊነቱ ሲናገሩ ነበር ወደ ፊትም ይናገራሉ። በኔ ሳንባ ተንፍሱ የሚለው የአባትህ አባዜ እስካሁን አለቀቀህም ሚስኪን!

ከዚህም ዉጭ መሰረተ ቢስ ወሬዎችን እና የዘጠና ዘጠኙን ስም እያነሳ በመቀባጠር ረድ አድርጊያለሁ ይላል አቶ ሻኪር -አሏህ ይምራውና-።
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy

{أقوال أهل العلم}

22 Jan, 04:57


ስለ ክብርህ ስትል ተዋቸው
~
የሰው ልጅ አመል እንደ መልኩ ብዙ አይነት ነው። ብዙ ደግ የመኖሩን ያህል በየትኛውም ሁኔታ መጥፎህን ብቻ ለማውራት ያሰፈሰፈ አለ። ልቡ በክፋት የተሞላ። በጎህን ሲያይ ይከፋዋል። ሰዎች በመልካም ቢያነሱህ ያመዋል። ያለ ስምህ ስም ይሰጥሃል። ያለ ግብርህ ያሸክምሃል። በሌለህበት ያውልሃል። ያለህን መልካም ይገፍሃል። ክፉህን ቢያይ ይቦርቃል። ሰዎች ቢያወግዙህ አታሞ ይመታል። ይቅርታህ አይዋጠውም። ዝምታህ አይጥመውም። ምላሽህም አይመቸውም። የቱንም ብታደርግ አታስደስተውም። ስህተት ቢያገኝ ጭራና ቀንድ አውጥቶለት ቆርጦ፣ ቀጣጥሎ ጭራቅ ያደርግሃል። ንግግርህን ፈፅሞ ባላሰብከው መልኩ ተርጉሞ ራሱ አጣሞ በተረዳው ላይ ተመርኩዞ ነብር ግስላ ሆኖ ይነሳብሃል።

በቃ! አንዳንዱ ባህሪው የውሻ አይነት ነው። ባለፍክ ባገደምክ ቁጥር ይጮሃል። "ዋው!" ማለትን የመተንፈስ ያህል ኖርማል አድርጎታል። ብትነካውም ይጮሃል። ብትተውም ይጮሃል። እንዲያውም ውሻ ሲያይህ ነው የሚጮኸው። ይሄኛው ሳያይህም ይጮሃል። "አትርሱኝ" ባይ ነገር ነው። በሌለህበትም፣ ሳታስታውሰውም ይጮሃል። በየትኛውም ሁኔታ ሊነድፍህ ስለተዘጋጀ ተያያዥ ጉዳይ እስከሚያገኝ አይታገስም። ይበላዋል። ያሳከዋል። ስለ ጦሃራ ስታወራ "ዋው!" ስለ ተውሒድ ስትናገር "ዋው!" ስለ ራስህ ብታነሳ "ዋው!" ራሱ የሚደግፈውን ሃሳብ ብታነሳም "ዋው!" ከማለት አይመለስም። ብትመልስለት አገር በጩኸት ያቀጣጥላል። ዝም ስትለውም ወይ አጀንዳ ፈጥሮ፣ ወይ "አሸነፍኩ" ብሎ ይጮሃል።
እና ምን ይሻላል? ጩኸቱን ላታስቆመው ነገር አትጨነቅ። እርሳው። ሰላምህ ያለው እሱን ከመርሳት ነው። ሊፈትንህ ይችላል። ከዚህ ውጭ ያለው ምርጫ ግን የበለጠ ፈታኝ ነው። አሕመድ ሻኪር - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦

"የማያውቅ ሁሉ ይወቅ! ምድር ላይ ሞኞች ብዙ ናቸው። እና አንድ ሰው ከሞኝ ለሚንፀባረቅ ሞኝነት ሁሉ የሚበሳጭ ከሆነ በብስጭቱ ሰበብ ብሶት መከፋቱ ይራዘማል። ሞኞችን ያሻቸውን ይበሉ ተዋቸው። ለክብርህ ስስት ይኑርህ። ክብርህ ለሞኞች ምላስ ተብሎ የሚመነዘር ከመሆን በላይ ውድ ነውና።"
[መጅሙዑል መቃላት፡ 1/579]
=
Ibnu Munewor
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

19 Jan, 09:53


በቅርቡ ልጄ እጁን ተሰብሮ ለቀጠሮ አለርት ሆስፒታል እየተመላለስኩ ነበር። ወረፋ ይዘን በተቀመጥንበት አንድ አባት ከጎናቸው ላለች ሴት ስለ ጉዳታቸው ይነግሯታል። እድሜያቸው የገፋ አዛውንት ናቸው። ኮፍያቸውን አንስተው መሀል አናታቸው ላይ የታሸገ ቁስል አሳዩዋት። "ምን ሆነው ነው?" አለቻቸው። ድምፃቸውን ዝቅ አድርገው በለሆሳስ የሆነ ነገር ነገሯት። ምን እንዳሉ አልተሰማኝም። የሷ ድንጋጤ ግን ትኩረቴን ሳበው። እየደጋገመች "በስመ አብ! በስመ አብ!" ትላለች። ትኩረቴን ሰብስቤ በነሱ ላይ አደረግኩ። "እኮ የራስዎት ልጅ?!" ስትል "አዎ!" አሏት። ለካስ በገዛ ልጃቸው በአብራካቸው ክፋይ ተደብድበው ኖሯል። የተጎዱት እሳቸው ሆነው ሊያወሩት ግን ተሳቅቀዋል።

"የሰው ጉድ በሆነ ~ ስንቱን ባወራሁት
የራሴ ሆነና ~ በወጭት ቆላሁት።"
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

18 Jan, 11:32


🎊ታላቅ  ሙሀደራና ቢሻራ ፕሮግራም🎊
             

【በዕለተ እሁድ ረጀብ 19/1446ھ】

«ታላላቅ ኡስታዞች እና መሻይኾች የሚሳተፉበት»

ከምሽቱ  2:40ጀምሮ የሚተላለፍ ይሆናል !

ተጋባዥ ኡስታዞች እና የክብር እንግዶቻችን
~
🎙ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሙሀመድ ቢን ሒዛም -ከየመን
🎙ኡስታዝ አቡ-ሒዛም - ከሰመራ
🎙ኡስታዝ ኸድር አህመድ _ከከሚሴ
🎙ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ሀሰን ኢድሪስ_ከሀርቡ
🎙ኡስታዝ አቡ አብዲረሂም አብዱረህማን  ሹመት_ከጃሚዓቱል-ኢስላሚያህ - መዲና
---
☞እንድሁም የአህሉ ተዉሂድ መርከዝ አሚሮችና ወንድሞችም ይሳተፋሉ! 

በአህሉ-ተውሂድ ኢስላሚክ ሴንተር - ሀርቡ 💡የሚተላለፍበት አድራሻ↓↓↓↓↓↓
https://t.me/sefinetunuh
https://t.me/sefinetunuh
=

{أقوال أهل العلم}

17 Jan, 05:27


ዚክር የሻከሩና የሸፈቱ ልቦችን በመመለስ ላይ ታላቅ ስራን ይሰራል ። በየእለቱ የሚፈፀም የማይታለፍ የዚክር ልምድ ይኑረን ።

https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

16 Jan, 17:45


🎤ብረት ጥቅም ላይ ካልዋለ በዝገት እንደሚሸፈነው ሁሉ ልብም አላህን ከመውደድ፣ እሱን ለመገናኘት ከመናፈቅና እሱን ከማውሳት ያገለለ ከሆነ ገዳይ እና አጥፊ በሆነው መሀይምነት ይሸፈናል።


🥄ረውደቱል ሙሂቢን


T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

16 Jan, 17:38


“አንተ ችግርህን ለፍጡር የምታቀርበው ሆይ! ወደማይጠቅምህና ወደማይጎዳህ ፍጡር አቤት ማለትህ ምን ይፈይድሃል?! ብተመካባቸውና በጌታህ ሐቅ ላይ ብታጋራቸው ያርቁሃል። ከሱ ቁጣ ላይም ይጥሉሃል። … አንተ መሀይም! ፍጡርን በመማፀንህ ግልግልን እየተመኘህ አውቃለሁ ብለህ ትሞግታለህ!! … ወዮልህ! አላህ ከማንም የበለጠ ቅርብህ ሆኖ ሳለ ከሱ ሌላ ስትከጅል አታፍርም?!” [አልፈትሑ አርረባኒ ወልፈይዱ አርረሕማኒ፡ 117-118]

《Sheyh Abdulqadir Jeylani》

አታፍርም ወይ?! እፈር እንጂ!
=
Copy


T.me//Abu_Suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

16 Jan, 08:53


የተኩስ አቁም ስምምነቱ ደስ የሚል ዜና ነው። ጅምላ ፍ-ጅ -ት እያስተናገዱ ላሉት ፈለስጢናውያን ቢያንስ ለተረፉት እፎይታ ነው፣ ምናልባት ዘላቂ የመሆን እድል ካለው። ግን ገዝዛህ አሸነፈች፣ ድል አደረገች እያሉ መደለቅ ስላቅ አይሆንም ወይ? የድል ትርጉሙ ምን ነበር? እያሸነፈች ከሆነ ተኩስ አቁም ስምምነት ለምን አስፈለገ? እንደ ጀመሩ መጨረስ አይሻልም ነበር?

ከባለፈው አመት ኦክቶበር 7 ጀምሮ 85 ከመቶ ገዝዛህ ፈርሳለች። ከ70 ሺ በላይ ህዝብ አልቋል። ከ120ሺ በላይ ቆስሏል። እየተዋጋ ያለው ቡድን አመራሩን አጥቷል። ኢራንም የድርሻዋን አንስታለች። ሒዝበላት ከዋና ፀሐፊው ጀምሮ በርካታ አመራሩን አጥቷል። ይህ ሁሉ ሆኖም "አሸነፍን" እየተባለ ነው።
ብቸኛው የዚህ ጦርነት አዋንታዊ ጎን በሒዝበላት እና በኢራን መዳከም ሰበብ በሻረል አሰድ ከሶሪያውያን ጫንቃ ላይ መውረዱ ነው። ከዚያ ውጭ አይኔን ግንባር ያርገው ካልሆነ በስተቀር ድል የሚባል ነገር ሽታውም የለም። የተለመደ አስቀያሚ ድራማ ነው! ጠላትን ይነካካሉ። በአፀፋው ብዙ ሺህ ህዝብ ያልቃል። ከስንት ተማፅኖና ጥረት በኋላ የተኩስ አቁም ስምምነት ይደረጋል። ከዚያ "ገዝዛህ አሸነፈች!" ይባላል። ስንት ዙር ተመሳሳይ ድራማ አለፈ?!

* "ሐ ^ማs ዝም ቢልስ እሷ መቼ ትተዋቸዋለች?" ስትሉ የነበራችሁ ወገኖች! እና የተኩስ አቁሙን ስምምነት ለምን እንደ ድል ትቆጥሩታላችሁ?! አሁን አምናችኋት ነው?
* የሱና ዑለማኦች የረባ አቅም በሌለበት ሁኔታ ጦርነት ውስጥ መግባትን ሲነቅፉ የስድብ ውርጅብኝ ስታወርዱ የነበራችሁ ወገኖች! ለምንድነው ታዲያ የተኩስ አቁሙን ስምምነት እንደ ድል የምትቆጥሩት?! ይሄ እንደሚደርስ ለማንም የሚጠበቅ ነው። ከናንተ በስተቀር።
* jሃ ^ድ ውስጥ ለመግባት ከሰሞንኛ ጀብድ ባለፈ ጠ - ^ላትን መመከት የሚያስችል ዝግጅት ያስፈልጋል ሲባል መረጃዎችን በስሜት እየተነተናችሁ ስታጣጥሉ የነበራችሁ! በተኩስ አቁም ስምምነቱ ስትደሰቱ ምን እያላችሁ እንደሆነ አይገባችሁም?
ለማንኛውም ለጊዜውም ቢሆን እንኳን ሰላም ወረደ። አላህ ዘላቂ ያድርገው። በምርቃና የሚጓዘውን ሁሉ አላህ ልብ ይስጠው። መ^ዥ - ገሩን አላህ ይንቀለው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

15 Jan, 12:15


አላህ ያዘዘውን ሁልጊዜ የሚተገብርና ከተከለከለው ነገር ሙሉ ለሙሉ የተከለከለ ሰው :-
_ዱኒያ ላይ ሲኖር የልብ-ሰላምና የሕይወት መረጋጋትን የተላበሰ አካል ይሆናል::
-ጣረ-ሞት ላይ ሲሆን በመላእኮች አማካኝነት ጀነትን የሚበሰርና ሰከራተል-መውትን እንዲቋቋም ይደረጋል:
-ኣኸራ ላይ ደግሞ የአላህን ውደታና ጀነትን በማግኘት የጀሊሉን ሽልማት የሚጐናፀፍና የታላቅ ዙፋን ባለቤት የተከበረ ባሪያ ይሆናል::
https://t.me/UstazKedirAhmed

{أقوال أهل العلم}

14 Jan, 15:05


👉ጀግናዉን  አምጥቶ  ያጣምርሽ  ጀባሩ
👉ጀግናን ለጀግና ነዉ ሀቅን ለሚያከብሩ

👉https://t.me/murselseid

{أقوال أهل العلم}

12 Jan, 09:52


~ለመገምገም፣ ለመታዘብ፣ ለመፈተን፣ ምንነቱን ለማወቅ ብላችሁ ሰው አትቅረቡ፡፡ከዚያ የዚህ ዓይነት ሰው ነው እንዴ! ደህና ሰው ይመስለኝ ነበር ልትሉ፡፡ አቤት ሰው እኮ የለም! ልትሉ፡፡

ወዳጆቼ! በዚህች ምድር ስትኖሩ ብዙ ሕይወታችሁ ከራሣችሁ ጋር ይሁን፡፡ ብዙ ጥረታችሁም ራሳችሁን በማነፅ ላይ ያተኩር፡፡

ሰዉን ስትቀርቡ ኒያችሁ ለመጥቀምና ከሱም ለመጠቀም ይሁን፡፡ መጀመርያ በመጥፎ እሳቤና ንያ ከቀረባችሁ ምንም የምታተርፉት ነገር አይኖርም፡፡ነገ አላህ ፊት ስለራሱ እንጂ ስለሌላው የሚጠየቅ ማንም የለም፡፡ የአላህ እዝነት ቀጥሎም ሥራህ ነው ከጉድ የሚያወጣህ።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan

{أقوال أهل العلم}

11 Jan, 07:13


እንደ ዝናብ ሁን ይላሉ አረቦች

ልክ እደን ዝናቡ ሁን ሊመጣ ባለ ሰዓት መምጣቱን ይናገራል!.

በመጣ ሰዓት ፍጥረቱን ይጠቅማል በሄደ ሰዓት ደግም ጥሩ አሻራ ጥሎ ይሄዳል በጠፋ ሰዓት...... ደግሞ ይናፈቃል ።


Copy

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

10 Jan, 11:03


📌የዳዕዋ ፕሮግራም

☞ውድ የተከበራቹ ወንድም እና እህቶች በአሏህ ፍቃድ
ነገ ማለትም ቅዳሜ ከቀኑ 10:30 ጀምሮ የዳዕዋ ፕሮግራም
በመርከዝ ኢማሙ አህመድ በአካል ተገኝታቹ እንድትታደሙ ስንጋብዛቹ በታላቅ ደስታ ነው

በአካል መገኘት ለማችሉ በቴሌግራም ቀጥታ ስርጭት  መከታተል ትችላላቹ

ተጋባዣ ዱዓቶች
↓↓↓↓↓↓
🎤ኡስታዝ ሳዳት ከማል

🎤ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር

🎤ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ


ዳዕዋው የሚተላለፍበት ቻናል
https://t.me/MedrestuImamuAhmed
https://t.me/MedrestuImamuAhmed
https://t.me/MedrestuImamuAhmed

{أقوال أهل العلم}

08 Jan, 05:26


😋
📣የዳዕዋህ ፕሮግራም

😓የፕሮግራሙ አቅራቢ፦
1️⃣ኡስታዝ ዐብዱረዛቅ አልባጂ
ርዕስ፦ስለ ተቅዋህ
2️⃣ኡስታዝ አቡ ሒበቲላህ
ርዕስ፦ስለ ሞት
3️⃣ኡስታዝ ኑረዲን አል ዐረቢይ
ርዕስ፦ስለ ሶብር


✈️መድረክ መሪ፦ወንድም አቡ ሑዘይፋህ

0️⃣0️⃣0️⃣የሚተላለፍበት ቻናል፦
📥📥📥📥📥📥
t.me/tdarna_islam

😮ዛሬ እሮብ ከምሽቱ 3:30😓

{أقوال أهل العلم}

07 Jan, 03:32


የቢድዓ ሰዎችን መራቅና አንዳንድ የነሲሐ ዱዓቶች


وَلَا تَرْكَنُوا إِلَى الَّذِينَ ظَلَمُوا فَتَمَسَّكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ مِنْ أَوْلِيَاءَ ثُمَّ لَا تُنصَرُونَ

ወደእነዚያም ወደ በደሉት አትጠጉ፡፡ እሳት ትነካችኋለችና፡፡ ከአላህም ሌላ ጠባቂዎች የሏችሁም፡፡ ከዚያም አትረድዱም፡፡

ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር


https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

06 Jan, 07:35


⚽️
    ከመግሪብ በፊት ነበር ኳስ ለማየት የገቡት: ኳሱ ያለቀው ደግሞ ከዒሻ በኋላ ነው።

  ሙልሂድ ካፊር የሆነው ፈረንጅ ለሚራገጠው ላንቃቸው እስኪተረተር እየጮኹ የመግሪብም የዒሻም ሰላት አምልጧቸዋል።

  ጨዋታው ከተጠናቀቀ በኋላ ወደ ቤታቸው ሲመለሱ
"ኧረ ዘመኑ ከፍቷል የመሬት መንቀጥቀጡ በዝቷል።" እያሉ ያወራሉ።

እነዚህ ልጆች አስቁመሃቸው…………
   "የመሬት መንቀጥቀጡ የበዛው አላህ የተቆጣው ለምን ይመስላችኋል?" ብለህ ብትጠይቃቸው;
  እርግጠኛ ነኝ! ራሳቸው እንደ ቅዱስ ያዩና "የመንግስት ተቋሞች ህዝብ ላይ የሚያደርጉት በደል" ; ወይም
  "የሳዑዲ መንግስት የሚሰራቸው ስህተቶች" ይዘረዝሩልሃል¡¡



ኧረ ወገን ወደራሳችን እንመልከት!!
እኔና አንተ ምን ላይ ነው ያለነው??



Copy:

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

05 Jan, 18:04


ይሄ ሐሰን ታጁ የሚያስተዋውቀው ሰው "አላህ በቁርኣን እንደገለፀው ከዐርሹ በላይ ነው" የሚሉ ሙስሊሞችን ከኢስላም እያስወጣ የሚናገር ተክ - ፊሪይ ነው። ይሄ አቋም የ "ሙፍቲ" ዑመር አቋም ነው። እነ ሐሰን ታጁ በዚህ ቆ - ሻ ሻ አስተሳሰብ ላይ ሰዎችን ከተለያዩ ክፍላተ ሃገራት እያመጡ በህቡእ እያደራጁ በማጥመቅ ላይ በሰፊው ተሰማርተዋል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

05 Jan, 10:58


የችግሩ መንስኤ ክፋት ነው። የቅንነት መጥፋት ነው። እንጂ አገሪቱ የጋራ ናት፤ እኩል የመጠቀምም የመወሰንም መብት አላቸው የሚል እምነት ቢኖር ኖሮ ማንም በእብሪት እየተነሳ የራሱን ውሳኔ ባላሳለፈ ነበር። ዋናው ችግር ግን ከላይ ነው። ዋና ወሳኝ ክፍሎች ላይ ቁርጠኝነት ቢኖር ሁሉም ባይሆን እንኳ ብዙ ቦታዎች ችግሩ ይቀረፍ ነበር። ግን ምን ዋጋ አለው? መርፌ ከለገመ ቅቤ አይወጋም።
የጊዜ ጉዳይ እንጂ መብታችን ሳይሸራረፍ የሚከበርበት ጊዜ እንደሚመጣ እናምናለን፣ ኢንሻአላህ። ብቻ ትዝብት ነው ትርፉ። በታሪክ ጥቁር መዝገብ ላይ ስምን ከማኖር በበጎ መታወስ ይሻል ነበር። ዛሬ እያሳለፍነው ያለው ተጨባጭ ትናንት አባቶቻችን ምን አይነት ዘግናኝ ዘመን እንዳሳለፉ የሚጠቁም ነው፡፡ "ለዓለም ምሳሌ የሚሆን መቻቻል ... " የሚለው ፉገራ እንዴት እንደሚያስጠላ!

ሰውየው አብዛኞች ዘንድ የሌለ ሚዛናዊነት ስላሳየን አላህ ሂዳያ ይስጥልን። እናመሰግናለን።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

05 Jan, 09:09


:ስጋ በጣም ተወደደብን ምን ይሻላል? ብለው ሰዎች ኢብራሂም ኢብኑ አድሓምን ሲጠይቁት "አራክሱታ ማለትም በቃ!ስጋ አትግዙ።” ብለው መለሱላቸው።

- አልቢዳያ ወኒሃያ 📚


Copy

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

05 Jan, 08:06



    ለምድር መሰንጠቅ ዋና ዋና ከሚባሉ ምክንያቶች አንዱ👇

📖{تَكَادُ ٱلسَّمَٰوَٰتُ يَتَفَطَّرْنَ مِنْهُ وَتَنشَقُّ ٱلْأَرْضُ وَتَخِرُّ ٱلْجِبَالُ هَدًّا ★ أَن دَعَوْا۟ لِلرَّحْمَٰنِ وَلَدًۭا}
{ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፡፡ ለአል_ ረሕማን ልጅ አለው በማለታቸው።}

     [መርየም:⁹⁰–⁹¹]


  ለአላህ ልጅ ማስጠጋት ምድር ላይ ከተሰሙ ውሸቶች ሁሉ ከባዱ ከመሆኑም ባሻገር;
  ባሮች ይህንን ከባድ አፀያፊ ንግግር በሚናገሩ ጊዜ ሰማይ ልትቀደድ ምድርም ልትሰነጠቅ ይቃረባሉ።


Copy

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

05 Jan, 05:43


👑          ⭐️             ⚡️
ٰ    • ○ ° 🌹🌹🌹• ○ °• ○ °• ○ °
 • ○    🌹🌹🌹🌹    • ○ °  👈አበባውን
• ○ °🌹🌹🌹🌹🌹           በመንካት• ○ °
  • 🌹🌹🌹🌹🌹🌹    ብቻ ምርጥ
○ 🌹🌹🌹🌹🌹🌹    የሱና 𝙘𝙝𝙖𝙣𝙣𝙚𝙡  ° :.
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹         ያገኛሉ📡
 • 🌹🌹🌹🌹🌹      ° :.   * • ○       
• ○  🌿🌹🌹🌿      
  • ○ °   🌿🌿            👈
     •        🌿   • ○ °        🌿🌿
 • ○ °        🌿     • ○ ° 🌿🌿🌿
   • ○ °         🌿       🌿🌿🌿🌿
    • ○ °          🌿  🌿🌿🌿🌿🌿
        • ○ °       🌿   🌿🌿🌿🌿
      • ○ °         🌿  🌿🌿🌿
          • ○ °     🌿  🌿° :. * • ○
         °• ○ °      🌿° :.   * • ○
                    🌿° . °☆  . * ● ¸
.    ★  🌿° :.   * • ○ °
        ° .     🌿. * ● ¸
                  🌿       በቀላሉ ይቀላቀላሉ ።
☆  . * ● ¸ .
★ ° . *   ° . °☆  . * ● ¸
.    ★  ° :.   * • ○
🅰️🅰️🅰️⭐️🔗🔡🔡🔡
ለተጨማሪ ሀሳብ አስተያየት  ጥቆማ
@twhidfirst1 ⭐️🔗🔡🔡🔡

{أقوال أهل العلم}

03 Jan, 18:04


🌀  ታላቁ ፕርግራማችን ተጀመረ 🔈
​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•


📚 ሀላችሁም ተጋብዛቹኋላ ⭐️
      ተ
⭐️
             ጀ
⭐️
                  መ
⭐️
                          ረ
⭐️
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም!
ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት

 ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘
t.me/merkez_abu_fewzan?livestream
t.me/merkez_abu_fewzan?livestream

{أقوال أهل العلم}

01 Jan, 06:14


🎁ታላቅ የሙሓደራ   ፕሮግራም📱


🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️
🔤🔤🔠🔤🔤🔤🔤🅰️🔤  ግሩፕ  ላይ  የዳዕዋ  ፕሮግራም  አዘጋጅተን  እየጠበቅናችሁ  እንገኛለን።

ተጋባዥ 🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠

⭐️ኡስታዝ ኸድር አህመድ
⭐️ኡስታዝ አብዱ ረዛቅ አል-ባጂ
⭐️ኡስታዝ ዶ.ሰዒድ ሙሳ
⭐️ኡስታዝ አቡ ሱፊያን
⭐️ኡስታዝ አቡ ሙአዝ
⭐️ኡስታዝ አቡ ዐብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
⭐️ሼህ አውል አል_ከሚሴ(አቡ አማር)

🔢መድረኩን የሚመሩልን ወንድሞች
አቡ ኹዘይፋ ሰኢድ
አቡ ሂበቲላህ ሁሴን
አቡ ፈዉዛን አብዱ ሽኩር

በእለቱም ታላቅ የምስራች ይኖረናል ሁላችሁም በጉጉት እንድትጠብቁን እናሳስባለን

❄️የፊታችን ጁማዓ✈️

ሰአት ⭐️ ከምሽቱ 3⃣:0⃣0⃣ጀምሮ

  ሙሓደራው  የሚካሄድበት  ግሩፕ
መርከዝ አቡ ፈውዛን🔤✈️🔤
    👇👇👇

t.me/merkez_abu_fewzan
t.me/merkez_abu_fewzan

{أقوال أهل العلم}

01 Jan, 04:07


ከ1400 ዓመታት በፊት ትግራይ ውስጥ ከዛሬው የተሻለ የሃይማኖት ነፃነት ነበር። መካ ውስጥ በገዛ ወገኖቻቸው የተገፉ የተንገላቱ ሙስሊሞች ባህር አቆራርጠው የተሰደዱት ወደ ሐበሻ ነበር። "እዚያ ከሱ ዘንድ ማንም የማይበደልበት ፍትሃዊ መሪ አለ" ተብሎ በነብዩ ﷺ የተመሰከረለት ድንቅ መሪ ነበር፣ ነጃሺ። ያኔ በግዛቱ ውስጥ ማንም እንዳይነካቸው ዋስትና ሰጥቷቸው ነበር ለስደተኛዎቹ ሙስሊሞች።
ዛሬ ከ1400 ዓመታት በኋላ በ21ኛው ክ/ዘመን ሙስሊም ለጋ ልጆች፣ ከሩቅ የመጡ እንግዶች ሳይሆኑ ተወላጆች፣ ሻሽ ካልጣላችሁ ተብለው በእምነታቸው ተለይተው ከትምህርት ገበታ ተገፍተዋል። ይበልጥ መሰልጠን ሲገባ ጭራሽ እንደ ግመል ሽንት ወደ ኋላ መሄድ የሚያሳዝንም፣ የሚያሳፍርም፣ የሚገርምም ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

30 Dec, 06:30


ነውሯን ሲከታተሉ ከረሙ። ለጀሀነም አጭተዋት ሰርክ ነውሯን በማውሳት ተጠመዱ። የልቧን እናውቃለን ብለው አምላክ ለመሆን ቃጣቸው።በረቀቀ መንገድ በጌታዋ ላይ አሻረኩ። ያ ልቦችን የሚያገለባብጠው አላህ ተውበትን ለባርያው አደላት። በተውበት ቀደመቻቸው። እነሱ ግን አሁንም የሰዎችን ነውር በመከታተል የሚገኝ ቅድስና እንዳለ ነገር ከተግባራቸው አልተቆጠቡም። ይባሱኑ ያወገዙትን ነውር እራሳቸው መፈፀም ጀመሩት።

እርሷ ግን አሁን የምስጋና እንባ እያነባች ነው። እንኳን የሰዎችን ነውር ልትከታተል ቀርቶ ያኔ ነውሯን ሲከታተሉ ለነበሩት እርሷ ያገኘችውን ሰላም ያገኙ ዘንድ ትመኛለች።መገን አላህ ልቦችን ሲያገለባብጥ!
=t.me/AbuSufiyan_Albenan

{أقوال أهل العلم}

29 Dec, 14:34


ክፉ ልክፍት!... ድንቅ መድሃኒት!
~
* ሰውየው፡ “ቀድሞ (ለማጨት ሳስባት) በሚስቴ በምደነቅ ጊዜ … አላህ የሷ አይነት በዓለም ላይ የፈጠረ አይመስለኝም ነበር። ካጨኋት በኋላ ብዙዎቹ ሴቶች የሷው አምሳያ ሆነው አገኘሁ። ካገባኋት በኋላ #ብዙዎቹ ሴቶች ከሷ የበለጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ተገነዘብኩ። ተጋብተን ጥቂት አመታት ካለፉ በኋላ ግን #ሁሉም ሴቶች ከሷ የሚበልጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ደመደምኩ” አለ።

- ሸይኹ በዚህን ጊዜ፡- “ይልቅ ከዚህ የከፋውን አልነግርህም?” አሉት።

* “ይንገሩኝ” አለ ሰውየው።

- “የዓለም ሴቶችን በሙሉ ብታገባም በየጎዳናው የሚልከሰከሱ ውሾች ከአለም ሴቶች ሁሉ በላይ ቆንጆዎች ይሆኑብሃል!” አሉት።

* ሰውየው፡- በስሱ ፈገግ አለና “ለምን እንዲህ አሉ?” ሲል ጠየቃቸው።

- ሸይኹ፡- “ምክንያቱም ችግሩ ከሚስትህ አይደለም፡፡ ችግሩ የሰው ልጅ ስግብግብ ልቦና፣ ልክስክስ አይን ሲኖረውና አላህን ከማፈር፣ ከሐያእ ሲራቆት ነው። በዚህን ጊዜ አይኑን የመቃብሩ አፈር እንጂ አይሞላውም። ልክ ነብዩ ﷺ ‘የአደምን ልጅ አፈር እንጂ አይኑን አይሞላውም…’ እንዳሉት። ሰውየ! ችግርህ አይንህን አላህ ከከለከለው ነገር አለመስበርህ ነው። ይልቅ ሚስትህን ልክ እንደ ቀድሞዋ (ከአለም ሴቶች ሁሉ ቆንጆ) የምታደርግበትን ዘዴ እንድነግርህ ትፈልጋለህ?” አሉት።

* “አዎ” አለ ሰውየው።

- “አይንህን ስበር!” አሉት ሸይኹ።

ከአንድ ዐረብኛ ፅሑፍ የተመለሰ ነው፡፡
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

28 Dec, 13:18


አፋር እና ሶማሊ ምድር ላይ የእምነት ቤት መገንባታቸውን ተገቢ መብት አድርገው የሚያስቡ ልበ ደረቆች " አክሱም እና ላሊበላ ላይ ሲሆን መብት የሚባል ነገር የሚታሰብ አይደለም " ይላሉ ።

አያቶቻቸው በአያቶቻችን ላይ የሰሩትን ግፍ ከነ ውጤቱ ቢያሰሉ ነበር የነሱ የሚሻለው ።ማስላት የተሳነውን ብናሰላለት ሳይሻል አይቀርም ። የአያቶቻቸው ግፍ ሊያከስመን አልቻለም ። የልጆቻቸውም ግፍ የተለየ ውጤትን አያመጣላቸው ።

ኢስላምን ጠባቂው አላህ ነው !

https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

28 Dec, 07:14


♨️♨️👉 ይሄ ጀግና ማነዉ ⁉️⁉️⁉️
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ
👉ተዉሂድን ያስፋፋ ሱናን ያንሰራፋ
👉በዒልም የተዋጋ ጂህልናን  የገፋ

👉ስመ ጥሩ ጀግና ሞገስ የለበሰ
👉አካሉን  ሂይወቱን  ለዲኑ ያዋሰ

👉ኩፍርን የተዋጋ ተዉሂድን አንግሶ
👉ሱናን  ያሰራጨ  ቢድዐን አራክሶ

👉የሺአን   ቋጠሮ ፈቶ የበተነዉ
👉የተታርን መንጋ አፈር ያለበሰዉ

👉ፈቂህ ነዉ ሙሀዲስ ጡንቻዉ የበረታ
👉ደግሞም ሉገዊይ ነዉ ቋጥሮ የሚፈታ

👉በበላጋ መንጢቅ አቅሙ የዳበረ
👉ኢልሙ  የረቀቀ  ጠላት  ያሳፈረ

👉በኡሱል በዐሩድ ጠልቆ የሰመጠዉ
👉እንኳንስ  ወዳጁ  ጠላት  ያወደሰዉ 

👉በተፍሲር ሙስጦለህ ብሎም በዐቂዳ
👉በለጋነት  እድሜዉ  እዉቀትን   የቀዳ

👉አካሉ አንድ ነዉ  ሥራዉ  የመቶ ሺ
👉እንኳን በአንድ ሰዉ  አይተካም በሺ
ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ
👉የወደደም ይርካ ጠላቱም ይዉደደዉ
👉እወቀዉ ይህ ጀግና ኢብኑ ተይሚያ ነዉ

👉ሚስትም አላገባ ልጅም አልወለደ
👉ፎቅም አልገነባ ንግድም  አልነገደ

👉ሲታሰር ሲፈታ ቅንጦት  ያለመደ
👉ለዲኑ ሲባዝን ዱንያን ጥሏት ሄደ

በሙርሰል ሰይድ ጨፌ3/5/2015
👉https://t.me/murselseid

{أقوال أهل العلم}

28 Dec, 06:40


ኢብኑ ሺፋ ሆይ አረ ላንተ ፋንታ እኛ ተሳቀቅን እኮ ምኑን ከምኑ ነው ምታገናኘው በአላህ!?

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

28 Dec, 06:33


የትግራይ ሙስሊሞች ግፍ ረጅም ዘመንን የዘለቀ ነው ። በተለይ ወደ አክሱም አካባቢ ያለው ሁኔታ የከፋ ነው ። ያሁኑም በሙስሊም ተማሪዎች ላይ ያነጣጠረ ግፋቸው ጤነኞችን ሁሉ የሚያስደነግጥ ነው ። ያለፈው ግፋቸውና ጥፋታቸው ያልገሰፃቸው ደነዞች ሙስሊም እህቶቻችን ፀጉራቸውን እንኳን እንዳይሸፍኑ ተፈርዶባቸዋል ። የአክሱምና የአድዋ ደናቁርት መሪዎች መቼ ይሆን በትንሹ እንኳን የሚነቁት ?!

https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

28 Dec, 05:37


የደዕዋ ፕሮግራም
~
ዛሬ ቅዳሜ ቀጥታ ከዙህር ሶላት በኋላ
ቦታ፦ አፍንጮ በር ፣ አቅሷ መስጂድ

ተጋባዥ እንግዶች
አቡል ዐባስ
እና
ኢብኑ ሙነወር

በ 6ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀማ0 የተሰናዳ

{أقوال أهل العلم}

26 Dec, 18:49


እንደ ሙስሊም መጠቀሙ ሐራም በሆነ ነገር መነገድ አይቻልም። ሙስሊም ነጋዴዎች በሐራም ነገር አትነግዱ። አላህን ፍሩ። በሐላል ተብቃቁ። በወንጀል መተባበር ወንጀል ነው።

እንዲህ አይነት የእምነታችንን አስተምህሮት ስናስተምር እንደ ፅንፈኝነት የምትቆጥሩ አካላት እረፉ። በናንተ ጓዳ ውስጥ ገብተን "ይሄ ይፈቃድላችኋል። ይሄ ደግሞ አይፈቀድላችሁም" አላልንም። ያወራነው ስለራሳችን እምነት ነው። ማንም ጋር አልደረስንም። በሰው እምነት ውስጥ ገብቶ ሐላልና ሐራምን ልወስንላችሁ ማለት ነውር ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

26 Dec, 11:46


ሸይኽ ፈውዛን - አላህ ከክፉ ይጠብቃቸውና - ዒልም ፈላጊ ተማሪዎችን ሲመክሩ እንዲህ ይላሉ፦

እውቀትን ከመፈለግ አትሰልች።
አያያዝህ ትንሽ ቢሆን እንኳ እውቀትን ፈልግ።
መልካም ስራ ከመስራት ጋር ሲሆን ትንሹም በረካ አለበት።
እውቀት ፍለጋ ላይ መቀጠል ያለጥርጥር ኸይር ነው።
እውቀት ፍለጋ ዒባዳ ነው።
እውቀት ፍለጋ ግዴታ ካልሆኑ ዒባዳዎች የበለጠ ነው።"

[አልኢጃባቱል ሙሃማህ፡ 84]
=
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

26 Dec, 11:13


ስለ ቴሌግራም 🫣😮😕😕😄😓
ጥቅም በሰፊው ለማወቅ

t.me/abdu_tech_1/5

🔤🔤🔤 business (online )
        ስራ  ለምትሰሩ የቴሌግራም
😮😕😕😄😓 ጥቅም  ለማወቅ

t.me/abdu_tech_1/7

ቴሌግራም አካወንታችሁ
😮😕😕😄😓
ለማስደረግ ለምትፈልጉ


t.me/abdu_tech_1/13
t.me/abdu_tech_1/13

{أقوال أهل العلم}

26 Dec, 10:25


የአብዱልሀሚድ አል_ለተሚን ጩኸት እንስማ ወይስ ዑለማኦችን እንከተል⁉️

አብዱል ሀሚድ አል ለተሚ በዚህ ድምፁ ላይ የሚከተለውን ብሏል:

《 የጀርህና ተዕዲል ጉዳይ የኢጅቲሃድ ጉዳይ ነው ማለት; ውድቅና ቆሻሻ የሆነ ንግግር ነው, የጀርህና ተዕዲል ነጥብ የኢጅቲሃድ ነጥብ ነው የሚልም ሰው;!
⚠️መሃይም ነው, ወይም
⚠️በመረጃ ላይ የተሳሳተ ግንዛቤ ይዞ ሸሪዓን የሚጣረስ ነገር ውስጥ የተዘፈቀ ነው።
⚠️ረሺ ነው,
⚠️ሙብተድዕ ነው,
⚠️አላማ ያለው ሰው ነው》።  ይላል አብዱል ሀሚድ هداه الله.

⁉️ጥቂት ጥያቄዎች ለአብዱልሀሚድ እና ጭፍን ተከታዮቹ

① አብዱልሀሚድ ሆይ! በዚህ ንግግርህ  የቀደመህ ኢማም አለን??
② እንዲህ አይነቱ ድፍረት የት ምያደርስ ይመስልሃል!? ውጤቱም አላዋቂዎችን መሸወድ, ከራስ ጋር መጣላትና መጋጨት አይደለምን, እባክህ ከእንቅልፍ ንቃ ለስሜትህ ስትል ሙሪዶችህን አሁን ካሉበት ተጨባጭ በላይ ግራ አታጋባቸው።
③ ለመሆኑ ትላልቅ ዑለማኦችን ተቀማምጫለሁ የሚል ሰው እንዲህ አንነቱ ግልፅ የሆነ አጃንዳ ይሰወርበታልን!? ማለቴ: የጀርህና ተዕዲል መስአላ የኢጅቲሃድ መስአላ መሆኑ!!
④ ይህን ግለሰብን ነው በሌሎች ላይ የሚሰጠውን ፍርድ ካልቀበላችሁ በማለት አቧራ ስታስነሱ የነበራችሁት!!
⑤  አብዱልሀሚድ ሆይ! በዚህ አባባልህ እነማንን እንደተዳፈርክ ታውቃለህ!? የሚከተሉ ዑለማኦች በሙሉ የጀርህና ተዕዲል መስአላ የኢጅቲሃድ መስአላ መሆኑን የተናገሩ ዑለማኦች ናቸው።👇👇👇

✔️الإمام الحافظ أبو الوليد سليمان بن خلف بن سعد القرطبي رحمه الله ( 474)    هـ
✔️ الإمام أبو محمد عبد العظيم بن عبد القوي المنذري رحمه الله( 656)هـ
✔️ الإمام أبو عبد الله محمد بن أحمد بت عثمان الذهبي رحمه الله ( 748 )هـ
✔️ العلامة محمد بن علي بن آدم
الإثيوبي الولوي رحمه الله تعالى
✔️ الإمام أبو عبد الرحمن محمد بن ناصر الدين الألباني رحمه الله
✔️فضيلة الشيخ محمد بازمول حفظه الله
✔️ فضيلة الشيخ محمد بن علي فركوس حفظه الله.
✔️ فضيلة الشيخ سليمان الرحيلي حفظه الله…

👆እነዚህ ትላልቅ የሱንና ዑለማኦች በአብዱልሀሚድ ሂሳብ መሠረት ወይ ጃሂሎች ወይ ደግም ሙብተዲዐዎች ወይም ደግሞ መጥፎ አላማ ያላቸው… ናቸው ።!! ምክኒያቱም እነዚህ የጠቀስኳቸውና ሌሎችም ያልተጠቀሱ በርካታ ዑለማኦች የጀርህና ተዕዲል ነጥብ ኢጅቲሃድ የሚገባበት ነጥብ መሆኑን በግልፅ ቋንቋ አስቀምጠዋልና!።
ታዲያ በምርቃና በስሜት ግሎ በሰዎች ላይ ብይን በመስጠት የሚታወቀው አብዱልሀሚድ በዛ አደብን ባልተማረ ምላሱ የጀርህና ተዕዲል ነጥብ የኢጅቲሃድ ነጥብ ነው ያሉ ዑለማኦችን በጅምላ ሙብተዲዐዎች ወይም ጃሂሎች ናቸው ለማለት እንደተዳፈረ ሁላ አሁንም ደፍሮ እነዚህን ዑለማኦች በተናጠል ሙብተዲዐዎች ወይም ጃሂሎች ናቸው ይል ይሆን?!!!

👉አብዱልሀሚድ መናገር እስክያቅተው ድረስ ሲጮህ ጩኸቱ ለሱንና ወይም ለሰለፊያ መስሏችሁ የተሸወዳችሁ በሙሉ!! ሰውየው ለዑለማኦች ንግግር ቦታ የማይሰጥና በክብራቸው ላይ የሚረማመድ  ከራሱ ላይ በመከላከል የተጠመደ ግለሰብ መሆኑን አውቃችሁ ብትርቁት መልካም ነው።

ከውሸታም እውቀት አይወሰድምና ተጠንቀቁት!, እንዲሁም ከአጭበርባሪዎች።

كتبه: ابو سهلة
https://t.me/Menhaje_Selef

{أقوال أهل العلم}

25 Dec, 19:30


ኡ/ዝ ኢብኑ ሙነወርን ሙመይዓ ነው፣ ሙብተዲዕ ነው የሚሉ ሰዎች ሲበዛ ይገርሙኛል!። ለኔ ሙመይዓ ማለት የዳቦ ስም ነው። ሀገራችን ላይ ለሱና የሚታገሉ ኡስታዞችን በሰባራ…መርፌቸው መለካት አልበቃ ብሏቸው፣ ከሀገር ውጭ ያሉ ዑለሞችን ሊለኩ ይዳዳቸዋል። በተለይ ኡስታዝ ተብዬዎች በራስ መታበይ የተጠናወታቸው፣ ሌሎችን በዝቅታ ዓይን መመልከት የለመደባቸውና የጅህልናን አክሊል በራሳቸው ላይ የደፉ ሚስኪን ናቸው ። ተከታዮቻቸውማ¡ "የማይበስሉ የድንጋይ ንፍሮዎች ናቸው!።"

እቱ!
በኩረጃ ንባብ ትርጉም አትግደፊ
በሰባራ መርፌሽ የሰው ልክ አትስፊ።.

አብደረህማን አማን
t.me/abdu_rheman_aman

{أقوال أهل العلم}

25 Dec, 18:33


~እንኳንም ዩንቨርስቲ አልገባሁ~

ከዱባ ወጥ ቀጥሎ ኢቶጲስ ውስጥ የማይወደድ ነገር ቢኖር ትምህርት ነው ። አለመማር አንድ ነገር ሁኖ ሳለ የተማሩት ላይ መሳለቅ ደግሞ የሚገርም ነው።

ትምህርት አያስፈልግም ብለው የሚናገሩ ሰዎች በኩራት የሚያነሷት ነጥብ "የተማሩ ሰዎች የት ደረሱ" የምትለዋ ቀሽም የማሸማቀቂያ ምክንያት ስትሆን፤ የተማሩት የት እንደደረሱ አብረን እንመልከት።

ከመሰረታዊ ጥናቶች እንጀምር።

1. ወንጀል

በ2021 Institute for Securities Studies (ISS) ባሳተመው ጥናት መሰረት 92.7% ገደማ ከባድ ወንጀሎች የሚፈፀሙት ዩንቨርስቲ ባልቀመሱ ግለሰቦች ሲሆን፤ 6.5% ወንጀሎች ዲግሪ ባላቸው እና ቀሪው 0.8% ብቻ ደግሞ ማስተርስ እና ከዛ በላይ ባላቸው ግለሰቦች የሚፈፀሙ ናቸው ይላል።

ይሄ ጥናት ኢቶጲስ ውስጥም የሚሰራ መሆኑን ለማወቅ፤ ስልክ ለመስረቅ ብሎ አንገት በጩቤ የሚወጉትን እና ወጡ ላይ ጨው አበዛሽ ብለው ሚስታቸውን በዘነዘና ከሚገሉት ሰዎች ጀምሮ መመልከት በቂ ነው።

እዚህ ጋር የተማረ ሰው ምን አተረፈ ካልክ? "ህሊና" የሚባል ነገር እልሀለሁ።

2. ገንዘብ

ሌላኛው የተማሩ ልጆች ላይ የመዘባበቻ ነጥብ፤ ስራ እና ገንዘብ የማጣታቸው ጉዳይ ነው። በመጀመሪያ ደረጃ ይሄ የነሱ ድክመት ሳይሆን የሀገሪቱ ድክመት ነው፤ እሱን ትተን ወደ ንግድ እንኳ ብንመለስ፤ ንግድ ላይም የተማረ እና ያልተማረ ሰው ቢሳተፍ የተማረው ሰው የተሻለ successful የመሆን እድል እንዳለው የሚያሳዩ ብዙ ዳታዎች አሉ።

ለምሳሌ አለማችን ላይ ካሉ ቢሊየነሮች መሀል 71 ፐርሰንቱ ከዩንቨርስቲ ዲግሪ እስከ PhD የጨረሱ ጎበዝ ተማሪዎች ናቸው። Bill Gates ወይም ማርቆስ Zuckerበርግ አይነት በጣም ጥቂት ባለሀብቶች በእርግጥ ከኮሌጅ ት/ት አቁመዋል፤ ነገርግን እነዚህ ግለሰቦች ት/ት ያቆሙት ከ Harvard እና Yale እንጂ ማትሪክ ወድቀው አይደለም።

ታዲያ ኢትዮጵያ ውስጥ ለምን ሀብታሞቹ ደንቆሮ ሆኑ ብለህ ልትጠይቅ ትችላለህ፤ አግባብም ነው። ለዚህ ቀላሉ መልስ "ቁጥር 1ን" ተመልከት ነው፤ የኛ ሀገር ሀብታም በአመዛኙ ደፋር፣ ወንበዴ፣ አጭቤ፣ አምታች ነው። ይሄንን ውንብድና ደፍሮ እንዲሰራ የሚያደርገው ደግሞ አለመማሩ ነው።

ኢትዮጲስ ውስጥ ለምን generational wealth እንደሌለ ታውቃለህ? አባት ሀብታም ሲሆን ልጆቹን ጥሩ ቦታ ያስተምራል፤ ከዛ ልጆች ህሊና ይኖራቸዋል፤ ከዛ የአባታቸውን የወንበዴ ቢዝነስ ማስቀጠል ይከብዳቸዋል፤ አለቀ።

የተማረ ሰው ቁጥር ማነስ ከPolitical Stability፣ ከPoverty Alleviation፣ ከInnovation & ከEntrepreneurship እና አጅግ ብዙ አሁን ላለንበት አዘቅት ምክንያቶች ጋር በብዙ ጥናቶች አስደግፎ ማስረዳት ይቻላል።

በአጭሩ ት/ት ምን ያደርጋል የሚልህ ነጋዴ ሂሳቡን የሚያሰራው በተማረ Accountant ነው፣ ሲከሰስ ተከራክሮ ንብረቱን የሚያስመልስለት የተማረ ጠበቃ ነው፣ ህንፆውን የሚያስገነባው በተማረ ኢንጂነር ነው፣ ሲያመው የሚሄደው የተማረው ዶክተር ጋር ነው፤ ከዛ አልፎ ልጁን አጥና እያለ የሚጨቀጭቀው እና ፅድት ያለ international school ልኮ የሚያስተምረው ይሄው ራሱ ሰውዬ ነው።

እና ምን ልልህ ነው፤
አለመማር አያኮራም።
እንኳንም ዩንቨርስቲ አልገባሁ አይባልም፤ ነውር ነው።

@ Natnael Afework
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

25 Dec, 18:29


📣  የመጀመሪያው ፕርግራምተጀመረ 🔈
​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•


📚 ኡስታዝ አቡ ሂበቱላህ⭐️

ርዕስ በሀቅ ላይ መፅናት

      ተ
⭐️
             ጀ
⭐️
                  መ
⭐️
                          ረ
⭐️
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም!

ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት

 ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘
t.me/aselfiey?livestream
t.me/aselfiey?livestream

{أقوال أهل العلم}

25 Dec, 05:13


😊አዲስ የሙሀደራ ፕሮግራም 🎁
🎁ዛሬ እሮብ ማታ ለየት ያለ ፕሮግራም አለ

ተጋባዥ ኡስታዞች
⭐️
➡️አቡ ሂበቱላህ
    ርዕስ:- በሰአቱ ይነገራል

➡️አብዱሽኩር አቡ ፈውዛን
    ርዕስ :-  በሰአቱ ይነገራል

🏠ቀን እና ሰዓት ዛሬ ማታ

😓ከምሽቱ 3:20 ጀምሮ🔋

0️⃣0️⃣0️⃣የሚተላለፍበት ቻናል
😋
t.me/bint_hashim_aselfiey
t.me/bint_hashim_aselfiey

{أقوال أهل العلم}

24 Dec, 16:55


👑          ⭐️             ⚡️
ٰ    • ○ ° 🌹🌹🌹• ○ °• ○ °• ○ °
 • ○    🌹🌹🌹🌹    • ○ °  👈አበባውን
• ○ °🌹🌹🌹🌹🌹           በመንካት• ○ °
  • 🌹🌹🌹🌹🌹🌹    ብቻ ምርጥ
○ 🌹🌹🌹🌹🌹🌹    የሱና 𝙘𝙝𝙖𝙣𝙣𝙚𝙡  ° :.
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹         ያገኛሉ📡
 • 🌹🌹🌹🌹🌹      ° :.   * • ○       
• ○  🌿🌹🌹🌿      
  • ○ °   🌿🌿            👈
     •        🌿   • ○ °        🌿🌿
 • ○ °        🌿     • ○ ° 🌿🌿🌿
   • ○ °         🌿       🌿🌿🌿🌿
    • ○ °          🌿  🌿🌿🌿🌿🌿
        • ○ °       🌿   🌿🌿🌿🌿
      • ○ °         🌿  🌿🌿🌿
          • ○ °     🌿  🌿° :. * • ○
         °• ○ °      🌿° :.   * • ○
                    🌿° . °☆  . * ● ¸
.    ★  🌿° :.   * • ○ °
        ° .     🌿. * ● ¸
                  🌿       በቀላሉ ይቀላቀላሉ ።
☆  . * ● ¸ .
★ ° . *   ° . °☆  . * ● ¸
.    ★  ° :.   * • ○
🔤🔤🔤🔤 🔗🔡🔡🔡
ለተጨማሪ ሀሳብ አስተያየት  ጥቆማ
@twhidfirst1 ⭐️🔗🔡🔡🔡

{أقوال أهل العلم}

24 Dec, 16:18


አፋልጉኝ!!!
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቷት ልጅ #ሙና-ጣሂር ትባላለች። እድሜዋ 13 አመቷ ነው። በቀን 10/04/2017 ከቀኑ 10 ሰዐት አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም። መኖሪያ ቤቷ ዘነበ ወርቅ አካባቢ ነች። እናም ወላጅ በጣም በጭንቅ ስለሆኑ እንድታፋልጓቸው እንጠይቃለን።
0921321379 ወይም
0967203691
ደውለው ያለችበት የጠቆመ ወረታው ከፋይ ነን።

{أقوال أهل العلم}

23 Dec, 07:05


የሚጮሁትን የማይኖሩ ጉዶች!
ክፍል - 9
~
"የለተሞን ጀርሕ እና ተዕዲል ለምን አልተቀበላችሁም" እያለ የሚጮኸው መንጋ ለተሞን ተከትሎ እነ ሸይኽ ሱለይማን አሩሐይሊን እና እነ ሸይኽ ረዪስን ተብዲዕ አድርጎ ይሆን?
ካላደረጋችሁ የሰውየውን ጀርሕ መቀበል ግዴታ ነው ያላችሁትን ጥላችሁታል ማለት ነው። ይሄ ደግሞ መንሀጃችሁ ላይ ጥቁር ነጥብ ይጥላል። ሚናችሁን ልዩ። ወይ ለተሞን ወይ እነዚህን መሻይኾች አንዱን መጣል ነው።

"ለተሞ ተሳስቷል" ካላችሁ ሰውየው የሱና ዑለማኦችን እያብጠለጠለ ነው ማለት ነው። የሱና ዑለማኦችን "ከመንሀጅ ውጭ ናቸው" እያለ የሚዘባነን ወፈፌ ሑክሙ ምን ነበር? ህጉ ለተሞ ጋ ሲደርስ ይቀየር ይሆን?

ለተሞ ተነካ ብላችሁ ያለ ቦታው ስትጠቅሱት የነበረውን የሰለፎች ንግግር አስታውሱ። ከሙብተዲዕ ምልክቶች ውስጥ አንዱ የሱና ሰዎችን መንካት ነው። ስለዚህ እነ ሱለይማን አሩሐይሊን ከሱና እያስወጣ ያለው ለተሞ ሑክሙ ምንድነው?

የሰውየውን ደፋርና አስቀያሚ ድምፅ ሰሙት።
=
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

22 Dec, 03:14


ዛሬ ጀርመን ውስጥ አንድ የሳዑዲ ዜጋ የነበረ ሰው ለገና ገበያ በተሰበሰቡ ሰዎች ላይ ሆነ ብሎ መኪና ነድቶባቸው ብዙዎችን ጎድቷል። ታዲያ የተለያዩ የዜና አውታሮች ሰውየው ሳዑዲያዊ መሆኑን ደመቅ አድርገው እየዘገቡ ነው። አላማቸው ቀድሞም በምእራቡ ሸው.ራራ ፕሮፖጋንዳ brainwashed የሆነው ህዝባቸው በቀላሉ ከኢስላም ጋር እንዲያገናኝ አመቻችተው ማጉረሳቸው ነው። ብዙ ሞ.ኞችም በቀደዱላቸው ተከትለው ፈሰዋል።

* በመጀመሪያ የድርጊቱ ፈፃሚ ሙስሊም አይደለም። ከኢስላም ከወጣ ዘመናት ተቆጥረዋል። እምነት የለሽ ነው። እንዲያውም ለኢስላም ጫፍ የደረሰ ጥላቻ ያረገዘ፣ ይህንንም ባደባባይ የሚተፋ ነው።
* ሰውየው ፅንፈኛ የኢስ -ራኤል ደጋፊ ነው። እስራ - ኤል ከናይል እስከ ኤፍራጠስ ወንዝ ያለውን በሃይል እንድትጠቀልል የሚቀሰቅስ ነው።
* ሰውየው ከሳዑዲ እና ከባህረ ሰላጤው ሃገራት ሴቶችን በማስኮብለል ላይ የተሰማራ ወን.በዴ ነው።

በዚህ እና ሌሎችም ወንጀሎች የሚፈለግ ቢሆንም የጀርመን መንግስት ለሳዑዲ አልሰጥም ብሎ ጥገኝነት ሰጥቶ ሲንከባከበው ከቆየ በኋላ አሁን አደጋ ሲያደርስ ጊዜ ሳዑዲያዊ ነው እያሉ ይዘግባሉ። የሚገርመው ደግሞ ከባለፈው አመት ጀምሮ አደጋ ሊያደርስ እንደሚችል በተደጋጋሚ ለጀርመን ፖሊስ መረጃ ደርሶት ችላ ብሎ ማሳለፉ ነው። ኢስላምን ሲሳደብ ዜግነት ሰጥተው ተንከባከቡት። ደፍጥጦ ሲፈጃቸው ጊዜ ሳዑዲያዊነቱን መዘገብ ላይ ተሰማሩ። ንፍ ق ናችሁ ያመጣባችሁ ጣጣ ነው። ዋጡት!
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

21 Dec, 17:27


👆👆👆

{أقوال أهل العلم}

21 Dec, 15:26


የ3 አመቷ ታዳጊ ልጄን አሳክሙልኝ ይላል አባት ሙነወር አህመዲን
=================================

ህፃን ኢነብ ሙነወር አህመዲን ባጋጠማት የመቅኔ ችግር መቅኔዋ ደም አያመርትም እና በሰዉ ደም ነዉ ምትኖረው በየሳምንቱ ደም ይቀየርላታል አይመቻትም በአፋ እና ከተለያየ ቦታዋ ይወጣል በዛን ስዓት ለረጅም ስዓት እራሳን አታውቅም ህይወቷ እጅግ አስጊ በሆነ ደረጃ ላይ ትገኛለች።

የተከበራችሁ ኢትዮጵያዊያን እና በመላው አለም ያላቹ ወገኖቼ የልጄን ህይወት በናንተ ተሣትፎ አድኑልኝ ይህ ጥያቄ ስጠይቅ ግን አንደበቴ ተሳስሮ ነው በርግጥ የሠው ፊት እንደማየት አስፈሪ ነገር የለም 15 ወራት ያለኝን አሟጥቼ ሥታገል የነበረ ቢሆንም አሁን ግን ያለችበት ሁኔታ በሽታው እየጨመረ ስለሆነ የተሻለ ሕክምና ማድረግ እንዳለባት ሐኪሞች አረዱኝ:: የተጠየኩት የህክምኛዋ ወጪ ከአቅሜ በላይ ነው ህክምናውም በፍጥነት ህንድ ሀገር ሄዳ ካልታከመች ወደ ካንሠር ይቀየራል ተባልኩ
በጳውሎስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች እንደ መጨረሻ መፍትሄ የተደረሱበት ውሳኔ፤ በሽታው ከዚህ በላይ ሳይደርስ ወደ ካንሰር ሳይለውጥ በፊት ወደ ህንድ ሀገር ሄዳ እንድትታከም የሀኪሞች ቦርድ ወስኗል።

የታዳጊዋ ህይወት እጅግ አስጊ ደረጃ ላይ ያለ ሲሆን በአስቸኳይ ወደ ውጪ ሀገር ሄዳ ሕክምናዋን እንድታገኝ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። ለህክምናው በአጠቃላይ ከ50,000 ዶላር (5 ሚሊዮን ብር) እንደሚያስፈልጋት ታውቋል። ይህን ለመሸፈን ደግሞ እጅግ በጣም ከአቅሜ በላይ ስለሆነብኝ ለአላህ ብላችሁ የልጄን ህይወት ታደጉልኝ ሰበብ እንድትሆኑና ወገናዊ ድጋፋችሁን እንድታደርጉልኝ ከልብ በሆነ ትህትና ጠይቀዋችኋል።
ሰዉ ለመርዳት ሰዉ መሆን ብቻ በቂ ነዉ
√ የአካውንት ቁጥሮች፦
1000665961242 ንግድ ባንክ
213116134 አቢሲኒያ ባንክ
0052261820101 ዘምዘም ባንክ

ተማም ሙዘሚል, ሳዲቅ አህመዲን እና ሙነወር አህመዲን

ስልክ፦0921339398 ሙነወር አህመዲን (አባት)

ስልክ :-0993468988 ተማም ሙዘሚል

https://t.me/+GVDu1cklUTkxYzc0

{أقوال أهل العلم}

21 Dec, 14:53


[ ارفع رأسك بالسنة ]

فضيلة الشيخ الدكتور / فلاح مندكار - رحمه الله - .
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/AbulBukhariSeid

{أقوال أهل العلم}

20 Dec, 18:07


👆👆👆

{أقوال أهل العلم}

20 Dec, 18:06


የ3 አመቷ ታዳጊ ልጄን አሳክሙልኝ ይላል አባት ሙነወር አህመዲን
=================================

ህፃን ኢነብ ሙነወር አህመዲን ባጋጠማት የመቅኔ ችግር መቅኔዋ ደም አያመርትም እና በሰዉ ደም ነዉ ምትኖረው በየሳምንቱ ደም ይቀየርላታል አይመቻትም በአፋ እና ከተለያየ ቦታዋ ይወጣል በዛን ስዓት ለረጅም ስዓት እራሳን አታውቅም ህይወቷ እጅግ አስጊ በሆነ ደረጃ ላይ ትገኛለች።

የተከበራችሁ ኢትዮጵያዊያን እና በመላው አለም ያላቹ ወገኖቼ የልጄን ህይወት በናንተ ተሣትፎ አድኑልኝ ይህ ጥያቄ ስጠይቅ ግን አንደበቴ ተሳስሮ ነው በርግጥ የሠው ፊት እንደማየት አስፈሪ ነገር የለም 15 ወራት ያለኝን አሟጥቼ ሥታገል የነበረ ቢሆንም አሁን ግን ያለችበት ሁኔታ በሽታው እየጨመረ ስለሆነ የተሻለ ሕክምና ማድረግ እንዳለባት ሐኪሞች አረዱኝ:: የተጠየኩት የህክምኛዋ ወጪ ከአቅሜ በላይ ነው ህክምናውም በፍጥነት ህንድ ሀገር ሄዳ ካልታከመች ወደ ካንሠር ይቀየራል ተባልኩ
በጳውሎስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች እንደ መጨረሻ መፍትሄ የተደረሱበት ውሳኔ፤ በሽታው ከዚህ በላይ ሳይደርስ ወደ ካንሰር ሳይለውጥ በፊት ወደ ህንድ ሀገር ሄዳ እንድትታከም የሀኪሞች ቦርድ ወስኗል።

የታዳጊዋ ህይወት እጅግ አስጊ ደረጃ ላይ ያለ ሲሆን በአስቸኳይ ወደ ውጪ ሀገር ሄዳ ሕክምናዋን እንድታገኝ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። ለህክምናው በአጠቃላይ ከ50,000 ዶላር (5 ሚሊዮን ብር) እንደሚያስፈልጋት ታውቋል። ይህን ለመሸፈን ደግሞ እጅግ በጣም ከአቅሜ በላይ ስለሆነብኝ ለአላህ ብላችሁ የልጄን ህይወት ታደጉልኝ ሰበብ እንድትሆኑና ወገናዊ ድጋፋችሁን እንድታደርጉልኝ ከልብ በሆነ ትህትና ጠይቀዋችኋል።
ሰዉ ለመርዳት ሰዉ መሆን ብቻ በቂ ነዉ
√ የአካውንት ቁጥሮች፦
1000665961242 ንግድ ባንክ
213116134 አቢሲኒያ ባንክ
0052261820101 ዘምዘም ባንክ

ተማም ሙዘሚል, ሳዲቅ አህመዲን እና ሙነወር አህመዲን

ስልክ፦0921339398 ሙነወር አህመዲን (አባት)

ስልክ :-0993468988 ተማም ሙዘሚል

https://t.me/+GVDu1cklUTkxYzc0

{أقوال أهل العلم}

07 Dec, 17:20


የበሻር ፀሐይ እየጠለቀች ነው። ከ50 ዓመት በላይ የዘለቀው የኑሶይሪያ ስርአት ህልም በሚመስል ፍጥነት እየተናደ ነው። ጦርነቱ ዋና ከተማዋ ዳርቻ ደርሷል። ለሶሪያውያን መጪውን ጊዜ የአላህ የኸይር ያድርግላቸው። የተሻለውን እንጂ የባሰውን ያርቅላቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

07 Dec, 09:20


👆👆👆

{أقوال أهل العلم}

07 Dec, 08:15


✒️... [ አባቶቻችን ሲተርቱ ]
አዱኛም ለፍቶ ነው አኼራም ለፍቶ ነው:
ቁጭ ብሎ የሚገኝ ድህነት ብቻ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/AbulBukhariSeid

{أقوال أهل العلم}

07 Dec, 05:18


የተገላለጠችዋን ሲሆን "ምን ታውቃለህ ውስጧ ንፁህ ሊሆን ይችላል" ይላል።
ኒቃብ የለበሰችውን ግን "ከጀርባዋ ምን እንዳለ ምን ታውቃለህ?" ይላሉ።

(لَقَدِ ابْتَغَوُا الْفِتْنَةَ مِنْ قَبْلُ وَقَلَّبُوا لَكَ الْأُمُورَ)

"ከዚህ በፊት ሁከትን በእርግጥ የፈለጉ ሲሆን ነገሮችንም ሁሉ ገለባብጠውልሀል፡፡"
[አተውባ: 48]

ተነካክቶ የተተረጎመ
=
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

06 Dec, 18:43


1- የመጀመሪያ ምስል በ2ኛ የዓለም ጦርነት ወቅት በአሜሪካ ኒኩሌር ቦምብ በጃፓኗ ሂሮሺማ ላይ የደረሰ ውድመት ነው። ቦምቡን የጣለው ጃኮብ ቤሴር የተሰኘ የሁዲ ነው።
2- ሁለተኛው ውድመት በአሜሪካ ትጥቅ በወራሪዎቹ ፅዮናውያን ፈለስጢን ጋዛ ላይ የደረሰ ውድመት ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

06 Dec, 18:11


📣  🎈ተጀመረ ⭐️🔈
​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•

ርዕስ :- ስለ ኢማሙ አህመድ ታሪክ🎤

📚 ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ሀሰን⭐️
      ተ
⭐️
             ጀ
⭐️
                  መ
⭐️
                          ረ
⭐️
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም!

ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት

 ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘
https://t.me/tdarna_islam?livestream
https://t.me/tdarna_islam?livestream

{أقوال أهل العلم}

06 Dec, 11:20


ራሱን ስልጡን፣ ራሱን የሞራል አስተማሪ፣ ራሱን የሰብአዊ መብት ሰባኪ፣ ራሱን የህጻናት ደጀንና ጥላ ከለላ የሚያደርገው አስመሳዩ፣ ጨካኙ የምዕራቡ ዓለም የዚህ ሁሉ ግፍ ደጋፊ እና justifier ነው። የመና ፍቃን ዓለም! ኢንሻአላህ ለዚህ ሰው በላ የአፓርታይድ ስርአት በምታደርጉት ድጋፍ አንድ ቀን ታፍራላችሁ። የዓለም የሃይል ሚዛኑ የተቀየረ እለት ወዮ ለእናንተ ! ወዮ ለእስራኤል!
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

06 Dec, 06:59


⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️📡

አዲስ የሙሀደራ ፕሮግራም

በትዳር እና ኢስላም ቻናል

ተጋባዥ ኡስታዞች
⭐️
➡️አብዱ ሸኩር አቡ ፈውዛን
➡️ዶክተር ሰኢድ ሙሳ
➡️አቡ ዑበይዳህ

ርዕስ በሰአቱ ይገለፃል ➷

ቀን እና ሰዓት ዛሬ ጁማዐ
ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ➡️

የሚተላለፍበት ቻናል
⭐️ t.me/tdarna_islam
t.me/tdarna_islam ⭐️

{أقوال أهل العلم}

05 Dec, 11:17


የተጨነቀች እህታችን መልእክት !

እህታችን ነጃት አሕመድ ከኬንያ ለህክምና ወደ ሀገር መጥታ ነበር : ከሷ ጋር የነበረች የአክስቷ ሰራተኛ ፓስፖርቷን እና የተለያዩ ንብረቶቿን ይዛ ጠፍታለች ... አሁን ኬንያ ከሚገኘው ባለቤቷ ጋር መገናኘት አልቻለችም - ስልኩ አልሰራላትም ... አራስ ልጅ ይዛ በጭንቀት ላይ ናት ። ኬንያ ናይሮቢ ያላችሁ ወንድሞችና እህቶች ከባሏ ጋር በማገናኘት ተባበሯት :

አድራሻው ጅባ የገበያ ማእከል የትልቅ መኪና መለዋወጫ ሱቅ አለው

የባለቤቷ ስልክ : +254737203201
(በርግጥ አሁን ላይ ስልኩ እየሠራ አይደለም )

ነገሩ ትንሽ የተወሳሰበ ይመስላል ...

ባሏ አክመል ኑሩ ይባላል . የገበያው ማእከል ላይ በሚገኘው የቢላል መስጊድ ጀመዓ አብሮ ይንቀሳቀሳል

https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

05 Dec, 08:12


🎁 ihsan jobs
ኢህሳን
ይህ ቻናል ለሙስሊሙ ማህበረሰብ
ይጠቅም ዘንድ ታስቦ የተከፈተ የስራ ማስታወቂያ
የምንለቅበት አዲስ ቻናል ነው 💎

በቻናሉ ነፃ ማስታወቂያ እንለቃለን
ከናንተ የሚጠበቀው የትኛውም
ማስታወቂያ በውስጥ መሥመር
ለኛ ማሳወቅ ብቻ ነው ➡️

እኛም በነፃ ከሸሪዓ የማይጋጩ ስራዎች
አጣርተን በቻናሉ እንለቃለን
⭐️ @twhidfirst1
🌟 @Tolehaaaaaa
🌟 @AbuNuhibnufedlu

https://t.me/ihsan_jobs
https://t.me/ihsan_jobs

{أقوال أهل العلم}

04 Dec, 06:56


ጥያቄ፦ ለአጫሾች የሚሆን ምክር እንፈልጋለን።

መልስ፦ "አጫሾችን የሲጋራ ፋብሪካ ባለቤቶች መክረዋቸዋል።"

ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ አልቡረዒይ
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

03 Dec, 07:12


ጫት
~
ጫት የዲን፣ የጤና፣ የኢኮኖሚ፣ የቤተሰብ፣ የማህበራዊ ህይወት፣ የሃገር እድገት ፀር ነው። በጫት የተነሳ ትውልዱ ወኔው የፈሰሰ፣ ሞራሉ የላሸቀ የወጣት ጡረተኛ ሆኗል። በጫት ሱስ በደነዘዙ ቤተሰቦች ጭካኔ የተነሳ እህቶቻችንና ወንድሞቻችን ለአመታት በሰው ሃገር ደክመው ያጠራቀሙት ጥሪት እንደ ዋዛ መና ቀርቷል። የጫት ጉዳት ከሚገለፀው በላይ የከፋ ነው።
ለችግሩ መባባስ አንዱ ሰበብ ደዕዋ ላይ ያሉ ሰዎች የችግሩን ስፋትና ጥልቀት ባገናዘበ መልኩ ተገቢ ትኩረት ሰጥተው አለማስተማራቸው ነው። አሁንም በሚገባ ልንነቃ ይገባል። የወገናችን ጉዳት የሚያመው ሁሉ! በሚችለው መድረክ ሁሉ ከዚህ መርዛማ ቅጠል ሰዎችን ሊያስጠነቅቅ ይገባል። በዚህ ቅጠል የተለከፉ ወገኖችን ከሱስ ማውጣት ቢያቅተን እንኳ ቢያንስ ልጆቻቸውን በሚጠብቁበት መልኩ በቂ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ብናደርግ ቀላል ስኬት አይደለም።
~
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

02 Dec, 08:37


እነዚህ ፈፅሞ ሙስሊሞች አይደሉም።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

02 Dec, 05:26


የሶሪያ ነገር
~
የሶሪያ ተቃዋሚዎች ሰሞኑን በበሻር አልአሰድ መንግስት እና ተባባሪዎቹ ላይ ያልተጠበቀ ጥቃት እያደረሱ ነው። እየተዋጉ ስላሉት አካላት ጠለቅ ያለ መረጃ የለኝም። ሆኖም ግን ቢሆንላቸው ከበሻር የማይሻል የለም።
እስከዛሬ በነበረው ጦርነት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ሶሪያውያን አልቀዋል። በዚህ እልቂት ላይ የኢራንና የሩሲያ መንግስት ጦሮች፣ የሒዝበላት ጦር ሚና ከበሻር ጦር ብዙም የተለየ አይደለም። ሁሉም እጃቸው በንፁሃን ደም የተጨማለቀ ነው። አሁንም ሽንፈት ከገጠመ ከባድ እንደሚሆን ይገመታል። አላህ ያብጀው።

በርግጥ የተቃዋሚዎቹ አቅምና ዝግጅት ባይታወቅም የበሻርና የአጋሮቹ ተጨባጭ ከትናንቱ በብዙ መልኩ ይለያል። ከፊሎቹ የራሳቸው ጉዳይ በቂ ራስ ምታት ሆኖባቸዋል። ከፊሎቹ ጡንቻቸው ዝሏል። ትናንት በሻርን ከውድቀት ያተረፉት ሩሲያ፣ ኢራንና ሒዝበላት በቀድሞው አቅማቸውና ትኩረታቸው መጠን አይደሉም። ቢሆንም በሻርን እንደ ዋዛ ችላ ይሉታል ተብሎ አይታሰብም። የጋራ ትብብራቸው ደግሞ ትርጉም ይኖረዋል። ራሺያ የአየር ድብደባዋን አጠናክራ ቀጥላለች። ከዒራቅ ጀምሮ የሺ0 ቡድኖችም እየተጠራሩ ነው። የበሻር መውደቅ እንደ ሀገር ለኢራን ትርጉሙ ከባድ ነው። ምናልባትም የመጨረሻዋ መጀመሪያ ሊሆን ይችላል። በሊባኖስ፣ በዒራቅ፣ በየመን ያላትን ተፅእኖ ከማዳከም አልፎ ሊያጠፋው ይችላል። እንዲያውም አንድምታው ከዚህም ሊያልፍ ይችላል። ስለዚህ የሞት ሞቷን ትታገላለች እንጂ ለአፍታ ችላ አትልም።

ሒዝበላት ሙሉ ለሙሉ ተፍረክርኳል ባይባልም ክፉኛ ቆስሏል። ትናንት ሶሪያውያንን የጨፈጨፈበት አቅሙ በነበረበት መጠን የለም። ይሄ ጦርነት ግን ለሱ የህልውና ጉዳይ ነው። ከእስ ራኤል ጋር ካለው ጦርነት የበለጠ እንጂ ያነሰ ትኩረት ይሰጠዋል ተብሎ አይጠበቅም።
ስለዚህ የኢራን መንግስት እና በተለያዩ ሃገራት ያሉ የሺ0 ቡድኖች በሻርን ለማትረፍ እስከ ደም ጠብታ ሊታገሉ ይችላሉ።
ስጋቴ ምናልባት ተቃዋሚዎቹ የረባ አቅምና መደራጀት ከሌላቸው አፀፋው ይበልጥ እንዳይከፋ ነው። አላህ የሶሪያን ህዝብ ከበሻር ይገላግለው። ኸይሩንም ይምረጥለት።

=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

02 Dec, 04:14


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 0⃣1⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

{أقوال أهل العلم}

01 Dec, 18:13


⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️📡
የመጀመሪያው ፕሮግራም
📣  ተጀመረ 🔈
​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•

🎤
📚
      ተ
⭐️
             ጀ
⭐️
                  መ
⭐️
                          ረ
⭐️

ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም!
ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት

 ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘
https://t.me/tdarna_islam?livestream
https://t.me/tdarna_islam?livestream

{أقوال أهل العلم}

01 Dec, 17:11


ልጅህን አባት ያለው የቲም አታድርገው!
~
ልጆች ከአላህ የተሰጡ አማናዎች ናቸው። አማናን ባግባቡ አለመጠበቅ ነውር ነው። ዘመኑ እንደምናየው ከባድ ነው። የልጆችን ህይወት የሚያበላሹ ነገሮች በጣም በዝተዋል። የአደጋ ስጋት ሲጨምር ጥንቃቄያችን መጨመር ነበረበት። እኛ ግን ይበልጥ እየተዘናጋን ነው። በገዛ ገንዘብህ፣ እጅህ ላይ ባለው ሞባይል፣ ቤትህ ውስጥ ባለው ቴሌቪዥን ልጆችህን እያጠፋሃቸው እንዳይሆን ተጠንቀቅ። ልጅህ ልጅ ነው። የነገ ህይወቱን ሳይሆን የዛሬ ደስታውን ነው የሚያየው። ቅፅበታዊ ኩርፊያውን ፈርተህ፣ የእለት ደስታውን ብቻ እያየህ የጠየቀውን ሁሉ አትስጥ። የሚያስፈልገውን እንጂ የሚፈልገውን ሁሉ አታድርግ።
ትንፋሽ እስከሚያጣ አስጨንቀው እያልኩህ አይደለም። ግን ዛሬ ቁርኣን ካልቀራ፣ ዲኑን ካላወቀ፣ ትምህርት ካልተማረ መቼ ሊማር ነው? አባትነት ልጆችን ቆፍጠን ብሎ በስርአት ለማሳደግ ካልሆነ ምን የረባ ትርጉም አለው? አኺራውንም ይሁን ዱንያውን በተመለከተ ስለ ነገ ህይወቱ አንተ ካልተጨነቅክለት ማን ይጨነቅለት? አባትነትህ ለዚህ ካልሆነ ለምን ይሁን?
ስለ ልጅህ ስታስብ ልብሱና ጉርሱ ላይ አትቁም። ነጣ ገረጣ፣ ከሳ ኮሰሰ፣ ሳቀ አኮረፈ ላይ ብቻ አታተኩር። "ለነገ ምን ይዟል?" በል። ለሃላፊነት አዘጋጀው። ህይወት ከባድ ትምህርት ቤት ናት። ብዙ መውጣት መውረድ አላት። ነገ ምን እንደሚገጥመው አታውቅም። ሁሌ አብረኸው አትሆንም። ብትሆንም አቅምህ ውስን ናት። ጥገኝነትን አታለማምደው። ካንተ የተሻለ እንጂ ያነሰ እንዲሆን አትተወው። ከመስመር ወጥቶ ከሆነ በጊዜ ወደ ቦዩ መልሰው።
ይጫወት ፋታ ስጠው። ግና ቁም ነገረኝነትን አስተምረው። ያለበለዚያ አካሉ ቢያድግም ከልጅነት ስነ ልቦና አይወጣም። በሰላሳ አመቱም የሰው እጅ የሚጠብቅ ጥገኛ ይሆናል። ሌሎችን በሚጦርበት እድሜው ተዘፍዝፎ በአዛውንቶች ይጦራል። ከእህቱ እየነጠቀ ሱስ የሚያሳድድ ጅል ፈጥረት ይሆናል።
ባጭሩ ለልጅህ የእውነት አባት ሁነው። ከልብ አንፀው። መኖርህ በልጅህ አስተዳደግ ላይ ትርጉም ያለው ልዩነት ይኑረው። ልጅህን በአደብ፣ በእውቀት ተከትኩቶ እንዲያድግ ካላገዝከው በህይወት እያለህ የቲም አድርገኸዋል። የአባትን መኖር ትርጉም ነፍገኸዋል። የምታሳድገው ልጅ የቤተሰብ ማፈሪያ፣ የማህበረሰብ እዳ፣ የሃገር ሸክም ከሆነ በሃገርም በወገንም ላይ ትልቅ በደል ነው የፈፀምከው። ይሄ ህዝብ ጀርባውን ያጎበጠው ብዙ ሸክም አለበት። ሌላ ሸክም አትጨምርበት። ለራስህም ቢሆን ነገ በፀፀት እጅህን ከመንከስህ በፊት ዛሬ ሃላፊነትህን ባግባቡ ተወጣ። አባት ሁን። አባት!
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

01 Dec, 06:51


✔️ ባዘራ

ወንጀል በዛምታ ቲጠግር፣
ነብስያ ሩህ ቲቀጥር፣

ሸይጧን ጋዋ ቲያሜ ፣
ነብስያ ቲያሜ ብስሜ


ቀጭቀጭት ሻበምታ ቲወስድ
ዱንያ አወጣም  ቲያወርድ

ፎንዣ ባረም ይቸን ቲያበራ
ህሽጊ ረመዷኑ ንቅየ ባዘራ።

አላህ በሰላም ያድርሰን ያረብ!

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

01 Dec, 06:39


▶️ስሜትህን ተጠንቀቅ❗️❗️


በሰው ልጅ ላይ ግዴታ የሚሆነው ነገር ስሜቱን[ ልበ ወለዱን] ከመከተል መራቅ [ መጠንቀቅ]ነው።
ሰውዬው በርግጥ
ጣኦታትን፣ድንጋይን፣ዛፍን፣እንዲሁም ቀብርን ከማምለክ ሰላም ሊሆን ይችላል። ሱናን ቢድኣን ለይቶ ሊያውቅና ሊረዳ ይችላል።ነገር ግን ስሜቱን ከማምለክ እና ከመከተል አይድንም።ይህ ትልቅ የሆነ አደጋ ነው።በሙስሊሙ ላይ ግዴታ የሚሆነው ስሜቱ በመጥፎ ሲያዘው ሊርቅና ሊጠነቀቅ ነው። ስሜቱን ነቢያችን[ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም] ለመጡበት ለሆነው ነገር ታዛዥ[ ተከታይ] ሊያደርገው ይገባል።


👇👇👇
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

26 Nov, 17:42


ወንድሞች እና እህቶች

የማህፀን ካንሰር በሽታ ለደረሰባት ለአንዲት እህታችን ለህክምና የሚሆን ገንዘብ ማሰባሰባችን ይታወሳል ...

ይህቺ እህታችን ህክምናው ወስዳ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ተሽሏታል ። ለረዳችኋት ሁሉ የአላህ እርዳታ አይለያችሁ እንላለን ።

ምስጋና ሁሉ ለታላቁ ጌታችን አላህ የተገባ ነው!

{أقوال أهل العلم}

26 Nov, 04:48


ይህ ቻናል ለሙስሊሙ ማህበረሰብ ባጠቃላይ
እጅግ ጠቃሚ ቻናል ነው
ወደ ቻናሉ ተቀላቀሉ ዛሬ ባይጠቅማችሁ
ነገ ይጠቅማችኋል
👇
t.me/+SYGKSEYXv-kyNTQ0
t.me/+SYGKSEYXv-kyNTQ0

{أقوال أهل العلم}

25 Nov, 14:40


መፅሀፍ ቅዱስን ከአስር እና አስራ አምስት አመታት በፊት በተወሰኑ መልኩ አነብ ነበር .... ከረጅም ግዜ በኋላ ትናንት እና ዛሬ ለጠቀስኩት መፅሀፍ የተዘጋጀ መተግበሪያ ( Application) ውስጥ በፊት አውቃቸው የነበሩ ጥቂት ነገሮችን ለማየት ምከርኩ  ያጋጠመኝ ነገር አስደንጋጭ ነበር - በፊት የማወቃቸው  አንዳንድ ነገሮች መልዕክታቸው ተዛብቶ አገኘሁ !
በርግጥ ነገሩን አበጥረን ስናየው አያስደንቅም ! የነሱ መጽሐፍ ተመሣሣይ ሰዉ ሰራሽ ለውጦችን ሲያስተናግድ ነው የማይሽሩ ቁስሎች የገጠሙት ! 


ኢስላምን እና ቁርአንን የለገሰን አላህ እጅጉን ሊመስገን ይገባል !

https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

25 Nov, 09:18


"የሰለጠነው አለም"
~
ፈረንሳይ ውስጥ በየ 7 ደቂቃ አንዲት ሴት ትደፈራለች። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ወንጀሎች ላይ እርምጃ ባለመወሰዱ እየተቃወመ ነው።
የሙስሊም ሴቶችን ከሃይማኖታቸው ለማስኮብለል የአዞ እንባ የሚያነቡት "ስልጡኖች" እነዚህ ናቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

24 Nov, 08:17


ልብ ላለዉ ሁሉ ልብ ያደማል‼️

أطفال غزة على جوع شديد يا أمة محمد‼️

👉የፍልስጤም ህፃናት የሞቱት ሞተዉ፣ በየህንፃዉ ስር ተቀብረዉ የቀሩት እንዳለ ሆነዉ፣ በሂይወት ያሉትም በረሀብ አለንጋ እየተገረፉ ነዉ‼️

አጥንታቸዉ ገጦ ሲታይ የረሀብ ስቃዩ ምን ያክል እንደከፋባቸዉ ያሳያል። አሏሁል ሙስተዐን‼️

👉ሌላ ነገር ማድረግ ባትችል እንኳን አሏህ ስቃያችሁን በቃ ይበላችሁ ብለህ ዱአዕ አድርግላቸዉ‼️

ሙርሰል ሰይድ ጨፌ15/3/2017
👉https://t.me/murselseid

{أقوال أهل العلم}

23 Nov, 15:03


የሬሳ ሳጥን መሸጥ
~
የሌሎች ሃይማኖቶች የእምነት መገለጫ ምልክቶችን መጠቀም፣ የመስቀል ጥልፍ ያለበት ባህላዊ ልብስ መልበስ፣ መሸጥ፣ መስቀል ያለባቸው የሬሳ ሳጥን መሸጥ አይፈቀድም። እናታችን ዓኢሻ – ረዲየላ፞ሁ ዐንሃ – እንዲህ ትላለች: –
لم يكن رسول الله صلى الله وسلم يترك في بيته شيئا فيه تصاليب إلا نقضه
"የአላህ መልእክተኛ – ሶለ፞ላ፞ሁ ዐለይሂ ወሰለም – ቤታቸው ውስጥ መስቀሎች ኖረውበት ሳያበላሹት የሚተውት ነገር አልነበረም።" [ቡኻሪ]

እዚህ ላይ አንዳንድ በባህል ሽፋን ወደ እምነታቸው የሚጣሩ ብልጦች ይህንና መሰል ትምህርቶችን እንደ ማክረር ሊቆጥሩ ይችላሉ። አክራሪዎቹ ግን እነሱ ናቸው። በሌሎች እምነት ውስጥ ገብቶ ብይን ለመስጠት ማንጋጠጥ ፅንፈኝነት ብቻ ሳይሆን ብል -ግናም ጭምር ነው። እኛ "ኮፍያ ወይም ጂልባብ ልበሱ" አላልንም። "እንደኛ ካልለበሳችሁ አካራሪዎች ናችሁ" የምንል አጉል ደፋሮችም አይደለንም። ያወራነው ስለራሳችን እምነት ብይን ብቻ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

23 Nov, 14:36


ወሕደተል አድያን - የሃይማኖቶች አንድነት ስብከት
~
በዚህ ዘመን ከሚታዩ አውዳሚ ስብከቶች ውስጥ አንዱ ሃይማኖቶችን በተለይም ኢስላም፣ አይሁድና ክርስትናን አንድ የማድረግ ወይም አንድ ናቸው የሚል ስብከት ነው። እንደ ኢስላም አላህ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው።

ሌሎቹ:-
* መፃህፍቶቻቸው የሰው እጅ የገባባቸውና የተበረዙ ናቸው።
* ሺርክ የሃይማኖቶቹ ቀኖና አካል ሆኗል።
* የሙሐመድን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ነብይነት አይቀበሉም። ይህንን ያላረጋገጠ አካል ጋር የእምነት አንድነት የለም።
* አይሁድ መርየምንና ዒሳን ያወግዛሉ።

እነኚህና መሰል የማይታረቁ ልዩነቶች ባሉበት ሶስቱ ሃይማኖቶች አንድ የሚሆኑበት አግባብ የለም። ስለዚህ የሶስቱን እምነቶች ቤተ አምልኮት (መስጂድ፣ ቤተ ክርስቲያን እና ምኩራብ) አንድ ላይ በመስራት ወይም ቁርኣንና መፅሀፍ ቅዱስን አንድ ላይ በማተም ወይም የጋራ ድርጅት በማቋቋም ይህንን ስብከት ማሳካት አይቻልም።

በሌላ በኩል ሃይማኖቶችን እንዳጠቃላይ የሚያሰጉ ተግዳሮቶችን ወይም እንደ ግብረ ሰዶም ያሉ አፈን ጋጭ ልማዶችን፣ ወዘተ ለመጋፈጥ የተለያዩ ሃይማኖት ተከታዮች በጋራ ቢሰሩ ይሄ ከወሕደተል አድያን ጋር የሚገናኝ አይደለም። የማይገናኙ ነገሮችን ከወሕደተል አድያን ጋር እያገናኙ ሰዎችን በሌሉበት መክሰስ በጣም አደገኛ ጥፋት ነው። እንዲህ አይነት ውንጀላ ስለበዛ ሳያረጋግጡ ሰዎችን ከመክሰስ መጠንቀቅ ይገባል። ሌላው ቀርቶ ጤነኛ ያልሆነ ቅርርብ ቢኖር እንኳ በልኩ እርምት ከመስጠት ማለፍ አይገባም።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

22 Nov, 19:12


Sheyh Albani



















👇👇👇
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

22 Nov, 18:25


🔠🔠🔠🔠

  

    

      
   ረ 

ገባ ገባ በሉ


🖋ርዕስ    ኹሹዕ ፊ ሰላህ ⚫️

🎙አቅራቢ ፦ ከማል አህመድ

የሚተላለፍበት ሊንክ

⬇️
t.me/tdarna_islam?livestream
t.me/tdarna_islam?livestream

{أقوال أهل العلم}

22 Nov, 11:37


🛜ዛሬ እና ነገ የሚደረጉ የዳዕዋ ፕሮግራሞች

ዛሬ ምሽት በትዳር እና ኢስላም ቻናል

t.me/tdarna_islam/4730
t.me/tdarna_islam/4730

ዛሬ ምሽት በኢብኑ ተይሚያህ ቻናል
⚫️
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/13943
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/13943
⭐️
ነገ እለተ ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ
በደሴ ከተማ
🌟
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy/19805
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy/19805

🛜ከላይ ባለው ልንክ እየገባችሁ ሙሉ ተጋባዥ እንግዶች እና ርዕስ አንብቡ

{أقوال أهل العلم}

21 Nov, 19:25


እንደ በግ አትሁኑ
~
አንዳንዶች የሰለፊያን መንሀጅ እንደሚከተሉ ይሞግታሉ። ነጋ ጠባ የቢድ0 ሰዎችን የሸፍጥ ስራ ሲጋቱ ስለቆዩ ለሱና ዑለማኦች ጥልቅ የሆነ ጥላቻ አርግዘዋል። የቢድ0 ሰዎች ከነሱ ሰላም ናቸው። በሱና ዑለማኦች ላይ ግን ሰበብ እየጠበቁ መርዛቸውን ይለቃሉ። እነዚያ የጥላቻቸው ጥግ ፎቶሾፕ እስከሚያቀናብሩ እንዳደረሳቸው እያዩ እንኳን የማይነቁ የዝናብ ላይ በጎች ናቸው። የዝናብ ላይ በግ ብትቆጣውም፣ ብትመታውም፣ ብትገፋውም አይነቃነቅም። ከሚወርድበት ዶፍ ለመዳን ፈጥኖ መንቀሳቀስ ነበር የሚሻለው። እሱ ግን ጭንቅላቱን መቅበሩ የሚያተርፈው መስሎት ግግም ይላል። ጠባቂ እረኛው በዚህ መሀል ይፈተናል። ጥሎ አይሄድ የቀበሮ ሲሳይ ሊሆኑበት ነው። አይርረጋጋ አንዳንዱ ወጨፎ ከጥፊ የማይተናነስ ህመም አለው። በዝናብ ወቅት የበግ ነገር አይጣል ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

21 Nov, 07:47


~እንግዳ የሚበዛበት ቤት አላህ የሚወደው ቤት ነው ይላሉ።ለትንሽ ትልቁ ልድሃ ሀብታም ሚከፈትን ቤት የሰዉም ሆነ  የመላኢካ ዱዓ አይለየዉም። የአላህ ችሮታም አይጎድልበትም።እንግዳ እቤት ሲገባ በረከትና የአላህ እዝነት አብሮት ይገባል።እንግዳው ብዙ ችሮታዎችን ይዞ ይመጣል፣ ወንጀልም አጥቦ ይሄዳል።«በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ እንግዳዉን  ያክብር።» ብለዋል የአላህ መልዕክተኛ ﷺ―
=t.me/AbuSufiyan_Albenan

{أقوال أهل العلم}

20 Nov, 10:33


👆👆👆👆👆👆👆👆https://t.me/abesujamesjid



ጆይን እያላችሁ ተቀላቀሉ ባረከላሁ ፊኩም
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

{أقوال أهل العلم}

20 Nov, 09:15


የስራ ማስታወቂያ የምንለቅበት
አዲሱ  ⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️ ነው 
በሀገር ውስጥም ይሁን ካሀገር ውጪ ያላችሁ
የሱና ወንድም እና እህቶቻችን 
ይህ ቻናል ይጠቅማችኋል ተቀላቀሉ
👇
join request የሚለውን በመጫን✅️
t.me/+SYGKSEYXv-kyNTQ0
t.me/+SYGKSEYXv-kyNTQ0

{أقوال أهل العلم}

20 Nov, 07:32


የሪያዱ ፀያፍ ድግስ እና የቢድዐ ኃይሎች ጥምር ዘመቻ
~
ሰሞኑን በሰፊው እየተራገቡ ካሉ ጉዳዮች ውስጥ ምናልባትም ቀዳሚው እጅግ ሰቅጣጭና አሳፋሪ የሆነው የሪያዱ የጭፈራ ድግስ ነው። ድግሱ ካልተሳሳትኩ በያመቱ እየተፈፀመ ያለ የሸር ድግስ ነው። ሃገሪቱ ቀድሞም ቢሆን ተጨባጭ የሆኑ ችግሮች እንዳሉባት ይታወቃል። እንደ አልባኒ፣ ኢብኑ ባዝ፣ ኢብኑ ዑሠይሚን ያሉ ሃገሪቱን የሚወዱም የሚያደንቁም ዑለማኦች ራሳቸው ችግሮች እንዳሉ በግልፅ ተናግረዋል። ከቅርብ ዓመታት በኋላ ደግሞ እነዚህ ክፍተቶች በአይነትም፣ በብዛትም እየጨመሩ መጥተዋል። "ሀይአቱ ተርፊህ" የተሰኘው መስሪያ ቤት ትውልድ እያወደመ፣ ሃገር እየጎተተ፣ ወዳጅ እያሳፈረ፣ ጠላት እያስቦረቀ ያለ መስሪያ ቤት ነው።

በቅድሚያ ክስተቱን በተመለከተ መጥራት ያለባቸው ነገሮች አሉ።

1- የከዕባን ምስል የሚያራክስ ክስተት ተፈፅሟል? መደምደም አይቻልም። ይሁን እንጂ ከአራት ስክሪኖች በህብር የተላለፈው የብርሃን ቅንብር በቪዲዮው መሀል ላይ ከዕባን የሚመስል ነገር ያሳያል። ከዕባ ታስቦበት ከሆነ በዲን ሸዒራ ላይ መሳለቅ ነው። በርግጥ ክስተቱ የዘንድሮ አይደለም። ባለፈው አመት በተካሄደ የቦክስ ውድድር ላይ የተፈፀመ ነው። ለምን አመት ቆይቶ የአሁን አስመስሎ ማሰራጨት እንደተፈለገ አላውቅም።
2- በከዕባ ቅርፅ በተሰራው ምስል ላይ ዘፋኝ ወጥታ ስትጨፍር ብለው ያሰራጩም አሉ። ይሄ ውሸት ነው። በ2023 አርጀንቲና ላይ የተከሰተን ክስተት ነው አቀናብረው ያመጡት።
3- የከዕባን ምስል ዙሪያውን ጣዖቶች አድርጎ የተሰራጨውስ? ይሄ የተቀናበረ ሃሰተኛ ምስል ነው። ለምን አስፈለገ? ሳያጣራ የሚያራግበውን መንጋ ለመጋለብ።
4- በሪያዱ ድግስ ላይ የዐሊይን ዙልፊቃር ሰይፍ ታጥቃ የወጣች ዘፋኝ መታየቷስ? ይህም ሃሰት ነው። አንደኛ ዘፋኟ ፍልስጤማዊት ናት። ሁለተኛ ሪያድ ሳይሆን አሜሪካ ኒዮርክ ውስጥ የተከሰተ ነው። ሶስተኛ ዙልፊቃር በሌለበት የዙልፊቃር ምስል ነው ማለትም አይቻልም።

ከዚህ ውጭ ፀያፍነቱ የማያከራክር እርቃን ቀረሽ ጭፈራ ነበር የተካሄደው። ይሄ ግልፅና ሰቅጣጭ ጥፋት ነው። ይሄ አልበቃ ብሎ:-

1ኛ፦ ምስል ማቀናበር፣ የሌላን ሃገር ክስተት አጭበርብሮ ማቅረብ ራሱን የቻለ ወንጀል ነው። ከኢስላም ለመከላከል ወይም ጥፋትን ለማውገዝ መዋሸት አያስፈልግም። ለሳዑዲ ያለህ ጥላቻ በከዕባ ዙሪያ ጣኦት እስከ መስራት ካደረሰህ ራስህ በከዕባ ላይ እየተሳለቅክ ነው። ኢስላም በግልፅ ከሃ .ዲዎች ላይ እንኳ በደል እንዳይፈፀም ይከለክላል። አላህ እንዲህ ይላል:-
{ یَـٰۤأَیُّهَا ٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ كُونُوا۟ قَوَّ ٰ⁠مِینَ لِلَّهِ شُهَدَاۤءَ بِٱلۡقِسۡطِۖ وَلَا یَجۡرِمَنَّكُمۡ شَنَـَٔانُ قَوۡمٍ عَلَىٰۤ أَلَّا تَعۡدِلُوا۟ۚ ٱعۡدِلُوا۟ هُوَ أَقۡرَبُ لِلتَّقۡوَىٰۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَۚ إِنَّ ٱللَّهَ خَبِیرُۢ بِمَا تَعۡمَلُونَ }
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ሁኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ። አስተካክሉ። እርሱ (ማስተካከል) ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው። አላህንም ፍሩ። አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው።" [አልማኢዳህ፡ 8]

2ኛ፦ የተከሰተውን እርቃን ቀረሽ ምስል ማሰራጨቱም ራሱን የቻለ ጥፋት ነው። ብልግናን ለማውገዝ ብልግናውን ማሰራጨት ተቀባይነት የሌለው ምክንያት ነው።

ይህንን ጥፋት ተከትሎ እንደተለመደው በሱና ዑለማኦች እና በሰለፊያ ደዕዋ ላይ ከፍተኛ የሆነ የማጠልሸት ዘመቻ ተከፍቷል። በሳዑዲ ሙንከራት በተከሰተ ቁጥር ሁሌ ጥፍራቸውን ስለው፣ ጥርሳቸውን አግጥጠው በሱና ዑለማኦች ላይ የሚዘምቱ አሉ። እነማን ናቸው? ሺርክን 0ቂዳው ያደረገው አሕባሽ፣ የዲሞክራሲን የኩ. ፍር ስርአት ቅዱስ የኢስላም አካል ያደረገው ኢኽዋን፣ እጁ በሙስሊሞች ደም፣ ልቡ በሶሐቦችና ጥላቻና በሺርኪያት የጨቀየው ሺ0 እና አድናቂዎቻቸው፣ በሱና ዑለማኦች ቂም ያረገዙ ኸዋ -ሪጆች ናቸው። ሌላው በቀደዱለት የሚፈስ የነፈሰው ሁሉ የሚወዘውዘው መንጋ ነው። እንዲህ አይነቱን ክፍል ሸይኽ ሙሐመድ ወሌ "ሰፊው ህዝብ ማለት አንዳንዴ ሰፊሁ ህዝብ ማለት ነው" ይላሉ። በፎቶሾፕ እያቀናበሩ የሚያቀርቡለትን ሳይቀር ሳያላምጥ እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ በዑለማእ ላይ ፈራጅ ቀዳጅ ይሆናል።

አሁን የሱና ዑለማኦችን ለማብጠልጠል ሰበብ ከሆናቸው የከፋ፣ የባሰ እና የበዛ ጥፋት ሺ0 ላይ፣ ሱፊያ ላይ፣ ኢኽዋን ላይ አለ። እንደ ሃገርም እነዚህ ዘማቾች የሚያወድሷቸው ኢራን እና ቱርክ ውስጥ ከዚህ የከፋ ብዙ ጥፋት አለ። እንደ ታዋቂ ሰዎች እነ ቀርዷዊ፣ ሰይድ ቁጥብ፣ በሃገር ውስጥም እነ "ሙፍቲ" ዑመር ላይ አለ። ከመሆኑም ጋር እንዲህ አይነት የተቀናጀ ዘመቻ አድርገውባቸው አያውቁም። የኢኽዋን ቡድን እንዲያውም ከሺ0 ጋር ያለው ልዩነት እንደ አራቱ መዝሀቦች የፊቅህ ልዩነት ነው የሚልበት አለው። ከኢስላም የሚያስወጡ ግን ደግሞ በኢስላም ስም የሚፈፀሙ ጥፋቶች ላይ አይናቸውን ጨፍነው እያለፉ የሱና ዑለማኦችን ፈፅሞ በማይደግፉትና እጃቸው በሌለበት ነገር ተጠያቂ ያደርጓቸዋል። ለምን? የመንሀጅ ልዩነት ስላለ ለማጠልሸት እስከ ጠቀመ ድረስ በሌሉበትም ከመክሰስ አይመለሱም። የተከሰተ ብቻ ሳይሆን የሌለውን አቀናብሮ ከማቅረብም አይታጠፉም፡፡

ዑለማኦቹ ላይ ለሚያነሱት ክስ ሁለት ማመሀኛዎችን ሲያነሱ ማየት የተለመደ ነው። አንዱ ዑለማኦቹ የሳዑዲን መንግስት ያደንቃሉ የሚል ሲሆን ሌላኛው እነዚህን ጥፋቶች ለምን አልተቹም የሚል ነው። ሁለቱም ምክንያቶች የቀደመ ጥላቻን ለማራገፍ የሚነሱ ሰበቦች እንጂ ዑለማኦቹ ላይ ለመዝመት የሚያበቁ አይደሉም። በየተራ እንመልከት፦

ምክንያት አንድ፦ "ዑለማኦቹ የሳዑዲን መንግስት ያደንቃሉ"

ሀ- ዑለማኦቹ ያደነቁት በሚያዩዋቸው መልካም ስራዎች እንጂ በጥፋቶቹ አይደለም። ነው ጥፋት ያለበት አካል መልካም ቢሰራም አይደነቅም፣ እንዲያውም ይወገዛል ነው መርሃችሁ?
ለ- እንደዚያ ከሆነ ለምንድነው ኢራንን የምታደንቁት? ኢራን በሺርክ የተወረረች፣ ዑለማኦቿ ሶሐባ የሚሳደቡ፣ ብልግና የተንሰራፋባት፣ ሱኒዮችን የምትጨፈጭፍ ሃገር ናት።
ለምንድነው ኤርዶጋንን የምታወድሱት? ኤርዶጋን ከማል አታቱርክን የሚያወድስ፣ ቀብሩ ላይ የአበባ ጉንጉን የሚያስቀምጥ፣ የአታቱርክ ልጆች ነን ብሎ የሚኮራ፣ የኢስላምን ህግጋት ማደስ ይገባል የሚል፣ የአንግሎ ሳክሰን ሴኩላሪዝም ነው የምንከተለው የሚል፣ የሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ዐብዲልወሃብን ደዕዋ እንደሚጠላ በግልፅ የሚናገር፣ "አላሁ መውጁዱን ቢላ መካን" የሚል፣ የራሱ ባለ ስልጣን በነብያችን ክብር ላይ የተሳለቀ፣ ዝሙት በመንግስት ደረጃ ተፈቅዶ ግብር የሚሰበሰብበት፣ የእርቃንኖች ሆቴል ፈቃድ ያገኘበት፣ ይህ ሁሉ ከመሆኑ ጋር ኢኽዋን ሰፈር ኤርዶጋን በተለየ ይወደሳል። ቀርዷዊ "አላህና መላእክቱ ከኤርዶጋን ጋር ናቸው" ይላል። እስኪ ከናንተ ውስጥ በሱና ዑለማእ ላይ እንደምታደርጉት ቀርዷዊንና መሰሎቹን አጥፊዎችን አወደሱ ብሎ የሚተች አለ? የለም። ለምን? አስቡት የሐሰን ነስረላህ፣ የዐብዱልመሊክ አልሑሢ፣ የቀርዷዊ፣ የዑመር ገነቴ አድናቂ በፈውዛን ላይ አፉን ሲከፍት። አስቡት እሱ ከነዚህ አፈንጋጮች እየተከላከለ እኛ ከነፈውዛን ለመከላከል ስንሸማቀቅ።

ምክንያት ሁለት፦ "ዑለማኦቹ እነዚህን ጥፋቶች እያዩ ለምን ዝም አሉ" የሚል ነው።

{أقوال أهل العلم}

20 Nov, 07:32


1ኛ፦ ዑለማኦቹ ዝም እንዳሉ ምን አሳወቃችሁ? እናንተ ካላወቃችሁ ደጋፊ ናቸው ነው የሚባለው? ዘመኑ የኢንተርኔት ነው ቢቃወሙ እናገኘው ነበር የሚል አይቻለሁ። በዚህ መልኩ ከደነ -ቆረ አካል ጋር መግባቢያው ሩቅ ነው። ለማንኛውም ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦
مَنْ أَرَادَ أَنْ يَنْصَحَ لِذِي سُلْطَانٍ فَلَا يُبْدِهِ عَلَانِيَةً، وَلَكِنْ يَأْخُذُ بِيَدِهِ فَيَخْلُو بِهِ، فَإِنْ قَبِلَ مِنْهُ فَذَاكَ وَإِلَّا كَانَ قَدْ أَدَّى الَّذِي عَلَيْهِ
"ለባለስልጣን መምከር የፈለገ ሰው ባደባባይ አያውጣው። ነገር ግን እጁን ይዞ ገለል አድርጎ ይምከረው። ከተቀበለ እሰየው። ካልሆነ ግን ያለበትን አደራ ተወጥቷል።" ሸይኹል አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። (አንዱ ሐይሠሚ ዶዒፍ ብለውታል እያለ ገፅ ጠቅሶ ሲዋሽ አይቻለሁ። ቦታው ላይ የሌለ ቅጥፈት።)

እናንተ ስላላያችሁ ብቻ ዑለማኦች ዝም እንዳሉ ነው የምታስቡት? እንዲህ አይነቱ ጥያቄ ሶሐቢዩ ኡሳመቱ ብኑ ዘይድ ላይ ተነስቶ ነበር። "ለምን ዑሥማንን ገብተህ አታናግርም?" ሲሏቸው እንዲህ ነበር ያሉት፦
إِنَّكُمْ لَتُرَوْنَ أَنِّي لاَ أُكَلِّمُهُ إِلَّا أُسْمِعُكُمْ، إِنِّي أُكَلِّمُهُ فِي السِّرِّ دُونَ أَنْ أَفْتَحَ بَابًا لاَ أَكُونُ أَوَّلَ مَنْ فَتَحَهُ
"እናንተ ካላሰማኋችሁ በስተቀር እንደማላናግረው ነው የምታስቡት። እኔ የሸር በር ከፋች ሳልሆን በሚስጥር አናግረዋለሁ፤ የመጀመሪያው ከፋች አልሆንም።" [አልቡኻሪይ፡ 3267] [ሙስሊም፡ 2989]

ኢብኑ ዐባስም የሃገር መሪን በመልካም ስለ ማዘዝና ከመጥፎ ስለ መከልከል ሲጠየቁ "የግድ የምታደርገው ከሆነ ባንተና በሱ መሀል ይሁን።" [ሙሶነፍ ኢብኒ አቢ ሸይበህ፡ 7/470] [ሹዐቡል ኢማን፣ በይሀቂይ]

ይሄ ነብያዊ መንገድ፣ ይሄ የሶሐቦች አካሄድ የኢኽዋንና የኸዋ - ሪጅ በቀቀኖች ዘንድ የመድኸሊያ እምነት ነው። ሐዲሦቹንና ኣሣሮቹን አትፍቋቸው እንግዲህ። ዑለማኦቹ የናንተን ክስ ፈርተው ነብያዊውን አስተምህሮት ጥለው የሰካ.ራም ህግ ይከተሉ ወይ? እነዚህ የኢኽዋን መንጋዎች ድንቁ -ርናቸውን ንቃት ያደረጉ የመሀይማን መንጋ ናቸው። ፕሮፌሰሩ ከተራው ሰው አይለይም። ጭንቅላት ከሆድ የከበረ አካል ነው። ይሁን እንጂ ጭንቅላት አንድ ከሆድ የሚያንስበት ነገር አለው። ባዶ ሲሆን አይናገርም። ሳይነቃ እንደነቃ ያስባል። በዚህ ጉዳይ ላይ ንቃት ያለው በነሱ ጩኸት ውስጥ ይመስላቸዋል። ግና ንቃት ያለው በዑለማእ አካሄድ ውስጥ ነው። ኢብኑል ቀዪም እንዲህ ይላሉ፦
"ረቂቅ ከሆኑ ማስተዋሎች ውስጥ የሆነው የአዛዥን ስህተት ባደባባይ አለመመለስህ ነው። ስልጣኑ ስህተቱን ለመርዳት እንዲያነሳሳው ያደርገዋልና። ይሄ ሁለተኛ ስህተት ነው። ነገር ግን ሌሎች በማያስተውሉበት ሁኔታ ተለሳልሰህ አሳውቀው።" [አጡሩቁል ሑክሚያህ፡ 1/103]
"መድኸሊይ" በሏቸው እሳቸውንም።

2ኛ፦ "የሳዑዲ መንግስት ሐቅ የሚናገሩ ዓሊሞችን ይገድላል፣ ያስራል" ትላላችሁ አይደል? ያ ከሆነ ዓሊሞቹ ዝም ለማለት በቂ ምክንያት አላቸው ማለት ነው። ሸሪዐው የሚለው "መናገር ያልቻለ ሰው በልቡ ይጥላ" ነው።
3ኛ፦ በቱርክ፣ በኢራን፣ በሙርሲ አስተዳደር ወቅት ስለተከሰቱ ጥፋቶች ዝም ያሉ አልፎም አድናቂ የሆኑ ምሁራኖች ላይ ለምን ተመሳሳይ ክስ አላነሳችሁም? ጩኸታችሁ በተለየ የሱና ዑለማኦችና ሰለፊያ ላይ የሚሆነው ለምንድነው?
4ኛ፦ ቡድናዊ ጥላቻ አስክሯችሁ እንጂ እውነት እናንተ ኢስላምን የሚያጠለሹ ጥፋቶች ላይ በመናገር ምን የረባ ታሪክ አላችሁ? "የበደዊ ቀብር ላይ በያመቱ በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ ሺርክ ሲፈፅም አልአዝሀር ዩኒቨርሲቲ የታለ? የኢኽዋን መሪዎች ለምን ዝም ይላሉ? ነው ወይስ የቀብር አምልኮ ሺርክ ከጭፈራ ያነሰ ጥፋት ነው? በነ ገኑሺ የኢኽዋን አስተዳደር ላይ የቀይረዋን ዩኒቨርሲቲ፣ የቱኒዚያ ምሁራን፣ እናንተን ጨምሮ ምን አደረጋችሁ?ሱኒዮችን በመጨፍጨፍ፣ በኣሉል በይት ላይ ድንበር በማለፍ ሺርኪያት ከሚፈፅሙ፣ ሶሐቦችን ከሚያወግዙ ሺዐዎች ጋር ህብረት የመሰረተው የነ ቀርዷዊ ማህበር ተመሳሳይ ዘመቻ ተከፍቶበታል ወይ? ዐሊይን ጨምሮ ብዙ ታላላቆችን የሚያከ - ፍሩት ኢባዲያ ኸዋ -ሪጆች ከነ ቀርዷዊ ማህበር ውስጥ የታቀፉ ናቸው። የኢባ .ዲያው ሙፍቲ አሕመድ አልኸሊሊ የማህበሩ ምክትል ነው። በሱና ዑለማእ ላይ እየጮኸ ያለው የሺ0፣ የሱፊያ፣ የኢኽዋን፣ የኸዋ .ሪጅ ጭፍራ እዚህ ሰፈር ድምፁን አያሰማም። "ሙፍቲ" ዑመር ጠቅላዩን "መለይካ ይመስላል" ሲል ይሄ አሁን የሚጮኸው መንጋ ትንፍሽ አላለም። አደም ካሚል ጠቅላዩን ከታላላቅ ነቢያት በላይ አድርጎ ሲያወድስ የኢኽዋን መንጋ ያሰማው ተቃውሞ የለም። የት ነበራችሁ? ከዑለማኦቻችን ላይ እጃችሁን አንሱ። ምላሳችሁን ሰብስቡ። ኢንሻአላህ እናንተን እርቃናችሁን ለማስቀረት የሚሆን አቅም አናጣም።
5ኛ፦ ደግሞስ ሃሜት ተፈቀደ እንዴ? የተረጋገጡ ጥፋቶችን ስናስጠነቅቅ የዑለማእ ነውር እየተከታተሉ የምትሉ አይደላችሁምን? ታዲያ ምነው መርሃችሁን ለቃችሁ ያውም በሌሉበት ዑለማኦችን ታጠለሻላችሁ? ቀርዷዊ ዘፈን ሲፈቅድ፣ አጅነቢያ ሴት ሲጨብጥና መጨበጥን ሲፈቅድ፣ ዲሞክራሲ ከኢስላም ነው ሲል፣ ሰይድ ቁጥብ የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን ሲያስተባብል፣ ሶሐባ ሲሳደብ፣ ህዝብ ሲያከ - ፍር፣ "ሙፍቲ" ዑመር በሙስሊሞች ላይ ጠላት ሲቀሰቅስ፣ ... እስኪ የተቃወማችሁበትን አሳዩን? ጭራሽ ለምን ተነኩ ብላችሁ አይደለም ወይ የምትጮሁት? የቢድዐ ቁንጮዎች ላይ ስንናገር ሃሜተኛ፣ ዑለማእ ተሳዳቢ ስትሉ አልነበረም ወይ?

ፅሁፌን ሳጠቃልል ሰዑዲያ ውስጥ በሚፈፀም ጥፋት ሁሉ ሰለፊያን ተጠያቂ የሚያደርጉ ደናቁ - ራን ናቸው። ቱርክ ከሰዑዲያ የበለጠ ከኢስላም የራቀች ናት። ነገር ግን ቱርክ ውስጥ የሚፈፀሙ ጥፋቶችን ወደ ሱፊያም፣ ወደ ኢኽዋንም አያስጠጉም። የሰለፊያ መንገድ ዘፈንና ጭፈራ አይደለም ከዚህ ያነሱ ነገሮችን ያወግዛል። የሱና ዑለማኦች አቋም ለወዳጅ ቀርቶ ለጠላት የሚታወቅ ነው። ዘፈን የሚፈቅዱት እነ ቀርዷዊ ናቸው። ሲኒማ ለማየት ሶላት ጀምዕ ያደረጉት፣ የፈረንጅ ዳንስ እየከፈሉ የተማሩት እነ ዑመር ቲልሚሳኒ ናቸው፣ የኢኽዋን ሶስተኛ ሙርሺድ። ሺርክን ዲን አድርገው የሚዋጉለት ኢኽዋንና ሱፊያ ናቸው።
ለማንኛውም ኢብኑ ሰልማን ወይም ቱርኪ አሉሸይኽ የሰለፊያ ዓሊሞች አይደሉም። የተከሰተውን ጥፋትም የሰለፊያ አቋም ነው ብለው አላቀረቡም። እነሱ ላይ የሚታይን ሁሉ ወደ ሰለፊያ የሚያስጠጋ አካል በነ ኤርዶጋን፣ በነ ዑመር አልበሺር፣ በነ ቱራቢ፣ በነ ገኑሺ፣ በነ መሃቲር ፖለቲካ ሁሉ ኢኽዋንና ሱፊያ ሲከሰስ ሊቀበል ይገባል። እንዲያውም ከፖለቲከኞቹ አልፎ የነ ሐላጅ፣ ቢስጧሚ፣ ኢብኑ ዐረቢ፣ ኢብኑል ፋሪድ፣ ኢብኑ ሰብዒን፣ ቲልሚሳኒ፣ የነ ቀርዷዊ፣ ኩፍ - ሪያት ሲነገሩ የምትጮሁ እንደሆናችሁ እናውቃለን። ገዛሊና የምታስተዋውቁት ኪታቡ ኢሕያእ ዑሉሙዲን ብዙ ሙንከራት የያዘ እንደሆነ የራሱ ተማሪዎች ጭምር የተናገሩት ነው። የሱና ዑለማእ ላይ የምትሰነዝሩትን ሩብ ያህል እንኳ እዚህ ላይ አትናገሩም። ይልቁንም እንዲህ አይነቱ እውነት መነገሩ ነው የሚያበሳጫችሁ። ስለዚህ የፖለቲከኛን ጥፋት ሰለፊያ ላይ ሊደፈድፍ የሚነሳን አካል የራሱ ቡድን ቁንጮዎችን ጠማማ አካሄድ ምን እንደሚመስል አፍንጫውን ይዘን ልንግተው እንገደዳዋለን።

{أقوال أهل العلم}

18 Nov, 13:05


السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ዛሬ የሠላሠቱል ኡሱል ኪታብ ደርስ እንጀምራለን፣ ኢንሻአላህ።
ቦታ :- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን
ጊዜ :- ከመግሪብ እስከ ዒሻ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

18 Nov, 09:06


ٰ            🌹🌹🌹
         🌹🌹🌹🌹        👈አበባውን
      🌹🌹🌹🌹🌹            በመንካት
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹           ጠቃሚ
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹       ነገር ያግኙ
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹        
      🌹🌹🌹🌹🌹            
         🌿🌹🌹🌿      
              🌿🌿            👈
                 🌿                     🌿
                  🌿               🌿🌿
                 🌿           🌿🌿🌿
                🌿      🌿🌿🌿🌿
               🌿    🌿🌿🌿🌿
              🌿 🌿🌿🌿🌿
               🌿 🌿🌿🌿
                 🌿              .
                  🌿               .
                   🌿                  .
                    🌿                    .
                    🌿
                  🌿       በቀላሉ ይቀላቀላሉ ።
🔤🔤🔤🔤🔤🎁

{أقوال أهل العلم}

18 Nov, 05:31


☪️አዲስ የሙሀደራ ፕሮግራም 🕌

💡በትዳር እና ኢስላም ቻናል 🌙

1️⃣ኡስታዝ አብዱረዛቅ አልባጂ
ርዕስ🔴
🟡أنواع العلوم
🔢የእወቀት አይነቶች


2️⃣🔴ኑረዲን አል አረቢ 
ርዕስ 
🟤ሰላት

ቀን ዛሬ ሰኞ 🔈

ሰአት ከምሽቱ3⃣:30 ጀምሮ

💬የፕሮግራም መሪ አቡ ሱፊያን⤴️

✈️✍️
የሚተላለፍበት ቻናል🔂

t.me/tdarna_islam
t.me/tdarna_islam

{أقوال أهل العلم}

17 Nov, 17:58


ቀላል ጥያቄ እውነት ወይም ሀሰት 

1/ ሸሪአዊ እውቀት መፈለግ መማር ግዲታ ነው ??

ጥያቄ ትክክለኛው መልስ ሰታገኙ የሚያመጣላችሁን add አድርጉለት 👇

{أقوال أهل العلم}

17 Nov, 14:33


✔️ ቤሻ ኤባር ንበሮት ሙጥጡ ።
✔️ ተሙጥጥ ቤሻ ግን እማት ህሮት ጌጡ



T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

17 Nov, 10:22


መርካቶ ዛሬም ቃጠሎ ደረሰ እየተባለ ነው። ግራ የገባ ነገር። ለማንኛውም ነጋዴዎች ማድረግ የምትችሉት ጥንቃቄ ካለ አስቡበት። እቃ መቀናነስ፣ በተለየ ትኩረት የሚፈልጉ በጣም ውድ እቃዎችን ወይም ዶክመንቶችን ማራቅ ሊሆን ይችላል። ብቻ የሚቻላችሁ ካለ አስቡበት። መርካቶ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አካባቢዎች ያላችሁ ትኩረት አድርጉ።
የተጎዳችሁን አላህ ይተካችሁ። ሌሎቻችሁን አላህ ይጠብቅላችሁ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

15 Nov, 06:04


📣የትኛውም የስራ ማስታወቂያ ሲኖር
በእነዚህ username ሹክ በሉን
👇
1️⃣ @twhidfirst1
🐽@Tolehaaaaaa
ማሳሰቢያ🔻 ምንም አይነት ክፍያ አንጠይቅም።
- ስለ ስራው ግን እናጣራለን አጣርተን ቀጥታ በቻናሉ እንለቃለን

🔗ሼር በማድረግ አሰራጩት
የስራ ማስታወቂያ የሚለቀቅበት ቻናል
👇👇👇👇👇👇👇👇
t.me/+xN5NLvItoepjYjc0
t.me/+xN5NLvItoepjYjc0

{أقوال أهل العلم}

14 Nov, 14:51


https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

14 Nov, 06:35


https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

13 Nov, 04:25


ይህ ቻናል በሀገር ውስጥ ያሉ ስራ አጥ
            ወንድም እህቶች
በአላህ ፍቃድ  የስራ ማግኛ ሰበብይሆን ዘንድ
ታስቦ የተከፈተና የስራ ማስታወቂያ የምንለቅበት
አዲስ ⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️ ነው 

🔗ተቀላቀሉ
t.me/+xN5NLvItoepjYjc0
t.me/+xN5NLvItoepjYjc0

{أقوال أهل العلم}

13 Nov, 04:03


📖{ …تَوَفَّنِي مُسْلِمًا وَأَلْحِقْنِي بِالصَّالِحِينَ}
{…ሙስሊም ሆኜ ግደለኝ: በደጋጎችም አስጠጋኝ።}
  [ዩሱፍ]


T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

12 Nov, 19:32


~በጊዜ ለመነሳት ደግሞ በጊዜ ተኙ። ዕድሜያችሁን ለዉድ ነገር አታዉሉ። ቲክቶክ ይቅርባችሁ ። ቻትም እንደው ዝምብሎ መድከም እኮ ነው። እኔ ትናንሽ ንግድ አልሠራም እንደሚለው ኩሩ ነጋዴ ከፍ ከፍ ያሉ በጎ ሥራዎችን መርጣችሁ ሥሩ።

ዉዱእ አድርጉና፣ ሱናችሁን ስገዱና፣ ዚክራችሁን አድርጉና ነፍሳችሁን ለፈጠራችሁ ጌታ አስረክቡና፣ የአላህን ጥበቃ እመኑና ጥቅልል ብላችሁ ተኙ። ያኔ ሌሊታችሁ ያምራል ፤ ህልማችሁም ጥሩ ይሆናል። ኢንሻአላህ።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan

{أقوال أهل العلم}

12 Nov, 13:52


ለየትኛውም ዓሊም ጭፍን ተከታይ አትሁን። ይሄ ጉዳይ አልባኒ ወይም ፈውዛን ወይም ረቢዕ ወይም ሐጁሪ ጋር ሲደርስ የሚቀየር አይደለም። ዓሊምን ማክበርና በስሙ ርካሽ ቡድናዊ ንግድ ማራመድ የተለያዩ ናቸው።
ከሌሎች ዓሊሞች በተለየ አንድን ዓሊም ማስፈራሪያ ወይም የወላእና በራእ ማጠንጠኛ ከሚያደርግ ስብስብ ራስህን አርቅ። በሱና ስም ስለተጮኸ እንዳትሸወድ። እራሱን በመጥፎ ስም የሚጠራ አንጃ የለም።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

12 Nov, 05:48


ሶላት የረሳ ሰው ሲያስታውስ ይሰግዳል። የመጀመሪያውን በማስቀደም ቅደም ተከተሉን ይጠብቃል። ለምሳሌ ዙህርን ረስቶ የዐስር ወቅት ከገባ በኋላ ቢያስታውስ መጀመሪያ ዙህርን ይሰግዳል። ከዚያ ዐስርን ያስከትላል።
ዐስርን መስገድ ከጀመረ በኋላ ካስታወሰ ግን የጀመረውን ያጠናቅና ከዚያ ዙህርን ይሰግዳል።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

11 Nov, 13:46


ሸይኽ ኢብራሂም አልሙሐይሚድ እና ሰሞንኛው ግርግር
~
ሸይኽ ኢብራሂም አልሙሐይሚድ ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ሃገራት በመዘዋወር በየገጠሩ በመግባት ደዕዋ በማድረግ፣ አቅመ ደካማ ሙስሊሞችን በመርዳት፣ መስጂዶችን በመገንባት የሚታወቁ ሸይኽ ናቸው። ሸይኽ ኢብራሂም ሰሞኑን ቂም ባረገዙ አካላት እየተብጠለጠሉ ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ በኢኽዋንና በኸ -ዋሪጅ ቡድን ቀድሞ የተያዘው ቂም በመኖሩ ነው። ያሁኑ መነሻ ሰበብ ብቻ ነው። ሸይኹ በሁለቱ አንጃዎች ላይ በጣም ከባድ ናቸው። በዚህ ዘመን በጂሃድ ስም የሚፈፀመውን የኸዋ -ሪጅ እንቅስቃሴ እርቃን ያስቀሩበት ኪታቦቻቸው ለዚህ ምስክር ናቸው።

ሰሞኑን ከሸይኽ ሳሊም አጦዊል ተገናኝተው ባስተማሩበት መድረክ ላይ ለቀረበላቸው አንድ ጥያቄ ምላሽ የሰጡበትን ቆርጠር በማቅረብ እያብጠለጠሏቸው ነው። በዚህ ውንጀላ ላይ ከታዋቂ ሰዎች እስከ ተራ ሰዎች ተካፍለውበታል። "የውመል ቂያማህ ስለሽንት ትጠየቃለህ። ሽንት ነጃሳ ስለመሆኑ፣ ነጃሳው ቢነካህ ስለማጽዳትህ ትጠየቃለህ። ስለፈለስጢን ግን አላህ በፍጹም አይጠይቅህም እያሉ ደዕዋ ያደርጋሉ" እያሉ በቡድንተኝነት ፈርጀዋቸዋል።

እነዚህ አካላት ራሳቸው በቡድንተኝነት የተለከፉ ናቸው። ለውንጀላ ያላቸው ጥማትም ነው ንግግር እየቆረጡ ያለ አውዱ እስከመተርጎም ያደረሳቸው። የሆነ ዓሊም "የጦሀራ ርዕስ በፊቅህ ኪታቦች መጀመሪያ ላይ እየተደረገ፣ የጂሃድ ርእስ መጨረሻ ላይ የሚደረገው ለምንድነው?" ተብሎ ሲጠየቅ ጦሀራ አስተካክሎ የማያደርገው ሁሉ እየተነሳ ስለ ጂሃድ እንዳይናገር ነው አለ። ዛሬም እያየን ያለነው ተጨባጭ ይሄ ነው። ይሄ ነው የሚባል ግንዛቤ የሌለው ጥራዝ ነጠቅ ሁሉ እየተነሳ ከሚዲያ በለቃቀመው እንቶ ፈንቶ ላይ ተመርኩዞ የሱና ዑለማኦችን ይዘረጥጣል። መሰረታዊ የዐቂዳ ጉዳይ ላይ የረባ ግንዛቤም ጥረትም የለውም። እንደ አሕ.ባሽ፣ ኢኽዋን፣ ተብሊግ፣ ተክ.ፊር፣ ሺ0 ያሉ አጥማሚ አንጃዎችን ጥሎ ሁሌ በሱና እንቅስቃሴ ላይ በተለየ አቃቂር በማውጣት ላይ የተጠመደበት ምክንያት ቢያንስ ከከፊሎቹ ጋር የሚጋራው በሽታ ስላለው ነው።

ሸይኽ ኢብራሂም "የጦሀራ እና ከሽንት የመጥራራትን ህግጋትን ካልተማርክ ቀብርህ ውስጥ ትቀጣለህ። ፈለስጢን ውስጥ የተከሰተውን ባታውቅ ግን አትቀጣም" ብለዋል። ጥያቄው ምን ነበር? በፍልስጤም ጉዳይ ቀድሞ በተከሰቱ ነገሮች ሳይማር አሁንም መስመር ስለለቀቀ ሰው ምን ትላላችሁ የሚል ነው። ንግግራቸው ዘለግ ያለ ነው። የጠላትን ዝርዝር ሴራ ማወቅ በጦለበተል ዒልም ግዴታ እንዳልሆነ ነው የጠቀሱት።

በዚህ ንግግር ውስጥ ምንድነው ስህተቱ? በስርአት ከሽንት የማይጥራራ ሰው በቀብር እንደሚቀጣ ግልፅ ሐዲሥ የመጣበት ጉዳይ ነው። ይሄ እያንዳንዱን ሙስሊም የሚመለከት ግዴታ ነው። የጠላትን ሴራ ማወቅስ በሁሉም ሙስሊም ላይ የነፍስ ወከፍ ግዴታ ነው ወይ? በስሜት ከመጮህ ውጭ ማንም በዚህ ላይ መረጃ ማምጣት አይችልም። በፍልስጤምም ይሁን በሌሎች ሙስሊሞች ላይ ስለሚደርሰውና ስለ ጠላት ዝርዝር ሴራ በነፍስ ወከፍ ደረጃ ሳይሆን ከሙስሊሞች ውስጥ ጉዳዩ በሚመለከታቸው ላይ ብቻ ነው ግዴታ የሚሆነው። ስለ መሰረታዊ የተክሊፍ ህግጋት የሚያውቅ ሰው ይሄ አይሰወረውም። የፖለቲካ ጉዳይ የሁሉም ሙስሊም ግዴታ እንዳልሆነ ሲበዛ ግልፅ ነው። "አይ በሁሉም ላይ ግዴታ ነው" የሚል ካለ የድፍን ዓለም ሙስሊሞችን ወንጀለኛ እያደረገ ነው።

አንድ ሰው በሆነ የዓለም ክፍል ሙስሊሞች ላይ የሚደርሰውን ባለማወቁ ይቀጣል የሚል ካለ በድፍን ዓለም ሙስሊሞች ላይ እየደረሱ ያሉ በደሎችን ሁሉ ማወቅ ዋጂብ ነው እያለ ነው። ይሄ ከየት የመጣ ሙግት ነው? በቻይና የኢጉር ሙስሊሞች ላይ፣ በኢራን ሱኒዮች ላይ፣ ጋዛ ውስጥ በሐማስ ስለተጨፈጨፉ ሙስሊሞች፣ ወዘተ ምን ያህል ሰው ያውቃል? ይህንን ያላወቀ ሁሉ በቀብር ውስጥ ይቀጣል ልትሉ ነው? በኛ ሃገር ሙስሊሞች ላይ ስለሚደርሱ በደሎች የሌሎች ሃገራት ሙስሊሞች፣ ዑለማኦች ጭምር የሚያውቁ ቢኖሩ ከጥቂትም ያነሱ ናቸው። ይህንን ስላላወቁ ወንጀለኞች ናቸው ልትሉ ነው?

የነዚህ አካላት ተንኮል ግልፅ ነው። ፍላጎታቸው ሸይኽ ኢብራሂም የሙስሊሞችን ደም ጉዳይ ከጦሀራ ጉዳይ በታች አድርገው አራክሰዋል ለማለት ነው። ንግግራቸውን ቆርጠው ያቀረቡትም ሆነ ብለው እንዲህ አይነት ይዘት እንዲይዝ ነው። ሆነ ብለው ሙስሊሞችን ከመርዳት ግዴታ ጋር በማያያዝ ሸይኹ መርዳት አያስፈልግም እንዳሉ አድርገው እያቀረቡ ነው። ሙስሊሞችን መርዳት ዋጂብ ነው። ግን በማን ላይ? በሚችል ላይ እንጂ በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ አይደለም። እነዚህ ከሳሾች ራሳቸው ለፍልስጤም ሙስሊሞች ያደረጉት እርዳታ የለምኮ። ያደረጉት በደማቸው መቆመር ነው። እንጂ ሸይኽ ኢብራሂም ሙስሊሞችን መርዳት አያስፈልግም አላሉም። እንዲያውም እዚያው ቦታ ላይ ኢስላምን በንግግርም ቢሆን እርዳ ብለዋል። እንዲያውም እዚያው ቦታ ላይ በፍልስጤም ሙስሊሞች ላይ በሚደርሰው የሚደሰት ካለ ኢማኑን ይፈትሽ ብለዋል።

ምናልባት በሌላ ተያያዥ ነጥብ ልመለስ እችላለሁ፣ ኢንሻአላህ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

11 Nov, 05:48


ሰራተኛን በየትኛውም መልኩ አትበድሉ። በምግብ አትቅጡ። አትምቱ። ልጆቻችሁ ሰራተኛ ላይ አይቅበጡ። በነሱ ላይ ከአላህ ጋር የሚያጣላችሁን ክፉ ቃል አትናገሩ። ራሳችሁ ላይ ቢሆን በማትፈልጉት መልኩ እንቅልፍና ረፍት አትንሱ። ከአቅም በላይ የሆነ ስራ አትስጡ። ሐቃቸውን ሳትሸራርፉ ስጡ። ሶላት እንዲሰግዱ እዘዙ። የነሱ ሐቅ በናንተ ላይ ከሚኖር፣ የናንተ ሐቅ ቢቀር ይሻላል። ደካማ ላይ ጉልበተኛ አትሁኑ። ከውጭም ይሁን ከውስጥ ልክስክስ ወንዶች ወይም ጎረምሳ ልጆች ከነሱ ጋር እንዳይባልጉ ጥንቃቄ አድርጉ። ሰበብ አድርሱ። በባህሪም ይሁን ሃላፊነትን በመወጣት በኩል ሁኔታቸው የማይጥም ከሆነ በነሱ ሰበብ ወንጀል ላይ ከመውደቅ በሰላም መሸኘት ይሻላል።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

10 Nov, 08:54


🔗🔡🔡🔡
.                        🌷
                    🌷🌷🌷
             🌹🌹🌹🌹🌹🌹
             🌹🌹🌹🌹🌹🌹
             🌹🌹🌹🌹🌹🌹
             🌹🌹🌹🌹🌹🌹 ተጋበዙልኝ!!
               🌹🌹🌹🌹🌹
                 🌹🌹🌹🌹
                        🌿
ሙስሊሞች        🌿
የሚገኙበት         🌿         🍃🍃🍃
                         🌿      🍃🍃🍃🍃🍃
                         🌿🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃
                          🌿    🍃🍃🍃🍃🍃
                            🌿       🍃                    
              💐💐     🌿
             💐💐💐🌿       ለየት ያለ ነው።
                           🌿    አበባውን
                          🌿       አንዴ በመንካት
                         🌿      ብቻ የሚያመጣው
                                     +add 🌷
                                                     🛫
🔤🔤🔤🔤🔤🎁

{أقوال أهل العلم}

07 Nov, 13:25


ከዝሙት ራሳችሁን ጠብቁ። ለዚህ ደግሞ ለቻለ ሰው ከትዳር የበለጠ ምርጫ የለም። ለትዳር ቅድመ ሁኔታ አትደርድሩ። መስፈርት የሚያበዛ መጨረሻው አያምርም። ከትዳር ሸሽታችሁ ዝሙት ላይ እንዳትወድቁ። ዝሙት በየትኛውም ዘመን ሰቅጣጭ ወንጀል ነው። በዚህ ዘመን ግን አደጋው ጨምሯል። በአንዱ ባለ ጌ ወንጀላችሁ በቪዲዮ ተሰራጭቶ ጭራሽ ከማትወጡበት ማጥ ውስጥ ይከታችኋል።

ሴቶች እየተሰማ ያለው ደስ የሚል ነገር አይደለም። አግቡ። እንዲሳካላችሁ ዱዓ አድርጉ። ስነ ምግባር ያለው ካገኛችሁ ሁለተኛም፣ ሶስተኛም፣ አራተኛም ቢሆን ሆናችሁ አግቡ። ሊተናነቃችሁ ይችላል። ይሄ ተፈጥሯዊ ስለሆነ ስሜቱ ለመረዳት የሚከብድ አይደለም። ይበልጥ መፍራትና መጥላት የሚገባው ግን ዝሙትን ነው።

ወንዶች አላህን ፍሩ። ከዝሙት ራቁ። ከቻላችሁ አግብታችሁ ተሰተሩ። ዝሙት ብድር ነው። ባላሰባችሁ አቅጣጫ እዳውን ትከፍላላችሁ። ደግሞም ለትዳር ዋጋ ስጡ። ለሴቶች ፈተና እየሆናችሁ ወደ ወንጀል አትግፉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

07 Nov, 02:51


አፋልጉኝ
#እስከዛሬም ምንም ፍንጭ የለም
ልጄ ከጠፋ ሁተኛ አመቱ መጣ😭😭
እባካችሁ ሼር ሼር ሼር ሼር
የሁለት አመት ከስድት ወር ህፃን ማሂር ሰይድ ይባላል በጋምቤላ ክልል በማጃንግ ብ/ዞን ሜጢ ከተማ( 01)ቀበሌ ሚሊኒየም ሰፋር በቀን 16/05/2015 ዓ ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት በጠራራ ፀሃይ ባባ ባባ እያለ ሲያነሱት ጩሀቱን ብያሰማም ምንም አይነት ፍንጭ ሳይገኝ ይሀው ሁላችንም እነደተጨነቅን አመት ከ11 ወሩ መጣ
ይቅርታ ሁላችሁንም እንዳስቸገርኳችሁ አውቃለሁ
ደሞ የማሂሬ ልዩ ምልክት ከግራ ጆሮው ትንሽዬ ቆም ያለች ነገር የተፈጥሮ ምልክት አለች እባካችሁ ሼር ሳታደርጉ አትለፋ
0911334363/0913915460
(በልጅ አይፈትናችሁ)

{أقوال أهل العلم}

06 Nov, 06:29


ይህ ወንድም ዐሊ ሚሺንጋ ስንት የለፋበትንና ስንት ገቢ ሚያገኝበትን ጫት ጨረጋግዶ ሲጠለው ማየታችን ምንኛ ደስ ይላል

ሌሎች ወንድሞችንም ተመሳሳይ ስራ እንድሰሩ እንመኝላቸዋለን

t.me/abumuazhusenedris

{أقوال أهل العلم}

06 Nov, 06:05


አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ

አኸዋት እስኪ ኢማራት ውስጥ ስራ ፈልጉ
(ኒቃብ የሚፈቅዱ ሰዎች)

ባረከሏሁ ፊኩም
@Alhamdulilallh
@Bint_Seid_And_Bint_Meryem

{أقوال أهل العلم}

05 Nov, 17:59


⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️⚪️ ባለቤቶች

የሱና ቻናል ተደራሽነት ይበልጥ ይሰፋ ዘንድ
የቻናል ሊንክ መላክ ትችላላችሁ  ⚡️

✍️መስፈርት 1/ :- የሱና ቻናል ሊሆን ስለማጣራ⚫️
✍️መስፈርት2/ ከ1k member በላይ 🔤 ከዛበታች
✍️መስፈርት 3/:-  ቻናሉን አይቼ አሳውቃቹኋለሁ

🚫ግሩፕ አልቀበልም

⭐️ @twhidfirst1
🌟 @twhidfirst1

{أقوال أهل العلم}

05 Nov, 16:34


የጉልቻ መቀያየር ወጥ አያጣፍጥም
~
የአሜሪካ ምርጫ የጉልቻ ምርጫ ነው። ከሙስሊሞች ጋር በተያያዘ የሃገሪቷ መሰረታዊ ችግር ከፖለቲካዊ ስሪቷ ጋር የተያያዘ ነው። ማንም ቢመጣ ማንም ቢሄድ በተለይ ለሙስሊሞች የተለየ የሚጠበቅ የጎላ ለውጥ የለም። አሜሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ካላት ፈርጣማ ክንድ ጋር ሲታይ በሃገሪቱ ጠንካራ መደላድል ያለው የአይ ሁድ ሎቢ እና ፅንፈኛ ፀረ ኢስላም አቋም የሚያራምደው የፅዮናዊ ክርስቲያን ፖለቲካ ባለበት ተጨባጭ ቢያንስ በቅርብ ጊዜ ሙስሊሞች የተስፋ ጭላንጭል እንዳይጠብቁ የሚያደርግ በቂ መነሻ አለ።

በእጩዎች ባህሪና አካሄድ የሚኖረው ልዩነት እንደ ሙስሊም ካየነው ዘላቂ ለውጦችን የሚያስጠብቅ አይደለም። ትራምፕ ፀረ ኢስላም አቋሙ ፍጥጥ ያለ ነው። አፍሪካን ይፀየፋል። ስደተኛን ይጠላል። ለእስራኤል ያለው ውግንና መረን የለቀቀ እንደሆነ የአደባባይ ሚስጥር ነው። ከሶሪያ የተነጠቀውን የጎላን ኮረብታ ለእስራኤል እውቅና የሰጠው ትራምፕ ነው። እየሩሳሌምን በዋና ከተማነት ይሁንታ የሰጠው እሱው ነው። ልዩነቱ እስካሁን በታየው መሸፋፈን አያውቅም።

ዲሞክራቶች ከስነ ፆታ፣ ከግብረ ሰዶማውያን፣ ... ጋር ያላቸው አቋም ለአሜሪካ ብቻ ሳይሆን ለዓለም ጭምር የሚያሰጉ ከሞራልና ከሰዋዊነት ያፈነገጡ ናቸው። ፍልስጤማውያን ላይ ይህ ሁሉ እልቂትና ውድመት የደረሰውና እየደረሰ ያለው በነሱ አስተዳደር ነው። ብዙዎች ጮቤ የረገጡለት ኦባማ ዘመኑ ለሙስሊሞች የውድመት ዘመን ነበር።

እና ከማንና ከማን ነው የሚመረጠው? ምናልባት ከአቡ ጀህልና ከአቡ ለሀብ ሊሆን ይችላል። የአሜሪካ ምርጫ ትርጉም ካለው ለሩሲያና ለቻይና ነው። ለሙስሊሞች ግን ለውጡ የጉልቻ እንደሆነ በተደጋጋሚ አይተናል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

05 Nov, 11:45


ለምንድን ነው ስደውል ያላነሳሽው?
አስተማሪ ታሪክ
~
ለሆነ ጉዳይ ለሶስት ቀናት መንገድ ወጣሁ። ሌላኛው ሃገር እንደደረስኩ ሚስቴንና አንድ ልጄን ደህንነታቸውን ለማስረገጥ ደወልኩ። ከዚህ በፊት ከነሱ ተለይቼ አላውቅም። እነሱም መራቄን አያውቁትም። ካገባሁ ሶስት አመቴ ነው። የሆነ ሆኖ ስልኬ አልተነሳም። ስልኬ ከእጄ ሳይነጠል ሶስት ቀናት አለፉ። ያለ ግነት በየ እሩብ ሰዓቱ ቢበዛ በየ ግማሽ ሰዓት እደውላለሁ። ምላሽ የለም።

በሃይለኛ ተበሳጨሁ። ወንድሜ እና እህቴ ላይ ደወልኩ። የትንሿን ቤተሰቤን ደህንነት እንዲያረጋግጡልኝ ጠየቅኳቸው። ሰላም እንደሆኑ ነገሩኝ። አላመንኳቸውም።

የሚስቴ እናት (አክስቴ) ላይ ደወልኩ። ሰላም እንደሆኑ ነገረችኝ። ስልካቸውን እንደምጠብቅ ነገርኳት። ብጠብቅ ብጠብቅ አንድም የሚደውል የለም።
ሶስቱ ቀናት ረጃጅም ሶስት ወራት ያክል ሆነው አለፉ። አንዳንዴ ቁጣዬ ከውስጥ ሲገነፍል ይሰማኛል። ሌላ ጊዜ በሁኔታው በጣም እየተገረምኩ ምክንያቱን ለማወቅ እሞክራለሁ።

ሸይጧን አስፈሪ ጉትጎታዎችን ደግሞ ደጋግሞ ያመጣብኛል። ቀናቱ አለፉ። ወደ ሃገሬ ተመለስኩ። እግሬ እንደረገጠ ወደ ቤቴ ነበር የበረርኩት። እንደደረስኩ በሩን አንኳኳለሁ። እሱም ሳይበቃኝ ደወሉን ላይ በላይ እደውላለሁ። ባለቤቴ በሩን ከፈተች። ከነ ሙሉ ውበቷ፣ ከነ ሙሉ ድምቀቷ። ባማረ በደመቀ ሁኔታ ተቀበለችኝ። ከባድ አጋጣሚ ነበር። ልጄ ከኋላዋ አለ። አይኖቹ በደስታ ይጨፍራሉ። ሊያቅፈኝ እየሮጠ መጣ። እኔ እንደደነዘዘ ሰው ሆኛለሁ። ሰበቡም ጠፋኝ። በፍጥነት በቁጣዬ ቦታ ግርምት ተተካ።

ባለቤቴን የዚህ ሁሉ ቸልትኝነት ምክንያቱ ምን እንደሆነ ጠየቅኳት። ጉዞዬን አቋርጬ በፍጥነት ልመለስ ተቃርቤ ነበር። አጉል ጥርጣሬ ከያቅጣጫው ወሮኝ ነበር።
ባለቤቴ ተረጋግታ መለሰችልኝ። "ለእናትህ ደውለሃል?" አለችኝ። ለምን እንደጠየቀችኝ ምክንያቷ ባይገባኝም እንዳልደወልኩ ነገርኳት። ንግግሯ ገዳይ ነበር ። እንዲህ አለችኝ፡ "በነዚህ ቀናት ውስጥ ስሜትህ ምን እንደሆነ አየህ አይደል? የእናትህም ስሜት ይሄው ራሱ ነው፣ ለቀናት ሳትደውልላት ስትቆይ። ናፍቆት ለብልቧት፣ ስጋት ገብቷት እሷ ካልደወለች በቀር አንተ ደውለህ ድምጿን አትሰማም። ይሄን ጉዳይ በተደጋጋሚ ላስረዳህ ሞክሬያለሁ። የምትረዳ ግን አልሆንክም። ክቡር ባለቤቴ! ከዚህ የተሻለ መልእክቴን የማደርስበት መንገድ አላገኘሁም።

እድሜዋ ትንሽ ዐቅሏ ግን ትልቅ የሆነችዋን ሚስቴን አፈርኳት። አንገቴን ደፋሁ። ትምህርቱ በሚገባ ነው የደረሰኝ። የመኪናዬን ቁልፍ እያቀበለችኝ ወደ ጀሮዬ ጠጋ ብላ "ጀነትህ እየጠበቀችህ ነው" አለችኝ።

እድሜ ልኬን የማልረሳውን ትምህርት ከጠቢቧ ሚስቴ ተምሬ ወደ መጀመሪያዋ ውዴ ወደ እናቴ ሄድኩኝ። ፀፀት በማይጠቅምበት ቀን ከመፀፀት ነፍሴን ስላተረፈችኝ ውለታዋን መቼም አልረሳም። ለዚች ጠቢብና አስተዋይ ሚስት ምስጋና ይገባታል። አሳምራ ኮትኩታ ላሳደገቻት እናቷ ምስጋና ይገባታል። እሷን ለመረጠችልኝ እናቴ ምስጋና ይገባታል።

እሷን ሰበብ አድርጎ በእዝነቱ ከእንቅልፌ ያነቃኝ ጌታ ምስጋና ይገባዋል።

እናቴ! እናታቶቻችሁ ! በዱንያ ያሉ ጀነቶቻችን ናቸው። ሌላው ቢቀር በየቀኑ በመደወል እንኳ ቢሆን አትርሷቸው። ይሄ ትንሹ ነገር ነው። ልቦቻቸው እኛን ይጠብቃሉ። ለኛ ዱዓእ ያደርጋሉ። በየ ሰዓቱ ስለኛ ይጨነቃሉ። እያሰቡ እየተጨነቁም ደጋግመው በመደወል እንዳይረብሹን በመስጋት ከመደወል ይታቀባሉ። ባሎቻችሁን፣ ሚስቶቻችሁን ወላጆቻቸውን እንዲያስቡ በማስታወስ አግዙ።

ከ0ረብኛ የተመለሰ
የብዙዎቻችን በተለይም የወንዶች ችግር ነውና እንድንማርበት ብታሰራጩት ባረከላሁ ፊኩም።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ጥቅምት 26/ 2017)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

05 Nov, 06:31


በህሩ !!! ፍሬን ከበጠሰ ቆየ በጤናው ነው ግን ?! ተው የሚለው 1 ጥሩ ወዳጅ የለውም በአላህ?ከንግግሩ ትንሽ እንኳ ፍትሀዊነት አይታይም


T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

03 Nov, 14:59


በኢስላም እና በሙስሊሞች ላይ በደል ሲፈፀም ጉዳዩን የምትይዝበት አያያዝ የአጥፊውን ዘር እና አካባቢ እያየህ አይሁን። ጠላት ወላጅህም ቢሆን ጠላት ነው። ሚዛንህ ኢስላም ብቻ ይሁን። እወቅ! አቡ ለሀብ የነብዩ ﷺ አጎት ነበር። ለኢስላም ጠላት ሲሆን ግን ቅርበቱ አልጠቀመውም። እነ ቢላል እና እነ ሰልማን ዐረቦች አልነበሩም። በኢማናቸው የተነሳ ግን ነብዩ ﷺ ዘንድ የላቀ ቦታ ነበር የነበራቸው። ሁሌም ከዘርህ በላይ ኢስላምህን አስቀድም። ከኢማን ዘርን እያስቀደምክ ራስህን አታቅልል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

03 Nov, 13:25


አንዱ ደግ ሰው እንዲህ ይላል፦
* "በስራ ከተማ ስገባ ገበያዎቹ ተዘግተዋል። መንገዶቹ ባዶ ናቸው። 'የበስራ ሰዎች ሆይ! እኔ የማላውቀው ዒድ አላችሁ እንዴ?' አልኩኝ።
- ' እንደሱ አይደለም። ነገር ግን ሐሰኑል በስሪይ መስጂድ ውስጥ ሰዎችን እያስተማረ ስለሆነ ነው' አሉኝ።"
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

03 Nov, 12:06


በሰማነው መጠቀምና መስራት

ሑዘይፋ መስጂድ የቀረበ ሙሓደራ

🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር

🔗 t.me/Achachir_mkroch

{أقوال أهل العلم}

01 Nov, 07:29


የደዕዋ ማስታወቂያ
~
የፊታችን እሁድ ጥቅምት 24/ 2017 ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ በሚገኘው ሑዘይፋ መስጂድ የደዕዋ ፕሮግራም ይኖራል። ቆይታችሁ ከኛ ጋር ይሁን

1- ኸዲር አሕመድ ከሚሴ
2- ዐብዱልፈታሕ ጀማል
3- ሙሐመድ ሲራጅ
4- አቡል ዐባስ
5- ሳዳት ከማል

{أقوال أهل العلم}

31 Oct, 04:14


ጥላቻቸውን በሴኩላሪዝም ስም ያቀርቡታል
~
በሴኩላሪዝም ስም የሙስሊሞችን መብት እየተጋፉ ከትምህርት ገበታ ያርቃሉ። በሴኩላሪዝም በሚታወቁት የምእራቡ ዓለም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ግን ሙስሊም ሴቶች ከነ ኒቃባቸው ተምረው ሲመረቁ እያየን ነው። እኛጋ ሴኩላሪዝም ሽፋን እንጂ መንስኤው ጥላቻና ክፋት ብቻ ነው። ምስሉ ላይ እንደሚታየው መንግስታዊ አካላት ፍጥጥ ባለ መልኩ ከነ ዩኒፎርማቸው ሃይማኖታዊ አጀብ ይፈፅማሉ። በየ ቢሮው ስትገቡ መዝሙር ተከፍቶ ታገኛላችሁ። ሃይማኖታዊ ስእሎችንም ይለጠፋሉ። ሙስሊሙ ጋር ሲደርስ ግን በሲኩላሪዝም እያመሀኙ የመማር መብታቸውን ይነፍጋሉ። ማስመሰል በቃ! ጥላቻችሁን በስሙ ጥሩት! በአፄው ዘመን የነበረው ሙስሊሞችን ከትምህርት የማራቅ ሴራ ዛሬም እንደቀጠለ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

30 Oct, 11:33


1 አንዴ በጣም ለማግኘት ምትፈልገው፣ ምትጓጓለት ለረጅም አመት መስዋእት የከፈልክለት ነገር ሳይሳካ እና ሳይሆን ሲቀር ወይኔ ባልደከምኩ እያልክ ፀጉርህን አትንጭ ። ምትፈልገውን ነገር ለማግኘት ሰበብ ማድረጉ ከ አንድ ደካማ ባሪያ እሚጠበቅ ተግባር ሲሆን ፍፃሜውን ማሳመር ፣መወሰን ደግሞ ከደም ስርህ በላይ ላንተ ቅርብ የሆነው፣ላንተ ሚሻልህን ጠንቅቆ ሚያውቅልህ ሀያሉ ጌታ አላህ ሱብሀነሁ ወተአላ ብቻ ነው።



T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

30 Oct, 05:10


ከሐጁሪ ጋር በተያያዘ
~
ሸይኽ የሕያ አልሐጁሪ የየመን ዓሊም ነው። በየመንም ውስጥ ከየመንም ውጭ ከብዙ ዓሊሞች ጋር አለመግባባት ውስጥ መግባቱ ይታወቃል። በዚህ የተነሳ ጠንካራ ውንጀላዎችን ተወራውረዋል። አንዳንዶቹ ሂሶች ታዲያ ልክ ያለፉ ናቸው። የሚታዩ ትችቶች ድንበር ማለፍ የለባቸውም ወይ? የሚለውን ማሰብ ራስን ከጥፋት ለመጠበቅ ይጠቅማል። ለሐጁሪ በመደገፍ ሌሎች ላይ ድንበር ማለፍ እንደማይገባ ሁሉ በሐጁሪም ላይ እንዲሁ በጥላቻ ድንበር ማለፍ አይገባም።
1- እንደተሳሳተ አምኖ የተመለሰባቸውን ጉዳዮች ለትችት ማንሳት ድንበር ማለፍ ነው። ይሄ በዚህ ዘመን ብዙዎች ላይ የሚታይ አስቀያሚ ባህሪ ነው። አንድን ሰው በተመለሰበት ጉዳይ መወንጀል የራስን ነውረኝነት ነው የሚያጋልጠው።
2- ፊቅሃዊ ስህተቶችን ወይም ልዩነቶችን የመንሀጅ ወይም የዐቂዳ ስህተት ያክል ማስጮህም ተገቢ አይደለም። በፊቅህ ጉዳይ ላይ ሌሎች ወገኖች ዘንድ ስህተት ተብሎ የሚቆጠር አቋም የሌለው ማን አለ?
3- በሌሎች ዓሊሞች ጭምር የሚስተጋቡ አቋሞችን ሐጁሪ ሲናገራቸው ጊዜ በተለየ ማራገብም ከሚዛናዊነት የራቀ አካሄድ ነው። በአንድ ጉዳይ የተለያየ መስፈሪያ መጠቀም አይገባም።
4- በግልፅ የዐቂዳ ጥመቶቻቸው የተነሳ ከአህለ ሱና አቋም እጅግ የራቁ ከሆኑ አንጃዎች በላይ ጥላቻ መደቀንም ሌላ ስህተት ነው።

ይህን ማለቴ የሚያስከፋቸው አልፎም ነገር በመጠምዘዝ ያልተባለውን እየለጠፉ የሚጮሁ ሊኖሩ ይችላሉ። እነዚህን ጉዳዮች በልክ መያዝ ራስን ነው የሚጠቅመው። በማንም ላይ ድንበር ልናልፍ አይገባም። በጥላቻም ይሁን በውዴታ ድንበር ማለፍ ራስን ነው የሚጎዳው።
በተረጋገጡ ጥፋቶች ወይም ስህተቶች ላይ እርምት መስጠት ያለና የነበረ ነው። ሐጁሪም ሆነ ሌላ የሚበልጥም የሚያንስም ማንም አካል ከሂስ በላይ አይደለም። ኢማሙ ማሊክ "ሁላችንም አራሚዎች እና ታራሚዎች ነን" ይላሉ።
አላህ ሐጁሪን ከክፉ ይጠብቀው። የሳተውን ያቃናው። ከዑለማኦች ጋርም ያግባባው።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

29 Oct, 18:42


🎤 ሐሜት


አቡ ሁረይራ{ ረዲየላሁ አንሁ} እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ{ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም } ሀሜት ምን ማለት እንደሆነ ታውቃላችሁ? ብለው ጠየቁ። ሰሀቦችም አላህ እና መልእክተኛው ያውቃሉ በማለት መለሱላቸው። እሳቸውም "ወንድምህን በሚጠላው ነገር ማንሳትህ ነው " አሉ። ሰሀቦችም እንዲህ አሉ ....የምንናገረው ነገር በወንድማችን ላይ ያለ ነገር ከሆነስ? መልእክተኛውም " በእሱ ላይ ያለውን የምትናገር ከሆነ በእርግጥ ስሙን አጥፍተሀል" አሉ ሰለላሁ አለይ ወሰለም ።

ሀዲሱን ቡሀሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።


T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

29 Oct, 08:36


ሙዘኒይ - አላህ ይዘንላቸውና - እንዲህ አሉ፦

ሻፊዒይ ዘንድ ገባሁ። በሞቱበት ህመማቸው ላይ ሳሉ ነው። "እንዴት አደርክ የ0ብደላህ አባት?" አልኩኝ።
እራሳቸውን ቀና አደረጉ። ከዚያም:
"ዱንያን እየለቀቅኩ፣ ወንድሞቼን እየተለየሁ፣ ክፉ ስራዬን ለመገናኘት፣ ወደ አላህ ለመጓዝ የቀረብኩ ሆኜ አድሬያለሁ። ሩሔ ወደ ጀነት ሆና የምስራች የምላት ትሁን፣ ወደ እሳት ሆና የማረዳት ትሁን አላውቅም" አሉና አለቀሱ።

📚 [አሲየር : 10/75]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

29 Oct, 03:55


🎤ብረት ጥቅም ላይ ካልዋለ በዝገት እንደሚሸፈነው ሁሉ ልብም አላህን ከመውደድ፣ እሱን ለመገናኘት ከመናፈቅና እሱን ከማውሳት ያገለለ ከሆነ ገዳይ እና አጥፊ በሆነው መሀይምነት ይሸፈናል።


🥄ረውደቱል ሙሂቢን


T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

29 Oct, 03:19


🎤 ልስላሴ የተሞላበት የሴት ልጅ ንግግር ቀልቡ ውስጥ በሽታ ላለበት ወንድ ወደ ፀያፍ ተግባር እንዲያስብ የሚገፋፋው ከሆነ የሸሪአ አለባበስ ስርአት ያልጠበቀ አለባበስ ሲጨመርበት ልቡ ውስጥ በሽታ ላለበት ወንድ ልቡ ላይ ምን ያህል ተፀእኖ እንደሚፈጥርበት አስቡት


ከሴት ልጅ ፈተና አላህ ይጠብቀን

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

28 Oct, 19:15


✔️ከልጅነት ተሸጋግረህ ዛሬ እስካለህበት ደርሰሀል።ነገር ግን እርጅና ላይ መድረስ አለመድረስህን ምታውቀው ነገር የለም።ያንተ ጊዜ ያለፈውም የሚመጣውም ሳይሆን አሁን ያለህበት ነው አደራህን ተጠቀምበት አታባክነው።



T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

28 Oct, 18:43


አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች በራሳቸው ጥረት ብቻ የሚፈልጉት የስኬት ጫፍ ለመድረስ ሲታገሉ እንመለከታለን ። በተለይ የተሳሳተ አመለካከት ያላቸው ሰዎች የሌሎችን እገዛ መጠየቅ የውድቀት መጀመሪያ መስሎ ይታያቸዋል።


በዙሪያህ የሚያግዙህ ሰዎች መኖር ጥንካሬና ብርታትን ይሰጥሀል።ስለዚህ የሚያግዝህና ሀሳብህን የምታጋራው አስተዋይ ወዳጅ ይኑርህ።



T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal


                   T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

28 Oct, 17:43


   📖🌙🌙

🌹🌹🌹
         🌹🌹🌹🌹        👈አበባውን🔻
      🌹🌹🌹🌹🌹            በመንካት 🔻
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹           ጠቃሚ 🔻
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹       ነገር ያግኙ🎁
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹         🔻
      🌹🌹🌹🌹🌹             🔻
         🌿🌹🌹🌿       🔻
              🌿🌿            🔻
                 🌿                     🌿🔻
                  🌿               🌿🌿🔻
                 🌿           🌿🌿🌿🔻
                🌿      🌿🌿🌿🌿🔻
               🌿    🌿🌿🌿🌿🔻
              🌿 🌿🌿🌿🌿🔻
               🌿 🌿🌿🌿🔻
                 🌿              .🔻
                  🌿               .🔻
                   🌿                  .🔻
                    🌿                    .🔻
                    🌿
                  🌿       🌿

⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️📡💡🌙

{أقوال أهل العلم}

28 Oct, 10:08


~በልክ ይሁን!

~አንድ የምትጠላው ስው ላይ ጥፋትና ክፍተት ስላገኘህ አታጋን።አትደሰት።
አታካብድ።ወሬ አትንዛ። ጥፋት ነው አይደል?በጥፋቱ ልክ ተቃወም።የምትጠላው ሰው ላይ ስለሆነ አጋናህና አግዝፈህ አታውራ።አታስወራ። በኔ ላይ ቢሆንስ ብለህ እሰብ። ጥፋትን አትቃወም እያልኩሁ አይደለም ያለሁት በጥፋቱ ልክ ተቃወም ነው።

~»@AbuHafsaYimam
~»@AbuHafsaYimam

{أقوال أهل العلم}

28 Oct, 05:55


ጥቂት ማስታወሻ ስለ 'ኮሜንት'
(የማህበራዊ መገናኛ አጠቃቀም - ክፍል 1)
~
ማህበራዊ መገናኛዎች ላይ በኮሜንት ሃሳብ መለዋወጥ ጥሩ ነገር ነው። ስህተት ሲኖር እንተራረማለን። ያልገባንን እንጠያየቃለን። ሃሳብ እንጠቁማለን። ብዙ ፋይዳዎች አሉት። ባግባቡ መጠቀም ካልኖረ ግን ጉዳቱ ሊያደላ ይችላል። ብዥታዎች (ሹቡሃት) ሊሰራጩበት ይችሏል። አደብ የሌለው ኮሜንት ወደ ስድድብ ሊሻገር ይችላል። ሐያእ የቀለላቸው ፀያፍ ሃሳቦችም ይገጥማሉ።

ስለዚህ ሃሳብ ስንሰጥ፡
1ኛ፦ በአደብ ይሁን። ስድብ፣ ብሽሽቅ፣ ኃይለ ቃል አያስፈልግም። "ይልቅ ይህን ተውና ስለ እንትን ፃፉ፣ አስተምሩ" አትበል። በስርአት አውራ። እዚህ ሰፈር አንተ የቀጠርከው ፀሐፊ የለም። መመካከር ከሆነ የምንፈልገው በአደብ እናድርገው። በአደብ ብናወራ ምን እናጣለን?
2ኛ፦ ርእስ እንጠብቅ። በሌላ ጉዳይ ቅሬታ ወይም ልዩነት ስላለን ብቻ የማይገናኝ ቦታ ላይ ተቃውሞ አንፃፍ።
3ኛ፦ ሃሳብ ላይ እናተኩር። የአንዳንድ ተቃውሞዎች ሰበብ ሃሳቡ ከምንጠላው አካል መምጣቱ ብቻ ነው። የኛ በምንለው አካል ቢሰነዘር የማንነቅፈውን ሃሳብ ከማንወደው አካል ስለመጣ ብቻ መቃወም ጤነኛ አካሄድ አይደለም።
4ኛ፦ የተፃፈው ላይ ብቻ እናተኩር። ቃላት መጠምዘዝ፣ ሌላ ትርጉም መስጠት የብዙ ንትርክ ሰበቦች ናቸው። ርእስ እንጠብቅ። "ሐቀኛ ነጋዴ ያለው ደረጃ" ተብሎ ሲፃፍ "ዛሬ ደግሞ ምን ሐቀኛ አለ?" አትበል። ነጥብ አትልቀቅ። የሰው ፖስት አታቆሽሽ። መልእክቱን አታደብዝዝ።
5ኛ፦ ከተቃውሞ በፊት ሃሳብ እንረዳ። አሻሚ ከሆነ ከፀሐፊው ወይም ከተናጋሪው እናስረግጥ። ያለበለዚያ የሰውየው ሃሳብ ሌላ፣ የኛ ጩኸት ሌላ ሰፈር ሊሆን ይችላል። አንዳንዴ ቢያጋጥም ሰውኛ ነው። ስህተቶችን ግን በግዴለሽነት እያሳለፍን ልማድ ከምናደርጋቸው እንማርባቸው።
6ኛ፦ የመረጃዎችን ክብደት እንመዝን።
ሀ - ቁርኣንና ሐዲሥ እየቀረበ ከሆነ "ሸይኽ እከሌ ያሉት ግን..." ከማለትህ በፊት ምን እያልክ እንደሆነ አስብ።
ለ - የትልልቅ ዑለማኦች ንግግር ቀርቦ ስታይ "እኔ ግን ሳስበው ..." አትበል። አንተ ደግሞ ምን ሃሳብ አለህ? አቅምህን እወቅ እንጂ።
ሐ - ከዑለማኦች የተለያዩ ንግግሮች ውስጥ አንዱን እያጣጣልክ ሌላኛውን እንደ ወሕይ ዳኛ አድርገህ አታስፈራራ። አቅሙ ካለህ በአደብ ሚዛን የሚደፋውን ለይ።
7ኛ፦ በፀሐፊው ፖስት ስር ፀሐፊውን አታደናንቅ። በራስ መደነቅ ውስጥ እንዳትከተው። ይልቅ "ጀዛከላሁ ኸይረን" በለው።
8ኛ፦ ኮሜንት መፃፍ ግዴታ አይደለም። በቁም ነገር ስር እንቶ ፈንቶ ነገር አትለቅልቅ። የፃፍከው ነገር ወንጀል እንዳያመጣብህ ተጠንቀቅ።
9ኛ፦ ሃሳብ መስጠትህ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘኸው ሳታንዛዛ፣ ቅልብጭ አድርገህ አስቀምጥ። ካልሆነ ሰዎች አሳስተው ሊረዱህ ይችላሉ። ሃሳብ አታደራርብ፣ ለይተህ አስቀምጥ።

(ኢብኑ ሙነወር፣ ጥቅምት 18/2017)
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

27 Oct, 12:54


1ኛ፦ አሉባልታ ሳይሆን ትልቁ ሺርክ እንደሚፈፅም የተረጋገጠን ኢማም ተከትለህ አትስገድ።

2ኛ፦ የተሻለ አማራጭ ካለህ ጥፋቱ ሺርክ ላይ ባይደርስ እንኳ ቢድዐ ያለበት ሰው ባትከተል የተሻለ ነው።

3ኛ፦ ተጨባጭ ምክንያት በሌለበት በግል ወይም በቡድን ስለተደባበርክ ብቻ አንድን ሰው አልከተልም አትበል። ዲንን ለብልሹ አመልህ ማወራረጃ አታድርግ። በውሃ ቀጠነ ጀማዐ አታሳልፍ፤ ጀማዐም አትገንጥል።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

26 Oct, 17:00


ራሳቸው እየበደሉ ዞረው እንደ ተበዳይ ከሚተውኑ ሰዎች ርቀትህን ጠብቅ። በትልቅ ሰው አካል የህፃን አስተሳሰብ የተሸከሙ ፍጥረቶችን እሽሩሩ ማለት ፈታኝ ነው። "ልጅና ቄስ በሰው ገንዘብ ያለቅስ!"
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

25 Oct, 11:02


በተመሳሳይ ጉዳይ ከሰው ሰው እየለዩ የተራራቁ አቋሞችን ማንፀባረቅ ማለትም የኛ የሚሉትን እንዳላዩ እያለፉ ሌሎችን ማብጠልጠል በዚህ ዘመን ጎልተው ከሚታዩ የቡድንተኝነት መገለጫዎች ውስጥ አንዱ ነው። ከዚህ በሽታ መውጣት የፈለገ ራሱን በተቅዋ ያክም። የውስጥን የሚመለከተውን ጌታ ሙራቀባን ያስብ።
{ وَأَسِرُّوا۟ قَوۡلَكُمۡ أَوِ ٱجۡهَرُوا۟ بِهِۦۤۖ إِنَّهُۥ عَلِیمُۢ بِذَاتِ ٱلصُّدُورِ }
"(ሰዎች ሆይ!) ቃላችሁን መስጥሩ፡፡ ወይም በእርሱ ጩሁ፡፡ እርሱ በልቦች ውስጥ ያለን ሁሉ ዐዋቂ ነው።" [አልሙልክ: 13]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

25 Oct, 05:23


የልብ መድረቅ በሽታ አደጋው ከባድ ነው። ልቡ የደረቀ ሰው ሐራም መዳፈር ያበዛል። ወንጀል እየፈፀመ አይደነግጥም። የሰው ሐቅ መዳፈሩ አያስጨንቀውም።
ይሄ ሲሆን ዒባዳው ለዛ ያጣል። መስገድ መፆሙን እንጂ የሚያየው የዒባዳውን አሻራ አይፈትሽም።
ልባችንን እንከታተል።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

24 Oct, 03:13


እዚህ ሰፈር ነጋ ጠባ ሺ0ዎችን እያወደሰ የሱና ዑለማኦች ላይ የሚዘምት አካል አለ። ለሺ0ዎች ዋሽቶ ይከላከላል። የሱና ዑለማኦችን ደግሞ በውሸት ጭምር ያጣጥላል። ከንዲህ አይነቱ በተሸዩዕ ልቡ ከተበከለ ሰው ተጠንቀቁ። ይህንን ነውረኛ አካሄድ ከሚያሳዩ ምሳሌዎች ውስጥ አንዱ የሳዑዲ ዑለማኦች አስካሪ መጠጥ ፈቀዱ እያሉ የተቀናበረ ቪዲዮ መለጠፉ ነው። የሚገርመው እንዲህ አይነቱን ቅጥፈት የሚያምኑ ብዙ በጎች መኖራቸው ነው። ቅንብር መሆኑ ለማንም ያስታውቃል። ግን አያስጨንቃቸውም። ሰውየው ማነው ፣ የሱና ዑለማኦችንስ ይወክላል ወይ የሚለውም አያሳስባቸውም። እነ ኻሚነኢን፣ እነ ሐሰን ነስረላህን፣ እነ ሑሢን እያወደሰ የሱና ዑለማኦች ላይ የሚዘምት አካል ማንም ይሁን ምን እርኩስ ነው።
አላህ ከቅዠታችሁ ያውጣችሁ።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

23 Oct, 17:40


የሰዎች ትንኮሳ መቼ ነው የሚጎዳህ?
~
ሰዎች በንግግር፣ በፅሁፍ፣ በሃሜት፣ በየትኛውም አይነት ክፉ ቃል ሲፈትኑህ እየተብከነከኑ ጤናንም፣ ሰላምንም፣ እንቅልፍንም ማጣት አይገባም። ቢቻል አላህን እንዲፈሩ ማስታወስ ነው። ካልሆነ ግን የሚፈትሉትን ክፋት እዚያው እነሱው እንዲጠመዱበት መተው ነው። በመርሳት ሰላምህን ጠብቅ። ካልሆነ ግን ክፋታቸው ሳይሆን ማብሰልሰልህ ይጎዳሀል። ሰዕዲይ - አላህ ይዘንላቸውና - እንዲህ ይላሉ፦

"የሰዎች ትንኮሳ አይጎዳህም። ይልቁንም እነሱኑ ነው የሚጎዳቸው። ትኩረት በመስጠት ራስህን ካልጠመድክ በስተቀር። ያኔ እንደሚጎዳቸው አንተንም ይጎዳሀል። ቦታ ካልሰጠኸው ግን ምንም አይጎዳህም።"
[አልወሳኢሉል ሙፈደህ ሊልሐያቲ ሰዒደህ፡ 30]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

22 Oct, 06:12


በመርካቶው ቃጠሎ ጉዳት ለደረሰባችሁ ወገኖች ሁሉ። ከምንም በፊት ሶብር አድርጉ። አላህ ሰጠ። አላህ ነሳ። ሙስሊም በደስታውም በሀዘኑም ጌታውን ያስባል። ጌታችን እንዲህ ይላል፦

{ وَلَنَبۡلُوَنَّكُم بِشَیۡءࣲ مِّنَ ٱلۡخَوۡفِ وَٱلۡجُوعِ وَنَقۡصࣲ مِّنَ ٱلۡأَمۡوَ ٰ⁠لِ وَٱلۡأَنفُسِ وَٱلثَّمَرَ ٰ⁠تِۗ وَبَشِّرِ ٱلصَّـٰبِرِینَ (155) ٱلَّذِینَ إِذَاۤ أَصَـٰبَتۡهُم مُّصِیبَةࣱ قَالُوۤا۟ إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّاۤ إِلَیۡهِ رَ ٰ⁠جِعُونَ (156) }
"ከፍርሃትና ከረሃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር። እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ፡ 'እኛ ለአላህ ነን፤ እኛም ወደርሱ ተመላሾች ነን' የሚሉትን።" [አልበቀረህ፡ 155-156]

አልሐምዱ ሊላህ በሉ። የሙእሚን ወጉ ይሄ ነው። በመከራውም በደስታውም ጊዜ ጌታውን አይረሳም። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
عَجَبًا لأَمْرِ المُؤْمِنِ، إنَّ أمْرَهُ كُلَّهُ خَيْرٌ، وليسَ ذاكَ لأَحَدٍ إلَّا لِلْمُؤْمِنِ، إنْ أصابَتْهُ سَرَّاءُ شَكَرَ، فَكانَ خَيْرًا له، وإنْ أصابَتْهُ ضَرَّاءُ، صَبَرَ فَكانَ خَيْرًا له.
"የሙእሚን ነገሩ ይደንቃል። ሁለ ነገሩ መልካም ነው። ይሄ ለሙእሚን እንጂ ለማንም አይደለም። አስደሳች ነገር ቢያገኘው ያመሰግናል። ይሄ ለሱ መልካም ነው። ጉዳት ቢያገኘውም ይታገሳል። ይሄ ለሱ መልካም ነው።" [ሙስሊም፡ 2999]

በማመስገን ታተርፋላችሁ እንጂ አታጡም። በአይነ ህሊናችሁ ቃኘት ቃኘት ብታደርጉ አገር ምድሩ በፈተና ተጥለቅልቆ ታያላችሁ። የባሰ የገጠማቸውን ተመልከቱ። ንብረት ብቻ ሳይሆን ሙሉ ቤተሰብ ያለቀበት ስንት ጉድ አለ። አስቡ። ለመፅናናት ይጠቅማችኋል። ከተስፋ መቁረጥ ይታደጋችኋል። ከባሰ ሁሉ በላይ የባሰ አለ። ከባሰው ያዳናችሁን አመስግኑ። ተስፋ መቁረጥ፣ አጉል ብስጭት ያለፈውን ላይመልስ ከሁለት ያጣ ያደርጋል። ደግሞም እወቁ! አያልፍ የመሰለው ሁሉ ያልፋል። ኢንሻአላህ ነገ ሌላ ቀን ነው።

ከምንም በላይ ግን ዱንያ ነው። ትልቁ ኪሳራ የኣኺራ ኪሳራ ነው። ጌታችን እንዲህ ይላል፦
{ قُلۡ إِنَّ ٱلۡخَـٰسِرِینَ ٱلَّذِینَ خَسِرُوۤا۟ أَنفُسَهُمۡ وَأَهۡلِیهِمۡ یَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِۗ أَلَا ذَ ٰ⁠لِكَ هُوَ ٱلۡخُسۡرَانُ ٱلۡمُبِینُ }
" 'ከሳሪዎች ማለት እነዚያ በቂያማ ቀን ነፍሶቻቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ያከሰሩ ናቸው። ንቁ! ይህ እርሱ ግልጽ ከሳራ ነው' በላቸው።" [አዙመር፡ 15]

አላህ ሶብሩን ይስጣችሁ። በተሻለ ይተካችሁ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

21 Oct, 18:21


👆እነዚና የመሳሰሉ ጨርቆች እኛ ጋር ያገኛሉ

📞0910491579

{أقوال أهل العلم}

20 Oct, 14:19


ስትሞት የሌላ ሰው ህይወት አይቆምም።
ሁሉም ሰው በተለመደው ህይወቱን ይኖራል፣ ቤተሰቡን ይመራል። አንተ ግን ትረሳለህ። አፈር አልብሰውህ ከተመለሱ በኋላ ርዕስ ተቀይሯል።
ከሞት በኋላ ላለው ህይወትህ ከመልካም ሥራህ በስተቀር ማንም አይጠቅምህም።


لن تتوقف حياة الآخرين بموتك..
الكل سيعيش حياته الطبيعية وستصبح أنت في طي النسيان..
فاعمل لآخرتك ، فلن ينفعك هناك أحد إلا عملك الصالح

Copyy

T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

19 Oct, 14:56


ለሺዐ መነሳት ሰበቡ በኑ ኡመያ ናቸው የሚል አየሁኝ። ይሄ ጥላቻ ወይም አለማወቅ የወለደው ድምዳሜ ነው። የሺ0 አሰተሳሰብ ጥንስሱ በዐሊይ ዘመን ነው። 0ሊይኮ በኸዋሪጅ ላይ እንኳ ያላደረጉትን ከባድ እርምጃ የወሰዱት እሳቸውን ጌታ አድርገው እስከማመን በደረሱ ድንበር አላፊ ሺዐዎች ላይ ነው። ከመግደልም ባለፈ በእሳት ነው ያቃጠሏቸው።
አንዳንድ ሰዎች ለበኑ ኡመያ ያረገዙት ጥላቻ ብዙ ርቀት እየወሰዳቸው ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

17 Oct, 07:13


ሰሞኑን ትንሽ አሞኝ ነበር። ዛሬ በአንፃሩ ለውጥ አለኝ አልሐምዱ ሊላህ። ህመም ጋር በተያያዘ ጥሩ ያልሆነ ልማድ አለኝ። ሃኪም ቤት መሄድ አልወድም። ህመሜ ከባድ ደረጃ ሲደርስ ወይም መንቀሳቀስ ሲያቅተኝ ግድ ሲሆን ነው የምሄደው። እንደተለመደው መቋቋም ሲያቅተኝ በአቅራቢያ ያለ ሃኪም ቤት ገባሁ። ሳውቀው በጣም ህዝብ ይርመስመስበት ነበር። ፀጥ ረጭ ብሏል። ከኔ ውጭ ሁለት ታካሚ መሰለኝ ያየሁት። ያውም አንዷ ድንገተኛ። ለህክምናዬ ያወጣሁትን የገንዘብ መጠን ሳይ ሰውን ያሸሸው ይሄ የተጋነነ ዋጋ ዋና ምክንያት ሊሆን እንደሚችል አሰብኩ።
ሰው አማራጭ ስለሌለው ወይም አማራጩ ስለሚያንስ ብቻ በዚህ ልክ መጨከን ጥሩ አይደለም። በርግጥ እኔ የሄድኩበት የሙስሊም ቤት አይደለም። ነገር ግን የሙስሊሞቹም የባሱ እንጂ የተሻሉ እንዳልሆኑ በተደጋጋሚ አይቻለሁ፣ ሰምቻለሁም። ለዚህ የዋጋ ንረት የተጠቃሚውም ድርሻ ቀላል አይደለም። የህክምናውን ጥራት በሚከፍለው ብር መጠን የሚለካ አለ። ክፍያው ዝቅ ሲል ለተቋሙ የሚሰጠው ግምት አብሮ ዝቅ ይልበታል። እንዲህ አይነቱን ሳይነቃ እንደነቃ የሚያስብ ወይም ጥጋበኛ እንተወውና ለሰፊው ህዝብ ግን አንድ ነገር ማለት ጥሩ ነው። አስገዳጅ ሁኔታ ካልገጠማችሁ በስተቀር ህክምናችሁን በመንግስት ተቋማት አድርጉ። ለዚህ አንዱ ምክንያት የህክምና ዋጋ ነው። ከዋጋ ያለፉ ሌሎችም ምክንያቶች በተጨባጭ አሉ። ለነገሩ ህዝባችን አሁን በመንግስት ተቋማት ለመታከምም የሚያቅተው ደረጃ እየደረሰ ነው። አላህ ይድረስልን።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

17 Oct, 05:54


በዘመናችን ካሉት እስከ ቀደምት ታላላቅ የኢስላም ሊቆች /አኢማዎች ሁሉም
በአንድ ወቅት አሊፍ ብለው የጀመሩ ትንንሽ ተማሪዎች ነበሩ
☞ ስለዚህ ወንድሜ ትልቅ አስተማሪ እንድትሆን ትንሽ ተማሪ ሆነህ ጀምር!!!


T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal
T.me//Abu_suheyb_ibnu_jemal

{أقوال أهل العلم}

16 Oct, 19:20


በአመጽና በአላዋቂነት የተሰበረ ስብእና ሰዎችን አለ አግባብ በመተቸት አይጠገንም ። አላህን ባለመፍራት የወረደ ማንነት የስራ ሰዎችን ነጋ ጠጋ በመዘርጠጥ ሽቅብ ሊወጣ አይችልም ።

አማኞች ያለ አግባብ መተቸት ስርአት አልበኝነት ነው ! ሰዎችን በሌሉበት ነገር መውቀስ ብልግና ነው ! እውቀትን እና ፍትሕን መሰረት ያደረገው ትችት ሌላ በሰዎች ወሰን ማለፍና ተራ ዝርጠጣ ሌላ ! በሁለቱ ላይ ውሸት ሲታከልበት ደግሞ ሰዎችን ይበልጥ ያከረፋል !
ኢብኑ ሙነወርን አላህ ይጠብቀው !

ከኢብኑ ሙነወር እጅጉን ከማወቃቸው ነገሮች ውስጥ አንዱ - ውሸትን አጥብቆ ይጠላል ! በአላህ እምላለሁ! ይቅርና ሊገባበት !

https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

16 Oct, 19:19


ወንድሞች እህቶች፣
ኢብኑ ሙነወር " ከኢብኑ መስዑዶች የሚከላከለው ሚስቱን ስለቀጠሩለት ነው " በማለት የለየለትን ውሸት እያሰራጩ ነው - ባለ ልምዶቹ !
የሚገርመው ነገር ኢብኑ ሙነወር ኢብኑ መስዑዶች ላይ ሲፅፍ በነበረ ሰዓት ባለቤቱ የተባለው ትምህርት ቤት ውስጥ ተቀጥራ ትሰራ ነበር ... ከ3 ወይም ከሁለት ዓመታት ወዲህ ግን ከስራዋ ለቃለች ... ወሏሂ ! ስለዚህ ነገሩ ተቃራኒ ነው ! አላህን የማይፈሩ ውሸታሞች !
إذا لم تستحي فاصنع ما شئت
" ካላፈርክ ያሻህን ስራ ( ዋጋህን ታገኛለህ ) "

https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

16 Oct, 05:22


   📖🌙🌙

🌹🌹🌹
         🌹🌹🌹🌹        👈አበባውን🔻
      🌹🌹🌹🌹🌹            በመንካት 🔻
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹           ጠቃሚ 🔻
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹       ነገር ያግኙ🎁
   🌹🌹🌹🌹🌹🌹         🔻
      🌹🌹🌹🌹🌹             🔻
         🌿🌹🌹🌿       🔻
              🌿🌿            🔻
                 🌿                     🌿🔻
                  🌿               🌿🌿🔻
                 🌿           🌿🌿🌿🔻
                🌿      🌿🌿🌿🌿🔻
               🌿    🌿🌿🌿🌿🔻
              🌿 🌿🌿🌿🌿🔻
               🌿 🌿🌿🌿🔻
                 🌿              .🔻
                  🌿               .🔻
                   🌿                  .🔻
                    🌿                    .🔻
                    🌿
                  🌿       🌿

⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️📡💡🌙

{أقوال أهل العلم}

15 Oct, 09:18


👉ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሙሀመድ አህመድ አቡ ሁዘይፋ https://t.me/IbnuMunewor ማለት:–
...........................................
~ከድሮም ጀምሮ ለራሱ በማይነቃነቅና በፀና አቋም ላይ መሰረቱን የተከለ፣በዳዕዋ ሂደቱም ላይ በመረጃ የተገነባ የሚጓዝበት መርህ ያለው አስታዋይና አርቆ አሳቢ፣በጣም ጥንቁቅ ሰው ከመሆኑም ባለፈ በየጊዜው ለሚፈለፈሉ የቢድዐ አንጃዎች ሁሌም ምላሽ በመስጠት የእግር እሳትና የተሰላ ሰይፍ ነው።
ለአህባሽ፣ለሱፍያ፣ለኢኽዋን፣ለተብሊጝ፣ለተክፊር፣ለሀጁርያ ኧረ ምን የቀረው አለ!!

ብቻ አረህማን በራህመቱ ይጠብቅልን ከመልካም ስራ ጋር ዕድሜውን ያርዝምልን እንቁ እና የአይናችን ማረፊያ ኡስታዛችን ነው ።

https://t.me/daewaselefiyaArbaminch/15139

{أقوال أهل العلم}

15 Oct, 04:57


ከሶላት በኋላ የተስቢሕ አፈፃፀም
~
1- ሱብሓነላህ 33 ጊዜ፣ አልሐምዱሊላህ 33 ጊዜ፣ እና አሏሁ አክበር 33 ጊዜ። 100ኛ "ላ ኢላሀ ኢለላህ ወሕደሁ ላ ሸሪከ ለሁ። ለሁል ሙልኩ ወለሁል ሐምዱ ወሁወ ዐላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር" ማለት። [ቡኻሪይ እና ሙስሊም]
2- ሱብሓነላህ 33 ጊዜ፣ አልሐምዱሊላህ 33 ጊዜ፣ እና አሏሁ አክበር 34 ጊዜ ማለት። ድምሩ 100 ይሆናል። [ሙስሊም]
3- ሱብሓነላህ 33 ጊዜ፣ አልሐምዱሊላህ 33 ጊዜ፣ እና አሏሁ አክበር 33 ጊዜ ማለት። ድምሩ 99 ይሆናል። [ሙስሊም]
4. ሱብሓነላህ 10 ጊዜ፣ አልሐምዱሊላህ 10 ጊዜ፣ እና አሏሁ አክበር 10 ጊዜ ማለት። ድምሩ 30 ይሆናል። [ቡኻሪይ]
5. ሱብሓነላህ 11 ጊዜ፣ አልሐምዱሊላህ 11 ጊዜ፣ እና አሏሁ አክበር 11 ጊዜ ማለት። ድምሩ 33 ይሆናል። [ሙስሊም]
6. ሱብሓነላህ 25 ጊዜ፣ አልሐምዱሊላህ 25 ጊዜ፣ ላ ኢላሀ ኢለላህ 25 ጊዜ እና አሏሁ አክበር 25 ጊዜ ማለት። ድምሩ 100 ይሆናል። [አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል።]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

14 Oct, 06:12


አዲስ  🔠🔠🅰️🔠🔠🔠🔠🔠🔠
ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች ዛሬ ወደ ኸይር ስራ ላመላክታችሁ 

ከስር ያለው የኡስታዝ

muhammedsirag

📱YouTube  📱ቻናል

😚☺️🥰😚😋😋😄🥰😉
ማድረግ  ⭐️
በመቀጠልም  screenshot በኮሜንት መላክ

👇👇
https://youtube.com/@muhammedsirage
https://youtube.com/@muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

13 Oct, 17:12


ጧሪቅ አሱወይዳን እና ያሲን ኑሩ

https://t.me/Muhammedsirage

{أقوال أهل العلم}

13 Oct, 06:59


🆘የመጀመሪያው ፕሮግራሙ
👑ርዕስ ➡️አኽላቅ


➡️በዐብዱናሲር መኑር አልጃቢሪ

🔠🔠🔠🔠

t.me/tdarna_islam?livestream
t.me/tdarna_islam?livestream

{أقوال أهل العلم}

12 Oct, 06:23


እናት እንጂ የእንጀራ እናት አትሁኚ
~
በሞትም ይሁን በመራራቅ እናቱን ያጣ ልጅ የውስጥ ስብራቱ በጣም የከበደ ነው። በለጋ አእምሮው ይህንን ሙሲባ የሚቋቋምበት አቅም የለውም። በዚህ ስብራቱ ላይ የእንጀራ እናት በደልና መድሎ ከታከለበት መከራውን ይበልጥ የከፋ ያደርገዋል። ቀላል የማይባሉ ሴቶች ከሚፈፅሟቸው ከባባድ ጥፋቶች ውስጥ አንዱ የእንጀራ እናት ሲሆኑ በእንጀራ ልጆቻቸው ላይ የሚፈፅሙት ግፍ ነው። የእንጀራ ልጆቻችሁ ማለትኮ ልጆቻችሁ ናቸው። የልጆቻችሁ እህቶችና ወንድሞች አይደሉ?! ሰውኮ እንኳን ለልጆቹ ወንድም እህቶች ቀርቶ በውጭ ላሉ ጓደኞቻቸውም እንክብካቤ ያደርጋል።
ብዙዎች ላይ የሚታየው አያያዝ ግን በጣም በክፋት የተሞላ ነው። ሴቶች ለኣኺራችሁ ስትሉ አላህን ፍሩ። ለልጆቻችሁ ስትሉ ጥንቃቄ አድርጉ። ምናልባትም ነገ ልጆቻችሁ፣ ራሳችሁም ጭምር የነዚህን ተገፊዎች እጅ የምትጠብቁበት ጊዜ ሊገጥማችሁ ይችላል። ከአእምሮ የማይፋቅ በደል እየፈፀማችሁ ታዳጊ ልጆች ላይ ቂምና ጥላቻ አትትከሉ። "የሚያድግ ልጅ አይጥላህ!" ይባላል በሃገራችን። በምግብ፣ በአያያዝ፣ በቅጣት፣ ከአባት ጋር በማጋጨት፣ አእምሮን በሚጎዳ ስድብ የልጅ ጭንቅላት ላይ የሚደርስ ጠባሳ እድሜ ልክ አብሮ ሊቆይ ይችላል። ውጤቱ ደግሞ
1 - በልጆች መካከል መራራቅን ሊፈጥር ይችላል።
2 - ልጆች አባታቸውን ጭምር እንዲጠሉ ሊያደርግ ይችላል።
3 - ተስፋ የቆረጡ ልጆች ከቤት ወጥተው ጎዳና ላይ ሊወድቁ፣ ብሎም ህይወታቸው አጠቃላይ ሊበላሽ ይችላል።
4- አንዳንዴ እስከ ሞት የሚደርስ ጉዳት ሊገጥም ይችላል።
5- የዚህ ሁሉ ውጤት ተውበት ካልተደረገ ኣኺራዊ ጉዳት ስለሚኖረው መጠንቀቅ ይገባል።

ከዚህ በተለየ የእንጀራ እናት መሆናቸው እስከማይለይ ድረስ ከልባቸው እናት የሆኑ ሴቶችም አሉ። እነዚህ በዱንያም በኣኺራም እድለኞች ናቸው። በልጆች የትዝታ ማህደር ውስጥ በመልካም መታወስ ራሱ መታደል ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል።
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

11 Oct, 11:05


የአንዳንድ ወላጆች ሚዛን አልባ እይታ!
~
① የሴት ልጃቸው ባል ለልጃቸው (ለሚስቱ) ምቹ ሲሆን ደስ ይላቸዋል። አያያዙን፣ እንክብካቤውን ያወድሳሉ። "ባልስ እንደሱ ነው" ይላሉ።
② ወንድ ልጃቸው ለሚስቱ ደግና ምቹ ሲሆን ግን "እሱ በሚስቱ ተሸንፏል"፣ "ልቡን ወስዳዋለች"፣ ወዘተ ይባላል። በሂደትም ቤተሰቡ ውስጥ ለሷ ጥላቻ መፀነስ ይጀምራል። በዚህ መልኩ እንደዋዛ የተጀመረው ሸውራራ እይታ ያለ ተጋቢዎቹ መጠላላት በቤተሰብ ጣልቃ ገብነት ብቻ እስከ ትዳር መፍረስ የሚደርስ ችግር ያጋጥማል።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

11 Oct, 03:09


እዩኝ፣ እዩኝ ማለት ደብቁኝ፣ ደብቁኝ ማለት ያመጣል
~
ባህሩ እኛ ተመቅኝተን ትኬት እንዳይሸጥላቸው እንዳደረግን አድርጎ እየከሰሰ ነው። በመጀመሪያ "በቁጭታችሁ ሙቱ!"፣ "ጩኸት በህመም ልክ ነው" እያላችሁ በፎከራችሁ ማግስት አሰናከላችሁብን ብላችሁ ማልቀስ ጥሩ አይደለም። ቢያንስ ሰንበትበት በሉ እንጂ። ይልቅ ካልተሳካ ማላከኪያ ሰበብ ከመፈለግ እውነተኛ ምክንያቱን ከራሳችሁ ዘንድ ፈልጉት። እንደኔ ጥቂት ነጥቦችን ብታስተውሉ መልካም ነው።
1ኛ፦ ለአንድ ቀን ደዕዋ 1000 ብር መጠየቅ ልክ ነው ወይ? በታዳሚው ቦታ ሆናችሁ ራሳችሁን ጠይቁ።
2ኛ፦ ሚሊኒየም አዳራሽ ምን አንጠለጠላችሁ? በልካችሁ አትሞክሩም? ቢሳካስ ለአንድ ቀን አዳራሽ 810ሺ ብር፣ እንደገና ለሻይ ቡና 3.1 ሚሊዮን ብር ሌሎች ወጭዎችን ሳይጨምር ይሄ ብቻ አራት ሚሊዮን አካባቢ ብር ከማውጣት በተመሳሳይ መጠን ብዙ ስራ መስራት ይቻላል። ብዙ ሰው ያላቸው አካላት ጋር ትከሻ እየተለካኩ ሲንገዳገዱ ከማዘን በአቅም ልክ ማሰብ ይሻላል።
3ኛ፦ የራሳችሁ ጩኸት ሸውዷችኋል። ሶሻል ሚዲያ ላይ የሚረብሸው ድምፃችሁ ስለ ራሳችሁ ቁጥር የተጋነነ ምስል እንድትይዙ አድርጓችኋል። ግርግር አይሸውዳችሁ። በሐጅማችሁ ሁኑ።
4ኛ፦ ኢኽላሳችሁን ፈትሹ። የቀስድ መበላሸት ብዙ ነገር ያበላሻል። እዩኝ፣ እዩኝ ማለት ደብቁኝ፣ ደብቁኝ ማለት ያመጣል። እነዚህን ነጥቦች በደንብ ብታጤኗቸው ለሌላ ጊዜ ይጠቅሟችኋል።
የአሁኗ ለቅሶ አላማ ከመንጋው ዘንድ ቁጭት ፈጥሮ መቀስቀስ ከሆነም ኒያችሁን አጥሩ። ያለ ኢኽላስ እንዲሁ ለእልህ የወጣ ገንዘብ ከአላህ ፊት ያስጠይቃል። ከዚህ በፊት እንዳደረጋችሁት ከሩቅ በእልህ ተጠራርታችሁ ዛሬን ብታሳኩ እንኳ የኋላ ኋላ ውርደት ያስከትላል። እልህና ኢኽላስ የተለያዩ ናቸው።
አንድ ነገር ግን አስረግጬ ልንገራችሁ! ቁጥራችሁ አሁን ካለውም የበለጠ እያነሰ ነው የሚሄደው። በተቃርኖ የተሞላ አካሄዳችሁን የታዘበ ሰው ይህንን ለመረዳት አይከብደውም። በሆይሆይታ ያሰለፋችኋቸው መንጋዎች ወደ ቀልባቸው ሲመለሱ ጊዜ እናንተ ከምትሾፍሩት የስሜት ባቡር እየተንጠባጠቡ ይወርዳሉ።
ማስታወሻ፡
{ یَـٰۤأَیُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَا بَغۡیُكُمۡ عَلَىٰۤ أَنفُسِكُمۖ }
"እናንተ ሰዎች ሆይ! ወሰን ማለፋችሁ (ጥፋቱ) በነፍሶቻችሁ ላይ ብቻ ነው።" [ዩኑስ፡ 23]
{ وَلَا یَحِیقُ ٱلۡمَكۡرُ ٱلسَّیِّئُ إِلَّا بِأَهۡلِه }
"ክፉ ተንኮልም በባለቤቱ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይሰፍርም።" [ፋጢር፡ 43]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

{أقوال أهل العلم}

10 Oct, 12:18


የዚህ የቤት ካርታ ባለቤት አቶ መንሱር አደም በርሄ ይባላል። ካርታው ጠፍቶ አግኝተነው ነው እና አቶ መንሱርም ሆንክ እሱን የምታውቁት ካላችሁ ለራሱ አሳውቃችሁት በ 0929314723 ደውሎ መውሰድ ይችላል።

{أقوال أهل العلم}

10 Oct, 11:23


~ሁሌም ነግቶ በመሸ ቁጥር በዱንያ ያለህ ቆይታ እያነሰ ወደ አኼራ መሄጃህ እየቀረበ ነው። ተዘጋጅ!

@AbuHafsaYimam

{أقوال أهل العلم}

10 Oct, 06:19


የደዕዋ ፕሮግራም በወልቂጤ
~
የፊታችን እሁድ ጥቅምት 03/02/2017 በወልቂጤ ከተማ የደዕዋ ፕሮግራም ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።

በእለቱም :-
(1) ተውሒድ እና ሺርክ በኢብኑ ሙነወር
(2) ሱንና እና ቢድዐህ በአቡል ዐባስ
(3) አኽላቅ በዐብዱናሲር መኑር አልጃቢሪ እና
ሌሎችም እንግዶች ይሳተፋሉ፣ ኢንሻአላህ።

ለተጨማሪ መረጃ:- 0905097178 ሙራድ

8,740

subscribers

337

photos

105

videos