Tirita 97.6 FM Radio @tiritaradio Channel on Telegram

Tirita 97.6 FM Radio

Tirita 97.6 FM Radio
ትርታ 97.6 ኤፍ ኤም ''ከልብዎ የቀረበ''

ትርታ ሚዲያ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለ የንግድ መዝናኛ፣ ዜና እና ቢዝነስ ጭብጥ ያለው ሚዲያ ነው።
1,208 Subscribers
895 Photos
7 Videos
Last Updated 07.02.2025 17:18

Tirita 97.6 FM: The Voice of Addis Ababa

Tirita 97.6 FM is a dynamic and influential radio station based in the vibrant capital city of Addis Ababa, Ethiopia. Established to serve the diverse needs of the local population, Tirita FM transcends traditional radio broadcasting by offering a unique mix of entertainment, news, and business insights. As Addis Ababa continues to grow and evolve, so does the media landscape, and Tirita 97.6 FM has positioned itself as a key player in this environment. With a commitment to quality programming, the station provides listeners with real-time updates on current events, engaging talk shows, and a variety of music that appeals to all ages. The station's motto, ‘ከልብዎ የቀረበ’ (Brought to you from the heart), reflects its dedication to catering to the interests and needs of its audience. As one of the top radio stations in Ethiopia, it not only entertains but also informs and connects the community, making it a trusted source of information and inspiration.

What types of programming does Tirita 97.6 FM offer?

Tirita 97.6 FM offers a diverse array of programming aimed at engaging its audience in multiple ways. The station features entertainment shows that showcase local music and cultural events, providing a platform for both established and emerging artists. Additionally, they host various talk shows that cover a wide range of topics including health, politics, and social issues, encouraging listeners to participate in important conversations.

Furthermore, the station is dedicated to providing timely news updates that keep the public informed about national and international events. News segments are often complemented by in-depth analyses and interviews with experts, ensuring that listeners receive a well-rounded view of current developments in Ethiopia and beyond.

Who can listen to Tirita 97.6 FM, and how accessible is it?

Tirita 97.6 FM is accessible to a broad audience in and around Addis Ababa, making it a popular choice for city residents. Whether commuters, students, or business professionals, the station caters to a diverse demographic by offering content that resonates with different age groups and interests. Its programming is designed to appeal to a wide listener base, ensuring that everyone finds something of value.

In addition to traditional FM broadcasting, Tirita 97.6 FM is increasingly utilizing digital platforms to reach an even larger audience. This includes streaming their content online, which allows listeners from other parts of Ethiopia and around the world to tune in. With the rise of smartphones and internet access, the station is making efforts to remain relevant and accessible, adapting to the changing media consumption habits of the public.

How does Tirita 97.6 FM contribute to the local community?

Tirita 97.6 FM plays a vital role in the local community by acting as a platform for dialogue and information sharing. The station often features local stories and issues that are relevant to the Addis Ababa community, encouraging civic engagement and awareness among its listeners. By highlighting community events, promoting local businesses, and addressing social issues, Tirita FM fosters a sense of community.

Moreover, the station’s programming often includes segments that educate the public on important topics such as health, education, and economic development. By partnering with local organizations and experts, Tirita 97.6 FM not only entertains but also empowers the community with knowledge and resources, thus significantly contributing to societal development.

What challenges does Tirita 97.6 FM face in the media landscape?

Operating in the ever-evolving media landscape presents several challenges for Tirita 97.6 FM. The rise of digital media and online platforms has changed how audiences consume content, leading to increased competition for listeners. Traditional radio stations must adapt to these changes and find innovative ways to remain relevant in the digital age, which can be both a logistical and financial challenge.

Additionally, maintaining high-quality content in an environment where information is constantly produced and disseminated can be daunting. With the proliferation of misinformation and sensationalism in some media outlets, Tirita 97.6 FM must work diligently to ensure the credibility of its news reporting and uphold journalistic integrity to keep its audience’s trust.

What future developments can be expected from Tirita 97.6 FM?

As Tirita 97.6 FM looks to the future, it is likely to continue expanding its digital presence and enhancing its programming. This may include the development of mobile applications or partnerships with online streaming services to reach a global audience. By embracing new technologies, the station can engage with younger listeners who are more accustomed to consuming media online.

Furthermore, there may be plans to diversify content by incorporating more interactive programming, such as live listener call-ins or social media engagement initiatives. This can foster a sense of community among listeners and provide them with a sense of ownership of the content.

Tirita 97.6 FM Radio Telegram Channel

ትርታ 97.6 ኤፍ ኤም ከልብዎ የቀረበ ትርታ 97.6 ኤፍ ኤም የንግድ መዝናኛ፣ ዜና እና ቢዝነስ ጭብጥ ያለው ሚዲያ፣ "Tirita 97.6 FM Radio" ከልብዎ የቀረበ። ይህ የአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለ የሚዲያ ነው። ትርታ 97.6 ኤፍ ኤም በየንግድ ያግኙበታል፣ የትርታ ሚዲያ ትንተና ጋር ከፈለጉን በኋላ ሕዝብ ተመሳሳይ መዋሥያ እና ድምፅ እናስታዋለን። "Tirita 97.6 FM Radio" ትርታ ድምፅ ቆይታችን፣ ለማወቅ እና ስለመገኘት እናመሰግናለን። በጣም ከዚህ በኋላ በምን እርዳታ እና ችግሮች እንደማያከናውነው፣ ለማግኘት መልኩን እናጠብቅማለን። በትክክለኛው ምሳሌ ለመከታተል ከሚጠበቀው ይመልከቱ።

Tirita 97.6 FM Radio Latest Posts

Post image

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎቹን ለኮሚሽኑ አስረከበ
***
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ሊካተቱ ይገባሉ ያላቸውን አጀንዳዎች በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በይፋ አስረክቧል፡፡

በርክክብ ሥነሥርዓቱ ላይ ኮሚሽኑን ወክለው ንግግር ያደረጉት ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መሥፍን አርአያ፤ የመገናኛ ብዙኃን ምክር ቤቱ ለኮሚሽኑ ዓላማ መሳካት ከፍተኛ እገዛ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

ማኅበረሰቡ ስለኮሚሽኑ ተግባራት መረጃ እንዲያገኝ በማድረጉና የሚዲያ ተቋማትን ሀገራዊ አጀንዳዎች አደራጅቶ በማስረከቡ ለምክር ቤቱ ምስጋና አቅርበዋል፡፡

በቀጣይ የምክክር ሂደትም ምክር ቤቱ ከኮሚሽኑ ጋር በትብብር እንዲሰራ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ አማረ አረጋዊ በበኩላቸው ምክር ቤቱ በሥነ-ምግባር የታነጸ ሚዲያ በሀገራችን እንዲጎለብት የሚሠራ ተቋም ነው ብለዋል፡፡

አክለውም በምክር ቤቱ በስድስት ርዕሰ ጉዳዮች የተከፋፈሉ የሀገራችንን እንዲሁም የሚዲያ ኢንዱስትሪውን መሠረታዊ ችግሮች የሚፈቱ አጀንዳዎች መዘጋጀታቸውን አብራርተዋል፡፡

ምክር ቤቱ ከሀገራዊ ምክክሩ ጋር የሚተሳሰሩ ጉዳዮችን ወደ ሕዝብ ለማስረጽ በትኩረት መሥራቱን እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡

በአጀንዳ ርክክብ ሥነ-ሥርዐቱ ላይም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች፣ የመገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የሥራ አስፈጻሚ አባላትና ጋዜጠኞች መገኘታቸውን ከኮሚሽኑ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

#ትርታ 97.6 FM #ከልብዎ_የቀረበ

06 Feb, 13:59
116
Post image

የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች የ 5 ኪሎ ሩጫ ምዝገባ የፊታችን የካቲት 3 ቀን ይጀመራል።

<<ሁሉም መብቶች፤ለሁሉም ሴቶች>> በሚል መሪ ቃል 22ኛዉ የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች የ 5 ኪሎ ሩጫ መጋቢት 07 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ አዘጋጁ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ትናንት በሀያት ሬጀንሲ ሆቴል በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።

በዘንድሮው መድረክ ከ16 ሺህ በላይ ተሳታፊዎች እንደሚገኙበትና ከ200 በላይ አትሌቶች እንዲሁም ከ30 በላይ በተለያዩ ዘርፎች ላይ በጎ ተፅዕኖን መፍጠር የቻሉ እንስቶች ይታደሙበታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳግማዊት አማረ ገልጸዋል።

የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም በM-Pesa መተግበሪያ እና በተመረጡ የሳፋሪኮም እና ዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ምዝገባ እንደሚጀመርም አስታውቀዋል።

የምዝገባ ዋጋው 540 ብር ሲሆን M-Pesa'ን ተጠቅመው ለሚመዘገቡ ተሳታፊዎች ልዩ የ30 በመቶ ቅናሽ እንደሚኖረውና ለተማሪዎችም ልዩ ቅናሽ እንዲሁም አቅም ለማይፈቅድላቸው ሴቶች አማራጮችን መመቻቸቱን ገልጸዋል። ተሳታፊዎች ሲመዘገቡ በቀጥታ የመወዳደሪያ ቲሸርት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።

የቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ. ሩጫ አምባሳደር የሆነችው መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንትነት መመረጧን ተከትሎ በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ልዩ ስጦታ ተበርክቶላታል።

የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች የ 5 ኪሎ ሩጫም በተለይ ሴቶች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተፅዕኖ መፍጠር እንዲችሉ በራስ መተማመን እንዲጎለብት እና የሴቶችን ብቃት እንዲሁም ችሎታ አንፀባራቂ መድረክ ነዉም ተብሏል።

(በትባረክ ኢሳያስ)

#ትርታ 97.6 FM #ከልብዎ_የቀረበ

05 Feb, 17:20
155
Post image

አየር መንገዱ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ ለጊዜው መቋረጡን አስታወቀ
***
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ ለጊዜው መቋረጡን አስታውቋል፡፡

በዚህም የሀገር ውስጥ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል እንዲስተናገዱ አሳስቧል፡፡

አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ ዛሬ ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ሕንፃ ውስጥ ወደ በረራ ይዞ መግባት ከሚከለከሉ ቁሳቁሶች መካከል ከመንገደኞች የሚሰበሰብ የሲጋራ መለኮሻ (ላይተር) ጊዜያዊ የማስቀመጫ ስፍራ ውስጥ ጭስ በመከሰቱ ለመንገደኞች ደህንነት ሲባል ሕንፃው ለጊዜው አገልግሎት አቋርጧል ብሏል፡፡

በመሆኑም በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር ውስጥ መዳረሻዎች የሚጓዙ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል ወደ በረራቸው እንዲሳፈሩ አሳስቧል፡፡

ለተፈጠረው መጉላላት መንገደኞችን ይቅርታ የጠየቀው አየር መንገዱ፤ ከነገ ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተለመደው የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎት መስጠት እንደሚቀጥል አስታውቋል።

#ትርታ 97.6 FM #ከልብዎ_የቀረበ

05 Feb, 15:04
143
Post image

ጎዶ ሃውሲንግ ኤንድ ስማርት ሪል እስቴት ለመኖርያ ቤትና ለሱቆች ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ኤክስፖ ማዘጋጀቱን ገለፀ።

አፍሪካን ሆልዲንግ ግሩፕ በ10 አመት ውስጥ 150 ኩባንያዎችን ለማቋቋም እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።

ከዚህ መካከል አንዱ በሆነው ጎዶ ሃውሲንግ ኤንድ ስማርት ሪል እስቴት የመንግስትና የግል አጋርነት 70/30 እሴትን ከአፍሪካዊ ማንነት ጋር አጣምሮ እየሰራ እንደሚገኝ የድርጅቱ የስራ ኃላፊዎች በዛሬው እለት በዋና መስሪያ ቤታቸው በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

ጎዶ ሃውሲንግ ኤንደ ስማርት ሪል እስቴት ቤቶችን ከ50ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ባለቤት ለማድረግ በሰንጋተራና በተክለሃይማኖት መካከል ከጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፊት ለፊት ከአስተዳደሩ ከተረከበው አስር ሺ ካሬ ሜትር ይዞታ ላይ ከየካቲት 14 እስከ የካቲት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ለመኖርያ ቤትና ለሱቆች ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ኤክስፖ ማዘጋጀቱን ገልጿል።

በተጠቀሱት የኤክስፖ ቀናት ምዝገባ የሚያደርጉ ቅድሚያ የቤት ባለቤትነት እድል ይኖራቸዋልም ብሏል።

#ትርታ 97.6 FM #ከልብዎ_የቀረበ

05 Feb, 14:58
483