HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው @hamernoah Channel on Telegram

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

@hamernoah


እግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ ስለእኛ ጸልዩ ( ፩ ተሰሎ ፭÷ ፳፭ ) ሌሎች እንዲያነቡትም የሚከተሉት አድራሻዎች Like እና Share ያድርጉ የማኅበራዊ ሚዲያ ትስስር ትክክለኛ አድራሻዎቼ እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።
ቴሌግራም 👉 -https://t.me/hamernoah
My -email ☞[email protected]
መካነ ድር፡https:hamernoah.wordpress.comሁላችሁም ተሳታፊ ሁኑ

HamerNoah (Amharic)

ሔረኖኤስና ሾሩእሞም የሕዮትንና ምክርታችንን ለሕዝበ ክርስቲያቸው በግብራታቸው እና ትምህርታቸው የሚያግዙት ቴሌ ግራሜ ነው። እናቴሌ እንዲሁም በሌሊቴንቶሰችና የሴቲም ፊልምን የፀሓይ መረጃዎች መነሻ ብቻ እና ሃቃታችን ይደርገናል። የእግዚአበሔር ቃል፣ ምንጭ፣ ቅዱስ መላእክት እና መድኃኒቶች በሚገኙ የሕዝበ ፅሁፎች ላይ ለክርስቲያቸው መሸሸጊዎችን እና መስለዎችን አገኘሁበት። ስለእኛ ስንጸልይ በሌሊቴንቶሰች ለማወቅ የዚህ ቴሌ እና ስለ ክርስቲያቸው መልስ ይምረጡና። በበለስተ መስቀለ እና እኩልነታ ፕረሚዝ ለማክሰኞ ቅድመ ድንግል ታምሩና እኛ ከሰክሣሪ እስከ ግልሙ ዘመን ላይ ያረጋግጡን።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

08 Feb, 17:04


https://hamernoah.wordpress.com/2025/02/08/%e1%8b%a8%e1%8b%b0%e1%89%a5%e1%88%a8-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8a%ad%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%8c%a5%e1%88%9d%e1%89%80-%e1%88%98%e1%88%88%e1%8a%ae%e1%89%b5-%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b5-%e1%8b%ae/
የደብረ መንክራት መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን ፲፮ ኛ ዓመት ቅዳሴ ቤት በዓል በድምቀት ተከበረ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

08 Feb, 16:43


#ምሳሌ ሁን"ያለውን ቃል በመዝገበ ምሕረት አገኘሁት
━━━━༺✞༻━━━━
"ማዕደ ወንጌል ዘተዋሕዶ "ሣምንታዊ ጉባኤ በካራ ቆሬ መዝገበ ምሕረት ቅዱስ ፋኑኤልና ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፸፱ኛ ሣምንት ጉባኤ እኔደቀጠለ ነው!
_መዝገበ ምሕረት ላይ ያለ ማቆራረጥ ማዕደ ዘተዋሕዶ እንደ ቀጠለ ፡ ነው።"#ማዕደ ወንጌል ዘተዋሕዶ "ሣምንታዊ ጉባኤ በሃይማኖት ዐይን ለተመለከተው ሕይወት ነው። መጋቤ ብሉይ መልአከ ብርሃን ቃለ ጽድቅ አሻግሬ የደብሩ ዋና አስተዳዳሪ ለማዕደ ወንጌል ዘተዋሕዶ ልዩ ክብር አላቸው።
አስተዳዳሪው "ማዕደ ወንጌል ዘተዋሕዶን" እንደ #ዐይን ብሌን ይጠብቁታል ፣እንደ #ብርጭቆ ይንከባከቡታል፣እንደ #ዕንቁላል እንዳይሰበር አጥር ቅጥር ሁነው በቅርብ ይጠብቁታል ። ጉባኤው በጸሎተ ወንጌል በሥነ ሥርዓት ይጀመራል ።
የካራ ቆሬ መዝገበ ምሕረት ቅዱስ ፋኑኤልና ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያ አካባቢ ኦርቶዶክሳውያን ይኽ መልካም ዕድል በአግባቡ ትጠቀሙበት ዘንድ አሳስባችኋለሁ በእርግጥ ለመልአከ ብርሃን መጋቤ ብሉይ ያላችሁ ፍቅርና አክብሮት ላቅ ያለ እንደሆነ ዐይን አይቶ ልብ ይፈርዳል ። የአድባራትና ገዳማት በጥንቃቄ የሚመሩት (የሚገኙበት) በተከታታይ እንዲህ የሚካሄድ መርሐ ግብራት የሉም ማለት ይቻላል ። ያውም የቤተ ክርስቲያን የልማት ሥራዎች ከስብከተ ወንጌል ጋር ጥርስ ከንፈር በመሆን እየቀጠሉ ናቸው። በተለይም ለወንጌል በካራ ቆሬ መዝገበ ምሕረት ቅዱስ ፋኑኤልና ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያ የሚሰጠው ቦታ ከፍተኛው ነው።
ቅዱስ ጳውሎስ "..ይህን እዘዝና አስተምር። በቃልና በኑሮ በፍቅርም በእምነትም በንጽሕናም ለሚያምኑቱ #ምሳሌ ሁን.."(፩ኛ ጢሞ ፬፥፲፪))ያለውን በተግባር እሳቸው አርአያ ሁነው ቀድመው ይገኛሉ ።
_ዘማሪ፦ዘማሪት ፍቅርተ ታደሰ

መ/ር ተመስገን ዘገዬ
ከመዝገበ ምሕረት ቅዱስ ፋኑኤል ቤተ ክርስቲያን
_1/6/2017
Website -hamernoah.wordpress.com
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagramhttps://www.tiktok.com/@temesgenzegeye175
https://www.instagram.com › temesgenzegeye17

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

08 Feb, 14:06


https://hamernoah.wordpress.com/2025/02/08/%e1%89%80%e1%8c%a3%e1%8b%ad-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%88%88%e1%8b%ab%e1%8b%a9-%e1%89%b5%e1%88%ad%e1%8c%89%e1%88%9d-%e1%8b%ab%e1%88%8b%e1%89%b8%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%88%a5%e1%88%ab%e1%8b%8e%e1%89%bd/
"..ቀጣይ የተለያዩ ትርጉም ያላቸውን ሥራዎች አጠናክሮ በመሥራት  ለሀገረ ስብከቱ ብሎም ለኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ተጨማሪ ሚዲያ መሆኑን ማስመስከር ይኖርበታል"ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

08 Feb, 01:40


https://hamernoah.wordpress.com/2025/02/08/%e1%8b%a8%e1%88%ae-%e1%8b%8b%e1%88%88-%e1%88%98%e1%8b%b5%e1%8a%83%e1%8a%94%e1%8b%93%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%89%a4%e1%89%b0-%e1%8a%ad%e1%88%ad%e1%88%b5%e1%89%b2%e1%8b%ab%e1%8a%95%e1%8a%95-%e1%8b%a8/
የሮ ዋለ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያንን የቱሪዝም መስህብ ለማድረግ ሥራዎች እንደሚሰሩ ተገለጸ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

07 Feb, 15:11


✍️✍️ሐመር መጽሔት በየካቲት ወር እትሟ!  
  ".. እጅግ ብዙ የመከራ ማዕበል ቢጎርፍም ሁልጊዜም አምላኳ ከእርሷ ጋር ስለሆነ ይገፏት ይሆናል እንጂ አትወድቅም "  የካቲት ዕትም በ፳፻፲፯ ዓ.ም መልእክት ዐምድ  ✍️      
                      ༺ ༻ 
  #የኅትመት ዘመን ፦#የካቲት ፳፻፲፯  ዓ.ም
#አዘጋጅ ፦በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ  ቤተ ክርስቲያን ማኀበረ ቅዱሳን በልማት ተቋማት አስተዳደር  በመጽሔት ዝግጅት ክፍል የሚዘጋጅ ትምህርታዊ መጽሔት
•  ገጽ ብዛት፦፳፰
   ዋጋ ፦፵ ብር 
•  ሐመር  መጽሔት  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት  ሥርዓትና ትወፊት ጠብቃ በልማት ተቋማት አስተዳደር  በመጽሔት ዝግጅት ክፍል  በየወሩ የምትወጣ መንፈሳዊ መጽሔት ናት፡፡
•  ሐመር መጽሔት ፴፪ኛ ዓመት  ቁጥር ፪  # የካቲት ፳፻፲፯  ዓ.ም መልእክት ዘማኅበረ ቅዱሳን " # ‹‹  #የአሕዛብን ስድብ አትሸከሚም ››  በሚል ጠንንካራ መልእክት  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን  ምእመናን የክፋት ጠማቂዎችን ሤራ በመታገስና በታላቅ ንቃት በመመልከት ትኩረታቸውን በበዓላቸው ላይ፣ ልባቸውንም ከአምላካቸው ጋር በማድረግ በዓሉን በሰላም እንዳሰለፋና ትንኮሳዎቹ ትዕግሥትን የሚፈታተኑ ቢሆንም ‹‹ራሳቸው አምጥተው፣ ራሳቸው በሚያሮጡ›› ተንኮለኞች ሤራ ላለመጠለፍ ያደረጉት ጥንቃቄ የሚያስመሰግን እንደነበረ ።
       በአጠቃላይ ሲታይ ግን እንዲህ ዓይነቱ የክፉዎች መዳፈር ለሀገርም፣ ለመንግሥትም፣ ለቤተ እምነቶች ግንኙነትም አይጠቅምም፡፡ ድፍረቱ ደግሞ በሰዎች ላይ ብቻ ሳይሆን ሁሉን በሚችል አምላክ ላይ የተፈጸመ ደፍረት በመሆኑ ሀገርና ወገንን የሚያስከፍለው  ዋጋ አሁን እየተቀበልን ካለው በላይ እንዳይሆን መጠንቀቅ  እንደሚገባ ሐመር በመልእክት ዐምድ ታስነብባለች።
   
  .#ዐውደ ስብከት  ሥር” # “በእንተ ጾም ”  በሚል ርእስ  ጾም ማለት ምን ማለት እንደሆነ ፣ጾም በብሉይ ኪዳን ፣ጾም በሐዲስ ኪዳን ፣የጾም አይነቶች ፣የጾም መሠረታዊ ጥቅሞች ፣ዐቢይ ጾምን የምንጾምበት ምክንያት  በስፋት  ታስነብባለች።
  #በትምህርተ ሃይማኖት ዐምድ ሥር “# “መኑ ይእቲ ዛቲ   ክፍል አንድ " በሚል ዐቢይ ርእስ  እመቤታችን ማን  እንደሆነች፣ የእመቤታችን ከሴቶች መለየት እንዴት እንደሆነ ፤በነገረ ድኅነት የእመቤታችን ድርሻ  የሊቃውንት መጽሐፍ በማጣቀስ ትምህርት ይሰጣል ።

    #ዐቢይ ጉዳይ  ዐምድ  ሥር  ደግሞ “# መከራው እንጂ ፣ለሞት ጣር እንዳይሆን እንሥራ" በሚል ርእስ  የመከራው ዶፍ መገለጫዎችና ማድረግ ያለብን ጉዳዮች በዝርዝር ያሳያል
   •  #ክርስትና በማኀበራዊ ዐምድ ሥር  ደግሞ  "#የኦርቶዶክሳዊ ጋብቻ ትምህርት "በሚል ርእስ   ዐቢይ ርእስ  በመልአከ ሰላም  ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው  ስለ ምሥጢረ ተክሊል፣ጋብቻ እንዴት እንደተጀመረ፣የጋብቻ ዓላማው ፣ከመጀመሪያው ጋብቻ ምን እንማራለን? ጋብቻ ብዙኃኑ የሚመኘው ሲሆን እንደምኞቱ ጸሎቱ የደረሰለት ስእለቱ የሰመረለት ስንቱ ይሆን? በሚል ሰፊት ትምህርት  ታሰተምራለች።
   • #በእናስተዋውቃችሁ ዐምድ ሥር “#ቅዱስ አቡነ ኢየሱስ ሞዓ፣ወላዴ አእላፍ አበ ብዙኃን" በሚል ርእስ  ስለ ቅዱሱ መጠራት፣ አገልግሎት በስፋትታስቃኛለች ።
   •  #በነገዋ  ቤተ ክርስቲያን #ዐምድ  ሥር “ መንፈሳውያን ማኅበራት ለነገዋ ቤተ ክርስቲያን " በመ/ር ዳንኤል ሰይፈ ሚካኤል ክፍል ፫   በሚል ርእስ በ፭ መቶ ክፍለ ዘመን፤በዘመነ ላስታና ድኅረ ላስታ ፣ መንፈሳውያን ማኅበራት ለነገዋ ቤተ ክርስቲያን በ21ኛው ክ/ዘመን ፣መንፈሳውያን ማኅበራት በአሁኑ ዘመን የሚሉ ርእሶች ይዛለች ።
  #በኪነ ጥበብ ዐምድ "#ጥሪ_ክፍል _፪ "በሚል  ታስነብባለች ።
•  #የጥያቄዎቻችሁ መልስ ዐምድ “የማዕረግ ስም አሰጣጥ # ክፍል ፩ " በሚል ርእስ #በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የሐዲስ ኪዳን የአንድምታ ትርጓሜ መምህር የሆኑትን #መጋቤ ሐዲስ ስቡሕ አዳምጤን ጋር የተደረገ  ጥያቄና መልስ ይዛለች።  ።
   ሐመር መጽሔት #፴፩ ኛ ዓመት   ቁጥር ፲፪ በማሰራጨት ፡በማንበብና በማስነበብ የድርሻችን እንወጣ !

magazine @eotcmk.org  #ሐመር #መጽሔት  ዝግጅት  ክፍል
━━━━━༺✞༻━━━━
         

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

07 Feb, 15:02


ሐመር መጽኤት የየካቲት ወር እትም እንዳታመልጣችሁ፤
(ሠላሳ ሁለት ዓመት ሙሉ በብርቱ ማዕበል መካከል እየቀዘፈች ለዛሬ የደረሰች የብርቱ ብርቱ መጽሔት ናት፤)
ስያሜዋን ያገኘችው ዝዋይ “ሐመረ ብርሃን” ከሚለው የገዳሙ ስም ነው።እንደ አዲስ የተፈጠርነው በዚያ ነውና፤ የነፍስ ኄር የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በረከት ይደርብን።

✍️✍️ሐመር መጽሔት በየካቲት ወር እትሟ!
".. እጅግ ብዙ የመከራ ማዕበል ቢጎርፍም ሁልጊዜም አምላኳ ከእርሷ ጋር ስለሆነ ይገፏት ይሆናል እንጂ አትወድቅም " የካቲት ዕትም በ፳፻፲፯ ዓ.ም መልእክት ዐምድ ✍️
༺ ༻
#የኅትመት ዘመን ፦#የካቲት ፳፻፲፯ ዓ.ም
#አዘጋጅ ፦በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማኀበረ ቅዱሳን በልማት ተቋማት አስተዳደር በመጽሔት ዝግጅት ክፍል የሚዘጋጅ ትምህርታዊ መጽሔት
• ገጽ ብዛት፦፳፰
ዋጋ ፦፵ ብር
• ሐመር መጽሔት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት ሥርዓትና ትወፊት ጠብቃ በልማት ተቋማት አስተዳደር በመጽሔት ዝግጅት ክፍል በየወሩ የምትወጣ መንፈሳዊ መጽሔት ናት፡፡
• ሐመር መጽሔት ፴፪ኛ ዓመት ቁጥር ፪ # የካቲት ፳፻፲፯ ዓ.ም መልእክት ዘማኅበረ ቅዱሳን " # ‹‹ #የአሕዛብን ስድብ አትሸከሚም ›› በሚል ጠንንካራ መልእክት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን የክፋት ጠማቂዎችን ሤራ በመታገስና በታላቅ ንቃት በመመልከት ትኩረታቸውን በበዓላቸው ላይ፣ ልባቸውንም ከአምላካቸው ጋር በማድረግ በዓሉን በሰላም እንዳሰለፋና ትንኮሳዎቹ ትዕግሥትን የሚፈታተኑ ቢሆንም ‹‹ራሳቸው አምጥተው፣ ራሳቸው በሚያሮጡ›› ተንኮለኞች ሤራ ላለመጠለፍ ያደረጉት ጥንቃቄ የሚያስመሰግን እንደነበረ ።
በአጠቃላይ ሲታይ ግን እንዲህ ዓይነቱ የክፉዎች መዳፈር ለሀገርም፣ ለመንግሥትም፣ ለቤተ እምነቶች ግንኙነትም አይጠቅምም፡፡ ድፍረቱ ደግሞ በሰዎች ላይ ብቻ ሳይሆን ሁሉን በሚችል አምላክ ላይ የተፈጸመ ደፍረት በመሆኑ ሀገርና ወገንን የሚያስከፍለው ዋጋ አሁን እየተቀበልን ካለው በላይ እንዳይሆን መጠንቀቅ እንደሚገባ ሐመር በመልእክት ዐምድ ታስነብባለች።

.#ዐውደ ስብከት ሥር” # “በእንተ ጾም ” በሚል ርእስ ጾም ማለት ምን ማለት እንደሆነ ፣ጾም በብሉይ ኪዳን ፣ጾም በሐዲስ ኪዳን ፣የጾም አይነቶች ፣የጾም መሠረታዊ ጥቅሞች ፣ዐቢይ ጾምን የምንጾምበት ምክንያት በስፋት ታስነብባለች።
#በትምህርተ ሃይማኖት ዐምድ ሥር “# “መኑ ይእቲ ዛቲ ክፍል አንድ " በሚል ዐቢይ ርእስ እመቤታችን ማን እንደሆነች፣ የእመቤታችን ከሴቶች መለየት እንዴት እንደሆነ ፤በነገረ ድኅነት የእመቤታችን ድርሻ የሊቃውንት መጽሐፍ በማጣቀስ ትምህርት ይሰጣል ።

#ዐቢይ ጉዳይ ዐምድ ሥር ደግሞ “# መከራው እንጂ ፣ለሞት ጣር እንዳይሆን እንሥራ" በሚል ርእስ የመከራው ዶፍ መገለጫዎችና ማድረግ ያለብን ጉዳዮች በዝርዝር ያሳያል
• #ክርስትና በማኀበራዊ ዐምድ ሥር ደግሞ "#የኦርቶዶክሳዊ ጋብቻ ትምህርት "በሚል ርእስ ዐቢይ ርእስ በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው ስለ ምሥጢረ ተክሊል፣ጋብቻ እንዴት እንደተጀመረ፣የጋብቻ ዓላማው ፣ከመጀመሪያው ጋብቻ ምን እንማራለን? ጋብቻ ብዙኃኑ የሚመኘው ሲሆን እንደምኞቱ ጸሎቱ የደረሰለት ስእለቱ የሰመረለት ስንቱ ይሆን? በሚል ሰፊት ትምህርት ታሰተምራለች።
• #በእናስተዋውቃችሁ ዐምድ ሥር “#ቅዱስ አቡነ ኢየሱስ ሞዓ፣ወላዴ አእላፍ አበ ብዙኃን" በሚል ርእስ ስለ ቅዱሱ መጠራት፣ አገልግሎት በስፋትታስቃኛለች ።
• #በነገዋ ቤተ ክርስቲያን #ዐምድ ሥር “ መንፈሳውያን ማኅበራት ለነገዋ ቤተ ክርስቲያን " በመ/ር ዳንኤል ሰይፈ ሚካኤል ክፍል ፫ በሚል ርእስ በ፭ መቶ ክፍለ ዘመን፤በዘመነ ላስታና ድኅረ ላስታ ፣ መንፈሳውያን ማኅበራት ለነገዋ ቤተ ክርስቲያን በ21ኛው ክ/ዘመን ፣መንፈሳውያን ማኅበራት በአሁኑ ዘመን የሚሉ ርእሶች ይዛለች ።
#በኪነ ጥበብ ዐምድ "#ጥሪ_ክፍል _፪ "በሚል ታስነብባለች ።
• #የጥያቄዎቻችሁ መልስ ዐምድ “የማዕረግ ስም አሰጣጥ # ክፍል ፩ " በሚል ርእስ #በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የሐዲስ ኪዳን የአንድምታ ትርጓሜ መምህር የሆኑትን #መጋቤ ሐዲስ ስቡሕ አዳምጤን ጋር የተደረገ ጥያቄና መልስ ይዛለች። ።
ሐመር መጽሔት #፴፩ ኛ ዓመት ቁጥር ፲፪ በማሰራጨት ፡በማንበብና በማስነበብ የድርሻችን እንወጣ !

magazine @eotcmk.org #ሐመር #መጽሔት ዝግጅት ክፍል
━━━━━༺✞༻━━━━

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

07 Feb, 14:23


https://hamernoah.wordpress.com/2025/02/07/%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8a%a9-%e1%8b%a82017-%e1%8b%93-%e1%88%9d-%e1%8b%a8%e1%8c%8d%e1%88%9b%e1%88%bd-%e1%8b%93%e1%88%98%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%a5%e1%88%ab-%e1%8a%a0%e1%8d%88%e1%8c%bb%e1%8c%b8%e1%88%9d/
ባንኩ የ2017 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ጉባኤ አካሄደ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

04 Feb, 16:47


በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል / አዲሱ ሚካኤል / የደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ፈለገ ዮርዳኖስ ሰንበት ት/ቤት የሚያዘጋጀው ወርኃዊ ጉባኤ በዕለተ ማክሰኞ ደስ በሚል መልኩ "... ሥርዓቱንም አጥብቃችሁ ጠብቁ"(ዘዳ. ፮፥፲፯) በሚል ርእስ በስፋት ስንማማር አምሽተናል። እግዚአብሔር ይመስገን !

Website -hamernoah.wordpress.com
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Tiktok. https://www.tiktok.com/@temesgenzegeye175
Instagram https://www.instagram.com › temesgenzegeye17
Twitter- https://x.com/temeze2323/status/1880852610888220922...
አዲስ አበባ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

04 Feb, 14:50


https://hamernoah.wordpress.com/2025/02/04/%e1%89%a0%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%89%b0-%e1%88%9b%e1%8a%85%e1%89%a0%e1%88%a8-%e1%89%a0%e1%8a%a9%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%8b%98%e1%8b%88%e1%8a%95%e1%89%85%e1%88%b8%e1%89%b5-%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b5/
በእንተ ማኅበረ በኩራት ዘወንቅሸት ቅዱስ ገብርኤል ማኅበር

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

03 Feb, 14:34


https://hamernoah.wordpress.com/2025/02/03/%e1%89%a0%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%a8-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%8a%a8%e1%89%b1-%e1%89%a0%e1%8a%ab%e1%88%85%e1%8a%93%e1%89%b5-%e1%8a%a5%e1%8c%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8d%b5%e1%8d%a9-%e1%8a%a0%e1%89%a5/
በሀገረ ስብከቱ በካህናት እጥረት ፵፩ አብያተ ክርስቲያናት በላይ ተዘግተዋል ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

03 Feb, 14:05


https://hamernoah.wordpress.com/2025/02/03/%e1%8b%a8%e1%8b%8b%e1%89%bb-%e1%8a%a6%e1%89%a0%e1%88%ab-%e1%8c%8c%e1%89%b4%e1%88%b4%e1%88%9b%e1%8a%92-%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%8a%a0%e1%88%ad%e1%88%b4%e1%88%9b-%e1%8c%88%e1%8b%b3/
የዋቻ ኦበራ ጌቴሴማኒ ቅድስት አርሴማ ገዳም ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ተጠናቆ በብፁዓን አበው ተባረከ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

02 Feb, 15:31


"..ወአናቅጸ ሲኦል ኢይኄይልዋ"(ማቴ ፲፮፥፲፰)
━━━━༺✞༻━━━━
ቤላ ፈለገ ሰላም መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ወአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በጥዋቱ መርሐ ግብራችን የነበረን አገልግሎት ነፍስን የሚያረካ፣ለአእምሮ የሚመች ነበር።
ቤላ ፈለገ ሰላም መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስወ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ከመ ደብረ ሊባኖስ የሆነ ሕሊናን የሚማርክ እፅዋት ያለው ቤተ ክርስቲያን ነው። ለጸሎት ፣ለሱባኤ የሚመች ቤተ ክርስቲያን ነው።
ይኽ ቤተ ክርስቲያን የተጠናከረ አገልግሎት እንዳይሰጥ የሚፈትኑ ከእኛ በረት የነበሩ ክፉ #ሠራተኞች በመኖራቸው ቤተ ክርስቲያኑ ፈተናዎችን እያስተናገደ ጠንካራ አገልግሎት በመስጠት ላይ ነው። ቅዱስ ጳውሎስ "....ወዑቅዎሙ ለከለባት፣ ወዑቅዎሙ ለገበርተ እኪት ።"(ፊልጵ ፫፥፪)ስላለ ክፉ ግብራቸው የሰይጣን ፈረሶች የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ማስቆም አልቻለም፣ወደፊትም አይችልም ። ምክንያቱም በደመ ክርስቶስ የተመሠረተች ቤተ ክርስቲያን ስለሆነች። ".. የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም"።(#አጋንንትና መ#ና#ፍ#ቃን)ብሎ ጌታ ተናግላታል።(ማቴ ፲፮፥፲፰)
የቤላ ፈለገ ሰላም መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ወአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ሰባክያነ ወንጌል #ፍቅር የምግባራት #ራስ እንደሆነ የተረዱ ትሕትና ፣ፍቅረ ቢጽ መገለጫቸው የሆኑ በአካባቢው ኦርቶዶክስውያን ዘንድ በእጅጉ የሚወደዱ ናቸው። "...በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።(ያዕ.፩፥፲፪-፲፫) ይኽ ቤተ ክርስቲያን በብዙ መንገድ ይፈተናል ።ይኽም በረከቱ ሰፊ መሆኑን ማሳያ ነው።
መ/ር ተመስገን ዘገዬ
ከቤላ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን
ጥር 25ቀን 2017 ዓ.ም

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

02 Feb, 08:23


https://hamernoah.wordpress.com/2025/02/02/%e1%89%a0%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%ab%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8a%a8%e1%8c%a5%e1%89%82%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%89%a5-%e1%88%b5%e1%8d%94%e1%88%bb%e1%88%8a%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%88%90%e1%8a%aa/
በሀገራችን ከጥቂት የሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞቻችን ውስጥ አንዱ የሆኑት ዶክተር አንዷለም ዳኘ ተገደሉ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

22 Jan, 15:16


በክህነት አሰጣጥ ዙሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የማያቸውና የሚከብዱኝ ሁለት ነገሮች
--
1.በአደባባይ፣ በካሜራ ፊት መሆኑ ምቾት አይሰጠኝም።
2.በመንጋ በመቶዎች ሰብስቦ መስጠቱ ይጨንቀኛል። ጳጳስ ባልቸገረበት እያጋፉ መካን ምሥጢሩ አልገባኝም። በውስን ቁጥር በየጊዜው መካን አይቻልም? ፈተናም ምክርም ስላለበት።@በአማን ነጸረ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

22 Jan, 10:44


#ያለሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጿቸው ይላል መጽሐፍ#

ይች ሴት ከሰባቱ የክህነት መዓርጋት መካከል አንዱን የዲቁና ክህነትን ስላቃለለች ልንገሥጻት ይገባል
#ጌታችን ሥልጣነ ክህነትን ለ12 ሐዋርያት ሲሰጥ ከሴቶች ለይቶ ነው
#ሐዋርያት የዲቁና ክህነትን ለሰባቱ ዲያቆናት ሲሰጡ ሰባቱም ዲያቆናት ወንዶች ናቸው

#በብሉይ ኪዳን ሥርዓትም ክህነት የሚሰጣቸው ለወንዶች ነበር ለአሮንና ለወንዶች ልጆቹ የክህነት ስልጣን ተሰጥቷል
#ዘቀደሰ ክህነቶ ለአሮን ለአሮን ክህነትን የሰጠ ብሎ አባ ጊዮርጊስ የገለጠውም ለዚህ ነው
በተጨማሪ ሴት ቁጭ ብላ እንድትማር እንጅ እንዳታስተምር ቅዱስ ጳውሎስ አስረድቷል
#ጌታችንም ምሥጢረ መለኮትን በደብረ ታቦር ሲገልጥ ለአምስቱ ወንዶች ነው ሴቶች አልነበሩም
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምታከናውነው ሥርዓት መጽሐፍ ቅዱሱን መሰረት በማድረግ ነው
#የዲያቆን ማስታወቂያ ደረቷ ላይ ለጥፋ የታየችው ሴት ልትገሰጽ ይገባታል ሲጀመር ዲያቆን ለወንድ ሲሆን ዲያቆናዊት ለሴት ነው ይች ወጣት ሴትና ወንድ ያለየች ናት 60 ዓመት የሆናት ሴት በቤተ ክርስቲያን የተወሰነ መንፈሳዊ ስራ እንድትሰራ ዲያቆናዊት ትሆናለች
ያለሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጿቸው ይላልና ከወዲሁ እንድትስተካከል አሳስባለሁ
@መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

21 Jan, 14:47


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/21/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%a8-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%8a%a8%e1%89%b5-%e1%8c%bd-%e1%89%a4%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%88%b0%e1%8c%a0/
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት መግለጫ ሰጠ !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

21 Jan, 12:43


ውግዘት የሚገባው ተግባር
━━━━༺✞༻━━━━
ምዕራብ ሸዋ ሀ/ስብከት ይህን ያውቅ ኖሯል?

#ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ምን እየሠራ ነው ? ስለተፈጠረው ክስተት እንደተቋም መግለጫ መሰጠት አይኖርበትም ?የጠቅላይ ቤተ ክህነት ሕዝብ ግንኙነት ሚናው ምንድን ነው?ሌሎች ተቋማት ጉዳዩ ያለበትን ሁኔታ ከሚያሰሙን ቤታችን መከታተል ነበረበት አሁንም በእንቅልፍ ያሳዝናል ።የሁሉም የሃይማኖት መሪዎች ድርጊቱን በአደባባይ ሊያወግዙት ይገባል ።
እነዚህን ያልተለመዱ ድርጊቶች የሚፈጽሙት አካላት ተልዕኳቸው ምን እንደሆነ መንግሥት በጀመረው መንገድ አጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል ።ምክንያቱም ድርጊቱ የተጠናና የተቀነባበረ ሊሆን ይችላል ።የቤተ ክርስቲያኒቱን ትምህርት በማራከስ፣መልካም ገጽታዋን በማጥፋት ፣እየተሳለቁ አፍራሽ ቅስቀሳዎችን ማድረግ በዘመነ ጥምቀት ለምን ፈለጉ?#የሃይማኖት ነጻነትን መጋፋትስ አይሆንባቸውም?ለመግጫ የሚሯሯጠው የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ ምነው ድምፁ ጠፋ?
ይኽ በማድረጋቸው ምን ትርፍ ያገኛሉ ?እነዚህ እንግዳ ክስተቶች በእንቁላሉ ካልተቀጩ በሌሎችም ሀገራት የምንሰማቸው የሃይማኖት ግጭት በኢትዮጵያም የማይከሰቱበት ምንም ዋስትና የለም።በመሆኑም ይኽን ድርጊት የፈጸሙ ተማሪዎች ለሀገርም ለቤተሰቦቻቸው የማይጠቅሙ እንክርዳድ ዘሪዎች ፤የዘረኝነት ከረጢት የተቋጠረባቸው ናቸወ።
-ኢትዮጵያ ከሰማንያ በላይ ብሔረሰቦች ባሕልና ሃይማኖታቸውን አቻችለውና ተከባብረው በኅብረት የሚኖሩባት ሀገር ናት።
እኩይ ተግባራት ፈጻሚዎቹ ለብዙ ምዕት ዓመታት ተከባብሮ በኖረ ሕዝብ መሓል ችግሮች እንዲፈጠሩ የሚሠሩ ክፉ ሠራተኞች ናቸው። ከአምቦ ዮኒቨርስቲ እንዲህ አይነት የሕግ አጉራ ዘለለ ተማሪዎች መውጣታቸውም ያሳፍራል። ዮኒቨርስቲው (መካነ አእምሮው) ራሱ ተማሪዎቹ ላይ የዲስፕሊን ርምጃ መውሰድ ይኖርበታል ።የቤተ ክርስቲያን የአደባባይ በዓላት በደመቀ ሁነታ መከበራቸው ምን አናደዳቸው?ይኽ ሁኔታ በአደባባይ ክብረ በዓላት ላይ ከሚፈጸሙ ትንኮሳዎች ከፍ ያለ ድርጊት ነው ።
በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት የቅዱስ #ሚካኤል ታቦታ ሲያሾፉ ከነበሩት የአምቦ ተማሪዎች ውስጥ ሁለቱ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን አንደኛው ከፈተና እስከሚወጣ እየተጠበቀ እንደሆነ ማኀበራዊ ሚዲያዎች እየዘገቡ ናቸው ።
የምዕራብ ሸዋ #የመንግሥት #የፀጥታ አካላት ምሥጋና ይገባቸዋል።እንዲህ አይነት ወሮባለዎችን ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት ማስተማሪያ ማድረግ ይገባል።
በአጠቃላይ እንዲህ አይነት የሀገርና የዮኒቨርስቲ ሸክም የሆኑ ተማሪዎችን የጥላቻ መንፈስ ለመከላከል የተባበረ ኃይል ያሰፈልጋል ።
መጽሐፍ "...ወይእዜኒ ዕቀቡ ርእሰክሙ ወኵሎ መራዕየ ዘሎቱ ሤመክሙ መንፈስ ቅዱስ ጳጳሳተ ከመ ትርዐዩ ቤተ ክርስቲያኑ ለክርስቶስሀ እንተ አጥረያ በደሙ።በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ትጠብቁአት ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እናንተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋው ሁሉና ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።" (የሐዋ.ሥራ ፳፥፳፰) ያላችሁ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ትጠብቁ ዘንድ የተሾማችሁ አበው ጉዳዩን፣የሚመለከታችሁ የመምሪያ ኃላፊዎች አልሰማችሁም ?አይመሰለኝም ማኀበራዊ ሚዲያ በመከታተል በብዕር ስምም ቢሆን የሚቀድማችሁ ያለ አይመሰለኝም ። አውቆ የተኛ ቢቀሰቅሱት አይሰማም ነው።
የምዕራብ ሸዋ የፖሊሲ አካላት እና የፀጥታ አካላት የዮኒቨርስቲውን ሰላም የሚፈታተኑትን በጀመሩት መንገድ ሌሎችም እንዲማሩባቸው ማድረግ ይገባቸዋል ።ነቢዩ ኢሳይያስ "..ከሕዝቤም መንገድ ዕንቅፋትን አውጡ"ይላል ። (ኢሳ ፶፯፥፲፬)
እነዚህን ድንገት የበቀሉ እንክርዳድ ዘሪዎችን የዕድገት እንቅፋቶችን አምቦ ዮኒቨርስቲ ከስንዴው ማሳ ማስወገድ ይገባዋል።

ጥር ፲፫ ቀን ፳፻ ፲፯ ዓ.ም
Website -hamernoah.wordpress.com
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagramhttps://www.tiktok.com/@temesgenzegeye175
https://www.instagram.com › temesgenzegeye17

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

19 Jan, 07:55


https://x.com/temeze2323/status/1880886565557391833?t=rLW8HR_SGl7MIKdZHmq3hg&s=35

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

19 Jan, 04:33


ተስፈፍሽ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

19 Jan, 04:32


✍️ ወንጌልን መስበክ ለተወሰነ ክፍል ብቻ የሚተው አይደለም
━━━━༺✞༻━━━━
በእውነቱ ልቡን ለከፈተና ፍላጎት ላለው ከእግዚአብሔር ጋር አካሄዱን ሊያደርግ ለወሰነ ሰው በዙርያው አያሌ መምህራን ፣ምሳሌዎችና አርአያዎች አሉለት ።".: እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።"(ዕብ.፲፪፥፩_፪) በማለት እንዳስተማረን አካባቢው ሁሉ በመምህራን የተሞላ ነው።
ለፈረንሣይ ገነተ ኢየሱስ ገነተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በሕይወቱ ወንጌልን የሚሰብከው #ተስፍሽ !የስብከተ ወንጌል ኮሚቴው የጀርባ አጥንት ነወ።
ስለ ወንጌል አገልግሎት ታሥሮ የነበረ ሐዋርያ ነው ። ሐዋርያነት መስቀልን ተሸክመው የሚጓዙት ጉዞ ነውና እሥራትን በጸጋ የተቀበለ ከዓላማው ወደ ኋላ ያልተመለሰ ፣#ጊዜና ወቅት የማይለውጠው ጽኑ አገልጋይ ሰባኬ ወንጌልና አገልግሎት ወዳጅ ነው። ይኽን አገልግሎት የሚፈጽመው በተለያዩ ነገሮች የተጌጡ ቀሚሶችን ለብሶ ሳይሆን ፀሐይና ብርድ እየተፈራረቀበት ቅዱስ ወንጌልን በዐደባባይ ይሰብካል ፣ያስተምራል ።ይኽ ቅዱስ ተግባር ነው። ተስፍሽ ፍቅረ እግዚአብሔርን ቀምሷል።የተሰጠውን መክሊት በአግባቡ እያተረፈበት ይገኛል። እኛስ?
ቅዱስ ጳውሎስ የመንፈስ ቅዱስ ልጁን ጢሞቴዎስን "... ቃሉን ስበክ፥ በጊዜውም አለጊዜውም ጽና፥ ፈጽመህ እየታገሥህና እያስተማርህ፥ ዝለፍና ገሥጽ ምከርም። ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት የማይታገሡበት ዘመን ይመጣልና፤ ነገር ግን ጆሮቻቸውን የሚያሳክክ ስለ ሆነ፥ እንደ ገዛ ምኞታቸው ለራሳቸው አስተማሪዎችን ያከማቻሉ።እውነትንም ከመስማት ጆሮቻቸውን ይመልሳሉ፥ ወደ ተረትም ፈቀቅ ይላሉ።
አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ #መከራን ተቀበል፥ የወንጌል #ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።(፪ ጢሞ. ፬፥፪_፭) ያለውን በተግባር እየፈጸመ ያለ በከተማ እየኖረን በሕይወት አስተማሪ የሆነ ወንድም ነው ።
_የምሕረትና የይቅርታ ባለቤት መድኃኔዓለም በስሕተቱ የጠፋውን ዓለም ለማዳን የገባውን የተስፋውን ቃል እንዲያውጁለት ከሕዝቡ መካከል ነቢያትን አስነስቶ ነበር። አሁንም ምንደኛ ያልሆኑትን እንደ #ተስፋዬ ያሉትን ለቤቱ እግዚአብሔር ያስነሳል።ሰው አለው እግዚአብሔር የእኛ ድርሻ መስማት ነው።
የሆነው ሁኖ ተልዕኮው ሰማያዊ ነውና ይህንን አገልግሎት ስትፈጽም የተለያዩ ችግሮች እንዲሉ ይታወቃል ።ሁሉንም በጥበብ አንተ የተጠራኽበት ዓላማ ነውና ትፈታዋለህ?
ሰባካያነ ወንጌል ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፤ ቀሳውስት ፣ ዲያቆናት ከዚህ ሰው ምን እንማራለን ? የእኛ መሠረታዊ ችግር " የበቃን ፣ያወቅን ፣የሞላን የጠነቀቅን ነን ለሌላው እንተርፋለን ብለን ማመናችን ነው። ለመማር ፣ለመመከር ከመዘጋጀት ይልቅ ለማስተማር ፣ለመምከር እንፈጥናለን።
". እግዚአብሔር በአንድ መንገድ በሌላም ይናገራል፤
ሰው ግን አያስተውለውም።.."(መ.ኢዮብ ፴፴፥፲፬)

መ/ር ተመስገን ዘገዬ
ጃንሜዳ (አዲስ አበባ 🇪🇹)
ጥር 11ቀን 2017 ዓ.ም
Website -hamernoah.wordpress.com
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagramhttps://www.tiktok.com/@temesgenzegeye175
https://www.instagram.com › temesgenzegeye17

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

19 Jan, 02:31


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/19/%e1%88%b5%e1%88%88%e1%8b%88%e1%88%8b%e1%8b%ad%e1%89%b3-%e1%8a%a6%e1%88%ad%e1%89%b6%e1%8b%b6%e1%8a%ad%e1%88%b3%e1%8b%8d%e1%8b%ab%e1%8a%95-%e1%8b%b0%e1%88%9d%e1%89%80%e1%8b%8d-%e1%8b%ab%e1%88%8d/
ስለወላይታ ኦርቶዶክሳውያን ደምቀው ያልተሰሙ መገለጫዎች

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

17 Jan, 15:30


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/17/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%89%a010%e1%88%a9%e1%88%9d-%e1%8a%ad%e1%8d%8d%e1%88%88%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%8c%88%e1%8a%99/
በአዲስ<em>አበባ</em> በ10ሩም #ክፍለ<em>ከተሞች</em> የሚገኙ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

17 Jan, 11:54


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/17/%e1%8b%a8%e1%8c%a5%e1%88%9d%e1%89%80%e1%89%b5-%e1%8a%ad%e1%89%a5%e1%88%a8-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d%e1%8a%95-%e1%88%b5%e1%8a%93%e1%8a%a8%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%8b%a8%e1%8c%a5%e1%88%9d%e1%89%80/
"የጥምቀት ክብረ በዓልን ስናከብር የጥምቀት መስራች እና ምሳሌ የሆነውን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ሕይወት በመለማመድ መሆን ይኖርበታል!" ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

17 Jan, 11:02


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/17/%e1%8a%a5%e1%8a%9b%e1%88%9d-%e1%8c%a5%e1%88%9d%e1%89%80%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%8d%88%e1%88%8d%e1%8c%8b%e1%88%88%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%88%89-%e1%88%9d%e1%8a%a5%e1%88%98-2/
".. እኛም ጥምቀትን እንፈልጋለን የሚሉ ምእመናን ብዙ ናቸው ..) #ሐመር #መጽሔት በጥር በ፳፻፲፯ ዓ.ም መልእክት ዐምድ ✍️༺ ༻

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

17 Jan, 10:55


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/17/%e1%8a%a5%e1%8a%9b%e1%88%9d-%e1%8c%a5%e1%88%9d%e1%89%80%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%8d%88%e1%88%8d%e1%8c%8b%e1%88%88%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%88%89-%e1%88%9d%e1%8a%a5%e1%88%98-2/
".. እኛም ጥምቀትን እንፈልጋለን የሚሉ ምእመናን ብዙ ናቸው ..) #ሐመር #መጽሔት በጥር በ፳፻፲፯ ዓ.ም መልእክት ዐምድ ✍️༺ ༻

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

14 Jan, 16:57


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/14/%e1%8b%a8%e1%8c%8d%e1%8b%9d%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%8c%a5%e1%8a%95%e1%89%b3%e1%8b%8a-%e1%8a%93-%e1%89%b3%e1%88%aa%e1%8a%ab%e1%8b%8a-%e1%8d%88%e1%88%a8%e1%8a%95/
የግዝረት በዓል በጥንታዊ ና ታሪካዊ #ፈረንሣይ ገነተ ኢየሱስ #ገነተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

13 Jan, 16:52


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/13/%e1%88%88%e1%8a%a0%e1%89%85%e1%88%98-%e1%8b%b0%e1%8a%ab%e1%88%9b-%e1%88%9d%e1%8a%a5%e1%88%98%e1%8a%93%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%9d%e1%8c%8d%e1%89%a5-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%8d/
ለአቅመ ደካማ ምእመናን የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ ተደረገ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

13 Jan, 10:52


https://www.youtube.com/watch?v=beKfSxpP0xE

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

13 Jan, 10:07


#ኤግዜቢሽን ማእከል #ተዋሕዶ #ኤክስፖ ታሪካዊቷ ሐመር መጽሔት ትገኛለች
የጥር ወር #ሐመርን እናንብብ እናስነብብ፡፡
ከጥር 3 አስከ ጥር 10 መስቀል ዐደባባይ ፊት ለፊት
ስልክ 0931055134 መኮንን
0944259027 እየሩ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

13 Jan, 09:56


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/13/%e1%88%88%e1%8b%9a%e1%88%85-%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b5-%e1%88%95%e1%8b%9d%e1%89%a5-%e1%8a%a5%e1%8b%8d%e1%8a%90%e1%89%b0%e1%8a%9b-%e1%88%98%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ad-%e1%8a%a0%e1%8c%bd%e1%8a%93/
"...ለዚህ ቅዱስ ሕዝብ እውነተኛ መምህር አጽናኝ እና  መካሪ አባት ሁኑት.."ብፁዕ አቡነ ድሜጥሮስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

13 Jan, 06:33


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/13/%e1%8c%8e%e1%88%ac-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%8b%b3-%e1%88%9b%e1%8b%95%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%88%88%e1%8d%a9-%e1%8b%93%e1%88%98%e1%89%b5-%e1%8b%ab%e1%88%b0%e1%88%88%e1%8c%a0%e1%8a%93%e1%89%b8/
ጎሬ ወረዳ ማዕከል  ለ፩  ዓመት ያሰለጠናቸውን ካህናት  አስመረቀ 

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

12 Jan, 17:14


".. ልጄ ሆይ፥ የአባትህን ምክር ስማ ...(ምሳ.፩፥፰)

ቅኔ ስታጋበዙ "እንደ አፍሪካ ባለሥልጣናት ውረዱ!" ካልተባላችሁና #ማይክ ተቀምታችሁ #ካልተገፈተራችሁ አንወርድም የምትሉት ነገር መልካም አይደለም፣#የቅኔ ዋናው ምሥጢሩ ነው እንጅ ብዛቱ አይደለም የታዳሚውን ስሜት መረዳት አለባችሁ፣ምክንያቱም የሚሰማው ተሰላችቶ እንዳይሰማ ከሆነ የእናንተ መለፍለፍ ድካም ብቻ ነው ትርፉ፣
ስለዚህ ቅኔ ጥሩ የሚሆነው #ጣፍጦ ሲቀር ነው።
ጋባዦችም እንዲያው ዝም ብላችሁ የተገኘውን ሁሉ አትጋብዙ እየመረጣችሁ በማወያየት ጋብዙ እንጅ ከዚህ ውረድ !በቃህ! በማለት ግርግር መፍጠሩ ተገቢ አይደለም " ብፁዕ አቡነ #ማርቆስ

"..ተዘከሩ መኳንንቲክሙ ዘነገሩክሙ ቃለ እግዚአብሔር ወእንዘ ትሬእዩ ሠናየ ግዕዞሙ ወሞፃእቶሙ ተመሰሉ በሃይማኖቶሙ።".(ዕብ.፲፫፥፯_፱)

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

10 Jan, 04:52


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/10/%e1%89%a0%e1%8c%88%e1%8b%b3%e1%88%99-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%89%a5%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%89%b5%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ad%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%88%9b%e1%88%a9-%e1%8a%a850-%e1%89%a0%e1%88%8b/
በገዳሙ የአብነት ትምህርት የሚማሩ ከ50 በላይ ደቀመዛሙርት መኖራቸው ተገለጸ !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

09 Jan, 17:22


✍️".. እኛም ጥምቀትን እንፈልጋለን የሚሉ ምእመናን ብዙ ናቸው ..) #ሐመር #መጽሔት በጥር በ፳፻፲፯ ዓ.ም መልእክት ዐምድ ✍️
༺ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን የቦታ ርቀት ሳይገድባቸው ከክፍለ ሀገር እስከ ውጭ ሀገራት የተሳተፉባት ተወዳጇ የብዙዎች መምህር ታትማለች። አንብቡ አስነብቡ ለቀጣይ ልጆቻችሁ በክብር አስቀምጡ !
-የጥር ወር ሐመርን እናንብብ እናስነብብ፡፡ ሐመር መጽሔት ለጥያቄያዎቻችን መልስ በመስጠት ትምህርተ ወንጌል በማስተማር ከ30 ዓመታት በላይ እያስተማረች ያለች መንፈሳዊ መጽሔት ናት ።ከዝግጅት ጀምሮ በብዙ ጥንቃቄ እንደ ንስር በሆኑ አርታኢዎች ተመርምራ ለአንባቢያን ትደርሳለች ።

-ሐመር በኢትየጵያ ታሪክ ያለማቋረጥ ረጅም ጊዜ ተደራሽ የሆነች መንፈሳዊ መጽሔት ናት::
#ሐመር መጽሔት #፴፪ ኛ ዓመት ቁጥር ፩ በማሰራጨት ፡በማንበብና በማስነበብ የድርሻችን እንወጣ ! ለበለጠ መረጃ
magazine @eotcmk.org #ሐመር #መጽሔት ዝግጅት ክፍል ጻፉልን ።አሰተያየት ካለም ለመቀበል ዝግጁዎች ነን
━━━━━༺✞༻━━━━

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

08 Jan, 10:11


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/08/%e1%8b%a8%e1%8c%83%e1%8a%95%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%89%a3%e1%8b%8d-%e1%89%b5%e1%8b%8d%e1%88%8d%e1%8b%b5-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8a%a5%e1%88%8b%e1%8d%8b%e1%89%b5-%e1%8b%9d%e1%88%9b%e1%88%ac/
የጃንደረባው ትውልድ…. የአእላፋት ዝማሬ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

08 Jan, 06:43


"#መጻሕፍትን ባለማወቅ ትስታላችሁ "ዛሬ ከማተሚያ ቤት ወጣች
_የገጽ ብዛት_190
#ከ2006_2011በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ለካህናት ሥልጠና፣ለሕዝብ ገባኤ ፣የዮኒቨርስቲ ተማሪዎች ለማስተማር ስንቀሳቀስ ተመሳሳይ ጥያቄዎች ስለሚጠየቁ ለእነርሱ መልስ ለመስጠት እና የሕገወጥ አጥማቂዎች የከፋ እንቅስቃሴ ፣የክርስቲያኖች መገደል እና የአብያተ ክርስቲያን ቃጠሎ ለመጽሐፉ መጽሐፍ ምክንያቶች ነበሩ።
"#መጻሕፍትን ባለማወቅ ትስታላችሁ" መጽሐፍ በውስጧብዙ ጉዳዮች ይዟል ::
_ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት ፣ቤተ ክርስቲያን ስለ እመቤታችን ለምን እንደምታስተምር፣ስለድንግል ማርያም እናትነት እና ተያያዥ ጉዳዮች
_ስለቅዱሳት ሥዕላት
_ሥዕላት ለምን እንደሚጠቅሙ፣ለቅዱሳን ሥዕላት ስለሚገባቸው ክብር
#አጽዋማትን በተመለከተ (የጥሉላት ምግቦች በጾም ወቅት ለምን ይከለከላሉ?፣የዐዋጅ ጾምና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥንተ መሠረቱ ቀርቦበታል
_ነገረ ክርስቶስ ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች በቂ ማብራሪያ ተሰጥቷል(መንገድ ፤እውነት እና ሌሎችም )
#ፈውስና የሕገ ወጥ አጥማቅያን የሐሳዊ መሲህ መንገድ ጠራገኒት(ፈውስን ለሥጋዊ ጥቅም መጠቀም ፣
#በአለባበስ ላይ ለሚታዩ ችግሮች መፍትሔው ምንድን ነው?
# የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዓላት የድህነት መንሥኤ ናቸው?..... #የበዓላት አይነትና ብዛት.......
#የቤተ ክርስቲያን በዓላት የሚወስዱት የሥራ ቀናትብዛት....................
# የቤተ ክርስቲያን ምእመናን ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር ያላቸው የሥራ ቀናትበንጽጽር..........................................................#በዓላት እንዴት ይከበራሉ?.የሚሉ እና ሌሎች ዶግማ ነክ ጉዳዮች ተካተውበታል።
#ዘመነ ሰማዕታትና የአብያተ ክርስቲያናት ቃጠሎ በ21ኛው ክ/ዘመን በሚል ከ1997_2010 እስከ ጅግጅጋ ሰማዕታት የተገደሉ ክርስቲያኖች በፎቶግራፍ የተደገፈ ታሪክ ፤የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናት በጥሩ ሁኔታ አንድ ምዕራፍ ይዞ ተዘጋጅቷል። ፈቃደ እግዚእበሔር ሁኖ በወንድሞች እና እህቶች ከፍተኛ ጥረት ለአራተኛ ጊዜ ታትማ ወጥታለች፡፡
መ/ር ተመስገን ዘገዬ
Website -hamernoah.wordpress.com
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagramhttps://www.tiktok.com/@temesgenzegeye175
https://www.instagram.com › temesgenzegeye17

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

07 Jan, 21:15


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/07/%e1%8c%88%e1%8a%93-%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%8b%98%e1%88%9d%e1%88%ab%e1%88%88%e1%8a%95/

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

07 Jan, 15:36


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/07/%e1%88%81%e1%88%88%e1%89%b0%e1%8a%9b%e1%8b%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8a%a5%e1%88%8b%e1%8d%8b%e1%89%b5-%e1%8b%9d%e1%88%9b%e1%88%ac-%e1%89%a0%e1%89%a6%e1%88%8c-%e1%8b%b0%e1%89%a5%e1%88%a8-%e1%88%b3/
ሁለተኛው የአእላፋት ዝማሬ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም በድምቀት ተካሔደ::

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

06 Jan, 18:03


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/06/%e1%88%98%e1%88%8b%e1%8a%a5%e1%8a%ad%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%8a%a5%e1%88%a8%e1%8a%9e%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%8a%95%e1%8b%b5%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%8b%98%e1%88%98%e1%88%a9%e1%89%a3/
"መላእክትና እረኞች በአንድነት የዘመሩባት ቤተልሔም የዛሬዋ ቅድስት ቤተክርስቲያን ናት" ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

06 Jan, 17:27


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/06/%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d-%e1%89%a3%e1%8c%a1-%e1%8a%a0%e1%8a%ab%e1%89%a3%e1%89%a2%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%88%b5%e1%88%88%e1%88%9a%e1%8c%88%e1%8a%99-%e1%8b%88%e1%8c%88%e1%8a%96%e1%89%bd-%e1%89%a0/
"ሰላም ባጡ አካባቢዎች ስለሚገኙ ወገኖች በመጸለይ ለተራቡ ለተጠሙና ለታረዙ ወገኖችም ድጋፍ በማድረግ ልናከብረው ይገባል።"አባ ሕርያቆስ የደቡብና ምዕራብ አፍሪካ የሀድያና ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

06 Jan, 17:14


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/06/%e1%89%a0%e1%8c%a0%e1%89%a5%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%88%98%e1%88%88%e1%8b%ab%e1%8b%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%89%86%e1%88%88%e1%8d%8d%e1%8a%90%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d/
"በጠብና በመለያየት የቆለፍነውን የሰላምና የአንድነት በር ከፍተን ለፍቅርና ለሰላም መሥራት አለብንብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

06 Jan, 08:23


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/06/%e1%88%8a%e1%89%80-%e1%8c%b3%e1%8c%b3%e1%88%b1-%e1%89%a0%e1%89%a1%e1%8c%8d%e1%8a%93-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%8b%b3-%e1%89%a0%e1%89%a0%e1%88%bd%e1%89%b3%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%88%a8%e1%88%80%e1%89%a5/
ሊቀ ጳጳሱ በቡግና ወረዳ በበሽታና በረሀብ ለተጎዱ ወገኖች 2 ሚሊዮን ብር የሚገመት ሰብዓዊ ድጋፍ አደረጉ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

05 Jan, 15:29


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/05/%e1%89%a0%e1%8c%8e%e1%8a%95%e1%8b%b0%e1%88%ad-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9b-%e1%89%a0%e1%89%80%e1%89%a0%e1%88%ae-%e1%88%9c%e1%8b%b3-%e1%88%88%e1%88%9a%e1%8c%88%e1%8a%99-%e1%89%b0%e1%8d%88%e1%8a%93/
በጎንደር ከተማ በቀበሮ ሜዳ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የእህልና የምግብ ዘይት እርዳታ ተደረገ !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

05 Jan, 15:08


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/05/%e1%8a%91-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%88-%e1%88%8d%e1%8b%b0%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b5-%e1%88%8b%e1%88%8d%e1%8b%ad%e1%89%a0%e1%88%8b-%e1%8a%a5%e1%8a%93%e1%8a%ad%e1%89%a5/
"..ኑ በዓለ ልደትን በቅዱስ ላልይበላ እናክብር፤ የበረከቱ ተከፋይም እንሁን" ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

05 Jan, 07:52


✍️በጎቹን የሚያውቅ ፣በጎቹ የሚያውቀት እውነተኛ እረኛ !✍️
༺ ༻
የተሾሙበትን ዓላማ የተረዱ፣ ትውልድን የማዳን #መንፈሳዊና #ማኅበራዊ ተልእኮ እየተወጡ ካሉት አስተዳዳሪዎች መካከል የካራ ቆሬ መዝገበ ምሕረት ቅ/ፋኑኤል እና ቅ/ማርያም አስተዳዳሪ ተጠቃሽ ናቸው።
ከትምህርት ማነስ የተነሣ በዘመናችን በጎቹ የማያውቁት እሱም የማያውቃቸው ፣የተጣለበትን ኃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት ጥረት የማያደርግ ሰነፍም እጅግ በዝቷል ።
እንዲህ አይነቶችን ነቢዩ ሕዝቅኤል "... የደከመውን አላጸናችሁትም የታመመውንም አላከማችሁትም የተሰበረውንም አልጠገናችሁትም የባዘነውንም አልመለሳችሁትም የጠፋውንም አልፈለጋችሁትም ..በማለት ይወቅሳቸዋል።
በመከራ ውስጥ የአስተዳዳሪዎች ሚና በዐውደ ምሕረት ምእመናን ማረጋጋት ነው።የካራ ቆሬ መዝገበ ምሕረት ቅ/ፋኑኤል እና ቅ/ማርያም አስተዳዳሪ በደብራቸው የሚካሄደው የቅዳሜ ሣምንታዊ "ማዕደ ወንጌል ዘተዋሕዶ" ጉባኤ 75ኛ ሣምንት የደረሰ ሲሆን በጎቻቸውን የሚያውቁ ፣በጎቻቸው የሚያውቋቸው እውነተኛ እረኛ እንዲህ ነው።

_በ21ኛወው ክ/ዘመን ሕዝቡ በትክክል የሚያስተምሩትን ፣ዘመኑን የዋጁ፣ በአግባቡ የሚያገለግሉትን እውነተኛ አባቶች ይፈልጋል ።ምክንያቱም " . እስመ እኩይ መዋዕሊሁ፤ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።"(ኤፌ.፭".፲፮)ይላል።
_ስለዚህ በጎቹን የሚያውቅ ፣በጎቹ የሚያውቀት እውነተኛ እረኛ ሁኖ መገኘት ያሰፈልጋል ።
በመጨረሻም መልአከብርሃን መጋቤ ብሉይ ቃለ ጽድቅ "አሁን እረኞች ሳንሆን በግ ነጋዴዎች ሆነናል መድኃኔዓለም ይቅር ይበለን። የእስራኤል በጎች ያድርገን፤እውነተኛ እረኞችን ለዩ ። "ብለዋል።
ስለ በዓለ ልደት አከባበር የሰጡት መልእክት የሚገርም ነበር። የአካባቢው ወጣቶች እንደ ፓሊስ መለያ ልብሳቸውን በሥነ ሥርዓት ለብሰዋል አገልግሎት ይሰጣሉ ።
"..ተዘከሮ ለፈጣሪከ በመዋዕለ ውርዙትከ ዘእንበለ ይምጻእ መዋዕል እኩይ ወይበጽሕ ዓመታተ በእለ ትብል የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጕብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ፤ ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት ሳይደርሱ፤"ማለት እንዲህ አይደለም ?(መ.መክ ፲፪፥፩)
ዘማሪ #ዲ/ን ያሬድ በዝማሬ አገልግሎት ሰጥቷለል።

መ/ር ተመስገን ዘገዬ
ከካራ ቆሬ መዝገበ ምሕረት ቅ/ፋኑኤል እና ቅ/ማርያም ቤተ ክርስቲያን

ታኀሣሥ 27 ቀን 2017
Website -hamernoah.wordpress.com
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagramhttps://www.tiktok.com/@temesgenzegeye175
https://www.instagram.com › temesgenzegeye17

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

03 Jan, 04:54


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/03/%e1%8b%a8%e1%8c%88%e1%8a%93%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d-%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%8a%95%e1%8b%ab%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%88%9b%e1%8b%b5%e1%88%a8%e1%8c%8d-%e1%8a%a8%e1%89%a3%e1%88%95%e1%88%ad/
የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ከባሕርዳር ወደ ላሊበላ የቀጥታ በረራ እንደሚኖር ተገለጸ::

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

02 Jan, 16:45


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/02/%e1%88%b5%e1%8d%88%e1%88%8d%e1%8c%88%e1%8b%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%89%a0%e1%88%a8%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8a%a5%e1%8b%8d%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%88%b5%e1%88%8b%e1%8c%88%e1%8a%98%e1%88%81-%e1%89%a4/
"..ስፈልገው የነበረውን እውነት ስላገኘሁ ቤተ ክርስቲያንን የሕይወቴ አንድ አካል አደረኳት”ቀሲስ ዳንቴ አሎንዞ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

02 Jan, 15:08


https://hamernoah.wordpress.com/2025/01/02/%e1%8a%a0%e1%88%81%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%8a%a8%e1%88%b0%e1%89%b0%e1%8b%89-%e1%8b%b5%e1%88%ad%e1%89%85-%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%8a%95%e1%8b%ab%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%88%ad%e1%8a%ab%e1%89%b3/
"አሁን በተከሰተዉ ድርቅ ምክንያት በርካታ ሕጻናት ከፍተኛ ለሆነ የጤና ችግርና ለሞት ተጋላጭ "የላልይበላ ወረዳ ማእከል

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

27 Dec, 14:17


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/27/%e1%8a%a0%e1%88%b3%e1%8b%8d%e1%88%9d-%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%8b%b3%e1%8b%ad%e1%88%9e%e1%89%b5-%e1%8b%88%e1%8a%95%e1%8b%99%e1%88%9d-%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%8b%b3%e1%8b%ad%e1%8b%b0%e1%88%ad%e1%89%85/
አሳውም እንዳይሞት ወንዙም እንዳይደርቅ ተደርጎ ችግሩ ተፈቷል።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

27 Dec, 13:23


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/27/%e1%88%88%e1%89%85%e1%8a%94-%e1%88%9d%e1%88%b5%e1%8a%ad%e1%88%ad-%e1%8c%89%e1%89%a3%e1%8a%a4-%e1%89%a4%e1%89%b1-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%8c%bb%e1%88%95%e1%8d%8d%e1%89%b5-%e1%88%b5%e1%8c%a6%e1%89%b3/
ለቅኔ ምስክር ጉባኤ ቤቱ የመጻሕፍት ስጦታ ተበረከተ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

27 Dec, 06:53


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/27/%e1%88%81%e1%88%88%e1%89%b1-%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%8c%85%e1%8a%90%e1%88%ae%e1%89%bd-%e1%8a%a8-%e1%8d%b32-%e1%88%9a%e1%88%8a%e1%8b%a8%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8b%88/
ሁለቱ ኢንጅነሮች ከ ፳ ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ያስገነበቱ ሕንፃ ተመረቀ !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

27 Dec, 06:49


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/27/%e1%88%81%e1%88%88%e1%89%b1-%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%8c%85%e1%8a%90%e1%88%ae%e1%89%bd-%e1%8a%a8-%e1%8d%b32-%e1%88%9a%e1%88%8a%e1%8b%a8%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8b%88/
ሁለቱ ኢንጅነሮች ከ ፳2 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ያስገነበቱ ሕንፃ ተመረቀ !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

26 Dec, 06:48


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/26/%e1%89%a0%e1%8b%88%e1%89%85%e1%89%b3%e1%8b%8a-%e1%8c%89%e1%8b%b3%e1%8b%ad-%e1%8a%a8%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%88%a5%e1%88%8b%e1%88%b4-%e1%8b%a9%e1%8a%92%e1%89%a8%e1%88%ad%e1%88%b2/
በወቅታዊ ጉዳይ ከቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተሰጠ መግለጫ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

25 Dec, 10:33


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/25/%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8d%88%e1%88%b3%e1%8b%8a-%e1%89%b0%e1%8a%a8%e1%89%b3%e1%89%b3%e1%8b%ad-%e1%89%b5%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ad%e1%89%b5-%e1%88%a5%e1%88%ad%e1%8b%90%e1%89%b0-%e1%89%a4%e1%89%b0/
መንፈሳዊ ተከታታይ ትምህርት (#ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን )

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Dec, 20:14


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/24/%e1%8d%b2%e1%8d%ad-%e1%8a%a0%e1%8b%b5%e1%89%a3%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%89%a3%e1%88%95%e1%88%a8-%e1%8c%a5%e1%88%9d%e1%89%80%e1%89%b5-%e1%89%a6%e1%89%b3-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%98%e1%88%88/
፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Dec, 16:49


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/24/%e1%89%a0%e1%88%9b%e1%8a%a5%e1%8a%a8%e1%88%8b%e1%8b%8a-%e1%8c%8e%e1%8a%95%e1%8b%b0%e1%88%ad-%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%a8-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%8a%a8%e1%89%b5-%e1%8a%a0%e1%8a%95%e1%8b%b5-%e1%8a%ab/
በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት አንድ ካህን መገደሉና ፬ ኦርቶዶክሳውያን መታሠራቸው ተገለጸ፡፡

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Dec, 13:25


"... ወአንተሰ ንቃህ ወጥበብ በኵሉ ወጻሙ ወግበር ምግባረ ወንጌላዌ ወኩን ወፈጽም መልእክተከ።"(፪ኛጢሞ ፬፥፭)

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Dec, 06:13


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/24/%e1%88%98%e1%88%b5%e1%89%80%e1%88%89%e1%8a%95-%e1%8a%a5%e1%8b%a8%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%8b%88%e1%88%a9-%e1%88%b2%e1%8b%98%e1%89%a3%e1%89%a0%e1%89%b1%e1%89%a0%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%88%9d%e1%88%ab/
".....መስቀሉን እየወረወሩ ሲዘባበቱበትና ምራቃቸውን ሲተፉበት ነበር" የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Dec, 06:07


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/24/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%8a%95%e1%89%a0%e1%89%b5-%e1%89%b5%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ad%e1%89%b5-%e1%89%a4%e1%89%b6%e1%89%bd-%e1%8a%a0%e1%8c%88%e1%88%8d%e1%8c%8d%e1%88%8e%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%8c%8a/
"የሰንበት ትምህርት ቤቶች አገልግሎት በጊዜያዊ ስሜት ሳይሆን በበቂ ዕውቀት፣ ትሕትናና በተላበሰ መልኩ በቤተክርስቲያን አስተምህሮ ላይ ሊመሠረት ይገባል" ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Dec, 05:26


https://hamernoah.wordpress.com/2024/12/24/%e1%89%a0%e1%8a%a5%e1%88%9d%e1%8a%90%e1%89%b3%e1%89%b8%e1%8b%8d-%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%8a%95%e1%8b%ab%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%8c%8d%e1%8d%8d-%e1%8b%a8%e1%89%b3%e1%88%a0%e1%88%a9-%e1%8a%ab%e1%88%85/
"....በእምነታቸው ምክንያት በግፍ የታሠሩ ካህናትና ምእመናንን በአስቸኳይ ሊፈቱ ይገባል"የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

29 Nov, 17:57


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/29/%e1%89%a0%e1%88%b8%e1%88%ad%e1%8a%ab-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%8b%b3-%e1%8d%b2%e1%8d%a9-%e1%8a%a6%e1%88%ad%e1%89%b6%e1%8b%b6%e1%8a%ad%e1%88%b3%e1%8b%8d%e1%8b%ab%e1%8a%95-%e1%89%b0%e1%8c%88%e1%8b%b0/
በሸርካ ወረዳ ፲፩ ኦርቶዶክሳውያን ተገደሉ !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

29 Nov, 11:22


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/29/%e1%8b%a8%e1%8c%a5%e1%88%9d%e1%89%80%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%8c%bb%e1%8a%90%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%88%ad%e1%8a%85%e1%88%ab%e1%88%94-%e1%89%a0%e1%8b%93/
የጥምቀት በዓል የነጻነትና የርኅራሔ በዓል በመሆኑ በፍቅር፣ በፍጹም መንፈሳዊነትና ዘመኑን በሚመጥን መልኩ በድምቀት ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

28 Nov, 12:41


✍️ ማኅበራዊ ሚዲያው #እድልም #አደጋም ይዞ መጥቷል✍️
https://t.me/hamerenohtemesgen
"እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና #ዘመኑን ዋጁ።" (ኤፌ. ፭፥፲፬_፲፮)
ጊዜው ያፈራውን ቴክኖሎጅ በመጠቀም ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች በተለይም #በውጭ ዓለማት ለሚኖሩት አብዛኛውን ጊዜ ለወጣቱ ትውልድ አገልጋሎት እየሰጠሁ #አንድ ዓመት ቆይቻለሁ፡፡
ማኅበራዊ ሚዲያን በአግባቡ ተጠቅሞ ለትውልዱ ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት ለመስጠት ኦርቶዶክዊ ጌዴታችን ነው፡፡
በዓለም ባንክ ሪፖርት መሠረት የኢትዮጵያ ሕዝብ ብዛት 110 ሚሊዮን ሲሆን 65% ወጣት ነው ተብሎ ይገመታል፡፡ እናም የተለያዩ አካላት እዚህ ወጣት ላይ በርካታ ፕሮጀክት በመቅረጽ ብዙ ሥራ እየሰሩ ናቸው፡፡
በመሆኑም እኛ ኦርቶዶክሳውያን በወጉ ተቀናጅተን ዘመኑን በዋጀ መንገድ ይህን ትውልድ መታደግ ካልቻልን የምናተርፈው ጸጸት ነው፡፡የደረስንበት ዘመን መረጃ በከፍተኛ ፍጥነት በየትኛውም የዓለም ጫፍና በማንኛውም ጊዜ ለሰዎች የሚደርስበትና የሰው ልጆች በመረጃ መረብ በቀላሉ የሚገናኝበት ነው፡፡ይህም
የኢንተርኔት አገልግሎት በፍጥነት መስፋፋት፣ ተደራሽ መሆን ከስማርት ተንቀሳቃሽ ሞባይል ስልክ በሁሉም ሰዎች እጅ መግባት ጋር ተደምሮ ከምንገምተው ፍጥነት በላይ የሰው ልጅ ማኅበራዊና ምጣኔ ሃብታዊና ኢኮኖሚያዊ አኗኗር በመረጃ እየተመራ ሄዷል፡፡
በዓለማችን ላይ የተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ አይነቶች አሉ፡፡ ከተከታይ ብዛት፣ተደራሽነትና ተሳታፊ ዓይነት በዋነኛነት #TikTok - ላይ አተኩሮ መሥራት ተቀዳሚ ተግባር መሆን አለበት፡፡
በተጨማሪም የቀጥታ ምስልና ድምጽ ሥርጭትም ለማድረግ ያስችላል፡፡ማኅበራዊ ሚዲያ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ተልዕኮና አገልግሎት እድልም አደጋም ይዞ መጥቷል፡፡TikTok - https://www.tiktok.com/@temesgenzegeye175

ተጨማሪ የተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ አውታሮች
ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ።መረጃውን መጠቀም ይቻላል፥ #ምንጭ ግን ይጥቀሱ
E-mail [email protected]
TikTok - https://www.tiktok.com/@temesgenzegeye175
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagram temesgen.zegeye4
YouTube - www.youtube.com/@hamernoah208
Website -hamernoah.wordpress.com
Facebook https://www.facebook.com/temesgen.zegeye.7

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

28 Nov, 04:47


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/28/%e1%8b%a8%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%a8-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%8a%a8%e1%89%b1-%e1%88%9a%e1%8b%b2%e1%8b%ab-%e1%8a%ad%e1%8d%8d%e1%88%8d-%e1%88%b0%e1%8d%8a-%e1%8a%a0%e1%8c%88%e1%88%8d%e1%8c%8d%e1%88%8e/
"የሀገረ ስብከቱ ሚዲያ ክፍል ሰፊ አገልግሎት ለመፈጸም ይቻል ዘንድ እያንዳንዱ አብያተ ክርስቲያናት የድርሻቸውን እንዲወጡ መመሪያ አስተላልፈዋል "ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ሣልሳይ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

27 Nov, 16:22


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/27/%e1%8b%a8%e1%8a%a5%e1%8a%9b%e1%8a%95-%e1%8a%ad%e1%8d%8d%e1%89%b0%e1%89%b5-%e1%8c%8d%e1%89%a5%e1%8c%be%e1%89%bd-%e1%88%9e%e1%88%8d%e1%89%b0%e1%8b%8d%e1%89%b3%e1%88%8d/

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

25 Nov, 16:22


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/25/%e1%8b%a8%e1%8a%ad%e1%89%a5%e1%88%a8-%e1%8a%ad%e1%88%85%e1%8a%90%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%88%a5%e1%88%ad%e1%8b%93%e1%89%b0-%e1%8a%96%e1%88%8e%e1%89%b5-%e1%88%a5%e1%88%8d%e1%8c%a0%e1%8a%93/
የክብረ ክህነትና የሥርዓተ ኖሎት ሥልጠና ለአገልጋዮች ተሰጠ!

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

25 Nov, 04:57


✍️ ፳፯ የብርሃን ዓመታት !✍️
https://t.me/hamerenohtemesgen
#.ተፈጸመ ጉባኤ ተስፋ ሕይወት
_ወደ አዲስ አበባ የሰንበት ትምህርት ቤቱን የተወሰኑ አባላት በመላክ #መስማት ለተሳናቸው ወጣቶች #በምልክት ቋንቋ ሥልጠና እንደወስዱ መልካም ተሞክሮዎችን እንዲቀስሙ በማድረግ ሰፊ አገልግሎት በውልቂጤ ከተማ ጀምረዋል።
_ተስፋ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ለደብረ ብሥራት ቅ/ገብርኤል ብቻ ሳይሆን ለቤተ ክርስቲያን #ቀጣይ አገልግሎትና ለሀገር የወደፊት ተስፋዎች ናቸው።
_ሰ/ትምህርት ቤቱ በብዛትና በጥራት ትምህርተ ሃይማኖት በትጋት እያስተማረ ያለ እንደ ሀገር በአርአያነት የሚጠቀስ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው። የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ኃላፊ መጋቤ ሃይማኖት #ብሥራት የመርሐ ግብር የአመራር ጥበብ ሠሪና ሠራተኛ መገናኘቱን ያሳያል።
በቁጥር ደረጃ 1458 ወጣቶችና ሕጻናትን በሥርዐተ ትምህርቱ መሠረት የቤተ ክርስቲያን ትምህርት እያስተማረ ያለ #ስምና ግብሩ የተባበሩለት ሰንበት ነው።
የትናንት ሊቃውንት አባቶቻችን ጦም እያደሩ የጠበቋትን ቤተ ክርስቲያን እኛ የድርሻችንን በመሥራት ማስቀጠል ይኖርብናል ።ኦርቶዶክሳዊ አስተሳሰብ በደንብ ለመረዳት እንደ ተስፋ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት አስተማሪዎች በደንብ በዓላማ መሥራትና በዕቅድ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል። ትሕትና የማይናድ ደልዳላ መሬት እንደሆነ በተስፋ ሕይወት ሰንበት ተማሪዎች ሕይወት እንደ መጻሕፍት ተገልጦ ይነበባል ።
መልአከ ብሥራት ቆሞስ አባ #ገ/#ኢየሱስ መምህር ወመገስጽ ልዩ አባትና ልዩ መምህር ናቸው። እጅግ የተረጋጉ ለሰንበት ትምህርት ቤት ክብር ያላቸው መሆናችን ሥራቸው ይመሰክራል።
የተማረ ሰው ለመካሪ አያስቸግርም። "እንደ ተስፋ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች " የእኔ ኃላፊነት ምንድር ነው?" በማለት እየጠየቀ ኃላፊነታችን ብንወጣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከፍተኛ ቀጥር ያላቸውን ወጣቶች ከእሳት እየነጠቅን ማውጣት ይቻላል ።
#የውልቂጤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ኦርቶዶክሳውያን እንደ ሰማይ ከዋክብት ደምቀው ያየንበት የምሥረታ በዓል ነበር ። ለቀጣይ ዓመት እግዚአብሔር በሰላም እንዲያደርሳችሁ ምኞቴ ነው።

መ/ር #ተመስገን ዘገዬ

ጉራጌ ሀ/ስብከት ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን !
ኀዳር ፲፮ ቀን ፳፻፲ ፯ ዓ.ም
ተጨማሪ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ።መረጃውን መጠቀም ይቻላል፥ #ምንጭ ግን ይጥቀሱ
E-mail [email protected]
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagram temesgen.zegeye4
YouTube - www.youtube.com/@hamernoah208
Website -hamernoah.wordpress.com
Facebook https://www.facebook.com/temesgen.zegeye.7

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Nov, 11:21


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/24/%e1%88%b0%e1%8a%95%e1%89%a0%e1%89%b5-%e1%89%b5%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ad%e1%89%b5-%e1%89%a4%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%8a%a8%e1%88%98%e1%8c%a3%e1%8a%95%e1%89%a0%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%88/
"ሰንበት ትምህርት ቤትን ከመጣንበት መንገድ ይልቅ በተሻለ መንገድ ልናደራጀውና ልንጠቀምበት ይገባል በማለት መመሪያ አስተላለፉ" ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

23 Nov, 19:02


የጾመ ነቢያት መግቢያ እና መከራከሪያ ነጥቦች ከኦርቶዶክሳዊ ምላሽ ጋር

ጾመ ነቢያት ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ ሲሆን ከልደት አስቀድሞ  በ3ቱ ወንጌላውያን 44 በዘመነ ዮሐንስ 43 ቀናት የሚጾም ነው፡፡
ይህ ጾም በተለያየ ስያሜዎች ይጠራል፡፡
1.ጾመ ነቢያት ይባላል፡፡
ነቢያት በየዘመኑ እየተነሡ 40 መዓልት 40 ሌሊት ጾመዋል፡፡ ለአብነት ያህል ለማንሣት ሙሴ 40 መዓልት 40 ሌሊት ጾሞ የኦሪትን ሕግ ተቀብሏል፡፡ ኩፋ 1፡1-6  ኤልያስ እንዲሁ ጾሞ ወደ ሰማያት ተነጥቋል፡፡ 1ነገ 19፡1-21 ዕዝራም እንዲሁ ጾሞ በምርኮ ጠፍተው የነበሩ የነቢያት መጻሕፍት ተገልጠውለት ጽፏቸዋል፡፡ ወዘተ
318 ሊቃውንት አባቶቻችን ትንሣኤን ጾመ ኢየሱስን ጾመን እንደምናከብረው በዚህ ወቅት የጌታችንን ልደት ለማክበር ልደቱንና አዳኝነቱን ሲሹ የፍየል ሌጦ ለብሰው በየተራራውና በየፍርኩታው የዞሩለት፣ ትንቢት የተናገሩለት፣ ምሳሌ የመሰሉለት፣ ሱባዔ የቆጠሩለት ነቢያትን እናስታውሳቸው ዘንድ ሠርተውልናልና፡፡
2. ጾመ ማርያም ይባላል፡፡
እመቤታችን ሰማይና ምድርን የፈጠረ ጌታን ስወልድ ምን ሠርቼ እወልደዋለሁ? ብላ ጾማዋለችና፡፡
3. ጾመ ሐዋርያት ይባላል፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያት ትንሣኤን ጾመ ኢየሱስን ጾመን እናከብራለን፤ ልደትን ስናከብር ምን ሠርተን እናከብራለን? ብለው ጾመውታልና፡፡ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 15
ከዚህም ሌላ የገና ጾም፣ ጾመ ልደት እየተባለ ሊጠራ ይችላል፡፡

የጾሙ መግቢያ
የጾሙ መግቢያ ሁልጊዜ (በአራቱም ወንጌላውያን) ኅዳር 15 ቀን ይገባል፡፡ ይህን አስመልክቶ የሕጉ መጽሐፍ  "ወጥንተ ዚኣሁ መንፈቀ ኅዳር ወፋሲካሁ በዓለ ልደት" መጀመሪያው የኅዳር እኩሌታ ፋሲካውም የልደት በዓል ነው ይላል (አን 15) እኩሌታ የሚለውን ይዘው የኅዳር እኩሌታ 16 ነው የሚሉ አሉ፡፡ ለዚህ ምላሽ የሚሆነን!
1.15+15=30 ይሆናል እንጅ 15+16=30 አይሆንም፡፡
2.ስንክሳሩ ወበዛቲ ዕለት አመ ፲ወ፭ ጥንተ ባዓለ ጌና በኅዳር 15 ቀን የገና ጾም መጀመሪያ ነው ይላል፡፡ (ስንክሳር ዘኅዳር 15)
3. የመልክአ ማርያም ደራሲ የ20 እኩሌታ 10 መሆኑን ሲገልጥ ማርያም ጽዮን  ታቦተ ቃለ ጽድቅ መንፈቀ እሥራ ይላል ስለዚህ የ30 እኩሌታ 15 ነው፡፡
4.ፍትሐ ነገሥቱ የኅዳር እኩሌታ ብሎ በማለቱ
5. ቅዱስ ሲኖዶስ በ1983 ጾሙ በአራቱም ወንጌላውያን በኅዳር 15 ብቻ እንዲገባ ወስኗል፡፡ (እሥራ ምዕት ተመልከት) ከዚህ ሁሉ ምስክር ወጥቶ የሰፈር ጎረምሳ ባወራው መነዳት የእንቢተኝነት ጥግ ነው፡፡
ሌላኛው በኅዳር 19 ይገባል የሚለው የብሂለ ተቀብዐ ወገኖች ሐሳብ ነው ስንክሳራችን ግን በዚህችም ዕለት የሮም፣ የአፍርንጊ፣ የሶርያ፣ የአርማንያ ክርስቲያኖች ከግብጽ፣ከኢትዮጵያና ከኖባ በቀር የገናን ጾም የሚጀምሩበት ነው ይላል  (ስንክሳር ዘኅዳር 19) ስለዚህ የ19 መግቢያ የኛ ባሕል አይደለም፡፡ ታዲያ ነቢያት የጾሙ 40 ነው ለምን 44 ቀን እንጾማለን? ከተባለ ጌታችን የጾመ 40 መዓልት 40 ሌሊት ነው ለምን 55 ቀን እንጾማለን? ሐዋርያት የሰኔን ጾም የጾሙት 40 ቀን ነው ለምን ከፍና ዝቅ እያደረግን እንጾማለን? ፍለልሰታነን የጾሙ 16 ቀን ነው ለምን 14 ቀን እንጾማለን? አየይ! የቀኖናን ጠባይ አለመረዳትኮ ነው በሉ በክፍል ሁለት ጠብቁኝ፡፡

@ከሊቀ ማዕምራን መ/ር ተርቢኖስ ቶለሳ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

23 Nov, 01:30


✍️ በአማን ተስፋ ሕይወት !✍️

"ማንኛውንም ነገር ለመውደድም ኾነ ለመጥላት :ነገሩን አስቀድሞ ከሥሩ ከመሠረቱ ማወቅ ያስፈልጋል እንዲሁ #መጥላት :እንዲሁም #መውደድ ተገቢ አይደለም ደህና አድርጎ ቀምሶ ጣዕሙንም ዐውቆ መቅረብም ኾነ መራቅም የዐዋቂዎች ፋንታ ነው"ሊቀ ሥልጣናት ሀብተ ማርያም ወርቅነህ
#የተስፋ ሕይወት ሰንበት ት/ቤት የልደት በዓል አከባበር ገና በዋዜማው እንዲህ ደምቋል ።(ሮሜ 8፥28) በአማን ተስፋ ሕይወት የሚያሰኝ ነው። የሚወጣ እንጀራ ከምጣዱ እንደተባለው አይነት ናቸው።
"ቅዱስ ጳውሎስ ... #ጸልዩልን፤ በነገር ሁሉ በመልካም እንድንኖር ወደን፥ መልካም ሕሊና እንዳለን ተረድተናል፤ ይልቁንም ፈጥኜ እንድመለስላችሁ ይህን ታደርጉ ዘንድ አጥብቄ እለምናችኋለሁ።" እንዳለ አገልግሎታችን የተሳካ እንዲሆን ለእኛም ጸልዩልን (ዕብ.፲፫፥፲፰)

መ/ር ተመስገን ዘገዬ

ከ____ሀ/ስብከት ከደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን !
ኀዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲ ፯ ዓ.ም
ተጨማሪ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ።መረጃውን መጠቀም ይቻላል፥ #ምንጭ ግን ይጥቀሱ
E-mail [email protected]
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagram temesgen.zegeye4
YouTube - www.youtube.com/@hamernoah208
Website -hamernoah.wordpress.com
Facebook https://www.facebook.com/temesgen.zegeye.7

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

22 Nov, 13:23


በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ጎርጎራ ከተማ የምትገኘው ምዕራፈ ቅዱሳን ደብረሲና ጽዮን ማርያም አንድነት ገዳም

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

22 Nov, 12:36


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/22/7-%e1%88%9d%e1%8a%a5%e1%88%98%e1%8a%93%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%89%bb-%e1%8b%ab%e1%88%89%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%ad%e1%89%a4%e1%88%ae-%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b5-%e1%88%9a%e1%8a%ab%e1%8a%a4/
7 ምእመናን ብቻ ያሉት የአርቤሮ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

20 Nov, 17:40


የትም ይዋሉ የት ✍️

የቅዱስ ሚካኤል ዋዜማን በአንጋፋው ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን የነበረን ሣምንታዊ ጉባኤ ምእመናን
ተረጋግተው ሲማሩ ስመለከት ብዙ መምህራን እንደደከሙበት በቂ ምሥክሮች ናቸው።
የጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ምእመናን የትም ይዋሉ የት ለሣምንታዊ ጉባኤው ልዩ ትኩረት ይሰጣሉ ።
#ሁሉም ነገር ህልውናውን ያጣው ከዚህ የሠርክ ጉባኤ አገልግሎት መራቅ ሲመጣ ነው። ስለዚህ ሠርክ ጉባኤ በሃይማኖት ዐይን ለተመለከተው ክርስቲያኖች ሆይ ሕይወት ነው።
ክርስቲያኖች ሆይ በሠርክ ጉባኤ እንዳትቀልዱ።ነገ የምትቅሙ ዛሬ የዘራችሁትን ነው። የነገዋ ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በዘራነው የሠርክ ጉባኤ ዘር ትወሰናለች።
የዛሬ መሠረት የሆነው የትናንቱ አባቶች የዘሩት ዘር ነው።የነገም ዘር የሚሆነው የዛሬው ሥራችን ነው። የሠርክ ጉባኤ ትምህርታችን የትናንት ማያ፣ የነገ ማስያ፣ የዛሬም መዋያ ነው። በራሳችን ዐይን ወደ ኋላ ማየት እና ለነገም መተንበይ የሚቻለው በጉባኤያት ትጋት ነውና።
በዝማሬ ፦ዘማሪት መሠረት

#መ/ር ተመስገን ዘገዬ
ከጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን
ኀዳር ፲፩ ቀን ፳፻፲ ፯ ዓ.ም

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

20 Nov, 05:07


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/20/%e1%8b%a8%e1%8b%98%e1%88%98%e1%8a%93%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%89%a4%e1%89%b0-%e1%8a%ad%e1%88%ad%e1%88%b5%e1%89%b2%e1%8b%ab%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%89%b3%e1%88%aa%e1%8a%ad-%e1%89%a3%e1%88%88/
"የዘመናችን የቤተ ክርስቲያን የታሪክ ባለአደራዎች እናንተ በመሆናችሁ የተሰጣችሁን ታሪካዊ አደራ በትጋት በመወጣት ቤተ ክርስቲያንን ልትታደጓት ይገባል" ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ!

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

19 Nov, 11:41


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/19/%e1%8b%a9%e1%8a%92%e1%89%a8%e1%88%ad%e1%88%b2%e1%89%b2%e1%8b%8d-%e1%88%83%e1%8b%ad%e1%88%9b%e1%8a%96%e1%89%b3%e1%8b%8a-%e1%8a%90%e1%8c%bb%e1%8a%90%e1%89%b3%e1%89%bd%e1%8a%95%e1%8a%95-%e1%8b%a8/
ዩኒቨርሲቲው  ሃይማኖታዊ ነጻነታችንን የሚጋፋ መመሪያ አውጥቷል ሲሉ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ገለጹ፡፡

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

19 Nov, 09:33


ሐመር መጽሔት #፴፩ ኛ ዓመት ቁጥር ፲፩ በሁሉም የአዲስ አበባ የማኅበሩ ሱቆች ሥርጭት ላይ ናት ።በማሠራጨት ትምህርተ ወንጌል ለሁሉም እንዲደርስ ጥረት እናድርግ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

18 Nov, 13:31


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/18/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%89%a1%e1%8a%90-%e1%8c%8e%e1%88%ad%e1%8c%8e%e1%88%ad%e1%8b%ae%e1%88%b5-%e1%89%b5%e1%88%9d%e1%88%85%e1%88%ad%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%88%a5%e1%88%8d%e1%8c%a0%e1%8a%93-%e1%88%9b/
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርትና ሥልጠና ማእከል የዜማ መሣሪያ ሠልጣኞች ተመረቁ፡፡

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

17 Nov, 15:44


በቸሃ ወረዳ ቤተ ክህነት ሥር ላሉ አብያተ ክርስቲያናት አገልጋዮች ሥልጠና ተሰጠ!
_
ለማኅበረ ካህናት ወምእመናን ትምህርተ ኖሎት ፣ ቃለ ዓዋዲ ዘኦርቶዶክስ ፣ ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን የሚሉ አጫጭር ሥልጠናዎችን በ6ቱ አብያተ ክርስቲያናት ሥር ላሉ የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ደደጋግ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ ሲሆን ከእነዚህ ወጣቶች የሌሎች አህጉረ ስብከት ወጣቶችም መወሰድ ያለባቸው ይመስለኛል ።
እስከ ከአጥቢያዎች ድረስ ለካህናት ሥልጠና መሰጠቱ መልካም ተግባር ነው። ላዕከ ወንጌል ፈንታዬ እና ጓደኞቹ ለገጠሯ ለቤተ ክርስቲያን እያደረጋችሁት ያለው ገጠር ተኮር አገልግሎት በአርአያነት ይጠቀሳል።
ይኽንን ሥልጠና ያዘጋጁት አዲስ አበባ የሚኖሩ ጉራጌ ተወላጆች ናቸወ፦ የሀገረ ስበከቱ ሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ስለ ቃለ ዓዋዲ የሰጡትን ሥልጠና ተስፋ ሰጭ ነው።
በተለይም የምእመናን ተወካዮች ያለ መሠልቸት በትኩረት ሥልጠናዎችን መከታተላቸው የቤተ ክርስቲያን ጉዳይ የሚያሳስበቸው በጥንቃቄ የተመረጡ የሰበካ ጉባኤ አባላት ናቸው።
መ/ር ተመስገን ዘገዬ
ከደጋግ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን
ኀዳር ፷ ቀን ፳፻፲ ፯ ዓ.ም
ተጨማሪ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ።መረጃውን መጠቀም ይቻላል፥ #ምንጭ ግን ይጥቀሱ
E-mail [email protected]
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagram temesgen.zegeye4
YouTube - www.youtube.com/@hamernoah208
Website -hamernoah.wordpress.com
Facebook https://www.facebook.com/temesgen.zegeye.7

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

16 Nov, 05:27


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/16/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%a8-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%8a%a8%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%8c%88%e1%8a%93%e1%8a%9b-%e1%89%a5%e1%8b%99%e1%8a%83/
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት "መገናኛ ብዙኃን ለቤተ ክርስቲያን ተልእኮ" በሚል መሪ ቃል ሥልጠና ሰጠ!

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

15 Nov, 16:07


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/14/%e1%89%b0%e1%88%98%e1%8b%a8%e1%8c%a2-%e1%89%b0%e1%88%98%e1%8b%a8%e1%8c%a2/
ተመየጢ ተመየጢ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

14 Nov, 14:14


እነዚህ መንፈሳዊ መጻሕፍት መኖራቸውን ያውቃሉ ?

በቋንቋ ማስተማር ማንኛውም መምህር ፣ጸሐፊ፣ ተርጓሚ አብዝቶ ሊሻው የሚገባ መንፈሳዊ ስጦታ ነው

የብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መሆን እድለኝነት ነው።ያለምንም. ድካም በተፈጥሮ ሂደት ካገኘነው የእናት ቋንቋችን በተጨማሪ በራስ ፍላጎትና ጥረት ተናጋሪ የሆንባቸው ቋንቋዎች የእኛን ፍላጎት ሐሳብና ጥረት የማሳየት እድል አላቸው።
" የጸጋም ስጦታ ልዩ ልዩ ነው መንፈስ ግን አንድ ነው፤ አገልግሎትም ልዩ ልዩ ነው ጌታም አንድ ነው፤ አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።
(፩ቆሮ ፲፪÷፬-፲)

ኀዳር ፭ ቀን ፳፻፲ ፯ ዓ.ም
ተጨማሪ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ።መረጃውን መጠቀም ይቻላል፥ #ምንጭ ግን ይጥቀሱ
E-mail [email protected]
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagram temesgen.zegeye4
YouTube - www.youtube.com/@hamernoah208
Website -hamernoah.wordpress.com
Facebook https://www.facebook.com/temesgen.zegeye.7

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

04 Nov, 13:08


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/04/%e1%88%86%e1%88%b3%e1%8b%95%e1%8a%93-%e1%88%9b%e1%8a%a5%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%8c%8e-%e1%8a%a0%e1%8b%b5%e1%88%ab%e1%8c%8a%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%89%a3/
ሆሳዕና ማእከል በጎ አድራጊዎችን አስተባብሮ ያሳነጸው ቤተ ክርስቲያን ተመረቀ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

03 Nov, 10:31


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/03/%e1%89%a0%e1%88%9b%e1%8a%80%e1%89%a0%e1%88%a8-%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b3%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%9c%e1%88%aa%e1%8a%ab-%e1%88%9b%e1%8a%a5%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%8a%a4%e1%88%b5%e1%8b%b5/
በማኀበረ ቅዱሳን የአሜሪካ ማእከል ኤስድሮስ ሥነ መለኮት ሰሚናሪ በሥነ መለኮትና ግእዝ ቋንቋ ለ ፫ ዓመታት ያስተማራቸውን ፴፫ ደቀመዛሙርት አስመረቀ፡፡

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

02 Nov, 17:42


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/02/%e1%89%a0%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%8b%ad-%e1%8b%a8%e1%88%9d%e1%89%b5%e1%8c%88%e1%8a%98%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%89%a4%e1%89%b0-%e1%8a%ad%e1%88%ad%e1%88%b5%e1%89%b2%e1%8b%ab%e1%8a%95-%e1%8a%a8/
በትግራይ የምትገኘውን ቤተ ክርስቲያን ከኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን ለመነጠል እንቅስቃሴ የተጀመረው ከጦርነቱ በፊት እንደሆነ ተገለጸ !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

01 Nov, 14:27


https://hamernoah.wordpress.com/2024/11/01/%e1%88%9b%e1%8a%85%e1%89%a0%e1%88%a8-%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b3%e1%8a%95-%e1%8a%a8%e1%8a%83%e1%8b%ad%e1%88%8b-%e1%88%88%e1%8c%a5%e1%89%a0%e1%89%a5-%e1%8b%88%e1%88%9d%e1%8b%95%e1%88%ab%e1%8d%88/
ማኅበረ ቅዱሳን ከኃይላ ለጥበብ ወምዕራፈ ቅዱሳን ተከዜ አቡነ ሐዋርያ ክርስቶስ አንድነት ገዳም ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

31 Oct, 19:14


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/31/%e1%89%a5%e1%8d%81%e1%8b%93%e1%8a%95-%e1%88%8a%e1%89%83%e1%8a%90-%e1%8c%b3%e1%8c%b3%e1%88%b3%e1%89%b5-%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%88%a5%e1%88%8b%e1%88%b4-%e1%8b%a9%e1%8a%92%e1%89%a8/
ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲን ጎበኙ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

31 Oct, 16:37


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/31/%e1%8b%a8%e1%88%95%e1%8a%95%e1%8b%b5-%e1%88%9c%e1%89%b5%e1%88%ae%e1%8d%96%e1%88%8a%e1%89%b3%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%89%a0%e1%88%a9%e1%89%b5-%e1%89%a5%e1%8d%81%e1%8b%95-%e1%8a%a0%e1%89%a1/
የሕንድ ሜትሮፖሊታን የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሞር ባስልዮስ ቶማስ ቀዳማዊ ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፉ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

31 Oct, 14:30


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/31/%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b5-%e1%88%b2%e1%8a%96%e1%8b%b6%e1%88%b5-%e1%88%9d%e1%88%8d%e1%8b%93%e1%89%b0-%e1%8c%89%e1%89%a3%e1%8a%a4-%e1%88%9b%e1%8c%a0%e1%89%83%e1%88%88%e1%8b%ab-%e1%88%98%e1%8c%8d/
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ማጠቃለያ መግለጫ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

31 Oct, 04:41


በሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች በገዳማውያንና በአብነት ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ያለውን እንግልት ብንናገር የባሰ ችግር ስለሚፈጠር ሰቆቃውን በልባችን ተሸክመን እየኖርን ነው ሲሉ የገዳማት አስተዳደር መምሪያ ኀላፊ ገለጹ፡፡

በ43ኛው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በቀረበው ሪፖርት ባለፉት ሦስት ዓመታት በጦርነት ምክንያት 421 አብያተ ክርስቲያናት መውደማቸው፤ ከ100 በላይ ካህናት እና ገዳማውያን መገደላቸውን እንዲሁም 85 የተዘጉ አብነት ትምህርት ቤቶች ብሎም 25 ለመዘጋት የተቃረቡ ገዳማት እንደሚገኙ መገለጹ የሚታወስ ነው፡፡

በመሆኑም ገዳማት ባሉበት ሁሉ ችግር አለ የሚሉት በኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን የገዳማት አስተዳደር መምሪያ ኀላፊ መጋቤ ካህናት ቆሞስ አባ ኃ/ጊዮርጊስ ዐሥራት ከግድያና ከማፈናቀል በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል የሚታገቱ ካህናትና እነርሱን ለማስለቀቅ የሚከፈለው ገንዘብ በርካታ መሆኑን ገልጸው ይህንን ብንናገር የባሰ ችግር ከማምጣት ውጭ መፍትሔ ስለሌለው ሰቆቃውን ተሸክመን እየኖርን ነው ሲሉ ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ተናግረዋል፡፡

መጋቤ ካህናት ቆሞስ አባ ኃ/ጊዮርጊስ ዐሥራት በሀገራችን ባለው ጦርነት ገዳማውያን እንዳይጸልዩና ልማት እንዳያለሙ ጦርነቱ ትልቅ ተግዳሮት እንደሆነባቸው ተገልጿል፡፡

በምዕራብና ምሥራቅ ጎጃም ደብረ ኤልያስ፣ በጣቢት ገዳምና በዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም እንዲሁም በሐረር ራሳቸውን ለእግዚአብሔር ሰጥተው የሚኖሩ መናንያን በግፍ ተገድለዋልም ሲሉ ጠቅሰዋል፡፡

መነኩሴ መስለው ገዳማትንና ገዳማውያንን የሚያውኩና የሚያስገድሉ ግለሰቦችን የማጣራት ሥራም መሠራት ይገባል ብለዋል፡፡

በማኅበረ ቅዱሳን የገዳማትና የአብነት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና ማጠናከሪያ ምክትል ኀላፊ ዲ/ን ደረጀ ጋረደው በበኩላቸው በርካታ ገዳማት፣ የአብነት ትምህርት ቤቶችና አብያተ ክርስቲያናት በሚገኙበት የሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ባለው ጦርነትና ድርቅ ሳቢያ ገዳማውያኑና ደቀ መዛሙርት በረሃብ እየተፈተኑ ነው ብለዋል፡፡

ደቀ መዛሙርት ከምእመናንን ቁራሽ እየለመኑ የሚማሩ በመሆኑ አሁን ላይ ማኅበረሰቡ በችግር ላይ መሆኑን ተከትሎ ለደቀ መዛሙርቱ መድረስ አለመቻሉን ጠቅሰዋል፡፡

ዲ/ን ደረጀ አክለውም ማኅበረ ቅዱሳን ችግሩን መፍታት ባይችልም የትግራይ ክልልን ጨምሮ በተለያዩ ሀ/ስብከቶች ላሉ ገዳማትና አብነት ትምህርት ቤቶች ድጋፍ ማድረጉን የገለጹ ሲሆን በቀጣይም 6 ሚሊዮን ብር በመበጀት ድጋፍ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ አክለዋል ገልጸዋል፡፡

ይህ ሁሉ እየሆነ ባለበት ሁኔታ ለገዳማትና ለአብነት ትምህርት ቤቶች የተሰጠው ትኩረት አንሳ መሆኑን ያነሱት ዲ/ን ደረጀ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ወይም በማኅበረ ቅዱሳን ብቻ የሚፈታ ችግር ባለመሆኑ ሁሉም ባለድርሻ አካል ኀላፊነት ሊወስድ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

አሁን ላይ የአብነት ትምህርት ቤት ጠፍቷል ማለት ባንችልም ህልውናው በአስጊ ደረጃ ላይ እንደሆነ እያየነው ያለ እውነት ነው ሲሉ ለጣቢያችን አስተያየት የሰጡት ደግሞ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የገጠር አብያተ ክርስቲያናት ገዳማትና የአብነት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ኀላፊ መልአከ ኃይል አባ ለይኩን ግፋወሰን ናቸው፡፡

የካህናትና የአብነት ደቀ መዛሙርት ግድያ እጅጉን የሚያስከፋና የሚያሳዝን ነው ያሉት የገጠር አብያተ ክርስቲያናት ገዳማትና የአብነት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ኀላፊ “ይህንን ሁሉ ግፍ እየተመለከቱ ዝምታን የመረጡ ሁሉ እንዴትስ ተቻላቸው?” ሲሉ ይጠይቃሉ፡፡

መልአከ ኃይል አባ ለይኩን አክለውም ችግሩ በየጊዜው እየተበባሰ፤ ካህናት እየፈለሱ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተቋረጠ ስለሆነ በጊዜ መፍትሔ ሊሰጥ ካልቻለ መጨረሻው ከዚህ የከፋ ይሆናል ብለዋል፡፡

ጉባኤ ቤቶች ሲፈርሱ፤ ደቀ መዛሙርት ሲሞቱና ሲፈልሱ የሚያዝንና የተጎዱትን የሚደግፍ ማንነታችንን ተነጥቀናል ያሉት በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩንቨርሲቲ የአቋቋምና የዶግማቲክ ቲዎሎጅ መምህር ደግሞ ሊቀ ጠበብት መሠረት ምሕረቱ ናቸው፡፡

አባቶቻችን ስለልጆቻቸው ሞትና ስደት በድፍረት የመንግሥት አካላትን ቀርቦ በማነጋገር መፍትሔ የሚገኝበትን መንገድ ማፈላለግ ይገባቸዋል ሲሉም ሊቀ ጠበብት መሠረት መልእክት አስተላልፈዋል፡፡
@mahiberekidusan Brod casting

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

31 Oct, 03:41


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/31/%e1%89%a0%e1%8c%88%e1%8b%b3%e1%88%9b%e1%8b%8d%e1%8b%ab%e1%8a%95%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%89%a5%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%88%9b%e1%88%aa%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8a%a5/
"በገዳማውያንና በአብነት ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ያለውን እንግልት ብንናገር የባሰ ችግር ስለሚፈጠር ሰቆቃውን በልባችን ተሸክመን እየኖርን ነው"የገዳማት መምሪያ ኃላፊ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

29 Oct, 08:03


https://youtu.be/goRxNCnGfrA?si=g25PTU9c4Yzw-asI

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

28 Oct, 14:17


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/28/%e1%88%9a%e1%8b%b2%e1%8b%ab-%e1%88%88%e1%8a%a6%e1%88%ad%e1%89%b6%e1%8b%b6%e1%8a%ad%e1%88%b3%e1%8b%8a-%e1%89%b5%e1%8b%8d%e1%88%8d%e1%8b%b5-%e1%89%80%e1%8c%a3%e1%8b%ad%e1%8a%90%e1%89%b5/
ሚዲያ ለኦርቶዶክሳዊ ትውልድ ቀጣይነት” በሚል ርእስ ልዩ የቨርቹል ጉባኤ ተካሄደ፡፡

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

26 Oct, 10:36


#በኪነ ጥበብ ዐምድ "# ትንሣኤ_፪ "በሚል ታስነብባለች ።
• # በጥያቄዎቻችሁ መልስ ዐምዳችን “ወርኃ ጽጌን ክፍል -፩ ” በተመለከተ የሚነሡ ጥያቄዎችን መሠረት አድርገን ምላሽ ይሰጡን ዘንድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በመካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን ሰባኬ ወንጌል የሆኑትን መጋቤ ሐዲስ #ተስፋ ሚካኤል ታከለ ጋር የተደረገውን ምልልስ ይዛለች ።
ሐመር መጽሔት #፴፩ ኛ ዓመት ቁጥር ፲ በማሰራጨት ፡በማንበብና በማስነበብ የድርሻችን እንወጣ !

magazine @eotcmk.org #ሐመር #መጽሔት ዝግጅት ክፍል
━━━━━༺✞༻━━━━
መ/ር ተመስገን ዘገዬ

ጥቅምት ፲፪. ቀን ፳፻፲ ፯ ዓ.ም
ተጨማሪ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ።መረጃውን መጠቀም ይቻላል፥ #ምንጭ ግን ይጥቀሱ
E-mail [email protected]
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagram temesgen.zegeye4
YouTube - www.youtube.com/@hamernoah208
Website -hamernoah.wordpress.com
Facebook https://www.facebook.com/temesgen.zegeye.7

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

26 Oct, 10:36


✍️ ሐመር መጽሔት #የጥቅምት ወር ዕትም በሁሉም የማኅበሩ ሱቆች ትገኛለች !
༺ ༻
#የኅትመት ዘመን ፦#ጥቅምት ፳፻፲፯ ዓ.ም ቁ.፲
#አዘጋጅ ፦በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማኀበረ ቅዱሳን በልማት ተቋማት አስተዳደር በመጽሔት ዝግጅት ክፍል #በየወሩ የሚዘጋጅ ትምህርታዊ መጽሔት
• ገጽ ብዛት፦፳፰
ዋጋ ፦፵ ብር
• ሐመር መጽሔት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት ሥርዓትና ትወፊት ጠብቃ በልማት ተቋማት አስተዳደር በመጽሔት ዝግጅት ክፍል በየወሩ የምትወጣ መንፈሳዊ መጽሔት ናት፡፡
• ሐመር መጽሔት ፴፩ ኛ ዓመት ቁጥር -፲ ጥቅምት ፳፻፲ ፯ ዓ.ም በመልዕክት ዐምድ "#የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ነባራዊ ሁኔታ የሚረዳ፣ ከሥጋትም የሚታደግ ትውልድ እናፍራ "በሚለል ዐቢይ ርእስ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በየዘመናቱ የደረሰባትን ፈተና ሁሉ እያለፈች ዛሬ ላይ የደረሰችው ከእግዚአብሔር ጥበቃ ጋር የዘመኑን ፍልስፍና ተረድተውና ዘመኑን ዋጅተው ሃይማኖትን ከሥነ ምግባር ጋር አዋሕደው ይዘው ጠላት ዲያብሎስ የሚዋጉ ጠንካራ አባቶች ስለነበሯት ነው፡፡ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተልእኮ መሳካትና ለህልውናዋ የሚተጋ፣ ሁለንተናዊ ዕድገትን የተላበሰ ትውልድ ለማፍራት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሁሉ መሥራትም ጊዜ የማይሰጠው ተግባር መሆኑን መረዳት ይገባል። በማኅበረ ቅዱሳን ፲፮ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የተስተዋለውን የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች ተሳትፎ በማጠንከር እና የየማዕከላቱ ተወካዮች በተለያየ ችግር ውስጥ ሁነው ሳላ ስለ አገልግሎት ለመመካከር ብዙ ነገሮችን ተቋቁመው መምጣታቸው፣ለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት በመናበብ ማገልገል ከማኅበረ ቅዱሳን የሚጠበቅ ተግባር ነው ። ማኅበረ ቅዱሳን እንደ ቤተ ክርስቲያን ልጅነቱ ከአባቶቹ መመሪያ እየተቀበለ ለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት መጠናከርና ተደራሽነት እያደረገ ያለውን ጥረት ከአሁኑ በተጠናከረና ዘመኑን በዋጀ መልኩ ማከናወን ይጠበቅበታል።"በማለት ታስነብባለች።

.#ዐውደ ስብከት ሥር” #ምሉዕ ኦርቶዶክሳዊት ” በሚል ርእስ ምሉዕ ኦርቶዶክሳዊነት ማለት ሰፊ ጽንሰ ሐሳብ ያለው ከመሆኑ የተነሣ በአጭር ዐረፍተ ነገር ለመግለጽ አስቸጋሪ እንደሆነ ያሳያል ። ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን አንዲት፣ ጋራ ተራራ፣ ድንበር ወሰን፣ ቋንቋ፣ ዘርና ቀለም የማይገድባት ዓለም ዐቀፋዊት፣ ሐዋርያዊት፣ ጥንታዊት፣ ሰላማዊት፣ እና ርትዕት ናት፡፡ “ኦርቶዶክሳዊ ተዋሕዶ” ነት ከዓለም ፈጣሪና መጋቢ ከልዑል እግዚአብሔር እና ካከበራቸው ቅዱሳን ጋር አሁን በረድኤት ኋላም በመንግሥተ ሰማያት በክብር መንግሥቱ አብሮ መኖር ማለት መሆኑን ያሳያል።

#በትምህርተ ሃይማኖት ዐምድ ሥር “# "ዘመነ ጽጌ " በሚል ዐቢይ ርእስ በመልአከ ሰላም ቀሲስ #ደጀኔ ሺፈራው #የደንቨር ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ይህን ወቅት(ዘመነ ጽጌን) ቤተ ክርስቲያን:-እመቤታችንን በምድር አንድም በአበባ፥ተወዳጅ ልጇን ኢየሱስ ክርስቶስንም በአበባ አንድም በፍሬ እየመሰለች ዘመነ ስደታቸውን በየዓመቱ በማኅሌት፥ በቅዳሴ በመዝሙርና በትምህርት በልዩ ኹኔታ ታስበዋለች።የሚፈጸመውም አገልግሎት ለጊዜው ዘመነ ጽጌ ምነው ባላለቀ የሚያሰኝ፥ ለፍጻሜው ደግሞ የከርሞው መቼ በደረሰ የሚያስብል አገልግሎት እንዳላት ያስተምራሉ ።
#ዐቢይ ጉዳይ ዐምድ ሥር ደግሞ “#ለመማከር ተሰበሰቡ "በሚል ዐቢይ ርእስ ብፁዓን አባቶችም ከሰበካ አጠቃላይ መንፈሳዊ ጉባኤ የሚቀርበው ሪፖርት ምን ያህል በአደራ የተቀበሏቸውን የክርስቶስን ግልገሎች ጠቦቶችንና፣ በጎችን የማገልገል ጉዳይ ሆኖ ቀርቧል የሚለውን ነጥብ ይፈትሻሉ፡፡ ከዚህ ያፈነገጠ ሪፖርት፣ ዕቅድ፣ ውሳኔና አቋም ሁሉ ብፁዓን አባቶች የሚመሯትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን እንደማይመለከት በግልጽ ያሳያሉ፡፡ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ሪፖርትም ለዚህ በአደራ የተሰጣቸውን ከባድ ኃላፊነት መወጣት የሚያስችል ምላሽ የሚሰጥ መሆን ይገባዋል፡፡ በዚህ ጉባኤ ከሚገኙት የሪፖርት ምላሽ ተነስተው አባቶቻችን የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤን አጀንዳ ይቀርጻሉ፡፡

አገልጋዮች ለአገልግሎታቸው ምን ዓይነት ማነቆዎች አጋጠሟቸው? የትኞቹስ ቀኖናዊ መፍትሔ የሚፈልጉ ናቸው? የትኞቹ በጸሎት የሚፈቱ ናቸው? የትኞቹ በምክርና ተግሣጽ የሚፈቱ ናቸው? …ወዘተ ብሎ በዓይነትና በመልክ አቅጣጫ ይሰጣል፡፡
• #ክርስትና በማኀበራዊ ዐምድ ሥር ደግሞ "#ጭንቀት ክፍል_ ፩ "በሚል ርእስ መጋቤ ሐዲስ #አእምሮ ደምሴ #የኳታር ጸርሐ አርያም ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የብሉያትና የሐዲሳት ትርጓሜ መ/ር ደግሞ ሥጋዊ ጭንቀት፦ከልብ የሚመነጭ በሕሊና የሚወጣና የሚወርድ ፣በረቂቁ አእምሯችን የሚመላለስ ፣ በሐሳብ መሥመር የሚንቀሳቀስ፣ በሕሊና ቦይ የሚፈስ፣ ለጉዳት የሚያጋልጥ ነው። ጭንቀት፦ ክብደቱና ቅለቱ ይለያያል እንጂ በሁሉም ሰው ላይ የሚታይና የሚገለጽ ነው።ጭነቀትት ፦ መጠኑ ከሚገባው በላይ እየጨመረ ከሄደ ሰውነትን የሚያዛባ፣ አእምሮን የሚያቀውስ፣ ሕሊናን የሚያዘነጋ፣ ራስን እስከመጣል የሚያደርስ፣ ከቤተሰብ፣ ከትዳር፣ ከጓደኛ፣ ከጎረቤት፣ ከማኀበራዊ ኑሮ የሚለይ ፣ በብቸኝነት መኖርን እንዲመርጡ የሚያደርግ፣ ከፍ ሲልም ተስፋ እስከ መቁረጥ የሚያደርስ አደገኛ እንደሆነ በጹሑፋቸው ይጠቁማሉ። ስማችን፣ አለባበሳችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ሆኖ ነገር ግን ከኦርቶዶክሳዊነት ውጭ በሆነ እሳቤ ብዙ ጉድለቶች እንዳሉብን ያሳያሉ ።
• #በእናስተዋውቃችሁ ዐምድ ሥር “#የምሥራቅ አፍሪካ ፈርጥ #ናይሮቢ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን " በሚል ርእስ በኬንያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለመመሥረቱ ምክንያቶችና የአመሠራረት ሁኔታውን ፣የናይሮቢ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴ ፣ በአብነት ትምህርት ፣ የደብሯን የሰበካ ጉባኤ የልማት እንቅስቃሴ ፤በሰንበት ትምህርት ቤት እና በየዘመናቱ የነበሩ ተግዳሮቶች ፣ወቅታዊጉዳዩች፣ የናይሮቢ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያንን ልዩ የሚያደርጉት ጉዳዮችን ፣-በደብሩ የሚገኙት የሰበካ ጉባኤ አባላት ፣የሰንበት ት/ቤት አባላትና በማኀበረ ቅዱሳን የኬንያ ማእከል አባላት በፍጹም አንድነት ያለ ምንም ልዩነት አገልግሎት የሚሰጥበት ቤተ ክርስቲያን ነው፡፣ የናይሮቢ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን መልካም አጋጣሚዎችን ታስቃኛለች ።
• #በነገዋ ቤተ ክርስቲያን #ዐምድ ሥር "ለነገዋ ቤተ ክርስቲያን የስብከተ ወንጌል ሚና _ክፍል ፪ " በሚል ስብከተ ወንጌላችን ተደራሽ እንዲሆን ምን መደረግ እንዳለበት የተወሰኑ ነጥቦችን ያነሳል ።ተልዕኮ ተኮር የስብከት ዘዴን መከተል ፤የቋንቋ እንቅፋትን ማስወገድ፣ በቦታ ያልተገደደበ አገልግሎት መስጠት ይገባናል ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

25 Oct, 13:31


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/25/%e1%89%a0%e1%89%85%e1%8b%b1%e1%88%b5-%e1%88%b2%e1%8a%96%e1%8b%b6%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b8%e1%8a%b3%e1%8b%ad-%e1%88%9d%e1%88%8d%e1%8b%93%e1%89%b0-%e1%8c%89%e1%8a%a4-%e1%8b%a8%e1%89%b0/
በቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልዓተ ጉኤ የተወገዙት በትግራይ ክልል የሚገኙ አባቶች የራሳቸውን “ሲኖዶስ’’ ማቋቋማቸውን ገለጹ፡፡

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Oct, 13:08


ያ ቤተ ክህነት የምንጊዜም ቤተ ክህነት እንዲኾን ቢደረግ የሚያስገኘው ውጤት ምሥጋና እንጂ ትችት አይደለም። (ዝክረ ነገር _ ገጽ ፻፴፭)
በቤተ ክህነት ትምህርት ከበለጸገ ቤተሰብ በ1933 ዓ.ም በደብረ ታቦር ከተማ ተወለዱ፡፡ጥልቅ የሆነ የቅኔ ምስጢራትን ከሦስት መምህራን አስፍተውና አምልተው ተምረዋል፡፡
በ1955 ወደ አዲስ አበባ መጥተው በሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ትምህርት ቤት የሐዲሳት ትርጓሜ እየተማሩ ጎን በጎን ዘመናዊ ትምህርት ቤት በመግባት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ፡፡ በኋላም ሥራ እየሰሩ በማታው ክፍለ ጊዜ በመማር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጨርሰዋል፡፡
ወደ ሥራ ዓለም ከገቡም በኋላ በወቅቱ “#ብሥራተ ወንጌል ”ይባል በነበረው ሬዲዮ ጣቢያ የኢ/ኦ/ተ/ ቤ/ክ በነባራት ስቱዲዮ ውስጥ በመርሐ ግብር አዘጋጅነትና አቅራቢነት አገልግለዋል፡፡ በማስከተልም የደብረታር ኢየሱስ አለቃ በመሆን “#መልአከ ታቦር“ የሚለው ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል፡፡ባገኙት ነጻ የትምህርት ዕድል በመጠቀም በብርስትል ከተማ በሚገኘው Bristel Trinity Theological college በዲፕሎማ ተመርቀዋል፡፡
ከእንግሊዝ እንደተመለሱም የጀርመን ተራዲኦ ኪሚሽን በደብረታቦር ከተማ ባቋቋመው ትምህርት ቤት በዳይሬክተርነት ሠርተዋል፡፡ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በመጀመሪያ ለብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ልዩ ጸሐፊ በመሆን፤በመቀጠልም በውጭ ግንኙነት በሌሎችም መምሪያዎች በኃላፊነት ቆይተዋል፡፡
መልአከ ታቦር ተሾመ ዘርይሁን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የወጣችውን ዐቀበትና የወረደቸውን ቁልቁለት ሊጠየቁ የሚችሉ አንጋፋ የታሪክ አባት ነበሩ ፡፡
በትሕትናቸውም በአርአያነት ይጠቀሱ ነበር ፡፡ ከመምህራን ጋር ሲገናኙ በአመክንዩና በመረጃ የተደገፈ ትምህርት ይሰጣሉ፡፡ መልአከ ታቦር ካህናት ለሕዝቡ ገባሬ ሠናይ ቄስ መሆን አለባቸው ይሉ ነበር ። ስለዚህ ዓለም አኗኗር ስጠይቃቸው”እንደ ዓሣ ምግብ በብልሃት መኖር ለክፉ ምግባር ቦይ አለመሆን ነው ሰይጣን ምላጩን ሲስል አንተ ደግሞ ምግባርህን መሳል አለብህ ምክንያቱም የሰውነት የውስጥ ባልትና ምግባር ነህ ”ይሉ ነበር፡፡
በተጨማሪም ስለ አጥማቂነትና ወዬልህ እያሉ ሰዎችን እያሸበሩ ስላሉት ሐሳባ ሳነሳላቸው ”ራስን ከሰማይ የመጣ አድርጎ መግለጥ በተለያዩ ዘመናት ነበሩ፡፡
በዐፄ ዘድንግል ዘመንም እኔ ክርስቶሰ ነኝ፤እናቴም ያለዘርዓ ብእሲ በድንግልና ወልዳለች ያለወ ሰው ነበር ፡፡ አጭበርባሪዎች በተለያዩ ዘመናት ተነስተዋል፡፡የአጥማቂነት ምግባር ከቅዱሳት መጻሕፍት አንጻር ማየት ይገባል፡፡ በሃይማኖት ያለ ሰው ቅዳሴ፤ምጽዋቱ ዐቃቢያን ናቸው”ይሉ ነበር ፡፡ መልአከ ታቦር ተሾመ ብዙ ሊቀዳ የሚችል ዕውቀት ተሸክመው ወደ መሬት ገቡ ፡፡
ወደ አውስትራሊያ ሜልቦርን ከተማም ተልከው ባቋቋሙት ቤተ ክርስቲያን ለሦስት ዓመታት አገልግለዋል፡፡
ከአውስትራሊያም መልስ የሊቃውንት ጉባኤ አባል በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ምክትልሥራ አስኪያጅ በመሆንም ተሹመው ሠርተዋል፡፡
በሊቃውንት ጉባኤ ሰፊ የሆነ አገልግሎት አበርክተዋል፡፡ ከመልአከ ታቦር ጋር ትንሽ ደቂቃ መቆየት አንድ ትልቅ ቤተ መጻሕፍት ምርጥ መጽሐፍ እንደማንበብ ነበር፡፡
መልአከ ታቦር ብዙ መጻሕፍትን ለአንባቢያን በአማርኛ በእንግሊዘኛ አበርክተዋል፡፡በእኔ እጅ ከገቡት መካካል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፡፡“ሰዓሊ ለነ ቅድስት”
፤ ዝክረ ነገር ዘመልአከ ታቦር ተሾመ ዘሪሁን” የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው፡፡
መልአከ ታቦር ተሾመ ዘርይሁንን ይህን መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም በር #ዘመኑን እንዴት ያዩታል ? በማለት ጠይቄአቸው ነበር “እኔ የማዝነው #ለቀጣዩ ትውልድ ነው ፤እንደ ርግብ ቤተ ክርስቲያንን የማይለዩ ዐይናማ ሊቃውንት ነበሩን አሁን ግን ቅዱሳት መጻሕፍትን ተረጋግቶ የሚያነብ ሰው አለማዘጋጀታችን ያሳስበኛል” ብለውኝ ነበር። መልአከ ታቦር ተሾመ ዘርይሁን በአማን ተንቀሳቃሹ ቤተ መጻሕፍት ነበሩ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

24 Oct, 12:52


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/24/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%8b%8d-%e1%88%8d%e1%8c%85-%e1%89%a0%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%a5%e1%89%b1-%e1%88%b2%e1%88%98%e1%8c%a3-%e1%8a%a5%e1%88%b5%e1%8a%aa%e1%8b%ab%e1%8b%a9-%e1%8b%b5%e1%88%a8/
". የሰው ልጅ በመንግሥቱ ሲመጣ እስኪያዩ ድረስ እዚህ ከሚቆሙት ሞትን የማይቀምሱ አንዳንድ አሉ።”( ማቴ .፲፮፥፳፰)

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

23 Oct, 19:48


የኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ቅሬታ

-ያያዝኩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይ የሆኑ መደበኛ ተማሪዎች የሚቀበላቸው ባያገኙም ያዘጋጁት የቅሬታ ጽሑፍ ነው። የሚመለከተው አካል ሌላ ጠማማ አላማ የሌለው አካል ከሌለ በስተቀር ማሰብ የሚችል በአግባቡ መልስ ሊሰጣቸው ይገባል ነበር። ግን አልተቀበሉም። የፌስ ቡክ ወዳጆች ተማሪዎች ያቀረቡትን ቅሬታ አንብቡት።

-በነገራችን ላይ በኦርቶዶክስ ተማሪዎች ላይ የሚፈጸመውን የነገሩን ሥረ መሠረት ለመረዳት አቶ ቴዎድሮስ መብራቱ "ንሥር እና ምስር" በተሰኘ መጽሐፉ በመጠኑ ጠቁሞናል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከዓመታት በፊት በዘመነ ወያኔ የጌታ ልደት በዓል እንዳይከበር አድርገው ነበር።

-ቅሬታ ሊያቀርቡ ፈልገው የደረሰባቸውን ተማሪዎች የሚከተለውን ብለዋል። "12/02/2017 ቀን ሕጉ ከመጽደቁ በፊት ቅሬታ ያለው ማስገባት ይቻላል ስለተባለ እኛም በተባለው መሰረት ቅሬታችንን በጽሑፍ ለማስገባት በተቻለን መጠን ጥረት አደረግን። ይህ ማለት ከኛ የሚጠበቅብንን ሁሉ ፈጸምን። ነገሩ ግን ተገላቢጦሽ ነው። የሆነብን በተማሪዎች ህብረት በኩል ነው የሚገባ ተባለ አስገባን፤ አይ በተማሪዎች አገልግሎት በኩል ነው ተባለ እሽ አልን። አይ ይሄማ አይደለም ለፕሬዚዳንት ኦፊስ ነው ተባለ እሽ አልን። አይደለም በተማሪዎች ዲን በኩል ነው ተባለ እሱንም አደረግን። በመጨረሻም መልሰው ደግሞ በተማሪዎች ኅብረት በኩል ነው ተባልን። በአጭሩ ሁሉን አደረስነው ነገር ግን የኛን ቅሬታ ለማየት ፈቃደኛ አልተገኘም። ለምን ብሎ ለሚጠይቅ አጭሩ መልስ ኦርቶዶክስ በመሆናችን ብቻ ነው። እንደ ዩኒቨርስቲ ሳይሆን እንደ ኢትዮጵያ ሃይማኖታችን በተለያየ ዘዴ እንዲጠፋ ስለታወጀብን። የሚገርመው ነገር እና ይሄን ሊያስብለን ያስገደደን የሌሎች ቅሬታ ተቀባይነት አግኝቶ ሊታይላቸው ሲሆን ይህች ጊዜ የጠላት ቤተክርስቲያን በኛ ዘመን እንዲህ መሆኗ ባያድላት ነው እንጂማ በየዘመኑ የተነሱ የውጭ ወራሪዎች በእብሪት ኢትዮጵያን ካላጠፋን ብለው ቢነሱ ደሟን አፍስሳ አጥንቷን ከስክሳ ዛሬ የነጻነት ምድር ብሎም የአፍሪካ ተምሳሌት የተባለችውን ኢትዮጵያን ሀገር ሁና እስከነ ክብሯ ያስረከበች ነበረች። ዛሬ ግን በተገላቢጦሽ በገዛ ሀገሯ እንደ ባይተዋር ተቆጥራ የሚፈጸምብን የምታዩት ነው። ይሄን ማስረዳት ለቀባሪ ማርዳት ነው።" በማለት የደረሰባቸውን በሐዘን አስረድተዋል።
@Yosef Fiseh

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

23 Oct, 14:45


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/23/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%88%9c%e1%88%aa%e1%8a%ab-%e1%88%9b%e1%8b%95%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%8b%b2%e1%8b%ab%e1%8a%93-%e1%8c%8d%e1%8a%95%e1%8a%99%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%8c%a3/
በአሜሪካ ማዕከል የኢንዲያና ግንኙነት ጣቢያ ጽ/ቤት 5ተኛ ዙር ሐዊረ ሕይወት ሊያደርግ መሆኑን ገለጸ !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

23 Oct, 12:48


https://hamernoah.wordpress.com/2015/10/03/%e1%8b%a8%e1%8b%98%e1%88%98%e1%8a%93%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%8c%a5%e1%88%9b%e1%89%82%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8d%a1-%e1%8b%a8%e1%88%90%e1%88%b3%e1%8b%8a-%e1%88%98%e1%88%b2/

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

22 Oct, 14:00


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/22/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%a8-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%8a%a8%e1%89%b5-%e1%8c%bd-%e1%89%a4%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%8a%a5%e1%88%b3%e1%89%b5/
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች አጋርነቱን ገለጸ።

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

21 Oct, 15:46


".ነውር_ነው ,"
➥. መስቀል ጨብጦ ጉቦኛ መኾን ምን ጉድ ነው ! እንዴ እንጀራው መስቀሉ ላይ እያለ መጠጡ መስቀሉ ላይ እያለ መስቀል ይዞ ሌብነት ምን ጉድ ነው ! መስቀል ጨብጦ በዘረኝነት የተለወሰ ቆሻሻ ነገር በጣም አደገኛ ነው ነውርም ነው ። በእውነት ያሳፍራል ፣ ቀንም ያልፋል ፣ ምእመናንንም እያሳፈርን ፡ እየገደልን ነው ። ተው ይኼ ከእግዚአብሔር መንግሥት ይለየናል ። ክህነት ፣ መነኩሴ ጳጳስ ከኾነ መስቀል ከጨበጠ ሌላ ቀንድ ያወጣልዴ ? ከዚኽ በላይ ክብር ምን ፈለግን ? የመጨረሻውን አድማስ የያዘውኮ ክህነት ፥ ምንኩስናና ጵጵስና ነው ። እና ከዚኽ ወዲያ ምን አምሮን ነው ጉቦኛ መኾን ። እንዴ ! ኧረ ነውር ነው ።።
[ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ]

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

21 Oct, 14:56


ልጆቻችሁን የእግዚአብሔርን ነገር አስተምሯቸው

ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ "ልጆቻችሁ ከመዝሙር ጋር ደግሞ ሃይማኖታቸውን፣ሥነ ምግባራቸውን እንዲማሩ ያስፈልጋል።
ወደ ቤተ ክርስቲያን ስትመጡ ልጆቻችሁን ይዛችሁ ኑ፣ ብቻችሁን ከመጣችሁ የምትሠሩትን አያውቁም፣ወደየት እንደሔዳችሁ አያውቁም፣ወራሾችም አይሆኑም፣ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን ስትመጡ ልጆቻችሁን ይዛችሁ ኑ፣ሥዕሉን ይሳሙ፣ቅዳሴ ጠበሉን ይጠጡ፣በእምነቱ አሻሿአቸው፣መስቀል እንዲሳለሙ አስተምሯቸው፣ዕጣኑን ያሽትቱ የሚታጠነውን ፣ሥጋ ወደሙን ይቀበሉ ቃጭሉን ይስሙ፣ደወሉ ሲደወል ይስሙ፣ቄሳቸው ማን እንደሆነ፣ቤተ ክርስቲያናቸው ማን እንደሆነች፣በውስጧም ምን ምን እንደሚሠራ ያጥኑ፣ ይማሩ ••"(ሚያዚያ 23 ቀን 1982 በሻሸመኔ ቅዱስ ጊዮርጊስ ብፁዕነታቸው ተገኝተው ለምእመናን ካስተማሩት በከፊል)
ለነገዋ ቤተ ክርስቲያን ዕድገት ሕፃናት ላይ መሥራት ብልህነት ነው። መጽሐፈ አንጋረ ፈላስፋ"ልጅህን ረኅብ አለማምደው" ይላል። ሰው የሚያጋጥመው ደስታ ብቻ ስላልሆነ መከራውንም እንዲለማመድ ማድረጉ ተገቢ ነው።
ቅዱስ ዳዊት"ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው"ይላል (መዝ 127÷3) በአሁኑ ወቅት ልጆች የማኅበራዊ ሚዲያ ሱሰኞች እየሆኑ በዚህም የተነሣ ባህልና እምነታቸውን እየዘነጉ መጥተዋል።
"ወላጆች ለልጆች እንጂ ልጆች ለወላጆች ገንዘብ ሊያከማቹ አይገባቸውምና" ይላል (፪ቆሮ.፲፪፥፲፬) ዘመናችን ደግሞ ለልጆች የወደፊት ሕይወት ከፍተኛ ፈተና የሚሆኑ ወጥመዶችን እያዘጋጀ ነው።ለክርስቲያን ልጆች በሃይማኖትና በበጎ ምግባር ጸንቶ ለመገኘት እጅግ ከፍተኛ ወጥመድ የሚሆኑ ክስተቶችን ዘመናችን በየቀኑ ያስተናግዳል።

ልጆቻችን እንደ የዕድሜ ደረጃቸው ቅጣት፣ተግሣፅና ምክር ያስፈልጋቸዋል።ቅጣት ማለት ግን ድብደባ ማለት አይደለም። ልጆች የቅድስት ቤተ ክርስቲያናቸውን ዶግማ፣ሥርዓትና ትውፊት እንዲያውቁ ጥረት ማድረግ ዘመኑ የሚጠይቀው ተጋድሎ ነው።
"አባቶች ሆይ !ልጆቻችሁን ቃለ እግዚአብሔር አስተምሯቸው፣ እግዚአብሔርን በማወቅ በምክር አሳድጓቸው ሥራ ፈት እንዳይሆኑ፣የሚገባቸውን ጥበብ አስተምሯቸው ልጆቻችሁን የእግዚአብሔርን ነገር አስተምሯቸው ከትንሽነታቸው ጀምረው ይታዘዙላችሁ ዘንድ በበትር ጋርዷቸው (ከክፉው ነገር) የእግዚአብሔን መጻሕፍት ሁሉ አስተምሯቸው ፡፡
እንዳይበረታቱባችሁ ፣ከትእዛዛችሁ እንዳይወጡ አታሳርፏቸው፣ ከባልንጀሮቻችሁ ጋር ወደ መጠጥ ይሄዱ ዘንድ አትተዋቸው፣ ስለዚህ ወደ ክፋት ይመለሳሉ፣በአባቶቻቸው ስንፍና ቢበድሉ እነርሱ ብቻ የሚቀጡ አይደለም፣ስለ እነርሱ አባቶቻቸውም ይቀጣሉ እንጂ (#ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 11÷455-456)
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በትምህርት ኮትኩቶ በሃይማኖት ላጸናው ልጁ "አንተ ግን በተማርክበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር፣ከማን እንደተማርክ ታውቃለህና"ብሎት ነበርና።
ልጆች ባሕላቸውን፣ቋንቋቸውን እና ሃይማኖታቸውን ጠብቀው እንድያድጉ በመሥራት ላይ ናቸው። ስለዚህ ልጆቻችን በአግባቡ በጌታ ትእዛዝ ካልተንከባከብን፣ካላስተማርን ዕዳ አለብን ፣ በሚገባን ወቅት ሥራ ካልሠራን ልጆቻችን ከእጃችን ሊያመልጡን ይችላሉ።አባቶች "ሳይቃጠል በቅጠል "ይላሉ ።
መምህራን እና ወላጆች የተጣለብንን ኃላፊነት ለመወጣት የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ማንነት እናሳያቸው !
ቅዱስ ጳውሎስ"ነገር ግን ሁሉ በአገባብና በሥርዓት ይሁን" ይላል (፩ቆሮ፲፬፥፴)"በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን? (ኤርም፲፫፥፳፫) የተኲላ ሶፍትዌር የተገጠመለት በግ ተኲላ እንጂ በግ አይሆንምና ልጆቻችን ኢትዮጵያዊ ሃይማኖትና ሥርዓት ይዘው እንዲያድጉ እንትጋ።የምሥራቅ ጉራጌ እና የማረቆ ልዩ ወረዳ ሀገረ ስብከት በአርአያነት የሚጠቀስ ሥራ ላይ ነው።
የምሥራቅ ጉራጌ እና የማረቆ ልዩ ወረዳ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቢ ብሉይ ወሐዲስ አባፀጋ ዘአብ አዱኛ {ቆሞስ } በሀገር ስብከቱ ስር ሚገኝውን ቀለምንጦስ ትምህርት ቤት ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን በወቅት አንዳንድ ችግሮች የታዩበትንና ለችግሮቹ መፍትሔ በመስጠት እና በቀጣይ የተሻለ ሥራ እንዲሠራ አቅጣጫ አስቀምጠዋል ፣በመጨረሻም ለትምህርት ቤት ሠራተኞች መመሪያ አስተላልፈዋል ።

@ምሥራቅ ጉራጌና ማረቆ ልዩ ወረዳ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት
ተጨማሪ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣኀዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
E-mail [email protected]
telegeram https://t.me/+U-n_2um5SI7skWIk
Instagram temesgen.zegeye4
YouTube - www.youtube.com/@hamernoah208
Website -hamernoah.wordpress.com
Facebook https://www.facebook.com/temesgen.zegeye.7
🇪🇹

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

21 Oct, 13:22


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/21/%e1%8b%a8%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%88%a5%e1%88%8b%e1%88%b4-%e1%8b%a9%e1%8a%92%e1%89%a8%e1%88%ad%e1%88%b2%e1%89%b2-%e1%8b%a8%e1%8c%a5%e1%8a%93%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%8c%bd%e1%88%94/
የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጥናት መጽሔት ዝግጅት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሔደ

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

21 Oct, 13:06


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/21/%e2%9c%8d%ef%b8%8f-%e1%88%90%e1%88%98%e1%88%ad-%e1%88%98%e1%8c%bd%e1%88%94%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%8c%a5%e1%89%85%e1%88%9d%e1%89%b5-%e1%8b%88%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%81%e1%88%89%e1%88%9d-%e1%8b%a8/
✍️ ሐመር መጽሔት የጥቅምት ወር ዕትም በሁሉም የማኅበሩ ሱቆች ትገኛለች !

HamerNoah: መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ የአበው ቅዱሳን ሕይወትና ምክሮች፡ለሕዝበ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትንና ትምህርቶችን የሚሰራጭበት የቴሌ ግራም ቻናል ነው

21 Oct, 12:56


https://hamernoah.wordpress.com/2024/10/21/%e2%9c%8d%ef%b8%8f-%e1%88%90%e1%88%98%e1%88%ad-%e1%88%98%e1%8c%bd%e1%88%94%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%8c%a5%e1%89%85%e1%88%9d%e1%89%b5-%e1%8b%88%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%81%e1%88%89%e1%88%9d-%e1%8b%a8/
✍️ ሐመር መጽሔት የጥቅምት ወር ዕትም በሁሉም የማኅበሩ ሱቆች ትገኛለች !

1,441

subscribers

3,453

photos

55

videos