ትንቢተ ኢሳይያስ ፷፩÷፲
ከእርሷ ተጠግተን በክርስቶስ ፍቅር የኖርንባት ፤ በቃሉ ትምህርት ሐሴት ያደረግንባት ፤ በዝማሬ ነፍሳችን የረካችባት እመ ኲሉ አርድእት ግቢ ጉባኤ ክርስቶስ ኢየሱስ የማዳንን ልብስ እንዳለበሰን ትእምርት ይሆን ዘንድ የልደት በዓል ቲሸርቴን ልበሱ ተጎናፀፉ ትለናለች ።
“ሁልጊዜ ልብስህ ነጭ ይሁን... ።” መክ 9፥8 ነጩን ልብስ ለብሰን አክሊል እንደ ለበሰ ሙሽራ እንዳጌጠችም ሙሽሪት ደምቀን የእናታችንን ልደት እናከብር ዘንድ ቲሸርቱን እንግዛ ።
💰 ዋጋ : # 300 ብር
📍 አድራሻ ፡ ሐመር ሱቅ
💎 ከአስተማማኝ የብድር አማራጭ ጋር !