ያሬዳውያን @eotcmahlet Channel on Telegram

ያሬዳውያን

@eotcmahlet


የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማህሌት ፤ #ወረብ ከ7 ቀናት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው

#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማህሌት

ማህሌታውያን ቻናሉን share ያርጉ
ጥያቄ አስተያየት በግሩፓችን ይላኩ 🙏

እናመሰግናለን

ያሬዳውያን (Amharic)

የያሬዳውያን ቻናሉnn'ያሬዳውያን' ቻናሉ ለየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማህሌት ፤ #ወረብ ከ7 ቀናት እንዲሁም የሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው። ማህሌታውያን ቻናሉን በግሩፓች የእስራት ጥያቄና መሰረታዊ መልስ እንዲረጋገጥ ለማስታወስ በእናቴ ይዘምሩ።እናመሰግናለን።

ያሬዳውያን

11 Jan, 17:24


ግጻዌ ዘነግህ አመ ፬ ለጥር(ሰንበተ ክርስቲያን)

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

11 Jan, 17:24


ምስባክ ዘነግህ አመ ፬ ለጥር(ሰንበተ ክርስቲያን)

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

11 Jan, 16:01


🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊
ስርዓተ ማሕሌት ዘጥር ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅
ሥርዓተ ነግሥ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

መልክአሥላሴ
ሰላም ለአዕዳዊክሙ እለ ተኬነዋ ብእሴ፤
ኦ ኄራን አጋዕዝትየ ሥላሴ፤ ድኅረ ጸሐፈ ኦሪት ሊቀ ነቢያት ሙሴ፤ መሐረኒ ሥላሴክሙ መጽሐፈ መምህሩ ቅዳሴ፤ወልደ ነጎድጓድ ዮሐንስ ዘፍሕሮ  ውዳሴ
@EOTCmahlet
ዚቅ
ነሥአ ሙሴ ሠለስተ አስማተ ከመ  ዘይወስድ አምኃ ለንጉሥ፤ ወሰማዕትኒ ይፀውሩ ሥላሴ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ነሥአ ሙሴ ሠለስተ አስማተ/፪/
ከመ ዘይወስድ አምኃ ለንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ዮሐንስኒ ሥላሴ ይፀውር/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፤ በጽምረተ አሐዱ ጸሐፈ ወልደ ነጎድጓድ በክብርት እዱ።
@EOTCmahlet
ዘጣዕሙ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ዘመንክር በአርያሙ እግዚአብሔር ስሙ፤ዝንጓጌ መስቀል አመ ተወፈየ ነዋ ወልድኪ ይቤላ ለእሙ ፍቅረ ዮሐንስ ኢያንተገበ ጊዜ ሕማሙ፤ላዕለ ጒንደ መስቀል አመ ውኅዘ ደሙ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ነግሥ
ወልደ ነጎድጓድ ዮሐንስ በራእዩ ዜነወነ ፤ዘከመ ሞዓ ሰይጣነ፤ ሚካኤልሃ ዘይትዓፀፍ ርስነ፤ ይቤ ወንጌላዊ ርኢክዎአነ ፤ታዎሎጎስ (ታዎጎሎስ) ዘረፈቀ እንተ ነድ ሕፅነ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ይቤ ዮሐንስ ለልየ ርኢኩ፤ ወአነ ሰማዕቱ ለሊቀ መላእክት።
@EOTCmahlet
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ማግቢያ፦

ባሕረ ጥበባት አበ ልሳናት ፤ንሥር ሠራሪ ልዑለ ስብከት   ፨ #ዮሐንስ ወንጌላዊ ረዓዬ  ኅቡዓት ፤ ነገሩኒ ቅሱም በጼወ መለኮት
@EOTCmahlet
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘተወደሰ ብዙኃ፤ወለሥዕርትከ አቄርብ ፍሬ ከናፍር አምኃ፤ዘተረሰይከ ዮሐንስ ትርሢተ መላእክት ንጽሐ፤ቃል ኃደረ ላዕሌነ ወኮነ መሲሐ፤ ቃለ ዓዋዲ ቃልከ እንዘ ይብል ጸርሐ።
@EOTCmahlet
አመላለስ
ኃደረ ቃል ላዕሌነ/፪/
ወኮነ ወኮነ መሲሐ/፪/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ፈክር ለነ ወልደ ነጎድጓድ፤ ዘረፈቀ ውስተ ሕፅነ ነድ፤ ፈክር ለነ ዘትቤ በወንጌል ፤ውእቱ ቃል ኃደረ ላዕሌነ ፤ወተወልደ እምኔነ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ፈክር ለነ ወልደ ነጎድጓድ ዘረፈቀ ውስተ
ሕፅነ ነድ/፪/
ዘትቤ በወንጌል ፈክር ለነ ውእቱ ቃል ኃደረ ላዕሌነ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
ሰላም ለእመትከ አረፍተ ቤተ ሕግ ዘሰፈረ፤ ወለእራኅቲከ ዘወርቅ እለ አጽንዓ በትረ ፤ፈለገ ሃይማኖት ዮሐንስ ዘታስተፌሥሕ ሀገረ፤ ማኅተምከ ደኃራዊ አመ ይትፈታሕ ድኅረ ፤ጥቃ ማኅደርከ ሀበኒ ማኅደረ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ
ፈለገ ሃይማኖት ዮሐንስ/፪/
ዘታስተፌሥሕ ሀገረ/፬/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ምርሐኒ ፍኖተ ወእሑር ቤቶ፤ለአምላከ ዮሐንስ፤ እስመ ኪያሃ አኃሥሥ ዘአፈቀረት ነፍስየ ፤ማኅደረ ስምከ ከመ ተሀበኒ ተምኔትየ፤ ኲሎ አሚረ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ምርሐኒ ፍኖተ ወእሑር ቤቶ ለአምላከ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ /፪/
እስመ ኪያሃ አኃሥሥ እስመ ኪያሃ አኃሥሥ ዘአፈቀረት ነፍስ ማኅደረ ስምከ/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
ይምርሐነ ፍኖቶ ለዘተወልደ እምድንግል፤
ያብዓነ ቤቶ ለዘሰከበ በጎል፤ ህየ ንሰግድ ኲልነ፤ለዘለብሶ ለአዳም፤ወለይእቲ ልብስ ዘንዝኅት በደም።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
ሰላም ለሕሊናከ ሀልዮ እከያት ዘኢለመደ፤
ወለአማዑቲከ ሐቅል በዋዕየ ፍቅረ ወልድ ዘነደ፤ ውስተ ኲለሄ ዮሐንስ ከመ ቃልከ አግሀደ፤ ሠለስተ አካላተ ወመለኮተ አሐደ፤ ሰባኬ ሃይማኖት እንበሌከ ኢነኃሥሥ ባዕደ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወንጌለ መለኮት ሰበከ ስምዓ ጽድቅ ኮንከ፤ ወበእንተዝ አቡቀለምሲስ ተሰመይከ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
ስምዓ ጽድቅ ኮንከ ስምዓ ጽድቅ ኮንከ ወልደነጎድጓድ/፪/
ወበእንተዝ ተሰመይከ ተሰመይከ አቡቀለምሲስ/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
ሰባኬ ወንጌል መጋቤ ሃይማኖት፤ ቀዋሚሃ ለቤተክርስቲያን ፤ኮከብ ሥርግው ውስተ ሕፅነ ነድ ዘተሐጽነ በንጽሕ፤ ዘኅቡዕ ይኔጽር ምሥጢረ መለኮት፤ ዘመንክረ ይገብር እምኀበ መላእክት፤ ዮሐንስ  ድንግል ባሕረ ጥበባት ፤መምህረ ሰላም ለአሕዛብ።
@EOTCmahlet

መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
በሕማሙ ብዙኅ ለዮሐንስ እኁክሙ፤ወበመንግስትክሙ ዘክቡር ሱታፌክሙ ፤ሐዋርያተ ሕግ ንዑ በበፆታክሙ፤ ሃበ ተጸውዓ ዝክረ ትፍሥሕተ ልብ ስሙ፤ እስመ ዘአሀዱ ክርስቶስ አባላት አንትሙ

ዚቅ
ወዮሐንስ አሐዱ እምሐዋርያት፤ እምቅዱሳን ቀደምት እስመ በዲበ ሠናይቱ ለሰብእ ለሰብእ ተአዛዚ
@EOTCmahlet
ወረብ
ወዮሐንስ አሐዱ እምሐዋርያት/፪/
እምቅዱሳን ቀደምት/፪/

@EOTCmahlet
ምልጣን
ንዑኬ ጉባኤ ማኅበራ ለቤተክርስትያን ከመ ትስምዕዎ ለዮሐንስ ክቡር ወንጌላዊ ፤ዮሐንስ ታዎሎጎስ ዮሐንስ አቡቀለምሲስ ፤ዮሐንስ ዘረፈቀ ውስተ ሕፅኑ ለኢየሱስ።
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ዮሐንስ ዘረፈቀ ውስተ ሕፅኑ/2/
ውስተ ሕፅኑ ለኢየሱስ/4/
@EOTCmahlet
ወረብ
ንዑኬ ጉባኤ ማኅበራ ለቤተክርስቲያን ከመ ትስምዕዎ ለዮሐንስ ወንጌላዊ ክቡር/፪/
ዮሐንስ ታዎሎጎስ ዮሐንስ አቡቀለምሲስ ዮሐንስ ፍቁረ እግዚእ/፪/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም ዘሰንበት፦
አሚነ ወዕበየ ስብሐት ለበስከ፤ለዕረፍት ሰንበተ ሠራዕከ፣ዘነቢያት ሰበኩ ምጽአትከ፤ተወልደ መድኅን ክብረ ቅዱሳን ክርስቶስ

🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈                 
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    # Join & share

ያሬዳውያን

11 Jan, 16:00


ነግሥ፦
0:01 - ሚካኤል ሊቀ መላእክት
0:32 - አርባዕቱ እንስሳ
1:12 - ነቢያት ወሐዋርያት
1:46 - ማኅበረ ቅዱሳን
2:08 - ማርያም እግዝእትነ
2:37 - ረከብኪ ሞገሰ
3:06 - ኀበ ተርኅወ ገነት

3:55 - ስማዓኒ ዜማ
4:58 - ንሽ ስምዓኒ
11:49 - ስምዓኒ ቁም
ማንሻ፦
7:13 - ስቡሕ ወውዱስ ቁም ጉረሮ
7:50 - ስቡሕ ወውዱስ ቁም ጸናጽል
8:36 - ስቡሕ ወውዱስ መረግድ
፪ኛ ማንሻ፦
9:23 - ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ቁም
10:22 - ሃሌ ሉያ ዘውእቱ መረግድ
ነግሥ፦
16:13 - ዳዊት ነቢየ
17:41 - ሚካኤል መልአክ
18:13 - ሰላም ለክሙ
18:54 - ማኅበረ መላእክት
19:28 - ወለወልድ ቃሉ
20:14 - ለገባሬ ኵሉ
21:31 - ዘእምቅድመ ዓለም ነጋሢ
22:04 - ወሰላም ለቅዳሴክሙ
22:56 - ሊቃናተ ነድ
23:42 - ወሰላም ለከናፍሪክሙ
24:29 - ሚካኤል ወገብርኤል
25:08 - ሊቀ መላእክት ሚካኤል
25:45 - ንሥረ እሳት ዘራማ
26:23 - ሰላም ለሚካኤል ዘነድ ሡራሑ
26:58 - ንዌጥን ዝክረ ውዳሴሆሙ
27:29 - ንዌጥን ዝክረ ወድሶታ
28:03 - ማኅፀንኪ እግዝእትየ ማርያም
28:39 - ምንተ አዐሥዮ
29:09 - ይትባረክ ስምኪ ማርያም (ዘላይ ቤት)
(ለአፉኪ)
30:06 - ለዝክረ ስምኪ

ያሬዳውያን

11 Jan, 16:00


🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
ስቡህ አባባል እና አቋቋም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ክፍል ፩

ሚካኤል ሊቀ መላእክት
ሰአል በእንቲአነ ወቅዱስ ገብርኤል
ገብርኤል አዕርግ ፀሎተነ።

@EOTCmahlet

#በግራ_ወገን )

አርባዕቱ እንሰሳ
መንፈሳውያን ፤ሰባሕያን ወመዘምራን ሰአሉ በእንቲአነ ዕስራ
ወአርባዕቱ ካህናተ ሰማይኒ አዕርጉ ፀሎተነ።

( #በቀኝ_ወገን )
@EOTCmahlet
ነቢያት ወሐዋርያት ጻድቃን ወሰማዕት ሰአሉ በእንቲአነ ምስሌክሙ ከመ ይክፍለነ መክፈልተ ወርስተ ለኵልነ

( #በግራ_ወገን )
@EOTCmahlet

ማኅበረ ቅዱሳን ወሰማዕት ሰአሉ
በእንቲአነ መላእክተ ሰማይኒ
አዕርጉ ፀሎተነ

( #በቀኝ_ወገን )
@EOTCmahlet
ማርያም እግዝእትነ ወላዲተ አምላክ ሰአሊ በእንቲአነ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር

( #በግራ_ወገን )
@EOTCmahlet
ረከብኪ ሞገስ መንፈሰ ቅዱስ ወኃይለ ሰአሊ አስተምሪ ለነ ማርያም ወልድኪ ሣህሎ ይክፈለነ
@EOTCmahlet
( #በቀኝ_ወገን )
ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን

( #በግራ_ወገን )
@EOTCmahlet
ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን

( #በቀኝ_ወገን )
@EOTCmahlet
ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን
@EOTCmahlet
ከዚህ በኃላ ጸሎት ተደርሶ ወደ ስምዓኒ ይቀጥላል

ቅኔ ማህሌት (ከ3ቱ የቤተክርስቲያን ክፍሎች አንዱ) በአስተዳዳሪው መቀመጫ (ግራ ወገን ና ቀኝ ወገን) በመባል ለ2 ቦታ ይከፈላል።  ሊቃውንቱም እንደየ ማዕረጋቸው በመቆም ማህሌቱን እየመሩ  ያስጀምራሉ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
"ስምዓኒ" ከመባሉ በፊት ግን የፀሎተ ሰአታት አካል የሆነው "ሚካኤል ሊቀ መላእክት..." ይደረሳል። ከዛ በኃላ ጸሎት ይደረሳል። ከዚህ በመቀጠል ከአንዱ ወገን "ስምዓኒ" ይመራል፤ ተመሪም መቋሚያውን አስቀምጦ ይመራል።
አባባሉም፦
@EOTCmahlet

👳‍♂መሪ፦ስምዓኒ እግዚኦ
👨ተመሪ፦ስምዓኒ እግዚኦ
👳‍♂መሪ፦ጸሎትየ
👨ተመሪ፦ጸሎትየ
👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ሃሌ ሉያ
👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ሃሌ ሉያ
👳‍♂መሪ፦ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
👨ተመሪ፦ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ:-ሃሌ ሉያ
👳‍♂መሪ፦  ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ ሃሌ ሉያ
👳‍♂መሪ፦ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ
👨ተመሪ፦ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ

@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
እስከ እዚ ከተመራ በኃላ ምሪቱ ይቆማል ግን ተመሪው ከመሪው ፊት አንዳለ እዛው እንዳለ ይጠብቃል(ወደ ቦታው አይመለስም)
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ምሪቱ ከ2ቱ ክፍሎች ከግራ ከጀመረ(ስምዓኒን   ከመሩ) ከቀኝ ወገን ማንሻ ያነሳሉ፤ ቀኝ ወገን ስምዓኒን ከመሩ ከግራ ወገን ማንሻ ያነሳሉ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ማንሻውን የሚያነሱት(ግራም ይሁን ቀኝ) "አንሽ ወገን" ይባላሉ፤ መሪው ባለበት ያሉት ደግሞ "መሪ ወገን" ይባላሉ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

🧔አንሽ ወገን ካሉት 1ሰው፦ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ
አብረውት ያሉት(አንሽ ወገን)፦ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ ወገን፦ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
አንሽ ወገን፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ ወገን፦ ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ

👨ተመሪ፦ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ (ይህን ብሎ ወደ ቦታው ይመለሳል)

መሪ ወገን፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
አንሽ ወገን፦አመ ዕለተ አጽውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ

መሪ ወገን ና አንሽ ወገን አንድ ላይ፦ ለዓለመ ወለዓለመ ዓለም ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡፡ንወድሶ ለዘሀሎ እግዚአብሔር ልዑል፡፡ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኵሉ ዓለመ በአሐቲ ቃል

💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠
ያለ ከበሮና ጽናጽል በፊት በጉረሮ

👉 ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም ከከበሮና ጽናጽል ጋር
@EOTCmahlet
👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡
👉በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡
👉በአሐቲ ቃል።

በቁም
👉ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በመረግድ-
👉ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም
👉ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።

@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም
👉ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡

"ልዑል" ብለው እንደጨረሱ እንደሌላው መልክዕ ስምዓኒ ተብሎ በመረገድ አይባሉም እዛው በቁም እንደተባለ ሁሉም ጽናጽሉን አስቀምጦ በጉረሮ 👇👇


👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
 በጉረሮ እንደጨረሱ ሁሉም ከታች ያሉትን ይበሉ

( #በሕብረት_የሚባል )

  ዳዊት ነቢይ በከመ ጸለየ፤እጼሊ ኀቤከ እግዚአብሔር አምላኪየ እንዘ ዕብል ከመዝ፤ፀወንየ ወኰኲሕየ፤ወታድኅነኒ ሊተ እምጸላዕትየ፤ወዐቃቤየ ትከውነኒ፤ወእትዌከል ብከ ምዕመንየ ወዘመነ ፍቃንርየ፤ረዳኢየ ወምስካይየ፤ወሕይወትየ ወታድኅነኒ፤
እምእደ ገፋዕየ፤ሃሌ ሉያ በስብሐት ዕጼውዓከ፤ንጉሥየ ወአምላኪየ፤ሚካኤል
መልአክ፤ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤ወበእንተ ነፍሰ ኵልነ፤ መልአኪየ ይቤሎ፤እመላእክት ሠምሮ፤መልአከ ኪዳኑ ለክርስቶስ

( #በሕብረት_የሚባል )

     ሰላም ለክሙ ማኅበረ መላእክት ትጉሃን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ነቢያት ቅዱሳን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሐዋርያት ፍንዋን:
ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሰማዕት ወጻድቃን:
ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሥላሴ ጉቡዓን: ወሰላም ለማርያም ዘእሳት ክዳን።

( #በሕብረት_የሚባል )

   ማኅበረ መላእክት ወሰብእ፤ተዓይነ
ክርስቶስ ወእሙ፤ሰላም ለክሙ ሶበ እከሥት አፉየ ለውዳሴክሙ፤ፍሬ ማኅሌት እምልሳንየ ትቅስሙ፤ምስሌየ ሀልዉ ወምስሌየ ቁሙ።

ውድ ማህሌታውያን ይህን ቻናል ለሌሎች ይደርስ ዘንድ #ሼር በማድረግ ይተባበሩን፤ እናመሰግናለን።
@EOTCmahlet
እንዲገባችሁ "👉" ምልክት ብቻ እናንተ እያያችሁ ተከተሉ
@EOTCmahlet

አስተያየት ካለ @eotcmahletawian ላይ

🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈                 
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    #Join & #share

ያሬዳውያን

11 Jan, 15:51


መልክዓ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ በጽሑፍ

@EOTCmahlet

ያሬዳውያን

11 Jan, 14:25


https://youtube.com/shorts/xATPn_dk5ck?feature=share

ያሬዳውያን

11 Jan, 09:50


የዘመነ ልደት የመጀመሪያ ሳምንት ዝማሬ

@EOTCmahlet

ያሬዳውያን

11 Jan, 09:10


የነገውን ምስባክ ከፈለጋችሁ እዚህ ቻናል ላይ ማግኘት ትችላላችሁ
👉@Misbakze👈

ያሬዳውያን

11 Jan, 08:06


ሰላም ውድ ዲያቆናት እንዲሁም የአብነት ተማሪዎች

የጥምቀት በዓልን ጥናት እንዲጀመር የእናንተ ምድብ ግሩፕ ተከፍቷል ተቀላቀሉ

በዚህ ግሩፕም

1.ቸብቸቦ
2.ወረብ
3.አመላለስ
4.ጽፋት
5.አጫጭር የግዕዝ መዝሙራት ይላካል

ሊንክ ይኸው
👇👇
@bete_diyakonat_ze_yaredaweyan
@bete_diyakonat_ze_yaredaweyan

https://t.me/bete_diyakonat_ze_yaredaweyan

ያሬዳውያን

11 Jan, 07:46


እናት ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ዮሐንስን ስትጠራው እንዲሕ ነው:-

*ወንጌላዊ
*ሐዋርያ
*ሰማዕት ዘእንበለ ደም
*አቡቀለምሲስ (ምሥጢራትን ያየ)
*ታኦሎጐስ (ነባቤ መለኮት)
*ወልደ ነጐድጉዋድ
*ደቀ መለኮት ወምሥጢር
*ፍቁረ እግዚእ
*ርዕሰ ደናግል (የደናግል አለቃ)
*ቁጹረ ገጽ
*ዘረፈቀ ውስተ ሕጽኑ ለኢየሱስ (ከጌታ ጎን የሚቀመጥ)
*ንስር ሠራሪ*ልዑለ ስብከት
*ምድራዊው መልዐክ
*ዓምደ ብርሐን
*ሐዋርያ ትንቢት
*ቀርነ ቤተ ክርስቲያን
*ኮከበ ከዋክብት

=>በቅዱስ ዮሐንስ ላይ ያደረ የእመቤታችን ድንግል ማርያምና የአንድ ልጇ ፍቅር በእኛም ላይ ይደር::

=>ቅዱስ ዮሐንስን የወደደ ጌታ በፍቅሩ ይጠግነን:: ከእናቱ ፍቅር አድርሶ በሐዋርያው በረከት ያስጊጠን::

@EOTCmahlet

ያሬዳውያን

11 Jan, 07:16


እንኳን ለታላቁ ሐዋርያ ለነባቤ መለኮት ለቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ዓመታዊ የመሰወር በዓሉ በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ ።

እንደሚታወቀው ቅዱስ ዮሐንስ በቤተክርስቲያን ትልቅ ቦታ ካላቸው ቅዱሳን አንዱ ነው ፤ ለዚህም ነው ቤተክርስቲያን በመቅደሷ ውስጥ ታቦት ባይኖር ወይም ቢጠፋ አልያም በሌሎች በተለያዩ ምክንያቶች ባይገኝ የየዚህን ታላቅ ቅዱስ ወንጌል (የዮሐንስ ወንጌል) ታቦት አድርጋ የምትቀድሰው እናም ቤተክርስቲያን የዚህን ያህል ትልቅ ክብር ሰጥታ ታከብረዋለች ።

እናም ውድ ያሬዳውያን ቤተሰቦቻችን የዚህን ታላቅ ሐዋርያ ዓመታዊ ክብረ በዓሉን እንድታከብሩ ስትል የደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ወመካነ ጎልጎታ ቤተክርስቲያን በእግዚአብሔር ስም ጠርታችኋለች ።

አድራሻ ፦
📍ወደ ፒያሳ በሚወስደው መንገድ ወይም ራስ ደስታ ሆስፒታልን አልፎ ባለው መንገድ 📍

@EOTCmahlet

ያሬዳውያን

11 Jan, 06:55


መልክዓ ዮሐንስ ጽሑፉን ላላችሁን መልክዓ ጉባኤ ላይ አለላችሁ በእሱ መጠቀም ትችላላችሁ 🙏

@EOTCmahlet

ያሬዳውያን

11 Jan, 06:13


🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸
ስርዓተ ዋዜማ ዘጥር ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️

ዋዜማ በ6-
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ወለደቶ እስከበቶ ውስተ ጎል፤ ወሰመየቶ አማኑኤል፤ ዘነቢያት ሰበኩ ምሥጢሮ፤ ሐዋርያት ተለዉ አሠሮ፤ ለዮሐንስ፤ ፈድፋደ አፍቀሮ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ምልጣን፦
ዘነቢያት ሰበኩ ምሥጢሮ፤ ሐዋርያት ተለዉ አሠሮ፤ ለዮሐንስ ፈድፋደ አፍቀሮ ፤ ለዮሐንስ ፈድፋደ አፍቀሮ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ለዮሐንስ ፈድፋደ አፍቀሮ /2/
ለዮሐንስ ፈድፋደ አፍቀሮ /4/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ለእግዚአብሔር ምድር በምላሕ፦
አስተምህር ለነ ሰአልናከ ወልደ ነጎድጓድ ዮሐንስ አስተምህር ለነ ሰአልናከ
@EOTCmahlet
እግዚአብሔርን ነግሠ፦
ባሕረ ጥበባት አበ ልሳናት ንሥር ሠራሪ ልዑለ ስብከት ዮሐንስ ወንጌላዊ ረዓዬ ኅቡዓት ነገሩኒ ቅሱም በጼወ መለኮት
@EOTCmahlet

ይትባረክ፦
ተወልደ ኢየሱስ እም ዘርዓ ዳዊት በቤተ ልሔም ዘይሁዳ እማርያም እምቅድስት ድንግል
@EOTCmahlet
ስቡውኒ፦
ዘዮሐንስ ሰበከ ወንጌለ ጸጋሁ ወኩሎሙ አሕዛብ ርእዩ ስብሐቲሁ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ሠለስት፦
አዳም ቃለ እግዚአብሔር ውስተ አፉሆሙ ለቅዱሳን ወማርቆስኒ ይቤ ቀዳሚሁ ለወንጌለ ኢየሱስ ክርስቶስ ዮሐንስኒ ይቤ ቀዳሚሁ ቃል ቃለ እግዚአብሔር
@EOTCmahlet
ሰላም
ወራእዩ ለዮሐንስ፤ ዘከመ ርእዮ ለኢየሱስ
ክርስቶስ፤ ዘአዕጋሪሁ ከመ ብርተ ሊባኖስ ዘአርሰንዎ፤ወአዕይንቲሁ ከመ ነደ እሳት ለዘመጽአ እምዘርዓ ዳዊት፤ ተወልደ እምዓመቱ ወሰላመ ገብረ በልደቱ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ተወልደ እምዓመቱ እምዓመቱ ተወልደ/2/
ወሰላመ ገብረ በልደቱ/4/

🇪🇹👇👇👇👇👇🇪🇹
     👉@EOTCmahlet 👈                 
     👉@EOTCmahlet👈
     👉@EOTCmahlet👈
    🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    #Join & share

ያሬዳውያን

11 Jan, 05:57


መልክዓ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ በዜማ

ከደብሩ ዲያቆን የተላከ

@EOTCmahlet

ያሬዳውያን

10 Jan, 21:41


ምስባክ ዘነግህ አመ ፫ ለጥር

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

10 Jan, 21:41


ምስባክ ዘቅዳሴ አመ ፫ ለጥር

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

08 Jan, 18:43


እንኳን ደስ አላችሁ ውድ ያሬዳውያን ቤተሰቦቻችን የምትወዱት ቻናላችሁ በInstagram ላይ ከ800 በላይ ተከታይን ማፍራት ችሏል 🥳 አሁንም ከዚህ በላይ እንደሚያድግ ምንም ጥርጥር የለንም ።

አሁንም follow , like , share በማድረግ አገልግሎቱን መደገፍ ይችላሉ እናመሰግናለን 😊🙏


የInstagram አካውንታችን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.instagram.com/eotcmahlet?igsh=ZzNvZnBybnJmYWN3

ያሬዳውያን

08 Jan, 18:42


ምስባክ ዘነግህ አመ ፩ ለጥር

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

08 Jan, 18:42


ግጻዌ አመ ፩ ለጥር

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

08 Jan, 17:05


➡️➡️➡️➡️
5ኛ ዙር 
💠💠💠💠
ለባሕረ ሐሳብ አፍቃሪዎች
           
1ኛ ዙር 13 ተማሪዎች በ3/1/2017  
2ኛ ዙር 14 ተማሪዎች በ17/2/2017 
3ኛ ዙር  10  ተማሪዎ 20/4/2017
ድምር 37 ተማሪዎች ተመርቀዋል
⬇️
5ኛ ዙር  ጥር 18/2017 ይጀመራል

በቴሌግራም
@pawli37 ፈጥነው
 ይመዝገቡ/
+251915642585

💠💠💠💠💠
ለበለጠ መረጃ
ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/+cD8I6LHkvu5kMmY0
👍👍👍👍👍

ያሬዳውያን

08 Jan, 12:37


https://youtu.be/PrVcU2FcKbA

ያሬዳውያን

08 Jan, 11:00


የቅዱስ እስጢፋኖስ ወረብ ከፈለጉ

👉 https://t.me/eotcmahletawian/102041?single

ያሬዳውያን

08 Jan, 10:51



ሥርዓተ ማኅሌት ዘጥር እስጢፋኖስ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

ሥርዓተ ነግሥ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ አመ እለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም ፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል ፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል ፡ ስቡሕ ወወዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ ፡ በአሐቲ ቃል ።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለአቊያጺክሙ እለ ተኀብአ እምዓይን፤አናሚያኒሁ ሥላሴ ለሜላተ ሰማይ ብርሃን፤ልብሰ ሰማዕትና ይኩንኒ ምሕረተክሙ ክዳን፤ላዕሌየ እስመ ኢሀሎ ልብሰ እሰጢፋኖስ ዕብን፤ወሥርጋዌሁ እሳት ለቂርቆስ ሕፃን።

ዚቅ
ሃሌ ሉያ ለአብ ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ ፤ ሃሌ ሉያ ለመንፈስ ቅዱስ ፤ እስጢፋኖስ በጽጌ ሃይማኖት ተሠርገወ ፤ በፍቅረ አምላኩ መዊተ ፈተወ ፤ ለወልደ አብ ልደቶ ዜነወ ፤ በእንተ ጽድቅ ወሕይወት ደሞ ከዓወ ።
@EOTCmahlet
ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን ፤ ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ ።
@EOTCmahlet
ወረብ
መሠረታቲሃ /፫/ ውስተ አድባር
ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ ተወልደ
@EOTCmahlet
መልክአ እስጢፋኖስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ እንተ ጸሐፎ በአክናፉ ፤ እግዚአ መናፍስት ሕያው ዘኢይመውት ለዝላፉ ፤ ስሙዓ ዜና እስጢፋኖስ ለዓለም እስከ አጽናፉ ፤ ምስለ ማኅበረ በኵር አኃዊከ እለ በሃይማኖት አዕረፉ ፤ ስመ ዚአየ አዘክር መላእክት ይጽሐፉ ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ኢየሩሳሌም ትቤ ተወልደ ንጉሥየ ወአምላኪየ ፤ ኢየሩሳሌም ትቤ በቤተልሔም ተወልደ በተድላ መለኮት ፤ ኢየሩሳሌም ትቤ አክሊለ ሰማዕት ሠያሜ ካህናት ፤ ኢየሩሳሌም ትቤ ዘይሴብሕዎ ሐራ ሰማይ በማኅበረ ቅዱሳን ኢየሩሳሌም ትቤ
@EOTCmahlet
ወረብ
አምላኪየ /፪/ ተወልደ ንጉሥየ በቤተልሔም
ዘይሴብሕዎ ኵሎሙ ሐራ ሰማይ ማኅበረ ቅዱሳን ደብረ ሰላም
@EOTCmahlet
መልክአ እስጢፋኖስ
ሰላም ለልሳንከ በኦሪተ ሙሴ ዘአዝመረ ፤ ጽሒፈ ወንጌል አሜሃ እስመ ማቴዎስ አድኀረ ፤ አእምሮትከ እስጢፋኖስ በላዕሌየ ተነክረ ፤ አልቦ ዘኮነ በቅድሜከ ለሰማዕታት በኵረ ፤ እንበለ ሕጻናት አርእስቲሆሙ ዘሄድሮስ አምተረ ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ቀትለ ሕጻናት ንጉሠ ገሊላ ሶበ ኀሠሠ ፤ በዘባነ እሙ ድንግል ክርስቶስ ተግኅሠ ፤ እስጢፋኖስ ሰማዕት እንዘ ይጸውር ንጉሠ ሐራ ፤ ሄድሮስ ዐላዊ ተለውዎ ርእሰ ።
@EOTCmahlet
ወረብ
አእምሮትከ እስጢፋኖስ በላዕሌየ ተነክረ
አልቦ በቅድሜከ ለሰማዕታት በኵረ ዘኮነ /፪/ በቅድሜከ
@EOTCmahlet
መልክአ እስጢፋኖስ
ሰላም ለሕፅንከ እንተ ኮነት ማኅፈዳ ፤ ለጥበብ ኅሪት ንጉሠ እስራኤል ዘንእዳ ፤ ነቢያተ አበዊሃ ወሐዋርያተ ውሉዳ ፤ ከመ ቀተለት እስጢፋኖስ ኢየሩሳሌም ሳይዳ ፤ እፎ ቀተለተከ ዳግመ በዓውዳ ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ኢየሩሳሌም /፪/ እንተ ትቀትሎሙ ለነቢያቲሃ ፤ ወትዌግሮሙ ለሐዋርያትሃ ፤ ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ ፤ እምደመ አቤል ጻድቅ እስከ ደመ እስጢፋኖስ ቀዳሜ ሰማዕት ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ ደመ እስጢፋኖስ
ኢየሩሳሌም /፪/ እንተ ትቀትሎሙ ለነቢያት
@EOTCmahlet
መልክአ እስጢፋኖስ
ሰላም ለጸዓተ ነፍስከ በሠርቀ ወርኀ ጥር ወርኃ ሱላሜ ፤ እንተ ይእቲ ትትበሀል ዓውደ ዓመቶሙ ለሰብአ ሮሜ ፤ ሶበ ጸለይከ እስጢፋኖስ ለስምዓ ገድልከ ጊዜ ፍጻሜ ፤ ከመ ተመጠወ መድኃኒነ ነፍሰ ዚአከ አበሜ ፤ ተመጠው ነፍስየ ዘአልቦ ቅያሜ ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ ፤ ወተቀበልዎ መላእክት በስብሐት ወበማኅሌት ፤ እንዘ ይብሉ ሃሌ ሉያ ፤ በአብዕዎ ኢየሩሳሌም ሰማያዊተ ።
@EOTCmahlet
ወረብ
እንዘ ይብሉ መላእክት ሃሌ ሉያ ወተቀበልዎ ለእስጢፋኖስ
ወአብዕዎ ኢየሩሳሌም ሰማያዊተ ደብረ ሰላም
@EOTCmahlet
መልክአ እስጢፋኖስ
ሰላም ለበድነ ሥጋከ እምእግዚአብሔር ዘተሠልጠነ ፤ ከመ ይፈውስ ዱያነ ወከመ ያንሥእ ሙታነ ፤ በእንተ ዝንቱ እስጢፋኖስ ክብረ ሞትከ አእመርነ ፤ በመትልወ በዓል ዘእግዚእከ አመ በዓልከ ኮነ ፤ እምቅኔ ግብርናት አዕረፍነ ኵልነ ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ዓቢይ ወክቡር አንተ እስጢፋኖስ ፤ በዘመትልወ በዓለ እግዚእከ ኮነ በዓልከ ፤ እስመ ለኵሉ ነባሪ ወቀናዪ እረፍተ ኮነ በዓልከ ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ዓቢይ ወክቡር አንተ እስጢፋኖስ
እስመ ለኵሉ ነባሪ ወቀናዪ እረፍተ ኮነ በዓልከ
@EOTCmahlet
መልክአ እስጢፋኖስ
ሰላም ለግንዘተ ሥጋከ ምስለ ግብረ ማኅሌት ወይባቤ ፤ በመዓዛ ዕፍረት ጽዑጥ ወጼና ሕውስ ከርቤ ፤ ተሰጥዎሙ እስጢፋኖስ ተራድኦሙ በጊዜ ምንዳቤ ፤ ማኅበረ ቅዱሳን ፍፁማን ከመ ቃለ መጽሐፍ ይቤ ፤ ኪያከ ይጼውዑ አርከ ኪያከ አበ ኪያከ ረዳኤ ወኪያከ መጋቤ ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ተጋብኡ በቅጽበት ለግንዘተ ሥጋሁ ቅዱስ ፤ ብፁዓን ሐዋርያት ቦኡ ኀቤሁ ፤ በሰላም አምኁ ፤ ኪያሁ በስብሐት ገነዙ ሥጋሁ ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ብጹዓን ሐዋርያት በሰላም ተጋብኡ
ለግንዘተ ሥጋሁ ቅዱስ /፫/ እስጢፋኖስ
@EOTCmahlet
አንገርጋሪ
አክሊሎሙ ለሰማዕት ሠያሚሆሙ ለካህናት ሰበክዎ ነቢያት አዕኰትዎ መላእክት ወልድ ተወልደ ብኁተ ልደት አንጎድጎደ እምሰማያት ወረደ ።
@EOTCmahlet
አመላለስ
አንጎድጎደ አንጎድጎደ
ወረደ /፬/ እምሰማያት
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም
ተወልደ ኢየሱስ በቤተልሔም ዘይሁዳ ፤ አዋልደ ጢሮስ አሜሃ ይሰግዳ ፤ ሰብአ ሰገል አምጽኡ ሎቱ ጋዳ ፤ ወይትኃሠያ አዋልደ ይሁዳ ።
@EOTCmahlet
ቅንዋት
ተሰደ ጽልመት (ሰይጣን) ወተቀደሰ ዓለም ፤ በእንተ ልደቱ ለወልደ እግዚአብሔር ፤ ነቢያት ኮንዎ ሰማዕቶ ከመ ይትወለድ ክርስቶስ እምድንግል ፤ አክሊሎሙ ለሰማዕት ወረደ ዲበ ዕፅ ተሰቅለ ።

🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet 👈
👉@EOTCmahlet 👈
👉@EOTCmahlet 👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

ያሬዳውያን

08 Jan, 10:47


🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊
ስርዓተ ማሕሌት ዘጥር ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅🦅
ሥርዓተ ነግሥ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

መልክአሥላሴ
ሰላም ለአዕዳዊክሙ እለ ተኬነዋ ብእሴ፤
ኦ ኄራን አጋዕዝትየ ሥላሴ፤ ድኅረ ጸሐፈ ኦሪት ሊቀ ነቢያት ሙሴ፤ መሐረኒ ሥላሴክሙ መጽሐፈ መምህሩ ቅዳሴ፤ወልደ ነጎድጓድ ዮሐንስ ዘፍሕሮ  ውዳሴ
@EOTCmahlet
ዚቅ
ነሥአ ሙሴ ሠለስተ አስማተ ከመ  ዘይወስድ አምኃ ለንጉሥ፤ ወሰማዕትኒ ይፀውሩ ሥላሴ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ነሥአ ሙሴ ሠለስተ አስማተ/፪/
ከመ ዘይወስድ አምኃ ለንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ዮሐንስኒ ሥላሴ ይፀውር/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፤ በጽምረተ አሐዱ ጸሐፈ ወልደ ነጎድጓድ በክብርት እዱ።
@EOTCmahlet
ዘጣዕሙ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ዘመንክር በአርያሙ እግዚአብሔር ስሙ፤ዝንጓጌ መስቀል አመ ተወፈየ ነዋ ወልድኪ ይቤላ ለእሙ ፍቅረ ዮሐንስ ኢያንተገበ ጊዜ ሕማሙ፤ላዕለ ጒንደ መስቀል አመ ውኅዘ ደሙ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ነግሥ
ወልደ ነጎድጓድ ዮሐንስ በራእዩ ዜነወነ ፤ዘከመ ሞዓ ሰይጣነ፤ ሚካኤልሃ ዘይትዓፀፍ ርስነ፤ ይቤ ወንጌላዊ ርኢክዎአነ ፤ታዎሎጎስ (ታዎጎሎስ) ዘረፈቀ እንተ ነድ ሕፅነ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ይቤ ዮሐንስ ለልየ ርኢኩ፤ ወአነ ሰማዕቱ ለሊቀ መላእክት።
@EOTCmahlet
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ማግቢያ፦

ባሕረ ጥበባት አበ ልሳናት ፤ንሥር ሠራሪ ልዑለ ስብከት   ፨ #ዮሐንስ ወንጌላዊ ረዓዬ  ኅቡዓት ፤ ነገሩኒ ቅሱም በጼወ መለኮት
@EOTCmahlet
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘተወደሰ ብዙኃ፤ወለሥዕርትከ አቄርብ ፍሬ ከናፍር አምኃ፤ዘተረሰይከ ዮሐንስ ትርሢተ መላእክት ንጽሐ፤ቃል ኃደረ ላዕሌነ ወኮነ መሲሐ፤ ቃለ ዓዋዲ ቃልከ እንዘ ይብል ጸርሐ።
@EOTCmahlet
አመላለስ
ኃደረ ቃል ላዕሌነ/፪/
ወኮነ ወኮነ መሲሐ/፪/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ፈክር ለነ ወልደ ነጎድጓድ፤ ዘረፈቀ ውስተ ሕፅነ ነድ፤ ፈክር ለነ ዘትቤ በወንጌል ፤ውእቱ ቃል ኃደረ ላዕሌነ ፤ወተወልደ እምኔነ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ፈክር ለነ ወልደ ነጎድጓድ ዘረፈቀ ውስተ
ሕፅነ ነድ/፪/
ዘትቤ በወንጌል ፈክር ለነ ውእቱ ቃል ኃደረ ላዕሌነ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
ሰላም ለእመትከ አረፍተ ቤተ ሕግ ዘሰፈረ፤ ወለእራኅቲከ ዘወርቅ እለ አጽንዓ በትረ ፤ፈለገ ሃይማኖት ዮሐንስ ዘታስተፌሥሕ ሀገረ፤ ማኅተምከ ደኃራዊ አመ ይትፈታሕ ድኅረ ፤ጥቃ ማኅደርከ ሀበኒ ማኅደረ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ
ፈለገ ሃይማኖት ዮሐንስ/፪/
ዘታስተፌሥሕ ሀገረ/፬/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ምርሐኒ ፍኖተ ወእሑር ቤቶ፤ለአምላከ ዮሐንስ፤ እስመ ኪያሃ አኃሥሥ ዘአፈቀረት ነፍስየ ፤ማኅደረ ስምከ ከመ ተሀበኒ ተምኔትየ፤ ኲሎ አሚረ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ምርሐኒ ፍኖተ ወእሑር ቤቶ ለአምላከ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ /፪/
እስመ ኪያሃ አኃሥሥ እስመ ኪያሃ አኃሥሥ ዘአፈቀረት ነፍስ ማኅደረ ስምከ/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
ይምርሐነ ፍኖቶ ለዘተወልደ እምድንግል፤
ያብዓነ ቤቶ ለዘሰከበ በጎል፤ ህየ ንሰግድ ኲልነ፤ለዘለብሶ ለአዳም፤ወለይእቲ ልብስ ዘንዝኅት በደም።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
ሰላም ለሕሊናከ ሀልዮ እከያት ዘኢለመደ፤
ወለአማዑቲከ ሐቅል በዋዕየ ፍቅረ ወልድ ዘነደ፤ ውስተ ኲለሄ ዮሐንስ ከመ ቃልከ አግሀደ፤ ሠለስተ አካላተ ወመለኮተ አሐደ፤ ሰባኬ ሃይማኖት እንበሌከ ኢነኃሥሥ ባዕደ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወንጌለ መለኮት ሰበከ ስምዓ ጽድቅ ኮንከ፤ ወበእንተዝ አቡቀለምሲስ ተሰመይከ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
ስምዓ ጽድቅ ኮንከ ስምዓ ጽድቅ ኮንከ ወልደነጎድጓድ/፪/
ወበእንተዝ ተሰመይከ ተሰመይከ አቡቀለምሲስ/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
ሰባኬ ወንጌል መጋቤ ሃይማኖት፤ ቀዋሚሃ ለቤተክርስቲያን ፤ኮከብ ሥርግው ውስተ ሕፅነ ነድ ዘተሐጽነ በንጽሕ፤ ዘኅቡዕ ይኔጽር ምሥጢረ መለኮት፤ ዘመንክረ ይገብር እምኀበ መላእክት፤ ዮሐንስ  ድንግል ባሕረ ጥበባት ፤መምህረ ሰላም ለአሕዛብ።
@EOTCmahlet

መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
በሕማሙ ብዙኅ ለዮሐንስ እኁክሙ፤ወበመንግስትክሙ ዘክቡር ሱታፌክሙ ፤ሐዋርያተ ሕግ ንዑ በበፆታክሙ፤ ሃበ ተጸውዓ ዝክረ ትፍሥሕተ ልብ ስሙ፤ እስመ ዘአሀዱ ክርስቶስ አባላት አንትሙ

ዚቅ
ወዮሐንስ አሐዱ እምሐዋርያት፤ እምቅዱሳን ቀደምት እስመ በዲበ ሠናይቱ ለሰብእ ለሰብእ ተአዛዚ
@EOTCmahlet
ወረብ
ወዮሐንስ አሐዱ እምሐዋርያት/፪/
እምቅዱሳን ቀደምት/፪/

@EOTCmahlet
ምልጣን
ንዑኬ ጉባኤ ማኅበራ ለቤተክርስትያን ከመ ትስምዕዎ ለዮሐንስ ክቡር ወንጌላዊ ፤ዮሐንስ ታዎሎጎስ ዮሐንስ አቡቀለምሲስ ፤ዮሐንስ ዘረፈቀ ውስተ ሕፅኑ ለኢየሱስ።
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ዮሐንስ ዘረፈቀ ውስተ ሕፅኑ/2/
ውስተ ሕፅኑ ለኢየሱስ/4/
@EOTCmahlet
ወረብ
ንዑኬ ጉባኤ ማኅበራ ለቤተክርስቲያን ከመ ትስምዕዎ ለዮሐንስ ወንጌላዊ ክቡር/፪/
ዮሐንስ ታዎሎጎስ ዮሐንስ አቡቀለምሲስ ዮሐንስ ፍቁረ እግዚእ/፪/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም ዘሰንበት፦
አሚነ ወዕበየ ስብሐት ለበስከ፤ለዕረፍት ሰንበተ ሠራዕከ፣ዘነቢያት ሰበኩ ምጽአትከ፤ተወልደ መድኅን ክብረ ቅዱሳን ክርስቶስ

🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈                 
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    # Join & share

ያሬዳውያን

08 Jan, 10:33


🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸
ስርዓተ ዋዜማ ዘጥር ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️

ዋዜማ በ6-
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ወለደቶ እስከበቶ ውስተ ጎል፤ ወሰመየቶ አማኑኤል፤ ዘነቢያት ሰበኩ ምሥጢሮ፤ ሐዋርያት ተለዉ አሠሮ፤ ለዮሐንስ፤ ፈድፋደ አፍቀሮ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ምልጣን፦
ዘነቢያት ሰበኩ ምሥጢሮ፤ ሐዋርያት ተለዉ አሠሮ፤ ለዮሐንስ ፈድፋደ አፍቀሮ ፤ ለዮሐንስ ፈድፋደ አፍቀሮ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ለዮሐንስ ፈድፋደ አፍቀሮ /2/
ለዮሐንስ ፈድፋደ አፍቀሮ /4/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ለእግዚአብሔር ምድር በምላሕ፦
አስተምህር ለነ ሰአልናከ ወልደ ነጎድጓድ ዮሐንስ አስተምህር ለነ ሰአልናከ
@EOTCmahlet
እግዚአብሔርን ነግሠ፦
ባሕረ ጥበባት አበ ልሳናት ንሥር ሠራሪ ልዑለ ስብከት ዮሐንስ ወንጌላዊ ረዓዬ ኅቡዓት ነገሩኒ ቅሱም በጼወ መለኮት
@EOTCmahlet

ይትባረክ፦
ተወልደ ኢየሱስ እም ዘርዓ ዳዊት በቤተ ልሔም ዘይሁዳ እማርያም እምቅድስት ድንግል
@EOTCmahlet
ስቡውኒ፦
ዘዮሐንስ ሰበከ ወንጌለ ጸጋሁ ወኩሎሙ አሕዛብ ርእዩ ስብሐቲሁ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ሠለስት፦
አዳም ቃለ እግዚአብሔር ውስተ አፉሆሙ ለቅዱሳን ወማርቆስኒ ይቤ ቀዳሚሁ ለወንጌለ ኢየሱስ ክርስቶስ ዮሐንስኒ ይቤ ቀዳሚሁ ቃል ቃለ እግዚአብሔር
@EOTCmahlet
ሰላም
ወራእዩ ለዮሐንስ፤ ዘከመ ርእዮ ለኢየሱስ
ክርስቶስ፤ ዘአዕጋሪሁ ከመ ብርተ ሊባኖስ ዘአርሰንዎ፤ወአዕይንቲሁ ከመ ነደ እሳት ለዘመጽአ እምዘርዓ ዳዊት፤ ተወልደ እምዓመቱ ወሰላመ ገብረ በልደቱ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ተወልደ እምዓመቱ እምዓመቱ ተወልደ/2/
ወሰላመ ገብረ በልደቱ/4/

🇪🇹👇👇👇👇👇🇪🇹
     👉@EOTCmahlet 👈                 
     👉@EOTCmahlet👈
     👉@EOTCmahlet👈
    🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    #Join & share

ያሬዳውያን

08 Jan, 10:33


ወልደ ነጓድጓድ መኃትው ፡ወዜማ እስከ ሰላም @Memhir_sirak

ያሬዳውያን

05 Jan, 00:16


https://youtu.be/CfYO4RnNViY

ያሬዳውያን

04 Jan, 17:57


መልክዕ 5 ቤት ሆነ 6 ማንሻ አለው ። ማንሻ(ማ) ሚለው 4ተኛ ቤትን ሲሆን ከማንሻው ተነስቶ ከከበሮ ጋር ይቀርባል ።

ምሣሌ፦
@EOTCmahlet
መልክዓ ኢየሱስ፦

[፩]ሰላም ለዝክረ ስምከ ስመ መሃላ ዘኢይሔሱ፤
[፪]ዘአንበረ ቅድመ እግዚአብሔር በአትሮንሱ፤
[፫]ኢየሱስ ክርስቶስ ለዳዊት ባሕርየ ከርሱ፤
[፬👉]አክሊለ ስምከ እንዘ ይትቌጸል በርእሱ፤
[፭]አህጉረ ፀር ወረሰ ኢያሱ።

፬ ቁጥር ወይም አክሊለ ስምከ ማንሻ ሲሆን እንደምታዩት ሁሉም ቤት በተመሳሳይ ቃል (ሱ በምትለው) ይጨርሳል።

ማወቅ ያለባችሁ ከእንግዲህ የምንጠቀማቸው ቃላት

1.ጉረሮ- ማንሻን ጀምሮ ወደታች ያለ ከበሮ እና ጽናጽል አቋቋም ዜማውን ብቻ እያዜሙ ወደ ታች መውረድ ሲሆን መልክዕ ሲጀመር እና ወረብ እና ዚቅ ከተባለ በኃላ መጨረሻ ላይ ይባላል

2.ቁም -ጽናጽል እና ከበሮ ጋር መልክዕን ማለት ሲሆን የከበሮ አመታቱም ጠባቧን የከበሮ ክፍል 4ቴ ከዛ ሰፊውን የከበሮ ክፍል
አንዴ // ጠባቧን የከበሮ ክፍል 2ቴ ሰፊውን የከበሮ ክፍል አንዴ ከአቋቋም ዜማ ጋር ይቀርብበታል

3. መረግድ -በብዛት ሰፊውን የከበሮ ክፍል በመጠቀም ከአቋቋም ዜማ ጋር የሚቀርብበት ነው

👇👇👇👇👇
የመልክዕ አባባል

መልክዕ ምስጋና መሆኑን አይተናል ።
4 አይነት የመልክዕ አባባል አሉ

፩.አጭር የመልክዕ አባባል
፪.መካከለኛ የመልክዕ አባባል
፫.ረጅም የመልክዕ አባባል
፬.ዐቢይ ድረባ የመልክዕ አባባል
@EOTCmahlet
እስቲ እግዚአብሔር አምላክ እንደፈቀደ ለማየት እንሞክራለን
@EOTCmahlet
፩.አጭር የመልክዕ አባባል
ነገር በምሳሌ እንዲሉ አበው እንዲገባችሁ በመልክዕ ምሳሌ እንየው
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

[፩]ሰላም ለአጽፋረ እዴከ ዘኅበሪሆን ፀዓዳ፤
[፪በምግባር ወግእዝ እለ ይትዋሐዳ፤
[፫]ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤
[፬]ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤
[፭]ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
መልክዕ ማንሻ አለው ብለናል ፣ እዚህ ጋር ማንሻው ፬ቤት ወይም ለመንግሥትከ ብሎ አቋቋም ይጀምራል
@EOTCmahlet
ያለ ከበሮና ጽናጽል  በፊት በጉረሮ

👉 ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በቁም ከከበሮና ጽናጽል ጋር
@EOTCmahlet
👉ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤

👉ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤

👉ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።

በቁም
👉ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በመረግድ-
👉ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በቁም
👉ሰላም ለአጽፋረ እዴከ ዘኅበሪሆን ፀዓዳ፤ በምገባር ወግእዝ እለ ይትዋሐዳ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ሰላም ለአጽፋረ እዴከ ዘኅበሪሆን ፀዓዳ፤ በምገባር ወግእዝ እለ ይትዋሐዳ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤
@EOTCmahlet

ላይ ቤት ከሆነ ቁመቱ በቁም
ታች ቤት ከሆነ በመረግድ ይህን ይላሉ 👇

👉ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።

(ጋዳ) ብለው 5ተኛ ቤቱን ከጨርሱ በኋላ ወደ ዚቅ ያመራሉ

ዚቅ በቁም
👉አንፈርዓጹ ሰብአ ሰገል፤ አምኃሆሙ አምጽኡ መድምመ፤ ረኪቦሙ ሕፃነ ዘተወልደ ለነ።
@EOTCmahlet
(ዘተወልደ ለነ) ከተባለ በኃላ እንደመልክዕ ቤት ቤት የሌው ሲሆን ዚቁን (አንፈርዓጹ) ከሚለው ጀምሮ ወደታች  በመረግድ ይባላል።

መረግድ 👉አንፈርዓጹ ሰብአ ሰገል፤ አምኃሆሙ አምጽኡ መድምመ

እዚህ ጋር አመላለሱ ይገባል

አመላለስ፦
አንፈርዓጹ ሰብአ ሰገል/፬/
አምኃሁ አምጽኡ መድምመ/፪/
@EOTCmahlet

ከተዘመረ በኃላ

በመረግድ 👉ረኪቦሙ ሕፃነ ዘተወልደ ለነ

ዚቁ ካለቀ በኃላ ያለ ከበሮና ጽናጽል  በፊት በጉረሮ

👉 ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።

፪. መካከለኛ የመልክዕ አባባል
ከአጭር መልክዕ አባባል ትንሽ ብቻ የሚለይ ሲሆን ሰላም ለዝክረ ስምከ ሚለው ን እንደማሳያ እንይ

ያለ ከበሮና ጽናጽል  በፊት በጉረሮ

👉 ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በቁም ከከበሮና ጽናጽል ጋር
@EOTCmahlet
👉ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤

👉ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤

👉ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።

በቁም፦
👉ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በመረግድ-
👉ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በቁም
👉ሰላም ለአጽፋረ እዴከ ዘኅበሪሆን ፀዓዳ፤ በምገባር ወግእዝ እለ ይትዋሐዳ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ሰላም ለአጽፋረ እዴከ ዘኅበሪሆን ፀዓዳ፤ሰላም ለአጽፋረ እዴከ ዘኅበሪሆን ፀዓዳ በምገባር ወግእዝ እለ ይትዋሐዳ፤ በምገባር ወግእዝ እለ ይትዋሐዳ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤
@EOTCmahlet
ላይ ቤት ከሆነ ቁመቱ በቁም
ታች ቤት ከሆነ በመረግድ ይህን ይላሉ 👇

👉ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።

(ጋዳ) ብለው 5ተኛ ቤቱን ከጨርሱ በኋላ ወደ ዚቅ ያመራሉ

ዚቅ በቁም
👉አንፈርዓጹ ሰብአ ሰገል፤ አምኃሆሙ አምጽኡ መድምመ፤ ረኪቦሙ ሕፃነ ዘተወልደ ለነ።
@EOTCmahlet
(ዘተወልደ ለነ) ከተባለ በኃላ እንደመልክዕ ቤት ቤት የሌው ሲሆን ዚቁን (አንፈርዓጹ) ከሚለው ጀምሮ ወደታች  በመረግድ ይባላል።

መረግድ 👉አንፈርዓጹ ሰብአ ሰገል፤ አምኃሆሙ አምጽኡ መድምመ

እዚህ ጋር አመላለሱ ይገባል

አመላለስ፦
አንፈርዓጹ ሰብአ ሰገል/፬/
አምኃሁ አምጽኡ መድምመ/፪/
@EOTCmahlet

ከተዘመረ በኃላ

በመረግድ 👉ረኪቦሙ ሕፃነ ዘተወልደ ለነ

ዚቁ ካለቀ በኃላ ያለ ከበሮና ጽናጽል  በፊት በጉረሮ

👉 ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።

@EOTCmahlet
✍️ማሳሰቢያ
የሚደገሙትን እየደገምን የጻፍንላችሁ

"👉" ምልክት ብቻ እናንተ እያያችሁ ተከተሉ

🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈                 
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    # Join & share

ያሬዳውያን

04 Jan, 08:35


🌼🌼🌼🌼🔅🔅🔅🔅🌼🌼🌼🌼
የበዓለ ልደት(ጌና) ምስባክ እዚህ ያገኛሉ
👉@misbakze

ያሬዳውያን

03 Jan, 20:10


🗣 የበግ ቆዳ ያለው?

ለገና በዓል በቤትዎ ወይም በአካባቢዎ ከሚከናወኑ እርዶች የበግ እና የፍየል ቆዳን ለሐመረ ብርሃን በመስጠት የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ፣ ትውፊት እና ታሪክ ያስቀጥሉ።

የመቀበያ ቦታዎች ፦

📍ፒያሳ አሮጌው ፖስታ ቤት
📍ሰአሊተ ምሕረት
📍አየር ጤና ኪዳነ ምሕረት
📍መካኒሳ ቅዱስ ሚካኤል
📍ጀሞ መድኃኔዓለም
📍ገላን ልደታ ለማርያም


ለበለጠ መረጃ፦

09 66 76 76 76
09 44 24 00 00
09 09 44 44 55
09 44 17 61 26

https://t.me/Hamerebirhan

ያሬዳውያን

03 Jan, 19:31


ለበዓለ ገና ይረዳ ዘንድ መልክዓ ኢየሱስ ዜማ ጥናት በlive በቅርቡ ይኖራል

ይጠብቁን ❤️🙏

ያሬዳውያን

03 Jan, 15:14


@Memhir_sirak

ያሬዳውያን

03 Jan, 15:11


🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
ስርዓተ ማኅሌት ዘኖላዊ
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ስምዓኒ መሪ ምስለ ተመሪ

👳‍♂መሪ፦ስምዓኒ እግዚኦ
👨ተመሪ፦ስምዓኒ እግዚኦ
👳‍♂መሪ፦ጸሎትየ
👨ተመሪ፦ጸሎትየ
👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ሃሌ ሉያ
👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ሃሌ ሉያ
👳‍♂መሪ፦ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
👨ተመሪ፦ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ:-ሃሌ ሉያ
👳‍♂መሪ፦  ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ ሃሌ ሉያ
👳‍♂መሪ፦ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ
👨ተመሪ፦ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ

@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
እስከ እዚ ከተመራ በኃላ ምሪቱ ይቆማል ግን ተመሪው ከመሪው ፊት አንዳለ እዛው እንዳለ ይጠብቃል(ወደ ቦታው አይመለስም)
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ምሪቱ ከ2ቱ ክፍሎች ከግራ ከጀመረ(ስምዓኒን   ከመሩ) ከቀኝ ወገን ማንሻ ያነሳሉ፤ ቀኝ ወገን ስምዓኒን ከመሩ ከግራ ወገን ማንሻ ያነሳሉ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ማንሻውን የሚያነሱት(ግራም ይሁን ቀኝ) "አንሽ ወገን" ይባላሉ፤ መሪው ባለበት ያሉት ደግሞ "መሪ ወገን" ይባላሉ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

🧔አንሽ ወገን ካሉት 1ሰው፦ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ
አብረውት ያሉት(አንሽ ወገን)፦ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ ወገን፦ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
አንሽ ወገን፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ ወገን፦ ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ

👨ተመሪ፦ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ (ይህን ብሎ ወደ ቦታው ይመለሳል)

መሪ ወገን፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
አንሽ ወገን፦አመ ዕለተ አጽውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ

መሪ ወገን ና አንሽ ወገን አንድ ላይ፦ ለዓለመ ወለዓለመ ዓለም ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡፡ንወድሶ ለዘሀሎ እግዚአብሔር ልዑል፡፡ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኵሉ ዓለመ በአሐቲ ቃል

💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠
ያለ ከበሮና ጽናጽል በፊት በጉረሮ

👉 ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም ከከበሮና ጽናጽል ጋር
@EOTCmahlet
👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡
👉በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡
👉በአሐቲ ቃል።

በቁም
👉ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በመረግድ-
👉ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም
👉ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።

@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም
👉ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡

"ልዑል" ብለው እንደጨረሱ እንደሌላው መልክዕ ስምዓኒ ተብሎ በመረገድ አይባሉም እዛው በቁም እንደተባለ ሁሉም ጽናጽሉን አስቀምጦ በጉረሮ 👇👇


👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
 በጉረሮ እንደጨረሱ ሁሉም ከታች ያሉትን ይበሉ
@EOTCmahlet
( #በሕብረት_የሚባል )

  ዳዊት ነቢይ በከመ ጸለየ፤እጼሊ ኀቤከ እግዚአብሔር አምላኪየ እንዘ ዕብል ከመዝ፤ፀወንየ ወኰኲሕየ፤ወታድኅነኒ ሊተ እምጸላዕትየ፤ወዐቃቤየ ትከውነኒ፤ወእትዌከል ብከ ምዕመንየ ወዘመነ ፍቃንርየ፤ረዳኢየ ወምስካይየ፤ወሕይወትየ ወታድኅነኒ፤
እምእደ ገፋዕየ፤ሃሌ ሉያ በስብሐት ዕጼውዓከ፤ንጉሥየ ወአምላኪየ፤ሚካኤል
መልአክ፤ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤ወበእንተ ነፍሰ ኵልነ፤ መልአኪየ ይቤሎ፤እመላእክት ሠምሮ፤መልአከ ኪዳኑ ለክርስቶስ

( #በሕብረት_የሚባል )

     ሰላም ለክሙ ማኅበረ መላእክት ትጉሃን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ነቢያት ቅዱሳን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሐዋርያት ፍንዋን:
ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሰማዕት ወጻድቃን:
ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሥላሴ ጉቡዓን: ወሰላም ለማርያም ዘእሳት ክዳን።
@EOTCmahlet
( #በሕብረት_የሚባል )

   ማኅበረ መላእክት ወሰብእ፤ተዓይነ
ክርስቶስ ወእሙ፤ሰላም ለክሙ ሶበ እከሥት አፉየ ለውዳሴክሙ፤ፍሬ ማኅሌት እምልሳንየ ትቅስሙ፤ምስሌየ ሀልዉ ወምስሌየ ቁሙ።

( #ካህን_የሚለው )

#ሰላም ለአብ ወለወልድ
ቃሉ፤ለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ዘአካሎሙ አካሉ፤ለማርያም ሰላም እንተ ተሳተፈት ስብሐተ እሉ፤ሰላም ለመላእክት ወለማኅበረ በኩር ኵሉ፤ጽሑፋነ መልክእ ወስም በሰማይ ዘላዕሉ።

#ሰላም ለአብ ገባሬ ኵሉ ዓለም፤ለወልድ ሰላም ወለመንፈስ ቅዱስ
ሰላም፤ለማርያም ሰላም ወለመላእክት ሰላም፤ሰላም ለነቢያት ወለሐዋርያት ሰላም፤ለሰማዕታት ሰላም ወለጻድቃን ሰላም።

#ሰላም ለአብ ዘእምቅድመ ዓለም ነጋሢ፤ለወልድ ሰላም ሥጋ ማርያም
ለባሲ፤ለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ኃጢአተ ዓለም ደምሳሲ፤ኃይልየ ሥላሴ ወፀወንየ
ሥላሴ በስመ ሥላሴ እቀጠቅጥ ከይሴ።
@EOTCmahlet
መልክዓ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣሕል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ነአምን አበ ፈናዌ ወልደ ተፈናዌ፤መንፈስ ቅዱሰ ማኅየዌ፤ዓቢየ ኖላዌ ሰማያዌ።
@EOTCmahlet
ትምህርተ ኅቡዓት
እንዘ ነአምን በሃይማኖቱ ንገኒ ከመ ውእቱ ብርሃን ሕፅበተ መድኃኒት ምሥዋር ረድኤት ወመምሕር ዘይትቃወም ለነ ዘየዓሢ ተወካፊ ምፅንዓት ቅጽርነ ውእቱ ኖላዊ ኆኅት አንቀጽ ፍኖተ ሕይወት ፈውስ ሲሳይ መስቴ መኰንን።

መልክአ ውዳሴ ዘሰንበተ ክርስቲያን
ታቦት አንቲ ዘረሰየኪ ታዕካሁ፤ኢየሱስ ክርስቶስ እስመ ሥጋኪ ሥጋሁ፤ማርያም ድንግል ለዕጓለ እመሕያው ተስፋሁ፤ዕቀብኒ እግዚእትየ ለለመዋዕሉ ወወርኁ፤እስመ ኢየአምር ሰብእ ዘይመጽእ ላዕሌሁ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
እስመ ኪያኪ ኃርየ ለታዕካሁ፤ከመ ትኲኒዮ ማኅደረ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ማርያም እምነ ወእሙ ለእግዚእነ፤ሰአሊ በእንቲአነ።
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
ዕቀብኒ በሐራ ወልድኪ ልቡሳነ ብርሃን፤ከመ ኢይቅረቡ ኀቤሃ ሠራዊተ መስቴማ ጽልሙታን።
@EOTCmahlet                 
መዝሙር በ፪
ሃሌ ሃሌ ሉያ ኖላዊ ዘመጽአ ውስተ ዓለም፤ወልዱ ወቃሉ ለእግዚአብሔር፤ዘወረደ እምላዕሉ በአቅሙ ክርስቶስ፤እስመ ውእቱ እግዚአ ለሰንበት፤ይቤሎ አብ ለወልዱ፤ወልድየ ንበር በየማንየ።


🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹
🌼 @EOTCmahlet 🌼                
🌼 @EOTCmahlet 🌼
🌼 @EOTCmahlet 🌼
🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹

      @EOTCmahlet
  #ይቀላቀሉ & #ለወዳጅዎ_ሼር_ያርጉ

ያሬዳውያን

03 Jan, 07:16


ይህን ያውቁ ኖሯል 📌📌📌

፩ ከዓመት እስከ ዓመት ሳይቋረጥ የየዕለቱ ምስባክ የሚለቀቅበት ቻናል  እናስተዋውቅዎ

👉 @misbakze

፪ በዚህም ቻናል ስለ ጥንታዊ ቆሎ ተማሪዎች እንደምናወሳ ያውቁ ኖሯል

👉 @zkretemari

ያሬዳውያን

03 Jan, 07:08


ግጻዌ አመ ፳፭ ለታህሳስ

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

03 Jan, 07:08


ምስባክ አመ ፳፭ ለታህሳስ

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

02 Jan, 16:40


ያሬዳውያን pinned «💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠 ሥርዓተ ማኅሌት ዘልደት 🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀 የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ" ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ…»

ያሬዳውያን

02 Jan, 16:39


የበዓለ ገና ስርዓተ ማህሌት ከፈለጋችሁ

👉 https://t.me/EOTCmahlet/7962

ያሬዳውያን

02 Jan, 16:38


ርእይዎ ኖሎት @Memhir_sirak

ያሬዳውያን

28 Dec, 16:44


ትምህርተ ኅቡዓት ለጠየቃችሁ ይኸው 🤲

@Memhir_sirak

ያሬዳውያን

28 Dec, 16:06


ግጻዌ አመ ፳ ለታህሳስ (ሰንበተ ክርስቲያን)

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

28 Dec, 16:06


ምስባክ አመ ፳ ለታህሳስ (ሰንበተ ክርስቲያን)

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

28 Dec, 16:06


@Memhir_sirak

ያሬዳውያን

28 Dec, 16:05


☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️
ሥርዓተ ማኅሌት ዘብርሃን
💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ)
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክዓ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣሕል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ንስግድ ለአበ ብርሃናት ወለወልዱ ዋህድ፤ወለመንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ ሥሉስ ዕሩይ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ ዘላይ ቤት
ብርሃን አንተ እግዚኦ ዘኢትጸልም፤ዘበሥላሴከ ዓመድካ ለምድር፤ንጉሠ ነገሥት መዋዒ፤ዘዓፆከ ቀላያተ ወኃተምከ ግሩመ፤ውእቱኒ በስቡሕ ስምከ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ነግስ
ክርስቶስ ብርሃን ጥንተ ቀዳማዊ ልደት፤ሀሎ እምትካት፤ውእቱ ኮነ ትምሕርተ ኅቡዓት፤ሠርጐ ዓለም ገባሬ መላእክት፤ዘበፀዳለ ብርሃኑ ሰሰለ ኃይለ ጽልመት ወሞት።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
አብ ጎህ ወልድ ጎህ፤ወመንፈስ ቅዱስ ጎህ፤አሐዱ ውእቱ ጎሀ ጽባሕ፤ዘበፀዳለ ብርሃኑ ሰሰለ ጽልመት።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክዓ ኢየሱስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ስመ መሐላ ዘኢይሔሱ፤ዘአንበረ ቅድመ እግዚአብሔር በአትሮንሱ፤ኢየሱስ ክርስቶስ ለዳዊት ባሕርየ ከርሡ፤አክሊለ ስምከ እንዘ ይትቈጸል በርእሱ፤አህጉረ ፀር ወረሰ ኢያሱ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ተዘከርኩ በሌሊት ስመከ ያንቅሃኒ ቃልከ፤ዘበትእዛዝከ ተሠርዓ ጎህ ወጽባሕ፤ኮነ ብርሃነ ወጸብሐ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ ዘላይ ቤት
ዳዊትኒ ይቤ በርህ ሠራቂ ለጻድቃን፤ወለርቱዓነ ልብ ትፍሥሕት፤መጽአ ከመ ያርኢ ኃይሎ፤ብርሃን ዘእምብርሃን፤መርዓዊሃ ለቤተ ክርስቲያን፤መጽአ ከመ ያርኢ ኃይሎ፤ማኅቶት ዘአብርሆ ለጽልመት።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክዓ ኢየሱስ
ሰላም ለሕሊናከ ዘይሔሊ ሠናያተ፤ለውሉደ ሰብእ ምሕረተ፤ክርስቶስ ብርሃን ዘአሰሰልከ ጽልመተ፤ላዕለ ኪሩቤል ነቢረከ ዘትሬኢ ቀላያተ፤ስቡሕኒ ወልዑል አንተ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ቡሩክ አንተ ዘትሬኢ ቀላያተ ነቢረከ ላዕለ ኪሩቤል፤ስቡሕኒ አንተ ወልዑል አንተ ለዓለም፤ዘነገሩነ አበዊነ ይእዜሰ ክሡተ ኮነ፤ብርሃን መጽአ ኀቤነ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክዓ ኢየሱስ
እምሥራቀ ፀሐይ እስከነ ዐረብ ይትአኮት ስሙ ለእግዚአብሔር አምላክነ፤ኪያከ ወልዶ ዘፈነወ ለነ፤ኢየሱስ ክርስቶስ ሊቀ ካህናትነ፤አስተጋብዓነ ኀበ ትረፍቅ መካነ፤እስመ ዝርዋን አግብርቲከ ንሕነ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ነአኵተከ እግዚኦ፤በፍቁር ወልድከ እግዚእነ ኢየሱስ፤ዘበደኃሪ መዋዕል ፈኖከ ለነ፤ወልደከ መድኅነ፤ወመቤዝወ መልአከ ምክርከ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ ዘላይ ቤት
ምስሌከ ቀዳማዊ በዕለተ ኃይል፤በብርሃኖሙ ለቅዱሳን፤ወለድኩከ እምከርሥ እምቅድመ ኮከበ ጽባሕ፤ፆረቶ በከርሣ ውእቱኒ ቀደሳ፤ወይቤሎ ለአቡነ አዳም እትወለድ እምወለትከ፤ወእድኅክ ውስተ መርኅብከ፤ወእከውን ሕፃነ በእንቲአከ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክዓ ውዳሴ
አንቲ ውእቱ ተቅዋመ ወርቅ ዘትነብሪ፤ብርሃኖ ለዓለም ዘትፀውሪ፤ኦ ድንግል መሐሪት እመ መሐሪ፤ኃጥአነ እለ ከማየ አመ ይኴንን ፈጣሪ፤ለአድኅኖትየ ማርያም ሥመሪ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ተቅዋምኑ ንብለኪ ማኅቶተ ብርሃን ወልድኪ፤ሐዋርያቲሁ መሣውርኪ ላዕካነ ምሥጢሩ ለበኵርኪ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ ዘላይ ቤት
አንቲ ውእቱ ተቅዋም ዘወርቅ ዘኢገብራ፤እደ ኬንያ ዘሰብእ፤ወኢየኃትዉ ዉስቴታ ማኅቶተ፤አላ ለሊሁ ብርሃነ አብ፤ብርሃን ዘእምብርሃን፤መጽአ ኀቤኪ ወነበረ መልዕልቴኪ፤ወአብርሃ በመለኮቱ ውስተ ኵሎ አጽናፈ ዓለም፤ሰደደ ጽልመተ እምላዕለ ሰብእ፤ወአድኃነነ በቃሉ ማኅየዊ እንዘ ይብል፤አነ ውእቱ ብርሃኑ ለዓለም፤እመኑ በብርሃኑ፤ወአንሶስዉ እንዘ ብክሙ ብርሃን፤ወልድኪ ሣህሎ ይክፍለነ ሰአሊ ለነ ቅድስት።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መዝሙር ዘብርሃን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤አቅዲሙ ነገረ በኦሪት፤አቅዲሙ ነገረ በኦሪት፤ከመ ይመጽእ ወልድ በስብሐት ዘይዜንዋ ለጽዮን ቃለ ትፍሥሕት፤ወካዕበ ይቤ በአፈ ዳዊት ቡሩክ ዘይመጽእ፤በስመ እግዚአብሔር፤ብርሃን ዘመጽአ ውስተ ዓለም፤ዘያበርህ ላዕለ ጻድቃን፤መርዓዊሃ ለቤተ ክርስቲያን፤ይርዳዕ  ዘተኃጒለ፤ያስተጋብዕ ዝርዋነ መጽአ ኀቤነ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ምልጣን
ብርሃን ዘመጽአ ውስተ ዓለም፤ብርሃን ዘመጽአ ውስተ ዓለም።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ
ብርሃን ዘመጽአ ውስተ ዓለም/፪/
ብርሃን ዘመጽአ ውስተ ዓለም/፪/


🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

ያሬዳውያን

27 Dec, 15:45


የኃያሉ መልአክ የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች እንኳን ለበዓሉ በሰላም አደረሳችሁ

ሰሞኑን በዋና አድሚናችን ስልክ መጥፋት ምክንያት የቻናላችን መሠረታዊ አገልግሎቶች ላይ መስተጓጎል ተፈጥሮ ነበር ፤ለሱም ትልቅ ይቅርታ እንጠይቃለን 🙇

የቀጣይ በዓላቱን ማለትም

1.ታህሳስ 22 ደቅስዮስ
2.ታህሳስ 24 አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት
3.ታህሳስ 28 በዓለ አማኑኤል
4.ታህሳስ 29 በዓለ ልደት ቀደም ቀደም እያልን ከነገ ጀምሮ እንልካለን

በዚህ ጊዜ አብሮነታችሁን ላሳያቹን አይዟችሁ ላላችሁ ሁሉ ሊቀ መልአኩ "አለሁ" ይበላችሁ

በቅርቡ ምንጀምረው አዳዲስ አገልግሎቶች ይኖራሉ በቅርቡ እናሳውቃለን

ዛሬን በማህሌት ለምታሳልፉ ሁሉ የፍቅር ማህሌት ያድርግላችሁ

ያሬዳውያን ነን
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማህሌት

ያሬዳውያን

27 Dec, 15:33


🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊
ሥርዓተ ማኅሌት ዘታህሳስ ቅዱስ ገብርኤል
💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ)
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለጒርኤክሙ ስቴ አንብአ ሰብእ ዘኀሠሠ፤ ብዑላነ ሞገስ ሥላሴ ኢታንድዩኒ ሞገሰ፤ እመትትሐየዩኒሰ ኢትኅድጉኒ ጽኑሰ፤ ሚካኤልኑ ለአውጽኦ ሥጋየ ጌሠ። ወእመ አኮ ገብርኤል ወሀበኒ ነፍሰ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
አድኅነነ እግዚኦ አምላክነ፤ ረዳኤ ኲነነ ወኢትግድፈነ፤ ወኢትትሐየየነ በዕለተ ምንዳቤነ፤ ርድአነ በኃይለ መላእክቲከ፤ ከመ ኢንትሐፈር በቅድሜከ።
@EOTCmahlet
ነግሥ
ሚካኤል ዘትቀውም በየማና ለማርያም ድንግል፤ ወበጸጋማ ገብርኤል አብሣሬ ትስብእቱ ለቃል፤ ዕቀቡነ ዘልፈ ለለመዋዕል፤ እንዘ ትሰፍሑ አክናፊክሙ ዘነበልባል፤ ወረድኤትክሙ አድኅኖ ዘይክል።
@EOTCmahlet
ዚቅ
አብሠራ ገብርኤል ለማርያም ወይቤላ ትወልዲ ወልደ፤ ሚካኤል መልአክ በክነፍ ፆራ፤ መንጦላዕተ ደመና ሠወራ፤ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ ሙስና፤ ወልድ ተወልደ እምኔሃ።
@EOTCmahlet
ነግሥ
ሰላም ለከ ገብርኤል ላዕክ፤ ትስብእተ ፈጣሪ ዘትሰብክ፤ ኀበ ማርያም ልደተ አምላክ፤ ለዳንኤል ዘገሠሥኮ ጊዜ መሥዋዕተ ሠርክ፤ ምስዋዒነ ለለሳዑ ባርክ ባርክ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
እስመ ተለዓለ ዕበየ ስብሐቲከ መልዕልተ ሰማያት፤ እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሐተ፤ ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን።
@EOTCmahlet
መልክአ ገብርኤል
ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኢይተረጎም ምስጢር፤ ባሕቱ ይመስል ብሂለ እግዚእ ወገብር፤ ገብርኤል ኪሩብ ፀዋሬ ዓቢይ መንበር፤ ሕዝቅኤል ዘነጸረከ በአምሳለ ብእሲ ክቡር፤ ምስለ ገጸ ላህም ወአንበሳ ወቀሊል ንስር።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ገብርኤል ብሂል ብእሲ ወአምላክ፤ እምኀበ እግዚአብሔር ዘተፈነወ ላዕክ፤ ሥጋዌ ቃል ለድንግል ይሰብክ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
ገብርኤል ብሂል ብእሲ ወአምላክ/፪/
እምኀበ እግዚአብሔር ዘተፈነወ ላዕክ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ገብርኤል
ሰላም ለአዕዛኒከ ኆኃተ ቃለ አብ ሕያው፤ ወለመላትሒከ ሰላም አምሳላተ ጽጌ ዘበድው፤ ኦ ገብርኤል መልአከ አድኅኖ ፍንው፤ አድኅነኒ ዘአድኃንኮሙ በአክናፊከ ምንትው፤ አመ ውስተ እሳት ተወድዩ ፫ቱ ዕደው።
@EOTCmahlet

ወረብ
አድኅነኒ ዘአድኃንኮሙ ሊቀ መላእክት አድኅነኒ ሊቀ መላእክት ዘአድኃንኮሙ/፪/
፫ቱ ዕደው አመ ውስተ እሳት ተወድዩ ዘአድኃንኮሙ/፪/
@EOTCmahlet
ዚቅ
ዘአድኃኖሙ እምዕቶነ እሳት፤ ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል፤ ከማሆሙ ያድኅነነ፤ እምኲሉ ዘይትቃረነነ።

ወረብ
እምዕቶነ እሳት 'ዘአድኃኖሙ'/፪/ ገብርኤል ሊቀ መላእክት/፪/
ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል ዘአድኃኖሙ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ገብርኤል
ሰላም ለአቊያጺከ ወለአብራኪከ ገሃደ፤ እለ ያቄርባ ወትረ ለአምላከ ሰማይ ሰጊደ፤ እግዚአ አእምሮ ገብርኤል ዘኢትፈቅድ ዕበደ፤ ጥበብ ሐነጸት በወርኅከ ውስተ ልበ አብዳን ማኅፈደ፤ ወአቀመት ላቲ ፯ተ አዕማደ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
እግዚአ አእምሮ ወዜናዌ ጥበብ ዘከሠተ ለነ፤ ዘኮነ ሥውረ ውስተ ማዕምቀ ጽልመት፤ ወሀቤ ቃለ ትፍሥሕት ለእለ ይሰብኩ ዕበየ ኃይልከ።
@EOTCmahlet
ወረብ
እግዚአ አእምሮ ገብርኤል ወዜናዌ ጥበብ ዘከሠተ ለነ/፪/
ዘኮነ ዘኮነ ሥውረ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ገብርኤል
አልቦ እምሰብእ ዘከማየ ዘይቴክዝ ነግሃ ወሠርከ፤ ወአልቦ እመላእክት ናዛዜ ኅዙናን ዘከማከ፤ ወበእንተዝ ኃሠሥኩ አእሚርየ ኪያከ፤ ኦ ገብርኤል ናዝዘኒ ወአስምዓኒ ቃለከ፤ ዕሴተ ጸሎትየ ዝንቱ ዘአቅረብኩ ለከ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ወበእንተዝ ኃሠሥኩ አእሚርየ ኪያከ/፪/
ኦ ገብርኤል ናዝዘኒ ወአስምዓኒ ቃለከ/፪/
@EOTCmahlet
ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ፤ አርእየኒ ገጸከ አርእየኒ ገጸከ ወአስምዓኒ ቃለከ፤ ነፍስየ ጥቀ ኃሠሠት ኪያከ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ገጸከ አርእየኒ/፪/
ወአስምዓኒ ቃለከ ሊቀ መላእክት/፪/
@EOTCmahlet
ማኅሌተ ጽጌ
ፈትለ ወርቅ ወፈትለ ሜላት አመ በአጽባዕትኪ ተባየጹ፤ አምሳለ መለኮት ወትስብዕት እንዘ ኢየሐፁ፤ ተአምረ ብርሃን ማርያም ለፀሐየ ጽድቅ አንቀጹ፤ ጸገይኪዮ እንበለ አብ በሰሚዓ ቃሉ ወድምፁ፤ ለገብርኤል መልአክኪ ዘፍሡሕ ገጹ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
መልአከ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል፤ መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል፤ ሰበካ ለድንግል ምጽአቶ ለቃል፤ ወርቀ ወሜላተ እንዘ ትፈትል።

አመላለስ፦
መልአከ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል መልአከ ኃይል፤
መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል፤

@EOTCmahlet
ወረብ
ቅዱስ ገብርኤል መልአከ ኃይል መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል/፪/
ሰበካ ለድንግል ምጽአቶ ለቃል ወርቀ ወሜላተ እንዘ ትፈትል/፪/
@EOTCmahlet
አንገርጋሪ
ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ አስተርአያ ገብርኤል ግብተ፤ ወይቤላ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤ ወትቤሎ ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ።
@EOTCmahlet
አመላለስ
ወትቤሎ ይኩነኒ/፪/
በከመ ትቤለኒ ይኩነኒ/፬/
@EOTCmahlet
ወረብ
'ወእንዘ ትፈትል'/፪/ ወርቀ ወሜላተ/፪/
አስተርአያ ገብርኤል አስተርአያ ለማርያም/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ ወረብ
ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ አስተርአያ ገብርኤል ግብተ፤
ወይቤላ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤
@EOTCmahlet
ወቦ ዘይቤ፦
ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ፤
አስተርአያ ገብርኤል አስተርአያ ለማርያም ፤
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

ቅንዋት፦
ሰበክዎ በአፈ ኵሎሙ ነቢያት፤ከመ ይመጽእ ወልድ በስብሐት፤ሰበክዎ ነቢያት፤ከመ ይመጽአ ወልድ በስብሐት፣ ሰበክዎ ነቢያት፤ ነቢያት ቀደሙ አእምሮ ሐዋርያት ተለዉ ዓሠሮ፣ሰበክዎ ነቢያት፤ዕንባቆም ነቢይ ዘአንከረ ግብሮ፣ዕሌኒ ንግስት ኀሠሠት መስቀሎ፣ሰበክዎ ነቢያት፤ሚካኤል መልአክ ዘልብሱ መብረቅ፣ወገብርኤል ሐመልማለ ወርቅ፤ሰበክዎ ነቢያት፤ውእቱሰ ተመሰለ ከመ ሰብእ፣ወአንሶስወ ውስተ ዓለም፣ማ-ሰበክዎ ነቢያት፤ዘዕሩይ ምክሩ ምስለ አብ


🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

@EOTCmahlet
#Join & share

ያሬዳውያን

27 Dec, 14:49


ምስባክ ዘታህሳስ ገብርኤል
👉 @misbakze

ያሬዳውያን

27 Dec, 14:25


መልክዓ ገብርኤል በዜማ 🙏

ያሬዳውያን

27 Dec, 14:25


🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

@EOTCmahlet
#Join & share

ያሬዳውያን

27 Dec, 12:54


ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ፤

አስተርአያ ገብርኤል አስተርአያ ለማርያም ፤

ያሬዳውያን

27 Dec, 12:54


ቅዱስ ገብርኤል

ቅዱስ ገብርኤል መልአከ ኃይል መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል/፪/

ሰበካ ለድንግል ምጽአቶ ለቃል ወርቀ ወሜላተ እንዘ ትፈትል/፪/

----ትርጉም
የተመሰገንክ ገብርኤል የብርታት መልአክ የደስታ መልአክ በእሳት የተሳልክ (የተፈጠርክ)

ድንግል ወርቅና ሜላትን ስትፈትል የቃል መምጣትን አበሠርካት

ያሬዳውያን

27 Dec, 12:54


ወእንዘ ትፈትል

ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ አስተርአያ ገብርኤል ግብተ፤

ወይቤላ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤

ያሬዳውያን

27 Dec, 12:54


ሃሌ ሉያ

ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ገጸከ አርእየኒ/፪/

ወአስምዓኒ ቃለከ ሊቀ መላእክት/፪/

----ትርጉም

ሃሌ ሉያ ፊትህን አሳየኝ

ድምጽህን አሰማኝ የመላእክት አለቃ

ያሬዳውያን

27 Dec, 12:54


እግዚአ አእምሮ

እግዚአ አእምሮ ገብርኤል ወዜናዌ ጥበብ ዘከሠተ ለነ/፪/

ዘኮነ ዘኮነ ሥውረ/፪/

-----ትርጉም
የእውቀት ጌታ ገብርኤል የጥበብ ወሬን ለኛ የገለጠ

የተሸሸገን የሆነ የሆነ

ያሬዳውያን

27 Dec, 12:54


ወበእንተዝ

ወረብ
ወበእንተዝ ኃሠሥኩ አእሚርየ ኪያከ/፪/

ኦ ገብርኤል ናዝዘኒ ወአስምዓኒ ቃለከ/፪/

-----ትርጉም
አንተን ዐውቄ በእዚህ ፈለኩህ

ገብርኤል ሆይ አጽናናኝ ቃልህንም አሰማኝ

ያሬዳውያን

27 Dec, 12:54


እምእቶነ እሳት

እምዕቶነ እሳት 'ዘአድኃኖሙ'/፪/ ገብርኤል ሊቀ መላእክት/፪/

ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል ዘአድኃኖሙ/፪/

-----ትርጉም

ከሚነድ እሳት ያዳናቸው ገብርኤል የመላእክት አለቃ

አናንያን አዛርያንና ሚሳኤልን ያዳናቸው

ያሬዳውያን

27 Dec, 12:54


አድኅነኒ ዘአድኀንኮሙ

አድኅነኒ ዘአድኃንኮሙ ሊቀ መላእክት አድኅነኒ ሊቀ መላእክት ዘአድኃንኮሙ/፪/

፫ቱ ዕደው አመ ውስተ እሳት ተወድዩ ዘአድኃንኮሙ/፪/

-----ትርጉም
የአዳንካቸው የመላእክት አለቃ አድነኝ

3ቱ ልጆች እሳት ውስጥ በተጣሉ ጊዜ ያዳንካቸው

ያሬዳውያን

07 Dec, 14:34


የበዓለ ወልድ ማህሌት ከፈለጉ

https://t.me/EOTCmahlet/7702

ያሬዳውያን

07 Dec, 14:32


መዝሙር ዘመፃ በ፪ ብ ይቤሉ እስራኤል
@Memhir_sirak

ያሬዳውያን

07 Dec, 14:32


መዝሙር
በ2 ሃሌታ-
ይቤሉ ፳ኤል፤ኢርኢነ ወኢሰማዕነ ዘዕውሩ ተወልደ፤ወተከስተ አዕይንቲሁ በሰንበት፤ለእመ እምኀበ እግዚአብሔር ኢኮነ፤እመ ኢገብረ ዘንተ፤ወይቤልዎ ምንተ ትብል በእንተ ዘአሕየወከ፤ማ፦ዘአሕየወኒ ይቤለኒ ኢትንግር፤ወእምዝ ዘየዓኪ ኢይርከብከ
@EOTCmahlet


🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈                 
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    # Join & share #

ያሬዳውያን

07 Dec, 14:32


ምስባክ አመ ፳፱ ለኅዳር (ሰንበተ ክርስቲያን)

🌼🌼🌼@misbakze🌼🌼🌼

ያሬዳውያን

07 Dec, 14:32


ግጻዌ አመ ፳፱ ለኅዳር (ሰንበተ ክርስቲያን)

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

06 Dec, 20:44


https://youtu.be/i3scPWEcXYQ?si=bCwIr65h7E0J82DC

ያሬዳውያን

06 Dec, 12:19


ግእዝ እጣነሞገር

🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

@EOTCmahlet
# Join & share #

ያሬዳውያን

06 Dec, 12:17


ጽምጾቹን ከምንወዳቸው መምህራችን ከመምህር አዲስ ጌታየ ነው የላክንላችሁ

ያሬዳውያን

06 Dec, 12:12


ዝማሬ መዋሥዕት ዘቅዱስ ያሬድ
በጣም ምርጥ ነው። ጽሑፉ በጥራት ስካን የሆነ። ምልክቱም ኹሉም በጥራት ይታያል ።
የብራና ጽሑፍ ነው። ተጠቀሙበት ለመርጌቶችም አድርሱ 🙏

ያሬዳውያን

06 Dec, 12:12


የጎንደር ዜማ


ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በቅዱሳኑ
ሰብሕዎ በጽንዓ ኃይሉ
ሰብሕዎ በክሂሎቱ
ሰብሕዎ በከመ ብዝኃ ዕበዩ
ሰብሕዎ በቃለ ቀርን
ሰብሕዎ በመዝሙር ወበመሰንቆ
ሰብሕዎ በከበሮ ወበትፍሥሕት
ሰብሕዎ በአውታር ወበዕንዚራ
ሰብሕዎ በጸናጽል ዘሠናይ ቃሉ
ሰብሕዎ በጸናጽል ወበይባቤ
ኩሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር

ያሬዳውያን

06 Dec, 12:11


ዕዝል ክብር ይእቲ ዜማ

ጠቢባነ ኩኑ ከመ አርዌ እመ ይብለነ እግዚእ፣
ከመ አርዌ ዳንኤል ኮነ በላዔ ሥጋሁ ኃጥእ፣
እስመ ለውእቱ ሥጋ እንተ ፆረቶ ምሥዋዕ፣
ውስጡ እሳት በላዒ እንዘ አፍኣሁ መብልዕ ሃሌ ሉያ።

ያሬዳውያን

06 Dec, 12:11


ሰላም ውድ የተዋህዶ ልጆች እንዴት ዋላችሁ? ዛሬ ደግሞ ስለ አንዳንድ ነገሮች እንማማራለን።
@EOTCmahlet
ዛሬ ስለ እጣነሞገር እናያለን፤መልካም ቆይታ!
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
እጣነሞገር የምንለው ቁርባን ሰአት ሰራኢ(ዋና) ዲያቆኑ <ጸልዩ በእንቲአነ> ብሎ ልክ ለህዝቡ ለማቀበል ጽዋውን ይዞ ከመውጣቱ በፊት የሚቀርብ የማህሌት መጨረሻ ነው።
እጣነሞገር ዕዝል እና ግዕዝ በመባል ይከፈላል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ግዕዝ እጣነሞገር፦
ይህ  አብዛኛውን ጊዜ መዝሙር በተቆመ ጊዜ፣ቅዳሴው ግዕዝ በሆነ ጊዜ የሚቀርብ ነው።ይህ ከ3ቱ ዜማዎች ግዕዝን ስለሚጠቀም ነው።
@EOTCmahlet
ዕዝል እጣነሞገር፦
ይህ ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ማህሌት በተቆመ ጊዜ፣ቅዳሴው ዕዝል በሆነ ጊዜ የሚቀርብ ነው።ይህ ደግሞ በዕዝል ዜማ ስለሚቀርብ ነው።
@EOTCmahlet
2ቱም እጣነሞገር አይነቶች 3 ክፍል አላቸው። እነርሱም፦
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
1.ክብርይዕቲ
2.ዝማሬ እና
3.ቅኔ ምሪት ናቸው
@EOTCmahlet
1.ክብርይዕቲ፦
ይህ የእጣነሞገር መጀመሪያ ሲሆን ልክ ቁርባን ሰአት ሰራኢ(ዋና) ዲያቆኑ <ጸልዩ በእንቲአነ...ሰብሁ ወዘምሩ> ብሎ ልክ ለህዝቡ ለማቀበል ጽዋውን ይዞ ከመውጣቱ በፊት የሚጀምር ነው። እናም ባለ 4 መስመር ቅኔ ያለው ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ ስለ ነገረ ሞቱ(ስለ ጎልጎታ) የሚያትት ነው። በውስጡም፦
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
1.ቅኔ(4 መስመር)
2.ዝማሜ
3.መዝሙር ዳዊት (መዝሙር 150ን) ይይዛል።

❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️
ስርአተ ዕጣነ ሞገር (እዝል) አባባል
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀

ይ ዲ: ጸልዩ በእንቲአነ ...

ወደ ውጭ ወጥተው ለህዝቡ ስጋ ደሙን ሳያቀብሉ

ቅኔውን የሚያቀርብ ሰው በዜማ👳‍♂👉


ጠቢባነ ኩኑ ከመ አርዌ እመ ይብለነ እግዚዕ ።
ከመ አርዌ ዳንኤል ኮነ በላኤ ሥጋሁ ኃጥዕ ።
እስመ ለውእቱ ሥጋ እንተ ጾረቶ ምሥዋዕ።
ውስጡ እሳት በላኢ እንዘ አፋሁ መብልዕ። ሃሌ ሉያ

እዚህ ድርገት ወርዶ ህዝቡ ስጋ ደሙን ይቀበላሉ

ሁሉም በህብረት ይቀበሉ 👉

ጠቢባነ ኩኑ ከመ አርዌ እመ ይብለነ እግዚዕ ።
ከመ አርዌ ዳንኤል ኮነ በላኤ ሥጋሁ ኃጥዕ ።
እስመ ለውእቱ ሥጋ እንተ ጾረቶ ምሥዋዕ።
ውስጡ እሳት በላኢ እንዘ አፋሁ መብልዕ። ሃሌ ሉያ

ቅኔውን የሚያቀርብ ሰው በዜማ: 👉ክብር ይዕቲ

በዝማሜ ሁሉም በህብረት ይቀበሉ👉
ዛቲ ለኲሉ ጻድቃኑ


ጠቢባነ ኩኑ ከመ አርዌ እመ ይብለነ እግዚዕ ።
ከመ አርዌ ዳንኤል ኮነ በላኤ ሥጋሁ ኃጥዕ ።
እስመ ለውእቱ ሥጋ እንተ ጾረቶ ምሥዋዕ።
ውስጡ እሳት በላኢ እንዘ አፋሁ መብልዕ። ሃሌ ሉያ

@EOTCmahlet
እዚህ ጋር ሲደርሱ ሁሉም ተራ ተራ እየተቀባበሉ መዝሙር 150ን ይላሉ

@EOTCmahlet
👨👉ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በቅዱሳኑ
👨‍🦱👉ሰብሕዎ በጽንዓ ኃይሉ
🧑‍🦱👉ሰብሕዎ በክሂሎቱ
👨‍🦰👉ሰብሕዎ በከመ ብዝኃ ዕበዩ
👱‍♂👉ሰብሕዎ በቃለ ቀርን
🧑‍🦲👉ሰብሕዎ በመዝሙር ወበመሰንቆ
👨‍🦲👉ሰብሕዎ በከበሮ ወበትፍሥሕት
🧔‍♂👉ሰብሕዎ በአውታር ወበዕንዚራ
👨‍🦳👉ሰብሕዎ በጸናጽል ዘሠናይ ቃሉ
👴👉ሰብሕዎ በጸናጽል ወበይባቤ
👳‍♀👉ኩሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር
👳‍♀👉ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
@EOTCmahlet

በዝማሜ 👉 ለዓለም ወለዓለመ ዓለም

ጠቢባነ ኩኑ ከመ አርዌ እመ ይብለነ እግዚዕ ።
ከመ አርዌ ዳንኤል ኮነ በላኤ ሥጋሁ ኃጥዕ ።
እስመ ለውእቱ ሥጋ እንተ ጾረቶ ምሥዋዕ።
ውስጡ እሳት በላኢ እንዘ አፋሁ መብልዕ ሃሌ ሉያ

ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
እንዘንብል ኢንትኃጐል።
@EOTCmahlet
እዚህ ጋር ሲደርሱ ለዕለቱ የተዘጋጀው ዝማሬ ይባላልና ወደ እጣነ ሞገር ምራታው ያመራል

ተመሪ መቋሚያውን አስቀምጦ በዜማ ይህን ይበል
@EOTCmahlet
ተመሪ👳‍♀: ሃሌ ሃሌ ሉያ

👳‍♂: እግአብሔር ጸውአ

እግአብሔር ጸውአ እምነ ገሊላ አንሥተ ።
ወእምነ ሰማይ ቀጸበ መላእክተ።
በሌሊተ እሁድ ለትንሣኤሁ ከመ ይኩንዎ ሰማዕተ ።
አመኒ በጊዜ ሞተ ።
ሠጠቀ ኰኵሐ እብናዊ ወመቃብረ ከሠተ።
(ወልድ) ከመ እምርዕሱ ያሰስል ኀሜተ ።
ብርተ ሊባኖስ ጽኑዕ ኢያሱ እንበለ ያትሉ ወዓልተ።
ያመዘብር ነግሀ ባህቲቶ ዘአጽራሪሁ አረፍተ።
ጥቅመ ኢያሪኮሰ ዘነሠተ ።
ዖደ ነዋ ሰብአተ ዕለተ
ወበፃዕር ቀተለ ነገሥተ ።

ቅኔው እንደተባለ በዝማሜ፣ በቁም፣ በመረግድ ፣በጽፋት በሿሿቴ ተብሎ አመላለስ ይነሳል

<ሃሌ ሃሌ ሉያ አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ ስረይ ለነ ኰሎ አበሳነ ...እምኩሉ መንሱት>
@EOTCmahlet
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ስርአተ ዕጣነ ሞገር (እዝል) አባባል
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿

ይ ዲ: ጸልዩ በእንቲአነ ...
@EOTCmahlet
ወደ ውጭ ወጥተው ለህዝቡ ስጋ ደሙን ሳያቀብሉ
@EOTCmahlet
ቅኔውን የሚያቀርብ ሰው በዜማ👳‍♂👉

ተመነየ ሞተ አምላክ ኖላዊሆሙ።
ለአዳም ወሄዋን አባግኢሁ ኩሎሙ።
አርዌ ገዳማት እኩይ እስመ በሎሙ ቀዲሙ።
ቆጽለ ቆጽለ እንዘ ይሬእዩ በአይኖሙ።
ሃሌ ሉያ

ሁሉም በህብረት ይቀበሉ 👉

ተመነየ ሞተ አምላክ ኖላዊሆሙ።
ለአዳም ወሄዋን አባግኢሁ ኩሎሙ።
አርዌ ገዳማት እኩይ እስመ በሎሙ ቀዲሙ።
ቆጽለ ቆጽለ እንዘ ይሬእዩ በአይኖሙ። ሃሌ ሉያ

ቅኔውን የሚያቀርብ ሰው በዜማ: 👉ክብር ይዕቲ

በዝማሜ ሁሉም በህብረት ይቀበሉ👉
ዛቲ ለኲሉ ጻድቃኑ


ተመነየ ሞተ አምላክ ኖላዊሆሙ።
ለአዳም ወሄዋን አባግኢሁ ኩሎሙ።
አርዌ ገዳማት እኩይ እስመ በሎሙ ቀዲሙ።
ቆጽለ ቆጽለ እንዘ ይሬእዩ በአይኖሙ። ሃሌ ሉያ

@EOTCmahlet
እዚህ ጋር ሲደርሱ ሁሉም ተራ ተራ እየተቀባበሉ መዝሙር 150ን ይላሉ


እንጨረሱ በዝማሜ 👉 ለዓለም ወለዓለመ ዓለም

ተመነየ ሞተ አምላክ ኖላዊሆሙ።
ለአዳም ወሄዋን አባግኢሁ ኩሎሙ።
አርዌ ገዳማት እኩይ እስመ በሎሙ ቀዲሙ።
ቆጽለ ቆጽለ እንዘ ይሬእዩ በአይኖሙ።
ሃሌ ሉያ

ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
እንዘንብል ኢንትኃጐል።
@EOTCmahlet
እዚህ ጋር ሲደርሱ ለዕለቱ የተዘጋጀው ዝማሬ ይባላልና ወደ እጣነ ሞገር ምራታው ያመራል

ተመሪ መቋሚያውን አስቀምጦ በዜማ ይህን ይበል
@EOTCmahlet
ተመሪ👳‍♀: ሃሌ ሃሌ ሉያ

👳‍♂: እግዚአ ውላጤ ክረምት አመተ ሁከት ዘኮነት ደመና ለምንት እንተ አንበረ ።
አመ ተአዘዘት ትቅዳህ ማየ አስተፍስሖ ፍጡረ ።
እንበለ ነጎርጓር ይእቲ እሰመ ኢተሀውር ባሕረ።
ወይእቲ በአጽልሞ ገጽ ዘትትመየጥ ድኅረ ።
ቅኑየ ኃጋይ ይብሰት በጥንቃቄ ምክረ ቃለ ነቢይ እንተ አእመረ ።
ለእግዚአ ተግሣጽ ክረምት መዓቱ እስከነ እልፈተ ገብረ።
ውእቱ እስመ ውስተ ቤት ተሠወረ።

ቅኔው እንደተባለ በዝማሜ ተብሎ ከታች ያለው ይባላል

<ሃሌ ሃሌ ሉያ አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ ስረይ ለነ ኰሎ አበሳነ ...እምኩሉ መንሱት>


ማስታወሻ ✍️
፩. ከብር ይእቲ ለማለት ቢያንስ ዲያቆን መሆን አለበት
፪.ህዝቡ ቆርቦ ካለቀ በኃላ ዝማሬም ላይ ይሁን ምራታ 🎤ወደ ቀዳሽ ዲያቆኑ ተመልሶ (ነአኩቶ ለእግዚአብሔር ) ይልና ካህኑ ኀዳፌ ነፍስ ብለው አሳርገው አቡነ ሰጥተው 🎤ወደ ሊቃውንቱ ይመለሳል
፫. ሃሌ ብሎ እጣነ ሞገር ምራታ ሲጀመር ከተቻለ ቆም በሉ
፬. ቅኔ አቋቋም ወደ ፊት በሰፊው እናያለን

ትምህርተ ማህሌት እንደቀጠለ ነው

@EOTCmahlet


    👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈                 
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    #Join & share

ያሬዳውያን

06 Dec, 07:53


ምስባክ አመ ፳፱ ለኅዳር (ሰንበተ ክርስቲያን)

🌼🌼🌼@misbakze🌼🌼🌼

ያሬዳውያን

06 Dec, 07:53


ግጻዌ አመ ፳፱ ለኅዳር (ሰንበተ ክርስቲያን)

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

06 Dec, 05:58


ትምህርተ ኅቡዓት ዜማ @Memhir_sirak

ያሬዳውያን

01 Dec, 10:32


የታህሳስ በዓታ ለማርያም ወረብ በድምጽ ከፈለጉ

ይህን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
👉 https://t.me/eotcmahletawian/97057?single

ያሬዳውያን

01 Dec, 10:13


አመ ፫ለታህ በዓታ ለማርያም ዋዜማ በ ፪ ዬ ስምዒ ወለትየ ወርእዪ @Memhir_sirak

ያሬዳውያን

01 Dec, 10:09


💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎
ሥርዓተ ማኅሌት ዘታኅሣሥ በዓታ ለማርያም
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ
ለማርያም ዘምሩ፤ ለማርያም ዘምሩ፤ መስቀሎ ለወልዳ እንዘ ትጸውሩ።
@EOTCmahlet
መልክአ ሚካኤል
ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤ ወለድምፀ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል፤ ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤ አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሣህል፤ እንበለ ባሕቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል።

ዚቅ
ተውህቦ ምሕረት ለሚካኤል፤ ወብሥራት ለገብርኤል፤ ወሀብተ ሰማያት ለማርያም ድንግል።
@EOTCmahlet
መልክዐ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለእራኅኪ ተመጣዌ ኅብስት ወማይ፤ ሶበ ያመጽኡ ለኪ መላእክት ሰማይ ፤ እንዘ ሀሎኪ ማርያም ወመቅደሰ ኦሪት ዐባይ፤ ይትወከፍ ሊተ ኪዳንኪ ከመ መሥዋዕት ሠርክ ኅሩይ፤ ለእመ ኅፍነማይ አስተይኩ ለጽሙዕ ነዳይ።

ዚቅ
አንቲ ዉእቱ ንጽሕት እምንጹሐን፤ ዘነበርኪ ዉስተ ቤተ መቅደስ ከመ ታቦር፤ ወመላእክት ያመጽኡ ወትረ ሲሳየኪ፤ ስቴኬኒ ስቴ ሕይወት ዉእቱ፤ ወመብልዕኪኒ ኅብስት ሰማያዊ።
@EOTCmahlet
ዘጣዕሙ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
ወመሠረቱ ወመሠረቱ ለዓለም አንቲ፤ ዕጓለ አንበሳ ዕጓለ አንበሳ በከርስኪ ፆርኪ፤ እምአንስት ቡርክት አንቲ
@EOTCmahlet
ነግሥ
መቅደሰ ኦሪት ዘቦዕኪ ማርያም እምነ፤ ወእሙ ለእግዚእነ፤ በሕፅነ ሐና ተማኅፀነ፤ ፈንዊዮ ለፋኑኤል ይዕቀብ ኪያነ፤ በረምሃ መስቀል ረጊዞ ሰይጣነ።

ዚቅ
ፈንዊ ለነ እግዝእትነ፤ ፋኑኤልሃ መልአክኪ ሄረ፤ በኃይለ ጸሎቱ ይዕቀበነ ወትረ።
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ
ይዌድስዋ ኲሎሙ በበነገዶሙ፤ ወበበማኅበሮሙ ለቅዱሳን፤ ወይብልዋ በሐኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ።

ወረብ
"ይዌድስዋ ኲሎሙ"/፪/ በበነገዶሙ/፪/
ወይብልዋ በሐኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ለልሳንኪ ሙኀዘ ኃሊብ ወመዓር፤ ዘተነብዮ ወፍቅር፤ ማርያም ድንግል ወለተ ድኁኃን አድባር፤ ኅብእኒ እምዓይነ ፀር ወአንጽሕኒ እምነውር፤ እስመ ተስፋየ አንቲ በሰማይ ወምድር።

ዚቅ
ፀቃውዕ ይውኅዝ እምከናፍርኪ፤ ሀሊብ ወመዓር እምታሕተ ልሳንኪ፤ ወይቤላ ንዒ ንሑር ኀበ ደብረ ከርቤ፤ ውስተ አውግረ ስኂን።
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ለእመታትኪ እለ ፀንዓ ይፍትላ፤ ሜላተ ወወርቀ በናዝሬት ወበገሊላ፤ ማርያም ድንግል ለዮዲት ጥበበ ቃላ፤ ብጽሂ በሠረገላ ንትመኃል መኃላ፤ ከመ ታኅድርኒ በብሔር ዘተድላ።

ዚቅ
ገብርኤል መልአክ መጽአ፤ ወዜነዋ ጥዩቀ፤ በዕንቊ ባሕርይ እንዘ ትፈትል ወርቀ።

ወረብ
ገብርኤል መልአክ መጽአ "ወዜነዋ"/፫/ ጥዩቀ/፪/
"በዕንቊ ባሕርይ"/፫/ እንዘ ትፈትል ወርቀ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ለአብራክኪ በስብሐተ ልዑል ዘአስተብረካ፤ እምአመ ወሀቡኪ ብፅአ ውስተ ኦሪታዊት ታዕካ፤ ማርያም ድንግል መንበር ዘእብነ ፔካ፤ ጊዜ ስደቶሙ ለኃጥአን እምዓጸደ ዓባይ ፍሲካ፤ ጼውውኒ መንገሌኪ እኩንኪ ምህርካ።

ዚቅ
እንዘ ዘልፈ ትነብር ውስተ ቤተ እግዚአብሔር፤ አስተርዓያ መልአክ፤ ዘኢኮነ ከመ ቀዲሙ፤ ግሩም ርእየቱ፤ ኢያውአያ እሳተ መለኮት።

ወረብ
እንዘ ዘልፈ ትነብር ውስተ ቤተ እግዚአብሔር/፪/
አስተርአያ መልአክ ዘኢኮነ ዘኢኮነ ከመ ቀዲሙ ኢኮነ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤ ለዘይስዕለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤ ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤ ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤ ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ።

ዚቅ
ናሁ ተግህደ ልዕልናሃ ለወለተ ሀና፤ህብስተ ህይወት ተጸውረ በማኅጸና፤ጽዋዐ መድኃኒት፤ ዘአልቦ ነውር ወኢሙስና፤ እፎ አግመረቶ ንስቲት ደመና፤ ኢያውአያ በነበልባሉ፤ወኢያደንገጻ በቃሉ፤ አላ ባሕቱ ትብራህ፤ረሰያ ዘበጸዳሉ ፤ይዜኑ ብሥራተ፤ መልአኮ ፈነወ፤ ዮም ተሠርገወ በከመ ተዜነወ።
@EOTCmahlet
ማኅሌተ ጽጌ
የኃዝነኒ ማርያም ዘረከበኪ ድክትምና፤ አመ ቤተ መቅደስ ቦዕኪ እንዘ ትጠብዊ ኃሊበ ሀና፤ ወያስተፌሥሐኒ ካዕበ ትእምርተ ልኅቀትኪ በቅድስና፤ ምስለ አብያጺሁ ከመ አብ እንዘ ይሴስየኪ መና፤ ፋኑኤል ጽጌ ነድ ዘይከይድ ደመና።

ዚቅ
ንጽሕተ ንጹሐን ከዊና፤ ከመ ታቦተ ዶር ዘሲና፤ ውስተ ቤተ መቅደስ ነበረት በቅድስና፤ ሲሳያ ህብስተ መና፤ ወስቴሃኒ ስቴ ጽሙና።
@EOTCmahlet
ምልጣን
ጽርሕ ንጽሕት ማርያም፤ ተፈሥሂ ሀገረ እግዚአብሔር፤ ቃል ቅዱስ ይወጽእ እምኔኪ፤ አእላፍ መላእክት ይትለአኩኪ።
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም
በጽሐ ሠናይ ወአልጸቀ ዘመን፤ ወበዓላ ለቅድስት ማርያም፤ እንተ በላዕሌሃ ተመርዓወ ቃል፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ወይቤላ መልአክ ተፈሥሂ ፍሥሕት ቡርክት አንቲ እምአንስት፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ይመጽእ ላዕሌኪ መንፈስ ቅዱስ፤ ወኃይለ ልዑል ይጼልለኪ፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ዘኒ ይትወለድ እምኔኪ ቅዱስ ውእቱ፤ ወይሰመይ ወልደ እግዚአብሔር፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ኢሳይያስኒ ይቤላ ቅንቲ ሐቌኪ፤ ወልበሲ ትርሢተ መንግሥትኪ፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ዳዊትኒ ይቤላ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ይሰግዱ ለኪ ኲሎሙ ነገሥታተ ምድር፤ ወይልሕሱ ጸበለ እግርኪ፤ አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ወተወልደ እምኔሃ፤ ወይቤላ ንዒ ርግብየ ሠናይት፤ ንባብኪ አዳም።

ወረብ
በጽሐ ሠናይ ወአልጸቀ ዘመን/፪/ ወበዓላ ለቅድስት ማርያም/፪/
እንተ በላዕሌሃ ተመርዓወ ቃል አንጺሆ ሥጋሃ ኃደረ ላዕሌሃ/፪/

🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

@EOTCmahlet
# Join & share #

ያሬዳውያን

01 Dec, 10:09


🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
የታህሳስ ፫ በአታ ለማርያም ዋዜማ፦
🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵
በ፪፡ ስምዒ ወለትየ ወርእዪ ወአጽምዒ ዕዝነኪ፤ ርስዒ ሕዝበኪ ወቤተ አቡኪ ፤ እስመ ፈተወ ንጉሥ ስነኪ፤ ቀደሰ ማህደሮ ልዑል፤ወይቤ፤ ዝየ አኃድር እስመ ኃረይክዋ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

ምልጣን፦
እስመ ፈተወ ንጉሥ ስነኪ፤ ቀደሰ ማህደሮ ልዑል፤ወይቤ ዝየ አኃድር እስመ ኃረይክዋ፤ ወይቤ ዝየ አኃድር እስመ ኃረይክዋ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ወይቤ ዝየ አኃድር እስመ ኃረይክዋ
ወይቤ ዝየ አኃድር

@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ፦
ሰአሊ ለነ ማርያም እንተ እግዚእ ኃረያ ሰአሊ ለነ ማርያም
@EOTCmahlet
እግዚአብሔር ነግሠ፦
በከመ ይቤ ኢሣይያስ ነቢይ ናሁ ይወርድ እግዚአብሔር ውስተ ምድረ ግብፅ ተፅዒኖ ዲበ ደመና ቀሊል ደመናሰ ዘይቤ ይእቲኬ ድንግል ዘሀዘለቶ ለአማኑኤል
@EOTCmahlet
፫ት፦
ማርያምሰ እሙኒ ዐመቱኒ በትረ አሮን እንተ ሠረጸት እንበለ ተክል
@EOTCmahlet
ይትባረክ፦
እግዝእትየ እብለኪ ወእሙ ለእግዚእየ እብለኪ ቃል ቅዱስ ኃደረ ላዕሌኪ
@EOTCmahlet
ሰላም፦
ወኵሉ ነገራ በሰላም ፡ወኵሉ ነገራ በሰላም ሰላማዊት ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን ፣ ወኵሉ ነገራ በሰላም ወኵሉ ነገራ በሰላም ጥዕምት በቃላ ወሰናይት በምግባራ ፡ ወኵሉ ነገራ በሰላም ወኵሉ ነገራ በሰላም ንፅህት ይእቲ በድንግልና አልባቲ ሙስና ዕራቁ ደመና፤ ወኵሉ ነገራ በሰላም ወኵሉ ነገራ በሰላም ማርያም ታዕካ በምድር ወታዕካ በሰማይ


🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
      👉@EOTCmahlet👈                 
      👉@EOTCmahlet👈
      👉@EOTCmahlet👈
      🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    #Join & share #

ያሬዳውያን

01 Dec, 10:08


የህዳር 24 በዓለ ፳ወ፬ቱ ካህናተ ሰማይ ወተክለ ኃይማኖት ስርዓተ ማህሌት ከፈለጉ

ይህን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
👉 https://t.me/EOTCmahlet/7486

ያሬዳውያን

30 Nov, 19:37


https://youtu.be/BDMtY5awWPw?si=4RtjZd9MtXuU_jy-

ያሬዳውያን

30 Nov, 18:10


ምስባክ አመ ፳፪ ለኅዳር (ሰንበተ ክርስቲያን)

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

30 Nov, 18:10


ግጻዌ አመ ፳፪ ለኅዳር (ሰንበተ ክርስቲያን)

👉👉@misbakze👈👈

ያሬዳውያን

30 Nov, 15:54


በYouTube ላይ ደግሞ 35k view አልፈናል እንኳን ደስ አላችሁ ይሄ የእናንተ ውጤት ነው እናመሰግናለን እግዚአብሔር ይስጥልን 🙏


YouTube
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@EOTCmahlet

ያሬዳውያን

30 Nov, 15:39


እንደምን አመሻችሁ ውድ ያሬዳውያን ቤተሰቦቻችን እንደተለመደው ዛሬም ለምስጋና ነው የመጣነው ባለፈው ከአንድ ሳምንት በፊት 5k መግባታችንን አሳውቀን ነበር ይኸው ዛሬም ደግሞ 6k ገብተናል በጣም ደስ ይላል እውነት በጣም ደስ ብሎናል እናንተም ስለምታበረታቱን እናመሰግናለን እግዚአብሔር ይስጥልን 😊🙏

ከዚህ በኋላም አገልግሎታችንን እያሰፋን ወደፊት አዳዲስ ነገሮችን ይዘን እየመጣን ነው እናንተም የሁልጊዜው ድጋፋችሁ እንዳይለን ከዚህ በኋላ በሚኖሩን አዳዲስ ፕሮግራሞች እንደምትደሰቱ አንጠራጠርም ።

Tiktok
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.tiktok.com/@eotcmahlet?_t=8rc7ivZObBg&_r=1

Instagram
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.instagram.com/eotcmahlet?igsh=ZzNvZnBybnJmYWN3

YouTube
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@EOTCmahlet

ያሬዳውያን

30 Nov, 12:03


ከሐዋሳ ሰዓሊተ ምህረት

70,022

subscribers

500

photos

39

videos