አቸፈር ወንድዬ
አገዛዙ እራሱ በራሱ ተጨራረሰ ሰዉ በላዉ ስርዓት ከሊበን በመነሳት ወደ ይስማላ አቅንቶ የነበረ ሲሆን በአማራ ፋኖ በጎጃም አገዉ ምድር ክፍለ ጦር የቢትወደድ አያሌዉ መኮነንን ብርጌድ አቤ ጉበኛ ሻለቃ በደፈጣ ሲለበለብ ከተማዉ ላይ የግለሰብን ቲወታ መኪና በማናለብኝነት ነጥቀዉ መበያዝ የወረዳዉ አስተዳደር
ፀጥታ ሃላፊ ኑሬ እንደ ባንዳነት መኪና ማሽከርከር ቀላል የመሰለዉ ጅላንፎ መኪናዋን በመያዝ ከላይ ሰዉ በመያዝ ከይስማላ ወደ ሊበን እግሬ አዉጭኝ ብሎ ሲፈረጥጥ መኪናዋ ተገልብጣ ወዲያዉኑ 3 ሰዉ የሞተ ሲሆን የአስተዳደር ፀጥታ ሃላፊዉ ኑሬ እና የሚሊሻ ጽ/ቤት ሃላፊዉ ግርማ የተባለ ጅላንፎ ክፋኛ ቆስለዉ ወደ ሊበን ሆስፒታል የገቡ ሲሆን ሌሎችም ቁስለኞች መኖራቸዉን አረጋግጠናል
ባንዳ ገና ብዙ ነገር ይጠብቅሻል
የብርጌዱ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ይበልጣል የዉነቱ ጀግናዉ