ፋኖን አክመሀል-
የዶር አንዷለም ጥፋቶችን በሚመለከት ባብህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የብልጽግና ግብረ ሀይል ጥር 19/2017ዓም በጥበብ ህንፃ ተሰብስቦ ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት እርምጃ እንዲወሰድበት መወሰኑ ተረጋግጧል።ይህ የአገዛዙ ግብረ ሃይል በዶር አንዷለምና ሌሎች የህክምና ባለሙያዎች ላይ እንደወንጀል ቆጥሮ እርምጃ እንዲወደበት የወሰነው #ፋኖን_ያክማሉ_መርጃ ያቀብላሉ_ፋኖን_በስልክ ስለህክምና ያማክራሉ ፡በገንዘብ ፋኖ ያግዛሉ በሚል 27 የጥበበ ግዮን ሃኪሞችን ከለየ በኋላ በየግል ማስጠንቀቂያ መስጠቱን በህይወት ያሉ የማስጠንቀቂያው ሰለባዎች አስረድተዋል
ይህ ግብረ ሃይል የሚመራው በፕሬዝዳንት፡ፅ/ቤት ሃላፊው አራጋው ብዟለምና በጥበበ ግዮን ሃላፊው የሽጌታ ገላው ብርሀኑ መሆኑ ታውቋል።እነዚህ ከታች በምስሉ የቀረቡት የግብረ ሃይሉ አባላት ሲሆኑ ሁሉም አማራ በርብርብ በቁጥጥር ስር አውሎ ተገቢውን ቅጣት መስጠት አለበት።እነዚህ አካላት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በመደበቅ ከወያኔ ጀምሮ ለአገዛዝ በማገልግለ የአማራ ምሁራንን በማሳፈን፡በማስገደልና በማሳደድ እንጅ አንዳቸውም የአመራር ብቃት እንደሌላቸው እሙን ነው።የትም ቢደበቁ፡የትም ቢሄዱ የንፁሀንን ደም አፍሠው ማምለጥ እንደማይችሉ ማሳየት ይገባል።