ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW @ethiolawblog Channel on Telegram

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

@ethiolawblog


ABOUT-LAW is a premier e-legal service platform established in October 2020. Whether you need legal advice, legal documents, , or any other legal assistance, we are here to help.
Contact us @AshenafiFisha
Vist our legal database via- @aboutethiopialaw_bot

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW (Amharic)

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW እናት-ህዝብ ሞክሮፖሊንታዬት ውስጥ አለመንገድ። የሚስቡ ፕሮፌሽንሱን ሆነ ፕሮፌሽንሱንሱንክ በሚስከሩ ሥራጋብነትንክ ፈልጎታዬቴንውም።
አለዚምዮ @ AshenafiFisha < br /> ወሪኣምፔት ኣሊ @aboutethiopialaw_bot በመሆን።

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

05 Feb, 18:33


Job Vacancy

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

03 Feb, 13:05


🏆Haramaya University College of Law has won the 2025 National Champion of the Philip C. Jessup International Law Moot Court Competition 🏆


The team, comprising Abdurazak Nebi, Ayantu Adunga, Esayas Serbessa, and Mahder Berhanu, secured the championship through a cumulative assessment of their oral pleadings and written memorials. This victory grants them the honor of representing Ethiopia at the 2025 Jessup International Rounds in Washington, D.C., USA.

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

31 Jan, 13:18


Essay Competition for Young Researchers in Intellectual Property sponsored by FICPI, the International Federation of Intellectual Property Attorneys. 
 
The Essay Competition is open for authors no older than 35 years of age as of December 31, 2024. ATRIP President may waive the age requirement in certain special situations, in particular in the case of maternity or paternity leave. 
 
Papers may be submitted in French or English. Entries should be submitted to 
[email protected] no later than February 21, 2025. 
 
The authors of the top three placed papers will be announced on the ATRIP website and the papers uploaded to the essays section. There is also the opportunity to publish the papers in the Journal of World Intellectual Property Law or in IIC – International Review of Intellectual Property and Competition Law (subject to review). 
 
The author of the first-placed paper will be invited to give a presentation as a speaker at the 2025 ATRIP international annual conference to be held from June 22 to June 25, 2025, at the University of Copenhagen, Denmark. The Executive Committee reserves the right not to proclaim any or all winners should the quality of the papers be considered insufficient. 

More details on the Essay Competition, including the full requirements and the evaluation process of the submissions by ATRIP’s Executive Committee, can be found here. https://atrip.org/scholarship-opportunities-ukraine/

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

30 Jan, 10:25


አቶ ብርሃኑ አዴሎ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት  ዕጩ ሆነው ቀረቡ።

በቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ዘመነ መንግስት የሚኒስትሮች ካቢኔ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ ገብረማርያም ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኮሚሽነርነት ለመሰየም ዛሬ ጥር 22 ቀን 2017 ዓ/ም  ፓርላማ ቀርበዋል።

ሌሎች አራት ዕጩዎችም መቅረባቸውን ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል።

አቶ ብርሃኑ ከዚህ ቀደም በተለያዩ መንግሥታዊ ኃላፊነቶች ላይ የሠሩት ሲሆን የመጨረሻ መንግሥታዊ ኃላፊነታቸው የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተርነት ነበር።

ከኃላፊነታቸው የተነሱት " በቀረበባቸው ቅሬታ " መሆኑን ሪፖርተር ጋዜጣ ከ10 ዓመታት በፊት ዘግቧል።

" ከሠራተኞች እና ከተቋሙ ደንበኞች ቅሬታዎች ይቀርቡባቸው እንደነበር " ጋዜጣው በወቅቱ ዘግቧል።

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አቶ ብርሃኑን ከዚህ ኃላፊነት ማንሳታቸውም የሪፖርተር ዘገባ ያሳያል።

አቶ ብርሃኑ የአዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬከተር ሆነው ከመሾማቸው በፊት የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ሆነው ከ1996 እስከ 2002 ዓ.ም. ለ6 ዓመታት አገልግለዋል።

በሪፖርተር ጋዜጣ ዘገባ መሠረት አቶ ብርሃኑ ከዚህ ኃላፊነታቸው የተነሱትም በቀረበባቸው ቅሬታ ምክንያት ነው።

ከተወለዱበት ካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች አዲስ አበባ ድረስ በመምጣት በአቶ ብርሃኑ ላይ የተፈራረሙትን ቅሬታ በጊዜው ጠቅላይ ሚኒስትር ለነበሩት አቶ መለስ ዜናዊ ማቅረባቸውን የሪፖርተር ዘገባ ያስታውሳል።

ይህን ተከትሎ " በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የተቋቋመ አጣሪ ኮሚቴ ባቀረበባቸው ሪፖርት ከካቢኔ ጉዳይ ሚኒስትርነታቸው እና ከኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነታቸው እንዲነሱ " መደረጉን ሪፖርተር ከ10 ዓመታት በፊት በሠራው ዘገባ ጠቅሷል።

አቶ ብርሃኑ በመንግሥታዊ ተቋማት ከነበራቸው ኃላፊነት በተጨማሪ አወዛጋውን የ1997 ምርጫ ተከትሎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ነበሩ።

የትምህርት ሁኔታቸው ምን ይመስላል ?

ከሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ አላቸው። በዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ከሕንድ አገር የማስተርስ ዲግሪያቸውን ተቀብለዋል።

የስራ ህይወታቸው ምን ይመስላል ?

- ከመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እስከ ዩኒቨርሲቲ አስተምረዋል።

- በዞን ፋይናንስ መምሪያ የህግ አማካሪ ሆነው አገልግለዋል።

- የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ባገኙበት የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የህግ ፋካልቲ ለ3 ዓመታት አስተምረዋል።

- በቀድሞው ደቡብ ክልል የፍትህ ቢሮ ኃላፊነት ላይ ሰርተዋል። ከዛ በመቀጠልም በቀረበባቸው ቅሬታዎች ከስልጣን ወደተነሱባቸው የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት አቅንተዋል።

- ከመንግስታዊ የሥራ ኃላፊ ከተነሱ በኋላ ላለፉት 10 ዓመታት በጥብቅና እና በህግ ማማከር ስራ ላይ መሰማራታቸውን ለፓርላማ አባላት የቀረበው የስራ ልምድ ያሳያል።

Source - tikvahethiopia

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

25 Jan, 16:25


International Law Fellowship Programme 2025 by the UN- Hague, Netherlands
https://www.lawctopus.com/international-law-fellowship-programme-2025-un/

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

24 Jan, 11:09


Collateral Crisis a Pressing Challenge for Ethiopian Banks

As the Ethiopian government initiates a new corridor development plan, banks find themselves at the epicentre of a collateral crisis. However, it’s important to note that the banking sector in Ethiopia has shown remarkable resilience in the face of these challenges. Recent studies by the National Bank of Ethiopia (NBE) reveal that the industry heavily relies on securing immovable properties as collateral for loans. With the prevailing lending practice and the concentration of collaterals along main roads, banks often prioritize these properties for security.

Read more: https://lnkd.in/eRgM45k9

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

17 Jan, 10:20


Vacancy Alert!

Human Rights Officer, Monitoring and Investigation
Samara, Ethiopia

Human Rights Officer, Human Rights Education
Addis Ababa, Ethiopia

Project Development & Resource Mobilization Officer
Addis Ababa, Ethiopia



Apply via - https://ehrc.org/jobs/

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

17 Jan, 09:14


አካለ መጠን ባልደረሰ ልጅ ስም የተመዘገበ የማይንቀሳቀስ ንብረት በህፃኑ በሕጋዊ መንገድ የተፈራ ንብረት ስለመሆኑ ግምት ሊወሰድ ይገባል፡፡ ፍርድ ቤቶች ህፃኑ ንብረቱን ከራሱ የሃብት ምንጭ ወጪ አድርጎ ስለመግዛቱ አላስረዳም በሚል ምክንያት ንብረቱን ባልና ሚስት በጋብቻ ውስጥ ያፈሩት አንጂ የህፃኑ አይደለም በማለት ወስነዋል፡፡ ባልና ሚስቱ ንብረቱን በራሳቸው ፈቃድ ከጋራ ንብረታቸው ወጪ በማድረግ አካለ መጠን ባልደረሰ ልጅ ስም ገዝተዋል፡፡ አንዲህ ዓይነት ህፃናትን የሚመለከቱ ጉዳዮች የህፃናትን ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት እና ለህፃኑ ጥቅም ተብሎ አንደተገዛ (እንደተፈራ) ንብረት ተደርጎ ሊወሰን የሚገባው ነው በማለት ምክር ቤቱ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
(የፌ/ም/ቤት መዝገብ ቁጥር 41/10)

Credit- Yadeta G.

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

14 Jan, 17:35


Calling all legal enthusiasts and scholars!

The African Legal Studies Blog is a platform for exploring African legal developments through diverse and interdisciplinary perspectives. We invite you to contribute your expertise and engage with a global audience on topics like human rights, environmental law, and regional integration law.

Submit your contributions or inquiries to [email protected].

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

10 Jan, 07:48


Concern worldwide #Vacancy
For Legal experts
https://hawassajobs.com/concern-worldwide-vacancy-2025/

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

08 Jan, 04:56


Lawyers walking back into the office after the holidays be like😃

Telegram- https://telegram.me/ethiolawblog
Facebook- https://m.facebook.com/aboutlawlegalservice
LinkedIn- https://www.linkedin.com/company/aboutethiopian-law
TikTok- https://www.tiktok.com/@aboutethiopianlaw1?_t=8qe3Ip7153m&_r=1

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

30 Dec, 16:55


Our graphic designer, Yonas A. who is an architect and assistant lecturer in architecture at Bahir Dar University, has developed our brand guidelines and logo. So, this will serve as the new logo for ስለ-ህግ ABOUT-LAW from now on.😊

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

29 Dec, 13:33


📕 The Core International Human Rights Treaties

BY: United Nations Human Rights Office of the High Commissioner.

🔗 t.me/ethiolawblog

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

27 Dec, 16:54


የሰበር ችሎት በ ሰ/መ/ቁ. 213123 በሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም፡

በፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 264 መሰረት ተከራካሪዎች ካቀረቧቸው ማስረጃዎች በተጨማሪ ለክርክሩ አወሳሰን ጠቃሚ የሆነ ማስረጃ ፍርድ ቤቱ የማስቀረብ ስልጣን እና ኃላፊነት እንዳለበት ያስገነዝባል፡፡ ሕጉ ኮመን ሎው (common law) እና ኮንቲኔንታል ሎው (continental law) የሕግ ሥርዓት የሚከተሉ ሀገሮችን አጣምሮ የያዘ እና ከኮመን ሎው የህግ ሥርዓት ከሚከተሉ ሀገሮች በተለየ ለዳኛው ጉዳዩንና ግራቀኙ የሚያቀርቡትን ማስረጃ ከማዳመጥ ያለፈ ተግባር እንደሰጠው ያሳያል፡፡ ድንጋጌው እውነትን የመፈለግ ዓላማ የሥነ-ሥርዓት ሕጉ እንዳለው የሚያሳይ እና ዓላማው እንዲሳካ የማድረግም ኃላፊነት የዳኛውም እንደሆነ ያስረዳል፡፡



በመዝገቡ ላይ ሰራተኛው ከመስሪያ ቤቱ የወሰደው ብድር ስለመከፈሉ ሰራተኛው የስራ ውሉ ሲቋረጥ የተሰጠውንና ዕዳ እንደሌለበት የሚገልጸውን ክሊራንስ አቅርቧል። በዚሁ መሰረት የስር ፍርድ ቤት ሰነዱን በማስረጃነት አጣቅሶ ከዕዳ ነጻ አድርጎታል።

በአሰሪው በኩል የቀረበው መከራከሪያ ክሊራንስ ቢሰጠውም ዕዳው ከደመወዙ ሲቀነስ አልነበረም የሚል ነው።

ችሎቱ ከላይ በሁለቱ የህግ ስርዓቶች የዳኛውን ሚና በንጽጽር ከለየ በኋላ በደረሰበት ድምዳሜ የስር ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ሲሽር በሐተታው ላይ እንዳሰፈረው፥



የሥር ፍርድ ቤቶች ዕዳው ስለመከፈል አለመከፈሉ የ1ኛ ተጠሪ የደመወዝ መቀበያ ፔሮል በማስቀረብ ጉዳዩ በተገቢው ማስረጃ ተረጋግጦ እንዲወሰን ማድረግ ሲገባቸው ይህን ሳያጣሩ ክሱን ውደቅ ማድረጋቸው በሕግ የተጣለባቸውን ክርክርን የመምራት ኃላፊነት ያልተወጡ ስለመሆኑ ስለሚያረጋግጥ ውሳኔው መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል፡፡


ምን ትላላቹ?

በኔ በኩል ምንም እንኳን የኮንቲኔንታል ሎው (continental law) የህግ ስርዓት የዳኛው ሚና ከሙግት ታዛቢ ይልቅ መርማሪነቱ ቢጎላም ተከራካሪው በእጁ ያለውን ማስረጃ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ይሰጣል ማለት አይደለም። እንዲያ ካደረገ ሚናው ከዳኝነት ይልቅ ወደ አንደኛው ተከራካሪ ጠበቃነት ያዘነብላል። ( Abraham Y.)

Credit to Abraham Y. ( @ethiopianlegalbrief )

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

22 Dec, 07:39


A funny IP case 😄


Happy Sunday!

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

20 Dec, 12:32


Call for Applications: ILFA Flagship Secondment Programme for African Lawyers, including Ethiopian lawyers.
(Placements in London & Dubai) 


ILFA Flagship Secondment Programme offers a valuable opportunity for 1 to 3 months of work experience. This programme includes advanced training and placements at esteemed law firms or corporate legal departments in London, Dubai, or Paris. The programme will be conducted from September to December 2025.

Application form - Link

ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW

17 Dec, 05:01


Short Notes for Exit Exam courses
Compiled By- Ashenafi Fisha
#LLB #EXITEXAM #JOIN #US
T.ME/ETHIOLAWBLOG 💥
ወደ Bot ላይብረሪ ለመሄድ 👇
@aboutethiopialaw_bot