TIKVAH-MAGAZINE @tikvahethmagazine Channel on Telegram

TIKVAH-MAGAZINE

@tikvahethmagazine


ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524

TIKVAH-MAGAZINE (Amharic)

TIKVAH-MAGAZINE ከሃገራው ስጋት ላይ በተጠቃሚ ኢትዮጵያዊያን እና ሌሎች አባላት ከእንግዲህ ከእናንተ በቀር ሊሆን ነው! የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። እናም አሉታዊዛ በመሆን ትልቅ የትውልድ የቤተሰብ ስራና ትምህርት እንደሆነ ተመልከቱ! በተጨማሪም አገር ባማረ ዛፍ አጠናክርና አመራረቅኑ የተፈጸመ አመራሮች እና ለማገዣግ የተመሠረተንም እናቶች ለመከራ ከተሞሉበት እንደሚገኙ ተገቢ ነው! በባለአንደኛው ከፍተኛ ማቋቋም ዕለት ስለሚያስችለው ቃል እነሆ ከታላቅ ሰው - አምባገነኛ እንግሊዘኛ ይሆን? እና ከሥራውና የተጠናቀቀ አፈፃፀኞቹ ይልቁ የሚያከላከሉ የሕዝብ ታሪክና እንዲሂቡ የሚመለከት ነገሮች በብሔራዊ ያዙ። #ኢትዮጵያ መድረክ: @tikvahethmagazine ያግኙን +251913134524

TIKVAH-MAGAZINE

17 Feb, 13:19


የሊፍት አደጋ!

የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ባለፉት ቅዳሜና እሁድ በአዲስ አበባና አካበቢዋ ወደ 5 አደጋዎች ደርሰው በሰውና በንብረት ላይ ጉዳታ ማድረሳቸውን አስታውቋል።

ከእነዚህ አደጋዎች መካከል በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ዋሪት አካባቢ'' የፍሊንት ስቶን ሆምስ የመኖሪያ ህንፃ ሊፍት ላይ የደረሰው አደጋ አንዱ መሆኑን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ንጋቱ ማሞ ጠዋት ላይ ሰይፉ ሾው ለመቄዶንያ ባዘጋጀው የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ላይ መረጃውን አጋርተዋል።

አደጋው የደረሰው የህንጻውን ሊፍት ተጠቅመው ከ6ተኛ ፎቅ ወደ ግራውንድ ለመውረድ ሲሞክሩ በነበሩ 14 ሰዎች ላይ እንደሆነ አስረድተዋል።

በዚህም ሊፍቱ ተበጥሶ አደጋ መድረሱን ገልጸው በዚህ አደጋ የ7 አመት ህፃን ልጅን ጨምሮ 8ቱ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና ተቋማት ለህክምና መላካቸውን አስረድተዋል።

ሊፍቱ ከሚይዘው ሰው ቁጥር በላይ ሊፍት ውስጥ ባለመግባት ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ያሳሰቡት አቶ ንጋቱ በተመሳሳይ አደጋ ከዚህ ቀደም ህይወታቸውን ያጡ ዜጎች እንዳሉም ለአብነት ጠቅሰው አስረድተዋል።

በየህንፃው የሊፍት ባለሙያ እንዲኖር በማረግ መሰል አደጋዎችን መከላከል እንደሚቻልና  ኮሚሽኑም ሁሉንም ማዳረስ ባይችል የክትትል ሥራ እንደሚሰራ አስረድተዋል።

በተመሳሳይ በትላንትናው ዕለት ታዋቂው ድምጻዊ አብዱ ኪያር በተመሳሳይ አደጋ ጉዳት ደርሶበት እንደነበረና በተደረገለት ህክምናም አሁን ላይ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

17 Feb, 13:16


በማሊ ህገ-ወጥ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ላይ በደረሰ አደጋ 48 ሰዎች ሞቱ

ከአፍሪካ ወርቅ በማምረት ግንባር ቀደም በሆነችው በማሊ ህገ-ወጥ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት 48 የሚቆጠሩ ሰዎች መሞታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ገልፀዋል።

የአካባቢው ባለስልጣናት በአደጋው ​​አብዛኞቹ ሴቶች በሆኑበት ቢያንስ 48 ሰዎች መሞታቸውን ገልጸው የሟቾች ቁጥር ግን ሊጨምር እንደሚችል ተናግረዋል።

በጉዳዩ አሳሳቢነት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የአካባቢው ባለስልጣን “ሁኔታው በጣም አሳሳቢ ነው፤ አሁንም በህይወት ሊኖሩ የሚችሉትን ለማዳን የምንችለውን ሁሉ እያደረግን ነው” ብለዋል።

ከዚህ በፊት በጃንዋሪ 30፣ በደቡብ ምዕራብ ማሊ በኩሊኮሮ በምትገኘው ዳንጋ መንደር ውስጥ መደበኛ ባልሆነ የማዕድን ማውጫ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት ቢያንስ 15 ሴቶች ህይወታቸው አልፎ ነበር።

ኢትዮጵያን ጨምሮ በሌሎችም አፍሪካ ሀገት ወርቅ ለማውጣት በሚደረግ ጥልቅ ቁፋሮ አማካኝነት በሚደርስ አደጋ በርካታ ዜጎች ህይወታቸው ያልፋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

17 Feb, 13:15


📢📢📢 እንዳያመልጦት

የመጨረሻው እና ሶስተኛዉ የሱቅ ሺያጭ በ ፒያሳ (አድዋ 00 )ፊትለፊት  

💥 ከ 3,9 ሚሊዮን ጠቅላላ ክፍያ ጀምሮ በ 900ሽ ቅድመ ክፍያ

💥 እንዲሁም  ፒያሳ ሊሰ ገብረ ማርያም ት/ቤት ጀርባ

💥 ከባለ 1መኝታ ጀምሮ እስከ ባለ 3 መኝታ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን

💥 ከ 3,900,000 ሙሉ  ክፍያ ጃምሮ

💥 በተጨማሪ  ግንባታየው ከ 75% በላይ የተጠናቀቁ አፓርትመንቶች

📍 በአያት 1(አንድ) (በካሬ 61 ሺ ብር)
📍በአያት 2(ሁለት ),(በካሬ 69 ሽብር )
📍ሱማሌ ተራ (በካሬ 95 ሺ ብር)
ለሽያጭ አቅርበናል

ለበለጠ መረጃ
               ☎️0944201554
               ☎️0987076900 ይደውሉ

TIKVAH-MAGAZINE

15 Feb, 18:19


በባህርዳር 2 ህጻናት ተጣብቀው ቢወለዱም ህይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም።

በአማራ ክልል በባህርዳር ከተማ በጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የካቲት 5/ 2017 ዓ.ም ተጣብቀው የተወለዱት ህፃናት በትናንትናው እለት ሂወታቸው ማለፉን ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልፀዋል።

የተወለዱት ሕጻናት ከደረታቸው በላይ ሁለት ሰው፤ ከደረታቸው በታች ደግሞ የአንድ ሰው አካል ይዘው እንደተወለዱ ለማወቅ ተችሏል።

ለመረጃው ቅርበት ያላቸው ምንጮች እንደገለፁት ከሆነ እናቲቱ ከመውለዷ በፊት የእርግዝና ክትልል በዱርቤቴ ጤና ጣቢያ ስታደርግ እስከ ሰባት ወሯ  መቆቷ ተገልጿል።

በክትትሉ ወቅት ነፍሰ ጡሯ ከዚህ በፊት በእርግዝና ወቅት አይታው የማታውቀው ነገር ስለገጠማት የህክምና ባለሙያዎችን በማናገር ወደ ጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በመምጣት ምርመራ ያካሄደች ሲሆን ፅንሱ ትክክል እንዳልሆነ ተረጋግጦ ነበር ተብሏል።

ይሁን እንጂ ፅንሱ ሰባት ወር ስለሞላው ግደታ የመወለጃቸው ቀን መድረስ ስለነበረበት በቀኑ በኦፕራሲዎን እንድትወልድ ተደርጓል ብለዋል።

በመሆኑም በአገራችን እንደዚህ አይነት አፈጣጠር በስፋት ታይቶ የማይታወቅ እና ያልተለመደ ነገር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ልጆቹ ከተወለዱ በኋላ ወላጅ እናትን ጨምሮ ቤተሰቦችም ልጆቹን ለማየት እንኳ ፍቃደኛ እንዳልነበሩ ምንጮቹ ጠቁመዋል።

የሆስፒታሉ የህክምና ባለሙያዎች ልጆችን በሂወት ለማቆየት ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ እንደቀረ ምንጮቹ ተናግረዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ በክልሉ የሚስተዋለው ግጭት የጥበበ ግዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ክፉኛ በመጎዳቱ አሁን ላይ 10 በመቶ ብቻ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ተነግሯል።

በተጨማሪም ተጣብቀው ለተወለዱት ህፃናት እጥጋቢ ወይም በቂ የህክምና አገልግሎት በሆስፒታሉ በኩል ማግኘት እንዳልቻሉ  ተጠቁሟል።

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሐረርጌ ዞን ሂርና ከተማ በ2014 ዓ.ም ከደረታቸው በታች የተጣብቁ  ህፃናት መወለዳቸው ይታወሳል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

15 Feb, 12:05


🔈#የነዋሪዎችድምጽ

🟢  ''ለፈረሰው ቤታችን ግብር ክፈሉ እየተባልን የቴክስት መልዕክት እየተላከልን ነው'' ቅሬታ አቅራቢዎች

🟢 '' አቅራቢያው ወደሚገኙ ወረዳ ላይ ባሉ ቢሮዎቻችን ጉዳዩን በማስረዳት ችግሩን መፍታት ይችላል '' ገቢዎች ቢሮ


የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ቤታችን ፈርሶብን ወደሌላ ቦታ የተዘዋወርን ሰዎችን በፈረሰው ቤት ስም የቤት ግብር እንድንከፍል የቴክስት መልዕክት እየላከላቸው መሆኑን ቅሬታ አቅራቢዎች ተናግረዋል።

ቅሬታ አቅራቢዎች በጉዳዩ ዙሪያ እንደተናገሩት:-

"ቤቴ ካዛንችስ ነበር፣ ቤቴም ሰፈሩም ከፈረሰ 3 ወራት አልፎታል በፈረሰው ቤት ስም የቤት ግብር እንድንከፍል የቴክስት መልዕክት የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እየላከልን'' ነው ሲሉ ተናግረዋል።

አክለውም '' በአሁን ሰአት ከነቤተሰቤ ቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚንየም ተከራይተን እየኖርን ሳለ ታድያ ላፈረሱት ቤቴ እንዴት ግብር ክፈል እንባላለን''
ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም በጉዳዩ ዙሪያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለን ጠይቀናቸው በሰጡን ምላሽ:-

እንደሚታወቀው '' የቤትና ቦታ ግብር ያለ ቅጣት እሚከፈልበት ጊዜ እስከ የካቲት 30 ድረስ''ነው።

ግብር ከፍዩ ከዚህ አንፃር እንዳይዘናጋ በየጊዜው በኤስ ኤም ኤስ በመጠቀም መረጃ የማድረስ ስራ እንሰራለን
ብለዋል

ምናልባት '' በመጀመሪያ ይኖሩበት በነበረው አካባቢ ቀደም ብሎ ተመዝግቦ ባለ ስልክ ቁጥር ግብር ክፈሉ የሚል የፅሁፍ መልዕክት ለግብር ከፍዩ ደርሶ ሊሆን'' ይችላል።

ግብር ከፋዩም '' ቤቱ ፈረሶበት በማይኖርበት ቤት ግብር ክፈል እሚል የአጭር የፁሁፍ መልዕክት ደርሶት ከሆነ አቅራቢያው ወደሚገኙ ወረዳ ላይ ባሉ ቢሮዎቻችን ጉዳዩን በማስረዳት ችግሩን መፍታት ይችላል'' ሲሉ አቶ ሰውነት አስረድተዋል።

በተለይ ከቤትና ቦታ ግብር ጋር በተያያዘ ግብር ከፍዮች በተለያየ ምክንያት እንዳይዘናጉ፣ ቅጣት፣ ወለድ እንዳያጋጥማቸው ከማሰብ አንፃር አጭር የፅሁፍ መልዕክት በመላክ ግብር ከፍዩን የማስታወስ ስራ ቢሯቸው እየሰራ መሆኑን አቶ ሰውነት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ጥቆማዎችን በ @tikvahmagbot ላይ ማድረስ ይችላሉ

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

15 Feb, 11:59


ኢትዮጵያ ከዓለም በሙስና በስንተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች?

ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል በተለያዩ ሀገራት ያለውን የሙስና ደረጃ በመገምገም በሰጠው ነጥብ ኢትዮጵያ በ2024 37 ነጥብ በማግኘት ከዓለም 180 ሀገራት 99ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

በድርጅቱ መረጃ መሰረት ኢትዮጵያ በ2022 በ38 ነጥብ 94ኛ እና በ2023 በ37 ነጥብ 98ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣ ነበር።

ኢትዮጵያ በ2024 37 ነጥብ በማግኘት ከአለም ከ180 ሀገራት በሙስና 99ኛ ደረጃን መያዟን ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል አስታውቋል።

ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት ኤርትራ በ13 ነጥብ፣ ሶማሊያ በ9 ነጥብ እንዲሁም ደቡብ ሱዳን በ8 ነጥብ ዝቅተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሀገራት ናቸው።

በአለምአቀፍ ደረጃ ዴንማርክ 90 ነጥቦችን አስመዝግባለች በዚህም እንደ ባለፈው አመት አንደኛ ሆናለች እሷን ተከትሎ ፊንላንድ እና ሲንጋፖር ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

15 Feb, 11:58


📢📢📢 እንዳያመልጦት

የመጨረሻው እና ሶስተኛዉ የሱቅ ሺያጭ በ ፒያሳ (አድዋ 00 )ፊትለፊት  

💥 ከ 3,9 ሚሊዮን ጠቅላላ ክፍያ ጀምሮ በ 900ሽ ቅድመ ክፍያ

💥 እንዲሁም  ፒያሳ ሊሰ ገብረ ማርያም ት/ቤት ጀርባ

💥 ከባለ 1መኝታ ጀምሮ እስከ ባለ 3 መኝታ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን

💥 ከ 3,900,000 ሙሉ  ክፍያ ጃምሮ

💥 በተጨማሪ  ግንባታየው ከ 75% በላይ የተጠናቀቁ አፓርትመንቶች

📍 በአያት 1(አንድ) (በካሬ 61 ሺ ብር)
📍በአያት 2(ሁለት ),(በካሬ 69 ሽብር )
📍ሱማሌ ተራ (በካሬ 95 ሺ ብር)
ለሽያጭ አቅርበናል

ለበለጠ መረጃ
               ☎️0944201554
               ☎️0987076900 ይደውሉ

TIKVAH-MAGAZINE

14 Feb, 10:27


🔊 #የሠራተኞችድምጽ

🟢 "ቅሬታችን በአስቸኳይ ምላሽ የማያገኝ ከሆነ ከየካቲት 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ እናቆማለን"- የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች

🟢 "ለክልሉ መንግስት ቅሬታውን አቅርበናል። ነገር ግን ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ መስጠት አልቻለም " - የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የሰው ኃብት አስተዳደር

የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ ጥቅምት አንድ ተግባራዊ የተደረገው አዲሱ የደመወዝ ማሻሻያ ጭማሪ እስካሁን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ተግባራዊ  ባለማድረጉ ለከፋ ችግር ተጋልጠናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።

በተጨማሪም የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሸን ለሁሉም ሲቪል ሰርቫንት የኑሮ ውድነት መደጎሚያ ያደረገውን ጭማሪ እስካሁን አልተጨመረንም ብለዋል።

ሰራተኞቹ  የተለያዩ ጥያቄዎችን ለክልሉ ገቢዎች ቢሮ   ማቅረባቸውን የገለፁ ሲሆን ጥያቄያችን በቀጠሮ  የታጀበ የአመታት ችግር ሆኖ ቀጥሏል ብለዋል።

"የክልሉ መንግስት የተቋሙን ሰራተኞች ድካም እና መስዋዕትነት የተረዳው አይመስለንም " ። እኛ " ተስፋ ቆርጠናል ፣ የሚሰማን አካል የለም ፣ እየታገትን እና እየተገደልን ነው  ፣ከማህበራዊ ሂወት ተገለናል ብለዋል።

አክለውም "እንደሰው መቆጠር ናፍቆናል ፣ ችግሮቻችን በዝተዋል ፣  ችግሮችን የሚፈታልን የለም ፣ እባካችሁ የሚሰማን አካል ካለ የሁለት አመት ቅሬታችን ይሰማ " ሲሉ የነበሩበትን የችግር ግዝፈት ተናግረዋል።

አያይዘውም ሰራተኞቹ  መጋቢት 5 / 2015 ዓ.ም ይወክሉናል ያሏቸውን ተወካይዮች በመምረጥ ለክልሉ ገቢዎች ቢሮ ፣ ለበጀትና ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና ለብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት አመራር እንዲሁም ለርዕሰ መስተዳድሩ ልዩ አማካሪ ቅሬታቸውን እንዳቀረቡ ገልፀዋል።

ሰራተኞቹም በሰዓቱ ለአመራሮቹ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች በርካታ መሆናቸውን የገልፁ ሲሆን ከጥያቄዎቻቸው መካከል የገቢ ተቋሙ ሰራተኛ በልዩ ሁኔታ በጥናት ላይ የተመሰረተ ልዩ ጥቅማጥቅም ይደረግልን፣ የእርከን ጭማሪ በአደረጃጃትና በመመሪያ ደረጃ የወረደ ቢሆንም በአፈጻጸም ተግባራዊ ይደረግ እና የሰራተኛውን ጥቅም የሚመለከት ጥናት ሲጠና እስከ ታችኛዉ መዋቅር ያለ ባለሙያ ተሳታፊ ይደረግ የሚሉ እና መሰል ጥያቄዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል።

በመሆኑም በሰዓቱ አመራሮቹ በምላሻቸው  ጥያቄው ተገቢነት ያለው የባለሙያውን ሮሮና ብሶት ያዘለ ስለሆነ በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ ይህንን አካል የግድ ማትጋትና ማበረታታት አስፈላጊ ስለሆነ ጥያቄውን እንፈታለን ብለውን ነበር ብለዋል።

ይሁን እንጂ ቅሬታችንን ሰምቶ የፈታልን አካል የለም ያሉ ሲሆን አሁንም ለከፋ ችግር ተጋልጠን እንገኛለን ሲሉ አክለዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ ሰራተኞቹ የክልሉን የገቢዎች ቢሮ የሰው ሀብት አስተዳደር ቅሬታችንን ፍቱልን ብለን ጠይቀን ነበር ያሉ ሲሆን ሀላፊውም በምላሻቸው " ቅሬታችሁ ከአቅማችን በላይ ነው። በአስቸኳይ ምላሽ ይሰጣቸው ስንል ለክልሉ መንግስት ጥያቄ አቅርበናል እስካሁን ግን መልስ የለም " የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል።

አክለውም እንደተቋም በቀን እስከ 200 ሚሊየን ገቢ የሚሰበስብ ሰራተኛ አንድ ቀን ስራ ቢያቆም እንኳ ምን ሊፈጠር እንደሚችል መገመት ቀላል መሆኑን ጠቁመዋል።

ቅሬታ አቅራቢዎቹ በዝርዝር ምን አሉ?

ከደሴ ኮምቦልቻ የደወለልን ባለሙያ " ስራችን ከማህበረሰቡ ሂወት ነጥሎናል፣ ከነጋዴዎች አራርቆናል፣ ደመወዝ ሲያልቅብን እንኳ ከነጋዴዎች መበደር አንችልም፣ ቤት ለመከራየት ስንጠይቅ ገቢዎች ቢሮ ከሆነ የምትሰሩት አናከራይም እያሉን ነው፣ አሁን ላይ ችግሮችን መቋቋም አቅቶናል "  ሲል ተናግሯል።


ስሙን መጥቀስ ያልፈለገው የደባርቅ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ ደግሞ " የደረጃ እርከን እየተሰራልን አይደለም " 2012 ዓ.ም የደመወዝ ጭማሪ እንደተደረገ እስካሁን አልተጨመረንም " በስራ አጋጣሚ ሂወታቸውን የገበሩ ጓዶች  አሉ " የክልሉን መንግስት ታግሰናል" አሁን ላይ ግን ኑሮ ከብዶናል " ሲል ገልጿል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም የሰራተኞቹን ቅሬታ በመቀበል ለአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የሰው ሃብት አስተዳደር ሀላፊ ለአቶ ሽመልስ አዱኛ ቅሬታቸውን ያቀረበ ሲሆን እርሳቸውም በምላሻቸው እንድህ ብለዋል።

" የሰራተኞቹ ቅሬታ ተገቢ ነው። በኛ በኩል ቅሬታውን እናውቃለን ። ለክልሉ መንግስት ቅሬታውን አቅርበናል። ነገር ግን ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ መስጠት አልቻለም "በዚህ ጉዳይ የተለየ መረጃ ልሰጥ አልችልም " ብለዋል።

ቲክቫህ የባለሙያዎችን ቅሬታ በተመለከተ የክልሉን መንግስት እና የኮሚኒኬሽን ባለሙያ እንዲሁም የክልሉን ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ በስልክ አግኝቶ ምላሻቸውን ለማካተት ያደረገው ጥረት ባለመሳካቱ ምላሻቸውን ማካተት አልተቻለም።

በመጨረሻም ሰራተኞቹ ቅሬታችን በአስቸኳይ ምላሽ የማያገኝ ከሆነ ከየካቲት 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ  ስራ የምናቆም መሆኑን እንገልፃለን ብለዋል።

( ቲክቫህ ጉዳዩን እስከመጨረሻው ተከታትሎ መረጃውን የሚያደርሳችሁ ይሆናል )

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

14 Feb, 09:53


ኢቦላን ለመቆጣጠር ተጨማሪ 2 ሚሊዮን ዶላር መለቀቁን ተገለፀ

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በኡጋንዳ ውስጥ የተከሰተውን የኢቦላ ወረርሽኝ ለመቆጣጠር ተጨማሪ 2 ሚሊዮን ዶላር መለቀቁን ገልጸዋል።

በኡጋንዳ አዲስ በተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ አንድ ሰው የሞተበት እና ቢያንስ ስምንት ሰዎች በበሽታው የተያዙበት ነው።

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በኡጋንዳ ኢቦላ ወረርሽኝ ለመቆጣጠር እሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ከWHO የአደጋ ጊዜ ፈንድ ተጨማሪ 2 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ መደረጉን ገልፀዋል።

WHO በሆስፒታሎች፣ በሕክምና ማዕከላት፣በምርምር መስኮች ክትትል፣ ላቦራቶሪዎች፣ ሎጂስቲክስ፣ የኢንፌክሽን መከላከል እና ቁጥጥርን እየደገፉ መሆኑን ዶክተር ቴዎድሮስ X ማህበራዊ ገፃቸው ላይ ገልፀዋል።

Credit: Reuters

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

14 Feb, 09:52


📢📢📢 እንዳያመልጦት

የመጨረሻው እና ሶስተኛዉ የሱቅ ሺያጭ በ ፒያሳ (አድዋ 00 )ፊትለፊት  

💥 ከ 3,9 ሚሊዮን ጠቅላላ ክፍያ ጀምሮ በ 900ሽ ቅድመ ክፍያ

💥 እንዲሁም  ፒያሳ ሊሰ ገብረ ማርያም ት/ቤት ጀርባ

💥 ከባለ 1መኝታ ጀምሮ እስከ ባለ 3 መኝታ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን

💥 ከ 3,900,000 ሙሉ  ክፍያ ጃምሮ

💥 በተጨማሪ  ግንባታየው ከ 75% በላይ የተጠናቀቁ አፓርትመንቶች

📍 በአያት 1(አንድ) (በካሬ 61 ሺ ብር)
📍በአያት 2(ሁለት ),(በካሬ 69 ሽብር )
📍ሱማሌ ተራ (በካሬ 95 ሺ ብር)
ለሽያጭ አቅርበናል

ለበለጠ መረጃ
               ☎️0944201554
               ☎️0987076900 ይደውሉ

TIKVAH-MAGAZINE

12 Feb, 10:40


200 ካሬ በሆነ የእርሻ መሬት ላይ የካናቢስ ዕጽ ሲያመርቱ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ ላንቴ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ በእርሻ ማሳ ካናቢስ የተባለውን አደንዛዥ ዕፅ ሲያመርቱ የነበሩ ግለሰቦችን ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የዞኑ ፖሊሲ መምሪያ አስታዉቋል።

የኮሬ ዞን ፖሊስ መምሪያ የመረጃና ኢንተለጀንስ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ሳጅን ሙሉቀን ጋሞ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት ተጠርጣሪዎቹ አቶ በላቸው በረሱ እና እልኩ ደፋር የተባሉ ግለሰቦች ሲሆኑ እጹን ሲያመርቱ የተገኙትም በጎርካ ወረዳ ጎልቤ ቀበሌ ላንቴ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ እንደሆነ ጠቅሰዋል።

ተጠርጣሪዎቹ፥ 10 በ 20 በሆነ የእርሻ መሬት ላይ ዕፁን ሲያመርቱ ከሕብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ አስፈላጊዉን  ክትትል በማድረግ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ማዋላቸዉንም ተናግረዋል።

ከምርመራና ክስ ሂደቱ ጎን ለጎን ከግሌሰቦቹ ጋር በዕፅ ዝዉዉሩም ሆነ የአቅርቦት ተስስር ግንኘነት ያላቸዉን ሰዎች የመከታተልና በሕብረተሰቡም ዘንድ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራዉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር አሸናፊ ሀይሌ በበኩላቸው አንድ ኩንታል ካናብስ በቲቢኤስ ሞተር ሳይክል ተጭኖ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ጠቅሰዋል።

እስከ እርሻ ማሣ በተደረገው ኦፕሬሽንም '' አራት ክምር በአጠቃላይ እስከ 120 ኪ.ግ  የሚመዘን ካናብስ አደገኛ ዕፅ በመያዝ የምርመራ ሂደት እየተጣራ '' መሆኑን አብራርተዋል።

የፌደራል ፖሊስ መረጃና ደህንነት፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት እንድሁም የኮሬ ዞን ፖሊስ መምሪያ መረጃና ኢንቴለጄንስ ዲቪዥን በጋራ በመቀናጀት አደንዛዥ ዕፁን ከነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋል እንደተቻለ ኮማንደር አሸናፊ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።

ይህ ህገ ወጥ ተግባር በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ክሳራ የሚያስከትልና ወጣቶችን ወደ አላስፈላግ ወንጀል የሚመራ በመሆኑ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንድያደርግ አሳስበዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

12 Feb, 10:40


Addis Abeba's top and luxury apartment for sale
Bole - infront Bole Metemiya - (ቦሌ ማተሚያ)

👉  City View luxury apartments   
                        
👉  Built on Bole Main Road with Radisson Blu international hotel standard

We are offering more than 90% completed fully finished 2 bedroom and 3 bedroom apartments for sale.

📌 The apartment includes:

👉 Each house has a private parking lots
👉 Each apartments got digital carta
👉 4 modern elevators
👉 Standby electric generator
👉 Underground water is available and big capacity water tank ..etc

And many more luxury amenities ...

‼️ DON'T MISS THIS OUT ‼️

For more information :

0920224609  |   @Tsedalproperties

TIKVAH-MAGAZINE

11 Feb, 20:04


በሥጋ ቤቶች ላይ ያለው የደረሰኝ ቁጥጥር ተጠናክሮ ይቀጥላል።

በየካቲት ወር ቀጣይ15 ቀናት በከተማዋ በሚገኙ ስጋ ቤቶች ላይ ደረሰኝ በመቁረጥ ላይ ትኩረት አርጎ በመሥራት መንግስት ማግኘት ያለበትን ገቢ እንዲያገኝ እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Feb, 19:50


በኡጋንዳ በኢቦላ የተያዙ ሰዎች ወደ ዘጠኝ ከፍ ማለቱ ተገለፀ

በኡጋንዳ በኢቦላ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ ዘጠኝ ከፍ ያለ ሲሆን 265 ሌሎች ሰዎች ደግሞ በኳራንቲን ውስጥ ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የጤና ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።

ስምንት ታካሚዎች “የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው ሲሆን በጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው” ሲል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ገልጿል።

ከእነዚህ ውስጥ ሰባቱ በዋናው የህዝብ ሆስፒታል በካምፓላ ሲገኙ አንዱ በምስራቃዊ ምባሌ አውራጃ ውስጥ እየታከመ ነው ሲል ሚኒስቴሩ ገልፀዋል።

ካምፓላ ወደ 4 ሚሊዮን የሚጠጋ ከፍተኛ ተንቀሳቃሽ ህዝብ ያላት ሲሆን ባለሥልጣናት አሁንም የወረርሽኙን ምንጭ እየመረመሩ ነው።

እስካሁን አዲስ በተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ከተያዙ ዘጠኝ ሰዎች ውስጥ የአንድ ሰው ሞት ተመዝግቧል።

Credit: AP News

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Feb, 11:18


#Update

በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ "ኢፋ ቢያ" በተባለው ቦታ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሟቾች ቁጥር 26 አልፏል ሲል ኤፍ ኤም ሲ አፋን ኦሮሞ ዘግቧል።

የዞኑን የትራፊክ ቢሮ ጠይቆ በሰራው ዘገባ 42 ሰዎች ከፍተኛ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ እንደሚገኙ ጠቅሷል።

የቢሮው ኃላፊ ኢኒስፔክተር አስናቀ መስፍን የሟቾች ቁጥር ከዚህም ከፍ ሊል እንደሚችል አስረድተዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Feb, 10:58


አሳዛኝ አደጋ 🕯️

በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ 40 ሰዉ ህይወት ማለፉ ተሰምቷል።

አደጋው ከሻምቡ ወደ አዲስ አበባ እያመራ ያለ ታታ መኪና ላይ መድረሱን ከአከባቢው ያሉ ምንጮች እየገለጹ ነው።

ስለ አደጋው ይፋዊ መግለጫ እስካሁን አልተሰጠም።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

10 Feb, 14:34


#እንድታውቁት

በኢትዮጵያ በ23 ሕፃናት ላይ በክትባት እጥረት የሚመጣ ከጎረቤት ሀገራት የተዛመተ የፖሊዮ በሽታ መታየቱን ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

በዚህም የመጀመሪያ ዙር የፖሊዮ ክትባት እድሜያቸው ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከየካቲት 14-17/2017 ዓ.ም ድረስ ቤት ለቤት ይሰጣል።

ህፃናት ከዚህ ቀደም የፖሊዮ ክትባት ቢከተቡም ባይከተቡም በዘመቻው እንዲከተቡ ማድረግ ይገባል ተብሏል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

10 Feb, 10:29


በሊቢያ በጅምላ መቃብር ውስጥ የስደተኞች አስከሬን ተገኘ

ቢያንስ 28 ስደተኞች አስከሬን በደቡብ ምስራቅ ሊቢያ በረሃ ውስጥ በሚገኝ የጅምላ መቃብር ውስጥ እንደተገኘ የሀገሪቱ ጠቅላይ አቃቤ-ሕግ አስታውቋል።

መቃብሩ የተገኘው ከኩፍራ በስተሰሜን ሲሆን፣ በዚሁ ከተማ ውስጥ በግብርና መሬት ላይ 19 አስከሬኖች ያሉት ሌላ የጅምላ መቃብር ከተገኘ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው።

ከሊቢያ ዋና ከተማ ትሪፖሊ ከ1,700 ኪሎ ሜትር (1,056 ማይል) በላይ ርቀት ላይ በምትገኘው በኩፍራ የሚደረገው ፍለጋ አሁንም ቀጥሏል።

በሌላ በኩል 76 ታስረው ይሰቃዩ የነበሩ ስደተኞችን ነፃ ወጥተዋል ሲል የጠቅላይ አቃቤ ህግ ጽህፈት ቤት በፌስቡክ ገጹ ላይ አስፍሯል። ከዚህ ጋር ተያይዞም አንድ ሊቢያዊ እና ሁለት የውጭ ዜጎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውም ታውቋል።

"የአንድ ቡድን አባላት ህገ-ወጥ ስደተኞቹን ነፃነታቸውን ሆን ብለው በማሳጣት በጭካኔ እያንገላቷቸው እና ኢሰብአዊ በሆነ መንገድ ይይዟቸው ነበር" ሲል መግለጫው ገልጿል።

ሊቢያ በአደገኛው የሜዲትራኒያን ባሕር በኩል በማቋረጥ ወደ አውሮፓ ለመግባት የሚፈልጉ ስደተኞች ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ከሚጠቀሙባቸው መስመሮች መካከል ዋነኛዋ ናት።

Credit: BBC

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

10 Feb, 10:13


#ArbaMinch: የጋሞ ዞን ህዝብ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የአርባ ምንጭ ከተማ በሪጂዮ ፖሊታን (Rejio Politan) ከተማነት ደረጃ እንድታድግ በሙሉ ድምፅ አጽድቋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

10 Feb, 09:54


'' ጊዜ ባለፈባቸው መድኀኒቶች ምክንያት ለካንሰር የተዳረጉ ሰዎች አሉ '' ሎማ ቦሣ ወረዳ

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ሎማ ቦሣ ወረዳ ጊዜ ያለፈባቸው የተለያዩ መድኀኒቶችን ለህክምና አገልግሎት ሲያውሉ የነበሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የወረዳው መንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገልጿል።

የፅህፈት ቤት ሀላፊው አቶ ዳንኤል እውነቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት በወረዳው ህገወጥና የኮንትሮባንድ ንግድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከተ መምጣቱን ጠቁመዋል፡፡

በቅርቡ በወረዳው ህጋዊ የህክምና ፍቃድ ሳይኖራቸው የህክምና አገልግሎት ሲሰጡ፣ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው መድኃኒቶችን በማስገባት ሲገለገሉና ሲያስገለግሉ የነበሩ ሰዎች መኖራቸውን ከህብረተሰቡ ጥቆሞ ደርሶናል ብለዋል።

በደረሰን ጥቆማም ግለሰቦቹን ፖሊስ ከሚመለከታቸው ሌሎች አካላት ጋር ግብረ ሀይል በማቋቋም እጅ ከፍንጅ በመያዝ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።

ጊዜ ባለፈባቸው የተለያዩ መድኀኒቶች ምክንያትም '' አንዲት ሴት መድሀኒቱን ተጠቅማ ጡት ካንሰር በመያዟ በተርጫ ሆስፒታል ቀዶ ጥገና አድርጋለች'' ብለዋል።

'' ሌላ ሴት በተመሳሳይ መድሀኒቱን በመርፌ ተወግታ አሁን ላይ ወደ ካንሰር እየተቀየረባት መሆኑን
'' አቶ ዳንኤል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።

መሰል ድርጊቶች ህብረተሰቡ ለወደፊት እሚመለከት ከሆነ ለህግ አካላት ጥቆማ በመስጠት የተለመደውን ትብብር ህብረተሰቡ እንዲያደርግ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

10 Feb, 09:53


📢የዱባይ ሪል እስቴት ኤክስፖ 📢

ሰላም ኢትዮጵያ 🇪🇹

ከፍ ያለ የኢንቨስትመንት ገቢ ከዱባይ ሪል ስቴትማግኘት ይሻሉ? በተለያዩ የዩናይትድ አረብ ኢሜሬትስ ግዛቶች ውስጥየቤት ባለቤት ለመሆን እና አስተማማኝ የገቢ ምንጭወይም የመኖሪያ ፈቃድ ለማግኘት የሚሹ ከሆነ ዕድልከበርዎ ቆማ ታንኳኳለች፡፡

✓ ከአንድ መቶ ሺህ ዶላር  ጀምሮ በተለያዬ የአከፋፍል ዘዴ በመክፍል ቋሚ ሀብት ማፍራትይችላሉ፡፡

✓ ቅድመ ክፍያ ከ 10% ጀምሮ ይቻላል፡፡

✓ የቤት ባለቤት ሲሆኑ ከ 2 እስከ 10 ዓመት የሚቆይናየሚታደስ የመኖሪያ ፈቃድ ለራስዎ እና ለቤተሰብዎያገኛሉ፡፡

✓ ከጥር 21 እስከ 25/2017 ዓ.ም. ባሉት ቀናት የቤትባለቤት የሚሆኑበትን፣ ሀብት የሚያፈሩበትን፣ በሂደትም አዋጪ የሆነ ትርፍ የሚያገኙበትንመንገድ በአካል ተገኝትን እናማክርዎታለን፡፡

✓ ይኼን መልካም አጋጣሚ ለመጠቀም @ / በስልክ ቁጥር +971529180516 በመደወል ይመዝገቡ፡፡ ያነጋግሩን ! ዕድል ከደጃፍዎ ቆማለች ! አሁኑኑ ይጠቀሙባት!!!

TIKVAH-MAGAZINE

09 Feb, 11:56


'' ከ330 በላይ ሕፃት በምግብ እጥረት ሞተዋል  '' የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሪፖርት

ባለፉት ስድስት ወራት 620 እናቶች በወሊድ ሕይወታቸው ሲያልፍ ከ330 በላይ ሕፃናት ደግሞ በምግብ እጥረት መሞታቸውን የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የግማሽ ዓመት ሪፖርት ያመለክታል።

ኢኒስቲትዩቱ ሩፖርቱን ለጤና እና ማህበራዊ ልማት እንዲሁም ለባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ
ባቀረበት ወቅት ባለፉት ስድስት ወራት በአገር ደረጃ ከፍተኛ የምግብ እጥረት መከሰቱንበዚህም ምክንያት 352 ሕፃናት ሲሞቱ 232‚389 ሕፃናት ደግሞ ለሕመም መዳረጋቸውን ገልጿል፡፡

ምንጭ: ሪፖርተር

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

09 Feb, 11:54


ከልጆች ጋር አብረን በምናሳልፍበት ጊዜ ትኩረት ልናረግ የሚገቡን ነጥቦች

1፡ ልጆችን በራሳቸዉ ቋንቋ / እንደ ህጻን/ ሆነን ማዋራት

ልጆችን በራሳቸዉ ቋንቋ ወይም እንደራሳቸው ሆኖ ለማውራት መፍራት የለብንም፤ በተጋነነ ድምጽና በመዘመር ከልጆች ጋር መግባባት ለልጆች ካዋቂ ንግግር ይልቅ እንደ ህጻን መነጋገርን ልጆች እንደሚመርጡ ጥናቶች ያመለክታሉ፤ ይህም ልጆች ቋንቋን እንዲለዩና የመግባባት ችሎታቸውን እንዲያዳብሩ ይረዳቸዋል።

2፡ አብሮ ወጫወት

የልጆች ሀሳባዊ አለም እያደገ ሲሄድ ልጆች መጫወት ይጀምራሉ፣ በዚህ ጊዜ አብሮ ለወጫወት አያመንቱ፣ ልጆች አድገው ወላጆቻቸውን መፈለግ የሚያቆሙበት ጊዜ መምጣቱ አይቀርም።

ይህ ከመሆኑ በፊት በተፈጠረዉ እድል በመጠቀም አብሮ በመጫወት ሌሎችን ማክበርን እናስተምርበት፣ ይህን ስናደርግ ለምሳሌ ልጆችን በምናዋራበት ጊዜ የምንሰራውን ስራ አቁመን እነሱን በመስማትና በማየት አኛ ለነሱ ያለንን ክብርና ፍቅር እነሱም ለሌሎች ክብርና ፍቅር እንዲኖራቸው ያደርጋል።

3፡ ለልጆች መጽሃፍ ማንበብ

ለልጆች መጽሐፍ ስታነቡ ማንበብ አንዱ መዝናኛ እንደሆነ እያስተማሯቾቸው ነው፣ በመጽሐፍ ላይ ያለው ፊደላት ስዕሎች ሁሉ ለልጆች አንዱ የመዝንኛ መንገድ ናቸው፣ በምናነብላቸው ጊዜ የቃላት እውቀታቸው እየጨመረ ይሄዳል።

▪️ለልጆች መጽሃፍ በምናነብበት ጊዜ ልንከተላቸዉ የሚገቡን መርሆች

* በየቀኑ የማንበቢያ ጊዜን ማዘጋጀት፤ ከወክ ቦኃላ ፣ከሻውር ቦኃላ፣ ሊተኙ ሲሉና በጫወታ ጊዜያቸው ሳይሆን እርፍ ባሉበት ሰዐት ብናነብላቸው ይመከራል።

* በማንበቢያ ሰዐታቸው ልጆች ቶሎ ሊሰለቹ ስለሚችሉ አጫጭር ታሪኮችን ብናነብላቸው ሳይሰለቹ ሊሰያዳምጡን ይችላሉ።

* በምናነብላቸው ጊዜ መጽሐፉ ላይ ያለውን ሁሉ በቀጥታ ማንበብ አይጠበቅብንም፣ ረጅም አረፍተ ነገሮችን ማስወገድና ልጆች በሚገባቸዉ ቋንቋ ሊረዱት በሚችሉበት ሁኔታ መግለጽ፣ ድምጽን በመቀያየር ና ስዕላዊ መግለጫ እንዲኖር ማድረግ።

* የማንበቢያ ጊዜውን አዝናኛ ተናፋቂ እንዲሆን ማድረግ፡ የምናነብላቸው መጽሃፍ ስዕላዊ መግለጫ ቢኖረዉ ልጆች ስዕሉን በማየትና በመነካካት ስለሚደሰቱ ጊዜው አዝናኝ ይሆናል።

4፡ አካላዊ እንቅስቃሴ ከልጆች ጋር አብሮ ማድረግ

የአካል እንቅስቃሴ ለሁሉም የሰው ዘር በሙሉ እጅግ ጠቃሚ ነው፤ ህጻናት በ 6 ወራቸው በእግርና በእጃቸው ሰውነታቸውን መደገፍ ይጀምራሉ ፤ በአጭር ጊዜም እድገታቸው እየጨመረ በመዳህ ለመቀመጥና ለመራመድ ይሞክራሉ።

መዳህ፣ ደረጃ መውጣትና መውረድ ፣ ኳስ መወርወር ፣መሮጥ እነዚህ እንቅስቃሴዎች ለልጆች ትልቅ ጥቅም አላቸው፣ በነዚህ ሁሉ ወላጆች ለጆቻቸውን በመውደቅና በመነሳት ሊያግዞቸው ይገባል።

5፡ከቴሌቪዥን ጋር ያለዉን ቁርኝት መቀነስ

በአሁን ጊዜ ቴሌቪዥን መመልከት የዘወትር ተግባር እየሆነ መጥቷል፣ ይህንንም አብዛኛው ወላጅ ጤናማ እንዳልሆነ ያውቃል፣ በተለይ ከ2 አመት በታች ላሉ ህጻናት በጣም ጎጂ ነው።

ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ከ2 አመት በታች ያሉ ህጻናት ብዙ ሰዐት ቴሌቪዥን ላይ የሚያሳልፉ ከሆነ ከሌሎች ከእድሜ እኩዮቻቸው አንጻር ፈጣን አይሆኑም።

ከሰው ጋር ያላቸው ግንኙነት አይፈልጉትም። የቋንቋ እድገታቸው ዝቅተኛ ይሆናል። ትኩረት ማድረግ ይቸግራቸዋል። የእይታ ችግርም ይገጥማቸዋል።

6፡ ሥርዓት ማስተማር

ልጆች ለራሳቸው ስህተት ኃላፊነት እንዲወስዱ ልናስተምራቸው ይገባል። ጥፋታቸዉን እንዲያስተካክሉና ጥፋታቸውም ውጤት እንዳለው ውጤቱንም መቀበል እንዲችሉ ልናስተምራቸዉ ይገባል።

[ @BikuZega ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የቀረበ ]

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

09 Feb, 11:54


Addis Abeba's top and luxury apartment for sale
Bole - infront Bole Metemiya - (ቦሌ ማተሚያ)

👉  City View luxury apartments   
                        
👉  Built on Bole Main Road with Radisson Blu international hotel standard

We are offering more than 90% completed fully finished 2 bedroom and 3 bedroom apartments for sale.

📌 The apartment includes:

👉 Each house has a private parking lots
👉 Each apartments got digital carta
👉 4 modern elevators
👉 Standby electric generator
👉 Underground water is available and big capacity water tank ..etc

And many more luxury amenities ...

‼️ DON'T MISS THIS OUT ‼️

For more information :

0920224609  |   @Tsedalproperties

TIKVAH-MAGAZINE

07 Feb, 11:06


"ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር የሚያረግ የዲጂታል አሰራር ወደ ሥራ አስገባለሁ" ገቢዎች ቢሮ

የግብር ግዴታቸውን ሳይወጡ የሚሰወሩ ግብርከፋዮችን ለመቆጣጠር፣ ግብር ከፍዩ  እንዳይጭበረበር እሚያረጉ ሁለት ሲስተሞችን ሰርቶ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የቢሮው የሶፍትዌር ልማት ቡድን አስተባባሪ አቶ ደረጀ በርታ ለቲክቫህ እንደገለፁት '' ግብር ከፍዩ ትክክለኛ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኝ በማሰብ፣ቢሮው ገቢ አሰባሰቡን በማዘመን ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ለማስቻል ሁለቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በራስ አቅም ሰርተናቸዋል '' ሲሉ ገልፀዋል።

የመጀመሪያው ሲስተም አይዲ አይደንትፍኬሽን ሲሆን እሚሰራው ስራም የገቢዎች ባለሙያ ሳይሆኑ መስለው በመሄድ ግብር ከፍዩ እያጭበረበረ ያሉ ሰዎች በመቆጣጠር ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር ለማረግ ነው ብለዋል።

''ይህ ሲስተም ለቢሮው የቁጥጥር ባለሙያዎች የደህንነት ባር ኮድ ያለው ይህን መታወቂያ በመስጠት ግብር ከፍዩ የመታወቂያውን ባር ኮድ በስልኩ ስካን በማረግ የባለሙያውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ እንዲችል ያደርጋል" ሲሉ ነው የገለጹት።

አክለውም  "በስልካቸው ባር ኮዱን ማንበብ እማይችሉ ግብር ከፋዮች በበኩላቸው 7075 ላይ በመደወል የባለሙያውን የመታወቂያ ቁጥር ለጥሪ ማዕከል ሰራተኞች በመናገር የባለሙያውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ ይችላሉ
'' ብለዋል።

እንደ መጀመሪያ ዙር ከ200 እስከ 300 እሚሆኑ በተለይ መርካቶ አካባቢ የሚገኙ የቁጥጥር ባለሙያዎችን አሰልጥነን መታወቂያውን በመስጠት ወደስራ እናስገባቸዋለን ሲሉ አቶ ደረጀ ተናግረዋል።

በቀጣይም ይህ ሲስተም ከናሽናል አይዲ ጋር አብሮ በአንድ እንዲሆን ከኢንሳ ጋር በጋራ መስራት ተጀምሯል።

ሁለተኛው ሲስተም የእዳ ክትትል ሲስተም እንደሚባል ገልፀው '' ይህ ሲስተም ዋነኛ ስራው እዳ ኑሮባቸው እዳቸውን እሚሰውሩ ግብር ከፋዮችን ተከታትሎ ማግኘት እሚችል ሲስተም " መሆኑን አቶ ደረጀ ተናግረዋል።

ይህም "እዳ ያለባቸው ግብር ከፋዮች እዳ እንዳለባቸው በአጭር የፅሁፍ መልዕክት እሚያሳውቅ፣ በምን ያህል ጊዜ እዳቸውን መክፈል እንዳለባቸው እንደሚገልፅ አጠቃላይ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ያለውን የእዳ ክትትል ሂደት እሚያሳይ ሲስተም ነው
'' ሲሉ አስረድተዋል።

ሁለቱም ሲስተሞች ከ15 ቀን በኋላ ወደስራ እንደሚገቡ ገልፀዋል። ለወደፊት ከኢንሳ ጋር በጋራ በመሆን የግብር አሰባሰብ ሂደቱን አንድ ደረጃ ከፍ ለማረግ እየሰሩ መሆኑን አቶ ደረጀ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

07 Feb, 10:19


በሰመራና ሎጊያ ከተማ ያሉ አሽከርካሪዎች በቤንዚን እጥረት መቸገራቸውን ገለጹ።

በአፋር ክልል ሰመራና ሎጊያ ከተማ በርካታ አሽከርካሪዎች ቤንዚን በከተማዋ ባሉ ማደያዎች በሕጋዊ መንገድ ማግኘት ባለመቻላቸው፣ በሕገወጥ መንገድ በችርቻሮ ከሚሸጡ የጥቁር ገበያ ነጋዴዎች በሊትር እስከ 300 ብር ለመግዛት ተገደናል ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል።

በነዳጅ ዕጦትና በጥቁር ገበያ ችግር በአመዛኙ ተጎጂ የሆኑትና ለከተማዋ የሕዝብ የትራንስፖርት ዋነኛ አማራጭ ናቸው የሚባሉት ባለሦስት እግር ባጃጆች እና ሞተሮች ናቸው።

በመሆኑም የሰመራ ከተማ የባጃጅ አሽከርካሪ የሆኑት አቶ አብዱል ኖሮ ቤንዚን እስካሁን በብር እስከ 170 ነበር የምንገዛው አሁን ግን ቤንዚን ጠፍቷል በመባሉ  ከጥቁር ገበያ በብር ከ180 እስከ 300 እየገዛን ነው ሲሉ አስተያየታቸውን ለቲክቫህ ሰጥተዋል።

በተጨማሪም "ወደ ከተማችን ማደያዎች ቤንዚን ሲገባ እናያለን ነገር ግን ከገባ ከሁለት ቀን ቡኋላ አልቋል ነው የሚሉን" ሲሉም ተናግረዋል።

በተደጋጋሚ ለክልሉ ንግድ ቢሮ ቅሬታዎችን አቅርበናል ያሉት አቶ አብዱል ሁሌም መፍትሄ እንሰጥሀቹኋለን ከማለት የዘለለ ምንም መፍትሄ እያገኘን አይደለም ብለዋል።

የነዳጅ ስርጭቱን እና አቅርቦቱን በተመለከተ የክልሉን ንግድ ቢሮ ክትትል እና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ አብዱ አሊን ጠይቀናል።

በክልሉ ከፍተኛ የሆነ የነዳጅ አቅርቦት እጥረት  መኖሩን ዳይሬክተሩ የተናገሩ ሲሆን በተለይም ሰመራ፣ ሎጊያ ፣ አዋሽ አርባ እና አዋሽ ሰባት በሚፈለገው ልክ ለአሽከርካሪዎች በቂ የሆነ ቤንዝን እያገኘን አይደለም ሲሉ ገልፀዋል።

ዳይሬክተሩ ችግሮች የተፈጠሩት በአቅርቦት ማነስ እና በከተሞች የ3 እግር ተሽከርካሪዎች ቁጥር በመጨመሩ መሆኑን አስረድተዋል።

ከተሽከርካሪዎች ቁጥር ጋር ወደ ክልላችን የሚገባው የቤንዚን አቅርቦት አይመጣጠንም ይህም ለህገወጥ ንግድ በር ከፋች ነው ብለዋል።

አክለውም ወደ ክልሉ የሚገቡት ነዳጆች  በሶስት በአራት ማደያዎች ይራገፋሉ ሁሉም ማደያ የሚገባውን ያክል ያገኛል ማለት ግን አይቻልምም ። ምክንያቱም ነዳጅ በአራት በአምስት ቀን ነው የሚላክልን ብለዋል።

ቤንዚን ደግሞ በሰመራ ፣ ሎጊያ እና ጋላስ በሚወርድበት ጊዜ ሙቀት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እንደሌሎቹ አካባቢዎች በሚፈለገው ስዓት መቅዳት አይቻልም፤ ይህም ለችግሩ መባባስ ዋነኛ ምክንያት ነው ሲሉ ተናግረዋል።

ቅሬታ አቅራቢ አሽከርካሪዎች ''በክልሉ 1 ሊትር ቤንዚን በብር ከ180 እስከ 300  እየተሸጠ ነው''  ሲሉ ላቀረቡት ቅሬታ የክልሉ የንግድ  ክትትል እና ቁጥጥር ዳይሬክተር  አቶ አብዱ አሊ ምን አስተያየት ሰጡ

'' በህገወጥ መንገድ  በአንዳንድ ቦታዎች ሊሸጥ ይችላል። ነገር ግን በዚህን ያክል  የተጋነነ ዋጋ ይሸጣል የሚለውን እስካሁን በተጨባጭ አላየንም ሲሉ ምላሻቸውን ሰጥተዋል።

አክለውም ህገወጥ ቸርቻሪዎች ከማደያዎች ምንም አይነት ነዳጅም ሆነ ቤንዚን አይወስዱም ብለዋል።

ዳይሬክተሩ በአዋሽ አርባ አካባቢ ህገወጥ የቤንዚን ንግድ ለማካሄድ በተለያዩ ጫካዎች ጀርካዎችን በማዘጋጀት ላይ እያሉ ግለሰቦች በፖሊስ ተይዘዋል ያሉ ሲሆን ሰመራ ከተማም  ተመሳሳይ ሂደቶች ላይ የነበሩ ግለሰቦች በማህበረሰቡ ጥቆማ ተይዘዋል ብለዋል።

የክልሉ ንግድ ቢሮ ችግሩን በዘላቂነት  ለመቅረፍ  ከማደያ ባለቤቶች ጋር በመነጋገር እና ግብረ ሀይል በማቋቋም እየሰራ መሆኑን አብራረተዋል።

ከዚህ በፊት በአዋሽ አርባ መሰል ችግሮች ነበሩ ያሉት ዳይሬክተሩ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ችግሮች መቀረፋቸውን ገልፀዋል።

አያይዘው የቤንዚን እጥረት ባለባቸው ከተሞች በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጁ ወጣቶችን በማህበር በማደራጀት ማደያዎችን በመገንባት ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።

ክልሉ ከነዳጅ ባለስልጣን ጋር በመነጋገር ችግሩን ለመቅረፍ የነዳጅ አቅርቦት እያስጨመረ ነው። ያም ሆኖ ግን አሁንም በቂ አይደለም ብለዋል።

በህገወጥ መንገድ ከዚህ በፊት ቤንዚን ጭነው ሊያከፋፍሉ የነበሩ  ቦቴዎች ከተደበቁበት በክልሉ ንግድ ቢሮ እና የፀጥታ አካላት  ተይዘው እርምጃዎች ተወስደዋል አሁንም እየወሰድን ነው ሲሉ አክለዋል።

ከአንድ ማደያ ጀርባ ተደብቆ 3200 ሊትር በብር ከ250 ሺህ በላይ የሚገመት  ቤንዚን ሲሸጥ የነበረ  ግለሰብ በክልሉ ፖሊስ ተይዞ በህጉ አግባብ እርምጃዎችን ለመውሰድ በሂደት ላይ ነው ሲሉ ተናግረዋል።

በመጨረሻም በህገወጥ ንግድ ላይ የተሰማሩ አካላትን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ ማህበረሰቡ ለፀጥታ አካላት እና ለክልሉ ንግድ ቢሮ ጥቆማ በመስጠት እንድትተባበር መልዕክት አስተላልፈዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

07 Feb, 10:18


Addis Abeba's top and luxury apartment for sale
Bole - infront Bole Metemiya - (ቦሌ ማተሚያ)

👉  City View luxury apartments   
                        
👉  Built on Bole Main Road with Radisson Blu international hotel standard

We are offering more than 90% completed fully finished 2 bedroom and 3 bedroom apartments for sale.

📌 The apartment includes:

👉 Each house has a private parking lots
👉 Each apartments got digital carta
👉 4 modern elevators
👉 Standby electric generator
👉 Underground water is available and big capacity water tank ..etc

And many more luxury amenities ...

‼️ DON'T MISS THIS OUT ‼️

For more information :

0920224609  |   @Tsedalproperties

TIKVAH-MAGAZINE

04 Feb, 16:44


"በጥር ወር ደም ለመሰብሰብ በመቸገራቸን ትልቅ ፈተና ውስጥ ነን" የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት

ከሌሎች ወሮች በተለየ መልኩ በየዓመቱ ጥር ወር ደም ለመሰብሰብ በተለያዩ ምክንያቶች እንደሚቸገር የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

በአገልግሎቱ የደም ለጋሾች መሪ ስራ አስፈፃሚ ተወካይ ዶክተር መላሽ ገላው በ2016 አ.ም እንደ ሀገር 349 ሺ ዩኒት ደም መሰብሰቡን፤ ይህም የእቅዱን 82% መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

በተያዘው ዓመት 6 ወራት እንደሀገር  217 ሺ ዩኒት ደም በላይ መሰብሰቡን ገልጸው ከዚህ ውስጥ 55 ሺ 300 ዩኒት ደም ከአዲስ አበባ ከተማ የተሰበሰበ መሆኑን ጠቅሰዋል።

የጥር ወር ፈተና

ዶክተር መላሽ፥ ''በተለይ ከሌሎች ወሮች በተለየ መልኩ በየዓመቱ ጥር ወር ደም ለመሰብሰብ በተለያዩ ምክንያቶች ስለምንቸገር ትልቅ ፈተና ውስጥ ነን '' ሲሉ ወቅቱ ደም ለመሰብሰብ አስቸጋሪ መሆኑን ያነሳሉ።

ለማሳያም፤ "ተማሪዎች ፈተና የሚፈተኑበትና ዕረፍት የሚሆኑበት ጊዜ መሆኑን፤ ስለሆነ ባለፍቱ 2 ሳምንታት ውስጥ ከትምህርት ቤቶች ምንም አይንት ደም አላገኘንም" ያሉት ዶ/ር መላሽ የበዓላት መደራረብም ተጽዕኖ እንዳለው ጠቅሰዋል።

ከበዓላት ጋር ተያይዞሞ በተለያዩ ምክንያቶች ደም መሰብሰቢያ ቦታዎች ፈቃድ ባለማግኘታቸው በጥር ወር ከታሰበው 60% በታች የሆነውን ብቻ ማሳካት መቻላቸውን ነው የገለጹት።

ያለውን ክፍተት ለመሙላትም ከበጎፈቃደኞች ጋር  አብረው እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው "ሚዲያዎችን በመጠቀም የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በመስራት ደም ለመሰብሰብ እየሞከርን ነው "ብለዋል።

አክለውም "ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና እሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ በመሆን የኮሪደር ልማቱን በሚመጥን መልኩ ቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ የደም መሰብሰቢያ ቦታዎችን ለማግኘት እየሰራን ነው" ሲሉ ነግረውናል።

በክልሎች የደም የመሰብሰብ ምጣኔን ለመጨመር ባለሙያዎችን ወደ ክልሎች በመላክ ሙያዊ ድጋፍ እንዲያረጉ እየተደረገ ነው ያሉን ዶ/ር መላሽ፥ "የየክልሎች ጤና ቢሮዎች ደም ማሰባሰብ ላይ ትኩረት ሰጠው እንዲሰሩ አቅጣጫ ተቀምጧል '' ሲሉ ገልፀዋል።

የሚመጡት ወራቶች ከዚህ የበለጠ የደም መሰብሰባችን ምጣኔ ሊቀንስ እንደሚችል ግምታቸውን ያስቀመጡ ሲሆን ለዚህም ማህበረሰቡ ደም በመለገስ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

03 Feb, 09:45


#እንድታውቁት

የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ባለስልጣን በሽያጭ የተሽከርካሪ ስም ዝውውር ለማድረግ ሊሟሉ እሚገባቸው ጉዳዮች ብሎ የሚከተሉትን ነጥቦች አስቀምጧል።

በዚህም በሽያጭ የተሽከርካሪ ስም ዝውውር ለማድረግ፦

1. በተሽከርካሪው ላይ የተላለፈ ማንኛውም ዓይነት እዳ እና እገዳ እንዲሁም ቀረጥ ያለበት ከሆነ የስምምነት ደብዳቤ መኖሩን ማረጋገጥ፣

2. ኮድ 01 እና ኮድ 03 ከሆነ ከገቢዎች የግብር ክሊራንስ መቅረቡን

3. የዘመኑን ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ/ቦሎ፤ ያደረገ መሆኑን፤

4. የጸደቀ የውልና ማስረጃ ሰነድና የስም ዝውውር 2% የከፈለበት ማስረጃ መኖሩን፣

5. የንግድ ተሽከርካሪ ከሆነ አንዱ የግምት ውጤት ለሀገር ውስጥ ገቢ ባለስልጣን ይላካል፤ ሁለተኛውን የግምት ውጤት ሁለቱ ተዋዋዮች ውል መፈፀም የሚችሉ ለመሆኑ በሸኚ ደብዳቤ ለሠነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽ/ቤት የተላከበት ሰነድ፤

6. የቤት ተሸከርካሪ ከሆነ የግምት ውጤቱን በቀጥታ ሰሠነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ የተላከበት ሰነድ፤

7 . የገዢ ሁለት ፎቶ ግራፍ

8. የስም ዝውውርና የአገልግሎት ለውጥ የሚያደርግ ከሆነ ተሸከርካሪው በድጋሚ ለቴክኒክ ምርመራ ብቃት ማረጋገጫ ሲቀርብ እገልግሎቱ ይሰጣል ሲል አስቀምጧል።

በተጨማሪም ቢሮው በዚሁ መረጃው ላይ በሰጠው ማሳሰቢያ፦

1. የሚገዙት ተሽከርካሪ የሻንሲና ምተር ቁጥር ትክክለኛነት የማረጋገጥ፣

2. የተሚገዙት ተሽከርካሪ ሊብሬና ተሽከርካሪ ስለያዙ እና ዉክልና ስለተሰጦት ብቻ ሀጋዊ ተሽከርካሪ ማለት ስላልሆነ የሚገዙት ተሽከርካሪ በተመዘገበበት ቅ/ጽ/ቤት ትክክለኛነቱ መረጋገጥ አለበት ሲል ገልጿል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

03 Feb, 09:44


እዚህ ይሽጡ /እዚህ ይግዙ
🔤🔤🔤🔤🔤🔤 MARKET ✔️
behaja market is online market platform.
➡️ማንኛውንም መኪና ወይም ቤት መግዛት እና መሸጥ የምትችሉበት መገበያያ ቦት ነው።
በወር ከ200-300 ብር ብቻ በመክፈል እዚህ መሸጥ ማስተዋወቅ ማከራየት መገበያየት ይችላሉ። እኛጋ ከመጡ እሚያጡት ነገር የለም
መኪና ቤት ሪል እስቴት አፓርታማ ህንጻወችን የንግድ ሱቆችን ሁሉንም እዚህ ያገኛሉ።
ሁሉንም የመኪና እና ቤት ደላሎች ነጋዴወች ሴልሶች እዚህ ያገኛሉ። 👉ኑ ከኛ ጋር በመስራት ጊዜና ገንዘብዎን ይቆጥቡ። ለመቀላቀል⬇️⬇️
https://t.me/+qwKca0XCwTplY2Jk

TIKVAH-MAGAZINE

03 Feb, 09:44


ለኑሮ ምቹ የሆነ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲሁም
ዝቅተኛ ፍሎር ላይ ቤት እየፈለጉ ነው??

አያት ሪል እስቴት እጅግ ዘመናዊ የሆኑ አፓርታማዎችን ከ 2ተኛ ወለል ጀምሮ   በ CMC  እና አያት  ላይ  ከታላቅ የበዓል ቅናሽ ጋር የቤት ባለቤት ሊያደርጎት ነው

ከ ባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ

ከ 60 ካሬ እስከ 150 የካሬ  አማራጭ

ግንባታቸው 90% የተገነቡ በ 6 ወር ውስጥ የምትረከቡት እና እንዲሁም አዳዲስ ሣይቶች

ከ 523,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ህልሞን እውን ያድርጉ!!

አያት ዞሮ መግቢያዬ

ለበለጠ መረጃ
0970592191

TIKVAH-MAGAZINE

01 Feb, 20:24


የአሜሪካ የጦር ኃይል በሶማሊያ በሚገኘው የISIS ቡድን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመ።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሶማሊያ በሚገኘው የ ISIS እንዲሁም ከሱ ጋር ግንኙነት ባላቸው አሸባሪ ቡድኖች ላይ ባስተላለፉት ወታደራዊ ትዕዛዝ የአየር ጥቃት ተፈጽሟል።

"በዋሻ ውስጥ ተደብቀው ያገኘናቸው እነዚህ ገዳዮች ለአሜሪካ እና ለአጋሮቻችን ስጋት ነበሩ" ሲሉ ፕረዚዳንቱ በትሩዝ ሶሻል ገጻቸው ላይ አስፍረዋል። 

አክለውም፥ "በጥቃቱ አሸባሪዎችን ገድለናል፤ የሚኖሩባቸውን ዋሻዎችም አውድመናል። ይህም ሰላማዊ ዜጎችን ሳይጎዳ የተፈጸመ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።

ጥቃቱ የተፈጸመው የተካሄደው በጎሊስ ተራሮች (ሰሜናዊ ሶማሊያ) አካባቢ ሲሆን የተፈጸመውም ጠዋት አከባቢ ነው ተብሏል።

ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የሶማሊያ የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ባለስልጣን ጥቃቱ መፈጸሙን አረጋግጠው፤ የሶማሊያ መንግስት ድርጊቱን እንደሚቀበል ገልጸዋል። “ሶማሊያ የአሸባሪዎች መሸሸጊያ ልትሆን አትችልም” ሲሉም ነው የገለጹት።

የሶማሊያ ፕረዚዳንት ጽ/ቤትም በX ገጹ ጥቃቱ መፈጸሙን ገልጾ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ አሜሪካ ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት እንደግፋለን ሲል ገልጿል።

የአሜሪካው ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፥ "የእኛ ወታደራዊ ኃይል ይህን ጥቃት ከዓመታት በፊት አቅዶት የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ባይደን እና አጋሮቹ ፈጥነው እርምጃ አልወሰዱም። እኔ ግን አደረግኩት" ሲሉም ነው የጠቀሱት።

በጹሑፋቸው ላይም ለISIS እና ለሌሎች አሜሪካ ላይ ጥቃት ለሚሰነዝሩ ሰዎች ሁሉ ያለን መልዕክት “እናገኛችኋለን፣ እናም እንገድላችኋለን!” የሚል ነው። ሲሉ ነው የገለጹት።

አሜሪካ በሶማሊያ ለዓመታት በሪፐብሊካን እና በዲሞክራቲክ አስተዳደር ሥር የአየር ጥቃትን ስታደርግ ቆይታለች። ባለፈው ዓመት ከሶማሊያ ጋር በመተባበር በፈጸመችው በአሸባሪዎች ላይ ባነጣጠረው ጥቃትም የቡድኑን ሦስት አባላት መገደላቸውን የአሜሪካ ጦር ኃይል አስታውቆ ነበር።

Credit : Reuters , VOA , 📸 U.S.Africa Command

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Feb, 19:17


"ከ10 ሄክታር በላይ የፓርኩ ክፍል በቃጠሎ ወድሟል" የማዜ ብሔራዊ ፓርክ

ትናት ማምሻውን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ የማዜ ብሔራዊ ፓርክ አከባቢ የተነሳዉ እሳት ሌሊቱን ሙሉ ሳይጠፋ ማደሩንና በፓርኩ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን የማዜ ብሔራዊ ፓርክ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መስፍን ጬማ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

በአከባቢው ከፓርኩ አቅራቢያ ከሚገኝ ሞርካ ቀበሌ አንድ አርሶ አደር የማሳ ዝግጅት በሚያደርግበት ወቅት እያካሄደ ከነበረዉ ቃጠሎ የወጣ እሳት ምሽት 12 ሰዓት አከባቢ በፓርኩ ዙሪያ የሚገኝን 5  ሄክታር ቦታ ካወደመ በኋላ ከሌሊቱ 8 ሰዓት ገደማ የፓርኩን ክፍል ማዉደም መጀመሩን የገለፁት አቶ መስፍን ከወቅቱ ነፋሻማነትና የሰዓቱ ምቹ አለመሆን የእሳት ማጥፋትን ስራ ፈትኖት እንደነበር አስታዉቀዋል።

የእሳት ማጥፋት ስራዉ ከዛሬ ማለዳ ከ12 ሰዓት ጀምሮ በተደራጀ መልኩ በአከባቢው ነዋሪዎች፣በፀጥታ መዋቅርና በእሳት አደጋ ብርጌድ ርብርብ ሲደረግበት ቆይቶ ከፓርኩ ዉጪ 5 ሄክታር ከፓርኩ ክፍል ደግም 10 ሄክታር በላይ ካወደመ በኋላ ረፋዱ አራት አከባቢ በቁጥጥር ስር መዋሉን አቶ መስፍን አስታዉቀዋል።

አቶ መስፍን አክለዉም እስካሁን በተደረገዉ ማጣራት ከፓርኩ ስነ ምህደር ዉድመት ባሻገር በአራዊቱ ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልፀዉ በእሳት ማጥፋቱ ስራ ከተሳተፉት የአከባቢዉ ነዋሪዎች ፣የፀጥታ መዋቅር አባላትና በሃይለማርያምና ሮማን ፋዉንዴሽን የተቋቋመው የእሳት አደጋ ብርጌድ በተጨማሪ ከወላይታ ወደ ሳዉላ ይንቀሳቀሱ የነበሩ የግልና ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ሕዝቡን በማጓጓዝ ያደረጉት አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው ምስጋና አቅርበዋል።

የማዜ ብሔራዊ ፓርክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ እና ጎፋ ዞኖች መካከል ቁጫ ወረዳ አከባቢ የሚገኝ ሲሆን ከአዲስ አበባ 460 ፣ከሐዋሳ 235 እንዲሁም ከጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ 196 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል።

የፓርኩ አጠቃላይ ስፋት 220 ስኩዌር ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሲሆንበሀገራችን በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኘዉ የስዋይኔ ቆርኬ ጨምሮ አንበሳ፣ አቦሸማኔ፣ የቆላና ትልልቆቹ አጋዘኖች፣ አምባራይሌና ከርከሮን ጨምሮ 39 የተለያዩ አጥቢ እንስሳቶች፣ 196 የአዕዋፋት ዝርያዎች እና ከ80 በላይ የእፅዋት አይነቶ እንደሚገኙበት ከማዜ ብሔራዊ ፓርክ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል።

#TikvahEthiopiaFamilyHawassa

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Feb, 16:21


🟢 ''ሥራውን ካጠናቀቅን ከአንድ ወር በላይ ሆኖናል ከሥራው አስቸኳይነት አንፃር በብድር ጭምር ነው የሰራነው" - ቅሬታ አቅራቢዎች

🟢 ''ከ 270 በላይ ለሚሆኑ ኮንተራክተሮችና ማኅበራቶች ከፍያለው '' የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ቢሮ

ከ600 በላይ የሚሆኑ ማኅበራት እና ኮንተራክተሮች የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰራንበትን ክፍያ በተባለው ቀን ውስጥ አልከፈለንም ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።

"እያንዳንዱ ማህበር እና ኮንተራክተር ከ 3 እስከ 40 ሚሊየን ብር ወጪ አድርጓል፤ ቤቶቹም አልቀው ነዋሪ ገብቶባቸዋል። ሆኖም ግን ክፍያ እስከአሁን አልተከፈለንም" ሲሉ ነው ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጹት።

በተጨማሪም ቅሬታ አቅራቢዎቹ "ሥራውን በሁለት ሳምንት ውስጥ ካጠናቀቃችሁ በአንድ ሳምንት ውስጥ ክፍያችሁን እንፈፅማለን የሚል ቃል ገብተውልን ነበር" ሲሉ ክፍያቸው በጊዜ አለመፈጸሙን አስረድተዋል።

አያይዘውም፥ ''ሥራውን ካጠናቀቅን ከአንድ ወር በላይ ሆኖናል ከስራው አስቸኳይነት አንፃር በብድር ጭምር ነው የሰራነው" በማለት ክፍያው መዘግየቱ ጫና እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል።

በዚህ ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሽመልስ ታምራትን ጠይቀናል። ዋና ዳይሬክተሩ ለሁሉም ኮንትራክተሮች እና ማህበራቶች ክፍያቸውን ለመፈፀም ጥረት እያደረግን ነው የሚል ምላሽ ሰጥተውናል።

የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት በዝርዝር ምን አሉ ?

ዳይሬክተሩ የከተማ አስተዳደሩ በጫረታ የሚሸጡ የንግድ ቤቶችን ወደ መኖሪያ ቤት ለመቀየር የወሰነውን ውሳኔ መሰረት በማድረግ የንግድ ቤቶችን በፍጥነት በመቀየር ለዜጎች ለማስረከብ የተለያዩ ማኅበራትንና ኮንተራክተሮችን ማሰማራቱን ገልፀዋል።

በዚህም ከ400 የማያንሱ ኮንትራክተሮች እና ማኅበራት እንደተሳተፉ እንዲሁም ሥራውንም ሰርቶ ለማጠናቀቅ 57 ቀናቶች መውሰዳቸውን ዳይሬክተሩ አክለዋል።

ክፍያቸውን በተመለከተ ላነሳንላቸው ጥያቄ በከተማችን በተለያዩ ቦታዎች በኮርፖሬሽኑ ስር ባሉ ቅርንጫፎች አማካኝነት እንደ አፈፃፀማቸው የክፍያ ሰነዶቻቸው በሂደት እየመጣ እየተከፈላቸው ነው ብለዋል።

"ከሁሉም ቅርንጫፎች ሂደቱን ጨርሶ የመጣውን እየከፈልን ነው እስካሁን ከ270 በላይ ለሚሆኑ ኮንተራክተሮች እና ማህበራቶች ክፍያቸው ተሰጥቷቸዋል" ሲሉ ተናግረዋል።

በተጨማሪም ክፍያ ያልተሰጣቸው ኮንትራክተሮች እና ማኅበራቶች ደግሞ አፈፃፀማቸው በቅርንጫፎች ተገምግሞ ሂደቱን ጠብቆ ባለመምጣቱ መዘግየቱን ነው ያነሱት።

በቢሮ ደረጃ ቅሬታ ያቀረቡ ኮንትራክተሮች እና ማኅበራቶች መኖራቸውን የገለጹት ዳይሬክተሩ ከቅሬታ አቅራቢዎች መካከልም ይህ ዘገባ እስከ በተጠናከረበት ድረስ የተከፈላቸው ስለመኖራቸውም ጠቁመዋል።

እስካሁን ክፍያ ላልተሰጣቸው ማኅበራቶች እና ኮንተራክተሮች ክፍያቸውን ለመክፈል በቢሮ ደረጃ እየተሰራ መሆኑንም ነው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጹት።

ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም፥ "ነዋሪውን ለመታደግ ሥራው  በአስቸኳይ ሌት ከቀን ነው የተሰራው፤  ክፍያቸውም ቅደም ተከተላቸውን ተከትሎ እየተፈፀመ ነው" ሲሉ አስረድተዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Feb, 11:14


🚨 #Alert

"ማዜ ብሔራዊ ፓርክ ትላንትና ማታ አካባቢ በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ በማሻ ሞርካ ቀበሌ እርሻ ማሳ የተነሳው ሰደድ እሳት ከቁጥጥር በላይ እየሆነ ስለሆነ የሚመለከተው ኢትዮጵያዊ እገዛ እንድታደርጉ እንጠይቃለን።" - ማዜ ብሔራዊ ፓርክ

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Feb, 09:12


ልጆችን ሥርዐት ስናስተምር መከተል የሚገቡን መርሆች

1፡ ተከታታይነት /be consistent/ እና ግልጽነት ሊኖር ይገባል

ልጆችን ሥርዐት ለማስያዝ ተከታታይነትና ግልጽነት ሁለት ቁልፍ ነገሮች ናቸው። ህጻናት በቤት አከባቢ ሊከውኑት የሚችሉትን ተግባር መስጠት ተገቢ ሲሆን ህጻናት የተጫወቱበትን እቃ እንዲሰበስቡ ማስተማር ተገቢ ነው።

በመጀመሪያው የተግባር ወቅት አብሮ መሳተፍ ያስፈልጋል፣ ቦኃላ ላይ ለነሱም ይቀላቸዋል። ልጆች ሃላፊነታቸውንንና ገደባቸውን እንዲሁም ወላጅ ከነሱ የሚጠብቀውን ነገር በደንብ ማሳወቅ አለብን።

2፡ ጽኑና የማያወላዉል አፍቃሪ መሆን አለብን

በሚያጠፉበትና ትዛዝን በማይቀበሉበት ጊዜ ጽኑና ሚዛናዊ መሆን፤ ቅጣታችንንም በፍቅር ማድረግ ይገባናል። በምንቀጣቸው ጊዜ እንዲታረሙና እንዲስተካከሉ እንደሆነ በመጀመሪያ ላይገነዘቡ ይችላሉ፣ ነገር ግን እንደምንወዳቸው ና እንዲታረሙ እንደሆነ ልንገልጽላቸው ያስፈልጋል። የምንወስዳቸዉ እርምጃዎች ተደጋጋሚና ጽኑ ከሆኑ ልጆች ትዛዝን ይከተላሉ።

3፡ አካላዊ ቅጣትን ማስወገድ

አካላዊ ቅጣት ብዙን ጊዜ ክርክርን ያስነሳል፣ ትክክልም ነው፣ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት የበዛ አካላዊ ቅጣት በልጆች አካል ላይ ጉዳት ከማድረሱም በላይ ልጆች በማኅረሰቡ ላይ እንዲያምጹ ሊደርጋቸው ይችላል። ከአካላዊ ቅጣት ይልቅ ሌሎች የቅጣት አይነቶችን ብንተገብር ይመረጣል።

[ @BikuZega ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የቀረበ ]

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Feb, 09:05


#GlobalBank

🟢  "የዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል አገልግሎት አስጀምሪያለሁ" - ግሎባል ባንክ

🟢 "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን የባንክ ካፒታል ዕድገት ዝቅተኛ ጣሪያ በቀረው ጊዜ ውስጥ እናሳካለን" - ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ ጠቅሷል።

አገልግሎት መስጠት የጀመረው የዲጂታል ባንኪንግ ማዕከል የባንክ ሂሳብ መክፈት፣ ገንዘብ ገቢ ማድረግና ወጪ ማድረግ፣ ቀሪ ሂሳብና የሂሳብ መግለጫ ማሳየት፣ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን መመንዘር፣ የተለያዩ ክፍያዎችን መፈፀም ያስችላል ተብሏል።

በተጨማሪም ያለ ኤቲኤም ካርድ አገልግሎት ማግኘት፣ ቼክ መመንዘርና ገቢ ማድረግን  ጨምሮ ደንበኞች የኢንተርኔት ባንኪንግ አገልግሎት መጠቀም በሚፈልጉበት ወቅት በማዕከሉ በመገኘት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጁ ታብሌቶች መጠቀም እንደሚችሉም ገልጿል፡፡

ባንኩ በመግለጫው ማዕከሉ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ክፍል ያለው መሆኑንና ተቀዳሚ (corporate) ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው የቪዲዮ ባንኪንግ አገልግሎት ማገኝት የሚያስችላቸው አገልግሎትም እንደሚሰጥ ጠቅሷል።

የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ ይህ ማዕከል ሥራ መጀመሩ ባንኩ ተወዳዳሪ እንዲሆን ከማድረጉም ባሻገር የባለአክሲዮኖችን ጥቅም ከፍ ከማድረግ እና የሀገርን ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ጠቅሰዋል።

ባንኩ በዘንድሮው አመትም ከታክስ በፊት ብር 757.6 ሚሊዮን ማትረፉን የገለጸ ሲሆን የቅርንጫፍ ብዛቱንም ወደ 238( ሁለት መቶ ሰላሳ ስምንት ) ከፍ ማድረግ ችሏል። በአሁን ሰዓትም ባንኩ ከ 1.7 ሚሊየን በላይ ደንበኞች እንዳሉት አሳውቋል፡፡

የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ደ/ር ተስፋዬ ቦሩ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን የባንክ ካፒታል ዕድገት ዝቅተኛ ጣሪያ በቀረው ጊዜ ውስጥ እንደሚያሳካ ገልጸዋል።

ባንኩ የተቀማጭ ሂሳቡን  ከ 20.6 ቢሊዮን ብር በላይ ያደረሰ መሆኑንና የባንኩ ጠቅላላ ሃብት ደግሞ ከ 26.6 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱንም አስታውቋል።

ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሜክሲኮ አካባቢ  ለዋና መ/ቤት ግንባታ በተረከበው  5,550 ካ.ሜ ቦታ ላይ የወደፊት የዋና መ/ቤት ህንፃ ለመገንባት በሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ እየሰራ  እንደሆነም ለማወቅ በላከልን መግለጫ ጠቅሷል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Feb, 09:03


እዚህ ይሽጡ /እዚህ ይግዙ
🔤🔤🔤🔤🔤🔤 MARKET ✔️
behaja market is online market platform.
➡️ማንኛውንም መኪና ወይም ቤት መግዛት እና መሸጥ የምትችሉበት መገበያያ ቦት ነው።
በወር ከ200-300 ብር ብቻ በመክፈል እዚህ መሸጥ ማስተዋወቅ ማከራየት መገበያየት ይችላሉ። እኛጋ ከመጡ እሚያጡት ነገር የለም
መኪና ቤት ሪል እስቴት አፓርታማ ህንጻወችን የንግድ ሱቆችን ሁሉንም እዚህ ያገኛሉ።
ሁሉንም የመኪና እና ቤት ደላሎች ነጋዴወች ሴልሶች እዚህ ያገኛሉ። 👉ኑ ከኛ ጋር በመስራት ጊዜና ገንዘብዎን ይቆጥቡ። ለመቀላቀል⬇️⬇️
https://t.me/+qwKca0XCwTplY2Jk

TIKVAH-MAGAZINE

01 Feb, 09:02


ለኑሮ ምቹ የሆነ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲሁም
ዝቅተኛ ፍሎር ላይ ቤት እየፈለጉ ነው??

አያት ሪል እስቴት እጅግ ዘመናዊ የሆኑ አፓርታማዎችን ከ 2ተኛ ወለል ጀምሮ   በ CMC  እና አያት  ላይ  ከታላቅ የበዓል ቅናሽ ጋር የቤት ባለቤት ሊያደርጎት ነው

ከ ባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ

ከ 60 ካሬ እስከ 150 የካሬ  አማራጭ

ግንባታቸው 90% የተገነቡ በ 6 ወር ውስጥ የምትረከቡት እና እንዲሁም አዳዲስ ሣይቶች

ከ 523,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ህልሞን እውን ያድርጉ!!

አያት ዞሮ መግቢያዬ

ለበለጠ መረጃ
0970592191

TIKVAH-MAGAZINE

31 Jan, 20:16


ሉሲ ከተዋወቀችን ከ50 ዓመታት በኋላም ለሳይንቲስቶች የቤት ሥራቸው ሆናለች።

ስለ ሉሲ ወይም የአስትሮፒቲከስ አፋረንሲስ ዝርያ የመንቀሳቀስ ችሎታ አዳዲስ ግንዛቤዎችን ይሰጣል የተባለ ጥናት ይፋ ሆኗል። የሉሲ አጽም ከተገኘ ከ50 ዓመታት በኋላም ምርምሩ ቀጥሏል።

በተመሳሳይ ከ8 ዓመታት በፊትም እንዲሁ የሉሲን አሟሟት በመለከተ በተካሄደ ጥናት ሉሲ ከትልቅ ዛፍ ላይ ወድቃ የመሞቷ ዜና ከተነገረ በኋላ በርካቶችን አስገርሞ ነበር።

አሁን ላይ በከረንት ባዮሎጂ (Current Biology ) የታተመው የምርምር ሥራ እንደሚያመለክተው ደግሞ ስለ ሉሲ ወይም ዝርያዎቿ የመንቀሳቀስ ችሎታዎች አዳዲስ ግንዛቤዎችን የሰጠ ነው ተብሏል።

በዚህም ተመራማሪዎች የቅሪተ አካል አሻራዎችን እና የአፅም ቅሪቶችን በመመርመር የሉሲ ዝርያዎች እንደ ዘመናዊው ሰው በብቃትና በፍጥነት ባይሆንም የመሮጥ አቅም ሊኖራቸው ይችላል የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሰዋል።

ሳይንቲስቶቹ የሉሲ ዳሌ እና የእግር አጥንቶችን አወቃቀር በመመርመር ዝርያዎቿ አኗኗራቸው መሬት ላይ የተመሰረተ፤ በሁለት እግር መራመድ የሚችሉ እና አልፎ አልፎ ለመጠለያ፣ ለምግብ ወይም ደኅንነታቸውን ለመጠበቅ በዛፎች ላይ እንደሚወጡ ያትታል።

በተጨማሪም የተለያዩ ግብአቶችን በመጠቀም የ3D ተንቀሳቃሽ ምስል (Simulation) የሰሩ ሲሆን ይህም ሉሲ ምናልባትም እስከ 5-6 ማይል በሰዓት ለአጭር ርቀት ልትሮጥ እንደምትችል ይጠቁማል።

የምርምር ጥናቱን ለማግኘት 👉 https://www.cell.com/current-biology/fulltext/S0960-9822(24)01566-5

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

31 Jan, 13:56


'' በታክስ ኦዲት የሚወሰኑ ውሳኔዎች በድጋሜ ኦዲት ይደረጋሉ '' የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ በታክስ ኦዲት የሚወሰኑ ውሳኔዎችን በድጋሜ ኦዲት በማድረግ የውሳኔዎችን ጥራት ለማረጋገጥ በማሰብ አዲስ የሥራ ክፍል ማቋቋሙን አስታውቋል።

በሁሉም ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በታክስ ኦዲተሮች የሚወሰኑ የግብር ውሳኔዎች በአዲሱ የስራ ክፍል ዳግም የሚረጋገጡ መሆኑን ነው የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ኮምኒኬሽን ቢሮ ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ የተናገሩት።

አዲስ የተቋቋመው የሥራ ክፍል ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በኦዲተር የተወሰኑ ውሳኔዎችን ዳግሞ ጥራታቸውን የማረጋገጥ ሥራ እንደሚሰራ ዳይሬክተሩ አክለው ገልጸዋል።

አዲስ ስለተቋቋመው የሥራ ክፍል የጠየቅናቸው አቶ ሰውነት አየለ ተከታዩን ማብራሪያ ሰጥተውናል፦

"በዋናነት በሁሉም ቅርንጫፍ ኦድተሮች የተወሰኑ ውሳኔዎችን በድጋሜ የማረጋገጥ ስራዎችን ይሰራል፤

እንደየአስፈላጊነቱ ደግሞ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ላይ ትኩረት በማድረግ የተወሰኑት ውሳኔዎች በትክክልም ውሳኔ ስለመሆናቸው የማረጋገጥ ስራ ይሰራል ፤

በልዩት የተወሰኑ ውሳኔዎች ላይ በዳግም ማጣራት ልዩነት ካለ እንዲከፍሉ የሚያደርግ እና ውሳኔውን በወሰነው ኦዲተር ላይም ተጠያቂነትን የሚያረጋግጥ ነው'' በማለት አስረድተዋል።


ዳይሬክተሩ አክለውም አድሱ የሥራ ክፍል  ከኦዲት ስራዎች ጋር  በተያያዘ የሚነሱ ብልሹ አሰራሮችን ለማስቀረት ያለመ መሆኑን እና  ግብር ከፋዩ በአቋራጭ ከግብር ኦዲተሮች ጋር በመደራደር የሚፈፅሟቸውን ወንጀሎች ለማስቀረት የታሰበ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

ቢሮው በዘንድሮው ግማሽ በጀት አመት ብቻ ለቢሮው ከቀረቡት ቅሬታወች መካከል ከ55 በመቶ እስከ 60 በመቶ የሚሆኑ ውሳኔዎች መሻሻላቸውን አስታውቋል።

በተጨማሪም ከአራት ወር ዕቅድ ላይ ያልተሰበሰበ 4.2 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉ የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ ወራት ትልቅ ስራዎች ይጠበቁብናል በማለት አስረድተዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ዛሬ በነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ በግማሽ በጀት አመቱ 74 አመራሮችና ፈፃሚዎች ላይ እርምጃዎች መውሰዱን አስታውቋል።

እርምጃዎቹ በተለያዩ ጥፋቶች፣ በብልሹ አሰራር፣ ባለጉዳዮችን በማመናጨቅና በተገቢው ጊዜ ስራን ባለመስራት እና በመሳሰሉት የተወሰዱ እርምጃዎች ናቸው ተብሏል።

ስለ ውሳኔው ማብራሪያ የጠየቅናቸው አቶ ሰውነት አየለ ውሳኔው ከተላለፈባቸው መካከል 8 የሚሆኑት በአመራርነት ደረጃ ላይ የሚገኙ የነበሩ ናቸው ብለዋል።

የተወሰደውም እርምጃ "ከቃል እስከ ፅሁፍ ማስጠንቀቂያ  ፣ ከስራ እስከ መሰናበት እንዲሁም ከደረጃ ዝቅ እስከ ማድረግ" የሚደርሱ ናቸው ብለዋል። 

"ያልተገባ ብልሹ አሰራር ሲፈፅሙ የነበሩም እጅ ከፍንጅ ተይዘው ጉዳያቸው በህግ እየታየ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው  ''
ሲሉ አስረድተዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

31 Jan, 12:37


በኡጋንዳ አዲስ በተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ አንድ ሰው መሞቱ ተገለፀ።

የኡጋንዳ የጤና ሚኒስቴር በዋና ከተማዋ ካምፓላ አዲስ የኢቦላ ቫይረስ ቤተሰብ የሆነ ወረርሽኝ መከሰቱን ይፋ ያደረገ ሲሆን ሲሆን አንድ ሰው መሞቱም ተዘግቧል።

ህይወቱ ያለፈው ግለሰብ የ32 ዓመት ወንድ ነርስ ሲሆን ከፍተኛ ትኩሳት፣ የደረት ህመም እና የመተንፈስ ችግር እንዲሁም ከበርካታ የሰውነት ክፍሎች ደም መፍሰስ ምልክቶች ታይቶበት ነበር ተብሏል።

ነርሱ ከመሞቱ በፊት ባሉት ቀናት ውስጥ ወደ ብዙ የጤና ተቋማት፣ ምርመራው እስኪረጋገጥ ድረስ ወደ ባህላዊ ሐኪም እንዲሁም ከኬንያ ጋር በሚዋሰነው ምባሌ ከተማ ወደሚገኝ የህዝብ ሆስፒታልም ሄዶ ነበር።

የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር የሟች ግለሰብ ጋር ንክኪ የነበራቸው 30 የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ 45 ሰዎች ለመከታተል መለየታቸውን አስታውቋል። በሽታውን ለመግታት ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድኖች ተሰማርተዋል።

ነገር ግን ከአራት ሚሊዮን በላይ ህዝብ የሚኖርባት ካምፓላ ወደ ደቡብ ሱዳን፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ሩዋንዳ እና ሌሎች ጎረቤት አገሮች ለሚጓዙ ሰዎች ትልቅ ማዕከል በመሆኗ የግንኙነት ፍለጋው አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል ተብሏል።

የኢቦላ ኢንፌክሽን ምልክቶች ትኩሳት፣ ድካም፣ የጡንቻ ህመም፣ ራስ ምታት እና የጉሮሮ መቁሰል፣ ከዚያም ማስታወክ፣ ተቅማጥ፣ ሽፍታ እና የውስጥ እና የውጭ ደም መፍሰስ ይገኙበታል።

ኡጋንዳ የመጨረሻውን የኢቦላ ወረርሽኝ ያወጀችው አ.ኤ.አ 2023 መጀመሪያ ላይ ሲሆን በዚህ ጊዜም ጉዳት በቫይረሱ ከተያዚ 143 ሰዎች 55 ሰዎች ህየወታቸው አልፏል።

የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) መረጃ መሰረት በአማካይ ኢቦላ በአስር ሰዎች አምስቱን እንደሚገድል ይታመናል። ሆኖም፣ ያለፉት ወረርሽኞች እንደ ምላሽ አሰጣጡ ከ25% እስከ 90% የሚደርስ የጉዳት ሞት መጠን አሳይቷል።

Credit : BBC, Monitor

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

31 Jan, 11:32


ተማሪዎችን በነፃ አስተምሮ ሥራ እያስቀጠረ ያለው ኮሌጅ

በኤልጂ ኤሌክትሮኒክስ በምስራቅ አፍሪካ አዲስ የተሾሙት ፕረዚዳንት ዶንግሁን ሊ የመጀመሪያ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ ኤልጂ ኮይካ ሆፕ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ በመገኘት ጀምረዋል።

በትላንትናው ዕለት ጉብኝታቸውን በኮሌጁ ያደረጉት ፕረዝዳንቱ የኤልጂ ኤሌክትሮኒክስ ምርት የሆኑ150 እስክሪኖችን በስጦታ መልክ አበርክተዋል።

ኤልጂ ኮይካ ሆፕ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ በየአመቱ 100 ብቁ የሆኑ የሙያና ተግባር ተማሪዎች በነፃ ኮሌጁ እያስተማረ ስራ እያስቀጠረ መሆኑን የኮሌጁ ዲን አቶ ታሪኩ ገብረ መድህን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ባለፉ 10 ዓመታት ከ6 መቶ በላይ ተማሪዎችን ማስመረቅ የቻለው ኮሌጁ ካለፈው ዓመት ተመራቂዎች ውስጥ 90 በመቶ፣ ከ2 ዓመት በፊት ከተመረቁት ደሞ 100 ፐርሰንት የሥራ እድል እንዲያገኙ ማስቻሉን ተናግረዋል።

የሥራ ዕድል በዋነኝነት ለተማሪዎቹ በሦስት መንገድ እንዲያገኙ እየተመቻቸ መሆኑን የገለጹት አቶ ታሪኩ፥ እንደ ዱባይ፣ ኬንያ፣ ጂቡቲ፣ ሳውዲ አረቢያና ሞሪሼስ ላይ የስራ እድል በማመቻቸት እንዲሁም በራሳቸው ሥራ ፈጥራው እንዲሰሩ እንዲሁም የሀገር ውስጥ ድርጅቶች ውስጥ እንዲቀጠሩ እያረገ መሆኑን ገልፀውልናል።

ቀደም ሲል በኮሌጁ በተማሪነት አሁን ደግሞ በሾፕ ቴክኒሻን ሥራ መደብ እያገለገለች የምትገኘው በረከት ደርብ ኮሌጁ ተማሪ የመሆን እድል ያገኘችው የኮሪያ ዘማች ቤተሰብ ስለሆነች እንደሆነ ትገልጻለች።

ተማሪ በነበረችበት ጊዜም ትምህርት፣ ምሳና ትራንስፖርት በነፃ እንዳገኘች፣ ክላስ የተማሩትን ባሉት የተለያዩ መሳሪያዎች በተግባር እንደሚማሩ፣ ሲመረቁ ሙሉ ወጭ ተሸፍኖ ፕሮጀክት እንደሚሰሩ እንዲሁም ጥሩ ውጤት ላለው ተማሪ ደሞ ከሀገር ውስጥ እስከ ሀገር ውጭ ስራ ኮሌጁ አመቻችቶልናል ብላለች።

ኮሌጁ በአሁኑ ሰአት በ2 ትምህርት አይነቶች ከ250 በላይ ተማሪዎችን እያስተማረ ሲሆን ከ20 በላይ ስታፍ  ሰራተኞችና ከ25 በላይ አሰልጣኞች አሉት።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

30 Jan, 14:54


ጠፍተው የተገኙ ሁለት ህፃናት ቤተሰቦቻቸው እየተፈለጉ ነው 

የአዲስ አበባ ፖሊስ ናፍሌት ንጉሱ  እና ሮዛ ዋበላ የተባሉት ሁለት ህፃናት ጥር 21 ቀን 2017 ዓ/ም ጠፍተው በአራዳ ክፍለ ከተማ  ፒያሳ አካባቢ የተገኙ እና  በህብረተሰቡ ትብብር ወደ ፖሊስ የመጡ መሆናቸውን ገልጿል።

ፖሊስ የህፃናቱን ቤተሰቦች እያፈላለገ መሆኑን በመግለፅ ወላጆች ወይም አሳዳጊዎች እንዲገኙ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ ጠይቋል።

በዚህም ቤተሰቦቻቸው ወደ አራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአካል ቀርበው በማነጋገር  ህፃናቱን መረከብ እንደሚችሉ አስታውቋል፡፡

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Jan, 15:55


በኢትዮ ጅቡቲ ባቡር መስመር ለመጓዝ ፋይዳ መታወቂያ ማቅረብ ግዴታ ሊሆን ነው።

የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር ከየካቲት 2017 አ.ም  ጀምሮ በኢትዮ ጅቡቲ ባቡር መስመር ለመጓዝ ተጓዦች ፋይዳ መታወቂያ ማቅረብ እንዳለባቸው አስታውቋል።

ዋና ስራ አስፈፃሚው ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከየካቲት 2017 ጀምሮ በኦንላይን ቦታ በማስያዝ የህዝብ መንገደኞች ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ነው የገለጹት።

በዚህም ጥራት ያለዉና እና ቀልጣፋ የጉዞ አገልግሎት  ለመስጠት፣ ትክክለኛ የመንገደኛ መረጃን ለማረጋገጥ እና ከችግር የጸዳ ጉዞን ለማመቻቸት እንዲሁም የሀገር ውስጥ ተሳፋሪዎች ቦታ ለመያዝም ሆነ ለመጓዝ ብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ማቅረብ በመስፈርትነት መቀመጡን ነው ያስታወቁት።

በኢትዮ ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት ባለፉት 6 ወራት 165 ሺህ 639 መንገደኞችንና 934 ሺህ ቶን ጭነት ማጓጓዝ መቻሉን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር መረጃ ያሳያል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Jan, 13:36


በአዲስ አበባ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ሥራ በአፋጣኝ እንደሚጀመር ተገለጸ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ከአመራር እስከ ሰራተኛ ድረስ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ሥራ በአፋጣኝ እንደሚጀመር ገልጿል።

ቢሮው የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ ለማከናወን እና የተቀናጀ የመረጃ አያያዝ ስርዓት ኢስሚስ አተገባበር ላይ ከተቋማት ከተውጣጡ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተሮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡

በዚህ ወቅትም በከተማ አስተዳደሩ ከ90 ሺ በላይ የሚሆነው የመንግስት ሰራተኛ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዛ በላይ የትምህርት ማስረጃ ያለው መሆኑን በቢሮው የሰው ሀብት ስራ አመራር ዘርፍ ኃላፊ አቶ መላኩ ታምሩ ገልጸዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Jan, 13:23


ከ1ወር በፊት  በደረሰ ትራፊክ አደጋ 74 ሰዎች በሞቱበት ቦታ ላይ ተመሳሳይ አደጋ ደረሰ።

ሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከ1ወር በፊት  በደረሰ ትራፊክ አደጋ 74 ሰዎች በሞቱበት ቦታ ላይ ተመሳሳይ አደጋ መድረሱን አስታወቀ።

በሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ቦና ወረዳ  ጥር 20 ቀን 2017 ዓ/ም ከምሽቱ  5፡30 ሰአት ገደማ  ሲኖትራክ መኪና ከሀዋሳ ወደ በንሳ ዳዬ በመጓዝ ላይ ሳለ መንገድ ስቶ  ገላና  ወንዝ ድልድይ  ገብቷል።

በአደጋው ሾፌሩና ረዳቱ ጉዳት  የደረሰባቸው   ሲሆን  በቦና ሆስፒታል ህክምና ላይ እየተደረገላቸው ይገኛል።

ከ1ወር በፊት በተመሳሳይ ሁኔታ በሲዳማ ክልል ቦና ዙሪያ ወረዳ በአይሱዙ የጭነት መኪና ተጭነው ከ75 በላይ ሰዎች ለሰርግ ሲሄዱ በደረሰ ሰቅጣጭ አደጋ 74 ሰዎች የሞቱ መሆኑ የሚታወስ ነው።

ከሟቾቹ ሰዎች ውስጥም ከ50 በላይ የሚሆኑት የአንድ ቤተሰብ አባላት እና ዘመዳሞች መሆናቸው መነገሩ ይታወሳል።

እንደ ፖሊስ ገለፃ ቦታው ጠመዝማዛና አደገኛ ቁልቁለትና ዳገታማ ቦታ በመሆኑ ዘላቂ መፍትሄ እስኪበጅ አሽከርካሪዎች ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።

መረጃው የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Jan, 13:16


#Update: በቴሌግራም የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽም የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ።

የግለሰቦችን የቴሌግራም አድራሻ በተለያዬ ዘዴ በመጥለፍ በስማቸው ሲያጭበረብር የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።

በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ከሰሞኑ የግለሰቦችን የቴሌግራም አካውንትን በመጠቀም የማጭበርበር ወንጀል ስለሚፈጽሙ ወንጀለኞች መበራከት ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ነበር።

በዚህም አንድ ወንጀለኛ የአንድ ግለሰብን የቴሌግራም አካውንት በመጥለፍ የተቸገረ በማስመሰል ገንዘብ ጠይቆ በማስላክ ለግል ጥቅሙ ሊያውል የነበረው ተጠርጣሪ በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል።

የቢራሮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኢንስፔክተር መሀመድ ይማም እንዳሉት ከሰሞኑ አንድ የግል ተበዳይ የቅርብ ቤተሰቡ የሆነች ልጅ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንዳለችና ገንዘብ እንደሚያስፈልጋት በቴሌግራም አድራሻዋ 340 ሽህ ጠየቀችው ያለውን 180 ሺህ ብር ከላከ በኋላ ሲያጣራ አድራሻዋ መጠለፉ ተረጋገጠ ብለዋል።

በዚህ መነሻነት ፖሊስ ተከታትሎ ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን ገልፀው አሁን አሁን በቴክኖሎጂ የተደገፈ የማጭበርበር ስራዎች እየጨመሩ መሆናቸውን አንስተዋል።

በመጨረሻም ወንጀል ፈፃሚዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ሂደት ማህበረሰቡ ላደረገላቸው ጥቆማ ያመሰገኑት ም/ኢንስፔክር መሀመድ ይማም  ወደ ፊትም ከፖሊስ ጎን እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል።

መረጃው የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን ነው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Jan, 13:16


Addis Abeba's top and luxury apartment for sale
Bole - infront Bole Metemiya - (ቦሌ ማተሚያ)

👉 City View Luxury Apartments
👉 Built on Bole Main Road with Radisson Blu international hotel standard

We are offering more than 90% completed fully finished 2 bedroom and 3 bedroom apartments for sale.

📌 The apartment includes:

👉 Only 3/4 floor house (2 Buildings)
👉 Each apartments got digital carta
👉 4 modern elevators
👉 Standby electric generator
👉 Underground water is available and big capacity water tankers
👉 Modern garbage disposal on every floor
👉 24-hour security camera ...etc

For more information :

0920224609 | @Tsedalproperties

TIKVAH-MAGAZINE

27 Jan, 17:21


በኢትዮጵያ የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት በቀይ መስቀል አማካኝነት ተቋቋመ።

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የሰላም፣ የግጭት-አልባ እና ሰብዓዊነት መርህዎች ላይ አተኩሮ ትምርት የሚሰጥ የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት አቋቁሟል።

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ለተመረጡ ሰልጣኞች ትምህርት ለመስጠት የተዘጋጀው ትምህርት ቤቱ የሥነ-ምግባር እና ሰብዓዊነት ላይ ያተኮሩ ኮርሶች ተቀርጸውለታል ተብሏል።

ትምህርት ቤቱ ለጊዜው በልዩ ዲፕሎም ትምህርት ለመስጠት ዝግጅቱን ቢያጠናቅቅም በሂደት ግን በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪም ትምህርት ለመስጠት ውጥን ስለመያዙም ተነግሯል፡፡

“ለስልጠናው ትኩረት ያደረግናቸው በመጀመሪያ ለራሳቸው ሰልጥነው ከዚህ ስወጡ ደግሞ ማህበረሰቡን ለማሰልጠን የተዘጋጁትን ወጣቶች ነው” ሲሉ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ፕሬዝዳንት አበራ ቶላ ተናግረዋል።

አዲስ አበባ ሳሪስ አከባቢ በሚገኘው የማኅበሩ ማሰልጠኛ ማዕከል ትምህርቱን ለመስጠት መምህራንን ከማዘጋጀት ጀምሮ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁም የተነገረለት ሲሆን አሁን ላይ በመጀመሪያ ዙር ስልጠናው ትምህርት ቤቱ 50 ተማሪዎችን እንደሚቀበል ታውቋል፡፡

ከ1970ዎቹ ጀምሮ ኢትዮጵያ ውስጥ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ስድስት ሚሊየን አባላት እና 100 ሺህ በጎ ፈቃደኞች አሉት፡፡ 

ዘገባው የዶቼቬሌ ነው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

27 Jan, 11:38


በአማራ ክልል ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት 112 ቢሊየን ብር ያስፈልጋል ተባለ

የአማራ ክልል ትምህርት ቤቶች በሰሜኑ ጦርነት እና አሁን ላይ በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት በመውደማቸው በርካቶች ከትምህርት ገበታቸው ውጪ መሆናቸው ይታወቃል።

በመሆኑም የክልሉ ትምህርት ቢሮ  ጉዳት የደረሠባቸውን ትምህርት ቤቶች መልሶ ለመገንባት 112 ቢሊየን ብር  እንደሚያስፈልግ አስታውቋል፡፡

በክልሉ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት እና በሰሜኑ ጦርነት በርካታ ትምህርት ቤቶች መጎዳታቸውን የቢሮው ዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ዳይሬክተር ዘመነ አበጀ ተናግረዋል፡፡

ዳይሬክተሩ አክለውም በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ400 በላይ ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል ብለዋል።

በተጨማሪም በክልሉ ጉዳት የደረሰባቸውን ትምህርት ቤቶች ወደ አገልግሎት ለመመለስ 112 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል፡፡

ቢሮው አስጠናሁት ባለው ጥናት መሠረት ይህ ገንዘብ ትምህርት ቤቶችን ከመገንባትና ከመጠገን በተጨማሪም ተጓዳኝ የትምህርት ሥራዎችን ለማከናወን የሚውል ነው ብሏል።

መረጃው የአማራ ኮምኒኬሽን ቢሮ ነው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

27 Jan, 11:38


📢የዱባይ ሪል እስቴት ኤክስፖ 📢

ሰላም ኢትዮጵያ 🇪🇹

ከፍ ያለ የኢንቨስትመንት ገቢ ከዱባይ ሪል ስቴትማግኘት ይሻሉ? በተለያዩ የዩናይትድ አረብ ኢሜሬትስ ግዛቶች ውስጥየቤት ባለቤት ለመሆን እና አስተማማኝ የገቢ ምንጭወይም የመኖሪያ ፈቃድ ለማግኘት የሚሹ ከሆነ ዕድልከበርዎ ቆማ ታንኳኳለች፡፡

✓ ከአንድ መቶ ሺህ ዶላር  ጀምሮ በተለያዬ የአከፋፍል ዘዴ በመክፍል ቋሚ ሀብት ማፍራትይችላሉ፡፡

✓ ቅድመ ክፍያ ከ 10% ጀምሮ ይቻላል፡፡

✓ የቤት ባለቤት ሲሆኑ ከ 2 እስከ 10 ዓመት የሚቆይናየሚታደስ የመኖሪያ ፈቃድ ለራስዎ እና ለቤተሰብዎያገኛሉ፡፡

✓ ከጥር 21 እስከ 25/2017 ዓ.ም. ባሉት ቀናት የቤትባለቤት የሚሆኑበትን፣ ሀብት የሚያፈሩበትን፣ በሂደትም አዋጪ የሆነ ትርፍ የሚያገኙበትንመንገድ በአካል ተገኝትን እናማክርዎታለን፡፡

✓ ይኼን መልካም አጋጣሚ ለመጠቀም @ / በስልክ ቁጥር +971529180516 በመደወል ይመዝገቡ፡፡ ያነጋግሩን ! ዕድል ከደጃፍዎ ቆማለች ! አሁኑኑ ይጠቀሙባት!!!

TIKVAH-MAGAZINE

25 Jan, 05:57


" እናታችንን አፋልጉን ! "

" እናታችን ወይዘሮ አቦዘነች ማሞ  ይባላሉ ። የአዕምሮ ህመም ተጠቂ ሲሆኑ ፣ ጥር 13  2017  ከቀኑ 6.30 አካባቢ የካቲት 12 ሆስፒታል ለህክምና በሄዱበት ወቅት በድንገት ጠፍተዋል።

በሰአቱ ፣ ዥንጉርጉር  ቀሚስ ፣ ከላይ ቀይ ጃኬት ፣ አነስ ያለ  ጋቢ እና ከታች ስሊፐር ጫማ ተጫምተው ነበር።

መልካቸው ፣ ቀይ ፣ ቁመታቸው አጠር ያሉ ፣ እድሜያቸው 50 አካባቢ ናቸው

እናታችንን ያየ በ0985236156 / 0919146913 / 0949771786 ደውሎ ቢያሳውቀን ወሮታ ከፋይ ነን " - ፈላጊ ልጆቻቸው

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

22 Jan, 09:34


#Konso 📶

በኮንሶ ዞን ከትናንት ጀምሮ የነበረው  የኔትወርክና የኢንተርኔት መቆራረጥ መንስኤ የ4G ኔትዎርክ ማሻሻያ እየተደረገ ከመሆኑ ጋር የተያያዘ ነው ተብሏል።

የኢትዮ ቴሌኮም ኮንሶ ሾፕ ሱፐርቫይዘር አቶ ጌቱ ጎዳ የማስፋፊያ ፕሮጀክቱ ለአንድ ወር ያህል ጊዜ የሚቆይ መሆኑን ገልጸዋል።

በቀጣይም ለተወሰኑ ጊዜያት የኔትወርክና የኢንተርኔት መቆራረጥ ለአጫጭር ደቂቃዎች ሊያጋጥም እንደሚችልና ህብረተሰቡ በትዕግስት እንዲጠባበቅ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

መረጃው የዞኑ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

22 Jan, 09:23


በዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ ቦንብ ፈንድቶ በ8 ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ።

በዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ አሳሊ ቀበሌ ልዩ ስፍራው ዱቤ 02 ንዑስ ተብሎ በሚጠራበት መንደር ቦንብ ፈንድቶ በ8 ሰዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን የደቡብ ምዕራፍ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፓሊስ አስታውቋል።

ኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮምኒኬሽን ዳሬክቶሬት ዳሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለጹት የቦንብ ፍንዳታው የተፈጠረው ጥር 13 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ ነው።

በዚህም ፍንዳታ በስድስት ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት እና በሁለት ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ጉዳት የደረሰባቸው ዜጎች በተርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ነግረውናል።

ፖሊስ ባደረገው ማጣራት የአደጋው መነሻ ምክንያቱ የአንድ ግለሰብ አሮጌ መኖሪያ ቤት አፍርሶ በአዲስ ለመስራት በአከባቢው አጠራር ዳጉዋ (በደቦ) ሥራ ላይ የነበሩ ስምንት ሰዎች በቁፋሮ ወቅት ያገኙትን F1 የተባለ የእጅ ቦንብ ባለማወቅ በድንጋይና በመዶሻ በመቀጥቀጣቸው ፍንዳታው መከሰቱን አስረድተዋል፡፡

ፖሊስ የእጅ ቦንቡ በግለሰቡ መኖሪያ ቤት ተቀብሮ ሊገኝ እንደቻለ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር አውሎ ቦንቡ ከየት እንደመጣ፣ እንዴት ግለሰቡ ቤትስ ሊገኝ እንደቻለ ተጨማሪ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝና የምርመራ ውጤቱ እንደተጠናቀቀ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግ ኢንስፔክተር ደጀኔ ነግረውናል።

ህብረተሰቡ መሰል የፍንዳታ አደጋዎች እንዳይደርስ ምንነቱ የማይታወቅ ነገሮችን ሲያገኝ ከመቀጥቀጥ በመቆጠብ ለሚመለከተው አካል እንዲያሳውቅ እና ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉም አሳስበዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

22 Jan, 09:19


የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ከአውሮፓ ውጭ የሚመጡ ዜጎች ቤት እንዳይገዙ ሊከለክሉ ነው፡፡ 

ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ስፔን የገጠማትን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለመቅረፍ ከአውሮፓ ውጭ የሚመጡ ዜጎች በሀገሪቱ  በቶችን እንዳይገዙ በከፊልና ሙሉ በሙሉ የሚያግደውን እቅድ ይፋ አድርገዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ''ስፔን ውስጥ ቤተሰብ ኖራቸውም አልኖራቸውም ከአውሮፓ ውጭ የመጡ ዜጎች በኛ ሀገር ቤት መግዛት አይችሉም'' ሲሉ ተናግረዋል፡፡ 

ይህንን እና በውጪ ዜጎች የንብረት ይዞታ ታክስ ላይ ያለውን ታክስ በ100 % ለማሳደግ ጭምር እቅድ ያስቀመጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እቅዳቸው ገና ወደ ህግ አውጪው ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።

ባለፈው ዓመት በስፔን ነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶችን ለማግኘት በመቸገራቸው ምክንያት የተቃውሞ ሰልፎችን ስፔን ተመልክታለች።

ማድሪድን ጨምሮ በታዋቂ ከተሞች የኪራይ ዋጋ መናር የአካባቢው ነዋሪዎች ከስፔን ገበያ ውጪ እየተደረጉ እንደሆነ እንዲሰማቸው አድርጓል።

በስፔን ውስጥ ከሚሸጡት አምስት ቤቶች ውስጥ አንዱ በውጭ ዜጎች የሚገዛ ሲሆን ብዙዎቹም ነዋሪ ያልሆኑ ናቸው።

ከአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ውጭ የሆኑ ዜጎች በ2023 ብቻ 23,000 ቤቶችን መግዛታቸው ተሰምቷል፡፡

Credit : Reuters, Independent

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

22 Jan, 09:19


⌛️95% የተጠናቀቁ አፖርታማዎች

📍በቦሌ ቡልቡላ ከሁዳ ኢንጅነሪንግ!

👉በካሬ 96,600ብር ጀምሮ
👉የተናጥል ዲጅታል ካርታ ያላቸው
👉137 ካ.ሜ ባለ ሶስት መኝታ
👉በወለል 2 ቤቶች ብቻ
👉50% ቅድመ ክፍያ ቀሪውን በ6 ወር ከፍለው የሚጨርሱት
👉 የከርሰምድር ውሀ፣ስታንድባይ ጄኔሬተር፣የጋራ ሰገነት እና በቂ የመኪና ማቆሚያ ያላቸው

ለበለጠ መረጃ :- 0931333432 ወይም 0909340800

TIKVAH-MAGAZINE

22 Jan, 09:19


🖼️ ፍቅረ ህትመት እና ማስታወቂያ ሥራ 🖼️

የህትመት እና ማስታወቂያ ፍላጎትዎትዎን ሃሳብዎን ከነገሩን ንድፈ-ሃሳቡን ከማውጣት ጀምሮ አይነ-ግቡዕ የሆነ ሥራ ሰርተን በራሳችን ማሽኖች አትመን ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እናስረክብዎታለን።

ይደውሉ እና ይዘዙን ወረቀት ነክ ህትመቶች አልባሳት ላይ ህትመቶች እንዲሁም የተለያዩ ቁሶች ላይ እናትማለን። ከማስታወቂያ እና ህትመት ሥራ ጋር የተያያዘ ማማከርም እንሰጣለን።

ለነጋዴዎች እና አምራች ድርጅቶች ልዩ ቅናሽ አለን። ኑ አብረን እንስራ! ኑ አብረን እንደግ!

በዚሁ አጋጣሚ በፊት ተራራ የነበረው ስማችን ወደ ፍቅረ ህትመት ሥራ መቀየሩን ልንነግርዎ እንወዳለን።

☎️ ይደውሉ 0927361854 , 0799100230 , 0985257938

📱 TikTok 📱 Telegram 📱Facebook

📍 https://maps.app.goo.gl/heRTnskHQDUj2jgQ9

TIKVAH-MAGAZINE

21 Jan, 20:29


"የ20 ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል" - IOM

መነሻውን ከጅቡቲ በማድረግ 35 ኢትዮጵያውያንን አሳፍሮ ወደ የመን ሲያቀና የነበረ የስደተኞች መርከብ በኃልኛ ንፋስ ተመቶ በደረሰው አደጋ የ20 ኢትዮጵያውያን ህይወት ማለፉን ዓለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) አስታውቋል።

አደጋው ቅዳሜ ዕለት (ጥር 10) መድረሱን፤ የ9 ሴቶች እና የ11 ወንዶች ህይወት ማለፉን የጠቀሰው ድርጅቱ በመርከቡ የነበሩ 15 ኢትዮጵያውያን እና ሁለት የየመን ዜግነት ያላቸው መርከበኞች ደግሞ በህይወት መትረፋቸውን ገልጿል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Jan, 19:34


"ወቅቱ በጋና ነፋሻማ በመሆኑ ከድንገተኛ የእሳት አደጋ ተጠበቁ" - የሀላባ ዞን ፖሊስ መምሪያ

በስልጤ ዞን በሁልበራግ ወረዳ በቢላዋንጀ ቀበሌ በግምት ከቀኑ 6:30 አካባቢ በተከሰተው ድንገተኛ እሳት ቃጠሎ አራት የሳር ክዳን ቤቶች ከነ ንብረታቸው ሙሉ በሙሉ መውደማቸውንና በአንድ የሰር ክዳን ቤት ላይ መጠነኛ አደጋ መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል።

የእሳት አደጋው ወደከፋ ደረጀ ሳይደርስ ከሀለባ ዞን የእሳትና ድንጋተኛ አደጋ መቆጣጠሪያ መኪና ደረሶ በተደረገው ርብርብ እሳቱን መቆጣጠር መቻሉ ነው የተገለጸው።

⚠️ ወቅቱ በጋና ነፋሻማ በመሆኑ ሁሉም ማኅበረሰብ አከባቢውን፣ ንብረቱን፣ እራሱን ከድንገተኛ እሳት አደጋ እንዲጠብቅ የሀላባ ዞን ፖሊስ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Jan, 17:49


ሁሉንም በአንድ የያዘ ስማርት ካርድ ወደ ሥራ ለማስገባት እየተሰራ ነው ተብሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የያዘ፣ የመንጃ ፍቃድ ቁጥር ያለው እንዲሁም እንደ ኤቲ ኤም ካርድ የሚያገለግል ሁሉንም በአንድ የያዘ የነዋሪነት መታወቂያ ስማርት ካርድ ወደ ሥራ ለማስገባት በፕሮጀክት ደረጃ እየሰራ መሆኑን ጠቅሷል።

የአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት መታወቂያን ስማርት አርጎ አሁን ከምንጠቀምበት የተሻለ ተደርጎ ሰዎች የተለያዩ ካርድ ይዘው ከሚንቀሳቀሱ ሁሉንም አገልግሎቶችን በአንድ የያዘ ካርድ በቀጣዮቹ 6 ወራት ውስጥ ወደ አገልግሎት ለማስገባት በእቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከኤጀንሲው ሰምቷል።

ካርዱ የሚሰራበት ዋነኛ አላማም አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያሉ ችግሮችን በመቅረፍ፣ ነዋሪዎች 3 ወይም 4 ካርድ ይዘው ከሚንቀሳቀሱ በ1 ካርድ ሁሉንም አገልግሎቶች አግኝተው አገልግሎት አሰጣጥና ተጠቃሚነትን ቀላል ለማረግ መሆኑን አሳውቋል።

ኤጀንሲው ለቲክቫህ እንደገለፀው ይህ ጉዳይ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር ትስስር ሊኖር እንደሚገባና በአሁኑ ሰዓትም ፋይዳ ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።

ለወደፊት ደሞ ስራው ተጠናቆ ካርዱ ወደስራ ሲገባ ባንኮች እና ሌሎች የሚመለከታቸው ተቋማት የጋራ ትብብር እንደሚፈጠርም ተገልጿል።

ይህ አገልገሎት በሚቀጥሉት 6 ወራት ውስጥ ወደ ስራ ለማስገባት እቅድ የተያዘለት ፕሮጀክቱ አሁን ላይ ማሳያዎች (Samples) እየተሰራ ይገኛል።

አዲስ የሚሻሻለው የመታወቂያ አገልግሎት ፕሮጀክት ተግባር ላይ መዋል ሲጀምር ወይም የሚሻሻሉ፣ የሚጨመሩ ጉዳዮች ሲኖሩ ኤጀንሲው ለህዝብ በይፍ እንደሚያሳውቅም ነው ያስታወቀው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Jan, 13:49


#AddisAbaba

" አባታችንን አፋልጉን ! "

አባታችን ገብረማርያም መለሰ ጥር 9 ቀን 2017 ዓ/ም ከሰዓት በኃላ ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም።

እድሜያቸው 85 ዓመት ሲሆን መጥፋታቸውን ለፖሊስ አመልክተናል።

በሰዓቱ ለብሰውት የነበረው ጥቁር ጃኬት ነበር። ከዘራም በእጃቸው ይዘዋል።

መጨረሻ ጊዜ የነበሩበት ቦታ ወሰን 02 አካባቢ ነው።

ቤተሰብ ተጨንቋል አባታችንን አፋልጉን፤ መረጃ ለመስጠት 0911452386 ላይ ደውሉልን። " - ፈላጊ ቤተሰቦቻቸው

@tikvahethiopia

TIKVAH-MAGAZINE

21 Jan, 11:21


በቁጥጥር ሥር ውለዋል!

የአምቦ ከተማ አስተዳደር ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመተባበር በአንቦ ዩኒቨርስቲ ተማሪ የነበሩና የሃይማኖት ስም በማጥፋት ወንጀል የተጠረጠሩ ሦስት ተማሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።

ተማሪዎቹ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ በቲክቶክ ላይ ሲሳለቁ የሚያሳይ ቪዲዮ ከለቀቁ በኋላ በርካቶችን አስቆጥቷል።

በዚህ ድርጊት ላይ የተሳተፉ እና በማህበራዊ ገጾች ላይ የለጠፉ ሦስት ተማሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን የአምቦ ዩኒቨርሲቲም የዲሲፕሊን ቅጣት ለማስተላለፍ አቅጣጫ ማስቀመጡን አስተውቋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Jan, 19:29


በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቤንዚን ምርት ሽያጭ በኩፖን እንዲሆን ተወሰነ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ ለሁሉም ዞን ንግድና ገቢያ ልማት መምሪያ ዛሬ ተጽፎ በተሰራጨው ሰልኩላር ደብዳቤ መሰረት ከጥር 30 ጀምሮ ሁሉም የነዳጅ ማደያ ያለባቸው ከተሞች ከጥር 30/2017 ጀምሮ ነዳጅ በኩፖን እንዲሸጥ ትዕዛዝ አስተላልፏል።

ቢሮው የነዳጅ ምርት እጥረቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ በተለይ የባለ ሁለት እግር ሞተሮች በየቀኑ ተመላልሶ መቅዳት ለኮንትሮባንድ ሽያጭ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ለችግሩ መባባስ ዋነኛ መንስኤዎች መሆናቸውን ከተደረገው ክትትል ለማረጋገጥ ተችሏል ብሏል።

በአንዳንድ የክልሉ ከተሞች የኩፖን ሥርዓት በመዘርጋቱ ሥርጭት ላይ ያለውን የቤንዚን ምርት በአግባቡ ማሰራጨት መቻሉንና ለክትትልም ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ማስተዋሉን ነው በደብዳቤው የጠቀሰው።

በመሆኑም የነዳጅ ማደያ ያለባቸው ከተሞች ከጥር 30/2017 ዓ.ም ጀምሮ የትኛውም ተሽከርካሪ በኩፖን ብቻ እንዲስተናገድ እና ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች ሀጋዊ የተሽከርካሪ ሠሌዳ እስኪያወጡ ድረስ የግልም ሆነ የመንግስት ተሽከርካሪዎች እንዳይስተናገዱ ሲል በደብዳቤው ጠቅሷል።

ቢሮው አክሎም "ህገ-ወጥ የሆኑትን ማክሰም አስፈላጊ በመሆኑ ተግባራዊ እንዲደረግ እየገለጽን የነዳጅ ምርት ሽያጭም ቢሆን በኤሌክትሮኒክስ ቴሌ ብር እና ሲቢኢ ብር/ የመገበያያ መንገዶች ብቻ እንዲፈጸም በጥብቅ እናሳስባለን፡፡" ሲል በሰርኩላር ደብዳቤው አስታውቋል።

ከዚህ ቀደም ወላይታ ሶዶ ከተማ፤ ወራቤ ከተማ፤ ዲላ ከተማ በዚሁ መልኩ ሲጠቀሙ ቆይተዋል። በክልሉ ይተግበር ስለተባለው የኩፖን አሰራር ዙሪያ የሚመለከታቸውን አካላት አናግረን ተጨማሪ መረጃዎችን የምናደርሳችሁ ይሆናል።

💬 ለመሆኑ የኩፖን አሰራር ተግባራዊ በተደረገባቸው ከተሞች ምን ለውጥ ነበረው በአከባቢው ያላችሁ የቲክቫህ ቤተሰቦች ተሞክሯችሁን አካፍሉን

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Jan, 16:54


የሰደድ እሳት እንዳይከሰት የቅድመ ጥንቃቄና የዝግጁት ስራ እንዲሰራ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ የደን የሰደድ እሳትን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል። መልዕክቱን ያስተላለፉት የክልሉ ደን አካባቢ ጥበቃ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ግዛቴ ግጄ ናቸው።

ኃላፊው የደን ቃጠሎ በአብዛኛው የሚከሰተው በአገራችን ቆላና ቆላ ቀመስ በሆኑ ዘርዛራ ደኖች ፤በቁጥቋጦና በግጦሽ ስፍራዎች መሆኑን አስረድተዋል።

አክለውም የሰደድ እሳቱ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች  ሊከሰት እንደሚችል ሀገራዊ ትንበያዎች እንደሚያሳዩ ጠቁመዋል።

በክልሉም በጋሞ፣ በጎፋ፣ በደቡብ ኦሞ፣በኮሬ፣ ኧሌ፣ቡርጂና ኮንሶ ዞኖችና ሌሎች የክልሉ ቆላማ አካባቢዎች ሊከሰት ስለሚችል የቅድመ ጥንቄቄ ስራ ላይ ትኩረት እንዲደረግ ነው ያሳሰቡት።

በዚህም  እውቅና ከተሰጠው አካል በስተቀር  በመንግስት ደን ውስጥ መግባት፣ እሳት መለኮስ ወይም ለእሳት መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ ተግባራትን መፈጸም የተከለከሉ መሆናቸው ኃላፊው መግለጻቸውን ከቢሮው የተገኘ መረጃ ያሳያል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Jan, 14:14


በጥምቀት በዓል ስርቆት በፈጸሙ ተከሳሾች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።

በጥምቀት በዓል አከባበር ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው በጊዜያዊነት በተቋቋሙት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ ምርመራ ማካሄዱን በተወሰኑት ላይም የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።

የቅጣት ውሳኔው እዚያው በቦታው ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን ካጠናቀቀና አቃቤ ህግ ክስ ከመሰረተ በኋላ፥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በበዓሉ ስፍራ በተቋቋመው ጊዜያዊ ፍርድ ቤት መወሰኑ ነው የገለጸው።

ለአብነትም አበበ ቢቂላ ስታዲዮም በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ ከሁለት ግለሰቦች ኪስ ውስጥ 2 ሞባይል ስልኮችን ሰርቆ እጅ ከፍንጅ በተያዘው ብርሃኑ አበበ የተባለ ተጠርጣሪ በ2 አመት ከ9 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።

በተመሳሳይ ጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል አካባቢ በነበረው የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራ ከአንዲት ግለሰብ ላይ ሞባይል ስልክ ሰርቆ በድጋሚ ከሌላ ሰው ላይ ሊሰርቅ ሲሞክር የነበረው ታዘበው ሞላ የተባለው ይኸው ተከሳሽ ክሱ ታይቶ በ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።

በጃን ሜዳ በነበረው የጥምቀት በዓል አከባበር ሥነ-ስርዓት ላይ ደግሞ ወንጀል የፈፀሙ 21 ተጠርጣሪዎች በፖሊስ እና በህብረተሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ አግባብ እየታየ ይገኛል ተብሏል፡፡

ከተጠርጣሪዎቹ  እጅ ላይ የወንጀል ፍሬ የሆኑ እና የተለያየ አይነት ሞዴል ያላቸው ዘጠኝ ሞባይል ስልኮች በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፡፡

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Jan, 14:13


የቃና ዘገሊላ በዓል በዛሬው ዕለት ተከብሮ ውሏል።

በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ ቃና ዘገሊላ በሚባል አውራጃ ሰርግ ቤት ተገኝቶ ውኃውን ወደ ወይን የለወጠበት ቀን የሚታሰብበት ነው።

በትላንትናው ዕለት ወደ መንበረ ክብራቸው ከተመለሱ ታቦታት ተለይቶ እስከ የቆየው የመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ታቦት ወደ ቤተ መቅደስ የሚመለስበት ነው።

በዓሉ ከጥምቀት በዓል ባልተለየ የበዓል ድባብ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የሚከበር ሲሆን የሰርግ ወር እንደሆነ ለሚቆጠረው ጥርም አብነት የሚሆን በዓል ነው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Jan, 14:13


⌛️95% የተጠናቀቁ አፖርታማዎች

📍በቦሌ ቡልቡላ ከሁዳ ኢንጅነሪንግ!

👉በካሬ 96,600ብር ጀምሮ
👉የተናጥል ዲጅታል ካርታ ያላቸው
👉137 ካ.ሜ ባለ ሶስት መኝታ
👉በወለል 2 ቤቶች ብቻ
👉50% ቅድመ ክፍያ ቀሪውን በ6 ወር ከፍለው የሚጨርሱት
👉 የከርሰምድር ውሀ፣ስታንድባይ ጄኔሬተር፣የጋራ ሰገነት እና በቂ የመኪና ማቆሚያ ያላቸው

ለበለጠ መረጃ :- 0931333432 ወይም 0909340800

TIKVAH-MAGAZINE

20 Jan, 14:13


🖼️ ፍቅረ ህትመት እና ማስታወቂያ ሥራ 🖼️

የህትመት እና ማስታወቂያ ፍላጎትዎትዎን ሃሳብዎን ከነገሩን ንድፈ-ሃሳቡን ከማውጣት ጀምሮ አይነ-ግቡዕ የሆነ ሥራ ሰርተን በራሳችን ማሽኖች አትመን ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እናስረክብዎታለን።

ይደውሉ እና ይዘዙን ወረቀት ነክ ህትመቶች አልባሳት ላይ ህትመቶች እንዲሁም የተለያዩ ቁሶች ላይ እናትማለን። ከማስታወቂያ እና ህትመት ሥራ ጋር የተያያዘ ማማከርም እንሰጣለን።

ለነጋዴዎች እና አምራች ድርጅቶች ልዩ ቅናሽ አለን። ኑ አብረን እንስራ! ኑ አብረን እንደግ!

በዚሁ አጋጣሚ በፊት ተራራ የነበረው ስማችን ወደ ፍቅረ ህትመት ሥራ መቀየሩን ልንነግርዎ እንወዳለን።

☎️ ይደውሉ 0927361854 , 0799100230 , 0985257938

📱 TikTok 📱 Telegram 📱Facebook

📍 https://maps.app.goo.gl/heRTnskHQDUj2jgQ9

TIKVAH-MAGAZINE

19 Jan, 14:39


#ፎቶ

የጥምቀት በዓል አከባበር ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወሩ ከተመለከትናቸው ፎቶዎች መካከል በጥቂቱ ከላይ ያሉትን ይመስላል። እርሶም አይተው የወደዱትን ፎቶ በሀሳብ መስጫው ላይ ያካፍሉን።

መልካም በዓል!

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Jan, 14:00


#እምድብር

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በእምድብር ቅዱስ እንጦንዮስ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተከብሯል።

ብጹዕ አቡነ ሉቃስ የእምድብር ሀገረስብከት ጳጳስ በመሩት መስዋዕተ ቅዳሴ የተጀመረው በዓል ወደ ጎገብ ወንዝ በመውረድና በመባረክ በዓሉ ተከብሯል። (ሰላም ካቶሊክ ቲቪ)

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Jan, 12:49


#UAE 🇦🇪

የጥምቀት በዓል ከሀገር ውስጥ በተጨማሪ ኢትዮጵያውያን በሚኖሩባቸው የውጭ አገራት በልዩ ልዩ ኃይማኖታዊ ክዋኔዎች በድምቀት ይከበራል።

በዓሉ በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች በሚገኙ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በአልዐይን ከተማ በዛሬው ዕለት በድምቀት ተከብሯል።

Credit : Ethiopian Embassy - UAE

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Jan, 14:50


ከ41 ባቡሮች አገልግሎት የሚሰጡት 16ቱ ብቻ ናቸው ተባለ።

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት ካሉት 41 ባቡሮች እየሠሩ ያሉት 16ቱ ብቻ ናቸው የተባለ ሲሆን ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ባቡሮች አገልግሎት የማይሰጡት በብልሽት ምክንያት ነው ተብሏል።

የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ብርሀን አበባው የባቡሮቹን ሶፍትዌር ለመጠቀም ፍቃድ አለመኖሩን ገልጸዋል።

ባቡሮቹ ብልሽት በሚያጋጥማቸው ጊዜም የጥገና ዕቃዎች ገበያ ላይ ባለመኖራሩ፥ ችግሩን ለመፍታት ከአንዱ ባቡር እየተነቀለ ወደ ሌላኛው ሲገጠም መቆየቱ ተናግረዋል። (EPA)

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Jan, 14:38


"የባህላዊ ህክምናን በትምህርት ካሪኩለም ለማካተት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ ነው" -ጤና ሚኒስቴር

ጤና ሚኒስቴር የባህላዊ ህክምና የሚመራበትን የሦስት አመት ስልታዊ እቅድ ነድፎ እየተንቀሳቀሰ ነው።

የስልታዊ እቅዱ አላማ አግባባዊ የሆነ የባህል ህክምና አጠቃቀም እንዲኖር ማስቻል ነው ተብሎለታል።

ስልታዊ እቅዱ እ.አ.አ 2026 ድረስ ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን በእቅዱ ከተያዙ እና ለተግባራዊነቱ በእንቅስቃሴ ላይ ከሚገኙ ጉዳዮች ውስጥ የባህል ህክምናን በትምህርት ካሪኩለም ውስጥ ማካተት አንዱ መሆኑን በጤና ሚኒስቴር የመድኃኒት እና ህክምና መሳሪያዎች መሪ ስራ አስፈጻሚ ውስጥ የባህል ህክምና ዴስክ ሃላፊ የሆኑት አቶ ናትናኤል ሰለሞን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ሃላፊው "በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ደረጃ እንዴት እናካተው በተናጠል በዲግሪ ይሰጥ፣ በኮመን ኮርስ ይሰጥ ወይስ ለጤና ተማሪዎች ፣ሃይስኩል ላይ ወይስ ኢለመንተሪ ላይ እንጀምር የሚለው ውይይቶች ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተካሄዱ ነው" ብለዋል።

በውይይቱም መሰረት ትምህርት ሚኒስቴር Need Assessment ወይም የአስፈላጊነት ጥናት እንፈልጋለን በማለቱ ጥናቱን ለመስራት ተቋሙ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።

ለተግባራዊነቱ እንቅስቃሴም በዚህ አመት ሁለት ወርክ ሾፖችን ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር መዘጋጀቱን አቶ ናትናኤል ገልጸዋል።

የባህላዊ ህክምናን ወደ ትምህርት ካሪኩለም የማካተት ሂደት ከሦስት አመት በኋላ ተግባራዊ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።

በሦስት አመት ስልታዊ(ስትራቴጂክ)እቅድ ውስጥ ከተያዙት እቅዶች መካከል

° ሦስት ባህላዊ መድኃኒቶችን ወደ ዘመናዊ ህክምና መድኃኒት መዘርዝር ውስጥ በማካተት ወይም እንዲሸጋገሩ ማድረግ።

° አምስት የባህላዊ ህክምና ስታንዳርዶችን ማዘጋጀት።

° የባህላዊ እና ዘመናዊ ህክምናን በሦስት የህክምና ተቋማት ጎን ለጎን በሙከራ ደረጃ እንዲሰጥ ማድረግ ይገኙበታል።

አቶ ናትናኤል ስልታዊ እቅዱ ተግባራዊ ሲሆን ከእጽዋት የተቀመሙ ፈዋሽነታቸው እና ጎጂ አለመሆናቸው በዘመናዊ መንገድ የተረጋገጡ ሃገር በቀል መድኃኒቶች ገበያው ላይ ይኖራሉ ብለዋል።

በተጨማሪም በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የ 40 መድኃኒትነት ያላቸው እጽዋቶች መዘርዝር ወይም
ኸርባል ፋርማኮፒያ (Pharmacopoeia)መዘጋጀቱን ተናግረዋል።

ሃላፊው"የትኛው እጽዋት የት አካባቢ ይገኛል፣ የትኛው የእጽዋቱ ክፍል ለየትኛው በሽታ ጥቅም ላይ ይውላል በምን ያህል ዶዝ ይወሰድ፣በተለያየ የሃገሪቱ አካባቢዎች በምን ስያሜ ይታወቃል የሚለውን የያዘ የ አርባ ባህላዊ እጽዋት መዘርዝር ተዘጋጅቷል" ብለዋል።

ፋርማኮፒያው በሚመጣው ወር ከሦስት አመት ስትራቴጂክ እቅዱ ጋር በጋራ ይፋ ይደረጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።

ለባህላዊ መድኃኒቶች እንደ ሪፈረንስ ቡክ(ማጣቀሻ መጽሐፍ) ሊወሰድ እንደሚችል የተነገረለት ይህን መዘርዝር ለማዘጋጀት ሁለት አመት የፈጀ ሲሆን በርካታ የሃገር ውስጥ እና የውጭ ምሁራን ተሳትፈውበታል ተብሏል።

ፋርማኮፒያው አንዳንድ ጥናት የሚፈልጉ እና ያልተሟሉ ነገሮች አሉት ያሉት ሃላፊው ነገር ግን ለአዲስ ጥናት በር ከፋች ሊሆን እንደሚችል ጠቁመዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Jan, 14:38


⌛️95% የተጠናቀቁ አፖርታማዎች

📍በቦሌ ቡልቡላ ከሁዳ ኢንጅነሪንግ!

👉በካሬ 96,600ብር ጀምሮ
👉የተናጥል ዲጅታል ካርታ ያላቸው
👉137 ካ.ሜ ባለ ሶስት መኝታ
👉በወለል 2 ቤቶች ብቻ
👉50% ቅድመ ክፍያ ቀሪውን በ6 ወር ከፍለው የሚጨርሱት
👉 የከርሰምድር ውሀ፣ስታንድባይ ጄኔሬተር፣የጋራ ሰገነት እና በቂ የመኪና ማቆሚያ ያላቸው

ለበለጠ መረጃ :- 0931333432 ወይም 0909340800

TIKVAH-MAGAZINE

11 Jan, 14:38


👉Hs General importer

➡️ አዳዲስ እና ዘመናዊ High Pressure washer አቅርበናል
👉መኪና ለማጠብ(carwash)
👉ምንጣፉ ለማጠብ
👉አትክልት ለማጠጣት ይሆናል።

➡️የተለያዩ የህንፃ መሳሪያ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እናቀርባለን

Join below. 👇👇👇👇
https://t.me/hstools

📲0912672211 / 0911235356
✃┈┈┈┈┈┈┈┈┈┈┈
🚩አድራሻ፡ ❝ አዲስ አበባ፡ ፒያሳ፡ አስራን ህንፃ አጠገብ ።

TIKVAH-MAGAZINE

10 Jan, 10:03


"ወጥ የሆነ አሰራር እንዲኖር እና ከተቀመጠው ውጪ የሚሰሩትን ለመቆጣጠር የሚያስችል የባህላዊ ህክምና ስታንዳርድ እየተዘጋጀ ነው"- አቶ ናትናኤል ሰለሞን

ለረጅም ጊዜ ማሻሻያ ሳይደረግበት የቆየው የመድኃኒት እና የህክምና መሳሪያዎች(ግብአቶች) ፖሊሲ እየተከለሰ ነው።

ከ1993 በኋላ ሳይከለስ የቆየው ይህ ፖሊሲ በርካታ ጉዳዮች ላይ ማሻሻያ ያደረገ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት የማሻሻያ ወይም የክለሳ ስራው ተጠናቆ የትግበራው ፍኖተ ካርታ(Road map) እየተዘጋጀ መሆኑን ተሰምቷል።

አዲሱ ፖሊሲ ካሻሻላቸው በርካታ ጉዳዮች ውስጥ  የባህል ህክምናን የሚመለከተው አንዱ ነው።

በአዲሱ ፖሊሲ ባህላዊ ህክምና በምን አይነት መንገድ ይመራ የሚለው ጉዳይ ጎልቶ እንዲታይ ማድረግ ተችሏል ተብሏል።

በፖሊሲው ከተቀመጡ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ባህላዊ ህክምና ወጥ በሆነ መንገድ የሚመራበትን ስታንዳርድ ማዘጋጅት አንዱ ነው።

ለመጀመሪያ ጊዜ እየተዘጋጀ የሚገኘው ይህ ስታንዳርድ እያዘጋጀ የሚገኘው የጤና ሚኒስቴር ሲሆን በዘንድሮ አመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው ተብሏል።

"የባህል ህክምናን በሚመለከት ወጥ የሆነ አተገባበር የለም፣ ባለሞያው ማን ነው? ፣ምን አይነት ባለሞያ ነው? የሚሰራው ምንድነው? ፣ቤቱ ምን አይነት ነው ? የሚለው እንደሃገር ወጥ አይደለም ስለዚህ ወጥ የሆነ አሰራር እንዲኖር እና ከተቀመጠው ውጪ የሚሰሩትን ለመቆጣጠር የሚያስችል ስታንዳርድ እየተዘጋጀ ነው" ሲሉ በጤና ሚኒስቴር የመድኃኒት እና ህክምና መሳሪያዎች መሪ ስራ አስፈጻሚ ውስጥ የባህል ህክምና ዴስክ ሃላፊ አቶ ናትናኤል ሰለሞን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

አዲሱ ስታንዳርድ ባህላዊ ህክምናን የሚሰጡ ወጌሾች፣ መድኃኒት ቀማሚዎች፣ ሃኪሞች እንዲሁም ሌሎችም ሊኖራቸው ስለሚገባው እውቀት፣ ሊሰሩበት ስለሚገባው ቦታ እና ማሟላት ስለሚገባቸው መሳሪያዎች እንዲሁም እንዲያክሙት ስለሚፈቀድላቸው እና ስለማይፈቀድላቸው የጉዳት ወይም የህመም አይነቶች በዝርዝር ይዟል።

በዚህም መሰረት አንድ የባህላዊ ህክምና አገልግሎት መስጠት የሚፈልግ አካል እድሜው ከ 21 አመት በላይ እንዲሆን የሚገደድ ሲሆን ቢያንስ የህክምና አገልግሎት የሚሰጥበት አካባቢ ቋንቋ ማንበብ፣መናገር እና መጻፍ እንዲችል ያስገድዳል።

ይህ ካልሆነ ቋንቋውን የሚችል አስተርጓሚ መቅጠር ግዴታው ነው።

ረዳት ሀኪም የሚቀጥር የባህል ህክምና ባለሙያ ረዳቱን በበላይነት ለሚቆጣጠሩ አካላት ማስመዝገብ አለበት።

በባህላዊው ሃኪምነት እውቅና ማግኘት የሚፈልግ አካል ቢያንስ ለሶስት (3) ዓመታት ያገለገሉበትን የማህበራዊ ተቀባይነት ሰነድ ከአካባቢው ወረዳ /ማህበራዊ ጉዳይ ፍርድ ቤት ማቅረብ አንዳለባቸው አስቀምጧል።

በተጨማሪም ረቂቁ ባህላዊ ህክምና የሚሰጡ አካላት ድንገተኛ ህክምና የሚያስፈልጋቸውን እና ኢንፌክሽን የፈጠሩ ህመሞችን ማከም እንደማይችሉ እና ሪፈር ማድረግ አንዳለባቸው ያዛል።

ስታንዳርዱ የባህል ሃኪሞች የታካሚያቸውን ሁኔታ የሚከታተሉበት እና አስፈላጊ ሲሆን ሪፈር የሚያደርጉበት ወረቀት እንዲኖራቸው አስቀምጧል።

ስታንዳርዱ ገና በረቂቅ ደረጃ የሚገኝ ሲሆን እስከ አመቱ መጨረሻ ድረስ በርካታ ጉዳዮች በማካተት ለማጠናቀቅ እና ወደተግባር ለማስገባት እየተሰራ ነው ተብሏል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

10 Jan, 09:34


የኢትዮጵያ የስነ-ህዝብ እና ጤና ዳሰሳ ጥናት 82 በመቶ ደርሷል ተብሏል።

በየአምስት አመቱ የሚከናወነው የኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብና ጤና ዳሰሳ ጥናት (EDHS) መካሄድ ከነበረበት ጊዜ በኮቪድ እና በሌሎች ልዩ ልዩ ምክንያቶች ሳይካሄድ በ 4 ዓመታት ዘግይቷል።

ይህ ጥናት በስታትስቲክስ ልማት ፕሮግራም ትግበራ ላይ በማካተት ከ ሐምሌ 20/2016 ዓም ጀምሮ እየተከናወነ ይገኛል።

በአሁኑ ሰዓት ጥናቱ 82 በመቶ መድረሱን እና እስከ ታህሳስ 30 ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ አገልግሎት የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሳፊ ገመዲ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ከጤና ሚኒስቴር እና ሌሎችም መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ጥናቱ እየተሰራ ነው የተባለ ሲሆን ሲጠናቀቅ የእናቶች ፣የህጻናት እና የወጣቶችን ሃገራዊ የጤና ሁኔታ፣ ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ስርጭት ፣የስነ ተዋልዶ ጤና ፣ጾታዊ ጥቃቶች ሁኔታ እንዲሁም የእናቶችን የእርግዝና ጊዜ እንክብካቤ ሁኔታን ያሳያል ተብሎለታል።

ከ 22 አመታት በኋላ እየተከናወነ የሚገኘው ሁለተኛው ዙር የግብርና ምርቶች ቆጠራም በናሙና የተመረጡ አርሶ አደሮች የግብርና ምርት አመራረትና የግብዓት አጠቃቀማቸውን የሚመለከት ቆጠራ ሲሆን ከ 50 ሺ በላይ ወጣቶች በቆጠራው እየተሳተፉ መሆኑን አቶ ሳፊ ነግረውናል።

በናሙናነት በተመረጡ 39,345 የቆጠራ ቦታዎች የግብርና ቆጠራው እየተከናወነ ነው የተባለ ሲሆን ቆጠራው ሰኔ 30/2017 ዓም ይጠናቀቃል ተብሏል።

ይካሄዳሉ ከተባሉ ቆጠራዎች አንዱ የሆነው የኢኮኖሚ ድርጅቶች(ኢንዱስትሪዎች) ቆጠራ አንዱ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት እየተከናወኑ የሚገኙት ጥናቶች በርካታ የሰው ሃይል እየተሳተፈባቸው የሚገኙ በመሆናቸው አለመጀመሩን ተነግሯል።

አቶ ሳፊ "ለጊዜው ተይዞ ነው ያለው  እነዚህ ቆጠራዎች ከተጠናቀቁ በኋላ ለማካሄድ ሃሳብ አለ እስካሁን የመጨረሻ ውሳኔ ላይ አልተደረሰም" ብለዋል።

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ከትንንሽ ቢዝነሶች እስከ ትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ምን ያህል ያመርታሉ፣ምን ያህል የሰው ሃይል አላቸው፣ ምን ያህሎቹ ለሚያመርቱት ምርት የሃገር ውስጥ ግብዓቶችን ይጠቀማሉ ከውጪስ ምን ያህል ምርት ያስገባሉ የሚለውን ይመለከታል ተብሏል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

10 Jan, 09:32


👉Hs General importer

➡️ አዳዲስ እና ዘመናዊ High Pressure washer አቅርበናል
👉መኪና ለማጠብ(carwash)
👉ምንጣፉ ለማጠብ
👉አትክልት ለማጠጣት ይሆናል።

➡️የተለያዩ የህንፃ መሳሪያ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እናቀርባለን

Join below. 👇👇👇👇
https://t.me/hstools

📲0912672211 / 0911235356
✃┈┈┈┈┈┈┈┈┈┈┈
🚩አድራሻ፡ ❝ አዲስ አበባ፡ ፒያሳ፡ አስራን ህንፃ አጠገብ ።

TIKVAH-MAGAZINE

10 Jan, 09:32


⌛️95% የተጠናቀቁ አፖርታማዎች

📍በቦሌ ቡልቡላ ከሁዳ ኢንጅነሪንግ!

👉በካሬ 96,600ብር ጀምሮ
👉የተናጥል ዲጅታል ካርታ ያላቸው
👉137 ካ.ሜ ባለ ሶስት መኝታ
👉በወለል 2 ቤቶች ብቻ
👉50% ቅድመ ክፍያ ቀሪውን በ6 ወር ከፍለው የሚጨርሱት
👉 የከርሰምድር ውሀ፣ስታንድባይ ጄኔሬተር፣የጋራ ሰገነት እና በቂ የመኪና ማቆሚያ ያላቸው

ለበለጠ መረጃ :- 0931333432 ወይም 0909340800

TIKVAH-MAGAZINE

06 Jan, 16:52


" ልጃችን ነቢያት ሙከሚል ተገኝታለች " - ቤተሰቦች

@tikvahethiopia

TIKVAH-MAGAZINE

06 Jan, 08:46


ልጃችንን አፋልጉን !

በፎቶው የምታይዋት 14 አመት ልጅ ቅዳሜ 26/04/2017 ከቀኑ 9 ሰዐት  አለም ባንክ ፋኑኤል አከባቢ ከወጣች አልተመለሰችም ስሟ ነቢያት ሙከሚል ይባላል።

ስትወጣ ጥቁር አባያ ለብሳለች ያየት ካለ እንድተባበሩን እንጠይቃለን።

0911759890
0929178852

ቤተሰቦቿ!

@tikvahethiopia

TIKVAH-MAGAZINE

05 Jan, 13:14


#ConceptHub

በርካቶቻችሁ ለኮንሰብት ሀብ ኢትዮጵያ ላቀረባችሁት ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቷል።

ጥያቄዎቻችሁ፦

1. እንዴት መመዝገብ እችላለሁ ?

2. በምን መልኩ መሳተፍ እችላለሁ ?

3. ክፍያ አለው ?

4. መስፈርቱ ምንድን ነው ?

5. ጹሑፍ ማስገባት ያለብን መቼ ነው ?

6. ዓላማው ምንድን ነው ?

7. ማን መሳተፍ ይችላል ?

ምላሹን ያንብቡ 👉  https://t.me/concepthubeth/14

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

31 Dec, 19:53


#Earthquake : ዛሬ ምሽትም 4:17 ላይ ጠንከር ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት ጠቁመዋል።

💬 በእናንተስ አከባቢ ? አከባቢውን፤ መጠኑንና ሁኔታውን እየጠቀሳችሁ ይጻፉልን!

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

30 Dec, 19:05


በምን ጉዳይ ላይ ጠለቅ ያለ ጹሑፍ ማቅረብ ይፈልጋሉ?

"ሐሳብ አለኝ" የዲጂታል መጽሔት 2ኛ ዕትም የጹሑፍ ማሰባሰብ ሥራ ተጀምሯል።

ለወጣት ጋዜጠኞች፤ በተለያየ የሙያ መስክ ተሰማርተው በሞያቸው ባዳበሩት ክህሎትና እውቀት ለማኅበረሰብ ለውጥ አስተዋጽኦ ማበርከት ለሚፈልጉ ጸሐፊያን አሁን እድሉ ተመቻችቷል።

በምትኖሩበት አከባቢ እንዲሁም ባላችሁበት የዲጂታል ሥነ-ምዳር ብዙ የምትታዘቡት ጉዳይ አለ በየትኛው ላይ ጥናት አድርጋችሁ መጽሐፍ ትፈልጋላችሁ?

ወጣት ጋዜጠኛ፤ የመብት ተሟጋች፤ በተለያዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ለማኅበረሰብ ንቃተ ህሊና ለምትተጉ ሁሉ መድረኩ ለእናንተም ጭምር ክፍት ነው።

በምርምርና ጥናት ላይ ያላችሁ ወጣት መምህራን፤ ተማሪዎች እንዲሁም ባለሞያዎች ሥራዎቻችሁን የምታቀርቡበት መድረክ ተመቻችቷል።

አሁን ጹሑፍ በማሰባሰብ ሂደት ላይ የምንገኝ ሲሆን በሐሳብ አለኝ የዲጂታል መጽሔት እንዲሁም በ Concepthub.net ላይ ጹሑፋችሁን በመላክ ማሳተም ትችላላችሁ።

🕒 በእስከ ታህሳስ 25 ድረስ የጹሑፉን ዋና ሐሳብ (Abstract) ይላኩ!

👥 በቡድን የሚሳተፉ ይበረታታሉ!

📱 ጹሑፉን ለማስገባት እንዲሁም መረጃ ለመጠየቅ @concepthubeth_bot ይጠቀሙ።

@tikvahethmagazine @Concepthubeth

TIKVAH-MAGAZINE

30 Dec, 15:06


#እንድታውቁት

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ በ2017 በጀት ዓመት ኤጀንሲው የመጨረሻ ያለውንና 8ኛውን የመሬት ይዞታ የማረጋገጥና የእወጃ መርሐግብር በ6 ክፍለ ከተሞች ከታህሳስ 10/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አምስት ወራት ውስጥ እንደሚሰጥ መግለጹ ይታወሳል።

ለመሆኑ የይዞታ ይረጋገጥልኝ ጥያቄ በሚቀርብበት ወቅት የሚያስፈልጉ መረጃዎች ምንድን ናቸው?

- የይዞታ  ማረጋገጫ ካርታ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣

- ማንነትን የሚገልጽ የታደሰ መታዎቂያ፣ መንጃ ፈቃድ፣

- ፓስፖርት ወይም ፋይዳ መታወቂያ፣

- ግብር የተከፈለበት ደረሰኝ፣

- ይዞታው በሊዝ የተገኘ ከሆነ የሊዝ ውል፣

- የፍርድ ቤት ውሳኔ ካለ፣

- ህጋዊ የውል ሰነዶች፦ የውክልና፤ የስጦታ፣ የውርስ፤ የሽያጭ ውል ካሉ መቅረብ ይኖርባቸዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

30 Dec, 14:56


በልጅነታችን በጨዋታ መልክ የተቀረጹ ትርክቶችና ምሳሌዎች አሁን ባለን የኑሮ ሁኔታ ላይ ተጽዕኖ እንደሚኖራቸው እሙን ነው።

ከዚህ ጋር በተያያዘ ሌንሳ እንዳለ በተለይ "እንቆቅልሽ" በተሰኘው የህጻናት ጨዋታ "ሀገር ስጡኝ" የሚለው የጨዋታው ክፍል እንዴት አስተሳሰባችንን እንደቀረጸው ትዳስሳለች።

የጹሑፉ ርዕስ “Hager Situgn”: The Unseen Vaccination of Desire for Others Over Our Own ይሰኛል።

ሙሉ ጹሑፉን እንድታነቡት እንጋብዛችኋለን 👉 https://www.concepthub.net/article/6

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

30 Dec, 14:52


የኢትዮጵያዊያን ኤንዶስኮፒክ እና ላፓሮስኮፒክ ቀዶ ጥገና ማህበር ተመስርቷል።

የኢትዮጵያዊያን ኤንዶስኮፒክ እና ላፓሮስኮፒክ ቀዶ ጥገና ማህበር (SEELS) በዛሬው ዕለት በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ  ውስጥ መመስረቱን ማኅበሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የላከው መረጃ ያሳያል።

ማህበሩን የመሰረቱት ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ተቋማት ውሰጥ የሚሰሩ የቀዶ ጥገና ሐኪሞች በጋራ ተሰባስበው እንደሆነ በምስረታው ወቅት ተገልጿል።

በምስታው ላይ የተገኙት የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ዋና ፕሮቮስት የሆኑት ዶክተር አንተነህ ምትኩ ማኅበሩ በኢትዮጵያ ለሚደረጉ የቀዶ ጥገና ሕክምናዎች በጎ ተጽእኖ ከፍ ያለ እንደሚሆን ተናግረዋል፡፡

ለማኅበሩ መመስረት አንበሳውን ድርሻ ከተጫወቱት መካከል ዶክተር ሱራፌል ሙላቱ በበኩቻቸው የቀዶ ጥገና ሐኪሞች በጋራ መሰባሰብ በመጠነኛ ቀዶ ጥገናና በመሳሪያ በመታገዝ የሚደረግን ቀዶ ጥገናን ከፍ ወዳለ ደረጃ እንደሚያሳድገው እምነታቸውን ገልጸዋል፡፡

የኤንዶስኮፒክ እና ላፓሮስኮፒክ ቀዶ ጥገና ማህበር (SEELS) መመስረት አገልግሎቱን ለሚፈልጉ፣ የዚህ ሙያ ባለሙያ መሆን ለሚፈልጉ ሐኪሞች፣ ለኢትዮጵያ የሕክምና እድገት አዲስ በር የከፈተ እና ተስፋ ሰጪ መሆኑም ተገልጿል።

Dr. Zelalem Chimdesa/#TikvahFamily🩵

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

30 Dec, 14:52


በስራ ፍለጋ ላይ ኖት? ወይስ ለመቅጠር አስበው ብቁ ባለሞያ ለማግኘት ተቸግረዋል?


እኛ ጋር መፍትሄ አይጠፋም HaHuJobsን አሁኑኑ ይቀላቀሉ!


HaHuJobs ለሀገር ልጅ በሀገር ልጅ!
@hahujobs | @hahujobs_bot

TIKVAH-MAGAZINE

27 Dec, 12:33


የ5 ዓመት ህፃን ልጅ የደፈሩ 2 ግለሰቦች ፍርድ ቤቱ በ19 ዓመት እስራት ቀጥቷቸዋል።

በጌዴኦ ዞን ወናጎ ከተማ አስተዳደር በ 5 ዓመት ህፃን ልጅ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በ 19 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤት ወስኖባቸዋል።

ወንጀሉ የተፈፀመው በወናጎ ከተማ አስተዳደር ቱቱፈላ ቀበሌ  ኦዶላ ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ሲሆን ተበዳይ የሆነችው የ5 ዓመት ህፃን ከቀኑ 8:00 ሰዓት ዳቦ ለመግዛት በሄደችበት ነው ጥቃቱ የተፈጸመባት።

ጥቃቱን ያደረሱት አቶ ኤልያስ ኤቶ እና አቶ ታምሩ ንጋቱ የተባሉ የዳቦ መጋገሪያ ቤቱ ሰራተኞች ናቸው።

በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ክስ የቀረበባቸው ወንጀለኞቹ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ሁለቱም ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ 19 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኗል።

🔴 3 ዓመት ከ 6 ወር ህጻን መድፈር ሙከራ ያደረገው ግለሰብ በ10 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈርዶበታል።

በዚያው ፍርድ ቤት በተመሳሳይ ቀን በዋለው ችሎት ተከሳሽ ወጣት ኤርምያስ ፀጋዬ 3 ዓመት ከ 6 ወር በሆነችው ተበዳይ ህፃን ከምትጫወትበት ቦታ ወደ ኤት ኤል ትምህርት ቤት ይዞ በመሄድ የመድፈር ሙከራ ማድረጉን በምስክር ያረጋገጠው ፍርድቤት #በ10 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።

💬 በህጻናት ላይ የሚደርሱ አሰቃቂ ጥቃቶችን በተደጋጋሚ እየሰማን ነው። ሁኔታው አሁን በምንሰማው ልክ ነው? ወይስ ሁሉም አከባቢ ለህዝብ ያልተገለጠ ብዙ ጥቃት አለ? በዚህ ዙሪያ የሚሰሩ ተቋማትስ ምን እየሰሩ ይሆን?ሀሳባችሁን አካፍሉን!

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

27 Dec, 09:49


ዘም ዘም ባንክ ሸሪዓን መሰረት ያደረገ "አንሳር" የተባለ የዲጅታል ፋይናንስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ።

ዘም ዘም ባንክ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውንና በሙሉ ሸሪዓን መሰረት ያደረገ "አንሳር" የተባለ የዲጅታል ፋይናንስ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል።

ባንኩ ይህንን መተግበሪያ በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ኃይሌ ግራንድ ሆቴል ላይ አስመርቋል።

በዚህ ወቅት የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ወ/ሮ መሊካ በድሪ በሀገራችን ከተለመደው የፋይናንስ አሰጣጥ ተገልለው ለቆዮ በተለይም በአነስተኛ እና መካከለኛ የስራ ዘርፍ ለተሰማሩ የማህበረሰብ ክፍሎች እና ለሴቶች መፍትሔ እንሚሆን ገልጸዋል።

"አንሳር  የፋይናንስ ተቋማት ዋስትና ሳያስፈልጋቸው ብድር የማግኘት ብቻ ሳይሆን ብድር የሚሰጥበትን ጊዜ ይቀንሳል ነው የተባለው።

አንሳር ሸሪአን መሰረት ያደረገ የፋይናንስ መርሆዎችን እና የዲጂታል ፈጠራ ኃይልን በመጠቀም ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን እና እድሎችን በፍትሃዊነት እና በእኩልነት የሚያቀርብ ይሆናል ሲሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ የተናገሩት።

በክፊያ የፋይናንሺያል ቴክኖሎጂ የጎለበተው አንሳር መተግበሪያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ያካተተ እና አማራጭ ዳታን በመጠቀም የሚሰጥ አገልግሎት ነው ተብሏል።

የክፍያ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሀያት አብዱልመሊክ መተግበሪያው በኢትዮጵያ ያለውን የወደፊት ፍትሐዊነት እና የፋይናንሺያል አካታችነትን ከማረጋገጡም በላይ ከባንክ አገልግሎት ተገልለው የቆዩ ማህበረሰቦችን በቀላሉ ማገልገል እንደሚቻል ማሳያም ጭምር እንደሆነ በምርቃቱ ወቅት አብራርተዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

27 Dec, 09:49


በስራ ፍለጋ ላይ ኖት? ወይስ ለመቅጠር አስበው ብቁ ባለሞያ ለማግኘት ተቸግረዋል?


እኛ ጋር መፍትሄ አይጠፋም HaHuJobsን አሁኑኑ ይቀላቀሉ!


HaHuJobs ለሀገር ልጅ በሀገር ልጅ!
@hahujobs | @hahujobs_bot

TIKVAH-MAGAZINE

26 Dec, 09:09


የ7፣ 9 እና 12 ህጻናትን የደፈሩ ግለሰቦች እያንዳንዳቸው 18፣ 17 እና 14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ።

የሲዳማ ክልል ፍትህ ቢሮ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ "አጫጭር የችሎት ዜና" በሚል በሦስት ህጻናት ላይ የደረሰ አስገድዶ መድፈር ወንጀልና የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን መረጃ አቅርቧል።

🔴 የ12 ዓመት ህጻን በተደጋጋሚ የደፈረው ተከሳሽ

ተከሳሽ ሙሉነህ ኡጋሞ የ37 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን የባለቤቱን እህት የሆነችውን የ12 ዓመት ህጻን ከሦስት ዓመት በላይ በቆየ ጊዜውስጥ  ለማንም ከተናገርሽ እገልሻለሁ በማለት በማስፈራራት በተደጋጋሚ አስገድዶ እንደደፈራት የክስ መዝገቡ ያስረዳል።

ተከሳሹ ወንጀሉን የፈጸመው ባለቤቱ በወሊድ ምክንያት ታማ ለ2 ወር ሪፌራል ሆስፒታል ከተኛችበት ከቀን 11/04/2013 ዓ.ም. ወንጀሉ እስከታወቀበት 27/05/2016 ዓ.ም. ድረስ መሆኑም ነው የተገለጸው።

የቀረበውን ክስ ተቀብሎ ሲያከራክር የቆየው የሀዋሳ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በሰውና በሰነድ ማስረጃ በማስደገፍ በቀን 16/04/2017 ዓ.ም. በዋለው ችሎት ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት #በ14_ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡

🔴 የወለዳትን የ9 ዓመት ልጁን የደፈረ ወላጅ አባት

ተከሳሽ አዶኒያስ አቡታ 40 ዓመቱ ሲሆን የ9 ዓመት ህጻን ልጁን በቀን 07/07/2016 ዓ.ም.ከምሽቱ 3፡30 አካባቢ ከቤተሰቦቹ ጋር ተከራይቶ በሚኖርበቴ ቤት ውስጥ አስገድዶ መድፈሩን የአቃቤ ህግ የክስ መዝገብ ያስረዳል።

ተከሳሹ ድርጊቱን የተበዳይ እናት ቤተሰቧን ለማስተዳደር በከፈተችው የቁርሳ ቁርስ ቤት ውስጥ ለማደር በሄደችበት ዕለት የፈጸመ ሲሆን ተጎጂ ህጻን ተኝታ ካለችበት ቀስቅሶ አስገድዶ መድፈሩ ነው የተጠቀሰው።

የቀረበውን ክስ ተቀብሎ ሲያከራክር የቆየው የሀዋሳ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በሰውና በሰነድ ማስረጃ በማስደገፍ በቀን 16/04/2017 ዓ.ም. በዋለው ችሎት ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት #በ17_ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡

🔴 የ7 ዓመት ህጻን ለአንድ ዓመት አስገድዶ የደፈረው የአከራይ ልጅ

31 ዓመቱ ከሳሽ ልደቱ አስፋ የ7 ዓመት ህጻን  ከቀን 01/01/2016 ዓ.ም. ጀምሮ ለአንድ አመት ያህል የተለያ ማባበያዎችን በመስጠት አስገድዶ የመድፈር ወንጀል ሲፈጽም መቆየቱን የአቃቤ ህግ የክስ መዝገብ ያስረዳል።

የቀረበውን ክስ ተቀብሎ ሲያከራክር የቆየው የሀዋሳ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በሰውና በሰነድ ማስረጃ በማስደገፍ በቀን 16/04/2017 ዓ.ም. በዋለው በህጻናት ችሎት ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት #በ18_ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

26 Dec, 09:06


በሆሳዕና ከተማ እንጀራ ላይ ባዕድ ነገር ቀላቅለው ለገበያ ሲያቀርቡ የነበሩ ግለሰቦች ተያዙ።

በሀድያ ዞን በሆሳዕና ከተማ እንጀራ ላይ ጄሶ፣ ሳጋቱራ እና ሌሎች ነገሮችን ቀላቅለው ለገበያ ሲያቀርቡ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የዞኑ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታውቋል።

የመምሪያው ኃላፊ አቶ ተከተል ዶባሞ እንጀራን ከባዕድ ነገር ጋር ቀላቅለው ለገበያ ሲያቀርቡ የተገኙ 19 ቤቶች ሲታሸጉ 38 ሰዎች ደግሞ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ገልጸዋል።

ሀድያ ቴሌቪዥን ያነጋገራቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ከነዚህ ነጋዴዎች ደረቅ እንጀራ በ20 ብር ገዝተው ይጠቀሙ እንደነበር ገልጸዋል።

እንጀራ ላይ ባዕድ ነገር ቀላቅለው ለማህበረሰቡ ሲያቀርቡ በቁጥጥር ሥር ከዋሉ ተጠርጣሪዎች መካከል አንዱ የሆነው ወጣት ኤፍሬም መንግስቱ በሆሳዕና ከተማ ቦቢቾ ቀበሌ ለ7 ወራት ይህን ሥራ ሲሰራ መቆየቱን ተናግሮ በቀን  ከ170 በላይ እንጀራ ለተጠቃሚ እያቀረበ መቆየቱን ገልጿል።

Source : HTV

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

26 Dec, 09:01


ወጣት ዲፕሎማቶች ለምን የሉንም ?

ኢትዮጵያ በዓለም-አቀፍ መድረኮች የሚወክሏትን ወጣት ዲፕሎማቶች ለምን አጣች? አልፎ አልፎስ የምናያቸው ወጣቶች ቶሎ ከእይታችን የሚጠፉበት ምክንያት ምንድነው?

በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ደምሰው ሽፈራው ወጣት ዲፕሎማቶችን እንዲሁም በዘርፉ ልምድ ያካበቱ ሰዎችን በማነጋገር የተለያዩ ሐሳቦችን አንስቷል።

በዚህ ጹሑፍ በኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እንዲሁም በምትወከልባቸው ዓለማቀፍ ተቋማት ውስጥ ኢትዮጵያዊ ወጣት ማየት ከባድ መሆኑ ተነስቷል።

በመንግስት በኩል በተለይም በዲፕሎማሲው ዘርፍ ከወጣቱ ጋር ተቀራርቦ መስራት እና ዕድሉን በማመቻቸት በኩል ፍላጎት አለመኖር እንደ ችግር የተጠቀሰ ሲሆን እድሉን መንግስት ሊፈጥር እንደሚገባም ምክረ-ኃሳብ ቀርቧል።

በተለይ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር በኤምባሲዎች ውስጥ ወጣቶች እየሄዱ የተግባር ልምምድ እንዲያደርጉ የማመቻቸት ስልጣኑ እንዳለው ተጠቁሟል።

ሙሉ ጹሑፉን እንድታነቡት እንጋብዛለን https://www.concepthub.net/article/9

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

24 Dec, 07:55


#ፋይዳ

ስለ " ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጥያቄ አለዎት ?

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቤተሰብ አባላቱ ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር በተያያዘ በርካታ ጥያቄዎች ይደርሱታል።

በዚህም የሚነሱ ጥያቄዎችን በቀጥታ እንዲመልሱ የሚመለከታቸው አካላትን ለማግኘት ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል።

ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰቦች ለሚቀርቡ ጥያቄዎች የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ምላሽ እሰጣለሁ በማለት ማረጋገጫ ልኳል።

ቤተሰቦቻችን በ "ፋይዳ" ዲጂታል መታወቂያ ላይ ያላችሁን ጥያቄ ከዛሬ ጀምሮ ባሉ ሁለት ተከታታይ ቀናት ውስጥ በ @tikvahmagbot ላይ መላክ ትችላላችሁ።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Dec, 16:38


ስምንተኛውና የመጨረሻው የይዞታ ማረጋገጫ ሥራ በ337 ቀጠናዎች ላይ ተግባራዊ ይሆናል ተባለ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ በ2017 በጀት ዓመት ኤጀንሲው የመጨረሻ ያለውንና 8ኛውን የመሬት ይዞታ የማረጋገጥና የእወጃ መርሐግብር ሊጀመር መሆኑን ገልጿል።

የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ዋና ዳሬክተር የሆኑት አቶ ግፋወሰን ደሲሳ በሰጡት መግለጫ ኤጀንሲው የመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ከጀመረበት ከ 2007ዓ/ም እስከ 2016ዓ/ም በጀት ዓመት ድረስ በ 337 ቀጠናዎች ላይ የይዞታ ማረጋገጥ መርሐ ግብሮችን ማካሄዱን አስታውሰዋል።

በ2017 በጀት ዓመት 8 ኛውን ዙር የይዞታ ማረጋገጥ ስራ በ 136 ቀጠናዎች የሚገኙና ይዞታቸው ያልተረጋገጡ የከተማዋ ክፍት መሬቶች ምዝገባ በተመረጡ 6 ክፍለ ከተሞች እንደሚከናወን ነው የገለጹት።

የተመረጡት ክ/ከተሞች እና ወረዳዎች የትኞቹ ናቸው ?

1. የካ ክ/ከተማ በወረዳ 1,2,3,9,10,11,12 በ25 ቀጠናዎች፤

2. በለሚ ክ/ ከተማ በወረዳ 2,3,5,9,10,13 በ 44 ቀጠናዎች፤

3. በአቃቂ ክ/ከተማ ወረዳ 1,2,3,6,9,13 በ19 ቀጠናዎች፤

4. በንፋስ ስልክ ላፍቶ በ ወረዳ 6,7,10,11,14 የሚገኙ 22 ቀጠናዎች፤

5. በቦሌ ክ/ከተማ በወረዳ 3,12,13 በ15 ቀጠናዎች፤

6. በኮልፌ ቀራንዮ በወረዳ 3 በ11 ቀጠናዎች፤

ያልተረጋገጡ ይዞታዎችን የማረጋገጡ ስራ  በስልታዊ ዘዴ /በመደዳ/ የማረጋገጥ ሥራ የሚከናወን  ሲሆን ስራውም ከታህሳስ 10/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አምስት ወራት ውስጥ እስከ ሚያዝያ 15 /2017 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን ሙሉ ወጪውም በመንግስት እንደሚሸፈን ተናግረዋል፡፡

በተጨማሪም ከመሬት ይዞታዎች ጋር ተያይዞ ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ በተመረጡ ቀጠናዎችና ሰፈሮች ውስጥ ብቻ ስራው ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ባለው 5 ወራት ውስጥ የመረጃ ልዩነት እንዳይፈጠር ሲባል ምንም አይነት የስነ ንብረት ዝውውር እንደሚቆም ተናግረዋል።

በመጨረሻም ኤጀንሲው አረጋግጦ ላልመዘገበው ይዞታ ምንም ዓይነት ህጋዊ ዋስትና እንደማይሰጥ የገለፀው የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ከ ታህሳስ 20/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናት በክ/ከተማ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አስፈላጊውን መረጃ ይዘው የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ እንዲያቀርቡ ጥሪ አስተላልፏል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Dec, 15:12


በኡጋንዳ የተከሰተውና ሴቶችን ነጥሎ ስለሚያጠቃው በሽታ እስካሁን ምን ይታወቃል?

በ2023 ለመጀመሪያ ጊዜ እንደታየ የሚነገረውና በኡጋንዳዊያን ዘንድ በተለምዶ ‹Dinga Dinga› ማለትም የሚያንዘፈዝፍ/የሚያስደንስ በማለት የሚጠሩት በሽታ ሴቶችንና ህፃናትን እያጠቃ ይገኛል ተብሏል።

በሽታው እስካሁን በኡጋንዳ ቡንዲቡግዮ ወረዳ  300 የሚጠጉ ሰዎችን ያጠቃ ሲሆን ምንም አይነት ሞት ግን አልተመዘገበም።

የዲንጋ ዲንጋ ምልክቶች ምንድ ናቸው?

በዲንጋ ዲንጋ በሽታ የተያዙ ታካሚዎች የሚከተሉትን ምልክቶች ያሳያሉ፦

► የዳንስ እንቅስቃሴዎችን የሚመስል ከመጠን ያለፈ የሰውነት መንቀጥቀጥ/መንዘፍዘፍ፤

► ትኩሳት እና ከፍተኛ ድካም፤

► የመራመድ ወይም ሰውነት ያለመታዘዝ ችግር፤

የኡጋንዳ ሚዲያዎች እንደዘገቡት፣ አንዳንድ ሰዎች ሰውነታቸው ከቁጥጥር ውጭ በሆነ ሁኔታ ስለሚንቀጠቀጥ በእግር ለመራመድ በበሽታው ለተያዙት የማይቻል ነው ይላሉ።

ፔሸንስ ካቱሲሜ የተባለች ታካሚ በበሽታው ስትያዝ ያጋጠማትን  ለመገናኛ ብዙኃን ስትገልጽ፦

"ድካም ተሰማኝ እና ሰዉነቴ አልታዘዝ አለኝ፣ ለመራመድ ስሞክር ሰውነቴ ከቁጥጥር ውጪ በሆነ መልኩ ይንቀጠቀጣል፣ በጣም ይረብሸኝ ነበር።" ብላለች።

የጤና ባለሞያዎች ምን እያሉ ነው?

የወረዳው የጤና ኦፊሰር የሆኑት ዶ/ር ኪይታ ክርስቶፈር፥ የዲንጋ ዲንጋን መንስኤ ለማወቅ እየሞከሩ መሆኑን ገልጸው የታካሚዎች ናሙናም ወደ ኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር ለምርመራ ተልኳል ብለዋል።

ዶ/ር ክርስቶፈር፥ የበሽታው የማገገሚያ ፍጥነት ከፍተኛ መሆኑንና አብዛኞቹ ታካሚዎች ተገቢውን ህክምና በወሰዱ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ማገገም መቻላቸውን ተናግረዋል።

አክለውም በባህላዊ መንገድ የተቀመሙ መድኃኒቶችን ለዚህ የጤና ችግር ጠቃሚ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ምንም ዓይነት ሳይንሳዊ ማስረጃ ስለሌለ እንዳይወስዱ አስጠንቅቀዋል።

በሽታው በአንቲባዮቲክስ መድኃኒቶች ሊታከም ይችላል ሲሉም ያክላሉ።

በማኅበራዊ ሚዲያ የተለቀቁ ቪዲዮዎች በበርካቶች እይታ ቢያገኙም እስካሁን ድረስ የኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ በይፋ የሰጠው መግለጫ የለም።

ዲንጋ ዲጋን ምን ሊያስከትል ይችላል?

ዲንጋ ዲንጋ ትክክለኛ መንስኤ አሁንም እንቆቅልሽ ነው። ባለሙያዎች ከቫይረስ ኢንፌክሽን እስከ የአካባቢ ሁኔታዎች ድረስ የተለያዩ መላምቶችን ያስቀመጡ ሲሆን ነገር ግን እስካሁን የተረጋገጠ ነገር የለም።

አንዳንዶች ይህንን ክስተት በ1518 በፈረንሳይ ስትራስቡርግ ከተማ ሰዎች ባልታወቀ ምክንያት ለቀናት ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መልኩ ያስጨፍር ከነበረው ታሪካዊው የዳንስ ቸነፈር ጋር እያመሳሰሉትም ይገኛሉ።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Dec, 15:11


#UZDcars መኪናዎን ለመግዛት ከ መሸጫ መሸጫ መዞር ወይንም ደግሞ ከ ደላላ ደላለ መደወል አሰልቺ እንደሆነ ይገባናል፡፡ እሱንም በማሰብ ነው መጀመሪያ በቀላሉ ሳይለፉ መኪናዎን እነዲያገኙ ያሉንን መኪናዎች በሙሉ Online ያስቀመጥነው፡፡

ከምንም በላይ ደግሞ ሻጮችም መኪናቸው እነዲሸጥላቸው UZD cars ምርጫቸው ስላደረጉ በዛ ያለ የመኪና ስብስብ አለን፡፡

ያሉትን መኪናዎች ለማየት ከታች ያለውን Link ይጫኑ!

@usedcarsinethiopia

UZD cars‘ን ስለመረጡ እናመሰገናለን::

TIKVAH-MAGAZINE

21 Dec, 11:42


#Hawassa

በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ታቦር ክፍለ ከተማ አዲሱ ገበያ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ በአንድ የገበያ ማዕከል ኮንቴነር ላይ የተነሳ የእሳት አደጋ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር መዋሉን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ሠላምና ፀጥታ መምሪያ አስታዉቋል።

የእሳት አደጋዉ የተከሰተው ጠዋት 1:30 አከባቢ ታቦር ክፍለ ከተማ ፋራ ቀበሌ በተለምዶ አዲሱ ገበያ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ በአንድ የንግድ ሼድ ሱቅ ነው።

በከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ነፃ የስልክ መስመር (7614) በደረሰ ጥቆማ የከተማ አስተዳደሩ እሳት አደጋ እንዲሁም የሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ እስት አደጋ መኪኖች ከፀጥታ አካላትና ከአከባቢው ሕብረተሰብ ጋር በመሆን የእሳት አደጋውን በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ተገልጿል።

"እንደ ወቅቱ ነፋሻማነትና ፀሐያማነት የእሳት አደጋዉን በቀላሉ መቆጣጠር አዳጋች ነበር"ያሉት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ሠላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ወንድሙ ቶርባ በከተማ አስተዳደሩ የተዘረጋዉ ፈጣን የመረጃ ልዉዉጥ አደጋውን ለመቆጣጠር አግዟል ነው ያሉት።

አደጋዉ የከፋ ጉዳት እንዳያደር ላደረጉ የአከባቢው ነዋሪዎች፣ፈጣን ምላሽ ለሰጡ የሀዋሳ ከተማ እና ሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የእሳት አደጋ ሰራተኞች እንዲሁም የፀጥታ አካላት የከተማ አስተዳደሩ ሠላምና ፀጥታ ምስጋና አቅርበዋል።

የእሳት አደጋው ትክክለኛ መንስኤ እየተጣራ ነዉ ያሉት መምሪያ ኃላፊው ወቅቱ በጋ በመሆኑ ፀሐያማና ነፋሻማዉ  የአየር ፀባይ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ስለሚታሰብ ሕብረተሰቡ ተገቢዉን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስበዋል።

#TikvahFamilyHawassa

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Dec, 14:16


ከተዳከመው የንባብ ባህላችን ጀርባ ያሉ እውነታዎች

የሕትመት ግብአቶች ዋጋ መናር፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው እና በቅርቡ መጻሕፍት ላይ የተጣለው የተጨማሪ አሴት ታክስ ለመጻሕፍት ህትመት ዘርፉ ተደራራቢ ፈተናዎች ሆነውበታል።

"የንባብ ባህላችን ተዳከመ"፤ "እንባቢ ትውልድ የለም" ከሚሉት ወቀሳዎች ጀርባ መጽሐፍ ለማሳተም ያሉ ተግዳሮቶች፤ የአሳታሚዎች አለመኖርና መሰል ተግዳሮቶችን በዘርፉ ላይ ያሉ ባለሞያዎችን በማናገር አልታየህ ኪዳኔ በጥናት የደረጀ ጹሑፍ አቅርቦልናል።

በዚህ ጹሑፍ ደራሲ ሌሊሳ ግርማ፤ ጠበቃና የህግ አማካሪ ወንድሙ ኢብሳ፤ ደራሲ ህይወት እምሻው፤ ደራሲ እንዳለ ጌታ ከበደ (ዶ/ር)፤ የደራሲያን ማኅበር ፕሬዝዳንት አቶ አበረ አዳሙ፤ የተራኪ ዋና ስራ አስፈፃሚ ናሆም ፀጋዬ እና ሌሎችም ሐሳባቸውን ሰጥተውበታል።

በዚህ ጹሑፍ ከተነሱ ሀሳቦች መካከል፦

- ለመጀመሪያ ጊዜ የሚታተም አዲስ መጽሐፍ “ብዙ” ከተባለ እስከ 3ሺ ቅጂ ቢታተም ነው፡፡

- አንድ ደራሲ አንዱን መጻሕፍ በ400 ብር ዋጋ እንዲሸጥ ዋጋ ካወጣለት፤ ከዋጋው ላይ 40 በመቶውን የሚወስደው አከፋፋዩ ነው፡፡

- መጽሐፍት አከፋፋዮች ድርሻቸውን የሚያሰሉት ከትርፍ ላይ ስላልሆነ የማሳተሚያ ወጪ ተቀንሶ ደራሲው የሚገኘው ትርፍ በወፍ ከ60 እና 70 ብር አይበልጥም።

- ለዘመናት የደራስያን አበሳ ሆኖ የቀጠለው አሳታሚ የማጣት ችግር ነው፡፡

- ከዓመታት በፊት በተሰራ ጥናት ህጋዊ የወረቀት አስመጪዎች ቁጥር 2 ብቻ ነበሩ፤

- ደራሲያን ስራዎቻቸውን ለአድማጮች በትረካ መልክ ለማቅረብ ፍላጎት የላቸውም

ሙሉ ጹሑፉን ያንብቡት https://concepthub.net/article/5

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Dec, 14:12


#AddisAbaba

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በሻሌ 72 አካባቢ በሚገኝ የግል ባንክ ውስጥ የሚሰራ የደንበኞች አገልግሎት ሰራተኛ ከደንበኞች አካውንት በመቀነስ ለግል ጥቅሙ አውሏል ተብሎ በቁጥጥር ስር ውሏል።

የአዲስ አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው ግለሰቡ በቁጥጥር ስር እስከዋለበት ቀን ድረስ ከ5 የባንኩ ደንበኞች ከ2መቶ 78ሺህ ብር በላይ ወደ ግሉ አስተላልፏል።

ተከሳሹ ድርጊቱን መፈጸሙን ያመነ ሲሆን ከሂሳብ ወደ ሂሳብ እና በሞባይል ባንኪንግ በማስተላለፍ የወሰደ መሆኑም በምርመራ መረጋገጡን ፖሊስ አስታውቋል።

በተጨማሪም የኃላፊዎቹን አለመኖር በመጠቀም ለደንበኞች መልዕክት እንዳይደርስ ሲስተም ላይ የራሱን ስልክ ቁጥር በማስገባት በፈፀመው ወንጀል ክስ እንደተመሰረተበትም ተገልጿል። 

ተጠርጣሪው እንዴት በቁጥጥር ስር ዋለ?

የአንደኛ የግል ተበዳይ ለወላጅ አባታቸው በባንክ ቤቱ በአካል ቀርበው ገንዘብ አስተላልፈው ሊሄዱ ሲሉ ስልኮትን ይስጡኝ ሞባይል ባንኪንግ እንዲጠቀሙ ላስተካክል  በማለት ይቀበላቸዋል።

ለኃላፊው የግል ተበዳይ የስልክ ቁጥር መቀየራቸውን ዋሽቶ በመግለፅ አዲስ ስልክ ላይ መልዕክት እንዲደርሳቸው ጠይቀውኛል በማለት ኃላፊውን በማታለል የራሱን ስልክ አስገብቶ ያስተካክላል።

ከዚያም ከ35ሺህ ብር በላይ ወደ ግል ሂሳቡ ያስተላልፋል። የግል ተበዳይ ይህንን ጉዳይ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄደው በማመልከታቸው በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል። ተጠርጣሪው በዚህ መልኩ የሌሎች ተበዳዮችን ስልክ በመቀየር ወንጀሉን መፈጸሙን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።

ፖሊስ በመልዕክቱ ህብረተሰቡ የባንክ ሂሳቡን ሲያንቀሳቅስ በስልኩ ላይ ምንም ዓይነት መልዕክት ካልደረሰው በአካል ወደ ባንኩ ቀርቦ ሊያመለክት እንደሚገባ አስተላልፏል። 

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Dec, 14:08


ያገለገለም ሆነ አዲስ መኪና ስለመግዛት እያሰቡ ነው? UZD cars የ ዘረጋውን የ online መኪና መገበያያ platform በመጠቀም ራስዎን ከ መሸጫ መሸጫ ከ መዞር ይቆጥቡ። አላማችን ለገዚዎች ስለሚገዙት መኪና ሙሉ መረጃ በመስጥት፤ የ ባንክ ብድር በማመቻቸት እና እንደገዚ ዋጋ በመደራደር የ መኪና ግብይትን ቀላል እና ውጤታማ ማድረግ ነው።

ለ መኪና ባለንብረቶችም መኪናችሁን ለመሸጥ በቂ የሆነ የ መሸጥ ልምድ ያለን ስለሆነ የ uzd cars ቤተሰብ አባል በመሆን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ይሁኑ።

ከታች ያለውን Link በ መጫን ይቀላቀሉ።

https://t.me/usedcarsinethiopia

TIKVAH-MAGAZINE

20 Dec, 13:55


#EFDA: የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ባደረገው የድኅረ ገበያ ጥናት ያልተመዘገቡና የጥራት ደረጃ የማያሟሉ የጸረ-ወባ መድኃኒቶችን ዝርዝር አስታውቋል።

የመድኃኒት ዝርዝሮቹ ከላይ ተያይዘዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Dec, 13:42


#EEU

° "የድህረ ክፍያ ተጠቃሚ ደንበኖች ከመስከረም ወር ጀምሮ ያለባቸውን የኋላ ክፍያ በታህሳስ ወር በሚወጣው ቢል ላይ ተጨምሮ የሚከፍሉ ይሆናል፡፡ " የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ከ200 ኪሎ ዋት ሰዓት በላይ የተጠቀሙ ደንበኖች የፍጆታ ሂሳብ ላይ እና አዲስ ደንበኛ ማገናኘትን ጨምሮ ደንበኞች በሚፈፅሟቸው ልዩ ልዩ የአገልግሎት ክፍያዎች ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡

በዚህ መሠረት ደንበኞች ወርሃዊ የፍጆታ ሂሳብ በሚከፍሉበት ወቅት የፍጆታ መጠናቸው ከ200 ኪሎ ዋት ሰዓት በላይ ከሆነ እላፊ የመጣው የፍጆታ መጠን የተጨማሪ እሴት ታክስ ተሰልቶ ሂሳባቸው ላይ የሚደመር ይሆናል፡፡

የተጨማሪ እሴት ታክስ ተግባራዊ የሚደረገው ከህዳር ወር የክፍያ ደረሰኝ ጀምሮ ሲሆን፤ የድህረ ክፍያ ተጠቃሚ ደንበኖች ከመስከረም ወር ጀምሮ ያለባቸውን የኋላ ክፍያ በታህሳስ ወር በሚወጣው ቢል ላይ ተጨምሮ የሚከፍሉ ይሆናል፡፡

ዓመታዊ የቴሌቪዥን አገልግሎት ክፍያን በተመለከተ

ወርኃዊ የኤሌክትሪክ የፍጆታ መጠናቸው ከ50 ኪሎ ዋት ስዓት በላይ የሆኑ ደንበኞች 10 ብር ከወርሃዊ ኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳብ ጋር የቴሌቪዥን አገልግሎት ክፍያ እየከፈሉ ይገኛሉ ብሏል።

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቲቪ) ዓመታዊ የቴሌቪዥን አገልግሎት ክፍያ የመሰብሰብ መብት የተሰጠው ሲሆን ሁለቱ ተቋማት ወርሃዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ክፍያ ስርዓትን በመጠቀም በየወሩ እንዲሰበሰብ ህዳር 2 ቀን 2015 ዓ.ም ስምምነት ማድረጋቸው ይታወሳል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Dec, 06:42


"በሰቆጣ ቃልኪዳን እስካሁን መድረስ የቻልነው ሀገሪቱ ካሏት ወረዳዎች ከአንድ አራተኛ በታች ነው " - ዶ/ር ሲሳይ ሲናሞ

በኢትዮጵያ በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ምክንያት በእድሜያቸው ሊደርሱበት የሚገባው ቁመት ላይ ያልደረሱ ወይም መቀንጨር ያጋጠማቸው ህጻናት ቁጥር 39 በመቶ ሲሆን 11 በመቶ ህጻናት ደግሞ መቀጨጭ እንዳጋጠማቸው ጥናቶች ያመላክታሉ።

ይህንን ሃገራዊ የህጻናት የመቀንጨር ምጣኔን ለመቀነስ እየተሰሩ ካሉ ስራዎች ውስጥ የሰቆጣ ቃልኪዳን አንዱ ነው።

ይህ ቃልኪዳን የህጻናትን የመቀንጨር ምጣኔ  መቀነስ ቢችልም እየተተገበረ የሚገኝባቸው ወረዳዎች ቁጥር ግን ሃገሪቱ ካሏት አጠቃላይ ወረዳዎች ሩቡን ያህል ብቻ መሆኑን በሰቆጣ ቃልኪዳን የፌደራል ፕሮግራም ማስፈጸሚያ ክፍል ሲኒየር ፕሮግራም ማናጀር የሆኑት ዶ/ር ሲሳይ ሲናሞ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

የመቀንጨርን ምጣኔን በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ 2022 ዜሮ ለማድረስ ታቅዶ እየተሰራበት ያለው የሰቆጣ ቃልኪዳን በአሁኑ ሰዓት በ 334 የኢትዮጵያ ወረዳዎች ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል።

ቃልኪዳኑ የሁለተኛ ምዕራፍ የአምስት አመት የማስፋፊያ ትግበራ ላይ ነው።

ዶ/ር ሲሳይ "ሃገራዊ የመቀንጨር ምጣኔ መረጃው 39 በመቶ ነው። እንደ ሰቆጣ ቃልኪዳን በአርባ ወረዳዎች ጀምረን ገና ዘንድሮ ነው 334 ወረዳዎች መድረስ የቻልነው" ሲሉ ገልጸዋል።

ይህም በሀገሪቱ ካሉ ወረዳዎች አንድ አራተኛ በታች ነው የሚሉት ዶ/ር ሲሳይ፥ "የኢትዮጵያ ወረዳዎች ከ 1,100 በላይ ናቸው የሰቆጣ ቃልኪዳንን ተጽዕኖ ለማየት በጣም ብዙ ስራ መስራት አለብን" ብለዋል።

ለዚህም ተግባራዊ የሚሆንባቸውን አካባቢዎች ከፍ አድርገን በርካታ ወረዳዎችን ካልደረስን ይህንን ሀገራዊ ቁጥር በፍጥነት መቀነስ አንችልም፤ ነገር ግን በልዩነት ይሄ ሥራ በተሰራባቸው አካባቢዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት አለ ሲሉ አክለዋል።

የሰቆጣ ቃልኪዳን ከ 7.8 ሚሊየን በላይ የሆኑ ህጻናትን እስከ 2022 ዓ/ም ድረስ ከመቀንጨር በመታደግ ሙሉ እድገታቸው ተመጣጣኝ እንዲሆን ለማድረግ በ 2007 ዓ/ም ቃል የተገባበት ስምምነት መሆኑ ይታወቃል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

18 Dec, 13:41


ድብቁ የወሲብ ገበያ: ቴሌግራም ያቀጣጠለው የወሲብ አብዮት

ቴሌግራም በሀገራችን ኢትዮጵያ ሰፊ ተጠቃሚዎች ካሉት መተግበሪያዎች አንዱ ነው። ቴሌግራም ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችን ከደንበኞች ጋር ለማገናኘት፣ ለትምህርትና ለመረጃ ልውውጥ አወንታዊ ሚናን ይጫወታል።

በአንጻሩ ደግሞ ላልተረጋገጡ መረጃዎችና የሤራ ትንተና፣ ማንነትን መሠረት ላደረጉ ጥቃቶች፣ ለህገወጥ ንግዶች፣ ለገንዘብ ማጭበርበርና ለመሳሰሉት ተጠቃሚዎችን ማጋለጡን የተለያዩ ሪፖርቶች ይጠቁማሉ።

ምንተስኖት ደስታ በሥነ-ሕብረተሰብ (ሶሲዮሎጂ) ከሐረማያ ዩንቨርስቲ የተመረቀ ሲሆን በአሁን ሰዓት በስንቅ ዩዝ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክት ማናጀር ሆኖ እየሰራ ይገኛል፡፡

በቴሌግራም ከሚታማባቸው ጉዳዮች አንዱ ስለሆነው ልቅ የወሲብ ገበያ ከኢትዮጵያ አንፃር የዳሰሰበትን ጹሑፍ በሐሳብ አለኝ ቅጽ 1 ዲጂታል መጽሔት ላይ አስነብቦናል።

ምንተስኖት በጹሑፉ በዚህ ላይ ከሚሳተፉ፤ ይኸው ተግባር ሱስ ከሆነባቸው ወጣቶችን ቃለመጠይቅ በማድረግና እና የተለያዩ ቻናሎችን በማጥናት ጥሩ ጹሑፍ አቅርቦልናል።

በዚህም፦

- ለዲጂታል ወሲብ አገልግሎቶች ከ500 - 3000 ብር እንደሚጠየቅ፤

- የህፃናት ወሲብ በሚያስደነግጥ ሁኔታ ተፈላጊ ስለመሆኑ፤

- ስለባህል ህክምናና ማስታወቂያዎቹ፤

- ከመንግስት እና ከቤተሰበሰ ስለሚጠበቀው ነገር በጹሑፉ አንስቷል።

አንብቡት 👉 https://concepthub.net/article/4

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

17 Dec, 18:20


Ethiopian Incorporated : Transforming the way Businesses Run in Africa የተሰኘ መፅሀፍ ከቀናት በፊት ተመርቋል።

መፅሀፉ በአይ ኢ ኔትዎርክስ መስራች እና ዋና ስራ-አስፈጻሚ አቶ መርዕድ በቀለ የተጻፈ ነው።

ደራሲዉ አቶ መርዕድ በጣት ከሚቆጠሩ አፍሪካዊያን መሃል አንዱ በመሆን በ24 ዓመቱ ፤ በጊዜዉ የነበረዉን ዉስን የኢንተርኔት አቅርቦት እና ስለ ኢንተርኔት የነበረዉን የተገደበ ግንዛቤ ሳይገድበዉ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ያደረገዉን CCIE ሰርተፊኬት ሊቀበል ችሏል፡፡ 

የ IE Network Solutions መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆነዉ አቶ መርዕድ በቀለ፣ በአሁን ሰዓት ከ200 በላይ ለሆኑ ወጣቶች የስራ ዕድል የፈጠረ ካምፓኒ ባለቤት ነው።

ከቀናት በፊት ያስመረቁት መፅሀፍ ከዳበረ የስራ ፈጣሪነት እና የድርጅት አመራርነት በመነሳት የተጻፈ መሆኑ ተገልጿል።

መጽሀፉ በየትኛዉም የዕድሜ ክልል ላሉ ይስማማል የተባለ ሲሆን በተለይ ደግሞ የራሳቸዉን ድርጅት ለመፍጠር ህልም ኖሯቸዉ መንገዱን ማወቅ ለሚሹ ፣ በኢትዮጵያ ቢዝነስ በመስራትና ለማደግ ለሚሹ ፣ ለተለያዩ ድርጅት ባሌቤቶች እና ስራ ፈጣሪዎች እንዲሁም የኢትዮጵያን እና የአፍሪካን ገበያ አንድ እርምጃ ከፍ ማድረግ ለሚሹ የተጻፈ ነው ተብሏል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

16 Dec, 18:24


"በሰርግ መልሳችን ቀን ግን ይሆናል ብዬ አሰቤ አላዉቅም ነበር" - ዶክተር በየነ አበራ

በሰርጉ ማግስት የሙሽሪት ቤተሰቦች ከጠሩት የመልስ ፕሮግራም ላይ ላይ ተነስቶ በመሄድና የተሳካ ቀዶ ጥገና በማድረግ እናትና ልጅን የታደገዉ ዶክተር በብዙዎች ምስጋና ተችሮታል።

ይህ የሚያስመሰግን ተግባር የተፈጸመው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ የንግስት እሌኒ መሐመድ መታሰቢያ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነው።

በሆስፒታሉ የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር በየነ አበራ በትላንትናው ዕለት በሰርጉ ማግስት የሙሽሪት ቤተሰቦች በጠሩት የመልስ ዝግጅት ላይ ነበር።

በዚህ ዝግጅት ላይ እንዳለ ነው እንግዲህ ከሚሰራበት ሆስፒታል የስልክ ጥሪ የደረሰው። የስልክ ጥሪውም እናትና ልጅን እንዲታደግ የቀረበ ነበር።

ዶክተር በየነ ስለሁኔታው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ሲናገሩ "መልስ በሀገራችን ባህልና ወግ ትልቅ ቦታ እሚሰጠዉ አዉቃለሁ በዕለቱ አማቾቼ አክብረው ጠርተዉን ፕሮግሙ እየተካሄደ ነበር ስልክ የተደወለልኝ" ሲል ያስረዳል።

"የመጀመሪያዉ ዙር አላነሳሁም! በድጋሚ ሲደወልልኝ አነሳሁት አንዲትን እናት ምጥ እንዳስቸገራትና ቀዶ ሕክምና የግድ እንደሚያስፈልጋት  ተነገረኝ፤ አላመነታሁም!" በማለት የመልስ ዝግጅቱን አቋርጦ ለመሄድ መወሰኑን ነግሮናል።

ይህንን ጉዳይ እንዴት ለሙሽሪት እንዳስረዱና እንዳሳመኗት ጠይቀናቸዋል፤ እሳቸው ሲመልሱም፦

"በፍቅር ሕይወታችን ወቅት የትዳር አጋሬን በተደጋጋሚ እንደዚህ አይነት አጋጣሚዎች ሊከሰቱ እንደሚችሉ በተደጋጋሚ እነግራት ነበር፤ በሰርግ መልሳችን ቀን ግን ይሆናል ብዬ አሰቤ አላዉቅም ነበር" ሲሉ ሁኔታውን ይግልጻሉ።

ከዚያም "ለሙሽራዋ ባለቤቴና ለሚዜዎቼ ነገርኳቸዉና ወደ ሆስፒታሉ አመራሁ። የሙሽራዋ ባለቤቴን ጨምሮ ጓደኞቼና ጓደኞቿ ለሙያው ያለኝ ፍቅርና ቁርጠኝነት ስለሚያዉቁ ሊጫኑኝ አልፈለጉም፤" ያሉት ዶክተር በየነ "ቤተሰቦቿን ግን ተመልሼ ይቅርታ ለመጠየቅ ወስኜ ነበር ወደ ሆስፒታል የሄድኩት" ይላሉ።

አክለውም "ወደ ሆስፒታሉ ስደርስ የቀደ ጥገና ቲሙ ዝግጁ ስለነበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አድርጌ ቀዶ ሕክምናውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀናል" ብለዋል።

ዶክተር በየነ አበራ የመጀመሪያ ዲግሪያቸዉን በሕክምና ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስፔሻሊቲ  መርሐግብራቸዉን ደግሞ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ሰርተዋል።

ዶክተር በየነ አበራ እናመሰግናለን 👏

#TikvahEthiopia

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

07 Dec, 09:46


"የባለሙያውን ሚና ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ እና እንደ ስጋት የጠቀስናቸውን ጉዳዮች ተመልሰውልናል " -የኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የኢትዮጵያ ሕንፃዎች አዋጅን፤ አዋጅ ቁጥር 1356/2017 አድርጎ በሙሉ ድምጽ ማጽደቁ ይታወሳል።

አዋጁ የወጣው በነባሩ የኢትዮዽያ ህንፃ ሕግ ይታዩ የነበሩ ክፍተቶችን በመሙላት የህዝብ መገልገያ ህንፃዎች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽነትንና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ለማስቻል ነው ተብሏል።

አዋጁ ከመጽደቁ በፊት ረቂቁ ለከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀረበበት ወቅት ረቂቁ ከዚህ ቀደም የነበረውን "ባለሞያ ተኮር " ሂደት በአዲሱ ረቂቅ "ድርጅት" ተኮር እንዲሆን መደረጉ አግባብ አይደለም በሚል ከኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር እና ከሌሎችም ትችት ሲቀርብበት ነበር።

ከዚህ ቀደም በነበረው አዋጅ ባለሞያ ተኮር የሆኑ እና የባለሞያውንም የሞያ ክብር የሚያረጋግጡ አንቀጾች በአዲሱ ረቂቅም እንዲካተቱ እና ወደ ድርጅት ተኮር ወደ ሆነ አሰራር እንዳይቀየሩ የኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር ጠንከር ያለ ክርክር ሲያደርግ ቆይቷል።

ክርክር ሲያደርግ ከቆየባቸው ነጥቦች ውስጥ አዋጁ ማተኮር ያለበት እያንዳንዱ ባለሞያ ማለትም አርክቴክት፣ ስትራክቸራል ኢንጂነር፣ የኤሌክትሪክ ባለሞያ የሚመለከተውን ስራ ብቻ እንዲሰራ አዋጁ ማረጋገጥ አለበት የሚለው አንዱ ነው።

ይህ ካልሆነ ድርጅቱ እነዚህን ባለሞያዎች ቀጥሮ ሲያሰራ ሃላፊነታቸውን በትክክል መወጣታቸውን በማያረጋግጥ መንገድ ከመሆኑም በላይ ጥቅሙ ወደ ድርጅት ሲሄድ ጥፋት ሲኖር ግን የጥፋት ተጠያቂነትን ወደ ባለሞያው የሚያመጣ አሰራር መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል።

በተጨማሪም የህንጻ ዲዛይን ስራን ማንኛውም ሰርተፍኬት ያለው ባለሞያ ወይም ሌላ ሰው ማስተባበር እንዲችል በመጀመሪያው ረቂቅ ላይ መቅረቡ አግባብ አለመሆኑን እና ሁሉም ሙያውን አክብሮ እንዲሰራ መደረግ እንዳለበትም ሲገልጽ ቆይቷል።

የማህበር ፕሬዝዳንት አርክቴክት ሐብታሙ ጌታቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደተናገሩት "ረቂቁ ላይ ሃሳባችንን ከሰጠን በኋላ የመጨረሻ ረቂቁን የማየት እድል አልነበረንም አሳዩን ስንል እናንተ የምትሰጡትን ግብአት ስለጨረሳችሁ ተሳትፏቹ አልቋል ስንባል ከተጠያቂነት ለመዳን በሚል ረቂቁ በሙያ እና በሙያ ባለሙያ ላይ ስጋት የሚያሳድር በመሆኑ ስጋቶች አሉን በሚል አቋማችንን አሳውቀናል" ብለዋል።

ማህበሩ በወቅቱ በአቋም መግለጫው ያሳወቃቸው እና በረቂቁ ላይ መካተት አለባቸው በማለት አጽንኦት የሰጠባቸው ነጥቦች

1) አዋጁ ድርጅት ተኮር ሳይሆን ባለሙያ ተኮር ተደርጎ መዘጋጀት እንዳለበት።

2 ) የሙያ ጥሰት ተጠያቂነት የሚመጣው በገለልተኛ የባለሙያ ቦርድ ተገምግሞ እንጂ ሚዛናዊነትን ባልጠበቀ መልኩ አንድ ተቋም ራሱ ከሳሽ ራሱ መርማሪ እና ራሱ ፈራጅ መሆን እንደሌለበት።

3 ) የሕንፃ ዲዛይን ስራ የአርክቴክቱ የፈጠራ ውጤት እንደመሆኑ በብቸኝነት የዲዛይን ስራን ማስተባበር ያለበት አርክቴክቱ መሆን አለበት የሚሉ ነበሩ።

የማህበሩ ፕሬዝዳንት አርክቴክት ሐብታሙ በአቋም መግለጫው የተካተቱት ነጥቦች በትክክል መመለሳቸውን እና በአዋጁ ተካተው እንዲጸድቁ መደረጉን ነግረውናል።

"በተለይ የባለሙያውን ሚና ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ እና እንደ ስጋት የጠቀስናቸውን መሰረታዊ ጉዳዮች በሙሉ ምላሽ በማግኘታቸው ይህንን ድምፃችንን ሰምተው ተገቢውን ማስተካከያ ያደረጉ አካላትን በሙሉ ማህበሩ ማመስገን ይፈልጋል" ብለዋል።

"በብዛት እኛ ሃገር ያለው ልምምድ እንደሚያሳየው የህንጻውን ዲዛይን የሰራው ባለሞያ ሳይሆን ሌሎች ገብተው ህንጻውን ሲያምሱት ይታያል መጨረሻ ላይ ተጠያቂ የሚሆነው ግን ዲዛይነሩ ነው የአሁኑ አዋጅ ግን በግልጽ ህንጻውን ዲዛይን ያደረጉት ሰዎች ገብተው ሥራውን ሰርተው ተቆጣጥረው የማስረከብ ሃላፊነትን ከተጠያቂነት ጋር ሰጥቷል ለዚህም ምስጋና አለን" ብለዋል።

የማህበሩ ፕሬዝዳንት "ገለልተኛ የሞያ አጣሪ ቦርድ የሚለው ወይም በአቋም መግለጫው ላይ በሁለተኛነት የተቀመጠው ይቀራል በደንብ እና በመመሪያ ጸንቶ ይወጣል ብለን እናስባለን ተጠሪነቱ ለተቋሙ መሆን የለበትም ነው የምንለው የፍትህ መዛባት እንዳያስከትል ይህን መለየት አለብን የሚል አቋም አለን "ሲሉ አክለዋል።

#TikvahEthiopia

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

07 Dec, 09:46


#Ethio_Istanbul

ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር የአፍሪካ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ ቀንን አከበረ

ሆስፒታሉ ህዳር 27/2017 ዓ.ም የተከበረውን 'የአፍሪካ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ ቀን' ከአፍሪካ ህብረት ጋር አንድ ላይ በመሆን ነፃ የጤና ምርመራ እና ምክር አገልግሎት በመስጠት አክብሮ ውሏል።

በተጨማሪም ሆስፒታሉ ከአፍሪካ ኀብረት ጋር የሕክምና አገልግሎት ስምምነት ፈፅሟል። በዚህ ስምምነት የድርጅቱ ሰራተኞች በሆስፒታሉ ሕክምና አገልግሎት ያገኛሉ።

ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በቴክኖሎጂ በታገዘ የአገልግሎት አሰጣጡ፣ ማኀበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት እየተጋ የሚገኝ ተቋም ነው።

( ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል )

TIKVAH-MAGAZINE

07 Dec, 09:46


መኖሪያዎን በፍጥነት እና በጥራት እየገነባን እንገኛለን!

እርሶም በካሬ 99,000 ብር በ15% ቅድመ ክፍያ

📌ቦሌ ደንበል (ከ71 ካሬ ጀምሮ)

📌 ገርጂ መብራት ሀይል
(ከ 169 ካሬ ጀምሮ)

📌ብስራተ ገብርዔል ከሚገኙ አፓርትመንቶች መኖሪያዎን ይምረጡ !

📌 የንግድ ሱቆች ከ 20 ካሬ ጀምሮ በገርጂ ሳይት

📞 0931333432 ወይም 0909340800

ማን እንደ ቤት🏘
ፓልም ሪል እስቴት 🌴

TIKVAH-MAGAZINE

06 Dec, 17:11


ምግብ ለመመገብ የሚያስቸግሩ ልጆችን በምን ዘዴዎች  እናብላቸው?

ብዙ ወላጆች ልጆቻቸው አንበላም አሉን ምን ይሻላል? የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄን ሲያነሱ ይስተዋላል። በእርግጥ ልጆችን ማብላት ትዕግስት እና ጥበብ የሚጠይቅ ሂደት ነው። ለዛሬ ልናበላቸው ስንል ማድረግ ከሚገባን ነገሮች ዉስጥ በጥቂቱ ለመዳሰስ እንሞክራለን።

1፡ ለመመገብ በተቀመጥን ወቅት ማውራትና ማጫወት

መመገብ ህጻኑ እንደ አንድ ማኅበራዊ ግንኙነት እንዲመለከተው ማድረግ እንዲሁም ለህጻኑ ጠጣር ምግብ ስናቀርብለት አንድ አዲስ ነገር ከሚወደው ሰው እንደተሰጠው እንዲሰማው ማስቻል።

ስለምግቡ በማውራት ለምሳሌ “ቤቢ ካሮት እየበላ ነው፤ ካሮት ይወዳል" በማለት ማብላት የምንችል ሲሆን በዚያውም አዲስ ቃልም እንዲያውቅ እንረዳዋለን። በተጨማሪም አብረን አፋችንን በመክፈት ህጻኑም በማጉረስ የመመገቢያውን ሰአት ወደ መዝንኛ መቀየር አንዱ መንገድ ነው።

2፡ እንደምንበላ ማስመሰል

በምናበላው ጊዜ እራሳችን እንደምንበላ በማስመሰል ለምሳሌ ማንኪያ ሙሉ የህጻኑን ምግብ በመዉሰድ እንደምንበላ አፋችንን ከፍተን እንደ በላን በማስመሰል እንዲጓጓ በማድረግ ማብላት።

3፡ አለማስገደድ

በምናበላቸው ጊዜ አለመፈለግ፣ ጭንቅላታቸውን ማዞር እና አፋቸውን አለመክፈት ያለመፈለግ ምልክት ስለሚሆኑ ባለማስግደድ እስኪርባቸዉ መጠበቅና ፈልገው እንዲበሉ ማድረግ ይኖርብናል። የምናስገድጋቸዉ ከሆነ ሊጠሉ ስለሚችሉ ባናስገድዳቸው ይመከራል።

4፡ ማታ ጠጣር ምግብ አለመመገብ

ህጽኑ ወደ አልጋ በመሄጃዉ ሰዓት ጠጣር ምግብ ማታ እንዳይነሳ ብሎ መመገብ ህጻኑን የሚረብሸው እና በቂ እንቅልፍ እንዳያገኝ ያደርገዋል። ጠጣር ምግብ ላይፈጭና ድርቀት ሊያመጣ ስለሚችል ማታ ወይም ከመተኛቱ በፊት የጡት ወተት ወይም ፎርሙላ ማጥባት ይመከራል።

5፡ እራሳቸዉ እንዲበሉ ማበረታታት

ህጻኑ 6 ወር ሲሞላው ሁለት ችሎታዎችን ያዳብራል። እነርሱም #መቀመጥ እና #መያዝ ናቸው። በዚህ ጊዜ ልጆች ለመያዝ በሚያመቻቸው መጠን ፍራፍሬዎችን በመቆራረጥ እራሳቸው አንስተው እንዲበሉ ማበረታታት ያስፈልጋል።

6፡ ምግብ መቀያየር

አንድ አይነት ምግብ ሁሌ መመገብ ህጻኑ እንዲሰላቸውና እንዲጠላው ስለሚያደርግ የተለያ ምግብ በመቀያየር ማብላት ይገባል።

7፡ የተቀላቀለ ምግብ አለመመገብ

አንድ ምግብ ብቻ ለህጻኑ ማስተዋወቅ አላርጂ የሆነውን መለየት እንድንችል ያደርገናል። ስለዚህ በመጀመሪያ ጠጣር ምግብ ስናስተዋውቀው ብዙ ምግቦችን በመቀላቀል ከሚሆን አንድ ብቻ በማብላት መጀመር ይመከራል።

8፡ ጨውና ስኳር አለመጠቀም

በመጀመሪያ ጠጣር ምግብ በምናስተዋውቅበት ጊዜ ስኳር እና ጨው አለመጠቀም የሚመከር ሲሆን ጣፋጭና ጨዋማ ምግብ ለልጆች በህጻንነታቸው ጊዜ አይመከርም።

[ @BikuZega ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የቀረበ ]

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

06 Dec, 15:22


የባንኮች ተቆጣጣሪ ነኝ ሥራ አስቀጥራለሁ በሚል ያጭበረበረው ግለሰብ በ13 ዓመት እስራት ተቀጣ

በተለያዩ ባንኮች ተቆጣጣሪ ነኝ በማለት ለስራ ማስቀጠሪያ በሚል ከ11 ግለሰቦች ገንዘብ የተቀበለው ተከሳሽ በ13 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የቢሾፍቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወስኖበታል።

የድለላ ስራ የሚሰራው ፀጋ ስዩም የተባለው ተከሳሽ በ2015 ዓ.ም በተለያዩ ወራቶችና ቀናቶች በቢሾፍቱ ከተማ በማዘጋጃ ቤት አካባቢና በሌሎችም የተለያዩ ስፍራዎች የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ፣ የአቢሲኒያ፣ የአባይና የፀሀይ ባንኮች “ተቆጣጣሪ ነኝ" በማለት 11 ግለሰቦችን ማጭበርበሩ ነው የተገለጸው።

በዚህም በተጠቀሱት ባንኮች በተለያየ ደረጃ ማስቀጠር እንደሚችል በማሳመን በተለያየ መጠን ከግል ተበዳዮቹ ጉዳይ ማስፈጸሚያ በሚል አጠቃላይ 381 ሺህ ብር በስሙ በተከፈተ የባንክ ሂሳብ ሲቀበል እንደነበር የዐቃቤ ሕግ ክስ ያሳያል።

የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ ቢሾፍቱ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ዐቃቤ ሕግ ተከሳሹ ላይ የሙስና ወንጀልን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 28 ንዑስ ቁጥር 3ን ጠቅሶ ስድስት ክሶች አቅርቦበታል።

ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሹ በተከሰሰበት ድንጋጌ ስር እንዲከላከል በሰጠው ብይን ተከሳሹ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን ማስተባበል ባለመቻሉ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጥቷል።

በዚህም ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየቶችን መርምሮ ተከሳሹን በ13 ዓመት ጽኑ እስራትና በ9 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ወስኗል።

Via: FBC

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

06 Dec, 13:11


የአካል ጉዳተኞች ቁጥር እየጨመረ ስለሆመሆኑ ቢገለጽም ምን ያህል ለሚለው ግን በቂ ምላሽ የለም።

የአለም ጤና ድርጅትና አለም ባንክ በጋራ በ2011 እ.ኤ.አ በወጣ ጥናት በኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ከአካል ጉዳት ጋር ይኖራሉ ይህም በወቅቱ ከነበረው የህዝብ ቁጥር ከ17.6% የሚሸፍን ነበር።

በቅርብ በተደረጉ ጥናቶች ቁጥራዊ ዳታዎችን ማቅረብ ባይቻልም አሁናዊዉ የሀገራችን አሃዝ ደግሞ ከአጠቃላይ የሀገሪቱ ሕዝቦች ዉስጥ ከ20 በመቶ በላይ የሚሆነዉ  ከልዩ ልዩ አይነት አካል ጉዳቶች ጋር አብሮ እንደሚኖር አንዳንድ መረጃዎች ይጠቁማሉ።

በተለይም በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የቅርቡን ጨምሮ ቀደም ብለው የነበሩ ጦርነቶች ጥለዉት ባለፉት አሻራ ምክንያት የአካል ጉዳተኞች ቁጥር በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ቁጥሩ ከፍ ያለ ነው።

ሆኖም ይህ ነው የሚባል ቁጥራዊ መረጃዎች ተመዝግበው አይገኙም። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚንስቴር የማኅበራዊ ዘርፍ ሚንስትር ደኤታ ወ/ሮ ሁሪያ አሊ፥ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በተከሰቱ ግጭቶች አዳዲስ አካል ጉዳተኞች መመዝገባቸው እንደማያጠያይቅ ይገልጻሉ።

ሚኒስትር ዴኤታዋ፥ በትግራይና አማራ ክልሎች ግጭቶችን ተከትሎ ትክክለኛ ቁጥራዊ መረጃ ባይኖርም የአካል ጉዳተኞች ቁጥር እየጨመረ ስለሆመሆኑ ከማኅራት ጥምረት መረጃዎች እየደረሱ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።

የትግራይ ክልል የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ሕብረት ሊቀመንበር አቶ ዮሐንስ አበበ በቅርቡ በሰሜኑ የሀገራች ክፍል ተከስቶ የነበረዉ ጦርነት ተጨማሪ አዳዲስ አካል ጉዳተኞች ማስከተሉን ገልጸው የሚደረገው ድጋፍ ግን ከቁጥሩ አንጻር አነስተኛ መሆኑን ነግረውናል።

ሚንስቴር ደኤታ ወ/ሮ ሁሪያ አሊም በትግራይ ክልል ከጦርነቱ በኋላ ድጋፍ አድርገናል ሲሉ ገልጸው፥ ከተደራሽነት አንፃር ግን በቂ አለመሆኑን አንስተዋል።

የአማራ ክልል አካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን ጥምረት ምክትል ሰብሳቢ አቶ ማህቶት በለጠ በበኩላቸዉ አሁን ላይ በአማራ ክልል በተለያዩ አከባቢዎች ባሉ ግጭቶች ምክንያት አዳዲስ አካል ጉዳተኞች እየተመዘገቡ መሆኑን ተናግረዋል።

አቶ ማኅቶት አክለውም፥ በክልሉ ግጭቶች ባሉባቸዉ አከባቢዎች ላሉ ነባር አካል ጉዳተኞች ከቤት እንዳይወጡ በስልክና በአጭር የፅሑፍ መልዕክት የጥንቃቄ መልዕክቶችን እንደሚያደርሱ መሆኑንም ነው የገለጹት።

ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች ቀን በዓለም አቀፍ ለ33ኛ፤ ሀገራችን ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ በሀዋሳ ከተማ መከበሩ ይታወሳል።

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

05 Dec, 16:28


#𝐗𝐞𝐞𝐫𝐂𝐢𝐢𝐬𝐞: በኢትዮጵያ፣ በጅቡቲ እና በሶማሊያ በጋራ ያቀረቡት የሶማሌ - ኢሳ ማኅበረሰቦች የቃል ልማዳዊ ህግ (𝐗𝐞𝐞𝐫 𝐂𝐢𝐢𝐬𝐞) በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች መዝገብ ተመዝግቧል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

05 Dec, 10:51


በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት አይደለም የሚሉ ሰዎች ከሚበዙባቸው ሀገራት ተርታ ነች - ጥናት

በሎይድ ሬጅስተር ፋውንዴሽን በተካሄደ የዓለም ስጋት ደሰሳ ጥናት መሠረት 39% ኢትዮጵያውያን የአየር ንብረት ለውጥን እንደ ስጋት አይቆጥሩትም ሲል ያስቀምጣል።

ይህም ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት ሥጋት አይደለም ብለው የሚያስቡ ሰዎች በብዛት ካሉበት ሀገራት መካከል በሁለተኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል።

በጥናቱ እንደተቀመጠው በኢትዮጵያ ውስጥ 40 በመቶ የሚሆኑ አዋቂዎች የአየር ንብረት ለውጥን እንደ ደኅንነት ሥጋት አድርገው ሲመለከቱት ከዚህ ውስጥ 16 በመቶዎቹ ‘በጣም ከባድ’ ስጋት እንደሆነ አስቀምጠዋል።  21 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ ስጋት መሆኑን እና አለመሆኑን እንደማያውቁ ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ ስላለው የአየር ንብረት ለውጥ ሰዎች ያላቸው አመለካከት እና ሀገሪቱ እየተጋፈጠችው ባለው አደጋ መካከል ከፍተኛ ልዩነት እንዳለ ጥናቱ የሚጠቁም ሲሆን በዚህ ዙሪያ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ሥራ የበለጠ መስራት ያስፈልጋልም ተብሏል።

ይህ መረጃ የተሰበሰበው በዓለም ዙሪያ ባሉ 142 ሀገራት በተደረገ 147,000 ቃለ መጠይቅ ነው።

በጥናቱ መሰረት የአየር ንብረት ለውጥ ምንም አይነት ስጋት አይደለም የሚሉ ሰዎች የሚበዙባቸው 10 ሀገራት፦

🇸🇦 ሳውዲ አረቢያ (46%)
🇪🇹 ኢትዮጵያ (39%)
🇦🇪 የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ (38%)
🇮🇱 እስራኤል (36%)
🇮🇶 ኢራቅ (33%)
🇲🇱 ማሊ (31%)
🇧🇭 ባህሬን (30%)
🇯🇴 ጆርዳን (28%)
🇪🇪 ኢስቶኒያ (27%)
🇮🇳 ህንድ (25%)

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

05 Dec, 10:03


የዘረፉትን መኪና ሰሌዳና ስፖንዳ ቀለም ቢቀይሩም ከመያዝ አላመለጡም

ንብረትነቱ የአቶ ሸዋረጋ ዉቤ ደምሴ የሆነና  ነባር የሰሌዳ ቁጥሩ B-78113 አአ ኦባማ አይሱዙ የጭነት መኪና መነሻዉን  ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ወረዳ አረሪቲ ከተማ በማድረግ 56 ኩንታል ጤፍ ጭኖ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን ጉዞ በማድረግ ላይ ሳለ ነው ዝርፊያው የተፈጸመው።

ተሽከርካሪው ሀላባ ዙሪያ ወረዳ አለም ጤና ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ ከምሽቱ 6 ሰዓት ገደማ  ሲደርስ የታጠቁ ሃይሎች መኪናዉን በማስቆምና ሹፌሩንና ረዳቱን ግንድ ላይ አስረዉ ተሽከሪካሪዉን ይዘዉ ይሰወራሉ።

በወቅቱ መኪናውን እያሽከረከረ የነበረው ሹፌር "አለም ጤና ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ የፀጥታ አካላትን የደንብ ልብስ የለበሱና መሳሪያ የታጠቁ፤*ስድስት የሚሆኑ ሰዎች ለፍተሻ በሚመስል መልኩ ያስቆሙን" ሲል ሁነቱን ያስረዳል።

አክሎም "ልክ መኪናዉ መረጋጋቱን ሲያረጋግጡ ወደ ገቢናዉ ተጠግተዉ መሳሪያ ደቀኑብንና በግድ ከመኪናዉ አስወርደዉን  በመሳሪያ በማስፈራራት ገንዘብና የእጅ ስልካችንን ከወሰዱ በኋላ እጅና እግራችንን ከግንድ ጋር በማሰር ጫካ ዉስጥ ጥለዉን መኪናዉን ከነጭነቱ ይዘዉ ተሰወሩ።

እንዳንጮህ ዘራፊዎቹ የለበስነዉን ልብስ ቀደዉ አፋችንንም አስረዉበት ስለነበር ጮኸን ሰዉ እንዲደርስልን ማድረግ አልቻልንም፤በስቃ ዉስጥ አድረን በማግስቱ የአከባቢው ነዋሪዎች ደርሰዉ ፈቱንና የደረሰብንን ለሀላባ ፖሊስ አመለከትን" ሲል ገልጿል።

በማግስቱ ዘራፊዎቹ ተሽከሪካሪዉን ሊያሹት ይችላሉ ተብሎ ወደሚታሰቡ አጎራባች ከተሞች መረጃ እንዲሰራጭ የተደረገ ሲሆን መረጃዉ የደረሰዉ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ ባገኛቸዉ ፍንጮች መነሻ በ24 ሰዓታት ዉስጥ ተሽከሪካሪዉን ከነ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪ አዛዥ ኮማንደር መልካሙ አየለ ዘራፊዎቹ የተሽከርካሪዉን ሰሌዳና ስፖንዳ ቀለም በመቀየር በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ቱላ ክፍለ ከተማ  ገመጦ ቀበሌ ዉስጥ አንድ እርሻ ማሳ ዉስጥ ደብቀዉት እያለ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልጸዋል።

ባለንብረቱና የሹፌሩ እንዲሁም የረዳቱ ቤተሰቦች በተገኙበት ተገቢዉ ማጣራት ከተደረገ በኋላ ከጉዳዩ ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ ተጠርጣሪዎችና አስፈላጊ መረጃዎች ተጠናክረዉ ጉዳዩ ወደ ተመዘገበበት የማዕላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን ፖሊስ መላኩን አክለው ገልጸዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

05 Dec, 10:02


በ "Alive" የጋራ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እና የቤተሰብ ቬስቲቫል ላይ ይሳተፉ!

እሁድ ህዳር 29/2017 ዓ.ም አስደሳች የቤተሰብ ጨዋታዎች፣ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች፣ ጤናማ ምግቦች ከጤና ምክር ጋር ለእርስዎ እና ለልጆችዎ ተዘጋጅቶሎታል።
ይምጡ ከነቤተሰብዎ የደስታ ጊዜን ያሳልፉ!
📍ቦታ :- ወሎ ሰፈር በሚገኘው ቃና ስቱዲዮ
🕑 ሰዓት :- ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ

የመግቢያ ቲሸርቱ ዋጋ:
            ለአዋቂዎች 500 ብር
            ለህፃናት (ከ8 ዓመት በታች) 300 ብር
ቲሸርቱን :- በቴሌ ብር: Alive
               በአዋሽ ብር መርቻንት ኮድ Alive01
               በሳንቲም ፔይ ALIVE Payment   https://santim.io/?eid=1383
በሁሉም አማራጭ የገዙትን ቲሸርት ከሚከተሉት የአዋሽ ባንክ ቅርንጫፎች ይውሰዱ :-
     - ሳር ቤት አፍሪካ አንድነት ቅርንጫፍ
     - አድዋ ሙዚየም ሸገር ቅርንጫፍ
     - ጉርድ ሾላ ቅርንጫፍ
     - ፍፌንድ ሺፕ ህንፃ ቦሌ ቅርንጫፍ
ለተጨማሪ መረጃ 0974108244 ይደውሉ
ገቢው ሙሉ በሙሉ ለተቀናጀ የህፃናት እድገት ማዕከል ግንባታ ይውላል።

TIKVAH-MAGAZINE

03 Dec, 14:22


በአዲስ አበባ ጤና መድህን የአባልነት የምዝገባ ህዳር 30 ያበቃል።

በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ጤና ጣቢያዎች የሚካሄደውን የ2017 ዓ.ም የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን የአባልነት የምዝገባ ህዳር 30 እንደሚያበቃ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

በዘንድሮው ዓመት አዳዲስ አባላቶችን ጨምሮ በአጠቃላይ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚ ለማድረግ እቅድ ተይዟል።

በከተማ አስተዳደሩ በጸደቀው መዋጮ መጠን መሠረት መደበኛ መዋጮ መጠን አንድ ሺህ 500 ብር ሲሆን የድሀ ድሃ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ሙሉ በሙሉ በከተማ አስተዳደሩ እንደሚሸፈን ተነግሯል።

ይህ ማለት - ነባር አባል መዋጮ 1,500 ብር፣ አዲስ አባል መዋጮ 1,500 ብር እና የመመዝገቢያ 200 ብር በአጠቃላይ 1,700 ብር አመታዊ መዋጮ ይክፍላሉ ማለት ነው።

ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ ለሆነ ልጆች እና በአባሉ ጥላ ስር ለሚኖሩ ተጨማሪ ቤተሰብ 750 ብር በመክፈል አገልግሎቱን ማግኘት ይችላሉ።

በኢ-መደበኛ ክፍለ ኢኮኖሚ የተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተቀመጠውን መዋጮ በመክፈል ዓመቱን ሙሉ በሁሉም ውል በተገባባቸው የጤና ተቋማቶች አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ ብሏል ቢሮው።

በ2016 ዓ.ም ከ2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዜጎች በላይ በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል የሆኑ ሲሆን ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ አባላትና ቤተሰቦቻቸው በተመላላሽ እና በተኝቶ ህክምና ከጤና ጣቢያ ጀምሮ እስከ ፌደራል ሆስፒታሎች ባሉት የጤና ተቋሞች የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸው መገለጹ ይታወሳል

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

03 Dec, 11:29


#AddisAbaba

በመዲናችን የሚገኝ አንድ በርበሬ ከባዕድ ነገር ጋር ተቀላቅሎ የሚመረትበት መጋዘን ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገልጿል።

በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ሚካኤል ቤተክርስቲያን ጀርባ የሚገኘው ይኸው መጋዘን በህገወጥ መልኩ በርበሬን ከባዕድ ነገር ጋር በመቀላቀል ምርት ሲመረት በቁጥጥር ስር መዋሉን ወረዳው አስታውቋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

30 Nov, 09:58


ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከ1ሚሊዮን በላይ ፍልሰተኞችን እያስተናገደች ትገኛለች።

ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከ1ሚሊዮን ሰባ አንድ ሺ በላይ ፍልሰተኞችንና ጥገኝነት ጠያቂዎችን እያስተናገደች ያለች መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛው የሥደተኞች ኮሚሽን (UNCHR) ቁጥራዊ መረጃዎች ያሳያሉ።

ከዚህ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች እና ህጻናት መሆናቸው ሲገለጽ 54 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ እድሜያቸው 0- 17 የሚሆኑ ናቸው።

ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ የፍልሰተኞች ቁጥር ያለ ሲሆን ይህም 40 በመቶ ይሆናል ነው የተባለው። በቀጣይነት ከሶማሊያ (34 በመቶ)፤ ከኤርትራ (17 በመቶ) ፤ ከሱዳን (8 በመቶ) የሚሆነውን ደረጃ ይይዛሉ።

በ2024 ብቻ 23,513 ፍልሰኞች በስደት የወጡ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል ያለው ተቋሙ ከ2023 ጀምሮ ከሱዳን የተሰደዱ እና ድጋፍ የሚፈልጉ ሰዎች ቁጥርም 64,669 አድርሶታል።

የጋምቤላ ክልል ከፍተኛውን የፍልሰተኞች ቁጥር የሚያስተናግድ ክልል ነው ተብሏል። በክልሉ 389,200 ፍልሰተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲገኙ በመቀጠል የሶማሊ ክልል መልከዲዳ 220,185 ፍልሰተኞችን በማስተናገድ ይከተላል።

መዲናችን አዲስ አበባ 79,571 ፍልሰተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ይገኙበታል ተብሏል።

19,400 የሚሆኑ ፍልሰተኞች ደግሞ 'ፋይዳ' የዲጂታል መታወቂያ ወስደዋል።

UNCHR በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ትግራይና አፋር ክልል በኩል ከኤርትራ የሚገቡ ስደተኞች ጥበቃ እና ከለላ ያስፈልጋቸዋል ሲል በሪፖርቱ አስቀምጧል።

ካለፈው ዓመት ጥር ወር ወዲህ ከ20,000 በላይ ኤርትራዊያን ወደ ኢትዮጵያ እንደገቡ ይገመታል ሲል ነው የገለጸው።

የኢትዮጵያ መንግስት ከኤርትራዊያን እነፈለሱ ላሉ ጥገኝነት ጠያቂዎች ምዝገባ አንዲካሄድ  መንግስትን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑንም አስታውቋል።

ኤርትራዊያን ስደተኞችን አስመልክቶ UNCHR ያለው ስጋት ከምን የመጣ ነው?

ቢቢሲ በአዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች መጠነ ሰፊ እስራት እየተፈጸመባው ይገኛል በመቶዎች የሚቆጠሩት ላይ ደግሞ ፖሊስ የሚወስደው ርምጃ እየተጠናከረ መምጣቱን ዘግቧል። 

በርካቶች ኤርትራን የሸሹት ከግዳጅ ወታደራዊ ግዳጅ እና ጭቆና ለማምለጥ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ግን የእስር እና የመባረር ዛቻ ገጥሟቸዋል ሲል ነው ዘገባው የጠቀሰው። 

ዘገባው UNHCR እና የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ጉዳዩን እየመረመሩ መሆኑን ገልጸውልኛል ብሏል። በዚህ ዘገባ ላይ የአዲስ አበባ ፖሊስ ምላሽ ለማካተት እንዳልተቻለ ተጠቅሷል።

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግንኙነት አሁንም አለመረጋጋት የስደተኞቹን ችግር የበለጠ አወሳስቦታል ነው ያለው ዘገባው።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

30 Nov, 09:58


😍For ladies and gentlemen 😍
- ብራንድ የሴት ቦርሳዎች👜
- ኦርጅናል ሰአቶች ⌚️
-ቀሚሶች 💃
- Orginal duty free prefumes
-አድራሻ ቦሌ መድሀንያለም ሞል
-free delivery 🚚
ሱቃችንን ለመጎብኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0

TIKVAH-MAGAZINE

30 Nov, 09:58


ተፈጥሮን የማይጎዳ ቢዝነስ እየሰሩ ነው? ማሳደግስ ይፈልጋሉ?

እንግዲያውስ አሁኑኑ ለሚሊዮን ፓውንድ ሽልማት ይወዳደሩ!

ከአካባቢና አየር ብክለት የፀዳ፣ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ አስተዋፅኦ የሚያበረክትና ለተፈጥሮ ተስማሚ የሆነ ስራ የሚሰራ ተቋም ፣ የቢዝነስ ፈጠራ እያንቀሳቀሱ ያሉ የኢንተርፕረነር ድርጅት ወይም ግለሰብ ከሆኑ ይህ ታላቅ ሽልማት አያምልጥዎ!!

" The Earthshot Prize 2025" ይወዳደሩና ስራዎን የሚያጠናክሩበት እስከ 1 ሚሊዮን ፓውንድ ይሸለማሉ።

በዚህ ቀላልና ጊዜ በማይፈጅ ማስፈንጠሪያ ገብተው አሁኑኑ ያመልክቱ። https://apo-opa.co/3ZfDXdG

የማብቂያ ጊዜ  December 04,2024

For more information please visit: https://www.multichoice.com/nominations-25.php

TIKVAH-MAGAZINE

29 Nov, 20:08


"የገበያ ትስስር ስራ ፈጣሪዎችን ከሚያጋጥማቸው ችግር አንዱ ነው ዋነኛው ነው ብዬ ግን አልገልጸውም ዋነኛው ችግር የማይንድ ሴት እና የክህሎት ችግር ነው" - ዶ/ር ሃሰን ሁሴን

ማስተርካርድ ፋውንዴሽን በዛሬው ዕለት አመታዊ የአጋር አካላት መማማሪያ ጉባኤውን አካሂዷል።

በጉባኤው ወቅት እንደተገለጸው የማስተር ካርድ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ በያንግ አፍሪካ ወርክስ ስትራቴጂ (Young Africa Works Strategy) እ.ኤ.አ ከ 2019 - 2024 ባለው የአምስት ዓመት ምዕራፍ 2.2 ሚሊየን ወጣት ወንዶች እና ሴቶች የስራ እድል እንዲያገኙ ማድረጉን ገልጿል።

ፋውንዴሽኑ እስከ 2030 ባለው የስትራቴጂ ትግበራ ወቅት 7 ሚሊየን ወጣት ሴቶችን እና 1 ሚሊየን የተጎዱ እና ተደራሽ ያልሆኑ ወጣቶችን ጨምሮ በጠቅላላው 10 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር በእቅድ ይዟል።

የስራ እድል ይፈጠርላቸዋል ከተባሉት ውስጥ 70 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው።

በአመታዊ ጉባኤው ላይ የክልል የስራ እና ክህሎት ቢሮ ሃላፊዎችን ጨምሮ የጉባኤው አጋር አካላት ታድመዋል።

በጉባኤው ላይ የተቋሙ የአምስት አመታት ጉዞን ጨምሮ ስላከናወናቸው ተግባራት ገለጻ ተደርጓል።

የስራ እድል የተፈጠረላቸው ወጣቶች የገበያ ትስስር እንዲያገኙ ምን እየተሰራ ነው ?

ይህ ጥያቄ የቀረበላቸው ለሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተጠሪ የሆነው የኢትዮጵያ ኢንተርፕረነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሀሰን ሁሴን ናቸው።

ዳይሬክተሩ በምላሻቸው "የገበያ ትስስር ስራ ፈጣሪዎችን ከሚያጋጥማቸው ችግር አንዱ ነው ዋነኛው ነው ብዬ ግን አልገልጸውም ዋነኛው ችግር #የማይንድ_ሴት እና #የክህሎት ችግር ነው" ብለዋል።

አክለውም "ኢትዮጵያ ብዙ ችግር የሚፈራረቅባት ሃገር ናት ማህበራዊ እና እኮኖሚያዊ ችግሮች አሉ አንድ ሰው የስራ ፈጠራ ማይንድሴት ካለው ችግሮች ለእርሱ ሲሳይ ናቸው።

ነገር ግን ማይንድሴቱ የተዛባ ስለሆነ ብዙ ሰዎች ራሳቸውን ከመጠየቅ ይልቅ ሌላውን መጠየቅ ስለሚያስቀድሙ አጠገባቸው ያሉትን አያሌ እድሎች መመልከት አይችሉም" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

ሌላው ችግር ለሥራ ፈጠራ ገንዘብ የማግኘት ችግር እና ከመንግስት አሰራር ጋር ያሉ ችግሮች አሁንም ማነቆ ሆነው ቀጥለዋል ብለዋል።

ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን በካናዳ የተመዘገበ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን በዓለም ትልቅ ከሚባሉ ፋውንዴሽኖች ውስጥ አንዱ ነው።

የፋውንዴሽኑ "ያንግ አፍሪካ ወርክስ ስትራቴጂ" ተግባራዊ መደረግ የጀመረው እ.ኤ.አ. በ2018 ሲሆን ዓላማውም በአፍሪካ 30 ሚሊዮን ወጣቶችን ከዚህም ውስጥ 21 ሚሊዮን ወጣት ሴቶችን እስከ 2030 ባለው ጊዜ ውስጥ ክብር ያለው እና አርኪ ሥራ እንዲያገኙ ማስቻል ነው።

ስትራቴጂው ትኩረት ከሚያደርግባቸው ዘርፎች ውስጥ የግብርና ቢዝነስ፣ የግብርና ምርት ማቀነባበር/ማኑፋክቸሪንግ እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ይገኙበታል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

29 Nov, 20:01


ፎቶ: ማስተርካርድ ፋውንዴሽን በዛሬው ዕለት አመታዊ የአጋር አካላት መማማሪያ ጉባኤውን አድርጓል።

#TikvahEthiopia

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

29 Nov, 10:42


#ወባ

በኢትዮጵያ ካለፉት ዓመታት በተለየ የወባ ወረርሽኝ በዚህ አመት ከፍተኛ ቁጥር ማስመዝገቡን የአለም ጤና ድርጅት ቁጥራዊ መረጃዎች ያሳያሉ።

ሊገባደድ ባለው የፈረንጆቹ ዓመት 7.3 ሚሊዮን የሚሆኑ የወባ ተጠቂዎች ተመዝግበዋል ተብሏል። ይህም ካለፈው ዓመት 2023 ጋር ሲነጻጸር የ4.1 ሚሊዮን ጭማሪ አለው።

ከዚህ ውስጥ ከሀገር አቀፉ አጠቃላይ ቁጥር የኦሮሚያ ክልል 48.5 በመቶ የሚሆነውን እንደሚወስድ ተገልጿል።

ድንበር የለሽ የኃኪሞች ቡድን (MSF) ከኦሮሚያ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በምሥራቅ ወለጋ ነቀምቴ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና ነጆ አጠቃላይ ሆስፒታል ባቋቋመው የወባ ህክምና መስጫ ክፍል (Ward) በሳምንት ብቻ 750 የሚጠጉ ሰዎችን እያከመ መሆኑን ገልጿል።

በኦሮሚያ ክልል ለዓመታት በዘለቀው የጸጥታ ችግር እና የጤና አገልግሎት አቅርቦት ውስንነት ከጊዜ ወደ ጊዜ ለወባ የሚጋለጡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱንም ነው የተገለጸው።

ድንበር የለሽ የኃኪሞች ቡድን (MSF)  በሚንቀሳቀስበት ሌላው ክልል ጋምቤላ በያዝነው የፈረንጆች ዓመት የወባ ሥርጭቱ 150 % ጭማሪ ሲያሳይ በኩሌ ጤና ጣቢያ ብቻ ከ36 ሺ በላይ ሰዎች የወባ በሽታ ህክምና ማግኘታቸው ነው የተነገረው።

ክልሉ ከ500 ሺ በላይ ተፈናቃዮችን የሚያስተናግድ በመሆኑ ወባ እና መሰል በሽታዎች ይበልጥ ተጋላጭነቱ ይሰፋል።

MSF በ2025 እንዲሁም በ2030 የተያዙ እቅዶች ተፈጻሚ እንዲሆኑ በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለው የወባ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ ጠይቋል።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

29 Nov, 10:04


መድኃኒት የተላመደ የወባ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ተከስቷል?

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በትላንትናው ዕለት ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በዚህ ወቅት ካነሱት ጉዳዮች አንዱ መመድኃኒት የተላመዱ የወባ ትንኞችን ይመለከታል። ዶ/ር መቅደስ ይህን አስመልክቶ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ ስር ባሉ ተጠሪ ተቋማት እንዲሁም በዩኒቨርስቲዎችና ከሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ጥናት እየተከናወነ ሆኑን አንስተዋል።

በዚህም "መድኃኒት መለማመድ የሚባለው ሙሉ ለሙሉ አለ አለ የምንልበት ደረጃ ላይ አይደለም።" ሲሉ አንስተዋል። ለዚህም አመላካች ያሉትን ጉዳይ ሲያነሱ፦

ከዚህ ቀደም ባሉ ዓመታተ ያለው የበሽታ ተጋላጭነት ቁጥር እንዲሁም ሆስፒታል ገብቶ የመተኛት ቁጥር ጋር ሲነጻጸር ሆስፒታል ተኝቶ የመታከም ቁጥሩ ዝቅ ማለቱን አንስተዋል።

ይህም ዜጎች በበሽታው ተይዘው ወደ ሆስፒታል በሚሄዱበት ወቅት መድኃኒት ሲያገኙ የመሻል ነማገገም አዝማሚያው ከፍተኛ መሆኑን ነው የጠቀሱት።

ዶ/ር መቅደስ አክለውም፥ ጥናቶች ግን አሁንም መካሄዳቸውን እንደሚቀጥሉ ነው የገለጹት።

ከዚህ በተጨማሪም፥ በ2017 በጀት ዓመት በተሰራው የንቅናቄ ሥራ ጋር ተያይዞ 8 ሚሊዮን የሚሆን የመድኃኒት እንዲሁም 6 ሚሊዮን የሚሆኑ የፈጣን መመርመሪያ ኪቶች ሥርጭት መደረጉን ጠቁመዋል።

ከአጎበር ሥርጭት ጋር ተያይዞም ባለፉት ሁለት ዓመታት ከነበረው 19.7 ሚሊዮን የሚሆን የአጎበር ሥርጭት ተጨማሪ በዚህ በጀት ዓመት 2.2 ሚሊዮን የሚሆን አጎበር መሰራጨቱን ጠቅሰዋል።

ከ 2 ሚሊዮን በሚሆን ቤቶች ላይ ቀድሞ በተሰራ የቅኝት ሥራ የአጎበር የመጠቀም ልምዱ ከ50 በመቶ በታች የነበረ ቢሆንም ባለፉት ወራት በተሰራ ሥራ ይህን ወደ 70 በመቶ ማሳደግ ተችሏል ነው ያሉት።

ከህገወጥ የመድኃኒት ቁጥጥር ጋር ተያይዞም 450 ኩንታል መድኃኒት በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ በሚደረግበት ወቅት 9 ኩንታል የሚሆነው ከመንግሥት ቤት የወጣ መድኃኒት መሆኑን ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ 75 በመቶ የሚሆነው አከባቢ ለወባ ምቹ ነው የተባለ ሲሆን  70 በመቶ የሚሆነው የህብረተሰብ ክፍልም በእነዚሁ አከባቢ የሚኖር ነው።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

29 Nov, 10:03


😍For ladies and gentlemen 😍
- ብራንድ የሴት ቦርሳዎች👜
- ኦርጅናል ሰአቶች ⌚️
-ቀሚሶች 💃
- Orginal duty free prefumes
-አድራሻ ቦሌ መድሀንያለም ሞል
-free delivery 🚚
ሱቃችንን ለመጎብኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0

TIKVAH-MAGAZINE

28 Nov, 17:55


ለህጻናት ጠጣር ምግብን መቼ እና እንዴት እናስተዋውቃቸው?            

የእናት ጡት ለህጻኑ የሚያስፈልገውን ንጥረ ነገር በሙሉ የያዘ ሲሆን በመጀመሪያዎቹ 6 ወራት የእናት ጡት ወተት ብቻ በቂው ነው።

6 ወር ከሞላው ቦኃላ ከጠጣር ምግብ ጋር ልጁን ማስተዋወቅ መጀመር የሚኖርብን ሲሆን ጡትም ለማስጣል ህጻኑን ጠጣር ምግብ ቀስበቀስ ማስለመድ ይኖርብናል።

ጠጣር ምግብ የጡት ወተትን ሙሉ በሙሉ ስለማይተካ ጡት ማጥባት እስከ 2 አመት ማቆም አይኖርባትም።

1፡ መቼ እንጀምር ?

▪️ቤተሰብ ምግብ በሚመግብበት ጊዜ ህጻኑን ምግብ ጠረጵዛ ዙሪያ አብሮ በማቅረብ እና የህጻኑን የምግብ ፍላጎት መመልከት ይቻላል።

▪️ምግብ በምንመገብ ጊዜ ህጻኑ የሚያሳየዉ ምልክቶች ለምሳሌ ፦ሳህን አካባቢ ለመድረስ እና ለመያዝ፣ ስንጎርስ የመጓጓት አፍ የመክፈት፣ ማንኪያችንን መያዝ፣ የመሳሰሉት ምልክቶች ልጆች ጠንካራ ምግብ ለመብላት ፍላጎት የማሳየት ምልክቶች ናቸዉ።

2፡ የመጀመሪያ ጉርሻ

የመጀመሪያ ጠጣር ምግብ ስንጀምር አላርጂክ ሊያስከትሉ የሚችሉ ምግቦችን ለይተን ማወቅና ማስወገድ ይኖርብናል፣ የመጀመሪያው ጉርሻ  ለጡት ወተት የቀረበ ጣዕም ያላቸዉ ቢሆኑ ይመረጣሉ።

አላርጂክ ሊያስከትሉ የሚችሉ ምግቦች

▪️የወተት ተዋዖዎች ፣ እንቁላል፣ ለዉዝ፣ የአሳማ ስጋ፣ስንዴ፣አኩሩ አተር ወዘተ

አላርጂክ በብዛት የሌላቸዉ ምግቦች

▪️አፕል ፣ አቮካዶ ፣ ቀይ ስር ፣ ብሮክሊ ፣ ካሮት፣አበባ ጎመን፣አጃ ፣ ማንጎ ፣ ፓፓዬ ፣ ሩዝ ፣ የሱፍ ዘይት ፣ የስኳር ድንች ፣ የዶሮ ስጋ

▪️መጀመሪያ ጉርሻ ለምሳሌ የተፈጨ ሙዝ፣ የተፈጨ ስኳር ድንች በጡት ወተት ወይም በፎርሙላ ወተት የተቀላቀለ ሊሆን ይችላል።

የመጀመሪያ ጉርሻ መሆን ያለበት በእጃችን ማቅመስ ቢሆን ይመከራል። በመጀመሪያ በጣታችን የተፈጨዉን ሙዝ በማንሳት ለህጻኑ ከንፈር ላይ በማድረግ በቀስታ እንዲቀምስ መተዉ።

ከቀመሰው ቦኋላ ጣታቸንን እንዲጠባ በማድረግ ከጠጣር ምግብ ጋር ማለማመድ፣ አንዴ ከቀመሰ ቦኋላ መጠኑን በመጨመር ወደ ህጻኑ ምላስ በማድረግ ማብላት፣ ህጻኑ እየበል ከሆነ ካልተፋ ወዶታል ማለት ነዉ፣ በተደጋጋሚ የሚተፋ ከሆነ ግን ለመመገብ ዝግጁ አይደለም ማለት ነዉ።

በመጀመሪያው ሙከራ ህጻኑ አልተመገበም ብለን ተስፋ መቁረጥ የለብንም፣ በመደጋገም ሙከራ ማድረግ ይኖርብናል።

3፡ በምን ያህል መጠን እንጀምር?

በሙዝ የጀመርነውን የመጀመሪያውን ጠጣር ምግብ ህጻኑ ከወደደው ለጅማሮ ከሙሉ ጣት ወደ ግማሽ ማንኪያ ከዚያም ወደ አንድ ማንኪያ፣ ከዚያም ወደ አንድ ሙሉ የሾርባ ማንኪያ፣ ከዚያም ወደ ግማሽ ብርጭቆ ማሳደግ ይቻላል።

የምንመግበዉ ጠጣር ምግብ በሾርባና በጁስ መልክ መሆን አለበት። ማስታወስ ያለብን እስካሁን ከጠጣር ምግብ ጋር ህጻኑን እያስተዋወቅን መሆናችንን ነዉ።

ከመጀመሪያው ጉርሻ በኋላ ህጻኑ ጠጣሩን ምግብ ከወደደውና መብላት ከጀመረ ቀስ እያልን መጠኑን እየጨመርን እንሄዳለን ፣ማስታወስ ያለብን የህጻኑ ሆድ ትንሽ የእጅ ጭብጥ መጠን መሆኑና ብዙ እንዲበላ ማስገደድ እንደሌለብን ነዉ። ምናልባት ህጻኑ 2 ወይ 3 ማንኪያ ብቻ በቀን ውስጥ ቢበላልን በቂ ነው።

4፡ መቼ እናብላዉ?

▪️በመጀመሪያ ጠጣር ምግብ ባስተዋወቅንበት ቀናት ህጻኑ ተናዳጅ፣ ያለመፈለግን ምልክት ሊያሳይና ይችላል፣ በዚህ ጊዜ ሁለታችሁም አካሄድዱን መቀየር ሊኖርባቹ ይችላል።

▪️በመጀመሪያ በጣም ምቹ ሰአትን መምረጥና የአመጋገብ ሁኔታም ከተለመደዉ ወጣ ያለና ጫወታን የቀላቀለ ለማድረግ መጣር ይኖርብናል።

ጠዋት የህጻናት የጣሳ ወተት (formula)  ለሚጠጡ ልጆች ጠጣር ምግብ ለማብላት ወደ ማታ ጊዜ ምቹ ነው። የጡት ወተት በሚቀንስበት ሰአት ጠጣር ምግብ ለማብላት መዘጋጅት ምቹ ሰአት ነው። ለህጻኑ ጠጣር ምግብ ማብላት ያለብን ጡት በማጥባት በመሀል ነው።

ጠጣር ምግብ ምናልባት በጡት ወተት ውስጥ ያለውን ጠቃሚ ንጥረ ነገር ሊወስድ  ስለሚችል (ለምሳሌ አይረንን) በአንድ ላይ ጠጣር ምግብና ጡት ማጥባት አይመከርም።

▪️በምንመግባቸው ጊዜ በፍጥነት አብልተን ለማስነሳት መቸኮል አይገባንም። ህጻናት በጣም ቀስ እያሉ እየተጫወቱ ስለሚበሉ ትዕግስት ያስፈልገናል።

[ @BikuZega ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የቀረበ ]

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Nov, 17:23


ከፍተኛ ሽልማት የሚያስገኘውን የ "The Earthshot Prize 2025" ኢትዮጵያውያን እንዲወዳደሩ ጥሪ ቀረበ

በእንግሊዝ ልዑል ዊሊያምና ሮያል ፋውንዴሽን በፈረንጆቹ 2020የተቋቋመውና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከአካባቢና አየር ብክለት የፀዳ፣ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ አስተዋፅኦ የሚያበረክትና ለተፈጥሮ ተስማሚ የሆነ ስራ የሚሰራ እየሰሩ ያሉ ተቋማትን፣ የቢዝነስ ፈጠራ ባለሙያዎችን ( ኢንተርፕረነሮችን)  ወይም ግለሰቦችን የሚሸልመው "The Earthshot Prize 2025" የዘንድሮ እጩ ተወዳዳሪዎችን መቀበል ጀምሯል።

በአፍሪካ የውድድሩ ዋና አጋር መልቲቾይስ አፍሪካ ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች እንዲወዳደሩ ጥሪ አቅርቧል። በአምስት የተለያዩ ምድቦች የሚካሄደውን ይህንን ዓመታዊ ሽልማት በተለይ ለአካባቢ ስምሙ የሆኑና ተፈጥሮን የማይበክሉ ቢዝነሶችን የሚያንቀሳቅሱ ኢትዮጵያውያን ይህን ታላቅ ሽልማት ሊያመልጣቸው እንደማይገባ ተገልጿል።

ውድድሩ እስከ አንድ ሚሊዮን ፓውንድ ሽልማት የሚያስገኝ በመሆኑ ፕሮጀክቶቻቸውን ለማስፋፋትና እየተባባሰ ለመጣው የአየር ንብረት ለውጥ መፍትሄ እንዲያበረክቱ ያግዛል ተብሏል።

መልቲቾይስ አፍሪካ እንዳሳወቀው በደቡብ አፍሪካ በተከናወነው የ2024 ውድድር ከ ጋና እና ከኬንያ ሲሆኑ የ "ግሪን አፍሪካ ዩዝ ኦርጋናዜሽን" ከ ጋና እንዲሁም "ኪፕ ኢት ኩል" የተሰኙት የአረንጓዴ ጉዳይ አቀንቃኞችና የሥራ ፈጣሪዎች አሸናፊ እንደሆኑ አስታውሷል።

ለዚህ ዓመቱ ሽልማት ማመልከት የሚቻለው እስከ ፈረንጆቹ ዲሴምበር 04 / 2024  ሲሆን ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች እና ተቋማት  በ https://www.multichoice.com/earthshot-nomination.php#prId=324466  እንዲያመለክቱ ጥሪ አቅርቧል።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Nov, 09:56


"የወባ ወረርሽኝ የህብረተሰብ ጤናን ከመጉዳት ባለፈ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ትልቅ እንቅፋት እየሆነ ነው" ፕ/ር ነጻነት ወርቅነህ

የኦሮሚያ ጤና ቢሮ የወባ በሽታን አስመልክቶ ለሚዲያዎች መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው የቢሮው ኃላፊ ፕሮፌሰር ነጻነት ወርቅነህ የወባ በሽታ በክልሉ 18 ወረዳዎች እና 10 ከተሞች መስተዋሉን ጠቅሰዋል።

በዚህም 39 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎች ለወባ በሽታ ሥርጭት ተጋላጭ መሆናቸውን የገለፁት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊዋ፤ 5 ነጥብ 6 ሚሊዮን የሚሆኑት በሽታው ተገኝቶባቸዋል ብለዋል።

ባለፉት አምስት ወራት በተሰሩ የመከላከል እና የመቆጣጠር ሥራዎች በበሽታው ከተያዙት ውስጥ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚሆኑት በቂ የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን ገልጸዋል።

በተጨማሪን የወረርሽኙን ስርጭት ለመከላከል በክልሉ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን በመለየት 500 ሺሕ በሚጠጉ ቤቶች ላይ የፀረ-ወባ ኬሚካል መረጨቱንና ከ8 ሚሊዮን በላይ የአጎበር ስርጭት መደረጉንም አንስተዋል።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Nov, 08:37


"ለሴቶች ከባዱ የጥቃት ስፍራ ቤታቸው ነው" - ሪፖርት

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን አስመልክቶ ያወጣው ሪፖርት እንደሚያሳየው እ.አ.አ በ2023 በአለም ዙሪያ ከተገደሉ 85,000 ሴቶች እና ልጃገረዶች መካከል 60 በመቶው የሚሆኑት በቅርብ አጋራቸው ወይም የቤተሰብ አባል እጅ የሞቱ ናቸው።

ሪፖርቱ እንደጠቀሰው "ለሴቶች ከባዱ የጥቃት ስፍራ ቤታቸው ነው" ሲል ያስቀምጣል። 51ሺ ገደማ ሴቶችና ልጃገረዶች በቤታቸውና ቅርብ በሚሉት ሰው ጥቃት ሲፈጸምባቸው አፍሪካ ቀዳሚውን ሥፍራ ይይዛል።

በአፍሪካ 21,700 ሴቶችና ልጃገረዶች በቤታቸውና ቅርብ በሚሉት ሰው ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል። ይህም አኅጉሪቱ ካላት የህዝብ ቁጥር ጋር ሲነጻጸርም ከ100 ሺ ሰዎች 2.9 የሚሆኑት ተጠቂዎች መሆናቸውን ይጠቅሳል።

ከአፍሪካ በመቀጠል አሜሪካ ከላይ በተጠቀሰው ዓመት 8,300 የሚሆኑ ሴቶችና ልጃገረዶች በቤታቸውና ቅርብ በሚሉት ሰው ጥቃት ሲፈጸምባቸው ይህም ካላት የህዝብ ቁጥር ጋር ሲነጻጸር ከ100 ሺ ሰዎች 1.6 የሚሆኑት ተጠቂዎች መሆናቸውን ይጠቅሳል።

ለቤት ውስጥ ጥቃት የሚጋለጡት ሴቶች ብቻ አይደሉም እንደውም ሪፖርቱ እንደሚያስቀምጠው 80% የሚሆኑት የጥቃቱ ሰለባዎች ወንዶች ናቸው።

ነገር ግን በ2023 ከተገደሉት ሴቶች በቤተሰብ ወይም የቅርብ ሰው በሚያደርሰው ጥቃት የሞቱት 60% የሚሆኑት ሲሆኑ በዚህ ረገድ ሪፖርቱ ለወንዶች ያስቀመጠው ቁጥር 11.8 በመቶ የሚል ነው።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Nov, 08:34


"በመሰረተ ልማቶች ላይ በሚደርስ ስርቆት በህዳርና ጥቅምት ወር ብቻ ከ1.6 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ደርሶብኛል" - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

በጥቅምትና ህዳር ወር ብቻ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ በተፈፀመ  ስርቆት ከ1.6 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ደርሷል ተብሏል።

ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት የደረሰውም በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ቡልቡላ አካባቢ፣ ገላን ኮንዶሚኒየም፣ ለቡ ሙዚቃ ቤት እንዲሁም ጀርመን አደባባይ አካባቢ በተፈፀመ የመሰረተ ልማትና የኃይል ስርቆት ነው።

በአሁኑ ወቅት በመዲናዋ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ወንጀል የፈፀሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።

በ2017 በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት ብቻ በኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ላይ በተፈፀመ ስርቆት ከ2.7 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት መድረሱን አገልግሎቱ አስታውሷል።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Nov, 10:55


መምህራንን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን እውቀት እንዲያሳድጉ የቀረበው ስልጠና

የሰውሰራሽ አስተውሎት (AI) ቴክኖሎጂ ውጤቶችን በማበልጸግ የሚታወቀው OpenAI ከኮመን ሴንስ ሚዲያ ጋር በመሆን መምህራን አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ፣ ጄኔሬቲቭ AI እና ChatGPT ላይ መሰረታዊ እና ሥነ-ምግባራዊ እንድምታዎችን የሚማሩበት ሞጁል አዘጋጅቷል።

ይህ ስልጠናም መምህራን አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን በመጠቀም የትምህርት ዕቅዶችን እና ለተማሪዎች ተጨማሪ አጋዥ ትምህርቶችን እንዲሰጡ የሚያስችላቸዋል ሲል ነው የገለጸው።

በዚህም ከኬጂ እስከ -12ኛ ክፍል የሚያስተምሩ መምህራን የኩባንያውን AI chatbot በመጠቀም እንዴት በክፍል ውስጥ መጠቀም እንደሚችሉ የሚያግዙ የኦንላይን የትምህርቶች ተዘጋጅተውላቸዋል።

AI በቅድመ መደበኛ እንዲሁም በመደበኛ የትምህርት ሥርዓት ውስጥ ተግባራዊ የሚድረጉ ሂደት ገና በጅምር ላይ ያለ ቢመስልም OpenAI ጨምሮ ሌሎች ኩባንያዎች እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ናቸው።

ምንም እንኳን መምህራን አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን መጠቀማቸው እየጨመረ ቢሆንም በአብዛኛዎቹ አስተማሪዎች ዘንድ ቴክኖሎጂውን በመማሪያ ክፍል ውስጥ እንዲተገበር መታሰቡን አልወደዱትም።

ኮመን ሴንስ ሚዲያ በቅርብ ጊዜ በታዳጊ ወጣቶች ላን በሰራው አንድ የዳሰሳ ጥናት እንደሚያሳየው 70 በመቶዎቹ የቤት ሥራቸውን ለማገዝ ወይም አሰልቺ የሚሏቸውን ሂደቶች ላለመከተል Generative AI ይጠቀማሉ። ነገር ግን ከዚህ ውስጥ አንድ ሶስተኛው ብቻ ናቸው ይህን ቴክኖሎጂ እየተጠቀሙ መሆናቸውን ለወላጆቻቸው ያሳወቁት።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Nov, 10:55


እንኳን ወደ ደህንነቱ የተጠበቀ ልዩ የጥርስ ህክምና በደህና መጡ! 🎊🎊🎉🎉

በሴፍ ስፔሻሊቲ የጥርስ ክሊኒክ የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
1. Scaling (ጥርስ እጥበት)
2. Bleaching(ጥርስ ማንጣት)
3. Brace(ብሬስ)
4. Tooth Extraction (ጥርስ መንቀል)
5. Filling(ሙሌት)
6. Diastema closure(ፍንጭት መዝጋት)
7. Root canal treatment(የጥርስ ስር ህክምና)
8. ጥርስ መትከል ( ኢምፕላንት፣ ዚርኮኒያ ጥርስ፣ ሴራሚክ ጥርስ፣ ክሮሞኮባልት፣ አክሪሊክ )

ክሊኒካችን በሁሉም የዕድሜ ክልል ላሉ ታካሚዎች ከፍተኛ ጥራት ያለውን የጥርስ ህክምና እና እንክብካቤ ይሰጣል።

📣ልብ ይበሉ!
ለአጭር ጊዜ የሚቆይ እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ አገልግሎት በመስጠት ላይ ነን ይጎብኙን።

🫵የዋጋ ዝርዝር ለማየት ቴሌግራም እና ቲክቶክ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
ለተጨማሪ መረጃ
📞0907341414
📞0924143495

Telegram: https://t.me/Safedentalcare
Tiktok: https://tiktok.com/@safe.dental.care

TIKVAH-MAGAZINE

21 Nov, 10:55


😍For ladies and gentlemen 😍
- ብራንድ የሴት ቦርሳዎች👜
- ኦርጅናል ሰአቶች ⌚️
-ቀሚሶች 💃
- Orginal duty free prefumes
-አድራሻ ቦሌ መድሀንያለም ሞል
-free delivery 🚚
ሱቃችንን ለመጎብኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0

TIKVAH-MAGAZINE

20 Nov, 18:18


ኢትዮጵያ በኬንያ በኩል ለታንዛኒያ የኤሌክትሪክ ሀይል ሽያጭ ልትጀምር ነው

ኢትዮጵያ በኬንያ በኩል 100 ሜጋ ዋት ያህል የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ታንዛኒያ ለመሸጥ ማቀዷን ብሉምበርግ ዘግቧል፡፡

ሽያጩ የሚጀመረው ሁለቱ አገራት የድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ሀይል ንግድን ለማካሄድ የሚያስችለውን ስምምነት ከጨረሱ በኋላ እንደሆነ ተነግሯል፡፡

የሃይል ሽያጭ መጠኑ ሁለቱ አገራት ከተነጋገሩ በኃላ ሊከለስ እንደሚችል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር የሆኑት ሞገስ መኮነን መናገራቸው በዘገባው ተመላክቷል፡፡

ኬንያ እና ታንዛኒያ ኃይል ለማስተላለፍ ከፍተኛ የቮልቴጅ መስመሮችን መጠቀም የሚያስችል ስምምነት መፈራረማቸው ሲገለጽ ስምምነቱ በኬንያ ተቆጣጣሪ ባለስልጣን እንዲጸድቅ እየተጠበቀ ነው፡፡

ስምምነቱ ከተጠናቀቀ በኃላ ኢትዮጵያ በወላይታ ሶዶ አቅጣጫ በተዘረጋው የኃይል ማስተላለፊያ መስመር፤ በኬንያ ሱስዋ በኩል ወደ ሰሜን ታንዛኒያ የኃይል ሽያጭ እንደሚጀመር ይጠበቃል፡፡

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Nov, 09:43


#Update: በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እስር ላይ የሚገኙ 270 ናይጄሪያውያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ትእዛዝ ተሰጠ

የናይጄሪያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአሁኑ ጊዜ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ያሉ ከ270 ያላነሱ ናይጄሪያውያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ትእዛዝ አስተላልፏል።

ፍርድ ቤቱ ይህንን ትእዛዝ እንዲያስፈፅሙ ትእዛዝ የሰጠው ለአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የናይጄሪያ ዲያስፖራ ኮሚሽን እንደሆነ የናይጄሪያ ብዙሃን መገናኛዎች ዘግበዋል።

ፍርድ ቤቱ ትእዛዙን ያስተላለፈው ኢትዮጵያ  ለእስረኞቹ የሚሆን ምግብ፣ መድኃኒት እና ሌሎች ግብአቶችን ለመሸፈን የሚያስችል በጀት እንደሌላት በመግለጿ መሆኑ ተነግሯል።

የናይጄሪያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ከዚህ ቀደም በአደገኛ እፅ ዝውውርና ሌሎች ወንጀሎች የተጠረጠሩ ናይጀሪያዊያን በቃሊቲ እስር ቤት  እንደሚገኙ ገልጾ ነበር።

ከ250 በላይ ናይጀሪያዊያን እስረኞች ኢትዮጵያ ውስጥ አግባብ ባለሆነ መንገድ መያዛቸውን የሀገሪቱ የመብት ተከራካሪዎች ገልፀው የነበረ ሲሆን በኢትዮጵያ ያሉ ናይጄራዊያን እስረኞችን ሁኔታ የሚያጣራ ኮሚቴ መዋቀሩም አይዘነጋም።

@TikvahethMagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Nov, 08:05


#ጥቆማ

የ2017/2024 ዓለምአቀፍ የንግድ ስራ ፈጠራ ሳምንት ህዳር 9 – 17, 2017 ዓ.ም ‹ኢንተርፕሪነርሽፕ ለሁሉም › በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡

የዘንድሮው ዓለም አቀፉን የአንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና የኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ከሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር በህዳር ወር የግንዛቤ ማስጨበጫና መረጃ ሰጭ በሆኑ የተለያዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡበት ሆኖ የሚከበር ይሆናል፡፡

ቅዳሜ ህዳር 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም ሚኒስትሮች፣ ከፍተኛ የመንግሰት የሥራ ኃላፊዎችና ታዋቂ ግለሰቦች  እንዲሁም በርካታ አለም አቀፍ ተቋማት በተገኙበት የሙሉ ቀን የፓናል ውይይትና የመክክር መድረክ ይካሄዳል፡፡ 

እሁድ ህዳር 15 ቀን 2017 ዓ.ም  ከምሽት ከ12 ፡ 00 (ስዓት) ጀምሮ ወሰን አካባቢ የእሳት ዳር ጨዋታ (ስቶሪ ቴሊንግ) ልምድ የማካፋል ፕሮግራም ይካሄዳል፡፡

በህዳር 16 ቀን 2017 ዓ.ም በአፍሪካ ህብርት አዳራሽ  ከጠዋቱ ሶስት ስዓት ጀምሮ ለግማሽን ቀን የአፍሪካ ተወካዩች በተገኙበት ስለኢንተርፕረነርሽፕ እና ተያያዥ የቴክኒክና ሙያ ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ይደረጋል፡፡

በመጨረሻም የፕሮግራሙ ማጠቃለያ በኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና መስሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማክሰኞ ህዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም ከስዓት በኃላ 8፡00  ጀምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ጥሪ የተደረገላቸው የስነምህዳሩ ተዋንያን በተገኙበት የእውቅና ፕሮግራም እና ማጠቃለያ ይካሂዳል፡፡

በዘርፉ ያሉ ተዋንያን በዝግጅቶቹ እንድትሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

20 Nov, 08:05


😍For ladies and gentlemen 😍
- ብራንድ የሴት ቦርሳዎች👜
- ኦርጅናል ሰአቶች ⌚️
-ቀሚሶች 💃
- Orginal duty free prefumes
-አድራሻ ቦሌ መድሀንያለም ሞል
-free delivery 🚚
ሱቃችንን ለመጎብኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0
https://t.me/+NuL9kONj3Mw1YzM0

TIKVAH-MAGAZINE

20 Nov, 08:04


እንኳን ወደ ደህንነቱ የተጠበቀ ልዩ የጥርስ ህክምና በደህና መጡ! 🎊🎊🎉🎉

በሴፍ ስፔሻሊቲ የጥርስ ክሊኒክ የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
1. Scaling (ጥርስ እጥበት)
2. Bleaching(ጥርስ ማንጣት)
3. Brace(ብሬስ)
4. Tooth Extraction (ጥርስ መንቀል)
5. Filling(ሙሌት)
6. Diastema closure(ፍንጭት መዝጋት)
7. Root canal treatment(የጥርስ ስር ህክምና)
8. ጥርስ መትከል ( ኢምፕላንት፣ ዚርኮኒያ ጥርስ፣ ሴራሚክ ጥርስ፣ ክሮሞኮባልት፣ አክሪሊክ )

ክሊኒካችን በሁሉም የዕድሜ ክልል ላሉ ታካሚዎች ከፍተኛ ጥራት ያለውን የጥርስ ህክምና እና እንክብካቤ ይሰጣል።

📣ልብ ይበሉ!
ለአጭር ጊዜ የሚቆይ እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ አገልግሎት በመስጠት ላይ ነን ይጎብኙን።

🫵የዋጋ ዝርዝር ለማየት ቴሌግራም እና ቲክቶክ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
ለተጨማሪ መረጃ
📞0907341414
📞0924143495

Telegram: https://t.me/Safedentalcare
Tiktok: https://tiktok.com/@safe.dental.care

TIKVAH-MAGAZINE

19 Nov, 17:43


#Hawassa

በሲዳማ ክልል ያለውን የነዳጅ ግብይት ሁኔታ ገምግሞ መፍትሔ ለመስጠት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የሚመለከታቸው የቢሮ ሃላፊዎችን በማወያየት አቅጣጫ አስቀምጠዋል ተብሏል።

በክልሉ በተለይ በሀዋሳ ከተማ ከቅርብ ግዜ ወዲህ የነዳጅ እጥረት መከሠቱን በመግለጽም ችግሩ የአቅርቦትና የግብይት ስርዓቱ ላይ መሆኑ ተነስቷል።

የአቅርቦት እጥረት ለመቅረፍ አቅራቢ ድርጅት ጋር እንደሚሰራ እና የግብይት ችግሩን ለመፍታት ደግሞ ጠንካራ ግብረሀይል ተቋቁሞ ወደ ስራ እንዲገባ ርዕሰ መስተዳድሩ አቅጣጫ አስቀምጠው ግብረሀይሉ ወደ ስራ ገብቷል ተብሏል።

በትላንትናው ዕለት በከተማው ሁሉም ማደያ የቤንዚን ስርጭት እንዳልነበር የቲክቫህ ቤተሰቦች ጥቆማ ሰጥተው ነበር።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Nov, 14:51


"የቅድመ ክፍያ (Pre-Paid) ቆጣሪዎች ቅያሪ አደርጋለሁ" - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በያዝነው አመት ከጥር ወር ጀምሮ አውቶሜትድ የሆኑ የቅድመ ክፍያ (Pre-Paid) ቆጣሪዎች ቅያሪ እንደሚያደርግ ገልጿል።

አዲሶቹ ቆጣሪዎች ከዚህ ቀደም አገልግሎት ላይ ሲውሉ የነበሩ በካርድ የሚሰሩ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን የሚያስቀር ነው ተብሏል።

በዚህም ደንበኞች በስልካቸው በኦላይን በሚፈጽሙት (በቴሌብር ወይም በሞባይል ባንኪንግ) የኤሌክትሪክ ግዢ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስችላቸው እንደሆነ ነው የተገለጸው።

ቆጣሪዎቹን የመቀየር ፕሮጀክት የሚካሄደው ዝቅተኛ የሃይል ተጠቃሚ በሆኑ እና ለቤት ውስጥ አገልግሎት የሚውሉ የሲንግል ፌዝ(Single Phase) ቆጣሪዎች ላይ እና  በአነስተኛ ኢንዱስትሪዎች አገልግሎት ላይ በሚውሉ የስሪ ፌዝ (Three Phase) ቆጣሪዎች ላይ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሃላፊ አቶ ዘሪሁን አበበ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

በሲንግል ፌዝ ቆጣሪዎች ቅየራ የመጀመሪያ ዙር ትግበራ 10ሺ በሁለተኛ ዙር ትግበራ 15 ሺ በአጠቃላይ 25 ሺ ቆጣሪዎች ላይ ቅያሪ ይከናወናል ተብሏል።

የሙከራ ትግበራው ባልደራስ አካባቢ በመቶ ቆጣሪዎች ላይ መሞከሩን የገለጹት አቶ ዘሪሁን ውጤታማ ሆኖ በመገኘቱ ወደሙሉ  ትግበራ ለመግባት በዝግጅት ላይ ነን ብለዋል።

የሲንግል ፌዝ ቆጣሪ ቅያሪው በተመረጡ አካባቢዎች ላይ ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን ቀጣይነት ይኖረዋል ተብሏል።

በፕሮጀክቱ 125ሺ ለሚሆኑ የስሪ ፌዝ ቆጣሪዎች ቅያሪ የሚከናወን ሲሆን ይህም መሬት ላይ የሚገኙትን የስሪ ፌዝ ቆጣሪዎችን ሙሉ በሙሉ የሚተካ ይሆናል ብለውናል።

በፕሮጀክቱ 600ሺ ተጨማሪ ቆጣሪዎችን ወደ ሃገር ውስጥ ለማስገባት በእቅድ መያዙን ሃላፊው ተናግረዋል።

ከጥር ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን የሚጠበቀው የቆጣሪ ቅየራው የሚያስፈልጉ እቃዎችን ወደሃገር ውስጥ የማስገባት፣ አስፈላጊ የሆኑ የኔትወርክ እና የመገናኛ ገመዶችን የመዘርጋት እና ዳታ ቤዝ የመትከል ሥራዎች እየተጠናቀቁ ነው ብለዋል።

አቶ ዘሪሁን የቆጣሪ ቅየራው የሚከናወነው ሙሉ በሙሉ በነጻ መሆኑን አጽንኦት የሰጡ ሲሆን በቅየራው ሂደት ላይ ገንዘብ የሚጠይቁ ሰራተኞች ቢኖሩ ጥቆማ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።

በተጨማሪም ከሚያዚያ 2015 ዓም ጀምሮ በሁለት ዙር ተጀምሮ የነበረው ከፍተኛ ሃይል ተጠቃሚ ወይም የሃይል ፍጆታቸው ከ 25 ኪሎ ዋት(KW) በላይ በሚጠቀሙ የማሕበረሰብ ክፍሎች ላይ የሚገኙ ቆጣሪዎችን በዲጂታል ቆጣሪዎችን የመቀየር ሂደት መጠናቀቁን ተገልጿል።

በመጀመሪያው ዙር ትግበራ 5ሺ በሁለተኛው ዙር ትግበራ 39 ሺ ቆጣሪዎችን ዲጂታላይዝ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል።

ይህ ዲጂታል ቆጣሪ የቅያሪ ሂደቱ በመጠናቀቁ ከአሁን በኋላ አዳዲስ ደንበኞች በሚያቀርቡት ጥያቄ መሰረት ብቻ ቅያሪ የሚደረግ ይሆናል ተብሏል።

ዲጂታል ቆጣሪው በየቤቱ በሰው አማካኝነት የሚከናወኑ ቆጠራዎችን የሚያስቀር ሲሆን በተጨማሪም ደንበኞች የሃይል ፍጆታቸውን ለማወቅ ያስችላቸዋል የተባለ ሲሆን ይህንን የሚያሳውቅ አፕሊኬሽን በመጠናቀቅ ላይ ነው ብለዋል።

ዲጂታል ቆጣሪው ሃይል በሚቋረጥበት ጊዜ የሚጠቁሙ ጠቋሚዎች ያሉት ሲሆን አዲስ ደንበኞች ሲጠይቁ ለማቅረብ እንዲቻል ተጨማሪ 7 ሺ ዲጂታል ቆጣሪዎችን ለማስገባት በእቅድ መያዙን አቶ ዘሪሁን አበበ ተናግረዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Nov, 09:00


ሦስት አዳዲስ ክትባቶች በያዝነው ዓመት መጨረሻ እንደሚሰጡ ተገለጸ።

በትላንትናው ዕለት በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች የማህጸን ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት በዘመቻ መልክ መሰጠት ተጀምሯል።

ለ 5 ቀናት የሚቆየው የክትባት ዘመቻው ከ 9-14 አመት የእድሜ ክልል ላይ ለሚገኙ ልጃገረዶች የሚሰጥ ሲሆን በዘመቻው 7.5 ሚሊየን ልጃገረዶችን ለመከተብ በእቅድ ተይዟል።

ተጨማሪ የዝግጅት ጊዜ በመፈለጋቸው በአዲስ አበባ እና በሶማሊ ክልል የክትባት ዘመቻው ያልተጀመረ ሲሆን ከ5 ቀናት በኋላ ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የማህጸን ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት በኢትዮጵያ መስጠት የተጀመረው ከስድስት ዓመት በፊት ቢሆንም በነበረው የክትባት እጥረት ምክንያት 14 ዓመት ለሆናቸው ልጃገረዶች ብቻ ክትባቱ ሲሰጥ ቆይቷል።

በአሁኑ ዘመቻ በቂ ክምችት በመኖሩ ክትባቱ ሊሰጣቸው የሚገባቸውን ከ 9 -14 አመት የእድሜ ክልል ያሉ ልጃገረዶችን የሚያካትት ይሆናል ተብሏል።

"በአሁኑ ዘመቻ አንድ ጊዜ በዘመቻ መልክ ተሰጥቶ ከዚህ በኋላ ግን እድሜያቸው 9 ዓመት ሲደርስ እንደማንኛውም ክትባት መጥተው የሚከተቡበትን መንገድ ለማመቻቸት እንዲቻል የክትባት ዘመቻው ተጀምሯል" ሲሉ በጤና ሚኒስቴር የክትባት አገልግሎት ዴስክ ሃላፊ አቶ መልካሙ አያሌው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ በማህጸን ጫፍ ካንሰር በየአመቱ ከ 8ሺ በላይ ሴቶች ሲያዙ ከ 5 ሺ በላይ ሴቶች ደግሞ ለሞት እንደሚዳረጉ ተናግረዋል።

በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ኮቪድን ጨምሮ 13 ክትባቶች በመደበኛው የክትባት መርሃ ግብር እየተሰጡ የሚገኙ ሲሆን በ 2017 መጨረሻ ላይ ሦስት ተጨማሪ አዳዲስ ክትባቶችን በመጨመር ቁጥሩን ወደ 16 ከፍ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ሃላፊው ተናግረዋል

የሚጀመሩት አዳዲስ ክትባቶች

°ለህጻናት የሚሰጥ የወባ መከላከያ ክትባት

°ህጻናት እንደተወለዱ በ 24 ሰዓት ውስጥ የሚወስዱት የጉበት በሽታ መከላከያ ክትባት እና

° የቢጫ ወባ መከላከያ ክትባት ናቸው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Nov, 08:41


"የታክስ ደረሰኝ አጠቃቀም እና አስተዳደር መመሪያ /ማሻሻያ/ ቁጥር 188/2017" ምን አዲስ ነገር ይዟል?

አዲሱ መመሪያ ከህዳር 3 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝግቦ እና ጸድቆ ተግባራዊ መሆን ጀምሯል።

- በመመሪያው መሰረት እያንዳንዱ የደረሰኝ ቅጠል ሲታተም ልዩ መለያ ኮድ (unique QR code) እንዲኖረው የሚያዝ ሲሆን ተካቶ ካልታተም ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

- ማንኛውም አታሚ ደረሰኝ ሲያትም በታክስ ባለስልጣኑ የተዘጋጀውን ልዩ መለያ ኮድ (unique QR code) በመውሰድ በእያንዳንዱ የደረሰኝ ቅጠል ላይ አካቶ ሊያትም የሚገባው ሲሆን፤ ሲያትም የልዩ መለያ ኮዱ ወርድና ቁመት ቢያንስ 2 ሴንቲ ሜትር ሆኖ በደረሰኙ የቀኝ ራስጌ ላይ መታተም እንዳለበት ያዛል፡፡

- ማተሚያ ቤቱ ምንም አይነት ስህተት ወይም ልዩነት ሳይኖር ደረሰኞችን ልዩ መለያ ኮድ (unique QR code) በማካተት ለማተም በማንዋል ደረሰኝ QR- code (Manual Receipt QR-code Web Portal) የተጋራውን ዳታ በትክክል ተቀብሎ የመተግበር ግዴታ እንዳለበት አስቀምጧል።

- ማተሚያ ቤቱ በማንዋል ደረሰኝ QR-code አስተዳደር ፖርታል (Manual Receipt QR-code Web Portal) በኩል ዳታ ሲጋራ ተገቢነት ያላቸውን ሁሉንም የዳታ ጥበቃ ደንቦችና መመሪያዎችን የማክበር ግዴታ አለበት ይላል፡፡

- ማንኛውም ማተሚያ ቤት ልዩ መለያ ኮድ ያለው ማንዋል ደረሰኝ ሲያትም በወረቀቱ ላይ ሊሰርግ የሚችል ኢንክ ጀት (Ink jet) የሚባል ቀለም የመጠቀም ግዴታ አለበት፡፡

- ማንኛውም ማተሚያ ቤት እንዲታተም የተፈቀደውን እና የታተመውን ደረሰኝ በተመለከተ በተዘጋጀው ሲስተም በወቅቱ ሪፖርት የመላክ ኃላፊነት እንዳለበት አስቀምጧል፡፡

- ማንኛውም ማተሚያ ቤት በታክስ ከፋዩ ደረሰኝ እንዲያትም ሲጠየቅ፤ በታክስ ባለስልጣኑ ለታክስ ከፋዩ የተሰጠ የደረሰኝ ህትመት ፈቃድ ደብዳቤ ሳይቀበል ደረሰኝ ማተም የለበትም፡፡

- በዚህ መመሪያ መሰረት የደረሰኝ ህትመት አገልግሎት የሚሰጥ ማተሚያ ቤት ከሚኒስቴሩ ጋር የቅንጅት አሰራር ስምምነት የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡

በአዲሱ መመሪያ የመሸጋገሪያ ድንጋጌ መሰረትም:-

ማንኛውም ታክስ ከፋይ ይህ የማሻሻያ መመሪያ ተፈጻሚ ከመሆኑ በፊት አሳትሞ ያልተጠቀመባቸው ደረሰኞች መጠቀም የሚችለው የማሻሻያ መመሪያው ተፈጻሚ ከሆነበት ቀን ጀምሮ ባለው ለሶስት ወር ጊዜ ብቻ እንደሆነ አስቀምጧል፡፡

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Nov, 08:41


#Ethio_Istanbul

የዲቦራ ፋውንዴሽን መሥራች አቶ አባዱላ ገመዳ የሆስፒታላችንን የኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል።

ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል፤ ሥራ በጀመረ በአጭር ጊዜ ለ 32 ሕፃናት የተሳካ የልብ ቀዶ ሕክምና በነፃ ማከናወኑን እንዲሁም በተጨማሪም 4 ሺ ከፍተኛ፣ መካከለኛና አነስተኛ የቀዶ ጥገና ሕክምና ማከናወኑን በዋና ሥራ አስፈፃሚያችን አቶ ብርሃን ተድላ ገለጻ ተደርጎላቸዋል።

ሆስፒታላችን በቴክኖሎጂ በታገዙ ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችና ከፍተኛ ልምድ ባካበቱ ከ73 በላይ የአገር ውስጥና የውጭ አገር ስፔሻሊስትና ሰብ-ስፔሻሊስት ባለሙያዎች በመታገዝ ዜጎቻችንን ለህክምና ወደ ውጭ አገር በመሄድ የሚያወጡትን ከፍተኛ ወጪና እንግልት ለማስቀረት እና ውጭ አገር የሚያስኬዱ ሕክምናዎችን በሀገር ውስጥ ለመስጠት አላማው አድርጎ የተመሰረተ ነው።

አቶ አባዱላ ገመዳ ሆስፒታሉ ንፁህ፣ በሚገባ የተደራጀና በውጭ ሀገር በምንኼድበት ጊዜ የምናየው ዓይነት መሆኑን በመግለፅ ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልፀዋል።

አቶ ብርሃን ተድላ የዲቦራ ፋውንዴሽንን ለማገዝ በውጭ ሀገር ከፍተኛ ሕክምና ከሚያስፈልጋቸው መካከል ለሁለት ሰዎች ሙሉ ወጪ በመሸፈን ሕክምና ለመስጠት ቃል ገብተዋል። በተጨማሪም ወደፊት በምናደርገው ትብብር አቅም በፈቀደ ሁሉ ድጋፍ እናደርጋለን ብለዋል።

(ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል)

TIKVAH-MAGAZINE

19 Nov, 08:35


እንኳን ወደ ደህንነቱ የተጠበቀ ልዩ የጥርስ ህክምና በደህና መጡ! 🎊🎊🎉🎉

በሴፍ ስፔሻሊቲ የጥርስ ክሊኒክ የእርስዎ ጤናማ ፈገግታ ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው!
እኛ ምቹ እና ደህንነቱ የተጠበቀ አካባቢ ውስጥ አጠቃላይ የጥርስ ህክምና አገልግሎቶችን እናቀርባለን።

ክሊኒካችን በሁሉም የዕድሜ ክልል ላሉ ታካሚዎች ከፍተኛ ጥራት ያለውን የጥርስ ህክምና እና እንክብካቤ ይሰጣል።

📣ልብ ይበሉ!
በስፔሻሊስት ሀኪሞች እና በላቀ ቴክኖሎጂ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ አገልግሎት በመስጠት ላይ ነን ይጎብኙን።
ለተጨማሪ መረጃ
0907341414
0924143495
Telegram: https://t.me/Safedentalcare
Tiktok: https://tiktok.com/@safe.dental.care

TIKVAH-MAGAZINE

17 Nov, 12:19


የ11 ዓመት ህፃንን አሰገድዶ የደፈረ ግለሰብ በ13 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

በሰላምበር ከተማ አስተዳዳር ዳንባዬ ቀበሌ የ11 ዓመት ህፃንን አሰገድዶ የደፈረ ግለሰብ በ13 ዓመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የሰላምበር ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አስታወቀ።

አቶ ካስትሮ ካባሎ የተባለው ግለሰብ የግል ተበዳይ የሆነችውን ህፃን ሐሴት አዲማሱን በቀን 06/10/2016 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 3:30 አካባቢ በግል ተበዳይ መኖሪያ ቤት ጉሮሮዋን አንቆ በመያዝ በማስገድድ የግብረ ሥጋ ድፈረት ወንጀል መፈፀሙ ተገልጿል።

በዚህም ግለሰቡ የኢፌዴሪ የወንጀለኛ መቅጫ አንቀፅ 627 ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ጥፋተኛ መባሉን የጋሞ ቴሌቪዥን ዘግቧል።

ተከሳሹ ጥፋተኛ የተባለው የወንጀል ሕግ አንቀፅ 627/1/ ሥር የተመለከተውን በመተላለፍ ሲሆን ወንጀሉ በቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 21/2006 መሰረት ደረጃ 1 እርከን 31 ነዉ።

ይህም የወንጀል እርከን ከ15 ዓመት እስከ 18 ዓመት ፅኑ እስራት የሚያስቀጣ መሆኑን ህጉ የሚደነግግ ሲሆን ወንጀለኛው ከዚህ በፊት ምንም የወንጀል ሪከርድ የሌለው መሆኑ በማቅለያነት ተይዟል ተብሏል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

17 Nov, 12:19


የሎተሪ ዕድለኛው የደረሰውን መኪና መሸጥ ይፈልጋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም እንዲወጣ ባዘጋጀው የቶምቦላ ሎተሪ ዕጣ የሁለተኛ ዕጣ ዕድለኛ በመሆን የ1500 ሲ.ሲ የቤት አውቶሞቢል መኪና እድለኛ እንደሆኑ ተነግሯቸው ነበር።

ታዲያ የቤት ኦቶሞቢል ቁልፍ በእጃቸው ይዘው ፎቶ ቢነሱም፥ ተሽከርካሪው ግን በእጃቸው እንዳልገባ በተደጋጋሚ ቅሬታ ሲያቀርቡ ቆይተዋል።

በጌዴኦ ዞን ወናጎ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ሸምሱ በቶቶቦላ ሎተሪ እጣ እድለኛ የሆነበትን ኦቶሞቢል ጥቅምት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ተረክበዋል።

ታዲያ አሁን ላይ እድለኛው መኪናውን መሸጥ እንደሚፈልግ ገልጿል። መኪናውን መሸጥ የፈለገበት ምክንያትም ወደ ገንዘብ ተቀይረው ጥሩ ቢዝነስ ለመጀመር መሆኑን ገልጿል።

መረጃውን ቅሬታውን ተከታትሎ ሲዘግብ ከነበረው ዳራሮ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽንን ማግኘታችንን እንገልጻለን።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

17 Nov, 12:18


እንኳን ወደ ደህንነቱ የተጠበቀ ልዩ የጥርስ ህክምና በደህና መጡ! 🎊🎊🎉🎉

በሴፍ ስፔሻሊቲ የጥርስ ክሊኒክ የእርስዎ ጤናማ ፈገግታ ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው!
እኛ ምቹ እና ደህንነቱ የተጠበቀ አካባቢ ውስጥ አጠቃላይ የጥርስ ህክምና አገልግሎቶችን እናቀርባለን።

ክሊኒካችን በሁሉም የዕድሜ ክልል ላሉ ታካሚዎች ከፍተኛ ጥራት ያለውን የጥርስ ህክምና እና እንክብካቤ ይሰጣል።

📣ልብ ይበሉ!
በስፔሻሊስት ሀኪሞች እና በላቀ ቴክኖሎጂ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ አገልግሎት በመስጠት ላይ ነን ይጎብኙን።
ለተጨማሪ መረጃ
0907341414
0924143495
Telegram: https://t.me/Safedentalcare
Tiktok: https://tiktok.com/@safe.dental.care

TIKVAH-MAGAZINE

17 Nov, 12:18


በታማኝነት ተቀብለን በሃላፊነት ገንብተን እናስረክቦታለን!

ሰላም እንዴት ናችሁ፡፡ ኤስቴቲክ ኢንቲሪየሮች ነን የቤት፣ የቢሮ፣ የሆቴልም ሆነ ማንኛውም የስራ ቦታዎችን የኢንቲሪየር ስራ ከዲዛይን ጀምሮ ፈርኒቸርን ጨምሮ እስከ ፊኒሺንግ ድረስ የተለያዩ ስራዎችን በመስራት እንታወቃለን፡፡ እርሶስ በዚህ ዓመት ቤቶን፣ ቢሮዎን ወይስ የትኛውን የስራ ቦታዎን ለማሰራት አስበዋል? እንግዲያውስ ምርጫዎን ኤስቴቲክ ኢንቲሪየርን ያድርጉ፡፡ ያማረ ዲዛይን፣ ፈጣን ግንባታ፣ ጥንካሬና ውበት ያላቸው የቤትና የቢሮ ፈርኒቸሮች፣ ጥራት ካለው ስራ ጋር በተመጣጣኝ ዋጋ ሰርተን እናስረክቦታለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በ0916441444 ደውለው ያናግሩን

Crafting your dreams into reality!

አድራሻ:- ደንበል ሲቲ ሞል ሁለተኛ ፎቅ ላይ እንገኛለን፡፡
ስልክ:- 0916441444

TIKVAH-MAGAZINE

16 Nov, 16:17


#Hawassa

በሀዋሳ ከተማ የተጀመረዉ ተሽከሪካዎችን በአይነትና በታርጋ ለይቶ በተወሰኑ ማደያዎች የመደለደሉ ስራ መፍትሔ ከመሆን ይልቅ ለጥቁር ገበያ ወይንም ለሕገወጥ ግብይት ዳርጎናል ሲሉ ቅሬታ አቅራቢዎች ተናግረዋል።

የሞተር ሳይክል እና የሚንባስ ታክሲ አሽከሪካሪ ቅሬታ አቅራቢዎች የተሽከርካሪ ምደባ ሥርዓቱ ችግር ፈቺ አለመሆኑን አስረድተዋል።

"ከማለዳ ጀምሮ ተሰልፈን ዉለን በተለያዩ ምክንቶች ሳንቀዳ የምንመለስበት አጋጣሚ ስላለ ተሰልፎ ከመዋል ይልቅ አዝማሚያዎችን አይተን በየመንገድ ዳሩ በዉሃ ሃይላዶች በ70እና 80ብር ልዩነት ለመግዛት እንገደዳለን" ሲሉ ነው የገለጹት።

አንዳንድ የነዳጅ ማደያዎችና በየዕለቱ ከንግድና ገበያ ልማት መስሪ ቤቶች የሚመደቡ ባለመያዎች ጭምር የዚሁ ችግር ተባባሪዎች ናቸዉ ሲሉ አሽከሪካሪዎቹ ይናገራሉ።

በተጨማሪም ተራ ጠብቀዉ ከሚሰለፉት ባልተናነሰ በሰበብ አስባቡ ያለተራቸዉ እየገቡ የሚቀዱ ተሽከሪካሪዎች በህወጥ መንገድ በጥቁር ገበያ ለሚሸጡ ቤንዚኖች አቀባዮች ናቸዉ ብለዉ እንደሚያምኑም ተናግረዋል።

ስምንትና ሰባት ሊትር ለመቅዳት ብዙ ጊዜ ተሰልፈን እናድራለን የሚሉት የባጃጅ አሽከሪካሪዎች ይህ በመሸሽና ስራ ፈቶ ከመዋል አብዛኛው የባጃጅና ኪዩት አሽከርካሪ ከጥቁር ገበያ ከመደበኛው እጥፍ በሚባል ዋጋ በመገዛት በታሪፍ ላይ ያልተገባ ጭማሪ ለማድረግ እንደሚገደዱ ተናግረዋል።

በመንግስት ሞተር ሣይክልና መኪኖች ጭምር ለጥቁር ገበያዉ አሳላፊ ሆነዉ የሚሰሩ አካላት እንዳሉ በግልፅ እናያለን የሚሉት አሽከርካሪዎቹ  በየማደያዉ አከባቢ የሚስተዋሉ መረባበሾችን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም ሄደዉ የሚቀዱባቸዉን ቦታዎች ጭምር እንደሚጠቁሙ ገልፀዋል።

በከተማዋ ረጃጅም የቤንዝን ሰልፎች እንዲስተዋሉና የጥቁር ገበያዉ እንዲስፋፋ #የአቅርቦት_እጥረት ዋነኛ ምክንያት ነዉ ሲል የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ይገልጻል።

አክሎም ለመፍትሔ ተብለው በየጊዜዉ የሚወሰዱ እርምጃዎች እየተለመዱ ሲመጡ ሌላ ችግር ይዘዉ መምጣታቸዉን በማጠን በየጊዜው አዳዲስ እርምጃዎች እየተወሰዱ ነዉ ሲል ገልጿል።

የምደባ ስርዓቱ በየማደያዉ የቀረበዉን ቤንዚን በአግባቡ ለመጠቀም እንጂ ለጥቁር ገበያው ምክንያት ሆኗል የሚል ቅሬታ ግን እስካሁን ቀርቦላቸዉ እንደማያውቅ መምሪያው ገልጿል።

በቀጣይ በጉዳዩ ዙሪያ መረጃ በማሰባሰብ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ዘላቂ መፍትሔ ለማበጀት እንደሚጥርም አስታውቋል።

📌 ይህ ዘገባ ከመጠናቀሩ ሁለት ቀናት አስቀድሞ ህዳር የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት መመሪያ ኃላፊ የነበሩት አቶ ተመስገን ችሎት ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

16 Nov, 14:56


#WolitaSodo

13 የሚጠጉ ማደያዎች ባሉባት ዎላይታ ሶዶ ከተማ አሁን ላይ በሁሉም ማደያዎች የቤንዚን አቅርቦት እንደሌለ ተገልጿል።

የወላይታ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ከሰሞኑ በዚሁ ጉዳይ ውይይት ማድረጉን ገልጿል።

በመድረኩ ምን ተባለ ?

በመድረኩ የተገኙት የወላይታ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ዘውዱ ሳሙኤል ህገ ከሚፈቅደው ውጪ የሚሰሩ #የማዳያ_ባለቤቶች እንዳሉ ጠቁመዋል።

በህገወጥ መንገድ ነዳጅ #ማታ ተቀድቶ እንዲያልቅ የሚተባበሩ አካላት ላይም ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድም አስታውቀዋል።

የወላይታ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ኃይሌ ስላስ ከተፈቀደው አሠራር ውጪ በሚሰሩ ማደያዎች ላይ ጠንከር ያለ የህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል ብለዋል።

እንደ ሀገር #የነዳጅ_እጥረት መኖሩን የገለጹት ኃላፊው የመጣውን የነዳጅ ምርት በፍታሃዊነት መንገድ መሰራጨት ይገባል ብለዋል።

ከማዳያ ተቀጣሪ ሠራተኛ ውጪ ያሉ ህገ ወጥ #ደላላዎችን ከማደያ የማስወጣት ስራ መሰራት እንደሚገባም አሳስበዋል።

ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ይህን የተመለከተ ዘገባ ከቀናት በፊት አውጥቶ ነበር። በዘገባውም በከተማ አስተዳደሩ ያለው የገበያ አቅርቦት የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎችን ለከፍተኛ ምሬት መዳረጉን ይጠቅሳል።

አንድ ሊትር ቤንዚን በዎላይታ ሶዶ የሚሸጥበት ዋጋ 92 ብር ከ45 ሳንቲም እንዲሆን ታሪፍ ቢወጣለትም አሽከርካሪዎች በሊትር በ200 ብር ሂሳብ እንደሚገዙ ጠቁሟል።

ቤንዚን የሚቸረችሩ ቸርቻሪዎች አንድ ሊትር ቤንዚን ከ130 እስከ 150 ብር እንደሚረከቡ እና ይህንኑ ለተጠቃሚዎች የሚሸጡት ከ180 እስከ 200 ብር ባለው ዋጋ እንደሆነ መግለጻቸውን አስቀምጧል።

ቃላቸውን የሰጡ የነዳጅ ማደያ ሥራ አስኪያጆች ግን በወላይታ ሶዶ ከተማ ያለው የቤንዚን እጥረት ዋነኛው ምክንያት፤ ከተማይቱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፖለቲካ እና የርዕሰ መስተዳድር መቀመጫ መሆኑዋን ተከትሎ የመጣው የቤንዚን ፍላጎት መጨመር እንደሆነ ይገልጻሉ ሲል ዘገባው ይጠቅሳል።

🧂 አሁን ላይ በከተማዋ አንድ ሊትር ቤንዚን እስከ 300 ብር ድረስ እየተሸጠ ይገኛል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

16 Nov, 14:52


በታማኝነት ተቀብለን በሃላፊነት ገንብተን እናስረክቦታለን!

ሰላም እንዴት ናችሁ፡፡ ኤስቴቲክ ኢንቲሪየሮች ነን የቤት፣ የቢሮ፣ የሆቴልም ሆነ ማንኛውም የስራ ቦታዎችን የኢንቲሪየር ስራ ከዲዛይን ጀምሮ ፈርኒቸርን ጨምሮ እስከ ፊኒሺንግ ድረስ የተለያዩ ስራዎችን በመስራት እንታወቃለን፡፡ እርሶስ በዚህ ዓመት ቤቶን፣ ቢሮዎን ወይስ የትኛውን የስራ ቦታዎን ለማሰራት አስበዋል? እንግዲያውስ ምርጫዎን ኤስቴቲክ ኢንቲሪየርን ያድርጉ፡፡ ያማረ ዲዛይን፣ ፈጣን ግንባታ፣ ጥንካሬና ውበት ያላቸው የቤትና የቢሮ ፈርኒቸሮች፣ ጥራት ካለው ስራ ጋር በተመጣጣኝ ዋጋ ሰርተን እናስረክቦታለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በ0916441444 ደውለው ያናግሩን

Crafting your dreams into reality!

አድራሻ:- ደንበል ሲቲ ሞል ሁለተኛ ፎቅ ላይ እንገኛለን፡፡
ስልክ:- 0916441444

TIKVAH-MAGAZINE

16 Nov, 13:45


'' የነዳጅ ማደያዎች ቤንዚን በአግባቡ እየሰጡን አይደለም ፣ በህገ ወጥ እየገዛን ለመሥራት ተገደናል '' - አሽከርካሪዎች

'' በህገ ወጥ ተሳታፊዎች ላይ እርምጃ እንወስዳለን '' - ከተማ አስተዳደሩ


በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሠላም ከተማ አስተዳደር ከባለሶስት እግር / ባጃጅ አሽከርካሪዎች ጋር በወቅታዊ ችግሮች ዙሪያ ውይይት አድርጎ ነበር።

በውይይቱ ላይ የተሳተፉ የባጃጅ አሽከርካሪዎች ካነሷቸው ጉዳዬች መካከል አንዱ የቤንዚን ህገ ወጥ ንግድን የተመለከተ ነው።

''ቤንዚን ጊዜውን ጠብቆ አይመጣም፤ ቢመጣም የነዳጅ ማደያዎች በፍትሃዊ መንገድ እያከፋፈሉን አይደለም፤ ተሰልፈን ውለን  አለቀ ይሉናል፤ በጀሪካና በሃይላንድ እየቀዱ ለህገ ወጥ አካፋፋዬች እየሰጡ ሁለት ሊትር እስከ 350 ብር እየገዛን ለመሥራት ተገደናል፤ ማደያዎች መንግስት ካስቀመጠው የመሸጫ ታሪፍ በላይ በራሳቸው ዋጋ እየጨመሩ ተቸግረናል፤ መብራት ሳይኖር የጀኔሬተር ጭምር ክፈሉ እየተባልን ነው '' ሲሉ የባጃጅ አሽከርካሪዎች ቅሬታቸውን አቅርበዋል።

አሽከርካሪዎች ሥራ ሠርተን ለመኖርና የሚጠብቅብንን ግብር ለመክፈል መንግስት ችግሩን ሊያስተካክልና ህገ ወጥ ድርጊቱን ሊያስቆምልን ይገባል ሲሉም ጠይቀዋል።

የከተማ አስተዳደሩ ንግድና ገበያ ልማት ጽህፈት ቤት የሸማች ክትትል ባለሙያ አቶ ማንደርሶ ገበየሁ ከቤንዚን ጋር ተያይዞ የተነሳው ችግር መኖሩን አምነው ችግሩ እንዲፈታ እየሠራን ነው ብለዋል።

''ማደያዎች በህገ ወጥ መልኩ በጀሪካ ሲቀዱ እየያዝን እንዲያስተካክሉ #መክረናል፤ እርምጃ የተወሰደባቸውም አሉ። በተደጋጋሚ ውይይት ብናደርግም መንግስት ያወጣው ታሪፍ አያዋጣንም በሚል የራሳቸውን ዋጋ አውጥተው የሚሸጡ አሉ'' ሲሉ ባለሙያው ገልጸዋል።

የባጃጅ አሽከርካሪዎችም የቀዱትን ቤንዚን እየሸጡ በድጋሚ ዙረው በመቅዳት ህገ ወጥ ሥራ የሚሰሩ በመኖራቸው #ሊስተካከሉ_እንደሚገባ አቶ ማንደርሶ አሳስበዋል።

የከተማ አስተዳደሩ ተወካይ ከንቲባ አቶ ማማሩ ሽመልስ ህግን አክብረው በማይሠሩ የነዳጅ ማደያዎችና አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ በመውሰድ ለማስተካከል #እንደሚሠሩ አረጋግጠዋል ሲል የፍኖተ ሠላም ከተማ አስተዳደር ኮሚኒኬሽን ቢሮ ዘግቧል።

በርካታ ከተሞች አሁን ላይ በተመሳሳይ መልኩ የቤንዚን አቅርቦትና የገቢያ ችግር ቢኖርም ከየአካባቢው ኃላፊዎች የሚሰጠው ምላሽ ተመሳሳይ እና የተደጋገመ መሆን "ችግሩ  ምኑ ጋር ነው ? " ያሰኛል!

አሁን ላይ ከአዲስ አበባ ውጪ ባሉ ከተሞች የቤንዚን ዋጋ ከ150 -350 ድረስ ከማደያ ውጪ እየተሸጠ ይገኛል። በአብዛኞቹ ማደያዎች ቤንዚን ማግኘት የህልም እንጀራ ሆኗል።

የቤንዚን አቅርቦት ችግር ያለባቸውን ከተሞች በአስተያየት መስጫው ይጻፉልን

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

15 Nov, 14:31


" በዓለም አቀፍ ደረጃ ከስኳር በሽታ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ከ800 ሚሊዮን በልጠዋል " - ጥናት

° " አገራት ጤናማ አመጋገብን እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴን የሚደግፉ ፖሊሲዎችን ማውጣት አለባቸው " ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም

ከ1990 ጀምሮ የስኳር ታማሚዎች ቁጥር በአራት እጥፍ በመጨመር በአለም ከ800 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች በስኳር በሽታ መያዛቸውን የአለም ጤና ድርጅት ያወጣው አዲስ ጥናት አመለከተ።

ጥናቱ ይፋ የተደረገው የዓለም የስኳር በሽታ ቀን በትላንትናው እለት በተከበረ ቀን ነው።

ጥናቱ የተሰራው የአለም ጤና ድርጅት ከ NCD Risk Factor Collaboration (NCD-RisC) ጋር በመተባበር ሲሆን ከ1,500 ተመራማሪዎች እና ባለሙያዎችን አሳትፏል።

ከ18 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ 140 ሚሊዮን ሰዎችን መረጃ በመተንተን የተሰራው ይህ ጥናት የስኳር በሽታ የስርጭት መጠን እና የህክምና ሽፋን ላይ ትኩረቱን በማድረግ የመጀመሪያው ነው ተብሏል።

በዚህም በ1990 እና 2022 መካከል ባለው ጊዜ የስኳር ህመም ከ7 ወደ 14 በመቶ መጨመሩን ያመለከተው ጥናቱ የስኳር ህመም መጠኑ እየጨመረ፤ የህክምና ተደራሽነቱም ዝቅተኛ እየሆነ መምጣቱን አሳይቷል።

አፍሪካ ደቡብ-ምስራቅ እስያ እና ምስራቅ ሜዲትራኒያን ዝቅተኛው የስኳር በሽታ ህክምና ሽፋን ያላቸው አህጉራት እንደሆኑ ተመላክቷል።

በ2022፣ ዕድሜያቸው 30 እና ከዚያ በላይ የሆኑ 450 ሚሊዮን የሚጠጉ አዋቂ የስኳር ህመምተኞች ውስጥ 59 በመቶው የስኳር በሽታ ህክምና እንደማያገኙ ጥናቱ አመላክቷል።

ይህ ቁጥር በ1990 ከነበሩት በስኳር ተይዘው የማይታከሙ ታማሚዎች ጋር ሲተያይ በ3.5 ጭማሪ ያሳየ መሆኑ ነው የተገለፀው።

ከስኳር በሽታ ተማሚዎች ውስጥ ዘጠና በመቶው ያልታከሙ አዋቂዎች የሚገኙት ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አገራት ነው ተብሏል።

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም " ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ውስጥ የስኳር በሽታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አይተናል " ብለዋል።

በሽታው የተስፋፋው ከመጠን ባለፈ ውፍረት፣ ጤናማ ባልሆነ አመጋገብ እና የአካል ብቃት  እንቅስቃሴ ባለማድረግ እንደሆነ ሲገልፁ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ደግሞ የበሽታውን ሁኔታ እንዳባባሱት ዳይሬክተሩ አስረድተዋል።

ዶ/ር ቴዎድሮስ " ዓለም አቀፉን የስኳር በሽታ ለመቆጣጠር አገራት አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ አለባቸው " ሲሉም አሳስበዋል።

አክለውም አገራት ጤናማ አመጋገብን እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴን የሚደግፉ ፖሊሲዎችን በማውጣት እና በሽታን በመከላከል እና በመቆጣጠር የበቃ የጤና ስርዓት መዘርጋት እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

14 Nov, 18:02


#DireDawa

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ3 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ መኪኖችን በትራንስፖርት ዘርፍ ለማሰማራት የሚያስችል ስምምነት ከተማ አስተዳደሩ ከስዊፍት ቴክኖሎጂ እና ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ጋር ተፈራርሟል።

የስዊፍት ቴክኖሎጂ ተወካይ አቶ ብሩክ አሸብር  በሚቀጥሉት ሶስት አመታት የባጃጅ ተሽከርካሪዎችን በኤሌትሪክ መኪኖች ለመተካት  መታቀዱን ገልጸዋል።

በዛሬው ዕለትም 21 የኤሌትሪክ መኪኖች መመረቃቸውን የገለጹት አቶ ብሩክ፥ የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ እነዚህን ዘመናዊ የኤሌትሪክ የትራንስፖርት መኪኖች በፍጥነት ስራ ለማስጀመር የብድር ምችችት እንደሚያደርግም አስታውቀዋል።

ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖቹ ወደ ስራ በሚገቡበት ወቅት የሀይል አቅርቦት ችግር እንዳይከሰት በተለያዩ ቦታዎች ቻርች ማድረጊያ ጣቢያዎች እንደሚዘጋጁም ተገልጿል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

13 Nov, 17:17


ቢጂአይ ኢትዮጵያ በባቱ ከተማ ያስገነባውን ትምህርት ቤት አስመርቆ ለማህብረሰቡ አስረከበ

ቢጂአይ ኢትዮጵያ በባቱ ከተማ ያስገነባውን አባ ገዳ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የምረቃ ስነ-ስርዓት በዛሬው እለት አስመርቋል።

ትምህርት ቤቱ ተገንብቶ ያለቀው በ 6ወራት ጊዜ ውስጥ ሲሆን ተማሪዎች በአዲሱ የትምህርት ዘመን ትምህርት መጀመራቸው ተነግሯል።

600 ህፃናት ተማሪዎችን በፈረቃ ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለው ይህ ትምህርት ቤት 9 ሚሊዮን ብር እንደወጣበት የቢጂአይ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሄርቬ ሚልሃድ ተናግረዋል።

በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የከተማው እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ባለድርሻ አካላት ትምህርት ቤቱ እንደ አጥር ያሉ አስፈላጊ  ግብዓቶች እንዲሟሉለት ጠይቀዋል።

ቢጂአይ በማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ በሰራው ስራ በዘንድሮው አመት ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ በትምህርት፣ ጤና፣ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ላይ ማውጣቱን የ
ዋና ስራ አስፈፃሚው ጠቅሰዋል።

ኩባንያው ዛሬ በባቱ ከተማ ያስመረቀውን ፕሮጀከት ጨምሮ በሐዋሳ፤ በጕራጌ ዞን ዘቢዳር እና በኮምቦልቻ ባሉ ከተሞች የትምህርት መሰረተ ልማትን በመገባት ለነዋሪዎች ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል።

በዘቢዳርና በኮምቦልቻ ያሉ ት/ቤት ግንባታዎች በቅርቡ  ለማህበረሰቡ እንደሚያስረክብም ኩባንያው አሳውቋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

12 Nov, 12:37


የሰውነት አካል ልገሳ ጉዳይ በኢትዮጵያ

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ʺሰዎች ኩላሊታችንን ግዙን እያሉ ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል እንደሚመጡ ተገለጸʺ በሚል የሚሰራጨው ዜና ሀሰት እና ኮሌጃችንን  የማይመለክት ነው ብሏል፡፡

ኮሌጁ ʺሰዎች ኩላሊት ግዙን ብለው ወደ ማእከሉ ይመጣሉʺ የሚለው አባባል  ፍጹም ከእውነት የራቀ መሆኑ መታወቅ አለበት ሲል አሳውቋል፡፡

የኢትዮጵያ ህግ የሰውነት ክፍልን በፈቃደኝነት ስለመለገስ ምን ይላል?

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠበቃ እና የህግ አማካሪ የሆኑትን አቶ ዳንኤል ፈቃዱን አነጋግሯል።

ጥያቄ:-የሰውነት ክፍልን በፈቃደኝነት ስለመለገስ የኢትዮጵያ ህግ ምን ይላል?

አቶ ዳንኤል:- "የኢትዮጵያ ህግ እንደሚደነግገው እና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው መመሪያም እንደሚያመላክተው የሰውነት አካልን በፈቃደኝነት መለገስ በዘመዳሞች መካከል ብቻ ይፈቀዳል" ብለዋል።

ነገር ግን በህጉ መሰረት በዘመዳሞች መካከል የሚደረግን የሰውነት አካል ልገሳ ምንም አይነት የገንዘብ ውል እንዳይኖረው ክልከላ የሚያስቀምጥ ሲሆን ገንዘብን እንደ ውል በማስቀመጥ የሚደረግ ልገሳን ህገ ወጥ መሆኑን ተናግረዋል ።

ጥያቄ:- የሰውነት አካልን በፈቃደኝነት ለመለገስ መሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ምን ምን ናቸው።

አቶ ዳንኤል:- ህጉ አስገዳጅ ነገሮች ብሎ ካስቀመጣቸው በዘመዳሞች መካከል ብቻ ፣ያለ ምንም ክፍያ እና በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት ገልጸው ከሦስቱ አንዱ ከጎደለ ልገሳው ተቀባይነት እንደማይኖረው ተናግረዋል።

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የምግብ፣ መድኃኒት እና የጤና እንክብካቤ አስተዳደር እና ቁጥጥር ደንብ 299/2006 እንደሚያስቀምጠው የሰውነት አካልን በፈቃደኝነት ዝምድና ለሌለው አካል ለመለገስ በመሀከል ምንም አይነት የጥቅም ግንኙነት አለመኖሩን መረጋገጥ እንዳለበት እንደሚያስቀምጥ ተናግረዋል ።

ይህንን የሚያረጋግጥ ራሱን የቻለ ተቋም መኖሩን ጠቁመዋል ።

ጥያቄ :- ከላይ ከተጠቀሱት ቅድመ ሁኔታዎች ውጪ የሰውነት ክፍሉን በሽያጭ ያቀረበን አካል ህጉ ምን አይነት ቅጣት ያስቀምጣል?

አቶ ዳንኤል:- ህጉ በሦስት መንገድ የሚያየው መሆኑን ተናግረዋል።

- አስተዳደራዊ እርምጃ
-የወንጀል ተጠያቂነት
-የፍትሃብሔር ተጠያቂነት

በ 1997 በወጣው በኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 573 ላይ እንደተቀመጠው በህጉ ከተቀመጠው ውጪ ይህንን ድርጊት የፈጸመ ከሆነ:-

በተቋሙ ላይ አስተዳደራዊ ቅጣት እንደሚጣል የሚያስቀምጥ ሲሆን ይህም ፈቃድን መንጠቅ ሊሆን ይችላል።

ለጋሹ በህይወት ያለ ከሆነ ከ 3-5 ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት እና የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል ይላል።

ወሳጁ ሐኪም የአካል ክፍሉን ከሞተ አካል የወሰደ ከሆነ ከ 5 ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እንደሚቀጣ ያስቀምጣል ።

ወሳጁ ሐኪም የአካል ክፍሉን በህይወት ካለ ሰው በህጉ ከተቀመጠው ውጪ ከወሰደ ከ 5-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚቀጣ አስቀምጧል።

በማጭበርበር ፣በማስገደድ ወይም በማታለል ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ሳይፈቅድ አካል ክፍል የወሰደ ከሆነ ከ 10-25 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚቀጣ አስረድተዋል።

የፍትሀብሔር ተጠያቂነትን በሚመለከት የሰውነት አካል ልገሳ ያደረገ ሰው ልገሳውን በማከናወኑ የደረሰበት ጉዳት ካለ ለፍርድ ቤት በሚያቀርበው ክስ መሰረት ጉዳቱ በሚመለከተው አካል ተረጋግጦ የሚገባውን ካሳ የሚያገኝበት አሰራር መሆኑን የህግ ባለሞያው ተናግረዋል።

#ምስል: ከዚህ ዜና ጋር የተያያዘው ምስል በሰው ሰራሽ አስተውሎት (Generative AI) አማካኝነት የተሰራ ነው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

12 Nov, 12:36


ሮያል ሆምስ ሪል እስቴት

በሴራሚክ አቅርቦት የሚታወቀው አንጋፋው ሮያል ሴራሚክስ ሮያል ሆምስ ሪል አስቴትን ይዞሎት ቀርቧል ።

በመካኒሳ ጀርመን አደባባይ ግንባታ ደረጃቸው 70% የደረሱ አፓርትመንቶች በጥራት ገንብቶ እጅግ ተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ በካሬ 70,000 ብር ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሁኑ ይሎታል!

ኮምፓዉንዳችን ያካተተው ጂም፣ስፓ፣ ሱፐርማርኬት፣የህፃናት ማቆያ፣አረንጓዴ ስፍራ፣የህፃናት መጫወቻ ስፍራ፣ሰገነት አና በቂ የሆነ የመኪና መቆምያ።

ለበለጠ መረጃ በ 0930627256 ወይም 0911005545 ይደውሉልን ።

TIKVAH-MAGAZINE

11 Nov, 17:48


ባሳለፍነው ሩብ ዓመት በአዲስ አበባ 107 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ህይወታቸው አልፏል ተብሏል።

ሁሉም የደንብ ጥሰቶች የትራፊክ አደጋን የሚያስከትሉ ቢሆኑም ዋና ዋና በሚባሉ የትራፊክ አደጋ መንስኤዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እየተሰራ መሆኑን በአዲስ አበባ ፖሊስ የትራፊክ ቁጥጥር መምሪያ የትራፊክ ሞያ እና ህዝብ ግንዛቤ ዲቪዥን ሃላፊ  ኢንስፔክተር ሰለሞን አዳነ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ሃላፊው በ2017 ሩብ ዓመት 612 ሺ 445 ግለሰቦች በትራፊክ ደንብ ጥሰት ምክንያት ለቅጣት መዳረጋቸውን ተናግረዋል።

ከዚህ ውስጥ:-

° መንጃ ፈቃድ ሳይኖራቸው ሲያሽከረክሩ የተገኙ 306

° ሐሰተኛ መንጃ ፈቃድ ይዘው ሲያሽከረክሩ የተገኙ 213

° ቀይ የትራፊክ መብራት የጣሱ 45 ሺ

° የደህንነት ቀበቶ ሳያስሩ ያሽከረከሩ 24 ሺ

° የእጅ ስልክ እያዋሩ ሲያሽከረክሩ የተገኙ 28 ሺ

° አመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ሳያከናውኑ ሲያሽከረክሩ የተገኙ 6,671

° ከፍጥነት ወሰን በላይ ሲያሽከረከሩ የተገኙ 7,316 ሰዎች ይገኙበታል።

ጠጥቶ ማሽከርከርን በሚመለከት ለ28 ሺ አሽከርካሪዎች ምርመራ ተደርጎ 871 ዱ በህግ ከተቀመጠው በላይ ጠጥተው የተገኙ በመሆናቸው ምክንያት እንዲቀጡ መደረጋቸውን ተናግረዋል።

በሩብ አመቱ 107 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በ 2016 ሩብ ዓመት ተመሳሳይ ወቅት 106 ሰዎች ህይወታቸው አልፎ ነበር።

ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ቁጥር 379 ሲሆን በ 2016 ተመሳሳይ ወቅት ከነበረው 385 ሰዎች ጋር ሲነጻጸር መቀነስ ታይቶበታል።

በንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት በአንጻሩ ከፍተኛ ጭማሪን ያሳየ ሲሆን በሩብ ዓመቱ 8,953 ንብረቶች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን ባሳለፍነው ሩብ ዓመት ካጋጠመው 8,253 የንብረት ጉዳት ጋር ሲነጻጸር በ 700 ብልጫ ያለው ነው።

በንብረት ላይ የደረሰው ጉዳት በገንዘብ አልተተመነም።

የተሽከርካሪ መለያ፣ መመርመሪያ እና መመዝገቢያ አዋጅ 681/2002 መሰረት ማንኛውም ተሽከርካሪ በዓመት አንድ ጊዜ የተሽከርካሪ የምርመራ ሂደትን አልፎ በመንገድ ላይ መንቀሳቀስ እንዳለበት ቢደነግግም በሩብ ዓመቱ ከ 6 ሺ በላይ ተሽከርካሪዎች ይህንን ሳይፈጽሙ በመንገድ ላይ መገኘታቸውን ኃላፊው አክለው ገልጸዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Nov, 14:30


"ያለደረሰኝ አትሽጡ አልን እንጂ እቃ እንወርሳለን ያለ አካል የለም" -የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በከተማዋ በርካታ ነጋዴዎች በግብር ከፋይነት ተመዝግበው ደረሰኝ የማይሰጡ በመሆናቸው እና ችግሩም በጣም እየሰፋ በመሆኑ ወጥነት ባለው መንገድ ህጉን እንዲያከብሩ እና ወደስርዓት እንዲገቡ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጿል።

ቢሮው የታክስ ኢንተለጀንስ እና ምርመራ ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ነጋሽ የቁጥጥር ስራው ከዚህ ቀደምም የነበረ ቢሆንም በዘመቻ መልክ ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ዘመቻ ሲባል ወደ ቫት ስርዓት ውስጥ ያልገቡትን ማስገባት ፣ፈቃድ የሌላቸው ፈቃድ እንዲያወጡ ማድረግ፣ ደረጃቸው ደረሰኝ መስጠት የሚገባቸው ሆኖ ሳለ የማይሰጡትን ደረሰኝ አስፈቅደው እና አሳትመው መጠቀም እንዲጀምሩ ማስቻልን ያካትታል።

የቁጥጥር ስራው በተለይም በገበያ ሞሎች ላይ በልዩ ትኩረት እየተሰራ ሲሆን ከዚህ ጋር በተያያዘም በዛሬው ዕለት በመርካቶ አካባቢ ንብረት ሊወረስ ነው፤ ሱቃችን ሊዘጋ ነው የሚል የተለያዩ ውዥንብሮች መፈጠራቸው እና ይህም አንዳንድ ነጋዴዎችን ግርታ ውስጥ መክተቱ ተናግሯል።

ስለ ጉዳዩ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የታክስ ኢንተለጀንስ እና ምርመራ ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ነጋሽን አነጋግሯል።

ዳይሬክተሩ በምላሻቸው "ጠዋት ሱቆች ሁሉ ተዘግተዋል ተብሎ ተወርቶ በአካል ዞሬ አይቻለሁ የተወሰኑ ሱቆች የተለያዩ ቦታዎች ላይ የተዘጉ የሚመስሉ አሉ ነገር ግን መደበኛ ሥራ ቀጥሏል" ብለዋል።

"በዚህ ደረጃ ተዘግቷል ለማለት እይቻልም ተዘጋ የሚባለው ምን ያህል ሱቅ ሲዘጋ ነው? አንድ ቤት ሁለት ቤት ተዘግቶ ይሆናል ነገር ግን አብዛኛው እየሰራ ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

ህገ ወጥነትን ማስቀጠል የሚፈልግ አካል  አለ ያለት ዳይሬክተሩ " ሆን ብሎ የሆነ ነገር ተሰርቷል፣ ሊሰራ ነው የሚል ውዥንብር መፍጠር የሚፈልግ አካል እንዳለ ነው የተረዳሁት " ብለዋል።

"ቁጥጥር ሊደረግ ነው በተለይ አስመጪ እና አከፋፋይ ላይ ሲባል ቸርቻሪ ላይ ስጋት የሚፈጥሩ አሉ፣ በትላንትናው ዕለትም የሚሸሹ ነጋዴዎች ገጥመውናል ያለፍቃድ ይነግዱ የነበሩ ናቸው ብንጠየቅ መልስ የለንም በሚል ስጋት ነው። ሱቃቸውን ቢዘጉም እነሱ ናቸው የሚሆኑት" ሲሉ አክለዋል።

ተዘግቷል የሚለውንም እርግጠኛ መሆን ይፈልጋል በእርግጥ የተዘጋ ነው ወይስ ነጋዴው በsocial ችግር ሱቃቸውን ዘግተው ስለሌሉ ነው የሚል ጥርጣሬ የሚያጭር ስለሆነ የተዘጉ አይደሉም ወደሚል ድምዳሜ ነው የደረስነው ብለዋል።

ይርጋ ሃይሌ የገበያ ሞል ላይ ከ 15 ቀን በፊት ኮንትሮባንድ ስለነበረ ጎምሩኮች በርብረዋል ደረሰኝ የሌለውን ወርሰዋል ደረሰኝ ያለውን ጥለው ወጥተዋል።

"የገበያ ሞሉ ላይ እቃዎችን መለየት አስቸጋሪ ስለነበር እና ሰዎቹም ተባባሪ ስላልነበሩ ለጊዜው ታሽጎ ነበር"  ያሉ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ሀሉም መከፈታቸውን ጠቁመው የቀረ ካለ በንግድ ቢሮ በኩል ፈቃድ ያልነበረው በመሆኑ በተወሰደ እርምጃ መሆኑን ጠቁመዋል።

"ታሽገው የነበሩ አብዛኛው ሱቆች ተከፍተዋል እስካሁን ያልተከፈተ ካለ ፈቃድ ስላላወጣ ነው የሚሆነው በተረፈ እቃ የሚወረሰው ኮንትሮባንድ ሲሆን ብቻ ነው" ብለዋል።

በተጨማሪም ሁሉም ሰው ደረሰኝ ስለማይሰጥ የሚመለከተው ብቻ ነው ደረሰኝ  እንዲሰጡ የሚጠበቀው መስጠት የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎች ደረሰኝ እየሰጡ ግብይታቸውን ይቀጥሉ ብለዋል ።

"እቃችሁ እየተወረሰ ነው፣ ሊወረስብን ነው ፣የሚሉ አካላት እቃቸው ምን ስለሆነ ነው የሚወረሰው ? እንደዚህ የሚሉ አካላት ኮንትሮባንድ ስለሆነ ይመስላል።"

አክለውም "ያለደረሰኝ አትግዙ ፣የሚሸጥላችሁን ጠቀሙ እኛ ደግሞ ያለደረሰኝ ግብይት የሚፈጽምን አካል እንቆጣጠራለን ብለናል የምንከታተላቸውም ለዛ ነው።" ያሉ ሲሆን እቃ ለመውረስ የህግ መሰረት የሚያስፈልግ መሆኑን ተናግረው እቃ የሚወረሰው የታክስ እዳ ማካካሻነት ከተያዘ ብቻ ነው መሆኑን አስረድተዋል።

"ግብይት ላይ ያለ እቃን የታክስ ማካካሻ ብለን የምንወርስበት ምክንያት የለንም። ክፍተት ያለበትን ነጋዴ ለማወናበድ የሚሮጥ ሌላ ጥላ የሚፈልግ አካል የሚያወራው ወሬ ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

ዳይሬክተሩ " ያለደረሰኝ አትሽጡ አልን እንጂ እቃ እንወርሳለን ያለ አካል የለም" ብለው ይህም ለነጋዴዎች በደብዳቤ እንዲደርሳቸው መደረጉን ነግረውናል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Nov, 14:22


"ከ250 በላይ ሀይስኩሎች ላይ የዲጂታል ላይብረሪ አቋቁሚያለው"  SRE

በኢትዮጵያ ‘Scientific Revolution Earth (SRE) በሚል የተመሰረተውየቴክኖሎጂ ኩባንያ የ10ኛ ዓመት በዓሉን አክብሯል። 

ተቋሙ በስካሁኑ ጉዞው በገጠራማው ክፍል ሁሉ ያለ ኢንተርኔት አገልግሎት የዲጂታል ላይብረሪዎችን ማቋቋም፤ የትራፊክ ፍሰት የሚቆጣጠርና ሌሎች ከውጪ በውድ ዋጋ የሚገዙ ቴክኖሎጂዎችን በሀገር ውስጥ ማምረቱን ገልጿል።

የዲጂታል ላይብረሪውን በተመለከተ ለምሳሌ በትግራይ ክልል በራያ የኒቨርሲቲ ድጋፍ ከ20 በላይ አካባቢዎች ሃይስኩሎች ላይ መተግበሩን እና በቡልቲም ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ ደግሞ በአካባቢው ባሉ በርካታ ተቋማት ላይ መተግበሩን አስረድቷል።

በአማራ ክልል በተመሳሳይ በአማራ ልማት ማኀበር አማካኝነት ከ110 በላይ ተግባሪዊ ሆኗል ያለው ድርጅቱ በአማራ ትምህርት ቢሮ አማካኝነት ደግሞ ደሴ፣ ወልዲያ፣ ሰቆጣ፣ ከሚሴ መምህራት ትምህርት ኮሌጆች ኢምፕልመንት ተደርጓል ሲል አስታውቋል።

በአጠቃላይ የድጅታል ላይብረሪው ከ250 በላይ ሀይስኩሎች፣ ከ16 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ መተግበሩን ገልጿል።

በተቋሙ የለሙ ቴክኖሎጂዎች በሀገር ውስጥ በመመረታቸው ከውጪ ከሚገዙበት ዋጋ 50 በመቶ ቅናሽ እንዳላቸውም ተገልጿል። በተጨማሪም የአንድ አመት ዋስትና እና በቀላሉ የጥገና አገልግሎት ማመቻቸት ይቻላል ተብሏል።

ተቋሙ 10ኛ ዓመቱን አስመልክቶ ባዘጋጀው የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የማስተዋወቅ ዝግጅት እስካሁን በሪሰርች ያሉ 32 ፕሮዳክቶችን ጨምሮ በዕለቱ ለዕይታ ያቀረባቸውን 10 የሚሆኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን አስተዋውቋል።

ተቋሙ አንዳንዶቹ ቴክኖሎጂዎች የመንግስትን አብሮነት የሚጠይቀ ናቸው ብሏል። "ለምሳሌ እንደ ትራፊክ ራዳር፣ የትራፊክ መብራቶች፣ ከተማው ላይ ያሉ የስማርት ሲቲ ቴክኖሎጂዎች ከመንግስት ጋር መስራትን የሚፈልጉ ናቸው” ነው ያለው።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Nov, 08:35


ኢትዮጵያ ለዲጂታል ማጭበርበር ከተጋለጡ ሃገራት መካከል መሆኗን ጥናት አሳይቷል።

Sumsub የተሰኘ መረጃ ጠቋሚ የ103 ሀገራትን ለዲጂታል ማጭበርበር ያላቸውን ተጋላጭነት የሚያሳይ የመጀመሪያውን አለም አቀፍ ሪፖርት ይፋ አድርጓል።

ጥናቱ የዲጂታል ማጭበርበር ስጋትን የሚያሳይ በ103 አገሮች ላይ የተደረገ የመጀመሪያው ጥልቅ ጥናት ነው ተብሏል።

ኢትዮጵያ ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋላጭ ተብለው ከተለዩ ሃገራት መካከል የተቀመጠች ሲሆን በሰንጠረዡ ላይም ከ 113 ሃገራት በ 99 ላይ ተቀምጣለች።

ከዲጂታል ማጭበርበር ደህንነታቸው የተጠበቁ 10 አገሮች መካከል ሲንጋፖር፣ ሉክሰምበርግ፣ ስዊዘርላንድ፣ ኖርዌይ፣ ዴንማርክ፣ ኔዘርላንድስ፣ ፊንላንድ፣ ስዊድን፣ አየርላንድ እና ሊቱዌኒያ ይጠቀሳሉ።

ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋላጭ የሆኑ ወይም ደህንነታቸው ውስን የሆኑ ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ ፣ፓኪስታን፣ ባንግላዴሽ፣ ህንድ፣ ኢንዶኔዥያ፣ አርጀንቲና፣ ዩክሬን፣ ብራዚል፣ አልጄሪያ እና ሲሪላንካ ተጠቃሽ ናቸው ይላል ሪፖርቱ።

ጥናቱ ከቁጥሮች ይልቅ ለዲጂታል ማጭበርበር የሚያጋልጡ መንስኤዎችን በመለየት የህብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ በማለም የተደረገ ነው።

እስካሁን ድረስ፣ ዲጂታል ማጭበርበር በፋይናንስ ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ስጋት ቢፈጥርም ስለ ማጭበርበር መጠን የሚያሳይ አጠቃላይ የሆነ ዓለም አቀፍ ትንታኔ አልነበረም።

ትንበያዎች እንደሚያሳዩት በአለም በኦንላይን የክፍያ ማጭበርበር ሳቢያ የሚደርሰው ኪሳራ ከ2023 እስከ 2028 ባለው ጊዜ ውስጥ ከ362 ቢሊዮን ዶላር በላይ ይሆናል ይላል።

የጥናቱ ዓላማ በዓለም ዙሪያ የኦንላይን ማጭበርበርን የሚያነሳሱትን ዋና ዋና ምክንያቶች እና ሁኔታዎች በጥልቀት በመመርመር ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ ግንዛቤዎችን ለመስጠት፣ መንግስታት እና ተቆጣጣሪዎች ማጭበርበርን የሚገቱ የታለሙ እርምጃዎችን እንዲተገብሩ ለማስቻል ያለመ ነው ።

ለዲጂታል ማጭበርበር ተጋልጠው ያቃሉ? እንዴት ?ያካፍሉን!

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Nov, 08:29


ሳዑዲ አረቢያ በ100 ቢሊዮን ዶላር በጀት አዲስ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ልትገነባ ነው።

ሳዑዲ አረቢያ ከጎረቤት አገሯ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ጋር ለመወዳደር የሚያስችላትን እስከ 100 ቢሊዮን ዶላር በጀት የተመደበለት አዲስ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ልትገነባ ነው ተብሏል።

"Project Transcendence" የተሰኘው ይህ ተነሳሽነት አዳዲስ ባለተሰጥኦዎችን ወደ ሀገሪቱ የመመልመል፣ የቴክኖሎጂ ስነ-ምህዳሩን በማዳበር የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ወደ ሀገሪቱ እንዲገቡ በማበረታታት ላይ ያተኩራል ተብሏል።

ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘም ከቀናት በፊት የጎግል ኩባንያ በሳውዲ አረቢያ  የአረብኛ ቋንቋ AI ሞዴሎችን እና ሳዑዲ-ተኮር AI መተግበሪያዎችን ለመስራት የሚያገለግል ማዕከል ለመገንባት ተስማምቷል።

ይህ የሳውዲ ፕሮጀክት አላማው ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶችን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ገበያ ጋር በመወዳደር የሰለጠነ የሰው ሀይል ማቅረብ ነው ተብሏል።

የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ በ2017 የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ሚኒስትር ዴኤታ በመሾም የመጀመሪያዋ ሀገር ስትሆን በ2031የ AI የስህበት ማዕከል ለመሆን ብሔራዊ ስትራቴጂ ነድፋ እየተንቀሳቀሰች ያለች ሀገር ናት።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

11 Nov, 08:29


🌺ውብ የሆኑ አበባዎች ወብ ለሆናችሁ ደንበኞቻችን
🌺ለሚወዱት ፍቅረኛዎ በስጦታ ለመስጠት
🌺ለፍቅርዓመታዊ በዓሎ(Anniversary
🌺ለቀለበት ኘሮግራሞ(Engagement)
🌺 ለአራስ ጥየቃ
🌺ለሰርግ (Full package ) በተጨማሪ ለተለያየ ፕሮግራሞ አስቀድመው ደውለ ይዘዙን ያሉበት እናደርሳለን ።
🌺 ለሽያጭ ምትፈልጉ በብዛት ለመውሰድ እታች ባለው ቁጥር ይደውሉ
Contact us on -0911359234
                         -0954882764
https://t.me/bluebellgiftstore

TIKVAH-MAGAZINE

09 Nov, 20:07


ወጋገን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የአንድ አክሲዮን ትርፍ 36.89 በመቶ መድረሱን ገለጸ

ባንኩ እ.ኢ.አ በ2023/24 በጀት ዓመት በታሪኩ ከፍተኛውን ብር 9.8 ቢሊዮን ገቢ ማስመዝገቡን አስታውቋል።

ባንኩ ዛሬ በሒልተን ሆቴል 31ኛ መደበኛና 15ኛ አስቸኳይ የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ የጠራ ሲሆን፣ በዚህም ከታክስ በፊት 2.2 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን የባንኩ የዳይሬክቶሬት ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብዲሹ ሁሴን ተናግረዋል።

በገለጻው መሠረት፦

- ባንኩ 9.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን፣ ተቀማጭ ገንዘቡ ደግሞ 22 በመቶ እድገት በማሳዬት 52.1 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ ገልጿል።

- እ.ኤ.አ ሰኔ 30/2024 የባንኩ ባለአክሲዮኖች ብዛት 12 ሺሕ፣ የተከፈለ ካፒታሉ 27 በመቶ እድገት በማሳዬት በበጀት ዓመቱ መጨረሻ 5.1 ቢሊዮን ብር ደርሷል።

- የባንኩ ጠቅላላ ካፒታል 33 በመቶ እድገት በማሳዬት 9.2 ቢሊዮን ብር፣ የአንድ አክሲዮን ትርፍ 36.9 በመቶ ደርሷል።

- ባንኩ የሰጠው ብድር በዓመቱ መጨረሻ ሲሰላ 45.1 ቢሊዮን ብር፣ የባንኩ ጠቅላላ ሀብት 65.7 ቢሊዮን ብር ደርሷል ተብሏል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

09 Nov, 20:02


አሐዱ ባንክ ከታክስ በፊት ብር 119.96 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ገለፀ

አሐዱ ባንክ 3ተኛ መደበኛ የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባዔውን ዛሬ አከናውኗል።

የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አንተነህ ሰብስቤ የባንኩን የሥራ እንቅስቃሴና የፋይናንስ አፈጻጸም ሪፖርት ለባለአክስዮኖች አቅርበዋል፡፡

የባንኩ ሪፖርት ምን ይመስላል ?

- ባንኩ ከታክስ በፊት ብር 119.96 ሚሊዮን ትርፍ ማስመዝገቡን ገልጿል።

- ባንኩን የቅርንጫፍ ተደራሽነት ወደ 104 ከፍ ማድረግ ችያለው ያለ ሲሆን የደንበኞች ቁጥርን 704,000 በማድረስ የተቀማጭ ሃብት መጠኑ ብር 4.6 ቢሊዮን መድረሱን አሳውቋል።

- በውጭ ምንዛሪ ረገድ 80.1 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማሰባሰብ መቻሉን ሲጠቀስ በዚህ በጀት ዓመት በባንኩ የተሰጠ የብድር መጠን ብር 1.7 ቢሊዮን ደርሷል።

- የባንኩ አጠቃላይ ሃብት ብር 6.26 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የባንኩ የተፈረመ የካፒታል መጠን ብር 1.4 ቢሊዮን ነው። አጠቃላይ የተከፈለ ካፒታል መጠን ደግሞ ወደ ብር 1.03 ቢሊዮን ማድረስ መቻሉ ተነግሯል።

አቶ አንተነህ እንደገለፁት የባንኩ ዘርፍ ተለዋዋጭና ጥብቅ በሆኑ መመሪያዎች ውስጥ የሚንቀሳቀስ ሲሆን፣ ለማሳያነት በነሐሴ 2016 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የናረውን የዋጋ ግሽበት ለመቆጣጠር በማለም፣ የንግድ ባንኮች በሚያበድሩት ብድር ላይ ጣርያ ማስቀመጡን አስታውሰዋል፡፡

ይህ ፓሊሲ የንግድ ባንኮች በሚያበድሩት ብድር ላይ ጣርያ ማስቀመጡን እና ፓሊሲው አዳዲስ ባንኮችን በከፍተኛ ሁኔታ ገቢ ከሚያስገኝላቸው የብድር አገልግሎት ስለሚገድብ፣ በባንኮቹ አፈጻጸም እና በኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች እንዲሁም በሀብት ማንቀሳቀስ አቅም ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳደረ እንደነበር ጠቅሰዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

09 Nov, 12:45


"አርሷደሩ ተጠቃሚ ነው ማለት ይቻላል" የሲዳማ ክልል ቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን

በሲዳማ ክልል ባለፈው ዓመት 25 ሺህ 572 ቶን ነው ወደ ማከላዊ ገበያ መቅረቡን እና በዘንድሮም ዓመትም በ15 ሺ በማሳደግ ወደ አርባ ሺ ቶን ለማዕከላዊ ገቢያ ለማቅረብ እቅድ መያዙን የክልሉ ቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መስፍን ቃሬ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ቡና በክልሉ በምን መንገድ ነው ለማዕከላዊ ገቢያ የሚቀርበው?

ዋና ዳይሬክተሩ ቡና አሁን ላይ በሦስት ዋና ዋና መንገዶች እየተሰበሰበ ይገኛል ብለዋል። በዚህም የመጀመሪያው በማኅበራት በኩል የሚሰበሰብ እንደሆነ ገልጸዋል።

በክልሉ ከ77 በላይ የቡና ምርት የሚሰበስቡ መሰረታዊ የህብረት ስራ ማኅበራት እንደሚገኙ አስቀምጠዋል። "እነዚህ [ማኅበራቱ] ከአርሷደሩ ምርቱን ተቀብለው ለዩኒየኑ [የሲዳማ ቡና አብቃይ ዩኒየን] አቅርበው ዩኒየኑ ደግሞ እስከውጪ ኤክስፖርት ያደርጋል" ሲሉ ያስረዳሉ።

ሁለተኛው መንገድ ደግሞ አቅራቢ ነጋዴዎች አማካኝነት የሚሰበሰብ እንደሆነ ነው የገለጹት። " ከ205 በላይ በግል ኢንዱስትሪ ያላቸው አቅራቢ ነጋዴዎች እና 129 በአክሲዮን የሚሰሩ አሉ በእነዚህ እየተሰበሰበ ለላኪዎች ቀርቦ ላኪዎች ደግሞ ቡናውን ኤክስፖርት የሚያደርጉበት አሰራር አለ።" ብለዋል። 

አቶ መስፍን ሦስተኛውን መንገድ ሲገልጹ፥ "ሶስተኛው ደግሞ ሁለት ሄክታር እና ከዛ በላይ ቡና ማሳ ያላቸው አርሷደሮች አሉ 262 ናቸው እነዚህ የራሳቸውን ቡና ብቻ ሰብስበው አድርቀው ለውጭ ገበያ ያቀርባሉ።" ሲሉ ተናግረዋል።

በዚህም፥ "ላኪ የሆኑ አርሷደሮች ቡናቸውን ተደራድረው፤ ጥራት ያለው ቡና አዘጋጅተው እስከ ውጪ ድረስ የሚልኩበት አሰራር አለ" ብለዋል።

አክለውም፥ "ለማኅበራት የሚያስረክቡ ደግሞ ሲያስረክቡ ቅድመ ክፍያ ያገኛሉ፤ ማኅበራቱ ካተረፉ ደግሞ ሁለተኛ ክፍያ ያገኛሉ፤ ዩኒየን ካተረፈው ደግሞ ሶስተኛ ክፍያ የሚያገኙበት አሰራር አለ" ሲሉ ያስረዳሉ።

የመሸጫ ዋጋው ጉዳይስ ?

አቶ መስፍን ዋጋውን ሲያስረዱ፥ አሁን ላይ በክልሉ ሁለት አይነት ቡና እንደሚዘጋጅ ይጠቅሳሉ። "በምዕራብ ዞኖች እና ወረዳዎች አካባቢ ማለትም ከሀዋሳ ጀምሮ እስከ ዲላ በንቴ ያሉ ወረዳዎች ከ47-49 ብር ነው በኪሎ እየሸጡ ያሉት፤ በምስራቅ በኩል ያሉ ወረዳዎች ደግሞ ከ50-70 ብር እየሸጡ ነው ያሉት፤ በየወረዳው ዋጋው የሚለዋወጥበት ሁኔታ ነው ያለው ይህ ማለት የቡናው ጥራትም በዛው ልክ ይለያያል ዋጋው ሚለያየውም ለዛ ነው።" የሚል ምላሻቸውን ሰጥተዋል።

አክለውም፥ "አሁን ያነሳነው ዋጋ [ከ47 - 70 ብር በኪሎ ብለው ከላይ የጠቀሱት] የእሸት ቡና ዋጋ ነው። ከ100 ኪሎ እሸት ቡና ከ 19-20 ኪሎ ደረቅ ቡና ይወጣል። [ይኽም] 5.5 ኪሎ እሸት ቡና አንድ ኪሎ ንጹህ ቡና ይወጣዋል የሚለውን ካሰላን በዛ ማግኘት ይቻላል።" ሲሉ ያስረዳሉ።

አርሶአደሩ ተጠቃሚ ነው ማለት ይቻላል?

ይህንን ጥያቄ ያቀረብንላቸው ዋና ዳይሬክተሩ፥ "አዎ አርሷደሩ ተጠቃሚ ነው ማለት ይቻላል" የሚል ምላሽ ሰጥተውናል። አክለውም "ዝቅተኛ መሬት ያለው አርሷደር ብዙም ተጠቃሚ ላይሆን ይችላል፤ ግን አማካይ እና ደህና መሬት ያለው ተጠቃሚ የሚሆንበት አግባብ አለ" ነው ያሉት።

ይኽን ሲያስረዱም፥ "ምርትና ምርታማነቱን የሚያሳድግ አርሷደር ተጠቃሚ ነው የሚሆነው ዝቅተኛ፣ መካከለኛ እና ከፍተኛ ምርት ሚያገኝ አለ ያ ከፍተኛ ምርት የሚያገኘው የባለሙያ ምክር እና ሳይንሳዊ ፓኬጁን በአግባቡ ተግባራዊ ያደረገ አርሷደር ነው። የተሰጠውን ምክር ቶሎ ተቀብሎ ተግባራዊ የሚያደርግ አርሷደር የተሻለ ተጠቃሚ ነው የሚሆነው።" ሲሉ ይገልጻሉ።

"ቡናን ተክለው ቡናን አምርተው እስከ ኢንዱስትሪ የደረሱ አርሷደሮች አሉ፤ ሁለት እና ከዛ በላይ ሄክታር ያላቸው አርሷደሮች ምርታቸውን እስከ ውጭ ሀገር ድረስ ልከው ሀብታም የሆኑ አሉ፤ በ2016 ዓ.ም እራሱ "Cup of Excellency" ላይ ተወዳድሮ ያሸነፈ አለ፤ ይሄ አርሶአደር ምርቱን አዘጋጅቶ ከ10 ሚልዮን ብር በላይ ነው የሸጠው ይህ ቀላል ነገር አይደለም። ስለዚህ ተጠቃሚነታቸው በሰሩት እና በለፉት ልክ ነው ሚሆነው ማለት ነው።" ሲሉ ያነሳሉ።

አክለውም "የተሻለ መሬት ያለው አርሷደር በቡና ምርት ላይ የሚሳተፍ ከሆነ የተሰጠውን የባለሙያ ምክር በአግባቡ የሚጠቀም ከሆነ እና ፓኬጁን ተግባራዊ የሚያደርግ ከሆነ ቡና ላይ ተጠቃሚ የሚሆንበት አግባብ ነው ያለው።" ሲሉ ተናግረዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

09 Nov, 09:46


"እኛ ተጠቃሚ ነን አንልም ሚጠቀመው ሌላ አካል ነው" ቡና አምራች አርሶአደሮች

በሲዳማ ክልል 170 ሺህ ሄክታር በቡና የተሸፈነ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 143 ሺህ ሄክታሩ ምርት የሚሰጥ ነው ከዛ 159 ሺህ ቶን ይጠበቃል። አጠቃላይ 401 ሺህ ቡና አምራች የሆነ አርሶ አደርም በክልሉ በዚሁ ዘርፍ ተሰማርቶ ይገኛል።

ሆኖም ቡና አምራች አርሶአደሮች ከተጠቃሚነት አንጻር ቅሬታ ሲያቀርቡ ይደመጣል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች ቡናን የሚያመርቱ አርሷደሮችን ጠይቋል።

ቡና አምራች አርሷደሮች ምን አሉ?

የቡና ተክል ተክለን ፍሬ ለማግኘት ከ3-5 ዓመት እንደሚፈጅባቸው የነገሩን አንድ አርሶአደር፥ ቡና በማምረት ውስጥ ያለው ድካም ቀላል እንዳልሆነና ነገር ግን ፍሬው ሲታይ ድካሙ ሁሉ እንደሚጠፋ ይገልጻሉ።

"ሆኖም ለገቢያ ሲወጣ የሚቀርብበት የሽያጭ ዋጋ ልብ ሰባሪ ነው" ሲሉ ነው የተናገሩት። "ልክ ካመረትን በኋላ ለነጋዴዎች ነው ምናስረክበው ለመሀበራት ሚያስረክቡም አሉ። አምና መጨረሻው 30 ብር ነበር ዘንድሮ 35 ብር ነበር የጀመረው አሁን 45 ብር ደርሷል በኪሎ ይህ ደሞ ከልፋታችን አንጻር በጣም የወረደ ሂሳብ ነው" ሲሉ ያስረዳሉ።

"እኛ ተጠቃሚ ነን አንልም ሚጠቀመው ሌላ አካል ነው (በስም ያልገለጿቸው) እንደውም አንዳንዴ መሬቱን ሽጠን ወደሌላ ዘርፍ እንግባ ብለንም እናስባለን፣ በዚህ ሰዓት ቡና ብቻ አምርቼ ኖራለው ብሎ ማሰብ ከባድ ነው።" ሲሉም ጉዳቱን ያነሳሉ።

"በአሁን ገበያ አንድ ሰራተኛ ቡና ሊለቅም እንኳን ሚገባ በ120 ብር ነው ሚሰራው አሁን ላይ የሚሸጠው በ 45 ብር ነው ምናልባት 10 ሰው ሊለቅም ከገባ ገንዘቡ ለዛ ብቻ ነው ሚውለው ማለት ነው። እንደውም አምና ለሰራተኛ ብቻ ሰጥተን ነው የገባነው ዘንድሮም ያው ነው።" በማለት ቅሬታቸውን ያቀርባሉ።

ለመሆኑ ዋጋውን የሚወስነው ማነው ?

"ዋጋውን እራሳቸው ይወስናሉ እኛ ማን እንደሚወስን የምናውቀው ነገር የለም በዚህ ያህል ተከፈተ ሲባል ነው የምናውቀው ህብረቱም በዚህ ዋጋ ከፈተ ሲባል ነው ምንሰማው፣ ምናልባት ባለሀብቱ አንድ ብር እንኳን አሳልፎ ከገዛ እንኳን ያንን ባለሀብት ተረባርበው እንዴት እንዲህ አደረክ ብለው ወዲያው ይጣሉታል የትኛው አካል እንደዚህ እንደሚያደርግ ግን አናውቅም።" ሲሉ ይናገራሉ።

አክለውም፥ "እነሱ እኮ (ቡናውን የሚረከቡት ለማለት ነው) ስራውን በጀመሩ ሦስት እና አራት ዓመት ነው በብልጽግና ማማ ላይ የሚወጡት በጣም አልፈው ነው ሚሄዱት፤ አርሷደሩ እንደለፋ አላገኘም ባለስልጣናቱም ጭምር በእኛ ዘንድ ይታማሉም" ብለውናል።

"የሚመለከተው አካል ቢደርስልን እየተንገዳገድን ነው ወደ መውደቅ እየደረስን ነው ታች ተወርዶ ምን እየተካሄደ ነው ሚለውን አይቶ የቡናን ነገር ቢያይልን የዋጋውን ነገር ቢመለከትልን" ሲሉም ጠይቀዋል።

"ቡናችን ለአርሷደሩ ብቻ ሳይሆን ለሀገር የሚጠቅም ነገር ነው ህብረተሰቡ በዋጋ ማነስ ምክንያት ወደሌላ ምርት ፊቱን ካዞረ ጉዳቱ እንደ ሀገር ስለሆነ የገቢ ምንጭም ስለሚቀንስ መንግስት አርሷደሩን ወርዶ ቢመለከት ቢያወያዩ አርሷደሩ እንዳይጎዳ ቢያደርግ መልካም ነው" ሲሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።

በጉዳዩ ላይ የክልሉ ቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣንን ጠይቀናል ምላሹን የምናቀርብ ይሆናል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

09 Nov, 09:46


ሮያል ሆምስ ሪል እስቴት

በሴራሚክ አቅርቦት የሚታወቀው አንጋፋው ሮያል ሴራሚክስ ሮያል ሆምስ ሪል አስቴትን ይዞሎት ቀርቧል ።

በመካኒሳ ጀርመን አደባባይ ግንባታ ደረጃቸው 70% የደረሱ አፓርትመንቶች በጥራት ገንብቶ እጅግ ተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ በካሬ 70,000 ብር ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሁኑ ይሎታል!

ኮምፓዉንዳችን ያካተተው ጂም፣ስፓ፣ ሱፐርማርኬት፣የህፃናት ማቆያ፣አረንጓዴ ስፍራ፣የህፃናት መጫወቻ ስፍራ፣ሰገነት አና በቂ የሆነ የመኪና መቆምያ።

ለበለጠ መረጃ በ 0930627256 ወይም 0911005545 ይደውሉልን ።

TIKVAH-MAGAZINE

09 Nov, 09:46


የአበባ ሥጦታ ለሚወዱት የተገባ ነው!

አበባ እርሶ ቃል ሳይናገሩ ብዙ መልዕክቶችን የማስተላለፍ አቅም አለው። ለዚህ ነው የፍቅር ዋና መገለጫ የሆነው።

ፍቅር ያጠነክራል፤ ለሰዎች ያለንን ክብር ያሳያል፤ መልካም ምኞት መግለጫ ነው፤ እንክብካቤንና ቅርበትንም ለማሳየት አበባ ቋንቋ ነው።

እኛ ደግሞ ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ሰው አበባ መላክ እንዲችሉ እድሉን አመቻችተናል። ለሚወዱት ሰው መልዕክቶን እናደርሳለን።

ያማክሩን በብዙ አማራጭ በተመጣጣኝ ዋጋ በምናዘጋጃቸው አበቦቻችን ብዙ ፍቅር ይሸምታሉ።

ይደውሉ 0911359234 ወይም 0954882764

ተጨማሪ መረጃዎችንና ፎቶዎችን የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ይመልከቱ https://t.me/bluebellgiftstore

TIKVAH-MAGAZINE

07 Nov, 09:22


" 17 በሽታ አምጪ ተህዋሲያን አዲስ ክትባት ሊፈለግላቸው እንደሚገባ በጥናት ለይቻው " - የዓለም ጤና ድርጅት

በአለም አቀፍ ደረጃ 17 ባክቴሪያ፣ ቫይረሶች እና  አዘውትረው በሽታን የሚያስከትሉ ጥገኛ ተህዋሲያን አዲስ ክትባት ሊፈለግላቸው እንደሚገባ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ባካሄደው አዲስ ጥናት ለይቷል።

ጥናቱ የተካሄደው በአህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ የጤና ሁኔታዎች ላይ በመመርኮዝ ነው። በዚህም ይህ እርምጃ ሥር የሰደደ በሽታ አምጪ ተህዋሲያንን ስልታዊ በሆነ መንገድ ለመከላከል የሚያስችል ነው ተብሏል።

ጥናቱ በአለም አቀፍ ደረጃ በአመት ወደ 2.5 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን በሞት የሚነጥቁትን  የኤች አይቪን፣ ወባን እና ሳንባ ነቀርሳን ጨምሮ ሌሎች ተዋህሲያን ለክትባት ምርምር እና ማልማት ቅድሚያ እንዲሰጣቸው አመልክቷል።

በዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አገራት ከባድ ኢንፌክሽኖችን የሚያስከትለው እና እስከ 280ሺ የሚገድለው እንደ ግሩፕ A ስትሬፕቶኮከስ ለመሳሰሉት በሽታ አምጪ ተህዋሲያንም ቅድሚያ እንዲሰጥ ጥናቱ ለይቷል።

የክትባት ምርምር የሚያስፈልጋቸው በሽታ አምጪ ተህዋሲያን፦ ግሩፕ A streptococcus፤ ሄፓታይተስ ሲ ቫይረስ፤ ኤችአይቪ-1 Klebsiella pneumoniae ናቸው።

ክትባቶቻቸው የበለጠ እንዲበለፅጉ ከሚጠበቅባቸው መካከል ደግሞ ሳይቲሜጋሎ ቫይረስ፤ የኢንፍሉዌንዛ ቫይረስ፤ ኖሮቫይረስ፤ ፕላዝሞዲየም ፋልሲፓረም ይገኙበታል።

ይህ ጥናት በአሁኑ ጊዜ የአለማቀፉን ማህበረሰብ በእጅጉ የሚጎዱ በሽታዎችን በከፍተኛ ሁኔታ የሚቀንሱ ብቻ ሳይሆን ታካሚዎች በጤና ተቋም ውስጥ የሚያጋጥሟቸውን ከፍተኛ የህክምና ወጪዎችን የሚቀንሱ ክትባቶችን ለማበልፀግ እንደሚረዳ ተነግሯል።

የዓለም ጤና ድርጅት ይህንን ትናት የሰራው ዓለም የአለምቀፍ እና አህጉራዊ ኤክስፐርቶች የሚሰጡትን ግምገማ መሰረት በማድረግ ሲሆን፤ በዚህ ግምገማ መሰረትም 17 በሽታ አምጪ ተዋህሲያንን አዳዲስ ክትባት እንዲሚያስፈልጋቸው መለየቱ ነው የተነገረው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

07 Nov, 07:29


አውስትራሊያ ከ16 አመት በታች የሆኑ ህጻናትን ከማህበራዊ ሚዲያ የሚያግድ ህግ አወጣች።

የአውስትራሊያ መንግስት በአለም ለመጀመሪያ ጊዜ ከ16 አመት በታች የሆኑ ህጻናትን ከማህበራዊ ሚዲያ የሚያግድ ረቂቅ ህግ አውጥቻለሁ አለ።

የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔዝ ረቂቁ በሚቀጥለው ሳምንት ለፓርላማ እንደሚቀርብ የገለፁ ሲሆን፤ ህጉ በአውስትራሊያ ህጻናት ላይ የማህበራዊ ሚዲያ እያደረሰ ያለውን "ጉዳት" ለመከላከል ያለመ ነው ብለዋል።

ረቂቅ ህጉ ለፓርላማ ቀርቦ ተገምግሞ ከፀደቀ፤ ከ12 ወራት በኋላ ተግባራዊ ይሆናል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውስትራሊያ እናቶች እና አባቶች ለልጆቻቸው ደህንነት እየተጨነቁ መሆኑን የተናገሩ ሲሆን የአውስትራሊያ መንግስት የወላጆች ጭንቀት በመረዳት ይህንን ህግ ማውጣቱን ተናግረዋል።

በአተገባበር ላይ ዝርዝር ጉዳዮች ገና ለክርክር የሚቀርቡ ቢሆንም እገዳው አሁን ላይ ማህበራዊ ሚዲያ እየተጠቀሙ ባሉ ወጣቶች ላይ አይተገበርም።

ከወላጆቻቸው ፈቃድ ያገኙ ልጆች የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ለመሆን የእድሜ ገደብ አይኖርባቸውም ተብሏል።

ህጉን ተላልፈው በሚገኙ በተጠቃሚዎች ላይ ምንም አይነት ቅጣት እንደማይኖር ሲገለፅ የህጉ አስፈፃሚ አካል የአውስትራሊያ የኦንላይን ደህንነት ተቆጣጣሪ ኮሚሽነር ይሆናል ተብሏል።

የወጣውን ህግ ተከትሎ የአገሪቱ ባለሙያዎች የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች የታዳጊዎችን አእምሮአዊ ጤንነት ሊጎዱ እንደሚችሉ ቢስማሙም፣ በሌላ ወገን ያሉ ተከራካሪዎች " ህጉ ሁሉንም የትስስር ገጾችን በአንድ ላይ ህገ ወጥ ማድረጉ ልክ አይደለም" በማለት አልደገፉትም።

የአገሪቱ የህጻናት መብት ተሟጋቾች ህጉ ላይ ትችት ስንዝረዋል። ህጉ ታዳጊዎችን እንደ ቲክ ቶክ፣ ኢንስታግራም እና ፌስቡክ ላሉ የትስስር ገጾች ያላቸውን ተጋላጭነት የሚቀንስ ቢሆንም፤ እገዳው ታዳጊዎች ውስብስብና አስቸጋሪ የዲጂታል አማራጮችን እንዴት ስልታዊ በሆነ መንገድ መጠቀም እንደሚችሉ አያስተምርም ተብሏል።

ሌሎች የዚህ ህግ ደጋፊዎች ህጻናትን ከዲጂታል ጥቃቶች፤ ከጎጂ እና የተሳሳቱ መረጃዎች፣ እንዲሁም ሌሎች ማህበራዊ ጫናዎች ለመጠበቅ ክልከላዎች ያስፈልጋሉ በማለት ለአውስትራሊያ መንግስት ተማፅኖ አቅርበዋል።

ቀደም ሲል በአውሮፓ ህብረት አባል አገራትን ጨምሮ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ለመገደብ   የተደረጉ ሙከራዎች በአብዛኛው አልተሳኩም። በተቃራኒው ከቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ትችትን አስተናግደዋል።

ባለፈው ወር ከ100 በላይ ምሁራን እና በ20 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተፈርሞ  ለመንግስት በተላከው ደብዳቤ የአውስትራሊያ መንግስት በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ የደህንነት መለኪያ መስፈርቶችን (safty standard) እንዲያወጡ ጠይቀው ነበር።

በተጨማሪም የኦንላይን መድረኮችን ለመቆጣጠር  የተነደፉት ፖሊሲዎች ህጻናት የማህበራዊ ሚዲያን ቢጠቀሙም ደህንነቱ የተጠበቀ አጠቃቀመ እንዲኖራቸው ሊያደርግ እንደሚገባ ባላሙያዎች ምክር ለግሰዋል።

Source : BBC

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

07 Nov, 07:27


ሮያል ሆምስ ሪል እስቴት

በሴራሚክ አቅርቦት የሚታወቀው አንጋፋው ሮያል ሴራሚክስ ሮያል ሆምስ ሪል አስቴትን ይዞሎት ቀርቧል ።

በመካኒሳ ጀርመን አደባባይ ግንባታ ደረጃቸው 70% የደረሱ አፓርትመንቶች በጥራት ገንብቶ እጅግ ተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ በካሬ 70,000 ብር ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሁኑ ይሎታል!

ኮምፓዉንዳችን ያካተተው ጂም፣ስፓ፣ ሱፐርማርኬት፣የህፃናት ማቆያ፣አረንጓዴ ስፍራ፣የህፃናት መጫወቻ ስፍራ፣ሰገነት አና በቂ የሆነ የመኪና መቆምያ።

ለበለጠ መረጃ በ 0930627256 ወይም 0911005545 ይደውሉልን ።

TIKVAH-MAGAZINE

07 Nov, 07:27


የአበባ ሥጦታ ለሚወዱት የተገባ ነው!

አበባ እርሶ ቃል ሳይናገሩ ብዙ መልዕክቶችን የማስተላለፍ አቅም አለው። ለዚህ ነው የፍቅር ዋና መገለጫ የሆነው።

ፍቅር ያጠነክራል፤ ለሰዎች ያለንን ክብር ያሳያል፤ መልካም ምኞት መግለጫ ነው፤ እንክብካቤንና ቅርበትንም ለማሳየት አበባ ቋንቋ ነው።

እኛ ደግሞ ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ሰው አበባ መላክ እንዲችሉ እድሉን አመቻችተናል። ለሚወዱት ሰው መልዕክቶን እናደርሳለን።

ያማክሩን በብዙ አማራጭ በተመጣጣኝ ዋጋ በምናዘጋጃቸው አበቦቻችን ብዙ ፍቅር ይሸምታሉ።

ይደውሉ 0911359234 ወይም 0954882764

ተጨማሪ መረጃዎችንና ፎቶዎችን የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ይመልከቱ https://t.me/bluebellgiftstore

TIKVAH-MAGAZINE

06 Nov, 14:57


የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በገበያ ሞሎች ላይ የቁጥጥር ሥራ በዘመቻ መልክ እየሰራው ነኝ ብሏል።

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በከተማዋ በርካታ ነጋዴዎች በግብር ከፋይነት ተመዝግበው ደረሰኝ የማይሰጡ በመሆናቸው እና ችግሩም በጣም እየሰፋ በመሆኑ ወጥነት ባለው መንገድ ህጉን እንዲያከብሩ እና ወደስርዓት እንዲገቡ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጿል።

ቢሮው የታክስ ኢንተለጀንስ እና ምርመራ ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ነጋሽ የቁጥጥር ስራው ከዚህ ቀደምም የነበረ ቢሆንም በዘመቻ መልክ ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ዘመቻ ሲባል ወደ ቫት ስርዓት ውስጥ ያልገቡትን ማስገባት ፣ፈቃድ የሌላቸው ፈቃድ እንዲያወጡ ማድርግ፣ ደረጃቸው ደረሰኝ መስጠት የሚገባቸው ሆኖ ሳለ የማይሰጡትን ደረሰኝ አስፈቅደው እና አሳትመው መጠቀም እንዲጀምሩ ለማስቻል ያለመ ነው።

ዘመቻው በልዩነት እየተሰራ ያለው የገበያ ሞሎች ላይ ነው ያሉት አቶ ተስፋዬ በዚህ ስፍራ የሚነግዱ ሰዎች የግብር ደረጃቸው ዝቅ ያለ በመሆኑ ወይም ደረጃቸው ትልቅ ሆኖ ሳለ እንደትልቅነታቸው ተመዝግበው ደረሰኝ መስጠት የሚገባቸው ሆኖ ሳለ ሳይሰጡ የሚነግዱ በመኖራቸው ትኩረት መደረጉን ጠቁመዋል።

በአሁኑ ሰዓት በከተማ አስተዳደሩ በግብር ከፋይነት የተመዘገቡ ነጋዴዎች ቁጥር ነጋዴ ያልሆኑ ግብር ከፋዮችን ጨምሮ 490 ሺ አካባቢ እንደሚሆኑ ተናግሯል።

ይህ ቁጥር አዲስ አበባ ላይ ያሉ ነጋዴዎችን በሙሉ አያካትትም።

በክልል ንግድ ፈቃድ ሳያስጠቅሱ ማለትም ክልል ላይ ፈቃድ ሲያወጡ ሌላ ክልል ላይ ቅርንጫፍ እንደሚኖረው ሳያስጠቅሱ የሚነግዱ በአንድ ክፍለ ከተማ ከ 100 በላይ ነጋዴዎች እየተገኙ መሆኑን ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።

ጥያቄ :-መርካቶ አካባቢ በሞሎች ላይ ያለደረሰኝ እየሰራችሁ ነው በሚል ለሁሉም ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ እየተደረገ መሆኑን ሰምተናል መረጃው አላችሁ ወይ ስንል የጠየቅናቸው ዳይሬክተሩ በምላሻቸው :-

"መርካቶ በባህሪው ብዙ የክልል ግብር ከፋዮች የሚያለቅሱበት ቦታ ነው የሌሎች ክፍለ ከተሞች ግብር ከፋዮችም ቅሬታ ያቀርባሉ ደረሰኝ አይሰጡም በሚል ትልቅ ችግር ስላለበት ትኩረት ተደርጎበት ያለ ነው እንጂ አዲስ አይደለም" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

ቦታው በልዩ ሁኔታ (በግብር አሰባሰብ) በመንግስት ትኩረት ተደርጎበት ሊሰራበት የሚፈለግ አካባቢ ነው ነገር ግን ከአሰራር አንጻር በሚፈለገው ልክ ማሳካት አልተቻለም ነው ያሉት።

ማስጠንቀቂያው በሁሉም ክፍለ ከተማ ለሚገኙ ገበያ ማዕከላት እና ሞሎች እንዲደርስ አድርገናል ያሉት አቶ ተስፋዬ ለእነዚህ እየተሰጠ ያለው ባደረግነው ክትትል በብዛት ያለደረሰኝ እንደሚሰሩ የተለዩ በመሆናችው ነው ብለዋል።

ማስጠንቀቂያውን በመቀበላቸው የሚደርስባቸው ነገር የለም ያሉ ሲሆን ነገር ግን " ያለ ደረሰኝ እየሰራችሁ መሆኑ ታውቋል አንታወቅም የሚል ድብብቆሽ አቁሙ እና በግልጽ በደረሰኝ ስሩ" ለማለት መሆኑን ተናግረዋል።

#በአዲሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ መሰረት ያለደረሰኝ ሲነግድ የተገኘ ነጋዴ እስከ 100 ሺ የገንዘብ ቅጣት ይቀጣል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

06 Nov, 11:47


" በመጪዎቹ ወራት በቆላማው የሶማሌ፣ የኦሮሚያ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ድርቅ ይከሰታል " - ዩኒሴፍ

በኢትዮጵያ በመጪዎቹ ወራት በቆላማው የሶማሌ፣ የኦሮሚያ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች "ላ ኒና" በተሰኘው የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ድርቅ እንደሚከሰት ዩኒሴፍ ባወጣው ሪፖርት አስታወቀ።

"ላኒ-ና" ከጥቅምት እስከ ታህሳስ ባለው የዝናብ ወቅት ድርቅ እንደሚያመጣ ይጠበቃል ያለው ሪፖርቱ በተጠቀሱት አካባቢዎች ከአማካይ በታች ዝናብ እንደሚዘንብ ተንብዪዋል።

ይህም ሁኔታ የውሃ እና የግጦሽ አቅርቦት ላይ ተጽእኖ እንደሚያሳድር፣ የምግብ ዋስትናን እንደሚያባብስ እና እንደ ኮሌራ እና የኩፍኝ ወረርሽኝ ያሉ የህዝብ ጤና ስጋቶችን እንደሚባባሱ ሪፖርቱ አመልክቷል።

በተቃራኒው የመስከረም-ጥቅምት የመኸር ወቅት፣ በመላ ሀገሪቱ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ሰዎች አጣዳፊ የምግብ ዋስትና እጦትን ቀስ በቀስ እያሻሻለ ነው ተብሏል።

ዩኒሴፍ በመላ ሀገሪቱ ከነሐሴ እስከ መስከረም ባለው ጊዜ ከ94,000 በላይ በከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ለተቸገሩ ህጻናት ድጋፍ መስጠቱ ተመላክቷል።

ዩኒሴፍ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦትን ለመደገፍ 535 ሚሊዮን ዶላር እንደሚፈልግ ያመለከተው ሪፖርቱ  እስከ መስከረም ባለው ጊዜ ያገኘው የገንዘብ ድጋፍ  116 ሚሊዮን ዶላር ነው። ይህም 78 በመቶ የገንዘብ ድጋፍ እጥረት እንዳለበት በሪፖርቱ ገልጿል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

06 Nov, 10:51


በኢኳቶሪያል ጊኒ ከታዋቂ ሴቶች ጋር ሲፈፅም የነበረውን ወሲብ፤ በቪዲዮ ካሴቶች ያከማቸው ባለስልጣን

የኢኳቶሪያል ጊኒ የፋይናንስ ምርመራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ባልታሳር ኢንጎንጋ ከታዋቂ ሴቶች እና  የባለስልጣናት ዘመዶች ጋር ከቢሮ እና በተለያዩ ቦታዎች ወሲብ ሲፈፅም የሚያሳዩ ቪዲዎች አከማችቶ ተገኝቷል።

ቪዲዮው የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት እህት ጨምሮ የታዋቂ ሰዎችን የወሲብ ህይወት የሚያሳይ ነው የተባለ ሲሆን ከ400 በላይ የወሲብ ካሴቶችን በባለስልጣኑ ቢሮ እና መኖሪያ ተገኝቷል ተብሏል።

ድርጊቱ የተጋለጠው የ54 አመቱ ኢንጎንጋ በተጠረጠረበት የማጭበርበር ወንጀሎች ላይ ተመስርቶ በተደረገ ፍተሻ ነው።

በዚህም ባለስልጣኑ በቤቱ እና በቢሮው ውስጥ ወሲባዊ ግንኙነቶችን በቢሮው እና በተለያዩ ቦታዎች ሲፈፅም የሚያሳዩ ቪዲዮዎች በማህበራዊ ትስስር ገጾች ተሰራጭተዋል።

በቪዲዮ ቅጂው ከታዩት ውስጥ የፕሬዝዳንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ንጉማ ምባሶጎ ​​እህት፤ የከፍተኛ ባለስልጣናት የትዳር አጋሮች ጨምሮ የቅርብ የቤተሰብ አባላት እና ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ዘመዶች እንደሚገኙ አፍሪካ ኒውስ ዘግቧል።

ሮይተርስ በበኩሉ በቪዲዎቹ ላይ የሚታዩትን ባለስልጣናት እና ትክክልኝነት ማረጋገጥ እንዳልቻለ ገልጿል።

የቪዲዮ ቅጂዎቹ በማህበራዊ ትስስር ገጾች ከወጡ በኃላ ከፍተኛ የህዝብ ቁጣ በመቀስቀስ  የብዙሃን መገናኛዎችን ቀልብ ስቧል።

የአገሪቱ ምክትል ፕሬዝደንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ማንጉ ማንኛውም ሰራተኛ በስራ ቦታ የወሲብ ድርጊት ሲፈጽም ከተገኙ “የሥነ ምግባር ደንቡን በመጣስ” እንደሚታገድ ገልፀዋል።

እኚህን መሰል ድርጊቶች ለመከላከልም የክትትል ካሜራዎችን በፍርድ ቤት እና በሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እንዲገጠሙ አዘዋል።

ይህንን መሰል ድርጊቶች "የአገሪቷን ገጽታ የሚያቆሽሹ" መሆኑን የገለፁት ምክትል ፕሬዝዳንቱ በቢሮ ውስጥ ወሲብ ሲፈጽሙ የተያዙ ሰራተኞች "ከባድ እርምጃዎችን እንደሚወሰድባቸው" አስጠንቅቀዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

04 Nov, 15:13


"ሁላችንንም የሚያስተባብር የሰላም ፍኖተ ካርታ የለንም" -ዶ/ር ዮናስ አሽኔ

በሃገራዊ ምክክሩ ስራዎች እና በኢትዮጵያ የሰላም ሁኔታን የውይይት አጅንዳው ያደረገው የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ፋውንዴሽን አራተኛ ዓመት ጉባኤ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና የውጭ ግንኙነት መምህር እና ተመራማሪ ዶ/ር ዮናስ አሽኔ ጠንከር ያሉ ሃሳቦችን ሰንዝረዋል።

ካነሷቸው ሃሳቦች መካከል

ሃገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ምክክር የሚል ሃሳብ ይዞ ነው የገባው በኢትዮጵያ ባለው ነባራዉ ሁኔታ ምክክር ምን ያህል ሰላም ሊያመጣ ይችላል ብለን ስንጠይቅ ከግጭቶች ስፋት እና ጥልቀት አንጻር በምክክር ብቻ ሊቆም የሚችል አይደለም ብለዋል።

የምክክር ኮሚሽኑ ከተሰጡት እንደ የፖለቲካ ባህል ማሳደግ እና ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ መሰረት መጣል ያሉ ተግባር እና ሃላፊነቶችን ወደ ጎን በመተው ሃገራዊ ምክክሩ ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነውን ሲሉ ተችተዋል።

በታሪካችን ተቋማት በኢትዮጵያ የሚገነቡት ምን ዓይነት ባህሪ ይዘው ነው ብለን ስንጠይቅ በአብዛኛው ስልጣን የያዘው አካል ማስፈጸሚያ ሆነው ነው የሚሰሩት ያሉ ሲሆን የምንሰራቸው ተቋማት ሃገራዊ ምክክርን ጨምሮ ነጻ ይሆናሉ ብለን መጠበቅ የለብንም ብለዋል።

በተጨማሪም

°ቀውስ ያለው የፖለቲካ ሽግግር ውስጥ የምንገኝ በመሆናችን በእርስ በእርስ ጦርነት እና ዋልታ ረገጥ በሆኑ አቋሞች ባሉበት የታጠቁ ሃይሎች ተጨምረውበት የፖለቲካ አለመረጋጋት ውስጥ የሚደረግ ሃገራዊ ምክክር ነው።

°"የእዚህ ዓይነት  ሁኔታ ውስጥ ምክክር እንዴት ይሆናል ብለን ስናስብ ፈተናቸው የእነሱ(የምክክር ኮሚሽኑ) ፈተና ከባድ ይሆናል።

°በጣም ብዙ ሰው ሞቷል እየሞተ ነው ይሄ ሁሉ ቀውስ ሲመጣ ሁላችንም ለሳምንት ለቅሶ መቀመጥ ነበረብን ወደ ምክክር ከመግባት በፊት ሃዘን መቀመጥ ድንኳን መጣልና ጥቁር መልበስ ነበረብን ብለዋል።

ሁላችንንም የሚያስተባብር የሰላም ፍኖተ ካርታ የለንም ሁሉም ሰላምን ለማምጣት ይጥራል ግን ሰላምን እያሰፈንን አይደለም ያሉት ተመራማሪው

"መንግስት በአስተዳደር (Governance)እፈታቸዋለሁ የሚላቸው ብዙ ችግሮች አሉ ለምሳሌ ክልል ማዋቀር እና ሃገራዊ ምክክር እያለ የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ ይሞክራል ነገር ግን በ አስተዳደር ስርዓቱ (Governance system) መንግስት የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች ሰላምን ያጸናሉ ? ወይስ ጦርነትን ነው  Enable የሚያደርጉት? " ሲሉ ጠይቀዋል።

አክለውም "መንግስት በሚሰራቸው ስራዎች ያኮረፉ ወጣቶች የሚፈጠሩ ይመስለኛል ለምሳሌ የማትሪክ ፈተና እኔ በማስተምርበት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ ሳይንስ ዲፓርትመንት ውስጥ ካሉ ዘጠኙ የትምህርት ክፍሎች በሦስቱ ብቻ ነው ተማሪ የገባው " ሲሉ ተናግረዋል።

"እንደ ኢትዮጵያ ባሉ  ወጣት ተስፋ በቆረጠበት ሁኔታ ውስጥ ዩኒቨርሲቲ የሚገባውን ሰው ብንጨምር ለሰላም አውድ አስተዋጽኦ አደረግን ማለት አይደል?" ብለዋል ።

ተስፋን የምንፈጥርባቸው አውዶች በGovernance (አስተዳደር) ውስጥ በሰራን ቁጥር ለእነዚህ ለምንላቸው የሰላም ልምምዶች (ሃገራዊ ምክክር)አስተዋጽኦ ያደርጉ ነበር ሲሉ አክለዋል።

ምሁራን እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ችግር ፈጣሪዎች እየሆኑ ነው ተብሎ ከታዳሚ ለተነሳው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ዶ/ር ዮናስ

"ጸረ ምሁራዊ የሆኑ ትችቶች አሁን አሁን በተለይ ከፖለቲካ መሪዎች አብዝተው ይሰማሉ። እንደ ማህበረሰብ ምሁር መወቀስ  ይኖርበታል ነገር ግን ምንም እንኳን ዋና ተዋንያን ቢሆኑም የኢትዮጵያ ችግር የፓለቲካ ፓርቲዎች ፣ምሁሩ እና ማህበረሰቡ ብቻ ሳይሆን የተማረው፣ ያልተማረው፣ ሲቪል ማህበራት፣ አመራሩ ሁሉም የራሱ የሆነ ችግር ይኖርበታል" ብለዋል።

በተጨማሪም "መዋቅራዊ ችግሮች አሉብን ሁላችንንም ጠፍንጎ የያዘን አንዱ ጠመንጃ ነው የጠመንጃ እስረኛ የሆንነው ተቋም ስለሌለን ነው" ብለዋል።

ለምንድነው ጠመንጃ ይዘው ጫካ የገበት ሲሉ የጠየቁት ዶ/ር ዮናስ እነሱን የሚያሳትፍ ሰፊ የሆነ የፓለቲካ ተቋማት ስለሌለን ነው ብለዋል።

የሰላም ስራ ስንሰራ የጋራ የሆነ Framework/ፍኖተ ካርታ ያስፈልገናል የመንግስት አካላት የሚወስኑት ውሳኔ ሰላምን የሚያሰለጥን ወይም የሚያሰፋ ነው ? ወይስ ብዙ ተስፋ የቆረጡ ሰዎችን የሚያወጣ ነው? በማለት አስተዳደሩ የሰላም ፍኖተ ካርታ ቢኖረው ጥሩ እንደሆነ የፓለቲካ ምሁሩ ዶ/ር ዮናስ ምክረ ሃሳባቸውን አስቀምጠዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

04 Nov, 13:46


"የሽግግር ፍትህ የሀገራዊ ምክክሩ ውጤት ነው ብለን ነው የምናምነው አሁን ከሃገራዊ ምክክሩ ጋር አብሮ የሚሄድ አይደለም።" - ኮሚሽነር አቶ መላኩ ወ/ማርያም

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ፋውንዴሽን አራተኛ ዓመት ጉባኤውን ባካሄደበት በተካሄደው ውይይት ላይ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ መላኩ ወ/ማርያም ተሳትፈው ነበር።

ኮሚሽነር መላኩ ወ/ማርያም በዕለቱ ምን ሀሳብ አነሱ?

° በኢትዮጵያ እጅግ መሰረታዊ በሚባሉ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት የለንም ካልተግባባን እና እንዴት እንግባባ ካልን ልንግባባ የምንችለው በምክክር ነው ኮሚሽኑም የተቋቋመው ይህንን ጥያቄ ለመመለስ ነው።

° ምክክሩን የኢትዮጵያ ህዝብ ሁሉ የሚሳተፍበት ነው የሚል አቋም ስላላለን የጀመርነው ከወረዳ ነው።

° በዙ ጊዜ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚታወቀው በቁጥር ነው እንጂ በተሳትፎ ብዙም አይደለም የኢትዮጵያ ባለቤትም ሆኖ አያውቅም ይህ ሂደት ባለቤትነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ሂደት ነው።

° ከትግራይ እና አማራ አካባቢዎች በስተቀር በተሳታፊ ልየታ በእኛ እይታ አጥጋቢ ሊባል በሚችል መልኩ ተከናውኗል።

° በተሳታፊ ልየታው 8,099 ተባባሪ አካላት እና 105 ሺ የሚሆኑ ተሳታፊዎች ተካፍለውበታል።

° ኦሮሚያ ላይ አጀንዳ ማሰባሰብ በቀጣይ ይጀመራል ደቡብ እና ደቡብ ምዕራብ የአጀንዳ ማሰባሰብ እየተካሄደ ነው።

° ቀጣዩ የሚሆነው ኦሮሚያ፣አማራ ፣ትግራይ እና ከዲያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ የመሰብሰብ ሂደት ነው።

° ከመነሻው ጀምሮ በተቻለ መጠን ሁሉን ያሳተፈ እንዲሆን ጥረት አድርገናል።

° ስራችንን ጨርሰን ለማጠናቀቅ በያዝነው የሦስት ዓመት እቅድ እንዳንሰራ በተወሰነ መጠን ተጽዕኖ ያሳደረብን እዚህም እዚያም ያለው የጸጥታ ችግር ነው።

° እስካሁን ተጽዕኖ ያሳደረብን አካል የለም መንግስትንም የጠራነው እኛው ራሳችን ነን የመንግስት አቋም ምንድነው? የሚለውን ለመጠየቅ እና ተፋላሚ ወገኖች ፈቃደኛ ሆነው ለመደራደር ቢመጡ ደህንነታቸው የሚረጋገጠው እንዴት ነው? የሚለውን ለመጠየቅ ነበር በዚህም አወንታዊ ምላሽ አግኝተናል።

° የሽግግር ፍትህ የሀገራዊ ምክክሩ ውጤት ነው ብለን ነው የምናምነው አሁን ከሃገራዊ ምክክሩ ጋር አብሮ የሚሄድ አይደለም።

° ምክክሩ ተበዳዮችም ጭምር የሚሳተፉበት በመሆኑ ተጠያቂዎች (በዳዮች)ማን እንደሆኑ ከህዝብ ነው የምናገኘው ።

° የሽግግር ፍትህ መነሻ ሃሳብ በዳዮች፣ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ ሰዎች አሉ የሚል ነው። እነዚህ ሰዎች እንዴት ነጥረው ይወጣሉ የሚለው የሚመለሰው በምክክር ሂደቱ ነው ከዚያ በኋላ ምን ይሁኑ የሚለው ጥይቄ ለህዝብ መተው አለበት ብለዋል።

ምን ያህል ገለልተኛ ናችሁ ተብሎ ከውይይቱ ተሳታፊዎች ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ኮሚሽነር መላኩ "ምን ያህል ገለልተኛ ናቸው የሚለውን የሚያረጋግጥልን ህዝቡ ነው " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

አክለውም "እስካሁን ገለልተኛ አይደላችሁም የሚሉ ወገኖች እንዳሉ እናውቃለን በምን መረጃ ላይ ተመስርተው ይህንን እንዳሉ የደረሰን መረጃ የለም እኛ እስከምናውቀው ነጻ እና ገለልተኛ ነን። ይህን በፍጹም ለድርድር የምናቀርበው አይደለም" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

"አንድም በማስረጃ የተደገፈ እንደዚህ አድርጋቹሃል የሚል ደርሶን አያውቅም ከአሉባልታ በቀር"

"ወቀሳ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ አንድ መልካም የሆነ ባህል ተወስዷል ይሄ መሆን የለበትም"

"እኛ ስራችንን ክፍት አድርገናል በግልጽነት ነው የምንሰራው ማንም አያገባህም የምንለው አካል የለም" ያሉ ሲሆን ሃላፊነት የሚሰማው ሁሉ ሊያግዝ ይገባዋል ብለዋል።

"እስከዛሬ ድረስ የነበረው ሁሉንም ነገር በጠብመንጃ አፈሙዝ የመፍታት ባህል ነው ያለን " ያሉት ኮሚሽነሩ፤ የምክክር ሂደቱ አዲስ የፖለቲካ ባህል የመገንባት አካል መሆኑን ተናግረዋል።

በምክክሩ ሂደት አንሳተፍም ያሉ ፓርቲዎችን በተመለከተ ዝምብለን አልተመለከትንም "በቻልነው መጠን በግልም በቡድንም ለማነጋገር እየሞከርን ነው። ከነሱ ዘንድ ይሁንታ ማጣት ነው እንጂ ኮሚሽኑ ጥረት ሳያደርግ ቀርቶ አይደለም " ብለዋል።

" ከዛ በተጨማሪም ሸኔንም ቢሆን፤ ፋኖንም ቢሆን በራሳችን ባለን መንገድ፤ በራሳችን ባለን አግባብ ኢንጌጅ እያደረግን ነው። ዝርዝሩን ነገር እዚህ ጋር መናገር አስፈላጊ አይደለም " ሲሉ ተናግረዋል።

ሁሉን በምክክር ሂደቱ ላይ እንዴት ማሳተፍ ይቻላል? ከዚህ ምክክር ሂደትስ ህዝቡ የበላይ ማድረግ ይቻላል ወይ? ለሚለው ጥያቄ ሲመልሱም።

"ህዝቡን ሁሉ ማሳተፍ የሚቻለው በውክልና ነው" ብለዋል።

"ይህ የሚቻለው ራሱ ህዝቡ እና የፓለቲካ ፓርቲዎች በሚሰሩት ስራ ነው ይህንን ሂደት በመደገፍ እና በጋራ በመስራት ህዝቡ የበላይ እንዲሆን መጣር አለብን ይህ የግል እምነቴ ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

04 Nov, 13:29


"ጭብጨባ ውስጥ ባይገቡ ኖሮ የተሻለ ሚዛናዊ የፖለቲካ አውድ ይኖረን ነበር " - አቶ ደስታ ዲንቃ

በትላንትናው ዕለት የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ፋውንዴሽን አራተኛ ዓመት ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት ሃገራዊ የምክክር ሂደቱን ያለበትን ሁኔታ እና ያጋጠሙት ችግሮች አስመልክቶ መነሻ የውይይት ሃሳብ ቀርቧል።

ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ ካቀረቡት መካከል የሆኑት የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ ስለሃገራዊ ምክክሩ እንደ ፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አብረን እየሰራን ነው ብለዋል።

ከመመስረቱ በፊት የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ለፖለቲካ ፓርቲዎች ቀርቦ ነበር ያሉት አቶ ደስታ "ከጅምሩ፣ ከሂደቱ እና ከሃሳቡ ወዴት እንደሚሄድ ብዙ ተስፋ የሚሰጠን አይደለም ሃሳቡ ከመጣ እና መንግሥትም ከተቀበለው ግን እናበረታታው አብረነው እንስራ"የሚል አቋም ከጥቂት የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀር ስምምነት መኖሩን ተናግረዋል።

ነገር ግን ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ሰላምን ማምጣት በሚችል አኳኋን እየነዱት ነው ወይስ አይደለም? የሚል ጥያቄ ካነሳን ግን ከመገነኘት ያለፈ ሚና እየተጫወተ አይደለም ሲሉ ተችተዋል።

በሃገር አቀፍ ደረጃ ያለ ግባቸው እና በየክልሉ እና ከተማ መስተዳዳደሩ ያሉ ቢሮዎቻቸው ጋር እየተናበቡ እየሰሩ እንዳልሆነ በተንቀሳቀስኩባቸው ቦታዎች ተረድቻለው ብለዋል።

አቶ ደስታ የውይይት ሃሳባቸውን ካቀረቡ በኋላ በርካታ ጥያቄዎች ከታዳሚያን ተነስቶላቸዋል።

ከተነሱላቸው ጥያቄዎች መካከልም

° የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ምሁራን ችግር ፈጣሪዎች እየሆኑ አይደለም ወይ?

° የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሃገር የጋራ አጀንዳ አላችሁ ወይ? የሚል ነበር።

የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ምሁራን ችግር ፈጣሪዎች እየሆኑ አይደለም ወይ ተብሎ ለተነሳው ጥያቄ ምላሻቸውን የሰጡት የጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ደስታ "ልክ ነው (ችግር ፈጣሪዎች)ነን ከለውጡ ወዲህ አብዛኛው ፖለቲካ ፓርቲ የየራሳቸውን አጀንዳ ትተው ጭብጨባ ውስጥ ባይገቡ ኖሮ የተሻለ ሚዛናዊ የፖለቲካ አውድ ይኖረን ነበር። ነገር ግን ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲ እና መሪ አንድ ቦታ ዋለ እና ማጨብጨብ ገባ" ብለዋል።

ይህም የተሻለ የፖለቲካ ምህዳር እንዳይፈጠር እንቅፋት መሆኑን አስረድተዋል።

"የፓለቲካ ፓርቲዎች ተጠያቂነት አለባቸው ምሁራንም ህዝቡም እንደዚሁ በዋነኛነት ግን የፓለቲካ ፓርቲዎች እና ምሁራን መጫወት ያለባቸውን ሚና በእውቀት፣ በጥናት እና መርህ ላይ ተመስርተው መጫወት ሲገባቸው አልተወጡም" ብለዋል

አክለውም " የፖለቲካ ፓርቲዎች አንድ ስርዓት ባለፈ ቁጥር ጥያቄያቸው ባይመለስም በዛኛው ስርዓት ተጎድቻለሁ እና በዚህኛው ማካካስ አለብኝ ይላሉ ብዙ ሰዎች ወደድንም ጠላንም በተለይም በሽግግሩ አካባቢ ተፈትነው ወድቀዋል" ነው ያለት።

የጋራ አጀንዳ አላችሁ ወይ ለሚለው ጥያቄም የጋራ አጀንዳችን ሰላም ነው ብለዋል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

04 Nov, 13:29


ሮያል ሆምስ ሪል እስቴት

በሴራሚክ አቅርቦት የሚታወቀው አንጋፋው ሮያል ሴራሚክስ ሮያል ሆምስ ሪል አስቴትን ይዞሎት ቀርቧል ።

በመካኒሳ ጀርመን አደባባይ ግንባታ ደረጃቸው 70% የደረሱ አፓርትመንቶች በጥራት ገንብቶ እጅግ ተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ በካሬ 70,000 ብር ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሁኑ ይሎታል!

ኮምፓዉንዳችን ያካተተው ጂም፣ስፓ፣ ሱፐርማርኬት፣የህፃናት ማቆያ፣አረንጓዴ ስፍራ፣የህፃናት መጫወቻ ስፍራ፣ሰገነት አና በቂ የሆነ የመኪና መቆምያ።

ለበለጠ መረጃ በ 0930627256 ወይም 0911005545 ይደውሉልን ።

TIKVAH-MAGAZINE

03 Nov, 18:59


"ከገጠመን ችግር ውስብስብነት የተነሳ በየቦታው የምናየው ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ይመስላል" - ዶ/ር ዳንኤል በቀለ

ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም መታሰቢያ ፋውንዴሽን አራተኛ ዓመታዊ ጉባኤውን ዛሬ ጥቅምት 24/2017 ዓም በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ አካሂዷል።

ጉባኤው ትኩረቱን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት እና ስራ ከጀመረነት ጌዜ አንስቶ ምን ምን አብይ ጉዳዮችን አከናወነ ? ምን እንቅፋቶች ገጠሙት? ለእንቅፋቶቹስ ምን መፍትሄ ሰጠ የሚለውን ዋና የመወያያ አንጀዳ አድርጓል።

በጉባኤው ላይ የኮሚሽኑ ተወካይ ኮሚሽነር መላኩ ወ/ማርያም፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና አለም አቀፍ ግንኙነት መምህር እና ተመራማሪ ዶ/ር ዮናስ አሽኔ ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ አቅርበዋል።

ከውይይቱ አስቀድሞ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቀድሞ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ትልቁ ጥያቄ መሆን ያለበት ሰላም እንዴት ይምጣ የሚለው ነው ብለዋል።

"መንግስትም ሲጠየቅ ሰላም እፈልጋለሁ፣ ሽማግሌ ልክያለሁ ሞክሬያለሁ፣ ሰላም አጥተናል ሰላም እንዲሆን እመኛለሁ ይላል"

"ታጣቂ ቡድኖችም ሲጠየቁ እኛም ሰላም እንፈልጋለን ተገደን ነው ወደዚህ ነገር ውስጥ የገባነው " ይላሉ።

ስለዚህ ሁለቱም ሰላምን እንፈልጋለን የሚሉ ወገኖች ናቸው ሰላምን እንዴት እናጸናለን የሚለው ግን ከባድ ጥያቄ ሆኖብናል ኢትዮጵያ ውስጥ ብለዋል።

ይሄ የሰላም ጥያቄ ለመንግሥት እና ለተፋላሚ ወገኖች ብቻ የሚተው መሆን የለበትም ያሉ ሲሆን ተመሳሳይ የሆነ የግጭት ዓውድ ውስጥ ባለፉ ሃገሮች ልምድ መሰረት ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ የሚከተሏቸው ስልታዊ እና ተቋማዊ ሂደቶች አሉ እነዚህም የሃገራዊ ምክክር እና የሽግግር ፍትህ መሆናቸውን ጠቁመዋል።

እነዚህ ሁለት መፍትሄዎች ቀደም ብለው ተጀምረው ተግባራዊ እየሆኑ መሆኑን ተናግረው የተዓማኒነት ጥያቄ ግን እየተነሳባቸው መሆኑን አንስተዋል።

"ሂደቱ በተቻለ መጠን ሁሉን አሳታፊና ተዓማኒ እንዲሆን ይፈለጋል፤ ነገር ግን በተዓማኒነታቸው ላይ ጥያቄ ምልክት ተነስቶባቸዋል። ይህ አይነቱ የተዓማኒነት ጥያቄ ግን በኢትዮጵያ ብቻ የተነሳ ጥያቄ አይደለም ተመሳሳይ ሂደት በተከተሉ ሃገሮች በሙሉ ጥያቄ ተነስቶባቸዋል" ብለዋል።

የተዓማኒነት ጥያቄው የኢትዮጵያ ብቻ ችግር ባይሆንም በቀላሉ የሚታይ ግን አይደለም ነው ያሉት።

አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ከገጠመን ችግር ውስብስብነት የተነሳ በየቦታው የምናየው ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ነው ያሉት ዶ/ር ዳንኤል፤ ከችግሩ ክብደት አንጻር ላይገርም ይችላል ነገር ግን ብዙ ነገሮች እየመጡ ሲያልፉ አይተናል አሁን ያለውም ችግር ከኢትዮጵያውያኖች አቅም በላይ ነው ብዬ አላስብም ብለዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

03 Nov, 17:24


📸ፎቶ: የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም መታሰቢያ ፋውንዴሽን አራተኛ ዓመታዊ ጉባኤ ዛሬ ተካሂዷል።

የዚህ ዓመት ጉባኤ አቢይ መርሕ በኢትዮጵያ የሰላም ሁኔታና በሃገራዊ ምክክር ሂደቱ ላይ ያደረገ ነበር።

በኢትዮጵያ ሰላም እንዲሰፍን እና በሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ምን መደረግ አለበት? የሚለው ጥያቄ የጉባኤው ዋና መነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ሆኖ ተነስቷል።

በዕለቱ የተነሱ ሀሳቦች ወደ እናንተ እናደርሳለን።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Nov, 19:25


ምሽት 3:55 ላይ አዋሽ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደነበር ከነዋሪዎች የመጡት መልዕክቶች ያስረዳሉ።

" የዛሬውስ ያስፈራ ነበር ፤ ... በጣም ነው ያስደነገጠን ፤ ከባለፉት አንጻር ዛሬ በጣም ነው የተሰማው " የሚሉ መልዕክቶች በውስጥ የመጡ ናቸው።

ንዝረቱ አዲስ አበባም ነበር።

@tikvahethiopia

TIKVAH-MAGAZINE

01 Nov, 14:45


#Update

በቦሌ ክፍለ ከተማ ማርያም ማዞሪያ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ አጋጥሞ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገልጿል።

የአደጋው መንስኤ እና የውድመት መጠኑ እየተጣራ መሆኑን አቶ ንጋቱ ማሞ ተናግረዋል።

አደጋው በቆርቆሮ የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች ላይ ከባድ የሚባል ጉዳት ማድረሱን ተናግረዋል።

የእሳት አደጋውን ለመቆጣጠር 12 የእሳት አደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪዎች እና ሁለት የውኃ ቦቴ ከ70 የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች ጋር መሰማራታቸውንም ተነግሯል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Nov, 11:22


#FireAlert

በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ስሙ ማርያም ማዞሪያ አካባቢ በመኖሪያ ቤቶች ላይ እሳት አደጋ አጋጥሟል።

ዛሬ ከቀኑ 6:38 ላይ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ከሆኑ መኖሪያ ቤቶች የተነሳው እሳቱን ለመቆጣጠር ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ የእሳት እና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

አደጋውን ለመቆጣጠር 11 የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪዎች ተሰማርተዋል ተብሏል።

እሳቱ ከዚህ በኋላ ሊስፋፋ የሚችልበት እድል አለመኖሩን የጠቆሙት አቶ ንጋቱ እሳቱ በተነሳበት አካባቢ ት/ቤት እንዳለ እና ወደዛ የመስፋፋት እድሉ ዜሮ መሆኑን ነግረውናል።

እሳቱ ምክንያት እስካሁን በሰው ላይ ያጋጠመ ጉዳት የለም።

ተጨማሪ ይኖረናል።

📹 AbenezerMat / #TikvahFamily

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

01 Nov, 11:20


ሮያል ሆምስ ሪል እስቴት

በሴራሚክ አቅርቦት የሚታወቀው አንጋፋው ሮያል ሴራሚክስ ሮያል ሆምስ ሪል አስቴትን ይዞሎት ቀርቧል ።

በመካኒሳ ጀርመን አደባባይ ግንባታ ደረጃቸው 70% የደረሱ አፓርትመንቶች በጥራት ገንብቶ እጅግ ተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ በካሬ 70,000 ብር ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሁኑ ይሎታል!

ኮምፓዉንዳችን ያካተተው ጂም፣ስፓ፣ ሱፐርማርኬት፣የህፃናት ማቆያ፣አረንጓዴ ስፍራ፣የህፃናት መጫወቻ ስፍራ፣ሰገነት አና በቂ የሆነ የመኪና መቆምያ።

ለበለጠ መረጃ በ 0930627256 ወይም 0911005545 ይደውሉልን ።

TIKVAH-MAGAZINE

01 Nov, 11:19


በድምቀት ተከፈተ!! 

ለበርካታ አመታትበተከታታይ ከምግብ ዋስትና ባሻገር ወሳኝ የሆኑት የእንስሳት ተዋጸኦ ምርት ባለድርሻ አካላትን በአንድ ቦታ የሚያሰባስበው ኤክስፖ በድምቀት ተከፍቷል።

በዚህልዩ አመታዊው አውደ ርዕይ እና ጉባኤ ላይ በእንስሳት መኖ፣ በእንስሳት ጤና፣ በዶሮ እርባታ፣ በእንቁላል፣ በወተት፡ በስጋ እንዲሁም በንብ እና በአሳ ሃብት ልማት ላይ ያተኮሩ ከ17 ሀገራት የተወጣጡ ከ100 በላይ ዓለምዓቀፍ የቴክኖሎጂ እና ግብዓት አቅራቢዎች እንዲሁም ገናና የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ተሳትፈውበታል።

ከዘርፉመሪዎች ጋር የንግድ ትስስር ለመፍጠር ፣በልምድ ልውውጥ መድረክ ዕውቀት ለማግኘት ይህንን አውደርዕይ በርካቶች እየጎበኙት ይገኛሉ!!

አውደርዕይ እና ጉባኤው ለሶስት ቀናት ከጥቅምት 21-23 በሚሊኒየም አዳራሽ  የሚቆይ ይሆናል።
ለበለጠመረጃ  - 0929308363/64 ይደውሉ
ለመመዝገብ https://bit.ly/EAPEvents2024

TIKVAH-MAGAZINE

29 Oct, 10:38


#እንድታውቁት

የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙት 16 ቅርንጫፎች አገልግሎት ለማግኘት "ፋይዳ" ዲጂታል መታወቂያ ወይም የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ ከህዳር 1 ቀን 2017 ጀምሮ ግዴታ መሆኑን ገልጿል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

29 Oct, 10:28


#Sudan 🇸🇩

የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ከ14 ሚሊየን በላይ ሰዎች በሱዳን በተቀሰቀሰው ግጭት ምክንያት መፈናቀላቸውን አስታውቋል። 

ከዚህ ውስጥ 11 ሚሊየን የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ተፈናቃይ ሲሆኑ፤ 3.1 ሚሊዮን የሚሆኑት ደግሞ ድንበር አቋርጠው የተሰደዱ ናቸው ተብሏል።

ከ1 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ተፈናቃይ ከአንድ ጊዜ በላይ የተፈናቀሉ ናቸው።  ካለፈው ወር ጀምሮ ደግሞ 200,000 ሰዎች መፈናቀላቸውንም ነው የገለጸው።

በሱዳን አሁን ላይ ከ25 ሚሊዮን ህዝብ በላይ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልገዋል ሲል ነው ድርጅቱ ያስታወቀው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

29 Oct, 09:10


#Update: ሂዝቦላ ምክትል መሪው የነበሩትን ናይም ቃሲምን አዲሱ አለቃ አድርጎ መሾሙን አስታውቋል። የታጣቂ ቡድኑ መሪ ሀሰን ነስረላህ በቅርቡ በእስራኤል ጥቃት መገደሉ ይታወሳል።

እስራኤል የጥቃት አቅጣጫዋን በሊባኖስ ቡድን ላይ ካደረገች በኋላ በርካታ የሂዝቦላህ ከፍተኛ ባለስልጣናት መግደሏን አስታውቃለች።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

29 Oct, 08:21


"ሲዳማ፣ አፋር፣ አማራ እና ትግራይ ክልሎች ጾታን መሰረት ባደረጉ ጥቃቶች ግንባር ቀደሞቹ ናቸው"-ጥናት

በኢትዮጵያ ሴቶች ማህበራት ቅንጅት (ኢ.ሴ.ማ.ቅ) አማካኝነት በመላው ኢትዮጵያ ከ36,000 በላይ ቤተሰቦች ላይ ለ 22 ወራት የተካሄደ ጥናት ይፋ ተደርጓል።

የሴቶችን ሁኔታ እና ፍላጎት በተለያዩ ዘርፎች ማለትም በኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች፣ በትምህርት፣ በጤና፣ በፆታ እና በፆታ ላይ የተመሰረተ ጥቃት፣ ስነ-ልቦናዊ ጤና፣ ፖለቲካዊ ተሳትፎ፣ ሰላም እና ደህንነት፣ እንዲሁም ፍትህ ማግኘት ላይ መረጃ ለመሰብሰብ እና ለፖሊሲ ግብዓት እንዲሆን ለማስቻል ታቅዶ የተሰራው የጥናቱ ውጤት በትላንትናው ዕለት ይፋ ተደርጓል።

ለጥናቱ ከ 12 ክልሎች እና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች ከ 36,330 በላይ ቤተሰቦች መረጃ መሰብሰቡን ተነግሯል።

ከአውሮፓ ህብረት በተገኘ የ አንድ ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ የኢትዮጵያ ሴቶች ማህበራት ቅንጅት ከ ኦክስ ፋም ኢትዮጵያ (Oxfam Ethiopia) እንዲሁም ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመሆን ጥናቱ የተካሄደው።

የጥናቱ ውጤት ምን ሆነ?

የሴቶች የትምህርት ተደራሽነት

በኢትዮጵያ ማንበብና መጻፍ የሚችሉ ሴቶች ቁጥር 55.1 በመቶ ሲሆን ይህም ከሌሎች ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት ጋር ሲነጻጸር ዝቅተኛ ነው ተብሏል።

እንደ ምሳሌ፣ ኬንያ እና ደቡብ አፍሪካን የጠቀሰው ጥናቱ ከ ከ70 በመቶ በላይ የሚሆኑት ሴቶች ማንበብ እና መጻፍ የሚችሉ መሆናቸውን በንጽጽር አቅርቧል።

ማንበብ እና መጻፍ ከሚችሉት ሴቶች ውስጥ 76.3 በመቶዎቹ እድሜያቸው ከ15-29 እድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ሲሆን እድሜያቸው ከ 50 በላይ ከሆኑ ሴቶች ውስጥ ማንበብ እና መጻፍ የሚችሉት 17.1 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው።

ዲጂታል መሳሪያዎችን በመጠቀም ረገድ ሲታይ ኮምፒውተር መጠቀም የሚችሉ ሴቶች 15 በመቶ ብቻ ሲሆኑ 21.8 በመቶ ሴቶች ኢንተርኔት መጠቀም እንደሚችሉ ጥናቱ አሳይቷል።

53.8 በመቶ በጥናቱ የተካተቱ ሴቶች የሞባይል ስልክ ባለቤት መሆናቸውን ተናግረዋል።

45.3 በመቶ ሴቶች የሚፈልጉት የትምህርት ደረጃ እንዳይደርሱ የቤተሰብ ድጋፍ እጦት እና የገንዘብ እጥረት እንቅፋት ሆኖባቸዋል ተብሏል።

የቤተሰን ምጣኔን በሚመለከት

መረጃው 60.7 በመቶ ሴቶች አንዳንድ የቤተሰብ ምጣኔ ዘዴዎችን እንደሚጠቀሙ ያሳያል።

የደቡብ ምዕራብ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ሽፋን 80.4 በመቶ ሲሆን በአዲስ አበባ 73.5 በመቶ በመያዝ ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ።

የሶማሌ ክልል በአንጻሩ በቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ሽፋን 20.5 በመቶ ብቻ በመያዝ ዝቀተኛው ሆኗል።

የዳሰሳ ጥናቱ ከ 15-49 ዓመት የ እድሜ ክልል ውስጥ ባሉ ሴቶች አገልግሎት ላይ ስለሚውሉ የንፅህና መጠበቂያዎች አካቷል።

ውጤቱም እንደሚያሳየው 57.7 በመቶ ሴቶች የሚጣሉ የንጽሕና መጠበቂያዎችን (ሞዴሶችን) ሲጠቀሙ 9.3 በመቶዎቹ ሴቶች ደግሞ እንደገና ጥቅም ላይ የሚውሉ የንጽሕና መጠበቂያዎችን ይጠቀማሉ ብሏል።

29.2 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ግን በቤት ውስጥ የሚሰሩ የንጽሕና መጠበቂያዎችን ይጠቀማሉ።

የሚጣሉ የንፅህና መጠበቂያዎችን ከማይጠቀሙባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች ውስጥም የተደራሽነት ማነስ፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለመኖር እና የግንዛቤ ማነስ በቅደም ተከተል ተቀምጠዋል።

በጾታ እና በጾታ ላይ ከተመሰረተ ጥቃት አንጻር

ከዳሰሳ ጥናቱ በፊት ባሉት 12 ወራት ውስጥ:-

° 20.2 በመቶ ሴቶች ሁሉም ዓይነት ፆታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች።

° 9.3 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች አካላዊ ጥቃቶች።

° 6 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች አንድ ወይም ከዚያ በላይ ወሲባዊ ጥቃቶች ደርሰውባቸዋል።

ሲዳማ፣ አፋር፣ አማራ እና ትግራይ ክልሎች ጾታን መሰረት ባደረገ ጥቃቶች ግንባር ቀደሞቹ ናቸው።

በጥናቱ መሰረት አካላዊ ጥቃት ፈጻሚዎች የቅርብ አጋሮች ወይም ባሎች ናቸው።

ጥናቱ እንዳመለከተው 14 በመቶ የሚሆኑ ሴቶች ጥቃት ካጋጠማቸው በኋላ እርዳታ ለመጠየቅ የሞከሩ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ከግማሽ በላይ ማለትም 55.2 በመቶዎቹ ጥረታቸው ምንም ውጤት አለማምጣቱን ተናግረዋል።

በጥናቱ ከተካተቱት ሴቶች ውስጥ በአጠቃላይ 81.0 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ስለ ሴት ልጅ ግርዛት ሰምተው እንደሚያውቁ የተናገሩ ሲሆን 48.5 በመቶዎቹ ደግሞ መገረዛቸውን ተናግረዋል።

የሶማሌ እና አፋር ክልሎች ከፍተኛውን የሴት ልጅ ግርዛት ስርጭት ያሳያሉ።

ከፖለቲካ እና ህዝባዊ ተሳትፎ አንጻር

ሴቶች ስለህጎች እና ፖሊሲዎች ያላቸውን ግንዛቤ በተመለከተ የኢትዮጵያ ህገ መንግስት ከፍተኛውን የግንዛቤ ደረጃ ያገኘ ሲሆን 52.4 በመቶ ምላሽ ሰጪዎች በውስጡ የተካተቱ አንዳንድ መብቶችን እንደሚያውቁ ተናግረዋል።

የዳሰሳ ጥናቱ ግኝት የሚያመላክተው ግማሽ ያህል ሴቶች ስለሕጎች ግንዛቤ እንዳላቸው ነው።

ጥናቱ እንዳመለከተው

° 84.1 በመቶ ሴቶች የወቅቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ስም

° 35.8 በመቶ የፕሬዚዳንቱን ስም

° 44.5 በመቶ የገዥውን ፓርቲ ስም ያውቃሉ።

■ ከፖለቲካ አመለካከት አንፃር 53.1 በመቶ ሴቶች ወንዶች የተሻሉ መሪዎች ናቸው የሚለውን አመለካከት የሚቃወሙ ሲሆን 34.4 በመቶ ሴቶች ወንዶች የተሻሉ መሪዎች መሆናቸውን ይምናሉ።

እንዲሁም 67.2 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ለሃገራዊ መሪነት ሴት ብትመረጥ ጠቃሚ ነው ብለው ያምናሉ ተብሏል።

ጥናቱ እንደሚያሳየው 77.1 በመቶ ሴቶች በሚቀጥለው ምርጫ  ድምጽ ለመስጠት ያቀዱ ሲሆን 71.6 በመቶዎቹ ደግሞ ባለፈው ምርጫ መመዝገባቸውን እና መሳተፋቸውን ጠቁመዋል።

በ 240 ገጾች በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበው ጥናቱ በአራት ቋንቋዎች እየተዘጋጅ መሆኑም ተገልጿል።

ባለው የጸጥታ ስጋት ምክንያት ሰሜን እና ምዕራብ የትግራይ አካባቢዎች ፣ወለጋ (ምዕራብ ፣ምስራቅ ፣ቄለም እና ሆሮ ጉዱሩ) አካባቢዎች ፣አማራ ክልል የደቡብ ጎንደር እና ምሥራቅ ጎጃም አካባቢዎች በጥናቱ አለመካተታቸው ተገልጿል።

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

29 Oct, 07:09


ባለፉት ሦስት ወራት ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ምን ያህል ተሰበሰበ?

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚያመርተውን ሀይል ለሀገር ውስጥ ደንበኞች እንዲሁም ለተለያዩ ጎረቤት ሀገራት በሽያጭ ያቀርባል፡፡

በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሦስት ወራት ተቋሙ 6 ሺህ 456 ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለሀገር ውስጥ ፍጆታና ለጎረቤት ሀገራት ማቅረብ መቻሉን ገልጿል።

በሀገር ውስጥ ሽያጭ ከሚያቀርብላቸው ደንበኞቹ መካከል ዋነኛው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነው።

ባለፉት ሶስት ወራት 9 ሺ 128 ነጥብ 08 ሜጋ ዋት ሀይል ለተቋሙ በማስተላለፍ ከሶስት ቢሊዮን 297 ሚሊዮን ብር በላይ ማግኘቱ ተገልጿል።

ለከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም ለኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር ካቀረበው ኃይልም ሁለት ቢሊዮን ሚጠጋ ብር አግኝቷል።

በጥቅሉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከሀገር ውስጥ የኤሌክትሪክ ሽያጭ 5 ቢሊዮን 412 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅጄ 5 ቢሊዮን 226 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰብ ችያለው ብሏል።

ተቋሙ በሀገር ውስጥ በዳታ ማይኒንግ የተሰማሩ ተቋማትን ክፍያቸውን በዶላር የሚቀበል ሲሆን በዚህም በሶስት ወሩ ከ27 ሚሊዮን ዶላር በላይ ሽያጭ ማከናወኑ ተገልጿል።

ለሌሎች ሀገራት ከሚቀርበው የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ተቋሙ ምን ያህል አገኘ ?

🇩🇯 ለጅቡቲ 169 ሺ 710 ነጥብ 91 ሜጋ ዋት ሀይል በማስተላለፍ 10 ሚሊዮን 379 ዶላር፤

🇸🇩 ለሱዳን 13ሺ 185 ነጥብ 50 ሜጋ ዋት ሀይል በማስተላለፍ 659 ሺ 275 ዶላር፤

🇰🇪 ለኬንያ 314 ሺ 931 ነጥብ 38 ሜጋ ዋት ሀይል በማስተላለፍ ከ20 ሚሊዮን 470 ሺ ዶላር ማግኘት ተችሏል ተብሏል።

በአጠቃላይ ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበው ኃይል ከ31 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል።

ለሱዳን የቀረበው ሀይል ለማቅረብ ከታቀደው 15 በመቶው ብቻ መሆኑ ተገልጿል።

በቀጣይ ለደቡብ ሱዳን ኃይል ለማቅረብ የመግባቢያ ስምምነት ተፈርሞ ቴክኒካል ሥራዎች በባለሙያዎች እየተከናወኑ ሲሆን ለታንዛንያም ኃይል ለማቅረብ ድርድሮች መጠናቀቃቸውን ተጠቅሷል።

መረጃዎቹ ከኢፕድ እና ኢዜአ የተወሰዱ ናቸው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Oct, 11:05


አባቴን አፋልጉኝ !!

እኚህ በፎቶው ላይ የምትመለከቷቸው አባታችን፤ ተፈላጊ አቶ አቡበከር ያሲን ኡመር ይባላሉ።

ነዋሪነታቸው በአዲስ አበባ ኮ/ቀ ክፍለ ከተማ አለም ባንክ አካባቢ ሲሆን፤ በቀን ጥቅምት 13 2017 ዓ.ም ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም።

የለበሱት ልብስና ጫማ እንዲሁም የያዙት ሳምሶናይት ከተፍኪ ከተማ ትንሽ አለፍ ብሎ ባለ አካባቢ የተገኘ ቢሆንም፤ የአካባቢው ፖሊስ እና የአደጋ ግዜ ሰራተኞች በውሀ ውስጥ እና በአካባቢው ፍለጋ አድርገው አባታችን ሊገኙ አልቻሉም።

አቶ አቡበከር ያሲን እድሜያቸው ከ55 - 60 የሚጠጋ ሲሆን፤ ረጅም ጠቆር ያሉ አባት ናቸው። በወቅቱ ለብሰውት የነበረው ልብስ ወድቆ በመገኘቱ በአሁኑ ወቅት የአለባበሳቸውን ሁኔታ መለየት አልተቻልም።

በዚህም ምክንያት አባታች ከጠፉበት ሰዓት ጀምሮ ቤተሰባቸዉ በጣም በጭንቅ ውስጥ ይገኛሉ።

ስለሆነም እኚህን አባት ያያችሁ አሊያም ያሉበትን የሚያውቅ ጥቆማ በመስጠት ተባበሩን ሲሉ ቤተሰቦቻቸው ተማጽነዋል።

መረጃውን የተመለከታችሁ ለሌሎች ተደራሽ ይሆን ዘንድ እንድታጋሩልን ትብብራችሁን እንጠይቃለን!

ፈላጊ ቤተሰብ ስልክ፦ 0938704092

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Oct, 10:02


በቻይና የተሰራው ሰው አልባ የጭነት አውሮፕላን

በቻይና በአቪዬሽን ዘርፍ ላይ በተሰማራ ኤር ኋይት ዌል የተባለ የቴክኖሎጂ ድርጅት የመጀመሪያውን ሰው አልባ የጭነት አውሮፕላን አስተዋውቋል።

W5000 is a twin-turboprop የተሰኘው ይኽ ሰው አልባ አውሮፕላን የመሸከም አቅሙ 5 ቶን እና ከ65 ኪዩቢክ ሜትር በላይ የሆነ የውስጥ ጭነት ስፋት እንዳለው ነው የተገለጸው።

ይህ ድሮን ወጪ ቆጣቢ ጭምር ነው የተባለለት ሲሆን የመጓጓዣ ወጪው ተመሳሳይ የመሸከም አቅም ካለው ከማንኛውም የጭነት አውሮፕላን 40% ዝቅ ያለ ነው።

በተጨማሪም እያንዳንዱ ከመሬት ሆኖ ድሮኑን የሚቆጣጠሩ ሰራተኞች እስከ 7 የሚሆኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በተመሳሳይ ጊዜ ማንቀሳቀስ ይችላሉ።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Oct, 09:33


በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 125 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ እያደረገው ባለው ጥረት 125 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን ገልጿል።

ሚኒስቴሩ፥ ቤይሩት ከሚገኘው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት ጋር በመሆን በቀጣይም ሌሎች ለችግር ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ አስፈላጊውን ጥረት እያደረገ እንደሚገኝም አስታውቋል።

በተመሳሳይ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኢንባሲ ከዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) ጋር በመተባበር 56 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን ገልጿል። 

የኢትዮ-ጅቡቲ-የመን መንገድ እጅግ አደገኛ ከመሆኑም በላይ በድንበር ተሻጋሪ ሕገ-ወጥ ቡድኖች ምክንያት ዜጎቻችን በየቀኑ ለሞት እየተዳረጉ ይገኛል ሲልም ነው ያስታወቀው።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ሳቢያ የመተማ መስመር በመዘጋቱ፣ በድሬዳዋ በኩል የሚደረገው ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታውቋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

28 Oct, 09:33


የፊታችን ሐሙስ ጥቅምት 21 በድምቀት የሚከፈተውን ለበርካታ አመታት በተከታታይ ከምግብ ዋስትና ባሻገር ወሳኝ የሆኑት የእንስሳት ተዋጸኦ ምርት ባለድርሻ አካላትን በአንድ ቦታ የሚያሰባስበው ኤክስፖ ላይ ለመታደም ተመዝግበዋል?
በዚህ ልዩ አመታዊው አውደ ርዕይ እና ጉባኤ ላይ በእንስሳት መኖ፣ በእንስሳት ጤና፣ በዶሮ እርባታ፣ በእንቁላል፣ በወተት፡ በስጋ እንዲሁም በንብ እና በአሳ ሃብት ልማት ላይ ያተኮሩ ከ17 ሀገራት የተወጣጡ ከ100 በላይ ዓለምዓቀፍ የቴክኖሎጂ እና ግብዓት አቅራቢዎች እንዲሁም ገናና የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ይሳተፉበታል::
ለመጎብኘት አሁኑኑ ይህንን ሊንክ በመጫን ይመዝገቡ https://bit.ly/eapsms2024
በቀላሉ ከዘርፉ መሪዎች ጋር የንግድ ትስስር ይፍጠሩ ፣በልምድ ልውውጥ መድረኩ ያትርፉ!!
አውደ ርዕይ እና ጉባኤው ለሶስት ቀናት ከጥቅምት 21-23 በሚሊኒየም አዳራሽ  ይካሄዳል።
ዕውቀትዎን የሚያሳድጉበት፡ ልምድዎትን የሚያዳብሩበት ስልጠናዎችና ጉባዔዎችም ተሰናድተዋል!!
ለበለጠ መረጃ  - 0929308363/64 ይደውሉ

TIKVAH-MAGAZINE

27 Oct, 09:25


አሸናፊዎቹ ተለይተዋል

ጂ.አይ.ዜድ በኢትዮጵያ ወጣት ሰዓሊያንን የሚያሳትፍ የስዕል ውድድር "መልካም አስተዳደር ለእናንተ ምን ማለት ነው? በሚል ማዘጋጀቱን ጥቆማ ሰጥተናችሁ ነበር።

አሁን ላይ አሸናፊዎቹ ተለይተዋል። ተቋሙ በአጠቃላይ 90 ተሳታፊዎች ሥራዎቻቸውን ማቅረባቸውን ገልጾ በፕሮፌሽናል ሰዓሊያን እንዲሁም በአስተዳደር ላይ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች መዳኘቱን ገልጿል።

40 ምርጥ ሥራዎች ካታሎግ እየተዘጋጀ መሆኑን እንዲሁም 20 ምርጥ ሥራዎች ደግሞ GIZ በቅርቡ በሚያዘጋጃቸው ልዩ ልዩ መርሐግብሮች ላይ ለእይታ ይቀርባሉ ተብሏል። ከዚህ በተጨማሪ ሁሉም ተሳታፊዎች የምስክር ወረቀት ተሰጠጥቷቸዋል።

አሸናፊዎቹ፦

🏆 1: ሳሙኤል ኃይሉ
🏆2: ሜያዳ ሙራድ
🏆3:  ያሬድ ተስፋዬ

🖼 ስዕሎቹ ከላይ ተያይዘዋል። አሸናፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ!

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

26 Oct, 17:14


ተማሪዎች ከትምህርት ሲቀሩ በምትካቸው እንዲማሩ የቀረቡት ሮቦቶች

ህፃናት ተማሪዎች በትምህርት ቤት በማይገኙ ሰዓት ወንበራቸው ላይ ሮቦቶች ተቀምጠው እንዲማሩላቸው የሚረዳ ሂደት (telepresence) ላይ የሙከራ ፕሮጀክት ተጀምሯል። ሙከራው የተጀመረው በእንግሊዝ ነው።

በእንግሊዝ ወላጆች ልጃቸው ከትምህርት ቤት ሲቀሩ ቅጣት እንደሚጣልባቸው ማስፈራራት ልጆች ከትምህርት እንዳይቀሩ እያደረጋቸው እንዳልሆነ በተደረገ ግምገማ እንደተደረሰበት ተነግሯል።

እናም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ኖ አይሶሌሽን የተባለ ኩባንያ 'የኤቪ1 ቴሌፕረዘንስ' ሮቦቶችን በመስራት የተማሪዎችን የተሳትፎ እና በካል የመገኘት ችግሮችን ለመቅረፍ ፕሮጀክት ነድፏል።

ፕሮጀክቱ ሮቦቶቹ ተማሪዎች በክፍል ውስጥ በሌሉበት ሰዓት የልጆች ወንበር ላይ ተቀምጠው ትምህርቱን በትምህርት ቤትም ሆነ በቤታቸው ካሉበት ሆነው በርቀት እንዲማሩ ያስችላቸዋል ተብሏል።

ተማሪዎቹ ትምህርቱን በቀጥታ መከታተል የሚችሉት በቀጥታ ስርጭት በኤሌክትሮኒክስ ታብሌት ላይ ነው።

ሮቦቶች ተማሪዎችን ተክተው ወንበር ላይ ሲቀመጡ የአቴንዳንስ መጠን በ21 በመቶ ከፍ ይላል ሲባል፤ የተማሪዎችን የተሳትፎ መጠን ደግሞ በ42 በመቶ ከፍ እንደሚያደርገውም ነው የተገለፀው።

ልጆች ከትምህርት ቤት የሚቀሩባቸው ምክንያቶች ብዙ ጊዜ ውስብስብ እንደሆኑ የእንግሊዝ የቀድሞ የህፃናት ኮሚሽነር ሎንግፊልድ ተናግረዋል።

ተማሪዎች ሲቀሩ ከመቅጣት ይልቅ ሮቦቶች ተማሪዎችን ተክተው እንዲማሩላቸው የሚደርገው አሰራር ተስማሚ መሆኑንም ነው ኮሚሽነሯ የገለጹት።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

26 Oct, 14:29


"15 በመቶ የሚሆኑት ቀለሞች በቁጥጥር ደንቡ ከተቀመጠው መጠን በላይ ሊድ ይዘው ተገኝተዋል" -ፓን ኢትዮጵያ

እ.ኤ.አ. በ 2023 ከ13 ብራንዶች የተወጣጡ 27 ቀለሞች ተወስደው በላብራቶሪ በተደረገ ጥናት 15 በመቶ የሚሆኑት ቀለሞች በቁጥጥር ደንቡ ከተቀመጠው መጠን (90 ፒፒኤም) በላይ ሊድ ይዘው መገኘታቸው ተገልጿል።

ይህ የተገለጸው ፔስትሳይድስ አክሽን ኔክሰስ አሶሴሽን ኢትዮጵያ (Pesticides Action Nexus Association) ወይም በአጭሩ ፓን ኢትዮጵያ የተሰኘ በአካባቢና በልማት ጉዳይ ላይ በመስራት በፀረ-ተባይ እና ሌሎች አደገኛ ኬሚካሎች ሳቢያ በሰው ጤና እና በአካባቢ ላይ የሚያደርሱትን አሉታዊ ተፅእኖዎች ለመከላከል ትኩረቱን አድርጎ የሚሰራ ማህበር ባወጣው መግለጫ ነው።

ሊድ በሰው ጤና እና በአካባቢ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ የሚያስከትል መርዛማ ማዕድን ነው።

ለሊድ የሚኖር ተጋላጭነት በሁሉም እድሜ ክልል ለሚገኙ ሰዎች ጎጂ ቢሆንም፣ በተለይ ህጻናትን በማሰብ፣ ማሰላሰል እና የመተግበር (Cognitive Development) ዕድገት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ አለው።

በጤና ላይ የሚያስከትለው ጉዳትም ቋሚ እና ለዕድሜ ልክ የሚዘልቅ ሊሆን ይችላል።

የሊድ ውህድ በያዙ ቀለሞች ውስጥ የሚገኘው ሊድ ክሮሜት(Lead Chromate) የተሰኘ ቅመም ከዋናው የሊድ አጋላጭ ምክንያቶች አንዱ ነው።

መግለጫው በርካታ ሃገራት በጤና ላይ ባለው ስጋት ምክንያት ሊድ ያለባቸው ቀለሞችን ያገዱ ቢሆንም አሁንም ሊድ ያለባቸው ቀለሞችን ከሚጠቀሙ ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ መሆኗን ይገልጻል።

ኢትዮጵያ ከ 2011 ዓም ጀምሮ በቀለሞች ውስጥ ሊኖር ስለሚገባው የሊድ መጠን በተመለከተ የቁጥጥር ደንብ ያላት ሲሆን ነገር ግን የጥናቱ ውጤት የሚያሳየው ደንቡ ከወጣ ከ5 ዓመታት በኋላም ከተቀመጠው ወሰን በላይ ሊድ የያዙ  ቀለሞች በኢትዮጵያ ገበያ እንደሚገኙ ነው ብሏል።

ይህም ከአለም አቀፍ ትብብር እና የመረጃ ልውውጥ ውጭ ደንቡን ማስፈጸም ፈታኝ መሆኑን ማሳያ ምሳሌ መሆኑንም ጠቁሟል።

ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ ሃገራት የፈረሙት እና ከዓለም አቀፍ የአካባቢያዊ ስምምነቶች አንዱ የሆነው የሮተርዳም ኮንቬንሽን ዓላማው በአደገኛ ኬሚካሎች ዓለም አቀፍ ንግድ ውስጥ የጋራ ኃላፊነትን ለማስተዋወቅ ነው።

በሮተርዳም ኮንቬንሽን ስር ያለው የሊድ ክሮሜት ዝርዝር በአለም አቀፍ ደረጃ የሊድ ቀለሞችን ንግድ ለመከልከል ወይም ጥብቅ ቁጥጥር ለማድረግ ያግዛል።

ይህ ቁጥጥርም የሊድ ተጋላጭነትን በመቀነስ እንደ ህጻናት እና እርጉዝ ሴቶች ያሉ ተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎችን ጤና ለመጠበቅ ይረዳል።

ኢትዮጵያ የተጠቀሰውን ስምምነት ተቀብላ በአዋጅ ያጸደቀችው በ 1994 ዓም ነበር።

ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም የሚረዳ ደንብ ደግሞ በ 2011 ዓም አጽድቃ ተግባራዊ አድርጋለች።

በ 2011 ዓም የወጣው የሊድ ቀለምን ለመቆጣጠር የወጣው ደንብ ምን ይላል?

በሊድ ቀለም ወይም ሊድ ያለው ቀለምን በግብአትነት የሚጠቁሙ ምርቶች ውስጥ ያለው የሊድ መጠን ከ 90 ፓርትስ ፕር ሚልዮን (PPM) መብለጥ እንደሌለበት የሚደነግግ ሲሆን ከተጠቀሰው መጠን በላይ የሊድ መጠን ያለው ቀለምን ማምረት፣መሸጥ ወደ ሃገር ማስገባትም ሆነ ማስወጣት ይከለክላል።

ክልከላውን የተላለፈ አካል ምርቱን በማገድ የንግድ ፈቃዱን እስከመሰረዝ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ አስቀምጧል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

26 Oct, 11:42


#Update

ወደ ሶማሊያ የባህር ዳርቻ የተላከችው ኦሩክሪየስ (Oruç Reis) የተሰኘችው የቱርክዬ የአሰሳ መርከብ በሶማሊያ ሞቃዲሾ ወደብ ደርሳለች።

መርከቧ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ፤ የቱርክ ኢነርጂ ሚኒስትር አልፓርስላን ባይራክታር ጨምሮ የሀገሪቱ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላታል።

የቱርክ ኢነርጂ ሚኒስትር አልፓርስላን ባይራክታር በዚሁ ወቅት "በዚህ ስምምነት በሶማሊያ ግዛት ላይ የነዳጅ እና ጋዝ ፍለጋ ስራዎችን እንሰራለን" ሲሉ ተናግረዋል።

በዕለቱ መርከቧ አሰሳ ታከናውንበታለች ተብሎ የተቀመጠ ካርታ በፎቶ ከወጣ በኋላ የፑንት ላንድ አመራሮች ካርታው "ማዱድ" የተሰኘውን የፑንት ላንድን ግዛት የድንበር ውዝግብ ያለበት በሚል ማስቀመጡን ተችተዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

26 Oct, 07:42


እስራኤል ኢራን ላይ ጥቃት ፈጸመች!

የእስራኤል ጦር ዛሬ በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸሙን ገልጿል። ጥቃቱን ከዚህ በፊት ኢራን በእስራኤል ላይ ለፈጸመችው የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ምላሽ ነው ሲል ጦሩ አስታውቋል።

አሁን ላይ ኢራን እና እስራኤል ሙሉ ለሙሉ ወደ ጦርነት እንዳይገቡና የመካከለኛው ምሥራቅ ቀጠና ወደ ለየለት ትርምስ እንዳይገባ የነበረው ሥጋት አሁን ላይ በእጅጉ አይሏል።

እስራኤል ጥቃቱ በወታደራዊ መሰረተ ልማቶች ላይ የተፈጸመ፤ ኢላማውን የጠበቀ እና የተመጠነ መሆኑን ስትገልጽ በሦስት ዙር የነበረው ጥቃት ኢራን ለፈጸመችው ጥቃት ምላሽ የሚሆን ጥቃት መፈጸሟንና በዚህም እቅዷን እንደጨረሰች ገልጻለች።

ከዚህ ቀደም ኢራን በእስራኤል ላይ ከ200 በላይ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ከፈጸመች በኋላ እስራኤል ማንኛውም አይነት መልስ ብትሰጥ ከባድ ቀውስ ይፈጠራል ስትል አስጠንቅቃ ነበር።

አሁንም በተመሳሳይ የእስራኤል ጦር ዛሬ ለፈጸመው ጥቃት ኢራን መልስ የሚሆን ጥቃት ብትፈጽም ተመጣጣኝ አይነት ጥቃት እንደምትፈጽም በመግለጽ ይህም ጦርነቱን እንደሚያባብሰው ነው የጠቆመችው።

ከኢራን የወጡ ምንጮች እንደሚጠቁሙት እስራኤል በወሰደችው ጥቃት የደረሰው ጉዳት መጠነኛ መሆኑን ይገልጻሉ።

አሜሪካ በበኩላ የአሁኑ የእስራኤል ጥቃት እንደምታውቅ ግን ምንም ተሳትፎ እንደሌላት አስታውቃለች። ኢራን ተመሳሳይ ጥቃት እንዳትመልስ ስትልም ገልጻለች።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

25 Oct, 19:08


ከሰሞኑ በእንግሊዝ ቻናል ለሞቱት ስደተኞች የመታሰቢያ መርሃግብር በፈረንሳይ ተካሂዷል።

ረቡዕ ጠዋት በፈረንሳይ እና በእንግሊዝ ድንበር መካከል ካሌ በተባለ የባህር ወሽመጥ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ በመስጠሟ የሶስት ሰዎች ህይወት አልፏል።

ይህንን ተከትሎም ትላንት በሰሜናዊ ፈረንሳይ ካላይስ ከተማ ሟች ስደተኞችን የማሰብ መርሃግብር ተካሂዷል።

የፈረንሳይ ባለስልጣናት በአደጋው 45 ሰዎች በህይወት መትረፋቸውን እና የሟቾችን አስከሬን የመፈለግ ስራ እንደቀጠለ ተናግረዋል። ስደተኞቹ የሞቱት ከነበሩበት የባህር ዳርቻ ወደ እንግሊዝ ለመጓዝ ሲነሱ ጀልባው ተገልብጦ ነው ተብሏል።

በዘንድሮው የፈረንጆቹ የ2024 አመት ከቀደመው አመት ጋር ሲነጻጸር  ደቡብ እንግሊዝን ከሰሜን ፈረንሳይ በሚለየው የአትላንቲክ ውቅያኖስ ወሽመጥ የፍልሰት መስመር የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከእጥፍ በላይ መጨመሩ ተገልጿል።

ይህ የመታሰቢያ መርኃግብር የፍልሰተኞች ጉዳይ ያሳስበናል ባሉ ግብረሰናይ ድርጅቶች እንዲሁም ግለሰቦች ትብብር የተዘጋጀ ነው። ረጅም ነጭ ወረቀት ላይ በዚህ ተጎጂ የሆኑ ፍልሰተኞች ስም ዝርዝር እና ሀገራቸውን በመጥቀስ እንዲሁም ነጭ ሮዝ አበባ በማስቀመጥ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

የኢትዮጵያ ስም በፎቶው ላይ ተካቷል። ዝርዝር መረጃ ማግኘት ባንችልም በዚህ ቻናል የኢትዮጵያን ጨምሮ የኤርትራ የሱዳን ስደተኞች ሰለባ መሆናቸውን ቀደም ብለው የወጡ ዜናዎች ያመለክታሉ።

በኢትዮጵያ በህገወጥ መንገድ የሚጓዙ የፍልሰተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣ ይገኛል። በቅርቡም በጅቡቲ ወደብ አቅራቢያ የ48 ዜጎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል።

ይህ ቢሆንም ሟቾችን ለመዘከር እንዲሁም ለሌሎች ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ ጠንከር ያለ እንቅስቃሴ ሲደረግ አይስተዋልም።

በዚህ ዙሪያ ምን ታዝባችኋል?

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

25 Oct, 15:13


"በመንግሥት በኩል አስክሬናቸውን የመፈለግ ሥራ ቆሟል"  -የክልሉ ኮምዩኒኬሽን

በጋምቤላ ክልል መስከረም 15/2017 ዓም  ከጋምቤላ ከተማ ወደ ኑዌር ዞን በመጓዝ ላይ የነበረ አምቡላንስ በጂካዎ ወረዳ የባሮ ወንዝ ጊዜያዊ ድልድይን ጥሶ በወንዝ ውስጥ በመግባቱ 7 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የክልሉ ኮምዩኒኬሽን ገልጾ ነበር።

አደጋው ካጋጠመ በኋላ በተደረገ ፍለጋ የአንድ ሰው አስክሬን ማግኘት ቢቻልም ሲጓጓዙበት የነበረውን አምቡላንስ ጨምሮ ቀሪ ስድስት አስክሬኖች እስካሁን አልተገኙም።

በዛሬው ዕለት አንድ ወር የሆነው ይህ አደጋ አስክሬናቸውን የመፈለጉ ሥራ በመንግስት በኩል መቆሙን የክልሉ የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ የሆኑት አቶ ኦጁሉ ጊሎ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ከሟቾች መካከል በክልሉ ኑዌር ዞን የሚገኘው ኒን ያንግ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሠራተኞች የሆኑት 7 ሰዎች ነበሩበት።

በአደጋው ለተጎዱ ቤተሰቦች የዓይነት ድጋፍ መደረጉን ያነሱት ባለሞያው አስክሬናቸውን የመፈለግ ሥራው ግን የባሮ ሃይቅ እስካሁን ባለመጉደሉ እና በከፍተኛ ፍጥነት የሚምዘገዘግ በመሆኑ የአምቡላንሱንም ሆነ የአስክሬናቸውን አቅጣጫ ይለውጣል "አይገኝም" ነው ያለት።

የባሮ ወንዝ የሚቀንስበት ወቅት ከህዳር በኋላ ነው ያሉት አቶ ኦጁሉ አሁን ባለበት ሁኔታ ግን ምንም መቀነሱን የሚያሳይ ምልክት የለም ሲሉ ነው የገለጹት።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

25 Oct, 14:04


ጋዜጠኞችን በAI የመተካት እንቅስቃሴ በፖላንድ

በፖላንድ የሚገኝ የሬዲዮ ጣቢያ ጋዜጠኞቹን በማባረር በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የሚሰሩ አቅራቢዎችን ስራ ማስጀመሩ ተሰምቷል።

ሬዲዮ ጣቢያው በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የሚሰሩት 3 አቅራቢዎች ስለ ባህል፣ ስነ-ጥበብ እና ማህበራዊ ጉዳዮች  ለወጣት አድማጮች ዝግጅቶችን እንዲደርሱ አስቧል።

ጋዜጠኞችን በAI በተፈጠሩ ምናባዊ ገጸ-ባህሪያት መተካት የመጀመሪያ ስርጭቱንም አካሂዷል።

የጣቢያው ኃላፊ ውሳኔው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ለመገናኛ ብዙሃን፣ ለሬዲዮ እና ለጋዜጠኝነት የበለጠ እድል ነው ወይስ ስጋት ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት የሚያግዝ ነው ብለዋል።

በጣቢያው ላይ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ እና የፊልም ሃያሲ ማቴያስ ዴምስኪ ይህንን በመቃወም ከ15,000 በላይ የሚሆኑ የተቃውሞ ፊርማዎችን አሰባስቧል።

ጣቢያው በግብር ከፋዮች የሚደገፍ የህዝብ ጣቢያ በመሆኑ ሰዎችን በAI መተካታቸው አስደንጋጭ ነው ተብሏል።

የሬዲዮው ኃላፊ ማርሲን ፑሊት በ AI ምክንያት አንድም ጋዜጠኛ አልተባረም ያሉ ሲሆን ነገር ግን የሬዲዮ ፕሮግራሙ ተድማጭነቱ "ወደ ዜሮ የቀረበ ስለነበር ነው" ይህንን ያደረግነው ሲሉ አስተባብለዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

25 Oct, 09:57


#Inbox: "ሰላም ሰላም የቲክቫህ ቤተሰቦች፣ እባካችሁ ለግል ድርጅት ሰራተኞች ድምጽ ሁኑልን። በዚህ ኑሮ ውድነት፣ አንድ እንጀራ 30 ብር በገባበት ወቅት 500 ብር የደሞዝ ማስተካከያ ለምን ይጠቅማል ? ለቤት ኪራይ፣ ለቀለብ ወይስ ለትራንስፖርት ነው የሚሆነው? እባካችሁ ለኢትዮጵያ ለግል ድርጅቶች ሰራተኞች ማህበርና ለሚመለከተው ለመንግስት አካል አድርሱልን። እናመሰግናለን!"

Via @tikvahMagbot

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

25 Oct, 08:41


በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር እና ተግዳሮቶቹ ምን ይመስላሉ?

° 65 በመቶ የሚሆነው ህዝብ የኢንተርኔት ተጠቃሚ አይደለም።

° የአቅም ውስንነት አሁንም የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን ቁጥር የገደበ ዋነኛው ተግዳሮት ነው።

° በኢትዮጵያ 11 በመቶ ድርጅቶች ብቻ ናቸው ዌብሳይት ያላቸው።

_

ኢትዮጵያ ባሉ ሁለት የኔትወርክ አቅራቢ ተቋማት የ3G የሞባይል ኔትዎርክ ዳታ 98% እንዲሁም የ4G አገልግሎት 33 በመቶ መሸፈኑን የGSMA ሪፖርት ያሳያል። የ5G አገልግሎት ደግሞ አትዮ ቴሌኮም 145 ሳይቶች በአምስት ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።

ይሁንና የኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 43.5 ሚሊዮን እንደሆነ ሪፖርቱ ይጠቁማል። ይህ ማለት በኢትዮጵያ ይኖራል ተብሎ ከሚታሰበው 127 ሚሊዮን ህዝብ 83.5 ሚሊዮን ወይም 65 በመቶ የሚሆነው የኢንተርኔት ተጠቃሚ አይደለም ማለት ነው።

ለመሆኑ ተግዳሮቶቹ ምን ይሆኑ?

ይህንን በሁለት ከፍሎ መመልከት ይቻላል። የመጀመሪያው ኢንተርኔት መጠቀም ያልጀመሩ ሰዎች ያላቸው ተግዳሮቶች እና መጠቀም ከጀመሩ በኋላ ተሳትፏቸውን እና መጠኑን የገደቡ በሚል ይታያሉ።

በGSMA ሪፖርት መሰረት ኢንተርኔት መጠቀም ያልጀመሩ ሰዎች ተግዳሮት ብለው ያስቀመጣቸው የሚከተሉትን ነው፦

- ስማርት ስልኮችን እንዲሁም የኢንተርኔት ዳታን ገዝቶ የመጠቀም ውስንነት (42 በመቶ)

- የዲጂታል ክህሎት እና ግንዛቤ እጥረት (36 በመቶ)

- አስፈላጊ ነው ብሎ አለማመን (6 በመቶ)

- የኔትወርክ አገልግሎት አለመኖሩ (4 በመቶ)

- የስጋት እና ደኅንነት ጉዳይ (3 በመቶ)

- ሌሎች ምክንያቶች (8 በመቶ) ተቀምጠዋል።

ኢንተርኔት መጠቀም ከጀመሩ በኋላ ተሳትፏቸውን እና መጠኑን የገደቡ ሰዎች ያቀረቡት ተግዳሮት ደግሞ፦

- ስማርት ስልኮችን እንዲሁም የኢንተርኔት ዳታን ገዝቶ የመጠቀም ውስንነት (39 በመቶ)

- የዲጂታል ክህሎት እና ግንዛቤ እጥረት (5 በመቶ)

- አስፈላጊ ነው ብሎ አለማመን (2 በመቶ)

- የኔትወርክ አገልግሎት አለመኖሩ (23 በመቶ)

- የስጋት እና ደኅንነት ጉዳይ (7 በመቶ)

- ሌሎች ምክንያቶች (24 በመቶ) ተቀምጠዋል። ሌሎች ምክንያቶች ተብለው የተጠቀሱት ማኅበራዊና ባህላዊ እሴትች አለመፍቀድ፤ ለመጭበርበር እንጋለጣለን የሚል ፍራቻ፤ የቋንቋ ውስንነት ሊጠቃለሉ ይችላሉ)

የዲጂታል ኢኮኖሚው በተቋማት ዘንድ ያለው ልምምድ  ምን ይመስላል?

የዲጂታል ኢኮኖሚው በተቋማት ዘንድ ያለው ልምምድ ደካማ መሆኑን ከዚሁ በዓለም ባንክ የተሰራ ጥናት ማመላከቱን ሪፖርቱ ይጠቅሳል።

በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ግንኙነት ያላቸው ድርጅቶች 34 በመቶ ናቸው። ከእነዚህም ውስጥ 80 በመቶዎቹ ትላልቅ ድርጅቶች ሲሆኑ 23 በመቶዎቹ ጥቃቅን ድርጅቶች ናቸው።

ከፍተኛው የኢንተርኔት ግንኙነት ደካማ የሆነበት ሴክተር የግብርናው ሴክተር ሲሆን በግብርና ላይ ከሚሰሩ ድርጅቶች የኢንተርኔት ግንኙነት ያላቸው 13 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው።

ማኑፋክቸሪንግ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶች 40 በመቶ እንዲሁም አገልግሎት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶች 34 በመቶ የኢንተርኔት ግንኙነት አላቸው።

ምን ያህል ድርጅቶች በኢትዮጵያ ዌብሳይት አላቸው?

የዓለም ባንክ ጥናት እንደሚያመለክተው በኢትዮጵያ 11 በመቶ ድርጅቶች ብቻ ናቸው ዌብሳይት ያላቸው። በተጨማሪም የሶሻል ሚዲያ አካውንት ያላቸው ደግሞ 25 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

25 Oct, 08:41


አስደሳች ዜና ለመኖሪያ ቤትና የንግድ  ሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ ከቴምር ፕሮፐርቲስ
* 25% ቅናሽ ቅናሹን ተጠቅመው ከ1,000,000  እስከ  4,000,000 ብር ያትርፉ!!!
💫ሊሴ ገብረማርያም ት/ት ቤት ጀርባ💫
መሰርታዊ አገልግሎት  የተሟላለት  በተንጣለለ የ ሪል እስቴት መንደር ውስጥ በተለያዩ የካሬ ስፋት እና
ምቹ የክፍያ አማራጮች ከልዩ ቅናሽ ጋር ለሽያጭ አቅርበናል።
በ10% ቅድመ ክፍያ  ከ483,000 ብር
ከስቱዱዮ_ባለ ሶስት መኝታ

ልብ ይበሉ ቤትዎን የሚገዙት በኢትዮጵያ ብር ነው ከፋለው እስከሚጨርሱ ድረስ ምንም አይነት የዋጋ ለውጥ የሌለው።

ለበለጠ መረጃ እና ሳይት ለመጎብኘት
በ 0941443188 ወይም 0916807333
ሀሎ ይበሉን ።

TIKVAH-MAGAZINE

24 Oct, 19:26


የሜሪላንድ ግዛት የትምህርት ቦርድ የህፃናትን የንባብ አቅም ለማሳደግ ያፀደቀው ፖሊሲ ምንድነው?

የሜሪላንድ ግዛት የትምህርት ቦርድ ከተማሪ ወላጆች ጋር በመስማማት ሳይንሳዊ የንባብ መመዘኛ (Standard) የማያሟሉ የሶስተኛ ክፍል ተማሪዎችን ክፍል እንዲደግሙ የሚያደርግ ፖሊሲ አፅድቋል።

ቦርዱ ያፀደቀው ከቅድመ መደበኛ ትምህርት እስከ ሶስተኛ ባለው ክፍል ላይ የሚያተኩር የማንበብና መጻፍ ፖሊሲ ነው። ፖሊሲው ተማሪዎች ወደ አራተኛ ክፍል ከመዛወራቸው በፊት በሶስተኛ ክፍል ማንበብ የሚችሉ መሆናቸውን በፈተና የሚፈትሽ ነው።

የሶስተኛ ክፍል ተማሪዎችን የማንበብ መመዘኛዎችን የማያሟሉ ከሆነ ክፍሉን እንዲደግሙ እንደሚያደርግ ሲገለጽ ተማሪዎቹ ከወደቁ፤ ወላጆች ልጆቻቸውን የንባብ ክህሎት ድጋፍ ፕሮግራም ውስጥ ለማስመዝገብ ከተስማሙ እንዲያልፉ እንደሚደረግ ተነግሯል።

በግዛቱ ባለፈው የትምህርት ዘመን 48.1% ተማሪዎች ብቻ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ብቁ መሆን መቻላቸው ሲነገር ይህ ፖሊሲ መተግበር የሚጀምረው በ2027-28 የትምህርት ዘመን እንደሆነም ተገልጿል።

ቦርዱ ይህንን ፖሊሲ ለማፅደቅ ለወራት የዘለቀ ክርክር እና ንግግር ሲደረግ ነበር። ረቂቅ ፖሊሲው ይፋ ከተደረገ ጊዜ ጀምሮ ከ2,000 በላይ አስተያየቶች በፖሊሲው ላይ ተሰጥተዋል።

ፖሊሲውን በማፅደቅ ረገድ የግዛቱ የትምህርት ቦርድ እና ባለድርሻ አካላት በስፋት የተሳተፉ መሆኑን የግዛቱ የትምህርት ቦርድ ፕሬዝዳንት ጆሽዋ ሚሼል ተናግረዋል።

በአሜሪካ የትምህርት አፈፃፀም ግምገማ የሜሪላንድ ግዛት 40ኛ ደረጃ ላይ በመሆኑ ምክንያት፤ ፖሊሲው በግዛቱ በአራተኛ ክፍል የንባብ ውጤቶቹ ላይ የተማሪን ውጤት ለማሳደግ ይጠቅማል ነው የተባለው።

ነገር ግን አንዳንድ የቦርዱ አባላት የተቀረጸው ፖሊሲ የማንበብ ብቃት ያላሳዩ የሶስተኛ ክፍል ተማሪዎች የትምህርት አመቱን እንዲደግሙ የሚያደርግ ከሆነ ከጥቅሙ የበለጠ ጉዳቱ እንደሚያመዝን በመናገር ተችተውታል።

በረቂቅ ፖሊሲው ላይ ከተሰበሰቡት 600 የህዝብ አስተያየቶች መካከል 28% ያህሉ፤ ተማሪዎች መመዘኛውን ሳያልፉ ክፍል እንዲደግሙ የሚደረግ ከሆነ አሳሳቢ መሆኑንም ነው የተናገሩት።

ይህንን ጉዳይ ወደ ራሳችን መለስ አድርገን ብናየውስ?

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

24 Oct, 11:13


የደብረ ብርሃን ከተማ በኤሌክትሪክ ኃይል የሚንቀሳቀሱ የከተማ አውቶብሶችን ተረከበ።

የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ለከተማ አሥተዳደሩ የመንግሥት ሠራተኞች የመጓጓዣ አገልግሎት የሚሰጡ ሁለት በኤሌክትሪክ ኀይል የሚንቀሳቀሱ የከተማ አውቶብሶችን ተረክቧል።

በኤሌክትሪክ ኃይል የሚንቀሳቀሱ የከተማ አውቶብሶቹ በበላይነህ ክንዴ ግሩብ ደብረ ብርሃን የመኪና መገጣጠሚያ የተዘጋጁ ናቸው።

የተሽከርካሪ ኀይል መሙያ ማዕከላት ግንባታዎችንም ታሳቢ ያደረጉ ሥራዎች በመከናወን ላይ ናቸውም ተብሏል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

24 Oct, 11:02


#ወባ

በአማራ ክልል በሶስት ወራት ውስጥ 612ሺ ዜጎች በወባ በሽታ መያዛቸውንና ከዚህም ውስጥ 37 ሰዎች በሽታው ምክንያት መሞታቸውን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

የአዊ ዞን፣ የደቡብ ጎንደር ዞን፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን፣ የምዕራብ እና ምስራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎንደር ዞኖች በቅደም ተከተላቸው ወረርሽኙ ከፍተኛ ስርጭት የሚታዩባቸው አካባቢዎች ናቸው ተብሏል፡፡

የኢንስቲትዩቱ የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዳምጤ ላንክር አሁን በክልሉ ያለው የወባ ወረርሽኝ ካለፉት 5 ዓመታት ጋር ሲነፃፀር እጅግ ከፍተኛው መሆኑን ይናገራሉ።

"በአንድ ሳምንት ብቻ 64 ሰዎች በወባ መያዛቸው ሪፖርት ተደርጓል። ይሄ ደግሞ ባሳለፍናቸው ዓመታት ሪፖርት ተደርገው አያውቁም። እና ይሄ ጭማሪ እጅግ በጣም በጣም የተለየ ነው የሚባል ነው" ሲሉ ነው የገለጹት።

በክልሉ 40 ወረዳዎች የወባ ወረርሽኝ ተከስቶባቸዋል የተባለ ሲሆን በተለይም በአዊ ዞን ያለው የሥርጭት መጠን ከፍተኛ መሆኑም ነው የተገለጸው።

በም/ጎጃም ዞንየጃቢ ጣናን ወረዳ ምክትል የጤና ጽ/ቤት ኃላፊ ሰፊነው ቢፈርድ እንደገለጹት "በሳምንት ከ3600 በላይ እየታየ ነው ኪዚያ በፊት በዚያ ልክ ታይቶ አይታወቅም ነበር። ...ከ5 ዓመት በላይ ሞት የለም እንደወረዳ ማለት ነው አሁን በዚህ አመት ግን [ሞት ተከስቷል]" ሲሉ ገልጸዋል።

ምክትል ኃላፊው በተለይ ወረርሽኙ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው በመጠለያ ባሉ ዜጎች ላይ የሰፋ መሆኑን ጠቁመዋል።

አንድ በግጭት ምክንያት ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ተፈናቅለው በባህርዳር የሚገኙ ግለሰብ በሰጡት አስተያየት፦

" ሆስፒታል ሄደሽ መድኃኒት አለ ብሎ የሚያስተናግድሽ አንድ ባለሞያ አታገኚም። 500 ፤ 600 ይሉሻል [ውጪ የሚሸጠውን] መንግስት የማያገኘውን ግለሰብ እንዴት እንደሚያገኘው ነው ግራ የሚገባው" ሲሉ ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ የወባ ወረርሽኝ በ222 ወረዳዎች ተሰራጭቶ ይገኛል። የዓለም የጤና ድርጅት ሪፖርት እንደሚያሳየው ካለፈው ዓመት ጥር ወር እስካለፈው መስከረም ወር ባሉት 9 ወራት 1023 ሰዎች በወባ በሽታ ለሞት ተዳርገዋል፤ 5.9 ሚሊዮን ሰዎች በበሽታው ተይዘዋል።

የአማራ ክልል የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዳምጤ ላንክር በሽታው በዚህ ከቀጠለ "የመድኃኒት እጥረት ያጋጥመናል፤ የሟቾች ቁጥርም እየጨመረ ይመጣል" የሚል ስጋት እንዳላቸው ነው የገለጹት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ከቪኦኤ አማርኛ እንዲሁም ከሸገር ኤፍ ኤም መውሰዱን ይገልጻል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

24 Oct, 09:56


#GSMA

° "የፖሊሲ ማሻሻያዎች ቢኖሩ ተጨማሪ 30 ሚሊዮን የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ማፍራት ይቻላል" ሪፖርት

GSMA የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ያዘጋጀው ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሪፖርት ማብሰርያ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። "Driving Digital Transformation of the Economy in Ethiopia" የተባለውና ዛሬ ይፋ የሆነው ሪፖርት ዲጂታላይዜሽን በኢኮኖሚው ላይ ያለውን ተጽዕኖ ያሳያል።

በሪፖርቱ እንደተጠቀሰው ኢትዮጵያ ተግባራዊ እያደረገች ባለችው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 እቅድ በቴሌኮም ሴክተሩ በተደረገ ማሻሻያ የ3G ኔትዎርክ ሥርጭት በ50 በመቶ እንዲሁም የ4G ኔትዎርክ ሥርጭት በ8 እጥፍ ማደጉን አስታውቋል።

የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር በ2023 ከነበረው 43.5 ሚሊዮን የፖሊሲ ማሻሻያዎች ሳይደረጉ በዚሁ ከቀጠለ ቁጥሩ ወደ 62.1 ሚሊዮን ሊደርስ እንደሚችል ጠቁሟል።

ነገር ግን የፖሊሲ ማሻሻያዎች ቢደረጉባቸው ብሎ በለያቸው ጉዳዮች ላይ ማስተካከያ ቢደረግ ደግሞ ተጨማሪ 30 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን የኢንተርኔት ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚቻልና ቁጥሩም 73.4 ሚሊዮን ሊደርስ እንደሚችል አስቀምጧል።

ማሻሻያ ይደረግባቸው ብሎ ሪፖርቱ ያስቀሠጣቸው የታክስ እና ቀረጥ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ፤ ፈጣን የቴሌኮም ማሻሻያዎች፤ በሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ላይ ትክክለኛ እና ፍትሐዊ ታክስ እንዲከፈል ማስቻል፤ የዲጂታል ትምህርትን ማጠናከር፤ የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች እና የዲጂታል መታወቂያ እንዲሁም የዲጂታል የመንግስት አገልግሎቶችን ማሳደግ የሚሉት ይጠቀሳሉ።

እነዚህ ማሻሻያዎች ቢደረጉ ምን እድገት ይኖራል?

ሪፖርቱ እንዳመለከተው ማሻሻያዎቹ ተግባራዊ ቢደረጉ እ.ኤ.አ በ2028 በግብርና፤ በኢንዱስትሪ፤ በንግድ፤ በትራንስፖርት፣ በጤና እና በመንግስታዊ አገልግሎቶች አጠቃላይ 319 ቢሊዮን ብር አስተዋጽኦ ማበርከት የሚቻል ሲሆን ለ480 ሺ ሰዎች የስራ እድል የመፍጠር አቅም አለው ሲል አስቀምጧል።

የዲጂታል እድገቱ በተቀመጠው ልክ ቢጓዝ አሁን ባለው 63% ለሚሆነው ዜጋ የሥራ እድል የፈጠረው በግብርናው ዘርፍ ብቻ 134 ቢሊዮን ብር አስተዋጽኦ ማበርከት የሚችል ሲሆን ለተጨማሪ 1.5 ሚሊዮን ሰዎችም የስራ እድል እንደሚፈጥር ተቀምጧል።

በ2023 የቴሌኮም ዘርፉ የዲጂታል ምህዳሩን እንዲሁም ምርታማነቱን አካቶ ለኢኮኖሚው ላይ የ700 ቢሊዮን ብር (8 % GDP) አስተዋጽኦ አበርክቷል። 57 ቢሊዮን ብር ከታክስ እንዲገኝ ማድረግም ችሏል። ይህም 2028 ማሻሻያዎቹ ተግባራዊ ከሆነ ለኢኮኖሚው 962 ቢሊዮን ብር አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚችል ተጠቅሷል።

ሙሉ ሪፖርቱን ያንብቡ 👉 https://shorturl.at/Gn5Rt

📔 በኢትዮጵያ በወንዶችና በሴቶች መካከል ያለ የስልክ ተጠቃሚነት/ባለቤትነት ልዩነት ሪፖርት ለመመልከት https://t.me/tikvahethmagazine/22716

#TikvahEthiopia

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

24 Oct, 09:56


አስደሳች ዜና ለመኖሪያ ቤትና የንግድ  ሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ ከቴምር ፕሮፐርቲስ
* 25% ቅናሽ ቅናሹን ተጠቅመው ከ1,000,000  እስከ  4,000,000 ብር ያትርፉ!!!
💫ሊሴ ገብረማርያም ት/ት ቤት ጀርባ💫
መሰርታዊ አገልግሎት  የተሟላለት  በተንጣለለ የ ሪል እስቴት መንደር ውስጥ በተለያዩ የካሬ ስፋት እና
ምቹ የክፍያ አማራጮች ከልዩ ቅናሽ ጋር ለሽያጭ አቅርበናል።
በ10% ቅድመ ክፍያ  ከ483,000 ብር
ከስቱዱዮ_ባለ ሶስት መኝታ

ልብ ይበሉ ቤትዎን የሚገዙት በኢትዮጵያ ብር ነው ከፋለው እስከሚጨርሱ ድረስ ምንም አይነት የዋጋ ለውጥ የሌለው።

ለበለጠ መረጃ እና ሳይት ለመጎብኘት
በ 0941443188 ወይም 0916807333
ሀሎ ይበሉን ።

TIKVAH-MAGAZINE

23 Oct, 19:03


በአፍሪካ ከወባ ነፃ የተባሉ አገራት የትኞቹ ናቸው?

ወባ ለብዙ አሥርተ ዓመታት በብዙ የአፍሪካ አገሮች ከባድ የጤና ስጋት ሆኖ ቆይቷል። የወባ በሽታ በብዙ የአፍሪካ ሀገራት አሳሳቢ ቢሆንም አንዳንድ አገራት ግን በተሳካ ሁኔታ ከወባ ነፃ አገር ለመባል በቅተዋል።

ከወባ ነፃ ለመባል ሃገራት የዓለም ጤና ድርጅት ያወጣውን መስፈርት ማሟላት አለባቸው።

ከመስፈርቱ ውስጥ ከወባ ነፃ ለመባል በአንድ አገር ቢያንስ ለተከታታይ ሶስት አመታት ምንም በወባ የተያዘ ሰው አለመመዝገቡ መረጋገጥ አለበት። በተጨማሪም በሽታው ዳግም እንዳይከሰት መከላከል የሚያስችል አቅም በአገሪቱ መገንባቱ ይገመገማል።

ለመሆኑ በአፍሪካ ከወባ ነፃ የተባሉ አገራት የትኞቹ ናቸው?

ሞሮኮ፦ እ.ኤ.አ. በ 2010 ሞሮኮ በዓለም ጤና ድርጅት ከወባ ነፃ የሆነች ሀገር ተብላለች።  አገሪቷ የወባ መከላከል አፈፃፀሟን በማሳደግ ፈጣን የህክምና ስርዓት በመዘርጋት ውጤታማ መሆኗ ተነግሯል።

አልጄሪያ፦ የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር አልጄሪያ እ.ኤ.አ. በ2019 ከሞሮኮ በኋላ ከወባ ነፃ መሆን የቻለች አገር ናት። የአልጄሪያ ስኬት የተመሰረተው በውጤታማ የጤና አጠባበቅ ሥርዓት ነው። አገሪቱ በትምህርት፤ በወባ የሚያዙ ሰዎችን አስቀድሞ በመለየት እንዲሁም በማከም ላይ መጠነሰፊ ኢንቨስትመንት አድርጋለች።

ሞሪሸስ፦ በ1940ዎቹ ገደማ ሞሪሽየስ ብዙ ሰዎችን በፈጀ የወባ ትንኝ ትቸገር ነበር። ነገር ግን አገሪቱ በሽታውን ለማጥፋት የወባ ትንኝ ቁጥጥር ዘመቻዎችን፤ ጨምሮ ከፍተኛ የቁጥጥር ስራዎችን በመስራት ከወባ በሽታ ነፃ ሆናለች።

ካቦ ቬሪዴ፦ አገሪቱ በአፍሪካ ምዕራባዊ የባህር ዳርቻ ላይ ያለች ናት። ይህች ትንሽ ሀገር በጃንዋሪ 2024 ከወባ ነፃ ተብላለች። የካቦ ቬርዴ መንግስት የወባ ትንኝ ቁጥጥርን፣ የጤና አጠባበቅ፤ የበሽታ ትምህርት ላይ በማተኮር ወባን መዋጋት ችሏል።

ግብፅ፦ ግብፅ ከቀናት በፊት ከወባ ነፃ በመባል የአለም ጤና ድርጅት የምስክር ወረቀት አግኝታለች። አገሪቱ ወባን ለማስወገድ መስራት የጀመረችው የዛሬ 100 ዓመት ገደማ ሲሆን ከሞሮኮ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች በመቀጠል በአለም ጤና ድርጅት ምስራቃዊ ሜዲትራኒያን ቀጠና ይህንን የምስክር ወረቀት ያገኘ ሶስተኛዋ ሀገር ሆናለች።

በተጨማሪም በአፍሪካ ወባ ቀድሞውንም የሌለባቸው ወይም አገራቱ ምንም ልዩ እንቅስቃሴ ሳያደርጉ ከወባ ነፃ የሆኑ አገራት መኖራቸውን የአለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመለክታል።

እነዚህ አገራት በጂኦግራፊ አቀማመጣቸውም፤ የአየር ንብረት ከሚሳድረው ተፅእኖም ነፃ በመሆናቸው የወባ ተጋላጭነት የሌለባቸው ናቸው። ከነዚህ ውስጥ ሲሼልስ፣ ሌሴቶ፣ ሊቢያ፣ ቱኒሲያ እንደሆኑ የአለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመለክታል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

23 Oct, 09:59


#CholeraUpdate

° በአማራ ክልል ባለፉት 8 ወራት 66 ሰዎች በኮሌራ በሽታ መሞታቸው ተገለጸ።

በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ቀደም ብሎ ተከስቶ የነበረው የኮሌራ በሽታ ሥርጭቱ የመቀነስ አዝማማያ ቢያሳይም አሁንም በክልሉ በአንዳንድ አካባቢዎች በቀን እስከ 4 ሰዎች በበሽታው ስለመያዛቸው ሪፖርት እየተደረገ መሆኑ ተነግሯል።

በክልሉ ከመጋቢት 27/2016 ዓም እስከ ጥቅምት 11/2017 ዓም ባለው ጊዜ ውስጥ 4,396 ሰዎች በኮሌራ ተይዘው 66 ሰዎች ለሞት መዳረጋቸውን በአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የበሽታዎች እና የጤና ሁኔታዎች ምላሽ አሰጣጥ ባለሞያ የሆኑት ሲ/ር ሰፊ ደርብ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ስርጭቱ አሁን በመጠኑም ቢሆን መቀነሱን ያነሱት ባለሞያዋ ምዕራብ ጎንደር ላይ ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ፣ሰሜን ወሎ ሃሩ ወረዳ እና ደቡብ ጎንደር ላይ ደራ አካባቢ  እስካሁን በበሽታው የተጠቁ ሰዎችን ሪፖርት ማድረግ ቀጥለዋል ብለዋል።

ከዚህ ቀደም ሪፖርት አድርገው የነበሩት ጎንደር ከተማ፣ ማዕከላዊ ጎንደር ዞን፣ ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን፣ ምዕራብ ጎንደር ፣ ደቡብ ጎንደር ፣ሰሜን ጎጃም እና ወልዲያ ከተማ ከፍተኛ ሥርጭት የነበረባቸው ቢሆንም አሁን ስርጭቱን መቀነስ ተችሏል ብለዋል።

በመስከረም ወር ለአስር ቀን በተደረገ የክትባት ዘመቻም በጎንደር ከተማ እና ምዕራብ በለሳ እድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆኑ 293,405 ሰዎች ክትባት  መከተብ መቻሉን አክለዋል።

በክትባት ዘመቻው ምዕራብ በለሳ 100 በመቶ ጎንደር ከተማ ደግሞ 86 በመቶ መሸፈን ተችሏል ተብሏል።

ሥርጭቱን ከመከላከል አኳያ ተግዳሮት ስለሆነ ጉዳዮች ጥያቄ ያቀረብንላቸው ባለሞያዋ የጸጥታ ችግር አንዱ ተግዳሮት መሆኑን ጠቁመዋል።

"ለኮሌራ አጋላጭ የሆኑ የስጋት  ቦታዎች በዝተዋል በተለይም የቀን ሠራተኛ በሚበዛባቸው አካባቢዎች ማለትም ማዕከላዊ ጎንደር፣ ወልቃይት ጠገዴ (ሰቲት ሁመራ) እና ምዕራብ ጎንደር ሰፋፊ የእርሻ ቦታዎች ስላሉ እዛ የሚሄድ የቀን ሰራተኛ በሚሊዮን የሚቆጠር ነው ነገር ግን በዛ በቂ የሆነ ውሃ ንጽህናው የተጠበቀ ምግብ ባለመኖሩ ወረርሽኙ እየተከሰተ ነበር" ብለዋል።

የኮሌራ በሽታ ሪፖርት በሚደረግባቸው አካባቢዎች የክትባት ዘመቻው ለምን አልቀጠለም ስንል ላቀረብንላችው ጥያቄም ባለሞያዋ ሲመልሱም :-

"ክትባቱ እኛ ስለፈለግን የምናገኘው አይደለም ይህንን የሚያቀርብ አለም አቀፍ ተቋም አለ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በድንገተኛ (Emergency) ጠይቆ ነው የሚያመጣው ብዙ ጊዜ ክትባቱ ውድ በመሆኑና በእርዳታም የሚመጣ በመሆኑ እኛ ስለፈለግን ብቻ መከተብ አንችልም" ብለዋል።

ነገር ግን አሁንም ክትባት የሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች መኖራቸውን ያነሱት ባለሞያዋ ክትባቱ በመጣ ጊዜ ለመስጠት ዝግጁ ነን ሲሉ አክለዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

23 Oct, 09:59


አስደሳች ዜና ለመኖሪያ ቤትና የንግድ  ሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ ከቴምር ፕሮፐርቲስ
* 25% ቅናሽ ቅናሹን ተጠቅመው ከ1,000,000  እስከ  4,000,000 ብር ያትርፉ!!!
💫ሊሴ ገብረማርያም ት/ት ቤት ጀርባ💫
መሰርታዊ አገልግሎት  የተሟላለት  በተንጣለለ የ ሪል እስቴት መንደር ውስጥ በተለያዩ የካሬ ስፋት እና
ምቹ የክፍያ አማራጮች ከልዩ ቅናሽ ጋር ለሽያጭ አቅርበናል።
በ10% ቅድመ ክፍያ  ከ483,000 ብር
ከስቱዱዮ_ባለ ሶስት መኝታ

ልብ ይበሉ ቤትዎን የሚገዙት በኢትዮጵያ ብር ነው ከፋለው እስከሚጨርሱ ድረስ ምንም አይነት የዋጋ ለውጥ የሌለው።

ለበለጠ መረጃ እና ሳይት ለመጎብኘት
በ 0941443188 ወይም 0916807333
ሀሎ ይበሉን ።

TIKVAH-MAGAZINE

22 Oct, 15:09


ከአደጋው የተረፉ 37 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።

በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከIOM ጋር በመተባበር በቅርብ በጅቡቲ ባህር ጠረፍ ላይ ከደረሰው የጀልባ አደጋ የተረፉ ዜጎችን የመመለስ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ።

በዚህም ክትትል በማድረግ እና የጉዞ ሰነድ በማዘጋጀት በዛሬው ዕለት 37 መደበኛ ያልሆኑ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉንና በተከታዮቹ ቀናትም ይህ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጿል።

መስከረም 21/2017 ዓ.ም ማምሻውን ከየመን ወደ ጅቡቲ 320 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች ይዘው ከተነሱ ሁለት ጀልባዎች  በጅቡቲ ባህር ዳርቻ አከባቢ ሲደርሱ ከደረሰው አደጋ በኋላ 197 ቱ ከአደጋው መትረፋቸው ተገልጾ ነበር።

በአደጋው የ48 ዜጎች ህይወት ማለፉ እና ሙሉ ለሙሉ ኢትዮጵያን መሆናውን በተጨማሪም የ 75 ፍልሰተኞችን አካል ፍለጋ ላይ እንደነሆነም በወቅቱ መነገሩ ይታወሳል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

22 Oct, 11:12


#ጥንቃቄ ⚠️

ከዚህ በፊት "ኦላይን የኮሚሽን ሥራ" እንዲሰሩ የሚያስችል ድረ-ገጽ አማካኝነት ገንዘባቸውን የተጭበረበሩ በርካታ ሰዎች እንዳሉ በተደጋጋሚ ገልጸን ነበር።

ይህ አይነቱ ሥራ አሁንም በተለያዩ አይነት መንገዶች፤ በተለያዩ ስሞች እየተቀያየረ ብዙ ሰዎችን እያታለለ ይገኛል።

ShopAmz, kenmall TESCO በሚሉ ዌብሳይቶች አማካኝነት በርካቶች ተጭበርብረዋል። አሁን ደግሞ Grace Farm / Grean Ranch በሚል ገንዘባቸውን የተጭበረበሩ ሰዎች ጥቆማ እየሰጡ ነው።

የሚሰሩበት መንገድም እንደሌሎቹ ተመሳሳይ ሲሆን በቅድሚያ ለምታስገቡት አነስ ያለ ብር ኮሚሽን ይከፍሏችሁና እንድታምኗቸው ያደርጋሉ።

ከዚያም መሸወዳችሁን እስክታውቁ ድረስ በዚሁ ገንዘባችሁን ይቀበሏችኋል። ተበዳዮች የሚልኩት ገንዘብ በሙሉ ገቢ የሚሆነው በኢትዮጵያ በሚገኙ ባንኮች ቢሆንም ገንዘቡ የሚገባው በተለያዩ ቁጥሮች እና ግለሰቦች አካውንት በመጠቀም ነው።

ከዚህ ቀደም እንደገለጽነው የተለያየ የባንክ አካውንት የሚጠቀሙት ክሪብቶ የሚሸጡ ኢትዮጲያውያንን የባንክ አካውንት ተቀብለው ነው። ስለዚህ ገንዘቡ እነሱ ጋር የሚደርሰው በክሪብቶ (በዲጂታል ገንዘብ) አማካኝነት ነው።

እንዲህ አይነት ማጭበርበሮችን ሙሉ ለሙሉ ማስቆም አይቻልም። ማድረግ የሚቻለውና አዋጭ የሚሆነው የማኅበረሰቡን ንቃተ ህሊና መጨመር ነው።

ምን ብንሰራ በዚህ ጉዳይ የሚጭበረበሩ ሰዎችን መታደግ እንዲሁም የዲጂታል ግንዛቤያቸውን ማሳደግ እንችላለን?

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

22 Oct, 11:12


አስደሳች ዜና ለመኖሪያ ቤትና የንግድ  ሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ ከቴምር ፕሮፐርቲስ
* 25% ቅናሽ ቅናሹን ተጠቅመው ከ1,000,000  እስከ  4,000,000 ብር ያትርፉ!!!
💫ሊሴ ገብረማርያም ት/ት ቤት ጀርባ💫
መሰርታዊ አገልግሎት  የተሟላለት  በተንጣለለ የ ሪል እስቴት መንደር ውስጥ በተለያዩ የካሬ ስፋት እና
ምቹ የክፍያ አማራጮች ከልዩ ቅናሽ ጋር ለሽያጭ አቅርበናል።
በ10% ቅድመ ክፍያ  ከ483,000 ብር
ከስቱዱዮ_ባለ ሶስት መኝታ

ልብ ይበሉ ቤትዎን የሚገዙት በኢትዮጵያ ብር ነው ከፋለው እስከሚጨርሱ ድረስ ምንም አይነት የዋጋ ለውጥ የሌለው።

ለበለጠ መረጃ እና ሳይት ለመጎብኘት
በ 0941443188 ወይም 0916807333
ሀሎ ይበሉን ።

TIKVAH-MAGAZINE

21 Oct, 18:37


ግብፅ ከወባ ነጻ ሀገር መሆኗ በይፋ ተነገረ።

የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ግብፅ ከወባ ነጻ ሀገር መሆኗን ይፋ አውጇል። ይህን አስመልክቶ የተናገሩት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም "የወባ በሽታ እንደ ግብጽ ስልጣኔ የቆየ ነው አሁን ግን ከሀገሪቱ ተወግዷል" ሲሉ ነው የገለጹት።

ግብፅ ወባን ለማስወገድ መስራት የጀመረችው የዛሬ 100 ዓመት ገደማ ነበር። አሁን ላይ በሽታውን ካስወገዱ 44 ሀገራት ተርታ ተመድባለች።

አንድ ሀገር ከወባ ነጻ ለመባል ቢያንስ ለ3 ዓመታት በአካባቢው ምንም አይነት የበሽታው ስርጭት እንዳልተከሰተ ማሳየት አለበት።

በወባ በሽታ በየዓመቱ ከ600,000 በላይ ሰዎች ለሞት ይዳረጋሉ። በአብዛኛው የሞት መጠን በአፍሪካ ውስጥ ይገኛል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Oct, 18:05


#ወባ

የወባን ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጣር እየተካሄደ ያለውን ወባን የማጥፋት ፕሮግራም አስመልክቶ በበይነ መረብ ሣምንታዊ የግምገማ ስብሰባ መደረጉን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታውቋል።

በዚህ ስብሰባ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መልካሙ አብቴ ተሳትፈው ነበር።

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለህብረተሰቡ በሚገባ ግንዛቤ ከመፍጠር አንጻር አስፈላጊ በሆኑት የሚዲያ አግባቦች ሁሉ ተደራሽ ለማድረግ የሚዲያ ንቅናቄ መደረግ እንዳለበት ገልጸዋል።

በተጨማሪም፥ መድኃኒት ብሎም የግብዓት አቅርቦት ላይ ያለውን ስርጭት በተመለከተም ተገቢው ቁጥጥር መድረግ እንዳለበት፤ ባለድርሻ አካላትም አስፈላጊውን መናበብ በመፍጠር አፋጣኝ እና ቀልጣፋ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎች መስራት እንዳለባቸው መመሪያ ሰጥተዋል ተብሏል፡፡

ዶ/ር መልካሙ አብቴ በበኩላቸው በአካባቢው የሚገኙ ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰሱና የማድረቁ ስራ በዘመቻ መልክ ተግባራዊ መደረግ እንደሚገባቸው እና አስፈላጊና ተገቢ የሆኑ የመከላከል ስራዎች  በአስቸኳይ ተግባራዊ መድረግ እንደላባቸው ማሳሰቢያ ሰጥተዋል።

በስብሰባው የክልል ጤና ቢሮዎችና ክላስተሮች ወረርሽኙን ከመከላከልና ከመቆጣጣር አንጻር የተሰሩ ሥራዎችን ሪፖርት አቅርበዋል።

የወባ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ በተለያዩ አከባቢዎች ከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን የተለያዩ ሪፖርቶች ያመለክታሉ።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Oct, 16:43


#FireAlert 🔥

መርካቶ ሸማ ተራ የእሳት አደጋ ተከስቷል። የእሳት አደጋ ሰራተኞች በቦታው መድረሳቸውንና እሳቱን ለማጥፋት በጥረት ላይ ይገኛሉ ተብሏል።

ዝርዝሩን በ @tikvahethiopia ይከታተሉ

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Oct, 16:27


ሹፌሮችን በመግደል ተሽከርካሪ ሲሰርቁ የነበሩ 4 ግለሰቦች በሞት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላለፈ።

በተለያዩ ጊዜያት አሽከርካሪዎችን ራቅ ወዳለ ስፍራ እየወሰዱ በመግደል ተሽከርካሪዎችን ሲሰርቁ የነበሩ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር  ስር ውለው በሞት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላልፎባቸዋል።

በአዲስ አበባ ገላን፣ በሳሪስ እንዲሁም በቢሾፍቱ ከተማ መኖሪያቸውን ያደረጉት ቴዎድሮስ ብርሃኔ እና እዩኤል ቴዎድሮስ እንዲሁም በሌላ በኩል ተፈሪ ተስፋዬ እና ዩሃንስ አረፋ የተባሉት ግለሰቦች ከአዲስ አበባ ቢሾፍቱ በመመላለስ ድርጊቱን ሲፈጽሙ እንደነበር ነው የተገለጸው። 

የሸገር ከተማ አስተዳደር  ዓቃቢ ህግ ጽ/ቤት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ ዓቃቢ ህግ አቶ ሚዴቅሳ አጋሩ ስለወንጀሎቹ ተከታዩን ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

#ወንጀል_1

ቴዎድሮስ እና እዮኤል የተባሉት ተከሳሾች   ሰለሞን አሊ የተባለ የጭነት ተሽከርካሪ   አይሱዚ አሽከርካሪን ከዱከም ከተማ እንጨት ትጭንልናለህ  በማለት በኮንትራት ዋጋ  ተስማምተው ወደ ቢሾፍቱ ከተማ ያቀናሉ።

በመቀጠል ወደ ሰንዳፋ  መስመር እንዲሄድ በጦር መሳሪያ በማስገደድ ጨፌዶሳ የተባለ ቦታ  ሲደርስ በሽጉጥ በመምታት ጥለውት ተሽከርካሪውን  ይዘው ተሰውረው ቆይተው እንደሸጡት ተገልጿል።

#ወንጀል_2

ተፈሪ ተስፋዬ እና ዩሃንስ አረፋ የተባሉት የወንጀል ቡድን አባላት ደግሞ አቶ  ከበደ በለው የተባሉ ነዋሪነታቸው አዲስ አበባ አቃቂ አካባቢ የሆኑ እና ሃይሩፍ የህዝብ ማመላለሻ  ሚኒባስ ከአዲስ አበባ አሰላ በማሽከርከር የሚተዳደሩ ግለሰብ ላይ ግድያ ፈጽመዋል።

ይህም ሞችን ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ  ሰው እናመጣለን በማለት ከወሰዷቸው በኋላ በመሳሪያ በማስገደድ ወደ ገላን ከተማ በመውሰድ በገመድ አንቀው መግደላቸውንና ከዚያም ተሽከርካሪውን በጎሮ በኩል ገላን ከተማ በመውሰድ አንዶዴ የተባለው ቦታ  አስከሬኑን ጥለው መሰወራቸውን ነው የገለጹት።

#ወንጀል_3

የሜትር ታክሲ አሽከርካሪው ሚኪያስ ተስፋዬ የተባለ የ28 ዓመት ወጣት እዩኤል ቴዎድሮስ የተባለው ማታ ላይ ደውሎለት ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የምንቀበለው  እንግዳ አለ  በማለት ምሽት ላይ ቢሾፍቱ ከተማ በተከራዩበት ቤት በመውሰድ በሽጉጥ ገድለውታል።

የፖሊስ ክትትል . . .

ፖሊስ ባደረገው ክትትል ቴዎድሮስ ብርሃኔ  እና  እዮኤል ቴዎድሮስ በቁጥጥር  ስር  በማዋል  የምርመራ ሂደቱ ሲያጣራ ቆይቷል።

በዚህም ሰለሞን የተባለው አሽከርሪውን ገለው ጫካ ውስጥ መጣላቸውን የጭነት ተሽከርካሪውን በ700ሺህ ብር መሸጣቸውን  ለፖሊስ መርተው  አሳይተዋል።

በመቀጠል ሚኪያስ ተስፋየ የተባለውን አሽከርካሪ ገድለው እንደጣሉት እና ኮሮላ ተሽከርካሪውን የደበቁበትን ቦታ ለፖሊስ ይጠቁማሉ።

ፖሊስ ምርመራውን በመቀጠል የአቶ ከበደ ገዳዮችን ለመያዝ ባደረገው  ክትትል አዲስ አበባ ሳሪስ  ዶሮ ተራ ከሚባል ስፍራ በመያዝ  በሁለቱም ግለሰቦች ላይ ጥልቅ ምርመራ በማድረግ ሃይሩፍ ተሽከርካሪውን እንዲፈታታ በማድረግ ለመሸጥ ሲሞክሩ በቁጥጥር  ስር ለማዋል ተችሏል። 

ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን በማጠናቀቅ  ለዓቃቢ ህግ ይልካል። ዓቃቢ ህግ ከፖሊስ የደረሰውን የምርመራ መዝገብ  በመመልከት  ተከሳሾች በመደራጀት የጦር መሳሪያ  በመታጠቅ በአሰቃቂ ሁኔታ  የሰው መግደል ወንጀል  መፈጸማቸውን በመጥቀስ  በወንጀል ህግ 530 መሰረት ክስ መስርቷል።

የፍርድ ቤት ውሳኔ . . .

በዓቃቢ ህግ የተመሰረተውን  ክስ የተመለከተው የሸገር  ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራቱም ተከሳሾች  የፈጸሙት የወንጀል ድርጊት በመመልከት  ከባድ እና አደገኛ በመሆኑ የቅጣት ማክበጃ በመጥቀስ በአራቱም ተከሳሾች ላይ በሞት እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፏል።

በተጨማሪም ተሽከርካሪዎች የደበቁ አራት ግለሰቦች በእስራት እና በገንዘብ እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ማስተላለፉ ተገልጿል።

Credit : Bisrat Fm

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Oct, 09:56


ከአንዲት የአዕምሮ ታማሚ የተለያዩ ባዕድ ነገሮች በቀዶ ጥገና መውጣቱ ተነግሯል

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ከአንዲት የ23 ዓመት የአዕምሮ ህመም ታካሚ ከነበረች ወጣት ላይ በተደረገ የቀዶ ጥገና የተለያዩ ባዕድ ነገሮች መውጣቱን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰምቷል።

ስለጉዳዩም ቀዶ ጥገናውን የመሩትን ዶ/ር ሲያስበው ማሞን (በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ የደረት ልብ ቀዶ ህክምና ሰብ ስፔሻሊስትና የጠቅላላ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት) ጠይቀናል።

ዶ/ር ሲያስበው ወጧቷ የአዕምሮ ህክምና ክትትል የነበራት በመሆኗ የዋጠችው ነገር እንዳለ ለመረዳት የቻሉት ከቤተሰቦቿ መሆኑን ነግረውናል።

"ወደ ሆስፒታሉ እንደመጣች ሲቲ ስካንን ጨምሮ የተለያዩ የራሳችን ተጨማሪ ምርመራ ተደርጎላት በውስጧ ባእድ ነገር መኖሩ በመረጋገጡ ባጠቃላይ 3 ሰዓት ከ30 የፈጀ የተሳካ ቀዶ ጥገና የተደረገላት ሲሆን ጉሮሮዋ ውስጥ ያለው ባዕድ ነገር በኢንዶስኮፒ ማሽን በመታገዝ እየተለቀመ ወጥቷል አንጀቷ እና ጨጓራዋ ላይ ያለው ደግሞ በቀዶ ጥገና ወጥቷል" ሲሉ አብራርተዋል።

ለመሆኑ ምን አይነት ባዕድ ነገሮች ወጡ?

መስታወት፣ የሀይላንድ ክዳን፣ ቆርኪ፣ አጥንት፣ እርሳስ፣ እስክሪፕቶ፣ ሚስማር፣ የትራማዶል ብልቃጥ እና ጌጣጌጥ በተደረገው ህክምና ሊወጣ መቻሉን ብለውናል።

ዶ/ር ይታሰበው ስለታካሚዋ ጤንነት ሲያስረዱም "ታካሚዋ ከቀዶ ጥገና በኋላ በጥሩ ጤንነት ላይ ትገኛለች፣ እየተንቀሳቀሰች ነው ፈሳሽም እየተጠቀመች ትገኛለች" ያሉን ሲሆን በቀጣይም በሆስፒታላችን የአዕምሮ ህክምናዋን እንድትከታተል እና እዚህ ክትትል የማድረጉ ስራ እንዲሰራ መወሰናችውን" ገልጸውልናል።

"ጥናቶችን ለማየት ሞክረን ነበር መሰል አጋጣሚዎች በጣም ጥቂት ናቸው እንደ እኛ ሆስፒታልም የመጀመሪያው ነው እሷንም ያለባት የሳይካትሪክ ችግር ነው ሊዚህ ያጋለጣት ያሉን ሲሆን ብዙ ጊዜ ህጻናቶች ወይም አዋቂዎች አንድ ነገር ብቻ ውጠው ሲመጡ ነው ሚገጥመን፤ ይህ ነገር በተለይ የአዕምሮ ህክምና ሚያስፈልጋቸው ሰዎች ሚውሉበትን ቦታ መምረጥና ንጹህ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ያስተምራል" ብለውናል በመልዕክታቸው።

በቀዶ ጥገናው  ዶ/ር ሲያስበው እና ዶ/ር ዘረሰናይ (አጠቃላይ የቀዶ ጥገና ሐኪም)፣ ዶ/ር ብሩክ፣ ዶ/ር አብዱላሂ፣ ዶ/ር ኤርሚያስ እና ዶ/ር ሮባ፣ ጣሂር (አንስቴዥያ) እና ሲ/ር የሺ እና ህይወት(ነርሶች) ተሳትፈዋል።

Photo: Hakim Page

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Oct, 09:54


#ይህንአድርሱልን

"ይህ የምትመለከቱት መንገድ በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን መንገሺ ወረዳ ካቦ ኬላ የሚገኝ ሲሆን ዝናብ ሲጥል ተሽከርካሪ ማለፍ አይችልም። እግረኛ በውሃ ውስጥ ነው የሚያልፈው። ሞተር ማለፍ ስለማይችል 200 ብር ነድተው ለሚያሳልፉ ይከፍላል። ህዝብ በእንግልት ይገኛል።"

via @tikvahmagbot

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

21 Oct, 09:54


መልካም ዜና 12ኛ ክፍል ላጠናቀቃችሁ በሙሉ

🚴‍♀️ ብስክሌት
🏍 ሞተር
🛵 E-bike ካልዎት ምን ይጠብቃሉ ከ ቢዩ ዴሊቨሪይ ጋር መስራት ይችላሉ።

💰ቢዩ ዴሊቨሪይ የምግብ አድራሽ ድርጅት ሲሆን ብስክሌት ፥ ሞተረ እና E-bike ካለው ግለሰብ ጋር አብሮ መስራት ይፈልጋል

💰 በተጨማሪም 🚲ብስክሌት🚲 ለሌላቸው እና ይሄን ስራ መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን በቅናሽ ዋጋ አመቻችቶ ብስክሌት በመስጠት ኑ አብረን እንስራ ይላችኋል።

የት/ት ደረጃ ፡ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ

የስራ አድራሻ ፥ አዲስ አበባ

ለመመዝገብ:-


ከታች ባለው ( Telegram Bot ) በመጠቀም የቀረባልችሁን ጥያቄ በመሙላት

✴️https://t.me/DriversRegistration_bot

☎️ +251923344444 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ።

TIKVAH-MAGAZINE

21 Oct, 09:54


አስደሳች ዜና ለመኖሪያ ቤትና የንግድ  ሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ ከቴምር ፕሮፐርቲስ
* 25% ቅናሽ ቅናሹን ተጠቅመው ከ1,000,000  እስከ  4,000,000 ብር ያትርፉ!!!
💫ሊሴ ገብረማርያም ት/ት ቤት ጀርባ💫
መሰርታዊ አገልግሎት  የተሟላለት  በተንጣለለ የ ሪል እስቴት መንደር ውስጥ በተለያዩ የካሬ ስፋት እና
ምቹ የክፍያ አማራጮች ከልዩ ቅናሽ ጋር ለሽያጭ አቅርበናል።
በ10% ቅድመ ክፍያ  ከ483,000 ብር
ከስቱዱዮ_ባለ ሶስት መኝታ

ልብ ይበሉ ቤትዎን የሚገዙት በኢትዮጵያ ብር ነው ከፋለው እስከሚጨርሱ ድረስ ምንም አይነት የዋጋ ለውጥ የሌለው።

ለበለጠ መረጃ እና ሳይት ለመጎብኘት
በ 0941443188 ወይም 0916807333
ሀሎ ይበሉን ።

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 19:33


በሶማሌ ክልል ጥቃት ሊፈፅሙ የነበሩ የአልሻባብ አባላት ላይ እስከ ዕድሜ ልክ ቅጣት ተላለፈ

በሶማሌ ክልል ሰርጎ በመግባት ጥቃት ለመፈፀም በተንቀሳቀሱ 60 የአልሻባብ የሽብር ቡድን አባላት ላይ እስከ ዕድሜ ልክ የፍርድ ውሳኔ መተላለፉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።

በሀገራችን ሶማሌ ክልል አፍዴር እና ሸበሌ ዞኖች በኩል ሰርጎ በመግባት ጥቃት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 60 የቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር ውለው በ10 የምርመራ መዝገብ ተከሰው እስከ ዕድሜ ልክ እስራት የፍርድ ቤት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል።

ፖሊስ በ60 የሽብር ቡድኑ አባላት ላይ በቂ የቴክኒክና የታክቲክ ማስረጃ በማቅረብ በሽብር ወንጀል ምርመራ አጣርቶ ለፍትህ ሚኒስቴር በመላክ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድሬዳዋ ምድብ ተዘዋዋሪ ችሎት ውሳኔ አሳልፏል።

በዚህም 56 ተከሳሾች እንደ ወንጀል ተሳትፎአቸው ከ6 ዓመት እስከ 18 ዓመት ፅኑ እስራት እና በአልሸባብ የሽብር ቡድን አባልነት የተከሰሱ ሁለት ተከሳሾች እያንዳንዳቸው 2 ዓመት ከ6 ወር እስራት እንደተፈረደባቸው ተነግሯል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 16:59


#NewsAlert

የመቆዶኒያ የአዕምሮ ህሙማንና የአረጋዊያን መርጃ ማኅበር እያስገነባ ባለዉ ህንጻ ስር ባለ መጋዘን ላይ የእሳት አደጋ ተከስቶ እንደነበር ተገልጿል።

የእሳት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እንዳስታወቀው የኮሚሽኑ ሰራተኞች በቦታዉ ፈጥነዉ በመድረስ እሳቱ ሳይስፋፋ በፍጥነት መቆጣጠር መቻላቸውን ገልጸዋል።

በእሳት አደጋዉ በመጋዘን ዉስጥ የነበሩ ልዩ ቁሳቁሶች ላይ  መጠነኛ ጉዳት ከመድረሱ በስተቀር በሰዉ ላይ ምንም ጉዳት አለመድረሱን ገልጿል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 15:41


#ሚዛን_አማን

የሃያ አመቱ ወጣት የባጃጅ አሽከርካሪ ተሳፋሪ የረሳዉን 10 ሺህ ብር ለባለቤቱ መመለሱን የሚዛን አማን ከተማ ፖሊስ አስታወቀ።

ወጣት አገኘሁ አድማሱ ይባላል። በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ዉስጥ የባጃጅ አሽከርካሪ ሲሆን ለሁለት አመታት ባጃጅ ሲያሽከረክር መቆየቱን ይናገራል።

ጥቅምት 09 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 5:00 ሰዓት ከወሽቅን ሚዛን በባጃጁ የተሳፈረዉ አንድ ተሳፋሪ በውስጡ 10, 000 ብርና የተለያዩ ዕቃዎችን የያዘ ጥቁር ሻንጣ ባጃጅ ዉስጥ ረስቶ ይወርዳል።

ተሳፋሪዉ የያዘዉ ሻንጣ አለመኖሩን ካረጋገጠ በኃላ ጉዳዩን ፖሊስ ይወቅልኝ ሲል ወደ ሚዛን አማን ፖሊስ ሲያመራ፤ ባጃጅ አሽከርካሪው ውጣት አገኘሁ አስቀድሞ ንብረቱን ለፖሊስ አስረክቦ ነበር።

በዚህም ተሳፋሪዉ ባለበት ወጣት አገኘሁ ተጠርቶ ንብረቱን ለባለቤቱ አስረክቧል። ወጣት አገኘሁ ታማኝነት ለራስ ነዉ ያለ ሲሆን " የሰዉ ሀቅ አይጠቅምም ሲል" ተናግሯል።

ባለንብረቱ የወጣቱን ታማኝነት አድንቆ ንብረቱን በማግኘቱ ተደስቶ አሽከርካሪዉን ማመስገኑን ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 14:42


ኢራን በጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ያነጣጠረ የድሮን ጥቃት ማድረሷ ተነገረ

ኢራን በጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ላይ ያነጣጠረ የዴሮን ጥቃት ሙከራ ማድረጓን የእስራኤል ብዙሃን መገናኛዎች ዘግበዋል።

አንድ ከፍተኛ የእስራኤል መንግስት ባለስልጣን “ኢራን የእስራኤልን ጠቅላይ ሚኒስትር ለማጥቃት ሞክራለች” ስለማለታቸውም ተገልጿል።

ዛሬ ጧት "የሂዝቦላህ ናቸው" የተባሉ ሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ከሊባኖስ ወደ እስራኤል አየር ክልል መግባታቸው ተነግሯል።

አንዱ ሰው አልባ አውሮፕላን በኔታንያሁ መኖሪያ ቤት አካባቢ ኢላማ እንዳደረገ ሲገለፅ ሁለቱ ሰው አልባ አውሮፕላኖች ተመትተው መውደቃቸው ተጠቁሟል።

የእስራኤል ኦፕሬሽን ባለስልጣን ሰው አልባ አውሮፕላኖቹ ቂሳርያ በተባለ አካባቢ በሚገኘው የ"እስራኤል" ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ መኖሪያ ቤት ላይ ማነጣጠራቸውን ተናግረዋል።

ሌሎች የዜና ምንጮች በበኩላቸው ቂሳርያ በሚገኝ የኔታንያሁ መኖሪያ ህንፃ ላይ ጉዳት መድረሱን እየዘገቡ ሲሆን የጉዳት መጠኑ ዝርዝር መረጃ በይፋ አልወጣም።

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በበኩሉ ሰው አልባ አውሮፕላን ወደ ኔታንያሁ መኖሪያ ለጥቃት መምጣቱን ያረጋገጠ ሲሆን ነገር ግን ድርጊቱ በተፈፀመበት ወቅት ኔታንያሁ እና ባለቤታቸው በቤት ውስጥ እንዳልነበሩም ነው የገለፀው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 10:57


#ወባ

° " በአንድ ሳምንት ብቻ ከ51 ሺህ በላይ የወባ ህሙማን ቁጥር ተመዝግቧል " - የአማራ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

በአማራ ክልል በአንድ ሳምንት ብቻ ከ51 ሺህ 650 በላይ የወባ ህሙማን ቁጥር መመዝቡን የአማራ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

በክልሉ 40 ወረዳዎች 72 በመቶ የሚሆነው የወባ ስርጭት እንደሚሸፍኑም የኢንስቲትዩቱ የወባ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዳምጤ ላንክር የገለፁ ሲሆን የበሽታው ስርጭት አሳሳቢ በመሆኑ ልዩ ትኩረት እንደሚያስፈልገው አስረድተዋል።

የወባ በሽታ ስርጭት በክልሉ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ እንደሚገኝ የገለፁት አስተባባሪው የ2017 በጀት ዓመት በባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 65.8 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ጠቁመዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 10:23


#CholeraUpdate

° ኢትዮጵያን ጨምሮ ሀገራት የአፍ ኮሌራ ክትባቶችን ጥያቄ ቢያቀርቡም ያለው ክምችት ማለቁን የአለም ጤና ድርጅት አስታውቋል።

የዓለም ጤና ድርጅት ከጥቅምት አራት ወዲህ በአለም አቀፍ ደረጃ በአፍ የሚወሰድ የኮሌራ ክትባት ክምችት ማለቁን እና ምንም ቀሪ ክትባቶች አለመኖራቸውን አስታውቋል።

የተባበሩት መንግስታት የጤና ኤጀንሲ በበኩሉ በወርሃዊ ሪፖርቱ እንዳሰፈረው ዓለም አቀፍ የክትባት ምርት ላይ በሙሉ አቅም እየተሰራ ቢሆንም ፍላጎቱ ከአቅርቦት በላይ እየሆነ ነው ብሏል።

እንደ ድርጅቱ መረጃ ከ ሐምሌ 26 እስከ ጥቅምት 4 ባለው ጊዜ ውስጥ የአለም አቀፍ የክትባት አቅርቦት አስተባባሪ ቡድን ከባንግላዲሽ፣ ሱዳን፣ ኒጀር፣ ኢትዮጵያ እና ምያንማር የአፍ ኮሌራ ክትባቶችን ጥያቄ ተቀብሏል።

ጥያቄዎቹ በድምሩ 8.4 ሚሊዮን ዶዝዎች ሲሆኑ ነገር ግን በክትባቶቹ እጥረት ምክንያት መላክ የተቻለው 7.6 ሚሊዮን ዶዝ ብቻ ነው።

የአለም ጤና ድርጅት "በመጪዎቹ ሳምንታት ውስጥ ተጨማሪ ክትባቶች ቢጠበቁም ይህ እጥረት ወረርሽኙን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ላይ ከፍተኛ ተግዳሮቶችን ከመፍጠሩ በተጨማሪም የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት ያደናቅፋል" ብሏል።

እየተገባደደ በሚገኘው በፈረንጆቹ 2024 መስከረም 29 ድረስ ብቻ በአለም 439,724 የኮሌራ ተጠቂዎች የተመዘገቡ ሲሆን 3,432 ሰዎች ደግሞ በወረርሽኙ ሳቢያ ህይወታቸው አልፏል

እ.ኤ.አ. በ 2024 የተያዙት ሰዎች ቁጥር ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ16 በመቶ ያነሰ ቢሆንም በማቾች በኩል ግን የ 126 በመቶ ጭማሪ አለው።

በመስከረም ወር ብቻ ከ14 ሀገራት 47,234 አዳዲስ የኮሌራ ተማሚዎች ተመዝግበዋል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 10:16


ጣሊያን በአልባኒያ ስደተኞችን ለማስፈር  ያደረገችውን የመጀመሪያ ሙከራ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ውድቅ አደረገ

ጣሊያን በአልባኒያ ስደተኞችን ለማስፈር ከስምምነት ላይ ደርሳ ከሰሞኑ ጥገኝነት ጠያቂዎችን ወደ አልባኒያ የላከች ቢሆንም ስደተኞቹ በፍርድ ቤት ውሳኔ ወደ ጣሊያን እንዲመለሱ ተወሰኗል።

ይህን ውሳኔ የተሰጠው ጣሊያን የመጀመሪያዎቹን የስደተኞች ቡድን ወደ አልባኒያ ከላከች ከጥቂት ቀናት በኋላ ሲሆን የሮም ፍርድ ቤት ሰኞ ወደ አልባኒያ ከተወሰዱት 16 ስደተኞች 12ቱ ወደ ጣሊያን እንዲመለሱ ወስኗል።

ፍርድ ቤት ጥገኝነት ጠያቂዎቹ ወደ ሀገራቸው ማለትም ወደ ግብፅ እና ባንግላዲሽ ሊመለሱ እንደማይችሉ የወሰነው አገራቱ ስደት፣ ማሰቃየት፣ ዛቻና ማስፈራሪያ የሚስተዋልባቸው በመሆኑ ነው።

ለደህንነት ምቹ ያልሆኑ ድርጊቶች የሚስተዋልባቸው አገራት ዝርዝር የአውሮፓ የፍትህ ፍርድ ቤት በሚያወጣው መስፈርቶች የሚወሰን ሲሆን የህብረቱ አባል ሀገራት ይህንን መመሪያ የመከተል ግዴታ አለባቸው።

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ሜሎኒ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በተመለከተ ምን አሉ?

ሜሎኒ ውሳኔው “ጭፍን” እንደሆነ የገለፁ ሲሆን ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ያልተጠበቁ ሀገራትን የመወሰን ስልጣን የመንግስት መሆኑን ተናግረዋል። ውሳኔው ይግባኝ እንደሚባልም ጠቅሰዋል።

"ምናልባት መንግስት ደህንነቱ የተጠበቀ ሀገር ማለት ምን ማለት እንደሆነ በተሻለ ሁኔታ ማብራራት ይኖርበታል" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሯ ለውሳኔው የመንግስትን ምላሽ ምን እንደሆነ ለማሳወቅ የካቢኔ ስብሰባ ሰኞ ጠርተዋል።

በጣሊያን የሚገኙ ስደተኞችን ወደ ማቆያ ማዕከላት የመላክ እቅድ በጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ የሚመራው የቀኝ ዘመም መንግስት ዋና ፖሊሲ ሆኖ፤ በሁለት ፅንፍ ነቀፋ እና አድናቆትን እያስተናገደ ይገኛል።

የጣሊያን እቅድ ምን ነበር ?

የአውሮፓ ህብረት ያነገበውን የስደተኛ ቅነሳ ፖሊሲ ተከትሎ ጣሊያን ስደተኞችን ለመቀነስ በአልባኒያ በወር እስከ 3,000 ሰዎች የሚይዙ ሁለት የስደተኛ ማቆያ ማዕከላት አቋቁማለች።

ማዕከላቱ የሚተዳደሩት በጣሊያን ሰራተኞች እና የደህንነት አባላት ሲሆን የጣሊያን ዳኞች የጥገኝነት ጠያቂዎቹን ጉዳይ በቪዲዮ እንዲሰሙ ይደረጋል።

በዚህ መሰረት ጣሊያን ጥገኝነት የምትሰጣቸው ጥገኝነት ጠያቂዎች ወደ ጣሊያን የሚመለሱ ቢሆንም ቅቡልነት ያላገኙት ግን በቀጥታ ከአልባኒያ እንደሚባረሩ ተገልጿል። በዚህ መሰረትም ነው የመጀመሪያዎቹ ጥገኝነት ጠያቂዎች እንዲመለሱ የተደረገው።

ይህ እቅድ እንደ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች “ ጭካኔ የተመላበት ሙከራ” ተብሎ ሲወቅስ፤ አንዳንዶቹ ደግሞ አድናቆት እንደቸሩት ነው የተነገረው።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 09:51


መልካም ዜና 12ኛ ክፍል ላጠናቀቃችሁ በሙሉ

🚴‍♀️ ብስክሌት
🏍 ሞተር
🛵 E-bike ካልዎት ምን ይጠብቃሉ ከ ቢዩ ዴሊቨሪይ ጋር መስራት ይችላሉ።

💰ቢዩ ዴሊቨሪይ የምግብ አድራሽ ድርጅት ሲሆን ብስክሌት ፥ ሞተረ እና E-bike ካለው ግለሰብ ጋር አብሮ መስራት ይፈልጋል

💰 በተጨማሪም 🚲ብስክሌት🚲 ለሌላቸው እና ይሄን ስራ መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን በቅናሽ ዋጋ አመቻችቶ ብስክሌት በመስጠት ኑ አብረን እንስራ ይላችኋል።

የት/ት ደረጃ ፡ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ

የስራ አድራሻ ፥ አዲስ አበባ

ለመመዝገብ:-


ከታች ባለው ( Telegram Bot ) በመጠቀም የቀረባልችሁን ጥያቄ በመሙላት

✴️https://t.me/DriversRegistration_bot

☎️ +251923344444 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ።

TIKVAH-MAGAZINE

19 Oct, 09:49


አስደሳች ዜና ለመኖሪያ ቤትና የንግድ  ሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ ከቴምር ፕሮፐርቲስ
* 25% ቅናሽ ቅናሹን ተጠቅመው ከ1,000,000  እስከ  4,000,000 ብር ያትርፉ!!!
💫ሊሴ ገብረማርያም ት/ት ቤት ጀርባ💫
መሰርታዊ አገልግሎት  የተሟላለት  በተንጣለለ የ ሪል እስቴት መንደር ውስጥ በተለያዩ የካሬ ስፋት እና
ምቹ የክፍያ አማራጮች ከልዩ ቅናሽ ጋር ለሽያጭ አቅርበናል።
በ10% ቅድመ ክፍያ  ከ483,000 ብር
ከስቱዱዮ_ባለ ሶስት መኝታ

ልብ ይበሉ ቤትዎን የሚገዙት በኢትዮጵያ ብር ነው ከፋለው እስከሚጨርሱ ድረስ ምንም አይነት የዋጋ ለውጥ የሌለው።

ለበለጠ መረጃ እና ሳይት ለመጎብኘት
በ 0941443188 ወይም 0916807333
ሀሎ ይበሉን ።

TIKVAH-MAGAZINE

18 Oct, 19:19


#የቀጠለ

የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ችግራችንን ከመፍታት ይልቅ ሰዎችን ለይቶ ማስፈራራት ላይ ተጠምደዋል የዲፓርትመንት ሃላፊዎችን ለይቶ በማስፈራራት እናንተ ናችሁ እያሳመጻቹ ያላቹት የሙያ ፈቃዳቹ ይነጠቃል እስከማለት ደርሰዋል ብለዋል።

"ለሆስፒታሉ፣ ለተማሪው ፣ለማህበረሰቡ እና ለእኛ ለሰራተኞች የሚያስብ ሃላፊ አጥተናል" ነው ያሉት።

ከመምህራኑ የተወከሉ ሰዎች የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሃየሶን ማናገሩን የገለጹ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ የሰጧቸው ምላሽ "ችግሩ ያለው ግቢያቹ ውስጥ ነው የሆስፒታሉ የውስጥ ገቢ የት እንደሚሄድ አላውቅም የውስጥ ገቢው የተጠየቀውን ክፍያ መክፈል መቻል አለበት" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ለቀድሞው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሐብታሙ አበበ ቅሬታቸውን በተደጋጋሚ አቅርበው እንደነበር የገለጹ ሲሆን ችግራቸው ሳይፈታ ፕሬዝዳንቱ በሙስና እና ሐብት ምዝበራ ወንጀል ተጠርጥረው ሐምሌ 15/2017 ዓም በቁጥጥር ስር ውለዋል።

ከነሐሴ ወር ጀምሮም በዶ/ር ሐብታሙ አበበ ቦታ ዶ/ር ዳዊት ሃየሶ ተሹመዋል።

ከትምህርት ሚኒስቴር ሊያማክሩ የመጡ በትምህርት ሚኒስትር ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የተወከሉ ሰዎች ባሉበት ስብሰባ ማካሄዳቸውን ገልጸው አዲስ ፕሬዝዳንት ስለሆነ ጊዜ እንድንሰጠው ፣ ነገሮችን አስተካክሎ እና አይቶ የእነሱን ክፍያ በቅድሚያ እንዲከፈል እንደሚያደርጉ እንደነገሯቸው እና እስካሁን መታገሳቸውን ጠቁመዋል።

ነገር ግን አዲሱ ፕሬዝዳንት ለቅሬታችን መልስ ከመስጠት ይልቅ ቅሬታዎችን እና ክሶችን እያቀረቡ ቀጥለዋል ያሉ ሲሆን "እኛ የሆስፒታሉ ተቀጣሪዎች እንጂ ሃላፊነት ላይ ያለን ሰዎች አይደለንም የውስጥ ገቢ እየጠፋም ከሆነ አጣርቶ ማስተካከል የእነሱ ሃላፊነት ነው " ብለዋል።

በተለይ ከደብዳቤያችን በኋላ ዛቻ እና ማስፈራሪያዎች በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ ተማሪዎችን ትላንት እና ከትላንት ወዲያ እንዲፈተኑ ማድረጋቸውን ተናግረዋል።

በቀጣይም እያስተማሩ ጉዳዩን ወደ ህግ ለመውሰድ እያሰቡ መሆኑን ነግረውናል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቅሬታቸው ላይ የኃላፊዎችን ምላሽ የሚያካትት ይሆናል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

18 Oct, 18:48


በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ውስጥ የሚያስተምሩ ሐኪሞች ቅሬታ

° "በህክምና ሞያ ብቻ 10 ዓመት በላይ ተምረናል እድሜያችን ወደ ጎልማሳነት ተጠግቷል ቤተሰብ ማስተዳደር ፣ለልጆቻችን ወተት እና ዳይፕር መግዣ እስከ ማጣት ድረስ ነው ያቃተን"  - ሐኪም

በማዕከላዊ የኢትዮጵያ ክልል ሃዲያ ዞን የሚገኘው ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ውስጥ የሚያስተምሩ ሐኪሞች ዩንቨርስቲው የ አራት ወር ዲዩቲ(የትርፍ ሰዓት ስራ ክፍያ)፣ የ 14 ወር የኦቨር ሎድ ክፍያ(Over load) እና የ 2016 የ አንዋላይዜሽን (Annualization) ክፍያ ስላልተከፈላቸው ማስተማራቸውን ለመቀጠል እንደሚቸገሩ ለዩኒቨርሲቲው በጻፉት ደብዳቤ አሳውቀዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው እና ለዩኒቨርሲቲው ኃላፊዎች የተጻፈው ደብዳቤ በቁጥር 48 የሚሆኑ መምህራን ሃኪሞች ፊርማቸውን አስፍረውበታል።

ከ ማህጸን እና ጽንስ፣ ከውስጥ ደዌ ፣ከ ሰርጀሪ እና ከህጻናት ህክምና ክፍል የተወጣጡ በዩኒቨርሲቲው የሚያስተምሩ ሃኪሞች የጻፉት ደብዳቤ እንደሚያስረዳው ሐኪሞች የማስተማር ሂደቱ ላይ እና የተጠራቀሙ ልዩ ልዩ ክፍያዎችን በሚመለከት ከዪኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት እና ሌሎችም ከሚመለከታቸው አመራሮች ጋር የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች በተገኙበት ተደጋጋሚ ውይይቶችን ቢያደርጉም መፍትሄ ባለማግኘታቸው እዚህ ውሳኔ ላይ መድረሳቸውን ያስረዳል።

በመሆኑም ከ 05/02/17 ጀምሮ የማስተማር ስራቸውን በጊዜያዊነት እንዳቆሙ እና ለሚፈጠረው ማንኛውም ችግር ሃላፊነት እንደማይወስዱ ለዩኒቨርሲቲው አሳውቀዋል።

ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ ለመምህራኑ ደብዳቤ ምላሹን በደብዳቤ የሰጠ ሲሆን የማስተማር ስራቸውን በመደበኛነት እንዲቀጥሉ እና ይህን የማያደርጉ መምህራን ሐኪሞች ላይ አስፈላጊውን አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ ምላሽ ሰጥቷል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቅሬታ አቅራቢ ሐኪሞች መካከል የተወሰኑትን በስልክ ሃሳባቸውን ተቀብሏል።

በሆስፒታሉ የሚያስተምሩ የህክምና ባለሞያዎች እንደገለጹት የዲዩቲ ወይም የትርፍ ሰዓት ክፍያው ጨምሮ ሌሎችም ክፍያዎች  እንዲከፈላቸው ተደጋጋሚ የሆነ ሙከራ ቢያደርጉም ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ማስፈራሪያ እየደረሰን ይገኛልም ብለዋል።

የህክምና ሞያ በባህሪው ከመደበኛ የስራ ሰዓት በተጨማሪ የምሽት እና የአዳር ሰዓትን ጨምሮ ለተጨማሪ ሰዓታት እንዲሰሩ የሚያስገድድ ሲሆን በሆስፒታሉ የሚያስተምሩ ሲኒየር ሐኪሞች ባለፉት አራት ወራት የሰሩበት የትርፍ ሰዓት ክፍያ ስላልተከፈላቸው ለከባድ የኢኮኖሚ ጫና መዳረጋቸውን ነግረውናል።

ካነጋገርናቸው መካከል የሆኑ ሃኪም "በህክምና ሞያ ብቻ 10 ዓመት በላይ ተምረናል እድሜያችን ወደ ጎልማሳነት ተጠግቷል ቤተሰብ ማስተዳደር ፣ለልጆቻችን ወተት እና ዳይፕር መግዣ እስከ ማጣት ድረስ ነው ያቃተን" ብለዋል።

"እኛ ትርፍ ነገር አልጠየቅንም ኑሮ ውድነቱ የሚታወቅ ነው በደሞዝ ብቻ መኖር አልቻልንም ለልጆቻችን የምንቋጥረው ምግብ ከአቅም በላይ ሆኖብናል" ያሉት እኚሁ ሃኪም መሰረታዊ ፍላጎታችንን እናሟላ የሰራንበተን ክፈሉን ነው ያልነው ሲሉ አክለዋል።

እንደ ሐኪሙ ገለጻ የኑሮ ውድነቱ በተለይም አነስ ያለ ደሞዝ በሚከፈላቸው ነርሶች ላይ ከፍቷል ያሉ ሲሆን ምግብ ሳይበላ መጥቶ በስራ ላይ ሳለ ራሱን ስቶ የወደቀ እና የቤት ኪራይ የሚከፍለው አጥቶ ቴሌቪዥኑን ያስያዘ ነርስ በሆስፒታል አለ ነው ያሉት።

በሚሰሩበት እና በሚያስተምሩበት በዋቻሞ ዪኒቨርሲቲ ስር የሚገኘው የንግሥት እሊኒ መሐመድ መታሰቢያ ኮምፕረንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አመራሮችን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲውን ሃላፊዎችን ቢያናግሩም መፍትሄ እንዳጡ ነግረውናል።

ስሜ አይጠቀስ ያሉት እኚ የህክምና ባለሞያ ችግራቸውን "መኖር አልቻልንም" ሲሉ ክብደቱን አስረድተዋል።

ከተጠራቀመው የትርፍ ሰዓት ክፍያ ውስጥ የ አንድ ወር ክፍያ ባለፈው ወር እንደተከፈላቸው ገልጸው ነገር ግን ዘግይቶ ስለተከፈለ ከብድራችን አላለፈም ሁላችንም በብድር ነው የምንኖረው ብለዋል።

"የብድር አዙሪት ውስጥ ገብተናል ደሞዝ እንቀበላለን ያልቃል ከዛ እንበደራለን፣ ብድር እንከፍላለን እንደዚህ ነው እየኖርን ያለነው" ብለዋል።

ይቀጥላል . . . .

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

18 Oct, 16:00


#Update: ሃማስ ያህያ ሲንዋር መገደሉን አረጋገጠ

በትላንትናው እለት የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ የሃማስ መሪ ያህያ ሲንዋር እስራኤል በከፈተችው ጥቃት መገደሉን ገልፀው ነበር።

በዛሬው እለት ደግሞ የሃማስ ከፍተኛ አመራር የሆኑት ካህሊል አል-ሃያ የ62 አመቱ ያህያ ሲንዋር መሞቱን ባስተላለፉት የቪዲዮ መልእክት አረጋግጠዋል። " የሲንዋር መሞት ቡድኑን ያጠነክረዋል " ሲሉም ተናግረዋል።

ጆ ባይደን ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት አስተያየል  የሲንዋር ግድያ በጋዛ ለአንድ አመት በዘለቀው ጦርነት ውስጥ የተኩስ ማቆም ስምምነት ተስፋን ከፍ እንደሚያደርግ ገልፀዋል።

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ደግሞ "የሐማስ መሪ መሞት የጋዛ ጦርነት ያበቃል ማለት አይደለም" ሲሉ ተደምጠዋል።

የሲንዋርን ሞት ተከትሎ ሂዝቦላህ ከእስራኤል ጋር የሚደረገው ግጭት ተባብሶ እንደሚቀጥል የገለፀ ሲሆን ኢራን በበኩሏ "የሲንዋር ሞት ሀማስ እንዲጠናከር  ያደርገዋል" ብላለች።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

18 Oct, 15:27


ትላንት በጫሞ ሃይቅ ውስጥ በተፈጠረ የጀልባ መስመጥ አደጋ ያልተገኙ 14 ሰዎች እየተፈለጉ ነው ተባለ።

ከኮሬ ዞን አቡሎ አርፋጮ ከሚባል አካባቢ ሙዝ ጭኖ ሲመለስ የነበረ ጀልባ ጫሞ ሐይቅ ሰምጦ ከተሳፈሩ 16 ሰዎች ውስጥ ሁለቱ መገኘታቸውን የጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።

የጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙት እና ገጽታ ግንባታ ድቪዥን ኃላፊ ኮማንደር ረታ ተክሉ እንደገለጹት ትላንት ጥቅምት 7/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ የጀልባውን አሽከሪካሪ እና 15 የቀን ሠራተኞችን ከሙዝ ጋር ጭኖ ከኮሬ ዞን አቡሎ አርፋጮ ወደ አርባምንጭ ሲጓዝ የነበረ ጀልባው መስጠሙን ተናግረዋል ።

በጀልባው ላይ ከነበሩ 16 ሰዎች ሁለቱ በጀርካን ላይ ተንሳፈው የተረፉ ሲሆን 14ቱ ባለመገኘታቸው ፖሊስ በፍለጋ ላይ መሆኑን ኮማንደር ረታ ተናግርዋል ።

15 ተሳፋሪዎች በሙሉ ሙዝ ለመጫን ከአርባምንጭ ዙሪያ አካባቢ የሄዱ መሆናቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ ሲል የዞኑ ኮምዩኒኬሽን ዘግቧል።

@tikvahethmagazine

TIKVAH-MAGAZINE

18 Oct, 09:49


ከ135ሺ ብር በላይ ያልተመዘገቡና የመጠቀሚያ ገዜ ያለፈባቸው የወባ መድኃኒቶች ተያዙ

በትግራይ ክልል በተካሄደ ኦፕሬሽን ግምታዊ ዋጋቸው ከ135,090 ብር በላይ የሚገመቱ ያልተመዘገቡና የመጠቀሚያ ገዜ ያለፈባቸው የወባ መድኃኒቶች መያዙ ተገልጿል።

የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ገብረፃድቅ ገ/እግዛብሔር እንደገለፁት መድሃኒቶቹ የተያዙት በክልሉ 5 ከተሞች በተካሄደ ኦፕሬሽን ነው።

በተጨማሪም ቁጥራቸው ያልተገለጸ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው የታሸጉ የውኃ ምርቶች መያዛቸው ተነግሯል።

@tikvahethmagazine