ሰበር ዜና ET🇪🇹 @et_seber_zena Channel on Telegram

ሰበር ዜና ET🇪🇹

@et_seber_zena


መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ

ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇

@Akiyas21bot


የyoutube ቻናላችን ይቀላቀሉ👇👇

ሰበር ዜና ET🇪🇹 (Amharic)

የሰበር ዜና ET🇪🇹 በኢትዮጵያ እና አምስት በትኩሱ ዉስጥ የተደረገ ማህበረሰብ ነው። በዚህ አድራሻ የትምህርት መንገድና ሌሎች የፊልም እይታ የሚገኙበት ቢሮ እና ቢሮ ተወዳጅ ምንም ልማቱን ለመቀነስ እና ማስታወቂያውን ለሚሰጥ የነበረበት የሞክራችን አዝናኝ ከመሆን ይልቅ በፌደራል በባህርይ ሉያዴሶች በመጠቀም መልእክተኞችን ለማስመሠረት ለሚጠይቁበት አስተያየት ነው። የቡድን ፕሮግራም እና የሜይለክ ምንድን ነው? እያንዳንዳቸው በበላዩ ላይ የበላይነት ገለጸ። ለዲጂታል ቢሮችን እና ላልሆነ ሌሎች እናቶችን ለማስታወቂያችን እናዋለሁ። የኢስስ ጉዞዋን ለመሞከር በበግኝቶቹ መካከል የገለጹንና የመርሳ አገልግሎችን ለመዋጥ እናወዛለን።

ሰበር ዜና ET🇪🇹

16 Feb, 15:17


ተገደለ‼️
የዓለማችን የመጀመሪያው የግብረ ሰዶማዊ  ኢማም ነው ተብሎ የሚታመነው ሙህሲን ሄንድሪክስ በደቡብ አፍሪካ ግቤርሃ ከተማ አቅራቢያ በጥይት ተመቶ መገደሉ ተነገረ ‼️

ትላንት ቅዳሜ ቀን ላይ  ሙህሲን ሄንድሪክስ ከሌላ ሰው ጋር በመኪና እየተጓዙ ሳለ መኪናው ላይ ያልታወቀ ሰው ሰዎች የጥይት እሩምታ እንዳወረዱ ፖሊስ ተናግሯል።

ፖሊስ በሰጠው መግለጫ "ሁለት ፊታቸው ያልታወቁ ተጠርጣሪዎች ከተሽከርካሪው ወርደው በተሽከርካሪው ላይ ብዙ ጥይቶችን መተኮስ ጀመሩ" ብሏል።  "ከዚያ በኋላ፣ ከቦታው ሸሹ። ከኋላ የተቀመጠው ሄንድሪክስ በጥይት ተመትቶ እንደተገደለ አውቀናል ።" ሲል ፖሊስ ተናግሯል።

ገዳዮችን ለማወቅ ምርመራ እየተካሄደ ነውም ሲል ሲቲዝን የተባለ የሀገሪቱ ጋዜጣ ዘግቧል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

16 Feb, 15:17


ትራምፕ vs ዘለንስኪ‼️
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዩክሬን በጆ ባይደን አስተዳደር ወቀት ከአሜሪካ የወሰደችውን 300 ቢሊዮን ዶላር መመለስ አለባት ብለው ያምናሉ።
ዶናልድ ትራምፕ ከሳምንት በፊት ዩክሬን ለአሜሪካ ውድ የተባሉ የመሬት ማዕድናትን ለመውሰድ በይፋ ትዕዛዝ ያስቀመጠች ሲሆን የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ አሜሪካ የ 500 ቢሊዮን ዶላር ግምት ያላቸውን የከበሩ ማዕድናትን ለመውሰድ ባቀረበችሁ ትዕዛዝ ላይ የሀገሪቱ የማዕድን ሚኒስቴር እንዳይፈርም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል ተብሏል።
የዘለንስኪ አማካሪ በበኩሉ አሜሪካ የዩክሬንን የከበሩ ማዕድናትን ለመውሰድ ያስተላለፈችው ትዕዛዝ "በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አውሮፓዊያን አፍሪካን መቀራመት" በሚል ካስተላለፉት አምባገነናዊ ትዕዛዝ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉ ተችተዋል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

16 Feb, 15:16


🌼🌼🌼🌼መምህር ይትባረክ🌻🌞🌻🌻🌻🌻🌼🌼 የባህል መድህኒት ፈውስ እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን 
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
0917468918
1 👉ለመፍትሄ ሀብት
2 👉ለህማም
3 👉ለመስተፋቅር
4 👉ቡዳ ለበላው
5 👉ለገበያ
6 👉የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 👉ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 👉ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 👉ለዓቃቤ ርዕስ
10👉ለመክስት
11 👉ለቀለም(ለትምህርት)
12 👉ሰላቢ የማያስጠጋ
13 👉ለመፍትሔ ስራይ
14 👉ጋኔን ለያዘው ሰው
15 👉ለሁሉ ሠናይ
16 👉ለቁራኛ
17 👉ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 👉ለመድፍነ ፀር
19 👉ሌባ የማያስነካ
20 👉ለበረከት
21 👉ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 👉አፍዝዝ አደንግዝ
23 👉ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 👉ለግርማ ሞገስ
25 👉መርበቡተ ሰለሞን
26 👉ለዓይነ ጥላ
27 👉ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 👉ለሁሉ መስተፋቅር
29 👉ጸሎተ ዕለታት
30 👉ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 👉ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 👉ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 👉ለድምፅ
34 👉ለብልት
35 👉በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስራዎች በጥቂቱ
0917468918

      💚💛❤️ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ 💚💛❤️
🌼🌻🌼🌻
👉የመኖሪያ ፍቃድ ላላገኙ ሙሉ ስማቸውን ብቻ በመላክ በምንሰራው ስራ በጥቂት ቀናት መፍትሄ እንሰጣለን ለዚህም ብዙ ምቅክሮች አሉ
👉ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ
👉ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው
👉ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው
👉ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን
👉ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን
👉ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው
👉ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን
👉ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን
👉መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር
👉ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን  💚💛❤️      
ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር እኛ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ።
ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር በሜሴጅ በውስጥ መስመር ይፃፉልኝ ወይም በቴሌግራም መሪጌታ ጥበቡ  ብላችሁ ታገኙናላችሁ
ወይም በስልክ ቁጥር
ለጥያቄዎ      #0917468918 🌼🌼🌼🌼🌻🌞🌻🌻🌻🌻🌼🌼 የባህል መድህኒት ፈውስ እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን 
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል

1 👉ለመፍትሄ ሀብት
2 👉ለህማም
3 👉ለመስተፋቅር
4 👉ቡዳ ለበላው
5 👉ለገበያ
6 👉የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 👉ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 👉ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 👉ለዓቃቤ ርዕስ
10👉ለመክስት
11 👉ለቀለም(ለትምህርት)
12 👉ሰላቢ የማያስጠጋ
13 👉ለመፍትሔ ስራይ
14 👉ጋኔን ለያዘው ሰው
15 👉ለሁሉ ሠናይ
16 👉ለቁራኛ
17 👉ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 👉ለመድፍነ ፀር
19 👉ሌባ የማያስነካ
20 👉ለበረከት
21 👉ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 👉አፍዝዝ አደንግዝ
23 👉ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 👉ለግርማ ሞገስ
25 👉መርበቡተ ሰለሞን
26 👉ለዓይነ ጥላ
27 👉ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 👉ለሁሉ መስተፋቅር
29 👉ጸሎተ ዕለታት
30 👉ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 👉ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 👉ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 👉ለድምፅ
34 👉ለብልት
35 👉በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስራዎች በጥቂቱ

0917468918

      💚💛❤️ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ 💚💛❤️
🌼🌻🌼🌻
👉የመኖሪያ ፍቃድ ላላገኙ ሙሉ ስማቸውን ብቻ በመላክ በምንሰራው ስራ በጥቂት ቀናት መፍትሄ እንሰጣለን ለዚህም ብዙ ምቅክሮች አሉ
👉ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ
👉ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው
👉ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው
👉ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን
👉ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን
👉ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው
👉ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን
👉ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን
👉መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር
👉ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን  💚💛❤️      
ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር እኛ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ።
ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር በሜሴጅ በውስጥ መስመር ይፃፉልኝ ወይም በቴሌግራም መሪጌታ አብርሃም  ብላችሁ ታገኙናላችሁ
ወይም በስልክ ቁጥር
ለጥያቄዎ      #0917468918
ይደውሉልን    #0917468918

ሰበር ዜና ET🇪🇹

15 Feb, 03:54


የህወሓት ምላሽ‼️
ምርጫ ቦርድ ቢሰርዝም/ባይሰርዝም ፋይዳ የለውም:-ህወሃት‼️
በተደጋጋሚ እንደተገለጸው ህወሓት በፕሪቶሪያ ስምምነት ላይ ከአሸባሪነት ተሰርዞ ወደ ህጋዊ ማንነቱ እንዲመለስ እንጂ እንደ አዲስ ፓርቲ ለመመዝገብ ጠይቆ አያውቅም። ስለዚህ ህወሓት የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድን ያልጠየቀውን፣ያልተቀበለውን እና በህግ ላይ ያልተመሰረተ ዕውቅና ቢሰርዝም ባይሰርዝም ህጋዊ ፋይዳ የለውም። በፍትህ ሚኒስቴር ተፃፈ የተባለው ደብዳቤም ያልተጠየቀ እና ህወሓት የማያውቀው ነው ብሏል። እንዲሁም በይዘቱ በፍጹም አንስማማም ብሏል።
የኢትዮጵያ መንግስት የትኛውንም የፖለቲካ ድርጅት በሚመለከተው ህግ መሰረት የወያኔን ህጋዊ አቋም ማስመለሱ ከባድ አልነበረም። የኢትዮጵያ መንግስት የፕሪቶሪያን መንፈስ እና ፅሁፍ በትክክል በመተግበር የትግራይን ህዝብ ችግር ለማቃለል ግዳጁን መወጣት አልቻለም ብሏል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ህወሓት በህወሀት ህጋዊ ሰውነት መመለስ ዙሪያ ያለውን አላስፈላጊ ጥፋት ለኢትዮጵያ መንግስት ለማስረዳትና በውይይት ለመፍታት ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል። የኢትዮጵያ መንግስትም ጉዳዩን በውይይት ለመፍታት ያለውን ፍላጎት ገልጿል። መፍትሄዎችን ተግባራዊ ለማድረግ ቀጣይ ውይይቶች እየተደረጉ ነው። ይህ አበረታች ስምምነት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በቅርቡ ይጠናቀቃል ብለን እናምናለን።
ፕሪቶሪያ ፖለቲካ ነው ማንም ሰው በቴክኒክ ጉዳይ ጣልቃ ገብቶ እንዲበላሽ ካደረገ ተጠያቂው እራሱ ነው እንጂ ወያኔ አይደለም ብሏል።
በተጨማሪም የፕሪቶሪያ ስምምነት በአስቸኳይ እንዲተገበር እንጠይቃለን"ሲል በመግለጫው አስታውቋል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

14 Feb, 06:20


በዉስጥ መስመር የደረሰን እንደወረደ
👇👇
እረ በናታችሁ ሰበር ዜናወች አንድ ጥቆማ  ልስጥ ይሄውም  ከወልዲያ-ጋሸና ያለውን መንገድ ጩሁልን ወላድ ረፈር ሲባል በስቃይ ነው ወልዲያ የሚደርስ እንዲሁም ትልልቅ ትራከሮች,ሎቤዶች,ቦቲዎች በመንገዱ ሲሄዱ በጣም ነው ሲቃዩ  በቃ መንገድ ነው ብሎ ለመጥራት ያሳፍራል/  መንገዱን ለመግለጽ ቃላት የለኝም ዋና መንገድ ነው ከጂቡቲ ባህርዳረ እንዲሁም ወርታ ደርቅ ወደብ ለመድርስ ያለ ስቃይ  በናታችሁ አሰሙልን ከስጋ አልፎ ለነፍስ ይበጃል ይህ ጉዳይ የእናቶች ስቃይ  የህብረተሰቡ እንግልት ቤት ይቁጠረው።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

14 Feb, 04:15


ትራምፕ እና ፑቲን ተስማሙ‼️
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ጋር ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ከፈጀ የስልክ ውይይት በኋላ በዩክሬይን ጦርነት ዙሪያ ድርድር እንዲደረግ መስማማታቸው ተገልጿል።

ትሩዝ በተሰኘው የማህበራዊ ገጻቸው "ከፑቲን ጋር ረዘም ያለ እና በጣም ውጤታማ የሚባል ውይይት አድርገናል ብለዋል።

የዩክሬን ፕሬዚዳንት ዜሌንስኪ በበኩሉ "ትራምፕ እና ፑቲን ለአንድ ሰዓት ተኩል ያክል በስልክ ከተወያዩ በኋላ ለመገናኘት ተስማምተዋል" ሲል ገልጿል።
ዜሌንስኪ ሰላም እንፈልጋለን ብሏል።
እ.ኤ.አ 2020 ላይ በጆ ባይደን ተሸንፈው ከነጩ ቤተመንግሥት ከተሰናበቱ ወዲህ ዳግም ካማላ ሀሪስን አሸንፈው የተመለሱት ትራምፕ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የሩሲያን እና ዩክሬይንን ጦርነት ሥልጣን ላይ በወጣሁ በመጀመሪያው ቀን አስቆመዋለሁ ሲሉ እንደነበር አይዘነጋም።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

14 Feb, 04:14


200መቶ የሽንት ሀይላንዶች በተከራየበት ቤት ውስጥ ተገኘ‼️
በምዕራብ አባያ ወረዳ ገጠር መሬት ለሆነ ፕሮጀክት ስራ ከሌላ አከባቢ የመጣ ግለሰብ ነበር፣ከሶስት ወራት ቆይታ በኋላ  ተከራይቶ በሚኖረው ቤት ውስጥ ከ200መቶ በላይ ሁለት ሊትር ሀይላንዶችን በሽንት ሞልቶ  ተገኘ።
ግልሰቡ ቤቱን ተከራይቶ የሚኖር ብፐቢሆንም የቤት ክራይ አይከፍልም፣ የመጣበት ስራ ስላልተሳካ አከራዮቹም ለመጠየቅ ፈሩተከራዩ ከቤት ብዙ ጊዜ አይወጣም ነበር።
አንድ ቀን ግን የቤት ኪራይ ክፈል የሚል እና ሌላ ጫና ሲያሳድሩበት ቤቱን ጥሎ በወጣበት ይቀራል። ባለበቶቹ ቤቱን በህግ አካል ሰብረው በሚገቡበት ጊዜ ነበር ቤቱ በሽንት የተሞላ ሀይላንድ ያገኙት ሲሉ ምንጮች መረጃውን በውስጥ መስመር አጋርተዋል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

11 Feb, 08:11


#የቦንብ ጥቃት‼️
በትግራይ ክልልጰሽሬ ከተማ በተወረወረ ቦንብ ንፁሃን ላይ ጉዳት አደረሰ‼️
ትናንት ምሽት በሽሬ ከተማ በተለምዶ ሀረግ ፓርክ በተባለ ሰፈር ቦንብ ተወርውሮ 10 ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። በተወረወረው የቦንቦ ፍንዳታ ጉዳት የደረሰባቸው የህክምና እርዳታ እያገኙ መሆኑ ከቦታው የደረሰን መረጃ ያሳያል። በተጨማሪ መረጃ በዚሁ አካባቢ በጥር ወር ተመሳሳይ ቦምብ ተጥሎ ሳይፈንዳና ጉዳት ሳያደርስ እንደቀረ ታውቋል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

11 Feb, 08:11


መቆም ክልል ነው‼️
ከነገ የካቲት 05/2017 ዓ.ም ጀምሮ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰሩ አሸከርካሪዎች በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ መቁም አይቻልም ተብሏል‼️
በኮሪደር ልማት በለሙና የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት ተሽከርካሪ በመንገድ ዳር ማቆም እንደማይቻል የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል።

ቢሮው ጉዳዩን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ ፥ ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ከተለያዩ የአፍሪካ ብሎም የዓለም ሀገራት እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ መሆኑን አንስቷል።

ስለሆነም ከዛሬ የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ማታ 12:00 ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት በመንገድ ዳር ማቆም እንደማይቻል አስታውቋል።

በኤሌክትሮኒክ ክፍያ የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ፣ የሜትር ታክሲ፣ የላዳ፣ የታክሲ እና መሰል ተሽከርካሪዎችን የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች መልዕክቱን እንዲተገብሩም ቢሮው አሳስቧል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

09 Feb, 08:12


ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ መሪዎች ሰው መሆናቸውን እጠራጠራለሁ አሉ‼️

👉🏿 ከ50 ዓመታት የአህጉሪቷ የነጻነት ጉዞ በኋላ፣ ለህዝባችው አስፈላጊውን መሠረተ ልማት ካላሟላችው ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?


👉🏿በወርቅ፣ በአልማዝ፣ በነዳጅ፣ በዩራኒየም፣ በብረት፣ በማዕድን፣ በብር፣ በማግኒዥየም፣ በነሐስ፣ በጋዝ የተፈጥሮ ሃብቶቻችው ላይ ተቀምጣችው፣ ህዝባችው በረሃብ፣ በትምህርት አለመዳረስ፣ በጤና አገልግሎት እጦት፣ ቢሞት፣ ሰው ነን ብላችው ታምናላችው?

👉🏿በስልጣን ላይ ቆይታችው፣የራሳችሁን  ዜጎች ለመግደል ከውጭ የጦር መሣሪያዎችን ስታስገቡ፣ ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?

👉🏿የገዛ ዜጎቻችሁን እንደውሻ ስታንገላቱና ስትገድሉ፣ ማን ዜጎቻችሁን እንዲያከብር  ትጠብቃላችው?

👉🏿በራሳችው  አገር ላይ ቀማኛና ሌባ በመሆናችው ፣ የሃገራችሁን  ሀብቶች ሁሉ በመስረቅ፣ አብዛኞቹ ዜጋዎቻችው በስደትና በድህነት ውስጥ እንዲያልፉ ስታረጉ፣ የሰው ልጆ ነን ብላችው ታስባላችው?
ትራምፕ ይሄን የተናገሩት ሰሞኑን በዋሽንግተን ዋይት ሀውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ መሆኑን ተመልክቻለሁ።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

07 Feb, 10:14


የትራምፕ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ላይ ማዕቀብ ጣሉ‼️
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ላይ ማዕቀብ መጣላቸው ተሰምቷል።

ፍርድ ቤቱ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚኒ ኔታንያሁ በጋዛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል በሚል የእስር ትዕዛዝ አውጥቶ የነበረ በመሆኑ ነው የማዕቀብ ሰለባ የተደረገዉ።

ዓለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት መሠረት አልባና ሕጋዊ ያልሆነ ፍርድ በአሜሪካና በወዳጆቿ ላይ ሲያስተላልፍ ነበር ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።

ማዕቀቡ በICC ውስጥ የሚሠሩ ግለሰቦችና ቤተሰቦች ላይ የገንዘብና የቪዛ ክልከላን እንደሚያጠቃልል ተነግሯል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

07 Feb, 10:13


ተገደለ‼️
በአማራ ክልል በሸዋሮቢት በአራት ግለሰቦች ላይ  ጉዳት ያደረሰው ነብር ተገደለ‼️
በሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር 01 ቀበሌ በሮቢ የትንባሆ እርሻ ልማት ድርጅት ውስጥ በስራ ላይ የነበሩ አራት ግለሰቦች ላይ ነብር ጉዳት ማድረሱን የሸዋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር አስታውቋል ።

ነብሩ ጉዳቱን ካደረሰ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ በጥይት ተገድሏል።

ጉዳት የደረሰባቸው አራቱ ሰዎች በሸዋሮቢት  የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው መሆኑ ተገልጿል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

04 Feb, 04:31


4 ወር ተፈረደባቸው‼️
በ3ቱ በአምቦ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተሰጠ ፍርድ
በጥምቀት ሰሞን በቅዱስ ሚካኤል ታቦት
እያሾፉ እና እየቀለዱ በቲክ ቶክ ቪዲዮ ለቀው የነበሩት እነዚህ ሶስት ተማሪዎች:
1ኛ. ተማሪ ገመቹ ምትኩ
2ኛ. ተማሪ ካሳን አድቬንቸር
3ኛ. ተማሪ ጋዲሳ ኢቲና
ዛሬ በአምቦ ዳዳቻ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርበው የነበረ ሲሆን እያንዳንዳቸው በ4 ወር እስር እንዲቀጡ ተወስኗል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

11 Jan, 14:16


የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው‼️
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ዛሬ ጠዋት ወደ ዩጋንዳ ያቀኑ ሲሆን ዛሬ አመሻሽ ላይ በቀጥታ ወደ አዲስ አበባ እንደሚያቀኑ ታውቋል።
ፕሬዝዳንቱ ወደ ኢትዮጵያ የሚያቀኑት በጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ ግብዣ መሆኑን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት(Villa Somalia) የተገኘው መረጃ ያመላክታል። ፕሬዝዳንቱ በቆይታቸው የአንካራውን ስምምነት በተመለከተ እንዲሁም በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሏል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

11 Jan, 05:18


እሳት‼️
የበርካታ ብርቅዬ እንስሳት መኖሪያ በሆነው በነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ላይ የእሳት ቃጠሎ እንደተነሳ የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። በዚህ ሰዓት በሁለት አቅጣጫ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ተመልክተናል ብለዋል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

11 Jan, 05:18


በአንድ ሰዓት ውስጥ ሶስት የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ‼️
ዛሬ አዳሩን ከተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ከፍተኛው በሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ ሲሆን የተከሰተው ከለሊቱ 9:19 ከአዋሽ በስተሰሜን በ30ኪ.ሜ ርቀት ላይ ነው፣በዚህም አዲስ አበባን ጨምሮ ከፍተኛ የተባለ ንዝረት ተሰምቷል።
ዛሬ ለሊት የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ:-👇
1. ለሊት 8:42 በአፋር ገርባ ከአዋሽ ሰሜናዊ ምዕራብ በ12ኪ.ሜ ርቀት በሬክተር ስኬል 4.60 የሆነ

2. ለሊት 8:58 አማራ ክልል ብጨንቀኝ በሬክተር ስኬል 4.50 የሆነ

3. ለሊት 9:19 ከአዋሽ ባስተሰሜን በ30ኪ.ሜ ርቀት የምሽቱ ከፍተኛ የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.20 የሆነ

4. ለሊት 10:50 ከመተኻራ በደቡባዊ ምስራቅ በ25ኪ.ሜ ርቀት በሬክተር ስኬል 4.30 የሆነ

5. አሁን ጧዋት 12:22 ከመተኻራ በደቡብ አቅጣጫ በ28ኪ.ሜ ርቀት በሬክተር ስኬል 4.40 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጦች ተመዝግቧል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

11 Jan, 05:17


🇭🇹🇮🇶🇭🇹🇧🇲🇦🇴🇸🇳🇬🇼በውጭ ሀገር ላላችሁ ባላችሁበት የፈለጋችሁን ነገር ማሰራት ይቻላል መርጌታ  ባህላዊ
መድህኒት ቀማሚ ትክክለኛዉን እና የቀደምት የሊቃዉንት የአባቶቻችን ጥበባቶች ይሻሉ ወይንም ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ ፈውስ እና ጥበብ ከፈለጉ ደዉለዉ ያናግሩ 🇪🇹
                        
በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን 
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 🌿🌿ለመፍትሄ ሀብት
2 🌿🌿ለህማም
3 🌿🌿ለመስተፋቅር
4 🌿🌿ቡዳ ለበላው
5 🌿🌿ለገበያ
6 🌿🌿የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 🌿🌿ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 🌿🌿ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 🌿🌿ለዓቃቤ ርዕስ
10🌿🌿ለመክስት
11🌿🌿 ለቀለም(ለትምህርት)
12🌿🌿 ሰላቢ የማያስጠጋ
13🌿🌿 ለመፍትሔ ስራይ
14🌿🌿 ጋኔን ለያዘው ሰው
15🌿🌿 ለሁሉ ሠናይ
16🌿🌿 ለቁራኛ
17🌿🌿 ለአምፅኦ
23🌿🌿 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24🌿🌿 ለግርማ ሞገስ
25🌿🌿 መርበቡተ ሰለሞን
26🌿🌿 ለዓይነ ጥላ
27🌿🌿 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28🌿🌿 ለሁሉ መስተፋቅር
29🌿🌿 ጸሎተ ዕለታት
30🌿🌿 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31🌿🌿 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32🌿🌿 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33🌿🌿 ለድምፅ
34🌿🌿 ለብልት
35🌿🌿 በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስራዎች በጥቂቱ
               ☎️.  09 17 46 89 18
   🇮🇴🇧🇮🇧🇫🇨🇲🇨🇱   ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ
1🌿🌿የመኖሪያ ፍቃድ ላላገኙ ሙሉ ስማቸውን ብቻ በመላክ በምንሰራው ስራ በጥቂት ቀናት መፍትሄ እንሰጣለን ለዚህም ብዙ ምቅክሮች አሉ
2.🌿🌿 ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ
3. 🌿🌿ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው
4.🌿🌿 ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው
5🌿🌿. ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን
6.🌿🌿 ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን
7🌿🌿. ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው
8🌿🌿. ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን
9.🌿🌿 ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን
10🌿🌿. መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር
11.🌿🌿 ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን

09 17 46 89 18
09 17 46 89 18 ይደዉሉ
🌿🌿🌿🌿🌿🍀🍀🍀
  🍀 በዋሳፖ   በኢሞ ይደውሉልን

ሰበር ዜና ET🇪🇹

10 Jan, 15:42


ፋና #አሀዱ ቴሌቪዥን "ራሺያ ለኢትዮጵያ 1,630 ቶን ስንዴ ድጋፍ አደረገች" የሚለው ዘገባ የተሳሳተ ነው ሲል አጣጥሎታል።
ፋና ትክክለኛው መረጃ sputnik africa የዘገበው "ራሺያ ለአለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ለተፈናቃዮች የሚውል 1,600 ton ስንዴ ልካለች የሚለው ነው" ብሏል።
የራሺያ ኢምባሲ በአዲስ አበባ እንዲሁም የራሺያ ዋና ሚዲያ የሆነው RT "ራሺያ ለኢትዮጵያ ከ1,630 ቶን ስንዴ ለተፈናቃዮች የሚውል ልካለች" ሲል ዘግቧል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

10 Jan, 15:18


ነዳጅ‼️
በ #ኢትዮጵያ የተከሰተው የቤንዚን እጥረት በ #ሱዳን ካለው ጦርነት ጋር ተያያዥ መሆኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሳሃረላ አብዱላህ ገለጹ‼️

የኢትዮጵያ እስከ 80 በመቶ የሚሆነው ቤንዚን በሱዳን ወደብ የሚገባ መሆኑን የጠቀሱት ዳይሬክተሯ በሱዳን ጦርነት ምክንያት ሙሉ አቅርቦቱ ለሙሉ ወደ ጅቡቱ መዞሩን ገልጸዋል። በዚህም ጁቡቲ ማስተናገድ ከሚችለው አቅም በላይ በመሆኑ ችግሮች መፈጠራቸውን ገልጸዋል።

“ከፈረንጆቹ  2024  የካቲት ወር ጀምሮ የጅቡቲው ሆራይዘን ተርሚናል ከአቅም በታች ሲያስተናግድ በመቆየቱ የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ተከስቷል” ሲሉ ለኢቢሲ ተናግረዋል። ሌላኛው ሰሞኑን የተፈጠረው እጥረት የዋጋ ጭማሪ ይኖራል በሚል ግምት ነዳጅ በመያዝ መከሰቱንም አክለው ገልጸዋል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

10 Jan, 06:47


አሳዛኝ መረጃ‼️
በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ 03 ቀበሌ ቤተሆር ላይ ትናንት ድንገተኛ የእሳት አደጋ ተከስቶ  የ48 አርሶደሮችን እህል ማውደሙን የደረሰኝ መረጃ ያመላክታል። የእሳቱ መንስኤም አልታወቀም ብለዋል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

08 Jan, 08:17


ነዳጅ 100 ብር ገባ‼️
በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ‼️

ሚኒስቴሩ ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ሆኖ ተወስኗል።

1 አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣
2 አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣
3 አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣
4 አንድ ሊትር የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣
5 አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር እንዲሁም
6 አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ሚኒስቴሩ ወስኗል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

08 Jan, 08:17


inbox‼️
ሰላም    "እኔ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ሰራተኛ ስሆን ድርጅታችን ከቀናት በፊት በድንገት ስብሰባ ጠርቶን ወደ አራት መቶ የምንጠጋ በተለያየ ዘርፎች ለአመታት ያገለገልን ሰራተኞችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ  መባረራችንን አሳውቆናል ብዙዎቻችን የተሻለ የትምህርትም የስራም ልምድ እያለን የተባረርንበት መንገድ ግን አግባብ አደለም። በዚህም ምክንያት እኛም ሆነ  የምናስተዳድራቸው ቤተሰቦቻችንም እጅግ ለከፋ ችግር ተጋልጠናል" ብለዋል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Jan, 05:40


ነዳጅ‼️
ከጅቡቲ ነዳጅ ጭነው በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ሰበብ እየፈጠሩ በርካታ ቦቲዎች መቆማቸውን ጥቆማ ደርሶኛል። ለአብነት ያለ በቂ ምክንያት ጭፍራ ላይ በርካታ ቦቲዎች ቆመዋል። ነዳጅ ጭነው በየመንገዱ የቆሙ በርካታ ናቸው ብለዋል። ለዚህ መነሻው ደግሞ ከመጪው ወር ጀምሮ የነዳጅ ዋጋ ላይ ማሻሻያ ይደረጋል በሚል ነው ብለዋል።
አንድ ቤተሰብ ከሰመራ ከተማ የላከልን👇
"እኔ ያለሁት ሰመራ ከተማ ነው በነዳጅ ምክንያት ብዙ መኪኖች በየሄድኩባቸው ከተሞች ብዙ መኪኖች እንደቆም አይቻለሁ ፣ሰመራ ሎጌያ፣ሚሌ ላይ ታች ሚሌ ፣ድቸቱ-----ሰማራ ባለው ነዳጅ ማደያ በሙሉ ነዳጅ የለም በጣም ትንሽና ለአደጋ ግዜ በሚመስል መልኩ ሰመራ ኤርታእሌ ነዳጅ ማደያ ማታ ላይ ሲሰጥ ተመልክቻለሁ"።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Jan, 05:40


"እየተፋፈርን ስለሆነ ነው እንጂ ማንም ኑሮን እየተቋቋመው (Afford) እያደረገ አይደለም፡፡ከሁለትና ሦስት ዓመት በፊት 10 እና 15 ሺህ ደመወዝ የሚያገኙት ሠራተኞች ጥሩ ነበሩ፡፡አሁን ግን 30 ሺህ እና 40 ሺህ ብር ደመወዝ የሚያገኙት ጥሩ ደረጃ ላይ ናቸው አልልም፡፡ የቤት ኪራይ:የትምህርት ቤት ክፍያው:የኑሮ ውድነት ሰማይ ወጥቷል"።
አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ
ለሪፖርተር ጋዜጣ
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Jan, 05:40


Update‼️
ተደብቀው የነበሩት ነዳጅ የጫኑ ቦቴዎች ተያዙ‼️
የአፋር ክልል ንግድ ቢሮ እና የክልሉ ጸጥታ አካላት ባደረጉት ርብርብ ነዳጅ ጭነው በየቦታው ተደብቀው የነበሩ ቦቴዎች ከተደበቁበት እንዲወጡ መደረጉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባን ጨምሮ ለተለያዩ ክልሎች የሚጓጓዝን ነዳጅ ይዘው በአፋር ክልል ሰርዶ አድማስ በሚባል ቦታ በየጥሻው የተደበቁ ቦቴዎች በፀጥታ አካላት አሰሳ መያዛቸውን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡

በአሁኑ ሠዓትም የክልሉ ንግድ ቢሮ ለተሽከርካሪዎቹ እጀባ እንዲሰጥ በማድረግ ወደ የመዳረሻቸው እንዲንቀሳቀሱ ተደርጓል መባሉን የባለስልጣኑ መረጃ አመላክቷል፡፡

“በወሩ መጨረሻ የነዳጅ ዋጋ ክለሳ ይሠራል” በሚል ያልተጨበጠ ተስፋ ነዳጁን ይዘው የተደበቁት እነዚህ አሽከርካሪዎች ያለአግባብ ስለሚያገኙት ትርፍ ብቻ ቅድሚያ መስጠታቸውን ባለስልጣኑ ገልጿል፡፡

በየክልል ከተሞች የነዳጅ ማደያዎችን በማድረቅ እጥረት በመፍጠር ሕብረተሰቡን የማጉላላት ሥራን መሥራታቸውንም ጠቁሟል፡፡

የፈፀሙት ሕገ-ወጥ ተግባር በተጨባጭ መረጋገጡን የገለጸው ባለስልጣኑ÷ መንግሥት ለሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት ሲል በድጎማ የከፈለውን የነዳጅ ወጪ እንዲሸፍኑ ይደረጋል፤ ከምርት መሰወር ጋር በተያያዘም በሕግ ተጠያቂ ይደረጋሉ ብሏል፡፡
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

03 Jan, 07:36


አዲሱ መመሪያ ወደ ተግባር ሊገባ ነው
የትራንስፖርት ዘርፍ ችግሮችን ይቀርፋል የተባለው መተግበሪያ
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን በከተማዋ የተሽከርካሪዎችን ሰሌዳ መፍታትና የአሽከርካሪዎችን መንጃ ፈቃድ መቀማት የሚያስቀር አሰራር ሊተግበር መሆኑን አስታውቋል፡፡

ተቋሙ ከጥር 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመዲናዋ ተግባራዊ ይደረጋል ያለው አዲስ አሰራር የትራፊክ ቁጥጥርን የሚያዘምንና ዜጎች የትራፊክ ቅጣት ለመክፈል የሚያጠፉትን ጊዜና የሰው ኃይል ብክነት የሚያስቀር ነው ተብሏል፡፡

ለዚሁ አገልግሎት የበለፀገው መተግበሪያ በየዓመቱ በአዲስ አበባ ከተማ እስከ 400 ሰዎች ህይወት እያጠፋ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስና የሚስተዋለውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ ለመቅረፍ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው ተብሏል፡፡

‌‎በተጨማሪም የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎቶችን የሚሰጠው መተግበሪያው በተሽከርካሪዎች አቅራቢያ የሚገኙ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ስፍራዎችን የሚጠቁምና የክፍያ ስርዓቱን በዲጂታል ዘዴዎች ማከናወን የሚያስችል ስለመሆኑም ተነግሮለታል፡፡

መተግበሪያው ወይም ሶፍትዌሩ በሀገሪቱ ብሎም በከተማዋ በማንዋል (በወረቀት) በሚተገበር የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ሥራ ላይ የሚያጋጥሙ ክፍተቶችን እንደሚያስቀርም ነው የተነገረው፡፡

ይህ መተግበሪያ ሥራውን ከአሽከርካሪና ተሽከርካር ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን፣ ከኢትዮ ቴሌኮምና ከባንኮች ጋር በማስተሳሰር እንደሚሰራ ያስረዱት የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ክበበው ሚዴቅሳ፣ ሲስተሙ ቀደም ሲል የነበረውን አሰራር በማዘመን በቁጥጥር ሂደት የሚያጋጥሙ ብልሹ አሰራሮችን የሚያስቀር ነው ብለዋል፡፡
=======================
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

02 Jan, 10:57


ሽሽት‼️
#አዋሽ_ፈንታሌ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ አጎራባች ስፍራዎች እየሸሹ መሆኑ ተገለጸ‼️
በ #አፋር ክልል አዋሽ ፈንታሌ ከሰሞኑን በተደጋጋሚ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በርካታ ሰዎች አከባቢያቸውን ለቀው አጎራባች ወደሆኑ ስፍራዎች እየሸሹ ነው።

የአካባቢው ነዋሪ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት አስፋልት ሲሰነጠቅ ማየታቸውን ገልጸው አሁን ላይ ስንጣቂው እየሰፋ መምጣቱን እና ከሰዎች መኖሪያ ቤት ውስጥ ሳይቀር ውሃ ሲፈልቅ ማየታቸውን ጠቁመዋል። በተለይም በአርብሃራ እና ቦሊቃ መካከል የተሰነጠቀው አስፋልት ጥልቀቱ በጣም ትልቅ መሆኑ ገለጿል።
የአዋሻ ፈንታሌ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ አደን በለአ በበኩላቸው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ በአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ሳቡሬ ቀበሌ የሚገኘው የኡንጋይቱ መጀመርያ ደረጃ ት/ቤት ላይ ጉዳት መድረሱንና ትምህርት መቋረጡን አረጋግጠዋል። በተጨማሪም በዱሃ ቀበሌ የሚገኝ መስጂድ ላይ መሰነጣጠቅ አጋጥሟል ብለዋል።
#አዲስስታንዳርድ
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

02 Jan, 10:57


ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ‼️
ከ10 ደቂቃ በፊት ከ4:41- 4:46 ደቂቃ በአዲስ አበባ አራት ኪሎ፣ሰንጋተራ፣ሚኒልክ ሆስፒታል፣ላምበረት.. እና በሌሎች አካባቢዎች ከሰሞኑ ከባድ የተባለ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት መሰማቱን ጥቆማዎች ደርሰውኛል፣ሰው የገፋኝ ነበር የመሰለኝ ሲሉ ቤተሰቦች ገልፀውታል። ዛሬ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ መነሻው አዋሽ አካባቢ ሲሆን ዛሬ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከእስከዛሬው ከፍተኛ ሲሆን 5.2 በሬክተር ስኬል ተመዝግቧል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

01 Jan, 10:08


ሰላማዊ ሰልፍ
በመቐለ ከተማ ሰለማዊ ሰልፍ ተካሄደ ‼️
ዛሬ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም በመቐለ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ።
በደብረፂዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ሰልፉ እንዳይካሄድ ሙከራ ማድረጉ የተሰማ ሲሆን፣ህዝቡ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዷል።
ሰልፈኞቹ ፥ ከፓርቲ በፊት  መንግስት ይቀድማል፣መንግስት ለማፍረስ የሚደረግ እንቅስቃሴ ይቁም የሚሉ እና ሌሎች መፈክሮች አሰምተዋል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

01 Jan, 10:08


ፋይዳ መታወቂያ ለባንኮች አስገዳጅ ኾነ‼️
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው ማስታወቂያ ከዛሬ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም
ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ  ሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ  ወይም የፋይዳ ቁጥር ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ሆኗል።
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

31 Dec, 06:19


አስገዳጅ የሚሊሻ ስልጠና‼️
በአስገዳጅ የሚሊሻ ስልጠና ሳቢያ #በሰንዳፋ ከተማ ጠዋት ላይ ባጃጅ እና የፈረሰ ጋሪ እቅሰቃሴ መገደቡ ተገለጸ‼️
#በኦሮምያ ክልል ሰንዳፋ ከተማ የባጃጅ ሹፌሮች እና የፈረስ ጋሪ አስጋሪዎች በአስገዳጅ ሁኔታ የሚሊሻ ስለጠና እንዲወስዱ በመደረጉ የባጃጅ እና የፈረስ ጋሪ እንቅስቃሴ መገደቡ ተገለጸ፤ የከተማዋ ነዋሪዎች በትራንስፖረት እጥረት ችግር ላይ መውደቃቸውን አስታውቀዋል።

በግዳጅ እንዲወስዱ እየተደረገ ያለው የሚሊሻ ስልጠናው የተጀመረው ባሳለፍነው ሳምንት አርብ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን እና እስከ ጥር ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚቀጥል የተነገራቸው ሲሆን በስልጠናው ሳቢያ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ተኩል እስከ 3 ሰዓት ተኩል ትራንስፖርት እንዲገደብ ማድረጉን አስታውቀዋል።

የሚልሻ ስልጠናውን መውሰድ ወደ ስራ ለመመለስ አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን የገለጸልን የባጃጅ አሽከርካሪ ስልጠናውን ያልወሰዱ የባጃጅ ሹፌሮች ፍቃድ እንደማያገኙ እንደተነገራቸው አስታውቋል።

በከተማዋ የፈረስ ጋሪ የሚያሽከረክሩም ስልጠናውን በግዳጅ እንዲወስዱ መደረጋቸውን አስታውቀዋል፤ “ስልጠናውን ካጠናቀቅን በኋላ በምሽት እና አስፈላጊ በሆነ ሰአት የከተማዋን ጸጥታ በማስጠበቅ ስራ ላይ እንደምንሰማራ ተነግሮናል” ብሏል።
#አዲስስታንዳርድ
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

30 Dec, 18:53


💯% የተረጋገጠ የOnline Business ነው እንዳያመልጦ ይፍጠኑ 💥
            
                   👇👇👇
https://t.me/genzeb24
https://t.me/genzeb24

ሰበር ዜና ET🇪🇹

30 Dec, 17:42


#እንድታውቁት‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ በ2017 በጀት ዓመት ኤጀንሲው የመጨረሻ ያለውንና 8ኛውን የመሬት ይዞታ የማረጋገጥና የእወጃ መርሐግብር በ6 ክፍለ ከተሞች ከታህሳስ 10/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አምስት ወራት ውስጥ እንደሚሰጥ መግለጹ ይታወሳል።

ለመሆኑ የይዞታ ይረጋገጥልኝ ጥያቄ በሚቀርብበት ወቅት የሚያስፈልጉ መረጃዎች ምንድን ናቸው?

- የይዞታ  ማረጋገጫ ካርታ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣

- ማንነትን የሚገልጽ የታደሰ መታዎቂያ፣ መንጃ ፈቃድ፣

- ፓስፖርት ወይም ፋይዳ መታወቂያ፣

- ግብር የተከፈለበት ደረሰኝ፣

- ይዞታው በሊዝ የተገኘ ከሆነ የሊዝ ውል፣

- የፍርድ ቤት ውሳኔ ካለ፣

- ህጋዊ የውል ሰነዶች፦ የውክልና፤ የስጦታ፣ የውርስ፤ የሽያጭ ውል ካሉ መቅረብ ይኖርባቸዋል።
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

30 Dec, 06:35


በዚህ ቻናል ምርት እና አገልግሎቶን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ በዚህ
👇👇
@Dani_peromotor

ሰበር ዜና ET🇪🇹

30 Dec, 06:33


አሳዛኝ ዜና‼️
ዛሬ 20/04/2017 ዓ.ም በሲዳማ ክልል በቦና ዙሪያ ወረዳ በጋላና ወንዝ ድልድይ ላይ በደረሰው አደጋ ቁጥራቸው በውል ባይታወቅም ከ60+ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል‼️
አደጋ የተከሰተው አንድ አይሱዙ መኪና ከ60+ የሠርግ አጃቢዎች አሳፍሮ ወደ ዳዬ በንሳ መሥመር እየተጓዘ እያለ በጋላና ድልድይ ተምዘግዝጎ ወደ ወንዙ በመግባቱ እንደሆነ የዓይን እማኞች ገልፀዋል። በጋላና ድልድይ ተመሳሳይ የትራፊክ አደጋ ሲደርስ መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ይህ እጅግ የከፋ አደጋ ነው ብለዋል።
የሟቾች ቁጥር ከዚህ ሊበልጥ እንደሚችል ገልፀው ከውሃው ውስጥ የአስኬረን ፍለጋው መቀጠሉን ምንጮች ገልፀዋል። ከ60 በላይ ሰዎች ሞተዋል ብለዋል።
ነፍስ ይማር፣መፅናናትን ይስጥልን።
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

29 Dec, 10:26


ስዊድን ጦርነት ይከሰታል በሚል ለብዙ ሰዎች የቀብር ቦታ ማዘጋጀት ጀመረች‼️
ኔቶን በቅርቡ የተቀላቀለችው ስዊድን በሩሲያ ምክንያት ብዙ ሰዎች ሊሞቱ ይችላሉ የሚል ስጋት ውስጥ ነች
አሁን ደግሞ ከሩሲያ ሊሰነዘር በሚችል ጥቃት ምክንያት ሰዎች በብዛት ሊሞቱ ይችላሉ በሚል የቀብር ቦታ ማዘጋጀት ጀምራለች ሲል ቪኦኤ ዘግቧል።
በስዊድን ካሉ ከተሞች መካከል በግዙፍነቱ ሁለተኛው የሆነው ጎትቦርግ ከተማ ብቻ በድንገት በሚከሰት ጦርነት ለሚሞቱ ሰዎች አራት ሄክታር መሬት ለቀብር አዘጋጅቷል።
የሀገሪቱ ከተሞች የቀብር ቦታ በስፋት ወደማፈላለግ የገቡት የስዊድን ጦር እና ሌሎች ተቋማት ጦርነት ሊኖር ይችላል የሚል ማስጠንቀቂያ ካሰሙ በኋላ ነው።
ከአንድ ወር በፊት ሩሲያ ኦሬሽኒክ የተሰኘውን የኑክሌር ሚሳኤል ወደ ዩክሬን መተኮሷን ተከትሎ ስዊድን ዜጎቿን ከኑክሌር ጦርነት ራሳቸውን እንዴት መጠበቅ እንደሚችሉ ማስተማር ጀምራ ነበር።
ከስዊድን በተጨማሪም ፊንላንድ፣ ዴንማርክ እና ኖርዌይ ዜጎቻቸውን በጦርነት ወቅት እንዴት ራሳቸውን መጠበቅ እንደሚችሉ በማስተማር ላይ ናቸው።
ዴንማርክ እና ኖርዌይ ጦርነት ሊከሰት ይችላል ከሚል ስጋት ውጪ በሚያስተምሩት የቅድመ ጥንቃቄ ማስተማሪያ ይዘቶች ላይ የሩሲያን ስም አልጠቀሱም ተብሏል።
ሶስት ዓመት የሆነው የዩክሬን ሩሲያ ጦርነት በየጊዜው መልኩን እየቀያየረ ሲሆን ምዕራባውያን ለዩክሬን የረጅም ርቀት ጦር መሳሪያዎች በማስታጠቅ ላይ ናቸው።
ዩክሬን ከኔቶ አባል ሀገራት በምታገኛቸው የጦር መሳሪያ ድጋፍ በሩሲያ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የአየር ላይ ጥቃቶችን በመፈጸም ላይ ናት።
ሩሲያ በበኩሏ ለዩክሬን የሚሰጡ የረጅም ርቀት የጦር መሳሪያዎች ሶስተኛው የዓለም ጦርነትን ሊቀሰቅስ እንደሚችል በተደጋጋሚ አስጠንቅቃለች።
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

28 Dec, 07:10


ኢትዮጵያ ሳትካተት ቀረች‼️
ኢትዮጵያ በሶማሊያ በሚሰማራዉ በአዲሱ  የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል ውስጥ ሳትካተት ቀረች‼️
በጸጥታው ምክር ቤት ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ዉስጥ ለመካተት ያነሳችውን የተሳትፎ ጥያቄ ሶማልያ ሳትቀበለዉ ቀርታለች።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ (AUSSOM) ለማቋቋም ትናንት አርብ ዕለት በውሳኔ ሃሳብ አጽድቋል።

15 አባላት ያሉት ምክር ቤት በእንግሊዝ መሪነት የቀረበውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በ14 ድምጽ ሲያፀድቅ አሜሪካ የድምፅ ተአቅቦ አድርጋለች።

አምባሳደሩ  ኢትዮጵያ  የሚጠበቅባትን ለመወጣት ዝግጁ ናት ሲሉ ቢገልጹም ፤ የሶማልያው ተወካይ  በሰጡት ምላሽ ሶማልያ  የወታደሮቹን አሰፋፈር ብሔራዊ ጥቅሟን ባስከበረ መልኩ እንዲሆን መወሰኑን ገልጸዋል።

"አሁን ያለው የወታደሮች ድልድል  በስምምነት እንደሚጠናቀቅ አበክረን እንገልፃለን" ያሉት የሶማሊያ ተወካይ በአሁኑ ወቅት የግብፅን ጦር ጨምሮ 11,000 ወታደሮች ማሰባሰብ ችለናል ሲሉም ተናግረዋል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Dec, 11:34


t.me/seed_coin_bot/app?startapp=5078621685
SEED App – Meme Telegram app backed by top investors.
🔥 Burning SEED for inactive users after more than 30 days.
🚀 20M users in just 1 month!
🏆 Top-tier listing this December.
Don’t miss out — now’s the perfect time to join! 🎉

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Dec, 08:09


t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref5078621685
🥳 Hey, want to visit the Zoo together?
🦒 Here, you can buy animals, upgrade enclosures, and take part in an Airdrop!
🎁 Claim your welcome bonus and pick your first animal!

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Dec, 06:03


በመዲናዋ በአምስት ወራት ውስጥ ከ300 በላይ ሕጻናት በተለያዩ ቦታዎች ተትተው መገኘታቸው ተገለጸ‼️
👉ሕጻናትን ወልደው በተለያዩ ቦታዎች ላይ የሚተው ወላጆች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ ተላልፏል

ታሕሳስ 17/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት አምስት ወራት ውስጥ ብቻ እድሜያቸው ከ8 ዓመት በታች የሆኑ ከ300 በላይ ሕጻናት በወላጆቻቸው የተለያየ ቦታዎች ላይ ተትተው መገኘታቸውን የከተማ አስተዳደሩ ሴቶችና ሕጻናት ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልጿል፡፡

ቢሮው የተለያዩ አካባቢዎች ላይ ሕጻናትን ወልደው የሚተው ወላጆች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ አስተላልፏል፡፡

በወላጆቻቸው ተትተው የተገኙት ሕጻናትም፤ በክበበ ፀሀይ የሕጻናት መንከባከቢያ ማዕከል ውስጥ እንዲገቡ መደረጉንም አስታውቋል፡፡

በቢሮው የሕጻናት ደህነት መብት ማስጠበቅ ዳይሬክተር አቶ አንዷለም ታፈሰ ለአሐዱ እንደተናገሩት፤ ሕጻትን በተለያየ ቦታ በመተው እና ወላጅ አጥ ሆነው እንዲያደጉ ማድረግ በሀገር ላይ ሁለንተናዊ ተፅእኖ እያሳደረ ይገኛል፡፡

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ መሰል ችግሮች በመዲናዋ እየተስፋፉ መምጣታቸውን አንስተው፤ ከ3 መቶው ሕጻናት በተጨማሪ በቅርቡ አንድ መቶ አምሳ ሕጻናት ከተለያዩ አካባቢዎች ተገኝተው ወደ ማዕከሉ መቀላቀላቸውን ተናግረዋል፡፡

ወላጆች ሕጻናትን በተለያዩ ቦታዎች ለመተዋቸው ዋንኛው ምክንያት ድህነት መሆኑን የገለጹት ዳይሬክተሩ፤ መሰል ድርጊቶችን መፈጸም ከሀይማኖት እና ባህል ጋር የሚጣረስ እንዲሁም ፍጹም ከኢትዮጵያዊነት ያፈነገጠ በመሆኑ ወላጆች ከዚህ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል፡፡

በዚህ ማዕከል ውስጥ ሕጻናትን በመንከባከብ፣ በመጠበቅ እና በማስተማር ደረጃ በመንግሥት በኩል በርካታ ሥራዎች እየተሰሩ ስለመሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

ኃላፊው አያይዘውም የችግሩን መስፋፋት ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በ3 ዓመታት ውስጥ ተጨማሪ አንድ ሺሕ የህፃናት ማቆያ ማዕከላት  እንደሚገነቡ ተናግረዋል።
#አሀዱ
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

26 Dec, 07:47


ዩኒቨርስቲዎች ውጤታማ ካልሆኑ ህልውናቸው ሊቀጥል አይችልም ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ አስጠነቀቁ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር #ለዩኒቨርሲቲዎች በጀት የምመድበው በተማሪዎቻቸው እና በመምህራን ብዛት ሳይሆን ባስመዘገቡት ውጤት ልክ ነው ሲል ገለጸ፤ ዩኒቨርሰሲቲዎች ውጤታማ ካልሆኑ ህልውናቸው ሊቀጥል አይችልም ብሏል።

ዝቅተኛ አፈፃፀም ያስመዘገቡ እኩል በጀት የሚመደብበት አሰራር ይቀራል ሲሉ የገለጹት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎቹ ውጤታማ ካልሆኑ ወደ ቴክኒክ ማሰልጠኛነት የሚቀየሩበት ኹኔታ ይኖራል ሲሉ አሳስበዋል።

ትምህርት ሚኒስቴሩ 47 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ውጤትን ማዕከል ያደረገ የአፈፃፀም ኮንትራት ስምምነት ትናንት ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ተፈራርሟል።

ሥራዎቻቸውም በዚሁ ኮንትራት መሰረት እንደሚለካ የገለጹት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ወደፊት ለዩኒቨርሲቲዎች የሚመደበው በጀት፣ የሥራ አፈፃፀማቸውን መሰረት ያደረገ እንደሚሆን አስታውቀዋል።

በተለይም ብቃት ያለው የሰው ሃይል ለማፍራትና ፋይዳቸው የጎላ ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎችን ለማውጣት ጥራት ላይ መስራት ግዴታ መሆኑ በስምምነቱ ተካቷል ብለዋል።

ስምምነቱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በትክክለኛ መንገድ የሚሰሩና ተጠያቂነት ያለባቸው እንዲሆኑ የሚያስችል መሆኑንም ገልፀዋል።

ዩኒቨርሲቲዎች የተጣለባቸውን ሃላፊነት በብቃትና በጥራት እንዲፈፅሙ በተለይም ሙስናን ማጥፋት ግዴታ መሆኑንም አንስተዋል።
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

25 Dec, 08:39


“ከ ቀይ ባህር ጋር የማይዋሰኑ ሀገራት ባህሩን መጠቀማቸው ‘ተቀባይነት የለውም’” :-ግብፅ‼️
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከ ቀይ ባህር ጋር የማይዋሰኑ ሀገራት ባህሩን መጠቀማቸው “ተቀባይነት የለውም” ሲሉ ገለጹ።
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ "ከቀይ ባህር ጋር ከሚዋሰኑ ሀገሮች ውጭ ያሉ ማኛቸውም ሀገሮች በህሩን መጠቀማቸውተቀባይነት የለውም" ሲሉ ሰኞ ዕለት በ #ካይሮ ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ሞአሊም ፊኪ ጋር ባደረጉት የሁለትዮሽ ውይይት ላይ ተናግረዋል።
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Dec, 11:00


ከሞት በኋላ ኩላሊት እንዲለገስ የሚፈቅድ የሕግ ማዕቀፍ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡ ተገለጸ‼️
👉 በኢትዮጵያ ከ400 ሺሕ በላይ የኩላሊት እጥበት የሚያስፈልጋቸው ሰዎች አሉ ተብሏል

ሰዎች ከሞቱ በኋላ ኩላሊት እንዲለግሱ የሚፈቅደው የሕግ ማዕቀፍ ሀሳቡ ከዓመታት በፊት በረቂቅ ደረጃ የተዘጋጀ ሲሆን፤ በቅርቡ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ መቅረቡን የኩላሊት ሕመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት አስታውቋል።

ሰው በሕይወት እያለ ወዶና ፈቅዶ በመስማማት ሕይወቱ ካለፈ በኋላ ኩላሊቱ እንዲወሰድ የሚፈቅደው የሕግ ማዕቀፍ ለብዙ ጊዜ ይፀድቃል፤ በሚል ሲጠበቅ እንደነበረ የገለጹት የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ሰሎሞን አሰፋ፤ በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ለአሐዱ ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስኪያጁ አክለውም ኢትዮጵያ ውስጥ የታማሚዎች ትልቁ ችግር ኩላሊት ማጣት እንደሆነ የገለጹ ሲሆን፤ "አንዳንዱ ጭራሹንም የሚሰጠው ሰው የለም፡፡ ሌላኛው ደግሞ ኩላሊት የሚሰጠው አግኝቶ ግን በምርመራ አይመሳሰልም፣ በተጨማሪም ሕመምተኛ ሁኖ ከቤተሰቡ መውሰድ የማይፈልግ ስላለ የኩላሊት ንቅለ ተከላን ለማድረግ አዳጋች ነው" ብለዋል።

"ለዚህ ሁሉ መፍትሄ ይሆናል ብለን የምናስበውን ሕይወቱ ካለፈ ሰው የሚደረገው የኩላሊት ንቅለ ተከላ ላይ ጠንከር ያለ ሥራን ለመስራት እያሰብን ነው" ሲሉም ገልጸዋል።

በተጨማሪም በሀገሪቱ ከሚገኙ የኩላሊት ህመምተኞች መካከል ከ400 ሺህ በላይ የሚሆኑት የኩላሊት እጥበት የሚያስፈልጋቸው እንደሆኑ  ዋና ሥራ አስኪያጁ ዶ/ር ሰሎሞን አሰፋ ለአሐዱ ገልጸዋል።

ከነዚህ ውስጥ በሳምንት ከ30 እስከ 45 ሺሕ ብር በመክፈል የኩላሊት እጥበት በማድረግ ሕይወታቸውን ለማቆየት ሲታገሉ አንዳንዶቹ ደግሞ፤ በገንዘብ እጥረት ምክንያት በሳምንት ሦስት ጊዜ ማድረግ ያለባቸውን እጥበት አንድ ጊዜ ብቻ በማድረግ ላይ ይገኛሉ ሲሉም ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ ለኩላሊት ሕመምተኞች ፈታኙ ነገር የገንዘብ እጥረት እንደሆነ የገለጹም ሲሆን፤ ግብአቶች ከውጩ የሚመጡ በመሆናቸው በተለይም ከማክሮ ኢኮኖሚው ማሻሻያው በኋላ ሕመምተኛው በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኝ አክለዋል።

በአዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ፣ ዳግማዊ ምኒሊክና ዘውዲቱ ሆስፒታል ብቻ የሚሰጠውን ነፃ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት በመዲናዋና ላይ የማስፋፋት ሌሎች ከተሞች ላይ ደግሞ የማስጀመር ሥራ እየተሰራ እንደሚገኝም ዋና ሥራ አስኪያጁ ለአሐዱ አሳውቀዋል።

እድሜው ከ40 ዓመት በላይ የሆነ ማንኛውም ሰው ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ ከ40 ዓመት በታች የሆነ ደግሞ፤ በዓመት ሁለት ጊዜ የኩላሊት ምርመራ እንዲያደርግም አሳስበዋል፡፡

በተጨማሪም በኢትዮጵያ ውስጥ ለኩላሊት መድከም 60 በመቶ የሚሆነው የስኳርና ደም ግፊት ሕመም በመሆኑ በዚህ ሕመም የተጠቁ ሰዎች በሙሉ ቢያንስ በየዓመቱ እንዲመረመሩና መድኃኒታቸውን በአግባቡ እንዲከታተሉ እንዲሁም፤ በሀኪማቸው የሚሰጣቸውን ምክር ተግባራዊ ማድረግ እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተዋል።
#አሀዱ
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Dec, 06:26


የሱማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር፣ የኢትዮጵያ ኃይሎች ጌዶ ግዛት ውስጥ ዶሎ በተባለች የድንበር ከተማ በሦስት የሱማሊያ ጸጥታ ኃይሎች ጣቢያዎች ላይ ትናንት ጥቃት ፈጽመዋል በማለት ትናንት ምሽት ባወጣው መግለጫ ከሷል። ጥቃቱ "የታቀደ" እና "ኾን ተብሎ" የተፈጸመ ነበር ያለው ሚንስቴሩ፣ በጥቃቱ ሲቪል የአካባቢው ነዋሪዎችን ጨምሮ ቁጥራቸውን ያልገለጣቸው ሰዎች እንደተገደሉ ጠቅሷል። ጥቃቱ ኹለቱ አገሮች አንካራ ላይ የተፈራረሙትን የባሕር በር ስምምነት የሚጥስ እንደኾነ ሚንስቴሩ የጠቀሰ ሲኾን፣ ሱማሊያ ጥቃቱን በዝምታ እንደማትመለከተውም ገልጧል። ሱማሊያ ይህን ክስ ያሠማችው፣ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደኤታዋ ዓሊ ኦማር ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር በኹለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ለመነጋገር አዲስ አበባ ከገቡ ከሰዓታት በኋላ ነው።
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Dec, 06:25


ቡግና‼️
ቡግና ወረዳ ከ79 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ ይሻሉ‼️
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ቡግና ወረዳ በተከሰተዉ ድርቅና የምግብ እጥረት ምክንያት 79 ,418 ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ተባለ። በወረዳው ከ 10 ሺህ በላይ እናቶችና ሕፃናት በከፋተኛ የምግብ እጥረት ምክንያት ጉዳት እንደደረሰባቸዉ የወረዳዉ ጤና ጽሕፈት ቤት አሳውቋል።
======================
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

23 Dec, 05:57


እገታ‼️
ዛሬ ታህሳስ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ረፋድ 3:00 ሰዓት አካባቢ መነሻውን አዲስ አበባ በማድረግ ወደ ደማርቆስ መንገደኞችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ "የኛ ባስ" ገብረ ጉራቻ ከተማ አቅራቢያ አስቁመው ተሳፋሪዎችን ይዘው መሰወራቸው ተሰምቷል።

ከተሳፋሪዎች መካከል 3 ሴቶች ወድያውኑ ከእገታው ያመለጡ ሲሆን ለማምለጥ የሞከረ አንድ ወጣት ተገድሏል ተብሏል።
ከዚህ በተጨማሪ እገታው ሲፈፀም  በነበረ መደናገጥ በተፈጠረ ግጭት 3 የጭነት መኪናዎች  ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን ቀሪዎቹ ተሳፍሪዎች ታግተው የተወሰዱ መሆናቸውን ከእገታው ያመለጡ ተሳፋሪዎች  ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። የታጋቾቹ ቁጥራቸው በውል ባይታወቅም 45 አካባቢ ሳይሆን እንዳልቀረ ምንጮቼ ገልፀዋል። ሌላ አንድ የተሳቢ ሾፌርም አብሮ ተወስዷል ብለዋል።
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

20 Dec, 07:30


ለባለይዞታዎች‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ለ8ኛ ጊዜ የመሬት ይዞታ ማረጋገጥ እና ምዝገባ ስራ ሊያከናውን ነው ‼️
👉የይዞታ ማረጋገጫ ከታህሳስ 10-ሚያዚያ 15 ይከናወናል ብሏል።
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ግፋ ወሰን ደሲሳ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት ኤጀንሲው ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባ ከጀመረበት 2007 በጀት ዓመት ጀምሮ እስከ 2016  በጀት ዓመት ድረስ 7 ጊዜ የይዞታ ማረጋገጥ እወጃ በማካሄድ በ 337 ቀጠናዎች ላይ የማረጋገጥ ስራ ማከናወኑን ተናግረዋል  ፡፡

በዚህ መሰረት በያዝነዉ በጀት  አመት  ለመጨረሻ ጊዜ  ለስምንተኛ ዙር  ቀሪ  በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ያሉትን ያልተረጋገጡ  136 ቀጠናዎች   የሚገኙ ቁራሽ መሬቶችን   አረጋግጦ ለመመዝገብ  ዝግጅቱን  በማጠናቀቅ  ዛሬ ታህሳስ 10/4/2017 ዓ.ም እወጃ ማካሄዱን ገልፀዋል ፡፡

የይዞታ ማረጋገጡ ስራ በተመረጡ ስድስት  ክፍለ ከተሞች ማለትም የካ ክፍለ ከተማ( በወረዳ  ወረዳ1፤2፤ 3፤9፤10፤11፤12  በ 25 ቀጠናዎች   በለሚ ኩራ በወረዳ 2፣3፤4፤5፤6፤9፤10፣ 13 እና 14 በ 44 ቀጠናዎች፤ አቃቂ ቃሊቲ  ክፍለ ከተማ  ወረዳ 1፣2፣3፣4፤6፣ 9፣13   በ 19 ቀጠናዎች ንፋስ ስልክ ላፍቶ በወረዳ 6 ፣7፣8፤9፤10፣11፣14 የሚገኙ  በ 22 ቀጠናዎች  ቦሌ በ ወረዳ 11፡12፤13  በ 15 ቀጠናዎች   ኮልፌ ቀራኒዮ  በወረዳ 3፤11   በ 11 ቀጠናዎች አጠቃላይ  በ 136 ቀጠናዎች (በ 467 ሰፈሮች)  ያልተረጋገጡ ይዞታዎችን የማረጋገጡ ስራ  በስልታዊ ዘዴ / በመደዳ /  የማረጋገጥ ስራ የሚከናወን  ሲሆን ስራውም ከ ታህሳስ 10/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አምስት ወራት ውስጥ እስከ  ሚያዝያ 15 2017 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን ሙሉ ወጪውም በመንግስት እንደሚሸፈን ተናግረዋል፡፡
ኤጀንሲው አረጋግጦ ላልመዘገበው ይዞታ ምንም ዓይነት ህጋዊ ዋስትናና ከለላ የማይሰጥ መሆኑን የተናገሩት ዋና ዳይሬክተሩ ባለይዞታዎች ከታህሳስ 20/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናት በክፍለ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስፈላጊውን መረጃ ይዘው የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ እንድታቀርቡ በድጋሜ አሳስበዋል፡፡

ኤጀንሲው የይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባ ከጀመረበት 2007 በጀት ዓመት ጀምሮ እስከ 2016 በጀት ዓመት ድረስ 7 ጊዜ የይዞታ ማረጋገጥ እወጃ በማካሄድ በ337 ቀጠናዎች ላይ የማረጋገጥ ሥራ ተካሂዷል፡፡ በዚህም በቁራሽ መሬት 219 ሺ 722፣ በጋራ መኖሪያ ቤት 173 ሺ 136 በመብት 400 ሺ 84 ይዞታዎች ላይ የይዞታ ማረጋገጥ ሥራ በመስራት የአዲስ አበባን ከጠቅላላው የቆዳ ስፋት 54% መሸፈኑ ይታወቃል፡፡
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

19 Dec, 19:09


በቀን አንዴ ብቻ በመግባት እና ሸር በማድረግ ነዉ አሰራሩ ቀላል ነዉ


ለ5 ሰዉ ሸር አድርጋችሁ 40 ዶላር በላይ መስራት ትችላላችሁ
👇👇


https://t.me/FinchAirdropBot?start=257399

https://t.me/FinchAirdropBot?start=257399

ሰበር ዜና ET🇪🇹

19 Dec, 05:51


t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref5078621685
🥳 Hey, want to visit the Zoo together?
🦒 Here, you can buy animals, upgrade enclosures, and take part in an Airdrop!
🎁 Claim your welcome bonus and pick your first animal!

ሰበር ዜና ET🇪🇹

19 Dec, 05:46


ከ3 ሃኪሞች በስተቀር ሁሉም የ #ካምባ ወረዳ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች ሥራ በመልቀቃቸው ነዋሪዎች ለከፍተኛ እንግልት ተዳረጉ‼️

በ #ደቡብ_ኢትዮጵያ ክልል #ጋሞ ዞን ካምባ ወረዳ የሚገኘው ብቸኛው የካምባ ወረዳ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል፤ በክፍያና ጥቅማጥቅም አለመፈጸም እንዲሁም “በወረዳው አመራር ያልተገባ ድርጊት” ምክንያት የሕክምና ባለሙያዎች ከሥራ በመልቀቃቸው በተከሰተ የባለሙያ እጥረት ህብረተሰቡ ለከፍተኛ እንግልት መዳረጉን ነዋሪዎች ገለጹ።

ሆስፒታሉ በአከባቢው ብቸኛ የሕዝብ መገልገያ የጤና ተቋም በመሆን ለካምባና ለጋርዳ ማርታ ወረዳዎች ግልጋሎት ሲሰጥ ቢቆይም አሁን ላይ 3 ሃኪሞች በቻ በመቅረታቸው የሕክምና አገልግሎት ወደ ማቆም ተቃርቧል ሲሉ ነዋሪዎች ገልጸዋል።

ሆስፒታሉ ታካሚዎችን ከካምባ ወረዳ በ105 ኮሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኘው #አርባምንጭ ሆስፒታል በመንግስት አንቡላንስ  7000 ብር በማስከፈል ሪፈር  ያደርጋል ተብሏል።

የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢዩኤል ቡጋ በበኩላቸው ከ2015 ዓ.ም የካቲት ወር ጀምሮ ችግሮች መኖራቸውን ጠቅሰው፤  የድንገተኛ ቀዶጥገና ህክምና የሚሰጥ ባለሙያ ባለመኖሩ ሆስፒታሉ መስጠት የሚገባውን አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑን ገልጸዋል።
#አዲስስታንዳርድ #ካምባ
======================
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

19 Dec, 05:45


ደባርቅ ዩኒቨርስቲ‼️
በአማራ ክልል የደባርቅ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ትናንት  ጀምሮ በካፍቴሪያ የቀረበልን ምግብ ተበላሽቶ ተማሪዎች ተቃውሞ ቢያሰሙም የፀጥታ አካላት ገብተው በርካታ ተማሪዎችን ደብድበዋል፣ ተኩስም ነበር ብለዋል።
አሁን ላይ ወደውጪም መውጣት አይቻልም፣ ትናንት ጀምሮ ምግብ አልበላንም የሚመለከተው አካል መፍትሔ ይስጠን ሲሉ ጥቆማቸውን ለአዩዘሀበሻ አድርሰዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ተመሳሳይ የሆነ የምግብ ሜኑ ዝርዝር ማድረጉ ይታወሳል።
======================
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

18 Dec, 07:29


ኢትዮጵያ ክሪፕቶ ከረንሲን ለመገበያያነት ለመጠቀም የሚያስችል መመሪያ ልታወጣ እንደምትችል የብሔራዊ ባንክ ገዢ ጥቆማ ሰጡ‼️

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የክሪፕቶ አሴትን እና የዲጂታል ገንዘብን በኢትዮጵያ መጠቀም የሚያስችል መመሪያ ወደፊት ሊያወጣ እንደሚችል የተቋሙ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ ገለጹ።

ብሔራዊ ባንክ መመሪያውን የሚያወጣው በማዕከላዊ ባንኪንግ፣ በገንዘብ ፖሊሲ እና በገንዘብ አስተዳደር  ያሉ ዓለም አቀፍ “ለውጦችን” እና “እድገቶችን” እያየ መሆኑን አቶ ማሞ ተናግረዋል።

አቶ ማሞ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የአዋጅ ማሻሻያ ዛሬ ማክሰኞ ታህሳስ 8፤ 2017 በተወካዮች ምክር ቤት በጸደቀበት ወቅት ከፓርላማ አባል ለቀረበ ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ ነው።

አዲሱ አዋጅ ካካተታቸው አዳዲስ ድንጋጌዎች መካከል ክሪፕቶ ከረንሲ እና የዲጂታል ገንዘብን መጠቀም የተመለከተው አንዱ ነው።

አዋጁ “አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ብሔራዊ ባንክ ካልፈቀደ በስተቀር፤ ክሪፕቶ ከረንሲ ወይም ሌላ ማንኛውንም ዲጂታል ወይም የኤሌክትሮኒክ ገንዘብ በመጠቀም ክፍያ መፈጸም አይችልም” ሲል ክልከላ ያስቀምጣል።

አዋጁን በመተላለፍ በእነዚህ መንገዶች ክፍያ የፈጸመ ማንኛውም ሰው፤ ከሶስት ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት እና ከአስር ሺህ ብር በማይበልጥ መቀጮ እንደሚቀጣም ተደንግጓል።
#ኢንሳይደር
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

16 Dec, 08:43


በቀን አንዴ ብቻ በመግባት እና ሸር በማድረግ ነዉ አሰራሩ ቀላል ነዉ


ለ5 ሰዉ ሸር አድርጋችሁ 40 ዶላር በላይ መስራት ትችላላችሁ
👇👇


https://t.me/FinchAirdropBot?start=257399

https://t.me/FinchAirdropBot?start=257399

ሰበር ዜና ET🇪🇹

16 Dec, 06:13


እስራኤል በህገወጥ በያዘችው የሶርያ ጎላን አካባቢ ዜጎቿን ለማስፈር ውሳኔ አሳለፈች ‼️
የእስራኤል መንግስት በህገወጥ መንገድ በተያዘው የጎላን ኮረብታማ ስፍራዎች ላይ የእስራኤል ሰፋሪዎችን ቁጥር ለመጨመር የያዘውን እቅድ አጽድቋል። የሶሪያ የረዥም ጊዜ መሪ በሽር አል አሳድ ከስልጣን መውረድ በኋላ እና እስራኤል ተጨማሪ የሶሪያ ግዛት ከተቆጣጠረች ከቀናት በኋላ ይህንን ውሳኔ አፅድቃለች። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ፅህፈት ቤት መንግስት በተያዘው ግዛት ውስጥ ያለውን የእስራኤል ህዝብ ቁጥር በእጥፍ ለማሳደግ እና የሚፈለገውን "የሕዝብ ልማት" ለማምጣት ውሳኔውን በአንድ ድምጽ አጽድቋል ብሏል።

አዲሱ እቅድ እ.ኤ.አ. ከ1967 ጀምሮ እስራኤል ለያዘችው የጎላን ክፍል ብቻ ተግባራዊ የሚሆን ነው። በ1981 የእስራኤል ክኔሴት የእስራኤልን ህግ በግዛቱ ላይ ለመጫን ተንቀሳቅሷል። ዕቅዱ ተግባራዊ የሆነው ከሳምንት በፊት በአል አሳድ መውደቅ ምክንያት እስራኤል ከያዘችው የሶሪያ ክፍል ጋር አይገናኝም ተብሏል። ከ1973 ጦርነት በኋላ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ከወታደራዊ ኃይል ነፃ የሆነውን የሄርሞን ተራራን የሚያካትት ሲሆን ይህ ግዛት የሶሪያ ዋና ከተማን ደማስቆን ለመመልከት የሚያስችል ነው።

ኔታንያሁ በሰጡት መግለጫ የሰፋሪዎችን ቁጥር ለመጨመር ከ40 ሚሊዮን በላይ ሼክል ወይም 11ሚሊዮን ዶላር በላይ ፈሰስ የሚደረግበትን እቅድ አድንቀዋል።
Reuters
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

16 Dec, 06:12


ባባ ቫንጋ በቀጣዩ የፈረንጆች አመት 2025 ምን ይከሰታል ብለው ተነበዩ?
ታዋቂዋ የቡልጋሪያ ጠንቋይ "ሶሪያ በአሸናፊዎች እጅ ትገባለች፤ በምስራቁ ምዕራባውያንን የሚያጠፋ ሶስተኛው የአለም ጦርነት ይጀመራል" ብለዋል‼️
ከ28 አመት በፊት ህይወታቸው ያለፈው ባባ ቫንጋ እስከ 2030 ድረስ አለማችን የምታስተናግዳቸውን አበይት ክስተቶች ተንብየዋል
ቫንገሊያ ፓንዴቫ ጉሽቴሮቫ ወይም በተለምዶ ባባ ቫንጋ እየተባሉ የሚጠሩት ቡልጋሪያዊት ጠንቋይ አዲስ አመት ሲቃረብ የመገናኛ ብዙሃንን ትኩረት ይስባሉ።
አይነስውሯ ባባ ቫንጋ በ85 አመታቸው በፈረንጆቹ 1996 ህይወታቸው ቢያልፍም እስከ 2030 አለማችን የምታስተናግዳቸውን አበይት ክስተት ተንብየዋልና አሁንም ድረስ ይነሳሉ።
በ12 አመታቸው የአይን ብርሃናቸው ካጡ በኋላ የወደፊቱን የመተንበይ ብቃት እንዳዳበሩ የሚናገሩት ባባ ቫንጋ የመስከረም 11ዱን የኒውዮርክ መንትያ ህንጻዎች ጥቃት፤ የሶቪየት ህብረት መፈራረስና ካንሰር የተባለ በሽታ ቀጣይ ስጋትነትን አስቀድመው ተንብየዋል።
ከ16 ቀናት በኋላ በሚገባው 2025ም በአለማችን የሚከሰቱ ዋና ዋና ጉዳዮችን ከህልፈታቸው በፊት ተንብየዋል ብሏል ዴይሊ ታር በዘገባው።
የአውሮፓ ጥፋት
ባባ ቫንጋ የፈረንጆቹ 2025 ምዕራባውያንን ክፉኛ የሚጎዳ አስከፊ ጦርነት የሚከሰትበት መሆኑን ተንብየዋል። በሶሪያ ጉዳይ አስቀድመው ተናገሩት የተባለውም የቡልጋሪያዊቷን እንስት የመተንበይ ችሎታ በጉልህ አሳይቷል። "ሶሪያ በመጨረሻ በአሸናፊዎች እጅ ትወድቃለች፤ አሸናፊው ግን አንድ አይሆንም" ያሉት ባባ ቫንጋ፥ "በምስራቁ ምዕራባውያንን የሚያጠፋ ሶስተኛ የአለም ጦርነት ይጀመራል" ሲሉ ተንብየዋል።
ከዮፎ ጋር ግንኙነት
ባባ ቫንጋ "በ2025 የሰው ልጆች ምንነታቸው ከማይታወቁ በራሪዎች (ዮፎ) ጋር ግንኙነት ይጀምራሉ፤ ይህም ምናልባትም አለማቀፍ ቀውስ ያስከትላል" ይላሉ።
የአሜሪካዋ ኒው ጀርሲ ከአንድ ወር በላይ ዩፎ ይሁኑ ድሮኖች እስካሁን በውል ያልተለዩ በረሪ አካላት በሰማይ እያንዣበቡባት ነው።
ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ቅስቀሳቸው ካሸነፉ የአሜሪካ መንግስት በዩፎዎች ዙሪያ ያለውን ዝርዝር መረጃ ይፋ እንደሚያደርጉ ቃል መግባታቸው ይታወሳል። የትራምፕ መመረጥም የባባ ቫንጋ ትንበያ እውን ሊሆን እንደሚችል አመላካች ነው ተብሏል።
#Alain #Vanga
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

09 Dec, 16:33


<<...ሰዎች ከመንግስት ደሞዝ የሚጠብቁ ከሆነ መቼም አይለወጡም” ጠ/ሚ አብይ አህመድ

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ በአርባ ምንጭ ከተማ ተገኝተው ባሰሙት ንግግር ተከታዩን ብለዋል

📌 “በተለያየ ሀገራት መሪዎች በሁለት መልኩ የህዝቡን ኑሮ ለውጠዋል በአንድ በኩል ህዝባቸው ከምቾት ቀጠና እንዲወጣ - ያለበት ህይወት እንዳይመቸው እና ተጨማሪ ስራዎችን አንዲሰራ አቅማቸውን አሟጠው በመጠቀም ተለውጠዋል”

📌“ሌሎች ሀገራት መጠነ ሰፊ የተፈጥሮ ሀብት አግኝተው - በነዳጅ እና ሌሎች ማእድናት ሀገር እና ህዝብን ያበለፀጉ አሉ። እናም ኢትዮጵያ ውስጥ ሁለቱን መንገዶችን መጠቀም አለብን። በአንድ በኩል ከፍተኛ የተፈጥሮ ሀብት አለን እርሱን አውጥተን መጠቀም አለብን - በሌላ በኩል ደግሞ ሰፊ ህዝብ አለን - ብዙ የወጣት ክምችት አለን - ይሄንን ሰው በመነቅነቅ - ከተመቸው ከባቢ አስወጥቶ በማነቃነቅ ሀገር መገንባት አለብን”

📌“በዚህ መንገድ ለትውልድ የተሻለ ሀገር እናስረክባለን። “ካልሆነ ግን ሰዎች ከመንግስት ደሞዝ የሚጠብቁ ከሆነ መቼም አይለወጡም” “ከመንግስት አስቻይ የሚሆን ፖሊሲ እና ስትራቴጂ በመቅረፅ በየትኛው ሴክተር ብንሰማራ ልንለወጥ እንችላለን የሚለውን በማሳየት ነው ሚናውን የሚጫዎተው “ብልፅግና መቼ ነው እኛጋ የሚደርሰው ብለው ይጠይቃሉ::የብልፅግና ትሩፋት የሚደርሳችሁ ስራ እንፈጥራለን - ስራውን ስትሰሩት ነው፡፡ ሰዎች ናችሁ ጭንቅላት አላችሁ፣ ካላችሁበት  (comfort zone) ነቅንቀን ለማስወጣት እንሞክራለን፡፡ ሀሳብ በመፍጠር ህይወታችሁን ስትቀይሩ ነው”
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

09 Dec, 15:49


በተደጋጋሚ በዉስጥ መስሠር  እየደረሱን ጥቆማዎች ናቸዉ የሚመለከተዉ አካል ለጉዳዩ ተገቢዉን ምላሽ በአፋጣኝ እንዲሰጥ እንተይቃለን
👇👇
ሰላም ናችሁ ከደቡብ ምዕራብ  ኢትዮጵያ ክልል ከምዕራብ ኦሞ ዞን ከማጂ ወረዳ ነው ምፅፍላችሁ። ስሜን ሳታሳውቁ  የሰራተኛ የ3ወር ደሞዝ ሳይከፈልስ የመንግስት ሰራተኛው በጣም ከባድ ችግር እና እንግልት ውስጥ ነው ያለው።የቤት ክራይ መክፈል እልቻልንም ሲቀጥልም አከራይ ቤቴን ለቃችሁ ውጡና ለሌላ ሰው ላከራይ በማለት ሰራተኞች በጣም ከባድ ጫና ውስጥ ነው  ያለነው ይከፈልልን ጥያቄ ስናቀርብ 1በተመሳሳይ ሰሞኑን ይከፈላል የሚል ሰበባሰበብ እያነሱ እያሳመኑን እና 2ኛ እየሰራችሁ ጠብቁ ይከፈላል በማለት እና ትሰራለለህ ወይም አትሰራም የአንተ አማራጭ ነው አልሰራም የምትል ከሆነ ዝም ብለህ ሂድ ዝም ብሎ የሚ ሰሩትን ሳትረብሽ ለቀህ ውጣ እየተባልን ነው  እባካችሁ ስሜኔ ሳታሳውቁ ድምፅ ሁኑልን እንደምትሆኑም እናምኔለን ሰራተኛው በጣም ከፍተኛ እንግልት ውስጥ ነው ያለው የዕለት እንጀራውን የሚያገኝበት ጊዜ እና ሳዓት ላይ አይደለም ያለው እባክችሁ ድምፅ ሁኑልን!!!!!!
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

09 Dec, 05:02


በዩኒቨርስቲ የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።ከ22 ብር ወደ 100ብር አድጓል
ለትምህርት ሚኒስቴር በተፃፈው ደብዳቤ
"የቀረበውን የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ጥናት ከወቅቱ የገበያ ዋጋና ከመንግሥት የመክፈል አቅም አኳያ በማየት የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን በቀን በአንድ ተማሪ የነፍስ ወከፍ ወጪ 100 ብር (አንድ መቶ ብር ) ሆኖ ከታህሳስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲውል ተወስኗል።"ተብሏል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

09 Dec, 05:02


የዛሬውን ተኩስ አስመልክቶ የአዲስ አበባ ፖሊስ ይቅርታ ጠይቋል
በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አከባቢዎች የተሰማው የጦር መሣሪያ ድምፅ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ተሃድሶ ሥልጠና ማዕከላት በሚጓዙ የቀድሞ የኦነግ ታጣቂ ቡድን አባላት የተሰማ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
መንግሥት በሀገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች ታጥቀው ለሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ባቀረበው የሠላም ጥሪ መሠረት የኦነግ ታጣቂ ኃይል አባላት የሰላም ጥሪውን ተቀብለው በስፋት እየገቡ መሆኑ ይታወቃል።

የታጣቂ  ቡድኑ አባላትን ወደ ተዘጋጀላቸው የተሃድሶ ስልጠና ማዕከላት የማጓጓዝ ስራ በስኬት እየተከናወነ ይገኛል። በዚህ መሀል ታጣቂዎቹ አዲስ አበባ ከተማን አቋርጠው ወደ ስልጠና ማዕከላት በሚንቀሳቀሱበት ወቅት እየጨፈሩና የደስታ ስሜት እያሰሙ ሲንቀሳቀሱ የተኩስ ድምጽ በማሰማታቸው በከተማው ነዋሪ ህዝብ ላይ ድንጋጤና መረበሽ ሊፈጠር ችሏል።

ለተፈጠረው የዜጎች ድንጋጤና መረበሽ ይቅርታ እየጠየቅን በቀጣይ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይፈጠሩ ከፍተኛ ጥንቃቄና የማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
ጥያቄ:- ታጣቂ ወደ ተሃድሶ የሚገባው ከእነ መሳሪያው ነው ወይ
====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

08 Dec, 07:54


በዉስጥ መስመር የደረሰን ጥቆማ
👇👇
ሰላም ናችሁ   ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን ማጂ ወረዳ ነው የመንግስት ሠራተኞች  ሦስት ወር ሆነን ደመወዝ አልተከፈለንም ደግሞ ይከፈልልን ጥያቄ ሰራተኛው ሲያቀርብ አርፋችሁ ስራችሁን ስሩ አለበለዚያ በኮማንድ ፖስት ነው የምናስጥይቃችሁ እየተባልን በጣም ከባድ ችግር እና እንግልት ውስጥ ነን የቤት ኪራይ መክፈል አልቻልንም ሲቀጥልም አከራይዎችም ቤቱን ልቀቁልን እያሉ በመሆናቸው  ባለሞያ እና መምህራንም ከንሮ ውድነት ንህረቱ ጋር ተያይዘው ስራውን ለቀው ለእለት ጉርሻቸው ሲሉ የቀን ስራ ላይ ገብቶ እየተሰማሩ ነው ።በጣም እየተገላታን እና በጣም ብዙ ችግር ውስጥ ስለሆን ስሜን ሳትገልፁ እባካችሁ ድምጻችን ሁኑልን????????
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

08 Dec, 07:25


"በየኬላው የሚጠየቀው የኮቴ ክፍያ ከፌደራል መንግሥት እውቅና ውጪ ነው" የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር
በሀገሪቱ የተለያዩ መስመሮች ከጅቡቲ ወደብ ምርቶችን ጭነው ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች እና ባለንብረቶች የሚጠየቁት የኮቴ ክፍያ እንዳማረራቸው ሲገልጹ ይደመጣል።

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር)፤ ይህ በየኬላው የሚጠየቀው ገንዘብ ከሚመሩት መስሪያ ቤትና ከመንግሥት እውቅና ውጪ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

"ይህ ተግባር የትራንስፖርት ዘርፉን ዋጋ የሚያንር ተገቢ ያልሆነ አሰራር ነው" ሲሉም ተችተዋል።

አሐዱ በተለያየ ጊዜ ያነጋገራቸው የአሽከርካሪ ባለንብረቶች እና ሹፌሮች፤ ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኙ ኬላዎች ጭምር የሚጠየቁትን የኮቴ ክፍያ እና የሚደርስባቸውን ጥቃት ሲገልጹ ቆይተዋል።

ሚንስትሩ የክልል መንግሥታትም ጭምር የኮቴ ክፍያን በተመለከተ የሚያውቁት ነገር አለመኖሩን ገልጸው፤ "የከተማ መስተዳደሮች ገቢያቸውን ለማሳደግ በሚል የሚያደርጉት ነው" ሲሉ ለአሐዱ ተናግረዋል።

ይህንን ችግር ለመፍታት የክልል መንግሥታት አቅጣጫ ማስቀመጣቸውን በመግለጽም፤ "እርምጃ የሚወሰድበት አሠራር ተዘርግቷል" ብለዋል።

አክለውም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የክትትልና ቁጥጥር ሥራዎችን እንደሚሠራ የገለጽ ሲሆን፤ የተቀመጠው መመሪያ ተግባራዊ የማይሆን ከሆነ ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎች እንደሚሰሩ ተናግረዋል።

ሚኒስትሩ ይህንን ቢሉም የትራንስፖርት ማህበራቱና አሽከርካሪዎች ግን፤ ክፍያውን የሚጠይቁት ከመንግሥት አካል የተደራጁ ስለመሆናቸውና ሕጋዊ ክፍያ ክፈሉ እየተባሉ ስለመሆኑ ገልጸዋል፡፡
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

07 Dec, 06:08


የባንኮች ተቆጣጣሪ ነኝ ሥራ አስቀጥራለሁ በሚል ያጭበረበረው ግለሰብ በ13 ዓመት እስራት ተቀጣ

በተለያዩ ባንኮች ተቆጣጣሪ ነኝ በማለት ለስራ ማስቀጠሪያ በሚል ከ11 ግለሰቦች ገንዘብ የተቀበለው ተከሳሽ በ13 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የቢሾፍቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወስኖበታል።

የድለላ ስራ የሚሰራው ፀጋ ስዩም የተባለው ተከሳሽ በ2015 ዓ.ም በተለያዩ ወራቶችና ቀናቶች በቢሾፍቱ ከተማ በማዘጋጃ ቤት አካባቢና በሌሎችም የተለያዩ ስፍራዎች የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ፣ የአቢሲኒያ፣ የአባይና የፀሀይ ባንኮች “ተቆጣጣሪ ነኝ" በማለት 11 ግለሰቦችን ማጭበርበሩ ነው የተገለጸው።

በዚህም በተጠቀሱት ባንኮች በተለያየ ደረጃ ማስቀጠር እንደሚችል በማሳመን በተለያየ መጠን ከግል ተበዳዮቹ ጉዳይ ማስፈጸሚያ በሚል አጠቃላይ 381 ሺህ ብር በስሙ በተከፈተ የባንክ ሂሳብ ሲቀበል እንደነበር የዐቃቤ ሕግ ክስ ያሳያል።

የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ ቢሾፍቱ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ዐቃቤ ሕግ ተከሳሹ ላይ የሙስና ወንጀልን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 28 ንዑስ ቁጥር 3ን ጠቅሶ ስድስት ክሶች አቅርቦበታል።

ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሹ በተከሰሰበት ድንጋጌ ስር እንዲከላከል በሰጠው ብይን ተከሳሹ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን ማስተባበል ባለመቻሉ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጥቷል።

በዚህም ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየቶችን መርምሮ ተከሳሹን በ13 ዓመት ጽኑ እስራትና በ9 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ወስኗል።viaFBC
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
     @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Dec, 16:45


የድሬዳዋ ፖሊስ መልዕክት
ጫኝ እና አውራጅ ነን እያሉ ሰፈር ውስጥ እየዞሩ ሰውን የሚያስለቅሱ ቦዘኔዎችን ፖሊስ እርምጃ እንደሚወስድ አሳውቋል።
ጫኝ እና አውራጃ የሚባል አደረጃጀት የለም።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Dec, 06:00


አቶ ታዬ ከእስር ቤት በር ላይ ተይዘው ወደ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ መወሰዳቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ
የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንዳኣ በዋስትና ከእስር እንዲፈቱ ተወስኖላቸው ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በመውጣት ላይ እያሉ በመንግስት ጸጥታ ኃይሎት ከበር ላይ ተይዘው ወደ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ መወሰዳቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ።

ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ አለማየሁ ዛሬ ጠዋት ወደ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ አምርተው ከታዬ ደንዳኣን ጋር መገናኘታቸውን ገልጸዋል። 

“ትናንት ከሰዓት 11 ሰዓት አካባቢ ከእስር ቤት ሊወጣ ሲል ከቤተሰብ ጋር ሳይገናኝ ትፈለጋለህ በለው ወስደውት ሄዱ። ከበላይ አካል የተጻፈ ያሉትን ደብዳቤ ይዘው ነበር። ምን እንደሆነ ግን አላነበብንም” ብለዋል።
#አዲስስታንዳርድ
=====================
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

05 Dec, 22:14


https://t.me/FinchAirdropBot?start=257399
Farm what you know, Claim what you trust.

ሰበር ዜና ET🇪🇹

05 Dec, 07:45


http://t.me/seed_coin_bot/app?startapp=5078621685

ሰበር ዜና ET🇪🇹

05 Dec, 04:58


መረጃ ‼️
የሱማሊያ መከላከያ ሚንስትር አብዱልቃድር ሞሐመድ ኑር፣ ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመችውን የባሕር በር የመግባቢያ ስምምነት ካልሰረዘችና የኢትዮጵያ ወታደሮች ከታኅሳስ በኋላ ሱማሊያ ውስጥ ከቆዩ "እንደ ወራሪ" እንቆጥራቸዋለን በማለት መናገራቸውን የአገሪቱ ዜና ምንጮች ዘግበዋል። የአፍሪካ ኅብረት የሽግግር ተልዕኮ በታኅሳስ መጨረሻ ወታደሮቹን ሙሉ በሙሉ ከአገሪቱ ያስወጣል ተብሎ የሚጠበቅ ሲኾን፣ ኢትዮጵያ በኅብረቱ ተልዕኮ ሥርና በኹለትዮሽ ስምምነት በአገሪቱ ያሠፈረቻቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች አሏት። ሚንስትሩ፣ በጥር ወር በአገሪቱ ለሚሠማራው ተተኪ የኅብረቱ ተልዕኮ 90 በመቶው የገንዘብ ድጋፍ ተገኝቷል ማለታቸውንም ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል።
#ዋዜማ
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

04 Dec, 10:56


ከማረሚያ ቤት አመለጡ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀዲያ ዞን የቀድሞ ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ሀላፊ የነበሩት አቶ ጥላሁን ሞላ ሥልጣንን ያለ አግባብ በመጠቀም ወንጀል ተጠርጥረዉ በህግ ጥላ ስር ውለው በፖሊስ ምርመራ እየተጣራባቸዉ ካለበት ፖሊስ ጣቢያ ማምለጣቸው ተገለጸ፡፡

አቶ ጥላሁን ሞላ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከታሰሩበት ከሀዲያ ዞን ፖሊስ መምሪያ ከእስረኛ ማቆያ ህዳር 08 ቀን 2017 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 2 ሰዓት አከባቢ አምልጠው መጥፋታቸውን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።

በእለቱ የጥበቃ ተረኛ ፖሊስ አባሎችም በቁጥጥር ስር በማድረግ በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል ብሏል።

የሀዲያ ዞን ፖሊስ አዛዥ ዋ/ኢ/ር ተሾመ ባቲሶ ማንም ከህግ የሚያመልጥ እንደሌለ በመግለጽ ጥፋተኛ እና በወንጀል የሚጠረጠር ሁሉ በህግ እንዲጠየቅ ለማድረግ ፖሊስ ብርቱ ክትትል ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል።

የተጠርጣሪውን ለመያዝ ፖሊስ የቅርብ የሚባሉ ሰዎችንም እየመረመረ እንደሚገኝና እስካሁን ግን ምንም የተገኘ ፍንጭ እንደሌለም አዲስ አስነብቧል።

@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

03 Dec, 06:52


የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ተጭበርበሩ‼️

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡

የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል፡፡

ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው፤ 28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በአጭበርባሪዎች ገንዘባቸውን አጥተዋል፡፡

የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት፤ በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣ በተሰረቁ የኤትኤም ማሽኖች፣ በሐሰተኛ ቼኮች፣ በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡

በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ እንዳሳየም በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡

በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ካሉ 31 ባንኮች ውስጥ 28ቱ ሲጭበረበሩ የቀሪዎቹ ሶስት ባንኮች ማንነት ግን በሪፖርቱ ላይ አልተጠቀሰም ሲል አል-ዐይን ዘግቧል፡፡
=====================
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

01 Dec, 08:56


ኢሳያስ አፈወርቂ ስለ ኢትዮጵያ‼️
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ "የፕሪቶሪያው ስምምነት ኤርትራን አይመለከታትም" አሉ‼️

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ ትናንት ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ ነው ደም አፋሳሹ የሰሜኑን ኢትዮጵያ ጦርነት ለማስቆም የተደረሰው የፕሪቶሪያዉ ስምምነት አገራቸውን እንደማይመለከት የተናገሩት።
ፕሬዚዳንቱ ኤርትራ ኢትዮጵያን ለመጉዳት ከሚሰሩ አገራት ጋር ትሰራለች መባሉን አስተባብለዋል።
አሁን ላይ በኢትዮጵያ የተከሰተው ወቅታዊ ግጭቶች ቀዳሚ መንስኤ በብሔር ፖላራይዜሽን የተቀረፀው ህገ መንግሰት ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያ የራሷን ሰላም ካላረጋገጠች ለቀጠናው መረጋጋት፣ ትብብር እና መደጋገፍ አወንታዊ አስተዋጽዖ ማድረግ አትችልም ብለዋል።
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

01 Dec, 06:59


ጭካኔ‼️
📍"በእናት ላይ በዚህ ልክ ጨካኞች ናቸው"
ኮረዳዋ እህት በእረፍቷ ቀን ቅዳሜ ልጇን ይዛ ወላጆቿን ለመጠየቅ ወደ ወላጇቿ ቤት ሄደች ።

ቅዳሜ(14/03/2017) ምሽት ሰላም ብላ ከወላጆቿ ጋር ስትጫዎት መሳሪያ የታጠቁ አጋቾች በገጠሯ መንደር የምትገኘውን ቤት በር አንኳኩ ።

በር ሲከፈት መሳሪያ ተኩሰው አባት ከመቀመጫቸው እንዳይነሱ አዘው  ደጋግመው እየተኮሱ ወደ ቤት ዘለቁ ።
ሁሉም የቤተሰብ አባላት ተኩሱን ፈርተውና ተደናግጠው መሬት ላይ ተኙ።በዚህ መካከል የምታለቅስ ህጻን ልጇን አቅፋ ስታለቅስ የነበረችው እንግዳዋ ኮረዳ በጠላፊዎች እጅ ወደቀች ። ጨካኞች ልጇን ከእቅፏ ነጥቀው  ለእናቷ(ለህፃኗ አያት) ሰጥተው ተንበርክከው " በወላድ አምላክ ልጄን ተውልኝ " እያሉ የሚማጸኗቸን ደካማ እናት ክፉ ጨካኞች ተሳለቁባቸው ።

ከመሳለቅ አልፈው እናቷን በሰደፍ መትተውና ረግጠው ደብድበዋቸው ልጃቸውን በኃይል ጠልፈው  ሄዱ ...😭

⭕️ አጋቾች በወላጆቿ  እጅ ገብቶ የማያውቀውን ገንዘብ ጠይቀው ገንዘብ ካልሰጡ እርምጃ እንደሚወስዱ አሳዎቁ ...ህፃኗ ስታለቅስ ትውላለች።

📍 የእኛ ጉዶች የእኛ አጋች ጠላፊዎች በእናት ላይ የማይራሩ በዚህ ልክ ጨካኞች ናቸው ❗️
Via:-ነቢዩ ሲራክ
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

30 Nov, 09:33


በአዲሱ የከተማ መሬት አዋጅ መሰረት ከ2004 ዓ.ም ጀምሮ የተገነቡ ሰነድአልባ ቤቶች ይወረሳሉ። በከተማ ውስጥ የተካለሉ በነባር/በወል የተያዙ ጭምር ወደ ሊዝ እንዲዛወሩ የሚፈቅድ ህግ በአዲሱ ረቂቅ አዋጅ ተካቷል።
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

30 Nov, 04:04


የተለያዩ-የድሮን ጥቃት በአማራ ክልል ያደረሰዉ ጉዳት

የኢትዮጵያ መንግሥት ሠራዊትና በአማራ ክልል የሸመቁት የፋኖ ታጣቂዎች ዉጊያ ከገጠሙ ወዲሕ የመንግሥት ጦር በሰዉ አልባ አዉሮፕላኖች (ድሮን) ባደረሰዉ ተደጋጋሚ ጥቃት በትንሹ 450 ያክል ሰዎች መገደላቸዉ ተዘገበ።

የኢትዮጵያ ፒስ ኦብዘርቫቶሪ የተሰኘዉ ተቋም እንደሚለዉ ከሚያዝያ 2015 እስከ ሕዳር 2017 ባለው ጊዜ ዉስጥ በአማራ ክልል 54 የድሮን እና የአየር ጥቃቶች መፈጸማቸውን መዝግቧል።

ይሁንና “ራቅ ባሉ የሀገሪቷ አካባቢዎች የሚፈፀሙ የድሮን ጥቃቶችን ለመዘገብ ያለው አስቸጋሪ ሁኔታ ሲታይ ይህ አሃዝ ዝቅተኛ ግምት” ሊሆን እንደሚችል ፒስ ኦብዘርቫቶሪ አስታውቋል።

በጥቃቶቹ የፋኖ ታጣቂዎች እና ሰላማዊ ሰዎችን ጨምሮ 449 ሰዎች መገደላቸው ሪፖርት እንደተደረገ በኢትዮጵያ ፒስ ኦብዘርቫቶሪ ተመዝግቧል።

የአማራ ማኅበር በሰሜን አሜሪካ የአድቮኬሲ ዳይሬክተር ሆነ ማንደፍሮ ደግሞ በአማራ በሚደረገዉ ጦርነት የመንግሥት ሥልት “በከፍተኛ ደረጃ ድሮን መሠረት ያደረገ” በመሆኑ “ንጹኃን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት እየደረሰ ነው” ሲሉ ይናገራሉ።

ጥቃቶቹ ሰዎች የሚሰበሰቡባቸው አደባባዮች፣ የትምህርት፣ የጤና እና የዕምነት ተቋማት ዒላማ ማድረጋቸውን የሚናገሩት አቶ ሆነ “ ከጦርነቱ ጋር ግንኙነት የሌላቸውን ንጹኃኖችን እየጨፈጨፉ ነው። ይኸ ደግሞ በስሕተት አይደለም” ሲሉ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።

ማኅበራቸው ከጥቅምት 5 ቀን 2016 እስከ ሕዳር 14 ቀን 2017 ባለው ጊዜ ውስጥ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጸሙ 125 የድሮን እና የአየር ጥቃቶች 754 ሰዎች መገደላቸውን እና 223 መጎዳታቸውን መዝግቧል።

“እኛ የምንመዘግባቸው የድሮን ጥቃቶች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ብቻ ዒላማ ያደረጉ ናቸው” የሚሉት አቶ ሆነ “ተዋጊ ኃይሎች ላይ የድሮን ጥቃት ከደረሰ አንመዘግብም” ሲሉ አስረድተዋል።(via:-DW)

⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

29 Nov, 16:52


ሶማሊያ አዲስ ቀውስ ገጥሟታል‼️
ጁባላንድ ከሶማሊያ ፌድራል መንግስት ጋር ያለውን ግንኙነት ማቋረጡን አስታወቀ‼️
የጁባላንድ መንግሥት ካቢኔ አስቸኳይ ስብሰባ በማድረግ በቀጣይ በሚኖር ምክክር ከሶማሊያ ፌድራል መንግስት ጋር መግባባት እስኪደርስ ከዛሬ ጀምሮ ከፌዴራል መንግሥት ጋር ያለውን ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ ማቋረጡን ይፋ አደርጓል።
ከስምንት ወር በፊት የሶማሊያ ፌድራል መንግስት ያደረገውን የሕገመንግስት ማሻሻያ ተከትሎ ማሻሻያውን በመቃወም እራሷን ከፌድራል መንግስቱ የለየችውን የፑንትላንድ ግዛት በመከተል ሁለተኛዋ የጁባላንድ ግዛትም ከማዕከላዊ መንግስት ጋር የነበራትን ግንኙነት አቋርጣለች።
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

29 Nov, 16:50


Paws‼️

ምን ያህሎቻቹ ጀመራቹት‼️

ዛሬ ስላስጀመርናቹ Paws አንዳንድ ነገር እንበላቹ 🔥

➡️New Good Potential Airdrop ነው
➡️እስከዛሬ Telegram ላይ በሰራቹት Airdrop ማለትም $NOT እና $DOGS ባገኛቹት ልክ Point አስልቶ ነው የሚሰጣቹ።

➡️4 Task አሉ እነሱን ስሩ Wallet Connect አድርጉ

➡️ሰዎችን ጋብዙ
➡️ለአሁን ይሄ ነው በ Multi account ስሩት

በአንድ ቀን 3 ሚሊየን ተጠቃሚ አፍርቷል።

ለመጀመር👇👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=cJ0yPa6C
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=cJ0yPa6C

ሰበር ዜና ET🇪🇹

28 Nov, 04:37


ከዚህ ተቋም የሚሰማው ምንድነው?

ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ከፓስፖርት ቅጣት የተሰበሰበው ወደ 18 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ በግለሰብ አካዉንት ገቢ ሲደረግ እንደነበር በኦዲት መረጋገጡ ተሰምቷል‼️

ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የፓስፖርት ቅጣት ክፍያን የመሰብሰብ ፍቃድ ሳይሰጠዉ የራሱን የመመሪያ ተመን በማዉጣት ሲሰራ እንደነበር ተገልጿል ።

ስልጣን ሳይሰጠዉ ከፓስፖርት የሚገኝ የቅጣት ገንዘብን እየሰበሰበ ይገኛል የተባለው አገልግሎቱ የገንዘብ ሚኒስትርን ሳያስፈቅድ የራሱን አካዉንት በመክፈት 17 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር ገደማ ገቢ አድርጓል ተብሏል።

በራሱ የተመን መመሪያ ቅጣት ሲጥል የነበረዉ ተቋሙ ከ 1 ሺህ እስከ 1500 ብር እያስከፍል ነበር ተብሏል።

ይህ ገንዘብ ገቢ ሲደረግ የነበረዉ በግለሰቦች አካዉንት ተከፍቶ ነበር ያለዉ የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተከፈተው " የባንክ አካዉንት ወደ ሰራተኞች መረዳጃ እድር ተቀይሯል ብሏል" ።

በዚህ ባልተፈቀደ አካዉንት ገቢ ተደርጓል ከተባለው ገንዘብ ዉስጥ 9 ነጥብ 3 ሚሊዮን የሚሆነው ለትርፍ ሰዓት ክፍያ እና ለበዓል ወጪ መደረጉን እና 8 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ደግሞ በአካዉንቱ ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።

የፌዴራል ዋና ኦዲተር በፓርላማ ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ በቅጣት የተገኘው ገቢ ወደ መንግስት መተላለፍ የነበረበት ያለ ሲሆን ይህ ባለመሆኑ ህጉ መጣሱና ድርጊቱን የፈፀሙ አካላት ሊጠየቁ ይገባል ብሏል።

ይህ የተገለፀዉ ቋሚ ኮሚቴው የ2015 እና 2016 በጀት ዓመት የፓስፖርት አገልግሎት አሰጣጥና ውጤታማነትን በተመለከተ የክዋኔ የኦዲት ሪፖርት ላይ ዉይይት ባደረገበት ወቀት ነዉ።

የኦዲት ግኝቱን በሚመለከት አሁን በአመራር ላይ የሚገኙ ኃላፊዎች አዲስ መሆናቸዉን ከመግለፅ ዉጪ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ምላሽ ያልሰጠው ተቋሙ ያሉበትን የአሰራር ክፍተቶች ማሻሻል ማድረግ እንደሚገባው ማሳሰቢያ መሠጠቱን ካፒታል ጋዜጣ ዘግቦ ተመልክተናል።

⬇️⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Nov, 16:17


አዋጭ እና ቀላል የኦንላይን ስራዎችን ለመጀመር ይህን ቻናል ቤተሰበዎያርጉ

1000 ሲደርስ

1ኛ 100ብር
2ኛ 50ብር
3ኛ 25 ብር
የካርድ ሽልማት የሚኖር ይሆናል ቻናሉ ላይ የካርዶቹ ቁጥር በየተራ ይቀመጣሉ ቀድሞ የሞላ ያሸንፍል 3ቻንስ ይኖራቹሀል።
👇👇
@Online_worker12
@Online_worker12

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Nov, 04:48


ደብዳቤው ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስቴር መቅረቡ ተገለፀ።

ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል እንድትሆን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ከአረብ ሊግ ተጠባባቂ ፀሐፊ ጋር በነበረው ውይይት ወቅት መነሳቱ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ መንግስት ጥያቄውን በይፋ ካቀረበ ምላሽ እንደሚሰጡ ፀሃፊዋ በገለፁት መሠረት በጽሑፍ የተዘጋጀውን ደብዳቤ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ጊዲዮን ጢሞቲዬስ መሰጠቱ ተሠምቷል።

ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ጊዲዮን ጢሞቲዬስ በ17/03/2017 በጽ/ቤታቸው
📌 የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ
📌 ተቀዳሚ ም/ፕሬዝዳንት ሸይኽ አብድልከሪም ሸህ በድረዲን፣
📌የጠቅላይ ም/ቤቱ ዋና ፀሐፊ ሸህ ሃሚድ ሙሣ እና
📌የጠቅላይ ም/ቤቱ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ዋና ኃላፊ የሆኑት ኡስታዝ አቡበከር አህመድ ጋር በተያዘው ቀጠሮ መሠረት በመገናኘት ሰፊ ውይይት መደረጉ ተነስቷል።

በተደረጉት ውይይቶች የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዩች 5 ሲሆኑ፡-

1. ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል እንድትሆን በጠቅላይ ም/ቤቱ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ከአረብ ሊግ ተጠባባቂ ፀሐፊ ጋር በነበረው ውይይት የኢትዮጵያ መንግስት ጥያቄውን በይፋ ካቀረበ ምላሽ እንደሚሰጡ በገለፁልን መሠረት በጽሑፍ የተዘጋጀውን ደብዳቤ ለክቡር ሚ/ሩ መቅረቡ

2. በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መ/ቤትና በተለያዩ አገራት በተመደቡ ዲፕሎማቶች ዙሪያ የሙስሊሙ አካታችና አሳታፊነት ምን እንደሚመስል? ለማካተትስ ምን እየተሰራ ነው? የሚለው ጥያቄ

3. በፌዴራል መንግስት አዋጅ ቁጥር 1207/2012 ለጠቅላይ ም/ቤቱ በተሰጠው ስልጣን መሠረት በውጭ አገር ቅርንጫፍ ቢሮዎችን የመክፈት እና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውዮን ሙስሊሞች የሚያቋቁሙት ጽ/ቤቶች ለመክፈት እንዲያስችላቸው በውጭ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስፈላጊውን እገዛና ትብብር እንዲያደርግላቸው።

4. በሳዑዲ አረቢያ ጅዳ ከተማ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ የሐጅና ዑምራ ጉዳይ የሚያስተባብርና የሚከታተል ዲፕሎማት እንዲሾምልን ከዚህ በፊት ለነበሩ 2 ሚኒስትሮች ጥያቄው ቀርቦ ምላሽ ያላገኘ ሲሆን አሁን ካስፈላጊነቱ እንፃር ተገንዝበው ተወካይ እንዲመደብ የሚጠይቅ።

5. ከላይ የተጠቀሱትን ጥያቄዎች አፈፃፀም ላይ ሁሌም ስለምንቸገር ከሚ/ር መ/ቤቱና ከጠቅላይ ም/ቤቱ ጋር በጋራ የሚሰሩ ተወካዮች እንዲመደቡ በየእለቱ በመገናኘት እንዲያስፈጽሙ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል እና በጠቅላይ ም/ቤቱ በኩል ኡስታዝ አቡበከር አህመድ ተመድበው ስራዎች እንዲያከናውኑ ስምምነት ላይ መደረሱም ነው የተገለፀው

በአጠቃላይ በነበረው ውይይት አዎንታዊ ምላሽ የተሰጠ ሲሆን ውጤቱን በቀጣይ በመጠባበቅ ለህዝቡ ሙስሊሙ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን ሲል የኢትዮጲያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አሳውቋል፡፡

⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Nov, 04:42


🇭🇹🇮🇶🇭🇹🇧🇲🇦🇴🇸🇳🇬🇼በውጭ ሀገር ላላችሁ ባላችሁበት የፈለጋችሁን ነገር ማሰራት ይቻላል መርጌታ ሰናይ ባህላዊ
መድህኒት ቀማሚ ትክክለኛዉን እና የቀደምት የሊቃዉንት የአባቶቻችን ጥበባቶች ይሻሉ ወይንም ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ ፈውስ እና ጥበብ ከፈለጉ ደዉለዉ ያናግሩ 🇪🇹
                         📞
0933822517
በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን 
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 🌿🌿ለመፍትሄ ሀብት
2 🌿🌿ለህማም
3 🌿🌿ለመስተፋቅር
4 🌿🌿ቡዳ ለበላው
5 🌿🌿ለገበያ
6 🌿🌿የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 🌿🌿ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 🌿🌿ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 🌿🌿ለዓቃቤ ርዕስ
10🌿🌿ለመክስት
11🌿🌿 ለቀለም(ለትምህርት)
12🌿🌿 ሰላቢ የማያስጠጋ
13🌿🌿 ለመፍትሔ ስራይ
14🌿🌿 ጋኔን ለያዘው ሰው
15🌿🌿 ለሁሉ ሠናይ
16🌿🌿 ለቁራኛ
17🌿🌿 ለአምፅኦ
23🌿🌿 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24🌿🌿 ለግርማ ሞገስ
25🌿🌿 መርበቡተ ሰለሞን
26🌿🌿 ለዓይነ ጥላ
27🌿🌿 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28🌿🌿 ለሁሉ መስተፋቅር
29🌿🌿 ጸሎተ ዕለታት
30🌿🌿 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31🌿🌿 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32🌿🌿 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33🌿🌿 ለድምፅ
34🌿🌿 ለብልት
35🌿🌿 በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስራዎች በጥቂቱ
               ☎️
.  0933822517
   🇮🇴🇧🇮🇧🇫🇨🇲🇨🇱   ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ
1🌿🌿የመኖሪያ ፍቃድ ላላገኙ ሙሉ ስማቸውን ብቻ በመላክ በምንሰራው ስራ በጥቂት ቀናት መፍትሄ እንሰጣለን ለዚህም ብዙ ምቅክሮች አሉ
2.🌿🌿 ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ
3. 🌿🌿ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው
4.🌿🌿 ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው
5🌿🌿. ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን
6.🌿🌿 ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን
7🌿🌿. ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው
8🌿🌿. ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን
9.🌿🌿 ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን
10🌿🌿. መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር
11.🌿🌿 ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን
ባጠቃላይ እነዚህ

0933822517
🌿🌿🌿🌿🌿🍀🍀🍀
  🍀 በዋሳፖ   በኢሞ ይደውሉልን

ሰበር ዜና ET🇪🇹

26 Nov, 04:34


መስከረም አበራ የአንድ ዓመት ከአራት ወር እስር ተፈረደባት

የቅጣት ውሳኔው በፍርድ ቤት ሲገለጽ፤ መስከረም አበራ ችሎት አለመገኘቷን ጠበቃዋ አቶ ሄኖክ አክሊሉ ተናግረዋል።

በመስከረም አበራ ላይ የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀሎች ችሎት ነው።

ፍርድ ቤቱ መስከረምን ጥፋተኛ ያላት “በኮምፒውተር ተጠቅማ በኅብረተሰብ መካከል አመጽ፣ ሁከት እና ግጭት ለማነሳሳት ሞክራለች” በሚል ክስ ነው።

መስከረም ጥፋተኛ የተባለችው በባለቤትነት በምታስተዳደረው ‘ኢትዮ ንቃት’ የዩቱዩብ ገጽ ላይ በተላለፉ ሁለት ፕሮግራሞች ምክንያት ነው።

ከተደጋጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮዎች በኋላ ዛሬ ሰኞ ኅዳር 16/2017 ዓ.ም የዋለው ችሎት የቅጣት ውሳኔውን ማስተላለፉን ጠበቃ ሄኖክ ገልጸዋል።

ጠበቃ ሄኖክ አክለውም “ይህ ውሳኔ የተላለፈው መስከረም አበራ ቅሬታ አለኝ ብላ ችሎት ባልቀረበችበት ሁኔታ ነው” ብለዋል።

አቶ ሄኖክ “ከዚህ ቀደም ያቀረብኳቸው መከላከያ ምስክሮቹ በአግባቡ ያልታዩልኝ ስለሆነ ከዚህ ችሎት ፍትህ አልጠብቅም፤ እናንተ ተገቢ ነው የምትሉትን ቅጣት ወስኑ፤ ከዚህ በኋላ በችሎት አልገኝም ብላ ገልጻለች ይሄንንም ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አሳውቃለች” ሲሉ የደንበኛቸውን ቅሬታ አስረድተዋል።
መረጃው የቢቢሲ ነው።

ሰበር ዜና ET🇪🇹

25 Nov, 09:58


Doctor x‼️

ይህ ፕሮጀክት የሚጠናቀቀው December 4 ነው።

Listing በDecember ወር ነው ተብሏል።

ጥቂት ቀናት ብቻ ቢኖራችሁም ጀምራችሁ ሰው በመጋበዝ ብቻ የነሱን ቶከን ሰብስቡ ፤ Kyc አለው እሱንም verify አድርጉ።

👉 https://doctorx.meme/@sura123

⭐️

ሰበር ዜና ET🇪🇹

25 Nov, 05:41


📌<<..የትግራይን ደህንነት ከማረጋገጥ ይልቅ ወደ ሌላ የስልጣን ሽኩቻ እንድንገባ ተገድደናል>>

📌<<ለረጅም ጊዜ ስልጣን ላይ የቆየው ሃይል ሁሉንም ነገር አፍኖ ወደ ስልጣን ለመመለስ እየሰራ ነው>> አቶ ጌታቸው ረዳ

የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ በወቅታዊ ሁኔታዎች ዙርያ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።

በመግልጫቸው የህዝቡን ሰላምና ደህንነት ከግምት ውስጥ ሳያስገባ ስልጣን ላይ የተመሰረተ ግጭትና ትርምስ የሚታይበት ሁኔታ ላይ እንገኛለን ያሉት አቶ ጌታቸው "ለረጅም ጊዜ ስልጣን ላይ የቆየው ሃይል" ሁሉንም ነገር አፍኖ ወደ ስልጣን ለመመለስ እየሰራ ነው ብለዋል።

አቶ ጌታቸው አክለውም ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገቡ አጀንዳዎች እያሉ “ወንበራችን ተቀማን የሚሉ ኃይሎች ሰልጣን በጉልበት የማስመለስ ሙከራ ላይ ይገኛሉ" ያሉ ሲሆን በዚህ ምክንያትም የትግራይ ፖለቲካ ወደ ከፋ ሁኔታ እየገባ ነው ብለዋል።

"የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመመለስ እና የትግራይን ደህንነት ከማረጋገጥ ይልቅ ወደ ሌላ የስልጣን ሽኩቻ እንድንገባ ተገድደናል" ሲሉ ተደምጠዋል።

አቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ጉባኤ አድርጌያለው ያለው ሃይል የውሸት መረጃዎችን በማሰራጨት ህዝቡን እያደናገረ ይገኛል ብለዋል።

ፕሬዝዳንቱ በቅርቡ ስልጣናቸውን በውክልና ለምክትላቸው ስለሰጡበት አጋጣሚ በሰጡት ማብራርያ "በስራ ላይ ሳልሆን ወይም በሌላ ስራ ስጠመድ ሁለቱንም ምክትል ፕሬዚዳንቶችን መወከሌን እቀጥላለሁ" ሲሉ ተደምጠዋል።

አቶ ጌታቸው ስልጣናቸውን አስረክበው በሰላም ከሀገር እንዲወጡ እድል እየተመቻቸላቸው ነው በሚል የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ ነው ያሉ ሲሆን በህወሓት አመራሮች መካከል ያለዎ ልዩነትና የፌደራል መንግስት እይታ አስመልክተው በሰጡት አስተያየትም "የፌዴራል መንግስት ችግራችሁን ፈትታችሁ አንድ የመሆን መንገድ መፍጠር አለባችሁ የሚል አቋም አለው" ማለታቸውን ከክልሉ ሚዲያዎች ዘገባ ተመልክተናል።

⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

25 Nov, 03:32


የፓኪስታን አመፅ

በፓኪስታን በተፈጠረ ድንገተኛ አመጽ ከ80 በላይ ሲገደሉ፣ 156 የሚደርሱት ሰዎች ደግሞ ቆሰሉ።

አመጹ የተፈጠረው አንድ ታጣቂ የሺያ ሙስሊም ተሽከርካሪ ላይ ጥቃት ካደረሰ በኋላ ነው።

በኩራም ግዛት የሺያና ሱኒ ሙስሊሞች በመሬት ይገባኛል ጥያቄ በተደጋጋሚ ግጭት ውስጥ እንደገቡ ተዘግቧል።

አመጹ የተቀሰቀሰባት የኩራም ግዛት ፓኪስታን ከአፍጋኒስታን ጋር የምትዋሰንባት ድንበር ናት ሲል ቢቢሲ ዘግቦ ተመልክተናል።

⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Nov, 12:42


የፑቲን ማስጠንቀቂያ እንደ አዉሮፓ መሪዎች ወሬ ብቻ ሳይሆን በተግባር የሚታይ ነዉ ሲሉ የሃንጋሪዉ መሪ አሳስቡ

የሃንጋሪዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ፑቲን የሰጡትን ማስጠንቀቂ ትኩረት ሰጥተን መመልከት አለብን በለዋል፡፡

የሩሲያዉ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አሜሪካና አጋሮቿ ለዩክሬን ረጅም ርቀት የሚምዘገዘጉ ኪሳኤሎችን ማስታጠቃቸዉን ተከተሎ ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል፡፡

ይህንንም ተከትሎ የሃንጋሪዉ ጠቅላይ ሚኒስትር የፑቲን ማስጠንቀቂያ እንደ አዉሮፓ መሪዎች ወሬ ብቻ አይደለም ነዉ ያሉት፡፡

ይልቁንም ፑቲን የተናገሩትን ሚተገብሩ በመሆኑ ጥንቀቄ ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡

ኦርባን የአዉሮፓ መሪዎች ከሚናገሩት 20 በመቶዉን ብቻ ነዉ የሚተገብሩት ቀሪዉ 80 በመቶ ወሬ ብቻ ነዉ ሲሉም ወርፈዋቸዋል፡፡

ቪክቶር ኦርባን ከሩሲያዉ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር መልካም ግንኙነት ያላቸዉ የአዉሮፓ መሪ ናቸዉ፡፡

በዚህም የፑቲን ቀኝ እጅ ናቸዉ በሚል በህብረቱ አባል አገራት ይወቀሳሉ፡፡

ሃንጋሪ የዩክሬኑ ጦርነት በሰላማዊ መንገድ እንዲቋጭ ተደጋጋሚ ጥረቶችን ስታደርግ መቆየቷ የሚታወስ ነዉ፡፡

አሁንም በምዕራቡ አለምና በሩሲያ መካከል እንደ አዲስ ያገረሸዉን ዉጥረት ማርገብ እንደሚገባ ኦርባን እያሳሰቡ መሆናቸዉን አርቲ ኒዉስ ዘግቧል፡፡

Ethio Fm

⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Nov, 08:48


ንግድ ባንክ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደረግ ነው‼️

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ በሚያደርግበት ወቅት ለደንበኞቹ ቀደም ብሎ እንደሚያሳውቅ ገልጿል፡፡

ይህን ተከትሎም ባንኩ በሚሰጣቸው የብድር፣ የቅርንጫፍ እና የዲጂታል እንዲሁም በዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎቶች ላይ በቅርቡ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል።
ባንኩ በቅርቡ ለሰራተኞቹ የደመወዝ ጭማሪ ማድረጉ ይታወሳል።
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Nov, 08:48


የኢትዮ-ቴሌኮም ሰራተኞች አቤቱታ‼️
የቴሌ ሰራተኞች  ከአምስት አመት በፊት  በአብዛኛው  ሁኔታ  በፍትሃዊ   መስሪያ ቤቱ ሰራተኛው  ይተዳደር ነበር ደስተኛም ነበር  ከአመስት አመት በኋላ ግን ፦
1ኛ. በመስሪያ  ቤቱ  የውስጥ ዝውውር   ከታደገ አራት አመት አለፈው  ማንኛውም ሰራተኛ ማደግ አይችልም   ማደግም ሆነ መዘዋወር  ከፈለገ በማናጀሩ ፍቃድ ብቻ ይወሰናል። በመስሪያ ቤቱ ከ 15 አመት በላይ ሰርተን አንድ ደረጃ እንኳን ማደግም  ወደፈለግንበት መዘዋወር  ፈፅሞ አይቻልም። በግለሰቦች መልካፍ ፍቃድ ብቻ ነው መዘዋወርም ማደግም የሚቻለው ከአመስት አመት በፊት ግን  እድገትም ይሁን ዝውውር   በውስጥ ማስታወቂያ  በፍትሃዊ ውድድር   እንስተናገድ ነበር፣ዛሬ  ሁሉም መንገድ ተዘጋብን።
2. በመሳሪያ  ቤቱ  የሰራተኞች  ህብረት ስምምነት መሰረት መስሪያ ቤቱ ከአመታዊ ዕቅዱ  በላይ  ሲሰራ እና አመርቂ አፈፃፀም  ሲያስመዘግብ መስሪያ ቤቱ ለሰራተኞች የመስሪያ ቤቱን አቅም ያገናዘበ የማበረታቻ  እና የአመታዊ ደሞዝ ጭማሪ  የማድረግ ግዴታ እንዳለበት እንቀፅ 19 ላይ  ይደነግጋል  ነገር ግን ባሳለፍነው ማለትም 2016 አ/ም  ስራተኞች  በየትኛውም ፈተና ሳንበገር የፀጥታ ሁኔታ ሳይበግረን በመስራታችን  መስሪያ ቤቱ የዕቅዱን 103 %ማሳካት ችሎ ነበር   ነገር ግን ስራተኛው ተደርጎ በማያውቀው በመስሪያ ቤቱ ታሪክ  ለመጀመሪያ ጊዜ ዝቅተኛ  ማበረታቻ  የአንድ ወር ተኩል ደሞዝ ብቻ ተጨመረ  ይህም አልበቃ ብሎ  አመታዊ  ጭማሪ   ሳይደረግ ሰራተኛው ለችግር ተጋልጧል ።
የመስሪያ  ቤቱ መነሻ ደሞዝ 7000ብር ነው በዚህ የኑሮ ሁኔታ  እንዴት እንስራ  እንዴት እንኑር? የሚል አቤቱታ አቅርበዋል።
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

23 Nov, 09:01


በኮሬ ዞን ከ60 በላይ መምህራን ከደሞዝ መቆረጥ ጋራ በተያያዘ መታሰራቸው ተገለጸ‼️
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ከፍላጎታቸው ውጪ ደሞዝ መቆረጡን በመቃወም ሥራ የማቆም አድማ ያደረጉ 66 መምህራን መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸውና መምህራን ተናገሩ። የሳርማሌ ወረዳ አስተዳደር፣መምህራንን በማሳመፅ ተጠርጥረው የታሰሩ መኖራቸው ታውቋል።
VOA
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

23 Nov, 09:01


ትናንት ከመቀሌ የተሰማው ክስተት የትም በምንም ሁኔታ መደገም የለበትም

ትናንት አርብ በመቐለ ከተማ በሚገኝ በአንድ የመንግስት ትምህርት ቤት በራፍ በጠራራ ፀሐይ ነዋሪዎችን ያስደነገጠ ድርጊት ተፈጽሟል።

አንድ መምህር በተማሪው በስለት ብዙ ቦታ ተውግቶ በህክምና እርዳታ ህይወቱ ተርፏል።

ተማሪው በምሳ ሰአት መውጪያ ላይ የደበቀውን ስል ቢላዋ በማውጣት መምህሩን 2 ጊዜ ደረቱ ላይ፣ 1 ጊዜ በሆዱ ላይ ፣ 1 ጊዜ በጀርባው ላይ ፣ 1 ጊዜ ጉኑ ላይ በአጠቃላይ 5 ቦታ ላይ ወግቶታል።

መምህሩን ወድያውኑ ወደ ዓይደር ሆስፒታል ማድረስ በመቻሉ በከባድ የቆዶ ህክምና ህይወቱ መታደግ ተችሏል። 

ይህንን መረጃ ያጋሩት የዓይደር ኮምፕረሄንሲቭ ሆስፒታል ሃኪም የሆኑት ዶ/ር ፋሲካ ዓምደስላሴ " ብዙ ተማሪዎች ስለት ይዘው እንደሚንቀሳቀሱ እየሰማን ነው እንደ ማህበረሰብ አንድ ነገር ማድረግ አለብን " ብለዋል።

ድርጊቱን በተመለከተ ከፖሊስ በኩል የተባለ ነገር የለም።

ሆኖም ወላጆች እባካችሁ የልጆቻችሁን ውሎ ተከታተሉ። ካልተገባ ተግባርም እንዲርቁ ምከሩ ፤ ቸል አትበሏቸዋል እንላለን።

በሌላ በኩል ፤ በዛው መቐለ 6 ቀናት ያስቆጠረ ህፃን እናቱ ከቤት ትታው ወደ መፀዳጃ ቤት ታመራለች ፤ ዳናዋን ተከትሎ ህፃኑ ወደ ተኛበት ክፍል የገባ የቤታቸው ውሻ የህፃኑ መራብያ አካል ላይ ጉዳት አድርሷል።

እናቲቱ ወድያውኑ ደርሳ ልጇን ወደ ዓይደር ኮምፕረሄንሲቭ ሆስፒታል ይዛው እንደመጣች ዶ/ር ፋሲካ ዓምደስላሴ አጋርተዋል።

በእነዲህም አለና ወላጆች ልጨቅላ ልጆቻቹ የምታደረጉት ጥንቃቄ አይለያችሁ።

የተከሰቱት ድርጊቶች ምንም እንኳን ለመስማት የሚከብዱ ቢሆኑም ለወላጆች ጥንቃቄ ሲባል የተለቀቀ መረጃ ነው ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ በገፁ አጋርቶ ተመልክተናል።
⬇️⬇️⬇️@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

23 Nov, 05:28


በ #ኦሮሚያ ክልል ለወታደራዊ ስልጠና የሚደረግ አስገዳጅ ምልመላ መባባሱን ነዋሪዎች ገለጹ‼️
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ለወታደራዊ ስልጠና በግዳጅ የሚወሰዱ ወጣቶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ነዋሪዎች ተናገሩ።

ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ በሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ የፍታል ከተማ ነዋሪ ተማሪዎችን እና አርሶ አደሮችን ጨምሮ ከ250 በላይ ሰዎች በግዳጅ ወደ ወታደራዊ ስልጠና መወሰዳቸውን ገልጸዋል።

በ #አዳማ ከተማ ነዋሪ የሆኑ አንዲት እናት ህዳር 2 ቀን 2017 ዓ.ም የ17 አመት ልጃቸው ጌታቸው ተድላ ሂሪጎ በመንገድ ላይ ቆሎ እየሸጠ በነበረበት ወቅት በፖሊስ መታሰሩን ለማስለቀቅ 30,000 ብር መክፈል ባለመቻላቸው ልጃቸው ለውትድርና ስልጠና መወሰዱን አስረድተዋል።

በተመሣሣይ በጅማ ዞን ሰጠማ ወረዳ የግጦሽ ቦታ ለባለሀብቶች መሰጠቱን የተቃወሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ቤተሰቦቻቸው እስከ 70,000 ብር እንዲከፍሉ የተጠየቀባቸው ሲሆን መክፈል የማይችሉ ከሆነ ግን “ወታደራዊ ግዳጅ እንደሚጠብቃቸው” ነዋሪዎች ገልጸዋል።
#አዲስስታንዳርድ #Oromia
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Nov, 17:31


20 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ  መንገድ  ላይ ይፀዳዳል ተባለ
---------
በኢትዮጵያ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ  ጥራቱን ከጠበቀ ሽንት ቤት ዉጭ መንገድ ላይ   ይፀዳዳል ተብሏል ፡፡

በጤና ሚኒስቴር አካባቢ ጤና ፕሮግራም ዴስክ ሃላፊ አቶ አለሙ ቀጀላ በአለም ጤና ድርጅት እና በዩኒሴፍ በ2022 በተደረገ ጥናት መሠረት 17 ፐርሰንት የሚሆነዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ከመፀዳጃ ቤት ዉጭ መንገድ ላይ ይፀዳዳል ብለዋል ፡፡

በዚህም ህዝቡ ለኮሌራ እና መሰል  በሽታዎች  ተጋላጭነቱ እንደጨመረ ተነግረዋል ።

ጤና ሚኒስቴር የተለያዩ ስትራቴጅዎችን ቀርጾ ህዝቡ መሰረታዊ መፀዳጃ ቤት እንዲጠቀም እየሰራ መሆኑ አቶ አለሙ ቀጀላ ገልፀዋል ፡፡

በአለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረዉ የእጅ መታጠብ እና መፀዳጃ ቤት ቀን በኢትዮጵያ ለ ስምንተኛ ጊዜ በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች እየተከበረ ይገኛል።
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Nov, 07:00


ሰሞነኛው ጉንፋን‼️
ከሰሞኑ እየተከሰተ ያለው ጉንፋን መሰል በሽታ 35 በመቶ አር ኤስ ቪ ቫይረስ መሆኑ ተነገረ‼️
ባለፉት ሁለት ወራት መስከረምና ጥቅምት 2017 ዓመተ ምህረት  ከሁሉም የቅኝት ጣቢያዎች የተሰበሰቡ ናሙናዎች እንደሚያሳዩት በኢትዮጲያ የተከሰተው ጉንፍን መሰል በሽታ 35  በመቶው አር ኤስ ቪ የተባለ ቫይረስ መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታዉቋል።ኢኒስቲትዩቱ በዚህ ዙሪያ ባወጣው መረጃ መሰረት የጉንፋን በሽታ በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫን፣ ጉሮሮን እና የአየር መተላለፊያ ባንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም ነዉ።

በርካታ ቫይረሶች ለጉንፋን መከሰት ምክንያት ቢሆኑም በጣም የተለመዱት ግን ሪኖ ቫይረስ ፣ኮሮና ቫይረስ፣ ኢንፍሉዌንዛ፣ ፓራ ኢንፍሉዌንዛ፣ አር ኤስ ቪ(RSV) ቫይረሶች ሲሆኑ ሪኖ ቫይረስ ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳልም ብላል። በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የመተንፈሻ አካላት ቫይረስ በሽታዎች ቅኝትና ምላሽ ክፍል በክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች በተመረጡ የጤና ተቋማት የቅኝት ስራውን በመደበኛነት ላለፉት 15 አመታት እየሰራ ይገኛል።

በዚህም መሰረት ባለፉት ሁለት ወራት መስከረምና ጥቅምት 2017 ከሁሉም የቅኝት ጣቢያዎች የተሰበሰቡ ናሙናዎች መካከል 35በመቶ አር ኤስ ቪ፣ 6.2በመቶ ኢንፍሉዌንዛ፣ እንዲሁም 2 በመቶ የኮረና ቫይረስ ተጠቂ መሆናቸው ተረጋግጧል። የአር ኤስ ቪ (RSV) ቫይረስ ተጠቂዎች ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ወቅት ከሚከሰተው መጠን ከፍ ያለ ሲሆን ቫይረሱ ከተገኘባቸው ህሙማን መካከል 88 ነጥብ 5 በመቶ የሚሆኑት ዕድሜያቸው ከ5 አመት በታች የሆኑ ህጻናት ናቸው፡፡

ይህ ቫይረስ ደረቅና ነፋሻማ የአየር ፀባይ (ወቅት) ቫይረሶች በተሻለ ሁኔታ እንዲሰራጭ ስለሚያግዝ እና የአፍንጫ የውስጠኛው ስስ ሽፋን (ሙከስ መምብሬን) ስለሚደርቅ የጉንፋን ሕመም እና ተላላፊነቱ ይጨምራል፡፡ ሳል፣ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ጉሮሮን መከርከር፣ ማስነጠስ፣ የአፍንጫ ፈሳሽ መብዛት፣ አይን ማሳከክ እና መቅላት፣ ማስታወክ፣ ከፍተኛ ድካም፣ ብርድ ብርድ ማለት፣የትንፋሽ ማጠር እና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ዋና ዋናዎቹ ምልክቶች ናቸዉ።

ይህ የጉንፋን መሰል በሽታ ሁሉንም ሰው የሚያጠቃ እና በቀላሉ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍ ሲሆን በቫይረሱ የተጠቃ ግለሰብ በሚያስልበት እና በሚያስነጥስበት ጊዜ ከሚወጡ ጠብታዎች ጋር በሚኖር ቀጥተኛ ንክኪ፣ እንዲሁም ቫይረሱ ያረፈበትን ቁሳቁስ ወይም እጅ ከነኩ በኋላ አፋቸውንና አፍንጫቸውን ሲነካኩ ቫይረሱ በሚፈጠርለት ምቹ ሁኔታ ሊተላለፍ ይችላል።ለሚቀጥሉት 2 ወራት የኢንፍሉዌንዛ ቫይረስ ስርጭት ሊጨምር እንደሚችል ኢኒስቲትዩቱ ቅድመ ግምቱን ሰጥቷል፡፡
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

21 Nov, 04:48


«በስመአብ ብለህ እረ*ደው»‼️
ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው በስመአብ ብለህ እረ*ደው የሚለው አሰቃቂ ቪዲዮ በርካቶችን አስቆጥቷል፣ አሳዝኗል እንደ ሀገር ከጊዜ ወደ ጊዜ ጨካኝ እንደሆንን ያሳየ ነው።
ሰው የሆነ ሰው እንዴት የራሱን አምሳያ በስምአብ/ቢስሚላሂ/ብሎ በቢለዋ ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ እንደበግ ያርዳል?
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

14 Nov, 04:57


ከደመወዝ አለመከፈል ጋር ተያይዞ ሰሞኑን የደረሱኝ ጥቆማዎች👇‼️
🎯አፋር ክልል በዚህ ወር ከመላው መምህራን ለብልፅግና ብለው ያለ ፍቃድ 20% ከቢሮ ሰራተኛው 50% ከመምህሩ ቆርጠው ህዝብን እያሰቃዩ ነው።
በዚህ ኑሮ ውድነት በማስፈራራት እና በዛቻ አሁን ቀጣይ ወር ይቆረጣል ቁርጫው የደሞዝን ሙሉ በሁለት ወር የሚቆረጥ ነው አዲሱም ጭማሪ የለም የመምህራን ደረጃ እድገት እርከን ከፍያ የለም መምህራን ተስፋ አስቆራጭ ቀውስ ውስጥ ከተውታል ብለዋል።
በዞን አራት ቴሩ ወረዳ የ2016 በጀት አመት የሰኔ ደመወዝ እስካሁን ሊከፈል ባለመቻሉ ከትናንት ህዳር 03 ጀምሮ የመማር ማስተማር ስራ አቁመናል ብለዋል።
🎯በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ የጥቅምት ወር ደመወዝ ከመምህራን ውጭ ሌላው ሴክተር ደሞዝ ተለቋል የኛ ግን አልተሰራልንም ብለዋል።
🎯በሀዲያ ዞን ምሻ ወረዳ የሀምሌና የሰኔ 50% እንዲሁም የጥቅምት ወር ሙሉ ደሞዝ ባለመከፈሉ ትምህርት ከተቋረጠ ዛሬ 67 ቀን አልፎታል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ወላይታ ዞን ዳሞት ወይደ ወረዳ፣ ኦፋ ወረዳ፣ ኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ እና ኪንዶ ኮይሻ ወረዳ እስካሁን የሐምሌ ወር ደመወዝ አልተከፈለም ።

🎯 በምዕራብ ጎጃም ዞን ሽንዲ ከተማ አስተዳደር ና ወንበርማ ወረዳ እስካሁን ደሞዝ አልተከፈለም።

🎯 በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን አበላ አባያ ወረዳ ደመወዝ አልተከፈለም።

🎯 በደቡብ ክልል፣ በጎፋ ዞን ፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ እስከ አሁን ድረስ የሴነ ወር ደሞዝ 50% አልተከፈለም።

🎯በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ደጋ ዳሞት ወረዳ የሁሉም ሴክተር መስሪያ የመንግሥት ስራተኞች በሙሉ ደሞዝ ቆሟል።
🎯 በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ከከተማው ውጭ ያሉ የገጠር ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ደሞዝ ተቋርጧል።

🎯ደቡብ ወሎ ደላንታ ወረዳ 61 ት/ት ቤቶች መምህራን የጥቅምት ወር ደሞዝ አልተከፈለም ብለዋል።
🎯አይና ቡግና,አማራ ሳይንትና ላስታ ዙሪያም አልተከፈለም ብለውኛል።
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

12 Nov, 07:23


ዛሬ መርካቶ የተፈጠረውን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የሚከተለውን መረጃ ሰጥቷል👇‼️
በአዲስ አበባ ከተማ በመርካቶ አካባቢ አንዳንድ ነጋዴዎች “ንብረት ሊወረስ ነው፤ ሱቃችን ሊዘጋ ነው” የሚል መሰረት የሌለው ውዥንብር ውስጥ መግባታቸውን በማኅበራዊ ሚዲያዎች ተመልክተናል‼️

ውዥንብሩ ከየት መጣ የሚለው ሲጣራ በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎች በዚህ ሂደት ውስጥ እንዲያልፉ በሚደረገው ሥራ ሲሆን በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎችን በመለየት በደረሰኝ ግብይት እንዲፈጽሙ የከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ ጊዜያት ጥሪ ሲያቀርብ መቆየቱ ይታወሳል::

ይሁን እንጂ ይህንን ጥሪ ወደ ጎን በመተው እና ሕጋዊ የንግድ ሥርዓት ለመዘርጋት እየተከናወነ ያለውን ሥራ ለማስተጓጎል የሚያስቡ አካላት በሚነዟቸው ውዥንብሮች እና የተሳሳቱ መረጃዎች ንብረት የሚያሸሹና ሱቅ የሚዘጉ ነጋዴዎች ተገቢነት ከሌለው ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እንዲሁም አምራች፣ አከፋፋይና ቸርቻሪ ነጋዴዎች ያለደረሰኝ መገበያየት ህገወጥ ተግባር መሆኑን በአግባቡ በመረዳት ወደ ህጋዊ መስመር ሊገቡ ይገባል፡፡

በመርካቶ እየተከናወነ የሚገኘው ሕጋዊ የንግድ ሥርዓት እንዲኖር ለማስቻል እየተሰራ ያለ ስራ ሲሆን ለዚህም የንግዱ ማኅበረሰብ ተባባሪ ሊሆን ይገባል::

አንዳንድ ያለደረሰኝ በመገበያየት ሕዝብና መንግሥት ማግኘት ያለባቸውን ጥቅም እያሳጡ የራሳቸውን ኪስ የሚሞሉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እንዲሁም ከዚህ በፊት ያለደረሰኝ የተገዙ ዕቃዎች ካሉ ሕጉ በሚያዘው መሠረት የማስመዝገብ ሥራ ማከናወን ይጠበቅባቸዋል::

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረተሰቡ ብልሹ አሠራርን ጨምሮ ደረሰኝ የማቆርጡ እና ያለደረሰኝ ግብይት የሚፈጽሙ አካላትን በ7075 ላይ እንዲጠቁሙ ጥሪውን አቅርቧል።
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

11 Nov, 08:14


የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የደቡብ ሱዳን አየር መንገድን ለማቋቋም ከአገሪቱ መንግሥት ጋር ከስምምነት ላይ መድረሱን የጁባ ዜና ምንጮች ዘግበዋል። በስምምነቱ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለሙያዎች የደቡብ ሱዳንን የአየር ክልል የመቆጣጠር ሃላፊነት እንደሚኖራቸው ዘገባዎቹ አመልክተዋል። ኹለቱ አገሮች ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ እዚህ ስምምነት ላይ የደረሱት፣ ከዓመት በፊት የደረሱበትን ስምምነት እንደገና በማሻሻል ነው።
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

10 Nov, 11:35


ልጁን ቤት ውስጥ በእምነት ኮትኩቶ የሚያሳድግ አንድ አባት ነበር፡፡

ከእለታት በአንዱ ቀን አባት ልጁን ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ቤተክርስቲያን ይወስደዋል፡፡

የእለቱ ትምህርታቸውን ተከታተልው ጸልየው ካበቁ በዋላ፣ ቤተክርስቲያኗ መተዳደሪያዋ ከህዝብ የሚገኝ ነዋይ ስለሆነ ገንዝብ መሰብሰቢያ ሰሀን ይዞር ጀመር፡፡
ሁሉም የአቅሙን አውጥቶ ሲሰጥ ጊዜ ይህ ልጅ ግራ ገባው፤ ኪሱ ቢገባም የሚሰጥ ነገር የለውም፡፡

ሰሀኑ ዘሮ ሊመለስ ሲል ይህ ህጻን እጁን አወጣና ሰሀኑን መሬት ላይ አስቀምጦ በእግሩ ቆመበት፤
ይህን ግዜ ሁሉም ግራ ተጋብተው ያዩት ጀመር፤
ከዛም እንዲህም አለ፤
ፈጣሪዬ ሆይ ምንም የምሰጥህ የለኝምና ይኸው ራሴን ሰጥቼሃለሁ አለ፡፡

እኛስ ፈጣሪ በሰጠን በረከት፣ጸጋ እሱን ለማስደሰት ምን እያደረግንበት ይሆን?
ህይወታችን በሃብት፣በረድኤት፣በበረከት ሲትረፈረፍና በጸጋ ሲባረክልን፣እኛም ይህን ላደረገልን ፈጣሪ የሚያስደስተውን መልካሙን ስራ ልንሰራ ይገባል፡፡

የደከሙትን ማበርታት፣ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው መደገፍና ምጽዋት መስጠትን መዘንጋት የለብንም፡፡

በተለያዩ ችግሮች እየተፈተኑ ለሚገኙት በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ለሚገኙ መነኮሳት የተቻለንን ድጋፍ በማድረግ በረከትን እናግኝ!


ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ሰበር ዜና ET🇪🇹

10 Nov, 11:35


የሩሲያ ጦር 300 ጦር ደምስሶ መላዉ የኔቶ አባል ሀገራት ድንኳን ጥለዉ ተቀምጧል‼️

በዩክሬን ስም የሩሲያን ድንበር ገብቶ ሲዋጋ ከነበረዉ የምዕራባዊያን ቅጥረኛ ወታደሮች መካከል ከ30 ሺህ በላዩን ደምስሷል፡፡ በዚህ የተደናገጠችዉ አሜሪካ እኔ የለሁበትም እንደፍጥርጥራችሁ ብላ ምዕራባዊያኑን ሸምጥጣቸዋለች፡፡

በሬ ሆይ ሳሩን አይተህ ገደሉን ሳታይ እንዳሉ አበዉ፤ክፍት በር አገኘዉ ያለዉ የኔቶ ቅጥረኛ ጦር የሩሲያ የድንበር ከተማ የሆነችዉን ኩርስክን ጥሶ ገብቶ ጉዳት ካደረሰ ቡሃላ በፑቲን ልዩ ኮማንዶ ጦር ተከቦ መዉጫዉ ጠፍቶት እየተቀጠቀጠ ነዉ፡፡

ባለፉት 24 ሰዓታት በዚህች ከተማ በተደረገ ዉጊያ ከ300 በላይ የዩክሬንና ኔቶ ወታደሮች ያለቁ ሲሆን፤ ወታደራዊ ተሽካርካሪዎች፤ ሞርታሮች እንዲሁም የኤልክትሮኒክስ መጥለፊያዎች መዉደማቸዉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ ታስ ዘግቧል፡፡

"በኩርስክ ግንባር አካባቢ በተካሄደው ውጊያ ከ30,800 በላይ የዩክሬን ወታደሮችን፣ 189 ታንኮችን፣ 123 እግረኛ ተዋጊ ተሽከርካሪዎችን፣ 107 ጋሻ ጃግሬዎችን፤ 1,095 የታጠቁ የጦር መኪኖች፣ 833 የሞተር ተሽከርካሪዎችን እና 262 መድፍ መሳሪያዎች መዉደማቸዉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታዉቋል፡፡
⬇️@ET_SEBER_ZENA
⬇️@ET_SEBER_ZENA⬇️

ሰበር ዜና ET🇪🇹

09 Nov, 08:08


የገዛ ወንድሙን አግቶ ገንዘብ የጠየቀው ግለሰብ በፅኑ እስራት ተቀጣ‼️
ተከሳሽ የኔው ብርሀኑ የእንጅባራ ከተማ አሰተዳደር ነዋሪ ሲሆን በጥቅምት 19/ 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6.30 ሰዓት ከቢዳ ጀጎላ ት/ቤት የሚማረውን ወንድሙን ስልክ በመደወል የእናታችንን ልብስ ውሰድ ብሎ ከት/ቤት ከአሰወጣ በኋላ የ14 ዓመት ወንድሙን በማገት ከወላጅ ቤተሰቦቹ 1,000,000/አንድ ሚሊዮን ብር/ መጠየቁን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።
በሁኔታው የተደናገጡት የታጋች ቤተሰቦች ወዲያውኑ ለእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ፓሊስ በሰጡት ጥቆማ በተደረገ ብርቱ ክትትልና ቁጥጥር በሶስተኛው ቀን ጥቅምት 21/2017 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ሲሆን ከተደበቀበት ቢዳጀጎላ ቀበሌ ልዩ ስፍራ አማያስቲ ጎጥ ላይ እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
ፖሊስ ምርመራውን አጣርቶ ለሚመለከተው የፍትህ አካል የላከ ሲሆን መዝገቡ የቀረበለት የአዊ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤትም ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሹ የኔው ብርሃኑ በ7 ዓመት ከ8 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል ሲል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ፖሊስ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ዋና ክፍል የተገኘው መረጃ ያሳያል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

08 Nov, 17:09


7 ሰዓታት ብቻ ቀሩት‼️
የሚጠበቀው የቴሌግራም ፕሮጀክት Major ሊያበቃ ሰዓታት ቀሩት።
አሁንም ስልክዎን በመጠቀም ብቻ ገንዘብ መስራት የምትፈልጉ ሊንኩ ከስር ተቀምጧል፣start በማለት ስሩ👇👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=5078621685

ሰበር ዜና ET🇪🇹

08 Nov, 16:35


ኢንተርኔቱን ያጨናነቀው ሰውዬ‼️
ከ400 ሴቶች ጋር አሸሼገዳሜ ሲል የከረመው ሰውዬ ከስጣኑ ተባሯል‼️
ባልታሳር ኢባንግ ኢንጎንጋ የኢኳቶሪያል ጊኒ ብሄራዊ የፋይናንስ ምርመራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተርነት ሀላፊነት መባረራቸውን እና በቦታው በዜኖን ኦቢያንግ መተካቱ ተገጿል።

ይህ ውሳኔ የተላለፈው ከ400 በላይ ሴቶች ጋር የነበረው ያልተገባ ግንኙነት በለም መሰራጩትን ተከትለው እንደሆነ የሀገርቱ ሚዲያዎች እየዘገቡት ይገኛሉ ።

በሙስና ቅሌት ተጠርጥረው በእስር ቤት የሚገኘውን ገለሰብን በተመለከተ ትላንት ማምሻውን መግለጫ የሰጠው የሀገርቱ ፍርድ ቤት ፕረዚደንት ግለሰቡ ከብዙ ሴቶች ጋር ለፈፀመው ግንኙነት ሴቶቹን አስገድደው ካላደረገ በቀር ምንም በወንጀል የሚጠየቅበት ድንጋጌ በወንጀል ህጋችን ውስጥ አልተካተተም  ማለቱ ተዘግቧል።ነገር ግን ህጋዊ ምስቱ በኔ ላይ ደርቦብኛል ብላ ከከሰሰች ቢቻ ሊጠየቅ ይችላል ያለው ፕረዝዳንቱ ምስቱም ይህንን ታደርጋለች የሚል እምነት አይኖረኝም ማለታቸውን የሀገርቱ ሚዲያዎች ይፋ አድርጎል።

የሰው ባለቤትም በማህበራዊ ሚዲያ የሚዘዋወረውን የባለቤቱዋ ቅሌት የሚያሳዩ የተወሰኑ ቪዲዮችን ከተመለከተች በኅላ እራሱዋን ስታ ሀኪም ቤት መግባቱዋም ተገልፆል ።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

08 Nov, 06:30


እንዴ‼️😳
ጉዳዩ የተፈጠረው እዚሁ በመዲናችን አዲስ አበባ ጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ጉቶ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ነው። ወጣት ካሊድ አስራት እና ጓደኞቹ በእንስሳት እርባታ ስራ ላይ ተደራጅተው መንግስት ሼድ እና ላሞችን አዘጋጅቶላቸው የክብር እንግዶች እና ሚዲያ በተገኘበት ተመረቀ። እነ ካሊድም ሼድ እና ላሞች ተገዝቶላቸው ስራ ሊጀምሩ ስለሆነ ደስተኛ መሆናቸውን በወቅቱ ለሚዲያ ተናግረው ነበር።

የተደራጁት ወጣቶች በነጋታው ግን ወደ ሼዱ ሲሄዱ ያዩትን ማመን አልቻሉም ትናንት የነበሩት ላሞች የሉም ምንድነው ብለው ሲጠይቁ "ለሚዲያ ተብለው በኪራይ የመጡ ላሞች ናቸው" የሚል ምላሽ አገኙ። ወጣቶቹ አሁን ስራ አጥ ሆነው ሶስት ወር አልፏቸዋል።
⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇⬇️⬇️
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

08 Nov, 06:29


1SEED =1$ እየተባለ ነው በግምት ደረጃ😳

ዋጋውም ከፍ ሊል ይችላል ተብሎ ከታሰበበት አንዱ ምክንያት supply 20M ብቻ ነው።

ይሄ ኤርድሮፕ November ላይ ሊስት የሚደረግ ነው ፕሮጀክቱ በ MAJOR : በ BLUM እንዲሁም በ ታፕስዎፕ ጭምር የሚደገፍ ነው።

በተጨማሪም በBybit binance የሚደገፍ ነው

ካልጀመራችሁ ጀምሩ

ለመጀመር👇👇
t.me/seed_coin_bot/app?startapp=5078621685

ሰበር ዜና ET🇪🇹

07 Nov, 14:20


የመምህራን ምገባ‼️
በሸገር ከተማ ሥር ባሉ ሁሉም የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የመምህራን ምገባ መርኃግብር ተጀመረ‼️

በሸገር ከተማ ሥር ባሉ ሁሉም የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የመምህራን ምገባ መርኃግብር እንደተጀመረ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምቻለሁ ስትል ዘግባለች።

የምገባ አገልግሎቱ በሸገር ከተማ አሥተዳደር በሁሉም አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ ሲሆን ፣ በመርሃ ግብሩ በ256 ትምህርት ቤቶች ስር ያሉ 3 ሺሕ 707 መምህራን ነፃ የምግብ አቅርቦት እንደሚያገኙ ዳጉ ጆርናል ከዋዜማ ዘገባ ተመልክቷል።

መምህራኑ በሁለት ፈረቃ ጠዋትና ከሰዓት የሚያስተምሩ ሲሆን፣ የጠዋት ፈረቃ መምህራን በተማሪዎች የእረፍት ሰዓት ረፋድ 4 ሰዓት ላይ እንደሚመገቡና የከሰዓት ፈረቃ መምህራን ደሞ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ የሚመገቡ መኾኑን መምህራኑ ነግረውናል።

ዋዜማ ያነጋገረቻቸው መምህራንም ከኑሮ ውድነቱና ከሚከፈላቸው ደምወዝ አነስተኛ መሆን አንጻር ምገባው መጀመሩ መልካም እንደሆነ ያነሳሉ። መምህራኑ እንደተናገሩት ከሚቀርቡላቸው የምግብ አይነቶች መካከል እንደ ሩዝ፣ መኮሮኒ፣ፓስታ እንዲሁም የተለያዩ የአትክልት አይነቶች ይገኙበታል።

የከተማ አሥተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ፊረኪያ ካሳሁን፣ የመምህራን ምገባ መርሃ ግብሩን መጀመር ያስፈለገው በዋናነት በትምህርት ጥራት ላይ ለማምጣት ለሚታሰበው ለውጥ ቁልፍ ድርሻ እንዳለው ስለታመነበት ነው ብለዋል።

በአገሪቱ በትምህርት ስርዓቱ ላይ የተፈጠረውን ክፍተት ያወሱት ፊረኪያ፣ ያንን ለመጠገን መምህራን ላይ በሰፊው መስራት አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን ገልጸዋል። ለዚህም ሲባል የመምህራን ምገባ መርኃ ግብሩን መጀመር አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱንና መምህራንም ኃላፊነታቸው በአግባቡ ለመወጣት በተወሰነ መልኩም ቢሆን እንደሚያግዛቸው ተናግረዋል።

በተጨማሪም መምህራን ከትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ሳይወጡ ተማሪዎቻቸውን በቅርበት ለማግኘትና ለመርዳት እንዲሁም ተረጋግተው ሥራቸውን ለመስራት የምገባ መርኃግብሩን መጀመሩ መልካም የሚባል ጅማሮ እንደሆነ ጠቁመዋል።

በሌሎች አገራትም መምህራንን የመመገብ መርኃ ግብር እንዳለ የተለያዩ መረጃዎች እንደሚጠቁሙ ያወሱት የትምህርት ቢሮ ኃላፊው፣ በእነዚሁ ትምህርት ቤቶች በትምህርት ስርዓቱ ላይ የሚታየው ለውጥ አበረታች መሆኑን ገልጸዋል።

በከተማዋ ከመምህራን በተጨማሪ በሁሉም አንደኛ ደረጃ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች የምገባ መርኃግብር መጀመሩንም ዋዜማ ተረድታለች። በከተማዋ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ስር ባሉ አንደኛ ደረጃ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተጀመረው የተማሪዎች ምገባ፣ በስሩ ለ148 ሺሕ 795 ተማሪዎችን ማቀፍ መቻሉን ዋዜማ ከትምህርት ቢሮው ያገኘችው መረጃ ያመለክታል።

በዚህ የምገባ መርኃ ግብርም በምግብ አቅርቦት እጥረት የሚመጣ የተማሪዎችን ትምህርት የማቋረጥ ችግር ማስወገድ የተቻለ ሲሆን፣ መምህራንም በመማር ማስተማር ሥራው የበለጠ እንዲተጉ አድርጓቸዋል ተብሏል።
⬇️ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Nov, 13:22


የ400 ኪ.ግ ወርቅ ጉዳይ‼️
ወደ ብሄራዊ ባንክ ገቢ የተደረገው 400 ኪ.ግ ወርቅ የሚሸጥ ሳይሆን  በአደራ መልክ የሚቀመጥ ነው ተባለ‼️
ጠቅላይ ሚኒስትር  አብይ አህመድ  በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በቤተመንግስቱ ዕድሳት ወቅት ተቆልፎበት የተቀመጠ 400 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አስገብተናል ማለታቸው የሚታወስ ነዉ፡፡

ወርቁ ብሄራዊ ባንክ እንዲቀመጥ የተደረገበት ምክንያት ለሽያጭ ሊቀርብ አሊያም ለሌላ ዓላማ የሚዉል ሳይሆን የሀገር ሀብት በመሆኑ  ለጥንቃቄ ሲባል ለብሄራዊ ባንክ ገቢ መደረጉን ያስታወቀው የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለስልጣን ነው፡፡

የባለስልጣኑ የብሄራዊ ሙዚየም መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ አንዷለም ግርማ፤ ኢትዮጵያ ቅርሶቿን ከማስጠበቅና  ለጥንት ታሪኮቻችን ቦታ ከመስጠት አንጻር ስራዎችን በመስራት ላይ ነን ብለዋል፡፡ አቶ አንዷለም አክለውም  የተገኘው ወርቅ ቅርስ እንደመሆኑ መጠን በቀጣይ ባሉት ጊዜያት በተለያየ መንገድ ለህዝቡ እይታ ክፍት የሚሆንበት ሁኔታ እንደሚመቻች ገልጸዋል፡፡
                                      
ወደ ብሄራዊ ባንክ የተላከዉ  ወርቅ በኢትዮጵያ የንጉሳዊ ስርዓት ወቅት ለበርካታ መቶ አመታት ነገስታት ሲገለገሉባቸው የነበሩ በወርቅ እና በሌሎች የከበሩ ማዕድናት የተሰሩ ቁሳቁሶች እንዲሁም ከሌሎች ሀገራት በስጦታ የተሰጡና በተጨማሪም በነገስታቱ ታዘው የተሰሩ እና የተገዙ ናቸው ተብሏል፡፡
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Nov, 11:51


🔥 Binance ለ 1 ሰው 1 Bitcoin አሸላሚ የሚያደርግ ጨዋታ አምጥተዋል

73,750 ሰው ሲደርስ ይጀምራል, አሁን 20k ሰው አከባቢ ተመዝግቧል

ሞክሩ 👉 https://safu.im/rPPVpNcl

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Nov, 09:11


በትራምፕ በዝረራ የተሸነፉት ካማላ ሃሪስ ያዘጋጁትን የምርጫ ምሽት ፓርቲ ሰረዙ‼️
ካማላ ሃሪስ ከምርጫ ውጤት ይፋ መሆን በኋላ አጋጅተውት የነበረውን የደስታ ድግስ (ፓርቲ) ሰርዘዋል፡፡

ምክትል ፕሬዚዳንቷ ድግሱን የሰረዙት ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸው መረጋገጡን ተከትሎ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ 
የተለያዩ የዓለም ሀገራት መሪዎች ለዶናልድ ፕራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Nov, 09:10


https://t.me/major/start?startapp=5078621685

👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon!
⭐️ 750 rating bonus for you.
⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Nov, 09:10


የትራምፕን ድል ተከትሎ የኢትዮጵያ 🇪🇹 የፈረንሳይ 🇫🇷 የእስራኤል 🇮🇱 የኤልሳቫዶር 🇸🇻 የሀንጋሪ 🇭🇺 መሪዎች ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች የእንኳን ደስ አልዎት መልዕክት ለትራምፕ ልከዋል ።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Nov, 06:11


ሰኔቱን ሪፐብሊካን አሸንፏል‼️
የዶላንድ ትራምፑ ፓርቲ ሪፐብሊካኖች የዩኤስ ሴኔት አብላጫ ድምፅን አሸንፈው ከ4 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ  ምክር ቤቱን መቆጣጠራቸውን ሲል አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

06 Nov, 04:48


https://t.me/major/start?startapp=5078621685

👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon!
⭐️ 750 rating bonus for you.
⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.

ሰበር ዜና ET🇪🇹

05 Nov, 11:05


ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ብድር ሰጠች‼️

በአለም አዲስ አገር ለሆነችው ደቡብ ሱዳን የተሰጠው ብድር በሁለቱ አገራት መካከል አገናኝ ለሚሆን መንገድ ግንባታ የሚውል ነው።

የአራት አመት እፎይታ ኖሮት በ10 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቀው ብድር ከ738 ሚሊየን ዶላር በላይ ነው።

በደቡብ ሱዳን ድንበር ውስጥ የሚገነባው 220 ኪሜ መንገድ በኢትዮጵያ ተቋራጮች እና አማካሪዎች እንዲከናወን በሁለቱ አገራት ከስምምነት መደረሱ ተገልጿል።
የብድር አመላለሱም በካሽ እና በድፍድፍ ነዳጅ እንደሚሆን ነው የተጠቀሰው።
⬇️ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️

ሰበር ዜና ET🇪🇹

05 Nov, 11:05


“በአማራ ክልል በመካሄድ ላይ ያለው ግጭት አሳስቦናል፣ #በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ያሉ የእርስ በርስ ግጭቶች እልባት እንዲያገኙ የፖለቲካ ውይይት ወሳኝነት አለው” - አንቶኒ ብሊንከን‼️

#የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ከጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር በስልክ ማውራታቸው ተገለጸ።

“በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ያሉ የእርስ በርስ ግጭቶች እልባት እንዲያገኙ የፖለቲካ ውይይት ወሳኝነት አለው” ሲሉ አንቶኒ ብሊንከን ከጠ/ሚኒስትር አብይ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት ወቅት መናገራቸው የመስሪያ ቤታቸው መግለጫ አመላክቷል።

አሜሪካ “#በአማራ ክልል በመካሄድ ላይ ያለው ግጭት ያሳስባታል” ሲሉ መናገራቸውን መግለጫው አካቷል።

አንቶኒ ብሊንከን ከጠ/ሚኒስትር አብይ ጋር በስልክ ያወሩት #በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት ዙሪያ እንደነበር ጸ/ቤታቸው ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

አንቶኒ ብሊንከን “ኢትዮጵያ የሰላም ስምምነቱ ተግባራዊ እንዲደረግ ለምታደርገው ጥረት ሀገራቸው እገዛ ለማድረግ ዝግጁ ናት” ሲሉ መናገራቸውን መግለጫው ጠቁሟል።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ጠ/ሚኒሰትር አብይ በአፍሪካ ቀንድ እየተካረረ በመጣው ውጥረት ዙሪያም መምከራቸውንም የመስሪያ ቤታቸው ቃል አቀባይ ቢሮ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
⬇️⬇️ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA⬇️⬇️

ሰበር ዜና ET🇪🇹

04 Nov, 07:13


ናይጄሪያ የኑሮ ውድነት ቀውስ በመቃወም ሰልፍ የወጡ ዜጎች በሞት ልትቀጣ እንደምትችል ተነገረ‼️

ከእነዚህ መካከል ከ14 -17 አመት እድሜ ላይ የሚገኙ 29 ህጻናትን ይገኙበታል ተብሏል።

የሀገሪቱን የኑሮ ውድነት ቀውስ በመቃወም ሰልፍ ከወጡ ናይጄሪያውያን መካከል ክስ የተመሰረተባቸውን ዜጎች በሞት ልትቀጣ እንደምትችል ነው የተገለፀወው፡፡

ከነዚህ መካከል በትላንትናው ዕለት ፍርድ ቤት የቀረቡት 29ኙ ህጻናት መሆናቸው የተነገረ ሲሆን፥ በፍርድ ቤት በቀረቡበት ወቅት አራቱ በጭንቀት እራሳቸውን ስተው መውደቃቸው ተዘግቧል፡፡

በአጠቃላይ 76 ሰላማዊ ሰልፈኞች በ10 የወንጀል ክሶች የተከሰሱ ሲሆን ከነዚህም መካከል የሀገር ክህደት፣ ንብረት ማውደም፣ በህዝባዊ ብጥብጥ እና ጥቃት መከሰሳቸውን ኤፒ ዘግቧል፡፡

በዚህ የክስ መዝገብ ውስጥ ከተከሰሰሱ ሰዎች መካከል እድሜያቸው ከ14 - 17 የሆኑ 29 ህጻናት ይገኙበታል ተብሏል፡፡

የኑሮ ውድነት በፈጠረው ተጽእኖ የተነሳ የተሻለ የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻል እና ለወጣቶች የስራ እድል የሚጠይቁ የተቃውሞ ሰልፎች ባለፉት ወራት ናይጄሪያ እና ኬንያን ጨምሮ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ተካሄደዋል፡፡

በነሀሴ ወር በናይጄርያ የተለያዩ አካባቢዎች በተካሄደው ተቃውሞም 20 ሰዎች በጥይት ሲገደሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ለእስር ተዳርገዋል፡፡

የሞት ቅጣት በናጄርያ ከ1970 ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የጀመረ ቢሆንም ከ2016 ወዲህ አንድም ሰው በሞት ተቀጥቶ አያውቅም፡፡
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

03 Nov, 07:58


በተጀመረ በጥቂት ቀናት ብዙ ተስፋ የተጣለበት Paws airdrop መነጋገሪያ ሆኗል።

እንደ ብዙ ሰዎች አስተያየት ይሄ Airdrop ብዙ ላይቆይ ይችላል በቀናቶች ውስጥም Verify ተደርጓል።

የተወሰኑ Tasks ስላሉት ብዙ ለማግኘት ያስቸግራል ቢሆንም ብዙ sim በመጠቀም እና invite በማድረግ ብዙ መስራት ትችላላችሁ

ያልጀመራችሁ ጀምሩ ጥሩ እድል ነው

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=Rewtp2SK

ሰበር ዜና ET🇪🇹

03 Nov, 07:54


የቅርብ ዘመድ የሌለው ሟች አስከሬንን ለምርምር መጠቀም እንዲቻል የሚፈቅድ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ‼️

ከሁለት ሳምንት በፊት የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡ ይታወሳል፡፡ይህ ረቂቅ ከያዛቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የአስከሬን አያያዝ እና ዝውውር ጉዳይ አንዱ ሲሆን በርካታ ጉዳዮችን ደንግጓል፡፡

ከነዚህ መካከልም በህግ ሥልጣን ከተሰጠው አካል ካልፈቀደ በስተቀር የሰው አካል ክፍልን፣ አስክሬንን ወይም አጽምን ወደ ሐገር ውስጥ ማስገባት ወይም ከሐገር ማስወጣትን ይከለክላል፡፡

እንዲሁም አስከሬንን ለማስተማሪያነት ወይም ለምርምር ማዘጋጀት የሚችለው አግባብነት ባለው አካል የተመረጠ የጤና ተቋም ነው እንደሆነም በረቂቅ አዋጁ ላይ ተጠቅሷል፡፡

ማንኛውም አስክሬንን ለማስተማሪያነት ወይም ለምርምር እንዲያዘጋጅ የተመረጠ ተቋም ያዘጋጀውን አስክሬን ከሌላ የማስተማሪያ እና የምርምር ተቋም ጋር በሚያደርገው ስምምነት መሰረት አስክሬንን ለማስተማሪያነት እና ለምርምር ተግባር እንዲውልም ይፈቅዳል፡፡

አስከሬንን ለትምህርት እና ምርምር እነማን መጠቀም የሚቻለው እንዴት እና መቼ ነው? ለሚለው ሟቹ በሕይወት በነበረበት ወቅት አግባብ ባለው አካል ፊት ሙሉ ሰውነቱን ለመለገስ ፈቃዱን ሰጥቶ ከሆነ እንደሆነ ተጠቅሷል።

ከዚህ በተጨማሪም የሟቹ የቅርብ ዘመድ ቀርቦ አስክሬኑን ለመውሰድ በሰባት ቀናት ውስጥ ካልጠየቀ ጉዳዩ የሚመለከተውን የመንግስት አካል በማሳወቅ አስከሬንን ለትምህርት ወይም ለምርምር አገልግሎት መጠቀም ይችላል ተብሏል፡፡

ይሁንና ከላይ የተጠቀሱት እንዳሉ ሆኖ አስከሬኑ ለምርምር ወይም ለተማሪዎች የተግባር ልምምድ በመዘጋጀት ላይ ባለበት ወቅት የቅርብ ዘመዱ አስክሬኑን ለመውሰድ ከጠየቀ የመውሰድ መብት እንዳለው ተገልጿል፡፡

ረቂቅ አዋጁ አክሎም አግባብ ያለው አካል ለህብረተሰብ ጤና እና ደህንነት ስጋት የሚሆን አዲስ የተከሰተ በሽታ ምንነት፣ መንስኤ፣ ህክምና ወይም መከላከያ ለመለየት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የአስከሬን ምርመራ እንዲያደርግ ይፈቅዳል፡፡

አስከሬንን ለትምህርት ውይም ለምርምር ተግባር የሚጠቀም ተቋም ተግባሩን ሲያጠናቅቅ ለአስክሬን ሊሰጥ የሚገባውን ክብር ባሟላ ሁኔታ ስርዓተ ቀብር የመፈጸም ግዴታን ጥሏል፡፡

ይህ ረቂቅ አዋጅ ገና በረቂቅ ደረጃ ላይ ሲሆን በቀጣይ ተጨማሪ ውይይቶች እና ሌሎች ግብዓቶች ከታከሉበት በኋላ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከጸደቀ በኋላ እንደሚተገበር ይጠበቃል፡፡
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

03 Nov, 07:52


አልታረቅንም:-ደብረጽዮን‼️
" ' ለእርቅ እና ሽምግልና ተስማምተዋል ' ተብሎ እየተሰራጨ ያለው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው " - በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት‼️

በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ትናንት በትግራይ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት አባቶች አማካኝነት ሁለቱ የህወሓት ቡድኖች ያደረጉት የፊት ለፊት ግንኙነት ከብፁአን የሃይማኖት አባቶች ተግሳፅና ምክር የዘለለ ውጤት እንደሌለው ተናገረ።

የደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ህወሓት ትናንት ምሽት አጭር መግለጫ አውጥቷል።

በዚህም ፥ " በብፁአን አበው የተዘጋጀው ፊት ለፊት የማገናኘት መርሃ ግብር ልዩነቶች በህግ ፣ ተቋማዊ ስርዓት ማእከል በማድረግ ህዝብን ከአደጋ መታደግ በሚችል የሰለጠነ ሰላማዊ መንገድ ችግሮቻችን እንድንፈታ ያለመ የምክርና የተግሳፅ መድረክ ነበር " ብሏል።

" መድረኩን ተከትሎ የተለያዩ ውዥንብሮች መፈጠራቸው ለመረዳት ችለናል " ያለው በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ፥ "ብፁአን አበው ላቀረቡልን ምክርና ተግሳፅ ያለን ክብር እና ድጋፍ ገልፀናል ፤ ከዚህ በዘለለ የተለያዩ አካላትና ሚዲያዎች ' ለእርቅ እና ሽምግልና ተስማምተዋል ' በማለት የሚያሰራጩት መረጃ ከእውነት የራቀ ነው " ሲል ገልጿል።
⬇️ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇⬇️⬇️

ሰበር ዜና ET🇪🇹

02 Nov, 14:27


አላማጣ

አላማጣ ከተማ ብቻ ተለይቶ ከወር በላይ ተቋርጦ የነበረው የሞባይል ዳታ ኢንተርኔት ዛሬ(23/02/2017) ተሰተካክሎ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ነዋሪዎች ገልፀዋል።ከአላማጣ ፊትና ኋላ የሚገኙት ኮረምና ቆቦ እስከዛሬ አገልግሎቱ አልተቋረጠባቸው ነበር ተብሏል።
⬇️ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA⬇️⬇️

ሰበር ዜና ET🇪🇹

02 Nov, 14:25


https://t.me/major/start?startapp=5078621685

ሰበር ዜና ET🇪🇹

01 Nov, 12:15


Paws‼️

ስለዚ ኤርድሮፕ ያስገረሙኝ አንዳንድ መረጃዎች ላካፍላቹ።

ይህ ኤርድሮፕ የኖትኮይን መስራች እንዲሁም የብለም መስራቾች ጀምረውታል።

አይታቹት ከሆነ ኖትኮይን ዶግስ ሀምስተር የሰራቹትን ጨምሮ የቴሌግራም የቆያቹበት አመት አስልቶ ያሳያችኋል።

ይህም ከነዚ ፕሮጀክቶች ጋር አጋርነት እንዳለውና በጥምረት እንደሚሰራ አንዱ ማሳያ ነው።

እናም በበርካቶች ዘንድ ትልቅ ተስፋ ተጥሎበታል።

ነጥብ ለመሰብሰብ Invite አድርጉ task ስሩ ሌላ ጣጣ የለውም።

ለመጀመር 👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=cJ0yPa6C
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=cJ0yPa6C

ሰበር ዜና ET🇪🇹

01 Nov, 08:35


https://t.me/notpixel/app?startapp=f5078621685

ሰበር ዜና ET🇪🇹

01 Nov, 08:16


በቅርቡ ሥራ የጀመረው ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከትናንት ጀምሮ ምርትን ለገበያ መቅረቡን አስታወቀ፡፡

ፋብሪካው የማምረት ሥራውን በፍጥነት እንዲጀምር የተደረገው ምርቱን በቶሎ ወደ ገበያ በማቅረብ በሀገር ደረጃ ያለውን የሲሚንቶ ገበያ ለማረጋጋትና እንደሀገር የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነት ለመወጣት  መሆኑ ተገልጿል፡፡
⬇️ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA⬇️⬇️

ሰበር ዜና ET🇪🇹

31 Oct, 10:17


248ሺ የደሀ ቤት በተገነባው ልክ ማረሚያ ቤት አልተገነባም ጠቅላይ ሚኒስትር  ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)‼️

ከሀይል አማራጭ ይልቅ የሰላም አማራጭ ተመራጭ ነው። መኖሪያ ቤት መገንባት ብቻ ሰላምን አያረጋግጥም ልማት ፣ስራ መፍጠር አስፈላጊ እንደሆነው ሁሉ ማረሚያ ቤት መገንባትም አስፈላጊ ነው።

248ሺ የደሀ ቤት በተገነባው ልክ ማረሚያ ቤት አልተገነባም ነገር ግን ቁጥሩ ቢያንስም ማረሚያ ቤት መገንባት ያስፈልጋል። ሰው ሁሉ ሰላም ይፈልጋል ማለት በጥቅሉ ያስቸግራል ።

የኢትዮጵያ  60 እና 70 ዓመት መጥፎ ታሪክ በኮምፒውተር  ቢሆን ተቆርጦ ቢጠፋ ጥሩ ነበር  አላስፈላጊ መባላት  ከሰው ሁሉ ኋላ ያስቀረን ነገር ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ተናገሩ።

ኮሪደር ልማት  ኢትዮጵያ  የሚመጥን ከተማ መገንባት ማለት ነው ።  ከተማ አደገ ማለት የሀገር ኢኮኖሚ አደገ ማለት ነው ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

31 Oct, 08:04


t.me/seed_coin_bot/app?startapp=5078621685
SEED App – Meme Telegram app backed by top investors.
🔥 Burning SEED for inactive users after more than 30 days.
🚀 20M users in just 1 month!
🏆 Top-tier listing this November.
Don’t miss out — now’s the perfect time to join! 🎉

ሰበር ዜና ET🇪🇹

31 Oct, 08:02


"124 አዳዲስ አውሮፕላኖችን አዘናል።አዲስ አየር መንገድ ለመገንባት ጥናት ተደርጎ ተጠናቋል" ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

"124 አውሮፕላኖችን ማዘዝ ቀላል ነገር አይደለም" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ "ትልቅ ስኬት ነው" ሲሉ ገልጸውታል።

እንዲሁም "አየር መንገዱ በዓመት ከ20 እስከ 25 ሚሊየን ተጓዦችን ያስተናግዳል" ሲሉ ለምክር ቤት አባላቱ ተናግረዋል።

አክለውም፤ "በአፍሪካ ትልቁን የአውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡" ብለዋል

የተጓዦችን ቁጥር ከፍ ለማድረግ ከ100 ሚሊየን እስከ 130 ሚሊየን ተጓዦችን ማስተናገድ የሚችል አየር መንገድ ለመገንባት የሚያስችል ጥናት ተደርጎ መጠናቀቁን ገልጸዋል።

"ይህም የኢትዮጵያ አየር መንገድን በአፍሪካ ትልቁ የአውሮፕላን ባለቤት ብቻ ሳይሆን፤ ግዙፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ያለው ተቋም ያደርገዋል፡፡" ብለዋል።"ይሔ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት አንዱ ማሳያ ነው" ሲሉም ተናግረዋል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Oct, 03:21


አማራ ክልል

ዓለማቀፉ ቀይ መስቀል ማኅበር፣ በአማራ ክልል በሚካሄደው ግጭት ተፋላሚ ከኾኑ ወገኖች ጋር በምርኮኞች ወይም በእገታ በተያዙ ሰዎች ልውውጥና በሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት ዙሪያ ሚስጢራዊ ንግግር መጀመሩን የማኅበሩ ኮምንኬሽን ሃላፊ ሮቢን ዋድዎ እንደነገሩት ሪፖርተር አስነብቧል።

ኾኖም ሃላፊው ጉዳዩ በሚስጢር የተያዘ መኾኑን በመጥቀስ፣ ዝርዝር ጉዳዮችን መናገር እንደማይችሉ መግለጣቸውን ጋዜጣው ጠቅሷል።

ሃላፊው፣ የዓለማቀፉ ቀይ መስቀል ማኅበርም ኾነ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በግጭቱ ሳቢያ ከክልሉ የመውጣት ሃሳብ እንደሌላቸው ተናግረዋል ተብሏል።

ማኅበሩ፣ በሰሜኑ ጦርነት ወቅት በተፋላሚ ወገኖች መካከል የምርኮኞች ልውውጥ እንዲደረግ ማስተባበሩ አይዘነጋም።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Oct, 03:21


🌿🌿መርጌታ ንጉስ
ባሕላዊ  መዳኒት ቀማሚ የቀደምት የሊቃዉንት አባቶቻችን ጥበብ ይሻሉ ወይም ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ  ከምነሰጣቸው የጥበብ  አገልግሎቶች በጥቂቱ ከታች ተዘርዝረዋል
ለጥያቄ ይደውሉልን
    📲 0918484057
1 ,ለባል እና ሌሎች ማህበረሰብ የሚያዋድድ
2 ,ለህመም
3, ለሀብት
4, ለገበያ
5,ለሥራ
6,ለአጋንንት
7 ,ለግርሜ ሞገስ
8 ,ለብልት
9,ለበረከት
10 ,ለኤችአይቪ ፈዋሽ መድሀኒት
11 ,ለጠላት
12 ,ለጭንቀት
13 ,ለዕድል
14 ,በግብረ ስጋ ግንኙነት ጥሩ እና ያማረ ስሜት እንድኖር
15 ,ብር እንዳይባክን
ማሳሰቢያ፦🌿የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም🌿

ለጥያቄወ 0918484057

ሰበር ዜና ET🇪🇹

26 Oct, 02:54


በወላይታ ዞን በተለያዩ ወንጀል ድርጊት የተጠረጠሩ አምስት የቀድሞ አመራሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ     

በወላይታ ዞን በተለያዩ ወንጀል ድርጊት የተጠረጠሩ አምስት የቀድሞ  አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።      

ተጠሪጣሪዎች የመንግሥትንና የህዝብን አደራና ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው በሙስና እና በተለያዩ ወንጀል ድርጊቶች ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ነው ፖሊስ የገለጸው።

በቁጥጥር ስር የዋሉት፦

1ኛ. አቶ ተመስገን አለማየሁ የቀድሞ የወላይታ ዞን የመንግስት ረዳት ተጠሪ እና የፖለቲካና የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ እንዲሁም የቀድሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ የነበሩ

2ኛ. አቶ መስፍን ዳዊት የቀድሞ የወላይታ ዞን የከተማና መሠረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ እንዲሁም የአረካ ከተማ ከንቲባ የነበሩ

3ኛ. አቶ ማዕረጉ አስራት የቀድሞ የሆብቻ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የነበሩ

4ኛ. ወ/ሮ ተዋበች ተረጬ የቀድሞ የአረካ ከተማ የመንግስት ረዳት ተጠሪ እና የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ

5ኛ. አቶ ከበደ ካንፌሶ የቀድሞ የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ መሆናቸውን ፖሊስ አስታውቋል።

አመራሮቹ በቁጥጥር ሥር ዉለዉ በህግ እንዲጠየቁ  ምርመራ መጀመሩን ፖሊስ ገልጿል።

በመጨረሻም ህብረተሰቡ በሌሎች አካባቢዎችም በህገ ወጥ ወንጀል ድርጊቶች የሚሳተፉ ተጠርጣሪዎችን መረጃ በመስጠት የተለመደዉን ትብብርና እገዛ እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
 ምንጭ፦የወላይታ ዞን ፖሊስ መምሪያ

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

25 Oct, 12:09


https://t.me/Tomarket_ai_bot/app?startapp=0001SdWF

Farm TOMATO with me and secure your token allocation through Tomarket.ai!

I've prepared a warm welcome meal just for you! 🍅

Use my link to get 2,000 TOMATO! Limited time offer.

ሰበር ዜና ET🇪🇹

25 Oct, 05:46


አዲስ አበባ ነዳጅ የት ይገኛል? ለሚለው ጥያቄ የከተማው ንግድ ቢሮ የነዳጅ ማደያዎች እለታዊ የነዳጅ አቅርቦት መጠንን የጥቅምት 15/2017 ይፋ አድርጓል።

ዝርዝሩ ከላይ ተያይዟል።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

25 Oct, 04:04


ከዚህ በፊት ለሪሚዲያል ተማሪች በተቋማት የሚሰጠው ውጤት 30% ሲሆን 70% ደግሞ የሚሰጠው ከት/ት ሚኒስቴር ነበር ። አሁን ግን ይህ አሠራር ተሻሽሎ 100% ከማዕከል(በትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጡ ምዘናዎች) በኩል እንዲሰጥ ተወስኗል። ተማሪዎች በሚማሩት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠው 30% የውጤት ምዘና አሰጣጡ ወጥነት ስለሚጎድለው ይሄን ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አክሎ ገልጿል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

25 Oct, 01:54


"በተኩሱ ምክንያት መተኛት አልቻልንም" ከወልዲያ ነዋሪዎች የተላከ

አማራ ክልል ወልዲያ ከተማ ዙሪያ ከከባድ እስከ ቀላል የጦር መሳሪያ ተደጋጋሚ የተኩስ ድምፅ እየሰሙ መሆኑን ነዋሪዎች ነግረውኛል።

መጀመሪያ የከባድ መሳሪያ ነበር ያሉት ነዋሪዎቹ 4:40 ደግሞ የቀላል ጦር መሳሪያ ተኩሱ በስታዲየም አቅጣጫ እየተሰማን ተረብሸናል:መተኛት አልቻልንም ብለውኛል።4:55 የቀላል መሳሪያው ድምፅ ቆሟል።ከባድ መሳሪየው ግን በተወሰነ ደቂቃ ልዩነት ይተኮሳል ብለዋል።

በቀጠናው የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ከፋኖ ኃይሎች ጋር በየቀኑ ሊባል በሚችል መልኩ የተኩስ ልውውጥ እያካሄዱ ይገኛሉ ሲሉም ምንጮቼ ጠቁመዋል።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Oct, 03:15


መልካም ዜና ተሰምቷል

ለሌባ መርዶ ቢሆንም ለስልክ ባለቤቶች መልካም ዜና ነው ተብሏል።

ጎግል የተሰረቁ ሞባይል ቀፎዎች ዳግም እንዳይሰሩ የሚያደርግ ፈጠራ መተግበሩን አሳወቀ።

ኩባንያው ኤአይን በመጠቀም ስልካቸውን የተሰረቁ ሰዎች ወደ ስልኩ አምራች ተቋም ሪፖርት የሚያደርጉበት አሰራርን ዘርግቻለሁ ብሏል

አዲሱ የጎግል አሰራር የስልክ ንጥቂያ ወንጀሎችን ሊቀንስ እንደሚችል ተገልጿል።

እንደ አልዓይን ዘገባ ከሆነ ሌቦች የስልክ ቀፎን ከወሰዱ በኋላ ለመደበቅ ቢሞክሩ እና ዳግም ጥቅም ላይ ለማዋል ሲሞክሩ ኤአይን በመጠቀም ለዘለቄታው ከአገልግሎት ውጪ እንዲሆን የሚያደርግም ነው፡፡

ለአንድሮይድ ስልክ የተገጠመለት ኤአይ ቴክኖሎጂ ቀፎው ላይ በተገጠመለት ሴንሰር አማካኝነት እንዳይከፈት አድርጎ መዝጋት ይችላልም ተብሏል፡፡

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

23 Oct, 21:19


https://t.me/geeks_house_bot/geeks?startapp=M2HL8D3H5078621685

ሰበር ዜና ET🇪🇹

23 Oct, 11:45


t.me/Tomarket_ai_bot/app?startapp=0001SdWF

Farm TOMATO with me and secure your token allocation through Tomarket.ai!

I've prepared a warm welcome meal just for you! 🍅

Use my link to get 2,000 TOMATO! Limited time offer.

ሰበር ዜና ET🇪🇹

23 Oct, 04:04


በወልዲያ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን በሰላም መገላገሏን የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ገለጸ።

የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚድዋይፍሪ ባለሞያ የሆኑት ወጋየው ገብሬ እንደገለጹት፤ሰላማዊት ደርቤ የተባለች የ31 ዓመት እናት በትናትናው እለት ንጋት ላይ 4 ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ በሰላም ተገላግላለች፡፡

ከተወለዱት ሕጻናት መካከል የሁለቱ ክብደት ከመጠን በታች በመሆኑ በሆስፒታሉ ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ባለሙያው ተናግረዋል፡፡

አሁን ላይ አራቱ ልጆች እና እናታቸው በሙሉ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

የሕጻናቱ ወላጅ እናት ከዚህ ቀደም አንድ ልጅ እንዳላትም ጠቁመዋል፡፡

በሆስፒታሉ ከዚህ ቀደም 3 ልጆችን የወለደች እናት መኖሯን አስታውሰው፤ይህ ክስተት ግን ለሆስፒታሉም ሆነ ለአከባቢውም እንግዳ ነው ብለዋል፡፡( ኢቢሲ ሳይበር)

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Oct, 16:19


🎁Lucky Draw Master

አጨዋወቱ ሰውን እየጋበዛቹ Spin በማድረግ እና Task በመስራት Usdt መሰብሰብ ትችላላቹ 💯 Real ነው ጀምሩት  Viral ሳይወጣ

Withdraw የሚቻለው ከ1.25$ ጀምሮ ነው

መጀመር የምትፈልጉ ➞https://t.me/LuckyDrawMasterBot/app?startapp=Y2g9a1FqOXh2SFI3RyZnPXNwJmw9a1FqOXh2SFI3RyZzbz1TaGFyZSZ1PTUwNzg2MjE2ODU

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Oct, 09:31


"መንግስት ለሸገር ከተማ ባለስልጣናት በአዲስአበባ የኮንዶሚኒየም ቤት እያደለ ነዉ" ተባለ‼️

መንግስት ለሸገር ከተማ ባለስልጣናት በአዲስአበባ የኮንዶሚኒየም ቤት እየሰጠ መሆኑ ተሰማ‼️

የሸገር ከተማ አስተዳደር አመራሮች በተለያዩ የአዲስአበባ ቦታዎች ላይ በሚገኙ የኮንዶሚኒየም ህንጻዎች ላይ እጣ እየወጣ መኖሪያ ቤት እየተሰጣቸዉ መሆኑን ተጠቅሷል።

ለዚህ እንዲረዳ በሚልም የብድር አማራጭ በሲንቄ ባንክ በኩል እየተመቻቸ ነዉ ያለዉ የመሠረት ሚዲያ ዘገባ ጉዳዩን ያዉቃሉ ያላቸዉ ምንጭ አመታትን ቆጥበዉ ከዛሬ ነገ ይደርሰኛል በሚል የነበራቸዉ የኮንዶሚኒየም ቤት ተስፋ ሟጠጡን እና መሰል ድርጊቶች በሀገር ተስፋ እንድቆርጥ ያስደርጋሉ ሲሉ ተናግረዋል።
#መሠረትሚዲያ #Sheger
👇ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA👇👇

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Oct, 09:31


ኢትዮጵያ የግብፅን ሥጋና ነፍስ ተቆጣጥራለች ሚ/ጀኒራል  ጊዮራ ኢላንድ / Giora Eiland‼️
የእስራኤል ጀኔራልና የቀድሞው የጠቅላይ ሚኒስቴሩ የደህንነት ኃላፊ በቅርቡ በቴላቪቭ እንድ የወታደሮች ምረቃ ላይ ተገኝተው "ኢትዮጵያ የዓባይን ወንዝ መገዳቧ የግብፅን በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን የበላይነትና  ኢንፓየርነት  እንዲያበቃ ያደረገ ነው ብለዋል። በዚህም ግብጽ ተጨማሪ የውሃ አማራጭ ካልፈለገች የውሃ እጥረት ሊገጥማት ይችላል ማለታቸውን ከኢንሳይድ አፍሪካ ያገኘሁት መረጃ ያመላክታል።
ግብፅ በኢትዮጵያ ላይ አንዳች ነገር ብታደርግ እስራኤል እጇን አጣጥፋ አታይም ማለታቸው የሚታወስ ነው።
እስራኤል በሶማሊላንድ የጦር ቤዝ የመገንባት ሀሳብ እንዳላት በቅርቡ መዘገቡ ይታወሳል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Oct, 09:04


t.me/hrummebot/game?startapp=ref6359053212
I'm gifting you a fortune cookie

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Oct, 02:46


ከሰዓታት ርብርብ በኋ እሳቱ በቁጥጥር ስር ውሏል።

በሄሊኮፍተር ጭምር ተደጋጋሚ የውሃ ርጭት መደረጉ ተነግሯል።

የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍቅሬ ግዛው (6:00) አካባቢ በሰጡት አጭር ማብራሪያ " አሁን ላይ እሳቱን በቁጥጥራችን ስር አድርገናል ፤ የማጥፋትና የመልቀም ስራ ነው የሚቀረን እጅግ ከፍተኛ ርብርብ ተደርጎ እዚህ ላይ ባይገታ በጣም ብዙ ቦታ ፣ ሰፊ አካባቢዎች ላይ እሳቱ ደርሶ ህይወት ያጠፋ ነበር ፤ ከዚህ የበለጠ ሃብትም ይወድም ነበር " ብለዋል።

በመርካቶ ሸማ ተራ ከምሽቱ 1:00 የጀመረው የእሳት ቃጠሎ አሁን ላይ (9:00)ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉን ታውቋል።በሄሊኮፍተር ጭምር በተደጋጋሚ በተካሄደ የውሃ ርጭት መቆሙ ተነግሯል።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA