ETHIO-MEREJA® @ethio_mereja Channel on Telegram

ETHIO-MEREJA®

@ethio_mereja


Addisababa, Ethiopia🇪🇹

News & Media Company®
.

USA : Washington

.
Buy ads: https://telega.io/c/ethio_mereja
.
ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት
ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!!
👉 @ethio_merejabot

ETHIO-MEREJA® (English)

Are you looking for the latest news and updates from Addis Ababa, Ethiopia? Look no further than ETHIO-MEREJA®! This Telegram channel is your go-to source for news and media content related to Ethiopia, with a focus on the capital city of Addis Ababa. Stay informed about current events, cultural happenings, and more with updates from this reliable source. Based in the USA, specifically Washington, ETHIO-MEREJA® covers a wide range of topics to keep you informed and engaged. Looking to advertise your business or services? ETHIO-MEREJA® offers advertising opportunities to reach a wide audience. For inquiries about ads or any other information, visit https://telega.io/c/ethio_mereja. Stay connected and up to date with the latest news from Ethiopia by joining ETHIO-MEREJA® today! 🇪🇹

ETHIO-MEREJA®

15 Feb, 21:07


ማህሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ!!

የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል።

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ ቆይተዋል። በዚህም በስራ ላይ ያሉትን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀመት ለመተካት በተካሄደው ምርጫ የጅቡቲው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ 33 ድምፅ በማግኘት ምርጫውን አሸንፈዋል።

በ7 ዙር በተካሄደው ምርጫ እጩ ሆነው የቀረቡት የቀድሞ የኬንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ 21 ድምፅ በማግኘት ሁለተኛ ሆነዋል። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ወርቅነህ ገበየሁ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ ማህሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡(via-ebc)

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

15 Feb, 15:03


💸💲ይገምቱ 5000 ብር ያሸንፉ💲💸

እሁድ እለት የሚድረገውን እና ቶተንሃም እና ዩናይትድን የሚያገናኘው ጨዋታ ላይ ማን ያሸንፋል? ጨዋታውስ ስንት ለስንት ያልቃል

ትክክለኛውን ውጤት አፍሮስፖርት ላይ በመገመት ይሸለሙ!

ቀድመው በቴሌግራም ገጻችን https://t.me/afrosportsbet/590 ላይ መልሱን ያገኙ 5 ሰዎች እያንዳንዳቸው የ1,000 ብር ቦነስ ተሸላሚ ይሆናሉ።

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

15 Feb, 07:59


"ቦርዱ ከፌዴራል መንግስት ጋር የጀመርነውን ተከታታይ ውይይት ከማደናቀፍ እንዲቆጠብ እንጠይቃለን" - ህወሓት

በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ( ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ምርጫ ቦርድ ላስተላለፈበት እግድ ምላሽ የሰጠ ሲሆን "ቦርዱ ከፌዴራል መንግስት ጋር የጀመርነውን ተከታታይ ውይይት ከማደናቀፍ እንዲቆጠብ እንጠይቃለን" ብሏል።

ከተመሰረተ ግማሽ ክፍለ ዘመን ያስቆጠረ አንጋፋ ፓርቲ መሆኑን የገለፀው ህወሓት  በመግለጫው " ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ አፍሪካዋ የፕሪቶሪያ ከተማ የሰላም ውል ከተፈራረመ ጀምሮ ህጋዊነቴ የተመለሰ ነው " ብሏል።

እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ህወሓት ከነሃሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ህወሓትን በአዲስ ህግ እንደ አዲስ ፓርቲ " መዝግቤዋለሁ ማለቱን " አስገራሚ እና ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ፓርቲው አስታውቋል፡፡

"የምርጫ ቦርድ አካሄድ በመሰረቱ ተቀባይነት የሌለው ፤ ህግን መሰረት ያላደረገ ፣ትርጉም አልባ ውሳኔ ነው" ብሎታል።

"ህወሓት በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መሰረት ከኢትዮጵያ መንግስት እውቅና ተሰጥቶ የሰላም ውል የፈረመ ፓርቲ ነው " ያለው ህወሓት ፤ " ከኢፌዴሪ መንግስት ተከታታይ የፓለቲካ ውይይት በማካሄድ ላይ በመሆኑ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰላማዊ ውይይቱን ከማደናቀፍ እንዲቆጠብ " ሲል አቋሙን ገልጿል።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ህወሓት በልዩ ሁኔታ ከተመዘገበ ጊዜ አንሥቶ ባሉት 6 ወራት ውስጥ የቦርዱ ታዛቢዎች በተገኙበት ጠቅላላ ጉባዔ ማድረግ ይጠበቅበት የነበር  ቢሆንም ይህንን ባለማድረጉ ለሦስት ወር ከፖለቲካ እንቅስቃሴ እንዲታገድ ፤ በሦስት ወራት የዕግድ ጊዜ የዕርምት ዕርምጃ ሳይወስድ ቢቀር የፖርቲው ምዝገባ እንዲሠረዝ መወሰኑ ይታወሳል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

15 Feb, 07:34


🔔 ዋጋ Price 74,900ብር 
ሞዴል model - M170

🔅ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔅ከ 20 አመት በላይ አሰተማማኝ
ምርቶቻችንን በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

Follow Us on TikTok
👇 👇 👇
@AlphaFurnitureEthiopia

ETHIO-MEREJA®

14 Feb, 18:10


ኢትዮጵያ ለሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ 15 ሚሊየን ዶላር ለገሰች!!

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ለሱዳን ህዝብ ሰላምና መረጋጋት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸዋል።

በሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባኤ በኢትዮጵያ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ በአፍሪካ ህብረትና ኢጋድ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ የተካሄደ ሲሆን ጉባኤው የሱዳንን ቀውስ ለማስቆም በተለይም በረመዳን የጾም ወቅት የተኩስ አቁም እንዲደረስ እና የሰብዓዊ ድጋፍ ለሱዳናውያን እንዲደርስ ለማስቻል የተደረገ ነው።

በጉባኤው የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያና ሱዳን ጎረቤት ሀገራት ብቻ ሳይሆኑ ጠንካራ ቁርኝት ያላቸው ሀገራት ናቸው ብለዋል። ኢትዮጵያ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከሱዳን ህዝብ ጎን ትቆማለች፤ ባላት አቅምም የምታደረገውን የሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል።

በዚህም ኢትዮጵያ ለሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ 15 ሚሊየን ዶላር ለግሳለች ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)። ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ለሱዳን ዘላቂ ሰላም መስፈን እንዲሁም የሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች ለሰላማዊ መፍትሄ እንዲሰለፉ ጥሪ አቅርበዋል።የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በበኩሏ ተጨማሪ 200 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ሰጥታለች።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

14 Feb, 15:02


አስገራሚ ODDS በሚያቀርበው አፍሮስፖርት በሚወዷቸው ጨዋታዎች ዛሬውኑ ማሸነፍ ይችላሉ።

ምን ይጠብቃሉ? አሁኑኑ https://bit.ly/3XbY3o7 ላይ ገብተው ይወራረዱ!

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

14 Feb, 13:55


🔔 ዋጋ Price ➤39,900ብር 
ሞዴል model - M68

🔅ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔅ከ 20 አመት በላይ አሰተማማኝ
ምርቶቻችንን በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

Follow Us on TikTok
👇 👇 👇
@AlphaFurnitureEthiopia

ETHIO-MEREJA®

14 Feb, 12:47


ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና
A1, A2, B1 and B2 and C1 Level

🌟 Enhance Your Skills with Our Upcoming German Language Training! 🌟
አዲስ ቋንቋ መማር ለምትፈልጉ
የጋብቻ ፕሮስስ ጀርመን ኤምባሲ መጀመር ላሰባችሁ
የስራ ፕሮስስ ለመጀመር ያሰባችሁ

የ ጎተ (Goethe) ፈተና ለማለፍ ዝግጁ እናደርጋቹሃለን!
    •Online or Inperson

To register:
       ☎️
0989747878
0799331774


ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

14 Feb, 12:28


መቐለ❗️

የህወሓት አመራሮች ችግሮቻቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚያስችላቸውን የስነምግባር መመሪያ መፈራረማቸው ተገለጸ

የህወሓት አመራሮች ሁሉን አቀፍ ችግሮቻቸውን በሰላምና በውይይት ለመፍታት ተስማምተዋል፤ ለዚህም ይረዳ ዘንድ የስነ ምግባር ደንብ አውጥተው ተፈራርመዋል ሲሉ #የትግራይ የሀይማኖት አባቶች ዛሬ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም በመቀለ ከተማ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ።

የሀይማኖት አባቶቹ በመግለጫው “ስምምነቱን ወደፊት ለማራመድ በሚል ሁለቱም ወገኖች የስነ ምግባር ደንብ አውጥተው ተፈራርመዋል” ማለታቸውን ከትግራይ ቴሌቪዢን ያገኘነው መረጃ ያሳያል፤ መመሪያዎቹ ምን ላይ እንዳተኮሩ መረጃው የገለጸው ነገር የለም።

ላለፉት ሁለት ወራት መሪዎቹ ልዩነቶቻቸውን በንግግር እንዲፈቱ ለማድረግ በተናጠልም ይሁን በጋራ በተደጋጋሚ ጥረት ስናደርግ ነበር ሲሉ የገለጹት የክልሉ ምስራቃዊ ዞን የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ አቡነ መርሐ ክርስቶስ ሁሉንም ችግሮቻቸውን በውይይት እንዲፈቱ መግባባት ላይ ተደርሷል ብለዋል።

ከወራት በፊት ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች ሁለቱን የህወሓት ቡድን በማቀረራብ "ችግሮቻቸውን በመመካከር ለመፍታት ቃል እንዲገቡ ባቀረብነው ጥያቄ ላይ አዎንታዊ ምላሽ አግኝተናል" ሲሉ መግለጻቸው መዘገቡ ይታወሳል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

14 Feb, 08:46


#ExitExam

"ትምህርት ሚኒስቴር ' ቴክኒካል የሆኑ ነገሮችን ጨርሰን እንልካለን ' ብሎናል " - ማህበሩ

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ውጤት #እንዳልደረሳቸው የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ማህበር ገለፀ፡፡

የመውጫ ፈተና ውጤት ለኮሌጆችም እንደተላከ ትናንት የተገለፀ ቢሆንም ፤ የተፈታኞች ውጤት እስካሁን ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አለመድረሱን የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ማህበር ገልጿል።

የተማሪዎች ውጤት ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አለመላኩን ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ከተለያዩ የግል ትምህርት ተቋማቱ ማረጋገጣቸውን የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ተፈራ ገበየሁ ገልፀዋል፡፡

በጉዳዩ ዙሪያ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር መነጋገራቸውን የገለፁት ሥራ አስኪያጁ፤ " ቴክኒካል የሆኑ ነገሮችን ጨርሰን እንልካለን " መባላቸውን ጠቁመዋል፡፡ በመሆኑም ውጤቱ ተጠናቅሮ ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ እስከሚላክ ድረስ የግል ተፈታኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ሥራ አስኪያጁ ጠይቀዋል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

14 Feb, 08:01


ምርጫ ቦርድ ህወሓት ለሶስት ወራት ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ መታገዱን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ( ህ.ወ.ሓ.ት) ጠቅላላ ጉባዔ ማድረን ጨምሮ "በህግ የተጣለበትን ግዴታዎች ባለመወጣቱ" ለሶስት ወራት ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ መታገዱን አስታወቀ።

ፓርቲው በሦስት ወራት ውስጥ የዕርምት ዕርምጃ ሳይወስድ ቢቀር ምዝገባው እንዲሠረዝ ቦርዱ መወሰኑንም ጠቅሷል።

ፓርቲው የዐዋጁንና የመመሪያውን ደንጋጌዎችና የቦርዱን ውሣኔዎች በማክበር የጠቅላላ ጉባዔ ሳያካሄድ፣ መተዳደሪያ ደንቡን ሳያፀድቅና አመራሮቹን ሳይመርጥ በሕግ የተሰጠው የስድስት ወር ጊዜ ተጠናቅቋል ሲል ምርጫ ቦርድ ገልጿል።

ቦርዱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ ፓርቲው በዐዋጁና በመመሪያው መሠረት፤ በልዩ ሁኔታ ከተመዘገበ ጊዜ አንሥቶ ባሉት ስድስት ወራት ውስጥ የቦርዱ ታዛቢዎች በተገኙበት ጠቅላላ ጉባዔ ማድረግ፤ በዚህም ጉባዔ ሠነዶቹን ከዐዋጁ ጋር አጣጥሞ ማደቅ፤ አመራሮቹን ማስመረጥ ፤ በተጨማሪም የቅድመ ጉባዔውን ዝግጅት የተመለከቱ ሥራዎችን ቦርዱ መከታተል አንዲችል ፓርቲው ጠቅላላ ጉባዔውን ከማድረጉ 21 ቀናት በፊት የጉባዔውን ቀን ለቦርዱ ማሳወቅ ከተጣለበት ኃላፊነትና ግዴታዎች መካከል ዋናዎቹ ናቸው ሲል ገልጿል።

ይሁንና ፓርቲው የዐዋጁንና የመመሪያውን ደንጋጌዎችና የቦርዱን ውሣኔዎች በማክበር የጠቅላላ ጉባዔ ሳያካሄድ፣ መተዳደሪያ ደንቡን ሳያፀድቅና አመራሮቹን ሳይመርጥ በሕግ የተሰጠው የ6 ወር ጊዜ ተጠናቅቋል ብሏል ምርጫ ቦርድ በመግለጫው።

በዚህም መሠረት ቦርዱ የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ ጉዳዩን መርምሮ ፓርቲው ይህ ውሣኔ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ለ3 ወራት በምንም ዓይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ አንዳይሣተፍ እንዲታገድ ቦርዱ መወሰኑን አስታውቋል።

T.me/ethio_mereja

ETHIO-MEREJA®

13 Feb, 18:57


#ExitExam❗️

የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን በየ ዩኒቨርሲቲያቸው / ካምፓሳቸው ከነገ ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል!!።



"የፈተናው ውጤት ተለቆ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " - የትምህርት ሚኒስቴር አመራር

"የፈተና ውጤት ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ጋር መጥቷል " -  የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኅብረት

የሀገር አቀፍ መውጫ ፈተና ውጤት ለዩኒቨርሲቲዎች መላኩን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት አጭር ቃል ፥ " ፈተናው ተለቆ ለዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " ብለዋል።

" በነገራችን ላይ ለዩኒቨርሲቲዎች ነው የሚላከው ሊንኩም ይላክላቸዋል። ውጤት ሁሉም ዩኒቨርሲቲ ጋር ደርሷል " ሲሉ ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኅብረት ቡኩሉ፣  " ውጤቱ ተለቋል። የሁሉም ዩኒቨርሲቲ መጥቷል " ሲል ገልጿል።

ውጤት መመልከቻ ሊንኩ ደርሷችኋል ? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጠን ምላሽ ደግሞ፣ " ዝም ብሎ ውጤቱ ነው የመጣው " የሚል አጭር ምላሽ ሰጥቷል።


ውጤቱ ለየዩኒቨርሲቲዎች ሬጅስትራር መላኩን የገለጸው ኅብረቱ ተፈታኞች ውጤታቸውን በየዩኒቨርሲቲያቸው / ካምፓሳቸው #ከነገ ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ገልጿል

ምንጭ ፣ ቲክቫህ ኢትዮጵያ

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

13 Feb, 18:37


የወደቡ ጉዳይ❗️

ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀች

ዱባይ በተካሄደው የ2025 የዓለም መንግሥታት ጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ኢሮ፤ ከኢትዮጵያ ጋር የተደረሰው የባህር እና የንግድ ስምምነት በዚህ ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቅቅ መግለፃቸውን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

የበርበራ ወደብን ስትራተጂካዊ ጠቀሜታ በንግግራቸው ያነሡት ኢሮ፤ ዲፒ ወርልድ የተሰኘው ዓለም አቀፍ የሎጂስቲክስ ኩባንያ 400 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት በመመደብ ባካሄደው ልማት ወደቡ እንደተሻሻለ ጠቁመዋል። የታደሰው የበርበራ ወደብ በቅርቡ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ግልጋሎት ላይ ይውላል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉም ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

13 Feb, 14:59


⚽️⚽️ተጠባቂውን Champions league እያዩ እየተዝናኑ በ አፍሮስፖርት ይገምቱ ፤ ይሸለሙ🏆

የምትወዷቸውን በመደገፍ እና በአፍሮስፖርት 👉https://bit.ly/3XbY3o7 በመወራረድ አሸናፊዎች ይሁኑ!

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

13 Feb, 14:33


ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና
A1, A2, B1 and B2 and C1 Level

🌟 Enhance Your Skills with Our Upcoming German Language Training! 🌟
አዲስ ቋንቋ መማር ለምትፈልጉ
የጋብቻ ፕሮስስ ጀርመን ኤምባሲ መጀመር ላሰባችሁ
የስራ ፕሮስስ ለመጀመር ያሰባችሁ

የ ጎተ (Goethe) ፈተና ለማለፍ ዝግጁ እናደርጋቹሃለን!
    •Online or Inperson

To register:
       ☎️
0989747878
0799331774


ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

13 Feb, 10:06


🔔ዋጋ Price ➤ 44,900ብር 
ሞዴል Model  M74

🔅ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔅ከ 20 አመት በላይ አሰተማማኝ ሶፋዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

ሶፋ ጠረፔዛ ካላስፈለጎት ከሶፋው ዋጋ ላይ ይቀነስሎታል።

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

ETHIO-MEREJA®

13 Feb, 06:11


" በከተማችን 'ልጆቼን የማበላቸሁ አጣው የሚሉ አዛውንቶች እና ራበኝ የሚሉ ህጻናትን' ቁጥራቸው ጨምሯል " ~ የምክር ቤት አባሉ አቶ አበረ አዳሙ

በኢትዮጵያ በኑሮ ውድነቱ ጎዳና ወጥተው “ልጆቼን የማበላቸሁ አጣው የሚሉ አዛውንቶች እና ራበኝ የሚሉ አንጀት የሚበሉ ህጻናትን” በከተማችን ቁጥራቸው እየጨመረ መሆኑን እንደታዘቡ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ፡፡

ይህን ያሉት አቶ አበረ አዳሙ የተባሉ አንድ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ናቸው፡፡

አቶ አበረ አዳሙ የተባሉ የምክር ቤት አባሉ ይህን የተናገሩት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ከምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በተሰየሙበት መድረክ ላይ ነው፡፡

‘’የሀገር ውስጥ ምርቶች ላይ የሚደረገው ያለ ምክንያት ጭማሪ የህዝቡን ኑሮ እንዲመሰቃቀል እያደረገው ነው ያሉት አቶ አበረ ይህን ለመፍታት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ምን እየሰራ ነው?’’ ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

በመስሪያ ቤቱ የሚወሰዱ እርምጃዎችም ምን ውጤት አምጥተዋል? ሲሉ የምክር ቤት አባሉ ጠይቀዋል፡፡ ለጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚ/ር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ‘’የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት ባለፉት አስር ዓመታት ተወስዶ የማይታወቅ እርምጃ ወስደናል’’ ብለዋል፡፡

ሚኒስቴሩ ዋጋ ግሽበቱ ቋሚ ገቢ ያላቸው ሰዎች ላይ ጠንካራ ክንዱን እያሰረፈ መሆኑን አምኗል፡፡

ባለፉት 5 ወራት ብቻ በ105,000 ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ድሬዳዋን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ያሉ 283 ህገ-ወጥ ኬላዎች አሉ እነዚህ ኬላዎች የዋጋ ንረቱ ላይ ተጽዕኖ እያሳደሩ በመሆናቸው ፓርላማው መፍትሄ እንዲሰጥ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል፡፡(Via:-SHEGER FM)

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

13 Feb, 05:59


ትራምፕ "በአፋጣኝ" ድርድር እንዲጀመር ከፕሬዝደንት ፑቲን ጋር መስማማታቸውን አስታወቁ

ትራምፕ ከሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ባደረጉት የ1:30 ደቂቃ የስልክ ንግግር ሶስት አመት ገደማ ያስቆጠረውን የዩክሬኑን ጦርነት ለማቆም ከዩክሬኑ መሪ ጋር "በአፋጣኝ" ድርድር እንዲጀመር መስማማታቸውን አስታውቀዋል።

ድርድሩን "ያደረግነውን ንግግር ለዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ በማሳወቅ እንጀምራለን፤" ሲሉ ፕሬዝደንት ትራምፕ ትሩዝ በተባለው የማህበራዊ ሚዲያቸው ገልጸዋል።

ትራምፕ አክለውም "የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ፣ የሲአይኤ ኃላፊ ጆን ራትክሊፌ፣ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚካአል ዋልዝ፣ አምባሳደርና ልዩ መልእክተኛ ስቴቭ ዊክቶፍ ስኬታማ ይሆናል ብዩ የማምነውን ድርድር እንዲመሩ እየተጠየኩ ነው" ብለዋል።

ሁለቱ መሪዎች አንዳቸው የሌላኛቸውን ሀገር ለመጎብኘት እንደተስማሙም ተነግሯል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

13 Feb, 05:55


የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አዲስ አበባ ገቡ!!

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ዋና ፀሐፊው በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመታደም ነው አዲስ አበባ የገቡት።

አንቶኒዮ ጉተሬዝ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

11 Feb, 19:24


አስገዳጅ የባንኮች ውህደት እንደሚኖር ብሄራዊ ባንክ ገለፀ!

አስገዳጅ የባንኮች ውህደት እንደሚኖር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ እስመለአለም ምህረቱ ገለፁ።

እንደ ገዥው ገለፃ የውህደቱ ዋነኛ አላማ ችግር ያለባቸውን ባንኮች ለማዳን ነው ብለዋል።

በቅርቡ የፀደቀው የባንክ ስራ አዋጅ የባንኮችን ውህደት በተመለከተ የገለፀ ሲሆን ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ እየተጠበቀ ነው።

ብሄርን መሰረት አድርገው ስለተመሰረቱ ባንኮች በውህደት ወቅት ስለ ሚያጋጥም ተግዳሮት የተጠየቁት አቶ ማሞ ውህደትን ጨምሮ አጠቃላይ የባንክ ስራ በህግ እንደሚመራ አስታውሰው፣ "ከዚህ አኳያ ከብሄር ጋር ተያይዞ የሚነሳው ጉዳይ በተለይ በአስገዳጅነት የሚፈፀም ውህደት ላይ የሚኖረው ተፅእኖ አናሳ ነው፣" ብለዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

11 Feb, 15:07


በ አፍሮስፖርት Boom Basket ማሸነፍ ቀላል እንደሆነ ያውቃሉ🧐


ዛሬውኑ በድህረገጻችን 👉https://bit.ly/3XbY3o7 ተመዝግባችሁ በምትወዱት እና በሚያዝናናችሁ ጨዋታ መርጣችሁ ተጫውቱ።

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

11 Feb, 14:05


ሞተር ሳይክል❗️

የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ ተከልክሏል - የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ

በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ መከልከሉን የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል።

በዚህም ከዛሬ የካቲት 04 2017 ዓ.ም ከዚህ ሰዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 09 2017 ዓ.ም ድረስ በመዲናዋ በየትኛውም አካባቢ ሞተር ሳይክል ማሽከርከር የማይቻል መሆኑን ቢሮው በማህበራዊ ትስስር ገፁ ገልጿል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

11 Feb, 13:17


በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ህይወት አለፈ

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ ኢፋ ቢያ ቀበሌ ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2017ዓ/ም በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ።

በተጨማሪም 42 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና እየተደረገላቸውን መሆኑን የምስራቅ ወለጋ ዞን የትራፊክ ቢሮ ኃላፊ ኢንስፔክተር አስናቀ መስፊን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ገልጸዋል።

ታታ የተሰኘው የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪው የመገልበጥ አደጋው የደረሰበት ከሻምቡ ከተማ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ መሆኑን ተናግረዋል።

ኢንስፔክተር አስናቀ በአደጋውም የ26 ተሳፋሪዎች ህይወት ማለፉን እና ቁጥሩ ሊጨምር እንደሚችልም አክለው ገልጸዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

11 Feb, 13:14


🔔ዋጋ Price ➤ 44,900ብር 
ሞዴል Model  M74

🔅ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔅ከ 20 አመት በላይ አሰተማማኝ ሶፋዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

ሶፋ ጠረፔዛ ካላስፈለጎት ከሶፋው ዋጋ ላይ ይቀነስሎታል።

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

ETHIO-MEREJA®

11 Feb, 11:40


 🌺100 ሪሴለሮችን እንፈልጋለን።

ከቤትዎ ሆነው በነፃ በኦንላይን ከኛ ጋር ይስሩ!!!

እቃዎችን በተለያዩ የኦንላይን አማራጮች
ከኛ በኦንላይን በመሸጥ ተጨማሪ ገቢ ያግኙ፣
 
በቴሌግራም፣ በፌስቡክ፣ በማርኬትፕሌስ፣ በቲክቶክ፣
በኢንስታግራም፣ በራስዎ በማስተዋወቅ እቃዎችን መሸጥ ይችላሉ።

https://t.me/AddisEka1  (join-us)
https://t.me/AddisEka1 (join-us)
https://t.me/AddisEka1 (join-us)

Contact 👉 @Addisekachat

JOIN አድርገው አብረውን መስራት ይጀምሩ!

ETHIO-MEREJA®

11 Feb, 10:58


በጋምቤላ ድልድይ ጥሶ ወንዝ የገባው አንቡላንስ ከወራት በኋላ አምስት አስከሬኖችን እንደያዘ ተገኘ

በመስከረም 14 ቀን 2017 ዓ.ም በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን የባሮ ወንዝ ጂካዎ ጊዜያዊ ድልድይን ጥሶ የገባው አምቡላንስ ተሽከርካሪ፤ ከወራት ፍለጋ በኋላ በውስጥ ያሉ 5 አስከሬኖችን እንደያዘ መገኘቱን የዞኑ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኮንግ ፔል ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡

በወቅቱ አንቡላንሱ አሽከርካሪውን ጨምሮ ሰባት ሰዎችን በመያዝ ከጋምቤላ ከተማ ተነስቶ ወደ ኑዌር ዞን ሲጓዝ ጅካዎ ድልድይ ጥሶ ወንዝ ውስጥ መግባቱን ይታወሳል።

በዚህም የ7 ሰዎች ሕይወት አልፎ የነበረ መሆኑን ለአሐዱ የተናገሩት የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አምስት ወራት ገደማ ከተቆጠሩ በኋላ አንቡላንሱ በውስጡ አምስት አስከሬኖችን እንደያዘ መገኘቱን ተናግረዋል።

በወቅቱ በደረሰው የመኪና አደጋ የሟቾችን አስከሬን ከወንዝ ውስጥ ለማውጣት ጥረት ሲደረግ ቢቆይም፤ የባሮ ወንዝ ከመጠን በላይ በመሙላቱ ምክንያት በተለያየ ጊዜ የሁለት ሰዎች አስክሬን ብቻ መገኘቱን አስታውሰዋል።

አሁን ላይ የባሮ ወንዝ የውሀ መጠን መጉደሉን /መቀነሱን/ ተከትሎ፤ አምስት ወራት ገደማ ከተቆጠሩ በኋላ ጥር 26 ቀን 2017 ዓ.ም አምቡላንሱ በውስጡ አምስት አስክሬኖችን እንደያዘ መገኘቱን ኃላፊው ለአሐዱ ተናግረዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

11 Feb, 08:46


ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና
A1, A2, B1 and B2 Level

🌟 Enhance Your Skills with Our Upcoming German Language Training! 🌟
አዲስ ቋንቋ መማር ለምትፈልጉ
የጋብቻ ፕሮስስ ጀርመን ኤምባሲ መጀመር ለሰባችሁ
የስራ ፕሮስስ ለመጀመር ያሰባችሁ

የ ጎተ (Goethe) ፈተና ለማለፍ ዝግጁ እናደርጋቹሃለን!
    •Online or Inperson

To register:
       ☎️
0989747878
0799331774


ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

10 Feb, 17:17


የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ግዴታ ሆኗል‼️

በአካል ኢትዮጵያ ውስጥ የማይገኙ ዜጎችና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እንደ ዩናይት ዶት ኢቲ ያሉ አማራጮችን ተጠቅመው ፋይዳን ሳይዙ የባንክ አገልግሎት ማግኘት እንደማይችሉ ተገልጿል።

በቅርቡ በአዲስ አበባ የሚገኙ ሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን እንደ ቅደመ ሁኔታ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ብሔራዊ ባንክ አቅጣጫ ማስቀመጡን ያስታወሰው መረጃው ይህው አሰራርም በውጭ የሚኖሩ ዜጎችን እንዲያካትት መደረጉን ነው የተናገረው።

ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን መያዝ በሀገር ውስጥ የሚገኙ የውጪ ሀገር ዜጎችንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን የሚያጠቃልል መሆኑ ጭምር የተገለፀ ሲሆን መመሪያው በብሔራዊ ባንክ መውጣቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ መሥሪያ ቤት በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

10 Feb, 15:04


አፍሮስፖርትን መቀላቀል ብቻውን ያሸልማል❗️

💰ለመጀመሪያ ጊዜ ሲቀላቀሉን የእንኳን ደህና መጣችሁ ቦነስ ያገኛሉ፡፡

🤳እርሶም ይሞክሩት!

ድህረ ገጻችንን ለመጎብኘት ይህን ሊንክ 👉https://bit.ly/3XbY3o7 ይጫኑ።

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

10 Feb, 10:22


ኢትዮጵያ ያለባትን ዕዳ የምትከፍልበትን መንገድ ለማመቻቸት ከአበዳሪዎች ጋር የምታደርገው ድርድር «የመጨረሻ ደረጃ» ላይ መድረሱን የገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሺዴ ተናገሩ።

አህመድ ሺዴ ይህን ያሉት ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ክሪስቲና ጆርጂዬቫ ጋር አዲስ አበባ ውስጥ ከተነጋገሩ በኋላ ትናንት እሁድ በሰጡት መግለጫ ነው።ኢትዮጵያ በኤኮኖሚ የበለጸጉ ሃገራት ጥምረት በቡድን 20 አነሳሽነት ዕዳዋ መልሶ እንዲዋቀር ለረዥም ጊዜ ብርቱ ጥረት ስታደርግ መቆየቷን ሮይተርስ ዘግቧል።

ጥረቱ ዉጤት ሳያስገኝ አዝጋሚ ሆኖ መቀጠሉን የጠቀሰው ዘገባው በጎርጎርሳዊው 2023 ከአበዳሪ ሃገራት በቦንድ ሽያጭ የተበደረችውን (ዩሮ ቦንድ) እና መክፈል የሚጠበቅባትን ወለድ መክፈል ባለመቻሏ የውጭ ዕዳ ወለድ መክፈል ከተሳናቸው ሦስት የአፍሪቃ ሃገራት አንዷ ተብላ ተሰይማለች።ሚንስትሩ አህመድ ሺዴ በጋራ የጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት እንዳሉት ``ዕዳውን መልሶ ለማዋቀር የሚደረገው ድርድር የመጨረሻ ደረጃ ላይ ደርሷል።``

ኢትዮጵያ ባለፈው የሰኔ ወር መጨረሻ ያለባት የውጭ ዕዳ 28.9 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል። ከዚህ ውስጥ ግማሽ ያህሉ አይ ኤም ኤፍ፣ የዓለም ባንክ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ያሉ የባለ ብዙ ወገን አበዳሪዎች ዕዳ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።የዓለም የገንዘብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ክርሲቲና ጆርጂዮቫ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት የኢትዮጵያን ዕዳ መልሶ ማዋቀር ጉዳይ በቀዳሚነት ከያዟቸው ጉዳዮቻቸው አንዱ መሆኑን አንስተዋል።ኢትዮጵያ ባለፈው የሀምሌ ወር ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ጋር የ3.4 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የመዋዕለ ነዋይ መርኃ ግብር ስምምነት ደርሳለች። (Via-DW)


    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

09 Feb, 20:25


ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና
A1, A2, B1 and B2 Level

🌟 Enhance Your Skills with Our Upcoming German Language Training! 🌟
Are you ready to take your language skills to the next level? Want to start process for the spouse visa for Germany embassy? Want to apply job in Germany? Join us next week for an engaging and interactive German language training session !

•Online or Inperson

To register:
☎️
0989747878
0799331774


ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

09 Feb, 18:40


 🌺100 ሪሴለሮችን እንፈልጋለን።

ከቤትዎ ሆነው በነፃ በኦንላይን ከኛ ጋር ይስሩ!!!

እቃዎችን በተለያዩ የኦንላይን አማራጮች
ከኛ በኦንላይን በመሸጥ ተጨማሪ ገቢ ያግኙ፣
 
በቴሌግራም፣ በፌስቡክ፣ በማርኬትፕሌስ፣ በቲክቶክ፣
በኢንስታግራም፣ በራስዎ በማስተዋወቅ እቃዎችን መሸጥ ይችላሉ።

https://t.me/AddisEka1  (join-us)
https://t.me/AddisEka1 (join-us)
https://t.me/AddisEka1 (join-us)

Contact 👉 @Addisekachat

JOIN አድርገው አብረውን መስራት ይጀምሩ!

ETHIO-MEREJA®

09 Feb, 13:14


ልታስመርቀዉ ከቤተሰቦቿ ተደብቃ የመጣች እጮኛዉን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ የገደለዉ ግለሰብ በ20 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ።

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ጉርባ በሚባል ቀበሌ የገዛ እጮኛዉን ጭካኔ በተሞላበት መልኩ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት አንገቷን በመቁረጥ ሕይወቷ እንዲያልፍ ያደረገዉ ወጣት በፅኑ እስራት መቀጣቱን የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ም/ኢንስፔክተር ጋፋሮ ቶማስ ተናግረዋል።

የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመዉ ነሐሴ 16/2016 ዓ/ም በአርባምንጭ ከተማ ጉርባ ቀበሌ ነው።

ተከሳሽ ዮናስ ጫፊቄ የተባለው ግለሰብ የጂንካ ዩኒቨርሲቲ 1ኛ  ዓመት ተማሪ የሆነችዉን ሟች ሊዲያ ዮሐንስ እሱን ለማስመረቅ ወደ አርባ ምንጭ ከተማ በመጣችበት ተከራይቶ በሚኖርበት ቤት አሰቃቂ ድርጊቱን መፈፀሙን የምርመራ መዝገቡ ያስረዳል።

ወጣቷ " እጮኛዬ ይመረቅልኛል " በሚል ደስታ ከቤተሰቦቿ ተደብቃ ተከሳሽ ተከራይቶ ወደ ሚማርበት  ቤት መጥታ በዋዜማዉ ለምረቃዉ የሚሆኑ የዲኮር፣ የዳቦና ለስላሳ መጠጦችና በቡና ዝግጅት ቤቱን አሰማምራ በምሽቱም ግቢ ዉስጥ ያሉ ተከራዮችን ጠርተዉ ከሸኙ በኋላ ሟች ሀገር ሰላም ብላ በተኛችበት ከሌሊቱ 7 ሰዓት ገደማ እራሷን መከላከል በማትችልበት ሁኔታ በቢላዋ አንገቷን አርዶ መግደሉን የምርመራ መዝገቡን ዋቢ አድርገው ፖሊስ አዛዡ ገልፀዋል።

ፖሊስ አዛዡ አክለው እንደገለጹት ፥ በወቅቱ በተደረገዉ ማጣራትም ሆነ በክስ መዝገቡ ላይ እንደሰፈረዉ ወንጀለኛው  " ወደ ዩኒቨርሲቲ በሄድሽበት ሌላ የወንድ ጓደኛ ይዘሻል " በሚል ነው በር ዘግቶ አሰቃቂ የወንጀል ድርጊቱን የፈጸመው።

ፖሊስ በዚህ ዘግናኝ ወንጀል ዙሪያ ተገቢዉን ማጣራትና ምርመራ አድርጎ ለዐቃቤ ሕግ ማቅረቡን አስታውቀዋል።

ዐቃቤ ሕግም ክስ በመመስረት ለፍርድ ቤቱ ተከሳሽ የወንጀል ድርጊቱን መፈፀሙን የሰዉ፣ የሰነድና የህክምና ማስረጃዎችን በማቅረብ አስረድቷል።

በቀረቡ ማስረጃዎች እና ምስክሮች ግራ ቀኙን ሲያጣራ የቆየዉ የጋሞ ዞን ከፍተኛዉ ፍርድ ቤት በቀን 29/5/2017 ዓም በዋለዉ ችሎት ተከሳሽ ዮናስ ጨፊቄ በተከሰሰበት በአሰቃቂ ሁኔታ ነብስ የማጥፋት ወንጀል ጥፋተኛ መሆኑን በማረጋገጥ በ20 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑንም ኢንስፔክተር ጋፋሮ ቶማስ
ተናግረዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

08 Feb, 15:13


'ብርጌድ ንሐመዱ' የተሰኘዉ የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አገዛዝ ተቃዋሚ ቡድን አዲስአበባ ላይ ቢሮ ሊከፍት ነዉ ተባለ

በውጭ አገራት የተመሠረተው 'ብርጌድ ንሐመዱ' የተሠኘው የኤርትራ ተቃዋሚዎች ስብስብ ኢትዮጵያ ውስጥ በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት ቢሮ ሊከፍት መኾኑን መስማቱን አፍሪካ ኢንተለጀንስ ዘግቧል።

'ብርጌድ ንሐመዱ' ወይም 'የሰማያዊ አብዮት ንቅናቄ' የተሰኘው የለውጥ ፈላጊ ወጣቶች ስብስብ፣ ከአንድ ሳምንት በፊት አዲስ አበባ ውስጥ ስብሰባ ማካሄዱ ይታወሳል።

በዚኹ ስብሰባ ላይ ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተወከሉ የንቅናቄው አባላት እንደተሳተፉ በወቅቱ ተዘግቦ ነበር።

ንቅናቄው በውጭ አገር የተመሠረተው ከኹለት ዓመት በፊት ሲኾን፣ በተለያዩ የምዕራቡ ዓለም አገራት የኤርትራ ኢምባሲዎችና የመንግሥት ደጋፊዎች ያካሄዷቸውን የባሕል ፌስቲቫሎች በማወክና በማስተጓጎል ይታወቃል። (Via:-ዋዜማ)


    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

08 Feb, 13:46


ከደረጃ በታች የሆኑ ስስ የፌስታል ምርቶች እንዳይመረቱ መከልከሉን የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ

ኢትዮጵያ ውስጥ የፕላስቲክ ከረጢት ወይም "ፌስታል" በሚል የሚታወቁ የፋብሪካ ምርቶችን መጠቀም፣ ማምረት ብሎም ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባትን የሚከለክል ረቂቅ ሕግ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡ ይታወቃል።

የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የፕላስቲክ ምርቶች በአካባቢ ላይ ብሎም በማህበረሰቡ ላይ የሚያደርሰው ጉዳት ብዙ በመሆኑ ስስ የፌስታል ምርቶች እንዳይመረቱ መከልከሉን ገልጿል።

በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር ቡድን መሪ ሰናይት ተስፋዬ፤ የፕላስቲክ ምርቶች በአፈር ውስጥ ተቅበረው በመቶ ዓመታት የማይበሰብሱ ከመሆናቸው ባሻገር በአፈር ውስጥ በቂ አየር እንዳይዘዋወር እና ምርት እንዳይኖር የሚያድጉ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ 

እንዲሁም በፕላስቲክ ምርቶች ውስጥ የሚገኘው 'ፒቢሲ' የተሰኘው ንጥረ ነገር በጥናት ባይረጋገጥም ሙቀት ሲነካው በመትነን ዜጎችን ለካንሰር በሽታ የማጋለጥ እድሉ ከፍተኛ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ 

የፕላስቲክ ምርቶች የሚያደርሱት ጉዳት በተመለከተ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ  በሰፊ ንቅናቄ እየሰራበት መሆኑን የገለጹ ሲሆን፤ "የውፍረት መጠናቸው ከፍ ያለ ረዘም ላለ ጊዜ ማገልገል የሚችሉ የፕላስቲክ ምርቶች እንዲመረቱ እየተደረገ ነው" ብለዋል፡፡

በዚህ መስፈርት ለመስራት በርካታ ፈቃድ የጠየቁ አምራቾች መኖራቸውን አንስተው፤ ከተቀመጠው የፕላስቲክ ደረጃ በታች ያመረቱ በርካታ ፋብሪካዎች መዘጋታቸውን እና ደረጃውን ጠብቀው እንዲያመርቱ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

08 Feb, 11:55


እስራኤል ጦሯ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይፋ ያደረጉትን ፍልስጤማውያንን ከጋዛ የማስወጣት እቅድ እንዳይተች አዘዘች።

የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ አዲኡ ትዕዛዝ ተፈጻሚ እንዲሆን ለጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሌተናል ጀነራል ሀርዚ ሃቨሊ እና ለወታደራዊ ስለላ ክፍሉ መሪ ሜጀር ጄነራል ሽሎሚ ቤንደር መመሪያ መስጠታቸውንም ነው አል አይን አል አክባሪያ የዘገበው። ካትዝ "የእስራኤል የጦር መኮንኖች በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወሳኝ እቅድ ዙሪያ አሉታዊ አስተያየት ይሰጣሉ ተብሎ አይጠበቅም" ያሉ ሲሆን ይህን መተላለፍ የሚያስከትለውን ቅጣት ግን አላብራሩም።

የእስራኤል ጦር አሁን ማተኮር ያለበት በፈቃዳቸው ከጋዛ መውጣት የሚፈልጉ ፍልስጤማውያንን ወደ ሌሎች ሀገራት እንዴት ይውጡ የሚለው እቅድ ላይ ብለዋል ሚኒስትሩ።የወታደራዊ ስለላ ክፍሉ መሪ ሜጀር ጄነራል ሽሎሚ ቤንደር የትራምፕ ፍልስጤማውያንን አስወጥቶ ጋዛን የመቆጣጠር እቅድ የደህንነት ስጋት አለው የሚል አስተያየት መስጠታቸው ለካትዝ ማሳሰቢያ መነሻ ሳይሆን እንዳልቀረ ተገምቷል።

የእስራኤሉ ቻናል 13 ቴሌቪዥን ከትናንት በስቲያ ሃሙስ በትራምፕ እቅድ ዙሪያ ዝግ ወታደራዊ ምክክር መካሄዱን ዘግቧል።

የቀድሞው የሪል ስቴት አልሚ ዳግም ወደ ስልጣን እንደተመለሱ ጋዛን "የመካከለኛው ምስራቅ ሬቬራ" አስመስለን ዳግም እንገነባታለን ብለዋል። የፈራረሰችውን ጋዛ "የአለማችን ውብ መዳረሻ" ለማድረግ ግን ፍልስጤማውያን ከጋዛ መውጣት አለባቸው፤ እስራኤል ከጦርነቱ በኋላ ጋዛን ለአሜሪካ ታስረክባለች ማለታቸው ግን ፍልስጤማውያንን አስቆጥቷል።

በርካታ ሀገራትም የፕሬዝዳንቱ እቅድ ፍልስጤማውያንን ሀገር አልባ የሚያደርግ ነው በሚል ተቃውሟቸውን ቢገልጹም ትራምፕ በአቋማቸው ጸንተዋል።

  T.me/ethio_mereja
       ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

08 Feb, 11:42


🔔 ዋጋ Price ➤38,900ብር 

🔅የ 2 አመት የጽሑፍ ዋስትና

   የምግብ ጠረጴዛ ከነ 4 ወንበር
Dining Table & 4 Chairs

🔅ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔅ከ 20 አመት በላይ አሰተማማኝ
ምርቶቻችንን በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

Follow Us on TikTok
👇 👇 👇
@AlphaFurnitureEthiopia

ETHIO-MEREJA®

08 Feb, 08:33


2ተኛ ዙር
የ 5 in 1 Digital Marketing Package ስልጠና

ለ6 ወር የሚቆይ ስልጠና !
-Basic to advanced digital marketing
- Graphic design
-Video editing
-Content Creation
- Wordpress Development

💡ኢንተርናሽናል የኢንተርንሺፕ ፕሮግራም እናመቻቻለን
በምዝገባ ላይ ነን :
☎️
0989747878
0799331774

በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!

አድራሻ፡ ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው 4ተኛ ፎቅ ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B

ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

08 Feb, 07:59


📍አዲስ አበባ እና አቅራቢያ ለምትገኙ በሙሉ!!

የTikTokና የOnline እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ👇

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

👉 https://telegram.me/AddisEka1

👉 https://telegram.me/AddisEka1

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ! በቅናሽ ይሸምቱ!
  👉ተአማኒነት እና ጥራት መገለጫችን ነው!

🏃‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♀‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♀‍➡️🏃‍♀‍➡️.... Join us

ETHIO-MEREJA®

07 Feb, 17:15


በጋምቤላ ክልል ከነገ ጀምሮ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል!!

በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠኑ እየጨመረ በመምጣቱ ከነገ ጀምሮ የመንግሥት የስራ ሰዓት ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ።

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡቶው ኡኮት እንዳሉት፥ በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለስራ ምቹ ባለመሆኑ ከነገ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ወራት የሚቆይ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል።

በለውጡ መሰረትም ቀደም ሲል ከጠዋቱ 1፡00 እስከ 6፡30 የነበረው መደበኛው የስራ ሰዓት ከ1፡00 እስከ 5፡30 እንደሚሆን አስታውቀዋል።

እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከ9፡00 እስከ 11፡30 የነበረው 10፡00 እስከ 12፡30 እንዲሆን መወሰኑን አቶ ኡቶው አመልክተዋል።

የስራ ሰዓት ለውጡ በማጃንግ ዞን የመንገሺና የጎደሬ ወረዳዎችን እንደማይጨምር ተገልጿል። የክልሉ የመንግሥት ሰራተኞች በተስተካለው የስራ ስዓት በመስሪያ ቤታቸው በመገኘት የተለመደ ተግባራቸውን እንዲያከናውኑ አቶ ኡቶው ማሳሰባቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመለክታል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

07 Feb, 10:23


በአሜሪካ አላስካ ግዛት10 ሰዎችን የጫነ አውሮፕላን መጥፋቱ ተገለፀ።

የቤሪንግ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ሴስና ካራቫን አውሮፕላን አናላክሌት ከተባለ አካባቢ ወደ ኖም እያቀና ሳለ መጥፋቱ ነው የተገለፀው።

አውሮፕላኑ 9 ሰዎችን ያሳፈረ ሲሆን፤ በ1 ፓይለት አብራሪነት እየተጓዘ እንደነበረም ተጠቁሟል።

የአየር መንገዱ ባለሙያዎች ከአብራሪው ጋር ለመጨረሻ ጊዜ ያደረጉት የመረጃ ልውውጥ አብራሪው የማረፊያ ቦታ እስኪስተካከል አየር ላይ ለመቆየት መወሰኑን ሲያሳውቅ ነው ተብሏል። ይህም ትናንት ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ነበር። እስከ አሁን የጠፋውን አውሮፕላን ለማግኘት በአየር እና በምድር አሰሳ እየተደረገ ይገኛል።

የአላስካ ግዛት ባላት ከባድ የአየር ንብረት ሳቢያ በርካታ አውሮፕላኖች የተሰወሩባት አካባቢ መሆኗ ይነገራል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

07 Feb, 08:42


🔔ዋጋ Price ➤39,900 ብር 
ሞዴል model M31 - 6 seat


🔅የ 2 አመት ዋስትና ያገኛሉ
🔅ከ 20+ አመት በላይ ልምድ አለን

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

📍 አድራሻችን
1️⃣ 🏠  በቅሎ ቤት ግሎባል ፊት ለፊት አልፋ ሕንፃ
             
  0911 445604 / 0979 420042

2️⃣  🏠 ጉርድሾላ ቴሌ ፊት ለፊት
  0944 555511 / 0979 426642

Follow us on TikTok👇
https://www.tiktok.com/@alphafurnitureethiopia?_t=8p6hF1XDtDx&_r=1

ETHIO-MEREJA®

06 Feb, 14:09


ትራንፕ በጋዛ ጉዳይ በግብጽ ላይ ተጽእኖ ለማሳደር #የህዳሴ ግድብን ጉዳይ እየተጠቀሙበት እንደሚገኙ ተገለጸ

#የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ #ትራንፕ የጋዛ ነዋሪዎችን ከአካባቢው በማስወጣት እንደ #ግብጽ ባሉ የጎረቤት ሀገራት ለማስፈር ያቀረቡትን ሀሳብ ግብጽ እንድትቀበላቸው ለማድረግ የህዳሴ ግድብን ጉዳይ እንደ መደለያ እየተጠቀሙበት እንደሚገኝ ተገለጸ።

ባሳለፍነው ሳምንት የፕሬዝዳንተ ትራንፕ ከፍተኛ ባለስልጣናት በካይሮ ተገኝተው የጋዛ ነዋሪዎችን ከአከባቢው እንዲለቁ በማድረግ በግብጽ እና ሌሎች ሀገራት ለማስፈር ባቀረቡት እቅድ ዙሪያ መምከራቸው ተጠቁሟል።

የትራንፕ አስተዳደር ባለስልጣናት በግብጽ ላይ ተጽእኖ በማሳደር እቅዱን እንዲቀበሉት ለማድረግ የህዳሴ ግድብን ጉዳይ እንደ መደለያ ማቀረባቸውን ዘኒውአረብ ድረገጽ ምንጮቹን ዋቢ በማረግ ባቀረበው ዘገባ አመላክቷል።

የአሜሪካን ከፍተኛ ባለስልጣናት በካይሮ በነበራቸው ቆይታ ከግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ እና ከሀገሪቱ የደህንነት ቢሮ ሃላፊ ሃሰን ራሽድ ጋር “ግብጽ ከኢትዮጵያ ጋር አለመግባባት ውስጥ በገባችበት የህዳሴ ግድብ” እና "አወዛጋቢ በሆነው የጋዛ ነዋሪዎችን ማስለቀቅ” ዙሪያ መክረዋል ሲል ዘገባው አስታውቋል።

በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በግብጽና በኢትዮጵያ መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ለመፍታት አሜሪካ ጣልቃ የምትገባው እና የምትሳተፈው ግብጽ በጋዛ ጉዳይ የትራንፕን እቅድ የምትቀበል ከሆነ ብቻ ነው በሚል የአሜሪካ ባለስልጣናት ጉዳዩን በቅድመ ሁኔታነት ማስቀመጣቸውን ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ ዘገባው አመላክቷል።

የግብፅ ባለስልጣናት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጋዛ ነዋሪዎችን ወደ ጎረቤት ሀገራት የማስፈር ዕቅድ እንዳልተቀበሉትና "ሙሉ በሙሉ ውድቅ ማድረጋቸውን" ዘገባው አሰታውቋል።

ETHIO-MEREJA®

05 Feb, 12:47


አየር መንገዱ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ ለጊዜው መቋረጡን ገለፀ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ ለጊዜው መቋረጡን አስታውቋል፡፡

በዚህም የሀገር ውስጥ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል እንዲስተናገዱ አሳስቧል፡፡ አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ ዛሬ ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ሕንፃ ውስጥ ወደ በረራ ይዞ መግባት ከሚከለከሉ ቁሳቁሶች መካከል ከመንገደኞች የሚሰበሰብ የሲጋራ መለኮሻ (ላይተር) ጊዜያዊ የማስቀመጫ ስፍራ ውስጥ ጭስ በመከሰቱ ለመንገደኞች ደህንነት ሲባል ሕንፃው ለጊዜው አገልግሎት አቋርጧል ብሏል፡፡

በመሆኑም በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር ውስጥ መዳረሻዎች የሚጓዙ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል ወደ በረራቸው እንዲሳፈሩ አሳስቧል፡፡ ለተፈጠረው መጉላላት መንገደኞችን ይቅርታ የጠየቀው አየር መንገዱ፤ ከነገ ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተለመደው የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎት መስጠት እንደሚቀጥል አስታውቋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

05 Feb, 10:37


🔔ዋጋ Price ➤24,900 ብር 
150 cmx 190cm Bed

🔅የ 2 አመት ዋስትና ያገኛሉ
🔅ከ 20+ አመት በላይ ልምድ አለን

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

📍 አድራሻችን
1️⃣ 🏠  በቅሎ ቤት ግሎባል ፊት ለፊት
              አልፋ ሕንፃ
             Beklo Bet • Infront of Global
             Alpha Building
  0911 445604 / 0979 420042
       
2️⃣  🏠 ጉርድሾላ ቴሌ ፊት ለፊት
             Gurdshola • Infront of Tele
    0944 555511/ 0979 426642

Follow us on TikTok👇
https://www.tiktok.com/@alphafurnitureethiopia?_t=8p6hF1XDtDx&_r=1

ETHIO-MEREJA®

05 Feb, 09:18


2ተኛ ዙር
የ 5 in 1 Digital Marketing Package ስልጠና

ለ6 ወር የሚቆይ ስልጠና !
-Basic to advanced digital marketing
- Graphic design
-Video editing
-Content Creation
- Wordpress Development

💡ኢንተርናሽናል የኢንተርንሺፕ ፕሮግራም እናመቻቻለን
በምዝገባ ላይ ነን :
☎️
0989747878
0799331774

በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!

አድራሻ፡ ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው 4ተኛ ፎቅ ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B

ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

04 Feb, 09:56


5 ኛ ዙር የ Project Management ስልጠና

•Given by internationally certified trainer

📍 ሃያሁለት እና ጀሞ 1
Available on weekends, working days,night and online.

For more, call us
☎️ 0989747878/ 0799331774

join us for more trainings, updates and more at :
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

04 Feb, 06:38


🔔ዋጋ Price ➤ 46,900ብር 
ሞዴል Model M99+1

🔅የ 2 አመት ዋስትና ያገኛሉ
🔅ከ 20+ አመት በላይ ልምድ አለን

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

📍 አድራሻችን
1️⃣ 🏠  በቅሎ ቤት ግሎባል ፊት ለፊት
              አልፋ ሕንፃ
             Beklo Bet • Infront of Global
             Alpha Building
  ☎️ 0979 420042 / 0911 445604
       
2️⃣  🏠 ጉርድሾላ ቴሌ ፊት ለፊት
             Gurdshola • Infront of Tele
  ☎️  0944 555511/ 0979 426642

ETHIO-MEREJA®

03 Feb, 19:54


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን በውስጣቸው ያለውን ልዩነት በመግባባት፣ በሰላም እና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪ አቀረቡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ መሰረት በማድረግ ለክልሉ ልሂቃን እና ለትግራይ ሕዝብ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ምክረ ሃሳብ ለግሰዋል፡፡

በመልዕክታቸውም÷ የትግራይ ሕዝብ ሀገሩን የሚወድ፣ ሰላም፣ እፎይታና ስራ ወዳድ መሆኑ የአደባባይ ሚስጢር መሆኑን አስረድተዋል፡፡

የትግራይ ሕዝብ ከጥንት ጀምሮ የመንግስትን ምንነት በሚገባ የሚያውቅና ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ጋር በመሆን ሀገረ መንግስት የመሰረተ ህዝብ መሆኑን አውስተው፥ ሀገረ መንግስት አደጋ ላይ በሚወድቅበት ጊዜም ቢሆን ከባድ ዋጋ በመክፈል ሀገረ መንግስት ያፀና ነው ሲሉ ጠቅሰዋል።

ለዚህም ድርቡሽ፣ ግብፅ፣ ጣልያን በኋላ ደግሞ በምዕራብ፣ ምስራቅና ሰሜን ለመጡት ወራሪዎች ለክብሩና ለሀገሩ ሉዓላዊነት ከሌሎች ሕዝቦች ጋር በመተባበር መታገሉንና መስዋዕት መክፈሉን ለአብነት አንስተዋል። የትግራይ ሕዝብ ትንሽ ሰላም ባገኘበት ወቅት፥ በንግድ፣ እርሻ፣ ስነ ህንፃ፣ ጥበብ እና ቴክኖሎጂ ዘርፎች የሰራቸው አስደናቂ ተግባራት መኖራቸውንም አስገንዝበዋል።

ከዚህ ባለፈም የትግራይ ሕዝብ በፈተና የማይናወጥ መንፈሰ-ጠንካራ ሕዝብ መሆኑን ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አጽንኦት የሰጡት፡፡ይሁን እንጅ መጥፎ አጋጣሚ ሆኖ በተለይ ባለፉት 100 ዓመታት በተለያዩ አጋጣሚዎችና በተለያዩ ምክንያቶች፣ በተለይ ደግሞ ከማዕከላዊ መንግስት ጋር ባጋጠመ አለመግባባት የትግራይ መሬት የጦርነት አውድ፤ የትግራይ ህዝብ ደግሞ የጦርነት ሰለባ መሆኑን ገልፀዋል። ምክንያቱ የፈለገ ይሁን መነሳት ያለበት ጥያቄ፥“ባለፉት 100 ዓመታት በተደረጉት ጦርነቶች የትግራይ ሕዝብ ያገኘው ማሕበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፀጥታዊ ትርፍ አለ ወይ? ምንስ ከሰረ?” ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው ብለዋል።

በዚህ ወቅት አንድ ልባም ትግራዋይ ልሂቅ፥ “ትግራይና ሕዝቧ ከጦርነት ያገኙት ነው ወይስ ያጡት የሚበዛው?” ብሎ መጠየቅና መልስ ማግኘት እንደሚገባውም መክረዋል። በተጨማሪም የተደረጉ ጦርነቶች ብቸኛ አማራጭ ነበሩ ወይ? ሌላ መፍትሔ አልነበረም ወይ? ከዚህ በኋላስ ጦርነት እንዳይነሳ ምን መደረግ አለበት? የሚሉ ጥያቄዎችን ማቅረብ ተገቢ እንደሆነም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት አፅንኦት ሰጥተዋል።

የትግራይ ህዝብ የትላንት ቁስሉ ሳይሻር፣ ገና አሁንም ሰላምና እፎይታ አግኝቶ ሰርቶ እንዳይገባና እንዳያለማ በፍራቻና ጭንቅ የጦርነት ወሬ እየኖረ መሆኑ አሳዛኝ ነው ሲሉም ገልጸዋል፡፡ እንደዚህ አይነት አደጋን እንዴት መፍታት ይቻላል የሚለው በእርጋታ መነጋገር የሚያስፈልገው ጉዳይ እንደሆነም አመላክተዋል።

በመሆኑም በፖለቲካ፣ ንግድ፣ ፀጥታ፣ አካዳሚ፣ ሚዲያና ሌሎች አውዶች ያሉትን የትግራይ ልሂቃንና መላው የትግራይ ሕዝብ እስካሁን የተከፈለው ዋጋ ይበቃል፣ ከጦርነት የሚገኝ ትርፍ የለም በማለት መጀመሪያ በውስጣቸው ያለውን ልዩነት በመግባባት፣ በመደጋገፍ፣ በሰላምና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ የሰለጠነ መንገድ እንዲፈቱ ጠይቀዋል። በተጨማሪም ከፌዴራል መንግስት ይሁን ሌሎች ሃይሎች ጋር ያሉትን ልዩነቶች በኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት እና ዴሞክራሲያዊ መንገድ በመግባባት ለመፍታት ዝግጁ እንዲሆኑ መክረዋል።

በፌዴራል መንግስት በኩል፥ በሁሉም ጉዳዮች ለመነጋገር እና የሐሳብ ልዩነት እንደ ልዩነት በመውሰድ በሚያግባቡ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በሰላም መስራት የሚያስችሉ ሁኔታዎች እንዳሉ መገንዘብ እንደሚገባም ጠቅሰዋል፡፡

ይህንን በመገንዘብ ልሂቃን ሕዝቡን ከስጋት፤ እናቶችን እንቅልፍ ከማጣት፤ ወጣቶችን ደግሞ ከስደት ለማዳን እንዲሰሩ ከሁሉም በላይ ግን የትግራይ ሕዝብ ወደ ልማቱ እንዲመለስ በጋራ እንስራ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

02 Feb, 20:26


እስራኤል ከሊባኖሱ ሄዝቦላህ ጋር ዳግም ጦርነት ልትጀምር እንደምትችል አስጠነቀቀች!።

የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ ዛሬ በሊባኖስ የሚገኘውን የእስራኤል ጦር ማዘዣ የጎበኙ ሲሆን ከከፍተኛ አዛዦችም ጋር መክረዋል።

ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ሄዝቦላህ ከሰሞኑ ከሊባኖስ ወደ እስራኤል ድሮኖችን ለመላክ መሞከሩን መግለጻቸውን ታይምስ ኦፍ እስራኤል ዘግቧል። "ለሄዝቦላህ እና የሊባኖስ መንግስት ግልጽ መልዕክት ማድረስ እፈልጋለሁ፤ እስራኤል ከሊባኖስ የድሮን ጥቃት ሙከራ እንዲደረግ አትፈቅድም፤ ወደ ጥቅምት 7ቱ (2023) እውነታ መመለስ አንፈልግም" ብለዋል።

ሄዝቦላህ የተኩስ አቁም ስምምነቱን ጥሶ ወደ ቀደመው ጥቃቱ ከተመለሰ የወቅቱ የቡድኑ መሪዎች የሀሰን ናስራላህ እጣ ይጠብቃቸዋል ሲሉም አስጠንቀዋል። እስራኤል እና የሊባኖሱ ሄዝቦላህ በአሜሪካ አደራዳሪነት በህዳር ወር 2024 የ60 ቀናት ተኩስ አቁም ስምምነት መድረሳቸው ይታወሳል።

የእስራኤል ጦር በሊባኖስ የሚፈጽመውን የአየር ጥቃት እና የድንበር ላይ የተኩስ ልውውጡን ያስቆመው ስምምነት ባለፈው ሳምንት ተጠናቆ እስከ የካቲት 18 2025 ድረስ ተራዝሟል። ለተኩስ አቁም ስምምነቱ በሚገባ አለመፈጸምና መጣስ ሁለቱም ወገኖች እርስ በርስ ሲካሰሱ ቆይተዋል።በህዳር ወር በተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት የእስራኤል እና የሄዝቦላህ ሃይሎች ከደቡባዊ ሊባኖስ እስከ ፈረንጆቹ ጥር 26 እንዲወጡና አካባቢውንም የሊባኖስ ብሔራዊ ጦር እና የተመድ የሰላም አስከባሪ ሀይሎች እንዲቆጣጠሩት መስማማታቸውን ሬውተርስ አስታውሷል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

02 Feb, 20:22


#Update ሰመረ ካሳዬ (ሰመረ ባርያው) በዛሬው እለት መፈታቱ ታውቋል።

ምንጭ:- መሰረት ሚዲያ

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

01 Feb, 20:03


ሰመረ ባሪያው በቁጥጥር ስር ዋለ!!

በቴሌቪዥንና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ በሚያቀርባቸው ሂሶቹ የሚታወቀው የህግ ባለሙ ስውረ ካሳዬ (ሰመረ ባሪያው) በትላንትናው እለት አርብ በፀጥታ ኃይሎች ተይዞ በቁጥጥር ስር እንደሚገእንደሚገኝ የቅርብ ቤተሰቦቹ ገልፀዋል።

ከእዚህ ቀደም በፋና ቲቪ በአሁኑ ወቅት ደግሞ በNBC Ethiopia ቴሌቪዥን እንዲሁም በቲክቶክ እና ዩቲዩብ አማራጮች በሚያቀርባቸው ማህራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሚያጠነጥኑ ሂሶቹ የሚታወቀው ሰመረ ባሪያው በቁጥጥር ሥር የዋለበት ምክንያት ግልፅ አልተደረገም።

በአሁኑ ወቅትም በአዲስአበባ ፖሊስ ኮሚሽን በተለምዶ ማዕከላዊ በሚባለው እስር ቤት ታስሮ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን በቅርቡ ማህበራዊ ገፆች ላይ ያጋራቸው እና የመንግስት ኃላፊዎችን ተችቶባቸዋል የተባሉት ጉዳዮች የእስሩ ምክንያት ሊሆኑ እንደሚችሉ የሰመረ የቅርብ ሰዎች ገልፀዋል።

ሰመረ ባሪያው በማህበራዊ ትስስር ገፆች እና በቴሌቪዥን መስኮት ከሚያጋራቸው ሂሶቹ በተጨማሪ በኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ላይ ተሰናድቶ በሚቀርበው ታዲያስ አዲስ የሬድዮ ፕሮግራም በተባባሪ አዘጋጅነት እንደሚሰራ ይታወቃል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

01 Feb, 12:15


የአንድ ስታዲየም ስፋት ያለው የጠፈር አለት ከሰማይ ወደ መሬት እየተምዘገዘገ ነው ተባለ፡፡

የአሜሪካ ጠፈር ሳይንስ ምርምር ማዕከል ወይም ናሳ እንደገለጸው ከሆነ አሜሪካ በዓለም ጦርነት ወቅት በጃፓኗ ሂሮሽማ ላይ ከጣለችው ቦምብ በመቶዎች እጥፍ ሀይል ያለው የጠፈር አለት ወይም አስተሮይድ ወደ ምድር እየመጣ ነው ብሏል፡፡

አፍሪካ፣ ፓስፊክ፣ እስያ እና ደቡብ አሜሪካ ይህ ጠፈር አለት ያርፍበታል ተብሎ ከሚጠበቁ ቦታዎች መካከል ዋነኞቹ ናቸው፡፡ ኤኤፍፒ የጠፈር ሳይንስ ባለሙያው ብሩስ ቤትስን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው ከሆነ የጠፈር አለቱ እንዲሰባበር እና ጉዳት ወደ ማያደርስ ቦታ ለማሳረፍ ጥረቶች በመደረግ ላይ ነው፡፡

ዓለም አቀፉ የጠፈር አለት ማስጠንቀቂያ ማዕከል በበኩሉ ወደ ምድር እየመጣ ያለውን የጠፈር አለት ወይም አስተሮይድ ጉዳት ለመቀነስ ዓለም አቀፍ ትብብር እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ናሳ እንደተነበየው ከሆነ ይህ የጠፈር ዓለት አሁን ባለበት ፍጥነት መሰረት ወደ ምድር በፈረንጆቹ 2032 ላይ ወደ መሬት ይደርሳል፡፡

አሁን ላይ ወደ ምድር እየመጣ ነው የተባለው ይህ ግዙፍ ዓለት የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ ካይነቲክ ኢመፓክተር የተሰኘ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ጉዳት ወደማያደርስ መልኩ መቀየር እንደሚቻል ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ይሁንና ይህንን ቴክኖሎጂ ለመተግበር ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን ብዙውን ጊዜ የበለጸጉ ሀገራት ወጪውን የሚሸፍኑት በአለቱ ሊጠቁ እንደሚችሉ ከተገነዘቡ ብቻ መሆኑ ጉዳዩን አሳሳቢ ያደርገዋል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Jan, 20:42


ከሄሊኮፕተር ጋር ተጋጭቶ ወንዝ ውስጥ ከገባው አውሮፕላን በህይወት የተገኘ የለም ተባለ

300 የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በአስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ያደረጉት ርብርብ ተስፋ ወደማስቆረጡ ተቃርቧል

ከሄሊኮፕተር ጋር ተጋጭቶ ወንዝ ውስጥ ከገባው የአሜሪካ አውሮፕላን መንገደኞች የተረፈ ሰው አለመኖሩ ተነገረ።

60 መንገደኞች እና አራት የበረራ ቡድን አባላትን ያሳፈረው የአሜሪካ ኤርላይንስ አውሮፕላን በዋሽንግተን ዲሲ ሮናልድ ሬገን አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ ሲቃረብ ከአሜሪካ ጦር ሄሊኮፕተር ጋር መጋጨቱ ይታወሳል።የመንገደኞች አውሮፕላኑ ከግጭቱ በኋላ በፓቶማክ ባህር ውስጥ መግባቱን ተከትሎ ከ300 በላይ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በምሽትና በአስችጋሪ የአየር ሁኔታ የነፍስ አድን ስራ ላይ ተሰማርተው ቆይተዋል።

የዋሽንግተን ዲሲ የእሳት አደጋ መከላከያ ተቋም ሃላፊው ጆን ዶኒ ከጥቂት ስአት በፊት በሰጡት መግለጫ የነፍስ አድን ስራው ተስፋ ወደማስቆረጡ መቃረቡን ተናግረዋል።እስካሁን የ27 የአሜሪካ ኤርላይንስ መንገደኞችና በሄሊኮፕተሯ ከተሳፈሩ ሶስት ወታደሮች የአንዱ አስከሬን መገኘቱን አብራርተዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Jan, 12:43


የ 11ኛ ዙር የ Graphic Design ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን።

በአሁን ሰዓት እጅግ ተፍፈላጊ የሆኑ ለጀማሪ የስራ መደብ ብቁ የሚያደርጓችሁ ወይም ባሉብት የስራ መደብ ላይ እድገት እንዲኖራችሁ የሚያግዙ በአጭር ጊዜ የሚያልቁ ኮርሶችን አዘጋጅተን እየጠበቅናችሁ ነው።

• Online
• Evening
• Week days
• Weekend

አድራሻ :
ሃያሁለት
ጀሞ ሚካኤል

በምዝገባ ላይ ነን :
☎️
0989747878
0799331774

በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!

For more join our Channel :
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

30 Jan, 09:39


📍አዲስ አበባ እና አቅራቢያ ለምትገኙ በሙሉ!!

የTikTokና የOnline እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ👇

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

👉 https://telegram.me/AddisEka1

👉 https://telegram.me/AddisEka1

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ! በቅናሽ ይሸምቱ!
  👉ተአማኒነት እና ጥራት መገለጫችን ነው!

🏃‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♀‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♀‍➡️🏃‍♀‍➡️.... Join us

ETHIO-MEREJA®

30 Jan, 08:11


🔔ዋጋ Price ➤ 44,900ብር 
ሞዴል Model  M74

🔅ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔅20 አመት በላይ አሰተማማኝ ሶፋዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

ሶፋ ጠረፔዛ ካላስፈለጎት ከሶፋው ዋጋ ላይ ይቀነስሎታል።

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

Follow Us on TikTok
👇 👇 👇
@AlphaFurnitureEthiopia

ETHIO-MEREJA®

30 Jan, 06:53


በአሜሪካ 64 ሰዎችን የያዘ የመንገደኞች አውሮፕላን ከጦር ሄሊኮብተር ጋር ተጋጨ

በአሜሪካ 64 ሰዎችን ይዞ ሲበር የነበረ የመንገደኞች አውሮፕላን በሮናልድ ሬገን አየር ማረፊያ ለማረፍ ሲቃረብ ከጦር ሄሊኮብተር ጋር ተጋጭቶ መውደቁ ተገልጿል።

ቦምባርዲየር CRJ-700 የተሰኘው የሀገር ውስጥ የበረራ አውሮፕላን 60 ተሳፋሪዎችን እና አራት የበረራ አባላትን አሳፍሮ እንደነበር ነው የተገለፀው።
በአደጋው የመንገደኞች አውሮፕላኑ በፖቶማክ ወንዝ ውስጥ በመግባቱ የህይወት አድን ጀልባዎች እና ጠላቂዎች ፍለጋ ላይ መሆናቸው ተነግሯል።አደጋ የደረሰበት የመንገደኞች አውሮፕላኑ መነሻውን ከዊቺታ ካንሳስ አድርጎ መዳረሻውን ወደ ዋሽንግተን እንደነበር ተገልጿል።

ከአውሮፕላኑ ጋር የተጋጨው የጦር ሄሌኮብተር ደግሞ ሶስት የአሜሪካ ጦር ወታደሮችን ይዞ እንደነበር የመከላከያ ባለስልጣን ተናግረዋል።ስለአደጋው ለአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጻ የተደረገላቸው ሲሆን ፕሬዝዳንቱ በሰጡት መግለጫ "በመጀመሪያ ምላሽ ሰጪዎቻችን እየሰሩት ላለው አስደናቂ ስራ እናመሰግናለን፣ ሁኔታውን እየተከታተልን ሲሆን ተጨማሪ ዝርዝሮችን እንሰጣለን" ሲሉ ተናግረዋል።

የአደጋውን ምክንያት እና ዝርዝር ጉዳዮች አስመልክቶ የአሜሪካ ፌደራል አቪዬሽን አስተዳደር ምርመራ እያካሄድኩ ነው ብሏል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

29 Jan, 14:00


የ ስነ-ስዕል ስልጠና በመራህያን!

Visual art እና painting በመራህያን ሃያሁለት በሚገኘው ቅርንጫፍ ስልጠናውን ይውሰዱ።

ፈጥነው ቦታ ያሲዙ ፡
0989747878
0799331774

ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

28 Jan, 14:29


ጥንቃቄ #CBE

አደገኛ መተግበሪያ በማኅበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ መሆኑን ንግድ ባንክ አስታወቀ‼️

ከጫናችሁ ያለፈቃድ ገንዘብ ይቆረጥባችኃል!

ደምበኞች በዋትስ አፕ እና በቴልግራም የሚሠራጭ Pharma+/CBE Vacancy መተግበሪያን እንዳይጭኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሳስቧል።

ባንኩ ባስተላለፈው የማስጠንቀቂያ መልዕክት፤ ባደረገው ምርመራ መሠረት አደገኛ መተግበሪያ ማግኘቱን ገልጿል።

ይህ Pharma+/CBE Vacancy የተሰኘ አሳሳች መተግበሪያ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በሰፊው እየተሰራጨ እንደሆነ በመጥቀስ፤ ይህ መተግበሪያ በቴሌግራም እና ዋትስአፕ ወደ ደንበኞቹ እየደረሰ መሆኑን ጠቁሟል።

መተግበሪያው በስልክ ላይ ከተጫነ ያለ ፈቃድ ገንዘብ ማስተላለፍ እንደሚችልም አሳውቋል።

ባንኩ ከዚህ አይነት አደጋ ለመጠበቅ ከቴሌግራም ወይም ዋትስአፕ መተግበሪያዎችን አታውርዱ ብሏል። ደንበኞች መሰል ተግባራት ሲገጥሟቸው በ951 ነጻ የስልክ መስመር ደውለው እንዲያሳውቁ አሳስቧል። (#ሼር)


    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

28 Jan, 14:24


#USA

1,713 ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ ነው!

በዶናልድ ትራንፕ አስተዳደር ዉሳኔ ምክንያት ወደ ሀገራቸዉ ከሚመለሱ ሰነድ አልባ ዜጎች መካከል 1,713 ኢትዮጵያዊያን ተለይተዋል ተብሏል።

የትራምፕ አስተዳደር ላሁኑ ዙር ለማባረር ካዘጋጃቸው 1.4 ሚሊዮን ዶክመንት የሌላቸው ስደተኞች ውስጥ 1,713 ኢትዮጵያውያን ይገኙበታል።


    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

28 Jan, 09:57


ፍርድ ቤቱ የሂጃብ እገዳ እንዲቆም ያሳለፈውን ውሳኔ ያልተቀበሉ ትምህርት ቤቶች ርዕሳነ መምህራን በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ አዘዘ!!

የአክሱም ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በትምህርት ቤቶች ውስጥ ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ እንዳይለብሱ የሚከለክለውን መመሪያ በማገድ ያስተላለፈውን ውሳኔ ያልተቀበሉ የትምህርት ቤቶቹ ርዕሳነ መምህራን በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ አዘዘ።

ፍርድ ቤቱ ጥር 19 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው የእስር ማዘዣ ከ2ኛ እስከ 5ኛ የተጠቀሱ ተከሳሾች “የፍርድ ቤቱን ግልፅና ህጋዊ ሥርዓት ሆን ብለው በመጣስ” የፈጸሙት ድርጊት “የፍርድ ቤቱን ስልጣን የሚያዳክም ነው” በማለት ከሷል።

የወረዳ ፍርድ ቤቱ በማዛዣ ደብዳቤው  የፍትሃብሄር ህጉን አንቀጽ 156 (1) በመጥቀስ በፍትሐብሔር ክርክር ውስጥ ያለ ማንኛውም ተከሳሽ ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ትዕዛዝ ያላከበረ እና የጣሰ እንደሆነ አግባብነት ባለው የወንጀል ሕጉ ድንጋጌ ተጠያቂ እንደሚሆን አመልክቷል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

28 Jan, 09:55


ኢራን አዲሱን ግዙፍ ድሮኗን ይፋ አደረገች!!

ኢራን "ጋዛ" የሚል ስያሜ የሰጠችውን እና እስካሁን ከሰራቻቸው ድሮኖች ሁሉ በግዝፈቱ የሚልቀውን አዲስ ድሮን ይፋ አድርጋለች።

500 ኪሎግራም ክብደት የመሸከም አቅም እንዳለው የተነገረው ድሮኑ፣ በአንድ ጊዜ 13 ቦንቦችን መያዝ ይችላል ተብሏል።

እስከ 1ሺህ ኪሎ ሜትር ድረስ ጥቃት መፈፀም እንደሚችልም ተነግሯል። በአየር ላይ ያለማቋረጥ ለ35 ሰዓታት መቆየት እንደሚችል የተነገረለት ድሮኑ፤ በሰዓት 350 ኪሎሜትር መብረር ይችላልም ተብሏል። "ጋዛ" የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ድሮን 22 ሜትር የሚረዝም ክንፍ አለው። በኢራን እሁድ እለት በተካሄደ ትልቅ ወታደራዊ ልምምድ ላይ ይፋ የተደረገው ድሮኑ፣ በዚሁ ወቅት ለመጀመሪያ ጊዜ ስምንት ኢላማዎችን በተሳካ ሁኔታ ማውደም ችሏል ተብሏል።

ETHIO-MEREJA®

21 Jan, 12:01


ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቲክቶክን ቆይታ ለ75 ቀናት የሚያራዝም መመሪያ ፈረሙ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቻይና ማህበራዊ ሚዲያ መድረክ የሆነው ቲክቶክን ለማገድ የወጣው ህግ ለ75 ቀናት የሚያራዝም መመርያ ፈርመዋል።

ውሳኔውን በደስታ የተቀበለው ቲክቶክም ከዶናልድ ትራምፕ በዓለ ሲመት ቀደም ብሎ በአሜሪካ አቋርጦት የነበረውን አገልግሎት ዳግም አስጀምሯል፡፡

ትራምፕ በፈረሙት መመሪያ ላይ የተቀመጡ ዝርዝር ጉዳዮች ግልፅ ባይደረጉም፣ የቲክቶክን ከፍተኛ ድርሻ የሚገዛ አሜሪካዊ አጋር እስኪገኝ ድረስ ለኩባንያው ተጨማሪ የቆይታ ጊዜ እንደሚሰጡ ተገልጿል፡፡

መመሪያውን ከፈረሙ በኋላ ይህ ድርጊት ይዞት ስለሚመጣው ነገር የተጠየቁት ትራምፕ፣ "የመሸጥ ወይም የመዝጋት" መብት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል። አዲሱ ፕሬዚዳንት ቀደም ሲል የቲክቶክን መታገድ ይደግፉ እንደነበር የተገለጸ ሲሆን፣ ነገር ግን የምረጡኝ ዘመቻ ቪዲዮዎቻቸው በቢሊዮን የሚቆጠሩ ተመልካቾችን ከሳቡ በኋላ ሀሳባቸውን እንዳስቀየራቸው ማመላከታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

21 Jan, 10:59


ፖሊስ የባለሀብቱን በመግደልና በማስገደል ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ

የአዲስ አበባ ፖሊስ አቶ ቢረሳው ምናለ ፈንታ የተባሉት ባለሀብትን በመግደልና በማስገደል ወንጀል የተጠረጠሩ ሶስት ግለሰቦችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ።

ፖሊስ ትናንት ባወጣው መግለጫ ባለሀብቱ ታህሳስ 21 ቀን 2017 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ከስራ መልስ ወደ ቤታቸው በማምራት በራቸው ላይ ቆመው የመኪና ጥሩምባ እያሰሙ በር እስኪከፈትላቸው እየጠበቁ በነበረበት ወቅት ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተተኮሰባቸው ሦስት ጥይት ህይወታቸው ማለፉን ገልጿል፡፡

ከወንጀሉ ጀርባ ያሉ ግለሰቦችን ማንነትና ምንነት ለመለየትም ከአዲስ አበባ ሐዋሳ እስከ ሞያሌ ጫፍ የደረሰ መረጃና ማስረጃዎችን የማሰባሰብ ተግባር ተከናውኗል ብሏል።

በዚህም ወንጀሉን በመፈፀም የተጠረጠረውን መኮንን ይዋል ይፍሩ የተባለውን ግለሰብ እና አብዩ አይተነው ፈንታ ጨምሮ ለወንጀሉ መፈፀም አካባቢውን በመቆጣጠር ተሳትፎ የነበረውን አቶ ወርቁ መለሰ ካሴ የተባሉትን ሦስቱንም ተጠርጣሪዎች በደቡብ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጌዴዎን ዞን ይርጋ ጨፌ ከተማ ላይ በቁጥጥር ሥር በማዋል ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡

ተጠርጣሪዎቹ ከወንጀሉ መፈፀም በፊት በተቀነባባረ ሴራ በቂ ዝግጅት ሲያደርጉ የቆዩ መሆኑን የገለጸው ፖሊስ የግድያ ወንጀሉን የፈፀመው መኮንን ይዋል ይፍሩ የተባለው ግለሰብ በህገ-ወጥ መንገድ በታጠቀው ማካሮቭ ሽጉጥ የአቶ አብዩ አይተነው ፈንታ የግል ጠባቂ ሆኖ ሲያገለግል እንደቆየ ተጠቁሟል።በቀጣይም በተጠርጣሪዎቹ ላይ የሚደረጉ የፍትህ ሂደቶች ውሳኔውን ተከታትሎ ለህዝብ እንደሚያቀርብ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል፡፡

    T.me/ethio_mereja
        

ETHIO-MEREJA®

21 Jan, 09:10


📍አዲስ አበባ እና አቅራቢያ ለምትገኙ በሙሉ!!

የTikTokና የOnline እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ👇

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

👉 https://telegram.me/AddisEka1

👉 https://telegram.me/AddisEka1

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

👉 https://telegram.me/AddisEka1 (Join)

ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ! በቅናሽ ይሸምቱ!
  👉ተአማኒነት እና ጥራት መገለጫችን ነው!

🏃‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♀‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♀‍➡️🏃‍♀‍➡️.... Join us

ETHIO-MEREJA®

19 Jan, 20:16


በአሜሪካ ተቋርጦ የነበረው ቲክቶክ ተመለሰ
****

በአሜሪካ ለሰ
ዓታት አገልግሎቱ ተቋርጦ የነበረው የቲክቶክ መተግበሪያ አሁን መልሶ መጀመሩ ታውቋል።

ቲክቶክ አገልግሎቱን የመለሰው ተመራጩ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስልጣን በሚቀበሉባት የመጀመርያ ቀን ቲክቶክ የአሜሪካ ይዞታውን በተመለከተ መፍትሄ እስኪያገኝ ድረስ ሳይዘጋ እንዲቆይ እንደሚፈቅዱ ሃሳብ በመስጠታቸው ነው ተብሏል፡፡

ቲክቶክ ለአሜሪካ ገዥ የማይሸጥ ከሆነ መተግበሪያው በሀገሪቱ የሚኖረው የአገልግሎት የመጨረሻ ቀን ዛሬ እንዲሆን ተቀጥሮ የነበረ ሲሆን በዚሁ መሰረትም የቲክቶክ አገልግሎት በመላ ሃገሪቱ ለሰዓታት ቋርጦ እንደነበር ተመላክቷል፡፡

ነገር ግን ዶናልድ ትራምፕ የህጉን አፈፃፀም ለማዘግየት እና ስምምነት ላይ ለመድረስ ተጨማሪ ጊዜ ለመስጠት ቃል ከገቡ በኋላ ቲክቶክ አገልግሎትን ወደነበረበት ለመመለስ በሂደት ላይ መሆኑን አስታውቋል። በዚህም ከ170 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ የቲክቶክ ተጠቃሚዎች አገልግሎቱ እንደተመለሰላቸው ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

19 Jan, 08:24


በአሜሪካ ቲክቶክ ተዘጋ!!።

"ቲክቶክ" የተባለው የአጫጭር ቪድዮ ማጋሪያ እስከ ዛሬ እሁድ ድረስ እንዲሸጥ ካልሆነ ግን እንዲታገድ የወጣው ህግ ተግባራዊ ሆኗል።

በዚህም ቲክቶክ በመላ አሜሪካ ውስጥ ከዛሬ ጀምሮ እንዳይሰራ ተደርጓል። መተግበሪያው ገና እግዱ ተግባራዊ የሚሆንበት ሰዓት ሳይደርስ ቀደም ብሎ (ከሰዓታት በፊት) ነው የዘጋው።

በቲክቶክ ተጠቃሚዎች ስክሪን ላይ ፥ " ቲክቶክን ለማገድ የወጣው ህግ ተግባራዊ ሆኗል በዚህም አሁን ቲክቶክን መጠቀም አይችሉም " የሚል ፅሁፍ ነው የሚታየው። ቲክቶክ ትራምፕ ስልጣናቸውን ተረክበው ወደ ቢሮ ሲገቡ መፍትሄ ለማበጀት አብረዋቸው እንደሚሰሩ እንደጠቆሟቸው በማመልከትም እስከዚያው ድረስ ተገልጋዮቹ እንዲጠባበቁት ጠይቋል።

ትራምፕ ቲክቶክ መተግበሪያ ካልተሸጠ እንዲታገድ የሚለው ህግ እንዲዘገይ ጠይቀው የነበረ ቢሆንም ከመታገድ ሊያድነቱ አልቻሉም።

ፕሬዜዳንታዊ ስልጣናቸውን ሲረከቡ ምን ሊያደርጉ ይችላሉ ? የሚለው በቀጣይ ይታያል። ቲክቶክ 170 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች ነበሩት።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

17 Jan, 07:36


አሜሪካ በ #ሱዳን የጦር አዛዥ አአል ቡርሃን ላይ ማዕቀብ ጣለች

አሜሪካ የሱዳን የጦር አዛዥ ጄኔራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃንን በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የተገደሉበትንና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች የተፈናቀሉበትን የእርስ በእርስ ጦርነት በማባባስ ከሳለች። የአሜሪካ ግምዣ ቤት፤ የቡርሃን አመራር የሲቪል መሰረተ ልማትን ጨምሮ በትምህርት ቤቶች፣ በገበያዎች እና በሆስፒታሎች ላይ ጥቃቶች መፈጸማቸውን እንዲሁም ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ግድያ መፈጸማቸውን ገልጿል።

በዚህም ትናልንት በአልቡርሃን ላይ ማዕቀብ የተጣለ ሲሆን ይህም የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ኃይል አዛዥ በሆኑት ሞሐመድ ሀምዳን ዳጋሎ ላይ ተመሳሳይ እርምጃ ከተወሰደ ከአንድ ሳምንት በኋላ ነው።

"የቡርሃን አመራር ሰራዊት ከድርድር ይልቅ ጦርነትን መርጧል" ያለው የአሜሪካ ግምጃ ቤት፤ እርምጃው ከቡርሃን ጋር የተያያዙ የአሜሪካን ንብረቶች በሙሉ እንደሚያግድ እና አሜሪካውያን ከእሳቸው ወይም ከተዛመጅ አካላት ጋር እንዳይገናኙ የሚከለክል መሆኑንም አክሎ ገልጿል።

በተጨማሪም ዋሽንግተን የሱዳን-ዩክሬን ዜግነት ያላቸውን እና በሆንግ ኮንግ የሚገኘውን ኩባንያ ጨምሮ የጦር መሳሪያ አቅራቢዎችን ለሱዳን ጦር መሳሪያ በሚያቀርቡ አካላት ላይም ትኩረት አድርጋለች።

የቡርሃን በአልጀዚራ በተላለፈው ንግግራቸው “እቺን ሀገር ለማገልገል ማንኛውንም ማዕቀብ እንቀበላለን" ሲሉ ተደምጠዋል። የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ የአሜሪካን እርምጃ "ግራ የሚያጋባ እና ደካማ የፍትህ ስሜት" ሲል ተችቷል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

15 Jan, 20:40


እስራኤል እና ሀማስ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ!

15 ወራትን በአስከፊ ጦርነት ውስጥ የቆየው የመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና ላይ ሰላም ለማስፈን ሀማስና እስራኤል የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማምተዋል።

በስምምነቱ መሰረት የታገቱ እስራኤላውያን እንደሚለቀቁ ታውቋል።

በርካታ ፍልስጥኤማውያን በጋዛ ሕይወታቸውን ያጡበት ይህ ጦርነት፤ በእስራኤልም ጥቂት የማይባሉን ለህልፈት ዳርጓል።

ስምምነቱ የ6 ሳምንታት ቅድመ ተኩስ ማቆምን የያዘ ሲሆን፤ ይህን ስምምነት አስመልክቶ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ካቢኔ ይሁንታ እየተጠበቀ ነው። በመጪዎቹ 6 ሳምንታት ከታጋቾች ጥቂቶቹ እንደሚለቀቁ የተገለፀ ሲሆን፤ የእስራኤል ወታደሮችም ከጋዛ ሙሉ በሙሉ ይወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።


    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

15 Jan, 14:12


ተፈናቃዮች ወደቀዬአቸው እንዲመለሱ የፌደራል መንግስቱ ሕጋዊ እና ሞራላዊ ኃላፊነቱን ይወጣ ሲል የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጥሪ አቀረበ!።

የትግራዩን ጦርነት ያስቆመው የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት በሙሉእነት ባለመተግበሩ የተነሳ የትግራይ ክልል ሕዝብ የከፋ ሁኔታ ላይ ይገኛል ሲል የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ትላንት ማምሻውን ባሠራጨው መግለጫ አሳወቀ።

የሰላም ውሉ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ውጭ የሆኑ ታጣቂዎች ከትግራይ ክልል እንዲወጡ፣ ተፈናቃዮች ወደቀዬአቸው እንዲመለሱ፣ ሕገመንግስታዊ የትግራይ ክልል ግዛት ወደነበረበት እንዲመለስ፣ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ የሚያስገድድ እንኳን ቢሆንም እስካሁን ተፈፃሚ ባለመሆኑ የትግራይ ክልል ሕዝብ በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ይገኛል ብሏል።

በዚሁ ምክንያት በተለይም ተፈናቃዮች ለሰው ልጅ በማይመጠን የከፋ ሁኔታ ሊኖሩ የተገደዱበት ሁኔታ አሁንም በትግራይ መቀጠሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ገልጿል።በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት መሰረት የተቋቋመው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ውሉ በሙሉእነት ሊተገበር ጥረቱ እንደሚቀጥል ያስታወቀ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በተለይም የተፈናቃዮች ሰቆቃ ሊያበቃ ሕጋዊ እና ሞራላዊ ኃላፊነቱ ይወጣ ብሏል።

ከዚህ በተጨማሪም ለአፍሪቃ ኅብረት፣ የአሜሪካ መንግስት እና ለአውሮፓ ኅብረት ጥሪው ያስተላለፈው የክልሉ ግዚያዊ አስተዳደር የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት ሊተገበር ጫና እንዲፈጥሩ ጠይቋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከትላንት ጀምሮ  በመቐለ ጎዳናዎች የተቃውሞ ድምፃቸውን እያሰሙ ያሉት ተፈናቃዮች  ችግራችን የማይፈቱ የውስጥ ይሁን የውጭ አካላት እንቃወማለን ብለዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

15 Jan, 06:00


በትግራይ ክልል የአክሱም ወረዳ ፍርድ ቤት ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ሂጃብ እንዳይለብሱ የሚከለክለውን መመሪያ ትናንት ማገዱን የሙስሊም ዜና ምንጮች ዘግበዋል።

ከትምህርት የታገዱ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ ያዘዘው ፍርድ ቤቱ፣ በሂጃብ ምክንያት ተማሪዎችን ከትምህርት ገበታ ያገዱ ትምህርት ቤቶችም ጥር 16 ፍርድ ቤት ቀርበው ቃላቸውን እንዲሠጡ ማዘዙን ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል። የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት እገዳው እንዲነሳ ክስ መመስረቱን ባለፈው ሳምንት ገልጦ ነበር።(ዋዜማ)

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

14 Jan, 15:46


ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት ሥራ ተጠናቆ ተመረቀ!

የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን የእድሳት ሥራ ተጠናቆ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ታቦተ ሕጉ ወደ መቅደሱ ገብቷል።

ላለፉት 3 ዓመታት በእድሳት ላይ የቆየው ካቴድራሉ ከተመሰረተ 81 ዓመታትን ማስቆጠሩ ተገልጿል።

ታቦተ ሕጉ ጥንታዊነቱን ጠብቆ ወደ ታደሰው ካቴድራል በዛሬው እለት የገባ ሲሆን በነገው ዕለት በደማቅ ስነ-ስርአት ቅድስት ሥላሴ የንግስ ስርአት ይፈፀማል።

በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ የቤተክርስቲያኒቱ የኃይማኖት አባቶች እና ምዕመናን በተገኙበት እየተከናወነ ይገኛል።


    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

12 Jan, 14:20


የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈፀመ

የአንጋፋው ፖለቲከኛ እና የምጣኔ ሃብት ባለሙያ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ቀብር ሥነ-ሥርዓት በጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር ተፈፅሟል፡፡

የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ አስከሬን ለገ ጣፎ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ሽኝት ተደርጎለታል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

12 Jan, 08:10


🪟ስጦታ ለመስጠት አይጨናነቁ! አለንልዎ!

***ዋው የሚያስብሉ የግድግዳ ምስሎች😍
👉Shine laminated(የሚያብረቀርቅ)ናቸው።
👉በውሀ የሚፀዳ እና HD ማራኪ ናቸው!
👉በቀላሉ ባለው ማንጠልጠያ ሚሰቀል!!

     በትዛዝ በ3ቀን እናደርሳለን።

ዋጋ:- 1.50*80-4000ብር ||

:- 1.20*60-3500ብር

📍አድራሻ ፣ መገናኛ አለን።
     ☎️ 0901882392 /
     ☎️ 0931448106

👉ተጨማሪ T.me/Dinkwallarts

ETHIO-MEREJA®

11 Jan, 15:27


የሶማሊያዉ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ አዲስአበባ ገቡ!

የሶማሊያዉ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ አዲስአበባ መግባታቸውን ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸዉ ላይ ጽፈዋል።

ጠ/ሚ ዐቢይ በአጭሩ ለፕሬዚዳንቱ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላልፈዋል።

የሶማሊያዉ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ገብታ የነበረዉን የባህር በር ለማግኘት የሚያስችል ስምምነትን ተቀባይነት የሌለዉ መሆኑን በተደጋጋሚ ሲገልጹ የነበረ እና ኢትዮጵያንም በአለማቀፍ መድረኮች ላይ ሲከሱ እንደበበር ይታወቃል።

በቅርቡ በቱርኪዬ አሸማጋይነት በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን ዉጥረት ለማርገብ የሚያስችል ስምምነት መፈጸሙ አይዘነጋም። የፕሬዚዳንቱ ይህ ጉብኝት የዚህ ስምምነት አንድ አካል መሆን አለመሆኑ ግን አልተገለጸም።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

10 Jan, 21:16


" .... በጦርነት እየተሰቃዩ የሕመማቸውን ልክ መናገር የማይቻለን የኦሮሚያና የአማራ ክልል ነዋሪዎች ሰላምን እንዲያገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን " - ቅዱስነታቸው

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክተው አባታዊ የሰላም ጥሪ አስተላለፉ።

ቅዱስነታቸው ፤ በሀገራችን በልዩ ልዩ አካባቢዎች ያሉ ጦርነቶች እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።

" ልጆቻችን በሰላም መኖር እንዲችሉ፣ በጦርነት እየተሰቃዩ የሕመማቸውን ልክ መናገር የማይቻለን የኦሮሚያና የአማራ ክልል ነዋሪዎች ሰላምን እንዲያገኙ አባታዊ ጥሪ በድጋሚ እናስተላልፋለን " ብለዋል።

ቅዱስነታቸው ፤ በትግራይ ክልል ያለው የአስተዳዳሪዎች አለመግባባት በሕዝቡ ላይ ተጨማሪ ችግርና ጭንቀት እያመጣ መሆኑን ጠቁመዋል።

" በትሕትና መንፈስ እርስ በርስ መገናዘብ ተፈጥሮ ዕረፍት ያጣው ሕዝብ መረጋጋት እንዲችል ታደርጉ ዘንድ አደራችን የጠበቀ ነው " ብለዋል።

በተጨማሪም ቅዱስነታቸው በትግራይ ክልል ስለሚገኙ የሃይማኖት አባቶች ጉዳይ በአባታዊ የሰላም ጥሪ መልዕክታቸው አንስተዋል።

" መበደላችሁን እናውቃለን ፣ በኀዘናችሁ ሰዓት አብረን መቆም ባለመቻላችን ማዘናችሁም እርግጥና ተገቢ ነው " ያሉት ቅዱስነታቸው " ነገር ግን ሁሉም ነገር የሚካሰው በእርቅ ሲሆን እኛ የገፋነውን እርቅ ዓለም ሊቀበለው ስለማይችል፤ በእጃችንም የያዝነው መስቀለ ክርስቶስ የሰላም ዓርማ ነውና ልባችሁን ለሰላም፣ ለአንድነት እንድታዘጋጁ እንጠይቃለን " ብለዋል።

(የቅዱስነታቸው ሙሉ መልዕክት ከላይ ተያይዟል)


  T.me/ethio_mereja
      ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

10 Jan, 18:21


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) መሠረት ሚድያ ታህሳስ 19/2017 ዓ/ም ቃሊቲ ማሰልጠኛ አካባቢ ስለሚገኝ የወጣቶች ማጎርያ ካምፕ ያወጣውን ዜና የሚያረጋግጥ መግለጫ ማምሻውን አውጥቷል።

ኢሰመኮ ዛሬ ባወጣው መግለጫው በታኅሣሥ ወር 2017 ዓ.ም. ባደረግኳቸው ክትትሎች በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ 'ቃሊቲ አካባቢ' ተብሎ በሚጠራው የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ሰፈር ባለ ሰፊ መጋዝን ውስጥ ከጎዳና ላይ የተነሱ በርካታ ሰዎች መኖራቸውንና ይህ ሰዎችን የመያዝና ወደ ማቆያ ማእከል/ቦታ የማስገባት ድርጊት አሁንም መቀጠሉን ተገንዝቤያለሁ ብሎ የመረጃውን እውነትነት አረጋግጧል፡፡

"ወደ ማቆያው ከገቡት ሰዎች መካከል በማእከሉ ከመቆየት እና የእርሻ ሥራ ከመሥራት እንዲመርጡ በማድረግ፤ የእርሻ ሥራ ለመሥራት የመረጡ ሰዎች በተለያዩ አካባቢዎች ወደሚገኙ እርሻ ጣቢያዎች ተወስደው  እንዲሠሩ እንደሚደረግ ለመገንዘብ ተችሏል። ይህም የነጻነት መብታቸውን ጨምሮ ሌሎች መሠረታዊ የሰብአዊ መብቶቻቸውን የሚጥስ ነው" በማለት ኢሰመኮ አስታውቋል።

አክሎም "በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበሩ ሕዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላት፣ የሚደረጉ ዓለም አቀፋዊና አህጉራዊ ጉባኤዎች እንዲሁም ከሌሎች ተመሳሳይ ኹነቶች ጋር በተያያዘ ውሎና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ሰዎችን በኃይል በማንሳት በአንድ ስፍራ እንዲቆዩ የማድረግ አሠራር እንዲቆም፤ ወደመጡባቸው አካባቢዎች የመመለስ እና የመልሶ ማቋቋም ሥራዎች ሰብአዊ መብቶቻቸውን ባከበረ መልኩ ማከናወን እንደሚገባ እና ችግሩ ሁሉ አቀፍ የፖሊሲ ምላሽ የሚያስፈልገው መሆኑን በተለያዩ ጊዜያት በተካሄዱ የኢሰመኮ ክትትሎች ተጠቁሟል" ብሏል።

Via :- Meseret media, EHRC

  T.me/ethio_mereja
      ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

10 Jan, 17:07


የኢትዮጵያ ህግ💔‼️

9 ህፃናትን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በ25 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱ ተሰማ!!🧐

እድሜያቸው ከ5 እስከ 9 አመት የሆኑ ዘጠኝ ህፃናትን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በ25 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱ ተገለፀ።

በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ ወረዳ የቆቦ ከተማ ኗሪ የሆነው ወጣት ፈንታው አድሴ የተባለ ግለሰብ እድሜያቸው ከ5 አመት እስከ 9 አመት ዘጠኝ ህፃናትን አስገድዶ በመድፈር ወንጀል ተጠርጥሮ የተያዘ ሲሆን የቆቦ ከተማ አስተዳደር ፓሊስ የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ክፍል ምርመራውን በሰዉና በህክምና ማስረጃ በማጠናከር አጣርቶ ባቀረበው የወንጀል ምርመራ መዝገብ መሰረት የራያ ቆቦ ወረዳ ፍትህ ፅ/ቤት የወንጀል ዓቃቤ-ህግ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 627(ለ) እና 640(1)(ለ) ድንጋጌዎች መሰረት እድሜያቸው ከ5አመት እስከ 9 አመት የሆኑ ዘጠኝ ህፃናትን አስገድዶ መድፈርና ተደራራቢ ወንጀሎች በሚል ክስ በራያ ቆቦ ወረዳ ፍርድ ቤት ክስ መስርቶበታል።

ግለሰቡ ክሱን ሲከራከር ከቆየ በኋላ ዓቃቤ-ህግ እንደ ወንጀሉ ክብደት ተከራክሮ ባስረዳው መሰረት የራያ ቆቦ ወረዳ ፍርድ ቤት በቀን 01/05/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት ተከሳሹ በተከሰሰበት 13ቱ ክሶች ጥፉተኛ በመባሉ እሱንም ያርማል ሌሎቹንም ያስተምራል ያለዉን በተከሳሽ ላይ የ25 ዓመት ፅኑ እስራት እና የ10,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንደተወሰነበት የራያ ወረዳ ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።

(Via :- መናኸሪያ ሬዲዮ)

  T.me/ethio_mereja
      ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

10 Jan, 15:26


Here's a highly reliable online part-time job platform that I would like to recommend to you: BTT.

BTT is one of the largest advertising networks globally and is currently recruiting online part-time employees in Ethiopia.

No academic qualifications or work experience are required, and you can easily start earning money with just a smartphone. By downloading the designated app and increasing the download rate of other companies, you can earn lucrative referral fees.

💸 Daily income up to 4,000 ETB
📱Simple operation, only 15-20 minutes per day
Free without any investment
📈 Provides exclusive training to help you

If you are interested in this opportunity
please click the BTT official channel to contact customer service:
https://t.me/+fKeyX9Wh95wxMWNl

ETHIO-MEREJA®

10 Jan, 10:13


ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና
A1, A2, B1 and B2 Level

🌟 Enhance Your Skills with Our Upcoming German Language Training! 🌟
Are you ready to take your language skills to the next level? Want to start process for the spouse visa for Germany embassy? Want to apply job in Germany? Join us next week for an engaging and interactive German language training session !

•Online or Inperson

To register:
☎️
0989747878
0799331774


ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

10 Jan, 09:50


የሰብል ቃጠሎ❗️

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን በዋድላ ወረዳ በ11 ቀበሌዎች የሰብል ክምር ላይ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ መድረሱ ተሰማ፡፡

በዋድላ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ምክንያቱ ባልታወቀ የእሳት ቃጠሎ የ154 አርሶ አደሮች የሰብል ክምር መቃጠሉ ነው የተገለጸው፡፡

ጥር 1/2017 ዓ.ም በደረሰው ቃጠሎ ጉዳት የደረሰባቸው አርሶ አደር ሲሳይ ፈቃዴ እና ሌሎቹም የቃጠሎው ተጎጅ የኅብረተሰብ ክፍሎች የቃጠሎው መነሻ በውል አለመታወቁን ተናግረዋል፡፡ ተጎጅዎቹ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን አስረድተዋል፡፡

ጉዳት ከደረሰባቸው አርሶ አደሮች መካከል የአንዳንዶቹ ከተቃጠለው ሰብል ውጭ ሌላ ምንም አዝመራ እንደሌላቸው ገልጸዋል፡፡

የዋድላ ወረዳ የአደጋ መከላከል እና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ጽሕፈት ቤት ቡድን መሪ ምትኩ ሞላ በወረዳው በተለያዩ ቀበሌዎች የእሳት ቃጠሎ መከሰቱን ገልጸው እስካሁን ባለው መረጃ 770 የሚኾኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች የጉዳቱ ሰለባ መኾናቸውን ተናግረዋል፡፡

የዋድላ ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሙሉየ ረታ በወረዳው በ11 ቀበለሌዎች በ152 ክምር ላይ ቃጠሎ እንደደረሰ ነው ያስረዱት፡፡ በቃጠሎው 154 አርሶ አደሮች የጉዳቱ ሰለባ ስለመኾናቸውም ተናግረዋል፡፡ ኀላፊው በደረሰው ቃጠሎ 4 ሺህ 560 ኩንታል የሚኾን የእህል ክምር ላይ ጉዳት መድረሱን ተናግረው ይህም ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚገመት ጠቁመዋል፡፡ የጉዳቱ ሰለባ የኾኑ አርሶ አደሮችን ሁሉም እንዲያግዝ ወረዳው ጥሪ አቅርቧል፡፡

  T.me/ethio_mereja
      ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

10 Jan, 08:30


በካሊፎርኒያ በተከሰተው ሰደድ እሳት የሟቾች ቁጥር 10 ደረሰ

ከካሊፎርኒያ ጫካ ተነስቶ እስከ ሎስ አንጀለስ በዘለቀው ሰደድ እሳት ሕይዎታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 10 መድረሱ ተሰምቷል፡፡

በአካባቢው ያለው ከፍተኛ ነፋስ ሰደድ እሳቱ እንዲባባስ ማድረጉም ተገልጿል፡፡ አንድ የሎስ አንጀለስ ባለስልጣን እንዳሉት÷ ሰደድ እሳቱ ወደ ሌሎች አካባቢዎች የመዛመት እድሉ ከፍተኛ ነው፤ የሟቾች ቁጥርም ሊያሻቅብ ይችላል፡፡

ሰደድ እሳቱ ምክንያት እስከ አሁን ከ5 ሺህ በላይ መዋቅሮች መውደማቸውም ተገልጿል፡፡

በሌላ በኩል አደጋውን እንደ መልካም አጋጣሚ ተጠቅመው ዘረፋ ሲፈጽሙ ነበር የተባሉ 20 ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተጠቅሷል፡፡እንዲሁም በሥራ ላይ የነበረች የእሳት አደጋ አውሮፕላን ከድሮን ጋር መጋጨቷን እና በዚህ አደጋ ጉዳት አለመድረሱን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

   T.me/ethio_mereja
      ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

08 Jan, 18:17


የገና ስጦታ ሎተሪ ዕጣ ዛሬ  ታህሳስ 30 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ  አገልግሎት በዕድል አዳራሽ ወጥቷል!

የገና ሎተሪ ዕጣ ቁጥሮች!!  ሼር

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የገና ሎተሪ   በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዛሬ ታህሳስ 30 ቀን 2017 ዓ.ም በህዝብ ፊት በይፋ የወጣ ሲሆን  አሸናፊ የሚያደርጉ የወጡ የዕድል ቁጥሮችም ፡-

1ኛ) ዕጣ የ10 ሚሊዮን ብር የሚያሸልመው ዕጣ  ቁጥር -1331140

2ኛ) ዕጣ  የ5 ሚሊዮን ብር የሚያሸልመው ዕጣ  ቁጥር -1003012

3ኛ) ዕጣ የ 2.5 ሚሊዮን ብር የሚያሸልመው ዕጣ  ቁጥር -0273783

4ኛ) ዕጣ የ1.25 ሚሊዮን  ብር የሚያሸልመው ዕጣ  ቁጥር -1975332

5ኛ) ዕጣ የ500 ሺህ ብር የሚያሸልመው ዕጣ  ቁጥር -0189913

እና በርካታ ዕጣዎቸ  የወጡ ሲሆን የማስተዛዘኛ ዕጣ ቁጥር 5 በመሆን ወጥተዋል ፡፡

   T.me/ethio_mereja
      ኢትዮ-መረጃ
            ሼር

ETHIO-MEREJA®

08 Jan, 18:05


ከቤታችሁ ሳትፈናቀሉ ዘመናዊ ቤት ይሰራላችኋል ተብለው የነበሩት የለገሀር ኤግል ሂልስ ፕሮጀክት ሳይት ነዋሪዎች የቆርቆሮ ቤት ግቡ እንደተባሉ ታወቀ

ከስድስት አመት በፊት የለገሀር ኤግል ሂልስ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ ሲጣል በ1.8 ቢልዮን ብር የመኖርያ ቤት ተገንብቶላቸው እዛው እንደሚኖሩ ተነግሯቸው የነበሩት የአካባቢው ነዋሪዎች ከቤታቸው ተነስተው ከቆርቆሮ የተሰራ ቤት ግቡ እንደተባሉ ለመሠረት ሚድያ ተናገሩ።

"ዶ/ር አብይ የመሰረት ድንጋይ ሲያስቀምጡ ባደረጉት ንግግር በአካባቢው ላይ እየኖሩ ለሚገኙ 1,650 አባወራዎች እዛው ፕሮጀክቱ አካባቢ ሰርተን በዘመናዊ ቤት ኑሮ እንዲኖሩ እናደርጋለን፣ ለዚህም የኤግል ሒልስ ባለቤቶች 1.8 ቢልየን ብር ሰጥተውናል ብለው ተናግረው ነበር" የሚሉት ነዋሪዎች አሁን አዲስ ዱብዳ የሆነ መረጃ ተነግሮናል ብለዋል።

"አሁን በፍጥነት አካባቢውን ለማንሳት እንቅስቃሴ ጀምረዋል፣ ከዚህ በፊት በማህበራዊ ሚዲያ ነገሩ እንዲዘገብ አድርጋቹሀል በሚል የቂም በቀል ሰበብ ከ6 ዓመት በፊት በጠ/ሚ አብይ ቃል የተገባውን እዛው አካባቢ በዘመናዊ ቤት የማስፈር ሀሳብ በማጠፍ ቦሌ አራብሳ በቆርቆሮ በተሰሩ ቤቶች እንዲኖሩ እጣ አስወጥተው ህብረተሰቡን ከመሀል ከተማ ወደዛ ለማዘዋወር እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ" የሚሉት የአካባቢው ነዋሪዎች ቃል ስለተገባው ጉዳይ የወረዳው አስተዳዳሪ ሲጠየቅ "ዶ/ር አብይ የገባውን ቃል እኛ አናውቅም" ብሎ ምላሽ ሰጥቷል ብለዋል።

ዛሬ በ30/4/2017 ዓ.ም ከቀኑ 7:30 የህብረተሰቡ መኖሪያ መንደር ድረስ በመምጣት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 አስተዳደር ተገኝተው እጣ 8:30 ላይ እንዲያወጡ ነግረዋቸውና አስጠንቅቀዋቸው በመሄዳቸው ለቆርቆሮ ቤቶቹ እጣ መውጣቱ ታውቋል።

Via :- መሰረት ሚዲያ

    T.me/ethio_mereja

ETHIO-MEREJA®

08 Jan, 16:04


አፍሮስፖርት በመጀመሪያ ዲፖዚት እስከ 50% ቦነስ ያገኙ! ይጫወቱ  ያሸንፉ። እየተዝናኑ ለማሸነፍ ወደ 👉 https://bit.ly/3XbY3o7 ይሂዱ።

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇

Website- https://bit.ly/3XbY3o7
Facebook - https://www.facebook.com/afrosportbet
Telegram - @afrosportsbet
TikTok - https://www.tiktok.com/@afrosport_et?_t=8p3dY1A1GQ2&_r=1

ETHIO-MEREJA®

08 Jan, 14:31


በሀሰተኛ ዲግሪ ተቀጥሮ በዋና ስራ አስኪያጅነት ሲሰራ የነበረ ግለሰብ በእስራት ተቀጣ!!
 
በሀሰተኛ ዲግሪ ተቀጥሮ በዋና ስራ አስኪያጅነት ሲሰራ የነበረ ግለሰብ በተከሰሰበት የሙስና ወንጀል ድርጊት በእስራት እና በገንዘብ እንዲቀጣ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ወሰነ።

ተከሳሹ የማይገባ ብልፅግና ለራሱ ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ አዲስ ፋና ጠቅላላ ሸቀጣ ሸቀጥና ሆቴሎች ንግድ አክሲዮን ማህበር በሕዳር 6 ቀን 2012 ዓ.ም ባወጣው ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ ተከሳሽ ለውድድር ሲመዘገብ ተገቢው የትምህርት ዝግጅት እንደሌለው እያወቀና ይህንኑ ሁኔታ በመሰወር ማለትም በሐምሌ 25 ቀን 2001 ዓ.ም በዲግሪ መርሐ-ግብር ከአልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው በማስመሰል ሰነዱን ለድርጅቱ ማቅረቡ ተጠቅሷል።

ከጥር 18 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በድርጅቱ የንግድ መምሪያ ስራ አስኪያጅ በመሆን እንዲሁም ከሚያዚያ 28 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 29 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ደግሞ የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ሆኖ በመስራት በአጠቃላይ የደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ክፍያ ብር 715 ሺህ 190 ብር እንዲከፈለው በማድረግ በተጠቀሰው የገንዘብ ልክ ጥቅም ያገኘ መሆኑ ተመላክቶ በከባድ ማታለል የሙስና ወንጀል ተከሷል፡፡ፍርድ ቤቱ ማስረጃዎችን መርምሮና አመዛዝኖ በተከሳሹ ላይ የጥፋተኛ ፍርድ በመስጠት እንዲሁም የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየት ከግምት ውስጥ በማስገባት ተከሳሹን በ5 ዓመት ጽኑ እስራትና በ110 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወስኗል።

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

08 Jan, 13:46


🌺Pink (color ) 18 Pc Kitchen Set

👉የሚያምር Pink Color፣ በሴቶች ተመራጭ እቃ!
👉High Quality & durable

ከፍተኛ ሙቀት ከሚቋቋም ሲልከን የተሰሩ
ኪችንዎን ሙሉ የሚያደርጉ እና የማይጫጫሩ የማይመነችኩ!

👉11 ማማሰያና ጭልፋዎች
👉4 በሴራሚክ የተለበጡ ቢላዎች
👉አንድ የዳቦ መጋዝ ቢላ
👉አንድ መቀስ
👉አንድ የማይጫጫር ጠንካራ መክተፊያ
ከማስቀመጫቸው ጋር

         ዋጋ ፣ 3500 ብር

       ☎️ 0901882392
       ☎️ 0931448106

ETHIO-MEREJA®

08 Jan, 12:10


የ ኢንግሊዘኛ ቋንቋ ስልጠና ምዝገባ ጀምረናል ።

የ ቅዳሜ እና እሁድ ፣
የማታ
ከሰኞ እስከ አርብ
እና የ Online መርሃ ግብር አማራጭ አለን ።

•Beginner
•Intermediate
•Advanced
•TOEFL and SAT exam preparation

Experienced instructors!

ለመመዝገብ :
☎️
+251989747878
+251799331774
+4915207663814

በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!


አድራሻ፦ ጀሞ ሚካኤል እንዲሁም መገናኛ


For more join our Channel:
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

08 Jan, 06:01


ነዳጅ⤴️

በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል።

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይፋ እንዳደረገው ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ተወስኗል።

በዚሁ መሰረት ፦

አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣

አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣

አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣

የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣

አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር

አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ተወስኗል።

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

07 Jan, 03:59


🚀✈️አፍሮስፖርት ይዞላችሁ በመጣው የአቪዬተር ጨዋታ በደቂቃዎች ውስጥ የበርካታ ገንዘብ ተሸላሚ ይሁኑ!✈️🚀

የአቪዬተር ጨዋታችንን ለማግኘት https://bit.ly/3M9qBIw/ ይህን ሊንክ ይጫኑ።

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇

Website
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

06 Jan, 19:14


የአእላፋት ዝማሬ የምስጋና መርሐ ግብር በሰላም ተጠናቋል!

በቦሌ ደብረ ሳሌም መድሃኒዓለም ካቴድራል በዛሬው እለት ሁለተኛው የአእላፋት ዝማሬ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡

በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ እና ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ተገኝተዋል።

🎄🎄🎄መልካም የገና በአል🎄🎄🎄

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

06 Jan, 17:15


የአእላፋት ዝማሬ የምስጋና መርሐ ግብር በድምቀት እየተካሄደ ነው!

ሁለተኛው የአእላፋት ዝማሬ የምስጋና መርሐ ግብር በቦሌ ደብረ ሳሌም መድሃኒዓለም ካቴድራል እየተካሄደ ነው፡፡

በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ እና ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ተገኝተዋል፡፡

የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር ባዘጋጀው የአእላፋት ዝማሬ የምስጋና መርሐ ግብር ላይ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ምዕመናንና ምዕመናት ተሳትፈዋል፡፡

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

05 Jan, 01:01


የሞት ፍርድ‼️

የእንጀራ ልጁን ለ10 ዓመታት አስገድዶ ሲደፍር ቆይቶ የገደላት ግለሰብ ሞት ተፈረደበት!!

ሚካኤል ሽመልስ ጌታሁን የተባለ ተከሳሽ የእንጀራ ልጁ ሆነችውን ሟች አዶናዊት ይሄይስ በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ልዩ ቦታው 15 ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ከ10 ዓመቷ ጀምሮ አስገድዶ ስደፍራት መቆየቱ ተነግሯል።

ተከሳሹ ሟች አዶናዊት ይሄይስን “ከተናገርሽ እናትሽና አባትሽን እገላለሁ” እንዲሁም “የግብረ ስጋ ግኑኝነት ስንፈፅም በሞባይል ቪድዮ ቀርጨዋለሁ፤ በሚድያና በቴሌግራም እለቀዋለሁ” በማለት እያስፈራራ ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ ህይወትዋ እስካለፈበት ድረስ በተደጋጋሚ አስገድዶ መድፈር እንደፈጸመ ተነግሯል። ሟች አዶናዊት ይሄይስ ከተከሳሽ ሁለት ጊዜ እርገዛ የነበረ ሲሆን፤ መጀመሪያ የነበረው እርግዝና ቤተሰብ እንዳያውቅበት የሟች ስም ኤፍራታ አለማየሁ በሚልና የሟች ዕድሜም 19 ዓመት እንደሆነ በማስመሰል ሐሰተኛ ስምና ዕድሜ በማስመዝገብ ያረገዘችውን ፅንስ እንድታስወርድ ማስገደዱም በክሱ ተመላክቷል።

መስከረም 19 ቀን 2015 ዓ.ም ተከሳሽ በሟች ላይ በፈፀመው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ምክንያት ፖሊሶች ሊያዙት ወደ ቤቱ መምጣታቸውን ሲያይ አምልጦ ከሄደ በኃላ ፖሊሶች መሄዳቸው ሲያረጋግጥ ተመልሶ ወደ ሟች ቤት በመምጣት ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ወላጅ እናትዋ ፊት ህይወትዋ እንዲያልፍ አድርጓል ይላ ክሱ። ሟች ሕይወትዋ ሲያልፍም ለ2ኛ ጊዜ ከተከሳሽ እርጉዝ እንደነበረችም በክሱ ተመላክቷል።

ክሱን የተመለከተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሰው ግድያና ውንብድና ችሎት በትናንትናው እለት ታህሳስ 25ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ሚካኤል ሽመልስ ጌታሁን በሞት እንዲቀጣ እንደወሰነ ከፍትህ ሚ/ር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

T.me/ethio_mereja

ETHIO-MEREJA®

04 Jan, 15:59


አዝናኝ በሆኑት በአፍሮ ስፖርት ቨርችዋል ጌሞች እየተዝናኑ ብር ያሸንፉ።  ይጫወቱ ለማሸነፍ ወደ👉https://bit.ly/3XbY3o7 ይሂዱ።

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

04 Jan, 11:44


መንግስት የርዕደ መሬት ክስተቶቹን በቅርበት እየተከታተልኩ ነው አለ!

የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት የርዕደ መሬቱ ማዕከል ከሆኑ 12 ቀበሌዎች 80 ሺህ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን በመለየት ነዋሪዎችን ከአካባቢው በማራቅ ለማሥፈር ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ መሆኑ አስታውቋል።

በአፋር፣ ኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ማዕከላቸውን አድርገው የተለያየ መጠን ያላቸው የርዕደ መሬት ክሥተቶች በተደጋጋሚ መከሠታቸው ይታወቃል።

ክሥተቶቹ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጠን እና በድግግሞሽ እያደጉ ይገኛሉ። በተለይም በዚህ ሳምንት በርዕደ መሬት መለኪያ እስከ 5.8 ሬክተር ስኬል የተመዘገበ መንቀጥቀጥ መከሠቱን መረጃዎች ያሳያሉ።

መንግሥት ክሥተቶቹን በዘርፉ ባለሞያዎች በቅርብ እየተከታተለ ይገኛል። በተጨማሪም በተለይ የርዕደ መሬቱ ማዕከል (epicenter) የሆኑት አካባቢዎችን በመለየት በ12 ቀበሌዎች ላይ መንግሥት ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተውጣጡ የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች በቦታው በማሰማራት የጉዳቱን መጠን አሠሣ እያደረገ ይገኛል።

በእነዚህ ቀበሌዎች ከሚኖሩ 80 ሺህ ዜጎች ቅድሚያ የሚሰጣቸውን በመለየት ነዋሪዎችን ከአካባቢው በማራቅ ለማሥፈር ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ ነው። በተጨማሪም ርዕደቱ በማኅበራዊ አግልግሎት ሰጭ ተቋማት፣ በኢኮኖሚ ተቋማት እና በመሠረተ ልማት ላይ ሊኖረው የሚችለውን ተጽዕኖ በመከታተል ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል።

እስካሁን ባለው ሁኔታ በዋና ዋና ከተሞች የጎላ ተጽዕኖ ያላደረሰ ቢሆንም ዜጎች በባለሞያዎች የሚሰጡ የጥንቃቄ መልዕክቶችን እንዲከታተሉና በጥብቅ እንዲተገብሩ ለማሳሰብ እንወዳለን ብሏል። በቀጣይም ጉዳዩን በቅርበት በመከታተል አስፈላጊ መረጃዎችን በሚመለከታቸው ተቋማት አማካይነት የሚያደርስ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያወጣው መረጃ ያሳያል።

ETHIO-MEREJA®

04 Jan, 10:47


የ 11ኛ ዙር የ Graphic Design ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን።

በአሁን ሰዓት እጅግ ተፍፈላጊ የሆኑ ለጀማሪ የስራ መደብ ብቁ የሚያደርጓችሁ ወይም ባሉብት የስራ መደብ ላይ እድገት እንዲኖራችሁ የሚያግዙ በአጭር ጊዜ የሚያልቁ ኮርሶችን አዘጋጅተን እየጠበቅናችሁ ነው።

•Online
• Evening
• Week days
• Weekend

አድራሻ :
ጀሞ ሚካኤል እና
መገናኛ

በምዝገባ ላይ ነን :
☎️
0989747878
0799331774

በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!

For more join our Channel :
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

04 Jan, 09:38


የመሬት መንቀጥቀጡ በከሰም ስኳር ፋብሪካ አካባቢ ጉዳት አደረሰ

በአዋሽ ፈንታሌ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ በከሰም ስኳር ፋብሪካ አካባቢ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል፡፡

በአፋር ክልል የመንግስት ልማት ድረጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀሰን ዳውድ እንዳስታወቁት፣ በአካባቢ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል፣ የግለሰብ መኖሪያ ቤቶችና ተቋማት ላይም ጉዳት እያደረሰ ይገኛል ብለዋል፡፡

የመሬት መንቀጥቀጡ ከመጠነኛ ከፍ ወዳለ ደረጃ እየተሸጋገረ መምጣቱን ተከትሎ በአካባቢው በመኖሪያ ቤቶችና መሰረተ ልማቶች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው ያሉት አቶ ሀሰን፤ በተለይ ከትላንት ጀምሮ የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳቱን ከፍ እያደረገው እንዳለ ጠቁመዋል፡፡

እስካሁን በሰው ህይወት ላይ ያደረሰው አደጋ ባይኖርም የስኳር ፋብሪካውን ጨምሮ በአካባቢው ባሉ ማህበረሰቦች መኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት አድርሷል ነው ያሉት፡፡ ይሁን እንጂ በአካባቢው የከሰም ግድብ እስካሁን ባለው ሁኔታ ጉዳት እንዳልደረሰበት ጠቁመዋል፡፡

ንዝረቱ አሁንም እየቀጠለ እንደሚገኝ ጠቅሰው፤ ዜጎችን ከአካባቢው የማስወጣት ሥራ በስፋት እየተሰራ እንዳለ አስታውቀዋል፡፡ የከሰም ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞችም ከአካባቢው እየወጡ እንዳለ ተናግረዋል ሲል ኢፕድ ዘግቧል፡፡

ትላንት ሌሊት 9:53 ሰዓት ላይ ከሰሞኑ በመጠኑ ከፍ ያለና ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱ ይታወቃል፡፡

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

04 Jan, 06:09


Here's a highly reliable online part-time job platform that I would like to recommend to you: BTT.

BTT is one of the largest advertising networks globally and is currently recruiting online part-time employees in Ethiopia.

No academic qualifications or work experience are required, and you can easily start earning money with just a smartphone. By downloading the designated app and increasing the download rate of other companies, you can earn lucrative referral fees.

💸 Daily income up to 4,000 ETB
📱Simple operation, only 15-20 minutes per day
Free without any investment
📈 Provides exclusive training to help you

If you are interested in this opportunity
please click the BTT official channel to contact customer service:
https://t.me/+0yxBRJSVMJQ0ZmFl

ETHIO-MEREJA®

04 Jan, 04:58


በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

ዛሬ ሌሊት 9:52 ሰዓት አካባቢ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከፍ ያለ እንደነበር ጉዳዩን የሚከታተሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ካወጧቸው መረጃዎች መረዳት ተችሏል።

የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤትም ሆነ ቮልካኖ ዲስከቨሪ ያወጧቸው መረጃዎች እንደሚያሳዩት፥ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.8 የተለካ ሆኗል።

ትላንት ምሽት 5.5 ሬክተር ስኬል መመዝገቡን ተከትሎ፥ ቮልካኖ ዲስከቨሪ ባወጣው መረጃ፥ ይህን ያህል ሬክተር ስኬል የተመዘገበበት የመሬት መንቀጥቀጥ ባለፉት 10 ዓመታት ውስጥ አልተከሰተም ማለቱን መዘገባችን አይዘነጋም።

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተደጋጋሚ እየተከሰተ የሚገኘው የመሬት መንቀጥቀጥ፥  በተለይም የክስተቱ መነሻዎች (ኢፒሴንተር) አካባቢ በሚገኙ ነዋሪዎች ላይ ስጋትን ደቅነዋል።

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

03 Jan, 20:00


ዛሬ ምሽት በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ!

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።

ይህ ርዕደ መሬት ከአዋሽ ከተማ 44 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ ስፍራ የደረሰ መሆኑን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት አስታውቋል። የአውሮፓ ሜዴትራኒያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC) በበኩሉ የመሬት መንቀጥቀጡ ከጭሮ ከተማ 54 ኪሎ ሜትር፣ ከአዳማ ከተማ ደግሞ በ152 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ቦታ የደረሰ መሆኑን ገልጿል።

 የጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል በበኩሉ ምሽቱን የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.0 የሚለካ እንደሆነ በመረጃ ቋቱ ላይ አስፍሯል። ይህ የምርምር ማዕከል ከሁለቱ ተቋማት በተለየ፤ ትላንት ሐሙስ ለሊት በአፋር አካባቢ በሬክተር ስኬል 5.3 የደረሰ ርዕደ መሬት መከሰቱን አስታውቆ ነበር።

ሶስቱም ተቋማት ዛሬ አርብ አመሻሽ 11 ሰዓት ተኩል ገደማ የደረሰውን የመሬት መንቀጥቀጥ ግን የመዘገቡት በተመሳሳይ መጠን ነው። በዚህ ጊዜ የተመዘገበው ርዕደ መሬት በሬክተር ስኬል 5.2 የተለካ ነው። ከ2.5 እስከ 5.4 በሬክተር ስኬል የመለኪያ መሳሪያ የሚመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጦች ንዝረታቸው ሊሰማ የሚችል ነገር ግን አነስተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ መሆናቸውን በክስተቶቹ ላይ ምርምር የሚያደርጉ ተቋማት ይገልጻሉ።

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

03 Jan, 16:07


በተመረጡ የቨርቹዋል  ጨዋታዎቻችን ጊዜና ቦታ ሳይገድብዎ ባሉበት ሆነው በአፍሮ ስፖርት ይወራረዱ!

እንዳያመልጥዎ አሁኑኑ ወደ👉https://bit.ly/3M9qBIw ይግቡና ይወራረዱ!

ETHIO-MEREJA®

03 Jan, 13:38


በኬንያ ትንሽ መንደር ከሰሞኑ ከሰማይ ላይ የወረደው ግዙፍ ነገር ነዋሪዎችን አስደንግጧል።

በማኩኒ ካውንቲ ሙኩኩ በተባለችው መንደር የወደቀው ክብ ቁስ 2 ነጥብ 5 ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን 500 ኪሎግራም ክብደት እንዳለው ተገልጿል።በመንደሯ ነዋሪዎች ላይ ጉዳት ባያደርስም ከፍተኛ ድንጋጤ መፍጠሩን የኬንያው ቴሌቪዥን ጣቢያ ኤንቲቪ ዘግቧል።

ጆሴፍ ሙቱዋ የተባሉት የመንደሯ ነዋሪ "ከብቶቼን ስጠብቅ ከፍተኛ ድምጽ ሰማሁ፤ ግን ምንም ጭስ አላየውም፤ የመኪና አደጋ የደረሰም መሰለኝ፤ ወደ መንገድ ዳር ወጥቼ ብመለከትም የተጋጨ ነገር የለም" ብለዋል።ሙቱዋ በሁኔታው ተደናግጠው አካባቢያቸውን መቃኘት ሲቀጥሉ በእሳት የተከበበ የመኪና ጎማ የሚመስል ክብ ነገር ከሰማይ በዝግታ ሲወርድ መመልከታቸውንና ዛፎችን ገነዳድሶ ካረፈ በኋላ እሳቱ መጥፋቱንም ያወሳሉ።"(ቁሱ) ቤት ላይ ወድቆ ቢሆን ኖሮ ከባድ ችግር ይፈጠር ነበር፤ ከዚህ አስደንጋጭ ነገር መውደቅ በኋላ ምን ይከሰት ይሆን በሚል እንቅልፍ አጥተናል" ሲሉም ተናግረዋል።

የኬንያ የስፔስ ኤጀንሲ ባለሙያዎች ወደ ስፍራው በማቅናት የወደቀው ነገር ምንነትን ለማጥናት የሞከሩ ሲሆን ወደ ህዋ የመጠቀ ሮኬት ቁርጥራጭ ሊሆን እንደሚችል ገምተዋል።በሙኩኩ መንደር የወደቀው የቀለበት ቅርጽ ያለው ቁስ ከሮኬት ከተነጠለ በኋላ የሚፈረካከስ የተገለጸ ሲሆን፥ የየትኛው ሀገር ወይም ኩባንያ ንብረት እንደሆነ የማጣራት ስራው ተጀምሯል።

"እንደዚህ አይነት ቁሶች (በኬንያ የወደቀው ቀለበት) ወደ ምድር ምህዋር ሲመለሱ ራሳቸውን እንዲያቃጥሉ አልያም ወደ ውቅያኖሶች እንዲገቡ ተደርገው የሚሰሩ ናቸው" ብሏል የኬንያ ስፔስ ኤጀንሲ።ባለፉት ስድስት አስርት አመታት የሀገራት የህዋ ላይ ፉክክር መጠናከር ከሰማይ ላይ የሚወድቁ ቁሶች እንዲበራከቱ ማድረጉን ኒውዮርክ ታይምስ አስነብቧል።

ETHIO-MEREJA®

03 Jan, 13:34


በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ የጋራ መኖሪያ ቤት የደረሳቸው ነዋሪዎች መሠረተ-ልማት በበቂ ሁኔታ ባለመሟላቱ ለከፋ ችግር ተጋልጠናል አሉ

በሸገር ከተማ አስተዳደር በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ የጋራ መኖሪያ ቤት የደረሳቸው ነዋሪዎች መሠረተ-ልማት በበቂ ሁኔታ ባለመሟላቱ ለከፋ ችግር እንደተጋለጡ ለአሐዱ አስታውቀዋል። "የውሀ እና የመብራት አገልግሎቶች በበቂ ሁኔታ አልተሟሉልንም" የሚሉት ነዋሪዎቹ፤ "ተመጣጣኝ ባልሆነ ዋጋ በችርቻሮ የሚሸጠው ውሃም ለመጠጥ የማይሆን እና ለቆዳ በሽታም የሚዳርግ ነው" ብለዋል።

የመብራት አቅርቦትን በተመለከተም 35 አባወራ ለሚገኝበት አንድ ሕንጻ በአንድ ቆጣሪ ብቻ አገልግሎት እየተሰጠ እንደሆነ እና ይህም የኃይል ማነስ እንዳስከተለ ነግረውናል። "ያለው ኃይል ለአምፖል ብቻ የሚያገለግል በመሆኑ ምግብ ለማብሰል ከሰል እና እንጨት ለመጠቀም ተገደናል" ብለዋል።

ከአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች በልማት ተነስተው ኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤት እንደተሰጣቸውና ከቀደመ አካባቢያቸው ሲነሱ በቂ የመሠረተ ልማት እንደሚሟላላቸው ተገልጾ፤ ቃል የተገባላቸው ሳይተገበር ላለፉት 2 ዓመታት ችግር ላይ እንደሚገኙም ቅሬታቸውን አሰምተዋል። መፍትሄ ፍለጋ ያመለከቱባቸው የመንግሥት ቢሮዎችም መፍትሔ እንዳልሰጧቸው፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ ኮሚቴም ከየአንዳንዱ ነዋሪ ገንዘብ ቢሰበስብም ገንዘቡ የገባበት እንደማይታወቅ አብራርተዋል።


     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

03 Jan, 09:06


እስራኤል የተቋረጠውን የጋዛ ተኩስ አቁም ድርድር ዳግም ለማስጀመር ልኡኳን ወደ ዶሃ ልትልክ ነው

የጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጽህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ ልኡካኑ የእስራኤል የደህንነት ኤጀንሲ (አይኤስኤ)፣ የእስራኤል ጦር እና የስለላ ተቋሙን ሞሳድ ባለሙያዎች ያካተተ ነው ብሏል።እስራኤልና ሃማስ 16ኛ ወሩን የያዘውን የጋዛ ጦርነት ለማስቆም ሲያደርጉት የነበረውን ይፋዊ ድርድር ካቋረጡ ወራት ቢቆጠሩም ቀጥተኛ ያልሆነ ንግግር በማድረግ ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

በኳታር በቅርቡ ዳግም ይጀምሩታል ተብሎ የሚጠበቀው ድርድር ተሰናባቹ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ካቀረቡት ምክረሃሳብ ጋር የተቀራረበ መሆኑን ሲኤንኤን ዲፕሎማቲክ ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል።ባይደን በግንቦት ወር ያቀረቡት የተኩስ አቁም ምክረሃሳብ በሶስት ምዕራፎች የተከፋፈለ እንደነበር ይታወሳል።የመጀመሪያው ምዕራፍ ለስድስት ሳምንታት የሚቆይ ሲሆን የእስራኤል ወታደሮች ህዝብ ከበዛባቸው የጋዛ አካባቢዎች እንዲወጡ የሚጠይቅ ነው። በጋዛ የሚገኙ ሴት እና አዛውንት ታጋቾች እንዲለቀቁና በምትኩም እስራኤል በመቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን እስረኞችን እንድትፈታ የሚያደርግ ነው።

የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲተገበር የእስራኤል ወታደሮች "ፊላደልፊያ ኮሪደር" በተሰኘው የጋዛ እና ግብጽ ድንበር በጊዜያዊነት ይቆያሉ የሚለው ሃሳብ በነሃሴ ወር ተጀምሮ የነበረውን ድርድር ውጤታማ እንዳይሆን አድርጎታል። ሃማስ የእስራኤል ወታደሮች ሙሉ በሙሉ ከድንበር ይውጡ ማለቱ ይታወሳል። ከዚህ የባይደን የባለሶስት ምዕራፍ የተኩስ አቁም ምክረሃሳብ አለመሳካት ከወራት በኋላ ኳታር እስራኤልና ሃማስን የማደራደር ሚናዋን ማቋረጧን መግለጿ ይታወሳል።

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

03 Jan, 09:06


Bisrat shifon
                   & ሀበሻ

ሰላም ሰላም ገናን ከኛ ጋር ዘንጠው ያሳልፉ 🎄🎄ዘናጭ ዘናጭ የሀበሻ ልብሶች እና ሽፎኖች እኛ ጋር ያገኛሉ
👰‍♀ለሰርግ
🎂ለልደት
👰ለመልስ
🤰ለቤቢሻወር
🎆እንዲሁም ለተለያዩ ፕሮግራሞች አዳዲስ ዲዛይን ያላቸውን የሀበሻ አልባሳት ይዘን ቀርበናል አስውበን እናስረክባለን
ከአዲስ አበባ ውጪ ሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ላላችሁ በEMS/DHL ያላችሁሁበት እንልካለን

አድራሻ👉 No-1/Adesu gebeya        Shegr mall
 

                   No-2/ 22 Golagul
                                        Square
                               N0-103
ከእሁድ እስከ እሁድ ስራ ላይ ነን ይደውሉ
📲+251912501185
📲+251913297785

👉👉https://t.me/Bisrat1616

👉👉https://t.me/Bisrat1616


Yemeretutin lemelak beze yawurugn.
👉👉👉👗💃 🥻@bisre116
.
.

ETHIO-MEREJA®

03 Jan, 07:04


🎄🎄🌺ልዩ የበአል ቅናሽ በፀጉር መስሪያዎች ላይ!

♻️♻️Discount ሱቃችን መተው ለሚገዙ ደንበኞቻችን ከእያንዳንዱ የፀጉር መስሪያ እቃዎች ላይ የ100ብር ቅናሽ ያገኛሉ።💯💯 በሌሎችም እቃዎች ላይ ቅናሽ ያገኛሉ።

👩1)Straight Comb እያበጠረ የሚያለሰልስ

👩2)Hot Comb Golden(እያበጠረ ሚያለሰልስ)

👱‍♀3)Progemei straightener ዘመናዊ ማለስለሺያ

👱‍♀4)One step(ማድረቂያ፣ ማለስለሺያ፣ ከርል)

👩‍🦳5)Nova straightener(ፔስትራ መስሪያ ባለመቆለፊያ)

👩‍🦳6)Nova Paystra(ፔስትራ መጨመሪያ መቀነሻ ያለው)

ዴሊቨሪ ለምታዙ እንደቦታው የዴሊቨሪ ያስጨምራል።

       ☎️ 0901882392
       ☎️ 0931448106

አድራሻ፣ መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 1-010ቁ!(ከዘፍነሽ ወደ ሾላ መብራቱ ወረድ ሲሉ ግሬስ ሲቲሞል አጠገብ፣ መሶብ ሀበሻ ሆቴል ፊትለፊት ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 010ቁ)

💬  በTelegram ለማዘዝ ⤵️ ይጠቀሙ
   👉 @AddisEkachat
     👉  @Antenehg1

ለተጨማሪ ማብራሪያ የቴሌግራም ገፃችን⤵️
   🌞 https://t.me/AddisEka1
   🌞 https://t.me/AddisEka1

የዴሊቨሪ ጨምረው ያሉበት እናደርሳለን።

ETHIO-MEREJA®

01 Jan, 16:07


ከሀገር ውጭ ውስጥም ባሉ ጨዋታዎች ላይ አድልዎን ይሞክሩ! አሁኑኑ ድህረ ገፃችንን https://bit.ly/3XbY3o7 ይጎብኙ!

Website- https://bit.ly/3XbY3o7
Facebook - https://www.facebook.com/afrosportbet
Telegram - @afrosportsbet
TikTok - https://www.tiktok.com/@afrosport_et?_t=8p3dY1A1GQ2&_r=1

ETHIO-MEREJA®

01 Jan, 09:16


አዲስ አበባ ውስጥ አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መገኘት አስገዳጅ ሆነ!።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23 , 2017 ዓ.ም (Jan 1st 2025) ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ሆኗል።

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

01 Jan, 09:07


ንግድ ባንኮች ላይ ተጥሎ የነበረው የ14 በመቶ የማበደር አመታዊ እድገት ወደ 18 በመቶ ከፍ እንዲል መደረጉ ተገለጸ

#የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ ንግድ ባንኮች በየአመቱ እንዲያበድሩ የሚፈቅደውን 14 በመቶ የብድር አመታዊ ዕድገት ላይ ማሻሻያ በማድረግ ወደ 18 በመቶ ከፍ እንዲል ማድረጉን አስታውቋል።

በዚህም መሰረት የተሻሻለው የብድር ዕድገት መጠን ከትላንት ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ተግባራዊ መደረጉን ብሔራዊ ባንክ ትላንት የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን ማካሄዱን ተከትሎ ባወጣው መግለጫው ገልጿል።

የንግድ ባንኮች ከ14 በመቶ በላይ አመታዊ የማበደር አቅማቸው እንዳያድግ የተደረገው ባሳለፍነው አመት 2017 ዓ.ም ህዳር ወር ላይ ሲሆን በወቅቱም የተሰጠው ምክንያት በሀገሪቱ ከግዜ ወደ ግዜ እየተባባሰ የመጣውን የዋጋ ግሽበት ለመቆጣጠር በማለም የሚል ነበር።

ባንኩ በመግለጫው ሀገራዊ የዋጋ ግሽበቱ እየቀነሰ መጥቷል ሲል አስታውቋል፤ ሀገራዊ ዓመታዊ የዋጋ ግሽበት እየቀነሰ በህዳር ወር 2017 መጨረሻ 16.9 በመቶ ደርሷል ብሏል።

ይህም ባለፉት አምስት ዓመታት ከተመዘገበው አሃዝ ዝቅተኛው ነው ሲል የገለጸው ብሔራዊ ባንክ ለዚህም ከምርታማነት ባሻገር ብሔራዊ ባንክ ከነሐሴ 2015 ጀምሮ ተግባራዊ ባደረገው ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ ምክንያት መሆኑን ጠቁሟል።

ምግብ ነክ የዋጋ ግሽበት አሁንም ከፍተኛና 18.5 በመቶ ቢሆንም፣ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ግን የመቀነስ አዝማሚያ አሳይቷል ያለው የባንኩ መግለጫ ምግብ ነክ ያልሆነ የዋጋ ግሽበት ባለፈው ወር ከነበረው 11.6 በመቶ ጋር ሲነጻጸር መጠነኛ ጭማሪ በማሳየት በህዳር ወር 2017 መጨረሻ 14.4 በመቶ መድረሱን አስታውቋል።

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

01 Jan, 07:40


Bisrat shifon
                   & ሀበሻ

ሰላም ሰላም ገናን ከኛ ጋር ዘንጠው ያሳልፉ 🎄🎄ዘናጭ ዘናጭ የሀበሻ ልብሶች እና ሽፎኖች እኛ ጋር ያገኛሉ
👰‍♀ለሰርግ
🎂ለልደት
👰ለመልስ
🤰ለቤቢሻወር
🎆እንዲሁም ለተለያዩ ፕሮግራሞች አዳዲስ ዲዛይን ያላቸውን የሀበሻ አልባሳት ይዘን ቀርበናል አስውበን እናስረክባለን
ከአዲስ አበባ ውጪ ሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ላላችሁ በEMS/DHL ያላችሁሁበት እንልካለን

አድራሻ👉 No-1/Adesu gebeya        Shegr mall
 

                   No-2/ 22 Golagul
                                        Square
                               N0-103
ከእሁድ እስከ እሁድ ስራ ላይ ነን ይደውሉ
📲+251912501185
📲+251913297785

👉👉https://t.me/Bisrat1616

👉👉https://t.me/Bisrat1616


Yemeretutin lemelak beze yawurugn.
👉👉👉👗💃 🥻@bisre116
.

ETHIO-MEREJA®

31 Dec, 19:23


ህወሓት ጠቅላላ ጉባዔውን እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አሳስቧል።

ምርጫ ቦርድ ፤ ህወሓት በኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፖርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ስነምግባር አዋጅን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር መሠረት በልዩ ሁኔታ መመዝገቡን አስታውሷል።

ፖርቲው ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ ባሉት ስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ የፓርቲውን ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርግ እንደሚጠበቅም አመልክቷል።

ምንም እንኳን ፓርቲው በስድስት ወር ውስጥ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርግ የሚለውን ግዴታ ያለተጨማሪ ማሳሰቢያ መፈፀም እንዳለበት የሚታመን ቢሆንም ቦርዱ ለፓርቲው ነሀሴ 3 ፣ ነሀሴ 20 /2016 ዓ/ም እንዲሁም ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በፃፋቸው ደብዳቤዎች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማከናዎን ጠቅላለ ጉባኤውን እንዲያደርግ ማስታወቁን አመልክቷል።

" ፓርቲው በልዩ ሁኔታ የተመዘገበው ነሀሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም በመሆኑ ጠቅላላ ጉባኤውን እስከ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲያደርግ ይጠበቃል " ያለው ምርጫ ቦርድ " ለዚሁ የጠቅላላ ጉባኤ ዝግጅት የሚያስፈልገውን የቅድመ ጉባኤ ዝግጅት የተመለከቱ ስራዎችን ቦርዱ መከታተል እንዲችል ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤውን ከማድረጉ 21 ቀናት በፊት ጉባኤው የሚደረግበትን ቀን ለቦርድ እንዲያሳውቅ ይጠበቃል " ብሏል።

ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ማድረግ የሚገባው ወቅት ሊገባደድ ከሁለት ወር ያነሰ ጊዜ የቀረው በመሆኑ ፖርቲው ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት በቀረው አጭር ጊዜ የጠቅላለ ጉባኤውን እንዲያደርግ ቦርዱ በጥበቅ አሳስቧል።

ከዚህ ቀደም የህወሓት አመራሮችን ለሁለት የከፈለ ጉባኤ መደረጉ አይዘነጋም።

በወቅቱም ምርጫ ቦርድ ያልተገኘበትን እና ስርዓቱን ያልተከተለ ጠቅላላ ጉባኤ እውቅና እንደማይሰጥ ማስገንዘቡ ይታወሳል።

     T.me/ethio_mereja
           ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

31 Dec, 16:59


አሁኑኑ በአፍሮ ስፖርትስ ይጫወቱ! እድሎን ይሞክሩ!
 
አሁኑኑ https://bit.ly/3XbY3o7 ላይ በመመዘገብ ይጫወቱ።

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

31 Dec, 12:14


እስራኤል ሀውቲዎች የሀማስ እና ሄዝቦላ እጣፋንታ ሊያጋጥማቸው ይችላል ስትል አስጠነቀቀች።

በተባበሩት መንግስት ድርጅት(ተመድ) የእስራኤል አምባሳደር በኢራን የሚደገፉት ሀውቲዎች በእስራኤል ላይ እያደረሱ ያሉትን የሚሳይል ጥቃት ካላቆሙ የሄዝቦላ እና የሀማስ እና የሶሪያው በሽር አላሳድ አይነት እጣፋንታ ሊያጋጥማቸው ይችላል ሲሉ የመጨረሻ ያሉትን ማስጠንቀቂያ ትናንት አስተላልፈዋል።

አምባሳደር ዳኒ ዳኖን ኢራንን ጨምሮ እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ የማትደርስበት ቦታ የለም ሲሉ ቴህራንንም አስጠንቅቀዋል። እስራኤል በኢራን አጋሮች የሚደርስባትን ጥቃት እንደማትታገስ አምባሳደሩ ተናግረዋል።ነገርግን ከሰአታት በኋላ የእስራኤል ጦር ከየመን የተተኮሰ ሚሳይል ማክሸፉን አስታውቋል። ሀውቲዎች በቴልአቪቭ አቅራቢያ የሚገኘውን የቤን ጎሪዎን ኤየርፖርት እና በደቡባዊ እየሩሳሌም የሚገኝ የኃይል ጣቢያን በሃይፐርሶኒክ ሚሳይል እና በዙልፊቃር ባለስቲክ ሚሳይል በተከታታይ ኢላማ ማድረጋቸውን የቡድኑ ቃል አቀባይ ያህያ ሳርዔ በዛሬው እለት ተናግረዋል።

እስራኤል ሚሳይል ማክሸፏን ማስታወቋን ተከትሎ የሀውቲ ጠቅላይ አብዩታዊ ኮሚቴ ኃላፊ ሞሀመድ አሊ አል-ሀውቲ ሀውቲዎች ማጥቃታቸውን እንደማያቆሙ ገልጿል።"በእስራኤል ላይ የሚደረገው ድብደባ እና ለጋዛ የሚደረገው ድጋፍ ይቀጥላል" ብሏል አሊ አል-ሀውቲ በኤክስ ገጹ።ሀውቲዎች በእስራኤል የሚሳይል ጥቃት እያደረሱ ያሉት በጋዛ ከእስራኤል ጋር እየተዋጋ ላለው ሀማስ አጋርነት ለማሳየት እንደሆነ በተደጋጋሚ ገልጸዋል።

ዳኖን በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ቀርበው ባደረጉት ንግግር እስራኤል ተጨማሪ የሀውቲ ጥቃቶችን መታገስ አትችልም ብለዋል።" እናንተ ሀውቲዎች፣ ባለፈው አመት በመካከለኛው ምስራቅ ምን እንደተካሄደ ትኩረት አልሰጣችሁት ይሆናል"ያሉት አምባሳደሩ በሄዝቦላ፣ ሀማስ እና በአሳድ ላይ የደረሰውን አስታውሱ ሲሉ አስጠንቅቀዋል።"ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው፤ ተመሳሳይ መጥፎ እጣፋንታ ይገጥማችኋል" ብለዋል ዳኖን።

ባለፈው ሳምንት እስራኤል ሰንዓን ጨምሮ የመን ውስጥ የሚገኙ በርካታ የሀውቲ ይዞታዎችን መምታቷን ተከትሎ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እስራኤል "ገና እየጀመረች ነው" የሚል ዛቻ አሰምተው ነበር።

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

31 Dec, 08:56


Here's a highly reliable online part-time job platform that I would like to recommend to you: BTT.

BTT is one of the largest advertising networks globally and is currently recruiting online part-time employees in Ethiopia.

No academic qualifications or work experience are required, and you can easily start earning money with just a smartphone. By downloading the designated app and increasing the download rate of other companies, you can earn lucrative referral fees.

💸 Daily income up to 4,000 ETB
📱Simple operation, only 15-20 minutes per day
Free without any investment
📈 Provides exclusive training to help you

If you are interested in this opportunity
please click the BTT official channel to contact customer service:
https://t.me/+m3MuTte-WoAwNDZl

ETHIO-MEREJA®

30 Dec, 21:57


አስከፊ አደጋ የደረሰባት ደቡብ ኮሪያ በቦይንግ አውሮፕላኖች ላይ ፍተሻ እንዲደረግ አዘዘች

ደቡብ ኮሪያ በትላንትናው ዕለት ካጋጠማት አስከፊ የአውሮፕላን አደጋ በኋላ በቦይንግ አውሮፕላኖች ላይ ፍተሻ እንዲደረግ አዛለች፡፡

የሀገሪቱ የመሰረተ ልማት እና የትራንስፖርት ሚኒስቴር በአነስተኛ አየር መንገዶች በስፋት ጥቅም ላይ በሚውለው የቦይንግ 737-800 አውሮፕላኖች ላይ ልዩ ምርመራ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡

ይህ የተባለው ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን ከባንኮክ 181 ሰዎችን አሳፍሮ ከሴኡል በስተደቡብ ምዕራብ 290 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ሙአን አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ ሲሞክር ከግድግዳ ጋር ተጋጭቶ አደጋ መፈጠሩን ተከትሎ ነው፡፡ቀደም ሲል የደቡብ ኮሪያ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ቾይ ሳንግ-ሞክ የአውሮፕላን አደጋ ተደጋጋሚነትን ለመከላከል በሀገሪቱ አጠቃላይ የአየር መንገድ ስርአት ላይ የአደጋ ጊዜ ደህንነት ፍተሻ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጥተው ነበር፡፡የ179 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው አደጋ መንስኤ በአሁኑ ወቅት በምርመራ ላይ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ግኝቶች በማረፊያ ቁሶች ብልሽት አደጋው ስለመፈጠሩ አመላክተዋል፡፡

በዛሬው እለት በጄጁ ኤር የሚተዳደረው ሌላ ቦይንግ 737-800 በተመሳሳይ በማረፊያ መሳሪያው ላይ ባጋጠመው ችግር በደቡብ ኮሪያ ወደሚገኝ አውሮፕላን ማረፊያ መመለሱን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ቦይንግ 737-800 አውሮፕላኖች በአብዛኛው የሚንቀሳቀሱት በአነስተኛ በጀት በሚሰሩ የሀገር ውስጥ አየር መንገዶች ነው። 

የትላንቱን አደጋ ያስተናገደው ጄጁ ኤር በአሁኑ ጊዜ 39 አውሮፕላኖች ሲኖሩት ፤ 62ቱ ደግሞ በቲዌይ ኤር፣ ጂን ኤር፣ ኢስተር ጄት፣ ኤር ኢንቼዮን እና ኮሪያ ኤር በተባሉ አየር መንገዶች ውስጥ ይገኛሉ።ከአደጋው በኋላም በጄጁ አየር መንገድ ለመጓዝ ትኬት ቆርጠው የነበሩ ደንበኞች በብዛት ጉዟቸውን እየሰረዙ ሲሆን፤ እስካሁን 33 ሺህ የሀገር ውስጥ 34 ሺህ አለም አቀፍ በረራዎች በተጓዦች ተሰርዘዋል፡፡ ዮንሀፕ የተባለው የሀገሪቱ ሚዲያ በአሁኑ ወቅት በመላው ደቡብ ኮሪያ ጉዟቸውን ከሚሰርዙ ተጓዦች ባለፈ የአውሮፕላን ትኬት የሚገዙ ሰዎች ቁጥርም በከፍተኛ መጠን መቀነሱን ዘግቧል፡፡

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Dec, 16:01


በአፍሮስፖርት ያልተመዘገቡ እና አካውንት የሌላቸውን ሰዎች የግል ሪፈራል ሊንክ በመላክ እና በዛ ሊንክ እንዲመዘገቡ በማድረግ ቦነስ ታገኛላችሁ።

የሪፈራል ሊንካችሁን ለማግኘት  https://bit.ly/3XbY3o7 ላይ ገብተው አካውንት የሚለውን ይጫኑ በመቀጠልም ሪፈራል ሊንክ የሚለውን በመጫን ለጓደኞቻችሁ መላክ ትችላላችሁ።

Website- https://bit.ly/4fP54Ct
Facebook - https://www.facebook.com/afrosportbet
Telegram - @afrosportsbet
TikTok - https://www.tiktok.com/@afrosport_et?_t=8p3dY1A1GQ2&_r=1

ETHIO-MEREJA®

30 Dec, 14:41


በሲዳማ ክልል ሰርገኞች ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ከሞቱት 71 ሰዎች መካክል ከ50 በላይ የሚሆኑት የአንድ ቤተሰብ አባላትና ዘመዳሞች እንደሆኑ ተነገረ!

በሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ሰርገኞች ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ሕይወታቸው ካለፈ 71 ሰዎች ውስጥ ከ50 በላይ የሚሆኑት የአንድ ቤተሰብ አባላት እና ዘመዳሞች መሆናቸው ተነገረ።

አደጋው የደረሰው በዞኑ ቦና ዙሪያ ወረዳ ትናንት ዕሁድ ታኅሳስ 20/ 2017 ዓ.ም. ከሰዓት 11:00 አካባቢ 'አይሱዚ' በተባለ የጭነት ተሽከርካሪ "ወደ ሙሽራዋ ቤት" እየተጓዙ የነበሩ ሰርገኞች ላይ ነው።

ሰርገኞቹ ሚሪዴ ከተባለ ቀበሌ ቤተ ክርስቲያን ደርሰው ወራንቻ ወደ ተባለ አካባቢ ሲጓዙ ጋለና ወንዝ ድልድይ ላይ ተሽከርካሪው መስመር በመሳት "ተወርውሮ" ወደ ወንዙ መግባቱን የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል።

"በጣም ነው የተጎዱት" ሲሉ አደጋውን የገለፁት የቦና ዙሪያ ወረዳ ፖሊስ ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ሹመቴ ቱንቻ የአደጋው መንስኤ ተሽከርካሪው "ከአቅም በላይ በመጫኑ ነው" ብለዋል።

በአደጋው ሙሽራውን ጨምሮ የ71 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የተናገሩት ኃላፊው፤ አስከሬን እስከ ሌሊቱ 9፡00 ድረስ እንደተነሳ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

የአካባቢው ማኅበረሰብ ትብብር 73 የአደጋው ተጎጂዎች ወደ ቦና አጠቃላይ ሆስፒታል መወሰዳቸውን የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ለማ ለጊዴ ለቢቢሲ ተናግረዋል።"...ወንዙ ላይ ነው የወደቀው። መኪናው የወደቀው እላያቸው ላይ ነው። በአካባቢው ማኅበረሰብ ርብርብ ነው አስከሬኑ ወደ [ሆስፒታል] እኛ መምጣት የቻለው" ብለዋል።

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Dec, 13:18


ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከታህሳስ 21 እስከ 25/2017 ዓ.ም ይከናወናል፡፡

ለመመዝገብ 👇
HTTPS://NGAT.ETHERNET.EDU.ET

ከምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በኢሜል አድራሻ [email protected] ወይም በስልክ ቁጥር 0920157474 (Enatnesh Gebeyehu) እና 0911335683 (Fasil Tsegaye) ማብራሪያ መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን ተገልጿል።

የመፈተኛ USER NAME እና PASSWORD በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈጸም ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበትን ጊዜ በቀጣይ እንደሚያሳውቅ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Dec, 08:31


Bisrat shifon
                   & ሀበሻ

ሰላም ሰላም ገናን ከኛ ጋር ዘንጠው ያሳልፉ 🎄🎄ዘናጭ ዘናጭ የሀበሻ ልብሶች እና ሽፎኖች እኛ ጋር ያገኛሉ
👰‍♀ለሰርግ
🎂ለልደት
👰ለመልስ
🤰ለቤቢሻወር
🎆እንዲሁም ለተለያዩ ፕሮግራሞች አዳዲስ ዲዛይን ያላቸውን የሀበሻ አልባሳት ይዘን ቀርበናል አስውበን እናስረክባለን
ከአዲስ አበባ ውጪ ሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ላላችሁ በEMS/DHL ያላችሁሁበት እንልካለን

አድራሻ👉 No-1/Adesu gebeya        Shegr mall
 

                   No-2/ 22 Golagul
                                        Square
                               N0-103
ከእሁድ እስከ እሁድ ስራ ላይ ነን ይደውሉ
📲+251912501185
📲+251913297785

👉👉https://t.me/Bisrat1616

👉👉https://t.me/Bisrat1616

👉👉https://t.me/Bisrat1616

ETHIO-MEREJA®

30 Dec, 07:01


Here's a highly reliable online part-time job platform that I would like to recommend to you: BTT.

BTT is one of the largest advertising networks globally and is currently recruiting online part-time employees in Ethiopia.

No academic qualifications or work experience are required, and you can easily start earning money with just a smartphone. By downloading the designated app and increasing the download rate of other companies, you can earn lucrative referral fees.

💸 Daily income up to 4,000 ETB
📱Simple operation, only 15-20 minutes per day
Free without any investment
📈 Provides exclusive training to help you

If you are interested in this opportunity
please click the BTT official channel to contact customer service:
https://t.me/+u5l252_cZTVmNmNl

ETHIO-MEREJA®

29 Dec, 16:01


ከ 10 በላይ በሚሆኑ ስፖርቶችና ከሱ አጥፍ የሚበዙ ቨርችዋል ጌሞች በመምረጥ የጨዋታው አካል ይሁኑ!

እናንተም ወደ ድህረ ገጻችን https://bit.ly/3M9qBIw በመሄድ ጨዋታችንን በመጫወት ተሸላሚ ይሁኑ!

Website- https://bit.ly/4fP54Ct
Facebook - https://www.facebook.com/afrosportbet
Telegram - @afrosportsbet
TikTok - https://www.tiktok.com/@afrosport_et?_t=8p3dY1A1GQ2&_r=1

ETHIO-MEREJA®

28 Dec, 13:37


የ computer Networking Skill ስልጠና ምዝገባ ጀምረናል ። ስልጠናው የሚቆየው ለ3 ወር ሲሆን ፡ የሚከተሉትን ያካታል :

💡Fundamentals of networking concepts, including switches, routers, and TCP/IP
💡Network protocols including NAT, Ethernet, VLANs, VPNs, and DNS
💡Multi-destination traffic including broadcasts, unknown unicast, and multicast
💡IP Addressing and subnetting and more


በምዝገባ ላይ ነን
          ☎️
0989747878
0799331774

ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ:
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

28 Dec, 04:02


የተለያዩ አሸናፊ የሚያደርጓችሁን ኦዶች ይዘንላችሁ መጥተናል!

ወደ ድህረ ገጻችን https://bit.ly/3XbY3o7 በመሄድ ተወራርዳችሁ የበርካታ ገንዘብ አሸናፊ ሁኑ!

ETHIO-MEREJA®

27 Dec, 12:59


ናይጄሪያ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ በአምስት አየር መንገዶች ላይ በተሳፋሪዎች መብቶች ጥሰት ማዕቀብ ጣለች

የናይጄሪያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ በአምስት አየር መንገዶች ላይ ደንብ ቁጥር 19 ስር የተካተቱ የተሳፋሪዎች መብት በመጣሳቸው የማዕቀብ እርምጃ ወስዷል።

በባለሥልጣኑ የህዝብ ጉዳዮች እና የደንበኞች ጥበቃ ዳይሬክተር የሆኑት ማይክል አቺሙጉ የተፈጸሙት ጥሰቶቹ፤ “በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ተመላሽ ገንዘብ አለመክፈል፣ የሻንጣ መጥፋት፣ ተገቢ ባልሆን ሻንጣ አያያዝ የሚደርስ ውድመት፣ በሻንጣ ውስጥ የተካተቱ እቃዎች መጥፋት እና የበረራ መዘግየት እና መሰረዝን ያካትታሉ” ብለዋል።

"ዛሬ የምንጀምረው የማስፈጸሚያ እርምጃዎች አየር መንገዱ ጥፋተኛ ነው ተብሎ በታሰባባቸው ጉዳዮች ላይ ነው። የሚበልጠው ይቀጥላል” ብለዋል። ምንም እንኳን ባለሥልጣኑ የአየር መንገዶቹን ስም በይፋ ባይጠቅስም ምንጮች የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ሮያል ኤር ማሮክ፣ አሪክ ኤር፣ ኤሮ ኮንትራክተርስ እና ኤር ፒስ መሆናቸውን ገልጸዋል።

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

26 Dec, 18:39


6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ልጅ ተወለደ
****

በዘውዲ
ቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አንዲት እናት 6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ወንድ ልጅ በተደረገላት የቀዶ ህክምና በሰላም ተገላግላለች፡፡

የሆስፒታሉ የማህፀን ስፔሻሊስት እና የዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ረታ ትዕዛዙ፤ በስራ ዘመን ቆይታቸው ይህን ያህል ክብደት የሚመዝን ልጅ ሲወለድ የመጀመሪያው መሆኑን ለEBC DOTSTREAM ገልፀዋል፡፡

ልጆች ከ5 ኪሎ በላይ ሆነው ሲወለዱ የሚደረግላቸው ህክምና መኖሩን የገለፁት ዶ/ር ረታ፤ ለልጁ የህክምና ክትትል እየተደረገለት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

26 Dec, 17:03


ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከአየር ጥቃት ተረፉ

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በየመን በአየር ማረፊያ ሳሉ በደረሰ የአየር ጥቃት መትረፋቸውን ገለጹ፡፡

እስራኤል በየመን ዋና ከተማ ሰነዓ በሚገኙት የሀውቲ አማፂያን ወታደራዊ መሰረተ ልማቶች ላይ መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት መፈፀሟ ተሰምቷል፡፡

በዚህም በሰንዓ አየር ማረፊያ የነበሩት ዳይሬክተሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እርሳቸውና ባልደረቦቻቸው ከጥቃቱ መትረፋቸውን ገልጸዋል፡፡

የሰነዓ አየር ማረፊያ ተጠግኖ አገልገሎት መስጠት እስከሚጀምርም ዋና ዳይሬክተሩ እና ቡድናቸው በሰነዓ እንደሚቆዩ ጠቁመዋል፡፡

ዶክተር ቴድሮስ በአደጋው ህይዎታቸው ላለፉትና ለቤተሰቦቻቸው የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ዋና ዳይሬክተሩ ወደ የመን ያቀኑት በሀገሪቱ የታሰሩትን የተባበሩት መንግስታት ሰራተኞች እንዲለቀቁ ለመደራደርና በየመን ያለውን የጤና እና ሰብዓዊ ሁኔታን ለመገምገም እንደነበር ገልጸዋል።

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

26 Dec, 16:00


በርካታ ደንበኞቻችን በአፍሮስፖርት አቪዬተር ጨዋታችን በየቀኑ ተሸላሚ ይሆናሉ።

እናንተም ወደ ድህረ ገጻችን https://bit.ly/3M9qBIw በመሄድ የአቪዬተር ጨዋታችንን በመጫወት ተሸላሚ ይሁኑ!

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

26 Dec, 14:41


Bisrat shifon
& ሀበሻ

ሰላም ሰላም ገናን ከኛ ጋር ዘንጠው ያሳልፉ 🎄🎄ዘናጭ ዘናጭ የሀበሻ ልብሶች እና ሽፎኖች እኛ ጋር ያገኛሉ
👰‍♀ለሰርግ
🎂ለልደት
👰ለመልስ
🤰ለቤቢሻወር
🎆እንዲሁም ለተለያዩ ፕሮግራሞች አዳዲስ ዲዛይን ያላቸውን የሀበሻ አልባሳት ይዘን ቀርበናል አስውበን እናስረክባለን
ከአዲስ አበባ ውጪ ሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ላላችሁ በEMS/DHL ያላችሁሁበት እንልካለን

አድራሻ👉 No-1/Adesu gebeya Shegr mall


No-2/ 22 Golagul
Square
N0-103
ከእሁድ እስከ እሁድ ስራ ላይ ነን ይደውሉ
📲+251912501185
📲+251913297785

👉👉https://t.me/Bisrat1616

👉👉https://t.me/Bisrat1616

👉👉https://t.me/Bisrat1616

ETHIO-MEREJA®

26 Dec, 13:29


Digital Marketing Course Registration

What You’ll Learn:
👉 SEO Strategies
👉 Social Media Marketing
👉 Email Marketing
👉 Content Marketing
👉 Analytics & Reporting
--------------------------------------------------------
👉 Video editing as a bonus course

የምስክር ወረቀት
የ 1 ወር አለም አቀፍ ኢንተርንሺፕ
  work readiness workshop


ለመመዝገብ:
☎️ 0989747878 / 0799331774

ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ:
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

26 Dec, 09:00


አዘርባጃን ብሔራዊ ሐዘን አወጀች

አዘርባጃን በትናትናው ዕለት በካዛኪስታን በተፈጠረ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ ብሔራዊ ሐዘን ማወጇ ተነገረ፡፡

የአዘርባጃን 62 መንገደኞችንና አምስት ሰራተኞችን የጫነ አውሮፕላን በካዛኪስታን አክታው ከተማ አቅራቢያ መከስከሱ ይታወቃል፡፡ኢምብሬር 190 የተባለው የበረራ ቁጥር ጄ2-8243 የአዘርባጃን አየር መንገድ ንብረት የሆነው አውሮፕላን በሩሲያ ቺቺኒያ ከባኩ ወደ ግሮዝኒ ሲበር እንደነበርም ተገልጿል፡፡

ሆኖም በግሮዝኒ ጭጋግ ምክንያት ወደ ሌላ አቅጣጫ እንዲዞር የተደረገ ሲሆን፥ ቢያንስ በህይዎት የተረፉ ቢኖሩም ብዙዎችን ለህልፈት የዳረገ አደጋ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡በዚህም አዘርባጃን የሐዘን ቀን ማወጇን የዘገበው ዥኑዋ ነው፡፡

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

25 Dec, 21:20


የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ ከተያዘለት ጊዜ አስቀድሞ እንዲጠናቀቅ አቅጣጫ ተሰጠ

የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ ከተያዘለት ጊዜ አስቀድሞ እንዲጠናቀቅ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ አሳሰቡ።

ሚኒስትሯ ከባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ጋር በመሆን የግንባታው ተቋራጭ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የግንባታውን አፈፃፀም ገምግመዋል።

በግምገማው አጠቃላይ የፕሮጀክቱ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን፤ የስታዲየሙ ግንባታ የደረሰበት ደረጃም ተጎብኝቷል።

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ ብሔራዊ ስታዲየሙ ከተያዘለት ጊዜ አስቀድሞ መጠናቀቅ እንዳለበት አቅጣጫ ሰጥተዋል።

ተቋራጩ በበኩሉ ለስታዲየሙ ቀሪ ሥራዎች የሚሆኑ ግብዓቶችን በማስገባት ላይ እንደሆነ ጠቅሶ፤ የፕሮጀክቱን አፈጻጸም ለማፋጠን እንደሚሰራ መግለጹን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

25 Dec, 21:05


ከአንካራው ስምምነት በኋላ የሶማሊያው ፕሬዝደንት መሀሙድ ለመጀመሪያ ጊዜ አስመራ ገብተዋል!

የሶማሊያው ፕሬዝደንት ሀሰን ሸክ መሀሙድ ዛሬ ከሰአት ኤርትራ መግባታቸውን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል በኤክስ ገጻቸው አስታውቀዋል።

ፕሬዝደንቱ አስመራ ሲገቡ የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል እንዳደረጉላቸው ሚኒስትሩ ገልጸዋል። የማነ እንደገለጹት ሁለቱ መሪዎች "የሁለትዮሽ ግኙነታቸውን የበለጠ በማጠናከር" ዙሪያ እና በጋራ ቀጣናዊ እና አለምአቀፋዊ ጉዳዮች ይመክራሉ።ሀሰን ሸክ መሀመድ በኤርትራ ጉብኝት ያደረጉት በወደብ ስምምነት ምክንያት ከኢትዮጵያ ጋር የነበራቸውን አለመግባባት ለመተው በቱርክ አደራዳሪነት ከተስማሙ ከሳምንት በኋላ ነው።

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ባለፈው አመት ጥቅምት ወር ቀይ ባህር ለኢትዮጵያ የህልውና ጉዳይ ነው ማለታቸውን ተከትሎ የሶማሊያ ፕሬዝደንት መሀሙድ ወደ አስመራ ተደጋጋሚ ጉብኝት አድርገዋል። የኢትዮጵያ የቀይ ባህር በር የማግኘት ጥያቄ ከሶማሊያ ቀጥተኛ እና ከኤርትራ ደግሞ ቀጥተኛ ያልሆነ የተቃውሞ ምላሽ አግኝቷል። ኢትዮጵያ ከአመት ገደማ በፊት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር በፈረመችው የወደብ ስምምነት ምክንያት ከጎረቤቷ ሶማሊያ ጋር የከረረ አለመግባባት ውስጥ ገብታ ቆይታለች።

ስምምነቱ ሉአላዊነቷን አለምአቀፍ ህግን የሚጥስ ነው በማለት ተቃውሞ ያሰማቸው ሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማባረርን ጨምሮ የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚጎዳ እርምጃ ወስዳለች። ኢትዮጵያ በአንዳሩ ስምምነቱ የማንንም ጥቅም እንደማይጎዳ በመግለጽ ስምምነቱ ተገቢ ነው ስትል ትከራከራለች።ቱርክ የሁለቱን ሀገራት አመግባባት ለመፍታት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ በኩል ተደጋጋሚ ጥረት ስታደርግ ቆይታ በመጨረሻ በፕሬዝዳንቷ በኩል ያደረገችው ድርድር ውጤታማ ሆኗል።

ፕሬዝደንት ኢርዶጋን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ፕሬዝደንት መሀመድ የነበራቸውን አመግባባት እንዲተው በአንካራ አገናኝተው አስማምተዋቸዋል።"አንካራ ዲክሃሬሽን" የሚል ስያሜ በተሰጠው ስምምነት ኢትዮጵያ የሶማሊያን ሉአላዊነት ባከበረ መልኩ ወደብ የመጠቀም መብቷ እንዲከበር ያስችላል ተብሏል። ይሁን እንጂ ሁለቱ ሀገራት አሁንም ሲካሰሱ ይሰማሉ።

የሶማሊያ መንግስት ከሁለት ቀናት በፊት የኢትዮጵያ ጦር የሶማሊያዋን ዶሎ ከተማ አጥቅቷል የሚል ክስ አቅርቧል። የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ እጄ የለበትም የሚል ምላሽ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በከል ሰጥቷል።

      T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

25 Dec, 20:56


ለቅርፅ እና ለፂም ምርጥ ማሽን ይዘን መጥተናል!

✂️Kemei professional HAIR CLIPPER
new Original (packed) / Brand

📌high quality | ለስራ |ለቤትዎ የሚሆን
📌high performance stainless steel blade
📌1200mah battery capacity

♦️ድምፁ ማይረብሽ(low noise)
♦️መብራት ጠፋ ብሎ መጨነቅ ቀረ
አንድ ጊዜ ቻርጅ ተደርጎ ለ2ሰአት በላይ የሚያገለግል!!
♦️ሙሉ ጥርስ እና መቀያየሪያ ያለው
♦️ለርሶም ለቤተሰቦም ለፂም ለፀጉር የሚስማማ

➡️ዋጋ: 2300ብር |በቅናሽ ይግዙ

👉👉 0901882392 (በስራ ሰአት)
👉👉
@antenehg1 (telegram)

ETHIO-MEREJA®

24 Dec, 19:28


የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለአምስት ሙሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ!!

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሥራ አመራር ቦርድ ለአምስት ሙሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።

በዚህም መሰረት፡-

1. ዶ/ር አለማየሁ ተ/ማሪያም……. በስፔሻል ኒድስ ኤጁኬሽን

2. ዶ/ር አስራት ወርቁ ……………. በጂኦቴክኒክስ ኢንጂነሪንግ


3. ዶ/ር መኮንን እሸቴ ……………. በፕላስቲክ ሰርጀሪ

4. ዶ/ር ሚርጊሳ ካባ ……………… በፐብሊክ ሄልዝ


5. ዶ/ር ተባረክ ልካ ………………. በዴቨሎፕመንት ጂኦግራፊ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አግኝተዋል።

       T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

24 Dec, 16:02


በየቀኑ በርካታ አሸናፊዎችን በሚያስተናግደው የአቪዬተር ጨዋታችን እየተዝናኑ ያሸንፉ!

በአፍሮ ስፖርት ጌሞች ለማሸነፍ ወደ👉 https://bit.ly/3M9qBIw ይሂዱ። 

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

24 Dec, 15:40


Агәыԥ зтәу абжьгарақәа ҟаиҵеит》Видео-Таск – ари Web3.0 шьаҭас измоу, ахаҭабзиара ҳарак змоу атрафик аӡыргаратә усбарҭақәа рыла анаплакқәа рыла еиқәзыршәо, зегь зымҽхакуа абиԥара ҿыц стримингтә медиеа ррекламатә платформа ауп. Ҳара ҳклиентцәа рвидео рҵаҳәарақәа рзы ахаҭабзиара ҳарак змоу ахәшьарақәа рыҭаратә усбарҭақәа ҟаҳҵоит. Абри амодел ала, ҳара еиԥхьыртто атрафик ахархәаҩцәеи акоммерциатә наплакқәеи еффективла еидаҳкылоит, насгьы атрафик економикатә феиданы иҟаҳҵоит.

"Старт сейчас" ақәыӷәӷәара, авидео дҵақәа рыла аԥара ду шыҟаҵатәу иазку ахы ҿыц алагаразы.

➡️➡️➡️💰💰💰Уажәыҵәҟьа уалага💰💰💰

➡️Ателеграмма аусеицура апрограммахәҭа: https://t.me/videotask_net_Bot

Аԥара арҳарахь умҩа уалага, амал узыԥшуп! Иреиӷьу агруппақәа шәрыцныҟәала, аҳәаа шәҭагыланы ԥхьаҟатәи аиааира шәга!

"Аҽҭаҩра аҭахӡам, 'Алагара' ақәыӷәӷәара ишиашоу аԥышәаразы."

Аофициалтә саит: VideoTask.net

ETHIO-MEREJA®

24 Dec, 10:56


ብሪክስ 9 ሀገራትን በአባልነት እንደሚቀበል ተነገረ

በፈረንጆቹ 2025 መባቻ ብሪክስ ዘጠኝ ሀገራትን በአባልነት እንደሚቀበል ተገለፀ፡፡

በሶስት አህጉራት የሚገኙት አዲስ አባል ሀገራቱ ቤላሩስ፣ ቦልቪያ፣ ኢንዶኖዥያ፣ ካዛኪስታን፣ ኩባ፣ ማሌዥያ፣ ታይላንድ፣ ኡጋንዳ እና ኡዝቤከስታን መሆናቸው ታውቋል፡፡

የአዲስ አባል ሀገራቱ የአባልነት ጥያቄ ቀደም ሲል በሩሲያ ካዛን በተካሄደው 16ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ መፅደቁ ነው የተገለፀው፡፡

የብሪክስ አባል ለመሆን ከ30 በላይ ሀገራት ጥያቄ አቅርበው እንደነበር የተገለፀ ሲሆን አዲሶቹ ዘጠኝ አባል ሀገራቱ በብሪክስ መሪዎች ተገምገመው የአባልነት ጥያቄቸው ተቀባይነት ማግኘቱ ተመላክቷል፡፡

በቅርቡም ተጨማሪ አራት ሀገራት ብሪክስን ይቀላቀላሉ ተብሏል፡፡

በብራዚል፣ ሩሲያ፣ ህንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ የተመሰረተው የብሪክስ የኢኮኖሚ ቡድን በፈረንጆቹ 2024 ኢትዮጵያን ጨምሮ አራት ሀገራትን በአባልነት መቀበሉ ይታወሳል።

አዳዲስ አባል ሀገራት መቀላቀላቸውን ተከትሎም 9 አባላት የነበሩት ብሪክስ የኢኮኖሚ ቡድን የአባላቱን ቁጥር ወደ 18 ከፍ ማድረጉን ኢራን ፕሬስ እና አር ቲ ዘግበዋል፡፡


       T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Dec, 18:43


Online ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት ምን ልስራ ብላቹ ብትጠይቁ በጣም ብዙ ምርጫዎች አሉ።

ትርፋማ ሊያደርገኝ የሚችለው የትኛው Skill ነው?
የት ሄጄ ልማረው እችላለው?
በአጭር ጊዜስ ወደ ስራ ለመግባት እና ገንዘብ ለመስራት ምንድን ነው ማድረግ ያለብኝ?

እነዚህን ጥያቄዎቻቹን ለመመለስ የፊታችን ታህሳስ 16, 18 እና 20 ነጻ Online Webinar አዘጋጅቼላቹሃለው!

በዚህ Webinar የራሴን ልምድ እንዲሁም በዙሪያየ ያሉ ስኬታማ ሰዎችን ልምድ አምጥቼ እያንዳንዱን ነገር ብትንትን እያደረግን እንመለከታለን

ለመሳተፍ ከእናንተ የሚጠበቀው ኢንቴርኔት እና ስልክ ወይም ላፕቶብ በቂ ነው።
ታህሳስ 16, 18 እና 20, ከምሽቱ 2፡00ሰዓት

ETHIO-MEREJA®

23 Dec, 18:17


በፈንታሌ ተራራ ፍንዳታና ጭስ የታየበት በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 6 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

በአዋሽ ፈንታሌ ተራራ በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 6 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ሕዋ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

በዩኒቨርሲቲው የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) እንዳሉት፥በአዋሽ ፋንታሌ ወረዳና አካባቢው ከታሕሣሥ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የተለያየ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተ ነው፡፡

በዛሬው ዕለትም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ ሰሞኑን ከተከሰቱት ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 6 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡን ተከትሎም ተራራው የመሰንጠቅ እና የመደርመስ ምልክት ማሳየቱን ነው ያስረዱት፡፡

በአካባቢው የሚስተዋለው የመሬት መንቀጥቀጥ ከቀን ቀን እየጨመረ መምጣቱን ጠቁመው÷ነዋሪዎች ላይ ችግር እንዳያስከትል የቅርብ ክትትል ማድረግ እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል፡፡

በአፋር ክልል የዞን 3 ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዶ አሊ አቡበከር በኩላቸው÷ዛሬ ከሰዓት በአዋሽ ፈንታሌ ተራራ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ የፍንዳታ ድምጽ ያስከተለ እና ጭስ የታየበት ነው ብለዋል፡፡

በመሬት መንቀጥቀጡ የፍንዳታ ድምጽ መሰማቱ እና ጭስ መታየቱም በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ድንጋጤ መፈጠሩን ማብራራታቸውን የዘገበው ፋና ነው፡፡

ETHIO-MEREJA®

23 Dec, 16:02


በአዲሱ የአፍሮስፖርት አቪዬተር ጨዋታ ይዝናኑ!

የትልልቅ ገንዘብ እሸናፊዎች ይሁኑ!

ለመጫወት ይህን ሊንክ 👉👉https://bit.ly/3M9qBIw ሊንክ ይጫኑ።

ማህበራዊ ገፃችንን Follow በማድረግ የተለያዩ Giveaways ያሸንፉ👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

23 Dec, 12:46


በአዲስ አበባ ከተማ በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ

በአዲስ አበባ ከተማ ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ ሲባል ለቀጣይ 5 ወራት በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ።የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጄንሲ እንዳስታወቀው፥ ከመሬት ይዞታ ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው።

ለዚህም ዘመናዊ ሁለገብ ካዳስተር ግንባታ ስርዓት በመዲናዋ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ሥራ መጀመሩን አመልክቷል፡፡አሁን ላይ ከአዲስ አበባ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት ውስጥ 54 በመቶ ለሚሆነው የመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ መሰራቱ ተጠቁሟል።

በተያዘው በጀት ዓመት ለመጨረሻ ጊዜ በ136 ቀጠናዎች የሚገኙ ይዞታዎችን አረጋግጦ ለመመዝገብ እየተሰራ ነው ተብሏል።በዚህ መሠረትም የይዞታ ማረጋገጥ ስራው በተመረጡ ስድስት ክ/ከተሞች በቀጣይ አምስት ወራት ውስጥ እንደሚከናወን ተጠቅሷል።ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራው ሲባልም ምዝባ በሚካሄድባቸው የክ/ከተሞቹ ወረዳዎች እስከ ቀጣየዩ ሚያዝያ ወር መጨረሻ አካባቢ የስምና ንብረት ዝውውር መታገዱ ተገልጿል።

ባለይዞታዎች ከታሕሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ እንዲያቀርቡም ጥሪ ቀርቧል።ክፍለ ከተሞችም የካ፣ ለሚ ኩራ፣ አቃቂ ቃሊቲ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ፣ቦሌ እና ኮልፌ ቀራኒዮ መሆናቸው ተመላክቷል።

       T.me/ethio_mereja
            ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Dec, 08:21


Bisrat shifon
                   & ሀበሻ

ሰላም ሰላም ገናን ከኛ ጋር ዘንጠው ያሳልፉ 🎄🎄ዘናጭ ዘናጭ የሀበሻ ልብሶች እና ሽፎኖች እኛ ጋር ያገኛሉ
👰‍♀ለሰርግ
🎂ለልደት
👰ለመልስ
🤰ለቤቢሻወር
🎆እንዲሁም ለተለያዩ ፕሮግራሞች አዳዲስ ዲዛይን ያላቸውን የሀበሻ አልባሳት ይዘን ቀርበናል አስውበን እናስረክባለን
ከአዲስ አበባ ውጪ ሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ላላችሁ በEMS/DHL ያላችሁሁበት እንልካለን

አድራሻ👉 No-1/Adesu gebeya        Shegr mall.          Ag 047
                              Ag 039
 

                   No-2/ 22 Golagul
                         Square suk 103
                 
ከእሁድ እስከ እሁድ ስራ ላይ ነን ይደውሉ
📲+251912501185
📲+251913297785

👉👉https://t.me/Bisrat1616

👉👉https://t.me/Bisrat1616

👉👉https://t.me/Bisrat1616

ETHIO-MEREJA®

07 Dec, 15:23


🪟ዋው የሚያስብሉ ልዩ የግድግዳ ምስሎች😍

👉በወፍራም MDF(12mm) ቦርድ ላይ የሚሰራ
👉Shine laminated(የሚያብረቀርቅ)ናቸው።
👉በውሀ የሚፀዳ እና HD Quality ናቸው!
👉በቀላሉ ባለው ማንጠልጠያ ሚሰቀል!!

  ዋጋ :-  1.50*80 - 4000ብር

በወጥ Frame🌆 ሳይዝም እንሰራለን።

አድራሻ፣ መገናኛ አለን

 በትዛዝ በ2-3ቀን እናደርሳለን።
     ☎️ 0901882392 /
     ☎️ 0931448106

ተጨማሪ T.me/Dinkwallarts

ETHIO-MEREJA®

07 Dec, 09:37


የአሜሪካ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ቲክ ቶክ እንዲሸጥ የሚያስገድድ ውሳኔ አሳለፈ!!

የአሜሪካ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በቻይና መንግስት ቁጥጥር ሥር እንደሆነ የሚነገረውን የቲክ ቶክ መተግበሪያ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ ላይ እንዲሸጥ ወይም እገዳ እንዲጣልበት የሚያስገድድ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

ውሳኔው ለአሜሪካ የፍትህ ዲፓርትመንት ትልቅ ድል እንደሆነ እና ለመተግበሪያው ባለቤት ባይት ዳንስ ኩባንያ ከባድ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑ ተጠቅሷል።

የባይት ዳንስ ኩባንያ ንብረት የሆነው እና በአሜሪካ 170 ሚሊዮን የሚደርሱ ተጠቃሚዎች ያሉት ቲክ ቶክ የዜጎችን ግላዊ መረጃዎች ለቻይና መንግስት አሳልፎ ይሰጣል በሚል ለቀረበበት ክስ ያቀረበው ይግባኝ ውድቅ እንደተደረገበት ነው የተገለፀው፡፡

ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሜሪክ ጋርላንድ ፍርድ ቤቱ ያሳለፈው ውሳኔ የቻይና መንግስት ቲክ ቶክን በመሳርያነት እንዳይጠቀም ለማድረግ ወሳኝ እርምጃ ነው ሲሉ ገልፀዋል።

በአሜሪካ የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ በበኩሉ፤ ውሳኔው በግልፅ የተካሄደ የንግድ ዘረፋ መሆኑን ገልፆ፤ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን መተማመንና ግንኙነት እንዳይጎዳ አሜሪካ ጉዳዩን በጥንቃቄ መያዝ እንዳለባት አስጠንቅቋል።

በውሳኔው መሰረት ቲክ ቶክ ለአሜሪካ ኩባንያዎች ከመሸጥ ይልቅ መታገድን የሚመርጥ ከሆነ በሚቀጥሉት 6 ሳምንታት ውስጥ በአሜሪካ መስራት ሊያቆም እንደሚችል ተነግሯል፡፡ በአሜሪካ የፍትህ ዲፓርትመንት የተረታው የባይት ዳንስ ኩባንያ ውሳኔውን ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለማለት ማቀዱን የዘገበው ሮይተርስ ነው።


  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

07 Dec, 09:26


በሰሜን ወሎ ሲኖትራክ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካቶች መገደላቸውን የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ተናገሩ!

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ባለፈው ሳምንት 'ሲኖ ትራክ' በተባለ የጭነት ተሽከርካሪ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 50 የሚሆኑ ሰዎች እንደተገደሉ የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ለቢቢሲ ተናገሩ።

ጥቃቱ የደረሰው ዞኑ ዳውንት ወረዳ ውስጥ ባለፈው ሐሙስ ኅዳር 19/2017 ዓ.ም. ቀትር 8፡00 አካባቢ መሆኑን የተናገሩት የአካባቢው ነዋሪዎች የጥቃቱ ሰለባዎች ከተለያዩ ጉዳዮች ወደ ኩርባ ከተማ ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች ናቸው ብለዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ስለ ጥቃቱ ጥቆማ እንደደረሰው እና መረጃ እያሰባሰበ እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግሯል። ሐሙሲት የተባለ ገበያ ከሚውልበት ሾጋ አካባቢ ወጣ ብሎ ልዩ ስሙ ሰጎራ በተባለ አካባቢ ጥቃቱ መድረሱንም የዓይን እማኞች ተናግረዋል።

በአካባቢው ባለው የትራንስፖርት ችግር ምክንያት በጭነት ተሽከርካሪዎች መጓዝ የተለመደ መሆኑን የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ያለፈው ሳምንት ጥቃት አሸዋ እና ሰዎችን በጫነ 'ሲኖ ትራክ' በተባለው ተሽከርካሪ ላይ መድረሱን ተናግረዋል። ገበያ ውለው ሲመለሱ የነበሩ ገበያተኞች፣ አርሶ አደሮች፣ ለሥራ ፍላጋ ከአጎራባች ዋድላ ወረዳ ሲመለሱ የነበሩ ወጣቶች እንዲሁም ከደላንታ ወረዳ ክርስትና ደርሰው ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች የጥቃቱ ሰለባዎች እንደሆኑ ተናግረዋል።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

07 Dec, 07:56


Samsung  Galaxy  note  3
አዲስ  አንደታሸገ 
32  gb
3 gb ram
ዋጋ 4000  ብር በማከፋፈያ ዋጋ
Call me 👇👇👇👇
☎️ 0909255008
☎️ 0912739699
ተጨማሪ ስልኮችን  ለመመልከት
አና ስልክ ለመሽጥ ከፈለጉ 👇 ቤተሰብ ይውኑ 👇

https://t.me/used_phone_ethiopia_1

ETHIO-MEREJA®

06 Dec, 16:02


የተወራረዳችሁበት ጨዋታ ብዛት 5 እና ከዚያ በላይ ከሆነ፣
ቢያንስ 10ብር እና ከዚያ በላይ በሆነ ገንዘብ ከተወራረዳችሁ እንዲሁም ሌሎች ተጨማሪ መስፈርቶችን ካሟላችሁ የውርርድ ገንዘባችሁን እስከ 6,000 ብር ድረስ ወጪ ማድረግ ትችላላችሁ።

ተጨማሪዎቹን ህጎች ለማወቅ ይህን ሊንክ 👉 https://bit.ly/3WRiqXf ይጫኑ።

የ አፍሮ ስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

06 Dec, 12:03


"የሰላምን መንገድ የመረጥነው የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ነው"፦ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች

የሰላምን መንገድ የመረጥነው የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ እና ይህም አማራጭ የሌለው በመሆኑን ነው ሲሉ በቅርቡ የሰላም ስምምነት የተፈራረሙት የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ገለጹ።

የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች የሰላም ስምምነቱን አስመልክተው መግለጫ ሰጥዋል፡፡

መግለጫውን የሰጡት የሠራዊቱ ማዕከላዊ ዞን አዛዥ ጃል ሰኚ ነጋሳ፤ ስምምነቱን አስመልክተው በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተሰራጩ ያሉ አሉባልታዎች መሰረተ ቢስ መሆናቸውን ተናግረዋል።

የሰላም አማራጭን የወሰዱት የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ እና ሰላምን በመምረጥ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የሕዝብን ሕመም የማይታመሙ አካላት የሚያሰራጩት አሉባልታ ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ያለውን ሁኔታ የሚያውቁ እና የሚረዱ ሳይሆኑ ሩቅ ተቀምጠው ጦርነት የሚቀሰቅሱ ናቸው ብለዋል፡፡

"አሉባልተኞቹ እንደሚሉት ስምምነቱን የፈረምነው መንግሥት ቀጥሮን ሌላውን ለማወናበድ አይደለም" ያሉት ጃል ሰኚ፤ ወደ ሰላም ስምምነቱ የመጡት የሕዝብን ጥያቄ በመቀበል መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ለዚህ ደግሞ ማሳያው አሁን ወደ ካምፕ እየገባ ያለው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መሆኑን በመጥቀስ፤ አሉባልታውን ከሚያሰራጩት አካላትም እንዴት ወደ ሰላም መመለስ እንደሚችሉ ጥያቄ እየቀረበላቸው መሆኑንም አንስተዋል፡፡

ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ እየተባባሰ የመጣው ችግር ይህን አማራጭ እንድንመርጥ አድርጎናል ያሉ ሲሆን፤ በኦሮሚያ ክልል በሚደረገው ጦርነት እየተጎዳ ያለው የገጠሩ ሕዝብ ስለመሆኑ ገልጸዋል፡፡

በክልሉ ያለው ሁኔታ በጦር ሜዳ መፍትሔ እንደማያገኝ መረዳታቸውን እና ይህንን አማራጭ መውሰዳቸውንም አክለው ተናግረዋል፡፡

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

05 Dec, 17:54


ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ፣ ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል እና አቶ ጌታቸው ረዳ በተገኙበት በትግራይ ክልል ባለው ወቅታዊ የፖለቲካ፣ የአስተዳደርና የፀጥታ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ!

በዛሬው እለት በትግራይ ክልል ያለውን አጠቃላይ የፓለቲካ የአስተዳደር እና የፀጥታ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ በክልሉ ያሉ የፓለቲካ እና የፀጥታ አመራሮች ከፌደራል መንግስት አመራሮች ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም ላይ በክልሉ የሚታዩ ችግሮችን እንዴት በጋራ መፍታት እንደሚገባ ምክክር ተደርጓል። በተደረገው ምክክርና ውይይት በተለያዩ አንኳር ጉዳዮች ላይ በተቀመጡ የጋራ አቅጣጫዎች መሠረት በጋራ ለመስራት እና የክልሉ ህዝብ የፀጥታ፣ የመልካም አስተዳደር እና የልማት ፍላጎት ለማሟላት አስቻይ ሁኔታ ለመፍጠር መግባባት ላይ ተደርሷል።

በተለይም ከመኖርያቸው የተፈናቀሉ ዜጎች ወደቀያቸው የሚመለሱበትን ሁኔታ፣ ታጣቂዎች ወደ መደበኛ ሕይወት የመመለስ ሂደትን በትኩረት የሚሰራበት እና የሚሳለጥበት ሁኔታ ላይ መግባባት ተደርሷል።

በተጨማሪም በክልሉ ያሉ የተፈጥሮ ሃብቶች አጠቃቀም ህጋዊ በሆነ አግባብ የህዝብን እና የሀገርን ጥቅም የሚያስጠብቅ እንዲሆን፣ ለህዝብ የሚቀርቡ የመንግስት አገልግሎቶች የሚሻሻሉበት እና የህዝብን ፍላጎት የሚመጥኑ እንዲሆኑ ቀጣይነት ያለው ጠንካራ ስራ እንዲሰራ ተገቢው አቅጣጫ በውይይቱ ተለይቷል።

በመጨረሻም ጊዜያዊ አስተዳደሩ ክልላዊ ምርጫ እስኪካሄድ ድረስ ያለበትን ሃላፊነት ለመወጣት በሚያስችለው አግባብ ላይም አቅጣጫ በማስቀመጥ ውይይቱ ተገባዷል።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

05 Dec, 16:01


💸💸💸በቦነሶቻችን መንበሽበሽ ትፈልጋላችሁ💸💸💸

አፍሮስፖርትን ለጓደኞቻችሁ በማጋራት ብቻ በርካታ ቦነስ ማግኘት የምትችሉበትን የreferral Bonus ይዞላችሁ መጥቷል።

ምን ትጠብቃላችሁ?

ዛሬውኑ ወደ አፍሮስፖርት 👉https://bit.ly/3XbY3o7 በመሄድ ቦነሶችችሁን መሰብሰብ ጀምሩ!

የ አፍሮ ስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

05 Dec, 11:55


#update የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንዳኣ ከአንድ አመት እስር ቆይታ በኋላ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቀሉ

ከአንድ አመት እስር በኋላ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በመውጣት ላይ እያሉ በመንግስት ጸጥታ ኃይሎት ተይዘው ወደ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ የተወሰዱት የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንዳኣ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቀሉ።

“አቶ ታዬ ስልክ ደውለው ወጥቻለው ኑ ውሰዱኝ” ማለታቸውን ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ አለማየሁ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል። ከዚያም በቅርብ አካባቢ የሚገኝ የቤተሰብ አባል ወደ ቤት እንደወሰዷቸው አክለው ገልጸዋል።


  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

05 Dec, 09:14


ከእስር ቤት በር ላይ የተወሰዱት አቶ ታዬ ደንድአ ወደ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ መወሰዳቸው ተገለጸ፡፡

በዋስትና ከእስር እንዲፈቱ ተወስኖላቸው ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በመውጣት ላይ እያሉ በመንግስት ጸጥታ ኃይሎት ከበር ላይ የተወሰዱት የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንዳኣ ሜክሲኮ ወደሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ መወሰዳቸውን ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ አለማየሁ ገልፀዋል።

ዛሬ ጠዋት ወደ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ አምርተው ከታዬ ደንዳኣን ጋር መገናኘታቸውን ነው ባለቤታቸው ያስታወቁት።

“ትናንት ከሰዓት 11 ሰዓት አካባቢ ከእስር ቤት ሊወጣ ሲል ከቤተሰብ ጋር ሳይገናኝ ትፈለጋለህ በለው ወስደውት ሄዱ። ከበላይ አካል የተጻፈ ያሉትን ደብዳቤ ይዘው ነበር። ምን እንደሆነ ግን አላነበብንም” ሲሉም የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል።

አቶ ታዬ ደንደአ ከቀናት በፊት የፌድራሉ ጠቅላይ ፍርድቤት በተከሰሱበት ወንጀል በዋስትና እንዲለቀቁ መወሰኑ አይዘነጋም፡፡


  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

05 Dec, 07:11


የቀድሞ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት ተዋህደው የመሰረቱት ግዙፍ የሚዲያ ተቋም ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማብሰሪያ እና ስራ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው!!

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማብሰሪያ እና ስራ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በግራንድ ኤሊያና ሆቴል እየተካሄደ ነው።

በመርሐ-ግብሩ የሚዲያው አመራሮች፣ የድርጅቱ ሰራተኞች፣ ተባባሪ አዘጋጆች፣ የሚዲያው አጋሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

04 Dec, 22:26


አርሰናል ማንችስተር ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸነፈ!!


በ14ኛ ሳምንት ተጠባቂው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ አርሰናል ማንችስተር ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል።

ለአርሰናል ጁሪየን ቲምበርና ዊሊያም ሳሊባ በሁለተኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አስቆጥረዋል።

በሌሎች ጨዋታዎች የሊጉ መሪው ሊቨርፑል ከኒውካስትል ጋር 3 አቻ ተለያይቷል።

ኤቨርተን ዎልቭስን 4 ለ 0፣ ማንችስተር ሲቲ ወደ አሸናፊነቱ የተመለሰ ሲሆን ኖቲንግሃም ፎረስትን 3 ለ 0 አሸንፏል።

ቸልሲ ሳውዝሃምፕተንን 5 ለ 1 እንዲሁም አስቶን ቪላ ብሬንትፎርድን 3 ለ 1 ረቷል።

የሊጉን የደረጃ ሰንጠረዥ ሊቨርፑል በ35 ነጥብ ሲመራ ቸልሲ በ28 ነጥብ ሁለተኛ፣ አርሰናል በተመሳሳይ 28 ነጥብ በጎል ክፍያ ተበልጦ 3ኛ እንዲሁም ሲቲ በ26 ነጥብ 4ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።(Fbc)

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

04 Dec, 11:57


የሰላም መንገድ አማራጭ የሌለውና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ መንገድ ነው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ

የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት (ኦነግ ሸኔ) ከፍተኛ አመራር በሆኑት ጃል ሰኚ ነጋሳ የተመራ የሠራዊቱ አመራሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን እና ሌሎች የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ከጎበኙ በኋላ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንኳን ወደ ሰላም መንገድ መጣችሁ ብለው ተቀብለዋቸዋል::

በዚሁ ወቅት ከንቲባ አዳነች አቤቤ፤ የሰላም መንገድ አማራጭ የሌለው እና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ መንገድ መሆኑን በመረዳት መንግስት ላደረገው ጥሪ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት አባላት የሰጡት ምላሽ የሚያስመሰግን መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

ስምምነቱ የፖለቲካ እና የሃሳብ ልዩነቶችን ዘመናዊ በሆነ መንገድ በውይይትና በሰላም መፍታት ለሌሎችም አርአያ የሚሆን ተግባር መሆኑን ገልጸዋል::

የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር ጃል ሰኚ ነጋሳ በበኩላቸው፤ ለተደረገላቸው አቀባበል አመስግነው፤ የሰላም ጥሪውን የተቀበሉት የህዝብን ጉዳት ለመቀነስ እና የሰላም አማራጭን መቀበል ብልህነትና አዋቂነት መሆኑን በመረዳታቸው እንደሆነ ተናግረዋል::

በኦሮሚያ ክልል መንግሥት እና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች መካከል የሰላም ስምምነት መፈራረሙን ተከትሎ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን፣ አንድነት ፓርክን እንዲሁም በአዲስ አበባ የተገነቡ ሌሎች ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው መጎብኘታቸውን የከንቲባ ፅ/ቤት መረጃ ያመለክታል::

ETHIO-MEREJA®

04 Dec, 11:55


የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር በሆኑት ጃል ሰኚ ነጋሳ የተመራ የሠራዊቱ አመራሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን እና ሌሎች የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ከጎበኙ በኃላ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንኳን ወደ ሰላም መንገድ መጣችሁ ብለው አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ETHIO-MEREJA®

04 Dec, 11:43


ላሊበላ ከተማ በጸጥታ ስጋት ምክንያት 45 ሆቴሎች ሙሉ በሙሉ ስራ ማቆማቸው ተገለጸ

በአማራ ክልል በመንግስትና በፋኖ ታጣቂ ኃይሎች መካከል እየተካሄደ በሚገኘዉ ጦርነት ምክንያት በላሊበላ ከተማ 45 ሆቴሎች ሙሉ በሙሉ ስራ ማቆማቸውን የላሊበላ ከተማ ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።

የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊው ዲያቆን አዲሴ ሲሳይ ከ180 በላይ አስጎብኚዎች ከሥራ ውጭ መሆናቸውንና የቱርዚም ዘርፍ መቀዛቀዙ የከተማዋን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲዳከም ማድረጉን ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል።

የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በበኩሉ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያዎቹ ሶስት ወራት ከውጭና የአገር ውስጥ ጎብኚዎች  ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን አስታውቋል።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

04 Dec, 08:04


WordPress  ስልጠና የ ቅዳሜ እና እሁድ መርሃ ግብር የሚመጣው ቅዳሜ ጠዋት 3 ሰዓት ይጀምራል ።

በ ስልጠናው ውስጥ እንደ ተጨማሪ የሚሰጡ እድሎች ፡
👉 Video editing using Capcut
👉 Graphic design using Canva pro
👉 Chat GPT prompt engineering resources
👉 Access to our beginners digital marketing online recorded courses.

ለመመዝገብ :
          ☎️
0989747878
0799331774

በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማራሉ !!



አድራሻ፦ ጀሞ ሚካኤል ጆሞ ሞል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 226

Join our telegram channel: @merahyan

ETHIO-MEREJA®

03 Dec, 21:18


በመዲናዋ አንድ ቀን በተደረገ አሰሳ ከ120 ማደያዎች 6ቱ ብቻ አገልግሎት ሲሰጡ ተገኙ

በአዲስ አበባ አንድ ቀን በተደረገ አሰሳ ከ120 ማደያዎች ስድስቱ ብቻ አገልግሎት ሲሰጡ መገኘታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ዛሬ በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስምንተኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ በነዳጅ የአቅርቦት እና የስርጭት ችግር መኖሩን ገልጸዋል፡፡

የሥርጭት ችግርን ለመቅረፍ የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የጠቀሱት ካሳሁን (ዶ/ር)፤ አክለውም 68 የሚሆኑ ነዳጅ ማደያዎች ነዳጅ እያላቸው የለም ሲሉ መገኘታቸውንም አብራርተዋል ሲል ኢፕድ ዘግቧል፡፡

ከ105 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ በመላው ሀገሪቱ እርምጃ መወሰዱንና ከዚህ ወስጥ ከአንድ ሺህ በላይ የሚሆኑት በእስራት አንዲቀጡ ተደርጓል።

መንግስት ከፍተኛ በጀት በመመደብ በሚያስገባው ነዳጅ ላይ እንዲህ ዓይነት አካሄዶች ሊቀጥሉ አይገባም ያሉት ሚኒስትሩ፤ ቁጥጥር እየተደረገ ጠንካራ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

   T.me/ethio_mereja

ETHIO-MEREJA®

03 Dec, 19:56


“የነ ደብረፅዮን ቡድን፥ የወርቅ ማዕድን ከእጃቸው እንዲወጣ አይፈልጉም”-  ጌታቸው ረዳ‼️

“አንድ ቅሌታም  በሚዲያ ቀርቦ እኔን የቀድሞው ፕሬዚዳንት እያለ ሲጠራኝ ነበር አሉ።እሱ ችግር የለውም፥ ፖሊስ ጋ ቀርቦ መልስ ይሰጥበታል።

የእነዚህ ሰዎች ችግር ከፊት ጀምሮ የወንጀልና የሌብነት ኔትወርካቸው እንደሚጋለጥና እንደሚጠይቁ ስለሚያውቁ የትግራይ ፖለቲካ እንዲስተካከል አይፈልጉም።

በዘረፋ የተሰማሩባቸው፥ የወርቅ  ማዕድን  ከእጃቸው እንዲወጣ አይፈልጉም።የትግራይ ፖለቲካ ተበላሽቶ የቀረው በነዚህ ሰዎች ምክንያት ነው።” ሲሉ ተደምጠዋል።


ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ምን አሉ ?   

" ባለፈው ጊዜ አንድ ሃላፊ ነኝ ባይ በመንግስት ሚድያ ' ነባር / የቀድሞ ፕሬዜዳንት ' ሲል ሰምታቹሃል ? ተልካሻ ነው። የቀድሞ / ነባር ነኝ አይደለሁም የሚለውን ከፓሊስ እንነጋገርበታለን ፤ ያኔ ግልፅ ይሆንላቸዋል።

በሰሜን ምዕራብ ማእከላዊ ዞኖች ወርቅ ፣ መዳብ እና ሌላ ማዕድናት ያካተተ ዘረፋ የሚያካሄደው ይህን በወንጀል የተሳሰረ ቡድን ነው ፤ ስለሆነም ዞኖቹን ከሱ ቁጥጥር ውጪ እንዲወጡ ፍላጎት የለውም።

ቡድኑ ይህን የዘረፋ ባህሪ አሁን ያመጣው አዲስ ነገር አይደለም ፤ የቆየበት ነው ፤ ሃሜት አይደለም እየነገርኳችሁ ያለሁት ተደራጅቶ እየዘረፈ ነው ያለው።

በስንፍናችን ይሁን ድንገት ወደ ስርቆት ኔትወርክ ያልገባን ሰዎች አለን። ስለሆነም እነዚህን ያለ የሌለ ውሸት ፈጥሮ ስማችን በማጥፋትና በማጠልሸት ' ከጨዋታ ውጪ ማድረግ አለብን ' ብለው ነው በኛ ላይ የዘመቱት።

ስለዚህ ይህንን የቡድኑን ተግባር እንደ ፓለቲካ ሳይሆን እንደ ሌብነት ነው መቆጠር ያለበት፤ ስለሆነም ቡድኑ አንድ እሱን የመሰለ ሌባ አቀፎ ለመያዝ የመጣበት አከባቢ ሳይለይ አባሉ ያደርገዋል " ብለዋል። 

   T.me/ethio_mereja

ETHIO-MEREJA®

03 Dec, 18:40


#goethe #german #chancenkarte

ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና የአካልና የ online መርሃ ግብር የሚቀጥለው ሳምንት ይጀመራል :
1. A1 level
2. B1 level
Goethe ፈተና ብቁ እናደርጋችኋለን !

☎️
0989747878
0799331774

አድራሻ፦ ጀሞ ሚካኤል ጆሞ ሞል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 226
ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

03 Dec, 15:59


🚀💰በዝነኛው የአፍሮ ስፖርት አቭያተር ይብረሩና እስከ 1,000,000 ብር ያሸንፉ!  🚀💰

ምን ይጠብቃሉ አሁኑኑ https://bit.ly/3M9qBIw ይግቡና እድሎን ይሞክሩ!

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

03 Dec, 15:54


ሀማስ ታጋቾቹን ለመልቀቅ ከመስማማቱ በፊት ጦርነቱ እንዲቆም እና የእስራኤል ጦር ከጋዛ እንዲወጣ ጠይቋል

ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በጋዛ የተያዙ ታጋቾች ከጥር 20ው በዓለ ሲመታቸው በፊት በፍጥነት ካልተለቀቁ በመካከለኛው ምስራቅ "ከባድ ችግር" ይፈጠራል ሲሉ በትናንትናው እለት ዝተዋል።

ሀማስ በ2023 በእስራኤል ላይ ከባድ ጥቃት በመፈጸም የእስራኤል-አሜሪካ ጥምር ዜግነት ያላቸውን ጨምሮ ከ250 በላይ ሰዎችን አግቶ መውሰዱን የእስራኤል መረጃ ያመለክታል።በጋዛ ተይዘው ከሚገኙት 101 የውጭ እና የእስራኤል ዜጎች ውስጥ ግማሽ ገደማ የሚሆኑት በህይወት አሉ ተብሎ ይታመናል። ትራምፕ ከህዳሩ ምርጫው በኋላ ሰለታጋቾች እጣፋንታ በሰጡት ግልጽ አስተያየት "ታጋቾቹ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆኜ ቢሮ ከምገባበት ከጥር 20፣2025 በፊት ካልተለቀቁ በመካከለኛው ምስራቅ ከባድ ችግር ይፈጠራል፤ይህን ግፍ የፈጸሙትም ከባድ ቅጣት ይጠብቃቸዋል" ብለዋል።

ትራምፕ አክለውም እንዳሉት "ይህን ግፍ የፈጸሙ በረጅሙ የአሜሪካ ታሪክ ማንም ከተመታው በላይ በከባዱ ይመታሉ። "ሀማስ ታጋቾቹን ለመልቀቅ ከመስማማቱ በፊት ጦርነቱ እንዲቆም እና የእስራኤል ጦር ከጋዛ እንዲወጣ ጠይቋል።

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ሀማስ እስከሚጠፋ እና የእስራኤል ስጋት እስከማይሆንበት ድረስ ጦርነቱ እንደሚቀጥል ገልጸዋል። ሀማስ በትናንትናው እለት በእስራኤል እና በሀማስ መካከል ለ14 ወራት በተካሄደው ጦርነት 33 ታጋቾች መገደላቸውን አስታውቋል። ሀማስ በጥቅምት 7፣2023 በእስራኤል ላይ ጥቃት በማድረስ 1200 ሰዎችን ከገደለ በኋላ እስራኤል በጋዛ መጠነሰፊ ዘመቻ ከፍታለች።

   T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

03 Dec, 13:51


የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት ስምምነቱን ተከትሎ ወደ ካምፕ መግባት ጀመሩ!!

የኦሮሚያ ክልል መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች የደረሱትን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የሠራዊቱ አባላት ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ መግባት ጀምረዋል፡፡

ሕዝብን ለስቃይ ሲዳርግ የነበረውን ችግር በሰላማዊ መንገድ የፖለቲካ ልዩነትንም በውይይት መፍታት ተገቢ መሆኑ ታምኖበት ባሳለፍነው እሁድ የሰላም ስምምነቱ መፈረሙ ይታወሳል፡፡

በዚሁ መሠረት በተለያዩ አካባቢዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ እየገቡ መሆኑን በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡ የሠራዊቱ አባላት ወደ ካምፕ መግባታቸውም ስምምነቱ ወደ ተግባር መሸጋገሩን አመላካች ነው ተብሏል፡፡

   T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Nov, 19:56


ጥንቃቄ!!
በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ ስም ደረሰኝ በመጠየቅ ሲያጭበረብር የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

መርካቶ በተለምዶ ድር ተራ እየተባለ በሚጠራ አካባቢ በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ ስም ደረሰኝ በመጠየቅ ሲያጭበረብር የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አሰታወቀ።

በህግ ቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ግለሰብ በመርካቶ የቢሮው ሰራተኛ ነኝ በማለት ደረሰኝ በመጠየቅ ንግድ ቤቶች በመግባት የዕቃዎች ደረሰኝ ሲጠይቅና ሲያጭበረብር የነበረ መሆኑ ለማወቅ ተችሏል።

ተጠርጣሪው ግለሰብ በቁጥጥር ስር የዋለው በመርካቶ በተመደቡ የቢሮው የቁጥጥር ባለሙያዎች መሆኑን የመርካቶ ቁጥር 1 ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የህግ ተገዥነት ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ፓርቲ  ንጉሴ ገልጸዋል።

የንግዱ ማህበረሰብ በቢሮው የተመደቡ የቁጥጥር ባለሙያዎች በቡድን የሚንቀሳቀሱ፣ መለያ ባጅና መታወቂያ ያላቸው መሆኑን መለየት እንዳለበት ቢሮው አሳስበዋል። መሰል ድርጊት ሲያግጥም በነፃ የስልክ መስመር 7075 እና በአቅራቢያው ለሚገኙ የህግ አስከባሪዎች መጠቆም እንዳለበት ተመላክቷል።

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Nov, 19:51


አቶ ግርማ ሰይፉ ከአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊነታቸው ተነሱ

👉ፖለቲከኛው አዲስ ሹመት አግኝተዋል

አንጋፋው ፖለቲከኛው እና የኢዜማ ፓርቲ አባሉ አቶ ግርማ ሰይፉ ላለፉት ሶስት ዓመት ከመንፈቅ ሲመሩት ከነበረው የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊነታቸው መነሳታቸው ታውቋል።

ፖለቲከኛው ከቀደመ ኃላፊነታቸው የተነሱት
የከተማ አስተዳደር አዳዲስ ሹመቶችን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።

በእዚህም መሰረት አቶ ግርማ ሰይፉ የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ ሆነው በአዲስ ሹመት እንደሚቀጥሉ ታውቋል።

የእርሳቸውን የቀደመ ስፍራ ላይ ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ መሾማውን ተከትሎ የከተማዋ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ይሰራሉ ተብሏል ።

በሌሎች ሹመቶች ደግኔ ወ/ሮ ኒዕመተላህ ከበደ⁠ :- የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ፣
ወ/ሮ ይመኙሻል ታደሰ – የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ስራ አስኪያጅ፣
አቶ ሙባረክ ከማል – የባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ፣
አቶ ሁንዴ ከበደ – የባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ የባህል ዘርፍ ምክትል ኃላፊ፣
አቶ ታረቀኝ ገመቹ – የንግድ ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሾመዋል።

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Nov, 16:02


ሳኡዲ ከአሜሪካ ጋር በምትፈጽመው የመከላከያ ስምምነት ከእስራኤል ጋር ለመታረቅ የጀመረችውን ሂደት አቋረጠች!!

የአረቡን አለም ከእስራኤል ጋር ለማስታረቅ እና ግንኙነትን ለማደስ በተጀመረው ሂደት “ጨዋታ ቀያሪ” ነው የሚባለው የቴልአቪቭ እና የሪያድ እርቅ በርካታ ዲፕሎማሲያዊ ውይይቶች ሲካሄዱበት ቆይተዋል፡፡

የአሜሪካ ሴኔት በአረቡ ሀገራት እጅ የማይገኙ ከፍተኛ የጦር መሳርያዎችን ለባሕረሰላጤው ሀገር ለመሸጥ የቀረበውን የመከላከያ ስምምነት ለማጸደቅ ከእስራኤል ጋር እርቅ መፈጸምን በቅድመ ሁኔታነት አቅርቧል፡፡

ይህ ስምምነት ሪያድ ከምታገኝው የጦር መሳርያ ሽያጭ ባለፈ ከአሜሪካ ጋር የመከላከያ አጋርነትን እና የጋራ ወታደራዊ ልምምድን ያጠቃልላል፡፡ከዚህ ቀደም ንጉሳዊ አስተዳደሩ እስራኤል የሁለት ሀገርነት እውቅናን በይፋ የምታውጅ ከሆነ ግንኙነቱን ለማደስ ፈቃደኛ መሆኑን አስታውቆ ነበር፡፡

ነገር ግን እስራኤል በጋዛ ላይ እያደረሰች በምትገኝው ወታደራዊ ጥቃት ምክንያት በሳውዲ አረቢያ እና በሰፊው የመካከለኛው ምስራቅ ህዝብ የተቀሰቀሰውን ቁጣ ተከትሎ ይህ አቋሟ መቀየሩን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ልዑል አልጋ ወራሽ መሀመድ ቢን ሳልማን የፍልስጤምን ሀገርነት ለማረጋገጥ ድጋሚ የሀገርነት እውቅና ቅድመ ሁኔታን አስቀምጠዋል። በዚህ የተነሳም አሜሪካ ሁለቱን ሀገራት ሊያቀራርብ የሚችል ነገር ግን ቀድሞ ከነበረው የመከላከያ ስምምነት አነስ ያለ የወታደራዊ የትብብር ሰነድን ገቢራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ መሆኗ ተሰምቷል፡፡

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Nov, 15:59


ከጓደኛዎ ጋር እግርኳስ ሲያዩ ወደ አፍሮ ስፖርት ይጋብዟቸው። ማየት ብቻ ሳይሆን አብረን ስናሸንፍ ደስ ይላል ።

አፍሮ ስፖርትላይ ለማሸነፍ ወደ 👉https://bit.ly/3XbY3o7 ይሂዱና ይመዝገቡ ከዛም በሪፈራል ሊንክዎ ጓደኛዎን ይጋብዙ።

የ አፍሮ ስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

30 Nov, 15:26


Calling All Tech Aspirants and Innovators with Disabilities in Ethiopia!

Join the Kifiya AI Mastery Program to gain global-level skills in Generative AI, Machine Learning, & Data Engineering!

Fully funded, 3-month, part-time & online

Training, mentorship, & career guidance

Applications close Dec 3, 2024. Break barriers & shape your future today!

Please share this opportunity with anyone who could benefit from it.

🔗 Info: 10academy.org/kifiya/learn-more
🔗 Apply: https://apply.10academy.org/register

ETHIO-MEREJA®

30 Nov, 14:27


We are recruiting founding partners🤝Earn money at home, automatic income💰Register to receive 50Br💰Daily income up to 30,000Br❗️❗️💰Limited places, join now👉  https://t.me/nvda001

ETHIO-MEREJA®

30 Nov, 10:39


የ Graphic Design ስልጠና የሚቀጥለው ሳምንት ጠዋት ሰኞ 3 ስዓት ይጀምራል ።
የዚህን ወር ስልጠና ለሚሳተፉ የ video editing ነፃ ስልጠና እንሰጣለን።


በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማራሉ !!

☎️
0989747878
0799331774

TikTok | Instagram | Facebook | LinkedIn | YouTube | Telegram

አድራሻ፦ ጀሞ ሚካኤል ጆሞ ሞል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 226

ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

29 Nov, 19:30


በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ሐሙስ ዕለት ታጣቂዎች ዘጠኝ ሰዎችን ከቤታቸው በመውሰድ መግደላቸውን የተጎጂ ቤተሰቦች እና ነዋሪዎች  ተናገሩ።

ግድያው የተፈጸመው ሐሙስ ኅዳር 19/ 2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 6፡00 አካባቢ መሆኑን ቤተሰቦች ገልጸው፤ ታጣቂዎቹ ዘጠኝ ወንዶችን ከቤታቸው ከወሰዱ በኋላ ወንዝ አካባቢ እንደገደሏቸው ገልጸዋል።

ቤተሰቦች እንሚሉት ግድያው የተፈጸመው በአካባቢው በተደጋጋሚ ተመሳሳይ ጥቃቶችን ይፈጽማል ባሉት “በሸኔ ታጣቂዎች” መሆኑን ተናግረዋል።

በወረዳው ሶሌ ፈረንቀሳ በተባለ ቀበሌ ተፈጽሟል የተባለው ግድያ “ሃይማኖት ተኮር” እንደሆነ ነዋሪዎች እና ቤተሰቦች ገልጸዋል።

“በየቤቱ ይዘው በማገት ወደ ወንዝ አካባቢ ወስደዋቸው፤ ዘጠኙን አንድ ላይ አሰልፈው ነው የገደሏቸው” ያሉ አንድ የአካባቢው ነዋሪ፤ ከከሟቹች ውስጥ አንዱ የ42 ዓመት ዕድሜ ያላቸው አጎታቸው መሆናቸውን ተናግረዋል።

ከሟቾቹ መካከል ሁለት የ70 ዓመት አዛውንቶች እንደሚገኙ የተናገሩ አንድ ነዋሪ፤ ሌሎቹ ደግሞ ከ45 ዓመት በታች የሆኑ እና በግብርና ሥራ የተሰማሩ የአካባቢው ነዋሪዎች ናቸው ብለዋል። ነዋሪዎች በጥቃቱ ቀን ከአካባቢው ሌሎች አምስት ሰዎችም ታግተው እንደተወሰዱ ገልጸው እስካሁን ታጋቾቹ እንዳልተገኙ ተናግረዋል።

በተጨማሪም እናት ፓርቲ፣ በኦሮሚያ ክልል፣ አርሲ ዞን፣ ሽርካ ወረዳ ኅዳር 19 ሌሊት የሸኔ አባላት ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ዘጠኝ ሰዎች እንደተገደሉ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

29 Nov, 16:02


💸💸ልዩ ቦነስ ለእርስዎ ብቻ!💸💸
በአፍሮ ስፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ ገንዘብ ተቀማጭ ሲያደርጉ 20% ቦነስ ያገኛሉ።

እንዳያመልጥዎ አሁኑኑhttps://bit.ly/3XbY3o7 ይቀላቀሉ!

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

29 Nov, 09:44


አቶ ብናልፍ አንዷለም ከሰላም ሚኒስቴር ሀላፊነታቸው ተነሱ

👉አቶ መሃመድ እድሪስ ተክተዋቸዋል

በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲያገለግሉ  የቁዩት አቶ መሃመድ እድሪስ  የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አቶ መሃመድ እድሪስ ከኀዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ  የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር  ሆነው እንዲያገለግሉ ጠቅላይ ሚስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር ) መሾማቸውን  የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።

የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዷለም የት እንደተመደቡ ለማወቅ አልተቻለም፡፡

በፓርላማ ጭምር ከፍተኛ ነቀፌታ የሚቀርብበትና ‹‹ አስፈላጊነቱ ላይ ›› ጥያቄ የሚነሳበት ሰላም ሚኒስቴር በጀቱ ሁሉ ታጥፎ ለሌሎች ተቋማት እንዲውል ተጠይቆ ነበር፡፡

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

29 Nov, 09:26


የ Graphic Design ስልጠና የሚቀጥለው ሳምንት ጠዋት ሰኞ 3 ስዓት ይጀምራል ።
የዚህን ወር ስልጠና ለሚሳተፉ የ video editing ነፃ ስልጠና እንሰጣለን።


በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማራሉ !!

☎️
0989747878
0799331774

TikTok | Instagram | Facebook | LinkedIn | YouTube | Telegram

አድራሻ፦ ጀሞ ሚካኤል ጆሞ ሞል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 226

ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

29 Nov, 08:06


Ethiopia's Fintech Evolution Meets AI Mastery!

The Ethiopian fintech industry is expanding rapidly, with digital payment users projected to rise by 73% by 2028. AI is key, revolutionizing fraud detection, investments & more.

Join the revolution and become a leader in fintech by enrolling in the Kifiya AI Mastery Training Program: a FULLY FUNDED, online, 3-month, project-based learning experience. Gain job-ready skills in Generative AI, ML & Data Engineering.

🕒 Deadline approaching, Apply now: apply.10academy.org/register

Women, people with disability and vulnerable people are encouraged to apply!

ETHIO-MEREJA®

29 Nov, 04:57


እስራኤል ከሄዝቦላህ ጋር የደረሰችው የተኩስ አቁም ስምምነት እንደተጣሰ አስታወቀች፡፡

የሄዝቦላህ ከፍተኛ አመራር የሆኑት ሀሰን ፋድላላህ በበኩላቸው እስራኤል በደቡብ ሊባኖስ ወደሚገኘው መንደራቸው የሚመለሱ ሰዎችን አጥቅታለች ሲሉ ከሰዋል።

የሊባኖስ የደህንነት ምንጮች የእስራኤል ታንኮች በደቡባዊ ሊባኖስ በስድስት አካባቢዎች ላይ የእርሻ ቦታዎችን ጨምሮ ጥቃት መሰንዘራቸውን ነው ይፋ ያደረጉት፡፡ የታንክ ድብደባ ተፈጽሞባቸዋል የተባሉት አካባቢዎች በእስራኤል እና ሊባኖስ መካከል ያለውን ድንበር ከሚያካልለው ሰማያዊ መስመር በሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛሉ።በጥቃቱ ሁለት ንጹሀን መጎዳታቸው ሲነገር ሮይተርስ በአካባቢው ከሚገኙ የደህንነት ምንጮች አገኝሁት ባለው መረጃ የእስራኤል ወታደሮች አሁንም የሊባኖስ ድንበር ክልል ውስጥ ይገኛሉ ብሏል፡፡

በተኩስ አቁም ስምምነቱ የእስራኤል ጦር ከደቡብ ሊባኖስ በ60 ቀናት ውስጥ የሚወጣ ሲሆን ሁለቱም ወገኖች የማጥቃት ዘመቻ ላለማድረግ ተስማምተዋል።በትላንትናው ዕለት ተግባራዊ መደረግ የጀመረው ስምምነት በግጭት በተሞላው ቀጠና ውስጥ ግዙፍ የዲፕሎማሲ ስኬት ተደርጎ ቢወሰድም ምን ያህል ሊዘልቅ ይችላል የሚለው ግን ጥያቄ ውስጥ ይገኛል፡፡

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በሰሜናዊ የእስራኤል ድንበር ለወራት ከመኖርያቸው የተፈናቀሉ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ እስራኤላውያን ወደ ቤታቸው እንዳይመለሱ አዘዋል፡፡ ይህም የተኩስ አቁም ስምምነቱን ውጤታማነት ጥያቄ ውስጥ መክተቱን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ሄዝቦላህ በበኩሉ ተዋጊዎቹ የእስራኤልን ጥቃት ለመቋቋም ሙሉ በሙሉ ታጥቀው እንደሚቆዩ ገልጿል፡፡ በተጨማሪም የእስራኤል ጦር ከሊባኖስ ሙሉ ለሙሉ ለቆ እስኪወጣ ድረስ ታጣቂዎቹ ጣታቸውን ከቃታ ላይ ሳያነሱ በተጠንቀቅ ሁኔታዎችን እንዲከታተሉ አስጠንቅቋል፡፡

ETHIO-MEREJA®

28 Nov, 16:19


Calling Tech Aspiring Women in Ethiopia!

Join Yeabsira Tibebu and other inspiring women who mastered AI with the fully funded Kifiya AI Mastery Training Program. This program equips Ethiopian women to excel in Generative AI, Machine Learning, and Data Engineering in FinTech.

Yeabsira calls it 'life-changing': 'The supportive 10 Academy community pushed me to achieve more than I ever imagined.'

With women-only sessions, hands-on learning, and mentorship, this program empowers women to thrive in AI careers.

Share this opportunity with tech-aspiring women you know!

ETHIO-MEREJA®

28 Nov, 15:07


ትራምፕ ለዩክሬን ድጋፍ ለማቋረጥ የሚያሳልፉት ውሳኔ "ለኬቭ ጦር የሞት ቅጣት ነው" - ሩሲያ

ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ ለማቋረጥ የሚያሳልፉት የትኛውም ውሳኔ "ለዩክሬን ጦር የሞት ቅጣት ነው" አሉ በተመድ የሩሲያ ምክትል አምባደር ዲሚትሪ ፖሊያንስኪ።

የጸጥታው ምክርቤት ትናንት ባደረገው ስብሰባ ንግግር ያደረጉት ፖሊያንስኪ፥ የባይደን አስተዳደር ለኬቭ ወታደራዊ ድጋፉን ማጠናከሩ "በሩሲያ እና ወደ ዋይትሃውስ በሚገባው አዲስ ቡድን ውስጥ ትርምስ ፈጥሯል" ነው ያሉት።

የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮልድሚር ዜለንስኪ የትራምፕ በጥር ወር ወደ ነጩ ቤተመንግስ መመለስ ያስደነገጣቸውም የድጋፉ ይቋረጣል ስጋት መሆኑን አብራርተዋል። አምባሳደሩ የትራምፕ አስተዳደር በባይደን የስልጣን ዘመን ለዩክሬን የተደረጉ ድጋፎችን ኦዲት ያደርጋል ብለው እንደሚያምኑ መናገራቸውንም ሬውተርስ ዘግቧል።

ኬቭ የሰሜን ጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባላትን ከሩሲያ ጋር ቀጥተኛ ጦርነት ውስጥ እያስገባች ነው ሲሉ የወቀሱት ፖሊያንስኪ ስለሰጡት አስተያየት ከትራምፕ የሽግግር ቡድን እስካሁን የተሰጠ ምላሽ የለም። በምርጫ ቅስቀሳቸው የዩክሬኑን ጦርነት በአንድ ቀን አስቆማለሁ ያሉት ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስችል ነው የተባለ እቅድ ያቀረቡላቸውን ኬት ኬሎግ የሩሲያ እና ዩክሬን ልዩ መልዕክተኛ አድርገው ማጨታቸው ተዘግቧል።

የቀድሞው የአሜሪካ ብሄራዊ ደህንነት አማካሪና ጡረተኛው ጀነራል ኬሎግ ያቀረቡት እቅድ ሩሲያ እና ዩክሬን በሚዋጉበት ስፍራ ላይ እንዳሉ ጦርነቱ ቆሞ ወደ ድርድር እንዲገቡ ጫና መፍጠርን ያካተተ መሆኑን ሬውተርስ ሰኔ ወር ላይ ያወጣው ዘገባ አመላክቶ ነበር።

ETHIO-MEREJA®

28 Nov, 14:59


💲💲ልዩ የአሸናፊነት ኦዶችን አፍሮስፖርት ይዞ ኑ እየተዝናናችሁ በርካታ ገንዘብ አሸናፊ ሁኑ ይላችኋል❗️

ዛሬውኑ አፍሮስፖርት👉https://bit.ly/3XbY3o7 ላይ በመመዝገብ እየተዝናናችሁ አሸንፉ!

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

28 Nov, 12:46


የ Graphic Design ስልጠና የሚቀጥለው ሳምንት ጠዋት ሰኞ 3 ስዓት ይጀምራል ።
የዚህን ወር ስልጠና ለሚሳተፉ የ video editing ነፃ ስልጠና እንሰጣለን።


በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማራሉ !!

☎️
0989747878
0799331774

TikTok | Instagram | Facebook | LinkedIn | YouTube | Telegram

አድራሻ፦ ጀሞ ሚካኤል ጆሞ ሞል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 226

ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

28 Nov, 09:59


Calling Tech Aspiring Women in Ethiopia!

Join Yeabsira Tibebu and other inspiring women who mastered AI with the fully funded Kifiya AI Mastery Training Program. This program equips Ethiopian women to excel in Generative AI, Machine Learning, and Data Engineering in FinTech.

Yeabsira calls it 'life-changing': 'The supportive 10 Academy community pushed me to achieve more than I ever imagined.'

With women-only sessions, hands-on learning, and mentorship, this program empowers women to thrive in AI careers.

Share this opportunity with tech-aspiring women you know!

ETHIO-MEREJA®

23 Nov, 19:43


ማንቺስተር ሲቲ በሜዳው በቶተንሃም 4 ለ 0 ተሸነፈ!

በ12ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምሽት 2፡30 ላይ በተደረገ ጨዋታ ማንቺስተር ሲቲ በሜዳውና በደጋፊው ፊት በቶተንሃም ሆትስፐር 4 ለ 0 ተሸንፏል፡፡

በጨዋታው የቶተንሃም ሆትስፐርን የማሸነፊያ ግቦች ጀምስ ማዲሰን በ 13ኛው እና በ20ኛው ደቂቃ፣ ፔድሮ ፖሮው በ52ኛው ደቂቃ እንዲሁም ቤናን ጆንሰን በ94ኛው ደቂቃ አስቆጥረዋል፡፡

ማንቺስተር ሲቲ ይህን ጨዋታ መሸነፉን ተከትሎ በሁሉም ውድድር 5ኛ ተከታታይ ሽንፈቱ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Nov, 19:36


🌺Spa Gel Socks

🔰ለእግር ልስላሴ
🔰ለሚሰነጣጠቅ እግር
🔰ድርቀትን የሚያለሰልስ
🔰የሚታጠብ

በቀን ከ20-30 ደቂቃ ብንጠቀመው የእግራችንን ልስላሴ ሙሉ በሙሉ መመለስ ይቻላል


⭕️ዋጋና ተጨማሪ እቃዎችን👇 ለማየት ሊንኩን ይጫኑ!
   🌞 https://t.me/AddisEka1 Join us!
   🌞 https://t.me/AddisEka1 Join us!

አድራሻ፣ መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 1-010ቁ

ETHIO-MEREJA®

23 Nov, 17:58


“ለማንችስተር ዩናይትድ ትክክለኛው ሰው ነኝ ብየ አስባለሁ”- ሩብን አሞሪም

አዲሱ የማንቸስተር ዩናይትድ ዋና አሰልጣኝ ሩብን አሞሪም ለመጀመርያ ጊዜ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ “በኦልድ ትራፎርድ የሚጠብቀኝን ፈተና ብገነዘብም ክለቡን ማሻሻል እና መለወጥ እንደሚቻል አምናለሁ” ብሏል፡፡

በተጨማሪም "ከቡድኑ አስተዳደር ጋር አንድ አይነት ሀሳብ ያለን ይመስለኛል ፤ይህ ደግሞ የቡድኑን አቅም ለመጨመር የሚረዳ ነው” ሲል ተናግሯል፡፡ብዙዎች በተጫዎቹ እምነት እንደሌላቸው ያነሳው አሞሪም በተጨዋቾቹ አቅም እንደሚተማመን እና አዳዲስ ነገሮችን መሞከር እንደሚፈልግ ለዚህ ደግሞ ትክክለኛው ሰው መሆኑን አስታውቋል። ከአራት አመታት የስፖርቲንግ ሊዝበን ቆይታ በኋላ ዩናይትድን የተቀላቀለው ፖርቹጋላዊ ማንችስተር ዩናይትድን ለዋንጫ ክብር ለማብቃት ጠንክሮ እንደሚሰራም ገልጿል፡፡
 
“ሊጉ በርካታ ጠንካራ ክለቦች የሚሳተፉበት ቢሆንም ጨዋታዎችን ማሸነፍ እንዳለብን አውቃለሁ፤ ነገር ግን ሊግ ከባድ ስለሆነ ብዙ ጊዜ እንፈልጋለን። በዚህ ሂደት ውስጥም ወደ ዋንጫ አሸናፊነት የምንቀርብ ይሆናል” ነው ያለው፡፡

3-4-3 ወይም 3-4-2-1 በማጥቃት እና በኳስ ቁጥጥር ላይ ላይ የተመሰረተ ጨዋታ የሚከተለው አሞሪም ወጣቶችን በማብቃት እና አቅማቸውን በማጎልበት ልዩ ችሎታ እንዳለው ይነገርለታል፡፡ከ2021 ጀምሮ ስፖርቲንግ ሊዝበንን ተረክቦ ማሰልጠን የጀመረ ሲሆን ቡድኑ አምስት ዋንጫዎችን ሲያነሳ በአማካይ 71.7 በመቶ ወይም ከአስር ጨዋታዎች 7 ጨዋታዎችን የማሸነፍ ምጣኔ ያለው ቡድን መገንባትም ችሏል፡፡

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Nov, 16:02


🎁ከአፍሮ ስፖርት ትልልቅ ሽልማቶች ያሉት ቻሌንጅ ይዘንላችሁ መጥተናል!🎁

ለመሳተፍ 2 ቀላል ነገሮችን ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ!

1. በዚህ ቻሌንጅ ለመሳተፍ በመጀመርያ በአፍሮ ስፖርት ወብሲተ ረጂስተር አድርገው ደፖዚት ማድረግ እንዲሁም

2. የአፍሮስፖርት ማህበራዊ ገፆችን ማለትም Facebook , Instagram, Telegram እና Tiktok ገጾች መከተል

ቻሌንጁ ለ 1 ሳምንት ብቻ ስለሚቆይ እንዳያመልጣችሁ!

💸🏆🥇ይሳተፉ ያሸንፉ!💸🏆🥇

Website
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok

ETHIO-MEREJA®

23 Nov, 14:44


#Update

ዛሬ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አለልቱ ወረዳ በደረሰው የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ታውቋል።

አደጋው ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ የሚጓዝ የሕዝብ ማመላለሻ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ ሲኖ ትራክ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ ነው የተከሰተው።

የዞኑ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ሥራ ሒደት ሃላፊ አቶ ሰለሞን ዘውዴ በአደጋው እስካሁን የ11 ሰዎች ሕይወት አልፏል ብለዋል።

በተጨማሪም በ40 ሰዎች ላይ ከባድ እና 11 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል።

ዛሬ ጠዋት 2:30 ላይ በተከሰተው አደጋ የተጎዱ ሰዎች በሰንዳፋ ሆስፒታል ሕክምና እተከታተሉ እንደሚገኙም አመልክተዋል ሲል ፋና መረጃውን አጋርቶ ተመልክተናል።

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Nov, 10:54


አሳዛኝ አደጋ🕯🕯

ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ የሚጓዝ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከሲኖ ትራክ ተጋጭቶ የበርካቶ ህይወት ማለፉ ተሰምቷል

በዛሬው ዕለት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አለልቱ መንገድ ላይ ከባድ የትራፊክ አደጋ ደረሰ አደጋው አለልቱ አቅራቢያ ጮሌ ጸበል ጋር የተከሰተ ሲሆን፤ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ የሚጓዝ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከሲኖ ትራክ ተሸከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መከሰቱን በስፍራው ያሉ ነዋሪዎች ገልፀዋል።

በአደጋው በርካታ ሰዎች መጎዳታቸውን እንዲሁም ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች ሕይወት ማለፉን የተናገሩት ነዋሪዎቹ፤ የሲኖ ትራክ ተሸከርካሪው ረዳት መኪና ውስጥ ተቀርቅሮ በመቅረቱ እርሱን ለማውጣት ከአንድ ሰዓት በላይ ጥረት ቢደረግም ሕይወቱን ማትረፍ አለመቻሉን ተናግረዋል፡፡

በዚህም ምክንያት መንገዱ ለረጅም ሰዓት መዘጋቱ የተነገረ ሲሆን፤ በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ወደሆስፒታል የማድረስ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ከአሐዱ ሬዲዮ ዘገባ ሰምተናል።(አሀዱራዲዮ)

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Nov, 08:46


የጥንቃቄ መልእክት!

ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለማሰማራት ለየትኛውም አካል ውክልና አልተሰጠም - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

በውጭ ሀገር ስራ ስምሪቱ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለሥራ ለማሰማራት ለየትኛውም አካል ውክልና አለመስጠቱን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ።

ለሥራ ዜጎችን እንልካለን በማለት የማጭበርበር ድርጊት የሚፈጽሙ አካላትን የሕግ ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝም ገልጿል።

ካናዳን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ለሥራ ዜጎችን እንልካለን፤ ለዚህም ከሚመለከታቸው አካላት ፍቃድ አግኝተናል በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ህገ-ወጥ ማስታወቂያዎችን በማሰራጨት ህብረተሰቡን ለአላስፈላጊ ወጪና እንግልት እየዳረጉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

መሰል የማጭበርበር ተግባር እየፈፀሙ የሚገኙ አካላትን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።

ዜጎች በስምሪቱ ተጠቃሚ ለመሆን ህጋዊ አማራጮችን ብቻ በመጠቀም ካላስፈላጊ ወጪ፣ እንግልትና ከሌሎች አስከፊ አደጋዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስቧል።

ሚኒስቴሩ ዜጎች የሁለትዮሽ ስምምነት በተፈረመባቸው መዳረሻ ሀገራት የሥራ ዕድል ለማግኘት (lmis.gov.et) የተሰኘውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት ላይ በመመዝገብ ደህንነቱ የተረጋገጠ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ጠቁሟል።

    T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Nov, 08:03


የኢለን መስኩ ኒውራሊንክ በካናዳ አካል ጉዳተኞች ላይ ቺፕ ለመቅበር ፈቃድ ማግኘቱ ተሰማ!

የአሜሪካዊው ቢሊየነር ኢለን መስክ ንብረት የሆነው የባዮ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ኒውራሊንክ ባለፈው ጥር ወር የመጀመሪያውን ችፕስ በሰው አእምሮ ውስጥ መቅበሩ ይታወሳል፡፡

የመስክ ባዮቴክ ኩባንያ የ30 አመት እድሜ ባለው ግለሰብ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ችፕ የገጠመው ባለፈው ጥር ወር ላይ ነበር።ከዚህ በተጨማሪም ኩባንያው ባለፈው ነሀሴ ወር ሁለተኛውን ሙኩራ አሌክስ በሚል ስም ለሚጠራ አካል ጉዳተኛ አዕምሮ ውስጥ መግጠሙን እና ግለሰቡም ለውጥ በማሳየት ላይ እንደሆነ በወቅቱ ተገልጾ ነበር።

ኩባንያው በሌላኛዋ የሰሜን አሜሪካ ሀገር ካናዳ አካል ጉዳተኞች ላይ እንዲሞከር ፈቃድ እንዳገኘ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው ከሆነ የካናዳ ጤና ዩንቨርሲቲዎች ማህበር የኒውራሊንኩን ቺፕ የመንቀሳቀስ ችግር ላጋጠማቸው ዜጎች መግጠም የሚያስችለውን ቀዶ ጥገና ህክምና ለማድረግ ዝግጁ ናቸው፡፡

የሳንቲም መጠን ያላትን ቺፕ የሰው ልጅን እንቅስቃሴ ፍላጎት ከሚያዘው የአእምሮ ክፍል ላይ በቀዶ ጥገና እንድትቀመጥ የሚደረግ ነው።ይህቺ ቺፕ የአእምሮን እንቅስቃሴ በመመዝገብና የእንቅስቃሴ ፍላጎትን ወደሚተረጉም ማቀላጠፊያ መተግበሪያ ወይም አፕ ለማስተላለፍ ጥቅም ላይ ትውላለች።

ባሳለፍነው ነሀሴ በቀዶ ጥገና አማካኝነት ቺፕ የተገጠመለት እና በጀርባው ላይ በደረሰበት ጉዳት የእጅ እና እግር መገጣጠሚያ አጥንቶቹን ማንቀሳቀስ አይችልም የተባለው አሌክስ ይህች የኒውራሊንክ ችፕስ ከተገጠመችለት በኋላ በኮምፒውተር ጌም መጫወት ጀምሯል ተብሏል፡፡እንደ ዘገባው ከሆነ ግለሰቡ በተገጠመለት ቺፕ አማካኝነት አልታዘዝ ሲሉ የነበሩት የተወሰኑት ነርቮቹ መንቀሳቀስ ጀምረዋል፡፡(አልአይን)

ETHIO-MEREJA®

22 Nov, 18:56


ሩሲያ ወደ ዩክሬን የተኮሰችው “ኦሬሽኒክ” የተሰኘው ሚሳኤል በርካታ የአውሮፓ ሀገራትን በ20 ደቂቃ ውስጥ መምታት የሚችል ነው ተባለ

በሰዓት ከ12 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ይጓዛል የተባለው ይህ አዲስ ሚሳኤል ለመምታት አስቸጋሪ እንደሆነም ተገልጿል ሩሲያ ወደ ዩክሬን የተኮሰችው “ኦሬሽኒክ” የተሰኘው ሚሳኤል በርካታ የአውሮፓ ሀገራትን በ20 ደቂቃ ውስጥ መምታት የሚችል ነው ተብሏል።፡

አሜሪካ እና ሌሎች የኔቶ አባል ሀገራት ለዩክሬን የረጅም ርቀት የጦር መሳሪያዎችን መስጠታቸውን ተከትሎ ኪቭ ሞስኮን ከሰሞኑ አጥቅታለች፡፡ ይህን ተከትሎ ሩሲያ “ኦሬሽኒክ” በተሰኘ አዲስ አህጉር አቋራጭ ሚሳኤል ዩክሬንን መታለች፡፡

እንደ ሩሲያ መከላከያ መግለጫ ከሆነ ወደ ዩክሬን የተተኮሰው “ኦሬሽኒክ” ሚሳኤል በዲንፒሮ የሚገኘውን የሚሳኤል ማምረቻ እና የጦር መሳሪያ መጋዝንን አጥቅቷል፡፡ የአሜሪካ ጦር በዚህ ሚሳኤል ዙሪያ እንደገለጸው ሚሳኤሉ አዲስ እና አህጉር አቋራጭ፣ የኑክሌር አረር መሸከም የሚችል ነው ብሏል፡፡

ሩሲያ ሚሳኤሉን የተኮሰችው ለሙከራ ጭምር እንደሆነ ያሳወቀው የአሜሪካ ጦር ሚሳኤሉ በቀጣይ የመሻሻል አቅም እንዳለው እና ሞስኮ ይህንን ሚሳኤል በብዛት ሊኖራት እንደሚችልም ገልጿል ሩሲያ ወደ ዩክሬን አህጉር አቋራጭ ባለስቲክ ሚሳኤል መተኮሷ የተነገረው የብሪታንያ ጦር በበኩሉ የሩሲያ አዲሱ ሚሳኤል አውሮፓን ኢላማ ለማድረግ ተብሎ የተሰራ እንደሆነ ገልጿል፡፡

ከደቡባዊ ሩሲያ ወደ ዩክሬን የተተኮሰው ይህ ሚሳኤል ብሪታንያ ለመድረስ 19 ደቂቃ፣ ጀርመን ለመድረስ 14 እንዲሁም ፖላንድ ለመድረስ 8 ደቂቃዎች በቂ መሆናቸውን አርቲ ዘግቧል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በ40 ደቂቃዎች ውስጥ በአሜሪካ ያሉ ኢላማዎችን መምታት እንደሚችልም በዘገባው ላይ ተጠቅሷል፡፡

   T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

22 Nov, 16:01


በየቀኑ በርካታ አሸናፊዎችን በሚያስተናግደው የአቪዬተር ጨዋታችን እየተዝናኑ ያሸንፉ!

በአፍሮ ስፖርት ጌሞች ለማሸነፍ ወደ👉 https://bit.ly/3M9qBIw ይሂዱ። 

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

ETHIO-MEREJA®

22 Nov, 14:40


ፑቲን “የዩክሬን ጦርነት ዓለም አቀፋዊ እየሆነ ነው” አሉ

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላደሚር ፑቲን ሀገራቸው ከዩክሬን ጋር የገጠመችው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ እየሆነ መምጣቱን አስታውቀዋል።

ፕሬዝዳንት ቭላደሚር ፑቲን በትናንት ምሽቱ ንግግራቸው፤ አሜሪካ እና ብሪታኒያ ዩክሬን የረጅም ርቀት መሳሪያዎቻቸውን ተጠቅማ ሩሲያን እንድታጠቃ መፍቀዳቸውን ተከትሎ ጦርነቱ ወደ አለም አቀፍ ግጭት እየተሸጋገረ መምጣቱን ተናግረዋል።

ፑቲን በንግግራቸው የአሜሪካ እና የብሪታኒያ ሚሳዔሎች ሩሲያን ለማጥቃት ጥቅም ላይ መዋላቸውን ተከትሎ ሞስኮ አዲስ የመካከለኛ ርቀት ሃይፐርሶኒክ ባለስቲክ ሚሳኤል በዩክሬን ወታደራዊ ተቋም ላይ በመተኮስ የአጸፈ ምላሽ ሰጥታለች ብለዋል።

“ተጨማሪ የአጸፋ እርምዎችም ይከተላሉ” ሲሉ ያስጠነቀቁት ፑቲን፤ ሩሲያ ንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ እንደምትሰጥም አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንት ፑቲን አክለውም፤ “አሜሪካ በፈረንጆቹ 2019 የተፈረመውን የሚሳዔል ስምምነት በመጣስ ትልቅ ስህተት ሰርታለች” ሲሉም ተናግረዋል።“አሜሪካ የዓለም ሀገራትን ወደ ዓለም አቀፍ ግጭት እየገፋች ነው” ሲሉም ፕሬዝዳንት ፑቲን በንግግራቸው አሳስበዋል።

ዩክሬን ሩሲያን ለማጥቃት የአሜሪካ እና የብሪታኒያ የረጅም ርቀት ሚሳዔሎችን መጠቀሟን ያረጋገጡት ፑቲን፤ የጦር መሳሪያዎቹ በጦር ሜዳ ያለውን ጨዋታ አይቀይሩም፤ ሩሲያ ወታደሮች አሁንም ወደፊት እየገፉ ነው ብለዋል። ፑቲን በንግግራቸው “አሁን ላይ ዩክሬን መሳሪያዎቻቸውን ተጠቅማ በሩሲያ ተቋማት ላይ ጥቃት እንድትፈጽም የፈቀዱ ምእራባውያን ሀገራት ወታራዊ ተቋማት ላይ መሳሪያዎቻችንን ተጠቅመን እርምጃ የመውሰድ መብት እንዳለን እያጤንን ነው” ብለዋል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

22 Nov, 11:34


መንግሥት ካርድ የተሰኘዉን የሰብአዊ መብት ድርጅትን ጨምሮ ሌላ አንድ ተቋምን ከስራቸዉ አገደ

የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን በሰብአዊ መብት ሥራዎች ታዋቂ የሆኑ ድርጅቶችን በደብዳቤ ማሸጉን ዋዜማ አረጋግጣለች። ከታገዱት ድርጅቶች መካከልም “የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል” (በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃሉ “CARD” እና “ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ” (AHRE) ይገኙበታል።

ባለሥልጣኑ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ እና በዚህ ሳምንት ለድርጅቶቹ በተናጠል በላከው ደብዳቤ፣ ድርጅቶቹ ከማንኛውም እንቅስቃሴ መታገዳቸውን አስታውቋቸዋል። 

ዋዜማ የተመለከተችው ደብዳቤ ለእገዳው የሰጠው ምክንያት “ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መሥራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የአገርና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ተግባራት ላይ በመሰማራቱ ከባድ የህግ ጥሰት መፈጸሙን ማረጋገጥ ተችሏል” የሚል ነው። ዋዜማ የደረሳት መረጃ የታገዱት ድርጅቶች ቁጥር ከሁለት እንደሚበልጥ ቢጠቁምም፣ ለጊዜው ማረጋገጥ አልቻልንም።

ይህ እርምጃ መንግሥት በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ ድርጅቶች ላይ ሲያደረግ የቆየው ጫና የመጨረሻ ከፍታ ነው ሲሉ ስለጉዳዩ በቅርብ የሚያውቁ ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። የእግድ እርምጃው በድርጅቶቹ መሪዎች አካባቢ የተጠበቀ እንዳልነበር ለመረዳት ችለናል።

የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን መያዶችን የማገድ ስልጣን ቢኖረውም “የአሁኑ እርምጃ በሕጉ የተዘረዘረውን ቅደም ተከተልና ቅድመ ሁኔታ የሚጥስ ነው” ብለዋል ሌላ የሕግ ባለሞያ። ድርጅቶቹ እግዱን በሕግ የመቃወም መብት ይኖራቸዋል። ለባለሥልጣኑ ቅርብ የሆኑ የዋዜማ ምንጮች እገዳው የተላለፈበት ሂደት ለእርሱም ግልጽ እንዳልሆነ ተናግረዋል።(Via-ዋዜማ)

      T.me/ethio_mereja

ETHIO-MEREJA®

22 Nov, 11:33


የጀርመንኛ ቋንቋ ሥልጠና በመራህያን
💡 እንያንዳንዱ ደረጀ በ2ወር ያልቃል
German:
ለ Goethe certificate exam እናዘጋጃቹሃለን

ለመመዝገብ
☎️ 0989747878

ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀለዋሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

22 Nov, 11:02


🔥 ለአጭር ጊዜ የሚቆይ 30% ቅናሸ ለ10 እድለኞች ብቻ
👉በካሬ 78,000 ጀምሮ
👉50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት
👉በ8% ቅድመ ክፍያ
📌ቦታ- ለቡ መብራት ሀይል
📌ለኢንቨስትመንት ቢሉ ለመኖሪያ ምቹ
👉ከሰቲዲዬ እሰከ ባለ 4 መኝታ የተለያዩ የቤት አማራጮች ያሉት

ስቲዲዮ -  56.5 - 57.3 ካሬ
ባለ 1መኝታ  - 69 - 90 ካሬ
ባለ 2 መኘታ -   99 - 150 ካሬ
ባለ  3 መኝታ  - 133 - 181 ካሬ
ባለ 4 መኝታ  - 177.1 - 190 ካሬ
የንግድ ሱቆች - 23 - 175 ካሬ

👉ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት ቀጠሮ ለመያዝ
የሪል እስቴት የሽያጭ አማካሪ
📱 +251911866350
📱 +251923801518

ETHIO-MEREJA®

21 Nov, 08:34


🔥 ለአጭር ጊዜ የሚቆይ 30% ቅናሸ ለ10 እድለኞች ብቻ
👉በካሬ 78,000 ጀምሮ
👉50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት
👉በ8% ቅድመ ክፍያ
📌ቦታ- ለቡ መብራት ሀይል
📌ለኢንቨስትመንት ቢሉ ለመኖሪያ ምቹ
👉ከሰቲዲዬ እሰከ ባለ 4 መኝታ የተለያዩ የቤት አማራጮች ያሉት

ስቲዲዮ -  56.5 - 57.3 ካሬ
ባለ 1መኝታ  - 69 - 90 ካሬ
ባለ 2 መኘታ -   99 - 150 ካሬ
ባለ  3 መኝታ  - 133 - 181 ካሬ
ባለ 4 መኝታ  - 177.1 - 190 ካሬ
የንግድ ሱቆች - 23 - 175 ካሬ

👉ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት ቀጠሮ ለመያዝ
የሪል እስቴት የሽያጭ አማካሪ
📱 +251911866350
📱 +251923801518

ETHIO-MEREJA®

21 Nov, 08:14


የጀርመንኛ ቋንቋ ሥልጠና በመራህያን
💡 እንያንዳንዱ ደረጀ በ2ወር ያልቃል
German:
ለ Goethe certificate exam እናዘጋጃቹሃለን

ለመመዝገብ
☎️ 0989747878

ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀለዋሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

20 Nov, 17:33


ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለራስ ገዟ ሶማሊላንድ የሀገርነት እውቅና ሊሰጡ እንደሚችል ተነገረ።

የቀድሞ የብሪታንያ መከላከያ ሚኒስትር ሰር ጋቪን ዊሊያምሰን በቀይ ባህር ላይ ወሳኝ ስትራቴጂካዊ ቦታ ስላላት የሶማሌላንድ ይፋዊ እውቅና ከትራምፕ የፖሊሲ ሀላፊዎች ጋር መነጋገራቸውን ለኢንዲፔንደንት ተናግረዋል።

ሚኒስትሩ ትራምፕ በመጪው ጥር ስልጣን በያዙበት ፍጥነት ለሀርጌሳ እውቅናን ሊሰጡ ይችላሉ ነው ያሉት።በ1991 ከሶማሊያ የተገነጠለችው ሶማሊላንድ የሀገርነት እውቅና እንድታገኝ ቅስቀሳ ሲያደርጉ የነበሩት የቀድሞ ሚኒስትር ከትራምፕ የፖሊሲ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርገው እንደነበር ገልጸዋል።

በውይይቱም ለሀርጌሳ እውቅና መስጠት በቀጠናው ባሉ የውሀ አካላት እና አካባቢው ላይ ሊኖር የሚችለውን በጎ ተጽዕኖ ማስረዳታቸውን ነው የተናገሩት።ትራምፕ በስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት ከወሰኗቸው የመጨረሻ ውሳኔዎች መካከል የአሜሪካን ጦር ከሶማሊያ ማስወጣት የሚለው አንዱ ነበር ሆኖም ይህ ውሳኔ በባይደን አስተዳደር ተሽሯል።

የቀድሞ የእንግሊዝ ቀኝ ግዛት የነበረችው ሶማሊላንድ ከብሪታንያ ጋር ያላትን የጠበቀ ግንኙነት ያስቀጠለች ሲሆን የሀገርነት እውቅናን ለማግኝት የተለያዩ ባለስልጣናትን እንደምትጠቀም ይነገራል።የቀድሞ ሚኒስትር ለኢንዲፔንደንት እንደተናገሩት ትራምፕ እውቅናውን የሚሰጡ ከሆነ የቀጠናውን ጂኦፖለቲካ የሚቀይረው ይሆናል።

የሞቃዲሾን የሶማሊላንድ ይገባኛል ጥያቄ የሚደግፉት የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ እውቅና እንዲሰጣት የቀረበውን ጥያቄ ውድቅ አድርገውታል። ምንም እንኳን ሶማሊያ የአለም አቀፍ የባህር ላይ ወንበዴ እና የሽብርተኝነት ማዕከል ብትሆንም ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ይህንን አቋም አስቀጥለዋል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

20 Nov, 12:20


🌺የህፃናት  ምግብ ለማዘጋጀት ቆንጆ እቃ!

🌼Naifeo 4 IN 1 HAND BLENDER

👉400 Watt ጉልበት ያለው
👉ጁስ፣ ሽንኩርት፣ ስጋና አትክልቶችን ይፈጩበታል
👉እንቁላልና ክሬም ይመቱበታል


⭕️ዋጋ እና ተጨማሪ እቃዎችን👇 ለማየት ሊንኩን ይጫኑ!
   🌞 https://t.me/AddisEka1
   🌞 https://t.me/AddisEka1

አድራሻ፣ መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 1-010ቁ

ETHIO-MEREJA®

20 Nov, 09:02


🔥 ለአጭር ጊዜ የሚቆይ 30% ቅናሸ ለ10 እድለኞች ብቻ
👉በካሬ 78,000 ጀምሮ
👉50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት
👉በ8% ቅድመ ክፍያ
📌ቦታ- ለቡ መብራት ሀይል
📌ለኢንቨስትመንት ቢሉ ለመኖሪያ ምቹ
👉ከሰቲዲዬ እሰከ ባለ 4 መኝታ የተለያዩ የቤት አማራጮች ያሉት

ስቲዲዮ -  56.5 - 57.3 ካሬ
ባለ 1መኝታ  - 69 - 90 ካሬ
ባለ 2 መኘታ -   99 - 150 ካሬ
ባለ  3 መኝታ  - 133 - 181 ካሬ
ባለ 4 መኝታ  - 177.1 - 190 ካሬ
የንግድ ሱቆች - 23 - 175 ካሬ

👉ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት ቀጠሮ ለመያዝ
የሪል እስቴት የሽያጭ አማካሪ
📱 +251911866350
📱 +251923801518

ETHIO-MEREJA®

20 Nov, 09:01


የአውሮፓ ሕብረት #በኢትዮጵያውያን ላይ ያሳለፈውን የቪዛ እገዳ ለማንሳት የተግባር እንቅስቃሴ እንዲያደርግ ተጠየቀ

4ኛው የኢትዮጵያ እና #የአውሮፓ ሕብረት የጋራ የሥራ ቡድን ስብሰባ ትላንት ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተካሂዷል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በስብሰባ ላይ “የአውሮፓ ሕብረት ከአሁን በፊት በኢትዮጵያውያን ላይ ያሳለፈውን የቪዛ እገዳ ለማንሳት የተግባር እንቅስቃሴ ማድረግ ይገባዋል” ሲሉ ማሳሰባቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

ከስድስት ወራት በፊት የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያውያን በጊዜያዊነት ወደ አውሮፓ የመግቢያ ቪዛ ፈቃድ መስጠት የሚከልክል ውሳኔ ሚያዚያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ማሳለፉን መዘገባችን ይታወሳል፤ ለክልከላው የሰጠው ምክንያት ከኢትዮጵያ መንግስት በቂ ትብብር እያገኘሁ ባለመሆኑ ነው የሚል ነበር።

በተጨማሪም የአውሮፓ ህብረት እዚህ ውሳኔ ላይ ያደረሰው በህብረቱ ሀገራት በህገወጥነት በሚቆዩ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ዙሪያ “ከሀገሪቱ መንግስት በቂ ትብብር እያገኘሁ ባለመሆኑ ነው” የሚል ነበር።

ህብረቱ ካሳለፋቸው ውሳኔዎች መካከል የቪዛ እገዳው አንዱ ሲሆን ኢትዮጵያውያን ቪዛ ለማግኘት የሚጠብቁት ጊዜ ከ15 የሥራ ቀናት ወደ 45 የሥራ ቀናት ከፍ እንዲል የሚለው ይገኝበታል።

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ትላንት በተካሄደው የጋራ የሥራ ቡድን ስብሰባ ወቅት ሕብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ያሳለፈውን የቪዛ እገዳ ለማንሳት የተግባር እንቅስቃሴ እንዲያደርግ ጠይቀዋል ተብሏል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

19 Nov, 17:20


የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ፈተና ሊፈተኑ መሆኑ ተሰማ።

ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘን ፈተና ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል።

በሚኒስቴሩ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዳይሬክተር የሆኑት እዮብ አየነው(ዶ/ር ) ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ በሰጡት ቃል ፥ " የመምህራን ፈተና ከዚህ በፊት በአንደኛ ደረጃ በሚያስተምሩት ላይ ተሞክሮ ነበረ በመሆኑም አልተጀመረም ማለት አይቻልም " ብለዋል።

አሁን ግን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንን ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ አስረድተዋል።

ዝግጅቱ እንዳለቀ በዚህ ዓመት ወይም በቀጣዩ 2018 ዓመት ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መመህራን ፈተና መሰጠት ይጀምራል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ገልጸዋል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

19 Nov, 13:51


ከደረሰኝ ቁጥጥር ጋር በተያያዘ በመርካቶ የሚገኙ ሱቆች ከአንድ ሳምንት በላይ በመዘጋታቸው የበርካታ ሰዎች የዕለት ገቢ መቋረጡ ተገለጸ

የአዲስ አበባ ከተማ ግዙፍ የንግድ ማዕከል በሆነው መርካቶ ከደረሰኝ ቁጥጥር ጋር በተያያዘ የንግድ ሱቆች ከአንድ ሳምንት በላይ ዝግ በመደረጋቸው የንግድ እንቅስቃሴዎች መስተጓጎል አስከትሏል።

ነጋዴዎች በደረሰኝ ግብይት እንዲፈጽሙ የከተማ አስተዳደሩ ያጣው አስገዳጅ መመሪያን ተከትሎ በነጋዴዎች እና መነግስት መካከል አለመግባባት ያስከተለ ሲሆን በዚህም ምክንያት ሶቆች በመዘጋታቸው የዕለት እንጀራቸው መገደቡን አንዳንድ ነጋዴዎች እና በጫኝ- አውራጅ ሥራ የተሰማሩ ሠራተኞች ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።

አዲስ ስታንዳርድ ትናንት ህዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ የመርካቶ አከባቢዎች ተዘዋውሮ ባደረገው ምልከታ በተፈጠረው ስጋት የተነሳ በርካታ ሱቆች የተዘጉ መሆኑንና ክፍት በሆኑ መደብሮች ደግሞ  ምርቶች የሉም እየተባሉ መሆኑን ተገንዝቧል።

አጋጠሚውን ተከትሎ ከህጋዊ ሰዎች በተጨማሪ ሌሎች “ገቢዎች ነን” የሚሉ ግን “በሙስና እና ዝርፊያ” የተሰማሩ አካላት መኖራቸውን ነጋዴዎች ገለጸዋል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

19 Nov, 11:16


🔥 ለአጭር ጊዜ የሚቆይ 30% ቅናሸ ለ10 እድለኞች ብቻ
👉በካሬ 78,000 ጀምሮ
👉50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት
👉በ8% ቅድመ ክፍያ
📌ቦታ- ለቡ መብራት ሀይል
📌ለኢንቨስትመንት ቢሉ ለመኖሪያ ምቹ
👉ከሰቲዲዬ እሰከ ባለ 4 መኝታ የተለያዩ የቤት አማራጮች ያሉት

ስቲዲዮ -  56.5 - 57.3 ካሬ
ባለ 1መኝታ  - 69 - 90 ካሬ
ባለ 2 መኘታ -   99 - 150 ካሬ
ባለ  3 መኝታ  - 133 - 181 ካሬ
ባለ 4 መኝታ  - 177.1 - 190 ካሬ
የንግድ ሱቆች - 23 - 175 ካሬ

👉ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት ቀጠሮ ለመያዝ
የሪል እስቴት የሽያጭ አማካሪ
📱 +251911866350
📱 +251923801518

ETHIO-MEREJA®

19 Nov, 11:16


የ Graphic design ሥልጠና በመራህያን
💡 ለ1 ሳምንት የሚቆይታላቅ ቅናሽ- ክፍያ 2000 birr ብቻ

ነፃ የVideo editing ስልጠና ጋር

ለመመዝገብ
☎️ 0989747878


ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀለዋሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

19 Nov, 07:41


ፍቅር እስከ መቃብር በቅርቡ ይጀምራል !
በፍርድ ቤት የተላለፈው እግድ ተነስቷል !

ህዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ክርክሩ በስር የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እንዲታይ እንዲሁም መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም የተሰጠው እግድ እንዲነሳ በማለት ውሳኔ ሰጥቷል፡፡

በዚህ መነሻ በጉጉት ስትጠብቁት የነበረው የፍቅር እስከመቃብር ፊልም በኮርፖሬሽኑ የመዝናኛ ቻናል ከጥቂት ቀናት በኋላ የሚጀምር መሆኑን ኢቢሲ ገልጿል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

19 Nov, 05:16


🌺Spa Gel Socks

🔰ለእግር ልስላሴ
🔰ለሚሰነጣጠቅ እግር
🔰ድርቀትን የሚያለሰልስ
🔰የሚታጠብ

በቀን ከ20-30 ደቂቃ ብንጠቀመው የእግራችንን ልስላሴ ሙሉ በሙሉ መመለስ ይቻላል

ዋጋ፦  💰🏷  400 ብር

💬  በTelegram ለማዘዝ 👇ሊንኩን ይጫኑ!
   👉 https://t.me/AddisEka1  (Join)
   👉 https://t.me/AddisEka1  (Join)


አድራሻ፣ መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 1-010ቁ!
          +251901882392

ETHIO-MEREJA®

18 Nov, 19:22


#የኢትዮጵያአየርመንገድ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል።

ለTRAINEE CABIN CREW በኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ (ዝቅተኛው) 200 ነጥብ ያስመዘገበ ለማመልከት ብቁ ነው።

የዕድሜ ገደቡ ከ19 እስከ 30 ዓመት ነው።

ቁመት ቢያንስ 1.58 ሜትር እና 212 ሴ.ሜ የሆነ ክንድ ለሴት እንዲሁም ለወንድ ቢያንስ 1.70 ሜትር ቁመት መሆን አለበት።

ምዝገባ የተጀመረ ሲሆን እስከ ህዳር 12/2017 ዓ/ም ድረስ ይቆያል።

ምዝገባው ፦
- በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አዳማ)
- አዲስ አበባ (በኦንላይን ልክ ማመልከቻው ሲከፈት ይፋ ይደረጋል)
- አምቦ ዩኒቨርሲቲ (አምቦ)
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (አርባ ምንጭ)
- አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (አሶሳ)
- ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (ባህር ዳር)
- ወሎ ዩኒቨርሲቲ (ደሴ)
- ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ (ድሬዳዋ)
- ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ( ጋምቤላ)
- ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ጎንደር)
- ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ (ሀዋሳ)
- ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ (ጅግጅጋ)
- ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ጅማ)
- መቐለ ዩኒቨርሲቲ (መቐለ)
- ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ነቀምቴ)
- መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ (ሮቤ)
- ሰመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰመራ)
- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ወልቂጤ) ይከናወናል።

ተጨማሪ መረጃዎች ለማግኘት እና ለማመልከት 👇
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

18 Nov, 13:22


የኢትዮጵያ አየር መንገድ 2025 የዓለም አራት ኮከብ አየር መንገድ ደረጃ እውቅና እና ሽልማት አገኘ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመታዊው አፔክስ የመንገደኞች ምርጫ 2025 የዓለም አራት ኮከብ አየር መንገድ ደረጃ ዕውቅና እና ሽልማት ማግኘቱን አስታውቋል፡፡

የዓለም አራት ኮከብ አየር መንገድ ሽልማት ከአንድ ሚሊየን በላይ ከተረጋገጡ ጉዞዎች ከበረራ በኋላ ከመንገደኞች በተሰጡ ድምፆች መሰረት የተበረከተና በአቪዬሽኑ ዘርፍ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው ዓለም አቀፍ ዕውቅና መሆኑ ተገልጿል፡፡

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

18 Nov, 11:31


ዛሬም የመርካቶ ሱቆች በአብዛኛው ዝግ ሆነዋል

በዛሬው እለት በርካታ የመርካቶ ነጋዴዎች ሱቆቻቸውን ዝግ እንዳደረጉ ታውቋል፣ ምክንያቱ ደግሞ ከሰሞኑ በመንግስት አካላት እና በነጋዴዎች መካከል ውዝግብ የፈጠረው የገቢዎች የደረሰኝ አጠቃቀም ጉዳይ መሆኑ ታውቋል።

ነጋዴዎች እየተጠየቁ ያሉት የደረሰኝ ቅጣት እና የቅጣት አፈፃፀም ከአቅማቸው በላይ መሆኑን ሲናገሩ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በበኩሉ በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎች በደረሰኝ ግብይት እንዲፈጽሙ በመደረጉ ያነሱት ጉዳይ ነው ብሏል።

"በግምት ከዘጠና ፐርሰንት በላይ ሱቆች ዛሬ ዝግ ናቸው" ያለው አንድ ነጋዴ የመንግስት ባለስልጣናት ጭምር የተሳተፉባቸው የኮንትሮባንድ ምርቶች ወደ ገበያ ያለደረሰኝ እየተበተኑ ነጋዴውን ደረሰኝ ቁረጥ ማለት አግባብ አይደለም ብሏል።

ሌላ አንድ ስሜ አይጠቀስ ያለ የመርካቶ ነጋዴ የሱቅ መዝጋት አድማው "እስከ ስድት ቀን ሊቆይ ይችላል፣ እየተነጋገርን ነው" በማለት ለመሠረት ሚድያ ተናግሯል።

መንግስት ያለደረሰኝ ግብይት ሲፈፅም የተገኘ ነጋዴ ንብረቶቹ ይወረሳሉ በሚል 'ሀሰተኛ መረጃ' አንዳንድ ባለንብረቶችና ነጋዴዎች ሱቃቸውን የመዝጋትና እቃዎችን የማሽሽ ሁኔታዎች አሉ ቢልም ነጋዴዎቹ የዛሬ ሳምንት ገደማ ይርጋ ሀይሌ የገበያ ማዕከል ደረሰኝ አልተቆረጠም በሚል ምክንያት ከ200 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ደንብ አስከባሪዎች እንሰወሰዱባቸው ተናግረዋል። (መሠረት-ሚዲያ!)

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

18 Nov, 10:22


የጀርመንኛ እና ደች ቋንቋ ሥልጠና በመራህያን
💡 እንያንዳንዱ ደረጀ በ2ወር ያልቃል
German:
ለ Goethe certificate exam እናዘጋጃቹሃለን

ለመመዝገብ
☎️ 0989747878

ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀለዋሉ : @merahyan

ETHIO-MEREJA®

12 Nov, 13:20


በህውሃት እና ጊዜዓዊ አስተዳደሩ መካከል  ለተፈጠረው አለመግባበት  መፍትሄው “የፌድራል መንግስቱ በጉዳዩ ጣልቃ መግባት ነው” ሲል የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ገለጸ!!

በህውሃት እና ጊዜዓዊ አስተዳደሩ መካከከል  በተፈጠረው አለመግባበት የገፈቱ ቀማሽ ህዘቡ በመሆኑ የፌድራል መንግሰት ጣልቃ በመግባት ውሳኔ ይስጥበት ሲለ የትግራይ ዲሞክራሲዊ ፓርቲ (ትዴፓ)  ገልጿል::

የፓርቲው ማዓከላዊ ኮሚቴ አባል  አቶ ገ/ጊዮርጊስ ግደይ ለጣቢያችን  እንደተናገሩት  ከቅርብ ጊዜዓት ወዲህ የተፈጠረው የህውሃት እና የጊዜዓዊ አስተዳደሩ አለመግባባት መቋጫው “የፌድራል መንገስት ጣልቃ በመግባት ውሳኔ ማሳለፍ ብቻ ነው” ብለዋል፡፡

ሁለቱ አካለት ችግራቸውን  በውይይት ለመፍታት ያላቸው ቁርጠኝነት አናሳ ነው ያሉ ሲሆነ የሁለቱ አካላት አለመግባበት  የሚያመጣው ውጤት ህዝቡን ካለበት ሁኔታ በላይ  ሊጎዳው እንደሚችልም  ስጋታቸውን ነግረውናል፡፡

በመሆኑም  ህውሃትም ይሁን የክልሉ ጊዜዓዊ አስተዳደር   የገቡበትን አለመግባባት ለመፍታት ብቸኛው አማራጭ የፌድራል መንገስቱ ጣልቃ ገብነት ነው ሲል የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ገ/ጊዮርጊስ ግደይ ነግረውናል፡፡

ህወሃት እና ጊዜዓዊ አስተዳደሩ  በቅርቡ እንደተሸማገሉ በሰፊው  ቢገለጽም  ህውሃት ግን ውይይት እንዳደረጉ ቢያምኑም የተለወጠ ነገር እንደሌለ መግለጹ የሚታወስ ነው፡፡

በአንጻሩ ደግሞ  ጊዜዓዊ አስተዳደሩ ትላንት ባወጣው መግለጫ “ህውሃት መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ ጥረት ትትእያረገ ነው” ሲል መክሰሱ ይታወሳል፡፡

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

12 Nov, 09:56


ታላቅ ቅናሽ
መራህያን የክህሎት ስልጠና ማዕከል ከጀመረ 2 አመት ሊሞላው 15 ቀን ቀርቶታል

ይህን በማስመልከት ለ 2 ሳምንት የሚቆይ በመራህያን ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ ቅናሽ በአንዳንድ ኮርሳችን ላይ አድርገናል።
• FullStack Development- 1000ETB/month
Video Editing - 1500ETB
• Graphic Design- 2000 ETB
Content Creation- 1000ETB
• Wordpress- 1000/month
English- 1500 ETB for 2 months
• German - 3000 ETB for 2 months
Oromifa - 2000 ETB for 2 months
• Arabic - 3000 ETB for 2 months
Project Management - 2000 ETB

💡 የብዙ ሰው ሃሳብ ሚሆነው ቅናሽ ሲወጣ ስልጠና አሰጣጡ ይወርዳል ብለው ያስባሉ :: በመራህያን የምንሰጣቸው የኮርስ ጥራት ፣ Content ፣ እንዲሁም አስተማሪዎች አይቀየሩም። እንደውም ያልጠበቁት ሆኖ ካገኙት refund የመጠየቅ መብት አላችሁ ።

በመራህያን ሁሌም ለናንተ ለውጥ ለማምጣት እንጥራለን!

☎️ 0989747878

Join our telegram channel for more: @merahyan

ይሄንን እድል ተጠቀሙበት እንዳያመልጣችሁ

ETHIO-MEREJA®

11 Nov, 17:30


#በመርካቶ “ንብረት ሊወረስ ነው፤ ሱቃችን ሊዘጋ ነው” በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሕጋዊ የንግድ ሥርዓት ለመዘርጋት እየተከናወነ ያለውን ሥራ ለማስተጓጎል ነው - አስተዳደሩ

#የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ በመርካቶ አካባቢ አንዳንድ ነጋዴዎች “ንብረት ሊወረስ ነው፤ ሱቃችን ሊዘጋ ነው” የሚል "መሰረት የሌለው ውዥንብር ውስጥ መግባታቸውን በማኅበራዊ ሚዲያዎች ተመልክተናል" ሲል አስታወቀ።

ውዥንብሩ የመጣው “በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎች በዚህ ሂደት ውስጥ እንዲያልፉ በሚደረገው ሥራ” ነው ሲል የገለጸው አስተዳደሩ ይህ እንዲስተጓጎል ሆን ተብሎ የተነዛ አሉባልታ ነው ሲል ጠቁሟል።

“በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎችን በመለየት በደረሰኝ ግብይት እንዲፈጽሙ የከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ ጊዜያት ጥሪ ሲያቀርብ መቆየቱን” ያወሳው አስተዳደሩ “ይሁን እንጂ ይህንን ጥሪ ወደ ጎን በመተው እና ሕጋዊ የንግድ ሥርዓት ለመዘርጋት እየተከናወነ ያለውን ሥራ ለማስተጓጎል የተሰራ ውዥንብር ነው” ብሏል።

በውዥንብሮች እና የተሳሳቱ መረጃዎች ንብረት የሚያሸሹና ሱቅ የሚዘጉ ነጋዴዎች ተገቢነት ከሌለው ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ሲል ያሳሰበው አስተዳደሩ “እንዲሁም አምራች፣ አከፋፋይና ቸርቻሪ ነጋዴዎች ያለደረሰኝ መገበያየት ህገወጥ ተግባር መሆኑን በአግባቡ በመረዳት ወደ ህጋዊ መስመር ሊገቡ ይገባል” ብሏል።

በመርካቶ እየተከናወነ የሚገኘው ሕጋዊ የንግድ ሥርዓት እንዲኖር ለማስቻል የንግዱ ማኅበረሰብ ተባባሪ እንዲሆንም አስተዳደሩ ጠይቋል።

ከዚህ በፊት ያለደረሰኝ የተገዙ ዕቃዎች ካሉ ሕጉ በሚያዘው መሠረት የማስመዝገብ ሥራ ማከናወን እንደሚጠበቅባቸው የአስተዳደሩ የከንቲባ ጽ/ቤት በፌስ ቡክ ገጹ ባጋራው መግለጫ አስታውቋል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

11 Nov, 10:37


ዛሬ መርካቶ ምን ተከሰተ…?

በአዲስ አበባ ከተማ በመርካቶ አካባቢ አንዳንድ ነጋዴዎች ንብረት ሊወረስ ነው፤ ሱቃችን ሊዘጋ ነው የሚል ውዥንብር ውስጥ ገብተዋል።

ውዥንብሩ ከየት መጣ የሚለውን ፋና ባደረገው ማጣራት፤ በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎች በደረሰኝ ግብይት እንዲፈጽሙ በመደረጉ እንደሆነ ታውቋል።(fbc)

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

09 Nov, 13:15


አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር መስራች አባል ሆነ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሩሲያ፣ ህንድና ብራዚልን ጨምሮ ከብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመሆን በጣምራ የብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ማኅበርን በመመስረት የመጀመሪያው የምስራቅ አፍሪካ ሀገር ዩኒቨርስቲ መሆኑን ዩኒቨርስቲው አስታውቋል።

አራቱ የብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች የመሰረቱት ማህበር በትምህርት በዲፕሎማሲ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በፈጠራ ስራ በጋራ መሰራት የሚያስችላቸው መሆኑ ተመላክቷል።

ዩኒቨርስቲው በአዲሱ የራስ-ገዝ ስትራቴጂክ እቅድ መሰረት አጋርነትና አለማቀፋዊነትን በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

07 Nov, 15:59


በአዳማ ስጋ በሚቆርጥበት ቢላ የሬስቶራንቱን ስራ አስኪያጅ በስለት ወግቶ የገደለው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ!

በአዳማ ከተማ ደምበላ ክፍለከተማ የአንድ ሬስቶራንት ስራ አስኪያጅ በስለት ተወግታ መገደሏን ተከትሎ ተጠርጣሪዉን ግለሰብ ፖሊስ በተከራየበት ሆቴል ውስጥ በወለጪቲ ከተማ መያዙን አስታውቋል።

በአዳማ ከተማ አስተዳደር ደምበላ ክፍለከተማ ወንጂ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራዉ ስፍራ የአንድ ሬስቶራንት ስራ አስኪያጅ የሆነችውን የ24 ዓመት ወጣት ተጠርጣሪዉ በስለት ወግቶ መሰወሩን እና በፖሊስ ብርቱ ክትትል ተጠርጣሪውን መያዙን የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት ኢንስፔክተር ወርቅነሽ ገልሜቻ በተለይም ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

ተጠርጣሪው የእቴቴ ባርና ሬስቶራንት ስራ አስኪያጅ የሆነችውን ሃሴት ደርቤ ጥቅምት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 በሬስቶራንት ውስጥ የስጋ ቆራጭ ሆኖ እየሰራ ባለበት በስራ ላይ በተፈጠረ አለመግባባት ስጋ በሚቆርጥበት ቢላዋ ወደ የግል ተበዳይን ወግቶ ህይወቷ እንዲያልፍ ማድረጉ ተገልጿል።

ግለሰቡ ድርጊቱን ከፈጸመ በኋላ ከአካባቢው የተሰወረ ሲሆን ተጠርጣሪው ግለሰብ እና ተጎጂዋ በስራ ምክንያት በተደጋጋሚ ይጋጩ እንደነበር ተጠቁሟል።ፖሊስ ድርጊቱን ከፈጸመ እለት ጀምሮ ክትትል እና ምርምር እያደረገ እንደነበረ እና በሂደቱ እገዛ ላደረጉ አካላት በሙሉ ኢንስፔክተር ወርቅነሽ ገልሜቻ ምስጋና ማቅረባቸውን ብስራት ራዲዮ ዘግቧል።(ብስራት-ራዲዮ)

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

07 Nov, 11:50


እነ ዮሃንስ ዳንኤል የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ!

ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ተያይዞ በወንጀል የተከሰሱት እነ ዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል) የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ።

ዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል)፣ አማኑኤል መውጫ፣ ናትናኤል ወንድወሰን፣ ኤልያስ ድሪባ፣ ይዲድያ ነጻነት እና እሌኒ ክንፈ የተባሉ  ስድስት ተከሳሾች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደህንነትን አደጋ ላይ ለመጣል ተንቀሳቅሰዋል በሚል የቀረበባቸው ክስ ላይ የወንጀል ድርጊት እንዳልፈጸሙ ጠቅሰው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ዛሬ ቀርበው የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል።

የፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ ከአንድ ወር በፊት አውሮፕላንን ያለአግባብ መያዝ ወንጀል፣ የመንግስት ሰራተኛ የስራ ግዴታውን እንዳይፈጽም መቃወምና አለመታዘዝ ወንጀል ክስ እንዲሁም በ1ኛ ተከሳሽ ብቻ ደግሞ የአየር መንገዱን መልካም ስም ለሚያጎድፍ በተንቀሳቃሽ ምስል በኮምፒውተር ስርዓት አማካኝነት ማሰራጨት ወንጀል የሚል ክስ ማቅረቡ ይታወሳል።

ተከሳሾቹ የክስ ዝርዝር ከደረሳቸው በኋላ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄያቸው ውድቅ ተደርጎ በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ በተሰጠ ትዕዛዝ መሰረት ከማረሚያ ቤት ቀርበው ጉዳያቸውን ተከታትለዋል።

የተከሳሾች ጠበቆች የክስ ዝርዝሩ እንዲሻሻል የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ሲያቀርቡ፤ ከሳሽ ዐቃቤ ሕግ ደግሞ የክስ ዝርዝሩ ሊሻሻል አይገባም የሚል መልስ በጽሁፍ ሰጥቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ የቀረበውን የክስ መቃወሚያ እና የዐቃቤ ሕግ መልስን መርምሮ በዛሬ ቀጠሮ ተከሳሾቹ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ፍሬ ነገር ወደ ፊት በማስረጃ የሚጣራ መሆኑን ጠቅሶ ውድቅ አድርጎታል።

ከዚህም በኋላ ተከሳሾቹ በክሱ ዝርዝር የተገለጸውን የወንጀል ድርጊት ሰለመፈጸም አለመፈጸማቸው በፍርድ ቤቱ በቀረበላቸው ጥያቄ መሰረት "የወንጀል ድርጊቱን አልፈጸምንም " በማለት የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል።

ከሳሽ ዐቃቤ ሕግ ለወንጀሉ መፈጸም ያስረዱልኛል ያላቸው ምስክሮች ቃል እንዲሰማለት በጠየቀው ተለዋጭ ቀጠሮ መሰረት የምስክር ቃል ለመስማት ለሁለት ቀን ማለትም ለሕዳር 18 እና ለሕዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።(በታሪክ አዱኛ)

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

07 Nov, 11:25


ከተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ከ297 ሚሊዮን ብር በላይ እና 151 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ሃብት ታግዶ ምርመራ እየተካሄደበት መሆኑ ተጠቆመ

46 መኖሪያ ቤቶች፣ 1 ሕንጻ፣ 86 ተሽከርካሪዎች፣ 81 ሺ ካሬ መሬት እግድ ወጥቶባቸዋል


ከተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ከ297 ሚሊዮን ብር በላይ እና 151 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ሃብት ታግዶ የወንጀል ምርመራ ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ የኦዲት ግኝት የባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም አመለከተ፡፡

የሦስት ዓመታት የኦዲት ግኝት የባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም የጋራ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ውይይት ትላንት ጥቅምት 27 ቀን 2017 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተካሂዷል፡፡

ፎረሙ ባለፉት ሦስት ዓመታት ትግበራው፤ ከ297 ሚሊዮን ብር በላይ እና 150 ሚሊዮን 504ሺህ ዶላር ያህል ሃብት እግድ እንዲወጣ ማድረጉን በሪፖርቱ አመልክተዋል፡፡

እንዲሁም 46 መኖሪያ ቤቶች እና አንድ ሕንጻ፣ 86 ተሽከርካሪዎች፣ ሁለት ነጥብ አምስት ሚሊዮን የሚያወጣ የአክሲዮን ብር ዋጋ ያለው፣ 81 ሺህ ገደማ ካሬ የመሬት ይዞታዎች እግድ እንደወጣባቸው ተመልክቷል።

ፎረሙ ባካሄደው ግምገማ በፋይናንስ ሕጋዊነት ኦዲት በግኝት ከለያቸው መካከል የጥሬ ገንዘብ ጉድለት፣ ውዝፍ ተሰብሳቢ ሂሳብ ከአንድ ወር ጀምሮ 10 ዓመትና ከዚያ በላይ የቆየ መሆኑ፣ የመንግሥትን ገቢ በወጡ ሕጎች መሠረት አለመሰብሰብ፣ ሕግን ያልተከተሉ ክፍያዎች መፈጸም ይገኙበታል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

06 Nov, 10:59


ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸው ተረጋገጠ።

በፍሎሪዳ ለደጋፊዎቻቸው ባደረጉት ንግግር "የአሜሪካ ሕዝብ 47ኛው ፕሬዝደንት አድርጎ ስለመረጠኝ ላመሰግን እወዳለሁ" ያሉት ዶናልድ ትራምፕ "ለሁሉም ዜጋ" ለመታገል ቃል ገብተዋል።

“ይህ ለአሜሪካ ህዝብ ታላቅ ድል ነው፤ አሜሪካን እንደገና ታላቅ ለማድረግ ያስችለናል” ሲሉም የምርጫ ዘመቻ መፈክራቸውን በመጠቀም ተናግረዋል። ትራምፕ ድላቸውን ለደጋፊዎቻቸው በተናገሩበት የፍሎሪዳ መድረክ “አገራችን እንድትድን እንረዳታለን” ብለዋል።

በድንበሮች ያሉ ጉዳዮችን እልባት እንደሚሰጡ ቃል ገብተው ፓርቲያቸው እና እሳቸው ታሪክ የሰሩት በምክንያት ነው ብለዋል።

ትራምፕ በዚህ የድል ንግግራቸው ይህችን ዕለት “በህይወታችሁ ጠቃሚ የምትባል ዕለት አድርጋችሁ እንደምትቆጥሯት” ተስፋ አለኝ ብለዋል። “አሜሪካ ከዚህ በፊት ታይቶ የማያውቅ ስልጣን ሰጥታናለች” በማለት ፓርቲያቸው የህግ መወሰኛ ምክር ቤቱን የበላይነት ከዲሞክራቶች በመውሰድ መቆጣጠራቸውን አስታውቀዋል።

ይህንን ተከትሉም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ እና የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኤማኑዌል ማክሮ የአሜሪካ 47ኛ ፕሬዝደንት ሆነው ለመመረጥ ለተቃረቡት ዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

06 Nov, 10:56


ታላቅ ቅናሽ
መራህያን የክህሎት ስልጠና ማዕከል ከጀመረ 2 አመት ሊሞላው 20 ቀን ቀርቶታል

ይህን በማስመልከት ለ 20 ቀናት የሚቆይ በመራህያን ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ ቅናሽ በአንዳንድ ኮርሳችን ላይ አድርገናል።
FullStack Development- 1000ETB/month
Video Editing - 1500ETB
Graphic Design- 2000 ETB
Content Creation- 1000ETB
Wordpress- 1000/month
English- 1500 ETB for 2 months
German - 3000 ETB for 2 months
Oromifa - 2000 ETB for 2 months
Arabic - 3000 ETB for 2 months
Project Management - 2000 ETB

💡 የብዙ ሰው ሃሳብ ሚሆነው ቅናሽ ሲወጣ ስልጠና አሰጣጡ ይወርዳል ብለው ያስባሉ :: በመራህያን የምንሰጣቸው የኮርስ ጥራት ፣ Content ፣ እንዲሁም አስተማሪዎች አይቀየሩም። እንደውም ያልጠበቁት ሆኖ ካገኙት refund የመጠየቅ መብት አላችሁ ።

በመራህያን ሁሌም ለናንተ ለውጥ ለማምጣት እንጥራለን!

☎️ 0989747878

Join our telegram channel for more: @merahyan

ይሄንን እድል ተጠቀሙበት እንዳያመልጣችሁ

ETHIO-MEREJA®

06 Nov, 10:15


ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ጨምሮ የበርካታ ሀገራት መሪዎች ለዶናልድ ትራምፕ እነኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

የዓለማችን ልዕለ ሀያል ሀገር የሆነችው አሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ሲሆን የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ እየመሩ ይገኛሉ፡፡

ትራምፕ እስካሁን በተረጋገጡ የወኪል መራጮች ምርጫ አማካኝነት 267 በ224 ድምጽ እየመሩ ይገኛሉ፡፡አስቀድሞ 270 የወኪል መራጮችን ድምጽ ያገኘ እጩ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ይሆናል በሚለው ህግ መሰረት ዶናልድ ትራምፕ በይፋ ማሸነፋቸውን ለማወጅ ሶስት ድምጽ ብቻ መቅረቱን ተከትሎ በርካታ የዓለማችን ሀገራት አስቀድመው እንኳን ደስ አለዎት መልዕክታቸውን እያስተላለፉ ናቸው፡፡

ከነዚህ መካከልም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) አንዱ ሲሆን ዶናልድ ትራምፕ ምርጫውን ስላሸነፉ እንኳን ደስ አለዎት፣ ወደ መሪነት እንኳን ድጋሚ መጡ አብረን እንደምንሰራ ተስፋ አደርጋለሁ ብለዋል፡፡

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በበኩላቸው ለዶናልድ ትራምፕ እና ባለቤታቸው እንኳን ወደ ነጩ ቤተ መንግስት ተመለሱ ሲሉ በኤክስ አካውንታቸው ላይ ጽፈዋል፡፡የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን፣ኤልሳልቫዶር ፕሬዝዳንት ናይብ በክሌ፣ የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዶሚር ዘለንስኪ፣የሀንጋሪው ፕሬዝዳንት ኦርባን፣የስዊድን፣ ዴንማርክ ፣ጣልያን፣ ሆላንድ እና ሌሎችም ሀገራት መሪዎች የእንኳን ደስ ለዎት መልዕክታቸውን ለዶናልድ ትራምፕ ልከዋል፡፡

የዩክሬን እና ሩሲያን ጦርነት በተመረጡ በማግስቱ እንደሚስቆሙ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተናገሩት ዶናልድ ትራምፕ ከፕሬዝዳንት ዘለንስኪ እንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ደርሷቸዋል፡፡

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

06 Nov, 10:03


ትራምፕ አብዛኞቹን ብርቱ ፉክክር የሚካሄድባቸውን ግዛቶች አሸነፉ

የሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ የምርጫውን ውጤት ለመወሰን ያግዛሉ ከሚባሉ ወሳኝ ግዛቶች መካከል ፔንሴልቫኒያን፣ ኖርዝ ካሮላይና እና ጆርጂያ ግዛቶችን ማሸነፋቸውን አረጋገጡ፡፡

ከፍተኛ ድምጽ ይገኝባቸዋል በተባሉ ግዛቶች መካከል ትራምፕ አበዘሀኛዎቹን ማሸነፋቸውን ሲያረጋግጡ በቀሪዎቹ ሁለት ግዛቶች ሚቺጋን እና ዊስኮንሲን በሁለት እና ከዛ በላይ በሆነ ነጥብ እየመሩ ይገኛሉ፡፡ ትራምፕ በዛሬው እለት ጠዋት በዌስት ፓልም ቢች ካውንቲ የስብሰባው ማዕከል የተገኙ ደጋፊዎቻቸው ባረሙት ንግግር "ድንቅ ድል አደርገናል" ሲሉ ምርጫውን ማሸነፋቸውን አውጀዋል።

ትራምፕ በሰፊ ልዩነት እየመሩ ቢሆንም የድምጽ ቆጠራው እስካሁን መቀጠሉን የሀገሪቱ ሚዲያዎች እየዘገቡ ይገኛሉ።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

06 Nov, 08:13


ትራምፕ ምርጫውን ማሸነፋቸውን አወጁ!!

የሪፐብሊካኑ እጩ ዶናልድ ትራምፕ የ2024ቱን ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸውን የአሜሪካ ሚዲያዎች ዘገቡ!

ትራምፕ ማሸነፋቸውን ያወጁት በዘሬው እለት ጠዋት በዌስት ፓልም ቢች ካውንቲ የስብሰባ ማዕከል ለደጋፊዎቻቸው ንግግር ባደረጉበት ወቅት ነው።  የተቀናቃኛቸው ምክትል ፕሬዝደንት ካማላ ሀሪስ የማሸነፍ ጉዞ፣ የትራምፕ የማሸነፍ ግምት በመስፋቱ 270 ድምጽ የማግኘት እድላቸው ጠቧል።

ዋነኞቹ የአሜሪካ ሚዲያዎች ኤፒ እና ሲኤንኤን ጨምሮ ቆጠራው ገና ያልተጠናቀቀ መሆኑን ቢገልጹም ትራምፕ ግን ማሸነፋቸውን አውጀዋል።"ማንም አይቻልም ያለውን መሰናክል አልፈናል" ብለዋል ትራምፕ። "የማይታመን የፖለቲካ ድል ማግኘታችን አሁን ግልጽ ነው።"ዲሞክራቶች ትራምፕ እንደ ምርጫ 2020 ምርጫው ሳይጠናቀቅ አሸንፌያለሁ ብለው ሊያውጁ ይችላሉ በሚል ስጋታቸውን መግለጻቸው ይታወሳል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

06 Nov, 07:37


ትራምፕ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫውን እየመሩ ነው!

የአለም ፖለቲካ ዘዋሪዋ ሀገር አሜሪካ 47ተኛውን ፕሬዚዳንቷን በመምረጥ ላይ ትገኛለች።

ፉክክሩ የጋለው እና እጩዎቹ አንገት ለአንገት የተያያዙበት ምርጫ ውጤት በዚህ ሰዓት የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ እየመሩ ይገኛሉ።

የዲሞክራቷ እጩ ካማላ ሀሪስም ሆኑ ሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ ለሀገራቸው ይበጃል ብለው የያዟቸው ፖሊሲዎች አሜሪካውያንና የቀረውን አለም ቀልብ ስቦ የምርጫውን ውጤት በጉጉት እንዲጠበቅ አድርጎታል።

እስከመጨረሻ ውጤቱን ለመገመት አስቸጋሪ የሚሆነው 47ተኛው የአሜሪካ ምርጫ ፉክክር ማንን ፕሬዚዳንት ያደርግ ይሆን? አሁንም የሁለቱን ፉክክር እና ውጤት ለማወቅ "ስዊንግ ስቴት" የሚባሉትን 7 ግዛቶች የምርጫ ውጤት መጠበቅ አስገዳጅ ነው።

ካማላ ሀሪስ እስካሁን በብዙ ሴቶች በመመረጥ ቅድሚያውን ቢይዙም በአጠቃላይ የምርጫ ሂደቱ በሪፐብሊካኑ እጩ ዶናልድ ትራምፕ እየተመሩ ይገኛሉ። አሁን ላይ ባለው መረጃ ትራምፕ ምርጫውን የማሸነፍ ዕድላቸው ወደ 89% ከፋ ማለቱ እየተዘገበ ነው::(ebc)

ETHIO-MEREJA®

05 Nov, 15:34


በሸገር ከተማ በዛሬው እለት በደረሰ የእሳት አደጋ እናት ከስድስት ወር ልጇ ጋር ህይወታቸው አለፈ

ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ-ከተማ በመስሪያና መሸጫ ሼድ ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ እናት ከስድስት ወር ልጇ ጋር ህይወቷ  ማለፋን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

በእሳት አደጋዉ በሼድ ዉስጥ ካሉ  ሱቆች መካከል ስድስት የንግድ ሱቆች ተቃጥለዋል። የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር ሶስት የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪና ሁለት አምቡላንሶች ከሰላሳ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጋር የተሰማራ ሲሆን የእሳት አደጋዉ ወደሌሎች ንግድ ሱቆች ተዛምቶ ተጨማሪ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል ።

ከንግድ ሱቆቹ መካከል በአንደኛዉ ነዳጅ በፕላስቲክ ጠርሙስ በችርቻሮ የሚሸጥበት ሱቅ በመሆኑ ለሽያጭ የተዘጋጀዉ ነዳጅ ለቃጠሎው መከሰትና መባባስ ምክንያት ሆኗል።

ከስድስት ወር ልጇ ጋር ህይወቷ ያለፈችዉ እናት በእሳት አደጋዉ ከተቃጠሉት የንግድ ሱቆች ዉስጥ በአንደኛዉ ሱቅ የንግድ ስራ ላይ የነበረች መሆኗን አቶ ንጋቱ ጨምረው ለብስራት ተናግረዋል።

ነዳጅ ማከማቸትም ሆነ መሸጥ ያለበት በተፈቀደለትና የአደጋ ደህንነት መስፈርትን ባሟሉ የነዳጅ መሸጫ ጣቢያዎች ዉስጥ ብቻ መከናወን ያለበት በመሆኑ በተለያዩ የንግድ ሱቆች ዉስጥ ነዳጅ ማከማቸትም ሆነ መሸጥ መሰል አደጋዎችን የሚያስከትል በመሆኑ የንግድ ፈቃድ የሚሰጡ አካላት ተገቢዉን ቁጥጥር ማድረግ ይኖርባቸዋልም ሲሉ አክለዋል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

05 Nov, 14:22


በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው ኤር ባስ A350-1000 አውሮፕላን ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ደረሰ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤርባስ ኩባንያ የተረከበው Ethiopia land of origins የሚል ስያሜ ተሰጠው በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው ኤር ባስ A350-1000 አውሮፕላን ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ደርሷል።

ፎቶ: አዲስ ስታንዳርድ

The first Airbus A350-1000 aircraft in Africa has arrived at Bole International Airport!

The first Airbus A350-1000 aircraft in Africa named Ethiopia land of origins, which Ethiopian Airlines took over from Airbus, has arrived at Bole International Airport.

Photo: New Standard

      T.me/ethio_mereja
             Ethio-mereja

ETHIO-MEREJA®

05 Nov, 11:27


ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ብድር ሰጠች

በአለም አዲስ አገር ለሆነችው ደቡብ ሱዳን የተሰጠው ብድር በሁለቱ አገራት መካከል አገናኝ ለሚሆን መንገድ ግንባታ የሚውል ነው።

የአራት አመት እፎይታ ኖሮት በ10 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቀው ብድር ከ738 ሚሊየን ዶላር በላይ ነው።

በደቡብ ሱዳን ድንበር ውስጥ የሚገነባው 220 ኪሜ መንገድ በኢትዮጵያ ተቋራጮች እና አማካሪዎች እንዲከናወን በሁለቱ አገራት ከስምምነት መደረሱ ተገልጿል።

የብድር አመላለሱም በካሽ እና በድፍድፍ ነዳጅ እንደሚሆን ነው የተጠቀሰው ሲል ካፒታል አስነብቧል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

05 Nov, 11:19


🔶️እርጥበት የሚከላከል የፍራሽ ሽፋን

ዉሃ ስርገትን ወደ ፍራሽ ዉስጥ እንዳይገባ እና አላስፈላጊ ሽታን እንዲሁም ድካምን የሚከላከል አንሶላ Mattress

   🔶️የፍራሾች መጠን

🔻1.50mx2m-----3900 ብር

🔻1.80mx2m-----4200 ብር

🔻2mx2.2m-------4300 ብር

👉ማሳሰቢያ የትራስ ልብስ የለዉም🚫

      🔻ከነፃ ማድረሻ ጋር

       ☎️ 0931448106
       ☎️ 0901882392

ETHIO-MEREJA®

05 Nov, 08:58


ታላቅ ቅናሽ
መራህያን የክህሎት ስልጠና ማዕከል ከጀመረ 2 አመት ሊሞላው 20 ቀን ቀርቶታል

ይህን በማስመልከት ለ 20 ቀናት የሚቆይ በመራህያን ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ ቅናሽ በአንዳንድ ኮርሳችን ላይ አድርገናል።
• Full Stack Development- 1000ETB/month
• Video Editing - 1500ETB
• Graphic Design-2000 ETB
• Content Creation- 1000ETB
• Wordpress-1000/month
• English- 1500 ETB for 2 months
• German - 3000 ETB for 2 months
• Oromifa - 2000 ETB for 2 months
• Arabic - 3000 ETB for 2 months
• Project Management - 2000 ETB

💡 የብዙ ሰው ሃሳብ ሚሆነው ቅናሽ ሲወጣ ስልጠና አሰጣጡ ይወርዳል ብለው ያስባሉ :: በመራህያን የምንሰጣቸው የኮርስ ጥራት ፣ Content ፣ እንዲሁም አስተማሪዎች አይቀየሩም። እንደውም ያልጠበቁት ሆኖ ካገኙት refund የመጠየቅ መብት አላችሁ ።

በመራህያን ሁሌም ለናንተ ለውጥ ለማምጣት እንጥራለን!

☎️ 0989747878

Join our telegram channel for more: @merahyan

ይሄንን እድል ተጠቀሙበት እንዳያመልጣችሁ

ETHIO-MEREJA®

04 Nov, 13:03


ምደባ!

የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተማሪዎች ምደባቸውን
Website: https://placement.ethernet.edu.et 
Telegram: https://t.me/moestudentbot ላይ መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

ተማሪዎች ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ  መሰረት የREMEDIAL ፕሮግራሙን እንዲከታተሉ ተብሏል። ትምህርት ሚኒስቴር የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ገልጿል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

02 Nov, 09:34


ወላጆች ልጆቻቸውን ከመወለዳቸው በፊት በሚፈልጉት ጾታ፣ ቁመትና የማሰላሰል አቅም እንዲወስኑ የሚያደርግ አዲስ ፈጠራ ይፋ ሆነ🧐!

መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገው አዲስ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ለማሰብ የሚከብዱ ፈጠራዎችን ለአገልግሎት አብቅቻለሁ ብሏል፡፡

ሄሊዮስፔክት ጄኖሚክስ የተሰኘው ይህ አዲስ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ልጆች ከመወለዳቸው በፊት ከፍተኛ የማሰላሰል አቅም ወይም አይኪው እንዲኖራቸው የሚያደርግ ነው ተብሏል፡፡ኩባንያው በሰውሰራሽ ቴክኖሎጂ ወይም በህክምና እገዛ በሚወለዱ ህጻናት ላይ በርካታ ሙከራዎችን ሲያደርግ መቆየቱን ዘ ጋርዲያን አስነብቧል፡፡

እንደ ዘገባው ከሆነ ቴክኖሎጂው ወላጆች ልጃቸው በሚፈልጉት ጾታ፣ ቁመት፣ የማሰላሰል አቅም መጠን እና ሌሎችም እንዲወለድ የሚያደርግ ነው፡፡ወላጆች ይህን አገልግሎት ለማግኘት እስከ 50 ሺህ ዶላር መክፈል የሚጠበቅባቸው ሲሆን አገልግሎቱን እያገኙ ያሉ ወላጆች እንዳሉም ተገልጿል፡፡

እስካሁን ለ12 ልጆችን በተፈጥሮ መንገድ መውለድ ላልቻሉ ነገር ግን በህክምና እገዛ ለወለዱ ወላጆች አገልግሎቱ ተሰጥቷቸዋል የተባለ ሲሆን ህጻናቱ በዚህ ቴክኖሎጂ የማሰላሰል አቅማቸው በተፈጥሯቸው ሊያገኙ ከሚችሉት ስድስት እጥፍ የተሻለ ነውም ተብሏል። ቴክኖሎጂው አይኪውን ከመጨመር በተጨማሪ ሊከሰቱ የሚችሉ እንደ የአዕምሮ ህመም፣ ከመጠን በላይ ውፍረትና ሌሎች ስጋቶች ህጻናቱን እንዳያጠቁ የሚያደርግ እንደሆነም ተገልጿል፡

ይህ ቴክኖሎጂ ለአገልግሎት መብቃቱን ተከትሎ አድናቆትና ትችቶችን ያስተናገደ ሲሆን ቴክኖሎጂው የማህበረሰብ ልዩነት እንዲፈጠር የሚያደርግና ተፈጥሮን የሚጋፋ ነው የሚል ትችት ቀርቦበታል፡፡ቴክኖሎጂውን ያበቃው ኩባንያ በበኩሉ አገልግሎቱ ገና በጅምር ላይ መሆኑንና በቀጣይ ለሁሉም እንዲቀርብ ሊደረግ እንደሚችል አስታውቋል(Alain)

T.me/ethio_mereja

ETHIO-MEREJA®

02 Nov, 07:24


መገናኛ📍

በተወሰኑ ቦታዎች የመጫኛና ማውረጃ ተርሚናል ለውጥ መደረጉን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ

በዚሁ መሰረት፦
1. መገናኛ ውስጥ ተርሚናል ላይ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ
• ከመገናኛ - ቃሊቲ
• ከመገናኛ - ሳሪስ እና
• ከመገናኛ - ጋርመንት የመጫኛና ማውረጃ መስመሮች መገናኛ ሙሉጌታ ህንጻ ዝቅ ብሎ አምቼ ፊት ለፊት፤

2. ቦሌ ክፍለ ከተማ ፊት ለፊት ተርሚናል ላይ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ
• ከመገናኛ - ቱሉ ዲምቱ እና
• ከመገናኛ - ኮዬ ፈቼ የመጫኛና ማውረጃ መስመሮች አምቼ አጠገብ (ቀደም ሲል ከነበረበት ቦታ ትንሽ ዝቅ ብሎ)፤

3. ሙሉጌታ ህንፃ አካባቢ ተርሚናል ላይ አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ
• ከመገናኛ - ገርጂ
• ከመገናኛ - ጎሮ
• ከመገናኛ - አያት እና
• ከመገናኛ - ሰሚት የመጫኛና ማውረጃ መስመሮች ዘርፈሽዋል አካባቢ በተዘጋጁ ጊዜያዊ ተርሚናሎች በመዛወር በሁሉም ሞዳሊቲ አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን ቢሮው አስታውቋል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

02 Nov, 07:21


🌺IMPULSE SEALER/ ማሸጊያ 🎥ቪዲዮ

👉ለባልት፣ ነጋዴዎች፣ ለቤትዎ አስፈላጊ ዕቃ

ምርጥ የሆነ እቃ፣ በትክክልም የሚሰራ ነው።

✔️ 300mm፣ 200mm የላስቲክ ማሸጊያ!
✔️ በኤሌክትሪክ የሚሰራ
✔️ ለቤትዎም፣ ለስራ የሚሆን ነው።

ፈጥነው ይዘዙ፣ ያለው ጥቂት ነው።

ዋጋ:- 300mm ስፋት 👉 2800 ብር

       ☎️ 0901882392
       
አድራሻ ፣ መገናኛ

ETHIO-MEREJA®

02 Nov, 05:53


LIMITLESS COIN ($LMTdc)

🚀ONLY 10M Supply!

💰 Quarterly Dividends: Enjoy passive income through regular USDT payouts as we grow together.

🏆 Backed by a Solid Business Plan: We’re not about hype—we’re driven by a strategic business plan and sustainable growth.

⚡️ Blockchain Governance: Your coin gives you voting power and influence over key company decisions.

🔥 Real Returns, Real Value: LIMITLESS Coin is backed by a portfolio of ventures and real-world assets, ensuring long-term stability.

>🔘 See More

ETHIO-MEREJA®

01 Nov, 19:06


🕯በኦሮሚያ የንፁሀን ዜጎች ግድያ እንደቀጠለ ነው❗️

ከአዲስ አበባ 82 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ወጫሌ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት የወረዳ አስተዳዳሪውን ጨምሮ በርካታ ሰዎች መገደላቸው ተሰምቷል!።

ዛሬ ጥዋት ወጫሌ ወረዳ በተፈጸመው ጥቃት የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ንጉሴ ኮሩን ጨምሮ በርካቶች ነው የተገደሉት።

የወጫሌ ወረዳ አጎራባች የሆነው አለልቱ ወረዳ ፥ የቀድሞው የወረዳው አሁን ደግሞ የወጫሌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ንጉሴ ኮሩ መገደላቸውን አረጋግጧል። የጉዳቱ መጠን እስካሁን አለመጣራቱ የተገለፀ ሲሆን ጉዳት የደረሰባቸው ሆስፒታል መግባታቸው ተሰምቷል።


በሌላ በኩል በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን ከመቂ ከተማ 18 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ታጣቂዎች በርካታ ሰዎችን መግደላቸው ተሰምቷል። የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 40 ሰዎች በላይ እንደሚጠጋ ተነግሯል!

"ድርጊቱ የተፈጻመው በሸኔ ታጣቂዎች ነው። እጅግ በጣም አሳዛኝ ልብን የሚሰብር ነገር ነው የተፈፀመው " ብለዋል።

ቦታው በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን ፣ ዱግዳ ወረዳ ኩሬ፣ ጋሌ፣ ቢቂሲ የሚባሉ ቀበሌዎች እንደሆነና ቦታው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ እንደሚዋሰን ጠቁመዋል።

"ድንገት ምሽት ላይ ነው ግድያው የተፈጸመው። በወቅቱ ከባድ ዝናብ ይዘብ ነበር " ብለዋል።

" ድንገተኛ ስለነበረ ማሳ ውስጥ ሲሮጥ በተባራሪ ጥይት የተመታ አለ ፤ ተቃጥሎ መለየት ያልተቻለ ሬሳ አለ ፤ እስካሁን ባለው 44 ሰው እንደሞተ ነው የሰማነው " ሲሉ ገልጸዋል። "ግድያው ምሽት በድንገት ነው የተፈጸመው። ከሟቾቹ 80% የሚሆኑ ማምለጥ የማይችሉ ህጻናት፣ አሮጊቶች ፣ ሴቶች ፣ ሽማግሌዎች ናቸው " ብለዋል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

01 Nov, 14:51


በተለምዶ ማርያም ማዞሪያ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ የተነሳው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዉሏል!

በዛሬው ዕለት በቦሌ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 12 በተለምዶ ማርያም ማዞሪያ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ከቀኑ 6 ሰዓት ከ35 ላይ በመኖሪያ ቤቶች ላይ አጋጥሞ የነበረዉ የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ።

በአደጋዉ ቆሮቆር በቆርቆሮ ሆነዉ የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል።

የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር 12 የእሳት አደጋ መቆጣጠሪያ ተሽከርካሪዎችና ሁለት የውሀ ቦቴዎች ከ70 የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጋር ተሰማርተው ነበር።

የእሳት አደጋዉ በአካባቢዉ ባሉ መኖሪያ ቤቶችና ተቋማት እንደዚሁም በአቅራቢያዉ ባለ አንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ እንዳይዛመት ማድረግ መቻሉን የእሳትና አደጋ ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

የአደጋዉ መንስኤና በንብረት ላይ የደረሰው ጉዳት መጠን እየተጣራ ሲሆን በአደጋዉ በሰዉ ጉዳት አለመድረሱን ኮሚሽኑ ጠቁሟል። አሁን ያለንበት የጥቅምት ወር ደረቅና ነፋሻማ አየር ያለዉ በመሆኑ ለእሳት አደጋ መከሰትና መባባስ አስተዋጾኦ ስለሚያደርግ በመሆኑም ህብረተሰቡ ከኮሚሽኑ እየተላለፉ ያሉ የጥንቃቄ መልዕክቶችን ተግባራዊ እንዲያደርግ አሳስቧል።

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

01 Nov, 12:32


ማንቺስተር ዩናይትድ ሩበን አሞሪምን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ!

ማንቺስተር ዩናይትድ ፖርቹጋላዊውን ሩበን አሞሪም የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል፡፡

ፖርቹጋላዊው ሩበን አሞሪም የማንቺስተር ዩናይትድ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ መሾሙን ክለቡ በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡

የ39 አመቱ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የስፖርቲንግ ሊዝበን ዋና ቡድን አሰልጣኝ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ በቀያይ ሰይጣኖቹ ቤት እስከ 2027 የሚያቆየውን ፊርማ ማኖሩ ተገልጿል፡፡ ማንቺስተር ዩናይትድ አሰልጣኙን ወደ ክለቡ ለማምጣት 11 ሚሊየን ዩሮ መልቀቂያ ዋጋ ለስፖርቲንግ ሊዝበን ክለብ መክፈሉም ተዘግቧል፡፡

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

01 Nov, 07:33


ለሚ_ናሽናል ሲሚንቶ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታወቀ

በአማራ ክልል የተገነባው ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከትናንት ጀምሮ ምርቱን ለገበያ እያቀረበ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ፋብሪካው የማምረት ሥራውን በፍጥነት እንዲጀምር የተደረገው ምርቱን በቶሎ ወደ ገበያ በማቅረብ በሀገር ደረጃ ያለውን የሲሚንቶ ገበያ ለማረጋጋትና እንደሀገር የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነት ለመወጣት መሆኑ ተገልጿል፡፡

ፋብሪካው ምርቱ ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን ከግብዓት ምርት ጀምሮ ዘመናዊና የተደራጀ ላቦራቶሪ ገንብቶ ባለሙያ መድቦ በብቃት እየሠራ መሆኑን አስታውቋል፡፡

በቀን 150 ሺህ ኩንታል ስሚንቶ የማምረት አቅም ያለው ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ መስከረም 18 ቀን 2017 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ተመርቆ ሥራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡

      T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

31 Oct, 20:33


#Update የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኤርትራ የአየር ክልል እንዳይበር ተከልክሏል በሚል የተሰራጨው መረጃ ሐሰት ነው ሲል አየር መንገዱ አስታወቀ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኤርትራ የአየር ክልል እንዳይበር ተከልክሏል በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ ሐሰት መሆኑን አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ የኤርትራን አየር ክልል እንዲጠቀም ከኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ፈቃድ የተሰጠው መሆኑን እና የአየር ክልሉን ለመደበኛ በረራ በመጠቀም ላይ መሆኑን አረጋግጧል፡፡

በቻናላችን ጠዋት የተሰራጨው መረጃ በስህተት የደረሰን በመሆኑ በኢትዮመረጃ ቤተሰቦች ስም ልባዊ ይቅርታ እንጠይቃለን። በዚህ ጉዳይ ላይ ተጨማሪ መረጃዎችን ካገኘን የምናጋራችሁ ይሆናል።

  T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

31 Oct, 18:05


የጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ለዶ/ር አበባው ደሳለኝ የሰጡት ምላሽ ምን ነበር ?

👉 ከኃይል ይልቅ ሰላም እጅግ በጣም አዋጭ ነው። እኛ ከማንም በላይ ሰላም እንፈልጋለን።

👉ከልጅነት አንስቶ ክላሽ ተሸክመን ስለኖርን ጉዳቱ ይገባናል። ጦርነትን በወሬ ሳይሆን በተግባር እናውቀዋለንና አንፈልገውም። ብዙዎችን ቀጥፎብናል አንፈልገውም።

👉ህልም አለን በዚህ ሀገር የሚጨበጥ ለውጥ ለማምጣት ለዛ ሰላም ያስፈልጋል።

👉' የሰላም አማራጭ አትመርጡም በግልጽ አታውጁም? ' ለተባለው በተደጋጋሚ ማወጃችንን እናተም ህዝቡም ያውቃል።

👉የሀገር ሽማግሌዎችን ልከን በእንብርክክ መመለሳቸውን እናተም እኛም እናውቃለን።

👉አሁንም ቢሆን በሰላም በኩል እርሶ (ዶ/ር አበባው) እኛንና የሚቃወሙትን ማቀራረብ ከቻሉ በሩ ክፍት ነው። የምንፈልገው ሰላም ነው። አነጋግረው ያምጧቸው።

👉በአማራም ሆነ በኦሮሚያ ከሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ጋር ንግግር አለ ግን ንግግር የሚያደርጉትን እና ሰላም የሚፈልጉትን ሰዎች ' እንዴት ትነጋገራለህ ከዚህ መንግስት ጋር? '  ብለው የሚወቅሱ ሰዎች አሉ። እዚህም አሉ፤ እዛም አሉ። በዚህም ምክንያት ሰላም ፈላጊዎቹ ደበቅ ይላሉ።

👉መጠየቅ ብቻ አይደለም ንግግርም ጀምረናል። ለቀረው እርስዎም (ዶ/ር አበባውን) ያግዙን።

👉የምንፈልገው ሰላም ነው። አንድ ወንድም ገለን ምን እናገኛለን ? በዚያ መንገድ ማንም እንደማያሸንፈን እናውቃለን። ምንም ! ስጋት ኖሮብን አይደለም። ግን መገዳደል ምን ፋይዳ አለው ? አይጠቅምም።

👉' በ2 ወር እንቆጣጠራለን ብላችሁ ገብታችሁ ' የሚለው ምኑን እንቆጣጠራለን ክልሉን በህጋዊ መንገድ በምርጫ ያሸነፍንበት ክልል ነው። ምንድነው? ከማን ነው? የምንቆጣጠረው። በአንጻሩ ያልተሳካው " በሁለት ሳምንት ይሄን አረፋ መንግስት አባርሬ 4 ኪሎ የአባቶቼን ርዕስት እወርሳለሁ " ያለው አልተሳካለትም። እንጂ አማራ ክልል ክልላችን ነው የአማራ ህዝብ ህዝባችን ነው። ምንም የምንቆጣጠረው አብረን ነው የኖርነው አብረን ነው ያታገልነው አብረን እኖራለን። 2 ወር 3 ወር የሚል እቅድ ከኛ ሳይሆን እኛን በቀላሉ ለመገፍተር ካሰቡ ሰዎች የመጣ ነው።

👉የአማራ እስር፣ ጉዳት፣ ችግር  የሚለው የቁጫም ችግር ነው፣ የኦሮሞም ሲጠየቅ ችግር ነው ይሄ የሰፈሩን ብቻ የሚያስብ ኃይል ሁል ጊዜ እንደዛ ነው። የራሱን ብቻ ነው የሚያየው።

👉አማራን ባለፉት 6 ዓመታት የኢንዱስትሪ ማዕከል አድርገናታል። የማያምን ኮምቦልቻ፣ ደብረ ብርሃን፣ ባህር ዳር፣ ቡሬ ሄዶ ይቁጠር። ጨርቃ ጨርቅ፣ ሲሚንቶ፣ ማርብል፣ ግራናይት የዘይት ፋብሪካ ብዙ ብር አግዘን አማራ ክልል አቋቁመናል።

👉አማራ ክልል የብልጽግና መንግስት የፈጠረውን ኢንዱስትሪ በየትኛውም መንግስት አግኝቶ አያውቅም። በወሬ ስለተደባበቅ እንዳትሸወዱ።

👉ሁሉም ባይሟላም በመንገድ ዘርፍ ብዙ ስራ ተሰርቷል።

👉ባህር ዳር እኛን ሳይመርጠን በስራ ማስመስከር ስላለብን በኢትዮጵያ ሰርተን የማናቀውን ድልድይ ሰርተናል፣ መንገድ እየሰራን ነው፣ ኮሪደር ልማት፣ ኢንዱስትሪ ፓርክ ያለው ባህር ዳር ነው። ህዝባችን ሰርቪሱ ይገባዋል ብለን ስለምናስብ።

👉ጎንደር ቢሄዱ ያን ስልጡን ህዝብና ሀገር  ከ70 እና 80 ዓመት በኃላ ዞር ብሎ የሚያየው መንግስት ያገኘው አሁን ነው። ፋሲል ቀንና ማታ እየተገነባ ነው፣ መስቀል አደባባይ የአዲስ አበባውን መስቀል አደባባይ በሚያክል መንገድ እየተገነባ ነው። ፓያሳ እያሸበረቀ ነው። መገጭን 18 ዓመት ከቆመ በኃላ 7 ቢሊዮን ብር መድበን ቀንና ማታ እየሰራን ነው።

👉ሃይቅን እየሰራን ነው፣ ጎርጎራን ሰርተናል።

👉ማዳበሪያ በከፍተኛ ሁኔታ በቀበሌው እያዳረስን ነው።

👉 አማራ ክልል ልማት ነው እየሰራን ያለነው። እንደ ልብ እንዳንሰራ ግን የሚያደናቅፉን ሰዎች አሉ። እርሶ ያግዝኑንና ሰዎቹ ይመለሱ።

👉ፋሲልን የምንሰራው፣ ማዳበሪያ የምናዳርሰው በወታደራዊ እጀባ ነው። እንዴት ነው አሳሪ መንግስት የሚሆነው? ተቀናኛን የሚባለው ልማት የሚያደናቅፍ፣ ተማሪ የሚያደናቅፍ ነው።

👉ህዝቡ ማን እንደሚሰራ ማን እንደሚያወራ ያውቃል።

👉ሰላሙን እርሶም ጓደኞቾም ይሞክሩ፤ ይምጡ! ይመልሱ! ልማቱን ደግሞ ልክ እኛ ለምነን እንደምንሰራው (አዋሬ፣ ገበታ ለሀገር) እርሶም ፓርቲዎም ለምነው ተባብረን አማራን ወደ ልማት እናስገባው።

👉ጎርጎራን በወታደር ጠብቀን ነው የሰራነው ፣ ጎንደር ፒያሳን የምናድሰው ከኳሪ ሲሚንቶ ለማምጣት በወታደር አስጠብቀን ነው፤ ከየትኛው ወራሪ ሀገር ነው የምንጠብቀው ? ጎንደር እንዳይለማ፣ ባህር ዳር እንዳይለማ ፣ ወሎ እንዳይለማ የሚያደርገው የዚያው ሰፈር ሰው ነው።

👉ጋዜጠኛ አንቂ ለተባለው ጉዳይ አንድ እግር ሲኦል አንድ እግር ገነት አኑሮ መቀመጥ ሚቻል አይመስለኝም። ወይም የገነትን ፍሬ መብላት ወይም የሲኦልን እሳት መቅመስ ነው። አንዳንድ ሰዎች እዚህም ሰላም ውስጥ አሉ እዛም ጦርነት ውስጥ አሉ። የመረጃ ችግር ያለብን እንዳይመስላችሁ።

👉 በጅምላ የፓርላማ አባላት፣ በጅምላ የፖለቲካ ሰዎችን የምናስር ከሆነ እርሶም ይታሰሩ ነበር። በጅምላ አይደለም በግብር ነው ሰው የሚታሰረው።

👉 የግል ምርጫዬን ከጠየቁኝ እኔ ቢቀር ነው የምለው። ይቅር ተባብለን፣ ትተን፣ በደለኛ ካለ ክሰን በሰላም ሀገራችንን እናልማ። ከዚህም ይውጣ፣ ከዩኒቨርሲቲም ይውጣ ከከተማ እስር አይጠቅምም ግን መንግስት ነን፤ መኖሪያ ቤት እንገነባለን ማረሚያ ቤትም እንገነባለን።

👉 "አሁንም ይናገሩ" ለተባለው ሁሌም በራችን ክፍት ነው። ሞከረናል የአማራ አካባቢ ሰዎችን አነጋግረናል፤ ሽማግሌ ልከናል። በአፍሪካ ህብረት፣ በኢጋድም ሙከራ ይደረጋል። እርሶም ቢያደርጉ በደስታ እንቀበላለን።

ETHIO-MEREJA®

31 Oct, 08:23


" እስር ቤቶች የተጨናነቁት ያለ ፍርድ በታጎሩት አማራዎች ነው ! " - አበባው ደሳለው (ዶ/ር)

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እና የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አባል የሆኑት አበባው ደሳለው (ዶ/ር) ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ያቀረቡት ጥያቄ ምንድነው ?

አበባው ደሳለው (ዶ/ር) ፦

" በባለፈው ዓመት መጨረሻ የበጀት ዓመቱ መዝጊያ ሰኔ 28 ወቅት ያነሳናቸው በርካታ ከህዝብ ጥያቄዎች ነበሩ። ነገር ግን እነዛ ጥያቄዎች ስላልተመለሱ ከዛ ብዙም ለየት ያለ ጥያቄ አይደለም የምንጠይቀው ምክንያቱም ችግሮቹ እየተባባሱ ስለመጡ።

በመላው ሀገሪቱ ያለው ጅምላ የንጻሃን ግድያ፣ ህጋወጥ ጅምላ እስር ፣ እገታ ፣ ጾታዊ ጥቃት ፣ መፈናቀል ፣ ከፍተኛ ከኑሮ ውድነት ፣ አግባብ ያልሆነ የቤቶች ፈረሳ ያኔም ነበረ አሁንም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።

በአሁን ሰዓት በመላ ሀገሪቱ ከፍተኛ የህዝብ ብሶት አለ። በተለይ በአማራ ክልል ያለው ችግር ደግሞ አጠቃላይ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ህይወት ምስቅልቅል እንዲሆን ያደረገ ነው።

በአማራ ክልል የመንግስት ኃይሎች ፀጥታውን በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ለመቆጣጠር ነበር ዘመቻ የጀመሩት ነገር ይኸው ከአንድ ዓመት በላይ ሆነ እንጂ ችግሩ ይበልጥ እየከፋ ሄደ እንጂ እየተሻሻለ አይደለም።

አሁንም ንጹሃን ዜጎች በከባድ መሳሪያ እና በድሮን እየሞቱ ነው ፣ ሲቪል ተቋማት የሆኑ ጤና ጣቢያዎች ፣ ትምህርት ቤቶች እየወደሙ ነው።

በአዲስ አበባ ፣ በአማራ ክልል እና በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እስር ቤቶች የተጨናነቁት ያለ ፍርድ በታጎሩት አማራዎች ነው።

የኛ የምክር ቤት አባል አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ የክልል ምክር ቤቶች አባላት ሳይቀሩ ከአንድ አመት በላይ ሆነ ተብሎ በሚመስል ሁኔታ ያለ ፍርድ እየተመላለሱ ነው ያሉት። ፍርድ ሳያገኙ ከአንድ ዓመት በላይ አስቆጥረዋል። ከዚህም የሚብሱ አሉ። ፖለቲከኞች ፣ ጋዜጠኞች፣ አንቂዎች ለሁለት ዓመት ያክል ያለ ፍርድ የተቀመጡ አሉ በወይኒ ቤቶች።

ከፍተኛ የኑሮ ውድነቱን ስናይ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርገናል፣ የብር የመግዛት አቅምን አዳክመን ኢኮኖሚው እንዲንሰራራ እናድረጋለን በሚል የተለያዩ ድጎማዎችን ተደርገዋል የደመወዝ ጭማሪ እስካሁን መንግስት ሰራተኛው ክሲ ውስጥ አልገባም ኑሮ ውድነቱ ግን እጅግ በጣም አሻቅቧል።

በኮሪደር ልማት ሰበብ  በብዙ ሺዎች በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ፈርሰው የተለያየ አቤቱታ በተለያየ መገናኛ ብዙሃን ዜጎች እያሰሙ ነው በተለይ አዲስ አበባ ችግሩ በጣም የገዘፈ ነው።

በአጠቃላይ እነዚህን ችግሮች ስናይ ከሰላምና ፀጥታው ጋር አብረው የሚሄዱ ናቸው።

ቅድሚያ የሰላምና ፀጥታ ችግሩን ብንፈታው ሌሎች ችግሮችን አብረን እናስወግዳለን። እዛ ላይ ማተኮር አለብን።

👉 መንግስት የሰላምና ፀጥታ ችግሩን ለመፍታት እየሄደ ያለው አካሄድ እስካሁን ወታደራዊ ነው ፤ ፖለቲካዊ አካሄድ ለምን አልደፈረም ? ለምንድነው ፖለቲካዊ መፍትሄ ላይ የደከመው ?

👉 ለእውነተኛ ድርድርና ውይይት በይፋ ጥሪ አቅርቦ ችግሩን ለምንድነው ለመፍታት የማይጠጋው ?

👉 የሰላም መፍትሄ አካል አንዱ የጅምላ እስር ፣ የጅምላ ግድያ ማቆም ነው። ይሄ መቼ ነው የሚቆመው?

👉 የኢኮሮሚ ችግሩን ለመፍታት ዜጎች ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሰው መስራት አለባቸው ያን ላለፉት በርካታ ዓመታት ማድረግ አልተቻለም ዜጎች በነጻነት እና በሰላም ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሰው እንዲሰሩ መንግስት የሚያስችለው መቼ ነው ? "

ETHIO-MEREJA®

31 Oct, 08:17


አዲስ አየር መንገድ ለመገንባት ጥናት ተደርጎ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር ዐብይ አህመድ አስታወቁ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት እያካሄደ ነዉ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከምክር ቤት አባላት ለተነሳላቸዉ ጥያቄ ምላሽ እና ማብራሪያ በመስጠት ላይም ይገኛሉ።

ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ማብራሪያ ከሰጡባቸው ጉዳዮች ውስጥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 124 አዳዲስ አውሮፕላኖችን ማዘዙን እና በአፍሪካ ትልቁን የአውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት እንቅስቃሴ መጀመሩን ገልጸዋል፡፡

በሌላ መልኩ ኢትዮጵያ 8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት ማስመዝበቧን እና ባለፈው አመት 8 ነጥብ 4 የተመዘገበ ዕድገት መገኘቱን የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስቴሩ፤ በዚህም ዓመት ከዓምናው የተሻለ ዕድገት እንደሚመዘገበ ጨምረው ገልጸዋል፡፡

በተመሳሳይ በኢትዮጵያ ባለፉት ሶስት ወራት 180 ቢሊየን ብር ገቢ የተገኘ ሲሆን መቶ በመቶ እቅዱን ያሳካ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

ይህም ገቢ የተደረገውን ሪፎርም ተንተርሶ የተገኘ ገቢ መሆኑን እና በ2014 ዓመት በሶስት ወራት ውስጥ የነበረው ገቢ 70 ቢሊዮን ብር እንደነበረ አስታውሰው በ2015 ዓመት ደግሞ በሶስት ወራት ውስጥ 93 ቢሊዮን ብር መግባቱን በመግለጽ የልዩነት ስፋቱን አመላክተዋል፡፡

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

30 Oct, 15:32


ቪዲዮ🌺Special Base for Refrigerators & washing machine

ለፍሪጅ ማስቀመጫ እና ማንቀሳቀሻ ምርጥ ነው!
👉 እስከ 300 ኪሎ ድረስ ዕቃ የሚሸከም
👉 ወፍራም ብረት የሆነ
👉 ገጠማ ዝባዝንኬ የማይፈልግ
👉 45cm to 70 cm ድረስ የሚለጠጥ…

           1800 Birr

       ☎️ 0901882392
       ☎️ 0931448106

አድራሻ፣ መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 1-010ቁ!(ከዘፍነሽ ወረድ ሲሉ ግሬስሞል አጠገብ፣ መሶብ ሀበሻ ሆቴል ፊትለፊት)

💬  በTelegram ለማዘዝ ⤵️ ይጠቀሙ
   👉 @AddisEkachat
     👉  @Antenehg1

ለተጨማሪ ማብራሪያ የቴሌግራም ገፃችን⤵️
   🌞 https://t.me/AddisEka1
   🌞 https://t.me/AddisEka1

የዴሊቨሪ ጨምረው ያሉበት እናደርሳለን።   

ETHIO-MEREJA®

30 Oct, 12:02


📍መገናኛ

"የመሬት ውስጥ የእግረኛ መተላለፊያ መስመር ግንባታ ተጀምሯል ፤ ለገንቢው እንዲያጠናቅቅ የተሰጠው 45 ቀናት ነው " - አቶ ጥራቱ በየነ

ከፍተኛ መጨናነቅ ባለበት " መገናኛ ' አካባቢ የመሬት ውስጥ የእግረኛ መተላለፊያ መስመር ግንባታ መጀመሩ ተገልጿል።

በአዲስ አበባ ከፍተኛ የሆነ የትራፊክ መጨናነቅ ያለበት ፣ መኪና የሚበዛበትና የሚገናኝበት ፣ እጅግ በርካታ እግረኞችም የሚንቀሳቀሱበት ስፍራ ነው " መገናኛ " አካባቢ። በዚህ አካባቢ ያለውን ከፍተኛ የሆነ የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመፍታት ያግዛል የተባለ የመሬት ውስጥ ለውስጥ የእግረኛ መተላለፊያ መሰራት ጀምሯል።

ይህ ፕሮጀክት ከቦሌ ኤርፖርት እስከ መገናኛ ባለው የመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት ስራ አንዱ አካል እንደሆነ ተመላክቷል።

ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ምን አሉ ?

" ..የታክሲ መጫኛና ማውረጃ ተርሚናልም ይገነባል በማዶ በኩል። በሙልጌታ ህንጻ ስርም ሁለት ወለል ያለው ተርሚናል ይገነባል።

እግረኞች ከአንዱ ተርሚናል ወደሌላኛው ተርሚናል የሚገናኙት በመሬት ውስጥ ይሆናል። ከላይ ምንም አይነት የሰው እንቅስቃሴ በማይኖርበት ወይም በኒቀንስበት ሁኔታ ነው እየሰራን ያለነው። ገንቢው ተቋራጭ ይህንን ስራ እንዲያጠናቅቅ የተሰጠው ጊዜ 45 ቀን ነው።

ለ45 ቀናት በ3 ሺፍት ነው የምንሰራው። ከዛም ባጠረ ጊዜ ለማጠናቀቅ ከሚሰሩት ኮንትራክተሮች ጋር ተግባብተናል " ብለዋል። የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የሚያማክረው ሲሆን" የመገናኛ እግረኛ መተለለፊያ ስራ በአይነቱ የተለየ እና ዘመናዊ ነው " ብሎታል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

26 Oct, 14:39


ከ56 በመቶ በላይ ኢትዮጵያዊያን ሀገራቸዉ በትክክለኛው ሀዲድ ላይ አለመሆኗን ያምናሉ ሲል አንድ ጥናት ያመላከተ ሲሆን ኢትዮጵያውያን "የመንግስት ኢኮኖሚያዊ አፈጻጸም እጅግ ደካማ ነው" ም ብለዋል

👉🏼 መንግስት በበኩሉ "ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እያስመዘገብሁ ነው" ይላል

አፍሮ ባሮ ሜትር እ.ኤ.አ. ከግንቦት 25 - ሰኔ 22 ቀን 2023 ዓ.ም የመንግስት ኢኮኖሚያዊ አስተዳደር [ አፈጻጸም ] በተመለከተ ኢትዮጵያውያንን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዳሰሳዊ ጥናት ከ12 ቀናት በፊት ይፋ አድርጓል።

በዚህም ድርጅቱ ካነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን መካከል አብዛኞቹ መንግስት ኢኮኖሚ ላይ ያለው አፈጻጸም እጅግ የከፋ [ ደካማ ] መሆኑን ተናግረዋል።

ከ56 በመቶ በላይ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸው በትክክለኛው ሀዲድ እየተጓዘች ነው ብለው አያምኑም። የስህተት ጎዳና ጉዟዋን ተያይዛዋለች ባይ ናቸው መባሉን ዳጉ ጆርናል ከአሻም ዘገባ ተመልክቷል።

ምንም እንኳን መንግስታዊ አሐዞች እና የባለስልጣናቱ መግለጫዎች አወንታዊ ኢኮኖሚያዊ ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን ቢገልጹም አፍሮ ባሮ ሜትር ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን ግን የሰጡት አስተያየት ከዚህ የተቃረነ ነው።

የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም[ UNDP ] የፈርጀ ብዙ የድህነት ጠቋሚ [Multi dimensional poverty Index ] መሠረት ድህነት ከተንሰራፋባቸው ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ ከፊተኞቹ ተርታ መሰለፏን ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ሪፖርት አመልክቷል።

Via አሻም ቲቪ

ETHIO-MEREJA®

26 Oct, 13:15


🌺IMPULSE SEALER/ ማሸጊያ 🎥ቪዲዮ

👉ለባልት፣ ነጋዴዎች፣ ለቤትዎ አስፈላጊ ዕቃ

ምርጥ የሆነ እቃ፣ በትክክልም የሚሰራ ነው።

✔️ 300mm፣ 200mm የላስቲክ ማሸጊያ!
✔️ በኤሌክትሪክ የሚሰራ
✔️ ለቤትዎም፣ ለስራ የሚሆን ነው።

ፈጥነው ይዘዙ፣ ያለው ጥቂት ነው።

ዋጋ:- 300mm ስፋት 👉 2900 ብር

       ☎️ 0901882392
       
አድራሻ ፣ መገናኛ

ETHIO-MEREJA®

26 Oct, 10:36


Digital Marketing Course Registration

✔️ በአሁኑ ሰዓት እጅግ በጣም ተፈላጊ ከሆኑት የሙያ ዘርፎች ውስጥ አንዱ ዲጂታል ማርኬቲንግ ነው
✔️ አማራጭ የ ኦንላየን ክላስ ስላለን ባሉበት ሆነው መማር ይችላሉ።

What You’ll Learn:
👉 SEO Strategies
👉 Social Media Marketing
👉 Email Marketing
👉 Content Marketing
👉 Analytics & Reporting
--------------------------------------------------------
👉 Video editing using Capcut
👉 Graphic design using Canva pro
👉 Website development using Wordpress
👉 Chat GPT prompt engineering

የምስክር ወረቀት
የ 1 ወር ኢንተርንሺፕ
  work readiness workshop
  We provide online payment method for your clients


ለመመዝገብ:
☎️ 0989747878


ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ:
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

26 Oct, 09:19


ኤርትራ ከውድድሩ ራሷን አገለለች!

በቻን ማጣርያ የመጀመርያ ዙር ኢትዮጵያ ከኤርትራ ሊያደርጉት መርሐ ግብር ወጥቶላቸው የነበረው ጨዋታ ኤርትራ ከውድድሩ ራሷን ማግለሏን ካፍ በማሳወቁ ተሰርዟል።

ኢትዮጵያ በቀጣይ ዙር የሱዳን እና ታንዛንያ አሸናፊን ትገጥማለች።

ETHIO-MEREJA®

25 Oct, 08:56


በትግራይ ክልል የሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት የራሳቸውን ሲኖዶስ ማቋቋማቸውን ገለጹ

በትግራይ ክልል አህጉረ ስብከት የሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ያቋቋሙት “መንበረ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ከፍተኛ ቤተ ክህነት” ትላንት ባወጣው መግለጫ፣ “የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሲኖዶስ” በሚል መቋቋሙን አስታወቀ።

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በዚህ ላይ ጉዳይ ላይ እስከ አኹን የተባለ ነገር የለም። ኾኖም ቤተ ክርስቲያኒቱ በተለያዩ ጊዜያት ባወጣቻቸው መግለጫዎች ግን፥ እንቅስቃሴው ቀናኖውን የሚፃረር ሕገ ወጥ እንደኾነ አውግዛ፣ “አንድ መንበር አንድ ሲኖዶስ እና አንድ ፓትርያርክ” የሚለውን የቤተ ክርስቲያኗ አስተምህሮ እና ቀኖና ሊከበር እንደሚገባው በአጽንዖት አሳስባ ነበር።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

25 Oct, 06:45


Digital Marketing Course Registration

✔️ በአሁኑ ሰዓት እጅግ በጣም ተፈላጊ ከሆኑት የሙያ ዘርፎች ውስጥ አንዱ ዲጂታል ማርኬቲንግ ነው
✔️ አማራጭ የ ኦንላየን ክላስ ስላለን ባሉበት ሆነው መማር ይችላሉ።

What You’ll Learn:
👉 SEO Strategies
👉 Social Media Marketing
👉 Email Marketing
👉 Content Marketing
👉 Analytics & Reporting
--------------------------------------------------------
👉 Video editing using Capcut
👉 Graphic design using Canva pro
👉 Website development using Wordpress
👉 Chat GPT prompt engineering

የምስክር ወረቀት
የ 1 ወር ኢንተርንሺፕ
  work readiness workshop
  We provide online payment method for your clients


ለመመዝገብ:
☎️ 0989747878


ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ:
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

24 Oct, 17:10


በአዲስ አበባ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ ተያዘ
***

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ዝግታ ተብሎ ከሚጠራ አካባቢ አንድ ግለሰብ ልዩ ልዩ ማህተሞችና ቲተሮችን በመጠቀም ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ ተይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

ፖሊስ ተገቢውን የህግ ስርዓት ተከትሎ ከፍርድ ቤት የመበርበሪያ ትዕዛዝ በማውጣት ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ.ም በግለሰቡ መኖሪያ ቤት ውስጥ ባደረገው ብርበራ በርካታ የተዘጋጁ እና ሊዘጋጁ የተሰናዱ ሀሰተኛ ሰነዶችን እንዲሁም ግለሰቡ ሀሰተኛ ሰነዶቹን ለማዘጋጀት የሚጠቀምባቸው ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችንም መያዙን ገልጿል፡፡

ተጠርጣሪው ሀሰተኛ ሰነዶቹን ለማዘጋጀት የሚጠቀምባቸው የመንግስትና የግል ተቋማት 51 ክብ፣ 73 የግርጌ ማህተሞች፣ አምስት ፕሪንተሮች፣ አንድ ኮምፒተር፣ አንድ ላፕቶፕ እንዲሁም በሃሰተኛ መንገድ የተዘጋጁ የ8ኛ፣ የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል እንዲሁም የዲፕሎማ፣ የዲግሪ፣ የማስተርስ የትምህርት ማስረጃዎችን በተጨማሪነት መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ ያመለክታል፡፡

አዲስ አበባ ፖሊስ በሀሰተኛ ሰነድ አማካኝነት የሚፈፀሙ ልዩ ልዩ ወንጀሎችን በመከላከል ህገ-ወጦችን ተጠያቂ የማድረግ ተግባሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል፡፡

በዚህ ተግባር ላይ ህብረተሰቡ ድጋፉ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ያሳሰበው ፖሊስ፤ ተቋማት ለተለያዩ ጉዳዮች የሚቀርቡላቸውን ሰነዶች ትክክለኛነት ሊያረጋግጡ እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

24 Oct, 07:35


አቶ አብነት፣ ለሼህ አል-አሙዲ 852 ሚ. ብር እንዲከፍሉ ፍ/ቤት አዘዘ

ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት የሼህ-መሐመድ አል-አሙዲ የቅርብ ወዳጅና የቢዝነስ ሸሪክ የነበሩት አቶ አብነት ገ/መስቀል ፣ ለሼህ አል-አሙዲ 852 ሚሊዮን ብር እንዲከፍሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡

ሼህ መሐመድ አል-አሙዲ፣ አቶ አብነት ገ/መስቀል፣ ለብልጽግና ፓርቲ ያለፈቃዴ “ሰጥተውብኛል” ያሉትን 75 ሚሊዮን ብር ጨምሮ፣ ለተለያዩ መንግስታዊ ተቋማት የተለገሰውን ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ አቶ አብነት “ይመልስልኝ” ሲሉ ክስ መስርተው ሲከራከሩ ቆይተዋል፡፡

ክሱን ሲመለከት የቆየው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት፣ አቶ አብነት 852 ሚሊየን ብር ከነወለዱ እንዲከፍሉ ውሳኔ መስጠቱን ለማወቅ ተችሏል፡፡

ሼህ መሃመድ አሊ አል-አሙዲ፣ የናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ ኩባንያ ላይ፣ ከ2004 እስከ 2013 ዓ.ም. ድረስ ከነበራቸው 70 በመቶ የአክስዮን ድርሻ፣ ከ850 ሚሊዮን ብር በላይ የሚሆነው፣ ተወካያቸው በነበሩት አቶ አብነት ገብረመስቀል የባንክ ሂሳብ ላይ ገቢ ሲደረግ ነበር ይላል፤ የፍርድ ቤት ሰነዱ።


     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Oct, 15:08


ጎግል የተሰረቁ ሞባይል ቀፎዎች ዳግም እንዳይሰሩ የሚያደርግ ፈጠራ መተግበሩን ገለጸ

የስልክ ንጥቂያ ወንጀል ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ ሀገራት እየተስፋፋ ያለ ወንጀል ነው፡፡ የብሪታንያ መዲና በሆነችው ለንደን ይህ ወንጀል አሳሳቢ ሆኗል፡፡ የለንደን ከንቲባ ሳዲቅ ካሃን በከተማቸው የተስፋፋውን የስልቅ ነጥቆ መሮጥ ወንጀል ለመቀነስ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ለዚህ እና መሰል ወንጀሎች ለመከላከል መፍትሔ እንዲፈልጉ ጥሪ አቅርበውም ነበር፡፡

ጎግል ለዚህ ወንጀል መልስ በሚል በሰው ሰራሽ አስተውሎት የታገዘ ቴክኖሎጂ ይፋ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ይህ ቴክኖሎጂ ሰዎች ስልካቸውን በስርቆት ሲያጡ ለስልክ ቀፎ አምራች ድርጅት ወዲያውኑ ማመልከት የሚችሉበትን ስርዓት ዘርግቷል ተብሏል፡፡ ከዚህ በፊት ሰዎች ስልካቸውን ሲሰረቁ ቀፎው እንዳይሰራ ለማድረግ ማዘጋት የሚችሉት የይለፍ ቃላቸውን ካስታወሱ ብቻ ነበር የተባለ ሲሆን አሁን ግን ስልክ ቁጥራቸውን መናገር ከቻሉ የተሰረቀው ስልክ እንዳይሰራ ማድረግ የሚያስችል እንደሆነ ቢቢሲ በቴክኖሎጂ አምዱ ዘግቧል፡፡

እንደ ዘገባው ከሆነ ሌቦች የስልክ ቀፎን ከወሰዱ በኋላ ለመደበቅ ቢሞክሩ እና ዳግም ጥቅም ላይ ለማዋል ሲሞክሩ ኤአይን በመጠቀም ለዘለቄታው ከአገልግሎት ውጪ እንዲሆን የሚያደርግም ነው፡፡ለአንድሮይድ ስልክ የተገጠመለት ኤአይ ቴክኖሎጂ ቀፎው ላይ በተገጠመለት ሴንሰር አማካኝነት እንዳይከፈት አድርጎ መዝጋት ይችላልም ተብሏል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ስልካቸውን የተሰረቁ ሰዎች የጠፋባቸውን መረጃዎች ወደ ሶስተኛ አካል ከመተላለፋቸው በፊት ያለምንም መቆራረጥ ዳም መልሰው እንዲያገኙ እንደሚያደርግ ተገልጿል፡፡


     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Oct, 14:54


🌺Silver Crest Single Touch Stove
(ሲልቨር ክረስት ተች የኤሌክትሪክ ስቶቭ)

👉Touch screen control system
👉ለአጠቃቀም በጣም ምቹ እና ዘመናዊ
👉ከመጠን በላይ እንዳይግል መከላከያ ያለው
👉ቆሻሻ የማይዝ/ እና ዉሀ የማያስገባ

    👉ዋጋ፦ 💰 4000birr
  
  ☎️ 0901882392  መገናኛ📍
    

ETHIO-MEREJA®

23 Oct, 14:44


በክረምት ሙቀት የሚሰጥ በበጋ ማቀዝቀዝ የሚችል ፋን ያለዉ Cool/Warm/Hot wind selection የራሱ የሙቀት መቆጣጠሪያ ያለዉ ሁሌም ሊጠቀሙበት የሚችሉት ዕቃ

👉Sanford room heater
👉Adjustable thermostat control
👉Cool/Warm/Hot/Wind selection
👉Overheat protection
👉Automatic control temperature
👉Power indicator light፣ 2000watt
👉Intergral carry handle

      💦 ዋጋ፦ 3700ብር with delivery

        ☎️ 0901882392 መገናኛ📍
  

ETHIO-MEREJA®

23 Oct, 11:43


“የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ማጣርያ የሚያደርጋቸው ጨዋታዎችን በአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝነት እየተመራ እንዲያከናውን የኢ/እ/ፌ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ባደረገው ስብሰባ ውሳኔ አሳልፏል።

አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ላለፉት 12 ወራት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ ሆነው ሲሰሩ እንደቆዩ የሚታወቅ ሲሆን ቡድናችን ከኤርትራ ጋር የሚያከናውናቸውን ጨዋታዎች ጨምሮ የቻን ማጣርያን በጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝነት የሚመሩ ይሆናል።” - የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

23 Oct, 09:59


🎉Foldable Quality travel bag

ተጣጣፊ ቦርሳ ፣ High Quality

       ▶️Price - 1800ብር

ቅርብ ከሆኑ Free delivery

       የቀሩት ጥቂት ናቸው❗️
  
       ☎️ 0901882392
☎️ 0901882392
       

ETHIO-MEREJA®

22 Oct, 14:32


ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ11 የፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ የዕግድ ውሳኔ ማሳለፉን አስታወቀ

#የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጠቅላላ ጉባዔ፣ በኦዲት እና በሴት አባላት አማካኝነት ከሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ጋር በተያያዘ 11 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ማገዱን ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው የዕግድ ደብዳቤ አስታውቋል።

የዕግድ ውሳኔ ከተሰጣባቸው ፓርቲዎች መካከልም የዎላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ፣ የኦሮሞ ነጻነት ንቅናቄ፣ አንድ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ፣ ጌዲኦ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት፣ የሐረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት፣ የገዳ ሥራዓት ለኦሮሞ ነጻነት ፓርቲ፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ ይገኙበታል፡፡

በፓርቲዎቹ ላይ የተሰጠው የዕግድ ውሳኔ ቦርዱ የተለየ ውሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ ለጊዜው ፓርቲዎችን ከማናቸውም ሕጋዊ እንቅስቃሴ ታቅበው እንዲቆዩ የሚያደርግ ነው ተብሏል፡፡

ቦርዱ በደብዳቤው ለኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት እንዳስታወቀው የሰጠውን የዕግድ ውሳኔ እስከሚያነሳ ድረስ በማናቸውም የጋራ ምክር ቤቱ በሚያዘጋጃቸው ጉባኤዎች ላይ ሊገኙ እንዲሁም ሊመርጡም ሊመረጡም ወይም በተለያዩ የኮሚቴ አባልነት ሊያገለግሉ አይችሉም ብሏል። የጋራ ምክር ቤቱ የእግድ ውሳኔ የተላለፈባቸውን ፓርቲዎች ከማናቸውም የምክር ቤቱ ሥራዎችም ሆነ እንቅስቃሴዎች እንዳይካፈሉ ተገቢውን ሁሉ እንዲያደረግ ቦርዱ በደብዳቤው አሳስቧል፡፡

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

22 Oct, 14:24


🌺Kumtel Infrared Home heater

👉Design & technology of turkey
👉ባለ አንዱ አምፖል(ወፍራሙ)
👉2 power level ያለው
👉1200 W Total Power
👉220~240 Volt
👉Quartz Heating Element
👉Rollover Safety& ERP Compatible

      ▶️ዋጋ ፣ 3500 birr

       ☎️ 0901882392
       ☎️ 0931448106

ETHIO-MEREJA®

22 Oct, 11:08


በእሳት ቃጠሎ ጉዳት የደረሰበት የመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ

ETHIO-MEREJA®

22 Oct, 10:19


ፎቶ ፦ 'መርካቶ ሸማ ተራ ' ከትላንት ምሽቱ አስከፊና ከባድ የእሳት አደጋ በኃላ ዛሬ ላይ ከላይ በፎቶው የምትመለከቱትን ይመስላል።

ከቆርቆሮ እና ከኮነቴነር ቤቶች አቅራቢያ ወዳለው ' ነባር የገበያ ማዕከል (ህንጻ) ' የተዛመተው እሳት የህንጻውን አንደኛውን ክፍል ክፉኛ አውድሞታል።

እስካሁን ሰው ላይ ስለደረሰ ጉዳት ሪፖርት አልተደረገም። በትላንት ምሽቱ የእሳት አደጋ ምንም እንኳን ይፋዊ የጉዳት መጠን ባይገለጽም የደረሰው ጉዳት ከፍተኛ ነው።

በርካቶች ብዙ የደከሙበት ንብረታቸው በአንድ ምሽት ወደ አመድነት ተቀይሯል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፥ " በአደጋው የደረሰውን የጉዳት መጠኑን የተመለከተ ዝርዝር ጥናት ተደርጎ ከባለሃብቶች እና ከህብረተሰቡም ጋር በመሆን በፍጥነት መልሶ የማቋቋም ስራ ይሰራል ፤ ቦታውንም ወደ ቀደመው የንግድ ተግባር እንዲመለስ የማድረግ ስራ እንሰራለን " ብሏል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

22 Oct, 07:56


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ#BRICS2024 የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ካዛን ገቡ

ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ በብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሩሲያ ካዛን መግባታቸው ተገለጸ!

ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ #በብሪክስ (BRICS) የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሩሲያ መግባታቸውን የአዘጋጇ የሩሲያዋ ታታርስታን ግዛት ፐሬዝዳንት ጽ/ቤት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

"የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ በ BRICS የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ #ካዛን ገብተዋል፤ በካዛን አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የግዛቷ ፕሬዝዳንት ሩስታም ሚኒካኖቭ አቀባበል አድርገውላቸዋል" ሲል መግለጫው አትቷል።

በካዛን በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ከ30 ሀገራት በላይ ተወካዮች ይታደማሉ መባሉን ከሩሲያ የዜና አገልግሎት ታስ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፤ የዩናይትድ አረብ #ኤሚሬቱ ፕሬዝዳንት ቢን ዛይድ፣ #የኢራኑ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽክያን፣ #የህንዱ ፕሬዝዳንት ናሬንድራ ሞዲ በካዛን ከተገኙ መሪዎች ይገኙበታል። ኢትዮጵያ በተያዘው የፈረንጆቹ 2024 መጀመሪያ ላይ ቡድኑን በይፋ መቀላቀሏ ይታወቃል።


     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

21 Oct, 20:55


❗️መርካቶ የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ውሏል!

🔥በመርካቶ ሸማ ተራ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ዋለ!

መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉን ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡

እሳቱን ለማጥፋት
° የኢትዮጵያ አየር መንገድ
° የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ
° ሌሎች ከተማ ውስጥ ያሉ ውሃ አቅራቢ ተቋማት በሙሉ እንዲረባረቡ መደረጉ ተገልጿል።

በሁሉም አቅጣጫ በኩል መኪና ገብቶ እሳቱን ለማጥፋት በጣም ፈትኗል። በተለይ በዙሪያ የሚቀመጡ እቃዎች ቶሎ ተገብቶ የእሳቱን መሰረት እንዳይመታ አድርጓል። አካባቢውም በቆርቆሮ የተያያዘ መሆኑ እና መንገዱ በጣም ጠባብ መሆኑ ገብቶ ለማጥፋት አስቸግሯል።

ባለሱቆች፣ ነጋዴዎች ዘግተው ወጥተው ስለነበርም የቆሙ መኪኖችንም ለማስነሳት ችግር እንደነበር ተገልጿል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

19 Oct, 11:18


የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር 'በክልሉ እየተፈጸመ የሚገኘው የዳኞች እስር' እንዲቆም  ጠየቀ፤ 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።

በአማራ ክልል ውስጥ "ዳኞችን ያለአግባብ ማሰር እና ማዋከብ የተለመደ እና ካለፈው አንድ ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተባብሶ የቀጠለና ሞትንም እስከማስከተል የደረሰ ሆኗል" ሲል የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር አስታውቋል።

ማህበሩ ትናንት ባወጣው መግለጫ ባለፈው አንድ አመት ብቻ በክልሉ ውስጥበሚገኙት ሁሉም ዞኖች ከ35 በላይ ዳኞች ያለአግባብ ታስረው የተፈቱ መሆኑን ማረጋገጡን ገልጿል። በአሁኑ ወቅትም 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።

ዳኞቹ በዋናነት እየታሰሩ የሚገኙት ከስራቸው ጋር በተገናኘ ነው ያለው ማህበሩ በወንጀል የሚፈለጉ እንኳን ቢሆን በሕግ አግባብ ምርመራ አጣርቶ መያዝ ሲገባ ከሚያስችሉበት ችሎት ጭምር በአደባባይ በሚያገለግሉት ህዝብ ፊት እየተያዙ የሚታሰሩበት ሁኔታ እጅግ አደገኛና የተቋሙንም ነጻነት ጨርሶ እያጠፋ ይገኛል ሲል ከሷል።

አከሎም ይህ ሁኔታ ዳኞች ስራቸውን በነፃነት እንዳይሰሩ እንቅፋት የሆነ እና ክብራቸውንም የሚነካ በመሆኑ ሁሉም ዳኛ ለሙያው ያለው ፍቅር እንዲቀንስና የስራ ሞራልን እየጎዳ ያለ ተግባር ነው ብሏል።

እስካሁን ባለው ሂደትም የማህበሩ አመራሮች በተለያየ እርከን ከሚገኙ የፍ/ቤት አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን ችግሩ በንግግር እንዲፈታ ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ችግሩ አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል ተብሏል። በመሆኑም ማህበሩ የክልሉ መንግስት የሚመለከታችሁ አካላት በአሁኑ ሰዓት በእስር ላይ የሚገኙትን ዳኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንዲያደርግ ጠይቋል። በቀጣይም በዳኞች ላይ የሚፈጸም ያልተገባ እስር እንዲቆም እና ይህን ተግበር በሚፈፅሙ የፀጥታ አካላት ላይ አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።

     T.me/ethio_mereja
 

ETHIO-MEREJA®

19 Oct, 10:36


ኢትዮጵያንና ሌሎች ወታደር አዋጭ የሆኑ ሃገራት በሶማሊያ በአዲሱ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ውስጥ ለመቀጠል ያላቸውን 'ፈቃደኝነት እና ዝግጁነት' ገለጹ

ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ (አትሚስ) ወታደር አዋጭ የሆኑ ሀገራት የመከላከያ ሚንስትሮች በሶማሊያ የሰላም ማስከበር ጥረታቸውን በአዲሱ ተልዕኮ ለመቀጠል ያላቸውን “ፍላጎት እና ዝግጁነት” ገልጸዋል።

ሚንስትሮቹ ይህን የገለጹት ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ ጋባዥነት ከተዘጋጀው የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን የተካሄደው የሚኒስትሮች ስብሰባ መጠናቀቁን ተከትሎ ባወጡት የጋራ መግለጫ ነው።

ስብሰባው ከብሩንዲ፣ ጅቡቲ፣ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ዩጋንዳ የተውጣጡ የመከላከያ ሚንስትሮችን አካቷል ተብሏል።

አዲስ ስታንዳርድ የተመለከተው የጋራ መግለጫ እንዳስታወቀው ባለፉት አስራ ሰባት ዓመታት ወታደር አዋጭ የሆኑ ሃገራት በሶማሊያ ሽብርተኝነትን በመዋጋትና ሀገሪቱን በማረጋጋት የከፈሉትን መስዋዕትነት እውቅና ሰጥቶ፤ ለሶማሊያ ፌደራል መንግስት ተቋማትን በማጎልበት እንዲሁም በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ አድረጓል ብሏል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

19 Oct, 07:43


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጫሞ ሐይቅ ላይ ጀልባ ተገልብጦ 14 ሰዎች የደረሱበት አለመታወቁን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን አቡሎ አልፋጮ ቀበሌ #በጫሞ ሐይቅ ላይ በጀልባ ተሳፍረው ወደ አርባ ምንጭ ሲሻገሩ ከነበሩት 16 ሰዎች 14ቱ የገቡበት አለመታወቁን የጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፤ ከተሳፋሪዎቹ ውስጥ ሁለቱ በሕይወት መገኘታቸውን ገልጿል።

ጥቅምት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:30 ላይ ከኮሬ ዞን አቡሎ አልፋጮ 16 ሰዎችን ጭኖ በጫሞ ሐይቅ ሲሻገር የነበረ ጀልባ በመስመጡ ምክንያት ጀልባው ላይ ከነበሩት 14 ሰዎች የገቡበት አለመታወቁንና ሁለቱ በሕይወት መትረፋቸውን የጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ ሕዝብ ግንኙነትና ገጽታ ግንባታ ዲቪዥን ኃላፊ ኮማንደር ረታ ተክሉ አስረድተዋል።

የአደጋው መንስኤ ከጀልባው አቅም በላይ መጫን መሆኑን የገለጹት ኮማንደር ረታ፣ በጥንቃቄ ጉድለት የሚከሰት የሐይቅ ላይ ጉዞ በየጊዜው የሰው ሕይወት እየቀጠፈ በመሆኑ የጀልባ ተጠቃሚዎችና ባለንብረቶች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።

ፖሊስ በአደጋው ምክንያት እስከአሁን ያልተገኙ ሰዎችን የማፈላለጉን ሥራ እያከናወነ መሆኑን ኮማንደር ረታ አስታውቀዋል። በየጊዜው እየተከሰተ ያለውን አደጋ ለመቀነስ በሐይቅ ላይ የጀልባ ጉዞ ጥንቃቄ እንዲደረግ ፖሊስ ማሳሰቡን ከደቡብ ቴሌቪዢን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

18 Oct, 13:18


ፍርድ ቤቱ በ 'አሻም' ስያሜ ጉዳይ ምን ውሳኔ አሳለፈ!

አሻም ቴሌቪዥን ስያሜውን መጠቀም ይቀጥላል ፤ 5,000,000 ብር ለፍርድ ባለመብት ለመክፈልም ተስማምቷል።

የፍርድ ባለመብት ኢካሽ የማማከር፤ ስልጠናና ፕሮሞሽን ኃላ.የተ.የግ.ማህበር (አሻም የሬድዮ ዝግጅት) እና የፍርድ ባለዕዳ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ ኃላ.የተ.የግ.ማህበር (አሻም ቴሌቪዥን)  " ጉዳያችንን በሥምምነት ጨርሰን ቀርበናል " በማለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።

በዚህም የአፈፃፀም ክርክሩ እንዲቋረጥ እና አስቀድሞ ተሰጥቶ የነበረው የአፈፃፀም ትእዛዝ ቀሪ እንዲሆን በማለት ጥቅምት 05 ቀን 2017 ዓ.ም የእርቅ እና ድርድር ስምምነት በመጻፍ አቤቱታ ጠይቀዋል።

የእርቅ እና ድርድሩ ይዘት ምን ይላል ?

የፍርድ ባለዕዳ " አሻም " በሚል ስያሜ የቴሌቪዥን ስርጭት ማስላተለፉን እንዲቀጥል፤ የፍርድ ባለመብት የፍርድ ባለዕዳ " አሽም " የሚለውን ቃል በቴሌቪዥን ጣቢያ ስያሜነት እንዲጠቀምበት ፈቃድ የሰጠው መሆኑ፤ የፍርድ ባለዕዳ ብር 5,000,000.00 (አምስት ሚሊዮን ብር) ለፍርድ ባለመብት ለመክፈል የተስማማ እና እ.ኤ.አ ታህሳስ 12 ቀን 2024 (ታህሳስ 03 ቀን 2017 ዓ.ም) የሚመነዘር የዘመን ባንክ ቼክ ቁጥር B1026682 የሆነ በዕለቱ ለፍርድ ባለመብት የሰጠው መሆኑ፤ የፍርድ ባለመብት በብስራት ኤፍ ኤም 101.1 የሚተላለፈው " አሽም የሬዲዮ ፕሮግራም የማሰራጨት መብቱ የተጠበቀ መሆኑን በመስማማት በእርቅና በድርድር ሥምምነት ጉዳዩን መጨረሳቸውን ይገልጻል።

አስቀድሞ ሰጥቶ የነበረው ትዕዛዝም (ማለትም አሻም ቴሌቪዥን ስያሜውን እንዳይ ፍርድ ቤቱ በዋለው ችሎት ሰጥቶ የነበረው የአፈፃፀም ትዕዛዝ በተለዋጭ ትዕዛዝ ቀሪ አድርጓል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

18 Oct, 11:02


Digital Marketing Course Registration

✔️ በአሁኑ ሰዓት እጅግ በጣም ተፈላጊ ከሆኑት የሙያ ዘርፎች ውስጥ አንዱ ዲጂታል ማርኬቲንግ ነው
✔️ አማራጭ የ ኦንላየን ክላስ ስላለን ባሉበት ሆነው መማር ይችላሉ።

What You’ll Learn:
👉 SEO Strategies
👉 Social Media Marketing
👉 Email Marketing
👉 Content Marketing
👉 Analytics & Reporting
--------------------------------------------------------
👉 Video editing using Capcut
👉 Graphic design using Canva pro
👉 Website development using Wordpress
👉 Chat GPT prompt engineering

የምስክር ወረቀት
የ 1 ወር ኢንተርንሺፕ
  work readiness workshop
  We provide online payment method for your clients


ለመመዝገብ:
☎️ 0989747878


ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ:
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

18 Oct, 09:26


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስን የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር አድርገው ሾሙ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት በሰጡት ሶስት የተለያዩ ሹመቶች፤ የፍትህ ሚኒስትር የነበሩት ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስን የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር አድርገው ሾመዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሆነው መሾማቸውን ተከትሎ በምትካቸው ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር ሆነው ተሾመዋል።

የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚንስትር ደኤታ የነበሩት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር የነበሩትን አምባሳደር ነሲሴ ጫሊን በመተካት በጠቅላይ ሚንስትሩ ተሾመዋል።

በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር ሆነው ተሹመዋል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

17 Oct, 19:08


ኦብነግ ከስድስት አመታተ በፊት ከ #ኢትዮጵያ መንግስት ጋር ያደረገውን የሰላም ስምምነት ለመገምገም ስብሰባ ጠራ

በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሰው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) ከስድስት አመታት በፊት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በደረሰው ስምምነት ዙሪያ እና በወቅታዊ የአፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ላይ ለመምከር ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ጠርቷል።

በድርጅቱ ሊቀመንበር አብዲራህማን ማህዲ ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት በተጻፈ ድብዳቤ፤ ስብሰባው ከጥር ጥቅምት 16 እና 17 2017 ዓ/ም እንደሚካሄድ አመላክቷል።

የስብሰባው አጀንዳዎች፤ ጠቅላላ ጉባዔው የሚካሄድበትን ቀን መወሰን፣ በፈረንጆቹ 2018 የተደረገውን የሰላም ስምምነት መገምገም እንዲሁም በኢትዮጵያና በአፍሪካ ቀንድ ውቅታዊ ሁኔታ ላይ መያየት እና በጉዳዩ ላይ ፓርቲው መውሰድ ስላለበት አቅጣጭ መሆናቸው ተገልጿል።

ፓርቲው መስከረም 8/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት በሶማሌ ክልል የወሰዱት እርምጃ “ህገ መንግስታዊ መብቶችን” እና “ በፈረንጆቹ 2018 በኦብነግ እና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት” የሚጥስ ነው ሲል እንዳሳሰበው መግለጹ ይታወሳል።

አክሎም “የሶማሌ ሽማግሌዎች፣ ሴቶች እና ሌሎች የማህበረሰብ አባላት በቴሌቭዥን ቀርበው የሶማሌ ማንነታቸውን በመካድ ራሳቸውን እንዲያዋርዱ ተደርገዋል” ብሏል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

17 Oct, 10:50


ዛሬ ከቀኑ 6 ሰዓት አካባቢ በአዋሽ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ በአዲስ አበባ ተሰማ


በዛሬው ዕለት ከቀኑ 6 ሰዓት አከባቢ በአዋሽ ፈንታሌ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች ተሰምቷል፡፡

ትናንት ምሽት የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት በመዲናዋ አሁንም ዳግም መከሰቱን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር ዶ/ር ኤሊያስ ሌዊ ለኢቢሲ ሳይበር አረጋግጠዋል።

ከቀኑ 6 ሰዓት ከ10 ደቂቃ ከ9 ሰኮንድ በአዋሽ ፈንታሌ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 4.6 አካባቢ እነደሆነም ዶ/ር ኤሊያስ ገልጸዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡ የተከሰተው ባለፈው በተከሰተበት አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ሲሆን በአካባቢው ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ እንቅስቃሴ አሁንም እንዳልቆመ ዶ/ር ኤሊያስ ተናግረዋል።

አሁን የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት መጠኑ አነስተኛ መሆኑን የገለፁት ዶ/ር ኤሊያስ፤ በአዋሽ ፈንታሌ እና ሳቡሬ ከተማ መካከል ላይ ያለው የቅልጥ ዓለት እንቅስቀሴ እስከቀጠለ ድረስ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ የመቀጠል እድል እንዳለውም ጠቁመዋል፡፡

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

17 Oct, 09:40


Digital Marketing Course Registration

✔️ በአሁኑ ሰዓት እጅግ በጣም ተፈላጊ ከሆኑት የሙያ ዘርፎች ውስጥ አንዱ ዲጂታል ማርኬቲንግ ነው
✔️ አማራጭ የ ኦንላየን ክላስ ስላለን ባሉበት ሆነው መማር ይችላሉ።

What You’ll Learn:
👉 SEO Strategies
👉 Social Media Marketing
👉 Email Marketing
👉 Content Marketing
👉 Analytics & Reporting
--------------------------------------------------------
👉 Video editing using Capcut
👉 Graphic design using Canva pro
👉 Website development using Wordpress
👉 Chat GPT prompt engineering

የምስክር ወረቀት
የ 1 ወር ኢንተርንሺፕ
  work readiness workshop
  We provide online payment method for your clients


ለመመዝገብ:
Phone No. 0989747878


ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ:
@merahyan

ETHIO-MEREJA®

17 Oct, 08:26


🌼"በገበያ ላይ ብዙ የማይገኙ"

🟡የቲክቶክ እቃዎች እና

🇦🇪የኦንላይን እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ ታገኛላቹ
:

ይሄን የገበያ ቻናል እንጠቁማችሁ! 👇 ሊንኩን ይጫኑ!

👉 https://t.me/AddisEka1 (Join)
👉 https://t.me/AddisEka1 🇦🇪🇪🇹
👉 https://t.me/AddisEka1 (Join)

በቴሌግራምJoin ሚለውን በመንካት ይቀላቀሉ!

👉ልዩ ልዩ የኦንላይንና የቲክቶክ እቃዎች አሉን
!

   👉 አድራሻ አዲስ አበባ መገናኛ ነን!

ETHIO-MEREJA®

16 Oct, 20:32


በአዲስ አበባ ዛሬ ምሽት 5:13 አከባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት በድጋሜ ተሰማ!!

ዛሬ ምሽት ከደቂቃዎች በፊት 5:13 ደቂቃ በደብረዘይት፣ በአዲስአበባ፣ ጀሞ፣ መካኒሳ፣ አያት፣ 22፣ ሸጎሌ፣ መካኒሳ፣ አዳማ....ጠንከር ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ መሰማቱን ነዋሪዎች ገልፀዋል። ሰሞኑን በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተ መሆኑ ይታወቃል።

እስቲ የተሰማቹ ያላችሁበትን አከባቢ እና
መጠኑን ኮሜንት ላይ አጋሩን?።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ

ETHIO-MEREJA®

16 Oct, 16:18


#News ኢትዮቴሌኮም አጠቃላይ ካለዉ 100 ቢሊዮን ብር ሼር ዉስጥ 100 ሚሊዮን ያህሉን የባለቤትነት ሽያጭ ማቅረብን አስታወቀ

ግዙፉ የቴሌኮም አቅራቢ ድርጅት የሆነዉ ኢትዮቴሌኮም 10 በመቶ ( 100 ሚሊዮን ) ድርሻዉን ለህዝብ በይፋ መሸጥ መጀመሩ በዛሬዉ ዕለት አስታውቋል።

የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን የኢትዮቴሌኮም ባለድርሻ ለመሆን ዝቅተኛዉ 33 ሼር ዋጋዉ 9,900 ብር ከፍተኛው ደግሞ 3,333 ሼር ዋጋዉ 999,900 ብር እንደሆነ ታዉቋል።

"በመጀመሪያው ዙር የመደበኛ አክሲዮን ሽያጭ አጠቃላይ የሼር ድርሻ 100 ቢሊዮን ብር ፤ መደበኛ የአክሲዮን ሽያጭ የቀረበው 100 ሚሊዮን ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 33 ሼር ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 9,900 ብር ይሆናል" ሲሉ ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ገልፀዋል ።

በዚህም የአንዱ አክሲዮን ዋጋም 300 ብር እንዲሆን መወሰኑን ኢትዮ ቴሌኮም አሳውቋል በተጨማሪም የአክሲዮን ሽያጩ በቴሌ ብር የሚፈፀም ሲሆን፤ ሽያጩ ከጥቅምት 6 እስከ ታህሳስ 25 ይቆያል ተብሏል።

     T.me/ethio_mereja
             ኢትዮ-መረጃ