Ethiopian Business Network @devebanketh123469 Channel on Telegram

Ethiopian Business Network

@devebanketh123469


የኢትዮጵያ ብቸኛ የስራ ፈጠራ መድረክ!

ማንኛውንም ፕሮጀክት፣ ሃሳብ ለህዝብ በማድረስ አዳዲስ ድርጅቶችን ለማቋቋም የነፃ እገዛ እናደርጋለን!

Ethiopian Business Network (Amharic)

ኢትዮጵያ ቢያንስ ኔትዎርክ እንዴት ነህ? ምናልባትና እስከ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ልማት የተሰጣችሁውን አገልግሎትና የባለስልጣንና ህዝብ እይታ ለአስተዳደርና ለማቋቋም የነፃ እና የተጠቆም እገዛ፣ ለእርሱና ለድርጅነትን የታለፈ እና የህይወትን እምነታ አገልግሎት እናውቃለን! ሕይወትዎን ከፋሲል በየትኛው ኢትዮጵያን አጋሩን፣ በመገናኛው የቴሌግራም ቁጥራን በ+251942464138 ይመዝገቡ፡፡

Ethiopian Business Network

08 Dec, 09:20


" አሳድ የሩስያን ድጋፍ በማጣታቸው ሶሪያን ለቀው ሸሽተዋል " - ትራምፕ

ተመራጩ የአሜሪካው ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ የሶሪያው ፕሬዜዳንት በሽር አላሳድ የሩስያን ድጋፍ በማጣታቸው ሀገራቸውን ጥለው መሸሻቸውን ገለጹ።

ይህን ያሉት ' ትሩዝ ' በሚሰኘው ማህበራዊ ሚዲያቸው ላይ ነው።

" አሳድ ሄዷል " ያሉት ትራምፕ " ጠባቂው በቭላድሚር ፑቲን የሚመራው ሩስያ፣ ሩስያ፣ ሩስያ ! ከዚህ በላይ እሱን (አሳድን) ለመጠበቅ ፍላጎት አልነበረውም " ሲሉ ገልጸዋል።

የትራምፕ ሀገር አሜሪካ በርካቶች ባለቁበት የባለፉት 13 ዓመታት የሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ወቅት ሶሪያ ውስጥ ናት።

ሀገሪቱ ዋና አላማ ብላ የገባችው ' ISIS 'ን ለማፅዳት ቢሆንም በቀድሞ ፕሬዜዳንት ኦባማ ሰዓት " አሳድ መሄድ አለበት / ከአገዛዙ መወገድ አለበት " የሚል አቋም በይፋ ይንፀባረቅ ነበር።

እኤአ በ2013 ኦባማ እስራኤልን ሲጎበኙ ከቤኒያሚን ኔታንያሁ ጋር ሆነው " አሳድ መሄድ አለበት አገዛዙ ማብቃት አለበት " ሲሉ ተናግረዋል።

ከዚህም ባለፈ ፤ የአሳድን ተቃዋሚዎች በቁሳቁስ እና በስልጠና ድጋፍ ታደርግላቸው ነበር።

የፑቱን ሀገር ሩስያ የአላሳድን መንግሥት የምትደግፍ ሲሆን የአገዛዙ ጠላቶች ላይ እርምጃዎችን ስትወስድ ነበር።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

08 Dec, 08:16


Always be good ..........................
World has a rewarding justice 🙏

Ethiopian Business Network

07 Dec, 20:23


የአሜሪካ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ቲክ ቶክ እንዲሸጥ የሚያስገድድ ውሳኔ አሳለፈ
**

የአሜሪካ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በቻይና መንግስት ቁጥጥር ሥር እንደሆነ የሚነገረውን የቲክ ቶክ መተግበሪያ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ ላይ እንዲሸጥ ወይም እገዳ እንዲጣልበት የሚያስገድድ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

ውሳኔው ለአሜሪካ የፍትህ ዲፓርትመንት ትልቅ ድል እንደሆነ እና ለመተግበሪያው ባለቤት ባይት ዳንስ ኩባንያ ከባድ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑ ተጠቅሷል።

የባይት ዳንስ ኩባንያ ንብረት የሆነው እና በአሜሪካ 170 ሚሊዮን የሚደርሱ ተጠቃሚዎች ያሉት ቲክ ቶክ የዜጎችን ግላዊ መረጃዎች ለቻይና መንግስት አሳልፎ ይሰጣል በሚል ለቀረበበት ክስ ያቀረበው ይግባኝ ውድቅ እንደተደረገበት ነው የተገለፀው፡፡

ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሜሪክ ጋርላንድ ፍርድ ቤቱ ያሳለፈው ውሳኔ የቻይና መንግስት ቲክ ቶክን በመሳርያነት እንዳይጠቀም ለማድረግ ወሳኝ እርምጃ ነው ሲሉ ገልፀዋል።

በአሜሪካ የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ በበኩሉ፤ ውሳኔው በግልፅ የተካሄደ የንግድ ዘረፋ መሆኑን ገልፆ፤ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን መተማመንና ግንኙነት እንዳይጎዳ አሜሪካ ጉዳዩን በጥንቃቄ መያዝ እንዳለባት አስጠንቅቋል።

በውሳኔው መሰረት ቲክ ቶክ ለአሜሪካ ኩባንያዎች ከመሸጥ ይልቅ መታገድን የሚመርጥ ከሆነ በሚቀጥሉት 6 ሳምንታት ውስጥ በአሜሪካ መስራት ሊያቆም እንደሚችል ተነግሯል፡፡

በአሜሪካ የፍትህ ዲፓርትመንት የተረታው የባይት ዳንስ ኩባንያ ውሳኔውን ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለማለት ማቀዱን የዘገበው ሮይተርስ ነው።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

07 Dec, 19:38


የግድያ ወንጀል እንደፈፀመች አምና በፖሊስ ቁጥጥር ሥር በነበረች የቤት ሰራተኛ ላይ በተደረገው ጥልቅ እውነትን የማፈላለግ የምርመራ ሥራ የወንጀሉ ተጠርጣሪ አሰሪዋ ሆና እንደተገኘች የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፤ ምርመራው ቀጥሏል፡፡
****
ህፃን ሰላማዊት አስፋው የ12 ዓመት ታዳጊ ስትሆን ነዋሪነቷም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሐድያ ዞን ነው ። በሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም የአጎቷ ልጅ የሆነችው ወ/ሮ ዓለምፀሐይ ስላሴ ለህፃኗ ወላጆቿ እያስተማረች ልታሳድጋት ቃል በመግባት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው አለም ባንክ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መኖሪያ ቤቷ ይዛት በመምጣት መኖር ትጀምራለች፡፡

መስከረም 3ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 5 ሰአት ሲሆን ለግዜው የፀቡ መነሻ ባልታወቀ ምክንያት ህፃን ሰላማዊት አስፋው ህይወቷ ያልፋል፡፡ ህፃኗን እያስተማረች ልታሳድጋት ያመጣቻች ተጠርጣሪ ታዳጊዋን የተለያየ የሰውነት ክፍሏን በእንጨት በመደብደብ ከ20 ቦታ በላይ ጉዳት በማድረስ እና አንገቷን በማነቅ ህይወቷ እንዲያልፍ ማድረጓን የምርመራ መዝገቡ ያስረዳል፡፡

በህፃኗ ህልፈተ-ህይወት ተጠያቂ ላለመሆን ያሰቡት ተጠርጣሪዋ ግለሰብ ከባለቤቷ ጋር በመነጋገር በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ በመስራት ላይ የምትገኝ የ17 ዓመት ዕድሜ ያላት ተስፋነሽ ጀባኔን ህፃኗን በድንገት እንደገደለቻት ለፖሊስ ቃል እንድትሰጥና ለውለታዋም ደሞዟን በእጥፍ እንደሚጨምሩላት በተለያዩ መደለያዎች በማሳመን߹ በወንጀሉም ጉዳይ ጠበቃ እንደሚቀጥሩላት ካሳመኗት በኋላ ለፖሊስ በሰጠችው ቃል የወንጀል ድርጊቱን እንደፈፀመች የሚገልፅ ነበር፡፡

ሆኖም ፖሊስ የተስፋነሽ ጀባኔን ቃል መነሻ በማድረግ የምርመራ ስራውን በማስፋት ሂደት ለጊዜው ተጠርጣሪ የሆነችው የቤት ሰራተኛ እኔ ነኝ የገደልኳት ብትልም አንዳንድ አጠራጣሪ ነገሮች መኖራቸውን የደረሰበት ፖሊስ ባደረገው ጥልቅ እውነትን የማፈላለግ የምርመራ ሥራ የወንጀል ድርጊቱን የቤት ሰራተኛዋ እንዳልፈፀመች እና ልታሳድግ እና ልታስተምራት ባመጣቻት ግለሰብ በደረሰባት ድብደባ ህፃን ሰላማዊት አሰፋ ህይወቷ እንዳለፈ ይደርስበታል።

የምርመራ ሂደቱ ቀጥሎ ተጠርጣሪዋ ግለሰብም የወንጀል ድርጊቱን መፈፀሟን አምና በመኖሪያ ቤቷ ድርጊቱን እንዴት እንደፈፀመች መርታ ማሳየቷን የአዲስ አበባ ፓሊስ አስታውቋል። ተጠርጣሪ ግለሰቧና ባለቤቷ ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ፍ/ቤቱ እንዳዘዘ ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡

ወንጀል ፈጽሞ ከህግ ተጠያቂነት የሚያመልጥ እንደማይኖር ያስታወቀው ፖሊስ ንዴትን በመቆጣጠርና በትዕግስት የወንጀል ድርጊትን መከላከል እንደሚቻል አስታውቆ ከቅድመ መከላከሉ ባሻገር ወንጀል ሲፈፀም በፍጥነት ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባም አስታውቋል፡፡
*
ዘገባ፦ ኢንስፔክተር እመቤት ሀብታሙ 

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

07 Dec, 12:32


ጎሚስታ ጥንቃቄ!

ጎማውን እንዴት እንደወጉት በትኩረት ተመልከቱ!
አትላስ አካባቢ
https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

07 Dec, 09:35


የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ለውጭ ውድድር ሊከፈት መሆኑ ተሰማ

ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የባንክ ዘርፉን ለውጭ ውድድር ለመክፈት በዝግጅት ላይ ትገኛለች። ይህን ተከትሎ በአሁኑ ወቅት አዲስ ህግ በፓርላማ እየተገመገመ እና በሚቀጥለው ወር ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።

ይህ ወሳኝ ውሳኔ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ገጽታ ላይ ከፍተኛ ለውጥን የሚያመለክት ሲሆን ይህም ውድድርን ለማሳደግ፣ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ያለመ ነዉ ተብሏል ።

ርምጃው በኢትዮጵያ መንግስት እና በብሄራዊ ባንክ የተጀመሩት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች አካል ሲሆን እነዚህ ማሻሻያዎች የተነደፉት የፋይናንስ ሴክተሩን ለማዘመን እና ለሀገር ውስጥ እና ለአለም አቀፍ ንግዶች የበለጠ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ጭምር ነዉ።

የውጭ ባንኮችን ወደ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ምኅዳር ማስገባቱ ፉክክር እንደሚያመጣ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም ለተጠቃሚዎች የተሻሻሉ አገልግሎቶችን እና ምርቶችን ሊያመጣ ይችላል ተብሎ ይጠበቃል።

ህጉ የውጭ አካላት በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ እንዳይሳተፉ በታሪክ የሚገድቡ እንቅፋቶችን ለመበተን ያለመ ነው። የውጭ ባንኮች ከአገር ውስጥ ተቋማት ጋር አብረው እንዲሠሩ በመፍቀድ፣ መንግሥት የፋይናንስ አካታችነትንና ፈጠራን ሊያጎለብት የሚችል ዓለም አቀፍ እውቀትና ካፒታል ለመጠቀም ያለመ መሆኑ ታዉቋል።

የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ በቅርቡ በተካሄደዉ እና የአውሮፓ ምክር ቤት በኢትዮጵያ (ዩሮቻም) ባዘጋጀው ዝግጅት እንደተናገሩት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ ማሻሻያው ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል ።

ከዚህ በተጨማሪ የግሉ ሴክተር በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ያለው ፍላጎትና ተሳትፎ በተለይም የውጪ ንግዶች ለእድገት ፍፁም ወሳኝ ናቸዉ ሲሉም አክለዋል ።
(Capital)

Ethiopian Business Network

06 Dec, 19:49


ንብ ባንክ በዘንድሮ ዓመት ሊከፋፈል የሚገባው የትርፍ ክፍያ ገንዘብ እንደማይኖር አሳወቀ

ንብ ባንክ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት ከግብር በፊት 1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ማትረፉን እና ከግብር በኋላ ደግሞ 957 ነጥብ 97 ሚሊዮን ብር እንዳተረፈ አሳውቋል።

ነገር ግን ለባለአክሲዮኖች ሊከፈል የሚገባው የትርፍ ድርሻ ቀደም ባሉ ዓመታት ለተሠሩ ስህተቶች የሒሳብ ማስተካከያ ሥራዎች እንዲውል ተወስኗል፡፡

ንብ ባንክ የT24 ሲስተም ለውጥ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የፋይናንስ ችግር በተለይም የጥሬ ገንዘብ እጥረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ይምጣ እንጂ መነሻው ካለፉት አምስት ዓመታት ጀምሮ መሆኑ ተገልጿል።

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኩ አጠቃላይ ዕዳ 56 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር መሆኑ ታውቋል፡፡   

በሒሳብ ዓመቱ የባንኩ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን 45 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ነው። ይህም ካለፈው ዓመት አንፃር የ14.3 ቢሊዮን ብር ወይም የ24 ነጥብ 1 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል፡፡

የባንኩ አጠቃላይ ካፒታል 10 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ሲሆን ካለፈው ዓመት የ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ወይም የ16 ነጥብ 8 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡

የተከፈለ ካፒታሉም በ26 ነጥብ 3 በመቶ አድጎ 7 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡

የንብ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 67.0 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ባንኩ የሰጠው ብድር ክምችት መጠንም ከአጠቃላይ ሀብቱ  72 ነጥብ 3 በመቶ ነው፡፡

ባንኩ በ2016 የሰጠው አጠቃላይ ብድርና የቅድሚያ ክፍያዎች 49 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡ ካለፈው ዓመት የ4 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ቅናሽ አሳይቷል፡፡

የባንኩ ዓመታዊ ገቢ 10 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ሲሆን ካለፈው ዓመት የ1 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር ዕድገት ማሳየቱን ተገልጿል።

የባንኩ አጠቃላይ ወጪው ደግሞ በ38 በመቶ ጨምሮ 9 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ሆኖ ተመዝግቧል ፡፡

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

06 Dec, 14:32


የኒዩርክ ከተማው ግድያ!

የዩናይትድ ሄልዝ ኬር ሃላፊው ብራይን ቶምፕሰን በኒውዩርክ መገደሉን ተከትሎ ፓሊስ ገዳዩን አደን ላይ ነው::

ገዳዩ ከፍተኛ ዝግጅትና ጥንቃቄ በማድረግ ብራይንን በድምፅ አልባ ሽጉጥ በመሃል ኒውዩርክ ቢገድለውም ፓሊስ ፍንጮችን ማግኘት ችሏል::

ገዳይ ለዚህ ግድያ ከሳምንት በላይ ከአትላንታ ኒውዩርክ ይመላለስ እንደነበር፣ በግድያ ወቅት ሲጠቀመው የነበረው የውሃ ኮዳ እና ግማሽ ፊቱን የሚያሳይ ምስል በአጭር ጊዜ ውስጥ ተገኝቷል::

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

06 Dec, 14:24


ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ ለጉልበት ንቅለ ተከላ ህክምና የሚያስፈልገውን 3 ሚሊየን ብር አገኘ

#Ethiopia | ትናንት ህዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት በሸራተን አዲስ ሆቴል ላሊበላ አዳራሽ በተዘጋጀው ”ነፃነት“ የስዕል አውደርዕይና ጨረታ ሽያጭ ለህክምና የሚያስፈልገውን ወጪ ሙሉ በሙሉ ማግኘት መቻሉን አዘጋጆቹ ገልፀዋል፡፡

በኹነቱ ላይ ጓደኞቹ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በብሩክ የሺጥላ የቀረቡ የእጅ ስራ የጥበብ ውጤቶችን በጨረታና በመደበኛ ግዢ በመፈፃም ወጪው እንዲሳካ ማድረጋቸው ታውቋል።

በተለይ አንድ ማንነታቸው እንዲገለፅ ያልፈለጉ ደግ ልብ ያላቸው ግለሰብ ከፍ ያለ ድጋፍ በማድረግ ብሩክንም ሆነ በአዳራሹ የታደሙ እንግዶችን አስደስተዋል፡፡

ሰዓሊ ብሩክ የሺጥላ በበኩሉ ህክምናው እንዲሳካ ላደረጉት ሁሉ ምስጋናውን አቅርቦ አጠቃላይ ዝግጅቱ የተሳካ በመሆኑ መደሰቱን አስታውቋል፡፡

የህክምና ወጪው እንዲሳካ በማድረግ እገዛ ላደረጉለት ተቋማትና ግለሰብ የምስጋና ስጦታ አበርክቷል፡፡

በጨረታ ከቀረቡት የስዕል ስራዎቹ መካከል
ይቅርታ፣ ማህበራዊ ሚዲያ፣ ምስጋና፣ ሰኔ 30 እና ጦርነትን ማብቃትና ሌሎችም ተጠቃሽ ናቸው፡፡

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

05 Dec, 18:22


የእንስሳት አማካይ የእድሜ ጣራ (በዓመት)

የሰው ልጅ 100 ዓመታትን ለተሻገረ ጊዜ በምድር ላይ ሲቆይ አጃኢብ በያስብልም 15 ሺ አመታትን የሚኖር የባሕር እንስሳ እንዳለ ብንነግረዎ ምን ይላሉ?

ከ24 ሰአታት ያነሰ እድሜ ጀምሮ እስከ ሺህ አመታት ድረስ የሚኖሩ የተለያየ ዝርያ ያላቸው እንስሳቶችን ተፈጥሮ ታቅፋለች።

የሳይንስ ሊቃውንት የእያንዳንዱን የእንስሳት ዝርያ ውልደት እና ሞት መመዝገብ ባይችሉም ካላቸው ልዩ ስነ ህይወታዊ ፍጠረት እና ከአኗኗራቸው በመነሳት የእድሜ ጣራቸውን በምርምር ያስቀምጣሉ።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

05 Dec, 12:42


Edit, Sign and Share PDF files on the go. Download the Acrobat Reader app: https://adobeacrobat.app.link/Mhhs4GmNsxb

Ethiopian Business Network

05 Dec, 12:41


👆
ረቂቅ አዋጁ ፀደቀ

የህ/ተ/ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ ረቂቅ አዋጁ ላይ ከተወያየ በኋላ ረቂቅ አዋጁ፤ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ሆኖ በሁለት ተቃውሞና በአንድ ድምፀ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል።

ዛሬ በምክር ቤት የፀደቀው ረቂቅ አዋጅ የሪል ስቴት አልሚ ድርጅት ያለደንበኛው ፍላጎትና ፈቃድ አጠቃላይ ግንባታው ቢያንስ 80 በመቶ ያልተጠናቀቀ ቤት ለደንበኞች ሊያስተላልፍ እንደማይችል አስቀምጧል።

በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት ላይ የሚሳተፍ ማንኛውም አካል የውሸት ማስታወቂያ ማስነገር እንደማይችልም አስቀምጧል።

የሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ ረቂቅ አዋጅ ምን ይላል ?

👉 የሪል ስቴት አልሚ የቦታና የተናጠል ይዞታ ማረጋገጫ አሰጣጥን በተመለከተ ፦

1) በከተሞች ለሪል ስቴት ልማት የሚውል ቦታ በሚከተለው አግባብ የሚቀርብ ይሆናል፤

ሀ. በአዲስ አበባ ከ5 ሺህ በላይ ቤት የሚገነባና የሚያስተላልፍ ወይም፤
ለ. እንደከተሞች ተጨባጭ የቤት ፍላጎትና ኢንዱስትሪ ፓርክ ያለበት አካባቢ ባለ ከተሞች ከ1 ሺህ በላይ ቤት የሚገነባና የሚያስተላልፍ ወይም፣
ሐ. ከነዚህ ባነሰ ስፋት ቤት ለሚፈልጉ ከተሞች ደግሞ 500 ቤት በላይ የሚገነባና የሚያስተላልፍ የሪል ስቴት አልሚ መሬት ቅድሚያ ተሰጥቶት በስፋት እንዲቀርብለት ይደረጋል።

2) የሪል ስቴት አልሚው የገነባውን ቤት በተናጠል ለቤት ፈላጊ በሽያጭ ለማስተላለፍ ግንባታው የተፈቀደለትን መስፈርት አሟልቶ 80 በመቶ ሲጠናቀቅ ለየቤቱ የተናጠል የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ እንዲሰጠው ሊጠይቅ ይችላል፤

👉 የሪል ስቴት አልሚ ግዴታዎች ምንድናቸው ?

የሪልስቴት አልሚ በውል ሰነዱ በህንጻ እዋጁ እና በሌሎች የህግ ማዕቀፎች የተመላከቱ ግዴታዎችን ማክበር እንደተጠበቀ ሆኖ በተጨማሪነት የሚከተሉት ግዴታዎች ይኖሩታል ፡-

1) ያለደንበኛው ፍላጎትና ፈቃድ አጠቃላይ ግንባታው ቢያንስ 80 በመቶ ያልተጠናቀቀ ቤት ለደንበኞች ሊያስተላልፍ አይችልም፡፡

2) በሪል ስቴት ልማት ላይ የሚሳተፍ ማንኛውም አካል የውሸት ማስታወቂያ ማስነገር አይችልም፡፡

3) ቤቶቹን ለመገንባት የሚያስችለውን የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ እና የግንባታ ፈቃድ ከሚመለከተው አካል ከመረከቡ በፊት ደንበኞችን መመዝገብና ቅድመ ክፍያዎችን መሰብሰብ አይችልም፡፡

4) በሕጋዊ መንገድ የተረከበው መሬት ሊያስተናግድ ከሚችለዉ የቤት ደንበኛ በላይ መመዝገብ አይችልም።

5) የመኖሪያ ቤት ገዢ ደንበኞች ማኀበር እንዲያቋቋም ያበረታታል ፤ የህንጻ መግለጫ ያስረክባል።

6) ከሚመለከተው የመንግሥት አካል የተሰጠውን የይዞታ ማረጋገጫ፣ የቤቱ የግንባታ ዕቃዎች ዓይነት፣ አርክቴክቸራል፤ ሳኒተሪ ፣ ስትራክቸራል እና ኤሌክትሪካል ዲዛይን፤ የግንባታ ፍቃድና የሪል ስቴት ልማት ፍቃዱን ቅጂዎች ከውል ሰነዱ ጋር አያይዞ ለደንበኛው መስጠት አለበት።

7) ደንበኛው ለከፈለው ገንዘብ ሕጋዊ ደረሰኝ መስጠት አለበት።

👉 ዋስትና ስለመስጠት ፦

የአገር ውስጥ አልሚ ቤቱን ሳይገነባ ለቤት ፈላጊዎች በቅድሚያ በሚሽጥበት ወቅት የሚከተሉትን የዋስትና ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት አለበት፡፡

1) የሪል ስቴት አልሚው በቤት ቅድሚያ ሽያጭ ስልት ለመስራት መፈለጉን አግባብ ላለው አካለ አሳውቆ ፈቃድ ማግኘት፡፡

2) ከቤት ገዥዎች የሚሰበስበውን ገንዘብ አግባብ ካለው አካለ ፈቃድ መሰረት በሚከፈተው የዝግ የባንክ ሂሳብ ገቢ ማደረግ ወይም ማስያዝ፣

3) የሪል ስቴት አልሚው በቅድሚያ መሽጥ የሚፈልገውን ቤት የመስሪያ ቦታ የይዞታ ማስረጃ ቤቱ ለተጠቃሚዎች ተገንብቶ እስከሚተላለፍ ድረስ በሚመለከተው አካል እንዳይሽጥ እንዳይለወጥ እንዲታገድ ማድረግ፤
📌 በዝግ የባንክ ሂሳብ ገቢ የተደረገው ገንዘብ የሚለቀቅበት ሁኔታ በደንብ ይወሰናል፡፡
አዋጁ ከላይ በ PDF ተቀምጧል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

05 Dec, 05:31


የዪናይትድ ስቴትስ የጤና ጥበቃ ዋና ስራ አስፈፃሚ በኒዮርክ በደረሰባቸው የጥይት ጥቃት ተገደሉ።

በአሜሪካ ግዙፉ የጤና ኢንሹራንስ ዩናይት ኸልዝ ኬር ዋና ስራ አስፈፃሚ ብሬን ቶምፕሰን በኒዮርክ እንደተተኮሰባቸውና ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል።

ጥቃቱ ቀድሞ የታቀደበትና የተፈፀመ መሆኑን የተነገረ ሲሆን በማንሀንተን ለስብሰባ ባቀኑበት ሆቴል ጥቃቱ እንደተፈፀመባቸው ተነግሯል።

እንደ ኒዮርክ ፓሊስ ዲፓርትመንት ኮሚሽነር ገለፃ ይህ ድንገተኛ ጥቃት አይደለም ጥቃት ፈፃሚው ከድርጊቱ በፊት ለበርካታ ደቂቃዎች ጥበቃ በኋላ የታለመበት ጥቃት መፈፀሙን ገልጸዋል።

ጥቃት አድራሹ ፊቱን በጥቁር ጭምብል የሸፈነ ሲሆን የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ማንነቱን የመለየትና የማፈላለግ ስራ እየተሰራ መሆኑን አክለዋል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

05 Dec, 05:12


በቻይና ዩኒቨርሲቲዎች  ስለፍቅር  ትምህርት ሊሰጥ ነው

•  ውሳኔው የአገሪቱን የወሊድ መጠን ለማሳደግ ያለመ ነው

#Ethiopia  | ቻይና በዩኒቨርስቲና ኮሌጆች ውስጥ የፍቅርና ትዳር ትምህርት እንዲሰጥ ያሳሰበች ሲሆን፤ዓላማውም ዜጎች በትዳር ፣ በፍቅር ግንኙነትና ቤተሰብ ላይ አዎንታዊ አመለካከቶችን እንዲያዳብሩ ለማስቻል ነው ተብሏል፡፡

በቻይና የወሊድ መጠንና የትዳር ፍላጎት እያሽቆለቀለ ባለበት ወቅት ነው፣ ቤጂንግ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች የፍቅር ትምህርት ኮርሶችን እንዲሰጡ ያሳሰበችው፡፡ ይህም ተማሪዎች የፍቅርን፣ ትዳርን፣ ወሊድንና ቤተሰብን አዎንታዊ ገጽታ ለማየት እንደሚያስችላቸው ተነግሯል፡፡

ቻይና እ.ኤ.አ በ2023 ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የህዝብ ቁጥር መቀነስ ካስመዘገበች በኋላ ልጅ መውለድን ለወጣት ጥንዶች ይበልጥ ማራኪ ለማድረግ የተለያዩ የማበረታቻ እርምጃዎችን ስትወስድ ቆይታለች።

ሀገሪቱ ምንም እንኳን 1.4 ቢሊየን የህዝብ ቁጥር በማስመዝገብ  በአለም ሁለተኛ ደረጃ ላይ ብትገኝም፣ የውልደት ምጣኔዋ እየቀነሰና  በአንጻሩ በእርጅና ላይ የሚገኙ ዜጎች ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ ይገኛል፡፡

በዚህ የተነሳ የስነህዝብ ፖሊሲ ቀውስ ሊያጋጥማት እንደሚችል በስጋት ላይ የምትገኘው ቤጂንግ፤ ቀውሱ በኢኮኖሚውና በአጠቃላይ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ተንብያለች፡፡ የሀገሪቱን የውልደት ምጣኔ በማሻሻል ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖራቸው የሚጠበቁት የኮሌጅ ተማሪዎች፤ በትዳርና በፍቅር ላይ ያላቸው ፍላጎት ዝቅተኛ መሆኑ ይነገራል፡፡

ይህን ለመቀየር ቻይና ከአንድ ልጅ ፖሊሲ ወጥታ ኮሌጆችና ዩኒቨርሲቲዎች የትዳርና የፍቅር ትምህርቶችን በመስጠት ወጣቶች በወሊድና ቤተሰብ በመመስረት ዙርያ ያላቸውን ዝቅተኛ ተነሳሽነት ለመቀየር ወጥናለች፡፡ ምንም እንኳን ውሳኔው አዎንታዊ ትዳርና ልጅ የመውለድ ባህልን ለማዳበር እቅድ ቢይዝም፣ የስነ-ህዝብ ተመራማሪዎች የፍቅር ትምህርት መሰጠቱ የወጣት ቻይናውያን አመለካከት የመቀየር ዕድሉ አነስተኛ ነው ብለዋል።

በቻይና ፖፑሌሽን ኒውስ ከተጠየቁት የኮሌጅ ተማሪዎች መካከል 57 በመቶ የሚሆኑት የፍቅር ግንኙነት መመስረት እንደማይፈልጉ ገልጸዋል፡፡  ለዚህ ደግሞ ዋነኛ ምክንያት ያደረጉት ለፍቅር ግንኙነትና ለትምህርት የሚሰጡትን ጊዜ እንዴት ማመጣጠን እንደሚችሉ አለማወቃቸው እንዲሁም ከፍቅርና ቤተሰብ መመስረት በፊት በኢኮኖሚ ራስን ማሻሻል ላይ ትኩረት በማድረጋቸው መሆኑ ታውቋል፡፡

ሳይንሳዊ የጋብቻና የፍቅር ትምህርት ባለመኖሩ የኮሌጅ ተማሪዎች ስለ ስሜታዊ ግንኙነቶች ግልጽ የሆነ ግንዛቤ እንደሌላቸው የተገለጸ ሲሆን፤ የፍቅር ትምህርቶቹ ዩኒቨርሲቲዎች ለታዳጊ የኮሌጅ ተማሪዎች ስለ ህዝብ ብዛትና ሀገራዊ ሁኔታ፣ ስለ አዲስ ጋብቻና ልጅ መውለድ ጽንሰ ሀሳቦች በማስተማር ላይ ሊያተኩሩ ይችላሉ ተብሏል፡፡

ኮርሶቹ ትዳርን በትክክል የመረዳትና የፍቅር ግንኙነቶችን የመምራት ችሎታቸውን እንዲያሻሽሉ ሊረዳቸው እንደሚችልም ይጠበቃል፡፡

Ethiopian Business Network

04 Dec, 16:26


#EthiopianInvestmentHoldings

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕን ጨምሮ 8 ተቋማት ከአሁን በኃላ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ እንደሚተዳደሩ ተነገር።

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ 8 ተጨማሪ የመንግስት ድርጅቶችን በስሩ በማካተት ፖርትፎሊዮውን ማስፋቱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ ገልጿል።

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (ኢኢሆ) በስሩ ከሚገኘትና ከሚያስተዳድራቸው የመንግስት የልማት ድርጅቶች በተጨማሪ 8 አዳዲስ ቁልፍ ተቋማትን በስሩ በማካተት የድርጅቶቹን ቁጥር ጨምሯል።

8ቱ ተቋማት እነማን ናቸው ?

- ኢትዮ ፖስት፣
- ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፐ
- የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት፣
- የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፣
- የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፣
- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣
- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን እና ለኢትዮ ፋርማ ግሩT ተጠሪ የሆኑት ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥቢታ ተቋምና ሺልድ ቫክስ ናቸው።

እነዚህ ቀደም ሲል ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ እና አስተዳደር ተጠሪ የነበሩት የልማት ድርጅቶች ከአሁን ጀምሮ በባለቤትነት የሚተዳደሩትና የሚመሩት በኢኢሆ ስር ሆኗል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

04 Dec, 16:11


10 የአለማችን ሀብታም መሪዎች

ከምድራችን ተጽዕኖ ፈጣሪና ተቀባይነት ያላቸው መሪዎች ከፊት የሚቀመጡት ፑቲን በሀብትም ቀዳሚው ናቸው ተብሏል።

የኬንያው ሩቶ እና የደቡብ አፍሪካው ራማፎሳ ከፍተኛ ሀብት ካካበቱት ፕሬዝዳንቶች መካከል ተጠቅሰዋል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

04 Dec, 14:50


የአውሮፓ ሀገራት ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ የሰራተኞች እጥረት እንደገጠማቸው ገለጹ
የህክምና ዶክተሮች፣ ነርሶች እና አዋላጅ ሙያዎች በአውሮፓ እጥረት አጋጥሟል ተብሏል!

ኖርዌይ፣ ዴንማርክ፣ ሆላንድ እና ጀርመን የሰራተኛ ዕጥረቱ የተባባሰባቸው ሀገራት ናቸው
የአውሮፓ ሀገራት ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ የሰራተኞች እጥረት እንደገጠማቸው ገለጹ።

የዓለማችን ሀብታሙ የሚባለው አህጉር አውሮፓ በሰራተኞች ዕጥረት እየተፈተነ ነው ተብሏል።

የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ባወጣው ጥናት መሰረት በአውሮፓ ሀገራት ያለው የሰራተኞች በተለይም የህክምና ባለሙያዎች ዕጥረት እየተባባሰ ነው ብሏል።

በተለይም ኖርዌይ፣ ዴንማርክ፣ ሆላንድ፣ ጀርመን እና ፊንላንድ የጤና ባለሙያዎች ዕጥረቱ ከፍተኛ ነው ተብሏል።

በህብረቱ አባል ሀገራት የሰራተኞች ዕጥረት እንዲያጋጥም ያደረገው ምክንያት እድሜያቸው እየጨመሩ ያሉ ዜጎች ቁጥር ማሻቀብ፣ ወጣት አውሮፓዊያን በተለይም በጤና ሙያ ላይ የመማር ፍላጎት ማጣት እና ራሳቸው የጤና ባለሙያዎች በቶሎ ጡረታ የመውጣት ፍላጎታቸው በመጨመሩ እንደሆነ ዩሮ ኒውስ ዘግቧል።

የዓለም ጤና ድርጅት በበኩሉ በአውሮፓ ያለው የጤና ባለሙያዎች ዕጥረት በዚሁ ከቀጠለ በ2030 ወደ 4 ሚሊዮን ከፍ ሊል እንደሚችል አስጠንቅቋል።

የጤና ባለሙያዎች እጥረቱ በመላው አውሮፓ ያጋጠመ መሆኑን ተከትሎ ሀገራቱ ከዚህ ችግር የሚወጡበት ወጥ ፖሊሲ እንዲዘጋጅም ጥሪ ቀርቧል።

ሀገራት የገጠማቸውን የሰራተኞች ዕጥረት ለመፍታት ሰው ሰራሽ አስተውሎቶችን፣ ሮቦቶችን እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎችን እየተጠቀሙ ቢሆንም የሰው ሀይል የግድ ያስፈልጋል ተብሏል።

የሰለጠኑ ስደተኛ ሰራተኞችን ከተለያዩ ሀገራት መቀበል በዋና አማራጭነት የተወሰደ ሲሆን የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ይህን የሚያመቻች አሰራር እንዲዘረጋ ተጠይቋል።

Ethiopian Business Network

04 Dec, 08:30


#ቁጥሮች‼️

🔗  በኢትዮጵያ የኤችአይቪ/ ኤድስ በደማቸው የሚገኙ ወገኖች 605,238

🔗 በየዓመቱ ውስጥ አዲስ በኤችአይቪ የሚያዙ 7,428 ሰዎች ፣

🔗 በኤድስ ምክንያት የሞቱ 10,065 ሰዎች፣

🔗 ክልላዊ ስርጭት :-

- አዲስ አበባ 3.25 %፣
- ጋምቤላ 3.24%፣
- ሐረሪ 2.76 %፤
- ድሬዳዋ 2.35 %፣
- ትግራይ 1.2%
- አማራ 1.1%
-
🔗 ዝቅተኛው የስርጭት መጠን የታየው በሶማሌ ክልል 0.17% ነው።

🔗በክልልም ውስጥ ከቦታ ቦታና፣ በከተማ (2.9%) እና በገጠር (0.4%) ልዩነት ተስተውሏል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

04 Dec, 06:01


በዴሞክራቲክ ኮንጎ ምንነቱ ያልታወቀ በሽታ 143 ሰዎችን ገደለ‼️

በዴሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ  ከ140 በላይ  ሰዎች እስከአሁን በውል ባልታወቀ በሽታ ሞቱ ተባለ ። ይህ አሁን ተከሰተ የተባለው በሽታ  የጉንፋን ህመም ምልክቶች እንደሚያሳይ በጤና ባለሙያዎች ቢገለጽም እስከአሁን ምንነቱ በውል አልታወቀም።

በበሽታው ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች የተያዙ ሲሆን እስከአሁን ባለው ጊዜ በበሽታው 143 ሰዎች መሞታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

03 Dec, 19:05


Top executives of Safaricom Ethiopia told Ethiopian law makers over a week ago that they were unhappy about ‘monopolistic’ practices of their competitor, Ethio Telecom; requesting the government to equalize access to open platforms.

According to an The Reporter, executives of the Kenya-affiliated telco lamented that Ethio Telecom users experienced higher tariffs and extra costs when making phone calls to subscribers of the Safaricom network.
This is in contrast to Safaricom’s fixed charge for all networks, a reality that makes it immensely harder for new customers to onboard their network.
The CEO of Safaricom Ethiopia, Wim Vanhelleputte, also raised concerns about Ethio Telecom’s monopolisation of the telecommunications networks and advocated for equal access for al market players.

“We want the country to benefit and to grow digital connectivity and financial inclusion; those are priorities for the country as a whole,” Vanhelleputte said.

“We are asking if there is an opportunity to get both networks to give equal access to the customer so that they can use both networks and not get excluded from calling our network,” the CEO added.

During the visit at the Safaricom’s headquarters in Addis Ababa, the law makers aligned to the Parliamentary Committee of Democracy Affairs were also requested to expedite inter-platform money transfer between M-Pesa and Ethio Telecom’s ‘Telebirr’. The executives said that the lack of interoperability between the financial platforms made it difficult to scale up digital financial inclusion in a country seeking to liberalize its economy. Safaricom itself reportedly pays taxes using Telebirr as opposed to M-Pesa, an issue that the telco wants resolved.

“Monopoly is a contradiction to liberalization. We have 32 banks; we have multiple fintech financial institutions; all of them should be able to offer digital payments. So we ask policymakers if we really want to accelerate digital Ethiopia, we should try to gate all the financial institutions to give them equal access to offer digital payments,” Vanhelleputte said.
The lawmakers promised to relay these prevailing concerns to the National Bank of Ethiopia (NBE). Ethiopia’s Ministry of Transport is set to allow its citizens to pay for fuel using mobile money platforms including M-Pesa.

Two Markets, Two Different Perspectives?

Safaricom itself has been accused of monopolising the Kenyan market, with its mobile money service (M-Pesa) controlling over 90% of the market share. This has prompted some lawmakers in Kenya to mull breaking up the service with its parent telco.
In 2015, Airtel Kenya petitioned the Communications Authority of Kenya to tame Safaricom’s proclivity to charge lower tariffs for calls within its network as opposed to calls to subscribers of other market players, the same complaint Safaricom is making against its competitor in Ethiopia. Equitel also accused Safaricom of hiking fees charged to its customers transferring money to M-Pesa without prior notice.

Safaricom entered the Ethiopian market in 2021 and has since then consolidated over 5% of the market share. During the group’s release of the half-year’s financial results, it was revealed that Safaricom’s profits declined by 17.7% due to the devaluation of the Birr this year.

Despite revenues in the market growing by 12.9%, the forex losses accrued to the devalued currency considerably affected the group’s balance sheet.

kenyanwallstreet.com

Ethiopian Business Network

03 Dec, 19:05


Safaricom Ethiopia Decries ‘Unfair Competition’

Ethiopian Business Network

03 Dec, 10:12


ከኒው ዮርክ ወደ ፓሪስ ሳትከፍል ተደብቃ የበረረችው ግለሰብ ማንነቷ ታወቀ

ከኒው ዮርክ ወደ ፓሪስ ሳትከፍል ተደብቃ የተጓዘችው ግለሰብ ማንነቷ ታወቀ።

ግለሰቧ የ57 ዓመቷ ስቬታላና ዳሊ ትባላለች።
አሁን የምትገኘው ፈረንሳይ ሲሆን፣ ወደ አሜሪካ ላለመመለስ ውዝግብ መፍጠሯ ተዘግቧል።

ትኬት ሳትቆርጥ በዴልታ አየር መንገድ በኩል ከኒው ዮርክ ጄኤፍኬ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ፓሪስ ቻርልስ ደ ጉል አውሮፕላን ማረፊያ የተጓዘችው ግለሰብ ሩስያዊት መሆኗ ተገልጿል።
ቪዛ ስለሌላት ፈረንሳይ ለመግባት እንዳልተፈቀደላት የፈረንሳይ ፖሊስ አስታውቋል።
እስካሁን ክስ አልተመሠረተባትም።

በጄኤፍኬ አውሮፕላን ማረፊያ የኤሌክትሮኒክ ፍተሻ መሣሪያን አልፋለች። መታወቂያና የበረራ ትኬት አይተው የሚያሳልፉ ተቆጣጣሪዎችንም ማለፍ ችላለች።

የቢቢሲ የአሜሪካ አጋር ሲቢኤስ የደኅንነት ሠራተኞችን ጠቅሶ እንዳለው የበረራ ትኬት የሌላት ግለሰብ የተከለከሉ እቃዎች ሳትይዝ ማለፏ ታውቋል።

እንዴት ጥበቃዎችን አልፋ አውሮፕላኑ ውስጥ እንደገባች ግን አልታወቀም።

ዴልታ ባወጣው መግለጫ “ከደኅንነት በላይ ዋጋ የሚሰጠው ነገር የለም። ዴልታ ጥልቅ ምርመራ እያደረገ ያለውም በዚህ ምክንያት ነው። እስከ መጨረሻው ድረስ ከሌሎች የአቪዬሽን ባለድርሻ አካላትና የሕግ አካላት ጋር በትብብር እንሠራለን” ብሏል።

ጋርዲያን እንደዘገበው፣ ግለሰቧ አውሮፕላኑን ከተሳፈረች በኋላ ከሽንት ቤት ወደ ሽንት ቤት እየተዘዋወረች ቆይታለች። ወንበር ላይ አለመቀመጧን የበረራ አስተናጋጆች ዘግይተው ደርሰውበታል።

አብራሪው የፀጥታ ባለሙያዎች ግለሰቧን ከአውሮፕላን ለማስወረድ እንደሚሄዱ ሲናገር ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተለቀቀ ተንቀሳቃሽ ምሥል ያሳያል።

“ካፕቴናችሁ ነኝ። ፖሊሶች እየመጡ ነው። አውሮፕላኑ ውስጥ መኖር የሌለበትን ሰው መጥተው እስከሚወስዱ ድረስ የተቀሩት ተጓዦች እንዲጠብቁ ነግረውናል” ሲል ይደመጣል።

ከተጓዦቹ አንዱ ለሲኤንኤን በሰጠው ተንቀሳቃሽ ምሥል ላይ ግለሰቧ ወደ ኒው ዮርክ የሚመመለስ አውሮፕላን አቅራቢያ ሁከት ስታስነሳ ይታያል።
“አሜሪካ መመለስ አልፈልግም።

ዳኛ ብቻ ነው አሜሪካ ሊመልሰኝ የሚችለው” ስትል ይሰማል።
ምን ማለት እንደፈለገች ግልጽ አይደለም። ቢቢሲም የተንቀሳቃሽ ምሥሉን ትክክለኛነት በገለልተኛ ወገን አላጣራም።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

03 Dec, 09:22


የሲሚንቶ ዋጋ‼️
የሲሚንቶ ዋጋ በሲሚንቶ አምራች ፋብሪካዎች እንዲወሰን ተደረገ‼️
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለሲሚንቶ ፋብሪካ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ ከጥቅምት 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ  ምርታቸውን በፍትሃዊ ዋጋ  እንዲያቀርቡ መወሰኑን አስታውቋል፡፡

ከዚህ ቀደም የሲሚንቶ ምርት የፋብሪካ መሸጫ ዋጋ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተወሰነ ለገበያ ሲሰራጭ የቆየ ቢሆንም በአዲሱ የአሰራር ሂደት ግን አምራች ፋብሪካዎች ሙሉ ሀላፊነቱን በመውሰድ በነጻነት ምርታቸውን ለገበያ እንዲያቀርቡ እና ገበያውን እንዲያረጋጉ ሃላፊነት መስጠቱን ሚኒስቴሩ እውቁልኝ ብሏል፡፡

የሲሚንቶ ፋብሪካዎቹ የተሰጣቸውን ሀላፊነት በተጠያቂነት ስሜት እና በፍትሃዊ የዋጋ ተመን ማህበረሰቡን እንዲያገለግሉም መወሰኑን ገልጾ ከዚህ ቀደም አገልግሎት ላይ ይውል የነበረውን መመሪያ 940/2015 ማንሳቱን ይፋ አድርጓል፡፡

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

03 Dec, 08:09


የወሲብ ንግድ በአደባባይ እንደስራ መታየት ጀምሯል‼️

ቤልጂየም በሰኔ ወር 2024 የወሲብ ንግድን እንደ ማንኛውም የስራ ዘርፍ በህጋዊ መንገድ መስራት እንዲቻል ፈቅዳለች፡፡

ሀገሪቱ ዜጎች ወደ ወሲብ ንግድ ለመግባት ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ መያዝን እንደ መስፈርት ያስቀመጠች ሲሆን ህጉ መጽደቁ በድብቅ ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦችና ተቋማትን ማስደሰቱ ተገልጿል።

በዚህ ህግ በወሲብ ንግድ የተሰማሩ ሰዎች አገልግሎቱን ለደንበኞቻቸው ለመስጠት ከተቋቋሙ ድርጅቶች እና ፈላጊዎች ጋር መዋዋል እንዲችሉ ተፈቅዶላቸዋል፡፡

ብራሰልስ አሁን ደግሞ በዚህ ስራ የተሰማሩ ዜጎች እንደ ማንኛውም ሰራተኛ የጡረታ፣ የጤና ደህንነት ክፍያ፣ ዓመታዊ እረፍት፣ የህመም እና የወሊድ ፈቃድ ማግኘት እንዲችሉ ፈቅዳለች፡፡

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

02 Dec, 15:43


ብሔራዊ ባንክ ይህንን አዟል።

1] ከጥር 2017 አጋማሽ ጀምሮ በአዲስ አበባ አዲስ የባንክ አገልግሎት ለማግኘት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ግዴታ ያስፈልጋል።

2] ከሰኔ ወር 2017 መጨረሻ ጀምሮ ደግሞ በሀገራችን ባሉ ሁሉም ትልልቅ ከተሞች ባሉ ባንኮች አካውንት ለመክፈት ፋይዳ ግዴታ ይሆናል።

3] በመላው ሀገሪቱ ያሉ ሁሉም ባንኮች ከጥር 2018 ዓ.ም ጀምሮ ፋይዳ መታወቂያን ግዴታ ያደርጋሉ።

4] በታሕሳስ 2019 ዓ.ም ነባር የባንክ ደንበኞችም ቢሆኑ ፋይዳ ካልያዙ ምንም አገልግሎት አያገኙም።

በቀጣይ የሚጠበቀው ደግሞ የማዕከላዊ ባንኩ አዲሱ መመርያ ይሆናል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

01 Dec, 14:50


ቶታል ኢትዮጵያ ወለድና መቀጫን ጨምሮ 507.8 ሚሊዮን ብር ግብር እንዲከፍል ተወሰነበት፡፡
*
ቶታል ኢትዮጵያ አክሲዮን ማኅበር አሳውቆ ባልከፈለው ፍሬ ግብር ላይ ወለድና ቅጣትን ጨምሮ 507.8 ሚሊዮን ብር እንዲከፍል፣ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተወሰነበት።

ቶታል ኢትዮጵያ አክሲዮን ማኅበር ገቢዎች ሚኒስቴር እንዲከፍል በጠየቀው የግብር መጠን ላይ ባለመስማማት አቤቱታውን ለፌዴራል የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ያቀረበ ቢሆንም፣ ኮሚሽኑ በኅዳር 2014 ዓ.ም. ቅሬታውን ውድቅ በማድረግ የተጣለበትን ግብር እንዲከፍል ውሳኔ አሳልፎበት ነበር።

ይሁን እንጂ ኩባንያው ቶታል ኢትዮጵያ በይግባኝ ሰሚ ኮሚሽኑ ውሳኔ ባለመስማማት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቤቱታውን አቅርቧል። ነገር ግን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥር 22 ቀን 2015 ዓ.ም. በዋለው ችሎት የታክስ ይግባኝ ኮሚሽኑን ውሳኔ በማፅናት፣ ቶታል ኢትዮጵያ የተጣለበትን ግብር እንዲከፍል ወስኖበታል።

ቶታል ኢትዮጵያ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም በመጋቢት ወር 2015 ዓ.ም. ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የይግባኝ አቤቱታ ያቀረበ ሲሆን፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ሲመለከት ቆይቶ በጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም. የመጨረሻ ውሳኔ ሰጥቶበታል። በውሳኔውም የሥር ፍርድ ቤቶች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የታክስ ይግባኝ ሰሚ ኮሚሽኑ በየደረጃቸው የሰጡት ውሳኔ የሚነቀፍ አይደለም ሲል አፅንቶታል።

የጉዳዩ አመጣጥ ከ2015 እስከ 2017 ዓ.ም. የግብር ዘመን ፍሬ ግብር፣ ወለድና መቀጫን ጨምሮ 507,860,637.73 ብር እንዲከፍል በተሰጠ ውሳኔ ላይ ሲሆን፣ ይግባኝ ባይ በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን፣ ከዚያም ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቅሬታውን አቅርቦ የመልስ ሰጪን ውሳኔ አፅንቷል፡፡

ያልተገለጹ የውጭ አገር ግዥ የተገኘን ገቢ በተመለከተ ይግባኝ ባይ ያለ ምንም ምክንያት ክርክሩ ውድቅ ተደርጎብኛል ያለውን በተመለከተ ከውጭ የገባውን ቅባትና ዘይት ዋጋ መሠረት ያደረገ ሲሆን፣ ቶታል ኢትዮጵያ የሚከራከረው ዋጋው መሠላት ያለበት ዕቃዎቹ በተገዙበት ክፍያ በተፈጸመበት ቀን ባለው የባንክ ምንዛሪ ተመን መሆን ሲገባው፣ ዕቃዎቹ በገቡበት ቀን ባለው የጉምሩክ ግምታዊ የውጭ ምንዛሪ ተመን መሠላቱ ያልተገለጸ ገቢ ተብሎ እንዲከፍሉ መደረጉ ያላግባብ ነው የሚል ነው፡፡

አዋጅ ቁጥር 285/94 አንቀጽ 15 ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ ዕቃዎች እሴት በሚል የሚጣልባቸው ቀረጥና ታክስን ጨምሮ በጉምሩክ ሕግ መሠረት የዕቃዎች ዋጋ ሲሆን፣ ተጨማሪ እሴት ታክስና ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ ዕቃዎች ላይ የሚከፈለውን የገቢ ግብር ቅድሚያ ክፍያ እንደማይጨምር ይደነግጋል፡፡

በዚህ መሠረት ከውጭ ለሚገቡ ዕቃዎች የታክስ መጠን ዋጋ ተደርጎ የሚወሰደው ጉምሩክ የሚወስነው ዋጋ እንደሆነ፣ ይህንን መሠረት በማድረግ የተሰጠው ውሳኔ በአግባቡ እንደሆነ ተገልጿል፡፡

የውጭ ምንዛሪን በተመለከተ በጉምሩክ አዋጅ አንቀጽ 101 መሠረት ወደ አገር የሚገቡም ሆነ የሚወጡ ዕቃዎች ዲክላረሲዮን የቀረጥና የታክስ ማስከፈያ ዋጋ የሚወሰነው በተመዘገበው ቀን ብሔራዊ ባንክ የምንዛሪ ሥሌት ልክ የሚደነገግ እንደሆነ፣ ቶታል ኢትዮጵያ በምንዛሪ መሠረት ሳይሆን ዕቃው በተገዛበት ጊዜ ነው የሚለውን ጉዳይ በሕጉ መሠረት ውድቅ ተደርጎበታል፡፡

በ2015 ዓ.ም. ያልተገለጸ ገቢን በተመለከተ ሒሳቡ የተሠራው ትክክለኛ በሳፕ የተመዘገበ መረጃ መሠረት የተያዘ መረጃ ለማቅረብ ጊዜ የሚወስድ ስለሆነ ማስረጃ ለማቅረብ ጊዜ የተጠየቀ ቢሆንም፣ በቂ ጊዜ እንዳልተሰጠውና የመሰማት መብቱ ሳይከበር በተዛባ አሠራር ተጨማሪ ግዥ እንደፈጸመ፣ በድብቅ ሽያጭ እንዳከናወነ ተደርጎ ግብር እንደተወሰነበት የገለጸው ቶታል ኢትዮጵያ፣ ይህንን ፍሐዊ እንዳልሆነና በመረጃው መሠረት በቀረቡ ቅሬታ ማስረጃ እንዲያቀርብ ቢደረግም ያቀረበው ማስረጃ ተቀባይነት ሳይገኝ ቀርቷል፡፡

በዋጋ ማስተካከያ የተገኘ ተጨማሪ ገቢንና በድርድር የሚወሰን ዋጋን በተመለከተ ለነዳጅ፣ ቅባትና ዘይት አከፋዮች የሚሰጥ ቅናሽ በሥር ፍርድ ቤቶች ከፖሊሲው አኳያ ከቅናሽና በድርድር የተሰጡ ከተባሉ ምርቶች አንፃር ታይተው ውሳኔ ያገኙ እንጂ የታለፉ ስላልሆኑ፣ ቶታል ኢትዮጵያ ታልፎብኛል በማለት ያቀረበው ቅሬታ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡

በዚህ መሠረት ቶታል ኢትዮጵያ አክሲዮን ማኅበር አሳውቆ ባልከፈለው ፍሬ ግብር ላይ ወለድና ቅጣትን ጨምሮ እንዲከፍል፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወስኖበታል፡፡

Ethiopian Business Network

20 Nov, 06:00


ዩክሬን ከትናንት በስተያ በአሜሪካ ትዕዛዝ ወደ ራሽያ 6 ረጅም ርቀት ሚሳኤል ተኩሳ መተኮሷን ተከትሎ ሁኔታው አሳሳቢ ሆኗል‼️

5ቱ ከሽፎ አንዱ ጉዳት ማድረሱን ተከትሎ ፑቲን አስፈሪውን የዘመነ የኑክሌር ሰነድ በፊርማቸው አፅድቀዋል።

ሩሲያ ለራሷ እና ለቤላሩስ ሉዓላዊነት እና ግዛታዊ አንድነት አደገኛ ከሆነ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ልትጠቀም ትችላለች ተብሏል።ይህ የሚወሰነው በሩሲያ ፕሬዚዳንት ፑቲን ነው::

የሩስያ እና ዩክሬን ጦርነትን ተከትሎ በአውሮፓ በተፈጠረው የደህንነት ስጋት ኔቶን የተቀላቀሉት የኖርዲክ ሀገራት ኖርዌይ ፣ ስዊድን እና ፊንላንድ ዜጎች ለተወሰኑ ጊዜያት የምግብ እና ሌሎች መሰረታዊ ቁሶችን ገዝተው እንዲያከማቹ አዘዋል።

👇👇👇👇

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

19 Nov, 17:32


በአስገራሚ ሁኔታ የዛሬው እለት ወይም በፈረንጆቹ ኖቬምበር 19 የአለም አቀፍ የወንዶች ቀን እና የመጸዳጃ ቤት ቀን የሚከበርበት ዕለት ነው፡፡

ጥናቶች እንደሚያመለክቱት አብዛኛው ወንዶች በመጸዳጃ ቤት ውስጥ ብዙ ጊዜ ያሳልፋሉ፤ ይህ ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ የብቸኝነት እና የዕለት ተዕለት ኑሮ ከሚያስከትለው ጫና እራስን ገለል ለማድረግ ከመፈለግ ጋር የተያያዘ ነው ተብሏል፡፡

በዚህ ጊዜ ውስጥ ወንዶች ጸጥ ባለ ሁኔታ ውስጥ ራሳቸውን ለማዳመጥ ፣ ሁኔታዎችን ለመገምገም ውሳኔዎችን ለመወሰን ጭምር የመጸዳጃ ቤት ቆይታቸውን እንደሚጠቀሙበት ነው የተጠቀሰው፡፡

ቫይስ የተሰኝው ድረ-ገጽ አንድ የጥናት ውጤትን ጠቅሶ እንዳስነበበው በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ አንድ ሶስተኛ የሚሆኑት ወንዶች በመታጠቢያ ቤት ውስጥ በዓመት 7 ሰዓት ያህል የሚያሳልፉ ሲሆን ይህም ከጭንቀት ለመዳን እና ምቾትን ለማግኘት እንደሚጠቅማቸው መናገራቸውን ጠቅሷል፡፡

ከ19 እስከ 55 ዓመት ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ በሚገኙ ወንዶች ላይ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት 92 በመቶ የሚሆኑት በመታጠቢያ ቤት ውስጥ እስከ 20 ደቂቃዎች እንደሚቀመጡ ተናግረዋል ።

70 በመቶዎቹ ከ 30 ደቂቃዎች ወይም ከ 40 ደቂቃዎች በላይ ሲያሳልፉ፤ 6 ሰዎች ደግሞ በመጸዳጃ ቤት ውስጥ ለአንድ ሰአት እንደሚቀመጡ ተናግረዋል፡፡

 በተመሳሳይ በጥናቱ ምን ያህል ጊዜ በመጸዳጃ ቤት ውስጥ እንደሚያሳልፉ የተጠየቁ አስር ሴቶች በአማካኝ ከ10 ደቂቃ በላይ እንደማይቆዩ ነው የገለጹት፡፡

ወንዶች በመጸዳጃ ቤት ቆይታቸው በብዛት ምን አይነት ጉዳዮችን በማከናወን እንደሚያሳልፉ ሲጠየቁ በብዛት ከመለሷቸው መልሶች መካከል ለብቻ ሆኖ ከማሰብ እና ከማሰላሰል ውጪ ማህበራዊ ሚዲያዎችን መመልከት፣ ኢሜይሎችን መቃኝት ፣ የሚወዷቸውን የተከታታይ ፊልሞች ክፍሎችን መመልከት ፣ መጽሐፍ ማንበብ እና የስልክ ጥሪዎችን በማድረግ እንደሚያሳልፉ ተናግረዋል፡፡

ጥናቱ በመደምደሚያው ወንዶች ለመዝናናት እና ከችግሮች በተለይም በትዳር ውስጥ ግጭቶችን ለማስወገድ ብቻቸውን ጊዜ ያስፈልጋቸዋል፤ ለአንዳንዶች መታጠቢያ ቤት ከዕለት ተዕለት ኑሮ ጩኸት ለማምለጥ እንዲሁም ምቾት እና የመረጋጋት ስሜትን ለማግኝት አስተማማኝ ቦታ ነው ብለው ያምናሉ ሲል አመላክቷል፡፡

ሰበር ዜና!

ሚኒባስ ታክሲና ሃይገር አውቶብሶች በኤሌክትሪክ ሊተኩ ነው!

ከ5,000 በላይ በናፍጣ የሚንቀሳቀሱ እና በኤሌክትሪክ የሚሰሩ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችን ለማምረት ያለመ የ100 ሚሊዮን ዶላር የሚፈጅ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ። 

የታቀደው ፕሮጀክት የተጀመረው ያረጁ ተሸከርካሪዎችን ለመተካት እና በከተማዋ የከተማ ትራንስፖርት ስርዓት ውስጥ ደህንነትን ፣ ቅልጥፍናን እና ጥራትን ለማሻሻል ነው። 

ባለፈው ሳምንት በመልቲቨርስ ኢንተርፕራይዝ ኃ.የተ.የግ.ማህ. ስምምነቱ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ውስጥ 15,000 ሚኒባሶችን በኤሌክትሪክ እና በነዳጅ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችን የመተካት እቅድን ያካትታል።

እንደ ሥራ አስፈጻሚዎቹ ገለጻ፣ ድርጅቱ ከቻይናው አምራች ኪንግ ሎንግ ወደ አገር ውስጥ የሚገጣጠመው በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን (ዲኢአይሲ) የሚሰበሰበውን በቂ የውጭ ምንዛሪ አግኝቷል።   

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የትራንስፖርት ባለስልጣኖች ከማህበራት ወደ ንግድ ተቋማት እንዲሸጋገሩ ትእዛዝ መስጠቱን ተከትሎ የህዝብ ማመላለሻ አጓጓዦች ፀጉርን አቋርጠዋል።

የማህበሩ አባላት የመሠረተ ልማት እና የፋይናንስ ችግሮች ሲያነሱ መንግስት የከተማዋን የታክሲ እግር ማዘመን እንደሚያስፈልግ በፅኑ ይሰማዋል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

19 Nov, 17:32


ወንዶች ከሴቶች በበለጠ በመጸዳጃ ቤት ውስጥ ረጂም ጊዜ የሚያሳልፉት ለምንድን ነው?

ከ19 እስከ 55 አመት እድሜ ክልል ውስጥ ከሚገኙ 92 በመቶ ወንዶች ከ20 ደቂቃ በላይ በመጸዳጃ ቤት ይቆያሉ

Ethiopian Business Network

19 Nov, 15:48


ሰበር ዜና!

ሚኒባስ ታክሲና ሃይገር አውቶብሶች በኤሌክትሪክ ሊተኩ ነው!

ከ5,000 በላይ በናፍጣ የሚንቀሳቀሱ እና በኤሌክትሪክ የሚሰሩ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችን ለማምረት ያለመ የ100 ሚሊዮን ዶላር የሚፈጅ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ።

የታቀደው ፕሮጀክት የተጀመረው ያረጁ ተሸከርካሪዎችን ለመተካት እና በከተማዋ የከተማ ትራንስፖርት ስርዓት ውስጥ ደህንነትን ፣ ቅልጥፍናን እና ጥራትን ለማሻሻል ነው።

ባለፈው ሳምንት በመልቲቨርስ ኢንተርፕራይዝ ኃ.የተ.የግ.ማህ. ስምምነቱ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ውስጥ 15,000 ሚኒባሶችን በኤሌክትሪክ እና በነዳጅ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችን የመተካት እቅድን ያካትታል።

እንደ ሥራ አስፈጻሚዎቹ ገለጻ፣ ድርጅቱ ከቻይናው አምራች ኪንግ ሎንግ ወደ አገር ውስጥ የሚገጣጠመው በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን (ዲኢአይሲ) የሚሰበሰበውን በቂ የውጭ ምንዛሪ አግኝቷል።

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የትራንስፖርት ባለስልጣኖች ከማህበራት ወደ ንግድ ተቋማት እንዲሸጋገሩ ትእዛዝ መስጠቱን ተከትሎ የህዝብ ማመላለሻ አጓጓዦች ፀጉርን አቋርጠዋል።

የማህበሩ አባላት የመሠረተ ልማት እና የፋይናንስ ችግሮች ሲያነሱ መንግስት የከተማዋን የታክሲ እግር ማዘመን እንደሚያስፈልግ በፅኑ ይሰማዋል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

19 Nov, 12:09


የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት፤ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክትን ምክንያት በማድረግ አላግባብ “ስድስት የመኖሪያ እና አንድ የንግድ ቤት በማፍረስ” ቦታው “ለአፓርትመንት ገንቢ ባለሀብት” ተላልፎ እንዲሰጥ በማድረግ የተጠረጠሩ አባሉን ያለመከሰስ መብት አነሳ።

የምክር ቤት አባሉ አቶ ሰኢድ አሊ ከማል፤ ለዚህ ድርጊታቸው “ስድስት ሚሊዮን ብር ጉቦ” እንደተቀበሉም ተገልጿል።

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የአቶ ሰኢድ አሊን ያለመከሰስ መብት ያነሳው ማክሰኞ ህዳር 10/2016 ዓ.ም. እያደረገ ባለው መደበኛ ጉባኤው ላይ ነው።

ምክር ቤቱ በዛሬው ጉባኤው ከያዛቸው አራት አጀንዳዎች መካከል አንዱ ከፍትህ ሚኒስቴር በቀረበ ጥያቄ መሰረት የአንድ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብትን የሚመለከተው ይገኝበታል።
የፍትህ ሚኒስቴር በቅርቡ የተሾሙትን ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ ፊርማ በያዘ ደብዳቤ ይህንን ጥያቄ ለምክር ቤቱ ያቀረበው ትናንት ሰኞ ሕዳር 9/2017 ዓ.ም. እንደሆነ በጉባኤው ላይ በተነበበው የውሳኔ ሀሳብ ላይ ተጠቅሷል።

የውሳኔ ሀሳቡን በንባብ ያቀረቡት የሰላም፣ ፍትህ እና መልካም አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ፤ የምክር ቤት አባሉ አቶ ሰኢድ የተጠረጠሩበትን የሙስና ወንጀል ዝርዝር ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።

አቶ ሰኢድ የተጠረጠሩበት የከባድ ሙስና ወንጀል ድርጊት የተፈጸመው፤ የምክር ቤት አባሉ የልደታ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው ይሰሩ በነበረበት ወቅት እንደሆነ ተገልጿል።

የቀድሞው ዋና ስራ አስፈጻሚ “እንዲፈርሱ አድርገዋል” ተብለው የተጠቀሱት ሰባት የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶች የሚገኙት በክፍለ ከተማው ወረዳ አራት”ሳልቫቱሪ ደቬታ” በተባለ አካባቢ እንደሆነም ተጠቅሷል።

እንዲፈርሱ የተደረጉት ቤቶች “ንብረትነታቸው የመንግሥት ሆነው ነገር ግን በግለሰቦች ተከራይተው ያሉ” እንደሆነም ለምክር ቤቴ በቀረበው የወንጀል ድርጊት ዝርዝር ላይ ተነስቷል።

ዝርዝሩን በንባብ ያቀረቡት አቶ ሙሉነህ፤ የምክር ቤት አባሉ “ቤቶችን አፍርሰው ይዞታውን በቤቶቹ አጠገብ ለተሰራ ዋይልድ አፓርትመንት ህንጻ ባለቤት ለሆነው አራተኛ ተከሳሽ ምቹ በማድረግ ግንባታ እንዲገነባ እና የግሉ እንዲያደርገው ለማድረግ በማሰብ” መንቀሳቀሳቸውን በጉባኤው ላይ ተናግረዋል።

ለምክር ቤቱ የቀረበው የወንጀል ድርጊት ዝርዝር፤ አቶ ሰኢድ በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወነውን የኮሪደር ልማት “ሽፋን በማድረግ ቤቶቹ እንዲፈርሱ ማድረጋቸውን” ያስረዳል።

የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢው አቶ ሙሉነህ፤ “በልደታ ክፍለ ከተማ ውስጥ ከሜክሲኮ እስከ ቄራ ላለው ዋና መንገድ ማስፋፊያ የኮሪደር ልማት LDP ጥናት መሰረት የሚሰራውን የኮሪደር ልማት ሽፋን በማድረግ በዚህ የኮሪደር ልማት መስመር ፕሮጀክቱ ውጪ” ቤቶቹ መፍረሳቸውን ገልጸዋል።

በ503 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፉት እነዚህ ሰባት ቤቶች እንዲፈርሱ የተደረጉት “በውስጣቸው ግለቦች እየኖሩበት እና ንግድ እየተከናወነ ባለበት እንዲሁም የከተማው ካቢኔ ቤቶቹ እንዲፈርሱ ባልወሰነበት” ሁኔታ እንደሆነ ተጠቅሷል።

በቀድሞው የልደታ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ፤ የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶቹ እንዲፈርሱ “ሰራተኞችን ሰብስበው ውሳኔ እና ትዕዛዝ እንደሰጡ” እንዲሁም ቦታው ላይ በአካል በመሄድ ጭምር እንዲፈርስ መመሪያ እና ትዕዛዝ” እንዳስተላለፉም ተነግሯል።

በቤቶቹ ውስጥ ይኖሩ የነበሩት ግለሰቦች 3.37 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ስድስት የጋራ መኖሪያ ቤቶች “እንዲሰጥ ማድረጋቸውም” ከምክር ቤት አባሉ ድርጊቶች መካከል ተጠቅሷል።

ቤቶቹ ይገኙ የነበሩበት ቦታ በአንጻሩ “ሀጂ በገን ሀይሩ ነጋሽ ለተባለ እና በአካባቢው አፓርትመንት ላለው ግለሰብ እንዲሰጥ እና ግንባታ እንዲገነባበት” እንደተደረገ ተገልጿል።

የቀድሞው የልደታ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ለዚህ ድርጊታቸው “ሀጂ በገን ሀይሩ” ከተባሉት ባለሀብት “ስድስት ሚሊዮን ብር ጉቦ በባለቤታቸው ስም” በመቀበል ተወንጅለዋል።

አቶ ሙሉነህ፤ “[የምክር ቤት አባሉ] የተቀበለውን ስድስት ሚሊዮን ብር ከሌላ ግለሰብ ከተላለፈው ስምንት ሚሊዮን ጋር በመቀላቀል በባንክ ብድር ለገዛው እና ግምቱ 30 ሚሊዮን ለሚያወጣው ቤት 14 ሚሊዮን ለቤቱ ግዢ ብድር ክፍያ በመፈጸም የሙስና እና ሕገ ወጥ ገንዘቡን ሕጋዊ አድርጎ በማቅረብ ወንጀል መፈጸም ምርመራ እየተጣራበት ይገኛል” ሲሉ ገንዘቡ ምን ላይ እንደዋለ አብራርተዋል።

ይህንን ምርመራ ያከናወነው የፍትህ ሚኒስቴር፤ “ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች እና ሀጂ በገን ሀይሩ ነጋሽ የተባሉት ባለሀብት” ላይ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት አንደኛ ፀረ ሙስና ወንጀል ችሎት ክስ እንደመሰረተ ተገልጿል።

አቶ ሰኢድ ግን የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል በመሆናቸው በሚያገኙት ያለመከሰስ መብት ምክንያት “ክስ ለማቅረብ እንዳልተቻለ” የጠቀሰው የፍትህ ሚኒስቴር፤ የግለሰቡ ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ ጠይቋል ተብሏል።

ለምክር ቤት የቀረበውን የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን ጥያቄ የመመልከት ኃላፊነት የተጣለበት የሰላም ፍትህ እና መልካም አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የሕግ እና የማስረጀ ማጣራቶችን ማድረጉን ሰብሳቢው አቶ ሙሉነህ በጉባኤው ላይ ተናግረዋል።

ቋሚ ኮሚቴው፤ “በፍትህ ሚኒስቴር የተጠቀሱ መረጃዎች ከባድ የሙስና ወንጀል አመላካች” ሆነው ስላገኛቸው የምክር ቤት አባሉ አቶ ሰኢድ ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ የውሳኔ ሀሳብ አቅርቧል።

ይህ የውሳኔ ሀሳብ የቀረበለት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የውሳኔ ሀሳቡን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።

አራተኛ የስራ ዘመኑ ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ምክር ቤት የአባሉን ያለመከሰስ መብት ሲያነሳ ይህ ለአራተኛ ጊዜ ነው። ከጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ አወጣጥ ሙስና ወንጀል ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩት የምክር ቤት አባሉ አቶ ሙሉቀን ሀብቱ በ2014 ዓ.ም. ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቶ ነበር።

በጥቅምት 2015 ዓ.ም. ደግሞ ወ/ሮ ሀቢባ ዑመር የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በነበሩበት ወቅት “አርሶ አደር እና የአርሶ አደር ልጅ ያልሆኑ ሰዎችን የመሬት ልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ” ተጠርጥረው ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቷል።
ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው ሶስተኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ዶ/ር ካሳ ተሻገር ናቸው።

ዶ/ር ካሳ ባለፈው ዓመት የካቲት ላይ ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው “በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀስ ጸረ ሰላም ኃይል” በተያያዘ ተጠርጠረው ነበር።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

19 Nov, 12:07


በኮሪደር ልማት “ሽፋን ቤቶችን በማፍረስ” የተጠረጠሩት የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ያለመከሰስ መብት ተነሳ

Ethiopian Business Network

19 Nov, 11:07


🇬🇧 uk

ይሄ ልጅ😎

በUk በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መዓት ያመጣ ልጅ

የዚህ ልጅ ድፈረት እንግሊዛውያን ብቻ ሳይሆን ዓለምን እያነጋገረ ነው እንዲሁም የብዙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ህልም ያጨለመ ሲሆን ይሄን ነገር እንዴት ሊሰራ ቻለ እንዴት ይሄን ከፍተኛ የሆነ ሚስጥር ሊያወጣ ቻለ እየተባለ ይገኛል::

በቲክ ቶክ ስሙ ሚኪ አብርሃ የሚባለው ይሄ ልጅ በቲክቶክ በቪዲዮ ኢትዮጵያዊ ሆኖ ነገር ግን ኤርትራዊ ነኝ ብሎ case ከፍቶ የuk ፓስፓርት እንዳወጣ የተናገረ ሲሆን

የድፈርቱ ጥግ ደሞ በቴሌግራም uk ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን እንዴት ኤርትራውያን ነኝ ብለው Case ከፍተው የukን መንግስት ማጭበርበር እንደሚችሉ ስልጠና እየሰጠ ይገኝ ነበር

ነገር ግን በሚሊዮኖች ህዝብ ተከታይ ባለው Daily mail ጋዜጣ የዚህ ልጅ ጉድ በዓለም እንዲሰራጭ የሆነ ሲሆን

በአሁን ስአት ኢትዮጵያውያን ሆነው ኤርትራውያን ነኝ ብለው case የከፈቱ ብዙ ሺህ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ህልም ያጨለመ ተግባር የፈፀመ ሲሆን

የuk መንግስትም ምርመራ እንጀመራለን ሲል አሳታውቋል::

ልጅም እራሱን ችግሩ ውስጥ የጨመረ የuk ፓስፓርቱን ሊነጥቁት እንደሚችል

የUber ስራውን ሊያስተውት ይችላል ተብሏል::

እውቀትና መረጃ አልባ እንቅስቃሴ በሙሉ ዋጋ ያስከፍላል!

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

19 Nov, 10:25


ክፍት የስራ ማስታወቂያ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ለተገለጹ ክፍት የስራ መደቦች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
1.የስራ መደቡ መጠሪያ :- ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ባለሙያ
ደረጃ፡- 14
ደመወዝ፡- 38,557 
ብዛት ፡- 1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ቢዝነስ አስተዳደር፣ኢኮኖሚክስ እና በተያያዥ የትምህርት መስኮች
የትምህርት ደረጃ፡-  የመጀመሪያ ዲግሪ/ ሁለተኛ ዲግሪ
የስራ ልምድ ፡-3/2 ዓመት 
ተጨማሪ መስፈርት ፡-አይጠይቅም
የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት
**************
2.የስራ መደቡ መጠሪያ :- ከፍተኛ የማርኬቲንግ ባለሙያ
ደረጃ፡- 14
ደመወዝ፡- 38,557 
ብዛት ፡- 1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ቢዝነስ አስተዳደር፣ ኢኮኖሚክስ እና ተያያዥ የትምህርት መስኮች
የትምህርት ደረጃ፡-  የመጀመሪያ ዲግሪ/ ሁለተኛ ዲግሪ
የስራ ልምድ ፡-3/2 ዓመት 
ተጨማሪ መስፈርት ፡-አይጠይቅም
የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት
*************
3.የስራ መደቡ መጠሪያ :- ከፍተኛ የብራንዲንግ ባለሙያ
ደረጃ፡- 14
ደመወዝ፡- 38,557 
ብዛት ፡- 1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በማርኬቲንግ ፣ ቢዝነስ አስተዳደር እና ተያያዥ የትምህርት መስኮች
የትምህርት ደረጃ፡-  የመጀመሪያ ዲግሪ/ ሁለተኛ ዲግሪ
የስራ ልምድ ፡-3/2 ዓመት 
ተጨማሪ መስፈርት ፡-በግራፊክስ፣በዲዛይን እና ተዛማች ሰርተፊኬሽን ያለው/ያላት
የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት
*************
4.የስራ መደቡ መጠሪያ :- ሁለገብ የጥገና ሠራተኛ
ደረጃ፡-9 
ደመወዝ፡- 24,435
ብዛት ፡- 1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በእንጨት ወይም በብረት ሥራ
የትምህርት ደረጃ፡-  10+2
የስራ ልምድ ፡-3 ዓመት 
ተጨማሪ መስፈርት ፡-አይጠይቅም
የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት
*************
5.የስራ መደቡ መጠሪያ :- የመረጃ ዴስክ ባለሙያ
ደረጃ፡-11
ደመወዝ፡- 29,029
ብዛት ፡- 1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በጆርናሊዝም፣ቋንቋና ስነ ፅሁፍ፣ፖለቲካል ሣይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ተያያዥ የትምህርት መስኮች
የትምህርት ደረጃ፡-  የመጀመሪያ ዲግሪ/ ሁለተኛ ዲግሪ
የስራ ልምድ ፡-1/0  ዓመት 
ተጨማሪ መስፈርት ፡-አይጠይቅም
የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት
*************
ማሳሰቢያ፣ 
• የምዝገባ ሁኔታ፡ በኦን ላይን https://tinyurl.com/ipdchoexternalvacancy ሲሆን  ለሥራ መደቡ የሚያስፈልጉ የትምህርት ፤ሥራ ልምድ እና ሌሎች  ማስረጃዎች ወደ ፒዲኤፍ/pdf/ በመቀየር በአንድ ፋይል ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
• የመመዝገቢያ አድራሻ፡ 
• የምዝገባ ቀን ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ለ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ብቻ፡፡
• አመልካቾች ከስራ መደቡ ጋር ቀጥተኛ የሆነ የስራ ልምድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• ከግል ድርጅቶች የሚቀርብ ስራ ልምድ ግብር መከፈሉ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

ስልክ ቁጥር 0118 72 24 20
ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን

Ethiopian Business Network

19 Nov, 09:41


ሙሉ ቤተሰብ ያለቀበት የካናዳ አሜሪካ ቅዝቃዜ!

የጉጃራቱ ጃግዲሽ ፓቴል በህገ ወጥ መንገድ ወደ አሜሪካ ለመሄድ እየሞከረ ነበር። እሱ ከሚስቱ ቫሻሊ ፣ ትንሽ ሴት ልጅ እና አንድ ወንድ ልጅ ጋር አብሮ ነበር።

እ.ኤ.አ. በጥር 2022 ፓቴል በሚኒሶታ ተነስተው የቫን ሹፌር በመቅጠር ካናዳ ድንበር ይደርሳሉ በቀዝቃዛ የአየር ሁኔታ ከቤተሰቡ ጋር ቀጥ ባለው በረዶማ ሜዳ እየተራመደ ነበር፣ የቅዝቃዜ መጠኑ ወደ ኔጌቲቭ 38 ዲግሪ ሴልሺየስ ወርዷል። በዚህ ምክንያት መላው የህንድ ቤተሰብ የአሜሪካ-ካናዳ ድንበርን ሲያቋርጥ በበረዶው በአሰቃቂ ሁኔታ ህይወቱ አለፈ።

ከሁለት ዓመት በኃላ አሁን በዚህ ጉዳይ ሃርሽ ኩማር እና ስቲቭ ሻንድ የተባሉ በሁለት ግለሰቦች በሚኒሶታ ክስ ቀርቦባቸዋል:: ።

አንድ ዘገባ እንደሚያመለክተው፡ በአንድ አመት ውስጥ ወደ 90,000 የሚጠጉ ህንዳውያን በህገ ወጥ መንገድ ወደ አሜሪካ ለመሰደድ ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከእነዚህ ውስጥ ግማሹ ጉጃራቲስ አካባቢ ነዋሪ መሆናቸው እና ከዚህ አካባቢ አለም አቀፍ የስደት መረብ እንደተዘረጋ ይነገራል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

19 Nov, 09:10


ነፍስ ይማር!
---------------------
ከአዲስ አበባ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ በመጓዝ ላይ የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፋሪ አየር ላይ ሕይወቱ ማለፉ ተሰማ !

ባሳለፍነው አርብ ሕዳር 6 ቀን 2017 ከአዲስ አበባ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ፣ በበረራ ቁጥር ET 500፣ በኤርባስ ኤ350 አውሮፕላን ተሳፋሮ በመጓዝ ላይ የነበረ፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አንድ መንገደኛ አየር ላይ እንዳለ ባጋጠመው ድንገተኛ ህመም ሕይወቱ ማለፉ ተሰምቷል።

እድሜው ከ45 እስከ 50 ዓመት የሚገመተው አቶ ወንደሰን መኮንን፤ ከእህቱ አጠገብ አብሮ ቁጭ ብሎ በመብረር ላይ እያለ ባጋጠመው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ሕይወቱ ማለፉን መዝናኛ መጽሔት ዋሽንግተን ዲሲ ዘግቧል።

በዚህም አውሮፕላኑ ነዳጅ ሞልቶ እና የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ ከሮም፣ ጣልያን ተነስቶ ወደ አሜሪካ ጉዞ ከጀመረ ከአንድ ሰዓት በኋላ እህቱ ለበረራ አስተናጋጆች ወንድሟ የመተንፈስ ችግር እንዳጋጠመው የነገረቻቸው ሲሆን፤ የበረራ አስተናጋጆቹም "የሕክምና ባለሙያዎች ካላችሁ ለእርዳታ እንፈልጋችኋለን" ብለዉ ጥሪ ማቅረባቸው ተነግሯል።

በበረራው ዉስጥ የነበሩ ወደ 5 የሚጠጉ የሕክምና ባለሙያዎች ወደ ግለሰቡ መጥተው ሕይወቱን ለማትረፍ ተረባርበው የመጀመሪያ የሕክምና እርዳታ ቢሰጡትም ግለሰቡ አየር ላይ ሕይወቱ ሊያልፍ መቻሉን በበረራ ላይ የነበሩ ተሳፋሪዎች ለመዝናኛ ሚዲያው አስታውቀዋል።

የአቶ ወንደሰን መኮንን ፀሎተ ፍትሀት ነገ ሕዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም. ቨርጂንያ በሚገኘው ደብረ ኀይል ቅዱስ ራጉኤል ካቴድራል የሚከናወን ሲሆን፤ የቀብር ሥነስርአቱም በማግስቱ ሕዳር 12 በበፌርፋክስ ሚሞሪያል ፓርክ እንደሚፈጸም ታውቋል።

The Washington Entrainment.
https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

19 Nov, 07:17


Bole Bulbula (The new painting of condo & the mid road green has completely changed the former look)
The Gateway road from koye F.

Ethiopian Business Network

18 Nov, 12:46


ቅዠት የሚመስለው የትራምፕ ህገ ወጥ ስደተኞችን ከሃገር የማስወጣ እቅድ!

በ2022 ጥናት እንደሚያመላክተው ህገ ወጥ ስደተኞች ለአሜሪካ መንግስት በዓመት 96.7 ቢሊየን ዶላር ታክስ እንደከፈሉ ያሳያል::

የኮሮና ቫይረስ በአቅርቦትና ፍላጎት መካከል የፈጠረው ክፍተት እንከዛሬ ባለመስተካከሉ የኑሮ ውድነት በአሜሪካ አሁንም ፈተና በሆነበት በሰፋፊ እርሻዎች ሰርተው የሃገሪቷን ግሮሰሪዎች የሚሞሉ ስደተኞች 70% ሰነድ አልባ እንደሆኑ ይነገራል ሌሎች ዘርፎችም ላይ ተመሳሳይ::

በአሜሪካ ኒው ዩርክ የሚገኘው ሴንተር ፎር ማይግሬሽን የሚከተሉትን መረጃዎች አጋርቷል!

👉 ከአሜሪካ አጠቃላይ ስራ ለይ ከሚገኙ ህዝቦች ውስጥ 5.2% በህገ ወጥ ስደተኞች የሚሰራ ነው::

👉 በአሜሪካ በግብርና ስራ ላይ ከተሰማራው 22.1 ሚሊየን አሜሪካዊ 1.5 ሚሊየን የሚጠጋው ህገ ወጥ ስደተኛ ነው::

👉 በአሜሪካ ከሚገኙ 12.5 ሚሊየን የሬስቶራንት ሰራተኞች 850ሺ በሰነድ አልባ ሰራተኞች የተሸፈነ ነው::

👉 1.5 ሚሊየን በኮንስትራክሽን ስራ ላይ የሚገኙ ሰነድ አልባ ስደተኞች የሚገኙ ሲሆን

👉 በምግብ ማቀነባበርና ማሸግ ስራ ላይ 200 ሺ ሰነድ አልባ ሰራተኞች ይገኛሉ::

በጥቅሉ መረጃው ቁልፍ የሚባሉ ዘርፎች ላይ ወሳኝ ሚና በማጫወት ላይ እንደሚገኙ ያሳያል ይህ ችግር እያለ (ህገ ወጦችን ከሃገር ማስወጣት) #Deportation እቅድ ማውጣት የኑሮ ውድነቱን የባሰ ማባባስ እንደሆነ ብዙዎች የሚጋሩት ሃሰብ ነው ስለሆነም የፕራንም እቅድ ተግባራዊ የማይሆን ቅዥት ብቻ እንደሆነ የሚናገሩ በርካቶች ናቸው::

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

17 Nov, 11:09


Netflix said on Saturday that 60 million households worldwide had tuned in for the highly anticipated boxing match between Jake Paul and Mike Tyson, and the event peaked at 65 million streams, according to a statement.

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

17 Nov, 08:45


በየአመቱ በሰራተኛ እጥረት የምትሰቃየው ጀርመን‼️

👉ጀርመን ከ500 ሺህ በላይ የሰራተኞች እጥረት እንዳለባት ገለጸች‼️

በአውሮፓ ባለግዙፍ ኢኮኖሚዋ ሀገር በጤና እና ግንባታ ሙያ መስኮች ያለው የሰራተኛ እጥረት ስር የሰደደ ነው ተብሏል።

በርሊን በስነ ልቦና እና ጥርስ ህክምና ዘርፍ ከፍተኛ የሚባል እጥረት ያጋጠማት ሲሆን በተጠቀሱት መስኮች 47 ሺህ የስራ መደቦች ክፍት መሆናቸው ተመላክቷል።

እድሜያቸው ከ65 ዓመት በላይ የሆናቸው ዜጎች ቁጥር መጨመር የሰራተኛ እጥረቱን እንዳባበሰው ነው የተገለጸው።

በባለፈው አመት 300 ሺህ የሰራተኛ እጥረት እንደገጠማት መግለጿ የሚታወስ ነው።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

16 Nov, 09:48


አባባ ማይክ ታይሰን ለልጆቹ
15 ሚሊዮን
ዶላር ይዞ ገባ!!

#Ethiopia | ጥርንቁና ፍርጥሙ የጥንቱ "ብረት" በመጨረሻው 8ኛ ዙር ላይ የዕድሜ ዝገት ወደ #ቦንዳ የቀየራቸው እግሮቹ የማታ የማታ ሳይሳፍሩት አትርፈውታል።በ8ዙሩ የ16 ደቂቃ #ጥብጥብ (ቦክስ ልለው አልችልም) ማይክ ታይሰን ባላጋራው ላይ ማሣረፍ የቻለው #ልምሻ ቡጢ 18ብቻ ነበር።ባላንጣው ጃክ ፖል አንዳንድ ተቺዎች እንዳሉት #አያቱ ማይክ ታይሰን ፊት ላይ አራት-እጥፍ( 72) የፈሪ ዱላ ቢያሳርፍበትም 80ሺው ታዳሚ እንደተማፀነው #አልመነገለውም!

ታይሰን ዕድሜ ያዛገው እግሩ እንደ ቦንዳ አልጋ ረግቦ ውልፍልፍ ክልፍልፍ ባደረገው 8ኛው ዙር ላይ #አፈኛው የዩቲዩብ ቧልተኛና ላንቲካ ቡጢኛ የ27 ዓመቱ ፖል #አሮጌውን አንበሳ በሆነ ማሣረጊያ ቡጢ ወለሉ ላይ እንዲያንጋልለውና እንደታረደ በሬ እንዲያስደጎራው ያልተመኘ አልነበረም።ይሁንና "የእናቴ ጥፊ ከታይሰን ቡጢ የበለጠ ያማል" ያለው አፈኛው ፖል- ታይሰንን እጥላለሁ ብሎ ቢጠጋ አሮጌው ቡጢኛ ውስጡ የኖረ እሳቱን እንደምንም እፍ ብሎ በቀይ ሪዝ የተወረረ ለዛ ቢስ ፊቱ ላይ የመብረቅ ዘንግ አሳርፎ ይዘርረኛል ብሎ ፈርቶ ነው።

ፖል 11ኛ ድሉን የ31 ዓመት ታላቁ ላይ አስመዝግቦ ለቀበጠ ሕይወቱ ማደለቢያ 30ሚሊዮን ተቀብሏል።ተመሀሥገን ነው የሚባለው፦ታይሰንም በ15ሚሊዮኑ ለልጆቹ በቆሎና ሁለት ኪሎ ስጋ ገዝቶ ቤቱ ገብቷል።ጋራዥ የሰነበተች መኪናውንም ያስወጣል።

ውድድሩ የተካሔደው አሜሪካ ቴክሳስ ኧርሊንግተን ዛሬ ከነጋ ነው።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

11 Nov, 15:21


ማንም ሙድህን እንዲከፍትና እንዲዘጋ አትፍቀድ! ለህልምህ ተገዛ!

Do what is best for you. Don't let anyone step on your dreams .

Ethiopian Business Network

10 Nov, 16:22


ህይወት እንዲህ ናት!

ዛሬ አስከሬን በአውሮፕላን ካርጎ ሲጫን በአካል ተመለከትኩ።

ዛሬ በአንደኛ ደረጃ ትበራለህ፣ ነገ አስከሬንህ በካርጎ ይጫናል።

👉ሁል ጊዜ ትሑት ሁን።
👉 ሁሌም አመስጋኝ ሁን።
👉 ሰዎችን አክብር ውደድ።
👉 የሚቆጭና ለነገ የምትለው ህይወት አይኑርህ ዛሬ ያንተ ነው ዛሬን ኑር!

መልካምነት ዋጋ አለው!

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

10 Nov, 14:14


Remember;
If you catch her cheating, send her to the street...

Men
When she chests on you, send her to the street.

Don't give her a second chance. You will  regret it.

A cheating vvoman is more dangerous than a viper.

She is emotionless , lacking empathy and ever ready to kpsi the husband just to be free.

There are serial cheaters,

the cheating is inborn in them. It is in their DNA.

There is nothing you can do to stop them,

cheating is like sir that they breath, it is something they can't do without .

It is dangerous harbouring a cheating vvomsn  under your roof,

your safety is not guaranteed.

She will make you raise another man's children, thinking that they are yours,

only to realize when it is late.

She will give you sickness that will lead to your untimely de@th
or
she can po*son you by herself  to gain her freedom.

When you catch her cheating, send her to the street .

There is no justification for cheating .

Cheating vvomen are smart,

they will try to manipulate you,

into thinking that you are the cause of their cheating.

Don't fall for that.

They will blame you for not giving them the attention they needed.

Don't fall for that.

They will shed crocodile tears,

trying to convince you that this is their first time.

Don't fall for that.

Never you blame yourself for not doing enough for her.

Never you think that you are actually the cause of her cheating.

There is nothing you can do to please  a cheating vvoman,

inorder to stop her from cheating .

If you give her much needed attentions,

she will accuse you of being insecure.

If you give her the much needed freedom,

she will accuse you of not giving her attention.

There is absolutely nothing you can do to please a cheating vvoman.

Just send her to the street.

Never you sacrifice your working time to be with a vvomsn,

Because you want to give her,

the required attentions

To stop her from cheating.

Pay more attentions to your work and perform your responsibilities as a man.

Take a very good care of your wife,

provide and protect her,

but if you catch her cheating,

send her to the street.
Be wise !

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

10 Nov, 12:09


የጋሽ Balthazar ስልክ ላይ የተገኘው የባለቤቱም የቅሌት ቪዲዩ!

ከ400 ሴቶች ጋር ሲማግጥ የማያሳይ ቪዲዬ የተገኘበት የኢኳቶርያል ጊኒው ባለስልጣን ዛሬ ደግሞ የ6 ልጆች ባለቤቱ ከሌላ ሰው ጋር አሼሼ ገዳሜ ስትል የሚያሳይ ቪዲዬ ለህዝብ ይፋ ሆኗል::

ይህ ቪዲዩ የተገኘው የባለቤቷ ስልክ ላይ በመሆኑ ከብዙ ሴቶች ጋር ባለቤቷ የሄደው በበቀል ስሜት ነው የሚል ግምት እየተሰጠ ነው::

ለማንኛውም ይህ ጉዳይ አሳሳቢ ነው በቪዲዩ አይታይ እንጂ የስንቱ ቤተሰብ ችግር ነው ለማንኛውም ትዳር ብቻውን እምነትና ንፅህናን አያመጣም የልብ መታመንና ፈርሃ እግዚአብሔር የሁሉም ነገር ገዥ ነዉ :

ኢኳቶሪያል ጊኒ ግን አንድ ሰው ቅሌት አለም አወቃት!

ክፍል ሁለትና ሙሉን ሰሞኑን ቀጥሎ እንለቃለን!

👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

09 Nov, 09:43


ነዋሪ ያልገባባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውላቸውን ለማቋረጥ የወጣው ማስጠንቀቂያ እስከ ህዳር 30 2017 ዓ.ም ድረስ ተራዘመ

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተለያዩ ጊዜያት በሽያጭ ተላልፈው የቤት ባለቤቶች ውል የተዋዋሉባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ አሁን ነዋሪ ባለመግባቱ ምክንያት የተለያዩ ህገ ወጥ ተግባራት እየተፈፀመባቸው እና ለፀጥታ ስጋት እየሆኑ ይገኛል ማለቱ ይታወሳል።

በመሆኑም ነዋሪ ያልገባባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ባለቤቶቹ ወደ ቤታቸው እንዲገቡ ኮርፖሬሽኑ እያስጠነቀቀ የነበረ ሲሆን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ህዳር30 2017አ ም እንደተራዘመ አስታውቋል።

ሆኖም በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ የማይገቡ ነዋሪዎች የሽያጭ ውላቸው የሚቋረጥ መሆኑን እና በእጣ እና በሽያጭ ለሌላ ነዋሪ የሚተላለፉ መሆኑን ኮርፖሬሽኑ ገልጿል

ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም
https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

08 Nov, 19:22


#ሲሚንቶ

" ከዛሬ ጀምሮ በሚኒስትር መ/ቤቱ በኩል ይደረግ የነበረዉ የሲሚንቶ ግብይት ትስስር ሥራ ቀርቷል " - ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ ከሲሚንቶ አምራቾች ጋር መወያየታቸው ተሰምቷል።

በዚህም ወቅት " ከዚህ ቀደም በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በኩል ይደረግ የነበረዉ የሲሚንቶ ግብይት ትስስር ሥራ ከዛሬ ጀምሮ ቀርቷል " ብለዋል።

አምራቾች በራሳቸዉ ኃላፊነት በሚመርጧቸዉ አከፋፋዮችና ቸርቻሪዎች በኩል ለተጠቃሚዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያቀርቡ አሳስበዋል፡፡

የሲሚንቶ ገበያዉን ለማረጋጋት ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል ይደረጋል ያሉ ሲሆን የአፈጻጸም ሪፖርት ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በማያቀርቡ በማናቸዉም የሲሚንቶ አምራች ላይ " የማያዳግም እርምጃ ይወስዳል " ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

ሚኒስትሩ " አዲሱን ዉሳኔና አቅጣጫ ተከትሎ በግብይት ሰንሰለቱ የደላላ ጣልቃ ገብነት የከሰመ፣ ለመንግስት ፕሮጀክቶችና ለተጠቃሚዉ ህብረተሰብ አስተማማኝ የሲሚንቶ አቅርቦት የተረጋገጠ፣ አምራቾችም ተገቢዉን ትርፍ እያገኙ የከምፓኒዎቻቸዉን ዘላቂ ዕድገት የሚያስቀጥሉበት እንዲሆን " ብለዋል።

የግብይት ሥርዓቱ ሙሉ በሙሉ ከካሽ ክፍያ ነጻ ሆኖ በዲጂታል ክፍያ ሥርዓት እንዲፈጸም አቅጣጫ አስቀምጠዋል።

በውይይት መድረኩ ወቅት አምራቾች የምርት አቅማቸውን እንዲያሳድጉ ተብሏል።

ሲሚንቶ አምራቾች አዲሱን ውሳኔ በማክበር እንደሚተገብሩ ተናግረው ነገር ግን የማምረቻ ግብዓት ፣ የኃይል አቅርቦትና ተያያዥ ችግሮች እንዲፈቱላቸዉ ጠይቀዋል፡፡

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

08 Nov, 18:41


የምርቶች መሸጫ ዋጋ ተመን‼️

በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የግብርና ምርቶች መሸጫ ከጥቅምት 30 እስከ ህዳር 6/2017 ዓ.ም  እና  ዕሁድ ገበያዎች ጥቅምት 30 እና ህዳር /2017 ዓ.ም የሚቀርቡ የአትክልት፣ የፍራፍሬ፣ የሰብል ምርቶች እና የፋብሪካ ምርት ውጤቶች  የመሸጫ ዋጋ መረጃ ከላይ የተያያዘው ነው።

⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇⬇️⬇️

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

08 Nov, 13:17


#ወሳኝ_መረጃ (ፍራንኮቫሉታ ተሰርዟል)!

Ethiopian Business Network

08 Nov, 05:33


የዕለታት ስያሜ (ስንቶቻቸን እናውቃለን?) 👇

1. እሑድ ፡ አሐደ ከሚለው ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም አንድ አደረገ /የመጀመሪያ ሆነ/ ማለት ነው፡፡ በዚህ ቀን ፍጥረታት መፈጠር ስለጀመሩ እሑድ ተብሏል፡፡

2. ሠኑይ /ሰኞ/፡ ሠነየ ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ሁለት አደረገ ማለት ነው፡፡ ለሥነ ፍጥረት ሁለተኛ ስለሆነ ሰኑይ/ ሰኞ/ ተብሏል፡፡

3. ሠሉስ/ማክሰኞ/ ፡ ሠለሰ ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን ሦስት አደረገ ማለት ነው፡፡ ማክሰኞ የሚለው የሰኞ ማግስት ማለት ነው፡፡

4. ረቡዕ ፡ረብዐ /አራት አደረገ/ ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን ለሥነ ፍጥረት አራተኛ ቀን ማለት ነው፡፡

5. ሐሙስ፡ ሐመሰ /አምስት አደረገ/ ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን ለሥነ ፍጥረት አምስተኛ ቀን ማለት ነው፡፡

6. ዓርብ ፡ ዓረበ ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን ተካተተ ማለት ነው፡፡ ፍጥረታት እሑድ መፈጠር ጀምረው አርብ ስለተካተቱ /ተፈጥረው ስለተፈፀሙ/ አርብ ተብሏል፡፡

7. ቅዳሜ፡ ቀዳሚት ማለት ሲሆን ከዕለተ እሑድ ቀድማ ስለምተገኝ ቀዳሚት ሰንበት /ቅዳሜ/ ተብላለች፡፡

ምንጭ፡ ባሕረ ሀሳብ
__
አይሁዶች እና ክርስቲያኖች የሰባት ቀን የጊዜ አወቃቀር መለኮታዊ መሰረት አለው ብለው ያምናሉ ፡፡ ይህም ከ ዘ-ፍጥረት ጋር የተያያዘ ሆኖ በብሉይ ኪዳን ላይ እንደተጠቀሰው (በግርድፉ ሲታይ) በመጀመሪያ የፍጥረት ቀን ብርሃን በሁለተኛው ላይ - ውሃ እና ጠፈር ፣ በሦስተኛው - ባህሮች፣ መሬት፣ ዕፅዋት፣ በአራተኛው - የሰማይ አካላት፣ በአምስተኛው - እንስሳት ተፈጠሩ ይላል፡፡ በስድስተኛው ላይ - ሰው እና በመጨረሻም በሰባተኛው ቀን ዕረፍት ሆነ።

By Jemal Abdulaziz

Ethiopian Business Network

07 Nov, 12:32


18 COSTLY MISTAKES THAT HUSBANDS MAKE

1. WORKING SO HARD AT YOUR JOB/BUSINESS BUT NOT IN YOUR MARRIAGE
Men, your company, your career, and your business are growing and flourishing because you lead them; your marriage will grow and flourish when you lead it and dedicate time to it.

2. THINKING THAT FLIRTING WITH OTHER WOMEN IS NOT CHEATING
You may not physically sleep with other women, but emotionally cheating is also unfaithfulness. Receiving nude images and having phone intimacy with other women is also cheating. Talking suggestively and attracting temptations is also cheating. If you are a flirt, flirt with your wife. If you claim your wife is too rigid, treat her well, and she will respond to your kinky ways. She also wants intimate pleasure and to feel wanted.

3. BEING GENEROUS OUTSIDE AND STINGY AT HOME
Don't be the husband who quickly says yes when other people ask for help, for your time and your money, but stingy to your wife and child/children. Your family comes first. Don't go to harambees contributing large sums, helping out people because you want to have a good public image yet to your family you deprive and deny.

4. THINKING THAT SHOWING LOVE IS AN UNMANLY THING
When you were dating and courting, you were romantic and thoughtful; but now that you are married, you wrongly think showing love is beneath you. If you truly love your wife, tell her, she needs to hear it. Warm her heart. Romance her. Date your wife. Her being a wife doesn't mean she doesn't need to feel loved. Real men show their love. God is a loving God. If God doesn't find showing love as something beneath Him, who are you to shun showing affection yet you are created in the image of God?

5. THROWING MONEY AND GIFTS AT PROBLEMS
When your wife and kids get concerned about you spending much time away from home, when you are told you are not doing what you are supposed to; change, improve. Don't throw money and gifts at them to silence them. They want your time and presence, not lifeless things.

6. ADMIRING OTHER WOMEN MORE THAN YOUR WIFE
If you find other women better looking than your wife, work on your wife. Nourish her with compliments, buy her clothes you think she'd look good in, take her shopping, pamper her, love her up till she glows. Go to the gym with her. Jog with her.

7. WASTING YOUR FAMILY MONEY ON MEANINGLESS THINGS
Stop wasting your family money on alcohol, drugs, prostitutes, strippers, and addictions. Invest that money in your family, the future of your child/children. Even if you are a super wealthy man, you can find other ways to have fun that contributes positively to your family life. You can channel your money into more honorable things like supporting your parents, your siblings, the less fortunate, and the needs of society. You don't have to be unfaithful and reckless just because you have lots of money.

8. JUSTIFYING PORNOGRAPHY
Pornography is lusting after other women on videos and images. This is actually cheating because you are desiring other women, not your wife. This also lays the ground for future acts of unfaithfulness. Because you see no harm in desiring strange women on videos and pictures, soon you will see no harm in desiring women in the streets, at work, in your neighborhood; then you might actually sleep with another woman.

9. THINKING THAT BEING THE HEAD OF THE FAMILY MEANS BEING A DICTATOR
This is what makes some husbands beat up their wives, abuse them, sit on them, and hinder their progress. Your wife is not your junior but your partner, she is one with you. Hurting her is hurting you. She is not your competitor, celebrate her progress. Being head doesn't mean your word is law or that you treat your wife as a slave. In fact, because you are the head you should serve more, give more and humble yourself to make sure your wife and child/children are doing well.

10. IGNORING YOUR WIFE'S ADVICE
Don't hide things from your wife. Engage her in making family decisions, you are stronger when you move as a team. Your wife has sharp instincts and she will help you navigate through life's issues.

Ethiopian Business Network

07 Nov, 12:32


11. BEING TOO PROUD TO SAY SORRY OR TO LISTEN
You are capable of doing wrong, and when you do wrong, admit it. Problems don't get solved when you deny them. You are not perfect. Learn to say sorry to your wife and child/children. By refusing to say sorry, you are showing your wife you are insensitive and that will hurt her and damage the mood at home. Sometimes all a woman needs is for you to say, "I am sorry." Be open to learning and being corrected. Far too many men are ruining their homes because of pride.

12. ABANDONING YOUR SPIRITUAL ROLE
You are to lead your family, even spiritually. Don't neglect this role and leave it for your wife alone. Your wife needs your prayers, she needs you to walk with her in God. Your child/children need to see you living for God, praying, and teaching them about God. You say you want a Godly household, well, be an actively Godly husband and father.

13. TAKING YOUR JOB TITLE HOME
Whether you are a C.E.O, Manager, Director, or an award-winning professional, once you get home or are with your wife and family, put away your title. Play your role as husband and father. Don't treat your wife and children like subordinates, lording over them. The home is a place of love, not a place for orders, restrictions, pressure, and intimidation.

14. HIDING YOUR FAILURES
In case things don't go well, you get fired, you get retrenched, or you make a bad decision; share it with your wife, don't hide it trying to project a fake image of 'everything is alright'. Your wife is there for you, she will walk with you. Share with her your weaknesses and failures. Love will always win.

15. WORRYING MORE ABOUT WHAT YOUR MALE FRIENDS OR PARENTS THINK THAN PLEASING YOUR FAMILY
Don't let your friends or parents run your marriage. Don't let your friends negatively influence you by mocking you that you are being sat on by your wife or wrongly advise you to be tough on your wife just to prove you are man enough. A true friend is a friend to your marriage. Your parents might mean well but might drive a wedge between you and your wife. You left your father and mother to be one with your wife. Defend your home.

16. BEING INTIMATELY SELFISH
Your wife has intimate needs too. Don't just seek your own gratification and then sleep or leave her unsatisfied. Fulfill her physically. Kiss her, touch her, embrace her, massage her, stimulate her, explore her body, evoke her passion, make her tremble, give her every sensual pleasure. She is devoted to you, and no other can fulfill this role like you can. Make sure she's fulfilled, and she'll reciprocate. Your responsibility is to arouse her and satisfy her intimately. A passionately engaged wife is a content wife and fosters a harmonious home. Make love to her.

17. LETTING HER BE THE PARENT ALONE
When she gets pregnant, don't abandon her. Walk with her as she carries your child. After birth, be proactive in teaching, mentoring, and guiding your child/children. Stop the nonsense of when the child does wrong, the child is your wife's; when the child does well, you are a proud father.

18. FAILING TO PREPARE YOUR CHILD/CHILDREN FOR YOUR SUCCESSION
When you start a business, involve your child/children. Let your wife know of your properties, assets, and ventures. Prepare your children's future. Write a will. Share information, don't keep things in the dark. Too much unnecessary confusion plagues families because of lack of preparation in your marriage.

✍🏻 Worth Sharing
🎨 Jay Senetchko

Ethiopian Business Network

07 Nov, 08:45


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከኅዳር 22 ቀን 2017 ጀምሮ ለሁሉም የክፍያ አገልግሎት ሰጪዎች የዲጂታል ክፍያ በQR ኮድ እንዲሆን ትዕዛዝ ሰጠ‼️

ከገንዘብ ንክኪ ነጻ የሆነውን የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት በኢትዮጵያ ለማጎልበት እየተሰራ ያለውን ስራ ለማጠናከር ያግዝ ዘንድ ከመጪው ሕዳር 22 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሁሉም የክፍያ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት በ QR ኮድ እንዲጠቀሙ ብሔራዊ ባንኩ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡

ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል፡፡
👇👇👇👇👇

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

07 Nov, 04:20


መሰልጠን 😍

" ውጤቱ አሳዛኝ ነበር የምንጠብቀው አልሆነም ግን የምርጫውን ውጤት በፀጋ መቀበል አለብን ተመራጩን ፕሬዘዳንት ትራምፕ  ዛሬ አግኝቼዋለሁ ላገኘው ድል እንኳን ደስ አለህ ብዬዋለሁ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንዲኖር አብረን እንደምንሰራ ተነጋግረናል መልካም የስልጣን ዘመን እንዲሆንለት እመኛለሁ "

በምርጫው የተሸነፉት  ካማላ ሀሪስ

Ethiopian Business Network

06 Nov, 13:35


ማስታወቂያ

የጋራ መኖሪያ ቤቶች የጨረታ ሰነድ መሸጫ ቀን እስከ ህዳር 9/2017 ድረስ መራዘሙን ስለማሳወቅ

Ethiopian Business Network

06 Nov, 09:22


በትራምፕ በዝረራ የተሸነፉት ካማላ ሃሪስ ያዘጋጁትን የምርጫ ምሽት ፓርቲ ሰረዙ‼️
ካማላ ሃሪስ ከምርጫ ውጤት ይፋ መሆን በኋላ አጋጅተውት የነበረውን የደስታ ድግስ (ፓርቲ) ሰርዘዋል፡፡

ምክትል ፕሬዚዳንቷ ድግሱን የሰረዙት ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸው መረጋገጡን ተከትሎ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ 

የተለያዩ የዓለም ሀገራት መሪዎች ለዶናልድ ፕራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡

Ethiopian Business Network

06 Nov, 08:56


#USA

ስደተኞች በትራምፕ የስልጣን ዘመን ምን ይገጥማቸው ይሆን ?

ከዚህ ቀደም በምርጫ ዘመቻ ወቅት ዶላንድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ካሸነፉ በስደተኞች ጉዳይ ጠንካራ እርምጃዎችን እንደሚወስዱ ቃል ገብተው ነበር።

ትራምፕ " በአስቸኳይ የስደተኞችን ወረራ አስቆማለሁ፣ ማንኛውም አይነት የህገወጥ ስደተኞችን በረራ እንዲቆም እንዲሁም በማንኛውም መንገድ ወደ አሜሪካ ምድር እንዳይገቡ አደርጋለሁ " ነበር ያሉት።

ከዚህ ባለፈ በስልጣን ዘመናቸው በአሜሪካ ታሪክ ትልቅ የተባለ ዲፖርቴሽን (ከሀገር የማስወጣት) ስራ እንደሚሰሩ ተናግረዋል።

" ከአሜሪካ ምድር ጓዛቸውን አስይዘን ወደ መጡበት እንልካቸዋለን " ያሏቸው ዶክመንት አልባ ህገወጥ ስደተኞችን ነው።

በስድተኞች ጉዳይ ላይ ያላቸው አቋም ከዚህ ቀደምም የሚታወቀው ትራምፕ አሁንም ፕሬዜዳንት ሲሆኑ እንደሚያጠናክሩት ነው በዘመቻ ወቅት ለደጋፊዎቻቸው ቃል የገቡት።

ትራምፕ ቢያንስ ቢያንስ ከ15 እስከ 20 ሚሊዮን ህገወጥ ስደተኞችን ከአሜሪካ ለማስወጣት እቅድ አላቸው ነው የሚባለው።

ይሄን ሁሉ የሰው ቁጥር ግን እንዴት ከአሜሪካ ዲፖርት እንደሚያደርጉ በዝርዝር የሚታወቅ ነገር የለም።

ከዚህ በተጨማሪም በዘመቻቸው ወቅት ፥ ለ4 አመት በስልጣን ሲቆዩ ህገወጥ ስደትን እንደሚያስቆሙ እና በህጋዊ ስደተኞች ላይ ደግሞ ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል።

" ስደተኞች ከደቡብ አሜሪካ ፣ #ከአፍሪካ፣ ከእስያ እየመጡ ነው ፤ ከሁሉም የዓለም ክፍል ወደ ሀገራችን የፈሰሱ ነው " ሲሉ ነበር የተናገሩት።

ስደተኞችን " #የሀገራችንን_ደም_እየበከሉ_ነው " በማለት ተናግረውም ብዙዎችን አስቆጥተው ነበር።

በስደተኞች ላይ ጠንካራ አቋም ያላቸው ዶናልድ ትራምፕ አሁን ላይ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዜዳንት መሆናቸው እርግጥ ሆኗል።

#USA #deport

Ethiopian Business Network

04 Nov, 18:37


የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅምች

የግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤቷ ሀገር ለመሪዎቿ በምትከፍለው ክፍያ በአለም አራተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።

ሲንጋፖር ፣ ስዊዘርላንድ እና አውስትራሊያ ለመሪዎቻቸው ከፍተኛ አመታዊ ደመወዝ ከሚቆርጡ ሀገራት መካከል ይጠቀሳሉ።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

04 Nov, 14:42


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሞባይል ገንዘብ ግብይት ገደብ አነሳ‼️

ገደቡ  የተነሳው ለጊዜው እንደሆነና ይህም ከባንክ ወደ ቴሌ ብር ለሚደርግ የገንዘብ ዝውውር ብቻ አንደሆነ ተሰምቷል።
የግል ባንኮችም ይህን እንዲያስፈፅሙ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አዟል፡፡

መንግስት ወይም የኢትዮዽያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ግዙፋን ኩባንያ ኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ ድርሻ ወደ ገበያ ማውጣቱ ይታወቃል።ይህን ተከትሎ ባንኮች ከአክስዮን ግዢ ጋር በተገናኘ በቀላሉ ገንዘብ እየለቀቁ እንዳልሆነ ተሰምቷል።የሞባይል ገንዘብ ግብይት ገደብ የተነሳውም ኢትዮ ቴሌኮም ለገበያ ያቀረበውን  የአክሲዮን ሽያጭ ሂደቱን እስኪያጠናቅቅ ድረስ ነው ተብሏል።

በተጨማሪም የግል ባንኮች ህዝብ የሚጠይቀው እንዲፈፀምለትና ለኢትዮ ቴሌኮም የአክሲዮን ግዥ ግብይቶች ከባንክ ወደ ቴሌብር ዝውውሮች ሲጠየቁ እንዲፈፅሙ ተጠይቀዋል።የኢትዮ ቴሌኮም 10% አክሲዮን ሽያጭ ተከትሎ 100 ሚሊዮን መደበኛ አክሲዮኖች  እየተሸጠ ነው።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

03 Nov, 20:19


በአሜሪካ የሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ይፋዊ የድምጽ መስጫ ቀን ማክሰኞ ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም. ቢሆንም ባለፉት ቀናት በርካታ አሜሪካውያን ቀድመው ድምጻቸውን መስጠታቸው ተገልጿል።

የፍሎሪዳ ዩኒቨርስቲ የምርጫ መረጃዎች መከታተያ ማዕከል ያወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው እስከ ቅዳሜ ጥቅምት 24 ከሰዓት በኋላ ድረስ ከ70 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ድምጽ ሰጥቷል።

ይህ አሃዝ በቀደመው የኮቪድ 19 ስጋት በነበረበት የ2020 ምርጫ ከተመዘገበው 101.5 ሚሊዮን በ30 ሚሊዮን ያነሰ ቢሆንም፣ በ2016 ከነበረው 47.2 ሚሊዮን እና በ2012 ከተሰጠው 46.2 ሚሊዮን የበለጠ ሆኖ በከፍተኛነት ተመዝግቧል።

ሁለቱ ፕሬዝዳንታዊ ዕጩዎች የዲሞክራቷ ካማላ ሃሪስ እና የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ ከምርጫው ቀን በፊት በተለያዩ የአሜሪካ ከተሞች ውስጥ የመጨረሻውን ቅስቀሳቸውን እያካሄዱ ነው።

ትራምፕ ዛሬ ቅዳሜ ሰሜን ካሮላይና ውስጥ ጋስቶኒያ እና ግሪንስቦሮ እንዲሁም ቨርጂኒያ ሳሌም ውስጥ በተለያዩ ሰዓታት ቅስቀሳ ሲያካሂዱ፤ ካማላ ሐሪስ አትላንታ ጆርጂያ እንዲሁም ሰሜን ካሮሊና ሻርለት ውስጥ በበኩላቸው ለመራጮች ንግግር በማድረግ ቅስቀሳ ያደርጋሉ።

የዋሽንግተን ግዛት አስተዳዳሪ የተወሰኑ የብሔራዊ ጥበቃ አባላቱ ከ2024 ምርጫ ጋር በተያያዘ አመጾች ሊቀሰቀሱ ይችላሉ የሚል መረጃ እና ስጋቶች በመኖራቸው በተጠንቀቅ እንዲሆኑ ማዘዛቸውን ገለፁ።

ይህ ግዛት በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ የድምፅ መስጫ ሳጥኖች ከተቃጠሉባቸው ሁለት ግዛቶች መካከል አንዱ ነው።

"ከ2024 አጠቃላይ ምርጫ ጋር በተገናኘ ሁከት ወይም ሌላ ሕገወጥ ተግባር ሊኖር ይችላል የሚል ጥቅል መረጃ በመኖሩ እንዲሁም ስጋቶችን መሰረት በማድረግ ምላሽ ለመስጠት በሚያስችል መልኩ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ መሆናችንን ማረጋገጥ እፈልጋለሁ" ሲሉ ገዥው ጄይ ኢንስሊ በድረ-ገፃቸው ላይ በፃፉት መልዕክት አስታውቀዋል።

በቫንኮቨር ከተማ ተቀጣጣይ ነገርን በመጠቀም በመቶዎች የሚቆጠሩ የምርጫ ሳጥኖች ውድመት እንደደረሰባቸው በወቅቱ ተገልጾ ነበር።

ሰኞ ዕለት በፖርትላንድ ኦሪገን አካባቢ ሁለት የድምጽ መስጫ ሳጥኖች በእሳት ከተቃጠሉ በኋላ ኤፍቢአይ ምርመራ ማድረግ መጀመሩ ተዘግቧል።
በዋሽንግተን ግዛት ከፖርትላንድ 16 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኝ ትንሽ ከተማ ቫንኮቨር ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ የድምጽ መስጫ ሳጥኖች ናቸው የተቃጠሉት።

ይህ በእንዲህ እንዳለ በፖርትላንድ ደቡብ ምስራቅ ክፍል ተቀጣጣይ መሳሪያ በምርጫ ሳጥን ውስጥ ተቀምጦ ቃጠሎ በመከሰቱ ሦስት የምርጫ ሳጥኖችን አውድሟል ሲሉ ባለስልጣናት ተናግረዋል።

ፖሊስ ሰኞ ዕለት ሁለቱ ክስተቶች የተገናኙ መሆናቸውን አስታውቆ ነበር።

የአሜሪካ ምርጫ ሲቃረብ መራጮች በዕጩዎች ፎቶ ይጨናነቃሉ። ዕጩዎች የምርጫ ቅስቀሳ ሲያደርጉ፤ ደጋፊዎቻቸውን ሲጨብጡ፤ አውሮፕላን ሲሳፈሩ እና ሲወርዱ።

ነገር ግን የብዙዎቹ ዕጩዎች የቀድሞ ፎቶዎች ብዙም ብቅ ሲሉ አይታዩም።

ከላይ የሚታዩት ዶናልድ ትራምፕ እና ካማላ ሃሪስ ዋይት ሐውስ ምን እንደሆነ እንኳ ሳያውቁ በፊት በሦስት ዓመታቸው የተነሷቸው ፎቶዎች ናቸው።
እነሆ በርካታ አስርት ዓመታት አልፈው ዲሞክራቷ ዕጩ ፕሬዝደንት ካማላ ሃሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ ተፋጠዋል።

ካማላ ልጅነታቸውን ያሳለፉት በካሊፎርኒያ ግዛት ኦክላንድ ከተማ ነው፤ ትራምፕ ደግሞ በኒው ዮርክ ግዛት ኩዊንስ ነው ያደጉት።

ሃሪስ እና እህታቸው ማያ የካንሰር ጥናት ባለሙያ እና የማኅበረሰብ አንቂ በሆኑት ሕንዳዊት እናታቸው ሺያማላ ጎፓላን ሃሪስ እንክብካቤ ነው ያደጉት።

የትራምፕ አባት ፍሬድ ትራምፕ ደግሞ የጀመርን ስደተኞች ልጅ ሲሆኑ፣ እናታቸው ማሪ አን ትራምፕ ደግሞ ስኮትላንድ ነው የተወለዱት።
ትራምፕ በ13 ዓመታቸው የኒው ዮርክ ወደ ሚገኘው ወታደራዊ አካዳሚ ገብተዋል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

03 Nov, 20:19


አሜሪካ 50 ግዛቶች አሏት። ሁለቱ አውራ የፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም ዲሞክራት እና ሪፐብሊካን እኒህን ግዛቶች ተቀራጭተዋቸዋል። ይህ ማለት የትኛው ግዛት ለየትኛው ፓርቲ ድምፁን እንደሚሰጥ ይታወቃል ማለት ነው።

ነገር ግን ሰባት ግዛቶች ለየትኛው ፓርቲ ድምፃቸውን እንደሚሰጡ አይታወቅም። ለዚህ ነው ወላዋይ የሚባሉት።

እኒህ ግዛቶች ኔቫዳ፣ አሪዞና፣ ኖርዝ ካሮላይና፣ ጆርጂያ፣ ዊስኮንሲን፣ ሚሺጋን እና ፔንሲልቬኒያ ናቸው።

በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ዕጩዎች በርካታ ድምፅ ስላገኙ መንበረ-ሥልጣኑን ማግኘት ይችላሉ ማለት አይደለም።

ሁለቱ ዕጩዎች የሚፎካከሩት በ50ዎቹ ግዛቶች የሚደረጉትን ምርጫዎች ለማሸነፍ ነው የሚታገሉት።

እያንዳንዱ ግዛት ኢሌክቶራል ኮሌጅ የሚባል ቁጥር አለው። ይህ የሚሆነው በሕዝብ ቁጥር ብዛት ላይ ተመስርቶ ነው። በአጠቃላይ 538 ኢሌክቶራል ኮሌጆች አሉ። ዕጩዎቹ ከእነዚህ መካከል 270 እና ከዚያ በላይ ማግኘት አለበባቸው።

ይህ እንዲሆን ደግሞ ከሰባቱ ወሳኝ ግዛቶች ቢያንስ በሶስቱ ማሸነፍ ይጠበቅባቸዋል።

ከአዮዋ ግዛት የወጣ ቅድመ ትንበያ እንደሚያሳየው ዕጩ ፕሬዝደንት ካማላ ሀሪስ በ47 በመቶ ሲመሩ ዶናልድ ትራምፕ በ44 በመቶ ይከተላሉ።
አን ሴልዘር የተባለው ታዋቂ ድምፅ ሰብሳቢ ሴቶች እና ገለልተኛ መራጮች ድምፃቸውን ለካማላ እንደሚሰጡ ከ808 መራጮች ባገኘው መረጃ ማጣራቱን አሳውቋል። ነገር ግን ይህ የመጨረሻውን ድምፅ ያሳያል ማለት እንዳለሆነ ድርጅቱ አሳውቋል።

ድርጅቱ ለቢቢሲ እንደተናገረው ሁለቱም ዕጩዎች 50 በመቶ ድምፅ ባለማምጣታቸው ማክሰኞ በምርጫው ቀን ምን ሊፈጠር እንደሚችል ማወቅ ከባድ ነው።

ዶናልድ ትራምፕ ባለፉት ሁለት ምርጫ በአዮዋ ግዛት ከ10 በመቶ በላይ በሆነ ድምፅ ነው ያሸነፉት። አዮዋ ከሰባቱ ወሳኝ እና ወላዋይ ከሚባሉ ግዛቶች አንዷ አይደለችም። ለወትሮው ሪፐብሊካን ናት በምትባለው ግዛት ሁለቱ ዕጩዎች ተቀራራቢ ሆነው መገኘታቸው ግን ጉዳዩ መነጋገሪያ እንዲሆን አድርጎታል።

አሜሪካ በምትከተለው ኢሌክቶራል ኮሌጅ በተባለ ሥርዓት ምክንያት በብዙዎች ዘንድ ተቀባይነት ያገኘ ዕጩ ሊረታ ይችላል። በጠቅላላው 538 ኢሌክቶራል ኮሌጆች አሉ። እያንዳንዱ ግዛት እንደ ሕዝብ ብዛቱ ይሰጠዋል። ሀሪስ አሊያም ትራምፕ ወደ ዋይት ሐውስ ለመግባት ቢያንስ 270 ኢሌክቶራል ኮሌጅ ማግኘት አለባቸው።
አዮዋ 6 ኢሌክቶራል ኮሌጅ አላት። ነገር ግን ግዛቷ ወሳኝ ከሚባሉት ዊስኮንሲን እና ሚሺጋን ጋር ተመሳሳይነት አላት።

የካማላ ሀሪስ የምርጫ ቅስቀሳ ቡድን ካማላ በአዮዋ ግዛት እየመሩ መሆናቸውን ተከትሎ ደስታቸውን ሲገልጡ የትራምፕ የቅስቀሳ ቡድን ግን ጉዳዩን እያስተባበለው ይገኛል።
የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ቡድን ቃል አቀባይ የሆኑት ጄሰን ሚለር በእያንዳንዱ ምርጫ አንድ “የማይረባ ድምፅ ሰብሳቢ” አይጠፋም ብለው ኤመርሰን የሚባለውን ድምፅ ሰብሳቢ ዋቢ በማድረግ ትራምፕ በአዮዋ ግዛት በ10 በመቶ እየመሩ እንደሆነ ተናግረዋል።

ከምርጫው በፊት ባለው ቅዳሜ ምን ተከሰተ?
ዶናልድ ትራምፕ ወላዋይ ከሚባሉት ግዛቶች አንዷ በሆነችው ኖርዝ ካሮላይና እና በቨርጂኒያ ግዛት ቅስቀሳ አድርገዋል። ትራምፕ ትኩረታቸውን ምጣኔ ሀብት እና ስደት ላይ አድርገው ነው ንግግር ያሰሙት።

የቀድሞው ፕሬዝደንት በሕክምና ፆታ ስለሚቀይሩ ግለሰቦችም (ትራንስጀንደርስ) ንግግር አድርገዋል። “የወላጆችን መብት” እጠብቃለሁ ብለው “ወንዶች ከሴቶች ስፖርት ራሳቸውን እንዲያርቁ” አስጠንቅቀዋል።

በሌላ በኩል ካማላ ሀሪስ ቀናቸውን የጀመሩት አትላንታ ሲሆን ቀጥለው ወደ ኖርዝ ካሮላይና። ዲሞክራቷ ዕጩ ጆርጂያ በነበራቸው ቆይታ ስለሴቶች የመውለድ መብት ትኩረት አድርገው ንግግር ያሰሙ ሲሆን ትራምፕ “መብታችሁን ያግዳል” የሚል ማስጠንቀቂያ አሰምተዋል።
ዕጩ ምክትል ፕሬዝደንቶችም እንዲሁ ቅስቀሳ ሲያደርጉ ውለዋል። ሪፐብሊካኑ ጄዲ ቫንስ ዲሞክራቱ ቲም ዋልዝ በአሪዞና ግዛት ቅስቀሳ ሲያካሂዱ ነው የዋሉት።

ዕጩዎቹ እሑድ በተለያዩ ግዛቶች እና ከተማዎች ተዘዋውረው ቅስቀሳ ለማድረግ ዕቅድ ይዘዋል።
በኖርዝ ካሮላይና ግዛት ቅስቀሳ ሲያደርጉ የነበሩት ትራምፕ ደጋፊዎቻቸው በጊዜ ወጥተው ድምፃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል።
“በሰፊ ልዩነት ስናሸንፍ በጠባቡ መሸነፋችን አይቀርም” ብለዋል ትራምፕ።

የቀድሞው ፕሬዝደንት አክለው “ዩናይትድ ስቴትስ አሁን በቁጥጥር ሥር ያለች ሀገር ናት። ከዚህ ቀንበር ነፃ የምንወጣበት ቀን በጣም ቅርብ ነው” ብለዋል።

ትራምፕ ማክሰኞ ጥቅምት 26 የሚደረገው ምርጫ “በአሜሪካ የነፃነት ቀን ይሆናል። ነፃነት ይሰፍናል” ሲሉ ተደምጠዋል።

ዶናልድ ትራምፕ በመጨረሻዎቹ ሁለት የምርጫ ቅስቀሳ ቀናት በተለያዩ ግዛቶች እየተዘዋወሩ ደጋፊዎቻቸውን ለመቀስቀስ አስበዋል። እሑድ በሶስት ቦታዎች ተዘዋውረው ቅስቀሳ ለማድረግ፤ ሰኞ ዕለት ደግሞ አራት ሥፍራዎችን ለማዳረስ አቅደዋል።

“እንዲህ ጠንክሬ የምሠራው ማሸነፍ ስላለብን ነው” ያሉት ፕሬዝደንቱ ለኖርዝ ካሮላይና ደጋፊዎቻቸው 90 ደቂቃ የፈጀ ንግግር አድርገዋል።
የቀድሞው ፕሬዝደንት ንግግራቸውን ሲቋጩ “በፍፁም አንወረርም። በፍፁም ቀንበር ውስጥ አንገባም። በፍፁም የሚሉንን እየሰማን አንኖርም። በፍፁም እጅ አንሰጥም” ብለዋል።

ትራምፕ ከመድረኩ ከመውረዳቸው በፊት ዋይኤምሲኤ በተሰኘው ሙዚቃ ሲደንሱ ታይተዋል።

Ethiopian Business Network

03 Nov, 20:16


የዶናልድ ትራምፕ እና የካማላ ሐሪስ የመጨረሻዎቹ ቀናት ፍልሚያ!

አሜሪካ በመጪው ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም. በዓለም ዘንድ በጉጉት እየተጠበቀ ያለውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫዋን ታካሂዳለች። ሪፐብሊካኑ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ዲሞክራቷ ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሐሪስ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን እየተፋለሙ ይገኛሉ።

አሜሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ፕሬዝደንት ትመርጣለች ወይስ ዶናልድ ትራምፕ ለሁለተኛ ጊዜ መንበረ-ሥልጣኑን ይቆናጠጣሉ? ቢቢሲ አማርኛ የአሜሪካን ምርጫ ሂደትን የተመለከቱ ዘገባዎች በዚህ ገጽ በቀጥታ ያቀርባል።

Ethiopian Business Network

03 Nov, 04:29


ተፎካካሪ ስማርት ስልክ አምራቾች በሶስተኛው ሩብ አመት ስንት ስልክ ሸጡ?

ግዙፉ የደቡብ ኮርያ ኩባንያ ሳምሰንግ 19 በመቶ የገበያ ድርሻ በመያዝ ቀዳሚው ነው!

በሩብ አመቱ በአጠቃላይ ከ309.9 ሚሊየን በላይ ስልኮች ተሸጠዋል!

ተንቀሳቃሽ ስልኮች (ሞባይል) አሁን አሁን መልዕክት ከመቀያየሬነት አልፈው የሰው ልጅ በዕለት ውሎው በርካታ እንቅስቃሴዎችን የሚከውንባቸው መሳርያዎች ወደ መሆን ተሻግረዋል፡፡

በአምራች ኩባንያዎች መካከል ከፍተኛ የሽያጭ ድርሻን እና ተመራጭነትን ለማግኝት በሚደረገው ፉክክር ሶፍትዌሮችን እና የቴክኖሎጂ ግኝቶችን በመጨመር በየጊዜው አዳዲስ ስማርት ስልኮችን ለገበያ ያቀርባሉ፡፡

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ የካሜራ ጥራት ፣ የባትሪ ቆይታ እና መረጃ ከመያዝ አቅም ባለፈ የሰውሰራሽ አስተውሎቶች አጠቃቀምን በስልክ ውስጥ በመጨመር የሚደረገው የቴክኖሎጂ እሽቅድድም እያደገ ይገኛል፡፡

በዚህም በየጊዜው አዳዲስ አገልግሎቶችን አካተው የሚቀርቡ ስማርት ስልኮችን ለመሸመት በገዢዎች ዘንድ የምርጫ መደናገር እስከመፍጠር እንደደረሰ ይነገራል፡፡

በስማርት ስልኮች የገበያ ድርሻ እና ደረጃ ዙርያ የተለያዩ መረጃዎችን የሚያወጣው “ካናሊስ ሪሰርች” ይፋ ባደረገው ሪፖርት የ2024 ሶስተኛ ሩብ አመት ሽያጭ ከባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የአምስት በመቶ ብልጫ እንዳለው አመላክቷል፡፡

በሩብ አመቱ 309.9 ሚሊየን ስልኮች በተለያዩ የአለም ክፍሎች ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ አምስት የስማርት ስልክ አምራቾች ከፍተኛውን የገበያ ድርሻ እንደሚሸፍኑ ተጠቅሷል፡፡
ሳምሰንግ ፣ አፕል ፣ ሻውሚ ፣ ኦፖ እና ቪቮ ገበያውን በቀዳሚነት እየመሩ የሚገኙ አምራቾች ናቸው፡፡

የእስያ ፓስፊክ ቀጠና በስማርት ስልኮች ገበያ እድገት ቀዳሚነቱን ሲይዝ በየአመቱ ያለው የገበያ ድርሻም በ10 በመቶ እያደገ መምጣቱ ነው የተነገረው፡፡

ላቲን አሜሪካ ፣ ቻይና እና አፍሪካ በ9 እና 4 በመቶ የገበያ እድገት በደረጃው በተከታታይነት ይገኛሉ፡፡
በሶስተኛው ሩብ አመት 57.5 ሚሊየን ስልኮችን የሸጠው የደቡብኮርያው ሳምሰንግ ኩባንያ ቀዳሚው ሲሆን በቅርቡ አይፎን 16ትን ያስተዋወቀው የአሜሪካው አፕል በበኩሉ 54.5 ሚሊየን ስልኮችን መሸጥ ችሏል፡፡

Ethiopian Business Network

02 Nov, 16:01




BusinessNews
 Oromia launches corruption investigation into Kenticha Mining execs

ByAshenafi Endale
November 2, 2024
Lithium rush ends behind bars for Alfoz Plaza proprietor
Investigators and prosecutors under the Oromia Attorney General’s Bureau have launched a major corruption probe into the managers of Kenticha Mining Plc and African Mining and Energy Plc (AME) over suspicions of embezzlement and fraud involving a large-scale mining venture in Guji Zone.
Ali Hussein, general manager of Kenticha Mining (KMP) and a major AME shareholder, was taken into police custody on October 19, 2024. He is being held at a detention center in Burayu, according to The Reporter’s sources.
- Advertisement -
Sammy Million, KMP deputy general manager, has also been detained, according to these sources.
Ali is the proprietor of Alfoz Plaza, a large commercial property in Addis Ababa’s Gerji neighborhood, and is a major shareholder in Oromia Bank and the Bank of Abyssinia. He is reportedly also involved in international trade, including the coffee export business.
Prosecutors at the Oromia Attorney General’s Bureau are looking into possible fraud in Kenticha Mining’s licensing process amid allegations the company acquired concessions for lithium and tantalum extraction without fulfilling qualification requirements or undergoing the necessary due diligence.
The investigation also includes a probe into allegations of embezzlement involving USD 38 million the managers received from foreign investors, according to a source close to the matter.
KMP, a joint venture between the Oromia Mining Share Company (OMSC) and Abyssinian Metals Limited (AML), first gained a concession to mine in southern Oromia in December 2021. AML is itself a subsidiary of AME, which has more than 185 shareholders from the US, UK, and Australia, among others.
Sources told The Reporter the funds received from these shareholders and investors were never injected into the mining venture. KMP’s managers also failed to settle the terms of their contract with Oromia Mining SC, which is owned by the Oromia regional administration through the Tumsa Development Group.
- Advertisement -
The latter owns 49 percent of the Kenticha Mining joint venture, while AME owns the remaining 51 percent, according to an agreement signed in June 2021.
“Taking into consideration the possession rights for mining resources in Oromia by Oromia Mining SC on behalf of the regional government of Oromia, and the goodwill of Oromia Mining SC in Oromia, from the USD 38.1 million to be availed by AME, 49 percent will be registered as the capital of Oromia Mining SC,” reads the agreement.
Nonetheless, sources say AME failed to transfer the funds to Oromia Mining’s accounts.
Instead, AME’s managers allegedly misused the funds they raised from foreign investors as well as resources they mobilized from other sources in the name of Kenticha Mining. This includes investors in Addis Ababa, who were allegedly promised returns when KMP began exporting lithium, according to sources close to the case.
October’s arrests are the culmination of a three-year saga of controversy that has involved the Ministry of Mines and the Oromia regional government. KMP has been mired with hiccups from its inception. The underlying issues emanate from the lack of experience, technical capacity and financial resources to take on such a large venture.
In December 2022, Shimelis Abdissa, Oromia regional president and chairperson of Oromia Mining SC, laid out three objectives for the managers of AME, according to a letter.
These included depositing USD 30 million into an account at Siinqee Bank, commencing mining activities, and opening an office near the Kenticha mining site in Shakiso, Guji Zone, according to a letter. However, AME was unable to fulfill these terms.

Ethiopian Business Network

02 Nov, 16:01


The issues led the Oromia regional administration and OMSC to move to terminate the partnership with AME in October 2023, claiming the latter had failed to fulfill financial obligations and meet project progress expectations.
In May this year, the Ministry of Mines wrote a ‘Notice of License Surrender’ to KMP, instructing the firm it had five days to surrender its lithium and tantalum mining project. However, in a bizarre turn of events, that notice was accompanied by another (also from the Ministry) on the same day, granting KMP permission to enter into exploration activities for the same minerals in the same place.
The foreign investors holding stakes in AME and Abyssinia Metals have also initiated a lawsuit against KMP and its managers in a bid to get their money back.
In the midst of all these developments, the managers of KMP accused officials at the Ministry of Mines and in the Oromia regional administration of ‘illegally’ revoking the company’s license. In turn, the Ministry and administration launched the legal probe into the beleaguered mining venture.

Reporter !

Ethiopian Business Network

02 Nov, 16:01


Lithium rush ends behind bars for Alfoz Plaza proprietor
Investigators and prosecutors under the Oromia Attorney General’s Bureau have launched a major corruption probe into the managers of Kenticha Mining Plc and African Mining and Energy Plc (AME) over suspicions of embezzlement and fraud involving a large-scale mining venture in Guji Zone.
Ali Hussein, general manager of Kenticha Mining (KMP) and a major AME shareholder, was taken into police custody on October 19, 2024. He is being held at a detention center in Burayu, according to The Reporter’s sources.

Sammy Million, KMP deputy general manager, has also been detained, according to these sources.
Ali is the proprietor of Alfoz Plaza, a large commercial property in Addis Ababa’s Gerji neighborhood, and is a major shareholder in Oromia Bank and the Bank of Abyssinia. He is reportedly also involved in international trade, including the coffee export business.
Prosecutors at the Oromia Attorney General’s Bureau are looking into possible fraud in Kenticha Mining’s licensing process amid allegations the company acquired concessions for lithium and tantalum extraction without fulfilling qualification requirements or undergoing the necessary due diligence.
The investigation also includes a probe into allegations of embezzlement involving USD 38 million the managers received from foreign investors, according to a source close to the matter.
KMP, a joint venture between the Oromia Mining Share Company (OMSC) and Abyssinian Metals Limited (AML), first gained a concession to mine in southern Oromia in December 2021. AML is itself a subsidiary of AME, which has more than 185 shareholders from the US, UK, and Australia, among others.
Sources told The Reporter the funds received from these shareholders and investors were never injected into the mining venture. KMP’s managers also failed to settle the terms of their contract with Oromia Mining SC, which is owned by the Oromia regional administration through the Tumsa Development Group.

The latter owns 49 percent of the Kenticha Mining joint venture, while AME owns the remaining 51 percent, according to an agreement signed in June 2021.
“Taking into consideration the possession rights for mining resources in Oromia by Oromia Mining SC on behalf of the regional government of Oromia, and the goodwill of Oromia Mining SC in Oromia, from the USD 38.1 million to be availed by AME, 49 percent will be registered as the capital of Oromia Mining SC,” reads the agreement.
Nonetheless, sources say AME failed to transfer the funds to Oromia Mining’s accounts.
Instead, AME’s managers allegedly misused the funds they raised from foreign investors as well as resources they mobilized from other sources in the name of Kenticha Mining. This includes investors in Addis Ababa, who were allegedly promised returns when KMP began exporting lithium, according to sources close to the case.
October’s arrests are the culmination of a three-year saga of controversy that has involved the Ministry of Mines and the Oromia regional government. KMP has been mired with hiccups from its inception. The underlying issues emanate from the lack of experience, technical capacity and financial resources to take on such a large venture.
In December 2022, Shimelis Abdissa, Oromia regional president and chairperson of Oromia Mining SC, laid out three objectives for the managers of AME, according to a letter.
These included depositing USD 30 million into an account at Siinqee Bank, commencing mining activities, and opening an office near the Kenticha mining site in Shakiso, Guji Zone, according to a letter. However, AME was unable to fulfill these terms.
The issues led the Oromia regional administration and OMSC to move to terminate the partnership with AME in October 2023, claiming the latter had failed to fulfill financial obligations and meet project progress expectations.

Ethiopian Business Network

02 Nov, 15:59


Oromia launches corruption investigation into Kenticha Mining execs!

Ethiopian Business Network

02 Nov, 15:29


ብሄራዊ ባንክ፣ የአምስት ብር ኖትን ወደ ሳንቲምነት ሊቀይር መሆኑ ተሰማ‼️

ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የአንድ የግል ባንክ ፕሬዝደንት፣ የብር ኖቱን ለማሳተም መንግሥት የሚያወጣው ወጪ ከፍተኛነትና ወደ ሳንቲምነት መቀየሩ የመጠቀሚያ ጊዜውን የሚያራዝመው መኾኑ ለቅየራው መነሻ መኾኑን ተናግረዋል።

ሌላ የባንክ ባለሙያ ደሞ፣ 5 ብር የመግዛት አቅሙ በመቀነሱ ወደ ሳንቲምነት እንደሚቀየር ከወራት በፊት መረጃው እንደነበራቸው ተናግረዋል። የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ ግን፣ በጉዳዩ ላይ የቀረበም ሆነ የተወሰነ ውሳኔ እንደሌለ ምላሽ ሰጥተዋል።

👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

01 Nov, 10:43


S*X AND FEELINGS

A man can have s*x with a lady and still don't have any feelings for her, most men only need space to have s*x but majority of women need reason to have s*x.
90% of woman cannot have s*x without feelings, A man can travel for eight hours just to have s*x with a female and yet, not love her or even have any feelings for her. 
S*x makes men act as if they are in love while they are not!! What they feel is lust, what they feel is what they see which is curves and a huge behind, go through a lady's silky skin thigh for a 5 minutes or less, ejac*late and forget.

The eight hours travel sacrifice, gifts bought, hotel paid for and other expenses may seem to be coming from true love but they were all in the sacrifice for s*x and nothing more.
The foolish thing is this, the majority of women would jump up inside them and conclude that this is the art of true love. So many woman are bought and blinded by materialistic things, yet miss the small little gestures that money cannot buy.

S*x is not an act of commitment. So many Men and women still leave their partners on their beds and start thinking of the next woman or man to sleep with. The satisfaction that comes from s*x dies in minutes.
It is in the nature of Lions to go miles to hunt. The same with men. A man who can afford the expenses of flying from the UK to Ethiopia for s*x would do it as if he would never turn to another woman for s*x.

S*x drives men to do what seems like the impossible and such turns women around and they start acting weird. S*x and love are not on the same page even in the dictionary.
People can abandon their gold mines and dig the grave for s*x. Most young men do terrible things just to have the resources to keep many girls in their life.

You may think they are working hard to live well in the future but they are just living for fun and that is all. Students are now living together like husbands and wives, and our society calls it love. What kind of people do these students become when they leave school?

This is why we have a lot of frustrated graduates than nation-building graduates.
Today, a 16-year-old girl is already into s*x. She wants to wear everything on trend. She is already a prostitute in the sense that any man that comes her way for relationship must show some signs of money and she would respond to him.

The funny thing is this, almost all those girls that have become s*x symbols end up in a deep mess. How many of them today is changing the world they are into? What kind of spirit would they do well within life? They have sold their souls out to s*x. They pride on what they wear and hotels they go to. That is their biggest achievement. The girls they called cowards are setting up economic empires. Their future is already exhausted when they come to their true senses?

Advice to my beloved brothers and sisters:
For men; never allow your erection today to destroy your future directions, stay positive.
My sisters, all that glitters is not gold, make your future bright and it start today.
I am not posting this to make anyone guilty or stand as a judge, but just stating nothing but the truth.

Ethiopian Business Network

31 Oct, 22:32


መንካ ጎሚስ የተወለደው ፈረንሳይ ነው። ነገር ግን ወደ ወላጆቹ ሀገር ሴኔጋል ተመልሶ የመኖር ህልሙን ለማሳካት ቆርጦ ተነስቷል።

የ39 ዓመቱ መንካ ብቻ ሳይሆን በርካታ ፈረንሳዊ አፍሪካውያን ያሳደገቻቸውን ሀገር ጥለው ለመሄድ ቆርጠዋል። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ዘረኝነት፣ መገለል እና የሀገር ናፍቆት ነው።

ቢቢሲ አፍሪካ አይ ይህን ሲመረምር ቆይቷል።

“ሳይለንት ኤክሶደስ” አሊያም “ድምፅ አልባው ፍልሰት” ምንድን ነው የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ጥሯል።

እንደ መንካ ያሉ ሰዎች ለምንድ ነው የፈረንሳይ ሕይወት ያንገሸገሻቸው?
የፓሪሱ መንካ አነስ ያለ የጉዞ እና አስጎብኚ ድርጅት አለው። አብዛኛው ጉዞ ወደ አፍሪካ ነው። ወደ ወላጆቻቸው ሀገር መመለስ ለሚፈልጉ የሚሆን መረሃ ግብር አዘጋጅቷል። ሴኔጋልም ቢሮ ከፍቷል።
“የተወለድኩት ፈረንሳይ ነው። ያደግኩትም እዚያው ነው። ብዙውን ጊዜ የዘረኝነት ጥቃት ይደርስብኛል። ገና የስድስት ዓመት ሕፃን እያለሁ ነው ትምህርት ቤት ውስጥ ‘ባሪያ’ ተብዬ የተሰደብኩት” ይላል መንካ።

መንካ ትምህርቱን የተከታተለው በደቡባዊ ፈረንሳይ የወደብ ከተማ ማርሴይ ነው።
“ፈረንሳዊ ነኝ። ነገር ግን የመጣሁት ከሌላ ቦታ ነው።”

የመንካ እናት በልጅነቷ ነው ወደ ፈረንሳይ የሄደችው። ቤተሰቦቹ እና ጓደኞቹን ጥሎ ለምን ወደ ሴኔጋል መመለስ እንደፈለገ አልገባትም።
“በህልም ዓለም ያለችውን አፍሪካ ብዬ አይደለም የምመለሰው” ይላል። የወላጆቹ ሀገር ሲመለስ ሁሉም ነገር ቀላል እንዳልሆነ ይረዳል። ነገር ግን ብዙ ዕድል አለ ይላል።

“አፍሪካ በአሁኑ ሰዓት ልክ አሜሪካ በአንድ ወቅት እንዳለፈችበት ያለ ጊዜ ላይ ናት። የወደፊቱ አህጉር ናት። የሚገነባ፤ የሚለማ ያለበት አህጉር ናት።”
በፈረንሳይ እና በሴኔጋል መካከል ያለው ግንኙነት ውስብስብ ነው። በአብዛኛው ሙስሊም ማኅበረሰብ ያላት ሴኔጋል የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት እና የባሪያ ንግድ መተላለፊያ ነበረች።

በቅርቡ ቢቢሲ አፍሪካ አይ በርካታ ሴኔጋላውያን አደገኛ የሚባለውን ውቅያኖስ አቋርጠው ወደ አውሮፓ እንደሚገቡ የምርመራ ዘገባ መሥራቱ ይታወሳል።

አብዛኞቹ መዳረሻቸው ፈረንሳይ ናት። የፈረንሳይ የስደተኞች እና ሀገር አልባ ሰዎች ጥበቃ ቢሮ እንደሚለው ባለፈው ዓመት በርካታ ሰዎች ጥገኝነት ጠይቀዋል።

በጠቅላላው 142 ሺህ ሰዎች ጥገኝነት የጠየቁ ሲሆን፣ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ጥያቄያቸው ተቀባይነት አግኝቷል።

የፈረንሳይ ሕግ የዜጎችን ዘር፣ ሃይማኖት እና ጎሳ መጠየቅ ስለሚከለክል ምን ያህል ሰዎች ወደ አፍሪካ ተመልሰው እየፈለሱ እንደሆነ ማወቅ አይቻልም።

ነገር ግን ጥናቶች እንደሚጠቁሙት የተማሩ እና እምነታቸው እስልምና የሆነ ዜጎች በተለይ ደግሞ የስደተኞች ልጆች ድምፅ ሳያሰሙ እየፈለሱ ነው።
ቢቢሲ ያናገራቸው ፈረንሳውያን እንደሚሉት በፈረንሳይ ለስደተኞች ያለው አመለካከት እየመረረ መጥቷል። አልፎም ቀኝ ዘመም ፓርቲዎች የበለጠ ተፅዕኖ በመፍጠር ላይ ናቸው።

ባለፈው ወር ሥልጣን የያዙት ጠቅላይ ሚኒስትር ሚሼል ባርኒዬ እና የሀገር ውስጥ ሚኒስትሩ ብሩኖ ሬታይሊያው ስደተኞችን ለመግታት ጠንክረው እንደሚሠሩ ቃል ገብተዋል።

ፋንታ ጉዊራሲ ተወልዳ ያደገችው ፈረንሳይ ነው። ከፓሪስ ወጣ ብላ ባለች ክፍለ ከተማ በነርሲንግ ሙያ ተሰማርታ ትሠራለች። እሷም እንደ አጋሮቿ ወደ እናቷ ሀገር ሴኔጋል ለመመለስ ዕቅድ ይዛለች።
“በተለይ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ደኅንነታችን እያሳሰበን መጥቷል። እርግጥ ነው እንዲህ ባልል ደስ ባለኝ ነበር፤ እውነታው ግን ይህ ነው” ስትል የ34 ዓመቷ ፋንታ ለቢቢሲ ትናገራለች።

“ልጄን ብቻዬን ነው የማሳድገው። የ15 ዓመት ታዳጊ ልጅ አለሽ ማለት ሁሌም ሆድሽን የሚቦረቡረው ነገር አለ ማለት ነው። ሁሌም ፍርሃት ይሰማሻል።”
ልጇ በቅርቡ መንገድ ላይ ከጓደኞቹ ጋር እያወጋ ሳለ በፖሊስ መፈተሹ የበለጠ የመሄድ ፍላጎቷ እንዲበረታ አድርጎታል።

ባለፈው ዓመት ሰኔ ትውልደ አልጄሪያዊው ናሄል ሜርዙክ በፖሊስ መገደሉን ተከትሎ በመላው ፈረንሳይ ከባድ ነውጥ መነሳቱ ይታወሳል።
ፈረንሳይን ባናወጣት አመፅ ምክንያት በርካታ ጥያቄዎች መነሳት ጀምረዋል። በተለይ ከሌሎች ሀገራት የመጡ ስደተኞች በፈረንሳይ ያላቸው ቦታ ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።

ፈረንሳይ ውስጥ የሚኖሩ ጥቁሮች የተሳተፉበት አንድ ጥናት እንደሚጠቁመው ከጥናቱ ተሳታፊዎች 91 በመቶው የዘረኝነት ጥቃት ደርሶባቸዋል።

የሰኔውን አመፅ ተከትሎ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ፈረንሳይ “ሕግ አስከባሪዎቿ የሚፈፅሙትን ዘረኝነት መቆጣጠር አለባት” ብለው ነበር።

ለዚህ ምላሽ የሰጠው የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወቀሳውን አስተባብሎ “የፈረንሳይ ፖሊስ ዘረኛ እና አግላይ ነው የሚባለው መሠረት የሌለው ወሬ ነው። ፈረንሳይ እና ፖሊሶቿ ዘረኝነት እና የትኛውንም ዓይነት ማግለል ይቃወማሉ” ብሏል።
ቢሆንም የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር ጥናት እንደሚያሳየው ባለፈው ዓመት የዘረኝነት ጥቃት በሦስት እጥፍ ሲጨምር 15 ሺህ ሰዎች በዘራቸው፣ በሃይማኖታቸው እና በጎሳቸው ጥቃት ደርሶባቸዋል።

ትውልደ ኮንጓዊቷ ኦድሪ ሞንዜምባ በዘረኝነት ምክንያት ሒጃብ ለማድረግ እንደምትሳቀቅ ትናገራለች።
ሒጃብ መልበስ ፈረንሳይ ውስጥ አከራካሪ ሆኖ ቆይቷል። ከ20 ዓመታት በፊት በትምህርት ቤቶች ውስጥ ሒጃብ መልበስ ተከልክሏል። ኦድሪ ወደ ሴኔጋል ለመሔድ የቆረጠችበት አንደኛው ምክንያት ይህ ነው።

በአውሮፓውያኑ 2015 ኢስላማዊ ታጣቂዎች በፈረንሳይ የተለያዩ አካባቢዎች ባደረሱት ጥቃት 130 ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ በሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው ሃይማኖታዊ ጥቃት በርክቷል።
የ34 ዓመቷ ሶፍትዌር ዴቬሎፐር ፋጢማ ሲላ በሚቀጥለው ወር ሴኔጋል ለመመለስ ቆርጣለች። ወደ ምዕራብ አፍሪካ ተመልሳ ቢዝነስ መጀመር ነው ሐሳቧ። ነገር ግን ፓሪስ የተወለደው ወንድሟ አብዱል በዚህ ዕቅዷ አልተስማማም።
“እኔ ባህሌም ቤተሰቤም እዚህ ነው። አፍሪካ የወላጆቻችን አህጉር ናት። የእኛ ናት ብዬ አላስብም” ይላል።

ወደ ሴኔጋል የተመለሰው መንካ የሴኔጋል ዜግነቱን የሚያውጅበት ወረቀት ጠይቆ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።

ምንጭ:- BBC Amharic
https://www.bbc.com/amharic/articles/cvg4xxv44n2o

Ethiopian Business Network

31 Oct, 22:32


ድብቁ ፍልሰት፡ ወጣቶች ከፈረንሳይ ወደ አፍሪካ እየተሰደዱ ያሉት ለምንድን ነው?

Ethiopian Business Network

31 Oct, 17:40


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባንኮች እርስ በርሳቸው የሚበዳደሩበት የገንዘብ ገበያ ይፋ አደርገ

Ethiopian Business Network

30 Oct, 12:54


መንግሥት ቤት ቢሰጥህ አትደሰትም ነበር?

#Ethiopia | ጨበራ ኮንታ:- ባለቤቴስ? ስድስቱ ልጆቼስ? ፎቅ እንኳ ባገኝ እነርሱን አልተውም:: እዚያው የገጠሩ ማሳደስ ይሻላል:: እዚህ ቤት ባገኝ እንደገና እዚህ ላገባ? ይህ ደግሞ ቃልኪዳን አለን:: ቤት ሳገኝ እንዴት እክዳታለሁ? ቤተክርስቲያን ገብታ ብታለቅስብኝ እኔም እሞታለሁ:: ቤቱም ቀረ:: እነርሱም ያዝኑብኛል:: እና ቤቱ ምን ጥቅም ይሰጠኛል:: ከባለቤቴና ከልጆቼ የሚነጥለኝን ፎቅ እንኳ አልፈልግም::

ኮንታ እያልክ የምትቀልደው የዚህ አይነት ስብዕና እና አመለካከት ኖሮህ አያቅም፣ ራስን መግዛት በዚህ ልክ ምን አልባት እንዳለም አታቅም፣ ሰባራ ደመወዝህን ከባለቤቱ የሚደብቅ ይህ ሰው ለእርሱ ሰማዩ ነው የማይነካ፣ የማይደረስበት።

What a personality! This is pure humanity!

Via Endale Mokonen
💖 ንፁህ ልብ 💝🇪🇹

Ethiopian Business Network

30 Oct, 10:47


ድርጅቱን ለማቋቋም የቅድመ ዝግጅት ስራው ተጠናቋል!

የጨርቃጨርቅ ኢንደስትሪ ምስረታ ለመቀላቀል በ #+251913014822 ወይም #0913335696 ላይ በቴሌግራም የታደሰ መታወቂያ በመላክ ምዝገባ ማካሄድ እንደምትችሉ በአክብሮት እንገልፃለን::

በጣም ጥቂት አቅምና ፍላጎት ያላቸውን ስራ ፈጣሪዎች ብቻ ስለምንፈልግ ይፍጠኑ!

https://t.me/Bulukoplc

Ethiopian Business Network

26 Oct, 20:47


ከ150 አመት በኋላ ዛሬ በህይወት ካለነው ሰዎች አንዳችንም በህይወት አንገኝም።

ዛሬ ላይ ከምንታገልላቸው ነገሮች 70 በመቶ የሚሆኑት ከ150 አመት በኋላ አንዳቸውም ለምልክት እንኳ አይገኙም፡፡ ፈጽመው ይጠፋሉ ይረሳሉ፡፡

እስኪ ወደ ኋላ 150 አመት እንሂድ፡፡ ወቅቱ 1872 ገደማ ነው የሚሆነው፡፡ ያኔ የሰው ልጅ እንደ እቃ በአደባባይ ተደርድሮ የሚሸጥበት ወቅት ነበር፡፡

በወቅቱ ብርቅ የነበረውን የፊት መስታወት ለማግኘት ሲሉ የገዛ ዘመዶቻቸውን የሸጡ ሰዎች ዛሬ የታሉ?

መስታወትንስ ዛሬ ላይ እንደ ሀብት የሚያስበው ማን ነው?

ማንም ጨው ወይም ጌጥ ወይም ሌላ ነገር ለማግኘት ሲሉ የተሻሻጡ ብዙ ሰዎች ነበሩ፡፡

ዛሬ ላይ እነዚያ ሰዎች የሞቱላቸው የገደሉላቸው የተካካዱባቸው የተሻሻጡላቸው አብዛኞቹ ነገሮች ይህ ነው የሚባል የረባ ዋጋ ያላቸው አይደሉም፡፡

በጊዜው ግን ለሰው ልጅ የሞትና የህይወት ልዩነት ነበሩ፡፡

የሰው ልጅ በየጊዜው የሚታገልላቸው አብዛኞቹ ነገሮች ዛሬ ላይ ዞር ተብለው ሲታዩ በጣም የሚያስቁ ናቸው፡፡

አሁን አሁን ላይ ዘመኑ የኢንተርኔት በመሆኑ ኢንተርኔት ትዝታችንን ያስቀምጥልናል ብለን እናስብ ይሆናል፡፡ግን ይህም አስተማማኝ አይደለም።

#ማጠቃለያው
ህይወትን ቀለል አርገህ ኑር፡፡ ምንም ሆነ ምንም ዘላለም የሚኖር የለም፥ ከዚህች ምድር በህይወት የሚወጣ ሰውም የለም፡፡

ዛሬ ልትሞትለት እና ልትገድልለት የተዘጋጀኸው መሬት ከዚህ ቀደምም ብዙዎች ተጋድለውለት ሞተው ጭራሽ እንዳልነበሩ ሁሉ ተረስተዋል፡፡

ከ150 አመታት በኋላ ዛሬ አንተ እንደ ትልቅ ሀብት የምታያቸው አብዛኞቹ ነገሮች ምንም ፋይዳ የሌላቸው ተራ ቁሶች ይሆናሉ፡፡

እና ምን ለማለት ነው ፥ ፍቅር ይግዛን ፥ መጠላለፍ ከጀርባ መወጋጋት መቀናናት መፎካከር ይቅርብን፡፡ ህይወት ከማንም ጋር የምታደርገው ፉክክር አይደለችም፡፡

ቀደምንም ዘገየንም መጨረሻችን መቃብር ነው፡፡

©alzarkawi_habib

Ethiopian Business Network

25 Oct, 06:20


የኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የኢትዮጵያ አየር መንገድ 3.7 ሚ. ዶላር እንዲከፍለው ጠየቀ‼️

👉የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኤርትራ ያለንን ብር እንዳናወጣ በኤርትራ ሲቪል አቬሽን ተከልክለናል ማለቱ ይታወሳል።

የኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 3.7 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት የረጅም ጊዜ ዕዳውን  እንዲከፍል ጠየቀ፡፡

የኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን በጻፈው ደብዳቤ፣ ይህ ዕዳ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ የቆየ መሆኑን አሰታውቋል፡፡ 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ወደ ኤርትራ የሚያደርገውን በረራ ያቆመው ከኢትዮ- ኤርትራ ጦርነት በፊት ነበር፡፡ በኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን እየተጠየቀ ያለው ክፍያ እ.ኤ.አ የ1997/1998 ዓ.ም ነው ተብሏል።

ይህን ተከትሎም፣ የኤርትራ መንግስት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ኤርትራ ውስጥ በሚገኝ ፍርድ ቤት መክሰሱን ለማወቅ ተችሏል፡፡

የኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፣ አየር መንገዱ በኤርትራ የሚያደርገውን በረራ እስከ ሴፕቴምበር 30/ 2024 እንዲያቆም የሰጠውን የጊዜ ገደብ ተከትሎ፣ አየር መንገዱ  ባለፈው ወር፣ በረራውን ማቆሙ ይታወቃል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሃላፊዎች  ባለፈው ወር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የገንዘቡን መጠን ሳይጠቅሱ፣ የኤርትራ መንግስት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕዳ እንዳለበት ገልጸው ነበር፤ የገንዘቡን መጠን ሳይገልጹ።የኤርትራ መንግሥት፣ ለአየር መንገዱ መክፈል ያለበት የ3 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ እንዳለበት ተነግሯል፡፡

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

23 Oct, 19:30


#CapitalNews Ethiopia ranks 7th in Africa for social media users

Ethiopia has emerged as the 7th largest country in Africa for social media users, boasting approximately 24.83 million active accounts.

Leading the continent is Nigeria, with a staggering 103 million social media users.

Following Nigeria is Egypt, with 82.01 million social media users.

South Africa ranks third with 45.34 million users.

Ethiopian Business Network

23 Oct, 16:39


ለሌባ መርዶ ቢሆንም ለስልክ ባለቤቶች መልካም ዜና ነው ተብሏል‼️

ጎግል የተሰረቁ ሞባይል ቀፎዎች ዳግም እንዳይሰሩ የሚያደርግ ፈጠራ መተግበሩን አሳወቀ።
ኩባንያው ኤአይን በመጠቀም ስልካቸውን የተሰረቁ ሰዎች ወደ ስልኩ አምራች ተቋም ሪፖርት የሚያደርጉበት አሰራርን ዘርግቻለሁ ብሏል።
አዲሱ የጎግል አሰራር የስልክ ንጥቂያ ወንጀሎችን ሊቀንስ እንደሚችል ተገልጿል።
ሌቦች የስልክ ቀፎን ከወሰዱ በኋላ ለመደበቅ ቢሞክሩ እና ዳግም ጥቅም ላይ ለማዋል ሲሞክሩ ኤአይን በመጠቀም ለዘለቄታው ከአገልግሎት ውጪ እንዲሆን የሚያደርግም ነው፡፡

ለአንድሮይድ ስልክ የተገጠመለት ኤአይ ቴክኖሎጂ ቀፎው ላይ በተገጠመለት ሴንሰር አማካኝነት እንዳይከፈት አድርጎ መዝጋት ይችላልም ተብሏል፡፡

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

22 Oct, 10:42


ገቢዎች ሚኒስቴር የባንክ ሰራተኞች በአነስተኛ ወለድ ያገኙት ብድር እንደ ገቢ ተቆጥሮ ግብር እንዲከፍሉ የሚያስገድድ ሕግ አወጣ!

ይህ መመሪያ ከተተገበር 50% ገቢያችንን ለመንግሥት እየሰጠን ነው:-የባንክ ሰራተኞች!
የባንክ ሰራተኞች የባንክ ሰራተኛ ስለሆኑ ከሚሰሩባቸው ባንኮች ለቤት እና መኪና በአነስተኛ ወለድ የሚወስዱት ብድር ፣ ለወሰዱት ብድር የሚከፍሉት አነስተኛ ወለድ ከገበያው ወለድ ጋር ያለው ልዩነት ተሰልቶ የሚመጣው ልዩነት እንደ ገቢ ተቆጥሮ ግብር እንዲከፍሉ ሊደረግ መሆኑን የባንክ ሰራተኞች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። ይህም ከዚህ ወር ማለትም ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ሊሆን ዝግጅት እየተደረገ ሲሆን መመሪያው ደርሶናል ብለዋል።

በገቢዎች ሚኒስቴር “የቅናሽ ወለድ የአይነት ጥቅም ላይ የሚከፈል ግብር” በሚል ሊተገበር የቀረበው ህግ በበርካታ የባንክ ሰራተኞች ዘንድ ቅሬታን ፈጥሯል የባንክ ሰራተኞች “ህጉ የባንክ ሰራተኛ በመሆናችን የምናገኘውን ብቸኛ ጥቅም የሚነጥቀን ነው” ሲሉ ገልጸዋል።

ንግድ ባንኮች በተለምዶ ለደንበኞቻቸው ብድርን ሲሰጡ ከ12 በመቶ በላይ ወለድ ያስከፍላሉ። ሆኖም ሰራተኞቻቸው ቤትና መኪናን መግዛት ሲፈልጉ የሚያበድሯቸው በሰባት በመቶ ወለድ ነው።

ይህ ማለት ብሔራዊ ባንክ ለንግድ ባንኮች ቆጣቢዎች ያስቀመጠው ትንሹ የወለድ ምጣኔ ነው። ንግድ ባንኮችም ለሰራተኞቻቸው የሚሰጡት ዋነኛ ማትጊያ ሰራተኞቻው ቤትና መኪና መግዛት ሲፈልጉ በትንሹ መቆጠቢያ ወለድ ማለትም በሰባት በመቶ ማበደርን ነው።

የገቢዎች ሚኒስቴር በ2016 አ.ም በአነስተኛ ወለድ ብድር የሚያገኙ ሰዎች ፣ የቅናሽ ወለድ የአይነት ጥቅም ላይ የሚከፈል ግብርን መክፈል አለባቸው በሚል በዋነኝነት የባንክ ሰራተኞችን ኢላማ ያደረገ ህግ አወጣ።

ይህ ማለት ፣ በሰባት በመቶ ወለድ ብድርን ያገኘ አንድ የባንክ ሰራተኛ በየወሩ የሚከፍለው ወለድ ፣ በገበያ ወለድ ቢበደር ኖሮ ሊከፍል ከነበረው ወርሀዊ ወለድ ላይ ተቀንሶ የሚመጣው ልዩነት ፣ የሰራተኛው ደሞዝ ላይ ተደምሮ ግብር እንዲከፍል ይገደዳል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

19 Oct, 05:28


ሊንኩን ተጭነው ዝርዝሩን ይመልከቱ

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://opportunitydesk.org/2024/10/18/eu-traineeship-delegation-ethiopia-2024/

Ethiopian Business Network

19 Oct, 05:28


ለአውሮፓ ህብረት ለወጣቶች የቀረበ የስልጠና እድል! 🔴

Ethiopian Business Network

18 Oct, 20:52


ከዚህ ጥናት ተማሩ!

በ1950ዎቹ በሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ በተደረገ ጥናት ዶር ከርት ሪቸተር ሶስት አይጦችን ወስዶ ውሃ በሞላበት እቃ ውስጥ አስቀመጣቸው::

አይጦቹ ምን ያክል ከውሃው ለመውጣት ወደ ላይ ይዋኛሉ የሚለውን መፈተን ነበር የዚህ ጥናት ዓላማ::

በአማካይ ከ15 ደቂቃ በሗላ አይጦቹ ተስፋ በመቁረጥ ውሃው ውስጥ ይሰጥሙ ነበር::

ተመራምሪዎች ሌሎች አይጦች አምጥተው አይጦቹ ተስፋ ቆርጠው ከመስጠማቸው በፊት በእጃቸው ጠልቀው ያወጧቸውና አድርቀው ለጥቂት ደቂቃዎች እንዲያፉ ያደርጏቸዋል::

ከዛም በሗላ ለሁለተኛ ዙር ወደ ውሃው ውስጥ ይጨምሯቸዋል::

በሁለተኛው የሙከራ ጊዜ አይጦቹ ውሃ ውስጥ ለመውጣት ለምን ያክል ጊዜ የሞከሩ ይመስላችህሗል?

አስታውሱ: ተስፋ እስከመቁረጥ የዋኙት ከትንሽ ደቂቃዎች በፊት ነው...

ምን ያክል ጊዜ የዋኙ ይመስላችሗል?

ሌላ 15 ደቂቃ?

10 ደቂቃ?

5 ደቂቃ?

አይደለም!

60 ሰአት!

ይሄ በስህተት የተከሰተ አይደለም::

እውነት ነው ለ60 ሰአት ከውሃ ውስጥ ለመውጣት ዋኝተዋል.

ከዚህ የተወሰደው መደምደሚያ ምንድነው; አይጦቹ ሊያድናቸው የሚመጣ እንዳለ ሲያምኑ ሰውነታቸውን በመጀምሪያው ዙር አይቻልም ብለውት ከነበረው ገደብ በብዙ አልፈው መግፋት ችለዋል::

ከዚህ ሃሳብ ጋር እተዋችሃለሁ:

ተስፋ የደከሙ አይጦችን 60 ረጅም ሰአት እንዲዋኙ ካስቻላቸው, እኛ ፈጣሪ አንድ ቀን እንደሚደርስልን ብናምን, ምን ያክል ልንጏዝ እንችላለን?

የፈጠራችሁ አምላክ አንድ ቀን እንደሚደርስላችሁና እንደማይረሳችሁ አስታውሱና በርትታችሁ ተስፋ ባለመቁረጥ የህይወትን የውጣ ውረድ ዋና ዋኙ! በርቱ!
(#ዮቢ ከደዘ)

Ethiopian Business Network

18 Oct, 05:57


መልካም ዜና!

ሳይንቲስቶች የስኳር በሽታን(Diabetics mellitus 2) በተሳካ ሁኔታ ማከም ችለዋል‼️

86% ታካሚዎች ከህክምናው በኋላ ኢንሱሊን መውሰድ አቁመዋል

ተመራማሪዎች  ReCET ሂደትን እና ሴማግሉታይድ መውሰድን አንድ ላይ አዋህደው - ዓይነት 2 የስኳር በሽታ ባለባቸው በሽተኞች ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ቀንሰዋል።

ከህክምናው በኋላ አብዛኛዎቹ ታካሚዎች ሙሉ በሙሉ ኢንሱሊን መውሰድ አቁመዋል::

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

17 Oct, 18:09


የ “Ethiotelecom “ አክሲዮን እንግዛ ወይስ አንግዛ ????

ከሙያችን አንጻር አንዳንድ ነገር ልበልና ውሳኔውን ለእናንተ እተዋለሁ።

ኢትዮ ቴሌኮም የራሱን 10% ድርሻ፣ 30 ቢልዮን ብር ዋጋ ያላቸው 100 ሚልዮን አክስዮኖችን ለሽያጭ አቅርቧል።
በዚህም የአንዱ አክስዮን ዋጋ 300 ብር ይሆናል ማለት ነው።
ዝቅተኛው አክስዮን 33 ነው፤ ማለትም
=33*300=9,900 ብር
ከፍተኛው 3,333 ነው፤ማለትም
=3,333*300=999,900 ብር ነው ይላል።

እስኪ አዋጭነቱን ከአምናው ትርፍ አንጻር እናስላ። አምና (በ2016 በጀት ዓመት) የዕቅዱን 103.6 በመቶ በማሳካት 21.79 ቢልዮን የተጣራ ትርፍ አግኝቷል። ዘንድሮም ይህንን ትርፍ ቢደግመው ብለን እንነሳ(other things remain constant)

የዚህን 10% ስናሰላ =.10*21,790,000,000
                             =2,179,000,000
ይህ ለባለ አክስዮኖች ከመከፋፈሉ በፊት 10% Dividend Tax ይከፈልበታል፤ ይህም
=10%*2,179,000,000
=217,900,000

ስለዚህ የባለአክስዮኖች የሚከፋፈለው
=2,179,000,000 - 217,900,000
=1,961,100,000 ይሆናል ማለት ነው።

የዚህ Earning Per Share (EPS)
=1,961,100,000 ፥100,000,000
=19.61 ይሆናል

የዝቅተኛው ባለአክስዮን ድርሻ
=33*19.61
=647.16 ይሆናል ማለት ነው።

አክስዮን የምንገዘባትን ብር ባንክ ብናስቀምጥ (በ7% ወለድ ቢቀመጥ)
=9,900*0.07 - (9,900*0.07*0.05)
=658.35

ከባንክ ወለድ በታች አስመዘገበ ማለትም አይደል?

መደምደሚያ ፦ምናልባት ጠንካራ የገበያ ልማትና ቴሌ ውጪ ከወጣ አዋጭ ሊሆን ይችላል።

Via = Tewodros Hab

Ethiopian Business Network

17 Oct, 18:01


#ለመረጃ

የኢትዮ ቴሌኮም ዝርዝር ጥናት (Prospectus) ማንበብ ለምትፈልጉ። አክሲዮን ለመግዛት ለምትፈልጉ ዝርዝር መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ።

Ethiopian Business Network

16 Oct, 20:30


ከደቂቃዎች በፊት በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥ ንዘረት እንደሰሙ ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል።

በተላይ ፎቅ ላይ በደንብ ይታወቅ ነበር ብለዋል።

ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት በቀናት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ነው።

ከሰሞኑን በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተ መሆኑ ይወቃል። ይህም የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች ላይ እየተሰማ ነው።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

16 Oct, 18:30


አንድ ሰው ከኢትዮ ቴሌኮም የገዛውን አክሲዮን ድርሻ ማዘዋወር፤ አትርፎ መሸጥ ፤ እንደ ማሲያዣ መጠቀም ቢፈልግ ይችላል ወይ ?

አትዮ ቴሌኮም አሁን የሚጀመረው የአክሲዮን ሺያጭ የመጀመሪያው ምዕራፍ እንደሆነ አስታውቋል።

በዚህ ምዕራፍ ዜጎች የአክሲዮን ድርሻ ብቻ መግዛት የሚችሉ ይሆናል።

ዜጎች ድርሻቸውን ማዘዋወር ፤ አትርፎ መሸጥ ፤ እንደ ማሲያዣ መጠቀም የሚችሉት ኢትዮ ቴሌኮም ሁለተኛ ምዕራፍ ብሎ ባስቀመጠው ሲሆን ይህም ገና በሂደት ላይ እንዳለ ተጠቅሷል።

የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ቴሌኮም በ " listing " ሂደት ላይ እንደሚገኝ እና ይህም በአጭር ጊዜ እንደሚጠናቀቅ የጠቀሱ ሲሆን ይፋዊ ቀን ግን አልተቆረጠለትም።

የሁለተኛው ዙር አክሲዮን ሽያጭ ሲጀመር ደግሞ ዜጎች ድርሻ ማዘዋወር ፣ አትርፎ መሸጥ ፤ እንደ ማሲያዣ መጠቀም ያስችላቸዋል።

እንዴት ነው አክሲዮን የሚገዛው ?

በቴሌብር ላይ ነው መግዛት የሚቻለው። ቴሌብር ላይ ሲገቡ አክሲዎን ለመግዛት የሚል አማራጭ ይገናኛል (ልክ ላውንች ሲደረግ) በዛ አማካኝነት ነው መግዛት የሚቻለው። በዛ ዝርዝር መረጃ ይገኛል፤ የደብንበኝነት ውልን ስለሚኖር አንብቦ መቀጠል ይችላል ከተስማሙ።

(እስካሁን ድረስ ቴሌብር ላይ ይህ የአክሲዎችን ሽያጭ አማራጭ አልመጣም ልክ ሲመጣ እናሳውቃችኃለን)

ፎርሙን በ48 ሰዓት ውስጥ ማስተካከል  ይቻላል ፤ በተመሳሳይ ክፍያም በ48 ሰዓት ውስጥ መከፈል አለበት። ከ48 ሰዓት በኃላ ፎርሙን ማስተካከል አይቻልም።

ፎርሙን መጀመሪያ በመደበኛ መታወቂያ፣ መንጃ ፍቃድ ፣ ፓስፖርት መሙላት የሚቻል ሲሆን መጨረሻ ላይ የሼር ባለቤት ለመሆን የናሽናል አይዲ (ፋይዳ) ያስፈልጋል።

ሼር ገዢ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ለሽያጭ ከቀረበው ሼር በላይ ከመጣ ከዛ ውስጥ እነማን የሼሩ ባለቤት ይሆናሉ የሚለውን ለመለየት የሚያስችል አሰራር ተቀምጧል። (በቀጣይ በዚህ ላይ መረጃ እናቀርባለን)

➡️ ሼር መግዛት ማመልከይ የሚችለው ኢትዮጵያዊ ዜጋ እና እዚሁ ሀገር ውስጥ በአካል ያለ ነው።

2016 ዓ/ም በወጣ የሂሳብ ሪፖርት የድርጅቱ የካፒታል 100 ቢሊዮን ብር ሲሆን በዓለም አቀፍ የ3ተኛ ወገን የገበያ ተመን መሰረት ድርጅቱ የሚያወጣው ዋጋ 300 ቢሊዮን ብር ነው።

በመጀመሪያ ዙር መደበኛ የአክሲዮን ሽያጭ የቀረበው ደግሞ 100 ሚሊዮን ሼር ነው። የአንድ ሼር ዋጋም 300 ብር ነው። ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን  33 ሼር ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 9,900 ብር ይሆናል። ከፍተኛው መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 3,333 ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 999,900 ብር ይሆናል።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

16 Oct, 18:17


የኢትዮ ቴሌኮም ሼርን በተመለከተ ማወቅ ያለቦት መረጃዎች!!

የአክሲዮን ሽያጩ ሁለት ዙር እንዳለው አስታውቋል።

በመጀመሪያው ዙር የመደበኛ አክሲዮን ሽያጭ፦

📌 አጠቃላይ የሼር ድርሻ = 100 ቢሊዮን ብር

📌 በመጀመሪያው ዙር መደበኛ የአክሲዮን ሽያጭ የቀረበው = 100 ሚሊዮን አክስዮን

📌 የአንድ ሼር ዋጋ 300 ብር

📌 ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን = 33 ሼር ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 9,900 ብር ይሆናል።

📌 ከፍተኛው መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 3,333 ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 999,900 ብር

📌 መግዛት የሚቻለው ከጥቅምት 6 እስከ ታህሳስ 25 ድረስ ይሆናል።

📌 የሼር አባላቱ የሚታወቁት = ጥር 23/2017

📌 ሽያጩ በቴሌብር የሚደረግ ይሆናል።

📌 ክፍያውን በ48 ሰዓት ውስጥ መክፈል ይቻላል።

📌 አክሲዮን ገዢዎች ከአክስዮኑ ዋጋ በተጨማሪ 1.5% የአገልግሎት ክፍያ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፍሉ ይሆናል።

📌 ከከፍተኛው የአክሲዮን መጠን በላይ መግዛት አይቻልም።

📌 ግብይቱ የሚካሄደው በኢትዮጵያ ብር ብቻ ነው።

https://t.me/devebanketh123469

Ethiopian Business Network

16 Oct, 14:55


የኢትዮ ቴሌኮም 10 ፐርሰንት 100 ሚሊዮን ብር መሆኑን ኢትዮ ቴሌኮም አሳወቀ
*

ለኢትዮጵያውያን ክፍት የተደረገው የአክሲዮን ሽያጭ ዛሬ በይፋ የተበሰረ ሲሆን፤ ዝቅተኛው የሼር ወይም የአክሲዮን መጠን 33 እንዲሆን የአንዱ አክሲዮን ዋጋም 300 ብር እንዲሆን መወሰኑን ኢትዮ ቴሌኮም አሳውቋል።

ከፍተኛው የክሲዮን ወይንም የሼር መጠን 3 ሺህ 333፤ የአንዱ አክሲዮን ዋጋም 300 ብር እንደሆነ ፍሬህይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ገልፀዋል።

የአክሲዮን ሽያጩ በቴሌ ብር የሚፈፀም ሲሆን፤ ሽያጩ ከጥቅምት 6 እስከ ታህሳስ 25 ይቆያል ተብሏል።

Ethiopian Business Network

16 Oct, 08:24


Training Title
Stock Market

Office Address:-  Bole

Birr 6900
After training certificate will give for participants.

Register Now !
+215913335696

Ethiopian Business Network

15 Oct, 12:12


#ዶላር

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዶላር ዋጋ አሽቆለቆለ።

ባለፉት በርካታ ቀናት በንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ112 ብር ከ3957 ሳንቲም እየተገዛ በ123 ብር ከ6353 ሳንቲም ሲሸጥ ነበር።

ዛሬ ባንኩ ይፋ ባደረገው የዕለታዊ የምንዛሬ ተመን አንዱን የአሜሪካ ዶላር የሚገዛበትን ዋጋ ወደ 113 ብር ከ1308 ሳንቲም አሳድጎ መሸጫውን ወደ 115 ብር ከ3934 ሳንቲም አውርዶታል።

እንደ ዛሬው የምንዛሬ ተመን ባንኩ ዶላር መግዣውን በ1 ብር ከፍ ያደረገው ሲሆን መሸጫው ላይ ካለፉት ቀናት የ8 ብር ቅናሽ አድርጎበታል።

@tikvahethiopia

Ethiopian Business Network

15 Oct, 09:33


ንግድ ባንክ ዛሬ ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም. ባወጣው ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ግብይት የዋጋ ዝርዝር ላይ የዶላር የመሸጫ ዋጋው ከትናንቱ ጋር ሲነጻጸር የስምንት ብር ቅናሽ አሳይቷል። ባንኩ ያደረገው ይህ ማስተካከያ በአንድ ዶላር መሸጫ እና መግዣ ዋጋ መካከል ያለውን ልዩነት ወደ ሁለት በመቶ አውርዶታል።
ንግድ ባንክ ሰኞ ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም. የዶላር የመሸጫ ዋጋው 123.63 የነበረ ሲሆን መግዣው ደግሞ 112.39 ነበር። ይህም በሁለቱ ዋጋዋች መካከል የነበረው ልዩነት የ9.2 በመቶ ነበር።
የብሔራዊ ባንክ ውሳኔን ተከትሎ ንግድ ባንክ ዛሬ ማክሰኞ ባደረገው የውጭ ምንዛሪ ግብይት ዋጋ ማስተካካየ የዶላር መግዣ 113.13 ተደርጓል። መሸጫውን ደግሞ ወደ 115.39 በመውረድ የስምንት ብር ቅናሽ ታይቶበታል። ይህ የባንኩ እርምጃ ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው የሁለት በመቶ ልዩነት ውስጥ የሚገኝ ነው።
ብሔራዊ ባንክ አዲሱን መመሪያ በተመለከተ በአገሪቱ ለሚገኙ ሁሉም ባንኮች በደብዳቤ ያሳወቀ ሲሆን እስከ ረቡዕ ድረስ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ አዟል።
እስካሁን ባንኮች በሚያወጡት ዕለታዊ የውጭ ምንዛሪ ዋጋ መሠረት ፀደይ ባንክ በመግዣ እና በመሸጫ ዋጋው መካከል ያለውን ልዩነት በማጥበብ ንግድ ባንክን የተከተለ ሲሆን፣ ሌሎቹም ተመሳሳዩን እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
ቢቢሲ የባንኮች የውጭ ምንዛሪ ግብይት ተመን ላይ በደረገው ዳሰሳ እንደሚያሳየው በውጭ ምንዛሪ መግዣ እና መሸጫ ዋጋ መካከል ከፍተኛው ልዩነት የታየው በአዋሽ ባንክ ላይ ነው። ባንኩ ትናንት ይፋ ባደረገው የዶላር መሸጫ እና መገበያያ ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት የ11.5 በመቶ ነው።
ባለፉት ወራት በአገሪቱ ውስጥ በሚካሄደው የውጭ ምንዛሪ ግብይት ላይ ያሉ ሂደቶችን ሲከታተል መቆየቱን የገለጸው ብሔራዊ ባንክ፤ ባንኮች በሚያካሂዱት የውጭ ምንዛሪ ግዢ እና ሽያጭ መካከል ያለው ልዩነት ዓለም አቀፍ አሠራርን የተከተለ መሆን ስላለበት መመሪያውን ማውጣቱን አመልክቷል።
ይህ ቢሆንም ግን ባንኮች የምንዛሪ መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸውን ከደንበኞቻቸው ጋር ባላቸው ስምምነት መሠረት ማካሄድ እና ማሳወቅ የሚቀጥሉ ሲሆን፣ ከውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጋር በተያያዘ የሚጠይቋቸውን ኮሚሽኖች ከምንዛሪ መሸጫ ዋጋ በተናጠል ለደንበኞቻቸው እንዲያሳውቁም ብሔራዊ ባንክ አዟል።

ምንጭ:- BBC

Ethiopian Business Network

15 Oct, 09:32


የብሔራዊ ባንክ ውሳኔን ተከትሎ ንግድ ባንክ የዶላር መሸጫ ዋጋውን በ8 ብር ቀነሰ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ በሚገዙበት እና በሚሸጡበት ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ መብለጥ እንደሌለበት ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ግዙፉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዶላር መሸጫ በስምንት ብር ቀነሰ።

መንግሥት ሐምሌ 22/2016 ዓ.ም. ተግባራዊ ማድረግ የጀመረው የውጭ ምንዛሪ ግብይት በገበያ ዋጋ እንዲወሰን ያወጣውን አዲስ ፖሊሲ ተከትሎ በባንኮች የሚካሄደው የውጭ ምንዛሪ ግብይት በከፍተኛ ደረጃ ጨምሮ የባንኮች አንድ ዶላር የመግዣ ዋጋ ከ115 ብር በላይ መድረሱ ይታወቃል። ባንኮቹ ለደንበኞቻቸው አንድ ዶላርን የሚሸጡበት ዋጋ ደግሞ እስከ 128 ብር ከፍ ብሏል።

በዚህ የግብይት ሂደት ውስጥ በአገሪቱ ያሉ ባንኮች የውጭ ምንዛሪ የመሸጫ እና የመግዣ ዋጋቸውን በየዕለቱ እየወሰኑ ይፋ ሲያደርጉ የቆዩ ሲሆን፣ በመግዣ እና በመሸጫ ዋጋቸው መካከል የጎላ ልዩነት ሲታይ ቆይቷል። በአብዛኛዎቹ ባንኮች በዶላር መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸው መካከል ያለው ልዩነት ከ10 በመቶ በላይ ነው።

በዚህም መሠረት የአገሪቱ ማዕከላዊ ባንክ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን ባስተዋወቀው አዲስ ፖሊሲ፤ ባንኮች በውጭ ምንዛሪ የመግዣ እና የመሸጫ ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ መብለጥ እንደሌለበት ወስኗል።

ይህንንም ተከትሎ መንግሥታዊው እና በአገሪቱ ትልቁ የሆነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ቀናት የውጭ ምንዛሪ ሲገበያይበት በነበረው ዋጋ ላይ ጉልህ ቅናሽ አድርጓል።