👉 በግሸን አካባቢ ለሚገኙ ለአብነት ተማሪዎች እስከ መስከረም_13_ቀን_2016 ዓ.ም ሁላችንም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የበኩላችንን አስተዋጾ እናድርግ አደራ ።
1,መዳልዎ አልባብ የሚያስፈልገወሸ ብዛት 60 የአንዱ ዋጋ 1500 ጠቅላላ ዋጋ 1500*60= 90,000 ብር።
2,መጽሐፈ ቅዳሴ ዘደብረ ዓባይ የሚያስፈልገው ብዛት 90 የአንዱ ዋጋ 2,300 ጠቅላላ ዋጋ 2300*90= 207,000 ብር።
3,ጾመ ድጓ የሚያስፈልገው ብዛት 20 የአንዱ ዋጋ 650*20= ጠቅላላ ዋጋ 13,000 ብር።
4,ዝክረ ቃል የሚያስፈልገው ብዛት 30 የአንዱ ዋጋ 1500 ጠቅላላ ዋጋ 30*1500= 45,000 ብር።
5,መዝሙረ ዳዊት የሚያስፈልገው ብዛት 20 የአንዱ ዋጋ 700 ብር ጠቅላላ ዋጋ 20*700= 14,000 ብር።
6,ሰዓታት የሚያስፈልገው ብዛት 15 የአንዱ ዋጋ 300 ጠቅላላ ዋጋ 15*300= 4,500 ብር።
7,አንቀጸ ቅዳሴ የሚያስፈልገው ብዛት 5 የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ 5*750= 3,750 ብር።
8,ወርኀ በዓል የሚያስፈልግ ብዛት 5 የአንዱ ዋጋ 950 ጠቅላላ ዋጋ 5*950= 4,750 ብር።
9,ያሬድ ግስ የሚያስፈልግ ብዛት 10 የአንዱ ዋጋ 700 ጠቅላላ ዋጋ 10*700= 7000 ብር።
10,መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስፈልገው ብዛት 5 የአንዱ ዋጋ 900 ብር ጠቅላላ ዋጋ 5*900= 4,500 ብር።
👉 #አስተባባሪ፦ ቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል ።
👉 በአገር ውስጥ በባሕር ማዶ ያላችን መጽሐፍቶችን ገዝታችሁ ለመርዳት የምትፈልጉ ምዕመናን በእነዚህ ቁጥር #0911414852፣ #0912699825። #በኢሞ_በዋትሳፕ_በቴሌግራም(#@Teamhokidusan) ማውራት ትችላላችሁ ከበረከቱም የምትሳተፉ ስመ ክርስትናችሁ አባቶች በጸሎት እዲያስባችሁ ላኩልን።