ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

@kesemay2mezigeb


ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

16 Oct, 14:27


በግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ገዳም እና በተለያዩ አድባራት እና ገዳማት ለረጅም ዓመታት በቅንነት ሲያገለግሉ የነበሩት እንዲሁም ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌምን ለመሳለም የበቁት በ1921 ዓ.ም በሰሜን ሸዋ ተጉለት ወርቅ ጉር አካባቢ የተወለዱት ሊቀ ትጉሃን ባህታዊ አባ መፍቀሬ ሰብዕ በተወለዱ በ96 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም አርፈዋል አምላከ ቅዱሳን ነፍሳቸውን በቅዱሳን እቅፍ ያኑርልን የቀብር ስነ ስርዓት በታላቁ በሐይቅ ቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳም እሑድ ጥቅምት 10 ይፈፀማል ተብሏል በረከታቸው በሁላችንም ላይ ይደርብን ። ( ከቤተ ጳዉሊ የጉዞ ወኪል )

ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

12 Oct, 11:05


✴️ ከቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል የተላከ ጉዞ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብር
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ጥቅምት 16 ቀን ተነስተን ጥቅምት 24 ቀን የምንመለስበት እስከ ባህር ዳር ድረስ በፕሌን በመጓዝ ከባህር ዳር በኋላ ደግሞ የመኪና ትራንስፖርት በመጠቀም ጉዞ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብር መንፈሳዊ ጉዞ ያዘጋጀን ሲሆን አጠቃላይ ዋጋ 15,000 ብር ።
▶️ ቀኑ ሲቃረብ የፕሌን ዋጋ ስለሚጨምር እኛም ዋጋ ቢጨምር አላፊነት ስለማንወስድ የመሄድ አሳብ ካሎት እና ከወሰኑ በቶሎ ይመዝገቡ እንላለ ።
👉 የመመዝገቢያ ቦታዎች ፦
▶️ ቁጥር 1 የመመዝገቢያ ቦታ፦ ፒያሳ የሚገኘው መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ባስገነባው ሕንፃ ላይ ንግድ ባንክ ያለበት 2ኛው ፎቅ ቢሮ ቁጥር 202
ቁጥር 2 የመመዝገቢያ ቦታ ፦ መገናኛ መተባበር ሕንፃ ላይ 4ኛው ፎቅ ቢሮ ቁጥር 415
ለበለጠ መረጃ ፦ 0963676767/0964020202/0918222560
*https://t.me/kesemay2mezigeb

ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

05 Oct, 14:24


እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ለመስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም ያዘጋጀነው የቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል የግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ገዳም መንፈሳዊ ጉዞ በሰላም አጠናቀን ትናንት ከምሽቱ 11:40 ላይ ወደ አዲስ አበባ ገብተናል የግሸኗ ቅድስት ማርያም በረከት በሁላችንም ላይ ይደር ። ( ከቤተ ጳዉሊ የጉዞ ወኪል )

ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

21 Sep, 15:22


✴️ ከቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል የተላከ
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ መስከረም 15 ቀን ያዘጋጀነው የግሸን ገዳም ጉዞ የሞላን ሲሆን በቀጣይ መስከረም 17 ቀን የሚነሳው ቁጥር ሁለት መኪና ምዝገባ ጀምረናል በጊዜ ይመዝገቡ ፦
የጉዞ መነሻ ቀን መስከረም 17
የጉዞ መመለሻ ቀን መስከረም 24
የጉዞ ዋጋ 6,500 ብር መሆኑን እያሳወቅን የጉዞ ዋጋችን ግሸን ከገባንበት ቀን አንስቶ እስከምንወጣ ድረስ ሙሉ ማረፊያ እና መስተንግዶ አካቶ ነው ።
በተጨማሪም በግሸን ጉዞ ላይ በየዓመቱ ለአድባራት እና ለገዳማት ጧፍ ፤ ዕጣን ፤ ዘቢብ ሻማ እና ነዋየ ቅድሳት ፦
ለመነኮሳት አባቶች እና እናቶች እንዲሁም ለነዳያን ፎጣ ማልበስ ፤ ምግብን መመገብ
ለአብነት ተማሪዎች መንፈሳዊ ቅዱሳት መፅሐፍ መለገስ
ለአስኳላ ተማሪዎች ደብተር ፤ እስክሪብቶ ፤ እስራስ እና ቦርሳ መስጠት መርዳት ስለሆነ እርሶም ልቦናዎ በፈቀደው ላይ ዕርዳታዎን ይለግሱ ።
👉 የመመዝገቢያ ቦታዎች ፦
▶️ ቁጥር 1 የመመዝገቢያ ቦታ፦ ፒያሳ የሚገኘው መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ባስገነባው ሕንፃ ላይ ንግድ ባንክ ያለበት 2ኛው ፎቅ ቢሮ ቁጥር 202
ቁጥር 2 የመመዝገቢያ ቦታ ፦ መገናኛ መተባበር ሕንፃ ላይ 4ኛው ፎቅ ቢሮ ቁጥር 415
ለበለጠ መረጃ ፦ 0963676767/0964020202
*https://t.me/kesemay2mezigeb

ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

19 Sep, 05:34


👉 በግሸን አካባቢ ለሚገኙ ለአብነት ተማሪዎች እስከ መስከረም_13_ቀን_2016 ዓ.ም ሁላችንም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የበኩላችንን አስተዋጾ እናድርግ አደራ ።
1,መዳልዎ አልባብ የሚያስፈልገወሸ ብዛት 60 የአንዱ ዋጋ 1500 ጠቅላላ ዋጋ 1500*60= 90,000 ብር።
2,መጽሐፈ ቅዳሴ ዘደብረ ዓባይ የሚያስፈልገው ብዛት 90 የአንዱ ዋጋ 2,300 ጠቅላላ ዋጋ 2300*90=  207,000 ብር።
3,ጾመ ድጓ የሚያስፈልገው ብዛት 20 የአንዱ ዋጋ  650*20= ጠቅላላ ዋጋ 13,000 ብር።
4,ዝክረ ቃል የሚያስፈልገው ብዛት 30 የአንዱ ዋጋ 1500 ጠቅላላ ዋጋ 30*1500= 45,000 ብር።
5,መዝሙረ ዳዊት የሚያስፈልገው ብዛት 20 የአንዱ ዋጋ 700 ብር ጠቅላላ ዋጋ  20*700= 14,000 ብር።
6,ሰዓታት የሚያስፈልገው ብዛት 15 የአንዱ ዋጋ 300 ጠቅላላ ዋጋ 15*300= 4,500 ብር።
7,አንቀጸ ቅዳሴ የሚያስፈልገው ብዛት 5 የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ 5*750= 3,750 ብር።
8,ወርኀ በዓል የሚያስፈልግ ብዛት 5 የአንዱ ዋጋ 950 ጠቅላላ ዋጋ 5*950= 4,750 ብር።
9,ያሬድ ግስ የሚያስፈልግ ብዛት 10 የአንዱ ዋጋ 700 ጠቅላላ ዋጋ 10*700= 7000 ብር።
10,መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስፈልገው ብዛት 5 የአንዱ ዋጋ 900 ብር ጠቅላላ ዋጋ  5*900= 4,500 ብር።
👉 #አስተባባሪ፦ ቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል ።
👉 በአገር ውስጥ በባሕር ማዶ ያላችን መጽሐፍቶችን ገዝታችሁ ለመርዳት የምትፈልጉ ምዕመናን በእነዚህ ቁጥር #0911414852፣ #0912699825። #በኢሞ_በዋትሳፕ_በቴሌግራም(#@Teamhokidusan) ማውራት ትችላላችሁ ከበረከቱም የምትሳተፉ ስመ ክርስትናችሁ አባቶች በጸሎት እዲያስባችሁ ላኩልን።

ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

18 Sep, 08:01


ይህን የግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም የገዳሙ ማስታወቂያ ሁላችንም ሼር እናድርግ ። ( ከቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል )

ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

13 Sep, 15:40


ከቤተ ጳዉሊ የጉዞ ወኪል የተላከ ባሳለፍነው ዓመት መስከረም 21 ቀን 2016 ዓ.ም በተከበረው የግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ገዳም ዓመታዊ የንግሥ ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ ለአድባራትና ለገዳማት ፤ ለመነኮሳት እናቶችና አባቶች እንዲሁም ለነዳያን በተጨማሪም ለአስኳላ ተማሪዎች አጠቃላይ የተለገሱ የ2016 ዓ.ም የገንዘብ ገቢ እና ወጪ ሪፖርት ለማስታወስ ያክል በድጋሚ እናቀርባለን ።
አጠቃላይ የተሰበሰበ ገቢ 169,218 ብር
አጠቃላይ የወጣ ውጪ 146,200 ብር
ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ ሳይከፈል የዞረ ዕዳ እና በ2016 ዓ.ም ተከፍሎ የተጠናቀቀ 16,656 ብር
▶️ 169,218 - 146,200 - 16,656 = 6,362 ብር
✴️ በቀጥታ ከወጪ ቀሪ ለ2017 ዓ.ም የተገኘ ትርፍ 6,362 ብር መሆኑን እያሳወቅን ሙሉ የወጪ ገቢ መረጃ ማወቅ ካስፈለገን በዚሁ ከሰማይ መዝገብ የቴሌግራም ቻይናል ላይ ወደ ኋላ እየተመለስን ማየት የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን እናሳውቃለ ።
በቀጣይ ለመስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም ለግሸን ጉዞ እርሶ አሁን በምስሉ ላይ ላዩት አድባራት እና ገዳማት ዕጣን ፤ ጧፍ ፤ ዘቢብ ፤ ሻማ እንዲሁም ቅዱሳት መፅሐፍ ፤ ለመነኮሳት እና ለነዳያን ፎጣ ፤ ለአብነት ተማሪዎች እና ለአስኳላ ተማሪዎች ደብተር ፤ እስክሪብቶ ፤ እስራስ ፤ ቦርሳ ምን ለመለገስ አስበዋል በረከቱን ይሳተፉ አደራ አደራ አደራ ።
( ከቤተ ጳዉሊ የጉዞ ወኪል )

1,649

subscribers

1,023

photos

674

videos