2014 HTU Distance Students @htu2014 Channel on Telegram

2014 HTU Distance Students

@htu2014


2014 HTU Distance Students (English)

Are you a student who enrolled in the Holy Trinity University's Distance Learning program in 2014? If so, we have the perfect Telegram channel for you - '2014 HTU Distance Students'! This channel is specifically designed for individuals who were part of the 2014 batch of distance students at HTU. It serves as a platform for you to connect with your fellow classmates, share information, and stay updated on all things related to your academic journey. Whether you are looking for study tips, want to discuss course materials, or simply want to reminisce about your time at HTU, this channel is the ideal place for you. Join '2014 HTU Distance Students' today and be a part of a supportive community of individuals who share a common educational background and experience. Stay connected, stay informed, and make the most out of your distance learning experience at Holy Trinity University.

2014 HTU Distance Students

15 Dec, 12:45


III year   3 semester
Department                                      
Theological Ethics.  3390brr
Pastorial Theology.    3390brr
Theological philosophy.  3390brr
Scriptural Studies              3390brr
Dogmatic Theology.         3390brr
Church History.                 3390brr
Geez studies                    3390 brr
Scriptural philology 3390 brr

2014 HTU Distance Students

09 Dec, 07:51


ማስታወቂያ
ለ   2014 ዓ.ም የትምርት ዘመን ተማሪዋች  በሙሉ በታህሳስ  4  -6 /04/ 2017 ዓ.ም  ለቲቶርና ፈተና ስትገኙ የተመዘገባችሁበትን ደረሰኝ እና እስሊፕ ይዛችሁ ፈተና ላይ መቀመጥ የምትችሉት ይህን ባሟላ ሁኔታ ስለሆነ ካላይ የተጠቀሰውን ይዛችሁ እድትገኙ ሲል ኮሌጅ  ያሳውቃል።

2014 HTU Distance Students

19 Nov, 08:40


ማስታወቂያ
የፕሮግራም ለውጥ
ለ   2014 ዓ.ም የትምርት ዘመን ተማሪዋች  በሙሉ
ከህዳር  27-29 ቀን 2017ዓ,ም በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ  የገፅ ለገፅ ገለፃ (tutor) እና ፈተና  ተጠርታች የነበረ  ቢሆንም።
ነገር ግን በዩኒቨርስቲው ተደራራቢ ፕሮግራም ምክንያት  ወደ ታህሳስ 4 -6 /04/ 2017 ዓ.ም የተለወጠ ስለሆነ በተጠቀሱት ቀናት   እድትገኙ ሲል ኮሌጅ  ያሳውቃል።

2014 HTU Distance Students

18 Nov, 08:08


ማስታወቂያ
ለ   2014 ዓ.ም የትምርት ዘመን ተማሪዋች  በሙሉ
ከኀዳር 27-29ቀን 2017ዓ,ም በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ  የገፅ ለገፅ ገለፃ (tutor) እና ፈተና ስለሚሰጥ በርቀት ትመህርት ኮሌጅ ተገኝታችሁ ገለፃውንና ፈተናውን እድትወስዱ ሲል ኮሌጅ ያሳውቃል።

2014 HTU Distance Students

03 Nov, 12:30


4 year   3 semester
Department                                      
Theological Ethics.  3390 brr
Theological philosophy.  3390.brr
Scriptural Studies              2850brr
Dogmatic Theology.         2850 brr
Geez studies                    3390 brr
Scirptural philolgy 3390 brr

2014 HTU Distance Students

29 Oct, 06:03


ማስታወቂያ
ለ   2014 ዓ.ም የትምርት ዘመን ተማሪዋች  በሙሉ
ከጥቅምት 22-24 ቀን 2017ዓ,ም በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ  የገፅ ለገፅ ገለፃ (tutor) እና ፈተና ተጠርታችሁ።
ነገር ግን ብዙኋኑ ተማሪ ወደ ህዳር እንዲቀየር በጠየቃችሁት መሠረት በእናተው ጥያቄ መሠረት ከጥቅምት 22-24 2017 ዓ.ም ተጠርቶ የነበረው ፕሮግራም የተለወጠ በመሆኑ ቀጥሎ በሚወጣው ማስታወቂያ ተከታትላችሁ እድትገኙ ሲል ኮሌጅ ያሳውቃል።

2014 HTU Distance Students

24 Oct, 09:08


ማስታወቂያ
ለ   2013 ዓ.ም የትምርት ዘመን ተማሪዋች  በሙሉ
ከጥቅምት 22-24 ቀን 2017ዓ,ም በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ  የገፅ ለገፅ ገለፃ (tutor) እና ፈተና ስለሚሰጥ በርቀት ትመህርት ኮሌጅ ተገኝታችሁ ገለፃውንና ፈተናውን እድትወስዱ ሲል ኮሌጅ ያሳውቃል።

2014 HTU Distance Students

22 Oct, 12:53


ማስታወቂያ
ለ   2013 ዓ.ም እና 2014 ዓ.ም የትምርት ዘመን ተማሪዋች  በሙሉ
ከጥቅምት 22-24 2017ዓ.ም  በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ  የገፅ ለገፅ ገለፃ (tutor) እና ፈተና ስለሚሰጥ በርቀት ትመህርት ኮሌጅ ተገኝታችሁ ገለፃውንና ፈተናውን እድትወስዱ ሲል ኮሌጅ ያሳውቃል።

2014 HTU Distance Students

03 Sep, 06:34


ማስታወቂያ
በ2016 ዓ.ም በርቀት ትምህርት ዲግሪ መርሐ ግብር ለመመረቅ የሚያስችላችሁን መመረቂያ ጽሑፍ በድጋሚ እንድትሰሩ አማካሪ የተመደበላችሁ ተማሪዎች አማካሪያችሁ ገምግመው በሰጧችሁ አስተያየት መሠረት አስተካክላችሁ በሁለት ቅጅ በማባዛት እናም አማካሪያችሁን በማስፈረም እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2016ዓ.ም ገቢ እንድታደርጉ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ ያስታውቃል።
       

2014 HTU Distance Students

15 Aug, 08:18


ማስታወቂያ
በ2016 ዓ.ም በርቀት ትምህርት ዲግሪ መርሐ ግብር ለመመረቅ የሚያስችላችሁን መመረቂያ ጽሑፍ በድጋሚ እንድትሰሩ አማካሪ የተመደበላችሁ እስከ ነሐሴ 30ቀን 2016 ዓ.ም ሥራችሁን አጠናቃችሁ እድታስረክቡ ሰኔ 10ቀን አማካሪያችሁን የያዘ ማስታወቂያ መተላለፉ የታወሳል።
ነገር ግን እስካሁን በአግባቡ እየተከታተላችሁ ያልሆነ ተማሪዎች ለሚፈጠረው ክፍተት ኃለፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን እናሳውቃለን።

2014 HTU Distance Students

17 Jul, 09:34


በ 2016 ዓ.ም በርቀት ትምህርት ኮሌጅ ተመራቂ ሆናችሁ የመመረቂያ ጽሑፋችሁ ለግምገማ ለመምህር ጸጋዬ ካሳ ጋር የተመደባችሁ ተመሪዎች በኢሜል አድራሻቸው mailto:[email protected]ማግኘት የምትችሉ መሆኑን መምህሩ ገልጸዋል።

2014 HTU Distance Students

12 Jul, 08:21


https://www.facebook.com/100004268044134/posts/2822900011195573/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v

2014 HTU Distance Students

11 Jul, 14:29


በ2016ዓ .ም ተመራቂ ሆነችሁ የመመረቂያ ጽሑፋችሁን እንዲገመግሙላችሁና እንዲያማክሯችሁ ለመምህር ጌታቸው አበበ የተመደባችሁ ተማሪዎች እስካሁን ምንም አይነት ምክክር ያላደረጋችሁ ተማሪዎች በድጋሚ እናሳስባችዃለን ጌዜአችሁን ተጠቀሙ

2014 HTU Distance Students

05 Jul, 15:04


ውድ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ ተመራቂ ደቀመዛሙርት እንደምን ሰነበታችሁ እንኳን አደረሳችሁ።
ለምረቃ ስትመጡ ከተሰጠን መግቢያ ካርድ መካከል ሰማያዊ ከለር ያለው የእኛ የተመራቂዎች መግቢያ ስለሆነ ይዛችሁ መምጣት እንዳትረሱ። ገዋን ስለለበስን ብቻ መግባት አይቻልም።

2014 HTU Distance Students

04 Jul, 10:08


ማስታወቂያ
በ2016 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች የመመረቂያ ጋውን ፎልደር የመግቢያ ወረቅት በመሰጠት ለይ ስለሆነ በዩኒቨርስቲው ንብረት ክፍል በመገኘት እንድትወስዱ ያሳስባል

2014 HTU Distance Students

02 Jul, 09:40


ዶክተር ደሳለኝ እንዲያማክራችሁ የተመደበላችሁ ተማሪዎች መምህሩን ለማግኘት በ0902325722 ስልክ ተጠቀሙ

2014 HTU Distance Students

01 Jul, 09:08


በ 2016 ዓ.ም በርቀት ትምህርት ኮሌጅ ተመራቂ ሆናችሁ የመመረቂያ ጽሑፋችሁ ለግምገማ ለመምህር ግርማ ባቱ የተመደባችሁ ተመሪዎች በኢሜል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት የምትችሉ መሆኑን መምህሩ ገልጸዋል።

2014 HTU Distance Students

01 Jul, 06:56


በ2016 ዓ .ም በርቀት ትምህርት ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪ ሆናችሁ የመመረቂያ ጽሑፋችሁን ለግምገማ ያላቀረባችሁ ተማሪዎች ለመጨረሻ ጊዜ እሰከ ሰኔ 27 ቀን 2016ዓ.ም የማታቀርቡ ከሆናችሁ በርቀት ትምህርት ኮሌጀ በመገኘት paper Extension ፎርም በሙላት የአንድ ዓመት የጊዜ እንድትወስዱ ያሳስባል።

2014 HTU Distance Students

28 Jun, 19:38


በ2016ዓ,ም ተመራቂ ሆናችሁ የመመረቂያ ጽሑፋችሁን ገቢ ያላረጋችሁ ተማሪ ዎች እስካሁን ስተዘጋጁበት የቆያችሁትን ጹሑፍ እና ዕርስ በአካል ወይም በቴሌግራም እድትልኩና ለግምገማ እንዲቀርብላችሁ

2,112

subscribers

357

photos

10

videos