አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል @al_furqan_fetwa_chanal Channel on Telegram

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

@al_furqan_fetwa_chanal


🤝السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
🖊️ይህ ቻናል በአላህ ፍቃድ የተለያዩ የአህለል ሱናህ ወል ጀምዓ ዑለማዎች እና ዱዓቶች ፈትዋ የሚለቀቅበት ነው።
👉ቀደምት ዑለማዎች የሰጧቸው እና በዘመናችን የሚገኙ ዑለማዎችና ዱዓቶች የሚሰጧቸው ፈትዋዎች፣
↪️ወደ አማርኛ ተተርጉመው ይለቀቃሉ
"አል_ፉርቃን የፈትዋ ቻናል"
https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል (Amharic)

ይህ ቻናል በአላህ ፍቃድ የተለያዩ የአህለል ሱናህ ወል ጀምዓ ዑለማዎች እና ዱዓቶች ፈትዋ የሚለቀቅበት ነው። ቀደምት ዑለማዎች የሰጧቸው እና በዘመናችን የሚገኙ ዑለማዎችና ዱዓቶች የሚሰጧቸው ፈትዋዎች፣ ወደ አማርኛ ተተርጉመው ይለቀቃሉ! አል_ፉርቃን የፈትዋ ቻናል - በማህበረሰብዎ ፈትዋዎችን የሚለቀቅበት ቻናል።

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

11 Feb, 18:08


ሻዕባን አጋማሽ ...ቢድዓ ነው‼️

بسم الله الرحمن الرحيم

👉... ልክ እንደዚሁ ከፊል ሰዎች የ"ሻዕባን" ወር አጋማሽ ዝግጅት በማድረግ ያከብሩታል።

👉 ከፊል ሰዎችም በመስጂድ ውስጥ ሶላትን ይሰግዳሉ።

👉 ከፊል ሰዎች ደሞ በቤቶች ውስጥ ይሰባሰባሉ።

👉 ከፊል ሰዎች (በዲን) መሰረት የሌለውን አዲስ ነገር በመፍጠር ይተገብራሉ‼️

👉 የ"ሻዕባን" ወር አጋማሽ ሌሊትን የተለያዩ ዝግጅቶች በማድረግ ማክበር ፥
ሌሊቱን በሶላት መቆም ወይም ቀኑን በመፆም ማሳለፍ ይህ ሁሉ የ"ዲን" መሰረት የለውም !!! እንደሁም ይህ ተግባር "ቢድዓ" ነው !!!!!

👉 በወር ውስጥ ሦስት ቀን " አያመ ቢድዕ "ን መፆም ከሆነ ወይም ሰኞና ሐሙስን መፆም (እንዲሁም) አንድ ቀን ፆሞ አንድ ቀን ማፍጠር... ከሆነ ይህ ሁሉ ነገር በሁሉም የወሩ ቀናቶች  የተደነገገ ነው።

የረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) "ሱና" መሆኑ የታወቀ ነው !!!

👉 ነገር ግን አንድ የታወቀ (የተለየ) ቀን ወይም አንድ የታወቀ (የተለየ) ወርን አላህ ያልደነገገው ሆኖ እያለ ከአላህና መልዕክተኛው መረጃ ውጪ ለኛ (ማክበራችን) አይቻልልንም‼️

(ታላቁ ኢማም ኢብን ባዝ)

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

11 Feb, 11:02


⚠️ እሱ ዘንድ የወንድሙን ክብር በመንካት ወይም በሆነ ነገር የበደለ የሆነ ሰው ዛሬ ላይ ነፃ ይሁን !!!

ኢማም ኢብን ባዝ

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

ኢስማኤል ወርቁ

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

11 Feb, 03:38


የሻዕባን ወርን ሙሉው መፆም...

ጥያቄ ፦

🍇 ከረሱል ﷺ የሻዕባን ወርን ሙሉውን እንደፆሙ የተረጋገጠ ነገር አለን ?

መልስ ፦

👉 አዎ ! የሻዕባን ወር በብዛት ትንሽ ሲቀረው አብዛኛውን ይፆሙት እንደነበረ ከአዒሻ ተረጋግጧል።

👉 ከወራቶች እንደ ሻዕባን ወር ብዙ ቀን የሚፆሙት አልነበረም።

👉 አንድ ሰው የሻዕባን ወርን ትንሽ እስኪቀረው አብዛኛውነሰ ቢፆም ችግር የለውም።

👉 ወሩ ግማሽ ከሆነ በኋላ (ጀምሮ መፆም ) ከሆነ ግን የሚከለክል ነገር መጥቷል ! (ከመጀመሪያው ጀምሮ) ከሆነ ግን ሁሉንም ወይም በብዛት ቢፆመው ችግር የለውም !

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(ታላቁ ኢማም ኢብን ባዝ)

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

09 Feb, 17:51


🍇 ... ጣትን መላስ ...

ረሱል ﷺ በስነ-ምግባራቸው ፣ በስራቸው ፣ በምግባቸው ፣ በመጠጣቸው እና በሌላም ነገር የታናናሾች አለቃ ነበሩ !

👉 ለሁሉም አማኝ በዚህ ነገር ላይ በመከተል በመተናነስ ፣ ክንፍን ዝቅ በማድረግ እና ለስላሳ በመሆን ላይ ይደነገግለታል። እንዲሁም አለመኩራትና የበላይ አለመሆንም (አለበት!)

👉 እሳቸውም (ረሱል ﷺ) ከነበራቸው መልካም ባህሪ ውስጥ እጃቸውን የሚልሱ ነበሩ። በእርግጥም አንዳንድ ኩራተኞች ጣቶቻቸውን አይልሱም !

👉 ለተመጋቢው ሰው "ሱና" የሚሆነው ጣቱ ላይ የቀረ ምግብ ካለ መላሱ ነው። ረሱል ﷺ ሰሓባዎችን የተመገቡበትን ትሪ በጣታቸው እንዲጠርጉት ያዟቸው ነበር። እንዲህም ይሏቸው ነበር ፦ « እናነተ እኮ በምግባቹ የትኛው ላይ "በረካ" ረድሄት አንዳለ (እንደተደረገላችሁ) አታውቁም ! »

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(ታላቁ ኢማም ኢብን ባዝ)

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

08 Feb, 21:10


"ሻዕባን" ወር 15ኛውን ቀን ይፆማሉ !

ጥያቄ ፦

👉 ከሰዎች ውስጥ አብዛኛዎቹ የ"ሻዕባን" ወር 15ኛውን ቀን ይፆማሉ ! ይህ ተግባር በሱና ላይ መጥቷልን ወይስ "ቢድዓ" ነው

መልስ ፦

ለዚህ ድርጊት (የዲን) መሠረት የለውም‼️

15ኛውን ቀን መለየቱ መሠረት የለውም‼️

ትክክለኛ በሆነ "ሱና" ላይ ይህን ነገር የሚያመላክት ነገር የለም‼️

ነገር ግን አንድ ሰው "አያመል ቢድ" 13ኛውን ፣ 14ኛውንና 15ኛውን ቀን ቢፆም  ይህ ነገር በሁሉም ወራቶች የተወደደ ነው !!!

👉 ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) "አያመል ቢድ"ን የሚፆሙ ነበሩ። እንዲሁም የሸዕባን ወር ሁሉንም ምናልባትም በአብዛኛው ይፆሙት ነበር።

👉 አዎ ! አንዳንዴ በአብዛኛው አንዳንዴ ሁሉንም ይፆሙት ነበር።

((( ሰማሓቱ ሸይኽ ዐብዱላዚዝ ቢን ባዝ )))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

08 Feb, 18:04


የግመል ሽንት መጠጣት

ما حكم التداوي بأبوال الإبل وألبانها؟

السؤال: 

حديث لما جاء الأعرابُ قال الرسولُ ﷺ: اذهبوا واشربوا من أبوالها وألبانها؟

ጥያቄ ፦

አርብቶ አደር የሆኑት የገጠር ሰዎች የመጧቸው ጊዜ ረሱል ﷺ እንዲህ አሏቸው ፦ “ ሂዱ (ከግመሏ) ሽንቷንና ወተቷን ጠጡ። » (የሚለው ሐዲስ እንዴት ነው !)

الجواب:

هؤلاء ناسٌ عُرَنِيون أصابهم مرضٌ فأرسلهم النبيُّ للتداوي بأبوال الإبل وألبانها.

س: يشربون البول؟

ج: لا بأس، فهو طاهر للتداوي به، كل مأكول اللحم بوله طاهر، بول الإبل، أو البقر، أو الغنم.

س: ما يُغسل؟

ج: للنَّظافة، من باب النظافة.

فتاوى الدروس الشيخ ابن باز

 መልስ ፦

ከዑረኒዩን የሆኑ ሰዎች  ናቸው። በሽታ የነካቸው የሆኑ ሲሆን ነብዩ ﷺ በግመል ሽንትና ወተት መድሃኒት በማድረግ (ህክምና እንዲያደርጉ) ላኳቸው።

ጥያቄ ፦ የግመል ሽንት ይጠጣሉ ማለት ነውን ?

ሸይኽ ፦ ችግር የለውም። ንፁህ ነው ለመድሃኒትነት ጥቅም ላይ ይውላል።

👉 ሁሉም ሥጋው የሚበላ የሆነ ነገር ሽንቱ ንፁህ ነው !
የግመል ፣ የበሬና ላም ፣ የበግና ፍየል ሽንት ንፁህ ነው።

ጥያቄ ፦ አይታጠብምን ?

ሸይኽ ፦ ከንፁነት አንፃር... ለንፅህና ሲል (ይታጠባል።)

(ፈታዋ ወዱሩስ)

(( ኢማም ኢብን ባዝ ))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

08 Feb, 05:17


"ሐዲሱ" «ደዒፍ» (ደካማ) ነው‼️!!!

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

👉 ጥያቄ ፦

« አላህ ሆይ ! በ"ረጀብ"ና በ"ሻዕባን" (ወር) ረድሄትን አድርግልን (የሚለው) "ሐዲስ" ደረጃ ... ( እንዴት ነው?)

👉 መልስ ፦

"ሐዲሱ" «ደዒፍ» (ደካማ) ነው‼️ትክክል አይደለም !!!
በሐዲሱ ውስጥ "ሑጃ"
(መረጃነት) የለውም። አላህ ሆይ ! በ"ረጀብ" እና (ሻዕባን) (ወር) ረድሄትን አድርግልን ?‼️(እነዚህን ወር) በአንዳች ነገር በመለየት ውስጥ መረጃነት የለውም ። ሆኖም ግን "ሐዲሱ" ደዒፍ ነው‼️

((ፈታዋ አል-ጃሚዑ አል-ከቢር))

"ሰማሓቱ ሸይኽ ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላ ቢን ባዝ"::

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

07 Feb, 04:20


🌱 ለጁምዓ የሚወደድ ነገር ...🌱

💐 የ"ጁምዓ"ን ዕለት ባማረ ልብስ መለየት የተወደደ ነው !!!

☘️ (የ"ጁምዓ"ን ቀን) ልዩ ትኩረት በመስጠት ፣ በመታጠብ ፣ ሽቶ በመቀባት ... እነደምትለየው ሁላ ቆንጆ ልብስ በመልበስም ትለየዋለክ !!!

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

06 Feb, 17:52


⚠️ በጥቢ ሐራም የሚሆኑ አካሎችን ማብራራት ፦

بيان المحرمات بالرضاع

السؤال: الرضاع يحرم الزواج من المرتضعين، لكن هل يمنع الزواج من جميع الإخوة من الجهتين؟ نرجو الإيضاح جزاكم الله خيرًا.

ጥያቄ ፦

ጡት መጥባት በተጠባቢዎቹ መሀል ጋብቻን እርም ያደርጋል ! ነገር ግን በሁለቱም አቅጣጫ ያሉትን የሁለቱንም ወንድም እህቶች ጋብቻን ይከለክላልን ? ግልፅ እንዲያደርጉልን እንፈልጋለን። አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳዎት።

الجواب: إذا ارتضع إنسان من امرأة رضاعًا شرعيًا يحصل به التحريم -وهو أن يكون خمس رضعات أو أكثر، حال كون الرضيع في الحولين- فإنها تحرم عليه المرضعة وأمهاتها وأخواتها وعماتها وخالتها وبناتها وبنات بنيها وبنات بناتها وإن نزلن -سواء كن من زوج أو أزواج- لقول النبي ﷺ: يحرم من الرضاعة ما يحرم من النسب.لكن لا يحرم على إخوته الذين لم يرتضعوا من المرأة التي أرضعته نكاح بناتها؛ لأنها ليست أمًا لهم؛ لكونها لم ترضعهم وإنما أرضعت أخاهم، ولا يحرم على أبنائها نكاح أخوات المرتضع منها؛ لأنهن لسن بنات لها، ولسن أخوات لأبنائها لعدم الرضاعة، وجميع ما ذكرنا يتضح من قول النبي ﷺ: يحرم من الرضاع ما يحرم من النسب. متفق على صحته.

والله ولي التوفيق.

نشر في كتاب (فتاوى إسلامية)، من جمع/ محمد المسند ج3، ص: 340، (مجموع فتاوى ومقالات الشيخ ابن باز 22/300). 

መልስ ፦

አንድ ሰው ከአንዲት ሴት ሸሪዓዊ የሆነ ጥቢን የጠባ ጊዜ ሐራም መሆን ይገኛል።

👉 ይህም ማለት 5 ጊዜ እና ከዚያ በላይ መጥባት ሲሆን በሚጠባ ጊዜ ዕድሜው እስከ ሁለት ዓመት ድረስ በነበረው ጊዜ ውስጥ መሆን አለበት።

👉 እሷም (አጥቢዋ ሴት) በእሱ ላይ እርም ትሆናለች። እንዲሁም የእሷ የአጥቢዋ እናቶች ፣ እህቶቿ ፣ አክስቶቿ በአባት በኩል ፤ አክስቶቿ በእናት በኩል ፤ ሴት ልጆቿ ፤ የወንድ ልጆቿ ሴት ልጆቿ እና የሴት ልጆቿ ሴት ልጆች የሆኑ የልጅ ልጆቿ እያለ ወደታች በወረደው ልክ "ሐራም" ይሆናሉ !!! እነዚህ ሴቶች ከባል በኩልም ይሁኑ ከሚስቶች በኩል ፍርዳቸው እኩኩል ነው። (ልዩነት የለውም።)

ለነብዩ ﷺ ንግግር ሲባል ፦

(( " በሥጋ ዝምድና "ሐራም" የሚሆኑ ነገሮች ጡት በመጥባትም "ሐራም" ይሆናሉ። " ))

👉 ነገር ግን እሱን ባጠባችው ሴት ያልጠቡ የሆኑት የእሱ ወንድሞች የእሷን ሴት ልጆች "ኒካሕ" ማድረግ ሐራም አይሆንባቸውም።

ምክንያቱም ፦ እሷ እነሱን ባለማጥባቷ የተነሳ የጥቢ እናታቸው አይደለችም። እሷ ያጠባችው የእነሱን ወንድማቸውን ነው።

👉 የእሷ ወንድ ልጆችም ያጠባችሁን ልጅ እህቶች "ኒካሕ" ማድረግ (ማግባት) እርም አይሆንባቸውም።

ምክንያቱም ፦ እነዚህ ሴት ልጆች ከእሷ ጥቢ ያስገኙ ባለመሆናቸው የተነሳ ሴት ልጆቿ አይደሉም። እንዲሁም ለወንድ ልጆቿም እህት አይሆኑም።

👉 ባጠቃላይ በሁሉም ያወሳነው በሆነው ነገር ተከታዩ የነብዩ ﷺ ንግግር ግልፅ ይሆናል ፦

(( " በሥጋ ዝምድና "ሐራም" የሚሆኑ ነገሮች ጡት በመጥባትም "ሐራም" ይሆናሉ። " ))

(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)

(( ወላሁ ወሊዩ ተውፊቅ ))

((( መጅሙዓ አል-ፈታዋ ወመቃላት (22/300)))

(( ኢማም ኢብን ባዝ ))

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Feb, 14:02


💥ቀጣይ ፕሮግራሞች⤵️

🕰ከመግሪብ ሰላት በኋላ፦
    ፉርቃን መስጂድ የደርስ ፕሮግራም የሚቀጥል ይሆናል።

🎙️በሸይኽ አቡል የማን አድናን ቢን ሁሰይን አል~መስቀሪ 
  🕌ፉርቃን መስጂድ


በተጨማሪ⤵️

🕰ከመግሪብ ሰላት በኋላ፦ በሸይኽ ሀዛዕ ኑር መስጂድ {ፉሪ} ለሚገኙ ወንድሞች ለየት ባለ መልኩ የሚደረግ ይሆናል።

🎙️ በሸይኽ አቡ ዐብዲላህ ሃዛዕ ቢን ሸረፈዲን አል አንሲይ አሏህ ይጠብቃቸው።

🕌 ኑር መስጂድ

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Feb, 13:58


የመግሪብ ፕሮግራም

🕰ከመግሪብ ሰላት በኋላ፦
    ፉርቃን መስጂድ የደርስ ፕሮግራም የሚቀጥል ይሆናል።

🎙️በሸይኽ አድናን  🕌ፉርቃን መስጂድ


በተጨማሪ⤵️

🕰ከመግሪብ ሰላት በኋላ፦ በሸይኽ ሀዛዕ ኑር መስጂድ {ፉሪ} ለሚገኙ ወንድሞች ለየት ባለ መልኩ የሚደረግ ይሆናል።

🎙️ በሸይኽ ሀዛዕ 🕌 ኑር መስጂድ

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Feb, 07:00


💥 ተጀመረ ተጀመረ ተጀመረ ‼️

💐ልዩ የደርስ ፕሮግራም በቀጥታ ስርጭት ከታላቁ ፉርቃን መስጂድ።

🏡 በአል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ Official የtelegram Chanel።


🎙️ በሸይኽ አቡ ዐብዲላህ ሃዛዕ ቢን ሸረፈዲን አል አንሲይ አሏህ ይጠብቃቸው።

🚧ቶሎ
    🚧ገባ
        🚧በሉና
            🚧አዳምጡ ‼️


🔄 Play ▶️ ────◉ 7:20 AM

👇 ሙሀደራውን ለመከታተል👇
📎
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio?livestream

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Feb, 03:51


📮📮📮 እንዳያመልጣችሁ


🚧 ሙሐደራው እንደቀጠለ ነው 🚧
አሁን
🎙️ሸይኽ አቡ ዐብዲላህ ሃዛዕ ቢን ሸረፈዲን አል አንሲይ
ጨርሰው!!
🎙️ሸይኽ አቡል የማን አድናን ቢን ሁሰይን አል~መስቀሪ 
ገብተዋል
!!
🔄 Play ▶️ ────◉ 8:00 AM

👇 ሙሀደራውን ለመከታተል📮 ገብቷል!!
📎
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio?livestream

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Feb, 03:40


💥 ተጀመረ ተጀመረ ተጀመረ ‼️

💐ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም በቀጥታ ስርጭት ከታላቁ ፉርቃን መስጂድ።

🏡 በአል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ Official የtelegram Chanel።


🎙️ በሸይኽ አቡ ዐብዲላህ ሃዛዕ ቢን ሸረፈዲን አል አንሲይ አሏህ ይጠብቃቸው።

🚧ቶሎ
    🚧ገባ
        🚧በሉና
            🚧አዳምጡ ‼️


🔄 Play ▶️ ────◉ 7:20 AM

👇 ሙሀደራውን ለመከታተል👇
📎
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio?livestream

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

04 Feb, 17:20



    የዕሮብ ውሎ በደርስ ተሞሽሮ!!

   በሰለፍዮች ኮከብ ደምቃ ያመሸችው ፉርቃን ውሎዋንም በመሻኢኾች እና በመድረሳ ልጆች ለማፍካት ቀጠሮ ይዛለች!!


  ነገ (ዕለተ ዕሮብ) ቀን ሙሉ በሁለቱም መሻኢኾች መስጂድ አል_ፉርቃን ላይ ለመድረሳ ተማሪዎች ለየት ያለ የደርስ ፕሮግራም ይደረጋል።



  ፕሮግራሙ ለየት ባለ መልኩ ለመድረሳ ተማሪዎች የሚደረግ የደርስ ፕሮግራም ሲሆን; ከወንድም ይሁን ከሴት መገኘት የሚችል ሁሉ መሳተፍ ይችላል!!

  ፕሮግራሙ የሚደረገው ቀኑን ሙሉ ሲሆን ቦታው መስጂድ አል_ፉርቃን ነው!!

  ለዚህም ሲባል በነገው ዕለት አጠቃላይ አዲስ አበባ ያሉ የሰለፍዮች መድረሳዎች ዝግ ይሆናሉ!!

  ረፋድ 🕰3:00 ሰዓት ሲሆን የሁሉም መድረሳ ተማሪዎች ፉርቃን መስጂድ ተገኝተው ፕሮግራማቸው መከታተል ይኖርባቸዋል!!



በነገው ፕሮግራም የሚቀሩ ኪታቦች ዝርዝር…………
🪑በሸይኽ አቡል የማን ዓድናን የሚጀመሩት
📚عقيدة سفيان الثوري
📚كتاب الصيام من كتاب عمدة الاحكام
📚فضائل القرآن للامام النجدي.


🪑በሸይኽ አቡ ዐብደላህ ኸዛእ አል_ዓንሲ የሚጀመሩት;
📚نواقض الإسلام
📚زاد الصغار
📚باب الاعراب من متن الاجرومية






💻ይህ የሰለፍዮች ልሳን የሆነው "አል_ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ" ነው!!
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
   

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

04 Feb, 16:22


💥 ተጀመረ ተጀመረ ተጀመረ ‼️

💐ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም በቀጥታ ስርጭት ከታላቁ ፉርቃን መስጂድ።

🏡 በአል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ Official የtelegram Chanel።


🎙️በሸይኽ አቡል የማን አድናን ቢን ሁሰይን አል~መስቀሪ አላህ ይጠብቀው።

🚧ቶሎ
    🚧ገባ
        🚧በሉና
            🚧አዳምጡ ‼️


🔄 Play ▶️ ────◉ 7:20 AM

👇 ሙሀደራውን ለመከታተል👇
📎
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio?livestream

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

04 Feb, 14:18



    ሁሉም ወደ እናት ፉርቃን!!

  መግሪብ እየተቃረበ ነው: እኛ ደግሞ መግሪብን ቀድመን ፉርቃን መድረስ አለብን።


ልዩ እና ደማቅ የሆነ የኢጅቲማ ፕሮግራም;
   ከመግሪብ በኋላ በትልቁ መስጂድ አል_ፉርቃን ተሰናድቷል!!


  ፀሀይ ወደ ማረፊያዋ እያዘገመች; እኛም እሷን ቀድመን ወደ ማረፊያችን ፉርቃን ለመድረስ እሽቅድድም ላይ ነን!!


    ተነሽ……… ተነስ……… ተነሱ
የፉርቃን ኢጅቲማ  በጭራሽ አትርሱ!!





https://t.me/hamdquante

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

31 Jan, 05:08


"ዐስር" እና "ጁምዓ"ን መሰብሰብ...

ጥያቄ ⤵️

አንድ መንገደኛ የ"ዐስርን" ወቅት ሶላት ከ"ጁምዓ" ጋር ሰብስቦ በማጣመር ከሰገደ ግዴታ የሚሆንበት ምንድነው ?

መልስ⤵️

የ"ዐስርን" ወቅት ሶላት ወደ ጁምዓ በማስጠጋት ለመሰብሰብ መሰረት አናውቅለትም !!!

ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለምም) ይሁኑ ባልደረቦቻቸው ይህን ነገር አልሰሩትም !!

በእርግጥም ይህ ነገር የማይቻል በመሆኑ ላይ ዑለማዎች መረጃ አድርገዋል።

👉 ይህን ነገር በተገበረው ሰው ላይ ከጁምዓው ጋር የሰበሰበውን የዐስር ወቅት ሶላት "ቀዷ" ማውጣት ግዴታ ይሆንበታል !!!

👉 ከ"ዐስር" ወቅት በፊት ካስታወሰ ከ"ዐስር" በኋላ "ቀዷ" ያወጣል።
እንዲሁም "ዐስር" ወቅት በኋላም ካስታወሰ (ባስታወሰው) ሰዓት ቀዷ ያወጣል።

ምክንያቱም ፦ ከወቅቱ ውጪ ሶላትን "ጀምዕ" አድርጓልና ነው። ይህም ማለት ሶላትን ከሰዓቱ አስቀድሞ ሰግዷል ማለት ነው‼️ለዚህ ደሞ (ከሸሪዓ) መሠረት አናውቅለትም‼️

👉 ከፊል ሸዓፊያና ከፊል ሰዎች ይህን ማድረጉ ችግር እንደሌለው ተናግረዋል።
ይሁን እንጂ በዚህ ተግባር ላይ መረጃ የለውም‼️

ትክክለኛ የሚሆነው የ"ዐስር" ወቅት ሶላት "ከጁምዓ" ጋር አንድ ላይ አይሰበሰብም የሚለው ነው !!!

👉 ... ከ"ጁምዓ" ጋር አንድ ላይ የሰበሰባት በሆነ ሰው ላይ የ"ዐስር"ን ወቅት ሶላት መልሶ መስገድ አለበት !!!

((( ኑሩን አለደርብ )))

ኢማም ዐብዱላዚዝ ኢብን ባዝ

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

31 Jan, 03:39


በጠባው ልጅ ይገደባልን ?

يقتصر تحريم الرضاع على 
  المرتضع وفروعه 

سؤال: لي أخت وقد أرضعت ابنها البكر مع ابني البكر، فهل يحرمن البنات اللواتي بعد هذا الولد على أبنائي الذين من بعد ولدي البكر؟ أفيدونا جزاكم الله كل خير.

ጥያቄ ፦

ለእኔ እህት አለችኝ ትንሽ ወንድ ልጇን ከእኔ ትንሽ ወንድ ልጅ ጋር አንድ ላይ አጥብታቸዋለች። ከእህቴ ወንድ ልጇ ውጪ ያሉት ሴት ልጆች ከእኔው ወንድ ልጅ ውጪ ላሉት ወንድ ልጆቼ ሐራም ይሆናሉን ?

الجواب : نعم، ابن أختك الذي رضع منك يكون ابنًا لك من الرضاعة، وتحرم عليه بناتك، لأنه صار أخًا لهن من الرضاعة، أما إخوته فيجوز أن يتزوجوا من بناتك، وكذلك العكس، أبنائك يجوز أن يتزوجوا من أخوات المرتضع الذين هم أبناء أختك، لأنهم لا علاقة لهم بهذا الرضاع، إنما يقتصر تحريم الرضاع على المرتضع وعلى فروعه.

((مجموع فتاوى العلامة صالح الفوزان))

መልስ ፦

አዎ ! የእህት ልጅ ያ ከአንተ ልጅ ጋር (አብሮ የጠባ) የሆነው ከጥቢ በኩል ልጅክ ነው። ያንተ ሴት ልጆችክ ለእሱ ሐራም ይሆኑበታል። ምክንያቱም ፦ ይህ ልጅ በጥቢ በኩል ወንድማቸው ሆኗልና ነው።

👉 የእሱ ወንድሞች ከሆኑ ግን ከአንተ ሴት ልጆች ውስጥ ማግባት ይችላሉ።

በተቃራኒውም ልክ እንደዚሁ ነው።

(ማለትም ፦) ከጠባው ወጪ ያሉት ያንተ ወንድ ልጆች የዚያን የጠባውን የእህትክን ልጅ እህቶች ማግባት ይቻልላቸዋል። ምክንያቱም ፦ በዚህ ጥቢ ምንም ግንኙነት የላቸውም ! በጥቢ ሐራም የሚኮነው በጠባው እና ከእሱ ስር በሚመጣው አካል የሚያጥር (የሚገደብ) ይሆናል።

(( መጅሙዓ አል-ፈታዋ))

(( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

30 Jan, 03:50


🌱 የጁምዓ ቀን ጉዞ ማድረግ

بسم الله الرحمن الرحيم. 

الحمد لله، وصلى الله وسلم على رسول الله، وعلى آله وأصحابه، ومن اهتدى بهداه، أما بعد:

فإذا كان السفر قبل الأذان -قبل زوال الشمس- فلا حرج -إن شاء الله-، والأفضل لك عدم السفر حتى تصلي الجمعة، هذا هو الأفضل لك، لكن إن سافرت قبل دخول الوقت فلا حرج عليك في ذلك، ولا حرج في الجمع ما دام السفر سفر قصر، كالسفر إلى الخرج، أو مكة، أو الحوطة، وغير ذلك، المقصود: مسافة ثمانين كيلو تقريبًا، يعني: يوم وليلة للمطية سابقًا، وهي الآن بالكيلو سبعون كيلو، ثمانون كيلو، ما يقارب هذه المسافة تعد سفرًا، لكن ينبغي لك -يا أخي- أن تحرص على حضور الجمعة لما فيها من الخير العظيم، والفائدة الكبيرة؛ ولئلا تتخذ هذا عادة، فيقسو القلب، ويقل الاعتناء بهذا الأمر، فأنصحك أن تجاهد نفسك حتى تصلي الجمعة ثم تسافر، لكن لا يلزمك ذلك إذا كان السفر قبل وقت الجمعة، قبل الزوال، نعم.

المقدم: جزاكم الله خيرًا سماحة الشيخ يقول: إنه يفعل هذا في كل شهر مرة؟
الشيخ: سواء في الشهر مرة، أو في الشهرين، الحكم واحد، نعم.

المقدم: بارك الله فيكم.

 نور على الدرب

...ለአላህ ምስጋና ይገባው ! የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ ፣ በቤተሰቦቻቸው ፣ በባልደረቦቻቸው እና የእርሳቸውን ምራቻ የተመራ በሆነ ሰው ላይ ይሁን ።

👉 ጉዞው አዛን ከማለቱና  ፀሐይ ከመዘንበሉ በፊት ከሆነ
በአላህ ፍቃድ ችግር የለውም። ለአንተ በላጭ የሚሆንልክ ግን የ"ጁምዓ" ሶላትን እስክ ትሰገድክ ድረስ አለመሄድክ ነው። ይህ ላንተ በላጭ ነው።

👉 ነገር ግን (የጁምዓ) ወቅት ከመግባቱ በፊት ብትጓዝ በአንተ ላይ ችግር የለውም።

👉 በጁምዓ ዕለት መጓዝ ጉዞው አጭር እስከሆነ ድረስ ችግር የለውም።

(ለምሳሌ፦) ወደ“አል-ኸረጅ”፣
ወደ “መካ” እና “አል-ኡጠተ” የመሳሰሉ ቦታዎች መጓዝን የመሰለ ችግር የለውም።

የተፈለገው ዋና ነገር ርቀቱ በበፊት ጊዜ በነበረ መጓጓዣ ቀንና ሌሊት ካስጓዘ ወደ ሰማኒያ ኪ.ሜትር እንደማለት ሲሆን ይህም ማለት በአሁን ጊዜ  ወደ ሰባ እና ሰማኒያ  ኪ.ሜትር አከባቢ የሆነ ርቀት እንደ ማለት ነው። ጉዞው ወደ እንደዚህ ያህል ርቀት የሚቃረብ ከሆነ "ሰፈር" (ጉዞ) ተብሎ ይቆጠራል።

👉 ነገር ግን አንተ ወንድሜ ሆይ ! የጁምዓን ሶላት በውስጡ ላለው ታላቅ ኸይር ነገርና ከባድ የሆነ ጥቅም ሲባል ለመስገድ በመገኘት ላይ መጓጓት ይገባካል !!!

👉 ይህን ነገር ( በጁምዓ ሶላት ወቅት ላይ መጓዝን ) ልማድ አድርገክ እንዳትይዝና ልብክ እንዳይደርቅ ⁉️ በዚህ ነገር ላይ ትኩረትክም እንዳያንስ ⁉️

👉 (ከዚህም በመነሳት) እኔም ሶላት አል-ጁምዓን እስክትሰግድ ድረስ እንዳትጓዝ ነፍስህን እንድትታገላትና ከዚያ በኋላ እንድትጓዝ ስል እመክርካለሁ ! ይሁን እንጂ ቀኑ ከማጋደሉና የጁምዓ ሶላት ወቅት ከመግባቱ በፊት ከሆነ ጉዞ የምታደርገው አትጓዝ በሚል ግድ አይደረግብህም።

የፕሮግራሙ አቅራቢ ፦

አንቱ ሰማሓቱ ሸይኽ ሆይ !አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳዎትና ጠያቂው እንዲህ ይላል ፦

ይህን ነገር (ጉዞውን) በየወሩ አንድ ጊዜ እንደሚተገብረው ይናገራል።

ሸይኽ ፦

አዎ ! በየወሩም ይሁን በየሁለት ወሩ የሚጓዘው ሸሪዓዊ ሑክሙ ተመሳሳይ አንድ ነው።

የፕሮግራሙ አቅራቢ ፦

አላህ ረድሄቱን ይለግሶት !!!

(((( ኑሩን አለደርብ))))

(( ኢማሙ ኢብን ባዝ ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

29 Jan, 06:52


ልጆችን ለሶላት መቀስቀስ...

*🔹ﻓﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (4832)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:ﺃﻧﺎ ﻋﻨﺪﻱ ﻋﻴﺎﻟﻲ ﺃﻋﻤﺎﺭﻫﻢ ﻣﻦ 9 ﺗﺴﻊ ﺳﻨﻮاﺕ ﺇﻟﻰ 11 ﺳﻨﺔ ﻭﺃﻗﻴﻤﻬﻢ ﻟﻠﺼﻼﺓ، ﻭﻋﻨﺪ ﺻﻼﺓ اﻟﻔﺠﺮ ﻳﺼﻴﺮ ﺑﻪ ﺑﺮﺩ، ﻭﻧﻬﻮﻧﻲ ﺑﻌﺾ اﻟﺨﻄﺒﺎء ﻗﺎﻟﻮا ﺇﻧﻚ ﺗﻜﺴﺐ ﺇﺛﻤﺎ ﻓﻲ ﻫﺆﻻء اﻟﺠﻬﺎﻝ، ﻭاﻵﻥ ﻧﺴﺄﻟﻜﻢ ﻫﻞ ﻋﻠﻲ ﺇﺛﻢ ﺃﻡ ﻻ ﺃﻓﻴﺪﻭﻧﺎ ﺟﺰاﻛﻢ اﻟﻠﻪ ﺧﻴﺮا ﻭﻋﺎﻓﻴﺔ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

ለእኔ ቤተሰብ አለኝ (የልጆቹም) ዕድሜ 9 እና 11 ዓመታቸው ነው። ለፈጅር ሶላት አስነሳቸዋለሁ። ወቅቱም
ቅዝቃዜ አለው። ከፊል (ኹጠባዎች) ይህን ነገር ከለከሉኝ። እንዲህም አሉኝ ፦
"በነዚህ በማያውቁ ልጆች ወንጀል ትሰበስባለክ።"
እኔም የምጠይቃችሁ በእኔ ላይ ወንጀል አለብኝን ወይንስ የለብኝም ? ...

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﺇﺫا ﻛﺎﻥ اﻟﻮاﻗﻊ ﻛﻤﺎ ﺫﻛﺮﺕ ﻓﻘﺪ ﺃﺣﺴﻨﺖ -ﺟﺰاﻙ اﻟﻠﻪ ﺧﻴﺮا- ﻭﻧﺮﺟﻮ ﺃﻥ ﻳﺜﻴﺒﻚ اﻟﻠﻪ ﻭﺃﻥ ﻳﺠﻌﻠﻚ ﻗﺪﻭﺓ ﺣﺴﻨﺔ ﻟﻐﻴﺮﻙ ﻣﻦ ﺫﻭﻱ اﻷﻭﻻﺩ، ﻭﻗﺪ ﺃﺧﻄﺄ ﻣﻦ ﻗﺎﻝ: ﺇﻧﻚ ﺁﺛﻢ، ﻭﻧﺮﺟﻮ ﺃﻥ ﻳﻌﻔﻮ اﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻭﺃﻥ ﻳﻮﻓﻘﻪ ﻟﻠﺼﻮاﺏ ﻭاﻟﺘﺸﺠﻴﻊ ﻋﻠﻰ ﻓﻌﻞ اﻟﺨﻴﺮ، ﺭﻭﻯ ﺃﺣﻤﺪ ﻭﺃﺑﻮ ﺩاﻭﺩ ﻭاﻟﺤﺎﻛﻢ ﻋﻦ ﻋﺒﺪ اﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﻋﻤﺮﻭ ﺭﺿﻲ اﻟﻠﻪ ﻋﻨﻬﻤﺎ ﺃﻥ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻗﺎﻝ «ﻣﺮﻭا ﺃﻭﻻﺩﻛﻢ ﺑﺎﻟﺼﻼﺓ ﻭﻫﻢ ﺃﺑﻨﺎء ﺳﺒﻊ ﺳﻨﻴﻦ ﻭاﺿﺮﺑﻮﻫﻢ ﻋﻠﻴﻬﺎ ﻭﻫﻢ ﺃﺑﻨﺎء ﻋﺸﺮ ﺳﻨﻴﻦ، ﻭﻓﺮﻗﻮا ﺑﻴﻨﻬﻢ ﻓﻲ اﻟﻤﻀﺎﺟﻊ » ﻭﻫﺬا اﻟﺤﺪﻳﺚ اﻟﺸﺮﻳﻒ ﻳﻌﻢ ﺃﻭﻗﺎﺕ اﻟﺸﺘﺎء ﻭﻏﻴﺮﻩ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

🌱 ያለው ተጨባጭ ሁኔታ አንተ እንዳወሳከው ከሆነ በእርግጥም አሳምረካል። ( አላህ መልካም ምንዳ ይመንዳክ ! ) አላህ በመልካም እንዲመነዳክና ለሌሎች የልጅ ባልተቤቶች መልካም ምሳሌም እንድትሆን እንከጅልልካለን።

👉 አንተን ( ይህን በማድረግክ ) ወንጀለኛ ነክ ያለክ ሰው በእርግጥ ተሳስቷል !! አላህ ይቅር እንዲለው እንዲሁም ወደ ትክክለኛው ነገር እንዲመራውና መልካም ስራን በመስራት ላይ እንዲያበረታው እንከጅልለታለን።

ኢማሙ አሕመድ ፣ አቡ ዳውድና ሓኪም ከዐብደላ ቢን ዐምር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) በመያዝ እንደዘገቡት ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦

« ልጆቻችሁን ሰባት ዓመት ሲሞላቸው በሶላት እዘዟቸው።
አስር ዓመት ሲሆናቸው እምቢ ካሉ ቅጡአቸው። እንዲሁም በመኝታ ቦታም ለዩአቸው ! »

👉 ይህ የተከበረ ሐዲስ የክረምቱንም ይሁን ከዚያ ውጪ ያለውንም ወቅት ሁሉ የሚያካትት ነው።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

28 Jan, 14:07


⚠️ በቁርአን መማል...

|[ الحــلف بالمــصحف ]|

❉للشيخ العلامة الدكتور❉
صالح بن فوزان الفوزان
-حَفِظَهُ اللهُ تَعَالَى-

❪✵❫ السُّـ↶ـؤَالُ:

ما كفارة الحلف بالمصحف أمام الزوجة؟

ጥያቄ ፦

በባለቤቱ ፊት በቁርአን የማለ የሆነ ሰው ማካካሻ ከፋራው ምንድነው ?

❪✵❫ الجَـ↷ـوَابُ:

لا يجوز استعمال المصحف في الحلف كما يفعله بعض الناس من الحلف على المصحف هذا شيءٌ لا يجوز، لأن المصحف لا يستعمل للحلف عليه وإنما هذا من فعل الجُهال.

الصوتية من هنـ↶ـا
[ bit.ly/2pBgByX ]

መልስ ፦

ከፊል ሰዎች እነደሚተገብርቱ ቁርኣንን ለመሃላ መጠቀም አይቻልም !

በቁረኣን መማል የማይቻል ነገር ነው !!

ምክንያቱም ቁርአን ለመሃላ ጥቅም ላይ አይውልምና ነው። ይህ ማሃይማን የሆኑ ሰዎች የሚሰሩት የሆነ ተግባር ነው !!!

((( በታላቁ ዓሊም ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

قناة العلامة الفقيه صالح بن الفوزان حفظه الله
تهتم بنشر كل مايتعلق بالشيخ من علوم
https://t.me/g4448

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

26 Jan, 06:45


ከማህበራዊ ሚድያ ዕውቀት መያዝ ፦

أخذ العلم من القنوات الفضائية - للشيخ صالح الفوزان.
▃▃▃▃▃▃▃

السؤال: ما رأي فضيلتكم فيمن يأخذ العلم من القنوات الفضائية وما أثر ذلك على طالب العلم؟

ጥያቄ ፦

ክቡር ሸይኽ ሆይ ! በተለያዩ (የኢንተርኔት) ማሰራጫዎች ዕውቀትን የሚይዝ ለሆነ ሰው ያሎት እይታ ምንድነው ? በዕውቀት ፈላጊ (ተማሪ) ላይስ የሚኖረው ተፅኖ ምንድነው ?

الجواب: الله جل وعلا قال لنا: (فَاسْأَلُوا أَهْلَ الذِّكْرِ إِنْ كُنْتُمْ لا تَعْلَمُونَ)، فنأخذ العلم عن العلماء وأهل الذكر ما نأخذه عن القنوات الفضائية إذا كنا ما نأخذ العلم من الكتاب وحده فكيف نأخذ العلم من القنوات الفضائية التي يأتي فيها من هب ودب ويأتي فيها المغرض وغير المغرض فلا نأخذ العلم من القنوات الفضائية ولا نعتمدها، نعم. المصدر: http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/09--fdaih.mp3

መልስ ፦

የላቀውና ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ብሎናል ፦

«... የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ »

(አል-አንቢያ (7))

👉 ዕውቀትን ከዕውቀት ባልተቤቶች "ከዑለማዎች" እንይዛለን !!

👉 ከተለያዩ የቴሌቪዥን ማሰራጫና (ማዕበራዊ ሚዲያዎች) ዕውቀትን አንይዝም !!!

ዕውቀትን ከቁርአን ብቻ የማንይዝ ከሆነ ... እንዴት ነው ከሁሉም የምድር ገፅ እንደ ንፋስ ፈጥኖ የመጣ ወሬን እና ወደ ስሜታዊነት አዘንባይ የሆነና ያልሆነን ንግግር ከማዕበራዊ ሚዲያ ዕውቀት ብለን የምንይዘው⁉️

አዎ ! ዕውቀትን ከእነዚህ ማሰራጪያ ጣቢያዎች አንይዝም። እንዲሁም አንደገፍበትም !!!

((( በታላቁ ዓሊም ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን )))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …
┈┈┈┈┈┈┈

قناة العلامة الفقيه صالح بن الفوزان حفظه الله
تهتم بنشر كل مايتعلق بالشيخ من علوم
https://t.me/g4448
▃▃▃▃▃▃▃

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

25 Jan, 03:28


ዕድሜክ (1) ቀን ቀረው❗️

سئل ابن المبارك - رحمه الله -

"ماذا تفعل لو قيل لك أنه لم يبق لك سوى يوم واحد في الحياة؟"

قال: "كنت أعلم الناس".

[المجادل السنن، البيهقي: 309]

🌱 ለ(ተዓቢዩ) ኢብን ሙባረክ
የእይወት ዘመንክ ሊያልቅ አንድ ቀን እንጂ አልቀረክምና በዚች በቀረችክ አንድ ቀን ምን ትሰራበት ነበር ? ብትባል ምን ታደርጋለክ ?

🌱 እሱም እንዲህ አለ ፦

👉 « የሰው ልጆችን አስተምርበት ነበር !!! »

(( አል -መጃዲል አል-ሱነን ኢማሙ በይሃቂ 309 ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

24 Jan, 16:16


"ኸዋሪጆች"ን ያከፈሩ ዑለማዎች አሉን !!!

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

سماحة الشيخ عبد العزيز بن عبد الله بن باز - رحمه الله تعالى

( ستفترق أمتي على ثلاث وسبعين فرقة إلا واحدة )).‎
فهل جماعة التبليغ على ما عندهم من شركيات وبدع.‎
وجماعة الأخوان المسلمين على ما عندهم من تحزب وشق العصا على ولاة الأمور وعدم السمع والطاعة.‎
هل هاتين الفرقتين تدخل...؟‎

ጥያቄ ፦

« የኔ "ኡመት” (ህዝብ) ወደ (73) ቡድን ይከፋፈላል !!! አንደኛው ሲቀር ሁሉም የእሳት ነው !!!!! »

“ጀመዓተ ተብሊግ” ፦ እነርሱ ዘንድ “ሽርኪያትና ቢድዓ” (ይገኛል።)

“ጀመዓተ ኢኽዋነ አል–ሙስሊሚን” ፦
እነርሱ ዘንድ (ደግሞ) “ተሓዙብ” (በቡድን መሰባሰብና) የሙስሊም መሪዎችን ትዕዛዝ ተቃርነው
በመውጣት (አንድነትን) መሰንጠቅ እንዲሁም “የሙስሊም” መሪዎችን አለመስማትና አለመታዘዝም አለ።

(ከዚህም በመነሳት) እነዚህ ሁለት ቡድኖች (ጀመዓዎች) የእሳት ከተባሉት
(72) ቡድኖች ውስጥ ይገባሉን ?

فأجاب - غفر الله تعالى له وتغمده بواسع رحمته
تدخل في الثنتين والسبعين، من خالف عقيدة أهل السنة دخل في الثنتين والسبعين، المراد بقوله ( أمتي) أي: أمة الإجابة، أي: استجابوا له وأظهروا اتباعهم له، ثلاث وسبعين فرقة: الناجية السليمة التي اتبعته واستقامة على دينه، واثنتان وسبعون فرقة فيهم الكافر وفيهم العاصي وفيهم المبتدع أقسام.‎

(ሸይኽ) ከፍ ያለው አላህ ምህረትን ያድርግላቸው !! እንዲሁም በሰፊው እዝነቱም ያካባቸው !

(እንዲህ በማለት) ምላሽ ሰጡ ፦

(አዎ ! ) የእሳት ከተባሉት (72) ቡድኖች ውስጥ ይገባሉ !

የአህሉል ሱና ወል–ጀምዓን “ዐቂዳ” የተቃረነ የሆነ ሰው ከ(72) ቡድኖች ውስጥ ይገባል !!!

"ኡመቲ” (أمتي) በሚለው ንግግራቸው ውስጥ የተፈለገበት ”أمة الإجابة“
ለጥሪያቸው ምላሽ የሰጠውን ነው።

ይህም ማለት ፦ (ለነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጥሪ ምላሽ በመስጠት (እስልምናን የተቀበሉና እርሱን በመከተል
ላይም ግልፅ ያረጉ (ሰባ ሦስት) ቡድኖች ናቸው ማለት ነው።

የምትድነዋና ሰላም የምትሆነው ግን ያቺ በትክክል መልዕክተኛውን የተከተለችውና በዲኑም ላይ የፀናችው ነች !!!

(72)ቱ ቡድኖች ውስጥ "ካፊር” ፣ ወንጀለኛና የቢድዓ ሰው በዓይነቱ ይገኝበታል።

فقال السائل: يعني: هاتين الفرقتين من ضمن الثنتين والسبعين؟‎

ጠያቂውም (እንዲህ በማለት) ጥያቄውን ጠየቀ (አስከተለ) ፦

ስለዚህ እነዚህ ሁለት ቡድኖች (ከሰባ ሁለቱ) ቡድኖች ውስጥ ይካተታሉ ማለት ነውን ?

فأجاب:‎

نعم، من ضمن الثنتين والسبعين والمرجئة وغيرهم، المرجئة والخوارج بعض أهل العلم يرى الخوارج من الكفار خارجين، لكن داخلين في عموم الثنتين والسبعين.‎

[ ضمن دروسه في شرح المنتقى في الطائف وهي في شريط مسجّل وهي قبل وفاته -رحمه الله- بسنتين أو أقل ]‎

“ሸይኽ” ምላሽ ሰጡ ፦

አዎ(ከሰባ ሁለቱ) ቡድኖች ውስጥ ይካተታሉ !!! “ሙርጂኣዎች” ሌሎቹም
(እዚህ ውስጥ) ይካተታሉ።

ከፊል የዕውቀት ባለቤቶች “ኸዋሪጆችን” (ከሰባ ሁለቱ) ቡድኖች ውጪ "የከፈሩ" የካዱ ናቸው ይላሉ።

ነገር ግን (ትክክለኛው) አጠቃላይ ከሆነው (ሰባ ሁለት) ቡድኖች ውስጥ ይገባሉ (የሚለው ነው።)

ይህ ፈታዋ ሸይኽ ከመሞታቸው ሁለት ዓመት ወይም ቀደም ብሎ
« ሸርሕ አል–ሙንተቃ »ን “ጧኢፍ” ውስጥ እያስተማሩ ባለበት የሰጡት ሲሆን በካሴትም ተቀድቶ ያለ ነው።

[ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን
ዐብደላህ ቢን ባዝ]

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

24 Jan, 04:11


የ"ጁምዓ" አንድ ረከዓ ያመለጠው ሰው ምን ያድርግ ???

بسم الله الرحمن الرحيم

👉 በ" ሶላተ አል-ጁምዓ" የተቀደመና በ"ሱጁድ" ወይም በ"ተሸሁድ" ላይ እንጂ ያልደረሰ ከሆነ ይህ ሰው ዙሁር"ን ይሰግዳል።

👉 "ሶላተ አል-ጁምዓ"ን አይሰግድም‼️

👉 ምክንያቱም ፦ ሶላት ላይ የሚደረሰው (በሙሉ) "ረከዓ“ ነውና።

ይህም ለነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ንግግር ሲባል ነው ፦

« በ"ረከዓ" ላይ የደረሰ የሆነ ሰው በእርግጥም በሶላት ላይ ደርሷል።»

👉 « በሶላተ አል-ጁምዓ አንድ ረከዓ ላይ የደረሰ የሆነ ሰው ሌላኛውን (የቀረውን) ያስጠጋና ይስገድ።

በእርግጥም ሶላቱ ተሟልታ ተሰግዳለች !!! »

👉 በነዚህ ሁለት ሐዲሶች አማካኝነት ከ" ሶላተ-አል-ጁምዓ" አነድ ረከዓ ላይ ያልደረሰ የሆነ ሰው የ"ጁምዓ" ሶላት ያመለጠው መሆኑ ታወቀ !!!

👉 በዚህ ሰውዬ ላይ ያለበት ነገር ዙሁርን ሶላት መስገድ ነው‼️

(( ከላሁ ወሊዩ ተውፊቅ))

(ታላቁ ኢማም ኢብን ባዝ)

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

23 Jan, 18:08


⚠️ የ"ረጀብ" ወር ሌሊቶችን ?... አይቻልም !

قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله : ( وأما اتخاذ موسم غير المواسم الشرعية كبعض ليالي شهر ربيع الأول التي يقال : إنها ليلة المولد , أو بعض ليالي رجب , أو ثامن عشر ذي الحجة , أو أول جمعة من رجب , أو ثامن من شوال الذي يسميه الجهَّال عيد الأبرار : فإنها من البدع التي لم يستحبها السلف , ولم يفعلوها. والله سبحانه وتعالى أعلم). ا.هـ. مجموع الفتوى لشيخ الإسلام ابن تيمية (25/298).

አላህ ይዘንለትና ሸይኸል ኢስላም ኢብን ተሚያ እንዲህ አለ ፦

⚠️ « ሸሪዓው ካደረገው የክብረ-በዓል ውጪ መያዝን ከሆነ ... ልክ ከፊል የረቢዓል- አወል ወር ሌሊቶችንና የነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
የልደት ቀን በማለት ማክበር ፤ ከፊል የ"ረጀብ" ወር ሌሊቶችን ፥ የዙል-ሒጃ 18ኛውን ቀን ፥ ከ"ረጀብ" ወር የመጀመሪያውን "ጁምዓ"ና እነዚያ መሀይባን የሆኑ ሰዎች ደሞ "ዒዱል አብራራ" ( የምርጦች ዒድ) በማለት የሰየሙት የሆነው ከ"ሸዋል"ወር 8ኛውን ቀን "ዒድ" አድርጎ ማክበር
ቀደምት ደጋግ ሰለፎች ያልወደዱትና ያልተገበሩት የሆነ "ቢድዓ" (አዲስ ፈጠራ) ነው !!! »

ጥራት የተገባውና ከፍ ያለው አላህ የበለጠውን ዐዋቂ ነው !!!

መጅሙዓ ፈታዋ (25/298)

((( ሸይኸል ኢስላም )))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

23 Jan, 17:51


"ሐዲሱ" «ደዒፍ» (ደካማ) ነው‼️!!!

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

እጅግ በጣም አዛኝና ሩህሩህ በሆነው
በአላህ ስም እጀምራለሁ።

👉 ጥያቄ ፦

« አላህ ሆይ ! በ"ረጀብ"ና በ"ሻዕባን" (ወር) ረድሄትን አድርግልን (የሚለው) "ሐዲስ" ደረጃ ... ( እንዴት ነው?)

👉 መልስ ፦

"ሐዲሱ" «ደዒፍ» (ደካማ) ነው‼️!!!
ትክክል አይደለም !!! በሐዲሱ ውስጥ "ሑጃ" (መረጃ) የለውም። አላህ ሆይ ! በ"ረጀብ" ... (ወር) ረድሄትን አድርግልን ?‼️(ይህን ወር) በአንዳች ነገር በመለየት ውስጥ መረጃነት የለውም ። ሆኖም ግን "ሐዲሱ" ደዒፍ ነው‼️

((ፈታዋ አል-ጃሚዑ አል-ከቢር))

"ሰማሓቱ ሸይኽ ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላ ቢን ባዝ"::

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

23 Jan, 17:47


☝️☝️ የረጀብን ወር መፆም...

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

حكم صيام شهر رجب كاملاً

السؤال: ماذا على الذي يصوم شهر رجب كاملاً كما يصوم رمضان، وهذا السؤال من المستمع علي عثمان محمد؟

ጥያቄ ፦

የረመዳን ወር ሙሉ እንደሚፆመው የረጀብን ወር አሟልቶ የሚፆም በሆነ ሰው ላይ ምን አለበት ?... ?

الجواب: صيام رجب مكروه؛ لأنه من سنة الجاهلية، لا يصومه، صرح كثير من أهل العلم بكراهته؛ لأن النبي ﷺ نهى عن صيام رجب، المقصود أنه من سنة الجاهلية، فلا، لكن إذا صام بعض الأيام يوم الإثنين، يوم الخميس لا يضر، أو ثلاثة أيام من كل شهر لا بأس، أما إذا تعمد صيامه فهذا مكروه.

المقدم: بارك الله فيكم

لسماحة الشيخ عبدالعزيز بن باز رحمه الله

መልስ ፦

የ"ረጀብ" ወር ፆም የተጠላ ነው‼️

ምክንያቱም ፦

የ"ጃሂሊያ" ፈለግ ነው !!! አይፁመው‼️አብዛኛዎቹ ዑለማዎች የተጠላ በመሆኑ ላይ ግልፅ አርገዋል።

ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) የ"ረጀብ"ን ወር ከመፆም ከልክለዋል።

የ"ረጀብ"ን ወር በመፆም የተፈለገበት የ"ጃሂሊያ"ን ሱና ነው።

አይቻልም (አይሆንም‼️

ነገር ግን ሰኞና ሐሙስ እንዲሁም ከወሩ ሦስት ቀንን የመሰለ ከፊል ወቅት ቢፆም አይጎዳውም።ችግር የለውም።ካልሆነ ግን አውቆ (ለመፆም) አስቦበት
ከሆነ የተጠላ ነው።

ፕሮግራም አቅራቢ ፦

አላህ ረድሄቱን ይስጦት !!!

السؤال:

السائل يقول: عندنا عادة قديمة وهي إذا دخل أول خميس من شهر رجب فإن الناس يذبحون ويغسلون الأولاد، وأثناء تغسيلهم للأولاد يقولون: يا خميس أول رجب نجنا من الحصبة والجرب، ويسمون هذا اليوم كرامة رجب، وجهونا في ضوء هذا السؤال؟

ጥያቄ ፦

ጠያቂው እንዲህ ይላል ፦

እኛ ዘንድ የቆየ ልማድ አለ። እሱም የረጀብ ወር የመጀመሪያው ሐሙስ ሲገባ ጊዜ ሰዎች ዕርድ ያርዳሉ ፤ ልጆቻቸውን ያጥባሉ። ልጆቻቸውን እያጠቡ እያለ በመሀል እንዲህ
ይላሉ ፦ " አንተ የረጀብ ወር የመጀመሪያው ሐሙስ ሆይ ! ከቆዳ በሽታ ወረርሽኝና ከእከክ በሽታ ነፃ
አርገን‼️

ይህንን ዕለት የረጀብ ወር "ከራማ" ብለውም ይሰይሙታል (ይጠሩታል‼️)

ይህን ጥያቄ ግልፅ አርገው ያመላክቱን !!

الجواب:

هذا منكر لا أصل له بدعة ولا يجوز، يا خميس! هذا دعاء غير الله، هذا شرك أكبر دعاء غير الله شرك أكبر، والمقصود أن هذا بدعة لا يجوز، نسأل الله العافية. نعم.

المقدم: نسأل الله العفو العافية

(فتاوى نور على الدرب)
لسماحة الشيخ عبدالعزيز بن باز رحمه الله

መልስ ፦

ይህ መጥፎ ድርጊት ነው‼️መሠረትም የለውም !!! (ከዲን ያልሆነ)
"ቢድዓ" ነው ‼️አይቻልም ‼️

"አንተ ሐሙስ ሆይ ! " ይህ ከአላህ ውጪ (ያለን ነገር) መጣራት ነው ‼️

ይህ ትልቁ ማጋራት ነው !!!!!

ከአላህ ውጪ መጣራት ደሞ ትልቁ ሺርክ ነው ‼️!!!

የተፈለገውም ነገር ይህ ድርጊት "ቢድዓ" (ፈጠራ) መሆኑ ነው !!! ስለዚህ አይቻልም !!!

አዎ ! አላህን ጤነኛ መሆንን እንጠይቀዋለን !!!

የፕሮግራሙ አቅራቢ ፦

አላህን ይቅር እንዲለንና ጤነኛ እንዲያደርገን እንጠይቀዋለን !

(ኑሩን አለ-ደርብ)

ኢማም ኢብን ባዝ

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

23 Jan, 03:28


ድግምት

بسم الله الرحمن الرحيم 

السؤال: ما هو ‎السحر‎ وما حكم تعلمه؟‎

ጥያቄ ፦

"ሲሕር" ማለት ምንድነው ? ሲሕርን መማሩስ ሸሪዓዊ ፍርዱ ምንድነው ?

الإجابة: ‎السحر‎ قال ‎العلماء‎: هو في اللغة: "عبارة عن كل ما لطف وخفي سببه"، بحيث يكون له تأثير خفي لا يطلع عليه الناس، وهو بهذا المعنى يشمل التنجيم، والكهانة، بل إنه يشمل التأثير بالبيان والفصاحة، كما قال عليه الصلاة والسلام: "‎إن من البيان لسحراً‎"، فكل شيء له أثر بطريق خفي فهو من السحر.‎

መልስ ፦

ሲሕርን ዑለማዎች በቋንቋ ደረጃ እንዲህ ይሉታል ፦

🔥 " በሁሉም ምክንያቱ ስውርና ድብቅ በሆነ መልኩ የሚገለፅ የሆነ ነገር "ሲሕር" ይባላል።

👉 ባለው ተፅኖ ልክ ለሰው ልጆች ስውር የሆነና የማያውቁት የሆነ ነገር ማለት ነው።

👉 "ሲሕር" በዚህ ትርጓሜው " ኮከብ ቆጠራ" እና "ጥንቆላን" ያካትታል።

👉 እንደሁም የገለፃና የአንደበተ ርቱዕነትን ተፅዕኖንም ያካትታል።

ልክ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዳሉት ፦

(( " ከንግግር ማብራራት (ገለፃ) ድግምት አለ ! " ))

🔥 ሁሉም ነገር ፋና ያለው ሆኖ መንገዱ (ምክንያቱ) ስውር ከሆነ "ሲሕር"
(ድግምት) ነው።

وأما في الاصطلاح فعرفه بعضهم بأنه: "عزائم ورقى وعُقَدٌ تؤثر في ‎القلوب‎والعقول والأبدان فتسلب العقل، وتوجد ‎الحب‎ والبغض وتفرق بين المرء وزوجه وتمرض البدن وتسلب تفكيره".‎

👉 በእስልምና ህገ–ደንብ መሰረት ከፊል ዑለማዎች (እንዲህ ሲሉ) ገልፀውታል ፦

🔥 ( "ሲሕር" ማለት ) ሊቋጠር የሚችል በሩቅያ መልኩ (የሚሰራ) የሆነና በልብ ፣ በአይምሮና በአካል ላይ ተፅኖ የሚፈጥር የሆነ (ነገር) ማለት ነው።

👉 አይምሮን ይሰልባል !

👉 ውዴታና ጥላቻን ያስገኛል !

👉 በባልና ሚስት መሀል መለያየትን (ያስከስታል !!!)

👉 አካልንም ያሳምማል !!

👉 አስተሳሰብንም ይሰውራል !!!

وتعلم السحر محرم، بل هو كفر إذا كانت وسيلته الإشراك بالشياطين قال الله تبارك وتعالى: {‎واتبعوا ما تتلوا الشياطين على ملك سليمان وما كفر سليمان ولكن الشياطين كفروا يعلمون الناس السحر وما أنزل على الملكين ببابل هاروت وماروت وما يعلمان من أحد حتى يقولا إنما نحن فتنة فلا تكفر فيتعلمون منهما ما يفرقون به بين المرء وزوجه وما هم بضارين به من أحد إلا بإذن الله ويتعلمون ما يضرهم ولا ينفعهم ولقد علموا لمن اشتراه ما له في الآخرة من خلاق‎}.

ድግምትን መማር "ሐራም" ነው !!!

🔥 እንደሁም መዳረሻው በ"ሽርክ"ና "ሴይጣናዊ" በሆነ መንገድ ከሆነ "ኩፍር"
(ክህደት) ነው !!!

የተቀደሰውና ከፍ ያለው አላህ እንዲህ አለ ፦

(( " ሰይጣናትም በሱለይማን (ሰሎሞን) ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን (ድግምት) ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም ፤ (ድግምተኛ አልነበረም) ፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት ላያ (ያላወረደ ሲሆን) በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር (ያስተምሩዋቸዋል)፡፡
«እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፡፡ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ፡፡ የገዛውም ሰው ለርሱ በመጨረሻይቱ አገር ምንም እድል የሌለው መኾኑን በእርግጥ ዐወቁ፡፡ ነፍሶቻቸውንም በርሱ የሸጡበት ዋጋ ከፋ ! የሚያውቁ በኾኑ ኖሮ (ባልሠሩት ነበር)፡፡

فتعلم هذا النوع من السحر وهو الذي يكون بواسطة الإشراك بالشياطين كفر، واستعماله أيضاً كفر وظلم وعدوان على الخلق، ولهذا يقتل الساحر إما ردة وإما حداً فإن كان سحره على وجه يكفر به فإنه يقتل ردة وكفراً، وإن كان سحره لا يصل إلى درجة الكفر فإنه يقتل حداً دفعاً لشره وأذاه عن المسلمين.‎

ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ ‎

مجموع ‎فتاوى‎ و رسائل الشيخ محمد صالح العثيمين المجلد الثاني - باب السحر.‎

🔥 የዚህ ዓይነቱ በሽርክ (በማጋራትና) በሴይጣናዊ (ድርጊት) አማካኝነት ድግምትን መማር ክህደት "ኩፍር" ነው !!!

🔥 በተጨማሪም መጠቃቀሙም ክህደት
" ኩፍር " ነው። እንዲሁም በፍጥረታት ላይ በደልና ድንበር ማለፍም ነው !!!

👉 ለዚህም ሲባል ድግምተኛ ይገደላል‼️

( ይህም ማለት ፦ )

👉 ስለካደ (ስለ "ከፈረ") (ማለት ነው።) ወይም በሚያስከፍረው
( በሚያስክደው ) ሁኔታ ድግምቱን ስለሰራው "ሐድ" (የጥፋት ውሳኔ)
ይሆንለታል ማለት ነው‼️

👉 ስለዚህ ስለ "ከፈረ" ( ስለ ካደና ) የሰራው ስራ "ኩፍር" (ክህደት) በመሆኑ ይገደላል ማለት ነው።

👉 የሰራው ድግምት "ኩፍር" ደረጃ ያልደረሰም ቢሆን "ሐድ" (የጥፋት ውሳኔ) እንዲሆንበትና ከሙስሊሞች
ላይ ሸር ነገሩን ለመከላከልና እንዳያስቸግራቸው ሲባል ይገደላል !!!

ታላቁ ኢማም መሐመድ ቢን ሷሊሕ አል–ዑሰይሚን

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

22 Jan, 03:49


መዘያየር "ዒባዳ" ነው !!!

👉 ለ“መዘያየር” እና ለ“ዳዕዋ” በሚል የሚደረግ ጉዞ ሸሪዓዊ ገፅታው ምን ይመስላል ?

መልሱን ፦ ከታላቁ ሙሓዲስ ናሲሑ አል-አሚን አል-ሙጃሂድ የሕያ  አል-ሐጁሪይ ይከታተሉ ...

🌱 አህለል ሱናዎች በመካከላቸው ወንድማዊ ውዴታቸውን የሚያንፀባርቁበትና የሚደጋገፉበት (ነገር) “ዚያራ” ነው !

... አንዱ ሌላውን የሚጠይቅ ሲሆን ያልፋል ከዚህም ከዚያም ሲፈጥኑ ይመጣሉ።

“ እኛም እንደሰታለን ! ”ያኛው ይህንን ይዘይራል ! ዬኛውም ያኛውን ይዘይራል። እዛም እዛም ... ያም ያም... ይዘያየራሉ። አላህ "በረካ" እንዲያደርግላቸው እንጠይቀዋለን !

በድጋሚ ለዳዕዋ የሚደረግ ጉዞ ዘውታሪ መሆን አለበት ! ... «ኢ-ወላሂ» አላህን በመታዘዝ ፤ የላህን አንድነት በማዳረስ ፤ (ሱናን በማሰራጨት እና ባጠቃላይ ማህበረሰቡን ወንዱንም ሴቱንም ዕምነቱን እንዲገንዘብ በማድረግ ላይ ላይ የሚደረግ ትግል ነው !

ሁሉም ሰው በሀገሩ ላይ ነው (የሚኖረው።) ያ አላህ "ዳዕዋ" በማድረስ ላይ ግዴታ ያደረገበት አካል በሚችለው አቅም ልክ (ምንዳውን) ከአላህ በመተሳሰብና ትዕግስት በማድረግ አላፊነቱን ይወጣል። ይህ ከአላህ የሆነ ትሩፋት ነው !

ይህ በአህሉል ሱና መካከል የሚገኝ የሆነው “ዚያራ" ፣ የሚሰራጭ "ዳዕዋ" እና መልካም ነገር ከአላህ የሆነ ትሩፋትና ፀጋ ነው !!!

(( قُلْ بِفَضْلِ اللَّهِ وَبِرَحْمَتِهِ فَبِذَٰلِكَ فَلْيَفْرَحُوا هُوَ خَيْرٌ مِّمَّا يَجْمَعُونَ ))

«በአላህ ችሮታና በእዝነቱ (ይደሰቱ)፡፡ በዚህም ምክንያት ይደሰቱ፡፡ እርሱ ከሚሰበስቡት ሀብት በላጭ ነው» በላቸው፡፡

(አዪ-ዩኑስ (58))

«ወላሂ» እናንተ አዳማጮቼ !

ይህ ነገር "ኸይር" ነገርን ከመጠበቅ ነው ! እንዲሁም ማህበረሰብን ማስገንዘብ እና ሴትም ይሁኑ ወንድ ልጆቻችንን ጭምር ማስተማርም ነው።

በተጨማሪ ለልጆቻችን ከክፉ ሸር ፤ ከፈተና ፣ ከአታላይ ነገር ፣ ከአደጋዎች ፣ ከድንቁርና ፣ ከሼይጣን ተንኮሎች እና አዋራጅነቱ የሚጠብቅ መሸሸጊያም ይሆናቸዋል።

እኔም የፈለኩበት ፦ ይህ ከአንዱ ሰው ወደሌላው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ... የሚደረግ (የሚገኝ) የሆነው መዘያየር አህሉል ሱናዎች ዘንድ በተለያየ ጊዜ የሚዘጋጁበት ነገር ነው።

👉 አህሉል ሱናዎች (ይህን መዘያየር) "ዒባዳ" አምልኮት ነው ብለው ተመልክተውታል።

ለአላህ ብሎ መዘያየር "ዒባዳ" ነው !!!

👉 “ዚያራ” የአላህን ውዴት የሚያስገኝ የሆነ "ዒባዳ" ነው !

ያ ለሷ የሆነው ነገር ( ከአላህ ዘንድ የሆነው ትሩፋት ) "ኒያ"ው ላማረለት ለሆነ ሰው“ ከዒባዳ የሚገኝ ነው !!!

ልክ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አሸናፊና የላቀው አላህ አለ ! ብለው እንዳሉት ፦

« وَجَبَت مَحَبَّتِي لِلمُتَحَابِّين فِيَّ، وَالمُتَجَالِسِينَ فِيَّ، وَالمُتَزَاوِرِينَ فِيَّ، وَالمُتَبَاذِلِينَ فِيَّ والمتجالسين فيَّ » 

« የእኔ ውዴታ ለሚዋደዱ ሰዎች ፤ ለሚዘያየሩ ሰዎች ፤ (አስፈላጊውን ነገር) እኔን ለማስወደድ በሚል ለሚተባበሩና የሚለግሱ ሰዎች እንዲሁም አብረው ለሚቀማመጡ ሰዎች ግድ ሆነች !!! »

በዚህ ሐዲስ ሁሉም ቦታ ላይ "ግዴታ ሆነች ! ግዴታ ሆነች !" አለ። ይህን ማለቱ አላህ በእራሱ ላይ ውዴታው ለባሪያው ግድ አደረጋት ማለት ነው።

👉 ይህ ደሞ የሰው ልጅ አሸናፊና የላቀ ወደ ሆነው አላህ የሚቃረብበት የሆነ ነገር ነው !!!

((( ታላቁ ዓሊም ታማኙ መካሪ ሸይኽ የሕያ አል-ሐጁሪይ )))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

22 Jan, 03:48


መዘያየር "ዒባዳ" ነው !!!

👉 ለ“መዘያየር” እና ለ“ዳዕዋ” በሚል የሚደረግ ጉዞ ሸሪዓዊ ገፅታው ምን ይመስላል ?

መልሱን ፦ ከታላቁ ሙሓዲስ ናሲሑ አል-አሚን አል-ሙጃሂድ የሕያ አል-ሐጁሪይ ይከታተሉ ...

🌱 አህለል ሱናዎች በመካከላቸው ወንድማዊ ውዴታቸውን የሚያንፀባርቁበትና የሚደጋገፉበት (ነገር) “ዚያራ” ነው !

... አንዱ ሌላውን የሚጠይቅ ሲሆን ያልፋል ከዚህም ከዚያም ሲፈጥኑ ይመጣሉ።

“ እኛም እንደሰታለን ! ”ያኛው ይህንን ይዘይራል ! ዬኛውም ያኛውን ይዘይራል። እዛም እዛም ... ያም ያም... ይዘያየራሉ። አላህ "በረካ" እንዲያደርግላቸው እንጠይቀዋለን !!!

የድምፁን ሙሉ ትርጉሙ ከስር ይመልከቱ። ⤵️⤵️⤵️


https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

20 Jan, 06:50


አባቴ ባለቤቴን እንድፈታ...

‏سئل ‎الإمام أحمد :

إن أبى يأمرني أن أطلق، قال: لا تطلق.
قال : أليس عمر أمر ابنه أن يطلق امرأته.
قال : حتى يكون أبوك مثل عمر. !!

وقال ‎إسحاق بن راهويه :

طلاق المرأة الصالحة ليس من بر الوالدين في شيء.

📚الآداب الشرعية ١/ ٤٤٧

📕 مسائل الكوسج ١١٠٤

ኢማሙ አሕመድ እንዲህ በሚል ተጠየቁ ፦

ጥያቄ ፦

👉 አባቴ ባለቤቴን እንድፈታት ያዘኛል...?

መልስ ፦

👉 እንዳትፈታት‼️

👉 ዑመር ለልጁ ባለቤቱን እንዲፈታ አዞት የለም እንዴ ?

👉 ኢማሙ አሕመድም እንዲህ አሉ ፦

🌱 አባትክ ልክ እንደ ዑመር እስኪሆን ድረስ‼️እንዳትፈታ‼️!!!

👉 (ኢስሓቅ ቢን ራሃዊ) እንዲህ
አለ ፦

🌱 መልካም የሆነች ሚስትን መፍታት በአንዳችም ሁኔታ ለወላጅ በጎን መዋል
አይደለም‼️
https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

18 Jan, 14:05


... 🖐️ን አስቀምጦ ዱዓ ማድረግ !!!

ዑስማነ በኒ አቢ አል-ዓስ አሰቀፊይ ወደ ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ዘንድ በመምጣት እስልምናን ከተቀበለ ጊዜ አንስቶ ስለሚያመው ህመም ስሞታን ነገራቸው።

ረሱልም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉት ፦

👉 « እጅህን ከሰውነትክ የሚያምክ በሆነው ቦታ ላይ አስቀምጥና ሦስት ጌዜ " ቢስሚላህ " (በአላህ ስም) እና ሰባት ጊዜ " አዑዙ ቢላሂ ወቁድረቲሂ ሚን ሸሪ ማ አጂድ ወኡሓዚሩ ! " ( የሚያገኘኝና የምጠነቀቀው ከሆነው ክፉ ነገር በአላህ ኃይል (ችሎታ) እጠበቃለሁ ! ) » (በማለት በል አሉት።)

(ሙስሊም ዘግቦታል።)

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

17 Jan, 15:09


“አል-ሙዓዊዘታን”

‏قال الشيخ ابن باز  رحمه الله تعالى:

*المعوذتان صباحا ومساء ثلاث مرات،*
*من أسباب السلامة من السحر وغيره .*

فتاوى نور على الدرب  (٣/٢٩٥)

“አል-ሙዓዊዘታን”
(ሱረቱል አን-ናስ እና ሱረቱል አል-ፈለቅ) የሚባሉት ሁለት ምዕራፎችን በንጋትና ምሽት ሦስት ሦስት ጊዜ  ማለት ከድግምት እና ከሌሎች (መጥፎ) ነገሮች ሰላም ለመሆን ምክንያት ይሆናል።

(ፈታዋ ኑሩን አለደርብ 3/295)

((ኢማም ኢብን ባዝ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

... ኢስማኤል ወርቁ...

#قناة_أبي_خالد_الدعوية
https://t.me/AbuKhlid3320/54048

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

17 Jan, 03:35


... ልዩ ቀን ነው !!!!!

💐 ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦

👉 « ፀሐይ ከወጣባቸው ቀናቶች ውስጥ ምርጡ (መልካሙ) ቀን የ"ጁምዓ" ዕለት ነው !!!

👉 በዚህ ቀን ውስጥ "አደም" ተፈጥሯል።

👉 በዚህ ቀን ውስጥ "አደም" ወደ "ጀነት" ገባ !!!

👉 በዚህ ቀን ውስጥ "አደም" ከ"ጀነት" ወጥቶ (ወደ ምድር) ወረደ !!!

👉 በዚህ ቀን ውስጥ አንዲት ወቅት አለች። ሙስሊም የሆነ ባሪያ ያቺን ሰዓት አሸናፊና የላቀውን አላህ አንድን ነገር የሚጠይቀው (የሚለምነው) ሲሆን አይገጣጠማትም ፤ ያንን ነገር አላህ የሚሰጠው ቢሆን እንጂ...

👉 በዚህ ቀን ውስጥ "ቂያማ"
ይቆማል‼️

(ሙስሊም ዘግቦታል)

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

15 Jan, 16:03


"ሐይድ" ሆነች ፣ ጠራች ፣ ተገናኘች ፣ ሆነች !

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺮاﺑﻊ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (6951)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س: ﺭﺟﻞ ﺣﺎﺿﺖ ﺯﻭﺟﺘﻪ، ﻭﻟﻤﺎ اﻧﻘﻄﻊ ﻋﻨﻬﺎ اﻟﺤﻴﺾ ﻭﻇﻬﺮﺕ ﻋﻼﻣﺔ اﻟﻄﻬﺮ- ﺃﻱ: اﻟﻘﺼﺔ- اﻏﺘﺴﻠﺖ ﻭﺟﺎﻣﻌﻬﺎ ﺯﻭﺟﻬﺎ، ﻭﻟﻤﺎ ﻓﺮﻍ ﻣﻦ اﻟﺠﻤﺎﻉ ﺟﺎءﻫﺎ اﻟﺪﻡ ﺃﻳﻀﺎ، ﻓﻬﻞ ﻫﺬا اﻟﺠﻤﺎﻉ ﺟﻤﺎﻉ ﻃﻬﺮ ﺃﻡ ﺟﻤﺎﻉ ﺣﻴﺾ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

አንድ ሰው ባለቤቱ "ሐይድ" ሆነች። ከዚያም ከእሷ ላይ ደሙ ሲቋረጥ ጊዜ ንፁህ የመሆኗ ምልክት (ነጭ ፈሳሽ) ታያት። ከዚያም ታጠበችና ባለቤቷ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት አደረጋት። ግንኙነቱን አድርጎ ሲያጠናቅቅ ተመልሶ ደሙ ታያት። ይህ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ንፁህ ሆና እንዳደረጋት ነው ወይንስ የሐይድ ደም ላይ ሆና እንዳደረጋት ነው የሚወሰደው ?

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

ج: ﺇﺫا ﻛﺎﻥ اﻟﻮاﻗﻊ ﻛﻤﺎ ﺫﻛﺮﺕ اﻋﺘﺒﺮ ﻫﺬا اﻟﺠﻤﺎﻉ ﺟﻤﺎﻋﺎ ﻓﻲ ﻃﻬﺮ، ﻭﻻ ﺣﺮﺝ ﻋﻠﻴﻚ ﻓﻴﻪ.

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

*#فتاوى_النكاح_2*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

መልስ ፦

ተጨባጩ ነገር ልክ (ጥያቄው ላይ) እንደተወሳው ከሆነ ይህን ግብረ-ሥጋ ግንኙነት "ጣሂር" ንፁህ ሆና እንዳደረካት ተደርጎ ይወሰዳል። ይህን በማድረግክ በእንተ ላይ ምንም ችግር የለብክም።
ትክክለኛውን የሚገጥመው በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(ለጅነቱ አል-ዳሂማ)

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

14 Jan, 05:01


ስትቀኚ በልኩ ይሁን !

نصيحة ابن عثيمين رحمه الله للمرأة الغيورة

‌‌‌‌‏قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله تعالى :

من طبيعة المرأة أن تغار على زوجها ، وهذا دليل على محبتها له ..

ولكني أقول : الغيرة إذا زادت صارت غبرة وليست غيرة ، وتتعب المرأة تعباً شديداً  !!

لذلك أشير على المرأة أن تخفف من غيرتها ..

{ اللقاء الشهري [ ٣١ ] / ‎فتاوى_المرأة }

🍇 ከሴት ልጅ ተፈጥሯዊ ከሆነው ባህሪዋ ውስጥ በባለቤቷ ላይ የምትቀና መሆኗ ነው። ይህ ለባለቤቷ ያላትን ውዴታ አመላካች ነው።

ነገር ግን እንዲህ እላለሁ ፦

👉 ቅናት ከልኩ ካለፈ አቧራ ይሆናል እንጂ ቅናት አይሆንም ! ሴቲቱም (በዚህ ሁኔታ ላይ ስትሆን) እጅግ በጣም መድከምን ትደክማለች !!!

👉 ለዚህም ሲባል ሴት ልጅ “የምትቀናውን ቅናት” ቀለል ያለ እንድታደርገው አመላክታታለሁ።

((አል-ሊቃኣ አሽ-ሸህሪ 31 አል-ፈታዋ ሊል-መርዓት ))

((ኢማም ኢብን ዑሰይሚን))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

... ኢስማኤል ወርቁ...

#قناة_أبي_خالد_الدعوية
https://t.me/AbuKhlid3320/54066

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

12 Jan, 03:52


በካፊሮች መከራ መደሰት...

فتاوى الدروس

السؤال:

هل للمسلم أن يفرح بالمصيبة في بلد الكفار؟

ጥያቄ ፦

አንድ ሙስሊም የሆነ ሰው በ"ካፊር" ሀገር ላይ የሚደርስ በሆነ "ሙሲባ" መከራ መደሰት ይቻልለታልን ?

الجواب:

يفرح لها، إذا كان فيها نفعٌ للمسلمين يفرح لها: قُلْ بِفَضْلِ اللَّهِ وَبِرَحْمَتِهِ فَبِذَلِكَ فَلْيَفْرَحُوا هُوَ خَيْرٌ مِمَّا يَجْمَعُونَ 
[يونس:58]،

إذا كان شيء ينفع المسلمين: انهزم جيشهم، هداهم الله للإسلام؛ يفرح.

س: إذا كانت زلزلة مثلًا في بلدٍ كافرٍ؟

ج: يفرح؛ لأنها قد تكون موعظةً، قد تكون فيها هداية.

فتاوى الدروس

لسماحة الشيخ الشيخ عبد العزيز بن باز

መልስ ፦

በዚህ ነገር ይደሰታል። በዚህ ነገር ውስጥ ለሙስሊሞች ጥቅም ካለው ይደሰታል።

(( قُلْ بِفَضْلِ اللَّهِ وَبِرَحْمَتِهِ فَبِذَٰلِكَ فَلْيَفْرَحُوا هُوَ خَيْرٌ مِّمَّا يَجْمَعُونَ ))

«በአላህ ችሮታና በእዝነቱ (ይደሰቱ)፡፡ በዚህም ምክንያት ይደሰቱ፡፡ እርሱ ከሚሰበስቡት ሀብት በላጭ ነው» በላቸው፡፡

(አል-ዩኑስ(58))

አላህ ወደ “ ኢስላም ” ይምራቸውና የከሃዲያን ሰራዊት መሸነፉን የመሰለ ሙስሊሞችን የሚጠቅም ነገር ሲሆን መደሰት ይቻላል።

ጥያቄ ፦

ለምሳሌ ፦ በካፊሮች ሀገር የመሬት መንቀጥቀጥ ሲከሰት መደሰትስ...?

መልስ ፦

አዎ ! ይደሰታል። ምክንያቱም ፦ በእርግጥም ይህ ነገር መከሰቱ ለእነሱ (ለከሃዲያኖች) መገሰጫ (ምክር) ሊሆናቸው ይችላል።እንዲሁም ምራቻም ሊሆናቸው ይችላል።

( ፈታዋ ወዱሩስ )

(( ኢማም ኢብን ባዝ ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

... ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

10 Jan, 12:47


ረጀብ የተለየ ነገር የለውም !

قال الإمام ابن العثيمين رحمه الله ‼️

#ليس لشهر رجب ميزة عن سواه من الأشهر الحرم، ولا #يخص، لا بعمرة، ولا بصيام، ولا بصلاة، ولا بقراءة قرآن، بل هو #كغيره من الأشهر الحرم، وكل الأحاديث الواردة في فضل الصلاة فيه، أو الصوم فيه، فإنها #ضعيفة، لا يبنى عليها حكم #شرعي.

المصدر: اللقاء الشهري [32]

የረጀብ ወር ከተቀሩት "ሸህሩል ሑሩም" (የተከበሩት  ወራቶች) የሚለይበት ነገር የለውም ! በዑምራ ፣ በፆም ፣ በሶላት ፣ ቁርኣን በማንበብ አይለይም። እንደሁም "ረጀብ" እንደሌሎቹ (የተከበሩ ወራቶች) ናቸው።

ሁሉም በረጀብ ወር ውስጥ የሚሰገድ ሶላትና የሚፆም ፆምን ብልጫ አስመልክቶ የመጡ ሐዲሶች “ደዒፍ” ናቸው።

👉 በእነዚህ ሐዲሶች ሸሪዓዊ ሑክም አይገነባም !!!

((አል-ሊቃኣ አሽ-ሸህሪ 32))

((ኢማም ኢብን ዑሰይሚን))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

... ኢስማኤል ወርቁ...

#قناة_أبي_خالد_الدعوية
https://t.me/AbuKhlid3320/54000

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

10 Jan, 03:30


"ጁምዓ" "ጀምዓ" እና "ዒድ ሶላት" ለሴቶች...

وقال شيخ الإسلام ابن تيمية في [المجموع] (6|458، 459) : فقد أخبر المؤمنات أن صلاتهن في البيوت أفضل لهن من شهود الجمعة والجماعة إلا العيد، فإنه أمرهن بالخروج فيه - ولعله والله أعلم.

- لأسباب: الأول: أنه في السنة مرتين، فقبل بخلاف الجمعة والجماعة. الثاني: أنه ليس له بدل، بخلاف الجمعة والجماعة فإن صلاتها في بيتها الظهر هو جمعتها. الثالث: أنه خروج إلى الصحراء لذكر الله، فهو شبيه بالحج من بعض الوجوه؛ ولهذا كان العيد الأكبر في موسم الحج موافقة للحجيج. انتهى

👉 ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ መጅሙዓ አል-ፈታዋ 6ኛው ጥራዝ ገፅ 458-459 ላይ እንዲህ ይላሉ ፦ “ ነብዩ ﷺ ሙእሚን ሴቶች ጁምዓ እና ጀመዓ (የህብረት ሶላት) መስጅድ ከመሳተፍ እቤታቸው መስገዳቸ በላጭ እንደሆነ አጠንክረው ተናግረዋል። ነገር ግን የዒድ ቀን ሴቶች እንዲወጡ አዘዋል ፤ (ትክክለኛውን የሚያውቀው አላህ ሲሆን) ይህንን ያሉበት ምክንያት እንደሚከተለው ሊሆኑ ይችላል በሚል አውስተዋል ፦

1️⃣ በጁምዓ እና በጀመዓ ተቃራኒ "ዒድ" በዓመት ሁለት ጊዜ ስለሆነ መውጣታቸው ተቀባይነት አገኘ።

2️⃣ በጁምዓ እና በጀመዓ ተቃራኒ "ዒድ" ተለዋጭ የለውም። እቤቷ ዝሁር መስገዷ ለእርሷ ጁምዓን እና ጀመዓን ይተካላታል።

3️⃣ በአንዳንድ ሁኔታዎች አላህን ለማስታወስ ወደ ሜዳ መውጣት ከሐጅ ጋር ያመሳስለዋል። ለዚህም ነው ታላቁ ዒድ ሐጃጆችን በመግጠም በሐጅ ሰዓት እንዲሆን የሆነው።

(( ሸይኸል ኢስላም ኢብን ተሚያ ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

... ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

06 Jan, 15:57


ገናን ማክበር ሐራም ነው‼️

هذا لا يجوز ، تهنئة الكفَّار بأعيادهم مُشافهةً ، أو من طريق الهاتف –التليفون- أو بأوراقٍ تُطبع ، كل هذا #منكر لا يجوز من المسلم ، لا في بلاد الإسلام ، ولا في غير بلاد الإسلام ، لا يُهنِّئهم بأعيادهم ، ولا يُشاركهم فيها ، ولا يعمل معهم فيها ويُعينهم عليها ؛ لأنَّ هذه إعانة على #الباطل ، فلا يشترك معهم ، ولا يُعينهم ، ولا يُهنّئهم بأعيادهم الباطلة.

📚 فتاوى الدروس لسماحة الشيخ ابن باز رحمه الله

( ገናን ማክበር ሐራም ነው‼️ ) ይህ ድርጊት አይቻልም !!!

ለበዓላቸው በመገኘትም ይሁን በስልክ ወይም በታተመ ወረቀት (ፖስት ካርድ) አማካኝነት እንኳን አደረሳቹ ማለት አይቻልም‼️

ይህ ሁሉ ነገር ሙስሊም ለሆነ ሰው የተወገዘ መጥፎ ድርጊት ነውና አይቻልም !!!

👉 በሙስሊም ሀገር ውስጥም ይሁን ከሙስሊም ሀገር ውጪ ኩፋሮችን በባዕላቸው ጊዜ እንኳን አደረሳቹ ማለት አይቻልም !!!

👉 በዓላቸውን በመተባበር አብሮ ማክበር አይቻልም !!!

👉 በዓላቸውን እንዲያከብሩ ስራዎችን በማገዝ መተባበርም አይቻልም !!!

ምክንያቱም ፦ ይህ ድርጊት እነሱን በውሸት ውድቅ በሆነ ነገር ማገዝ ስለሆነ አይጋራቸውም አያግዛቸውም ውሸት በሆነው በዓላቸውም እንኳን አደረሳቹም አይላቸውም ማለት ነው።

((( ኢማም ኢብን ባዝ )))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

https://binbaz.org.sa/fatwas/21240/حكم-تهنئة-الكفار-بأعيادهم

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

06 Jan, 15:55


የ "ዒሳ" ልደት ክሪስማስ ሐራም

( ገናን ማክበር ሐራም ነው‼️ ) ይህ ድርጊት አይቻልም !!!

ለበዓላቸው በመገኘትም ይሁን በስልክ ወይም በታተመ ወረቀት (ፖስት ካርድ) አማካኝነት እንኳን አደረሳቹ ማለት አይቻልም‼️

ይህ ሁሉ ነገር ሙስሊም ለሆነ ሰው የተወገዘ መጥፎ ድርጊት ነውና አይቻልም !!!

👉 በሙስሊም ሀገር ውስጥም ይሁን ከሙስሊም ሀገር ውጪ ኩፋሮችን በባዕላቸው ጊዜ እንኳን አደረሳቹ ማለት አይቻልም !!!

👉 በዓላቸውን በመተባበር አብሮ ማክበር አይቻልም !!!

👉 በዓላቸውን እንዲያከብሩ ስራዎችን በማገዝ መተባበርም አይቻልም !!!

ምክንያቱም ፦ ይህ ድርጊት እነሱን በውሸት ውድቅ በሆነ ነገር ማገዝ ስለሆነ አይጋራቸውም አያግዛቸውም ውሸት በሆነው በዓላቸውም እንኳን አደረሳቹም አይላቸውም ማለት ነው።

((( ኢማም ኢብን ባዝ )))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

https://binbaz.org.sa/fatwas/21240/حكم-تهنئة-الكفار-بأعيادهم

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

06 Jan, 05:34


የረጀብን ወር መፆም...

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

حكم صيام شهر رجب كاملاً

السؤال: ماذا على الذي يصوم شهر رجب كاملاً كما يصوم رمضان، وهذا السؤال من المستمع علي عثمان محمد؟

ጥያቄ ፦

የረመዳን ወር ሙሉ እንደሚፆመው የረጀብን ወር አሟልቶ የሚፆም በሆነ ሰው ላይ ምን አለበት ?... ?

الجواب: صيام رجب مكروه؛ لأنه من سنة الجاهلية، لا يصومه، صرح كثير من أهل العلم بكراهته؛ لأن النبي ﷺ نهى عن صيام رجب، المقصود أنه من سنة الجاهلية، فلا، لكن إذا صام بعض الأيام يوم الإثنين، يوم الخميس لا يضر، أو ثلاثة أيام من كل شهر لا بأس، أما إذا تعمد صيامه فهذا مكروه.

المقدم: بارك الله فيكم

لسماحة الشيخ عبدالعزيز بن باز رحمه الله

መልስ ፦

የ"ረጀብ" ወር ፆም የተጠላ ነው‼️

ምክንያቱም ፦

የ"ጃሂሊያ" ፈለግ ነው !!! አይፁመው‼️አብዛኛዎቹ ዑለማዎች የተጠላ በመሆኑ ላይ ግልፅ አርገዋል።

👉 ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) የ"ረጀብ"ን ወር ከመፆም ከልክለዋል።

👉 የ"ረጀብ"ን ወር በመፆም የተፈለገበት የ"ጃሂሊያ"ን ሱና ነው።

አይቻልም (አይሆንም‼️)

ነገር ግን ሰኞና ሐሙስ እንዲሁም ከወሩ ሦስት ቀንን የመሰለ ከፊል ወቅት ቢፆም አይጎዳውም።ችግር የለውም።ካልሆነ ግን አውቆ (ለመፆም) አስቦበት
ከሆነ የተጠላ ነው።

ፕሮግራም አቅራቢ ፦

(( አላህ ረድሄቱን ይስጦት !!! ))

ኢማም ኢብን ባዝ

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

06 Jan, 05:31


የረጀብን ወር መፆም...

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

حكم صيام شهر رجب كاملاً

السؤال: ماذا على الذي يصوم شهر رجب كاملاً كما يصوم رمضان، وهذا السؤال من المستمع علي عثمان محمد؟

ጥያቄ ፦

የረመዳን ወር ሙሉ እንደሚፆመው የረጀብን ወር አሟልቶ የሚፆም በሆነ ሰው ላይ ምን አለበት ?... ?

الجواب: صيام رجب مكروه؛ لأنه من سنة الجاهلية، لا يصومه، صرح كثير من أهل العلم بكراهته؛ لأن النبي ﷺ نهى عن صيام رجب، المقصود أنه من سنة الجاهلية، فلا، لكن إذا صام بعض الأيام يوم الإثنين، يوم الخميس لا يضر، أو ثلاثة أيام من كل شهر لا بأس، أما إذا تعمد صيامه فهذا مكروه.

المقدم: بارك الله فيكم

لسماحة الشيخ عبدالعزيز بن باز رحمه الله

መልስ ፦

የ"ረጀብ" ወር ፆም የተጠላ ነው‼️

ምክንያቱም ፦

የ"ጃሂሊያ" ፈለግ ነው !!! አይፁመው‼️አብዛኛዎቹ ዑለማዎች የተጠላ በመሆኑ ላይ ግልፅ አርገዋል።

👉 ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) የ"ረጀብ"ን ወር ከመፆም ከልክለዋል።

👉 የ"ረጀብ"ን ወር በመፆም የተፈለገበት የ"ጃሂሊያ"ን ሱና ነው።

አይቻልም (አይሆንም‼️)

ነገር ግን ሰኞና ሐሙስ እንዲሁም ከወሩ ሦስት ቀንን የመሰለ ከፊል ወቅት ቢፆም አይጎዳውም።ችግር የለውም።ካልሆነ ግን አውቆ (ለመፆም) አስቦበት
ከሆነ የተጠላ ነው።

ፕሮግራም አቅራቢ ፦

(( አላህ ረድሄቱን ይስጦት !!! ))

ኢማም ኢብን ባዝ

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

06 Jan, 04:58


እስር ቤት ውስጥ የሞተ ጀግና...

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

« ﻫﺬﺍ ﺷﻴﺦ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﻋُﺬّﺏ ﻭﻣﺎﺕ ﻓﻲ ﺍﻟﺴﺠﻦ ، ﻟﻜﻦ ﻧﺠﺤﺖ ﺩﻋﻮﺗﻪ ﻓﻴﻤﺎ ﺑﻌﺪ ، ﻟﻤﺎﺫﺍ؟

ጥያቄ ፦

"ሸይኽል ኢስላም ኢቢን ተሚያ" እስር ቤት ውስጥ ተቀጣ (ተሰቃየ) እዛውም ሞተ። ነገር ግን ከዚያም በኋላ ዳዕዋው (ጥሪው) "ነጃ" ወጣ። (ድልን ተጎናፀፈ።)…
እንዴት እንዲህ ሊሆን ቻለ

• ﻷﻧﻬﺎ ﺩﻋﻮﺓ ﺃﺻﻴﻠﺔ ﺗﺮﺗﻜﺰ
ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻜﺘﺎﺏ ﻭﺍﻟﺴﻨﺔ ﻛﻤﺎ ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ : {ﻓﺄﻣﺎ ﺍﻟﺰﺑﺪ ﻓﻴﺬﻫﺐ ﺟﻔﺎﺀ ﻭﺃﻣﺎ ﻣﺎﻳﻨﻔﻊ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﻓﻴﻤﻜﺚ ﻓﻲ ﺍﻷﺭﺽ }

• ﺃﻣﺎ ﺩﻋﺎﺓ ﺍﻟﻀﻼﻝ - ﺣﺘﻰ ﻭﻟﻮ ﺗﺠﻤﻬﺮ ﺣﻮﻟﻬﻢ ﻣﺌﺎﺕ ﺍﻷﻟﻮﻑ -
ﻓﺈﻥ ﻫﺬﺍ ﻏﺜﺎﺀ ﻛﻐﺜﺎﺀ ﺍﻟﺴﻴﻞ .

• ﻓﺎﻟﺪﻋﻮﺓ ﺍﻟﺼﺤﻴﺤﺔ ﻳﺒﻘﻰ ﺧﻴﺮﻫﺎ ﻭﺃﺛﺮﻫﺎ ﻋﻠﻰ ﻣﺮ ﺍﻷﺟﻴﺎﻝ
ﺃﻣﺎ ﺍﻟﺪﻋﻮﺓ ﻏﻴﺮ ﺍﻟﺼﺤﻴﺤﺔ
ﺃﻭ ﺍﻟﺪﻋﻮﺓ ﺍﻟﻤﻐﺮﺿﺔ ﺍﻟﺘﻲ ﻳﻘﺼﺪ ﻣﻨﻬﺎ ﺃﺷﻴﺎﺀ ﺃﺧﺮﻯ!

ﻓﻬﺬﻩ ﻭﺇﻥ ﺗﺠﻤﻬﺮ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﺣﻮﻟﻬﺎ ﻓﻲ ﻭﻗﺖ ﻣﻦ ﺍﻷﻭﻗﺎﺕ ﺇﻻ ﺃﻧﻬﺎ:
ﻻﺑﺮﻛﺔ ﻓﻴﻬﺎ ﻭﻻﺧﻴﺮ ﻓﻴﻬﺎ
ﻭﻻ ﺗﺆﺛــﺮ ﻓﻲ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﺧﻴﺮﺍً»

[ﺇﻋﺎﻧﺔ ﺍﻟﻤﺴﺘﻔﻴﺪ ﺑﺸﺮﺡ ﻛﺘﺎﺏ ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ ﺹ ١٥٩]

قناة العلامة الفقيه صالح بن الفوزان حفظه الله
تهتم بنشر كل مايتعلق بالشيخ من علوم

መልስ ፦

ምክንያቱም ፦ ዳዕዋው በቁርኣንና ሐዲስ የተመረኮዘ የሆነ ስር–ነቀል መሠረታዊ "ዳዕዋ" ጥሪ ስለሆነ ነው።

ልክ ከፍ ያለው አላህ እንዳለው ፦

(( " ከሰማይ ውሃን አወረደ፡፡ ሸለቆዎቹም በመጠናቸው ፈሰሱ፡፡ ጎርፉም አሰፋፊውን ኮረፋት ተሸከመ፡፡ ለጌጥ ወይም ለዕቃ ፍላጎት በእርሱ ላይ እሳት የሚያነዱበትም (ማዕድን) ብጤው የኾነ ኮረፋት አልለው፡፡ እንደዚሁ አላህ ለእውነትና ለውሸት ምሳሌን ያደርጋል፡፡ ኮረፋቱማ ግብስብስ ኾኖ ይጠፋል፡፡ ለሰዎች የሚጠቅመውማ በምድር ላይ ይቆያል፡፡ እንደዚሁ አላህ ምሳሌዎችን ይገልፃል፡፡ " ))

አል–ረዕድ (17)

የጥሜት ተጣሪዎች "ዳዕዋ" ከሆነ ግን በዙሪያቸው 100,000 ሰዎች ቢሰባሰቡላቸውም …

(ይህ ዓይነቱ ጥሪ) ጎርፍ እንደሚነዳው ገለባ
ነው !!!

ትክክለኛ "ዳዕዋ" (ጥሪ) ከሆነ ግን የመልካም
ነገሩ ፋናው ትውልድ በተተካካ ቁጥር ይቀራል።

ከትክክለኛ "ዳዕዋ" (ጥሪ) ውጪ ከሆነ ወይም
ሌላ ነገር (ጥቅማ–ጥቅም ) የተፈለገበት ከሆነ ግን …

ይህ "ዳዕዋ" ጥሪ ከጊዜያት ውስጥ በየትኛውም ጊዜ በዙሪያው ሰዎች ቢሰባሰቡበትም …

በውስጡ በረከት የለበትም !
በውስጡ መልካም ነገር የለውም ! በሰው ልጆች ላይ በመልካም ነገር ተፅኖ አያደርግም !

(( ታላቁ ሸይኽ ሷሊሕ አል-ፈውዛን ))

(…ኢስማኤል ወርቁ…)

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

03 Jan, 03:39


⚠️የረጀብ የመጀመሪያው ጁምዓና ሌሊቶች...

☄️ بسم الله الرحمن الرحيم

قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله : ( وأما اتخاذ موسم غير المواسم الشرعية كبعض ليالي شهر ربيع الأول التي يقال : إنها ليلة المولد , أو بعض ليالي رجب , أو ثامن عشر ذي الحجة , أو أول جمعة من رجب , أو ثامن من شوال الذي يسميه الجهَّال عيد الأبرار : فإنها من البدع التي لم يستحبها السلف , ولم يفعلوها. والله سبحانه وتعالى أعلم).

ا.هـ. مجموع الفتوى لشيخ الإسلام ابن تيمية (25/298).

👉 አላህ ይዘንለትና ሸይኸል ኢስላም ኢብን ተሚያ እንዲህ ነበር ያለው ፦

« ሸሪዓው ካደረገው ክብረ-በዓል ውጪ መያዝን ከሆነ ... ልክ ከፊል የረቢዓል-አወል ወር ሌሊቶችንና የነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
የልደት ቀን በማለት ማክበር ፤ ከፊል የ"ረጀብ" ወር ሌሊቶችን ፥ የዙል-ሒጃ 18ኛውን ቀን ፥ ከ"ረጀብ" ወር የመጀመሪያውን "ጁምዓ" እና እነዚያ መሃይባን የሆኑ ሰዎች "ዒዱል አብራራ" ( የምርጦች ዒድ) በማለት የሰየሙት የሆነው የ"ሸዋል"ን ወር 8ኛውን ቀን "ዒድ" አድርጎ ማክበር
ቀደምት ደጋግ ሰለፎች ያልወደዱትና ያልተገበሩት የሆነ "ቢድዓ" (አዲስ ፈጠራ) ነው !!! »

ጥራት የተገባውና ከፍ ያለው አላህ የበለጠውን ዐዋቂ ነው !!!

መጅሙዓ ፈታዋ (25/298)

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

02 Jan, 17:52


💥 ተጀመረ ተጀመረ ተጀመረ ‼️

📮 የሴት ልጅ ሂጃብ 📮

👉🌠 ክፍል 001 🌠👈

🏡 በቀጥታ ስርጭት በአል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ Official የtelegram Chanel።


🎙 በኡስታዝ አቡ አብድረህማን ኢብራሂም {አብራር} አላህ ይጠብቀው።

🔗 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio?livestream

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

01 Jan, 05:52


በዓላቸውን ማክበር ሐራም ነው‼️

ጥያቄ  ፦

ከፊል ሙስሊሞች ከሃዲያኖች "ክሪስማስ" (የዒሳ የውልደት ቀን) በማለት የሚጠሩት የሆነውን ዕለት በማክበር ይጋሩአቸዋል። ምልከታንም ይፈልጋሉ ?

መልስ ፦

ለወንድም ይሁን ለሴት ሙስሊሞች የነሳራንና የየሁዳን እንዲሁም የሌሎችን ከሃዲያኖች በዓል በማክበር መጋራት አይቻልላቸውም !!!

👉 ግዴታ የሚሆነው ይህን ነገር መተው ነው !!!

ምክንያቱም ፦ « በህዝቦች የተመሳሰለ የሆነ ሰው አርሱም ከእነሱ ነው። »

👉 ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እነርሱን
ከመመሳሰልና ስነ-ምግባራቸውን ከመላበስ
አስጠንቅቀውናል ‼️

👉 ወንድና ሴተ አማኒያን ይህን ነገር መጠንቀቅ አለባቸው‼️

👉 በየትኛውም ሁኔታ የእነርሱ በዓላት በማክበር ላይ እንዳይገኝ❗️

ምክንያቱም ፦ የእነርሱ በዓላቶች የአላህን ሸሪዓ የሚፃረሩ ናቸው !!!

የአላህ ጠላቶች የሚያከብሩት የሆነውን በዓል በየትኛውም ነገር በመጋራት ማክበርም ይሁን በመተባበርና ማገዝ ከነሱ ጋር ማሳለፍ አይቻልም !!!

ከነገራቶች ውስጥ በየትኛውም ሁኔታ  በሻይም ይሁን በቡና... በሌላም ነገር በዓላቸውን ማክበር አይቻልም ‼️

((( ኢማም ኢብን ባዝ )))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

29 Dec, 16:25


ወንድሜ ሞተ !!

توفي أخي وترك عندي مبلغًا من المال، قدره ثمانون ألف ريال، أمانة عندي، وله ولد وبنت، فأتي إلي أحد أولاده وطلب ذلك المبلغ فأنكرته بحجة أنه قد وهبه لي وكان أخي يعرف ذلك، ثم جاءت البنت وقالت: ما تركه والدي أمانة عندك، وبعد مدة خفت من أن ينتقم الله مني بسبب الأمانة التي حملتها فوزعت المبلغ المذكور، بينهما بالتساوي، فأعطيت الولد مثلما أعطيت البنت أربعين ألف ريال لكل منهما، فسألت أحد العلماء قال: أنت آثمة في قسمتك هذه وحرام عليك، فهل ما قاله هذا العالم صحيح أم لا، وماذا علي أن أفعل الآن؟ 

ጥያቄ ፦

ወንድሜ ሞተ። እኔ ዘንድ አደራ ሲሆን መጠኑ 80,000 ሪያል አስቀምጦ ነበር። ለእርሱም አንድ ወንድና አንድ ሴት ልጅ አለው። አንደኛው ልጅ እኔ ዘንድ መጣና
(አባቱ) ያስቀመጠውን ብር እንድሰጠው ፈለገ። እኔም ለራሴ የሰጠኝ ብር ነው በሚል ልስጠው ፍቃደኛ አልሆንኩለትም። ... ከዚያም ሴት ልጁ መጣችና አባቴ አንቺ ዘንድ በአደራ ያስቀመጠውን ገንዘብ (ስጪኝ) አለች።
(ፍቃደኛ አልነበርኩም።)
ከትንሽ ጊዜ በኋላ ተሸክሜው በነበረው "አማና" የተነሳ አላህ ከተበቀለኝ ብዬ ፈራሁ ! እናም የተወሳውን የብር መጠን እኩል አርጌ ሁለት ቦታ ከፈልኩትና ለሴቲቱ የሰጠውትን 40,000 ሪያል መጠን ለወንድዬውም በማከፋፈል ሰጣዋቸው። ከዚያም አንድ ዓሊም ጠየኩ። እሱም እንዲህ አለ። አንቺ በዚህ መልኩ በማከፋፈልሽ ወንጀለኛ ነሽ።ላንቺ (ያልተገባ) "ሐራም" ድርጊት ነው ! አለኝ። ይህ ዓሊም የተናገረው ንግግር ትክክል ነውን ? ወይንስ አይደለም ? አሁን ላይ እኔ ማድረግ ያለብኝ ምንድነው ?

الجواب : أولًا: مماطلتك في حق الورثة، شيء لا يجوز لكِ، بل الواجب أداء الأمانة لأهلها.
ثانيًا: قسمتكِ المال بين الذكر والأنثى سواء، وهم ليسوا في حكم الله سواء لقوله تعالى: {يُوصِيكُمُ اللَّهُ فِي أَوْلَادِكُمْ لِلذَّكَرِ مِثْلُ حَظِّ الْأُنْثَيَيْنِ} [النساء: 11] ، فالأولاد إذا كانوا ذكورًا وإناثًا، للذكر مثل حظ الأنثيين ولا يجوز تسوية الذكر بالأنثى، فالذي عليك الآن استدراك هذا الشيء ويلزمك إن أمكن أن تسحبي من البنت الزيادة عن نصيبها، ودفعها لأخيها، يلزمك ذلك، أو إن سمح أخوها بحقه لها، فلا بأس في ذلك أيضًا.
أما إذا لم يسمح هو بحقه، ولم تستطيعي سحب الزائد من البنت، فإنك تغرمين للابن ما يكمل نصيبه، والله تعالى أعلم... 

مجموع فتاوى الشَّــيخُ العلّامــة صالح بن فوزان الفوزان

በመጀመሪያ ደረጃ ለአንቺ የወራሾቹን "ሐቅ" ማዘግየትሽ የማይቻል ነገር ነው !
እንደሁም ግዴታ የሚሆነው አደራን ለባለቤቱ ማድረስ ነው።

ሁለተኛ ደግሞ እነርሱ በአላህ ድንጋጌ እኩል ያልሆኑ ሆኖ እያለ ገንዘቡን በወንድና ሴት መሀል እኩል ማከፋፈልሽ (አግባብ አይደለም።)

ይህም ለአላህ ንግግር ሲባል ነው ፦

« አላህ በልጆቻችሁ (ውርስ በሚከተለው) ያዛችኋል፡፡ ለወንዱ የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው፡፡... »

(አነ-ኒሳእ (11))

(የሟች) ልጆች አንድ ወንድና ሴት ከሆኑ የወንድዬው የውርስ ድርሻ የሴቲቱን አምሳያ ሁለት እጥፍ ነው።የወንድየውን ድርሻ ከሴቲቱ ድረሻ ጋር እኩል ማድረግ አይቻልም !

አሁን በአንቺ ላይ ማድረግ ያለብሽ ይህን ነገር ማድረስ ነው። ይህም ማለት ፦ የሚመች ከሆነ ከሴቷ ልጅ ላይ ከሷ ድርሻ በላይ የሆነውን ገንዘብ በመውሰድ ወደ ወንድሟ ማስጠጋት (መስጠት) ግዴታ ይሆንብሻል። ይህን ማድረግሽ ግድ ነው !!! ወይም ወንድሟ የእሱ የሆነውን ድርሻ "ሐቅ" ለእህቱ ይቅር በሚል ይቅርታ ካደረገላትና ከተወላት በድጋሚ ይህን በማድረጉ ችግር የለውም።

(ነገር ግን) እሱም "ሐቁ"ን አልተውም ካለ እንዲሁም አንቺ ከሴቲቱ ላይ ከ"ሐቋ" በላይ እላፊ የሆነውን ገንዘብ መውሰድና ለባለ ሓቁ መስጠት ካልቻልሽ አንቺ የወንድየውን ድርሻ "ሐቅ" በማሟላት ትከፊያለሽ !!!

ከፍ ያለው አላህ የበለጠውን ዐዋቂ ነው !!! ...

(( መጅሙዓ አል-ፈታዋ))

(( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

27 Dec, 03:44


🌱 ከ"ጁምዓ" በኋላ ሱናውን ቤት ወይስ መስጂድ ???

ጥየቄ ፦

ከጁምዓ በኋላ ... ሱናውን በተመለከተ ሸይኸል ኢስላም ከሶላት በኋላ በመስጂድ ውስጥ 4 ረከዓ በቤት ውስጥ 2 ረከዓ ይሰገዳል ብሎ ሲል የሚለያይ መረጃ አለውን ?

መልስ ፦

🌿 ... አይደለም ! በላጭ የሚሆነው አራት ረከዓ በልቁ መስገድ ነው።

ከፊል ዑለማዎች ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ሁለት ረከዓ ቤታቸው ይሰግዱ ነበር በሚል መረጃ ያደርጋሉ።

👉 ነገር ግን ይህ ነገር አራት ረከዓን በመተው(ባለመስገድ) ላይ አያመላክትም !

💐 በቤት ውስጥም ቢሆን በላጭ የሚሆነው አራት ረከዓ በልቁ መስገድ ነው።

ምክንያቱም ፦ ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል ፦

« ከ"ጁምዓ" በኋላ የሚሰግድ የሆነ ሰው አራት ረከዓ ይስገድ ! »

በሌላ ሐዲስም እንደመጣው ፦

« "ጁምዓ" የሰገዳቹ የሆነ ጊዜ ከኋላው አራት ረከዓ
ስገዱ ! »

👉 ይህ ደግሞ ጠቅላይ ሲሆን ቤቱንም መስጂዱንም ይጠቀልላል ማለት ነው።

🌱 ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ከጁምዓ በኋላ ሁለት ረከዓ ቤታቸው መስገዳቸው ነገሩ ቀለል ያለና ገር መሆኑ ያመላክታል።

🌱 የዓለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው !!! 🌱

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(…ኢስማኤል ወርቁ…)

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

25 Dec, 16:06


ለሴት ልጅ ውርስ ይገባታልን?

حق المراة في الميراث 
  
سؤال: عندنا في بلدنا عادة حينما يتوفى الرجل ويترك خلفه بنات وأبناءً ولهم إرث منه، العادة: هي أن يطلب من البنات التنازل عن إرثهن، وغالبًا ما يتنازلن مجاملة وحياءً فما حكم هذه العادة، فقد جرت معي ومع أخوي الاثنين، فقد تنازلت أختانا عن نصيبهما من الإرث، وأخذناه نحن الذكور فقط فهل علينا في ذلك إثم؟ 

ጥያቄ ፦

እኛ ዘንድ በሀገራችን ውስጥ ልማድ አለ። እሱም ፦ አንድ ሰው ሲሞት ጊዜ ወንድና ሴት ልጆችን ተክቶ ሲያልፍ ለእነሱም ውርስ ይተውላቸዋል። ያለውም ባህል ፦ ሴት ልጆች የሚገባቸውን ውርስ እንዲተውት ይፈለግባቸዋል ። በአብዛኛው ሴቶቹ ለማስወደድና አፍረት የያዛቸው ሲሆን ( የውርስ ድርሻቸውን ) ይተውታል። የዚህ ልማድ ሑክሙ ምንድነው ?

በእኔና በወንድሜ በሁለታችን መሀል የተከሰተ ነገር አለ። እሱም እህቶቻችን ያላቸውን የውርስ ድርሻ ለኛ መተዋቸው ነው። ውርሱን እኛ ወንዶቹ ብቻ ወሰድነው። ይህን በማድረጋችን ወንጀል አለብንን ?

الجواب : الحكم أن هذا العمل لا يجوز، الإلحاح على البنات حتى يتركن إرثهن لإخوانهن، هذا لا يجوز، لا سيما وأنك ذكرت أنهن يتركنه حياءً ومجاملة، فيكون هذا قريب من الإكراه فلا يجوز مثل هذا العمل، بل الله سبحانه وتعالى أعطى البنات حقهن، كما قال سبحانه: {يُوصِيكُمُ اللَّهُ فِي أَوْلَادِكُمْ لِلذَّكَرِ مِثْلُ حَظِّ الْأُنْثَيَيْنِ فَإِنْ كُنَّ نِسَاءً فَوْقَ اثْنَتَيْنِ فَلَهُنَّ ثُلُثَا مَا تَرَكَ وَإِنْ كَانَتْ وَاحِدَةً فَلَهَا النِّصْفُ} [النساء: 11] ، فالله جل وعلا جعل للبنات نصيبًا من الميراث، وجعل للأولاد نصيبًا من الميراث وقال النبي صلى الله عليه وسلم: «إن الله قد أعطى كل ذي حق حقه» ، والبنت قد تكون أحوج إلى الميراث من الولد، لضعفها وعجزها عن الاكتساب، خلاف الولد، فإنه يقوى على الاكتساب، وعلى السفر وطلب الرزق.
وعلى كل حال: هذا التصرف لا يجوز، ولا يصح استضعفا النساء، والتغلب عليهن، وأخذ نصيبهن ولو كان هذا بصورة التبرع منهن، لأنهن لا يتبرعن بهذا عن طيب نفس، وإنما يتبرعن به كما ذكرت حياء ومجاملة.
 
مجموع فتاوى الشَّــيخُ العلّامــة صالح بن فوزان الفوزان


መልስ ፦

በሸሪዓ ያለው ፍርድ ይህ ተግባር የማይቻል መሆኑ ነው !

በሴት ልጆች ላይ የውርስ ድርሻቸውን ለወንዶች እስኪተው ድረስ ችክ ማለት አይቻልም። ይህ አይቻልም !!

በተለይም አንተ እንዳወሳከው አፍረት ውስጥ ገብተውና ለማስወደድ በሚል ሲሆን ወደ ማስገደድ የቀረበ ይሆናል። የዚህ ዓይነቱ ድርጊት አይቻልም !!

እንደሁም ጥራት የተገባውና ከፍ ያለው አላህ ለሴቶች ሐቃቸውን (ድርሻቸውን) ሰጥቷቸዋል።

ልክ አላህ እንዳለው ፦

« አላህ በልጆቻችሁ (ውርስ በሚከተለው) ያዛችኋል፡፡ ለወንዱ የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው፡፡ (ሁለት ወይም) ከሁለት በላይም የኾኑ ሴቶች ብቻ ቢኾኑ ለእነሱ (ሟቹ) ከተወው ረጀት (ድርሻ) ከሦስት ሁለት እጁ አላቸው፡፡ አንዲትም ብትኾን ለርሷ ግማሹ አላት፡፡ ...»

(አነ-ኒሳእ (11))

የላቀውና ከፍ ያለው አላህ ለሴት ልጆች ከውርስ የሆነ ድርሻ አደረገላቸው። ለወንዶችም ከውርስ የሆነ ድርሻ አደረገላቸው።

ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦

« በእርግጥም አላህ ለሁሉም የ"ሐቅ" ባልተቤት ሐቁን ሰጥቶታል። »

ሴት ልጅ ከወንድ ልጅ የበለጠ ወደ ውርስ ፈላጊ ልትሆን ትችላለች። ምክንያቱም ፦ ደካማ ስለሆነችና ገቢ ማግኘት የሚያቅታት በመሆኑ የተነሳ ነው። ወንድ ልጅ ከሆነ ግን በተቃራኒው ገቢ ለማግኘት አቅም አለው።በመጓዝና የገቢ ምንጭን በመፈለግ (መረዘቅ ይችላል።)

በሁሉም ሁኔታ ይህን ተግባር መፈፀም አይቻልም።

👉 ሴት ልጅን ደካማ ማድረግ ፥ በእነሱ ላይ የበላይ መሆንና የውርስ ድርሻቸውን መውሰድ አይቻልም !!!

👉 በእነሱ (በሴቶቹ) ተጠየቂ ከመሆን ውጪ በሆነ ገፅታም ቢሆን አይቻልም። ምክንያቱም ፦ እነሱ ይህን ነገር (ውርሱን) ነፍሳቸው እየወደደው አይተውትምና ነው። አንተ እንዳልከው (ውርሱ ይቅርብን) ብለው የሚተውት እፍረት ይዟቸውና ለማስወደድ ሲሉ ነው !!!

(( መጅሙዓ አል-ፈታዋ))

(( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

24 Dec, 09:26


ቀብር ላይ የሚያርድ...

#التوحيد_والعقيدة|

#الشـرك_وأنواعه | السؤال: 019

هناك من يذبح على القبور للمطر فينزل المطر مقدار يومين فلماذا يكون الشر في هذا ؟

ጥያቄ ፦

👉 እዚህ ቦታ ላይ ለዝናብ በሚል ቀብር ላይ የሚያርድ ሰው አለ‼️ከዚያም ለሁለት ቀን ያህል ዝናብ ይዘንባል። "ሸር" (ክፉ) ነገር በዚህ መልኩ የሚሆነው ለምንድነው ?

إجابة الشيخ الإمام العلامة: مقبل بن هادي الوادعي

هذا يعتبر فتنة وابتلاء من الله سبحانه وتعالى ، وأما الذبح على القبر فيعتبر شركاً : " فصل لربك وانحر " ، " لعن الله من ذبح لغير الله " ، وهذه تعتبر فتنة كما يقول الله سبحانه وتعالى : " ونبلوكم بالشر والخير فتنة " .

መልስ ፦

🔥 ይህ ነገር ጥራት ከተገባውና ከፍ ካለው አላህ የሆነ ፈተናና ሙከራ ነው‼️

👉 በቀብር ላይ ማረድን በተመለከተ (ይህ ተግባር) "ሺርክ" ነው !!!

👉 « ስለዚህ ለጌታህ ስገድ ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡»

(አል-ከውሰር (2))

(( " ከአላህ ውጪ ላለ አካል ያረደ የሆነ ሰው የአላህ እርግማና በሱ ላይ ይሁን " ))

👉 ይህ ነገር ልክ ጥራት የተገባውና ከፍ ያለው አላህ እንደሚለው "ፈተና" ነው ተብሎ ይቆጠራል !!!

( ኢማም ሙቅቢል አል-ዋዲዒ)

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ...

--------------
فتاوى الإمام الوادعي تليجرام
https://t.me/Fatawa_alwad3i

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

23 Dec, 11:42


⚠️ቤተ-ክርስቲያን መገንባትና ደሞዝ መቀበል ፦

العمل في الكنايس واخذ الاجرة على ذلك 
  
سؤال: حصل واشتغلت في إحدى الكنائس بأجر يومي، فما حكم هذا الأجر الذي أخذته هل هو حلال أم حرام؟ أفيدوني في ذلك جزاكم الله كل خير.
 
ጥያቄ ፦

አንድ ቤተ-ክርስቲያን ላይ በቀን ሰራተኝነት (ክፍያ ተከፍሎኝ )ሰራሁኝ። ይህ የተቀበልኩት ገንዘብ ለኔ "ሐላል" ነውን ? ወይንስ "ሐራም" ነው ? በዚህ ጉዳይ ላይ ያጣቅሙኝ። አላህ መልካም ምንዳ ይመንዳዎት !

الجواب : لا يجوز للمسلم أن يعمل في أماكن الشرك وعبادة غير الله -عز وجل- من الكنائس أو الأضرحة، أو غير ذلك لأنه بذلك يكون مقرًّا للباطل ومعينًا لأصحابه عليه، وعمله محرم فلا يجوز له أن يتولى هذا العمل، وما أخذه من الأجر في مقابل هذا العمل كسب محرم، فعليه التوبة إلى الله سبحانه وتعالى.
ولو تصدق بهذا المبلغ الذي حصل عليه لكان أبرأ لذمته ويكون دليلًا على صحة ندمه وتوبته.
  فالحاصل: أن المسلم لا يجوز له أن يكون معينًا لأهل الباطل، ولا يكون أجيرًا في أماكن الشرك ومواطن الوثنية كالكنائس والأضرحة وغير ذلك من أعمال الكفار والمشركين، لأنه بذلك يكون عونًا لهم على الباطل، ومقرًّا لهم على المنكر، ويكون كسبه حرامًا والعياذ بالله.

مجموع فتاوى الشَّــيخُ العلّامــة صالح بن فوزان الفوزان

መልስ ፦

ሙስሊም ለሆነ ሰው ሽርክ  (ከአላህ ውጪ አምልኮት) በሚተገበርበት የሆነ ቦታ ውስጥ ሊሰራ አይቻልለትም !

ቤተ-ክርስቲያን ፥ የሙታኖች ደሪሓና ከዚህም ውጪ የሆነ ነገር መስራት የለበትም። ምክንያቱም ፦ ውሸት በሆነ ነገር ላይ የሚያረጋግጥላቸው ስለሚሆን ነው። እንዲሁም (ለሽርኩ ባልተቤትም) ተባባሪም ይሆናል። ይህ ስራ "ሐራም" ነው ! በዚህ ስራ ላይ አላፊነትን ሊወስድ አይቻልለትም !!

👉 የዚህን ስራ ደሞዝ  በመቀበሉ የተነሳ "ሐራም" የሆነ የገቢ ምንጭ ይሆንበታል።

በእርሱ ላይ ያለበት ጥራት ወደ ተገባውና ከፍ ወዳለው አላህ "ተውበት" ማድረግ ነው !

👉 ይህን የደረሰውን (የተቀበለውን) ገንዘብ "ሶደቃ" ቢያደርገው ከጫንቃው ላይ ተጠያቂነትን ያወርድለታል።
ይህን ማድረጉ ለመፀፀቱና ለተውበቱ ትክክለኝነት አመላካች ይሆንለታል።

ዋናው ፍሬ ነገር ፦ ሙስሊም የሆነ ሰው ለውሸት ባልተቤቶች በባጢላቸው ላይ አጋዥ መሆን አይቻልለትም።
እንዲሁም የከሃዲያኖችንና የአጋሪዎችን ቤተ-ክርስቲያን ፥ የሙታኖች ደሪሓና ከዚያም ውጪ የሆነ ሽርክና ጣኦት ያለበት ስፍራ ተቀጣሪ መሆን የለበትም።

ምክንያቱም ፦ ይህን ማድረግ ለእነሱ በውሸት ማገዝ ይሆናል።ውግዝ የሆነን ነገር ለነሱ ማረጋገጥም ነው። (በዚህም የተነሳ) ገቢው ሐራም ይሆናል !!!

መጠበቅ በአላህ ብቻ ነው !!!

(( መጅሙዓ አል-ፈታዋ))

(( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

23 Dec, 08:44


|📩|ዕውቀትን አስራጭ !!!!!

📜|أنشر العلم"

📂|قال الشيخ ابن عثيمين-رحمه الله:-

|[وصيتـِي لنفسِي واياكُم الـحِرص على نشْرِ العِلم بين النّاس ولا تحْقِـروا شَيئاً فاذا علمت انسانًا مسـألة واحِدة وعمِـل بهَا، ثم عمِلها آخَر وآخَر وآخَر فَكُـل ما يحصُـل من اجرٍ بالعمَـل اَنْتَ دللْتَ النّـاس عليه، فلكَ مِثله]|

📓 |(لقاء الباب المفتوح٨٦ الصلاة...)

👉 « ለነፍሴም ይሁን ለእናንተ አደራ የምለው ነገር ዕውቀትን በሰዎች መሀል በማሰራጨት ላይ ነው !!!

👉 ከዕውቀት አንዳችን ነገር አታሳንስ !!!

👉 ለሰው ልጅ አንድን "መስሃላ" (ርዕስ) ካስተማርክና (የተማረውም ሰው) ባወቀው ነገር ከሰራበት ከዚያም ሌላው ሌላውም ሰው (እያወቀ) ሲሰራው ጊዜ ሁሉም የሚያገኘው ምንዳ (መጀመሪያ) አንተ ባወቅከው ዕውቀት ያመላከትከው ነውና !!!

ላንተም (በሰሩት ሰዎች) አምሳያ "አጅር" (ምንዳ) አለክ !!!!!

(( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል–ዑሰይሚን ))

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

22 Dec, 10:40


💥 ተጀመረ ተጀመረ ተጀመረ ‼️

💐ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም በቀጥታ ስርጭት ከታላቁ አንዋር መስጂድ።

🏡 በአል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ Official የtelegram Chanel።


🎙️ በኡስታዝ አቡ ሰልማን አብድልመጂድ ቢን ወርቁ አላህ ይጠብቀው።

🚧ቶሎ
    🚧ገባ
        🚧በሉና
            🚧አዳምጡ ‼️


🔄 Play ▶️ ────◉ 7:20 AM

👇 ሙሀደራውን ለመከታተል👇
📎
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio?livestream

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

22 Dec, 03:50


⚠️ ለሴት ልጅ ዩንቨሪስቲ መማር ...

فتاوى جدة

ما حكم دراسة المرأة المسلمة في الجامعة المختلطة ؟

السائل : فضيلة الشيخ - بارك الله فيك - ، هل يجوز للفتاة الملتزمة أن تدرس في جامعة مختلطة بحجة أنها ملتزمة بالحجاب الشرعي ، وأنها تجلس في مقعد أو كرسي منفرد وبعيد قليلًا عن الشباب الذكور ، وبحجة أنها تدعو بنات جنسها للدعوة إلى الله والالتزام بها ، ولا بأس أن تذكِّرهم بأن غالبية الكليات لا تستفيد من الدراسة فيها مثل كلية القانون الزراعة والهندسة وما شابه - وجزاك الله خير - ؟

ጥያቄ ፦

ክቡር ሸይኽ ሆይ ! ( አላህ ረድሄቱን ያድርግልክና ! ) አንዲት ዕምነቷን ጠበቅ አርጋ የያዘች ሙስሊም እህት ሸሪዓዊ "ሒጃብ"ን በተሟላ ሁኔታ በፅናት አድርጌሃለሁ ! በሚልና (በክፍል ውስጥ) ከወንድ ተማሪዎች ትንሽ ራቅ በማለት በወንበር ላይ ለብቻዋ የምትቀመጥ ከመሆኗ ጋር የ"ኢኽቲላጥ" ወንድና ሴት ቅልቅል ያለበት የትምህርት ተቋም ውስጥ የራሷ አምሳያ የሆኑ ሴቶችን ወደ አላህ ለመጣራት... በሚል ትማራለች። (በዚህ ሁኔታ) መማር ይቻልላታልን ? ሸሪዓዊ ፍርዱስ ምንድነው ?... አላህ መልካም ምንዳ ይመንዳክ።

الشيخ : بارك الله فيك ؛ هذا السؤال هو كغيره من الأسئلة التي تدخل في قاعدة غير إسلامية : " الغاية تبرِّر الوسيلة " ، هذه امرأة تُريد أن تدرسَ في الجامعة التي يختلط فيها الشباب بالشابات ؛ لأجل ماذا ؟ من أجل أن تدعو إلى الإسلام تتعلَّم وتدعو إلى الإسلام ، فيعود الكلام السَّابق ؛ هي تحرق نفسها من أجل أن تُفيد غيرها ، ترتكب مخالفات شرعية لا مبرِّر لها لارتكاب هذه المخالفات ؛ لأن طلبها العلم في الجامعات اليوم الأصل ما هو فرض عين عليها حتى تغضَّ النظر عن بعض الإيش ؟ الأمور التي ليست بمثابة فرض عين ، وكل ما يقال أنُّو هذا يمكن يكون فرض كفائي إذا قام به البعض سقط عن الباقين ، لكن مع ذلك أنا أظنُّ أن الطالبات اليوم يدرسون من العلوم في الجامعات ما ضرره أكثر من نفعه ، فكيف يُتَّخذ هذا وسيلة للدعوة إلى الإسلام ؟

تفضلوا .

 فتاوى جدة - شريط : 31

الإمام الألباني

 መልስ ፦

ሸይኽ ፦ አላህ ረድሄቱን ያድርግል ! ይህ ጥያቄ ልክ እንደሌሎቹ ጥያቄዎች ከእስልምና ውጪ ወደሆነ ህገ-ደንብ ውስጥ የሚገባ ነው !! እሱም ፦ « ዓላማ መዳረሻውን ነገር ሁሉ ተፈቃጅ ያደርጋል። » የሚለው ነው።

እቺ ሴት ወጣት ወንዶች እና ወጣት ሴቶች የሚቀላቀሉበት
ት/ተቋም ውስጥ ለመማር ትፈልጋለች። ለምን ምክንያት?
ወደ ኢስላም ለመጣራት በሚል ነው። ትምህርቷን ትማራለች።ወደ እስልምናም ትጣራለች። ... ያለፈው ንግግር ይመለሳል። እቺ ሴት ከእሷ ውጪ የሆነውን ሰው ለመጥቀም በሚል እራሷን ታቃጥላለች❗️የእስልምና ሸሪዓን ተቃርኖ ትፈፅማለች !
ይህን ተቃርኖ ለመፈፀም ተፈቃጅ የሚያደርግላት ነገር የለም !!! ምክንያቱም ፦ ከመሰረቱ እቺ ሴት በአሁን ጊዜ በዚህ ዩንቨርስቲ ውስጥ ዕውቀት ለመማር መፈለጓ በርሷ ላይ በአንዳንድ የህይወት መስተጋብር ላይ ዕይቷን እስከምታሳጥር ድረስ ግዴታ አልተደረገበትም !!!
ጉዳዩ በእያንዳንዱ ግለሰብ ላይ ግዴታ የተደረገበት ነገር እንደሚያስገኘው አይደለም። ... ይህ ነገር ከፊል ሰው ካደረገው ከከፊሉ ሰው ላይ የሚቀር (የሚተው) ነገር ነው።
ነገር ግን ይህ ከመሆኑም ጋር የአሁኑ ሰዓት ሴት ተማሪዎች ጉዳቱ ከጥቅሙ የበዛ የሆነን ትምህርት በዩንቨሪስቲ  ውስጥ ይማራሉ ብዬ እገምታለሁ። ታዲያ እንዴት ተደርጎ ወደ እስልምና ጥሪ መዳረሻ ተደርጎ ይያዛል⁉️

((ፈታዋ ጂዳ ካ.ቁ (31))

((( ኢማሙ አልባኒ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

20 Dec, 03:36


ሐዲሶቹ "ደዒፍ" ናቸው !!!

👉 « ሱረቱል ከህፍን » ዕለተ "ጁምዓ"  በመቅራት ዙሪያ የመጡት ሐዲሶች ባጠቃላይ "ደዒፍ" ደካማ ናቸው❗️ነገር ግን ከፊሉ ከፊሉን ያጠናክረዋል።

👉 በእርግጥም ከዐብደላ ኢብን ዑመር ተረጋግጦ እንደመጣው እርሱ ሁልጊዜ  የ"ጁምዓ" ቀን « ሱረቱል ከህፍን » ያነብ ነበር።

🌱 አንድ ሰው የ"ጁምዓ" ቀን « ሱረቱል ከህፍን » ቢያነብ መልካም ነው።

💐 ሰውዬው ይህን በማድረጉ የተነሳ በሐዲሶቹ ውስጥ የመጡትን ምንዳዎች ያገኛል ተብሎ ይከጀሉለታል። ይሁን እንጂ ይህ ሲባል ነገሩ ቁርጥ ያለ ግን አይደለም !

ምክንያቱም ፦ በዚህ ዙሪያ የመጡት ሐዲሶች ደዒፎች (ደካማዎች) ናቸውና።

👉 ስለዚህ ይህን ነገር ማድረግ የተወደደ ይሆናል ማለት ነው !!!

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://t.me/amr_nahy1

… ኢስማኤል ወርቁ

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

16 Dec, 12:38


⚠️ በእርግዝና ሰበብ ማፍጠር...

أفطرت عدة رمضانات بسبب الحمل وخوفها على صحتها فماذا يلزمها؟

[ السؤال: ]

سائلة تقول: فضيلة الشيخ، امرأة أفطرت في رمضان حوالي عشر سنوات؛ منها ست سنوات بسبب الحمل والرضاع بسبب خوفها على صحتها وعلى جنينها، ثم تابت بعد ذلك فهل التوبة تكفي أم عليها شيء؟ أرجو الإفادة جزاك الله خيراً.
ጥያቄ ፦

ጠያቂዋ እንዲህ በማለት ትጠይቃለች ፦

ታላቁ ሸይኽ ሆይ ! አንዲት ሴት አስር ዓመት ፆም አልፆመችም።
ከአስሩ ዓመት ውስጥ ስድስቱን ዓመት ያልፆመችው በእርግዝናና በማጥባት ምክንያት ነው።

ምክንያቷ ደግሞ ለጤንነቷና ለፅንሱ ከመፍራቷ የተነሳ ነው።

ከዚያ በኋላ ግን "ተውበት" አደረገች።

"ተውበት" ማድረጓ ብቻ ይበቃታልን ? ወይንስ አንዳች (ተጨማሪ) ነገር አለባትን ?

ያጣቅሙኝ ዘንዳ እፈልጋለሁ። አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳዎት !!!

الجواب:

نعم، التوبة تكفي بشرط أن تقضي الأيام التي عليها، فإذا صامت الأيام التي عليها كفى وليس عليها إطعام على القول الراجح من أقوال العلماء، وإن كان بعض العلماء يقول: إذا أخر الإنسان قضاء رمضان إلى رمضان الثاني بدون عذر فعليه صيام وإطعام، لكن الصحيح أنه لا إطعام وأن الصيام يكفي.

المصدر: سلسلة اللقاء الشهري > اللقاء الشهري [44]

الصيام > حكم القضاء

መልስ ፦

አዎ ! "ተውበት" ማድረጓ በቅድመ ሁኔታ ያብቃቃታል። እሱም ያንን ያለባትን ቀን በመፆም "ቀዳ" ማውጣቷ ነው።

በርሷ ላይ ያለባትን ቀን ከፆመች ይበቃታል !!!

በትክክለኛውና በላጭ በሆነው የዑለማዎች ንግግር ምስኪንን ምግብ ማብላት የለባትም።

አንዳንድ ዑለማዎች « አንድ ፆመኛ ያለ ምክንያት የ"ረመዳን"ን "ቀዳ" አስከ ቀጣዩ "ረመዳን"
ካዘገየው በእሱ ላይ ፆሙንም ፆሞ (በተጨማሪ) ምስኪን ማብላት ግድ ይለዋል » ያሉ ቢሆንም... ነገር ግን ትክክለኛ የሚሆነውና በዚህ ሰው ላይ ያለበት የሆነው ነገር ምስኪን ማብላት ሳይሆን "ቀዳ" ማውጣት የሚበቃው
ይሆናል ።

ታላቁ ኢማም መሐመድ ቢን ሷሊሕ ቢን ዑሰይሚን

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

=======================

رابط المقطع الصوتي
https://binothaimeen.net/upload/ftawamp3/mm_044_28.mp3

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

14 Dec, 07:58


ከዕውቀት ውጪ "ፈታዋ" አደገኛነቱ❗️

📌 خطر الفتوى بغير علم.

● قال العلامة ابن عثيمين - رحمه الله - :

《 أوجه نصيحة لكل من يسمعني : أنه لا يحل للإنسان أن يُفتي بلا علم؛ لأن الفتوى معناها أن الإنسان يقول عن الله عز وجل، ويعبر عن الله سبحانه وتعالى في شرعه بين عباده، وهذا محرم ومن أعظم الإثم، ﴿ فَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَى عَلَى اللهِ كَذِبًا لِيُضِلَّ النَّاسَ بِغَيْرِ عِلْمٍ إِنَّ اللهَ لاَ يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ ﴾.

إني أحذر كل إنسان يتكلم عن الشرع ويُفتي عباد الله، أحذره أن يتكلم بما لا يعلم، وأقول: إنه يجب على الإنسان أن يتأنى في الفتوى حتى يعلم إما بنفسه إن كان أهلاً للاجتهاد، وإما بسؤال أهل العلم عن حكم الله في هذه المسألة 》.

📓📔 |[ مجموع فتاوى ابن عثيمين (19/226) ]|

👉 ለሚያዳምጠኝ ሁሉ ምክሬን አቅጣጫለሁ ፦ ለሰው ልጅ ያለ ዕውቀት "ፈታዋ" መስጠት ተፈቃጅ አይሆንለትም !!!

ምክንያቱም ፦ "ፈታዋ" ብሎ ማለት ትርጉሙ ፦ የሰው ልጅ ስለ አላህ እየተናገረ ነው ማለት ነው። እንዲሁም ስለ አሸናፊና የላቀ ስለሆነው አላህ ሸሪዓ በባሪያዎች መሀል 
ገለፃ እያደረገ ነው። ይህ ደግሞ (ያለዕውቀት) "ሐራም" ነው። ከትላልቅ ወንጀልም ነው !!!

«...ሰዎችንም ያለ ዕውቀት ሊያጠም በአላህ ላይ ውሸትንም ከቀጠፈ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማን ነው? አላህ በደለኞችን ሕዝቦች (ቅኑን መንገድ) አይመራም፡፡»

(አል-አንዓም (144))

👉 እኔ ስለ አላህ "ሸሪዓ" የሚናገርና ለሰዎች "ፈታዋ"
የሚሰጥ የሆነን ሰው ሁሉ አስጠነቅቃለሁ !

👉 በማያውቀው ነገር እንዳይናገር አስጠነቅቃለሁ !

👉 የሰው ልጅ ለራሱ "ሙጅተሂድ" (ጥረት የሚያደርግ) ተመራማሪ ከሆነ (የሚሰጠውን) "ፈታዋ" እስከሚያውቅ ድረስ ለነፍሱ ትኩረት በመስጠት (ጥረት
ማድረጉ) ግዴታ ይሆንበታል!!! ካልሆነ ደግሞ ያን ጥያቄ ከአላህ ዘንድ ያለው ፍርድ (ምን እንደሆነ) የዕውቀት ባልተቤቶችን በመጠየቅ ላይ ትኩረት መስጠት ይኖርበታል።

መጅሙዓ ፈታዋ 19/226

((ኢማም ኢብን ዑሰይሚን))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

13 Dec, 05:23


🚫❗️"ጁምዓ ራቲባ ሱና "የለውም

ጥያቄ ፦

ለሶላተል ጁምዓ የራቲባ ሱና አለውን ?

መልስ ፦

የጁምዓ ሶላት ቀድሞ የሚሰገድ " ራቲባ ሱና " የለውም❗️ከጁምዓ በፊት (ከፈለገ) የገራለትን ያህል ይስገድ።

    2️⃣, 4️⃣, 6️⃣, 8️⃣, 1️⃣0️⃣  ...ረከዓ እያለ ይስገድ።

👉 የተቀመጠ ገደብ ያለውም።የገራለትን ይስገድ።

👉 ከጁምዓ በፊት በትንሹ ሁለት ረከዓ ይስገድ። "ራቲባ" ግን የለውም !!!

👉 አራት ረከዓ በሁለት ማሰላመት ቢሰግድ በላጭ ይሆንለታል።

(((ኢማም ኢብን ባዝ

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

💡
… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

01 Dec, 03:10


ድግምት

بسم الله الرحمن الرحيم

السؤال: ما هو ‎السحر‎ وما حكم تعلمه؟‎

ጥያቄ ፦

"ሲሕር" ማለት ምንድነው ? ሲሕርን መማሩስ ሸሪዓዊ ፍርዱ ምንድነው ?

الإجابة: ‎السحر‎ قال ‎العلماء‎: هو في اللغة: "عبارة عن كل ما لطف وخفي سببه"، بحيث يكون له تأثير خفي لا يطلع عليه الناس، وهو بهذا المعنى يشمل التنجيم، والكهانة، بل إنه يشمل التأثير بالبيان والفصاحة، كما قال عليه الصلاة والسلام: "‎إن من البيان لسحراً‎"، فكل شيء له أثر بطريق خفي فهو من السحر.‎

መልስ ፦

ሲሕርን ዑለማዎች በቋንቋ ደረጃ እንዲህ ይሉታል ፦

🔥 " በሁሉም ምክንያቱ ስውርና ድብቅ በሆነ መልኩ የሚገለፅ የሆነ ነገር "ሲሕር" ይባላል።

👉 ባለው ተፅኖ ልክ ለሰው ልጆች ስውር የሆነና የማያውቁት የሆነ ነገር ማለት ነው።

👉 "ሲሕር" በዚህ ትርጓሜው " ኮከብ ቆጠራ" እና "ጥንቆላን" ያካትታል።

👉 እንደሁም የገለፃና የአንደበተ ርቱዕነትን ተፅዕኖንም ያካትታል።

ልክ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዳሉት ፦

(( " ከንግግር ማብራራት (ገለፃ) ድግምት አለ ! " ))

🔥 ሁሉም ነገር ፋና ያለው ሆኖ መንገዱ (ምክንያቱ) ስውር ከሆነ "ሲሕር"
(ድግምት) ነው።

وأما في الاصطلاح فعرفه بعضهم بأنه: "عزائم ورقى وعُقَدٌ تؤثر في ‎القلوب‎والعقول والأبدان فتسلب العقل، وتوجد ‎الحب‎ والبغض وتفرق بين المرء وزوجه وتمرض البدن وتسلب تفكيره".‎

👉 በእስልምና ህገ–ደንብ መሰረት ከፊል ዑለማዎች (እንዲህ ሲሉ) ገልፀውታል ፦

🔥 ( "ሲሕር" ማለት ) ሊቋጠር የሚችል በሩቅያ መልኩ (የሚሰራ) የሆነና በልብ ፣ በአይምሮና በአካል ላይ ተፅኖ የሚፈጥር የሆነ (ነገር) ማለት ነው።

👉 አይምሮን ይሰልባል !

👉 ውዴታና ጥላቻን ያስገኛል !

👉 በባልና ሚስት መሀል መለያየትን (ያስከስታል !!!)

👉 አካልንም ያሳምማል !!

👉 አስተሳሰብንም ይሰውራል !!!

وتعلم السحر محرم، بل هو كفر إذا كانت وسيلته الإشراك بالشياطين قال الله تبارك وتعالى: {‎واتبعوا ما تتلوا الشياطين على ملك سليمان وما كفر سليمان ولكن الشياطين كفروا يعلمون الناس السحر وما أنزل على الملكين ببابل هاروت وماروت وما يعلمان من أحد حتى يقولا إنما نحن فتنة فلا تكفر فيتعلمون منهما ما يفرقون به بين المرء وزوجه وما هم بضارين به من أحد إلا بإذن الله ويتعلمون ما يضرهم ولا ينفعهم ولقد علموا لمن اشتراه ما له في الآخرة من خلاق‎}.

ድግምትን መማር "ሐራም" ነው !!!

🔥 እንደሁም መዳረሻው በ"ሽርክ"ና "ሴይጣናዊ" በሆነ መንገድ ከሆነ "ኩፍር"
(ክህደት) ነው !!!

የተቀደሰውና ከፍ ያለው አላህ እንዲህ አለ ፦

(( " ሰይጣናትም በሱለይማን (ሰሎሞን) ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን (ድግምት) ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም ፤ (ድግምተኛ አልነበረም) ፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት ላያ (ያላወረደ ሲሆን) በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር (ያስተምሩዋቸዋል)፡፡
«እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፡፡ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ፡፡ የገዛውም ሰው ለርሱ በመጨረሻይቱ አገር ምንም እድል የሌለው መኾኑን በእርግጥ ዐወቁ፡፡ ነፍሶቻቸውንም በርሱ የሸጡበት ዋጋ ከፋ ! የሚያውቁ በኾኑ ኖሮ (ባልሠሩት ነበር)፡፡

فتعلم هذا النوع من السحر وهو الذي يكون بواسطة الإشراك بالشياطين كفر، واستعماله أيضاً كفر وظلم وعدوان على الخلق، ولهذا يقتل الساحر إما ردة وإما حداً فإن كان سحره على وجه يكفر به فإنه يقتل ردة وكفراً، وإن كان سحره لا يصل إلى درجة الكفر فإنه يقتل حداً دفعاً لشره وأذاه عن المسلمين.‎

ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ ‎

مجموع ‎فتاوى‎ و رسائل الشيخ محمد صالح العثيمين المجلد الثاني - باب السحر.‎

🔥 የዚህ ዓይነቱ በሽርክ (በማጋራትና) በሴይጣናዊ (ድርጊት) አማካኝነት ድግምትን መማር ክህደት "ኩፍር" ነው !!!

🔥 በተጨማሪም መጠቃቀሙም ክህደት
" ኩፍር " ነው። እንዲሁም በፍጥረታት ላይ በደልና ድንበር ማለፍም ነው !!!

👉 ለዚህም ሲባል ድግምተኛ ይገደላል‼️

( ይህም ማለት ፦ )

👉 ስለካደ (ስለ "ከፈረ") (ማለት ነው።) ወይም በሚያስከፍረው
( በሚያስክደው ) ሁኔታ ድግምቱን ስለሰራው "ሐድ" (የጥፋት ውሳኔ)
ይሆንለታል ማለት ነው‼️

👉 ስለዚህ ስለ "ከፈረ" ( ስለ ካደና ) የሰራው ስራ "ኩፍር" (ክህደት) በመሆኑ ይገደላል ማለት ነው።

👉 የሰራው ድግምት "ኩፍር" ደረጃ ያልደረሰም ቢሆን "ሐድ" (የጥፋት ውሳኔ) እንዲሆንበትና ከሙስሊሞች
ላይ ሸር ነገሩን ለመከላከልና እንዳያስቸግራቸው ሲባል ይገደላል !!!

ታላቁ ኢማም መሐመድ ቢን ሷሊሕ አል–ዑሰይሚን

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

29 Nov, 13:33


💉 ህመም ላይ ላለ ሰው ሶላትን መሰብሰብ...

👉 ህመምተኛ ለሆነ ሰው የሁለት ወቅት ሶላት አንድ ላይ መሰብሰብ ይቻልለታል።

👉 (ስብራት ኖሮበት) ጄሶ ለተደረገም አንድ ላይ ሰብስቦ መስገድ ይችላል።

👉 በዚህ ነገር ውስጥ ችግር የለውም !!!

👉 "ዙሁር"ና "ዐስር"ን ወይም "መግሪብ"ና "ዒሻህ"ን በአንደኛው ሶላት ወቅት ቢሰበስብና ቢሰግድ
(ችግር የለውም።)

👉 ማይቸጋገር ከሆነ ሁሉንም ሶላት በወቅቱ ይሰግዳል።

ለዓለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው !!!

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(… ኢስማኤል ወርቁ …)

🍃🍃🍃🍃🍃🍃

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

29 Nov, 03:43


ለሴት ልጅ የጁምዓ ሱና ሶላት...

🌴 بسم الله الرحمن الرحيم 🌴

حكم سنة الجمعة القبلية والبعدية

📬 #السؤال :

النساء يوم الجمعة يتسننون ، يقولون : هذه سنة الجمعة الساعة الحادية عشر كذا ، يركعون لهن أربع ركعات ، أو ركعتين ...؟

ጥያቄ ፦

👉 ሴቶች ዕለተ "ጁምዓ" ሱና ያደርጋሉ (ይሰግዳሉ።) እንዲህም ይላሉ ፦

"ይህ የ"ጁምዓ" ሱና ነው።" "11ኛው ሰዓት ነው"... ይላሉ። አራት ወይም ሁለት "ረከዓ" ያደርጋሉ...

📋 #الجواب :

النساء ليس عليهن جمعة ، وليس لهن سنة جمعة.

👈 الجمعة #للرجال ، وليس لها سنة قبلها ، سنتها بعدها ركعتان ، أو أربع ركعات في المسجد ، أو في البيت ، وأما قبلها فيصلي ما كتب الله له ، إذا جاء المسجد يصلى ما كتب الله له ركعتين ، أو أربعًا أو ستًا أو ثمانًا ، أو أكثر ، ليس لها حد محدود ، وليس لها راتبة قبلها ، ولكن يصلي الإنسان يوم الجمعة ما تيسر قبل الصلاة ، ويصلي بعدها ركعتين ، أو أربعًا.

መልስ ፦

🌸 ለሴቶች የ"ጁምዓ" ሶላትም ይሁን የ"ጁምዓ ሱና" ሶላት የለባቸውም።

የ"ጁምዓ" ሶላት ለወንዶች ነው።

👉 ለሷ (ለሴቲቱ) ከ"ጁምዓ" በፊት (የምትሰግደው) ሱና የላትም !!!

🌺 ለሷ (ለሴቲቱ) ከ"ጁምዓ" በኋላ ሁለት "ረከዓ" ወይም አራት "ረከዓ" በመስጂድ ወይም በቤት  ውስጥ ትሰግዳለች።

👉 ከ"ጁምዓ" በፊት ከሆነ ግን (አንድ ሰው) አላህ የከተበለትን (ያገራለትን) ያህል ይሰግዳል።

💐  አንድ ሰው የ"ጁምዓ" ዕለት መስጂድ ሲመጣ ጊዜ አላህ የከተበለትን (ያገራለትን) (2) (4) (6) (8)...ወይም ከዚህ በላይ እያለ ይሰግዳል።የቁጥር ገደብ የለውም። ከፊትለፊቱ "ራቲባ ሱና"ም የለውም።
ነገር ግን ከፊት ለፊቱ አላህ ያገራለትን ያህል ይሰግድና ከኋላው ሁለት ወይም አራት ረከዓ ይሰግዳል።

فقد ثبت عنه ﷺ أنه كان يصلي ركعتين في بيته -عليه الصلاة والسلام- وقال : من كان مصليًا بعد الجمعة ؛ فليصل أربعًا فإن صلى أربعًا فهو أفضل ، وإن صلى ثنتين ؛ كفى ذلك.

🌴 በእርግጥም ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ እንዳመጣው እርሳቸው በቤታቸው ሁለት "ረከዓ" ይሰግዱ ነበር።
እንዲህም አሉ ፦ " ከጁምዓ በኋላ መስገድ የፈለገ አራት "ረከዓ" ይስገድ።" አራት "ረከዓ" መስገዱ ለሱ በላጭ ነው። ሁለት "ረከዓ" ቢሰግድም በቂው ነው።

وأما النساء فليس عليهن جمعة إذا صلين في بيوتهن ، وإذا صلين الضحى تكون صلاة الضحى ما هي بصلاة الجمعة ، إذا صلين في بيوتهن الضحى يوم الجمعة فهذه يقال لها : صلاة الضحى ، ما هي سنة الجمعة ، يقال لها : صلاة الضحى.

🎋 ሴቶች ከሆኑ ግን ሶላቱን በቤታቸው ከሰገዱ የ"ጁምዓ ሶላት የለባቸውም። ዕለተ "ጁምዓ" በቤታቸው ውስጥ "ሶላተል ዱሓ"ን ሰግደው ከሆነ ይህ የ"ዱሓ" ሶላት ይባላልም ይሆንላቸዋልም። የ"ጁምዓ" ሱና ግን አይደለም። የ"ዱሓ" ሶላት ግን ይባልላታል።

👈 أما إن صلين مع الناس في المسجد ؛ فإنهن يصلين مع الناس كصلاة الناس ركعتين يوم الجمعة ، تجزئهن عن الظهر ، إذا صلت المرأة مع الناس في المساجد يوم الجمعة أجزأتها الجمعة عن الظهر ، وإذا صلت قبلها ركعات فهي سنة الضحى ، وليست سنة الجمعة ، وإذا صلت بعدها تكون ركعتين ، أو أربعًا سنة الجمعة إذا صلت مع الناس الجمعة.

🌹ሴቶቹ ከሰዎች ጋር በመስጂድ ውስጥ የሚሰግዱ ከሆነ ግን ልክ እንደሰዎቹ አብረው በ(በተመሳሳዩ) የ"ጁምዓ"ን ሁለት "ረከዓ"ን ይሰግዳሉ። ከ"ዙሁር ሶላት"ም ያብቃቃቸዋል።... አንዲት ሴት ከ"ጁምዓ ሶላት" በፊት ሁለት "ረከዓ" ከሰገደች እቺ "ሱነቱል ዱሓ" ነች ። የ"ጁምዓ" ሱና ግን አይደለችም።

🌺 ከኋላ (2) ወይም (4) ከሰገደች የጁምዓ ሱና ይሆንላታል።ከሰዎች ጋር አብራ ከሰገደች "ጁምዓ" ይሆንላታል።

👈 أما في #بيتها فليس لها جمعة ، بل تصلي ظهرًا #أربع ركعات في بيتها ، وليس لها جمعة في البيت ، وإن صلت مع الناس صلت معهم #ركعتين وأجزأتها والحمد لله.
 
📚 فتاوى الجامع الكبير لسماحة الشيخ ابـن بـاز رحمه الله

👉 በቤቷ ውስጥ ከሆች ግን ለሷ የ"ጁምዓ" ሶላት የለባትም !!! እንደሁም በቤቷ ውስጥ የ"ዙሁር" ሶላትን አራት "ረከዓ" ትሰግዳለች።

👉 በቤቷ ውስጥ የ"ጁምዓ" ሶላት የላትም። ከሰዎች ጋር ከሆነ አብራቸው ትሰግዳለች። (ይህም) ያብቃቃታል።

((የዓለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው !!!!!))

(((ታላቁ ኢማም አብዱላዚዝ ኢብን ባዝ)))

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

=======================

https://binbaz.org.sa/fatwas/3346/حكم-سنة-الجمعة-القبلية-والبعدي

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

28 Nov, 17:03


ልጆችን ለሶላት መቀስቀስ...

*🔹ﻓﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (4832)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:ﺃﻧﺎ ﻋﻨﺪﻱ ﻋﻴﺎﻟﻲ ﺃﻋﻤﺎﺭﻫﻢ ﻣﻦ 9 ﺗﺴﻊ ﺳﻨﻮاﺕ ﺇﻟﻰ 11 ﺳﻨﺔ ﻭﺃﻗﻴﻤﻬﻢ ﻟﻠﺼﻼﺓ، ﻭﻋﻨﺪ ﺻﻼﺓ اﻟﻔﺠﺮ ﻳﺼﻴﺮ ﺑﻪ ﺑﺮﺩ، ﻭﻧﻬﻮﻧﻲ ﺑﻌﺾ اﻟﺨﻄﺒﺎء ﻗﺎﻟﻮا ﺇﻧﻚ ﺗﻜﺴﺐ ﺇﺛﻤﺎ ﻓﻲ ﻫﺆﻻء اﻟﺠﻬﺎﻝ، ﻭاﻵﻥ ﻧﺴﺄﻟﻜﻢ ﻫﻞ ﻋﻠﻲ ﺇﺛﻢ ﺃﻡ ﻻ ﺃﻓﻴﺪﻭﻧﺎ ﺟﺰاﻛﻢ اﻟﻠﻪ ﺧﻴﺮا ﻭﻋﺎﻓﻴﺔ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

ለእኔ ቤተሰብ አለኝ (የልጆቹም) ዕድሜ 9 እና 11 ዓመታቸው ነው። ለፈጅር ሶላት አስነሳቸዋለሁ። ወቅቱም 
ቅዝቃዜ አለው። ከፊል (ኹጠባዎች) ይህን ነገር ከለከሉኝ። እንዲህም አሉኝ ፦
"በነዚህ በማያውቁ ልጆች ወንጀል ትሰበስባለክ።"
እኔም የምጠይቃችሁ በእኔ ላይ ወንጀል አለብኝን ወይንስ የለብኝም ? ...

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﺇﺫا ﻛﺎﻥ اﻟﻮاﻗﻊ ﻛﻤﺎ ﺫﻛﺮﺕ ﻓﻘﺪ ﺃﺣﺴﻨﺖ -ﺟﺰاﻙ اﻟﻠﻪ ﺧﻴﺮا- ﻭﻧﺮﺟﻮ ﺃﻥ ﻳﺜﻴﺒﻚ اﻟﻠﻪ ﻭﺃﻥ ﻳﺠﻌﻠﻚ ﻗﺪﻭﺓ ﺣﺴﻨﺔ ﻟﻐﻴﺮﻙ ﻣﻦ ﺫﻭﻱ اﻷﻭﻻﺩ، ﻭﻗﺪ ﺃﺧﻄﺄ ﻣﻦ ﻗﺎﻝ: ﺇﻧﻚ ﺁﺛﻢ، ﻭﻧﺮﺟﻮ ﺃﻥ ﻳﻌﻔﻮ اﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻭﺃﻥ ﻳﻮﻓﻘﻪ ﻟﻠﺼﻮاﺏ ﻭاﻟﺘﺸﺠﻴﻊ ﻋﻠﻰ ﻓﻌﻞ اﻟﺨﻴﺮ، ﺭﻭﻯ ﺃﺣﻤﺪ ﻭﺃﺑﻮ ﺩاﻭﺩ ﻭاﻟﺤﺎﻛﻢ ﻋﻦ ﻋﺒﺪ اﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﻋﻤﺮﻭ ﺭﺿﻲ اﻟﻠﻪ ﻋﻨﻬﻤﺎ ﺃﻥ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻗﺎﻝ «ﻣﺮﻭا ﺃﻭﻻﺩﻛﻢ ﺑﺎﻟﺼﻼﺓ ﻭﻫﻢ ﺃﺑﻨﺎء ﺳﺒﻊ ﺳﻨﻴﻦ ﻭاﺿﺮﺑﻮﻫﻢ ﻋﻠﻴﻬﺎ ﻭﻫﻢ ﺃﺑﻨﺎء ﻋﺸﺮ ﺳﻨﻴﻦ، ﻭﻓﺮﻗﻮا ﺑﻴﻨﻬﻢ ﻓﻲ اﻟﻤﻀﺎﺟﻊ » ﻭﻫﺬا اﻟﺤﺪﻳﺚ اﻟﺸﺮﻳﻒ ﻳﻌﻢ ﺃﻭﻗﺎﺕ اﻟﺸﺘﺎء ﻭﻏﻴﺮﻩ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

🌱 ያለው ተጨባጭ ሁኔታ አንተ እንዳወሳከው ከሆነ በእርግጥም አሳምረካል። ( አላህ መልካም ምንዳ ይመንዳክ ! ) አላህ በመልካም እንዲመነዳክና ለሌሎች የልጅ ባልተቤቶች መልካም ምሳሌም እንድትሆን እንከጅልልካለን።

👉 አንተን ( ይህን በማድረግክ ) ወንጀለኛ ነክ ያለክ ሰው በእርግጥ ተሳስቷል !! አላህ ይቅር እንዲለው እንዲሁም ወደ ትክክለኛው ነገር እንዲመራውና መልካም ስራን በመስራት ላይ እንዲያበረታው እንከጅልለታለን።

ኢማሙ አሕመድ ፣ አቡ ዳውድና ሓኪም ከዐብደላ ቢን ዐምር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) በመያዝ እንደዘገቡት ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦

« ልጆቻችሁን ሰባት ዓመት ሲሞላቸው በሶላት እዘዟቸው።
አስር ዓመት ሲሆናቸው እምቢ ካሉ ቅጡአቸው። እንዲሁም በመኝታ ቦታም ለዩአቸው ! »

👉 ይህ የተከበረ ሐዲስ  የክረምቱንም ይሁን ከዚያ ውጪ ያለውንም ወቅት ሁሉ  የሚያካትት ነው።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

27 Nov, 04:44


⚠️ አካልሽን ለእይታ አታጋልጪ !!!

ما هي عورة المرأة أمام أبنائها (الذكور والإناث) وأمام غيرها من نساء المسلمين؟...

ጥያቄ ፦

ሴት ልጅ (ወንድና ሴት) ልጆቿ ፊትና ከነሱ ውጪ አማኝ ሴቶች ዘንድ (መከፈት የሌለበት) "ዐውራ"
ምንድነው?

1. سئل فضيلة الشيخ محمد الصالح ابن عثيمين عن هذا فأجاب :

لبس الملابس الضيقة التي تبين مفاتن المرأة ، وتبرز ما فيه الفتنة : محرم ؛ لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال : " صنفان من أهل النار لم أرهما بعد ؛ رجال معهم سياط كأذناب البقر يضربون بها الناس - يعني : ظلماً وعدواناً - ونساء كاسيات عاريات مائلات مميلات " .

መልስ ፦

የሴት ልጅን ፈታኝ የሆነ ቦታ ግልፅ የሚያደርግ ጠባብ ልብስ መልበስ "ሐራም" ነው ‼️

ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ በማለታቸው ነው ፦

(( " ሁለት ዓይነት ሰዎች ከእሳት ባልተቤት ናቸው...
አንደኛው ዓይነት ልክ እንደ ላም ሻኛ ከትከሻቸው ላይ አለንጋ ማይለያቸው ወንዶች ሲሆኑ ሰዎችንም ይመቱበታል። ይህም ማለት በግፍና ድንበር በማለፍ ማለት ነው !!! ሁለተኛው ዓይነቶች ደግሞ ሴቶች ሲሆኑ ራሳቸውን (አካላላቸውን) አራቁተው ታይታን በመፈለግና ( ሌሎችን ለፀያፍ ስራ በመጋበዝ ) ዘንበል እያሉ የሚሄዱ ናቸው !!!

فقد فُسِّر قوله " كاسيات عاريات " : بأنهن يلبسن ألبسة قصيرة ، لا تستر ما يجب ستره من العورة ، وفسر : بأنهن يلبسن ألبسة خفيفة لا تمنع من رؤية ما وراءها من بشرة المرأة ، وفسرت : بأن يلبسن ملابس ضيقة ، فهي ساترة عن الرؤية لكنها مبدية لمفاتن المرأة .

" كاسيات عاريات "

👉 ይህ "ካሲያት ዐሪያት" የሚለው ቃል እንደሚከተለው ተተርጉሟል ፦

👉 ( አጭር ልብስ ነው። ) ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ከዐውራቸው(አፍርተ-ገላቸው) እንዲሸፍኑት ግዴታ የሆነውን ክፍል ሳይሸፍኑ አጭር ልብስ ይለብሳሉ ማለት ነው ።

በሌላ ትርጉምም ፦

👉 ( ስስ ልብስ ነው። )
ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ከለበሰቱ ልብስ ኋላ ሲታዩ ቆዳቸው እንዳይታይ በማይከለክል መልኩ ስስ የሆነ ልብስን ይለብሳሉ
ማለት ነው።

በሌላ ትርጉምም ፦

👉 ( ጠባብ ልብስ ነው። )

ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ጠባብ ልብስ በመልበስ አካላቸውን ከእይታ የሸፈኑ ይመስላል። ነገር ግን ፈተናን ቀስቃሽ የሆነው አካላቸው ግን ግልፅ ሆኖ ይታያል ማለት ነው።

وعلى هذا : فلا يجوز للمرأة أن تلبس هذه الملابس الضيقة ، إلا لمن يجوز لها إبداء عورتها عنده ، وهو الزوج ؛ فإنه ليس بين الزوج وزوجته عورة ، لقوله تعالى والذين هم لفروجهم حافظون إلا على أزواجهم أو ما ملكت أيمانهم فإنهم غير ملومين [ المؤمنون 5،6 ] ، وقالت عائشة : كنتُ أغتسل أنا والنبي صلى الله عليه وسلم - يعني من الجنابة - مِن إناء واحد ، تختلف أيدينا فيه .

فالإنسان بينه وبين زوجته لا عورة بينهما .

وأما بين المرأة والمحارم : فإنه يجب عليها أن تستر عورتها .

والضيِّق لا يجوز لا عند المحارم ، ولا عند النساء إذا كان ضيِّقاً شديداً يبيِّن مفاتن المرأة . أ.هـ " فتاوى الشيخ محمد الصالح ابن عثيمين " ( 2 / 825 ) .

👉 ከዚህ በመነሳት ሴት ልጅ ይህን ጠባብ ልብስ መልበስ
አይቻልላትም !!!

👉 ለእርሷ አፍረተ-ገላዋን ግልፅ እንድታደርግለት የሚቻልላት ከሆነው ሰው ውጪ አይቻልም‼️

👉 አሱም "ባለቤቷ" ሲሆን በባልና ሚስት መሀል "ዐውራ"
የሚባል ነገር የለም።

ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦

« እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት (አገኙ)፡፡

በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው (ባሪያዎች) ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ »
(አል-ሙእሚኑን (5፥6))

እናታችን ዐኢሻ እንዲህ
አለች ፦

« እኔ ከነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጋር የ"ጀናባ"
ትጥበትን በአንድ ዕቃ ላይ ሆነን የምታጠብ ነበርኩኝ።
በትጥበታችን ጊዜ እጃችን የሚጠላለፍ ይሆን ነበር። »

ለአንድ ሰው በእሱና በባለቤቱ መሀል (የተከለከለ) ዐፍረተ-ገላ የለውም !!!

👉👉👉 በሴት ልጅና ለጋብቻ ያልተፈቀዱላት በሆኑ ቤተሰቦቿ መሀል ከሆነ ግን "ዐውራዋን" መሸፈን ግዴታ ይሆናል‼️

👉👉👉 ጠባብ ልብስ አይቻልም ‼️በጣም ጠባብ ሆኖ ፈታኝ የሆነውን አካሏን አጋልጦ የሚያሳይ ከሆነ ለጋብቻ ያልተፈቀዱላት በሆኑ ቤተሰቦቿ መሀልም ይሁን በሴቶች መሀል አይቻልም‼️

(ፈታዋ ( 2 / 825)

(( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል-ዑሰይሚን ))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

24 Nov, 03:17


የሽንት እንጥብጣቢ ...

بسم الله الرحمن الرحيم

🔴 *تنبيه مهم جداً* 🔴

*سؤال : ماذا يفعل من يحس بخروج قطرات من البول بعد غسل مكان البول*

ጥያቄ ፦

ውሃ ሽንት ሸንቶ ከታጠበ በኋላ የሽንቱ ቦታ ላይ እንጥብጣቢ በመውጣት የሚነካው ሰው ምን ያድርግ

*جواب:* "هذا الأمر قد يقع من باب الوساوس والأوهام، وهو من الشيطان، وقد يقع لبعض الناس حقيقة، فإذا كان حقيقة فلا يعجل حتى ينقطع البول ثم يغسل ذَكَرَهُ بالماء وينتهي، وإذا خَشِي من شيء بعد ذلك فلْيرش ما حول الفرج بالماء بعد الوضوء، ثم يَحمِل ما قد يتوهّمه بعد ذلك على أنه من هذا الماء الذي رش به ما حول الفرج؛ لورود السنة بذلك، هذا قد يُعِينه على ترك هذه الوساوس.

ولا ينبغي للمؤمن أنْ يلتفت إلى هذه الوساوس؛ لأنّ هذا يجرّئ عليه الشيطان، والشيطان حريص على إفساد أعمال بني آدم مِنْ صلاةٍ وغيرها.

فالواجب الحذر من مكائده ووساوسه، والاتكال على الله، وحَمْل ما قد يقع له من الوساوس على أنه من الشيطان، حتى لا يلتفت إليه، فإنْ خَرَج منه شيء عن يقين من دون شك أعاد الاستنجاء، وأعاد الوضوء، *أمّا ما دام هناك شك ولو كان قليلا* فإنه لا يلتفت إلى ذلك؛ اسْتِصحابًا للطهارة، ومحاربة للشيطان؛ ولهذا لما سُئل النبي ﷺ فقيل: يا رسول الله، الرجل يُخَيَّل إليه أنه يجد الشيء في الصلاة؟ فقال: لا يَنصرِف حتى يَسمع صوتًا أو يَجِد رِيحًا. فأرشده النبي ﷺ إلى أنه لا ينصرف من صلاته من أجل هذا التخيُّل حتى يسمع صوتًا أو يجد ريحًا".

*📚مجموع فتاوى ومقالات سماحة الشيخ ابن باز رحمه الله ١٢٢/١٠*

መልስ ፦

👉 በርግጥም ይህ ነገር ከብዥታና ከጉትጎታ አኳያ የሚከሰት ነው።

ይህ ነገር ከሼይጣን ነው !!!

👉 በእርግጥም በትክክል በከፊል ሰዎች ላይ ይከሰታል።ይህ ነገር እውነታ ካለው ሽንቱ እስኪቋረጥ ድረስ አይቾክል !

👉 ከዚያም ብልቱን በውሃ ይጠብና ያብቃ።ከዚህ በኋላ አንዳች ነገር ካስፈራው ከውዱህ በኋላ በብልቱ ዙሪያ ውሃ ይርጭበት።

👉👉 ከዚያም በኋላ ያንን ያጠራጥረው የነበረውን ነገር በዚህ በብልቱ ዙሪያ በረጨው (ባፈሰሰው) በሆነው ውሃ የተነሳ (እንደ ጠራ (ነፃ) እንደሆነ አርጎ ይወስደዋል።

( ይህንንም የሚያደርገው ) በዚህ ነገር ላይ "ሱና" መረጃ የመጣ ከመሆኑ የተነሳ ነው።

👉 ይህንንም (በማድረጉ) ይህ የሴይጣን ጉትጎታ እንዲተወው ያግዘዋል።

አማኝ ለሆነ ሰው ወደዚህ ጉትጎታ ሊዞር አይገባውም።

ምክንያቱም ፦

" ሼይጣን " በዚህ ላይ ጠንከር አርጎ ያስኬደዋልና ነው !!!

🔥 "ሼይጣን" ደግሞ ሶላትና ከሶላት ውጪ ያሉትን የአደም ልጆችን ስራ በማበላሸት
ላይ ጉጉ ነው።

ግዴታ የሚሆነው ከሼጣን ተንኮልና ጉትጎታ
መጠንቀቅና በአላህ ላይ መደገፍ ነው።

👉 በእርግጥም ያ ለሱ የሚከሰተው የሆነው (ነገር)
ከሼጣን ጉትጎታ ነው ! በማለት ወደዚያ ነገር (ፊቱን) እስከማያዞር ድረስ (ይወስን።)

👉 በእርግጠኝነት ያለምንም ጥርጥር ከርሱ ላይ አንዳች
ነገር ከወጣ "ስቲንጃውን " ይመልሳል። እንዲሁም ውዱህንም መልሶ ያደርጋል።

👉 ትንሽም ቢሆን እዚህ ቦታ ላይ ጥርጣሬው ዘውታሪ ከሆነ
ይህ ሰው ወደዚህ ነገር ፊቱን
አያዞርም።

(ይህም የሚሆነው) "ጡሃራ" አለኝ ብሎ በማሰብና ሼጣንንም ለመዋጋት (ሲባል) ነው።

ለዚህም ሲባል ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በተጠየቁ ጊዜ (እንዲህ ተባሉ ፦)

" አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! አንድ ሰው በሶላቱ ውስጥ ሆኖ አንዳች ነገር እንደሚያገኘው (እንደተከሰተበት) ነገር ያጠራጥረዋል ! "

( እሳቸውም እንዲህ አሉ ፦)

(( "ድምፅን እስኪሰማ ወይም ሽታ እስኪያገኝ (እስኪሸተው) ከሶላቱ ዞር እንዳይል !! " ))

ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ይህን ሰው ለዚህ ብዥታና (ጥርጣሬ) በሚል ምክንያት ድምፅ ሳይሰማና ሽታ ሳይሸተው ሶላቱን እንዳይተው ሲሉ አመላከቱት።

[መጅሙዓ ፈታዋ 10/122] ...

((( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ
ቢን ባዝ )))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(… ኢስማኤል ወርቁ …)

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

23 Nov, 10:28


⚠️ዝምድናን መቁረጥ...

حكم من يأمر زوجته بقطع أرحامها

السؤال:

السؤال الثاني يقول: ماذا على من يتسبب في قطيعة الرحم من إثم بأن يمنع زوج زوجته من مواصلة أهلها وأقاربها، أو يمنع والد ابنه أو ابنته من مواصلة أقربائه أو أقربائها لأمها أو لأمه كأجداده وأخواله؟

الجواب:

ጥያቄ ፦

ዝምድናን ለመቁረጥ ምክንያት የሚሆን ሰው ከወንጀል ያለበት ነገር ምንድነው ? ልክ ባል ባለቤቱን የቅርብ ቤተሰቦቿን እንዳትገናኝ እንደሚከለክለው ወይም ወላጅ አባት ወንድ እና ሴት ልጆቹን ወደ እናታቸው ቅርብ ዘመዶቻቸው አያት ፣ አጎትና አክስት...የመሳሰሉት እንዳይገናኙ መከልከሉን (የመሰለ እንዴት ይታያል?)

الشيخ: الذي يأمر بقطيعة الرحم معاد لله ورسوله، فإن الله تعالى أمر بصلة الأرحام، وحث النبي عليه الصلاة والسلام على صلة الرحم، وأخبر الله تعالى في القرآن أن قطيعة الرحم من أسباب اللعنة كما قال تعالى: ﴿وهل عسيتم إن توليتم أن تفسدوا في الأرض وتقطعوا أرحامكم أولئك الذين لعنهم الله فأصمهم أعمى أبصارهم﴾ فالآمر بقطيعة الرحم معاد لله ورسوله، عليه أن يتوب من ذلك وأن يرجع إلى الله عز وجل وأن يأمر بما أمر الله به أن يوصل. وأما بالنسبة للمأمور بقطعية الرحم فإنه لا يحل له أن يمتثل أمر من أمره بذلك؛ لأنه لا طاعة لمخلوق في معصية الخالق، فلو أمر الرجل زوجته أن تقطع صلة رحمها وأن تقطع رحمها فلا يلزمها أن توافقه على ذلك، اللهم إلا إذا كان هذا يضره بالعيش معها مثل أن يكون اتصالها بأرحامها أو بأقاربها يكون سبباً في إلقاء العداوة بينها وبين زوجها أو إلقاء الوحشة بينها وبين زوجها، أو يكون ذهابها إليهم يستوجب أن تقع في أمر محرم مما يكون في بعض البيوت، فإن له الحق في منعها من ذلك لكن لا بقصد قطيعة الرحم، بل بقصد توقي ما يحصل من المفاسد بذهابها إليهم، وبهذه النية يكون غير آمر بقطيعة الرحم التي أمر الله بها أن توصل، وكذلك نقول بالنسبة للأولاد الذين يمنعهم أبوهم من الذهاب إلى أقاربهم من أخوالهم وأعمامهم إذا كان الغرض بذلك ألا يصل هؤلاء، فلا شك أن هذا محرم، وأنه مضاد لله ورسوله، وأما إذا كان قصده توقي ما عسى أن يكون من مخالطة هؤلاء فإنه لا حرج عليهم؛ ذلك لأنه إنما قصد بذلك الإصلاح.


المصدر: سلسلة فتاوى نور على الدرب > الشريط رقم [119]

መልስ ፦

⚠️ ያ ዝምድናን በመቁረጥ ላይ የሚያዝ የሆነው ሰው ለአላህና ለመልዕክተኛው ጠላት መሆኑ ነው !

ከፍ ያለው አላህ ዝምድናን በመቀጠል ላይ አዟል !

ነብዩም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰልም) ዝምድናን በመቀጠል ላይ አነሳስተዋል።

🔥 ከፍ ያለው አላህ ዝምድናን
መቁረጥ ከእርግማን ሰበቦች ውስጥ መሆኑን በቁርኣን ውስጥ ተናግሯል።

ይህም ልክ አላህ እንዳለው ነው ፦

« ብትሽሾሙም በምድር ላይ ማበላሸትን ዝምድናችሁንም መቁረጥን ከጀላችሁን ?

እነዚህ እነዚያ አላህ የረገማቸው ፤ ያደነቆራቸውም ፣ ዓይኖቻቸውንም ያወራቸው ሰዎች ናቸው፡፡ »

(አል-ሙሐመድ (22/23))

ዝምድናን በመቁረጥ ላይ ማዘዘ በአላህና በመልዕክተኛው ላይ ጠላት መሆን ነው !!

በዚህ ሰው ላይ ያለበት ነገር "ተውበት" ማድረግ እና አሸናፊ ና የላቀ ወደ ሆነው አላህ መመለስ ነው። እንዲሁም ተገቢ የሚሆነው አላህ የሚያዘው በሆነው ነገር ላይ የሚያዝ ሲሆን መቀጠሉ ነው።

👉 ዝምድናን በመቁረጥ ላይ ከሚታዘዘው ሰው አንፃር  በዚህ ነገር ላይ ሲታዘዝ እሺ ብሎ ሊከተል (ሊፈፅም) አይፈቀድለትም !

ምክንያቱም ፦ (( ፈጣሪን በማመፅ ፍጡርን መታዘዝ የለምና። ))

👉 አንድ ወንድ ባለቤቱን ዝምድናዋን እንዳትቀጥል እና እንድትቆርጥ ቢያዛት በዚህ ነገር ላይ መስማማት ግዴታ አይደረግባትም !!!

በትክክል ከሷ ጋር ያለውን እይወት የሚጎዳው ሲሆን ጊዜ ... ለምሳሌ ፦ እሷ ከቅርብ ቤተሰቦቿ ጋር በመገናኛቷ የተነሳ በእሷ እና በእሱ መሀል ጠላትነትን የሚያስከስት ከሆነ ወይም
በእሷና በባለቤቷ መሀል የልብ መዋደድን የሚያራርቅ ነገር የሚጥል ከሆነ ወይም በከፊል ቤተሰቦች ውስጥ እንደሚሆነው ወደ እነሱ ዘንድ መሄዷ በ"ሐራም" ነገሮች ላይ እንድትወድቅ ግድ የሚያደርግባት ከሆነ... እንደሁም ለእሱ ከዚህ ነገር መከልከሉ "ሐቁ" ነው !!! ነገር ግን ዝምድናን ለመቁረጥ በሚል "ኒያ" ሳይሆን እነሱ ዘንድ በመሄዷ የተነሳ ሊከሰት የሚችለውን ብልሽት ለመከላከል በሚል ነው !!!

👉 በዚህ መልኩ አላህ እንዲቀጠል ያዘዘው የሆነውን ዝምድና ከመቁረጥ ውጪ ሆኖ (ተፈፃሚ ያደረጋል።)

ልክ እንደዚሁ አባት ልጆቹን ወደ ቅርብ ዘመዶቻቸው እንዳይሄዱ ከመከልከሉ አንፃር ተከታዩን እንላለን ፦

👉 ልጆች ወደ አክስቶቻቸው እና አጎቶቻቸው እንዳይሄዱ የማድረጉ ጥቅም ዝምድናቸውን እንዳይቀጥሉ ለማድረግ ከሆነ ምንም ጥርጥር የለውም ይህ ተግባር ሐራም ነው።

አላህና መልዕክተኛውን ጠላት ማድረግ ነው‼️

👉 የአባትዬው ፍላጎት ከእነሱ ጋር መቀላቀለላቸው ለወደፊቱ የሚያስከትለውን (ብልሽት) ታሳቢ በማድረግ ለመከላከል ሲል ከሆነ በዚህ ነገር  ችግር የለውም። ምክንያቱም ይህ ተግባር እነሱን በበጎ ማስተካከል ስለሆነ ነው !!!

(( ታላቁ ኢማም ኢብን ዑሰይሚን ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ...

رابط المقطع الصوتي
https://binothaimeen.net/upload/ftawamp3/Lw_119_04.mp3

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

22 Nov, 03:42


🌱 ከ"ጁምዓ" በኋላ ሱናውን ቤት ወይስ መስጂድ ???

ጥየቄ ፦

ከጁምዓ በኋላ ... ሱናውን በተመለከተ ሸይኸል ኢስላም ከሶላት በኋላ በመስጂድ ውስጥ 4 ረከዓ በቤት ውስጥ 2 ረከዓ ይሰገዳል ብሎ ሲል የሚለያይ መረጃ አለውን ?

መልስ ፦

🌿 ... አይደለም ! በላጭ የሚሆነው አራት ረከዓ በልቁ መስገድ ነው።

ከፊል ዑለማዎች ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ሁለት ረከዓ ቤታቸው ይሰግዱ ነበር በሚል መረጃ ያደርጋሉ።

👉 ነገር ግን ይህ ነገር አራት ረከዓን በመተው(ባለመስገድ) ላይ አያመላክትም !

💐 በቤት ውስጥም ቢሆን በላጭ የሚሆነው አራት ረከዓ በልቁ መስገድ ነው።

ምክንያቱም ፦ ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል ፦

« ከ"ጁምዓ" በኋላ የሚሰግድ የሆነ ሰው አራት ረከዓ ይስገድ ! »

በሌላ ሐዲስም እንደመጣው ፦

« "ጁምዓ" የሰገዳቹ የሆነ ጊዜ ከኋላው አራት ረከዓ
ስገዱ ! »

👉 ይህ ደግሞ ጠቅላይ ሲሆን ቤቱንም መስጂዱንም ይጠቀልላል ማለት ነው።

🌱 ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ከጁምዓ በኋላ ሁለት ረከዓ ቤታቸው መስገዳቸው ነገሩ ቀለል ያለና ገር መሆኑ ያመላክታል።

🌱 የዓለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው !!! 🌱

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(…ኢስማኤል ወርቁ…)

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

20 Nov, 07:35


⚠️ “ ኒካሕ” አላወርድም አለ !

*🔹ﻧﻜﺎﺡ اﻟﻤﺮﺃﺓ ﻭﻫﻲ ﻓﻲ ﺫﻣﺔ ﺯﻭﺝ ﺁﺧﺮ*

*📩اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻧﻲ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (5232)*

📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :

س: ﺇﻥ ﺃﺧﺘﻲ ﺟﺎءﺕ ﻣﻦ ﺯﻭﺟﻬﺎ ﺑﻌﺪ ﻧﺰاﻉ ﻭﻗﻊ ﺑﻴﻨﻬﻤﺎ، ﻭﻫﻲ ﻓﻲ ﺑﻴﺘﻲ ﺳﻨﺘﻴﻦ ﺑﻌﺪ ﻫﺬا اﻟﻨﺰاﻉ اﻟﺬﻱ ﻭﻗﻊ ﺑﻴﻨﻬﻤﺎ، ﻟﻴﺲ ﻟﻬﺎ ﻧﻔﻘﺔ ﻭﻻ ﺭﺳﺎﻟﺔ ﻭﻻ ﺧﺒﺮ ﻣﻦ ﺯﻭﺟﻬﺎ، ﻭﻳﺮﻳﺪ ﺭﺟﻞ ﺁﺧﺮ ﺃﻥ ﻳﻨﻜﺤﻬﺎ، ﻭﻫﻲ ﻃﺎﻟﺒﺔ ﻣﻦ ﺯﻭﺟﻬﺎ اﻟﻄﻼﻕ ﻭﻫﻮ ﻳﺄﺑﻰ. ﻓﻤﺎ ﻳﺠﻮﺯ ﻋﻠﻴﻬﺎ ﺑﻬﺬا اﻟﻨﻜﺎﺡ اﻟﺠﺪﻳﺪ؟

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

⚫️ እህቴ በእረሷና በባለቤቷ  መሀል በተፈጠረ አለመግባባት የተነሳ ጊዜ ወደ እኔ ዘንድ መጣጭ።

በመሀላቸው ከተፈጠረ ጭቅጭቅ በኋላ እኔ ቤት ውስጥ ለሁለት ዓመት ቆየች።

ለእርሷ ወጪ አያደርግላትም ፤ መልዕክትም አይልክላትም ፤ ወሬውም አይሰማም። እሷ ከባለቤቷ ፍቺን ትፈልጋለች። እሱ ግን እምቢ ብሏል። ሌላ ወንድ ሊያገባት ይፈልጋል። ለአዲሱ ጋብቻዋ የሚቻልላት ነገር ምንድነው ?

📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :

ج: ﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﻬﺎ ﺃﻥ ﺗﺘﺰﻭﺝ ﻏﻴﺮ ﺯﻭﺟﻬﺎ ﻣﺎ ﺩاﻣﺖ ﻓﻲ ﻋﺼﻤﺘﻪ، ﻓﺈﺫا ﻃﻠﻘﻬﺎ ﺃﻭ ﻣﺎﺕ ﻋﻨﻬﺎ ﻭاﻧﻘﻀﺖ ﻋﺪﺗﻬﺎ ﺣﻞ ﻟﻬﺎ اﻟﺰﻭاﺝ؛ ﻟﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﻓﻴﻤﻦ ﺣﺮﻡ ﻧﻜﺎﺣﻬﻦ: {ﺣُﺮِّﻣَﺖْ ﻋَﻠَﻴْﻜُﻢْ ﺃُﻣَّﻬَﺎﺗُﻜُﻢْ ﻭَﺑَﻨَﺎﺗُﻜُﻢْ} ﺇﻟﻰ ﻗﻮﻟﻪ: {ﻭَاﻟْﻤُﺤْﺼَﻨَﺎﺕُ ﻣِﻦَ اﻟﻨِّﺴَﺎءِ ﺇِﻻَّ ﻣَﺎ ﻣَﻠَﻜَﺖْ ﺃَﻳْﻤَﺎﻧُﻜُﻢْ ﻛِﺘَﺎﺏَ اﻟﻠَّﻪِ ﻋَﻠَﻴْﻜُﻢْ ﻭَﺃُﺣِﻞَّ ﻟَﻜُﻢْ ﻣَﺎ ﻭَﺭَاءَ ﺫَﻟِﻜُﻢْ} اﻵﻳﺔ، ﻭاﻟﻤﺮاﺩ ﺑﺎﻟﻤﺤﺼﻨﺎﺕ: اﻟﻤﺘﺰﻭﺟﺎﺕ، ﻭﻗﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﻭَاﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳُﺘَﻮَﻓَّﻮْﻥَ ﻣِﻨْﻜُﻢْ ﻭَﻳَﺬَﺭُﻭﻥَ ﺃَﺯْﻭَاﺟًﺎ ﻳَﺘَﺮَﺑَّﺼْﻦَ ﺑِﺄَﻧْﻔُﺴِﻬِﻦَّ ﺃَﺭْﺑَﻌَﺔَ ﺃَﺷْﻬُﺮٍ ﻭَﻋَﺸْﺮًا} اﻵﻳﺘﻴﻦ، ﻭﻗﻮﻟﻪ: {ﻳَﺎ ﺃَﻳُّﻬَﺎ اﻟﻨَّﺒِﻲُّ ﺇِﺫَا ﻃَﻠَّﻘْﺘُﻢُ اﻟﻨِّﺴَﺎءَ ﻓَﻄَﻠِّﻘُﻮﻫُﻦَّ ﻟِﻌِﺪَّﺗِﻬِﻦَّ ﻭَﺃَﺣْﺼُﻮا اﻟْﻌِﺪَّﺓَ} اﻵﻳﺎﺕ، ﺇﻟﻰ ﻗﻮﻟﻪ -ﺳﺒﺤﺎﻧﻪ-: {ﺃَﺳْﻜِﻨُﻮﻫُﻦَّ ﻣِﻦْ ﺣَﻴْﺚُ ﺳَﻜَﻨْﺘُﻢْ ﻣِﻦْ ﻭُﺟْﺪِﻛُﻢْ} ﻭﻟﻷﺣﺎﺩﻳﺚ اﻟﺜﺎﺑﺘﺔ اﻟﺘﻲ ﺑﻴﻨﺖ ﺫﻟﻚ ﻭﺷﺮﺣﺘﻪ، ﺃﻣﺎ ﻃﻼﻗﻬﺎ ﻣﻨﻪ ﻓﺒﺮﺿﺎﻩ ﻭﺇﻻ ﻓﻌﻦ ﻃﺮﻳﻖ اﻟﻤﺤﻜﻤﺔ اﻟﺸﺮﻋﻴﺔ.

ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.

🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

እርሷ በባለቤቷ ጥበቃ (ቁጥጥር) ስር እስከሆነች ጊዜ ድረስ ሌላ ባል ማግባት አትችልም !!!

👉 እርሱ የፈታት ወይም የሞተ ጊዜ "ዒዳ"ዋ ካበቃ በኋላ ሌላ ወንድ ማግባት ይፈቀድላታል።

💫 ከፍ ያለው አላህ “ኒካሕ” እርም ስላደረገባቸው ሴቶች ለተናገረው ንግግር ሲባል ፦

(( « እናቶቻችሁ ፣ ሴት ልጆቻችሁም ፣ እኅቶቻችሁም ፣ አክስቶቻችሁም ፣ የሹሜዎቻችሁም ፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም ፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም ፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ ፣ ከመጥባት የኾኑትም እኅቶቻችሁ ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች ፣ እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት የእነዚያ በእነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች ፣ (ልታገቧቸው) በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ፡፡ በእነርሱም (በሚስቶቻችሁ) ያልገባችሁባቸው ብትኾኑ (በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ) በእናንተ ላይ ኀጢአት የለባችሁም፡፡ የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ (እንደዚሁ እርም ነው)፡፡ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር (እርሱንስ ተምራችኋል) አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡

ከሴቶችም (በባል) ጥብቆቹ እጆቻቸሁ (በምርኮ) የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፡፡ (ይህን) አላህ በናንተ ላይ ጻፈ፡፡ ከዚሃችሁም (ከተከለከሉት) ወዲያ ጥብቆች ኾናችሁ ዝሙተኞች ሳትኾኑ በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ፡፡ ከእነሱም በርሱ (በመገናኘት) የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መህሮቻቸውን ግዴታ ሲኾን ስጧቸው፡፡ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኀጢአት የለም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡»

(አል-ኒሳእ (23፥24))

👉 በዚህ የቁርኣን አነቀፅ ውስጥ “ﻭَاﻟْﻤُﺤْﺼَﻨَﺎﺕُ” በሚል
የተገለፀው "ያገባች" የሆነችውን ዕንስት ነው።

አላህ በሌላም ቦታ ላይ እንዲህ ይላል ፦

« እነዚያም ከናንተ ውስጥ የሚሞቱና ሚስቶችን የሚተዉ (ሚስቶቻቸው) በነፍሶቻቸው አራት ወሮች ከዐስር (ቀናት ከጋብቻ) ይታገሱ፡፡ ጊዜያቸውንም በጨረሱ ጊዜ በነፍሶቻቸው በታወቀ ሕግ በሠሩት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢአት የለባችሁም፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡

ሴቶችንም ከማጨት በርሱ ባሸሞራችሁበት ወይም በነፍሶቻችሁ ውስጥ (ለማግባት) በደበቃችሁት በናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም፡፡ አላህ እናንተ በእርግጥ የምታስታውሷቸው መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ (ስለዚህ ማሸሞርንና ማሰብን ፈቀደላችሁ፡፡) ግን በሕግ የታወቀን ንግግር የምትነጋገሩ ካልኾናችሁ በስተቀር ፤ ምስጢርን (ጋብቻን) አትቃጠሩዋቸው፡፡ የተጻፈውም (ዒዳህ) ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ አታድርጉ፡፡ አላህም በነፍሶቻችሁ ያለውን ነገር የሚያውቅ መኾኑን ዕወቁ፤ ተጠንቀቁትም፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ መኾኑን ዕወቁ፡፡ »
(አል-በቀራ (134፥135))

አላህ በሌላም ቦታ እንዲህ ይላል ፦

« አንተ ነቢዩ ሆይ ! ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው፤ አይውጡም፡፡ ይህችም የአላህ ሕግጋት ናት፡፡ የአላህንም ሕግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ፡፡ ከዚህ (ፍች) በኋላ አላህ (የመማለስ) ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅም፡፡
... ከችሎታችሁ ከተቀመጣችሁበት ስፍራ አስቀምጧቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ልታጣብቡ አትጉዷቸው፡፡ የእርግዝና ባለቤቶችም ቢኾኑ እርጉዛቸውን እስኪወልዱ ድረስ በእነርሱ ላይ ቀልቡ፡፡ ለእናንተም (ልጆቻችሁን) ቢያጠቡላችሁ ምንዳዎቻቸውን ስጧቸው፡፡ በመካከላችሁም በመልካም ነገር ተመካከሩ፡፡ ብትቸጋገሩም ለእርሱ ሌላ (ሴት) ታጠባለታለች፡፡ »

(አል-ጠላቅ (1፥6))

🌱 ከረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ የመጣም ሐዲስ ይህን ነገር ግልፅ በማድረግ አብራርቶታል !!!

👉 ፍቺውን (መፍታቱን) በተመለከተ ከራሱ በሆነ ውዴታ የሚያደርገው ሲሆን ካልሆነና (እምቢ የሚል ከሆነ) ግን ሸሪዓዊ በሆነ ፍርድ ቤት ተፈፃሚ ይደረጋል።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(ለጅነቱ አል-ዳሂማ)

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

19 Nov, 14:14


🍇 እሷን ማግባት ትችላለህ !!!

يجوز لك الزواج منها

سؤال: لي ابنة عم في سن الزواج، وأريد أن أتزوجها، لكن المشكلة هو ابن عمي الذي هو أخوها، فقد رضع من أمي عندما كانت ترضع أختي الأكبر مني، فهل رضاعة ابن عمي هذه تبطل زواجي من أخته شرعًا؟ أفيدونا جزاكم الله خيرًا.

ጥያቄ ፦

👉 ለኔ ለትዳር የደረሰች የአጎት ልጅ አለችኝ።ላገባትም እፈልጋታለሁ።ነገር ግን ችግር የሆነብኝ የርሷ ወንድም የሆነው የአጎቴ ልጅ የኔ ታላቅ እህት ጡት በምትጠባ ጊዜ ከእናቴ ጠብቷል። እናም ይህ የአጎቴ ልጅ ከእናቴ መጥባቱ በሸሪዓ እህቱን እንዳላገባ ውድቅ ያደርግብኛልን ?

ያጣቅሙን አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳዎት !

الجواب : لا مانع من تزوجك من بنت عمك، ولو كان أخوها قد رضع من أمك، فهذا لا يؤثر ما دامت أنها هي لم ترضع من أمك، وأنت لم ترضع من أمها، فلا علاقة بينكما، فيجوز لك أن تتزوجها، والله تعالى أعلم.

መልስ ፦

👉 የአጎትክን ልጅ ከማግባት የሚከለክልክ ነገር የለም !

👉 የርሷ ወንድም ከእናትክ ጡት የጠባ ቢሆንም (ችግር የለውም።)

👉 ይህ መሆኑ እርሷ ከእናትክ እስካልጠባች ድረስ ተፅኖ አይፈጥርም !!

👉 አንተም ከእናቷ አልጠባክም !! በመሆኑም በመካከላቹ (የጥቢ) ቁርኝነት የላቹም። ስለዚህ ልታገባት ይቻልልካል !!!

« የበለጠውን ዐዋቂ ከፍ ያለው አላህ ነው !!! »

(( መጅሙዓ ፈታዋ ))

(( በታላቁ ዐሊም ሸይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል- ፈውዛን ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

18 Nov, 08:28


⚠️ሁሌም ሊያገባቸው እርም ናቸው !!!

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻷﻭﻝ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (15889)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:ﻫﻞ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﻤﻦ ﺗﺰﻭﺝ ﻓﺘﺎﺓ ﺃﻥ ﻳﻄﻠﻘﻬﺎ ﻭﻳﺘﺰﻭﺝ ﻣﻦ ﺃﻣﻬﺎ، ﻭﻣﺎ اﻟﺤﻜﻢ ﻟﻮ ﻛﺎﻥ اﻟﻌﻜﺲ، ﻭﻫﻞ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﻤﻦ ﺗﺰﻭﺝ ﻓﺘﺎﺓ ﻭﺣﺪﺙ ﺃﻥ ﺗﻮﻓﺎﻫﺎ اﻟﻠﻪ ﺃﻥ ﻳﺘﺰﻭﺝ ﺃﻣﻬﺎ، ﻭﻛﺬﻟﻚ اﻟﻌﻜﺲ؟ ﻭﻫﻞ ﺻﺤﻴﺢ ﻣﺎ ﺳﻤﻌﺖ ﺃﻧﻪ ﻣﻦ ﺧﻄﺐ ﻓﺘﺎﺓ ﺣﺮﻣﺖ ﻋﻠﻴﻪ ﺃﻣﻬﺎ، ﻭﻣﻦ ﻛﺘﺐ ﻋﻠﻰ اﻣﺮﺃﺓ ﺣﺮﻣﺖ ﻋﻠﻴﻪ اﺑﻨﺘﻬﺎ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

አንዲትን ወጣት ያገባ የሆነ ሰው እርሷን ፈትቶ እናቷን ለማግባት ይቻልለታልን ? እንዲሁም በተቃራኒው ቢያረግ "ሑክሙ " ምንድነው ?

እንዲሁም አንዲትን ወጣት ያገባና ከዚያም አላህ የገደለበት (የሞተችበት) ከሆነ እናቷን ለማግባት ይቻልለታልን ? እንዲሁም በተቃራኒው ቢያደረግ "ሑክሙ " ምንድነው ?

አንዲትን ወጣት ያጨ የሆነ ሰው እናቷ በርሱ ላይ "ሐራም" ትሆናለች። እንዲሁም ከእናቷ ጋር "ኒካሕ" ያሰረ ልጇ እርም ትሆንበታለች በሚል የሰማሁት ነገር ትክክል ነውን?

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﻣﻦ ﻋﻘﺪ ﻋﻠﻰ اﻣﺮﺃﺓ ﺣﺮﻣﺖ ﻋﻠﻴﻪ ﺑﻤﺠﺮﺩ اﻟﻌﻘﺪ ﺃﻣﻬﺎ ﺗﺤﺮﻳﻤﺎ ﻣﺆﺑﺪا؛ ﻟﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﺣُﺮِّﻣَﺖْ ﻋَﻠَﻴْﻜُﻢْ ﺃُﻣَّﻬَﺎﺗُﻜُﻢْ} ﺇﻟﻰ ﻗﻮﻟﻪ: {ﻭَﺃُﻣَّﻬَﺎﺕُ ﻧِﺴَﺎﺋِﻜُﻢْ} ﻭﻣﻦ ﻋﻘﺪ ﻋﻠﻰ اﻣﺮﺃﺓ ﻭﺩﺧﻞ ﺑﻬﺎ ﺣﺮﻣﺖ ﻋﻠﻴﻪ ﺑﻨﺘﻬﺎ ﺗﺤﺮﻳﻤﺎ ﻣﺆﺑﺪا؛ ﻟﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﻭَﺭَﺑَﺎﺋِﺒُﻜُﻢُ اﻟﻻَّﺗِﻲ ﻓِﻲ ﺣُﺠُﻮﺭِﻛُﻢْ ﻣِﻦْ ﻧِﺴَﺎﺋِﻜُﻢُ اﻟﻻَّﺗِﻲ ﺩَﺧَﻠْﺘُﻢْ ﺑِﻬِﻦَّ ﻓَﺈِﻥْ ﻟَﻢْ ﺗَﻜُﻮﻧُﻮا ﺩَﺧَﻠْﺘُﻢْ ﺑِﻬِﻦَّ ﻓَﻼَ ﺟُﻨَﺎﺡَ ﻋَﻠَﻴْﻜُﻢْ}  ﻭاﻟﻤﺮاﺩ ﺑﺎﻟﺪﺧﻮﻝ ﻫﻨﺎ: اﻟﻮﻁء، ﻭﻫﻮ اﻟﺠﻤﺎﻉ، ﻓﺈﻥ ﻃﻠﻘﻬﺎ ﻗﺒﻞ اﻟﺪﺧﻮﻝ ﺑﻬﺎ ﻟﻢ ﺗﺤﺮﻡ ﻋﻠﻴﻪ ﺑﻨﺘﻬﺎ؛ ﻟﻵﻳﺔ اﻟﻤﺬﻛﻮﺭﺓ، ﻭﺃﻣﺎ ﻣﻦ ﺧﻄﺐ اﻣﺮﺃﺓ ﻭﻟﻢ ﻳﻌﻘﺪ ﻋﻠﻴﻬﺎ ﻓﺈﻧﻬﺎ ﻻ ﺗﺤﺮﻡ ﻋﻠﻴﻪ ﺃﻣﻬﺎ ﻭﻻ ﺑﻨﺘﻬﺎ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

*#فتاوى_النكاح_1*

መልስ ፦

⚠️ ከአንዲት ሴት ጋር "ኒካሕ" ያሰረ የሆነ ወንድ ጋብቻውን በመፈፀሙ ብቻ እናቷ እስከ መጨረሻው "ሐራም" ትሆንበታለች !!

ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦

« እናቶቻችሁ ፣ ሴት ልጆቻችሁም ፣ እህቶቻችሁም ፣ አክስቶቻችሁም ፣ የሹሜዎቻችሁም ፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም ፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም ፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ ፣ ከመጥባት የኾኑትም እኅቶቻችሁ ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች ፣
በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ፡፡ »

(አን-ኒሳእ (23))

⚠️ ከአንዲት ሴት ጋር "ኒካሕ" ያሰረና ከዚያም አብሮ ለመኖር ተጠቃሎ የገባ የሆነ ወንድ ያገባት ሚስቱ ልጅ እስከ መጨረሻው "ሐራም" ትሆንበታለች።

ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦

« እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት የእነዚያ በእነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች ፣ (ልታገቧቸው) በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ፡፡ በእነርሱም (በሚስቶቻችሁ) ያልገባችሁባቸው ብትኾኑ (በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ) በእናንተ ላይ ኀጢአት የለባችሁም፡፡  »

(አን-ኒሳእ (23))

👉 እዚህ ቦታ ላይ "የገባችሁባቸው" በሚለው ቃል የተፈለገው ትርጉም የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ያደረጋቹአቸው ከሆነ ማለት ነው።

👉 ካገባት ሚስቱ ጋር የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ሳያደርግ በፊት ከፈታት የእሷ ልጇ በእሱ ላይ እርም አትሆንበትም !! ይህም ከላይ ለተወሳው የአላህ ንግግር ሲባል ነው።

👉 ነገር ግን አንዲትን ሴት ለማግባት አጨ። ይሁን እንጂ ኒካሕ አላሰረም። የዚህን ጊዜ እናቷም ትሁን ልጇ እርም አትሆንበትም !!!

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

16 Nov, 04:44


⚠️ ሳትፈታ አገባች !!!

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻟﺚ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (17943)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:اﻣﺮﺃﺓ ﺗﺰﻭﺟﺖ ﺑﺮﺟﻞ، ﻭﻟﻜﻦ ﻟﻢ ﻳﻄﻠﻘﻬﺎ ﺯﻭﺟﻬﺎ اﻷﻭﻝ اﻟﺬﻱ ﻟﻢ ﻳﺪﺧﻞ ﺑﻬﺎ ﺑﻌﺪﻣﺎ ﺗﻢ اﻟﻌﻘﺪ اﻟﺸﺮﻋﻲ (اﻟﻨﻜﺎﺡ) ﺑﻴﻨﻬﻤﺎ 3 ﺳﻨﻮاﺕ ﻗﺒﻞ ﺗﺰﻭﺟﻬﺎ ﺑﺎﻟﺮﺟﻞ اﻟﺜﺎﻧﻲ، ﻋﻠﻤﺎ ﺑﺄﻧﻬﺎ ﻃﻠﺒﺖ ﻣﻨﻪ اﻟﻄﻼﻕ ﻭﺃﻟﺤﺖ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﻟﻜﻦ ﺭﻓﺾ.*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

አንዲትን ሴት ያገባት የሆነው ወንድ ሸሪዓዊ ኒካሕ ከተሟላ በኋላ ለሦስት ዓመት ከእርሷ ጋር ተጠቃሎ ያልገባ ሲሆን የመጀመሪያው ባለቤቷ ሳይፈታት ሌላ ወንድ አገባች።
እርሷ ከባለቤቷ ፍቺን የፈለገችና የጠየቀች መሆኗ ከመታወቁ ጋር እርሱ ግን ውድቅ አደረገባት።

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج:اﻟﺰﻭاﺝ اﻟﺜﺎﻧﻲ ﺑﺎﻃﻞ؛ ﻷﻧﻪ ﻋﻘﺪ ﻋﻠﻰ اﻣﺮﺃﺓ ﻓﻲ ﻋﺼﻤﺔ ﺯﻭﺝ، ﻭاﻟﻮاﺟﺐ ﻋﻠﻰ اﻟﻤﺮﺃﺓ ﻣﺮاﺟﻌﺔ اﻟﺤﺎﻛﻢ اﻟﺸﺮﻋﻲ ﺣﺘﻰ ﻳﺘﻢ ﻃﻼﻗﻬﺎ ﺃﻭ ﻓﺴﺨﻬﺎ ﻣﻦ اﻟﺰﻭﺝ اﻷﻭﻝ، ﺛﻢ ﺇﻋﺎﺩﺓ اﻟﻌﻘﺪ ﻟﻠﺰﻭﺝ اﻟﺜﺎﻧﻲ؛ ﻟﻜﻮﻥ اﻟﻌﻘﺪ اﻷﻭﻝ ﺑﺎﻃﻼ، ﻣﻊ ﻭﺟﻮﺏ اﻟﺘﻮﺑﺔ ﺇﻟﻰ اﻟﻠﻪ -ﺳﺒﺤﺎﻧﻪ- ﻣﻨﻬﻤﺎ ﺟﻤﻴﻌﺎ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

*#فتاوى_النكاح_1*

መልስ ፦

ሁለተኛው ጋብቻ ውድቅ ነው !
ምክንያቱም በባል ጥበቃ ስር ያለችን ሴት ያገባ በመሆኑ ነው።

👉 በሴቲቱ ላይ ግዴታ የሚሆነው ወደ ሸሪዓዊ ፈራጅ "ቃዲ" ዘንድ መመለስና የመጀመሪያው ባለቤቷ ጋብቻ በፍቺ ወይም ኒካሑን በማፍረስ ፍቺውን የተሟላ ማድረግ ነው።

ከዚያም የሁለተኛውን ባለቤቷን ጋብቻ በድጋሚ መልሶ ማሰር ነው። ምክንያቱም መጀመሪያ የታሰረው "ኒካሕ" ባጢል በመሆኑ ነው።

ይህም የሚሆነው ጥራት ለተገባውና ከፍ ላለው አላህ ሁለታቸውም "ተውበት" ከማድረጋቸው ጋር ነው !!!

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

15 Nov, 15:54


እሷ ሰለመች እሱ አልሰለመም...

🔹 ﻧﻜﺎﺡ اﻟﻜﻔﺎﺭ

📩اﻟﺴﺆاﻝ اﻷﻭﻝ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (784)

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :

س: ﺗﺰﻭﺟﺖ ﻧﺼﺮاﻧﻴﺔ ﻣﻦ ﻧﺼﺮاﻧﻲ، ﺛﻢ ﺃﺳﻠﻤﺖ ﻭﻟﻢ ﻳﺴﻠﻢ، ﻭﻫﻤﺎ ﻛﺒﻴﺮاﻥ ﻓﻲ اﻟﺴﻦ، ﻭﻟﻴﺲ ﺑﻴﻨﻬﻤﺎ ﻋﻼﻗﺔ ﺟﻨﺴﻴﺔ، ﻓﻬﻞ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﻬﺎ اﻟﺒﻘﺎء ﻣﻊ ﺯﻭﺟﻬﺎ ﺃﻭ ﻳﻨﻔﺴﺦ اﻟﻌﻘﺪ؟ ﻭﻣﺎ ﻋﺪﺗﻬﺎ، ﻭﻣﺎ ﺣﻜﻢ اﻟﻤﻬﺮ، ﻭﻫﻞ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﻪ ﻣﺮاﺟﻌﺘﻬﺎ ﺇﺫا ﺃﺳﻠﻢ؟

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

ነስራኒይ (ክርስቲያን) የሆነች
ሴት ነሳራ የሆነን ወንድ አገባች። ከዚያም እሷ እስልምናና ስትቀበል እሱ ግን አልሰለመም። ሁለቱም ዕድሜያቸው ትልቅ ነው። በመካከላቸው የዕምነት ቁርኝነት የላቸውም። ለእሷ ከባለቤቷ ጋር  መቆየት ይቻልላታልን ? ወይንስ ጋብቻውን ታፈርሰዋለች ? "ዒዳ"ዋስ እንዴት ይደረጋል ?
የሰጣት መህርስ ፍርዱ ምንድነው ? እስልምና ዕምነትን ከተቀበለ እሷን መመለስ ይቻልለታልን ?

📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :

ج: ﺇﺫا ﺃﺳﻠﻤﺖ ﻧﺼﺮاﻧﻴﺔ ﻭﻫﻲ ﺯﻭﺟﺔ ﻟﻨﺼﺮاﻧﻲ اﻧﻔﺴﺦ ﻋﻘﺪ اﻟﺰﻭاﺝ، ﻭﺗﺮﺩ ﺇﻟﻴﻪ ﻣﺎ ﺃﺧﺬﺕ ﻣﻨﻪ ﻣﻦ اﻟﻤﻬﺮ؛ ﻟﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﻓﺈﻥ ﻋﻠﻤﺘﻤﻮﻫﻦ ﻣﺆﻣﻨﺎﺕ ﻓﻼ ﺗﺮﺟﻌﻮﻫﻦ ﺇﻟﻰ اﻟﻜﻔﺎﺭ ﻻ ﻫﻦ ﺣﻞ ﻟﻬﻢ ﻭﻻ ﻫﻢ ﻳﺤﻠﻮﻥ ﻟﻬﻦ ﻭﺁﺗﻮﻫﻢ ﻣﺎ ﺃﻧﻔﻘﻮا} ﻭﻋﻠﻰ ﻫﺬا ﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﻬﺎ اﻟﺒﻘﺎء ﻣﻌﻪ ﻭﻟﻮ ﻛﺎﻧﺎ ﻛﺒﻴﺮﻳﻦ ﻻ ﻋﻼﻗﺔ ﺟﻨﺴﻴﺔ ﺑﻴﻨﻬﻤﺎ، ﻭﺗﻌﺘﺪ ﻋﺪﺓ اﻟﻤﻄﻠﻘﺔ اﺣﺘﻴﺎﻃﺎ ﺑﺜﻼﺛﺔ ﺃﺷﻬﺮ؛ ﻟﻜﻮﻧﻬﺎ ﻳﺎﺋﺴﺔ ﻣﻦ اﻟﻤﺤﻴﺾ، ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﻭاﻟﻻﺋﻲ ﻳﺌﺴﻦ ﻣﻦ اﻟﻤﺤﻴﺾ ﻣﻦ ﻧﺴﺎﺋﻜﻢ ﺇﻥ اﺭﺗﺒﺘﻢ ﻓﻌﺪﺗﻬﻦ ﺛﻼﺛﺔ ﺃﺷﻬﺮ} ﻭﻳﺠﻮﺯ ﻟﻪ ﻣﺮاﺟﻌﺘﻬﺎ ﺇﺫا ﺃﺳﻠﻢ ﻗﺒﻞ ﺃﻥ ﺗﺘﺰﻭﺝ ﺑﻐﻴﺮﻩ، ﺑﻌﻘﺪ ﺟﺪﻳﺪ ﺇﺫا ﻛﺎﻧﺖ ﻗﺪ اﻧﺘﻬﺖ ﻋﺪﺗﻬﺎ؛ «ﻷﻥ اﻟﻨﺒﻲ -ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ- ﺭﺩ ﺑﻨﺘﻪ ﺯﻳﻨﺐ ﻋﻠﻰ ﺯﻭﺟﻬﺎ ﺣﻴﻨﻤﺎ ﺃﺳﻠﻢ » ﻭﻗﺪ ﺃﺳﻠﻤﺖ ﻗﺒﻠﻪ ﺑﺴﻨﻮاﺕ، ﻭﻟﻢ ﺗﻜﻦ ﺗﺰﻭﺟﺖ ﺑﻌﺪ ﺇﺳﻼﻣﻬﺎ ﺇﻟﻰ ﺣﻴﻦ ﺇﺳﻼﻣﻪ.

ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.

🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء

فتاوى_النكاح_1

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁
መልስ ፦

🌱 የአንድ "ነሳራ" ካፊር ሚስት የሆነች ሴት እስልምናን ከተቀበለች ጋብቻው ይፈርሳል።

ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦ ከባለቤቷ ወስዳ የነበረውን "መህር" ትመልሳለች።

((...አማኞችም መኾናቸውን ብታውቁ ወደ ከሓዲዎቹ አትመልሱዋቸው፡፡ እነርሱ (ሴቶቹ) ለእነርሱ የተፈቀዱ አይደሉምና፡፡ እነርሱም (ወንዶቹ) ለእነርሱ አይፈቀዱምና፡፡ ያወጡትንም ገንዘብ ስጧቸው፡፡ ))

(አል-ሙምተሒና (10))

ከዚህም በመነሳት ሁለቱም በዕድሜ የተለቁ ቢሆኑም እሷ ከእርሱ ጋር መቆየት የለባትም። በመካከላቸው በዕምነት የሚያገናኛቸው ነገር  የለም !!!

👉 ለጥንቃቄ ሲባል ሦስት ወር "ዒዳ" ትቆጥራለች።
የዚህን ያህል የምትቆጥረው
ሐይድን ከማየት ያቆመች በመሆኑ ነው።

ከፍ ያለው አለህ እንዲህ
አለ ፦

(( እኒያም ከሴቶቻቸው ከአደፍ ያቋረጡት (በዒዳቸው ሕግ) ብትጠራጠሩ ዒዳቸው ሦስት ወር ነው፡፡ እኒያም ገና አደፍን ያላዩት (ዒዳቸው እንደዚሁ ነው)፡፡ የእርግዝና ባለቤቶችም ጊዜያቸው እርጉዛቸውን መውለድ ነው፡፡ አላህንም የሚፈራ ሰው ከነገሩ ሁሉ ለርሱ መግራትን ያደርግለታል፡፡ ))

(አጥ-ጠላቅ (4))

👉 ከእሱ ውጪ የሆነ ወንድ ከማግባቷ በፊት እስልምናን ከተቀበለ (ከሰለመ) እሷን መመለስ ይችላል።

👉 ይህም ሲሆን "ዒዳ"ዋን ቆጥራ የጨረሰች ከሆነ በአዲስ መልኩ "ኒካሕ" ያስርላታል ማለት ነውር ።

ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) « ልጃቸውን
ዘይነብን ወደ ባለቤቷ እስልምናን የተቀበለ ጊዜ መልሰዋታልና ነው። » በእርግጥ እሷ ከዓመታት በፊት ቀድማው ሰልማ ነበር።  ከሰለመችና ከእሱ ከተለያየች በኋላ እሱ እስልምናን እስኪቀበል ድረስ አላገባችም ነበር።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

15 Nov, 03:42


... ወቅቷ መቼ ናት ???

💐 የ"ጁምዓ" ዕለት "ዱዓ" ተቀባይነት የሚያገኝበትን ወቅት በተመለከተ ሁለት
በላጭ የሆኑ የዑለማዎች ንግግሮች አሉ ፦

1ኛው. የ"ጁምዓ" ቀን ከ"ዐስር" ሶላት ወቅት በኋላ ፀሐይ እስከ ሚጠልቅ ድረስ የ"መግሪብ" ሶላትን የሚጠባበቅ ሲሆን በመቀጥ "ዱዓ" እያደረገ ለሚቆይ ሰው ሲሆን ...

👉 ጌታውን የሚለምነው በመስጂድም ይሁን በቤት ውስጥ መሆኑ እኩኩል ነው።

👉 ልክ እንደዚሁ ወንድም ይሁን ሴት ዱዓው ተቀባይነት ማግኘቱ የተገባ ይሆናል።

ነገር ግን ለወንድ ልጅ ሸሪዓዊ በሆነ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር የ"መግሪብ"ንም ይሁን የሌላ ወቅት ሶላትን ቤቱ መስገድ የለበትም‼️

👉 ይህም ሸሪዓዊ በሆነ መረጃ እንደሚታወቀው ማለት ነው።

2ኛው. ኢማሙ የጁምዓ ዕለት ለኹጥባ ሚንበር ላይ ከተቀመጠበት ሰዓት አንስቶ ሶላት ተሰግዶ እስኪያበቃ ያለው ሰዓት ነው።

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …


https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

14 Nov, 15:24


ተፈትታለች የት ትቀመጥ ???

#مسألة_مهمة

بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم.

أين تسكن المرأة إذا طلَّقها زوجها طلاقاً رجعياً ؟

ጥያቄ ፦

👉 አንዲት ዕንስት ባለቤቷ ቢመልሳት የሚቻልለት የሆነን ፍቺ የፈታት ጊዜ የት
ትቀመጥ ?

قال الإمام ابن عثيمين رحمه الله:

يجب على المرأة المطلقة طلاقاً رجعياً (أي بعد الطلقة الأولى والطلقة الثانية) أن تبقى في بيت زوجها، ويحرم على زوجها أن يخرجها منه، لقوله تعالى: ﴿لا تُخْرِجُوهُنَّ مِنْ بُيُوتِهِنَّ وَلا يَخْرُجْنَ إِلَّا أَنْ يَأْتِينَ بِفَاحِشَةٍ مُبَيِّنَةٍ وَتِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ وَمَنْ يَتَعَدَّ حُدُودَ اللَّهِ فَقَدْ ظَلَمَ نَفْسَهُ﴾

መልስ ፦

ታላቁ ኢማም ኢብን ዑሰይሚን እንዲህ
አሉ ፦

👉 በድጋሚ ወደ ባለቤቷ እንድትመለስ የሚያረጋትን ፍቺ የተፈታች የሆነች ሴት … ማለትም ፦ (ከአንደኛውና ከሁለተኛው ፍቺ በኋላ) ከሆነ በባለቤቷ ቤት መቆየት (መቀመጥ) ግዴታ ይሆንባታል !!!

ለባለቤቷም ከርሱ ቤት ማስወጣቱ “ሐራም” ይሆንበታል !!!

ለአላህ ንግግር ሲባል ፦

(( “ አንተ ነቢዩ ሆይ ! ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው ! (እነርሱም) አይውጡ፡፡ ይህችም የአላህ ህግጋት ናት፡፡ የአላህንም ህግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ፡፡ ከዚህ (ፍች) በኋላ አላህ (የመመለስ) ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅምና፡፡ ” ))
[አል– ጠላቅ (1)]

وما عليه الناس الآن من كون المرأة إذا طُلِّقت طلاقاً رجعياً تنصرف إلى بيت أهلها فوراً، هذا خطأ ومحرم، لأن الله قال : ﴿لا تُخْرِجُوهُنَّ﴾ ﴿وَلا يَخْرُجْنَ﴾
ولم يستثن من ذلك إلا إذا أتين بفاحشة مبيّنة ، ثم قال بعد ذلك: ﴿وَتِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ وَمَنْ يَتَعَدَّ حُدُودَ اللَّهِ فَقَدْ ظَلَمَ نَفْسَهُ ﴾ ثم بيّن الحكمة من وجوب بقائها في بيت زوجها بقوله: ﴿لا تدري لعل الله يحدث بعد ذلك أمراً ﴾.
فقد يكون بقاؤها في البيت سبباً لتراجع الزوج عن الطلاق فيراجعها، وهذا أمر مقصود ومحبوب للشرع.

🔥 ሰዎች በአሁን ጊዜ … በድጋሚ ወደ ባለቤቷ እንድትመለስ የሚያረጋትን ፍቺ የተፈታች በሆነች ዕንስት (ዙሪያ) ያሉበት ሁኔታ በችኮላ (በፍጥነት) ወደ ቤተሰቦቾ
ቤት እንድትሄድ ማድረግ ነው‼️

ይህ ነገር ስህተትና "ሐራም" ነው !!!

ምክንያቱም ፦ አላህ ከቤታቹ አታውጡዋቸው። « لا تُخْرِجُوهُنَّ » እነሱም
እንዳይወጡ። « وَلا يَخْرُجْنَ » ብሏልና ነው።

አላህ ከዚህ “ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር …” (ከሚለው) ውጪ (ከቤታቸው የሚያስወጣቸው በሚል) የለየው ነገር የለም !!!

ከዚያም በማስከተል እንዲህ አለ ፦

“ ይህችም የአላህ ህግጋት ናት፡፡ የአላህንም ህግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ፡፡ ”

👉 ከዚያም በባለቤቷ ቤት መቆየቷ ግዴታ የሆነበትን “ሒክማ” (ጥበብ) እንዲህ በማለት ግልፅ አደረገ ፦

“ ከዚህ (ፍች) በኋላ አላህ (የመመለስ) ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅምና፡፡ ”

በእርግጥም (ከፍቺ በኋላ) በባሏ ቤት መቀመጧ ባለቤቷ እንደገና ከፍቺው እንዲመልሳት ምክንያት ሊሆን
ይችላልና ይመልሳታል !!!

ይህ ደግሞ የሚፈለግ ነገር ነው። በሸሪዓም የተወደደ (ተግባር) ነው !!!!!

فالواجب على المسلمين مراعاة حدود
الله، والتمسك بما أمرهم الله به، وأن لا يتخذوا من العادات سبيلاً لمخالفة الأمور المشروعة.

👉 በሙስሊሞች ላይ ግዴታ የሚሆነው የአላህን ድንበር መጠባበቅና አላህ ያዘዛቸው በሆነው ነገር ላይ አጥብቆ መያዝ ነው !!!

እንዲሁም በእስልምና "ሸሪዓ” የተደነገገና የተፈቀደ የሆነን ነገር በመቃረን አጉል ልማዶችን (ባዕሎችን)
እንዳይዙም ነው።

المهم أنه يجب علينا أن نراعي هذه المسألة وأن المطلقة الرجعية يجب أن تبقى في بيت زوجها حتى تنتهي عدتها، وفي هذه الحال في بقائها في بيت زوجها لها أن تكشف له وأن تتزين وأن تتجمل وأن تتطيب وأن تكلمه ويكلمها وتجلس معه وتفعل كل شيء ما عدا الاستمتاع بالجماع أو المباشرة، فإن هذا يكون عند الرجعة، وله أن يراجعها بالقول فيقول: راجعت زوجتي، وله أن يراجعها بالفعل فيجامعها بنيَّة المراجعة.

📚 مرجع فتوى الشيخ رحمه الله:
كتاب مجموعة أسئلة تهم الأسرة المسلمة ص (61)

አሳሳቢው ነገር ፦ ይህን ርዕስ (ጉዳይ) መጠበቅ በኛ ላይ ግዴታ ይሆናል !!!

በድጋሚ ወደ ባለቤቷ እንድትመለስ የሚያረጋትን ፍቺ የተፈታች የሆነች ሴት
“ ዒዳዋ” እስከ ሚያበቃ ድረስ በባለቤቷ ቤት መቀመጧ (መቆየቷ) ግዴታ ይሆናል።

👉 በዚህ በባለቤቷ ቤት ውስጥ በምትቆይበት ሁኔታ ላይ እያለች …እርሷ ለባለቤቷ መገላለፅ ፣ መጋጌጥ ፣
መቆነጃጀትና ሽቶን መቀባት ትችላለች !!!

👉 (የግብረ–ሥጋ) ግንኙነትና የቅድመ ግንኙነት (እንቅስቃሴ) ሲቀር ልታናግረውና ሊያናግራት እንዲሁም አብራው ልትቀመጥና ሁሉንም ነገር (ልትፈፅም ትችላለች።)

👉 ይህ (ሁሉ) ነገር የሚሆነው በሚመልሳት ሁኔታ ላይ ሆኖ (ሲፈታት ብቻ ነው።)

👉 (ለባልዬውም) በቃላት በመናገር ሊመልሳት (ይችላል።)

እንዲህም ይላል ፦

“… ባለቤቴ መልሼሻለሁ ! ”

”راجعت زوجتي“

👉 (ለባልዬውም) በተግባር ሊመልሳት (ይችላል።)

👉 (ይህም ማለት) ፦ ባለቤቱን በመመለስ “ኒያ” (የግብረ–ሥጋ) ግንኙነት ያደርጋታል ማለት ነው ።

ምንጭ ፦ [መጅሙዓቱ አስኢለቱ ቱሂሙ ኡስረቱ አል–ሙስሊመቱ] ገፅ (61)

ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል–ዑሰይሚን

(… ኢስማኤል ወርቁ…)

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

13 Nov, 03:50


⚠️ ለጋብቻ ቀለበት ማሰር...

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻧﻲ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (5158)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س: ﻫﻞ ﻳﺠﻮﺯ اﺳﺘﻌﻤﺎﻝ اﻟﺨﺎﺗﻢ اﻟﺬﻱ ﻋﻠﻰ ﺷﻜﻞ ﺣﻠﻘﺔ ﺑﻤﻨﺎﺳﺒﺔ اﻟﺰﻭاﺝ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

ለጋብቻ በሚል እሳቤ ክብ ቀለበት ማድረግ (መጠቀም) ይቻላልን ?

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﺒﺲ اﻟﺨﺎﺗﻢ ﺑﻤﻨﺎﺳﺒﺔ اﻟﺰﻭاﺝ؛ ﻟﻤﺎ ﻓﻲ ﺫﻟﻚ ﻣﻦ ﻣﺸﺎﺑﻬﺔ اﻟﻜﻔﺎﺭ ﻓﻲ ﻋﺎﺩاﺗﻬﻢ؛ ﻷﻥ ﺫﻟﻚ ﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﺷﻌﺎﺭا ﻟﻠﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﻓﻲ اﻟﺰﻭاﺝ، ﻭﺇﻧﻤﺎ ﻫﻮ ﻋﺎﺩﺓ اﻟﻜﻔﺎﺭ ﻓﻲ اﻟﺰﻭاﺝ، ﺛﻢ ﻗﻠﺪﻫﻢ ﻓﻴﻪ ﺿﻌﺎﻑ اﻹﻳﻤﺎﻥ، ﻭﺟﻬﻠﺔ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

👉 ለጋብቻ በሚል ምክንያት ቀለበት ማድረግ (መጠቀም) አይቻልም !

ይህን በማድረግ ውስጥ ከሃዲያኖችን በልማዳቸው መመሳሰል ስላለበት ነው።

👉 ይህ ነገር ለሙስሊሞች በጋብቻ ጊዜ የሚለዩበት የሆነ ምልክታቸው አይሆንም !!!

🔥 ይህ ነገር የካፊሮች የጋብቻ ባዕላቸው ነው‼️

ከዚያም በኋላ ደካማ ኢማን ያላቸው እና መሃይባን የሆኑ ሙስሊሞች ተከተሉአቸው !!!

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

12 Nov, 06:01


🔥አባቴ ቁርአንና ሐዲስን ይሰድባል❗️

*🔹ﺳﺐ ﺁﻳﺎﺕ اﻟﻘﺮﺁﻥ
ﻭاﻷﺣﺎﺩﻳﺚ اﻟﺼﺤﻴﺤﺔ*

*📩ﻓﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (3255) :*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س: ﺇﻥ ﻭاﻟﺪ اﻟﺴﺎﺋﻞ ﻳﻌﻤﻞ ﻓﻲ ﻭﻇﻴﻔﺔ ﺣﻜﻮﻣﻴﺔ ﺑﻤﺼﺮ ﻭﻳﺄﺧﺬ ﺭﺷﻮﺓ ﻭﻳﺴﺐ ﺁﻳﺎﺕ اﻟﻘﺮﺁﻥ ﻭاﻷﺣﺎﺩﻳﺚ، ﻭﺇﺫا ﺫﻛﺮ ﻋﻨﺪﻩ ﺁﻳﺎﺕ اﻟﺤﺠﺎﺏ ﻗﺎﻝ: اﺗﺮﻛﻮا اﻟﺘﻌﺼﺐ، ﻭﻳﺼﻠﻲ ﺃﺣﻴﺎﻧﺎ ﻓﻲ اﻟﻤﺴﺠﺪ ﻭﺃﺣﻴﺎﻧﺎ ﻓﻲ ﻏﻴﺮﻩ، ﻭﻗﺪ ﻳﺠﻤﻊ ﺑﻴﻦ اﻟﺼﻠﻮاﺕ، ﺃﻣﺎ ﺃﻣﻪ ﻓﻼ ﺗﺼﻠﻲ، ﻭﻟﻜﻦ ﻟﻪ ﺃﺧﻮاﺕ ﻳﺼﻠﻴﻦ، ﻭﻳﺴﺄﻝ: ﻫﻞ ﻳﺤﻖ ﻟﻲ ﺃﻥ ﺃﻋﻴﺶ ﻣﻌﻬﻢ، ﻭﻣﺎ ﺣﻜﻢ اﻷﻛﻞ ﻭاﻟﻤﻌﻴﺸﺔ ﻣﻦ ﻣﺎﻝ اﻟﻮاﻟﺪ؟ ﺃﻓﺘﻮﻧﻲ.*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

🔥 የጠያቂው ወላጅ አባት በግብፅ ሀገር ውስጥ የመንግሥት ሰራተኛ (ባለስልጣን) ሲሆን ከሰዎች ጉቦ ይቀበላል❗️የቁርአን አንቀፅንና ሐዲስን ይሳደባል‼️እርሱ ዘንድ ስለ ሒጃብ አንቀፅ ሲወሳለት "ተውት ! ይህ ማጨናነቅ ነው ! " ይላል።

አንዳንድ ጊዜ መስጂድ ውስጥ ይሰግዳል። አንዳንድ ጌዜ ሌላ ቦታ ይሰግዳል።
ሰላቶችንም አንድ ላይ ሰብስቦ ይሰግዳል።

የጠያቂው ወላጅ እናት ጭራሽ ሶላት አትሰግድም !!!
ነገር ግን የሚሰግዱ እህቶች አሉት። እናም እንዲህ በማለት ይጠይቃል ፦

👉 ከነርሱ ከቤተሰቦቼ ጋር መኖር ለኔ ይገባኛልን ? ምግባቸውንስ መመገቤ "ሑክሙ" ምንድነው ? በአባቴ ገንዘብ መጠቃቀምስ ይቻልልኛልን ? መልስ ስጡኝ !

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﺳﺐ ﺁﻳﺎﺕ اﻟﻘﺮﺁﻥ ﻭاﻷﺣﺎﺩﻳﺚ اﻟﺜﺎﺑﺘﺔ ﻛﻔﺮ ﻳﺨﺮﺝ ﻣﻦ اﻹﺳﻼﻡ، ﻭﺗﺮﻙ اﻟﺼﻼﺓ ﻋﻤﺪا ﻛﻔﺮ ﺃﻳﻀﺎ، ﻭﺃﺧﺬ اﻟﺮﺷﻮﺓ ﻣﻦ ﻛﺒﺎﺋﺮ اﻟﺬﻧﻮﺏ. ﻓﻌﻠﻴﻚ ﺃﻭﻻ: ﺃﻥ ﺗﻨﺼﺢ ﻟﻮاﻟﺪﻳﻚ ﻓﻲ ﺃﺩاء اﻟﺼﻠﻮاﺕ اﻟﺨﻤﺲ ﻓﻲ ﺃﻭﻗﺎﺗﻬﺎ، ﻭﺃﻥ ﺗﻨﺼﺢ اﻟﻮاﻟﺪ ﻓﻲ ﺿﺒﻂ ﻟﺴﺎﻧﻪ ﻋﻦ اﻟﺴﺐ ﻋﺎﻣﺔ، ﻭﻋﻦ ﺳﺐ اﻟﻘﺮﺁﻥ ﻭاﻟﺤﺪﻳﺚ ﻭاﻻﺳﺘﻬﺘﺎﺭ ﺑﺎﻟﺤﺠﺎﺏ ﺧﺎﺻﺔ، ﻭﺑﺘﺮﻙ اﻟﺮﺷﻮﺓ، ﻓﺈﻥ اﺳﺘﺠﺎﺏ ﻭاﻟﺪﻙ ﻟﻠﻨﺼﻴﺤﺔ ﻓﺎﻟﺤﻤﺪ ﻟﻠﻪ، ﻭﺇﻻ ﻓﺎﺳﺘﻤﺮ ﻓﻲ ﻧﺼﻴﺤﺘﻬﻤﺎ ﻭاﻹﺣﺴﺎﻥ ﺇﻟﻴﻬﻤﺎ؛ ﻟﻌﻞ اﻟﻠﻪ ﻳﻬﺪﻳﻬﻤﺎ ﺑﺄﺳﺒﺎﺑﻚ، ﻭﻻ ﺗﺨﺎﻟﻄﻬﻤﺎ ﻣﺨﺎﻟﻄﺔ ﺗﻀﺮﻙ ﻓﻲ ﺩﻳﻨﻚ، ﻭﻻ ﺗﺆﺫﻫﻤﺎ، ﺑﻞ ﺻﺎﺣﺒﻬﻤﺎ ﻓﻲ اﻟﺪﻧﻴﺎ ﺑﺎﻟﻤﻌﺮﻭﻑ ﻭﺗﺎﺑﻊ اﻟﻨﺼﻴﺤﺔ ﻷﺧﻮاﺗﻚ ﺧﺸﻴﺔ ﺃﻥ ﻳﺼﻴﺒﻬﻦ ﻓﺘﻨﺔ ﺑﻤﻌﺎﺷﺮﺗﻬﻤﺎ.*
*ﺛﺎﻧﻴﺎ: ﺇﻥ ﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻮاﻟﺪﻙ ﺩﺧﻞ ﺇﻻ اﻟﻜﺴﺐ اﻟﺤﺮاﻡ ﻓﻼ ﺗﺄﻛﻞ ﻣﻨﻪ، ﻭﺇﻥ ﻛﺎﻥ ﻣﺎﻟﻪ ﺧﻠﻴﻄﺎ ﻣﻦ اﻟﺤﺮاﻡ ﻭاﻟﺤﻼﻝ ﺟﺎﺯ ﻟﻚ ﺃﻥ ﺗﺄﻛﻞ ﻣﻨﻪ ﻋﻠﻰ اﻟﺼﺤﻴﺢ ﻣﻦ ﺃﻗﻮاﻝ اﻟﻌﻠﻤﺎء، ﻭﺇﻥ ﺃﻣﻜﻦ ﺃﻥ ﺗﺴﺘﻌﻒ ﻋﻨﻪ ﻓﻬﻮ ﺧﻴﺮ ﻟﻚ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

መልስ ፦

🔥 የቁርአን አንቀፅና የተረጋገጠ የነብዩን ሐዲስ መሳደብ ክህደት ነው❗️

🔥 ከእስልምና ዕምነት ያስወጣል‼️

🔥 በተጨማሪ ሶላትን አውቆ መተውም ክህደት ነው‼️

🔥 ጉቦ መቀበል ከትላልቅ ወንጀል ነው‼️

👉 በመጀመሪያ ደረጃ ባንተ ላይ ያለብክ አባትክ የአምስት ወቅት ሶላትን በወቅቱ እንዲሰግድ መምከር ነው።

👉 አባትክ በጥቅሉ ከመሳደብ ይልቅ ምላሱን ስርዓት እንዲያሲዝ እንዲሁም የቁርአን አንቀፅና የነብዩን ሐዲስ ከመሳደብ እንዲቆጠብ መምከር ነው።

👉 ለየት ባለ መልኩ በ"ሒጃብ" ላይ ወደ ስሜቱ የተሳበ ሲሆን ከሚያደርገው ነገር ልትመክረውም ነው !!!

🔥👉 ጉቦ እንዳይበላም (እንዳይቀበል)ትመክረዋለህ !

አባትክ ምክርክን እሺ ብሎ ከተቀበለ ... "አልሓምዱሊላህ" ካልሆነ ግን
ወላጆችክን መምከርህን ቀጥልበት ! በጎ ነገርንም ዋልላቸው !!

ምናልባትም በአንተ ምክንያት አላህ ሊያቃናቸው ይችላልና !!!

ዲንክን (ዕምነትክን) በሚጎዳብ ልክ አትቀላቀላቸው !!!

"አዛ" እንዳታረጋቸው ! (እንዳታስቸግራቸው !!)

እንደሁም በመልካም ነገር ተጓደኛቸው !!!

👉 ለእህቶችክም ከነርሱ ጋር ባላቸው ትስስር የተነሳ ፈተና እንዳያገኛቸው በመፍራት መምከርክንም አስከትል !!!

በሁለተኛ ደረጃ ለወላጆችክ ከ"ሐራም" ውጪ የገቢ ምንጭ ከሌላቸው ምግባቸውን እንዳትመገብ‼️

👉 የሚያገኙት ገንዘብ ከ"ሐራም"ና "ሐላል" የተደባለቀ ከሆነ ግን በትክክለኛው የዑለማዎች ንግግር ከዚህ ምግብ መመገብ ይቻልልካል። ይሁን እንጂ ይህን ምግብ ከመመገብ መቆጠብ የምትችል ከሆነ ብትተወው የተሻለ ነው።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

10 Nov, 05:11


⚠️ ምረጡኝ ከሚሉ ሰዎች ማስጠንቀቅ ...

... ምክንያቱም ፦ አደገኛ ነው‼️በእርግጥም (ሰውዬው ሹመት) ይጠይቃል ሆኖም ግን ግድ በተደረገበት አላፊነት ላይ አይቆምበትም።
ስለሆነም ለእሱ ሰላም መሆንን መጠየቅ ይገባዋል። እንዲሁም ስልጣንን አለመጠየቅ ነው ያለበት።

ለዚህም ሲባል ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ለዐብዱረሕማን ቢን ሰሙራ እንዲህ አሉት ፦

« ስልጣንን አትጠይቅ ! አንተ ፈልገክ ጠይቀክ ስልጣን ከተሰጠክ ትደገፍበታለክ ! ሳትጠይቅ ከተሰጠክ ግን ትታገዝበታለክ !!! »

👉 (ሰውዬው) ሳይጠይቅ ስልጣን ከተሰጠው በራሱ ላይ ያፀናዋል። እውነተኛ ሲሆንና ሲመክር ደግሞ አላህም ያግዘዋል።

👉 በምድር ላይ የበላይ ለመሆን ፤ በሰዎች ላይ ግፍ ለመተግበር እንዲሁም ለመከበርና ለመሳሰሉት ነገሮች ብሎ ከሆነ ስልጣንን የጠየቀው ይህ ልክ ከፍ ያለው አላህ እንዳለው ትልቅ አደጋ አለው‼️

« ይህች የመጨረሻይቱ አገር ለእነዚያ በምድር ውስጥ ኩራትንና ማመፅን ለማይፈልጉት እናደርጋታለን፡፡ ምስጉኒቱም መጨረሻ ለጥንቁቆቹ ናት፡፡ »

(አል-ቀሰስ (83))

((ኢማም ኢብን ባዝ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

09 Nov, 11:13


ከሶላት በኋላ መባል ያለባቸው ዚክሮች ... 0️⃣2️⃣

👉 ከሶላት በኋላ መባል ያለባቸው ዚክሮች ... ቀላል ስለሆኑ ማንኛውም ሙስሊም ሸምድዶ በመያዝ ሊጠቀምባቸው ይገባል !!!

👉👉👉 የባሕር ዐረፋን የሚያክል ወንጀል ቢሆን እንኳን ያሳብሳልና ከሶላት በኋላ አሟልተን ዚክር ለማድረግ እንሞክር !!!

አደራ ይጠቅመናልና እናፍዘው !!!

(እንሸምድደው !!!)

👆ከላይ የታላቁን ኢማም ኢብን ባዝን ድምፅ ደጋግመን በማዳመጥ ከስር ካለው ስሁፍ ጋር በማያያዝ እንሸምድደው !!!!!

((( ታላቁ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ባዝ... )))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

09 Nov, 11:13


ከሶላት በኋላ መባል ያለባቸው ዚክሮች ... 0️⃣1️⃣

👉 ከሶላት በኋላ መባል ያለባቸው ዚክሮች ... ቀላል ስለሆኑ ማንኛውም ሙስሊም ሸምድዶ በመያዝ ሊጠቀምባቸው ይገባል !!!

👉👉👉 የባሕር ዐረፋን የሚያክል ወንጀል ቢሆን እንኳን ያሳብሳልና ከሶላት በኋላ አሟልተን ዚክር ለማድረግ እንሞክር !!!

አደራ ይጠቅመናልና እናፍዘው !!!

(እንሸምድደው !!!)

👆ከላይ የታላቁን ኢማም ኢብን ባዝን ድምፅ ደጋግመን በማዳመጥ ከስር ካለው ስሁፍ ጋር በማያያዝ እንሸምድደው !!!!!

((( ታላቁ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ባዝ... )))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

08 Nov, 05:08


ሴት ልጅ ጁምዓን ወይስ ዙህርን ???

እቺ ጠያቂያችን ከየመን ሀገር ስትሆን በጥያቄዋም ውስጥ እንዲህ ትላለች ፦

ጥያቄ ፦

🌺 ከረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) "ሐዲስ" ሴት ልጅ "መስጂድ" ከምትሰግደው ሶላቷ ይልቅ በላጭ የሚሆነው በቤቷ የምትሰግደው ሶላቷ ነው የሚል መጥቷል።

የምጠይቀውም ጥያቄ ፦

ለሴት ልጅ የ"ጁምዓ" ዕለት የዙሁሩ ወቅት ሶላት የምትሰግደው ከ"ኹጥባ" በኋላ በ"ጁምዓ" ሶላት ወቅት ነውን ? ወይንስ የጁምዓ አዛን በሰማች ጊዜ ነው የምትሰግደው ?

መልስ ፦

💥 ለሴት ልጅ በላጭ የሆነው ሶላቷ በቤቷ የምትሰግደው ነው !!!

👉 "መካ"ና "መዲና"ም ቢሆን... በላጭ የሚሆንላት ቤቷ መስገዷ ነው።

👉 የ"ጁምዓ" ቀን ኢማሙ የሶላት "ዙሁር" ወቅት ከገባ በኋላ እንጂ ካልገባ
ሴት ልጅ የአዛን ጥሪን በመስማቷ ብቻ የዙሁር ሶላትን ትሰግዳለች።

👉 ካልሆነ ግን ኢማሙ ፀሐዩ ከመዘንበሉ በፊት ከመጣ ፀሐዩ እስኪዘነበል ድረስ ትጠባበቃለች።
ምክንያቱም ፦ የ"ዙሁር" ወቅት ሶላት በየትኛውም ሁኔታ ፀሐዩ ሳይዘነበል በፊት መስገድ አይቻልምና❗️

(ኑሩን አለ-ደርብ)

(((ታላቁ ኢማም ኢብን ዑሰይሚን)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

07 Nov, 07:22


⚠️ አስገድዶ መዳር ... !

حكم إجبار الفتاة على الزواج 

...ليس من حق أي ولي من الأولياء أن يجبر موليته على النكاح، حتى الأب نفسه لا يحق له أن يجبر ابنته على الزواج بمن لا تريد الزواج به، ولهذا قال النبي عليه الصلاة والسلام: «لا تنكح البكر حتى تستأذن». ولم يفصل النبي صلى الله عليه وسلم بين الأب وغيره ولا بين البكر وغيرها، بل في صحيح مسلم قال: «والبكر يستأمرها أبوها». فنص على البكر ونص على الأب، كذلك لا بد من استئذان الرجل لمن يريد أن يزوجها من مولياته سواء كان أباً أم أخاً أم عماً أم ابناً، لا بد من أن يستأذن في ذلك. وعلى هذا فهذا الرجل الذي كان ولياً على هولاء الأيتام -يظهر أنه أجنبي أيضاً- لا يجوز له.

السائل:

هو عم للبنات؟

الشيخ:

لا يجوز له أن يجبر واحدةً منهن على أن تتزوج ابنه؛ لأن ذلك محرم عليه، بل لا يزوج امرأة منهن إلا بعد رضاها واستئذانها استئذاناً شرعياً يتبين لها به أوصاف الزوج وحياته، ولا يكفي أيضاً أن نقول: أريد أن أزوجك فلاناً. وهى لا تدري عن هذا الرجل الذي يريد أن يزوجها منه، حتى يبين قبيلته ويبين حاله ويبين أخلاقه ويبين كل ما تحتاج المرأة إلى بيانه.

المصدر: سلسلة فتاوى نور على الدرب > الشريط رقم [7]

فتاوى المرأة النكاح والطلاق  شروط النكاح

⚠️ ... ከአስተዳዳሪዎች ውስጥ የትኛውም አላፊ ቢሆን በስሩ ያለችውን ሴት ልጅ በጋብቻ ላይ ማስገደዱ ተገቢ አይደለም !!!

👉 አባትም ቢሆን አሷ ማግባት የማትፈልገውን ወንድ ሊድራት አይገባም !!

ለዚህም ሲባል ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦
« ልጃ-ገረድ የሆነች ሴት ፍቃደኛ እስከምትሆን ድረስ አትዳርም ! »

ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) በአባትና በሌላው መሀል እንዲሁም በልጃ-ገረድ
እና ሌላው መሀል በሚል ልዩነት አላደረጉም።

እንደሁም ሰሒሕ ሙስሊም ውስጥ ይህን አሉ ፦

« የልጃ-ገረዷን ሴት ፍቃደኝነት አባቷ ያረጋግጣል። »

በልጃ-ገረዷ ላይ መረጃ የሆነው በአባቷም ላይ መረጃ ሆነ።

ልክ እንደዚሁ የሴቲቱ አላፊ የሆነ ሰው ሊድራት ያሰበውን ሰው የሚያያስፈቅዳት መሆኑ ቅሮት የለውም !!! ያ ሰው አባት ወይም ወንድም ወይም አጎት ወይም ልጅ ቢሆንም እኩል ነው። በዚህ ነገር ላይ  ማስፈቀዱ ግድ ነው።

በዚያ ላይ ይህ በነዚህ "የቲም" ልጆች ላይ ወልይ የሆነው ሰው ግልፅ እንደሚሆነው "አጂነቢ" ከሆነ በድጋሚ ለእሱ (መዳር) አይቻልለትም።

ጠያቂው ፦

“ እርሱ ለሴቶቹ ልጆች አጎት ነው። ”

ሸይኽ ፦

እሱ ልጁን ለመዳር በሚል ከሴቶቹ ውስጥ አንዳቸውንም ሊያስገድድ አይችልም።

ምክንያቱም ፦ በእሱ ላይ ይህን ማድረግ "ሐራም" ነው‼️

👉 ከሴቶቹ ውስጥ አንደኛዋ ( የምታገባውን ወንድ ) ከወደደች እና ሸሪዓዊ የሆነ ፍቃደኝነቷ ከተረጋገጠ እንዲሁም ምንነቱና እይወቱ ( ምን ይመስላል) የሚለው ነገር ግልፅ ከሆነላት በኋላ እንጂ መዳር አይቻልም።

👉 በተጨማሪ “ እኔ እከሌን ልድርሽ ነው ! ” ብለን ልንላት አይበቃልንም !!! እሱ ሊድራት የፈለገውን ሰው እሷ አታውቀውምና !!!

ስለዚህ ፦ ዘሩን ፣ ሁኔታውንና  ባህሪውን እንዲሁም ሴት ልጅ ግልፅ እንዲሆንላት የሚያስፈልጋት ነገር ሁሉ ግልፅ እስኪያረግላት ድረስ ሊድራት አይቻልም።

((( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ ኢብን ዑሰይሚን)))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

... ኢስማኤል ወርቁ ...

رابط المقطع الصوتي
https://binothaimeen.net/upload/ftawamp3/Lw_007_10.mp3

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

06 Nov, 07:04


⚠️ ከዕውቀት ውጪ ፈታዋ የመስጠት አደገኝነት❗️

خطر الفتوى بغير علم

السؤال:

سماحة الشيخ ! هناك أناس يتصدرون للفتيا بغير علم كقول صاحبنا لهذه المسكينة: إنه لا أجر لك في صيام عشرة أيام من رجب، وعشرة أيام من شعبان، فما هو توجيهكم للناس حول هذا ؟ جزاكم الله خيرًا. 
ጥያቄ ፦

"ሰማሓቱ ሸይኽ" ሆይ ! እዚህ ቦታ ላይ ያለ ዕውቀት “ፈታዋ” በመስጠት ላይ የሚሽቀዳደሙ ሰዎች አሉ። ለምሳሌ ያህል... እንደሚሉት ዓይነት ፦ « ለአንተ ከረጀብ ወር 10 ቀን ወይም ከሻዕባን ወር 10 ቀን መፆምክ ምንዳ አያስገኝልክም ! » በዚህ ዙሪያ  ለሰዎች የሚያመላክቱት ነገር ምንድነው ? አላህ መልካም ምንዳ ይመንዳዎ !

الجواب:

الفتوى بغير علم منكر عظيم، وهو مما حرمه الله على عباده، وجعل مرتبته فوق الشرك، قال سبحانه في سورة الأعراف: 
قُلْ إِنَّمَا حَرَّمَ رَبِّيَ الْفَوَاحِشَ مَا ظَهَرَ مِنْهَا وَمَا بَطَنَ وَالإِثْمَ وَالْبَغْيَ بِغَيْرِ الْحَقِّ وَأَنْ تُشْرِكُوا بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَأَنْ تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ مَا لا تَعْلَمُونَ 
[الأعراف:33] فالواجب على طالب العلم أن يتقي الله، وأن يحذر القول على الله بغير علم، وإذا كان هذا في حق طالب العلم فكيف بغيره، لا يجوز لأحد أن يفتي بغير علم، لا رجل، ولا امرأة، ولا طالب علم، ولا غيره، يجب على المؤمن أن يتقي الله، وأن يخاف الله سبحانه، وألا يتكلم في الحلال والحرام إلا بعلم، قال الله سبحانه: قُلْ هَذِهِ سَبِيلِي أَدْعُوا إِلَى اللَّهِ عَلَى بَصِيرَةٍ [يوسف:108] يعني: على علم.

وأخبر سبحانه في سورة البقرة أن الفتوى بغير علم مما يأمر به الشيطان، قال تعالى: يَا أَيُّهَا النَّاسُ كُلُوا مِمَّا فِي الأَرْضِ حَلالًا طَيِّبًا وَلا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُبِينٌ 
۝ إِنَّمَا يَأْمُرُكُمْ بِالسُّوءِ وَالْفَحْشَاءِ وَأَنْ تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ مَا لا تَعْلَمُونَ [البقرة:169] هذا من أمر الشيطان، يأمر الناس أن يقولوا على الله ما لا يعلمون.

فالواجب على كل مؤمن ومؤمنة الحذر من طاعة الشيطان في القول على الله بغير علم، والفتوى بغير علم، لا في العبادات، ولا في غيرها، يقول الله سبحانه: فَاسْأَلُوا أَهْلَ الذِّكْرِ إِنْ كُنْتُمْ لا تَعْلَمُونَ
 [النحل:43] فالفتوى تكون من أهل الذكر، يعني: من أهل العلم بالقرآن العظيم، والسنة المطهرة، العلماء بكتاب الله، وسنة رسوله ﷺ وهم الذين يفتون الناس، وهم الذين يسألون، نسأل الله للجميع الهداية، نسأل الله لنا ولإخواننا جميعًا الهداية. نعم.

المقدم: اللهم آمين، جزاكم الله خيرًا. 

🔥 ከዕውቀት ውጪ "ፈታዋ"
መስጠት ትልቅ የሆነ "ሙንከር" (መጥፎ ድርጊት ነው !!! )

👉 ይህ ድርጊት አላህ በባሪያዎቹ ላይ እርም ያደረገው ነው። እንዲሁም ደረጃውን ከሽርክ በላይ
ከፍ አድርጎታል።

ጥራት የተገባው አምላክ ሱረቱል አዕራፍ ውስጥ እንዲህ ይላል ፦

  «ጌታዬ እርም ያደረገው መጥፎ ሥራዎችን ፣ ከርሷ የተገለጸውንና የተደበቀውን ኃጢኣትንም ፣ ያላግባብ መበደልንም ፣ በርሱም ማስረጃ ያላወረደበትን (ጣዖት) በአላህ ማጋራታችሁን ፣ በአላህም ላይ የማታውቁትን መናገራችሁን ብቻ ነው» በላቸው፡፡
[አል–አዕራፍ (33)]

👉 ዕውቀትን በመፈለግ ላይ ያለ ሰው ግዴታ የሚሆንበት አላህን መፍራቱ ነው !!!

እንዲሁም ከዕውቀት ውጪ በአላህ ላይ ከመናገርም መጠንቀቅ አለበት !!!

(ታዲያ) ዕውቀትን በመፈለግ ላይ ባለ ሰው እንዲህ ከሆነ ከዚያ ውጪ ባለው ሰው ላይ እንዴት ሊሆን ነው ???

ለአንድም ሰው ከዕውቀት ውጪ ሆኖ "ፈታዋ" ሊሰጥ አይቻልለትም !!!

  ወንድም ይሁን ሴት ፤ ዕውቀትን በመፈለግ ላይ ያለም ሰው ይሁን ከዚያ ውጪ ("ፈታዋ" መስጠት) አይችልም !!!

👉 አማኝ የሆነ ሰው ጥራት የተገባውን አላህ ሊጠነቀቅና ሊፈራ ይገባዋል።

🔥  "ሐላል" እና "ሐራም"
(በሚለው ፍርድ) ላይ በዕውቀት ላይ ሆኖ እንጂ እንዳይናገር❗️

ጥራት የተገባው አላህ እንዲህ ይላል ፦

« ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም » በል፡፡

"على بصيرة" يعنى " على علم …"

ይህ … በግልጽ ማስረጃ ላይ … የሚለው የአላህ ንግግር የተፈለገበት ፦

" በዕውቀት ላይ ሆኜ … "
ማለት ነው።

ጥራት የተገባው አላህ ያለ ዕውቀት "ፈታዋ" መስጠትን አስመልክቶ "ሼይጣን" የሚያዘው ነገር እንደሆነ ሱረቱል አል-በቀራ ላይ ተናግሯል።

እንዲህም አለ ፦

(( " እናንተ ሰዎች ሆይ ! በምድር ካለው ነገር የተፈቀደ ጣፋጭ ሲኾን ብሉ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከታተሉ፡፡ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና፡፡

(እርሱ) የሚያዛችሁ በኃጢኣትና በጸያፍ ነገር በአላህም ላይ የማታውቁትን እንድትናገሩ ብቻ ነው፡፡ " ))

(አል-በቀራ 168/169)

👉 ይህ ከሼይጣን የሆነ ትዕዛዝ ነው። ለሰዎች ማያውቁትን እንዲናገሩ ያዛቸዋል !!!

በሁሉም ወንድና ሴት አማኒያን ላይ በአምልኮትም ጉዳይ ይሁን ከዚያ ውጪ በሆነ ነገር ላይ ያለ ዕውቀት በአላህ ላይ በመናገርና "ፈታዋ" በመስጠት ሴጣንን ከመታዘዝ መጠንቀቅ ግዴታ ይሆናል !

(( " ከአንተም በፊት ወደእነሱ ወሕይን (ራእይን) የምናወርድላቸውን ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የዕውቀትን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ " ))

(አል-ነሕል (43))

👉 "ፈታዋ" መስጠት ለማስተዋል ባለተቤቶች ትሆናለች !

ይህም ማለት ፦ ለዕውቀት ባለቤቶች ሲሆን...ዑለማዎቹ ከታላቁ “ቁርኣን” እና ንፁህ ከሆነው የረሱል ﷺ “ሱና” በመያዝ "ፈታዋ" ይሰጣሉ ማለት ነው።

👉 ከሰዎች ጥያቄ የሚጠየቁትና ምላሽ የሚሰጡት እነርሱ ዑለማዎች ናቸው !!!

አላህ ለኛም ለወንድሞቻችንም ባጠቃላይ ለሁሉም ምራቻን ይስጠን !!!

የፕሮግራሙ አዘጋጅ ፦ « አላሁመ አሚን ! ጀዛኩሙላሁ ኸይራ ! »

[ኑሩን አለ–ደርብ]

(((ታላቁ ኢማም ኢብን ባዝ አላህ ይዘንላቸው)))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(… ኢስማኤል ወርቁ…)

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Nov, 18:38


ሶላት ውስጥ ምራቅ አተፋፍ !

☄️ بسم الله الرحمن الرحيم

📘 السؤال الرابع والعشرون:
(المجموعة الثالثة)

حديث: "الشيطان قد لبس عليّ صلاتي" قال: "إذا أحسست به فاستعذ بالله منه واتفل عن يسارك ثلاثا" فما مقدار التفل؟ وما مقدار الالتفات؟

ጥያቄ ፦

"ሰሓቢዩ" … " ሼይጣን በእርግጥም ስግደቴን በእኔ ላይ ሸፋፈነብኝ "
(ሲላቸው) ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ
አሉት ፦

" በሼይጣን ስትረባበሽ ጊዜ ከሱ በአላህ ተጠበቅ ፤ በግራክ በኩል ሦስት ጊዜ ትፋ ! " አሉት። በሚለው "ሐዲስ" ላይ…

የመትፋቱና ፊቱን የማዞሩ መጠን ምን ያህል ነው?

📘 الجواب:

الالتفات يعني بوجهه، لا يلتفت بجسده، وإنما يلتفت بوجهه شيئا يسيرا إلى جهة اليسار.

والتفل: المراد به النفث، ينفث شيئا من الريق عن يساره، وليس معنى ذلك أنه يبصق بصاقا كثيرا، ولكن نفث يسير لشيء من الريق، قال بعض السلف: "كما ينفث آكل الزبيب". لو نظرت إلى نفث الذي يأكل الزبيب، لرأيت أنه نفث يسير ينفث بعض ما يعلق بفمه من قشور أو عيدان ونحوها مع شيء يسير من الريق، والله أعلم.

*═════ ❁✿❁

መልስ ፦

መዞር ማለት በፊቱ ነው። በአካሉ አይዞርም። በፊቱም የሚዞረው ትንሽ ሲሆን የሚዞረውም ወደ ግራው ነው።

መትፋት በሚለው የተፈለገበት ፦ (በትንሹ "ትፍ") ማለት ነው።

ከምራቁ ወደ ግራ በኩሉ በትንሹ "ትፍ" ይላል።

(ይትፋ ሲባል) የተፈለገበት ፦ ብዙ (መጠን ያለውን ምራቅ ይትፋ ማለት አይደለም።

ነገር ግን ከምራቁ በትንሹ "ትፍ" ይበል ማለት ነው።

ከፊል "ሰለፎች" እንዲህ ብለዋል ፦

" ዘቢብን የሚመገብ ሰው "ትፍ" እንደሚለው…"

(ይህም ማለት) ያ ዘቢብን የሚመገበው ሰው "ትፍ" ሲል ብትመለከት ኖሮ ትንሽን
መጠን ያህል "ትፍ" ሲል ትመለከት ነበር ማለት ነው።

ከፊል የሆነውን በአፉ ላይ የቀረውን (የዘቢቡን) ቅርፊት ወይም ስንጥር ነገርና የመሳሰሉትን ከትንሽ ምራቅ ጋር ("ትፍ" ይለዋል።)

የበለጠውን ዐዋቂ አላህ ነው !!!

*═════ ❁✿❁ ══

ታላቁ ሸይኽ አቢ አብዱረሕማን
ረሻድ ቢን አሕመድ አል–ዳለዒ

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

موقع الشيـخ حفظـه الله :
https://www.sh-rashad.com/

*للاشتراك في قناتنا على التيلجرام اضغط على هذا الرابط 👇🏾👇🏾*
https://t.me/rshad11

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Nov, 12:39


⚠️ ያለበቂ ምክንያት ፍቺ...

س: إذا طلبت منه الفراق من غير عذر فماذا عليها من الوعيد؟ 

ሴት ልጅ ያለበቂ ምክንያት ፍች የምትጠይቅ ከሆነች በእርሷ ላይ ምን አይነት ዛቻ አለባት ?

ج: عن ثوبان رضي الله عنه عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: «أيما امرأة سألت زوجها طلاقها من غير ما بأس فحرام عليها رائحة الجنة»؛ وذلك لأن أبغض الحلال إلى الله الطلاق، وإنما يصار إليه عند الحاجة، أما بدونها فإنه مكروه لما بترتب عليه من الأضرار التي لا تخفى، والحاجة التي تلجئ المرأة إلى طلب الطلاق أن يمتنع من القيام بحقها عليه على وجه تتضرر بالبقاء معه، 
قال الله تعالى: {فَإِمْسَاكٌ بِمَعْرُوفٍ أَوْ تَسْرِيحٌ بِإِحْسَانٍ} 

[البقرة: 229] 

وقال تعالى: {لِلَّذِينَ يُؤْلُونَ مِنْ نِسَائِهِمْ تَرَبُّصُ أَرْبَعَةِ أَشْهُرٍ فَإِنْ فَاءُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَحِيمٌ - وَإِنْ عَزَمُوا الطَّلَاقَ فَإِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ عَلِيمٌ} 

[البقرة: 226 - 227] 

መልስ ፦

ታላቁ ሰሓቢይ ሰውባን رضي الله عنه ባስተላለፈው ሐዲስ ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ ፦

{ أيما امرأة سألت زوجها طلاقها من غير ما بأس فحرام عليها رائحة الجنة } 

(( “ የትኛዋም ሴት ያለበቂ ምክንያት ባሏን ፍቺ የጠየቀች እንደሆነ በእርሷ ላይ የጀነት ሽታ እርም ሆነ። ” ))

(አቡዳውድ እና ቲርሚዝይ ዘግበውታል።)

👉 ይህም የሆነበት ምክንያት አላህ ዘንድ የተፈቀደ ሆኖ የተጠላ ነገር ፍቺ ስለሆነ ነው።

👉 ወደዚህ ወደ (ፍቺ) የሚያመሩት የችግር ጊዜ ብቻ መሆን አለበት። ያለ ችግር ከሆነ የተጠላ ነው።

እንዲጠላ ያደረገውም በፍች ምክንያት የሚመጡት በርካታ ችግሮች ስላሉት ነው። ይህ ደግሞ ለማንም የተደበቀ አይደለም።

ሴት ልጅ ፍች ወደ መጠየቅ የምትዳፈረው ባሏ በእርሱ ላይ ያላትን ሐቅ ሳይጠብቅ በማስቸገር በእርሱ ቁጥጥር ስር እድትቆይ የሚያደርግ ከሆነ ነው። አላህ እንዲህ ይላል ፦

﴿ فَإِمْسَاكٌ بِمَعْرُوفٍ أَوْ تَسْرِيحٌ بِإِحْسَانٍ ۗ ﴾ [ سورة البقرة: 229]

(( “ በመልካም መያዝ ወይም በበጎ አኳኋን ማሰናበት ነው።” (አል-በቀራ 229)

በሌላ የቁርአን አንቀፅም እንዲህ ይላል ፦

(( “ ለእነዚያ ከሴቶቻቸው (ላይቀርቡ) ለሚምሉት አራትን ወሮች መጠበቅ አለባቸው። (ከመሐላቸው) ቢመለሱም አላህ መሓሪ አዛኝ ነው። መፍታትንም ቁርጥ አሳብ ቢያደርጉ (ይፍቱ)። አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው። ” ))
(አል-በቀራ 226-227)

(ተንቢሃቱ ዓላ አሕካሚ ተኽተሱ ቢል ሙእሚናት)

((( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  )))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Nov, 04:06


ልጆቿና ሴቶች ዘንድ በአለባበሷ ምን መምሰል አለባት ?!

ما هي عورة المرأة أمام أبنائها (الذكور والإناث) وأمام غيرها من نساء المسلمين؟...

ጥያቄ ፦

ሴት ልጅ (ወንድና ሴት) ልጆቿ ፊትና ከነሱ ውጪ አማኝ ሴቶች ዘንድ (መከፈት የሌለበት) "ዐውራ"
ምንድነው?

1. سئل فضيلة الشيخ محمد الصالح ابن عثيمين عن هذا فأجاب :

لبس الملابس الضيقة التي تبين مفاتن المرأة ، وتبرز ما فيه الفتنة : محرم ؛ لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال : " صنفان من أهل النار لم أرهما بعد ؛ رجال معهم سياط كأذناب البقر يضربون بها الناس - يعني : ظلماً وعدواناً - ونساء كاسيات عاريات مائلات مميلات " .

መልስ ፦

የሴት ልጅን ፈታኝ የሆነ ቦታ ግልፅ የሚያደርግ ጠባብ ልብስ መልበስ "ሐራም" ነው ‼️

ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ በማለታቸው ነው ፦

(( " ሁለት ዓይነት ሰዎች ከእሳት ባልተቤት ናቸው...
አንደኛው ዓይነት ልክ እንደ ላም ሻኛ ከትከሻቸው ላይ አለንጋ ማይለያቸው ወንዶች ሲሆኑ ሰዎችንም ይመቱበታል። ይህም ማለት በግፍና ድንበር በማለፍ ማለት ነው !!! ሁለተኛው ዓይነቶች ደግሞ ሴቶች ሲሆኑ ራሳቸውን (አካላላቸውን) አራቁተው ታይታን በመፈለግና ( ሌሎችን ለፀያፍ ስራ በመጋበዝ ) ዘንበል እያሉ የሚሄዱ ናቸው !!!

فقد فُسِّر قوله " كاسيات عاريات " : بأنهن يلبسن ألبسة قصيرة ، لا تستر ما يجب ستره من العورة ، وفسر : بأنهن يلبسن ألبسة خفيفة لا تمنع من رؤية ما وراءها من بشرة المرأة ، وفسرت : بأن يلبسن ملابس ضيقة ، فهي ساترة عن الرؤية لكنها مبدية لمفاتن المرأة .

" كاسيات عاريات " ይህ 👉
የሚለው ቃል እንደሚከተለው ተተርጉሟል ፦

👉 ( አጭር ልብስ ነው። ) ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ከዐውራቸው(አፍርተ-ገላቸው) እንዲሸፍኑት ግዴታ የሆነውን ክፍል ሳይሸፍኑ አጭር ልብስ ይለብሳሉ ማለት ነው ።

በሌላ ትርጉምም ፦

👉 ( ስስ ልብስ ነው። )
ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ከለበሰቱ ልብስ ኋላ ሲታዩ ቆዳቸው እንዳይታይ በማይከለክል መልኩ ስስ የሆነ ልብስን ይለብሳሉ
ማለት ነው።

በሌላ ትርጉምም ፦

👉 ( ጠባብ ልብስ ነው። )

ይህም ማለት ፦ ሴቶቹ ጠባብ ልብስ በመልበስ አካላቸውን ከእይታ የሸፈኑ ይመስላል። ነገር ግን ፈተናን ቀስቃሽ የሆነው አካላቸው ግን ግልፅ ሆኖ ይታያል ማለት ነው።

وعلى هذا : فلا يجوز للمرأة أن تلبس هذه الملابس الضيقة ، إلا لمن يجوز لها إبداء عورتها عنده ، وهو الزوج ؛ فإنه ليس بين الزوج وزوجته عورة ، لقوله تعالى والذين هم لفروجهم حافظون إلا على أزواجهم أو ما ملكت أيمانهم فإنهم غير ملومين [ المؤمنون 5،6 ] ، وقالت عائشة : كنتُ أغتسل أنا والنبي صلى الله عليه وسلم - يعني من الجنابة - مِن إناء واحد ، تختلف أيدينا فيه .

فالإنسان بينه وبين زوجته لا عورة بينهما .

وأما بين المرأة والمحارم : فإنه يجب عليها أن تستر عورتها .

والضيِّق لا يجوز لا عند المحارم ، ولا عند النساء إذا كان ضيِّقاً شديداً يبيِّن مفاتن المرأة . أ.هـ " فتاوى الشيخ محمد الصالح ابن عثيمين " ( 2 / 825 ) .

👉 ከዚህ በመነሳት ሴት ልጅ ይህን ጠባብ ልብስ መልበስ
አይቻልላትም !!!

👉 ለእርሷ አፍረተ-ገላዋን ግልፅ እንድታደርግለት የሚቻልላት ከሆነው ሰው ውጪ አይቻልም‼️

👉 አሱም "ባለቤቷ" ሲሆን በባልና ሚስት መሀል "ዐውራ"
የሚባል ነገር የለም።

ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦

« እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት (አገኙ)፡፡

በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው (ባሪያዎች) ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ »
(አል-ሙእሚኑን (5፥6))

እናታችን ዐኢሻ እንዲህ
አለች ፦

« እኔ ከነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጋር የ"ጀናባ"
ትጥበትን በአንድ ዕቃ ላይ ሆነን የምታጠብ ነበርኩኝ።
በትጥበታችን ጊዜ እጃችን የሚጠላለፍ ይሆን ነበር። »

ለአንድ ሰው በእሱና በባለቤቱ መሀል (የተከለከለ) ዐፍረተ-ገላ የለውም !!!

👉👉👉 በሴት ልጅና ለጋብቻ ያልተፈቀዱላት በሆኑ ቤተሰቦቿ መሀል ከሆነ ግን "ዐውራዋን" መሸፈን ግዴታ ይሆናል‼️

👉👉👉 ጠባብ ልብስ አይቻልም ‼️በጣም ጠባብ ሆኖ ፈታኝ የሆነውን አካሏን አጋልጦ የሚያሳይ ከሆነ ለጋብቻ ያልተፈቀዱላት በሆኑ ቤተሰቦቿ መሀልም ይሁን በሴቶች መሀል አይቻልም‼️

(ፈታዋ ( 2 / 825)

(( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል-ዑሰይሚን ))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

04 Nov, 03:52


ድምፅ ወይም ሽታ ከሌለ ምን ያድርግ ?

🔹ﻻ ﻳﻨﺘﻘﺾ اﻟﻮﺿﻮء ﺑﻤﺎ ﻳﺴﻤﻊ ﺩاﺧﻞ اﻟﺠﻮﻑ.

📩اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻧﻲ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ 10542

📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال

س: ﺇﺫا ﻛﺎﻥ اﻟﺸﺨﺺ ﻣﺘﻮﺿﺌﺎ ﻓﺴﻤﻊ ﺩاﺧﻞ ﺑﻄﻨﻪ ﺻﻮﺕ ﺭﻳﺎﺡ ﻭﻟﻜﻦ ﻫﺬﻩ اﻟﺮﻳﺎﺡ ﻟﻢ ﺗﺨﺮﺝ ﻣﻦ ﻓﺘﺤﺔ اﻟﺸﺮﺝ ﻓﻤﺎ اﻟﺤﻜﻢ ﻫﻞ ﻳﺒﻘﻰ ﻣﺘﻮﺿﺄ ﺃﻡ ﻳﻨﺘﻘﺾ ﻭﺿﻮﺅﻩ؟

ጥያቄ ፦

አንድ ሰው ውዱህ አድርጎ  ባለበት ሁኔታ ላይ እያለ ከሆዱ
ውስጥ የንፋስ ድምፅ ሰማ። ነገር ግን ይህ ድምፅ ከፊንጢጣው ስር አልወጣም። ይህ ሰው ዉዱህ ላይ እንዳለ ይቆያልን ወይንስ ዉዱህ ያጣፋል ? "ሑክሙ" ምንድነው ?

📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب

ج: اﻟﺤﻤﺪ ﻟﻠﻪ ﻭﺣﺪﻩ ﻭاﻟﺼﻼﺓ ﻭاﻟﺴﻼﻡ ﻋﻠﻰ ﺭﺳﻮﻟﻪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ. ﻭﺑﻌﺪ:

ﺇﺫا ﻛﺎﻥ اﻟﺸﺨﺺ ﻣﺘﻮﺿﺌﺎ ﻭﺳﻤﻊ ﺑﺪاﺧﻞ ﺟﻮﻓﻪ ﺻﻮﺕ ﺭﻳﺎﺡ ﻓﺈﻧﻪ ﻻ ﻳﻨﺘﻘﺾ ﻭﺿﻮﺅﻩ ﺑﺬﻟﻚ ﺇﺫا ﻟﻢ ﻳﺨﺮﺝ ﺷﻲء ﻟﻘﻮﻝ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ:

«ﺇﺫا ﻭﺟﺪ ﺃﺣﺪﻛﻢ ﻓﻲ ﺑﻄﻨﻪ ﺷﻴﺌﺎ ﻓﺄﺷﻜﻞ ﻋﻠﻴﻪ ﺃﺧﺮﺝ ﻣﻨﻪ ﺷﻲء ﺃﻡ ﻻ ﻓﻼ ﻳﺨﺮﺟﻦ ﻣﻦ اﻟﻤﺴﺠﺪ ﺣﺘﻰ ﻳﺴﻤﻊ ﺻﻮﺗﺎ ﺃﻭ ﻳﺠﺪ ﺭﻳﺤﺎ » ﺭﻭاﻩ اﻹﻣﺎﻡ ﻣﺴﻠﻢ ﻓﻲ ﺻﺤﻴﺤﻪ.

ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.

🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

ለዓለማቱ ጌታ አንድ ለሆነው  አላህ ምስጋና ይገባው።
የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን።

👉 አንድ ሰው ውዱህ አድርጎ  ባለበት ሁኔታ ላይ እያለ ከሆዱ
ውስጥ የንፋስ ድምፅ የሰማ
ጊዜ (ከውስጥ) ወደ ውጪ የሆነ ድምፅ እስካልሰማ ድረስ ውዱህ አይጠፋበትም።

ይህም ለነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ንግግር ሲባል ነው ፦

« አንደኛቹ በሆዱ ውስጥ የሆነ ነገር ካስቸገረውና ወጣ አልወጣም ብሎ ( ግራ ከተጋባ ) ድምፅ እስኪ ሰማና ሽታ እስኪ ሸተው ድረስ ከመስጂድ እንዳይወጣ ! »

(ሙሰሰሊም ዘግቦታል።)

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

03 Nov, 18:37


ሊንክ መቁረጥ ማታለል ነው‼️

👉 በቃ በውስጥ ብዙ ተመክራችዋል ! እምቢ ካላቹ ልክ እንደዚህ ችግራቹን ሰው ያይላችዋል። ግን ከሰው ይልቅ አላህን ፍሩና እራሳቹን ምሰሉ !!!

👉 ከስር የተለቀቀው ፈታዋ በ"ፉርቃን ፈታዋ" እና በ"አምር ቢል ማዕሩፍ" ቻናል ላይ የተለቀቀ ነው። ግን ታች ወረድ ብላቹ ስታዩት ሊንኮቹ ተቆርጠው የራሳቸውን ሊንክ አርገው በዚህ መልኩ ለቀውታል። ይህ ደግሞ ከአንድ ሙስሊም የሚጠበቅ "አደብ" አይደለም !!! የሚዲያ አጠቃቀም ስርዓት ማናውቅ ከሆነ ከሚያውቁ ስርዓተኞች ቀረብ ብለን በመጠየቅ እንማር። እኔ በግሌ በውስጥ መስመር ብዙ መክሬ መክሬ አልሰማ ስላሉኝ ነው በዚህ መልኩ ችግራቸውን እንዲያርሙ በማለት የለቀኩት ከአሁን በኋላ ዝም ብዬ አላልፍም ! ሌሎችም ቻናሎች በውስጥ መስመር ትክክል አልሰራቹም ብዬ ስልክላቸው ስህተታቸውን አምነው ተቀብለው ከማረምና ምላሽ ከመስጠት ይልቅ የማሾፍ ዓይነት አዝማሚያን የያዙ ቻናሎች አሉ። አይ የሚሉ ከሆነ አፍረትን ይከናነባሉ ልክ እንደዚሁ ለቅቄ ችግራቹን ሰው ያውቅላችዋል።

ግን አሁንም ከሰው ይልቅ አላህን እንፍራ !!! ⤵️

🌷ከባለቤቷ ጋር መኖር አትፈልግም !!!

👉ጥያቄ ፦

🌺ሴት ልጅ ባሏን የጠላች እና አብራ መኖር የማትፈልግ ከሆነች ምን ማድረግ አለባት ?

መልስ ፦

🔰ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፦

﴿ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا يُقِيمَا حُدُودَ اللَّهِ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِمَا فِيمَا افْتَدَتْ بِهِ ۗ ﴾ [ سورة البقرة: 229]

(( “ የአላህንም ሕግጋት አለመጠበቃቸውን ብታውቁ በእርሱ (ነፍሷን) ቤዛ የከፈለችበት ነገር በሁለቱም ላይ ኃጢኣት የለም። ” ))(አል-በቀራህ፡ 229)

🔗 አል ሐፊዝ ኢብኑ ከሲር በተፍሲሩ ጥራዝ 1 ገፅ 483 ላይ እንዲህ ይላል ፦

♻️« በሁለት ባል እና ሚስት መካከል ችግር ቢፈጠር ፣ ሚስት የባሏን ሐቅ የማትጠብቅ ፣ ባሏን የጠላች እና ከባሏ ጋር መኖር የማትችል ከሆነ የሰጣትን (መህር) በመመለስ እዲፈታት ማድረግ ትችላለች። እርሷ ይህን በመለገሷ እርሱም በመቀበሉ በሁለቱም ላይ ችግር የለባቸውም። » ይህም (የፍቺ ዓይነት) “ኹሉዕ” ይባላል።

(ተንቢሃቱ ዓላ አሕካሚ ተኽተሱ ቢል ሙእሚናት)

((( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  )))

https://t.me/ASselefiyehcom7777/4475

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

02 Nov, 17:13


...ሰለመ ! ቀዷ ይጠበቅበታልን?

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻟﺚ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (6299)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:ﺩﺧﻞ ﺭﺟﻞ اﻹﺳﻼﻡ ﻭﻋﻤﺮﻩ ﺃﺭﺑﻌﻮﻥ ﺳﻨﺔ ﻫﻞ ﻳﻘﻀﻲ ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ اﻟﺼﻼﺓ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

አንድ ሰውዬ ዕድሜው 40 ዓመት ከሆነው በኋላ ወደ እስልምና ገባ። ከዚያ በፊት ሳይሰግድ ያመለጠውን ሶላት ቀዷ ያወጣልን ?

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﻻ ﻳﻘﻀﻲ ﻣﻦ ﺃﺳﻠﻢ ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ اﻟﺼﻼﺓ ﻭاﻟﺼﻴﺎﻡ ﻭاﻟﺰﻛﺎﺓ ﺃﻳﺎﻡ ﻛﻔﺮﻩ ﻟﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ {ﻗُﻞْ ﻟِﻠَّﺬِﻳﻦَ ﻛَﻔَﺮُﻭا ﺇِﻥْ ﻳَﻨْﺘَﻬُﻮا ﻳُﻐْﻔَﺮْ ﻟَﻬُﻢْ ﻣَﺎ ﻗَﺪْ ﺳَﻠَﻒَ} ﻭﻗﻮﻝ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ: «اﻹﺳﻼﻡ ﻳﺠﺐ ﻣﺎ ﻗﺒﻠﻪ » . ﻭﻷﻥ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻟﻢ ﻳﺄﻣﺮ ﺃﺣﺪا ﻣﻤﻦ ﺃﺳﻠﻢ ﺑﻘﻀﺎء ﻣﺎ ﻓﺎﺗﻪ ﻣﻦ ﺷﻌﺎﺋﺮ اﻹﺳﻼﻡ ﺃﻳﺎﻡ ﻛﻔﺮﻩ ﻭﻹﺟﻤﺎﻉ ﺃﻫﻞ اﻟﻌﻠﻢ ﻋﻠﻰ ﺫﻟﻚ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

አንድ እስልምና ዕምነትን የተቀበለ የሆነ ሰው ክህደት ላይ በነበረበት ጊዜ ያመለጠውን ሶላት ፣ ፆምና ዘካ "ቀዷ" አያወጣም።

(( " ለነዚያ ለካዱት በላቸው ፡- ቢከለከሉ ለእነሱ በእርግጥ ያለፈውን (ሥራ) ምሕረት ይደረግላቸዋል፡፡ (ወደ መጋደል) ቢመለሱም (እናጠፋቸዋለን)፡፡ የቀድሞዎቹ ሕዝቦች ልማድ በእርግጥ አልፋለችና፡፡ " ))

(አል-አንፋል (38))

ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ፦

« ኢስላም ከፊት ለፊቱ ያለውን ያብሳል። »

👉 ከዚህም በመነሳት ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ከኩፍር ወደ እስልምና የመጣን አንድንም ሰው በክህደቱ ጊዜ ያመለጠውን የእስልምና መገለጫዎችን "ቀዷ" በማውጣት ላይ እንዲያካክስ አላዘዙም !!!

👉 በዚህም ላይ የዑለማዎች ስምምነት አለ።

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

01 Nov, 04:47


⚠️ ከጁምዓ ሶላት ወደ ኋላ ማለት...

የጁምዓ ሶላትን መተው አይቻልም !

👉 ይህ ሰው አደጋ ላይ ነው‼️እያወቀ ከሆነ (ጁምዓን) የተወው አጠቃላይ ዑለማዎች ዘንድ ከእስልምና ይወጣል ! (ይክዳል ! ) የሚለውን ያያሉ።

ግዴታ የሚሆነው መጠንቀቅ ነው !!!

ሰሒሕ በሆነ ሐዲስ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰላም) እንዲህ አሉ ፦

« ህዝቦች የጁምዓን ሶላት ከማድረስ ሊያበቁ (ሊተውት) ነው ፤ ወይም አላህ በልባቸው ላይ ሊያትምባቸው ነው። ከዚያም ከተዘናጊዎች ሊሆኑ ነው ! »

እንዲህም አሉ ፦

« ሦስት የጁምዓ ሶላትን ያለ "ዑዝር" ምክንያት የተወ የሆነ ሰው አላህ ልቡ ላይ (ጥመትን) ያትምበታል ! »

[ኑሩን አለ–ደርብ]

(((ታላቁ ኢማም ኢብን ባዝ አላህ ይዘንላቸው)))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(… ኢስማኤል ወርቁ…)

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

31 Oct, 03:04


ከባለቤቷ ጋር መኖር አትፈልግም !!!

س: إذا كانت المرأة مبغضة للزوج ولا تريد البقاء معه فماذا تفعل؟ 

ጥያቄ ፦

ሴት ልጅ ባሏን የጠላች እና አብራ መኖር የማትፈልግ ከሆነች ምን ማድረግ አለባት ?

ج: يقول الله تعالى: {فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا يُقِيمَا حُدُودَ اللَّهِ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِمَا فِيمَا افْتَدَتْ بِهِ} [البقرة: 229] . قال الحافظ ابن كثير في تفسيره 
(1 / 483) : (وأما إذا تشاقق الزوجان، ولم تقم المرأة بحقوق الرجل، وأبغضته ولم تقدر على معاشرته فلها أن تفتدي منه بما أعطاها، ولا حرج عليها في بذلها له، ولا حرج عليه في قبول ذلك منها. انتهى، وهذا هو الخلع.

መልስ ፦

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፦

﴿ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا يُقِيمَا حُدُودَ اللَّهِ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِمَا فِيمَا افْتَدَتْ بِهِ ۗ ﴾ [ سورة البقرة: 229]

(( “ የአላህንም ሕግጋት አለመጠበቃቸውን ብታውቁ በእርሱ (ነፍሷን) ቤዛ የከፈለችበት ነገር በሁለቱም ላይ ኃጢኣት የለም። ” ))(አል-በቀራህ፡ 229)

አል ሐፊዝ ኢብኑ ከሲር በተፍሲሩ ጥራዝ 1 ገፅ 483 ላይ እንዲህ ይላል ፦

« በሁለት ባል እና ሚስት መካከል ችግር ቢፈጠር ፣ ሚስት የባሏን ሐቅ የማትጠብቅ ፣ ባሏን የጠላች እና ከባሏ ጋር መኖር የማትችል ከሆነ የሰጣትን (መህር) በመመለስ እዲፈታት ማድረግ ትችላለች። እርሷ ይህን በመለገሷ እርሱም በመቀበሉ በሁለቱም ላይ ችግር የለባቸውም። » ይህም (የፍቺ ዓይነት) “ኹሉዕ” ይባላል።

(ተንቢሃቱ ዓላ አሕካሚ ተኽተሱ ቢል ሙእሚናት)

((( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  )))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

29 Oct, 10:55


🔥በእሳት አይቶከሱም‼️

معنى "ولا يكتوون.." في الحديث

الشيخ عبدالعزيز ابن باز

السؤال:
يقول الشيخ عبدالرحمن في قوله: "ولا يكتوون" أي لا يسألون غيرهم أن يكويهم؟

ጥያቄ ፦

ሸይኽ ዐብዱረሕማን "ولا يكتوون" ማለት ከእነሱ ውጪ የሆነውን አካል እንዲቶክሳቸው አይጠይቁም።
ማለት ነው ይላል።

الجواب:

لا لا، ولا يكتون مطلقًا ولو بغير سؤال، هذا غلط.

س: لكن قوله: كما لا يسألون غيرهم أن يرقيهم استسلامًا للقضاء وتلذذًا .. هل ورد في هذا حديث؟

ج: ما أخْبُر شيئًا، لكن أسباب جائزة، الله أمر بالأسباب لكن الكي نوع تعذيب، يستغنى عنه إذا تيسر ما يغني عن الكي؛ لأنه نوع من التعذيب، فإذا دعت الحاجة إليه فلا بأس. والاسترقاء نوع من الحاجة إلى الناس، ترك الحاجة إليه إذا تيسر أوْلى.

فتاوى الدروس

መልስ ፦

አይሆንም ! አይሆንም ! ሳይጠይቁም ቢሆን በልቁ አይቶከሱም ... ይህ ስህተት ነው❗️

ጠያቂው እንዲህ አላቸው ፦

👉 ነገር ግን የሼኹ ንግግር
" የአላህን ፍርድ ለመቀበልና ለማጣጣም በሚል ከሰዎች "ሩቃ"ን እንደማይፈልጉት (ማለት ነው።) በዚህ ዙሪያ ሐዲስ መጥቷልን

ሼይኽ ፦ ምንም አልተባለም !
ነገር ግን "ሰበብ" ማስገኘት የሚቻል ነገር ነው።

አላህም ሰበብን በማስገኘት ላይ አዟል !!!

🔥 ነገር ግን "አል-ከይ" መቶከስ ከቅጣት ዓይነት ነው❗️

🔥 (በእሳት) ከመቶከስ የገራና የሚያብቃቃ ነገር ካለ ከሱ መብቃቃቱ (መቆጠቡ የተሻለ ነው።) ምክንያቱም ከቅጣት ዓይነት ነውና‼️

ሁኔታዎች ይህን ወደ ማድረግ ከጋበዙ (መቶከሱ) ችግር የለውም።

"ሩቃ"ን መጠቀም ወደ ሰዎች ከሚያስፈልጉ ነገሮች ውስጥ ነው።

👉👉👉 ነገሩ ገር ሆኖ የሚያስፈልገውን ነገር መተው
የበለጠ ነው !!!

( ፈታዋ ወዱሩስ)

((( ኢማም ኢብን ባዝ )))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

29 Oct, 03:11


ባሏ እንደማይፈልጋት አወቀች !

س: إذا رأت المرأة من زوجها عدم رغبة فيها وهي ترغب البقاء معه، فكيف تعالج الموقف؟ 

ጥያቄ ፦

🍇 ሴት ልጅ ባሏ እንደማይፈልጋት ካወቀችና እርሷ ከእሱ ጋር መቆየትን ብትፈልግ ምን አይነት ዘዴን ትጠቀማለች ?

ج: يقول الله تعالى: {وَإِنِ امْرَأَةٌ خَافَتْ مِنْ بَعْلِهَا نُشُوزًا أَوْ إِعْرَاضًا فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِمَا أَنْ يُصْلِحَا بَيْنَهُمَا صُلْحًا وَالصُّلْحُ خَيْرٌ} [النساء: 128]

 قال الحافظ ابن كثير: إذا خافت المرأة من زوجها أن ينفر عنها، أو يعرض عنها فلها أن تسقط عنه حقها أو بعضه من نفقة أو كسوة أو مبيت أو غير ذلك من حقوقها عليه، وله أن يقبل ذلك منها، فلا حرج عليها في بذلها ذلك له، ولا حرج عليه في قبوله منها؛ 
ولهذا قال: {فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِمَا أَنْ يُصْلِحَا بَيْنَهُمَا صُلْحًا وَالصُّلْحُ خَيْرٌ} [النساء: 128]
 أي: خير من الفراق...ثم ذكر
قصة سودة بنت زمعة رضي الله عنها، وأنها لما كبرت وعزم رسول الله صلى الله عليه وسلم على فراقها صالحته على أن يمسكها، وتترك يومها لعائشة، فقبل ذلك منها، وأبقاها على ذلك. انظر [تفسير ابن كثير] 
(2 / 406) الطبعة الأخيرة. 

تنبيهات على أحكام تختص بالمؤمنات.

መልስ ፦

አላህ እንዲህ ይላል፦

(( “ ሴትም ከባልዋ ጥላቻን ወይም ፊቱን ማዞርን ብታውቅ በመካከላቸው መስማማትን ቢስማሙ በሁለቱ ላይ ኀጢአት የለም። መታረቅም መልካም ነው። ” )) (አን-ኒሳእ፡ 128)

አል ሐፊዝ ኢብኑ ከሲር እንዲህ ይላሉ ፦ « ሴት ልጅ የባሏን መኮብለል ወይም ፊቱን ማዞሩን የምትፈራ ከሆነ በእርሱ ላይ ያለበትን እንደ ማልበስ ፣ መቀለብ እና እርሷ ጋር ማደርን (የመሳሰሉ) ሐቆች በሙሉ ወይም በከፊል መተው ትችላለች። እሱም ይህን መቀበል ይችላል። በሁለቱም ላይ ችግር የለባቸውም ለዚህም አላህ እንዲህ ይላል ፦

(( “ በመካከላቸው መስማማትን ቢስማሙ በሁለቱ ላይ ኀጢአት የለም። መታረቅም መልካም ነው። ” )) (አን-ኒሳእ፡ 128)

ይህም ማለት ከመለያየት የተሻለ ነው። በተጨማሪም የሰውዳ ቢንቱ ዘምዓተ (ረዲየላሁ ዓንሃ) ታሪክን ጠቀሰ ፦ « እድሜዋ ገፍቶ ትልቅ ሴት ሆና የአላህ መልክተኛ ﷺ ከእርሷ መለያየት ሲፈልጉ እርሷ ግን ከእርሳቸው ጋር መቆየት እንደምትፈልግ እና እርሷ ስለ (ደከመች) የእርሷን ቀን ለዓኢሻ በስጦታ መልክ እንደለቀቀች ስትነግራቸው የአላህ መልክተኛም ﷺ 
የእርሷን መብት በመጠበቅ (ቢደክማትም) ከእሳቸው ጋር እንድትቆይ አድርገዋል። ይህን ታሪክ ኢብኑ ከሲር ጥራዝ 2 ገፅ 406 ላይ አስፍሮታል።

(ተንቢሃቱ ዓላ አሕካሚ ተኽተሱ ቢል ሙእሚናት)

((( ታላቁ ዓሊም መዓሊ ሼይኽ ሷሊሕ ቢን ፈውዛን ቢን ዐብደላ አል-ፈውዛን  )))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

...ኢስማኤል ወርቁ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

27 Oct, 03:48


⚠️ ተፈጥሮን መቃረን ነው !!

«‏المرأة صناعتها بيتها، تبقى في بيتها تصلح أحوال زوجها، و أحوال أولادها و أحوال البيت هذه وظيفتها، أمّا أن تشارك الرِّجال بالكسب و طلب ‏الرزق فهذا خلاف الفِطرة و خلاف الشَريعة».

📚 ~ #‏شَرح رياض الصّالحين للشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله ١٤٠/٣

⚠️ « ሴት ልጅ ተግባሯ በቤቷ ነው። በቤቷ ትቆያለች ! የባለቤቷን ሁኔታ ታስተካክላለች። የልጆቿንም ሁኔታ ታስተካክላለች። በቤቷ ውስጥ ያለውን የስራ ድርሻዋን ትወጣለች።

👉 ወንድ ልጅን በገቢ ምንጭና ሲሳይን ፈልጎ በማምጣት ላይ መጋራት ከሆነ ይህ ተግባር የተፈጥሮን መቃረንና የእስልምና ሸሪዓን መፃረር ነው‼️

((( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ ኢብን ዑሰይሚን)))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

... ኢስማኤል ወርቁ ...

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

25 Oct, 15:45


🌱 የጎረቤት ሐቅ...

ለጎረቤት ሐቅ አለው !

👉 ወደ እርሱ መልካም መዋል ግዴታ ነው !

👉 (ጎረቤትን) ከማስቸገር መቆጠብ ግዴታ ነው !

👉 በእርግጥም ከቤቱ ፊት ለፊት የቆሻሻ መሰብሰቢያ ዕቃ ማስቀመጥ (ጎረቤትን) ከማስቸገር ውስጥ ይገባል። እንዲሁም በተለያዩ የሚድያ ማሰራጪያ ድምፆችን መልቀቅ ጎረቤት ከማስቸገር ውስጥ ይካተታል።

👉 ባጠቃላይ ሁኔታ ጎረቤትን ከማስቸገር መቆጠብ ግዴታ ነው !

👉 ይህ ከመሆኑ ጋር ስጦታን በማበርከት ፣ በመምከር ፣ በመልካም በማዘዝና ከመጥፎ በመከልከል እንዲሁም በሌሎችም የመልካምነት መገለጫ በሆኑ ነገሮች መጎራበት ተገቢ ይሆናል !!!

((ኢማም ኢብን ባዝ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

24 Oct, 16:27


🔥 ስለቴን መሙላት አልቻልኩም‼️

نذر نذرا ولم يستطع الوفاء به

اللجنة الدائمة

الفتوى رقم ( 12818 )

س: أرفع إليكم حيرتي وخوفي من نذر نذرته ولم أستطع الوفاء به، أنا يا فضيلة الشيخ فتاة تزوجت من شاب قبل ثمان سنوات، ولم يشأ الله لي بالإنجاب، فلما طالت علي المدة يئست رغم أنه لا يأس من رحمة الله، ونذرت لله نذرًا إن رزقت مولودًا فلن أخرج من منزلي لمدة سنة، وأنا لا أعرف كيف قلت هذا، وشاء الله ورزقت ولدًا قبل شهرين وأسميناه: أحمد، فأرجو إبلاغي ماذا علي لأتحلل من نذري فأنا نادمة أشد الندم وخائفة من عواقب ذلك. حفظكم الله ونفع بعلمكم جميع المسلمين.

ጥያቄ ፦

👉 ግራ ያጋባኝና ያስፈራኝ የሆነውን ነገር ወደ እናንተ አቀርባለሁ ! እሱም መሙላት (መወጣት) ያልቻልኩት የሆነው "ስለት" ነው።

የተከባራቹ ሸይኾች ሆይ ! እኔ ወጣት ዕንስት ስሆነ ከስምንት ዓመት በፊት አንድ ወጣትን አገባሁኝ። ይሁን እንጂ አላህ ልጅን እንድወልድ አልፈለገለኝም። በመሆኑም ጊዜው ሲረዝምብኝ ጊዜ ተስፋ ቆረጥትኩኝ❗️...
" ከአላህ እዝነት ተስፋ አይቆረጥምና። "

« ልጅን ከሰጠከኝ ለዓመታት ከቤቴ አልወጣም❗️»

በሚል ለአላህ ስለት ገባው❗️ እኔ  ይህን አባባል እንዴት እንደተናገርኩት አላውቀውም !

👉 አላህ ያለው ሆነና ከሁለት ወር በፊት አላህ ልጅ ሰጠኝ !!!
ልጁንም "አሕመድ" ብለን ሰየምነው።

ካደረስኩላችሁ ጥያቄ የምፈልገው ፦ የዚህ ነገር መጨረሻው አስፈራኝና እጅግ በጣም ተፀፀትኩኝ❗️ከዚህ ስለት ነፃ ለመሆን ምን ማድረግ አለብኝ ?

➡️ አላህ ይጠብቃችሁ ! አላህ በዕውቀታችሁ አጠቃላይ ሙስሊሞችን ይጥቀም !!!

ج: إذا كان الأمر كما ذكر فكفري عن النذر كفارة يمين، ويحل لك الخروج، والكفارة هي: عتق رقبة مؤمنة، أو إطعام عشرة مساكين، أو كسوتهم، فإن لم تجدي فصومي ثلاثة أيام. وبالله التوفيق، وصلى الله على نبينا محمد وآله وصحبه وسلم.

መልስ ፦

🌱 ነገሩ እንደተወሳው ከሆነ የመሀላ ከፋራን (ማካካሻ) አውጪ። ከዚያም ( ከቤትሽ ) መውጣት ይቻልልሻል።

ከፋራውም እንደሚከተለው ነው ፦

👉 ሙእሚን የሆነ ባሪያን ነፃ ማውጣት ወይም አስር ምስኪኖችን ማብላት ወይም አስር ምስኪኖችን ማልበስ ነው። ይህን ነገር ማግኘት የማትቺ ከሆነ ሦስት ቀን መፆም ነው።

➡️ (ፈታዋ (12818 )

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!! የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !

(ለጅነቱ አል-ዳሂማ)

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

21 Oct, 17:50


መቼም አትሞቱም !!!

ከ"ረሱል" (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ትክክለኝነቱ ተረጋግጦ በመጣ የሆነ "ሐዲስ" እንዲህ ብለው አሉ ፦

👉 የ"ጀነት" ባልተቤቶች "ጀነት" ከገቡ በኋላ ተጣሪ ይጠራቸዋል።

እንዲህም ይላቸዋል ፦

👉 « እናንተ የጀነት ሰዎች ሆይ ! ለእናንተ በእይወት መኖር አለላቹ። መቼም አትሞቱም !!! »

👉 « ለእናንተ ጤነኝነት አለላቹ። መቼም አትታመሙም !!! »

👉 « ለእናንተ ወጣትነት አለላቹ። መቼም አታረጁም !!! »

👉 « ለእናንተ ፀጋን መጣቀም አለላቹ። መቼም አትቸጋገሩም !!!

👉 የ"ጀነት" ባልተቤቶች ሁኔታ ይህ ነው። ጤንነት ፣ መልካም እይወት ፥ ዘውታሪ ፀጋ ፥ እርጅናና ሽምግልና የሌለበት ዘውታሪ ወጣትነት... !!!!!

👉 ሁሉም ወንዱም ሴቱም ዘውታሪ በሆነ ወጣትነት ፥ ዘውታሪ በሆነ ጤንነት ፥ በተከበረው ሀገር ሰላማዊ በሆነ ያማረ እይወት ዘላለም ዓለም (ይኖራሉ !!! )

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(… ኢስማኤል ወርቁ …)

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

19 Oct, 17:59


እንዳታገቡአቸው እርም ተደረጉ !!!

*🔹اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (16683)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س:ﺃﻧﺎ ﺭﺟﻞ، ﻭﻋﻨﺪﻱ ﺑﻨﺖ ﻓﻲ ﺳﻦ اﻟﺰﻭاﺝ، ﻭﺃﺭﻳﺪ ﺃﺯﻭﺟﻬﺎ ﻟﺮﺟﻞ ﻛﺎﻥ ﻣﺘﺰﻭﺟﺎ ﻭاﻟﺪﺗﻲ ﻭﻃﻠﻘﻬﺎ ﻗﺒﻞ ﻋﺸﺮﻳﻦ ﺳﻨﺔ، ﻫﻞ ﻳﺠﻮﺯ ﺃﻥ ﺃﺯﻭﺟﻬﺎ ﻟﻬﺬا اﻟﺮﺟﻞ؟ ﺃﻓﻴﺪﻭﻧﺎ ﺃﻓﺎﺩﻙ اﻟﻠﻪ.*

ጥያቄ ፦

አኔ ወንድ ስሆን ለትዳር የደረሰች ልጅም አለችኝ።
እናቴን አግብቶ የነበረና ከ20 ዓመት በፊት ፈቷት ለነበረ ሰው ልድራት እፈልጋለሁ።

(እናም ልጄን) ለዚህ ሰው መዳር ይቻልልኛልን ? አጣቅሙን አላህ ያጣቅማቹና !!!

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج:ﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﻟﻚ ﺗﺰﻭﻳﺞ اﺑﻨﺘﻚ ﻣﻤﻦ ﻛﺎﻥ ﺯﻭﺟﺎ ﻟﻮاﻟﺪﺗﻚ ﺳﺎﺑﻘﺎ ﺇﺫا ﻛﺎﻥ ﻗﺪ ﺩﺧﻞ ﺑﺄﻣﻚ ﻗﺒﻞ ﺃﻥ ﻳﻄﻠﻘﻬﺎ؛ ﻷﻧﻬﺎ ﺣﻴﻨﺌﺬ ﺗﻜﻮﻥ ﻣﻦ اﻟﺮﺑﺎﺋﺐ اﻟﻤﺬﻛﻮﺭاﺕ ﻓﻲ ﻗﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﻭَﺭَﺑَﺎﺋِﺒُﻜُﻢُ اﻟﻻَّﺗِﻲ ﻓِﻲ ﺣُﺠُﻮﺭِﻛُﻢْ ﻣِﻦْ ﻧِﺴَﺎﺋِﻜُﻢُ اﻟﻻَّﺗِﻲ ﺩَﺧَﻠْﺘُﻢْ ﺑِﻬِﻦَّ} ﻭﻫﻦ: ﺑﻨﺎﺕ اﻟﺰﻭﺟﺔ، ﻭﺑﻨﺎﺕ ﺑﻨﻴﻬﺎ، ﻭﺑﻨﺎﺕ ﺑﻨﺎﺗﻬﺎ ﻭﺇﻥ ﻧﺰﻟﻦ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

ለአንተ ቀደም ሲል እናትክን አግብቶ ለነበርና እሷንም ሳይፈታት በፊት በርሷ ላይ ተጠቃሎ ለመኖር ገብቶ ከነበር... ለዚህ ሰው ልጅህን መዳር አይቻልልክም‼️

ምክንያቱም ፦ የዚህን ጊዜ አላህ በቁርአን ውስጥ “اﻟﺮﺑﺎﺋﺐ” በማለት ካወሳቸው ዕንስቶች ውስጥ ትሆናለችና ነው።

(( " حُرِّمَتْ عَلَيْكُمْ أُمَّهَاتُكُمْ وَبَنَاتُكُمْ وَأَخَوَاتُكُمْ وَعَمَّاتُكُمْ وَخَالَاتُكُمْ وَبَنَاتُ الْأَخِ وَبَنَاتُ الْأُخْتِ وَأُمَّهَاتُكُمُ اللَّاتِي أَرْضَعْنَكُمْ وَأَخَوَاتُكُم مِّنَ الرَّضَاعَةِ وَأُمَّهَاتُ نِسَائِكُمْ وَرَبَائِبُكُمُ اللَّاتِي فِي حُجُورِكُم مِّن نِّسَائِكُمُ اللَّاتِي دَخَلْتُم بِهِنَّ فَإِن لَّمْ تَكُونُوا دَخَلْتُم بِهِنَّ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ وَحَلَائِلُ أَبْنَائِكُمُ الَّذِينَ مِنْ أَصْلَابِكُمْ وَأَن تَجْمَعُوا بَيْنَ الْأُخْتَيْنِ إِلَّا مَا قَدْ سَلَفَ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا " ))

(( " እናቶቻችሁ ፣ ሴት ልጆቻችሁም ፣ እኅቶቻችሁም ፣ አክስቶቻችሁም ፣ የሹሜዎቻችሁም ፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም ፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ፣ ከመጥባት የኾኑትም እኅቶቻችሁ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች፣ እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት የእነዚያ በእነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች ፣ (ልታገቧቸው) በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ፡፡ በእነርሱም (በሚስቶቻችሁ) ያልገባችሁባቸው ብትኾኑ (በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ) በእናንተ ላይ ኀጢአት የለባችሁም፡፡ የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ (እንደዚሁ እርም ነው)፡፡ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር (እርሱንስ ተምራችኋል) አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ " ))
(አል-ኒሳእ (23))

« ... እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት የእነዚያ በእነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች ፣ (ልታገቧቸው) በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ፡፡ ...»

እነሱም ፦ የሚስት ሴት ልጆች ፥ (የሚስት) ወንድ ልጅ ሴት ልጆች (የልጅ ልጆቿ) ፥ (የሚስት) ሴት ልጅ ሴት ልጆች (የልጅ ልጆቿ) ... እያለ ወደታች ቢወርድም (ማግባት አይቻልም !!!)

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን ‼️

(ፈታዋ .ቁ 16683)

(ለጅነቱ አል-ዳሂማ)

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

14 Oct, 13:47


ቁርኣንን… የማይችልና ሶላቱ...

الفتاوى_ ١٥ جمادى الآخرة_ ١٤٤٣ هـ.
للشيخ الفاضل أبي عمرو عبد الكريم الحجوري حفظه الله ورعاه.

بسم الله الرحمن الرحيم

📤 السؤال:

سائل يقول: قال ابن تيمية رحمه الله: "الأمي تصح صلاته بلا قراءة باتفاق العلماء"؟

ጥያቄ ፦

ጠያቂው እንዲህ ይላል ፦

ሸይኸል ኢስላም ኢብን ተሚያ ( አላህ ይዘንለትና ) እንዲህ ብሏል ፦

“ ዕውቀት የሌለው (ምንም የማያውቅ ሰው) በዑለማዎች ስምምነት ቁርኣንን ያለማንበብ ሶላቱ ትክክል ይሆናል። ”

📥 الجواب:

إن كان لا يقدر، فليفعل ما قدر عليه. فليسبح، وليحمد الله، وليقل ما قدر عليه وليتعلم. جاء رجل إلى النبي ﷺ، فقال: يَا رَسُولَ اللهِ! أَنَا لَا أُحْسِنُ دَنْدَنَتَكَ وَلَا دَنْدَنَةَ مُعَاذٍ، وَلَكِنِّي أَذْكُرُ اللهَ، وَأُسَبِّحُ اللهَ... الحديث. قال النبي ﷺ: «حَوْلَهَا نُدَنْدِنُ».

فإذا كان لا يحسن؛ ﴿لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا﴾

﴿لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا مَا آتَاهَا﴾.

القول ببطلان صلاته، وأن صلاته وهو لا يقدر، هذا تكليف بما لا يقدر عليه. لكن يجب عليه أن يتعلم، وأن يعرف.

መልስ ፦

ማንበብ የማይችል ከሆነ የሚችለውን ነገር ይተግብር !

👉 “ተስቢሕ” እና “ተሕሚድ” ያድርግ። ( አላህን ያጥራ እንዲሁም ያመስግን።)

👉 የቻለውን ነገር ይበል። ይማርም… !!!

አንድ ሰውዬ ወደ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዘንድ መጣና እንዲህ አለ ፦

« አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! እኔ የአንተንና የሙዓዝን አቀራር (አነባብ)
አላሳምርም ! (አልችልም !)
ነገር ግን አላህን አወሳለው !! እንዲሁም አጠራለሁ … ! ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለምም) እንዲህ አሉት ፦ « እኛም በዚሁ ዙሪያ ነው የምናነበው። »

ቁርኣንን ማሳመር ያልቻለ ጊዜ ፦

« አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም። »
አል–በቀራ (286)

« አላህ ነፍስን የሰጣትን እንጂ አያስገድድም።»
[አል–ጠላቅ (7)]

ሶላቱ "ባጢል" (ውድቅ) በመሆኑ ላይ መናገሩ … በማይችለው ነገር ላይ ማለት
ነው !!!

ይህ ማለት ደግሞ በማይችለው ነገር ላይ
ማስገደድ ነው !!!

👉 ይሁን እንጂ (ይህ ሰው) ሊማርና ሊያውቅ ግዴታ ይሆንበታል !!!!!

ታላቁ ዐሊም ሸይኽ አቢ ዐምር አብዱልከሪም አል–ሐጁሪ

https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio

… ኢስማኤል ወርቁ …

📮 رابط الفتاوى على القناة الرسمية للشيخ حفظه الله. ⤵️ http://t.me/abuamroalhgoury

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

13 Oct, 03:54


🇵🇸
    ሸይኽ ፈለስጢኒ   በ🇪🇹ሐበሻ!!

🤝እንኳን ደስ ያላችሁ
በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ታላቁ ሸይኽ
🪑 الشيخ الفاضل أبو عبدالله عيسى بن سهيل الفلسطيني
🪑ሸይኽ አቡ ዐብደላህ ዒሳ ቢን ሱኸይል አል_ፈለስጢኒ

ወደ እናት ሀገራችን ሐበሻ ጎራ ብለዋል።


በመሆኑም……………
   ዛሬ ዕለት እሁድ አንዋር መስጂድ ላይ ከሚደረገው አጠቃላይ የሰለፍዮች የኢጅቲማ ፕሮግራም ጀምረው የነሲሀ እና የዝያራ ፕሮግራማቸው የሚያቀርቡ ይሆናል።

በዚህም መሰረት…………
⌚️ከዝሁር በኋላ
🕌አንዋር መስጂድ አጠቃላይ ኢጅቲማ


⌚️ከዐስር በኋላ
🕌ፉርቃን መስጂድ ለሴቶች


⌚️ከመግሪብ በኋላ
🕌ፉርቃን መስጂድ አጠቃላይ ኢጅቲማ


  እያልን…… እያልን ቀጣይ ፕሮግራማቸው የምናሳውቅ ይሆናል!!



ፈጥኖ የተገኘ የበለጠ ይጠቀማል!!
💻አል_ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ የሰለፍዮች ልሳን!!

https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

12 Oct, 10:33


بسم الله الرحمن الرحيم

እጅግ በጣም አዛኝና ሩህሩህ በሆነው            በአላህ ስም እጀምራለሁ።

قناة العلامة الفقيه صالح بن الفوزان حفظه الله:

🔍رد شبهة التبرك بالأولياء

══════════

الشيخ صالح  الفوزان حفظه الله

🔍الســؤال :

*يقول : أحسن الله إليكم بعض القبوريون يستدلون بالتبرك بقميص يوسف عليه السلام وأن يعقوب عليه السلام شُفِي بذلك فكيف نرد على هذه الشبهة ؟؟*

ጥያቄ ፦

አላህ መልካምን ይዋልሎትና …ከፊል
ቀብር አምላኪዎች ነብዩላ ያዕቆብ
(ዐለይሂ ሰላም) በነብዩላህ ዩሱፍ (ዐለይሂ ሰላም) ቀሚስ ተበሩክ በማድረግ ስለመዳናቸው በማንሳት (ያወሳሉ።) ይህን "ሹብሃ" ማስመሰያ እንዴት አድርገን እንመልስ ?

🎁 الجــواب :

*هذا من معجزات الأنبياء لا يحصل لغيرهم النبي تَبَركِ بما إنفصل من جسمه من عرق أو ثوب أو شعر أو ريق كما يحصل مع النبي ﷺ هذا من خصائص الأنبياء عليهم الصلاة والسلام نعم*

📚محاضرة :السلفية حقيقتها و سماتها


تفضل.الدخول.على.قناة.الشيخ.على.هذا.الرابط.tt

መልስ ፦

ይህ የነብያቶች ታምር ነው !!!
ለሌሎች (ሰዎች) የማይገኝ (ታምርም) ነው።

ነብዩ ከሰውነቱ የተወሰነው ክፍል ላይ ከላቡ ወይም ከልብሱ ወይም ከፀጉሩ ወይም ከምራቁ ተበሩክ አደረገ።

ይህም ከነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዘንድ እንደሚገኘው ማለት ነው።

ይህ ደግሞ ነብያቶች (ዐለይሂም ሶላቱ
ወሰላም) የሚለዩበት የሆነ ነገር ነው።

ታላቁ ሸይኽ ዶክተር ሷሊሕ ቢን
ፈውዛን አል–ፈውዛን

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/g4448

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

11 Oct, 03:30


💐 ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦

👉 « ከቀናቶቻቹ በላጩ ዕለተ ጁምዓ ነው !!! »

በሌላ የሐዲስ ገለፃም ፦

👉 « ምርጡ (መልካሙ) ቀናቹ የ"ጁምዓ" ዕለት ነው !!!

👉 በዚህ ቀን ውስጥ "አደም" ተፈጥሯል።

👉 በዚህ ቀን ውስጥ "አደም" ወደ "ጀነት" ገባ !!!

👉 በዚህ ቀን ውስጥ "አደም" ከ"ጀነት" ወጥቶ (ወደ ምድር) ወረደ !!!

👉 በዚህ ቀን ውስጥ "ቂያማ"
ይቆማል‼️

👉 በዚህ ቀን ውስጥ አንዲት ወቅት አለች። ጠያቂ የሆነ ሙስሊም ( አላህን ለምኖ ጥያቄው ) የማይመለስበት የሆነች ወቅት ነች‼️

👉 በእኔ ላይ "ሰለዋት"ን ማውረድ አብዙ !!! "ሰለዋት" በእኔ ላይ ይቀርብልኛል። በማለት አሉ።

የዚህን ጊዜ ሰሓባዎቹ እንዲህ አሉ ፦

🌺 የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! በእርግጥም የአንተን አካል አፈር በልቶት (በስብሰክ) እያለ እንዴት የኛ "ሰለዋት" በአንተ ላይ ይቀርባል ?

ነብዩም እንዲህ አሉ ፦

🌹 አላህ ምድርን (መሬትን) የነብያቶችን አካል እንዳትበላ እርም አድርጓል !!!

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

(… ኢስማኤል ወርቁ …)

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

10 Oct, 12:36


ወደ ቀብራቸው መቅጣጨት...

بسم الله الرحمن الرحيم

سُئل فضيلة الشيخ ابن عثيمين رحمه الله:

👈 إذا صليت على النبي صلى الله عليه وسلم في المسجد النبوي، هل يشرع أن استقبل القبر؟

💥 ታላቁ ኢማም ኢብን ዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና
እንዲህ በማለት ተጠየቁ ፦

👉 መዲና ውስጥ በሚገኘው «መስጂደ ነበዊ» ውስጥ በነብዩ ( ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ) ላይ ሰለዋት ሳደረግ ወደ ቀብራቸው መቅጣጨት በሸሪዓ ይፈቀድልኛልን ?

الجواب : إذا أردت أن تسلم على أي إنسان فأنت تستقبل قبره وإذا كنت بعيدا فلا تفعل ولا تستقبل القبر؛ لأنه يخشى أن يظن الناس أنك تدعوا الله عز جل متجها إلى القبر.

(أجوبة مختصرة في مسائل متنوعة / ص94).

መልስ ፦

👉 ማንኛውንም ሙስሊም የሆነ ሰው (በቀብሩ ላይ) ሰላምታን ማውረድ ከፈለግክ ቀብሩን ትቅጣጫለክ ፤ ሩቅ ከሆንክ ግን ይህን ነገር እንዳትተገብር !!! ቀብሩን እንዳትቅጣጭ ❗️ ምክንያቱም ፦ አንተ ወደ ቀብር የተቅጣጨክ ስትሆን አሸናፊና የላቀውን አላህ ትለምነዋለክ በሚል ሰዎች እንዳይጠረጥሩክ ይፈራልና ነው።

(أجوبة مختصرة في مسائل متنوعة / ص94).

( ታላቁ ኢማም ሙሐመድ ሷሊሕ ኢብን ዑሰይሚን)

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Oct, 16:14


ታላቁ ሙሓዲስ ኢማም አልባኒ እንዲህ አሉ ፦ « በዚህ "ሐዲስ" ውስጥ አጠቃላይ የፊቅህ ኪታቦች የዘነጉት የሆነ አሳሳቢ "ፋይዳ" ጥቅም አለው !!!

እሱም (በካፊር ቀብር በታለፈ ጊዜ በእሳት ማበሰር በእስልምና "ሸሪዓ" የተደነገገ መሆኑ ነው ! )

በዚህ ድንጋጌ ውስጥ የዚህን ከሃዲ ሰው የወንጀሉን አደገኝነት ለአማኞች ማንቃትና ማስታወስ ያለበት መሆኑ አይሰወርም። (ግልፅ ነው።)

(ይህም የሆነው) ትልቅ የሆነን ወንጀል በሰራው ልክ ነው ፤ የምድርን አጠቃላይ ወንጀል
(በመስራት) ላይ ቸልተኛ በመሆኑም ነው። (ወንጀሉ) ቢሰባሰብም ይቅጣጨው ነበር።

👉 ይህ ሰው አሸናፊና የላቀ በሆነው አላህ የካደ ነው። እንዲሁም እሱ "አላህ" በምህረት የለየበትንና ብርቱ የሆነን በቀልን የሚበቀልበት መሆኑን ግልፅ ያደረገበት ከመሆኑም ጋር ነው።

እንዲህም ይላል ፦ « አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም (ኀጢአት) ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢአት በእርግጥ ቀጠፈ፡፡ »
[አል–ኒሳ (48)]

ለዚህም ነው ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ያሉት ፦

« የትላልቅ ወንጀሎች ሁሉ ትልቁ እሱ "አላህ" ፈጥሮ እያለ በሱ ላይ ቢጤ ማድረግክ ነው !!!!! »
[ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል]

በዚህ “ሐዲስ” ላይ ያለውን "ፋይዳ" ካለማወቃቸው የተነሳ ከፊል ሙስሊሞች (ይህን ሸሪዓ) የደነገገው የሆነው ጥበበኛው አላህ ከፈለገበት ከሆነው ነገር ተቃራኒ በሆነ ነገር ላይ ወደ መውደቅ አድርሷቸዋል።

እኛ እናውቃለን ! አብዛኛው ከሙስሊም ማህበረሰብ ወደ ካፊር ሀገር ከፊል ለሆነ የግልና አጠቃላይ ለሆነ ጉዳይ ለመፈፀም ይሄዱና በዚያ (ጉዳይ) ላይ አያበቁም !!! ከፊል የሆኑ ታላላቅ ወንዶች
በሚል ስያሜ የሰጧቸው የሆኑትን የካፊሮች መቃብር እስከ ሚዘይሩ (ሚጎበኙ) ድረስ ያስባሉ (ይደርሳሉ!!!!!)

በቀብራቸውም ላይ የአበባ ጉንጉን ያስቀምጣሉ። በመቃብሩ ፊት ለፊት የፈሩና የተከዙ ሲሆን ይቆማሉ።

ይህም እነሱን መውደዳችንና በነሱ ላይ አለማስቆጫታችንን የሚያሳውቅብን ነው።

ይህም የሆነው መልካም የሆነ ምሳሌ (አርኃያ) መከተል የተደረገው በነብያቶች
(ዐለይሂም ሰላም) ላይ ከመሆኑ ጋር ነው። የዚህ ተቃራኒው ይፈፀማል። በዚህ ትክክለኛ በሆነው "ሐዲስ" እንደመጣው…
[አስ–ሰሒሕ (18)]

ታላቁ ሼኽ ዐድናን ቢን ሑሰይን አል–መስቀሪ

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/AbulYamman/14570

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

05 Oct, 16:13


🔥ከሃዲን በእሳት ማበሰር …

️ بسم الله الرحمن الرحيم

سؤال؟

هل ثبت ذكر أو دعاء إذا مررنا بقبور المسلمين والكفار وهل الرافضة كذلك كفار؟

ጥያቄ ፦

በሙስሊም ፣ በካፊር እንዲሁም በራፊዳዎች ቀብር በምናልፍ ጊዜ " ዚክር" ወይም "ዱዓ" (ማድረግን በተመለከተ) ተረጋግጦ የመጣ (መረጃ) አለን ?

الجواب:

نعم هناك ذكر ثابت أما عند زيارة قبور المؤمنين فيقال: «السلام عليكم دار قوم مؤمنين، وإنا إن شاء الله بكم لاحقون».
لما في صحيح مسلم (249) قال حدثنا قتيبة بن سعيد، عن إسماعيل بن جعفر - قال ابن أيوب حدثنا إسماعيل - أخبرني العلاء، عن أبيه، عن أبي هريرة، أن رسول الله صلى الله عليه وسلم أتى المقبرة، فقال: «السلام عليكم دار قوم مؤمنين، وإنا إن شاء الله بكم لاحقون، وددت أنا قد رأينا إخواننا».

መልስ ፦

አዎ ! የተረጋገጠ "ዚክር" አለ።

የሙእሚን ቀብር "በሚዘየር"
(በሚጎበኝ) ጊዜ ከሆነ ግን (እንዲህ) ይባላል ፦

(( " ሰላም በእናንተ ላይ ይሁን እናንተ አማኝ የሆናችሁ የዚህ መንደር ሰዎች ሆይ ! እኛም አላህ ፍቃዱ ሲሆን ከናንተው ጋር እንገናኛለን። " ))
(በማለት ይላል።) "ሰሒሕ ሙስሊም" (249) ላይ ለመጣው "ሐዲስ"
ሲባል ፦

(( " ኢማሙ ሙስሊም... ቁተይበተ ቢን ሰዒድ " "ከኢስማዒል ቢን ጀዕፈር"
(በመያዝ) ነገረን አለ ፤ "ኢብን አዩብ" ደግሞ "ኢስማዒል" በመያዝ ነገረን አለ ፤ "ኢስማዒል" ደግሞ ከአል–ዐላእ ፤ አል–ዐላእ ከአባቱ አባቱ ደግሞ ከአቢ ሁረይራ አቢ ሁረይራ ከረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በመያዝ የተወራውን "ሐዲስ" ነገረኝ አለ ፦

ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የቀብር ቦታ ላይ መጡና (እንዲህ) አሉ ፦

(( " ሰላም በእናንተ ላይ ይሁን እናንተ አማኝ የሆናችሁ የዚህ መንደር ሰዎች ሆይ ! እኛም አላህ ፍቃዱ ሲሆን ከናንተው ጋር እንገናኛለን። እኔ ወድጄሃለሁ ! በእርግጥም ወንድሞቻችንን ተመልክተናል (ተገናኝተናል።) " ))

أما قبور الكفار ومنهم الرافضة فالسنة عند مجرد المرور عليها أن يبشروا بالنار.
ونعم يبشر الحوثي الرافضي بالخزي في الدنيا وبالنار في الآخرة.
لحديث " ﺣﻴﺜﻤﺎ ﻣﺮﺭﺕ ﺑﻘﺒﺮ ﻛﺎﻓﺮ ﻓﺒﺸﺮﻩ ﺑﺎﻟﻨﺎﺭ ."
ثبت ﻋﻦ ﺃﺑﻲ ﻫﺮﻳﺮﺓ، ﻋﻦ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ، ﻗﺎﻝ: "ﺇﺫا ﻣﺮﺭﺗﻢ ﺑﻗﺒﻮﺭﻧﺎ ﻭﻗﺒﻮﺭﻛﻢ ﻣﻦ ﺃﻫﻞ اﻟﺠﺎﻫﻠﻴﺔ، ﻓﺄﺧﺒﺮﻭﻫﻢ ﺃﻧﻬﻢ ﻓﻲ اﻟﻨﺎﺭ". رواه ابن حبان (847)
ﻗﺎﻝ اﻷﻟﺒﺎﻧﻲ : ﺻﺤﻴﺢ - كما في "(اﻟﺼﺤﻴﺤﺔ" ( (18).
وروى نحوه ابن ماجه (1573) ﻋﻦ ﺃﺑن عمر، ﻗﺎﻝ: ﺟﺎء ﺃﻋﺮاﺑﻲ ﺇﻟﻰ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻓﻘﺎﻝ: ﻳﺎ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﺇﻥ ﺃﺑﻲ ﻛﺎﻥ ﻳﺼﻞ اﻟﺮﺣﻢ، ﻭﻛﺎﻥ ﻭﻛﺎﻥ، ﻓﺄﻳﻦ ﻫﻮ؟ ﻗﺎﻝ "ﻓﻲ اﻟﻨﺎﺭ" ﻗﺎﻝ: ﻓﻜﺄﻧﻪ ﻭﺟﺪ ﻣﻦ ﺫﻟﻚ، ﻓﻘﺎﻝ: ﻳﺎ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﻓﺄﻳﻦ ﺃﺑﻮﻙ؟ ﻓﻘﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ: "ﺣﻴﺜﻤﺎ ﻣﺮﺭﺕ ﺑﻘﺒﺮ ﻣﺸﺮﻙ ﻓﺒﺸﺮﻩ ﺑﺎﻟﻨﺎﺭ" ﻗﺎﻝ: ﻓﺄﺳﻠﻢ اﻷﻋﺮاﺑﻲ ﺑﻌﺪ، ﻭﻗﺎﻝ: ﻟﻘﺪ ﻛﻠﻔﻨﻲ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﺗﻌﺒﺎ، ﻣﺎ ﻣﺮﺭﺕ ﺑﻘﺒﺮ ﻛﺎﻓﺮ ﺇﻻ ﺑﺸﺮﺗﻪ ﺑﺎﻟﻨﺎﺭ. وصححه الألباني.

🔥 የካፊርን ቀብር ከሆነ ከነሱ ውስጥ ራፊዳዎችም ይካተታሉ። ከቀብራቸው (አጠገብ) በመታለፉ ብቻ በእሳት ይበሰራሉ !

አዎ ! "ሑሲይ" (ራፊዳ) በዚች ምድር እይወቱ ውርደትን በመጨረሻው ዓለም
ደግሞ እሳትን ይበሰራል።

" ይህም የሚሆነው ለተከታዩ
"ሐዲስ" ሲባል ነው። "

(( " በከሃዲ ቀብር (አጠገብ) ባለፍክ ጊዜ በእሳት አበስረው " ))

ከአቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተረጋገጠ "ሐዲስ" ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦

(( " ከኛም ይሁን ከእናንተ
ከ “ጃሂሊያ” ዘመን የሆነ ቀብር ዘንድ ስታልፉ እነሱ
የእሳት እንደሆኑ ንገሩሃቸው !!! ” ))

ኢብን ሒባን ዘግቦታል (847)
ኢማሙ አልባኒ ሰሒሓ (18) ላይ ሰሒሕ ብሎታል።

በተመሳሳዩ ኢብን ማጃእ (1573) ከኢብን ዑመር አለ በማለት አለ ፦

(( “ አንድ ባለ ሀገር የሆነ ሰው ወደ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዘንድ መጣና አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ !
«አባቴ ዝምድናን የሚቀጥል ነበረ ፤ (በተጨማሪም) እንደዚህ እንደዚህ… የሚሰራ ነበር። እናም እሱ ያለው የት ነው ?» «እሳት ውስጥ» ነው ! አሉት።እርሱም ከዚህም (አባባል) የሆነ ነገር … ያገኘ ይመስላል። አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! የእርሶስ አባት ? በማለት አለ።

ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለምም) እንዲህ አሉ። «የትኛውም ስፍራ ላይ በሙሽሪኮች (በአጋሪዎች) ቀብር ስታልፍ
በእሳት አበስራቸው !! »

ከዚያ በኋላ ይህ ባለ ሀገር የሆነ ሰው (ውስጡ) ሰላም ሆነ ! እንዲህም አለ፦

« በእርግጥም ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አድካሚን ነገር ግድ አደረጉብኝ ! በእሳት ያበሰርኩት ቢሆን እንጂ በአንድም ካፊር (ከሃዲ) ቀብር አልፌ አላውቅም !!! »
[ኢማሙ አልባኒ ሰሒሕ ብሎታል]

وﻗﺎﻝ العلامة المحدث اﻷﻟﺒﺎﻧﻲ: في ﻫﺬا اﻟﺤﺪﻳﺚ ﻓﺎﺋﺪﺓ ﻫﺎﻣﺔ ﺃﻏﻔﻠﺘﻬﺎ ﻋﺎﻣﺔ ﻛﺘﺐ اﻟﻔﻘﻪ، ﺃﻻ ﻭﻫﻲ ﻣﺸﺮﻭﻋﻴﺔ ﺗﺒﺸﻴﺮ اﻟﻜﺎﻓﺮ ﺑﺎﻟﻨﺎﺭ ﺇﺫا ﻣﺮ ﺑﻘﺒﺮﻩ. ﻭﻻ ﻳﺨﻔﻰ ﻣﺎ ﻓﻲ ﻫﺬا اﻟﺘﺸﺮﻳﻊ ﻣﻦ ﺇﻳﻘﺎﻅ اﻟﻤﺆﻣﻦ ﻭﺗﺬﻛﻴﺮﻩ ﺑﺨﻄﻮﺭﺓ ﺟﺮﻡ ﻫﺬا اﻟﻜﺎﻓﺮ ﺣﻴﺚ اﺭﺗﻜﺐ ﺫﻧﺒﺎ ﻋﻈﻴﻤﺎ ﺗﻬﻮﻥ ﺫﻧﻮﺏ اﻟﺪﻧﻴﺎ ﻛﻠﻬﺎ ﺗﺠﺎﻫﻪ ﻭﻟﻮ اﺟﺘﻤﻌﺖ، ﻭﻫﻮ اﻟﻜﻔﺮ ﺑﺎﻟﻠﻪ ﻋﺰ ﻭﺟﻞ ﻭاﻹﺷﺮاﻙ ﺑﻪ اﻟﺬﻱ ﺃﺑﺎﻥ اﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﻋﻦ ﺷﺪﺓ ﻣﻘﺘﻪ ﺇﻳﺎﻩ ﺣﻴﻦ اﺳﺘﺜﻨﺎﻩ ﻣﻦ اﻟﻤﻐﻔﺮﺓ ﻓﻘﺎﻝ: (ﺇﻥ اﻟﻠﻪ ﻻ ﻳﻐﻔﺮ ﺃﻥ ﻳﺸﺮﻙ ﺑﻪ، ﻭﻳﻐﻔﺮ ﻣﺎ ﺩﻭﻥ ﺫﻟﻚ ﻟﻤﻦ ﻳﺸﺎء) ، ﻭﻟﻬﺬا ﻗﺎﻝ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ: " ﺃﻛﺒﺮ اﻟﻜﺒﺎﺋﺮ ﺃﻥ ﺗﺠﻌﻞ ﻟﻠﻪ ﻧﺪا ﻭﻗﺪ ﺧﻠﻘﻚ " ﻣﺘﻔﻖ ﻋﻠﻴﻪ.
ﻭﺇﻥ اﻟﺠﻬﻞ ﺑﻬﺬﻩ اﻟﻔﺎﺋﺪﺓ ﻣﻤﺎ ﺃﻭﺩﻯ ﺑﺒﻌﺾ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﺇﻟﻰ اﻟﻮﻗﻮﻉ ﻓﻲ ﺧﻼﻑ ﻣﺎ ﺃﺭاﺩ اﻟﺸﺎﺭﻉ اﻟﺤﻜﻴﻢ ﻣﻨﻬﺎ، ﻓﺈﻧﻨﺎ ﻧﻌﻠﻢ ﺃﻥ ﻛﺜﻴﺮا ﻣﻦ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﻳﺄﺗﻮﻥ ﺑﻼﺩ اﻟﻜﻔﺮ ﻟﻘﻀﺎء ﺑﻌﺾ اﻟﻤﺼﺎﻟﺢ اﻟﺨﺎﺻﺔ ﺃﻭ اﻟﻌﺎﻣﺔ، ﻓﻼ ﻳﻜﺘﻔﻮﻥ ﺑﺬﻟﻚ ﺣﺘﻰ ﻳﻘﺼﺪﻭا ﺯﻳﺎﺭﺓ ﺑﻌﺾ ﻗﺒﻮﺭ ﻣﻦ ﻳﺴﻤﻮﻧﻬﻢ ﺑﻌﻈﻤﺎء اﻟﺮﺟﺎﻝ ﻣﻦ اﻟﻜﻔﺎﺭ ﻭﻳﻀﻌﻮﻥ ﻋﻠﻰ ﻗﺒﻮﺭﻫﻢ اﻷﺯﻫﺎﺭ ﻭاﻷﻛﺎﻟﻴﻞ ﻭﻳﻘﻔﻮﻥ ﺃﻣﺎﻣﻬﺎ ﺧﺎﺷﻌﻴﻦ ﻣﺤﺰﻭﻧﻴﻦ، ﻣﻤﺎ ﻳﺸﻌﺮ ﺑﺮﺿﺎﻫﻢ ﻋﻨﻬﻢ ﻭﻋﺪﻡ ﻣﻘﺘﻬﻢ ﺇﻳﺎﻫﻢ، ﻣﻊ ﺃﻥ اﻷﺳﻮﺓ اﻟﺤﺴﻨﺔ ﺑﺎﻷﻧﺒﻴﺎء ﻋﻠﻴﻬﻢ اﻟﺴﻼﻡ ﺗﻘﻀﻲ ﺧﻼﻑ ﺫﻟﻚ ﻛﻤﺎ ﻓﻲ ﻫﺬا اﻟﺤﺪﻳﺚ اﻟﺼﺤﻴﺢ. "(اﻟﺼﺤﻴﺤﺔ" ( (18).

أبو اليمان.

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

03 Oct, 16:17


📢 የሱቆች መብዛት የቂያማ ምልክት ነው

*كثرة الأسواق من علامات الساعة*.

🌴 بسم الله الرحمن الرحيم 🌴

🌴عن أبي هريرة رضي الله عنه:

أن النبي صلى الله عليه وسلم قال:

" لَا تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَظْهَرَ الْفِتَنُ، وَيَكْثُرَ الْكَذِبُ، *وَتَتَقَارَبَ الأَسْوَاقُ*، وَيَتَقَارَبَ الزَّمَانُ، وَيَكْثُرَ الْهَرْجُ" ،

قِيلَ: وَمَا الْهَرْجُ؟

قَالَ: "الْقَتْلُ".

📚 [رواه الإمام أحمد في مسنده برقم (10724) وصححه الألباني].

አቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አሉ በማለት አለ ፦

🔥" ፈተና ግልፅ እስከሚሆን ፤ ውሸት እስከሚበዛ ፤ ሱቆች እስከሚቀራረቡ ፤ ዘመን (ጊዜ) እስከሚቀርብና " ሀርጅ " እስከሚበዛ ድረስ ቂያማ አትቆምም !!! "

" ሀርጅ " ማለት ምንድነው ? ተብለው ተጠየቁ።

እሳቸውም እንዲህ አሉ ፦

ግድያ ነው !!!

(ሙስነድ ውስጥ 10724 ቁ· ላይ ኢማሙ አሕመድ ዘግቦታል።)

[ሸይኽ አልባኒ ሰሒ ብሎታል]

(… ኢስማኤል ወርቁ…)

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

30 Sep, 15:57


🌱 ዕድልተኝነትን ለመጎናፀፍ ...

💐 ሁሉ ጊዜ ከአንተ የሆነ ስህተት ሲከሰት ጊዜ
ወደ አላህ "ተውበት" በማድረግና (ያጠፋከውን) በማስተካከል ላይ ፍጠን !!!

👉 ዕምነትክን በመገንዘብ ላይም ሁን !!!

👉 በመጪው ዓለም ከሚኖርክ ድርሻ ይልቅ በምድራዊ በሆነው ድርሻክ ላይ አትወጠር !!!

👉 ይልቁንስ ለምድር (እይወትክ) ወቅት አድርግለት።

እንዲሁም አብዛኛውን ወቅት ዲንክን ለማወቅ ፣ ለመገንዘብ ፣ ለማጥናት ፣ ለመተዋወስ ፣ በአላህ "ኪታብ"ና በመልዕክተኛው "ሱና" ላይ ትኩረት ለማድረግ ፤ ዕውቀት በሚሰጥበት ቦታ ለመገኘትና ጥሩ ጓደኞችን ለመጎዳኘት አድርገው !!!

👉👉👉 እነዚህ ነገሮች ከጉዳይክ ውስጥ እጅግ አሳሳቢና የዕድልተኝነት ምክንያቶች ናቸው !!!

(መጅሙዓ ፈታዋ 2/28)

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

27 Sep, 03:52


ለጁምዓ ሱና ይሰገዳልን ???

ለጁምዓ ሶላት ከፊትለፊቱ ሱና እንደማይሰገድ አሳልፈናል !!!

ነገር ግን አላህ ለሱ የፃፈለትን ያህል ሁለት ረከዓ ወይም ሁለት ሁለት ረከዓ ላይ (ሁለት ጊዜ ሦስት ጌዜ እያለ በማሰላመት ይሰግዳል።)

ይህም ማለት ሰውዬው መስጂድ ሲደርስ ጊዜ አላህ በወሰነለት ልክ የገራለትን ያህል ሁለት ሁለት ረከዓ እያደረገ ይሰግዳል ማለት ነው።ልክ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዳሉት።
ከዚያም በመቀመጥ የዒማሙን መውጣት ይጠባበቅና ኹጥባ ይሰማል። ሶላት ይሰግዳል።

👉 ዋናው ነጥብ ከጁምዓ ሶላት በፊት "ራቲባ" (ሱና) የሚባል ሶላት አለመኖሩ ነው !!!

👉 ነገር ግን የገራለትን ያህል ሁለት ሁለት ረከዓ ይሰግዳል።

ሁለት ረከዓ "ተሒየተ አል-መስጂድን" ከሰገደም ይበቃዋል።

ከ"ተሒየተ አል-መስጂድ" ጋር ሌላ ሁለት ረከዓ ተጨማሪ ቢሰግድ የበለጠ የተሟላ ይሆናል !!!

👉 ምክንያቱም ፦ ዕለቱ ታላቅ እንዲሁም በለጭና ሳምንታዊ የዒድ ቀን ነው !!!

👉 ከጁምዓ በፊት ከሰገደ ሁለት ሁለት ረከዓ ላይ ያሰላምታል። በላጭ የሚሆነውም ይህ ነው።

ከዚያም "ሱብሓነላህ" "ላሂላሃኢለላህ"
በማለት ፤ ቁርኣን በማንበብ ፥ "እስቲግፋር" በማድረግ ወይም ፀጥ በማለት ኢማሙን ይጠባበቃል።

(ኑሩን አለደርብ) ((( ኢማም ኢብን ባዝ )))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

25 Sep, 03:48


🔥አላህ ባወረደው (ህግ) የማይፈርድ...

*📩اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺤﺎﺩﻱ ﻋﺸﺮ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (5741) :*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س: ﻣﻦ ﻟﻢ ﻳﺤﻜﻢ ﺑﻤﺎ ﺃﻧﺰﻝ اﻟﻠﻪ ﻫﻞ ﻫﻮ ﻣﺴﻠﻢ ﺃﻡ ﻛﺎﻓﺮ ﻛﻔﺮا ﺃﻛﺒﺮ ﻭﺗﻘﺒﻞ ﻣﻨﻪ ﺃﻋﻤﺎﻟﻪ؟*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

አላህ ባወረደው የማይፈርድ የሆነ ሰው ሙስሊም ነውን ? ወይንስ ትልቁን ክህደት የካደ "ካፊር" ነው ? (ከሆነስ) ስራው ተቀባይነት ይኖርዋልን ?

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﻭﻣﻦ ﻟﻢ ﻳﺤﻜﻢ ﺑﻤﺎ ﺃﻧﺰﻝ اﻟﻠﻪ ﻓﺄﻭﻟﺌﻚ ﻫﻢ اﻟﻜﺎﻓﺮﻭﻥ} ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﻭﻣﻦ ﻟﻢ ﻳﺤﻜﻢ ﺑﻤﺎ ﺃﻧﺰﻝ اﻟﻠﻪ ﻓﺄﻭﻟﺌﻚ ﻫﻢ اﻟﻈﺎﻟﻤﻮﻥ} ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ: {ﻭﻣﻦ ﻟﻢ ﻳﺤﻜﻢ ﺑﻤﺎ ﺃﻧﺰﻝ اﻟﻠﻪ ﻓﺄﻭﻟﺌﻚ ﻫﻢ اﻟﻔﺎﺳﻘﻮﻥ} ﻟﻜﻦ ﺇﻥ اﺳﺘﺤﻞ ﺫﻟﻚ ﻭاﻋﺘﻘﺪﻩ ﺟﺎﺋﺰا ﻓﻬﻮ ﻛﻔﺮ ﺃﻛﺒﺮ، ﻭﻇﻠﻢ ﺃﻛﺒﺮ، ﻭﻓﺴﻖ ﺃﻛﺒﺮ ﻳﺨﺮﺝ ﻣﻦ اﻟﻤﻠﺔ، ﺃﻣﺎ ﺇﻥ ﻓﻌﻞ ﺫﻟﻚ ﻣﻦ ﺃﺟﻞ اﻟﺮﺷﻮﺓ ﺃﻭ ﻣﻘﺼﺪ ﺁﺧﺮ ﻭﻫﻮ ﻳﻌﺘﻘﺪ ﺗﺤﺮﻳﻢ ﺫﻟﻚ ﻓﺈﻧﻪ ﺁﺛﻢ، ﻳﻌﺘﺒﺮ ﻛﺎﻓﺮا ﻛﻔﺮا ﺃﺻﻐﺮ، ﻭﻇﺎﻟﻤﺎ ﻇﻠﻤﺎ ﺃﺻﻐﺮ، ﻭﻓﺎﺳﻘﺎ ﻓﺴﻘﺎ ﺃﺻﻐﺮ ﻻ ﻳﺨﺮﺟﻪ ﻣﻦ اﻟﻤﻠﺔ، ﻛﻤﺎ ﺃﻭﺿﺢ ﺫﻟﻚ ﺃﻫﻞ اﻟﻌﻠﻢ ﻓﻲ ﺗﻔﺴﻴﺮ اﻵﻳﺎﺕ اﻟﻤﺬﻛﻮﺭﺓ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

መልስ ፦

አላህ እንዲህ ይላል ፦

👉 ((( አላህም ባወረደው የማይፈርድ ሰው እነዚያ ከሃዲዎች እነርሱ ናቸው፡፡ )))

(አል-ማኢዳ (44))

👉 ((( አላህም ባወረደው የማይፈርድ ሰው እነዚያ በደለኞች እነርሱ ናቸው፡፡ )))

(አል-ማኢዳ (45))

((( አላህም ባወረደው የማይፈርድ ሰው እነዚያ አመጸኞች እነርሱ ናቸው፡፡ )))

(አል-ማኢዳ (47))

👉 ነገር ግን ይህ የሚሆነው
ሰውዬው ( አላህ ካወረደው ውጪ መፋረድ ) ይቻላል ብሎ ካለና ካመነ ነው !!!

ይህም ማለት ፦ ትልቁ ክህደት ፤ ትልቁ በደልና ትልቁ አመፅ ማለት ነው❗️

🔥 (በዚህም የተነሳ) ከእስልምና ዕምነት ይወጣል‼️

👉👉👉 ነገር ግን ሰውዬው ( ከአላህ ውጪ መፍረድ ) "ሐራም" መሆኑን እያመነ... ይህን ነገር "ጉቦ" ለመቀበል ወይም ለሌላ ጥቅም በሚል ከተገበረው ይህ ሰው ወንጀለኛ ነው‼️

በመሆኑም ይህ ሰው ከሃዲ ነው። ነገር ግን ትንሹን ክህደት ... በዳይ ነው። ነገር ግን ትንሹን በደል ... አመፀኛ ነው። ነገር ግን ትንሹን አመፅ ... (ይባላል።)

👉 ስለዚህ (ይህ ሰው) ከእስልምና ዕምነት አይወጣም ማለት ነው።

👉 ይህም በተወሳው የቁርአን አንቀፅ ላይ የዕውቀት ባለቤቶች ግልፅ እንዳደረጉት ማለት ነው !!!

መገጠም በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(((ፈታዋ ለጅነቱ አዳሂማ)))

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ …

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

21 Sep, 05:56


👉 ከዚያም በኋላ ወደ ነብዩ ﷺ ቀብር ይቅጣጭና ፊት ለፊቱ በመቆም (የአላህ ሶላትና ሰላም) በሳቸው ላይ ይሁንና ሰላምታን ያቀርባል። እንዲህም ይላል ፦

🌱🌱🌱« አንተ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! የአላህ ሰላም እዝነትና ረድሄቱም በአንተ ላይ ይሁን !!! አላህ በአንተም በቤተሰቦችክና በባልደረቦችክ ላይ ሶላትና ሰላም ያድርግ !!!

(ከዚያም እንዲህ በማለት) "ዱዓ"ን ያደርግላቸዋል ፦

🌱☘️ ለህዝቦችክ በሰራከው በሆነው ነገር አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳክ !!!
አንተ በእርግጥም የ"አላህ"ን መልዕክት ያደረስክ መሆንህን ፤ አደራክን የተወጣክ መሆንህን ፤ ህዝብህን የመከርክ መሆንህን ፤
በአላህ መንገድ ላይ እውነተኛ ትግል ማድረግህን ...(ሁሉ) እመሰክራለሁ !!!!! »

እነዚህን ንግግሮች ካላቸው በትክክልም እነዚህ ንግግሮች መልካም ፣ ትክክልና እውነት ናቸው !!!

👉 ከዚያም ትንሽ ሄድ ይልና በእውነተኛው "አቡበከር ሲዲቅ" ላይ ሰላምታን ያወርዳል።እንዲህም ይላል ፦

🌱🌱🌱« አንተ አቡበከር ሲዲቅ ሆይ ! የአላህ ሰላም እዝነትና ረድሄቱም በአንተ ላይ ይሁን !!!

👉 ለሙሐመድ ህዝቦች በዋልከው ውለታ አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳክ !!! እንዲሁም ስራክህንም አላህ
ይውደድልክ !!! »

👉 ከዚያም ትንሽ ሄድ ይልና በ"ዑመር ቢን አል-ኸጣብ (አል-ፋሩቅ") ላይ ሰላምታን ያቀርባል። እንዲህም ይላል ፦

🌿🌿 « አንተ ዑመር (አል-ፋሩቅ") ሆይ ! የአላህ ሰላም እዝነትና ረድሄቱም በአንተ ላይ ይሁን !!!

ለሙሐመድ ህዝቦች በዋልከው ውለታ አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳክ !!! እንዲሁም ስራክህንም አላህ
ይውደድልክ !!! »

👉 ከዚያም አንድ ላይ "ዱዓ" ያረግላቸውና ዞር ይላል።

👉 ይህ በረሱል ﷺ እና በባልደረቦቻቸው አቡበከርና ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁም) ላይ እንዲባል የተደነገገ የሆነ ሰላምታና "ዱዓ" ነው !!!!!

ويشرع له أيضاً أن يزور البقيع فيسلم على أصحاب البقيع ويدعو لهم بالمغفرة والرحمة؛ لأن الرسول كان يزورهم عليه الصلاة والسلام، وكان يعلم أصحابه إذا زاروا القبور أن يقولوا: السلام عليكم دار قوم مؤمنين وإنا إن شاء الله بكم لاحقون، يرحم الله المستقدمين منا والمستأخرين، نسأل الله لنا ولكم العافية. هكذا يسلم على أهل القبور ويدعو لهم: اللهم اغفر لهم وارحمهم، مثلما دعا النبي ﷺ لأهل البقيع، وهكذا يستحب له أن يزور الشهداء شهداء أحد فيدعو لهم ويستغفر لهم ويترحم عليهم  وأرضاهم، هذا هو المشروع.

👉 በተጨማሪ "በቂዓ" የሚባለውን የሙስሊሞች መካነ-መቃብር መዘየር ይፈቀድለታል።

👉 በ"በቂዓ" ባልተቤቶችም ላይ ሰላምታን ያወርዳል። አላህ እንዲምራቸውና እንዲያዝንላቸው ዱዓም ያረግላቸዋል።

ነብዩም ﷺ መቃብራቸውን ይዘይሩ ነበር። ለሰሓባዎችም ቀብራቸውን በዘየሩ ጊዜ እንዲህ እንዲሉ ያስተምሯቸው ነበር ፦

🌱🌱🌱« ሰላም በናንተ ላይ ይሁን አማኝ የሆናቹት የዚህ መንደር ባልተቤቶች ሆይ ! እኛ አላህ ፍቃዱ ከሆነ በቀጣይ የምንገናኛቹ ይሆናል። አላህ ከኛ ውስጥ ለቀደመውና ለዘገየው ሁሉ እዝነቱን ያድርግልን !! ለእኛም ለእናንተም ሰላም መሆንን እንጠይቀዋለን !!! »

ልክ እንደዚሁ ለቀብሩ ባልተቤቶች ሰላምታን ያደረሳል ዱዓም ያደርጋል።

« አላህ ሆይ ! እዘንላቸው ! ምህረትም አርግላቸው በማለት ነብዩ ﷺ ለ"በቂዓ" ባልተቤቶች እንዳደረጉት (ዱዓ) ያደርጋል።

👉👉👉 ልክ እንደዚሁ ለሚዘይረው ሰው የ"ኡሑድ" ሰማዕታትን መዘየሩ "የተወደደ ይሆንለታል። "ዱዓ"ም ያደርግላቸዋል።
ምህረትንና እዝነትን ይጠይቅላቸዋል !! የአላህን ውዴታ እንዲያገኙም ይለምንላቸዋል !!!

በሸሪዓ የተደነገገው ተግባር ይህ ነው !!!

أما ما يفعله بعض الجهلة كونه يدعو النبي ﷺ، أو يستغيث به، أو يتمسح بجدران الحجرة هذا منكر لا يجوز، ولكن يسلم وهو واقف من غير أن يمسح الحجرة أو القضبان أو الجدران أو الأسطوانات، كل هذا غير مشروع بل بدعة، لا يتمسح بالجدران ولا بالأسطوانات ولا بقضبان الشبك ولا بغير هذا، ولكن يقف أمام النبي ﷺ ويسلم وهكذ أمام الصديق ، وأمام عمر رضي الله عنهما ويسلم ثم ينصرف، هذا هو المشروع، ولا يدعو النبي ﷺ ولا يدعو غيره، لا يقل: يا رسول الله! انصرني أو اشفع لي، أو أغثني، أو المدد المدد، هذا منكر لا يجوز بل هو من الشرك الأكبر، وهكذا عند الصحابيين الصديق وعمر رضي الله عنهما لا يقل لهما: أغيثاني أو انصراني أو المدد المدد كما يفعل بعض الجهلة عند بعض القبور، هذا منكر، بل هذا من الشرك، طلب الغوث من الميت والمدد من الميت هذا من الشرك الأكبر عند أهل العلم، وهكذا عند زيارة قبور البقيع لا يقل لهم: المدد المدد، ولا انصروني، أو اشفوا مريضي، أو اشفعوا لي لا، ولكن يسلم عليهم ويدعو لهم بالمغفرة والرحمة ثم ينصرف، وهكذا شهداء أحد إذا سلم عليهم يدعو لهم كما دعا لهم النبي ﷺ ويستغفر لهم ويترحم عليهم وينصرف.

👉 ከፊል መሀይባን የሆኑ ሰዎች የሚሰሩት ረሱልን ﷺ የሚለምኑት የሆነውና እርዳታ የሚጠይቁት የሆነው ነገር በቤታቸው ጊርጊዳ የሚተሻሹት ነገር ይህ መጥፎ ውግዝ ነገር ነው‼️አይቻልም !!!

👉 ነገር ግን ሰውዬው ቆም በማለት ሰላምታን ያደርሳል። የጓዳቸውን ጊርጊዳ ሳይተሻሽ ፥ የቀብሩን ማገጃ አጥር ሳይተሻሽ ፥ ምሶሶ ሳይተሻሽ ያደርገዋል (ማለት ነው።)

ይህ ሁሉ ነገር በሸሪዓ ያልተደነገገ እንደሁም "ቢድዓ" የሆነ ድርጊት ነው‼️...

👉 ነገር ግን ነብዩ ﷺ (ቀብር) ፊት-ለፊት ይቆማል። እንዲሁም አቡበከርና ዑመር "ረዲየላሁ ዐንሁም" (ቀብር) ፊት-ለፊት ይቆማል። ከዚያም ዞር ይላል።

በሸሪዓ የተደነገገው ተግባር ይህ ነው !!!

ነብዩ ﷺ ሆነ ሌሎችን እንዳይጣራ‼️እንዲህም እንዳይል !!!

🔥 « አንተ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! እርዳኝ ! ፈውሰኝ ! አጠጣኝ ! እርዳኝ ! ... መደዲ...መደዲ በማለት አይበል ‼️ይህ ውግዝ ነው !!! አይቻልም‼️

🔥 እንደሁም ይህ ነገር ትልቁ "ሺርክ" ነው !!!!!

👉 ልክ እንደዚሁም የታላላቆቹ ሰሃባዎች "ሲዲቅ"ና ዑመር ረዲየላሁ ዐንሁም ቀብር ዘንድ ይህን ነገር እንዳይላቸው‼️

🔥 ከፊል መሀይባኖች በከፊል ቀብር ላይ እንደሚሉት አጠጡኝ ! እርዱኝ ! መደዴ...መደዴ አይበል‼️ክፉ ድርጊት ነው !!!

... እንደሁም ዑለማዎች ዘንድ "ገውስ"ና "መደድ" ከሙታን መፈለግ ትልቁ ሺርክ ነው‼️

👉 ልክ እንደዚሁም "በቂዓ" የአማኞች መካነ-መቃብር ዘንድ በሚዘይር ጊዜ ይህንን እንዳይላቸው !!!

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

21 Sep, 05:56


🔥 ... መደዴ ... መደዴ ! እርዱኝ ! በሽተኛዬን አድኑልኝ ! እኔንም አድኑኝ ! (ማለት) አይቻልም‼️

👉 ነገር ግን በነሱ ላይ ሰላምታን ያውርድላቸው !! በእዝነትና በምህረት ላይም "ዱዓ" ያድርግላቸው !!! ከዚያም ዞር ይበል።

👉 ልክ እንደዚሁ ለ"ኡሑድ" ሰማዕታት ነብዩ ﷺ "ዱዓ" እንዳደረጉላቸው ሁላ እሱም ሰላም ካላቸው በኋላ "ዱዓ" ያርግላቸው። ምህረትና እዝነትን ከአላህ ይጠይቅላቸው !!
ከዚያም ዞር ይበል !!!!

ويستحب لمن زار المدينة أيضاً أن يزور مسجد قباء ويصلي فيه ركعتين كما كان النبي يزوره عليه الصلاة والسلام، وأخبر ﷺ أن من زاره.. أن من تطهر في بيته ثم أتى مسجد قباء فصلى فيه ركعتين كان كعمرة. فزيارة مسجد قباء سنة وقربة تأسياً بالنبي عليه الصلاة والسلام في ذلك، هذا هو المشروع لمن زار المدينة، أما كونه يقصد محلات أخرى آبار أو مساجد أخرى أو بقاع هذا غير مشروع، المشروع لمن زار المدينة هو ما ذكرنا: أولاً: الصلاة في مسجد النبي ﷺ، ثم السلام على النبي ﷺ وعلى صاحبيه، ثم زيارة البقيع، ثم زيارة الشهداء، ثم زيارة مسجد قباء، كل هذه سنة وليست واجبة، لو أنه ما زارها ما فيه شيء، ولكن هذا سنة ومستحب وليس بواجب. نعم.
المقدم: جزاكم الله خير. 

👉 በተጨማሪ መዲናን ለዘየረ ለሆነ ሰው « መስጂደ አል-ቁባን » መዘየር ይወደድለታ።

👉 ልክ ነብዩ ﷺ ይዘይሩት እንደነበረው ይዘይርና በመስጂዱ ውስጥ ሁለት ረከዓ ይሰግዳል።

👉 መስጂደ አል-ቁባን የሚዘይር ስለሆነው ሰው ነብዩ ﷺ እንደተናገሩት ... « ከቤቱ ጡሀራውን አድርጎ ወደ መስጂደ አል-ቁባ የመጣና ሁለት ረከዓ የሰገደ የሆነ ሰው ምንዳው ልክ እንደ ዑምራ (ማድረግ) ይሆንለታል !! »

👉 መስጂደ አል-ቁባን መዘየር "ሱና" ነው። በዚህ ነገር ወደ አላህ መቃረብና ነብዩ ﷺ ምን መከተልም ነው።

👉 ይህ መዲናን ለዘየረ ለሆነ ሰው የተደነገገ (የተፈቀደ) ነው።

በዚያራው ሌላ ቦታዎችን ጉርጓዶችን ወይም ሌላ መስጂድን ወይም ለየት ያለን ቦታ ከፈለገበት ይህ ያልተፈቀደ ተግባር ነው‼️

👉 መዲናን ለዘየረ ለሆነው ሰው የተፈቀደው ያወሳነው የሆነው ነገር ነው።

👉 (በጥቅሉ) የተፈቀደ የሆነው ዚያራ መጀመሪያ የነብዩ ﷺ መስጂድ ውስጥ ሶላት መስገድ ከዚያም በነብዩ ﷺ እና ባልደረቦቻቸው ላይ ሰላምታን ማውረድ ከዚያም "በቂዓ" መካነ-መቃብርን መዘየር ከዚያም
የሰማዕታትን መቃብር መዘየር ከዚያም "መስጂደ አል-ቁባን" መዘየር ነው።

👉 ይህ ሁሉ "ሱና" ነው እንጂ ግዴታ አይደለም !!!!!

👉 አንድ ሰው (ይህን ቦታ) ባይዘይር ምንም ችግር የለበትም !!!

👉 አዎ ! "ሱና" የተወደደ እንጂ "ዋጂብ" አይደለምና !!!

የፕሮግራሙ አዘጋጅ ፦

(( አላህ መልካም ምንዳን ይመንዳሆት !!! ))

(( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

21 Sep, 05:56


🌱 የረሱልን መስጂድ ስንዘይር ማወቅ ያለብን...

نور على الدرب

ما هي الأعمال المستحبة عند زيارة مسجد النبي؟

السؤال: يقول: ما كيفية زيارة مسجد الرسول ﷺ؟ وهل الأدعية الواردة في كتيبات الزيارة التي يزور بها المزورون في الأماكن المقدسة صحيحة أم لا؟ وأرشدونا عن كيفية الزيارة الصحيحة؟

ጥያቄ ፦

የ"ረሱል" (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) መስጂድን የመዘየር (የመጎብኘት) ሁኔታ ምንድነው ?

በኪታቦች ውስጥ ከዚያራው ጋር በተያያዘ የመጣ የሆነ "ዱዓ" አለን ?

በነዚህ የተቀደሱ ቦታዎች ላይ የሚዘይሩ ሰዎች የሚያደርጉት ጉብኝት ትክክል ነው ወይንስ አይደለም ?

ስለትክክለኛው የዚያራ ሁኔታ ያመላክቱን ?‼️

الجواب: زيارة مسجد الرسول ﷺ سنة؛ لأنها أحد المساجد الثلاثة، وقد قال فيه النبي ﷺ: لا تشد الرحال إلا إلى ثلاثة مساجد: المسجد الحرام، ومسجدي هذا، والمسجد الأقصى فشد الرحال إلى هذه الثلاثة سنة وقربة وطاعة، وقال عليه الصلاة والسلام: صلاة في مسجدي هذا خير من ألف صلاة فيما سواه إلا المسجد الحرام فقصد هذا المسجد العظيم للصلاة فيه والقراءة فيه والتعبد أمر مطلوب وشرعي، وهكذا المسجد الحرام مسجد مكة، وهكذا المسجد الأقصى القدس، كل هذه الثلاثة المساجد قصدها وشد الرحيل إليها قربة وطاعة، فإذا وصل إليها المؤمن صلى فيها ما يسر الله، وتعبد فيها بالاعتكاف أو بالقراءة أو بحضور حلقات العلم، كل هذا طيب.

መልስ ፦

🌱 የረሱልን ﷺ መስጂድ መዘየር "ሱና" ነው !!! ምክንያቱም ፦ ከሦስቱ መስጂዶች አንዱ ስለሆነ ነው።

በእርግጥም ነብዩ ﷺ ይህን በማስመልከት እንዲህ ብለዋል ፦

(( " ከሦስት መስጂዶች ውጪ ጓዝ ጠቅልላቹ (ለዚያራ በሚል) እንዳትጓዙ‼️
እነሱም ፦ «መስጂደ አል-ሐራም» ይህኛው መስጂዴ « መስጂደ አል-ነበዊይ» እና « መስጂደ አል-ዐቅሳ» ናቸው !!! " ))

👉 ወደ እነዚህ ሦስት መስጂዶች ጓዝን ጠቅልሎ (ጭኖ) መሄድ "ሱና" ፣ ወደ አላህ መቃረብና መታዘዝ ነው !!!

ረሱል ﷺ እንዲህም አሉ ፦

(( " « መስጂደ አል-ሓራም » የሚሰገደው ሶላት ሲቀር በዚህ በኔ " መስጂድ " የሚሰገደው ሶላት ሌላ መስጂድ ከሚሰገደው ሶላት በ1000 እጥፍ (ምንዳ) ይበልጣል !!! " ))

☘️ ስለዚህ ይህን ታላቅ መስጂድ በውስጡ ሶላት ለመስገድ ፥ ቁርአን ለመቅራትና አምልኮት ለመፈፀም ማሰብ የሚፈለግ ነገርና የተደነገገም ድንጋጌ ነው።

👉 " መስጂደ አል-ሓራም " (የመካው መስጂድ)
እና " መስጂደ አል-አቅሷ "
(ቁድስ)ም ልክ እንደዚሁ ናቸው።

👉 ሁሉንም እነዚህን ሦስት መስጂዶች ማሰብ እንደዚሁም ወደነሱ ጓዝን ጭኖ መሄድ ወደ አላህ መቃረብና መታዘዝም ነው።

👉 አማኝ የሆነ ሰው ወደዚያ መስጂድ ሲደርስ አላህ ያገራለትን ያህል ይሰግዳል። ኢዕቲካፍ በማድረግ አምልኮትን በመተግበር ፥ ቁርኣን በማንበብና ዕውቀት የሚሰጥበት ቦታ ላይ በመቀማመጥ ያሳልፋል።
ይህ ሁሉ ነገር ያማረ ነው !!!

وأما مكة فيحصل فيها أيضاً زيادة على هذا: الطواف بالكعبة، ويمكن أداء العمرة كذلك والحج في وقته، هذا يختص بمكة، العمرة والحج هذا من خصائص مكة.

👉 "መካ" ከሆነ ደግሞ ከዚህም ( ከተጠቀሰውም) በላይ ተጨማሪ ነገር አለው !!!

👉 በ"ከዐባ" ዙሪያ ጠዋፍ ማድረግ... ዑምራን መፈፀም እንዲሁም "ሐጅ"ን በወቅቱ ማድረግ የመሳሰሉት ተግባሮች "መካ" የሚለይበት የሆነ ተግባር ነው !!!

أما مسجد النبي ﷺ فالزائر له مثل بقية المساجد يصلي فيه، يتعبد بالقراءة، بحضور حلقات العلم بالإكثار من ذكر الله ، كل هذا مطلوب، وهكذا الاعتكاف، وهكذا المسجد الأقصى إذا زاره المؤمن صلى فيه وقرأ فيه وذكر الله فيه وتعبد فيه بأنواع العبادة من الصلاة والذكر والقراءة والاعتكاف ونحو ذلك كل هذا مشروع.

👉 የነብዩ ﷺ መስጂድ ከሆነ ግን ልክ እንደተቀሩት መስጂዶች በውስጡ ይሰግዳል። ቁርኣንን በማንበብ ፥ ዕውቀት በሚሰጥበት ቦታ ላይ በመቀማመጥና አላህን ማውሳት በማብዛት አምልኮትን ይፈፅማል። ይህ ሁሉ ነገር አስፈላጊ ነው !!! ልክ እንደዚሁም "ኢዕቲካፍም" ያደርጋል !!!

👉 እንደዚሁም አንድ አማኝ የሆነ ሰው "መስጂደ አል-ዐቅሷን ሲዘይር ጊዜ በውስጡ ይሰግዳል ፤ ቁርአንን ያነባል ፤ አላህን ያወሳል ፤ እንዲሁም የተለያዩ የአምልኮት ዓይነቶችን ይፈፅማል።

🌱 "ሶላት" መስገድ ፥ "ቁርኣን" ማንበብ ፥ "ዚክር" ማድረግ ፥ "ኢዕቲካፍ" ማድረግና የመሳሰሉት የዒባዳ ዓይነቶች ሁሉ የተደነገጉ ናቸው።

ويستحب لمن زار المدينة: أن يسلم على النبي ﷺ وعلى صاحبيه، فيتوجه بعدما يصلي ركعتين في المسجد إذا صلاها في الروضة كان أفضل، إذا صلى الركعتين في الروضة كان أفضل وإن صلاها في بقية المسجد كفى ذلك، ثم بعد هذا يتوجه إلى قبره عليه الصلاة والسلام فيقف أمامه عليه الصلاة والسلام ويسلم عليه عليه الصلاة والسلام ويقول: السلام عليك يا رسول الله ورحمة الله وبركاته، صلى الله وسلم عليك وعلى آلك وأصحابك، ويدعو له، يقول: جزاك الله عن أمتك خيراً، أشهد أنك قد بلغت الرسالة، وأديت الأمانة، ونصحت الأمة، وجاهدت في الله حق جهاده.. إذا قال هذا الكلام هذا كلام طيب وصحيح وصدق، ثم يتقدم قليلاً فيسلم على الصديق  أبو بكر فيقول: السلام عليك يا أبا بكر الصديق ورحمة الله وبركاته، جزاك الله عن أمة محمد خيراً.. رضي الله عنك، ثم يتقدم قليلاً ويسلم على عمر الفاروق  عمر بن الخطاب فيقول: السلام عليك يا عمر بن الخطاب ورحمة الله وبركاته، جزاك الله عن أمة محمد خيراً ورضي الله عنك، ويدعو لهما ثم ينصرف، هذا هو المشروع في السلام على الرسول ﷺ وعلى صاحبيه الصديق وعمر رضي الله تعالى عنهما.

👉 መዲናን የዘየረ ለሆነ ሰው በነብዩና በባልደረቦቻቸው ላይ ሰላምታን ማውረዱ የተወደደ ይሆንለታል።

👉 ወደ ቀብሩም በመስጂዱ ውስጥ ሁለት ረከዓ ከሰገደ በኋላ ይቅጣጫል።

👉 "አል-ረውዳ" (በሚባለው ቦታ) ላይ ሁለት ረከዓ ከሰገደ በላጭ ይሆናል።

👉 ካልሆነ ደሞ በተቀራው የመስጂዱ ክፍል ላይ ቢሰግድም ያብቃቃዋል።

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

18 Sep, 13:53


ታላቁ ውለታ ለኢስላም

🌸 *أعظم خدمة تقدمها المرأة* 🌸

قال الشيخ العلاّمة مقبل بن هادي الوادعي - رحمه اللّه تعالى - :

*《 فعلى المرأة أن تقوم بتربية أبنائها تربية إسلامية، وجزاها اللّه خيرًا على هذه الخدمة التي تقدمها للإسلام 》.*


📚 [[ تحفة المجيب ص (310) ]]

💐 ልጆቿን ኢስላማዊ አስተዳገግ በማሳደግ አላፊነት ላይ የቆመች በሆነችው ዕንስት ላይ ... ለዚህ ለእስልምና ባበረከተችው በሆነው (ተግባሯ) የተነሳ አላህ መልካም ምንዳን ይክፈላት !!!

(( ታላቁ ኢማም ሙቅቢል አል-ዋዲዒ ))

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

📝 … ኢስማኤል ወርቁ …

አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

18 Sep, 03:16


⚠️ ከባለቤቱ ፍቃድ ውጪ... ሐራም ይሆናል❗️

*🔹اﻟﺴﺆاﻝ اﻟﺜﺎﻧﻲ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (19371)*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*

*س: ﺃﻋﻄﺎﻧﻲ ﺭﺟﻞ ﻣﺒﻠﻐﺎ ﻣﻦ اﻟﻤﺎﻝ ﻗﺪﺭﻩ 2000 ﺭﻳﺎﻝ، ﻷﺷﺘﺮﻱ ﻟﻪ ﺩﻭاء ﻣﻦ ﺃﺣﺪ اﻟﻤﻌﺎﻟﺠﻴﻦ، ﻓﺎﺷﺘﺮﻳﺖ اﻟﻌﻼﺝ ﻣﻦ اﻟﻤﻌﺎﻟﺞ ﺑﻤﺒﻠﻎ 1500 ﺭﻳﺎﻝ ﻓﻘﻂ، ﻭﺃﺧﺬﺕ ﺑﺎﻗﻲ اﻟﻤﺎﻝ، ﻓﻬﻞ ﻫﺬا اﻟﻤﺒﻠﻎ ﺣﻼﻝ؟ ﺃﻓﺘﻮﻧﺎ ﺟﺰاﻛﻢ اﻟﻠﻪ ﺃﻟﻒ ﺧﻴﺮ.*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

ጥያቄ ፦

⚠️ አንድ ሰው ከአንድ የህክምና ቦታ (መድሃኒት ቤት) መድሃኒት እንድገዛለት በሚል መጠኑ 2000 ሪያል የሆነ ብር ሰጠኝ። እኔም መድሃኒቱን ከመድሃኒት ቤቱ በ1500 ሪያል ብቻ ገዛሁኝ።ከዚያም የቀረውን ብር ለራሴ ያዝኩት።ይህ ብር ለኔ "ሐላል" ይሆንልኛልን ?
አላህ አንድ ሺህ መልካም ምንዳን ይመንዳችሁ።

*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*

*ج: ﻣﺎ ﺗﺒﻘﻰ ﻣﻦ اﻟﻤﺒﻠﻎ ﺑﻌﺪ ﺷﺮاء اﻟﺪﻭاء ﻓﻬﻮ ﺣﻖ ﻟﺼﺎﺣﺒﻪ اﻟﺬﻱ ﺃﻭﺻﺎﻙ ﺑﺸﺮاء اﻟﺪﻭاء ﻟﻪ، ﺳﻮاء ﻛﺎﻥ اﻟﻤﺎﻝ اﻟﻤﺘﺒﻘﻲ ﻗﻠﻴﻼ ﺃﻭ ﻛﺜﻴﺮا، ﻭﻳﺤﺮﻡ ﺃﺧﺬﻩ ﺑﺪﻭﻥ ﺇﺫﻥ ﺻﺎﺣﺒﻪ ﻭﺭﺿﺎﻩ.*

*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*

*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*

*#فتاوى_البيوع_2*

ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁

መልስ ፦

👉 መድሃኒቱን ከገዛክ በኋላ የተረፈክ የሆነው የገንዘብ ልክ የዚያ መድሃኒቱን ግዛልኝ ያለክ ሰው "ሐቅ" ነው !

👉 የተረፈው ብር ትንሽም ይሁን ብዙ (የሰውዬው ሐቅ መሆኑ) እኩኩል ነው።

👉 ከገንዘቡ ባለቤት ፍቃድና ውዴታ ውጪ ገንዘቡን  መውሰድ “ሐራም” ይሆናል !!!

ትክክለኛውን የሚገጥመው በአላህ ብቻ ነው !!!

የአላህ ሶላትና ሰላም በነብዩ መሐመድ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን !!!

(ለጅነቱ አል-ዳሂማ)

https://telegram.me/Al_furqan_fetwa_chanal

… ኢስማኤል ወርቁ...

https://t.me/F_Alajnat_Alddayima

4,266

subscribers

243

photos

82

videos