Addis Eyita @addiseyita Channel on Telegram

Addis Eyita

@addiseyita


የቢዝነስ ምስረታና ማስፋፊያ፣ የፋይናንስ አጠቃቀም ስልት፣ ሳይንሳዊ የቢዝነስ እቅድ ዝግጅትና የንግድ ስነልቡና ጨምሮ የተለያዩ ከቢዝነስ ጋር የተያያዙ ስልጠናዎችን እንሰጣለን።

አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞 0901842121 / 0978212121

Addis Eyita (Amharic)

እንኳን ደህና መጣህ! በዚህ የቢዝነስ እይታ አለው - 'Addis Eyita' እያ። ይህ በዚህ ምዝገባ የተለያዩ ከቢዝነስ ጋር የተያያዙ ስልጠናዎችን እንሰጣለን። እናመሰግናለን ከአድራሻው ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227 ወይም ስልት ያደርጋል 0901842121 ወይም 0978212121 በመሆን በአድራሻው እንዲሗም እንከውናለን።

Addis Eyita

10 Feb, 12:45


💸ትርፋማ ሊያደርጎት የሚችል አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር እያሰቡ ነው? 📈
በወር  351 ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ📈የሚያገኙበት አዋጭ ቢዝነስ 💸

   🥜 የኦቾሎኒ(የለውዝ) ቅቤ የማምረት ቢዝነስ 🥜

✍️ በሀገራችን ያለው የኦቾሎኒ ምርት በብዛት በመኖሩ ሁሉም ሰው የሚወደውን ጣፋጭና ጤናማ የሆነ የኦቾሎኒ ቅቤ ማምረት ይቻላል።
🧈 የኦቾሎኒ ቅቤ በጣም የሚወደድ ምግብ ብቻ ሳይሆን ጤናማ ንጥረ ነገሮች በውስጡ በመያዙ ተፈላጊ ምርት ያደርገዋል።
👉  ቢዝነሱን በመጀመር ከፍተኛ ጥራት ያለው የኦቾሎኒ ቅቤ ያምርቱ እንዲሁም ከፍ ያለ ትርፍ ያግኙ!
👉 በቀን 400 ኪ.ግ የኦቾሎኒ ቅቤ ማምረት ይቻላል።
💡 በተጨማሪም ቢዝነሱን በማሳደግ ወደ ውጪ ሀገራትም መላክ ይችላሉ ::

💰 ታዲያ ምን ይጠብቃሉ ? የለውዝ ቅቤን በማምረት የንግድ ጉዞዎን ዛሬውኑ ይጀምሩ! 🚀
🧿 መነሻ ካፒታል 2.3 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 460 ሺ ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይቻላል!!
❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ
           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Website |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Telegram

Addis Eyita

08 Feb, 10:01


✍️ኢንተርፕራይዞችን በማጠናከር ለዜጎች ዘላቂ የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን ቢሮው ገለፀ፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ  የኢንተርፕራይዞችን መረጃ ማሰባሰቢያ ቆጠራ ላይ የግንዛቤ መፍጠሪያ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል።

በመድረኩ የኢንተርፕራይዞች መረጃ ማሰባሰቢያ የቆጠራ ሰነድና የመዋቅሮች ግብረ-መልስ ቀርቦ ተገምግሟል።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሙስጠፋ ኢሳ በከተማና በገጠር የሥራ ዕድል ፈጠራና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።

ፍትሀዊነትን ያረጋገጠ ኢኮኖሚ በመገንባት የስራ አጥነትን ችግር ትርጉም ባለው ደረጃ ለመቅረፍ ኢንተርፕራይዞችን በተገቢው ማጠናከር ይገባል ብለዋል።
ከሼዶች አስተዳደር ጋር ተያይዞ ያለውን ችግር በአሰራር መሠረት ስርዓት ማስያዝ ይገባል ያሉት ሀላፊው በሁሉም መስክ እምርታ ማስመዝገብ እንደሚገባ አሳስበዋል።

ኢንተርፕራይዞች ምርታቸውን የሚያቀርቡበት፣ የሚያስተዋውቁበትና የቴክኖሎጂ ሽግግር የሚያደርጉበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባ አሳስበዋል።
የሥራ ፈላጊ ዜጎችንና ኢንተርፕራይዞች በቴክኖሎጂ በማዘመን ጠንካራ ተቋም በመገንባትና ቀርቦ በመደገፍ ያለንን ውስን ሀብት ለዜጎች በእኩል ማድረስ ይገባል ብለዋል።

የክህሎት ስልጠና ላይ የሚነሱ ውስንነቶችን ለመቅረፍ በየአካባቢው በሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
የመድረኩ ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት ተኪ ምርት ላይ ያለንን አቅም በማወቅና በመጠቀም ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ለማስቀረት የገበያ ትስስር መፍጠር እንደሚገባም ተናግረዋል።

ኢንተርፕራይዞች  በገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ አሰራሩን ተከትሎ በቴክኖሎጂ መደገፍ ይገባል ያሉት አስተያየት ሰጪዎች በሼዶች አካባቢ የመሰረተ ልማት ማሟላት ትኩረት ሊሰጠው እንዲሚገባ ማሳሰባቸውንም
ተናግረዋል፡፡
📌ምንጭ፦ስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር

Addis Eyita

08 Feb, 10:01


✍️ከሕዝብ በተሰበሰበ ገንዘብ የተቋቋሙ ኩባንያዎች አክሲዮኖችን ጨምሮ ሌሎች መረጃዎችንም እንዲያቀርቡ ተጠየቁ፡፡

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ከሕዝብ ገንዘብ በመሰብሰብ የተቋቋሙና በተለይም በተሰማሩበት የሥራ ዘርፍና ኢንዱስትሪ ሳይገደብ፣ ከ50 በላይ የአክሲዮን ባለቤቶች ያሏቸው ኩባንያዎች፣ ስለተቋማቸው በርካታ ዝርዝር መረጃዎችን እንዲያቀርቡለት ጠይቋል፡፡

ከሕዝብ በተሰበሰበ ገንዘብ የተቋቋሙ ኩባንያዎች አክሲዮኖችን ጨምሮ ሌሎች መረጃዎችንም እንዲያቀርቡ ተጠየቁ ፡፡
የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ማክሰኞ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን ለሕዝብ የማቅረብና የግብይት መመርያ ቁጥር 1030/2024 ከኅዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም. አንስቶ ሥራ ላይ መዋሉን አስታውሷል፡፡

ባለሥልጣኑ በሕዝብ ባለቤትነት የተያዙ ኩባንያዎች እስከ መጋቢት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ በሙሉ የተከፈሉና ቃል የተገባባቸው አክሲዮኖችን ጨምሮ ጠቅላላ የአክሲዮኖችን ብዛት፣ የባለአክሲዮኖቹን ስም፣ አድራሻ፣ እንዲሁም በባለአክሲዮኑ የተያዘው የአክሲዮን ብዛት የሚያካትት የባለአክሲዮኖች ዝርዝር፣ አክሲዮኖቹ ወይም ድርሻዎቹ ከወጡበት ቀን አንስቶ ያለው የነባር አክሲዮኖች ዋጋ እንዲያቀርቡ ጠይቋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለም በዚህ መንገድ የሚሰበሰበው መረጃ በገበያው ውስጥ ጠንካራ መረጃ ይፋ የሚደረግበት፣ ግልጽነት የተሞላበት የገበያ አሠራር እንዲፈጠር እንደሚያግዝም የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን አስታውቋል፡፡

የሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን ለሕዝብ የማቅረብና ግብይት መመርያ ሥራ ላይ ከዋለበት ጊዜ አስቀድሞ ሽያጫቸው ተጀምሮ ያልተጠናቀቁ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ ከኅዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም. አንስቶ በሚቆጠረው የአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ መመዝገብ እንደሚገባቸውም ነው በዚሁ መግለጫ ላይ የተነሳው፡፡

አዲስ የሚካሄዱ ሽያጮችም ሽያጫቸው ከመካሄዱ አስቀድሞ በባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ መመዝገብ እንዳለባቸው የተነገረ ሲሆን፣ እነዚህን የምዝገባ መሥፈርቶች አለማሟላት ግን በአዋጁና በመመርያው መሠረት ቅጣት እንደሚያስከትል ተገልጿል፡፡

በዚህ መመርያ መሠረትም ባለሥልጣኑ ጥሰት በፈጸሙ ድርጅቶች ላይ በግልና ለሕዝብ ይፋ በሚሆን ሁኔታ ማስጠንቀቂያ ከመስጠት አንስቶ የገንዘብ ቅጣት የመጣል፣ እንዲሁም ለሕዝብ ሽያጭ ወይም ግብይት ከመቅረብ ለጊዜያዊነትና ሙሉ ለሙሉ እስከ ማገድ የሚደርስ አስተዳደራዊ ዕርምጃ መወሰድ እንደሚችልም ተደንግጓል፡

📌ምንጭ፦ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

08 Feb, 10:01


#ቢዝነስ
            🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍


✍️ከ740 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተመረቀ፡፡

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በቦንጋ ከተማ የተገነባው የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ግርማ አመኒቴ (ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቀው ተከፍቷል።

በዓመት ከ150 ሺህ ኩንታል በላይ ዘር ማዘጋጀት የሚያስችል ዘመናዊ የዘር ማበጠሪያ ማሽን፣ የግብርና ግብዓት ማከማቻ መጋዘኖች፣ የእርሻ መሳሪያዎችና ቴክኖሎጂ ማሳያና ዘመናዊ የዘር ቁጥጥር ላብራቶሪን ያካተተ መሆኑን ተመላክቷል።

ማዕከሉ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ ከፊል ኦሮሚያና ጋምቤላ ክልሎች የተሟላ የዘርና ግብርና ግብዓት፤ የአፈር ማዳበሪያና ፀረ ተባይ ኬሚካል፤ የእንሳሳት መድኃኒት፣ የተፈጥሮና ኬሚካል ማዳበሪያና የሜካናይዜሽን አገልግሎት የሚሰጥ ነው ተብሏል።

📌ምንጭ፦(ኢ ፕ ድ)

Addis Eyita

07 Feb, 12:45


💸 በ3 ወር ተኩል 400 ሺ ብር እና ከዛ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚገኝበት እጅግ አዋጭ ቢዝነስ👇

🍅 🌱 የግብርና ቢዝነስ🌱🍅

✍️ የግብርና ቢዝነስ በአነስተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል የወቅቱ አዋጭ ቢዝነስ ነው። 
👉ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸውን ምርቶች ማለትም ቲማቲም 🍅፣ሽንኩርት 🧅፣ቃሪያ🌶 እና ሌሎች የተለያዩ ምርቶችን በአዲስ እይታ ታግዘው ያመርታሉ::🍎🌶📈
💫 ሙሉ በሙሉ የባለሞያ ድጋፍና ክትትል 🤝እንዲሁም የገበያ ትስስር ከአዲስ እይታ ያገኛሉ!
🫵ይህን አዋጭ ቢዝነስ በመጀመር የስኬት መንገድዎን ዛሬውኑ ይጀምሩ!!

🧿 መነሻ ካፒታል 850 ሺ ብር ሲሆን ወደ አዲስ እይታ በመምጣት በቲዎሪ እና በተግባር የተደገፈ የመስክ ስልጠና ወስደው ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላሉ!!
❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121
       አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Telegram |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Website

Addis Eyita

06 Feb, 12:48


⭐️ የሮቦቲክስ ስልጠና ለልጆች ልዕልና ⭐️

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://vm.tiktok.com/ZMkgmMutG/

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

       አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

05 Feb, 12:45


💸💸አዋጭነቱ በብቁ ባለሙያዎች ጥናት የተረጋገጠ 👉 በወር  385ሺ ብር እና ከዛ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት ቢዝነስ.......📊

     🥤🧋የወረቀት ኩባያ የማምረት ቢዝነስ🧋🥤

✍️ የወረቀት ኩባያ በመካከለኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ ነው፡፡
✍️ የገበያ ፍላጎቱ ከጊዜ ወደጊዜ እያደገ የመጣ እና እጅግ አዋጭ የሆነ ቢዝነስ ነው፡፡
✍️ እንዲሁም ጥሬ እቃው በበቂ ሁኔታ ስለሚገኝ በቀላሉ ሎጎ በማተም ማምረት ይቻላል፡፡

🎯 በቀን ከ38,400 እስከ 43,200 ፍሬ የወረቀት ኩባያዎችን ማምረት ይቻላል፡፡
🧿 ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር 3.45 ሚሊየን ብር መነሻ ካፒታል የሚያስፈልግ ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 690 ሺ ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና ወስዶ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይቻላል!!

❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡🎉
ለበለጠ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Website |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Telegram

Addis Eyita

04 Feb, 12:46


📈በከፍተኛ ካፒታል በወር 💰 592ሺ ብር  እና ከዚያ በላይ💰 የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት እጅግ አዋጭ ቢዝነስ...!📊

    
🍽የማይካ ሰሀን የማምረት ቢዝነስ🍽

የማይካ(የሜላሚን ኘሌት) ምርት አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በከፍተኛ ካፒታል መጀመር የሚችሉት ቢዝነስ ነው ።
ከማይካ ሰሀን በተጨማሪ ጎድጓዳ ሰሀን፣ ትሪ፣ ጭልፋ እና ሌሎች ምርቶችን በልዩ ዲዛይን ፣ቀለም እና መጠን ማምረት ይቻላል።
ለቤት ውስጥ ምግብ ማቅረቢያነት፣ ለሆቴሎች፣ ለካፌዎች፣ ለምግብ ቤቶች እና ለመሳሰሉት እጅግ ተፈላጊ የሆነ ምርት ነዉ።
🎯 በቀን 2,080 ጥራት ያላቸው የማይካ ሰሀኖች ይመረታሉ።

🧿 መነሻ ካፒታል 8.5 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.7 ሚሊየን ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የተግባር እና የቲዎሪ ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!

❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Website |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Telegram

Addis Eyita

03 Feb, 12:45


🌟 የአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ አነቃቂ የስኬት ታሪክ: 🏅ከኦሎምፒክ ሻምፒዮን እስከ ቢዝነስ መሪ💰

✍️ በኢትዮጵያ የረጅም ርቀት ሩጫ ዝናን ያተረፈው አትሌት ሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ የስኬት መንገድ በአትሌቲክስ ድል ብቻ አላበቃም! 🚀 ኃይሌ በተለያዩ በንግድ እና ኢንቨስትመንት ስራዎች ላይ የተሰማራ የሀገራችን ትልቅ ባለፀጋ ነው፡፡  ከእነዚህም ውስጥ፦
👉 ማኑፋክቸሪንግ - ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካና ሲሚንቶ ፋብሪካን ጨምሮ በበርካታ አምራች ኩባንያዎች ኢንቨስት አድርጓል።እንዲሁም የፀሃይ ሀይል ማመንጫ ኩባንያ ላይ ኢንቨስት አድርጓል፡፡
👉 በተጨማሪም በባንኮች፣ ሪል እስቴት፣ የቢሮ ሕንፃዎችን፣ የገበያ ማዕከላትን እና የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ጨምሮ በበርካታ ፕሮጀክቶች ላይ ኢንቨስት💎 አድርጓል።

🏨ሌላው እንደሚታወቀው የሃይሌ ሪዞርት በኢትዮጵያ መስተንግዶ ዘርፍ የስኬት ተምሳሌት ነው። 🌟 የሆቴል ቢዝነስ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አስተዋፅኦ ከማድረግ ባሻገር ስኬትን ለመጎናፀፍ አንዱ የቢዝነስ ዘርፍ መሆኑን ያሳየናል። 🌄

🌱☕️ በግብርናውም ዘርፍ ቡና እና ሌሎች ሰብሎችን በማምረት ላይ ትኩረት በማድረግ ለግብርና መዋዕለ ንዋይ አዋጥቷል።💫

🎯 የኃይሌ የስኬት ጉዞ ህልምን ለመከተል እና ለማሳካት ትልቅ ትምህርት ይሰጠናል። መሰናክሎችን ተቋቁሞ ግብ ላይ ለመድረስ፣ ቆራጥነትን በመያዝ እና "ይቻላል!" በማለት አረጋግጦልናል! 💪መልካም የስኬት ጉዞ ተመኘን!

ለተጨማሪ መረጃ
           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Website |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Telegram

Addis Eyita

03 Feb, 09:01


⭐️ በአሁን ጊዜ የሚሠሩ 5 አዋጭ የቢዝነስ አማራጮች ⭐️

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://youtu.be/Om0awuFlDZ8?si=cSe5eOuOV3Y2ayQC

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121 / 0901842121
       አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

01 Feb, 10:02


#ቢዝነስ
            🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍


✍️ ከኢኮኖሚ ዞኖችና ድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ::
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና ውስጥ ባለፉት 6 ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊየን ዶላር በላይ መገኘቱን ተገለጸ፡፡

የኮርፖሬሽኑ በተጠናቀቀው ግማሽ የበጀት ዓመት ከ72 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶችን ወደ ወደ ውጭ ለመላክ አቅዶ እንደነበር ተገልጿል፡፡

የዕቅዱን 73 በመቶ መፈፀም እንደተቻለ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ ፤ቦሌ ለሚ፣ ሐዋሳ እና አዳማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከፍተኛውን ደረጃ ይዘዋል ብሏል፡፡በአጠቃላይ ከተላኩት ምርቶች መካከልም አልባሳትና ጨርቃጨርቅ ከፍተኛውን ድርሻ ይዘዋል መባሉን የኮርፖሬሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡ከ24 ሺህ ለሚልቁ ወገኖች የሥራ ዕድል መፈጠሩም ተጠቅሷል፡፡

በሌላ በኩል የሀገር ውስጥ አምራቾች ከውጭ ሀገር አምራቾች ጋር በተፈጠረ የገበያ ትስስር ከ35 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ የአሜሪካ ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል ተብሏል፡፡

📌ምንጭ፦ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

01 Feb, 10:02


✍️ ከአማራ ክልል ከቀረቡ ማዕድናት ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ::
ከአማራ ክልል ለውጭ ገበያ ከቀረበ ጥሬና የተዋበ ኦፓል እንዲሁም ለብሔራዊ ባንክ ከቀረበ ወርቅ ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ እንደተገኘ የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡

ባለፉት ሥድስት ወራት 10 ሺህ 739 ነጥብ 695 ኪሎ ግራም ጥሬ ኦፓል ወደ ውጭ በመላክ 755 ሺህ 491 ዶላር ለማግኘት ታቅዶ፤ 3 ሺህ 953 ነጥብ 88 ኪሎ ግራም በመላክ 978 ሺህ ዶላር መገኘቱን ቢሮው ገልጿል፡፡

እንዲሁም 1 ሺህ 750 ኪሎ ግራም የተዋበ ኦፓል ወደ ውጭ በመላክ 137 ሺህ 500 ዶላር ለማግኘት ታቅዶ፤ 188 ነጥብ 57 ኪሎ ግራም በመላክ 487 ሺህ 256 ዶላር መገኘቱ ተገልጿል፡፡በተጨማሪም 65 ነጥብ 8 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ በማስገባት 5 ሚሊየን 63 ሺህ 775 ነጥብ 57 ዶላር ሊገኝ መቻሉን ተገልጿል።

በሌላ በኩል ከሮያሊቲ፣ ከመሬት ኪራይ እና ሌሎች ተዛማጅ የአገልግሎት ክፍያዎች 33 ሚሊየን 171 ሺህ 829 ነጥብ 97 ብር መገኘቱን የገለጸው ቢሮው፤ የዚህ አፈጻጸም ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት አንጻር የ40 ነጥብ 93 በመቶ ብልጫ ማሳየቱን ጠቅሷል፡፡

1 ሚሊየን 361 ሺህ 74 ቶን ተኪ ምርቶችን በማምረት 102 ሚሊየን 733 ሺህ 19 የአሜሪካ ዶላር ማዳኑን፤ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸርም የ94 ነጥብ 5 በመቶ ብልጫ ማስመዝገቡን አስረድቷል፡፡

ተኪ ምርቶቹም ጅፕሰም፣ ላይም ስቶን፣ ሲሊካ ሳንድ፣ ፑሚስ፣ ድንጋይ ከሰል፣ እምነ በረድ፣ ግራናይት እና ካኦሊን መሆናቸውን አብራርቷል፡፡


📌ምንጭ፦ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

01 Feb, 10:02


✍️ለኢንቨስትመንት ከቀረጥ ነፃ የሚያስገቡ ድርጅቶች በሚያቀርቡት የዋጋ ሰነድ እንዲስተናገዱ አዲስ ሥርዓት ተዘረጋ፡፡
ጉምሩክ ኮሚሽን ከአምራቾች ከፍተኛ ቅሬታ እያስነሳ የነበረውን የዋጋ አተማመንን በሚመለከት ለኢንቨስትመንት ሥራ የሚውሉ ዕቃዎችን ከቀረጥ ነፃ ለሚያስገቡ ድርጅቶች፣ እንዲሁም የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ለመሥራት በግል ዕቃ የሚያስገቡ የኢኮኖሚ ተዋንያን፣ ለኮሚሽኑ በሚያቀርቡት ሰነድ እንዲስተናገዱ ፈቃድ የሚሰጥ አዲስ ሥርዓት መዘርጋቱን አስታወቀ፡፡

የጉምሩክ ኮሚሽን በአምራቾች ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ ዕቃዎች ሕጋዊ የዋጋ አተማመን ሥርዓት ላይ ማሻሻያ በማድረግ፣ ለቀረጥና ለታክስ ዋጋ አከፋፈልና አተማመን ምቹ ማድረጉን ተናግሯል።በዚህ መሠረት በመመርያ ቁጥር 158/2011 የተደነገገውን በጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ማስከፈያ ዋጋ አተማመን መመርያ እንዲከለስ ማድረጉን፣ በጉምሩክ ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቀበታ ተጽፎ የወጣው ደብዳቤ ያስረዳል።

ይህ መመርያ በአምራቾች ወደ አገር የሚገቡ ዕቃዎች ላይ ዋጋ በሚወስንበት ወቅት፣ የሚወስደውን ረዥም ጊዜ ከአምራቾች ከፍተኛ ቅሬታ እያስነሳ እንደነበረ‍ ይታወቃል።ይህንን ተከትሎ በአምራቾች ወደ አገር የሚገቡ ዕቃዎች ዋጋ አተማመን ሥርዓት ላይ ማሻሻያ ማድረግ ማስፈለጉን ከደብዳቤው ለመረዳት ተችሏል።

ደብዳቤው አምራቾች፣ ልዩ መብት የተሰጣቸው የኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ ፕሮግራም ተጠቃሚ ድርጅቶች፣ ለኢንቨስትመንት ሥራ ዕቃዎችን በቀረጥ ነፃ የሚያስገቡ ድርጅቶች፣ የመንግሥት ፕሮጀክትን ለመሥራት በግል ድርጅቶች የሚገቡ ዕቃዎች፣ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችና የፌዴራልና የክልል መንግሥታት ተቋማትን ይመለከታል ተብሏል።

📌ምንጭ፦ ረፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

01 Feb, 10:02


✍️በበጋ ስንዴ ልማት ኑሯቸውን ያሻሻሉ የባቱ አርሶ አደሮች፡፡
አርሶ አደር አያኖ ዴብሶ ይባላሉ። በባቱ ከተማ አስተዳደር የበተሌ ቀበሌ ነዋሪ ናቸው። በስንዴ ልማት ላይ ከተሠማሩ ሦስት ዓመታት ሆኗቸዋል። ይህም ቀደም ሲል ያመርቷቸው ከነበሩ ሰብሎች እንዲሁም አትክልትና ፍራፍሬ ጋር ተዳምሮ ውጤታማ እንዳደረጋቸው ይገልጻሉ።

ቀደም ሲል የሚያመርቱት ዝናብን ጠብቀው እንደነበር አውስተው፤ በተለይ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት መጀመር በዓመት ከሁለትና ሦስት ጊዜ በላይ እንዲያመርቱ አስችሏቸዋል። በኩታ ገጠም ማልማታቸውም ዘመናዊ ቴክሎጂዎችን እንዲጠቀሙ፣ ግብዓት በተገቢው ጊዜ እንዲቀርብላቸው እንዲሁም ምርታማነታቸውን በመጨመር በሄክታር ከ40 እስከ 65 ኩንታል ምርት እንዳገኝ አስችሎኛል ይላሉ።

ይህም ከእጅ ወደአፍ የሆነውን ኑሯቸው እንዲቀየር ብሎም ሀብት ወደ ማፍራት እንዳደረሳቸው ይጠቅሳሉ። በአካባቢያቸው በዓመት ውስጥ ሦስት ጊዜ የእርሻ ሥራ መካሄዱም ሥራ ላልነበራቸው በርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል እንዲፈጠርላቸው ማድረጉንም ጨምረው ይገልጻሉ፡

ወደሥራው እንዲገቡ ከመንግሥት በኩል ድጋፍና ክትትል ለውጤታማነታቸው ትልቅ ሚና እንዳለው የሚጠቁሙት አርሶ አደሩ፤ ተደራጅተውም የውሃ ማጠጫ ሞተር አግኝተዋል። የግብርና ባለሙያዎችም በቅርበት አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ ያደርጉልናል ይላሉ። በተወሰነ መልኩ የማዳበሪያ እጥረት መኖሩን ጠቅሰው፤ ይህ ችግር ቢቀረፍላቸው የበለጠ ውጤታማ መሆን እንደሚችሉም ይጠቅሳሉ።

ባለሙያዎች ከምርጥ ዘር መረጣ ጀምሮ አስፈላጊውን ግብዓት እንዲጠቀሙ ተገቢውን ክትትልና ሙያዊ እገዛ ያደርጉልናል የሚሉት አርሶ አደሩ፤ በዚህ አካባቢ በብዛት ያልተለመደውን ስንዴ እንድንዘራና ውጤታማ እንድንሆንም አስችለውናል ነው ያሉት።

ለሞተር የሚጠቀሙበት ነዳጅ መወደድ፣ የማዳበሪያ በወቅቱ አለመቅረብና ዋጋ መናር ሥራቸው ላይ እንቅፋት እንደሆነባቸው ጠቅሰው፤ እነዚህ ችግሮች ቢቀረፉ ከዚህም በላይ ምርታማ መሆን እንደሚችሉ ይገልጻሉ። በቀጣይነትም ሥራቸውን አስፍተው ወደ ግብርና ኢንቨስትመንት የመግባት ትልም እንዳላቸውም ነው ያመለከቱት።

ይህም የአርሶ አደሩ ውጤታማነት እንዲጨምር በማድረግ ሕይወታቸው እንዲለወጥ አድርጓል። ከግብርና ምርት ውጤታማነት አልፈው ወደ ኢንቨስትመንት የገቡ አርሶ አደሮችም እንዳሉ ይጠቁማሉ።

📌ምንጭ፦ኢ ፕ ድ

Addis Eyita

31 Jan, 12:56


⭐️ የእስቴፕለር ሽቦ የማምረት ቢዝነስ ⭐️

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://vm.tiktok.com/ZMkV6PPLe/

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121 / 0901842121
       አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

30 Jan, 12:45


💼 የጨረታ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ 📈

👉 አዲስ እይታ ከሚሰጣቸው የቢዝነስ አማራጮች አንዱ እና አዋጭ የሆነ የቢዝነስ ዘርፍ ነው፡፡
👉 ይህን ቢዝነስ በአነስተኛ መነሻ ካፒታል ማለትም ከ 300 ሺ እስከ 500 ሺ ብር ያለው በቀላሉ መጀመር የሚቻል ቢዝነስ ነው፡፡
👉 በ3 ወር ውስጥ የጨረታውን 15% -30 % ትርፍ ያገኙበታል፡፡ 💸በአጭር ጊዜም ቢዝነሱን ጀምሮ ስኬትን መጎናፀፍ ይቻላል፡፡

📑 ታዲያ የጨረታ ቢዝነስ መጀመር ለምትፈልጉ ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የአጭር ጊዜ ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ፡፡

❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ
           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Website |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Telegram

Addis Eyita

29 Jan, 12:45


💰በወር 146,175 ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት አዋጭ ቢዝነስ።

              ⭐️አጃክስ የማምረት ቢዝነስ ⭐️


👉 አጃክስ ለዕቃ ማጠቢያነት የሚያገለግል ተፈላጊ ምርትነው።
👉 የአጃክስ ምርት ሀገር ዉስጥ ባሉ ጥሬ እቃዎች በቀላሉ መሰራት የሚችል ነው።
👉 በቀን 600ኪ.ግ ማለትም  (3000 አጃክስ)  ይመረታል።
👉 የማሽኑ ዋጋ 45ዐሺ  ብር ሲሆን አዲስ እይታ በመምጣት ማሽኑን በመግዛት እና  ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላሉ!!


❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
 
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Website |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Telegram

Addis Eyita

28 Jan, 12:45


🍽 የእቃ ማጠቢያ ሽቦ የማምረት ቢዝነስ 🍽

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ! በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ :

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121
       አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Telegram |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Website

Addis Eyita

27 Jan, 12:51


📈በከፍተኛ ካፒታል በወር 💰 273ሺ ብር  እና ከዚያ በላይ💰 የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት አዋጭ ቢዝነስ...!📊

    🔩 ስክሩ የማምረት ቢዝነስ 🔩


ስክሩ ከእስታፋ ብረት የሚሰራ እንጨት እና ብረትን ለማያያዝ እንዲሁም ፍሬሞችን እና የተለያዩ ጌጦችን ግርግዳ ላይ ለማንጠልጠል ይጠቅማል ።
በተጨማሪም ጠረጴዛዎች ፣ ወንበሮች እና ከእንጨት የሚሰሩ ግብአቶችን ለመያያዣነት ይጠቅማል ።
ጥሬ ዕቃውም በሀገራችን በበቂ ሁኔታ ይገኛል።
የተለያዩ የስክሩ አይነቶችን በተለያየ መጠን ማምረት ይቻላል።
🎯 በቀን 96,000 ፒስ  ስክሩ ማምረት ይቻላል።

🧿 መነሻ ካፒታል 5.4 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.08 ሚሊየን ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የተግባር እና የቲዎሪ ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላሉ!!

❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube | Website |  Twitter | Instagram | Facebook | Tiktok | Telegram

Addis Eyita

27 Jan, 09:02


⭐️ የፈጠራ ግብአቶችን በሃገራችን⭐️

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://youtu.be/Ec04J2XTlPM?si=UGeeIxnMs9J_frsP

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

25 Jan, 10:01


✍️ፋብሪካው የድንጋይ ከሰል ምርት ከማሻሻል ባሻገር ለበርካታ ሰዎች የሥራ እድል የፈጠረ ነው::
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተገነባውን የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ትናንት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በዳውሮ ዞን የተገነባውን የኢቲ ማዕድን ልማት አ.ማ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ መርቀን ሥራ አስጀምረናል ብለዋል።

ፋብሪካው በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለውን የድንጋይ ከሰል ምርት ከማሻሻል ባሻገር ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች የሥራ እድል እንደፈጠረም አስታውቀዋል።በየአካባቢው ያሉ ጸጋዎችን ለልማት ለማዋል በሚከናወኑ ሥራዎች ላይ የግሉ ዘርፍ ይበልጥ ተሳታፊ እንዲሆን ምቹ ሁኔታዎች ተፈጥረዋል። ይህ ሥራም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል ሲሉ ገልጸዋል።

ክልሉ በግብርና ልማት በስፋት እየሠራ መሆኑን ጠቅሰው፤ እምቅ የማዕድን ጸጋ የሚገኝበት መሆኑንም አመልክተው፤እንደ ሀገር ለማዕድን ዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት ተደብቀው የቆዩ የከበሩ የማዕድን ጸጋዎች ለሕዝብ ጥቅም መዋል መጀመራቸውን ተናግረዋል።እንዲሁም ለአካባቢው የኢኮኖሚ መነቃቃት ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክትና ለበርካታ ዜጎችም የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር ተጠቁሟል።

የማዕድን ሚኒስትሩ ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) በዚሁ ወቅት የተመረቀውን ፋብሪካ ጨምሮ በዚህ ዓመት ተጠናቀው ወደ ሥራ የሚገቡ አራት የድንጋይ ከሰል ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ምርቱን በመተካት የውጭ ምንዛሪን ለማስቀረት እንደሚያስችሉ ገልጸዋል።

ፋብሪካው በዓመት 2 ነጥብ 2 ሚሊዮን ቶን የድንጋይ ከሰል የመፍጨት አቅም እንዲኖረው የሚያስችል ማስፋፊያ እንደሚደረግለት የፋብሪካው ዋና ሥራ አስኪያጅ በፍቃዱ አሰፋ ገልጸዋል።

📌ምንጭ፦ኢ ፕ ድ

Addis Eyita

25 Jan, 10:01


✍️ክልሉ ከማዕድን ዘርፍ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ አገኘ፡፡
ባለፉት ሥድስት ወራት ከ25 ቶን በላይ የጌጣጌጥ ማዕድናትን ለገበያ በማቅረብ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውኃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡

በተጨማሪም 77 ሺህ 333 ቶን የድንጋይ ከሰልና ዶሎማይት በማምረት ለተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ማቅረብ መቻሉን የቢሮው ምክትል እና የማዕድን ዘርፍ ኃላፊ ሔለን ዮሐንስ ተናግረዋል፡፡

በዘርፉ ያለውን ሃብት ለይቶ ለልማት ለማዋልም ከአርባምንጭ እና ከዲላ ዩንቨርሲቲዎች ጋር በቅንጅት እየሠራን ነው ማለታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ አመላክቷል::በተጠናቀቀው ግማሽ የበጀት ዓመት ለ10 ሺህ 100 ወጣቶች የሥራ ዕድል መፈጠሩንም ጠቅሰዋል፡፡

ከዘርፉ የተገኘው ውጤት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ዕድገት ማሳየቱን ገልጸው በቀጣይ ሃብቱን ከብክነት በመከላከል ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ርብርብ ይደረጋል ብለዋል፡፡

📌ምንጭ፦ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

25 Jan, 10:01


✍️በክልሉ በሥራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ተጨባጭ ውጤት መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡
ቢሮው ባለፉት ሦስት ዓመታት ባከናወናቸው ተግባራት እና በተመዘገቡ ውጤቶች ላይ መግለጫ ሰጥቷል።የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ሙስጠፋ ኢሳ በሰጡት መግለጫ በክልሉ የሥራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ በትኩረት ሲሰራ ቆይቷል።

በዚህም የሥራ እድል ፈጠራ ሥራውን ከአጠቃላይ ኢኮኖሚው ጋር ማስተሳሰር እና ኢኮኖሚው ከሚያመነጨው ዜጎች ተጠቃሚ መሆን እንዲችሉ ማድረግ እንደ አንድ የትኩረት አቅጣጫ ተወስዶ ተግባራዊ ተደርጓል ብለዋል፡፡
በዚህም በሁሉም ዘርፎች ያሉ እድሎችን አሟጦ በመጠቀም ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማድረጉ ተግባር በተጠናከረ መልኩ እየተሰራበት እንደሆነና ይህም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ይሰራል ነው ያሉት።

ወደ ስራ የሚሰማሩ ዜጎች የሚሰሩት ስራ በክህሎትና በእውቀት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ለማስቻል ወደ ስራ ከመሰማራታቸው በፊት በቂ ስልጠና እየተሰጠ በማሰማራት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝም ሀላፊው ተናግረዋል።
ዜጎች በሚሰማሩበት ስራ ላይ ከራሳቸው ባለፈ ለሃገር ኢኮኖሚ አበርክቷቸው ከፍ እንዲል ታሳቢ ያደረገ ተግባር እየተከናወነ እንዳለና በዚህም ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን አመላክተዋል።

በባለፉት 3 አመታት ለሃገር ውስጥና ለውጭ ገበያ የሰለጠኑ እና የተሻሉ በህጋዊ መንገድ የውጭ የስራ እድል ሃገርን ተጠቃሚ ማድረግ የሚችሉ ዜጎች ማሰማራት መቻሉንም በማሳያነት አንስተዋል።ባለፈው አመት ክልሉን ከማደራጀት ስራ ጎን ለጎን በተሰራ ጠንካራ ሥራ 175 ሺህ ስራ አጥ ዜጎችን የስራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ሲሉም አክለዋል።

በተያዘው የ2017 በጀት አመት ለ350 ሺህ ስራ አጥ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር ታቅዶ ባለፈው ግማሽ አመት ከ295 ሺህ በላይ ስራ አጥ ዜጎችን የሥራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉንም አመላክተዋል፡፡ ከተደጠረው የሥራ እድል ውስጥ 19 ሺህ 332 የሚሆኑት የውጭ ሀገር የስራ እድል ተጠቃሚ መሆናቸውን ቢሮ ኃላፊውን መግለፃቸውን ጠቅሶ የዘገበው የደቡብ ራዲዮ እና ቴሌቬዥን ድርጅት ነው፡፡

📌ምንጭ፦የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

Addis Eyita

21 Jan, 12:45


🧼የልብስ ሳሙና የማምረት ቢዝነስ🧼

👉 ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለተጨማሪ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

20 Jan, 06:13


https://youtu.be/ZetGJ7-u8Ig?si=oJYa6guGtbnx9ceM

Addis Eyita

19 Jan, 05:48


እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

#አዲስእይታ #AddisEyita
#ጥምቀት #Timket

Addis Eyita

18 Jan, 10:29


ለማመን የሚከብዱ ማምረቻ ማሸኖች በሀገራችን መመረት ይችላሉ !

ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በYouTube Channel ላይ ይጠብቁን! አዲስ አይታ

Addis Eyita

18 Jan, 10:00


#ቢዝነስ
            🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

✍️ወደ ውጭ ከተላኩ የእንስሳት ተዋጽዖዎች ከ54 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ፡፡

በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የሥጋና ዕርድ ተረፈ ምርቶች እና ሌሎች የእንስሳት ውጤቶች 54 ነጥብ 22 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡

የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሣህሉ ሙሉ (ዶ/ር) እንዳሉት ወደ ውጭ ከተላከ  9 ሺህ 886 ነጥብ 58 ቶን የበግና ፍየል ሥጋ፣ የዳልጋ ከብት ሥጋ፣ የዓሣ ምርት፣ የዕርድ ተረፈ ምርት 52 ነጥብ 59 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል፡፡

በተጨማሪም 586 ነጥብ 58 ቶን የተቀነባበረ ማር፣ የሰም ምርት፣ የወተት ተዋጽዖ እና የዶሮ ምርት 1 ነጥብ 63 ሚሊየን ዶላር መገኘቱን ተናግረዋል፡፡

በአጠቃላይ ባለፉት ሥድስት ወራት ወደ ውጭ ከተላከ 10 ሺህ 473 ነጥብ 16 ቶን የእንስሳት ተዋጽዖ እና ሌሎች የእንስሳት ውጤቶች 54 ነጥብ 22 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል ብለዋል፡፡

ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ ወቅት 5 ሺህ 822 ቶን ምርት ለውጭ ገበያ ቀርቦ 32 ነጥብ 25 ሚሊየን ዶላር መገኘቱን አውስተው በተላከ ምርት መጠንም ሆነ በተገኘ ገቢ ረገድ የዘንድሮው አፈጻጸም ከፍተኛ መሆኑን አብራርተዋል፡፡

📌ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

18 Jan, 10:00


✍️ የአክሲዮን ገበያ – ለኢንቨስትመንት ስበት፡፡
የካፒታል ገበያ ለግሉ ዘርፍ መጠናከር እና ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ ጉልህ ሚና እንዳለው ይገለጻል፡፡ ከዘርፉ ፈርጀ ብዙ ጥቅሞች መካከልም ለኢንቨስትመንት ስበት የጎላ ድርሻ እንዳለውም የዘርፉ ምሁራን ይናገራሉ፡፡

የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት ኢትዮጵያ ገና ወደ አክሲዮን ገበያ አልገባችም ማለት ይቻላል፡፡ ያለውም የተቆራረጠና በተወሰነ የሥራ መስኮች አልፎ አልፎ የሚደረግ ነው፡፡ መንግሥት የአክሲዮን ገበያን ካለፈው ዓመት ጀምሮ ማቋቋሙ የተሰማው አሁን ገና ነው፡፡

አክሲዮን የሚገዙትና የሚሸጡት ኢንቨስተሮች ብቻ ሳይሆኑ ሕዝብም መግዛት ይችላል፡፡ አንድ አካል አክሲዮን ገዝቶ ገበያ ውስጥ በሚቆይበት ጊዜ ሁኔታውን አይቶ የሚያሰጋው ከሆነ ወዲያውኑ ለሌላ ሰው መሸጥ እንደሚችልም ተነግሯል፡፡የአክሲዮን ገበያ ዓላማ ለኢንቨስትመንት የሚያስፈልገውን ገንዘብ ማመንጨት ነው፡፡

የአክሲዮን ገበያ ለሀገሪቱ ያለው ፋይዳ ትልቅ ነው ፡፡ ኢንቨስትመንትን ያበረታታል፤ ኢኮኖሚን ወደገቢራዊ ኢኮኖሚ (ሞኒታይዝድ ኢኮኖሚ) ያስገባዋል፡፡ የአክሲዮን ገበያ ኢንቨስትመንትን የመሳብ እድሉ ከፍ ያለ ቢሆንም ጠንካራ የሆነ የቁጥጥርና የክትትል ሥርዓት ያስፈልገዋል፡፡

የኢትዮጵያ የአክሲዮን ገበያ ከአፍሪካ ጋር ሲነጻጸር ገና የሚባል ነው። አንዳንድ ሀገሮች እንደእነ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካና መሰል ሀገሮች የተሻለ ደረጃ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ እንዲያውም ከደቡብ አፍሪካ ጋር መወዳደር የሚከብድ ነው፡፡ ይሁንና ምሥራቅ አፍሪካ ከሚባሉት እንደእነ ኬንያና ዑጋንዳ ካሉት ሀገሮች ጋር ሲነጻጸር የእኛ ገና በጅምር ደረጃ ያለ ነው፡፡ ከእኛ በአንድ እና ሁለት እርምጃ ያህል የቀደሙ ናቸው ማለት ይቻላል፡፡

ነገር ግን ወደኋላ ቀረን ማለት ሳይሆን እነሱ ያገኙት አሉታዊና አዎንታዊ ነገሮችን በማጤን የሠሩትን ስህተት ላለመድገምና የተሳካላቸውን ስኬት በመቀመር ተሞክሮ ለመውሰድ ጥሩ አጋጣሚ ይሆናል።

ምሁራን እንደሚሉት፤ አክሲዮን ገበያው ኢንቨስትመንትን እንዲስብም ከወዲሁ ምቹ ሁኔታን በመፍጠርና በማስተዋወቅ ረገድ በትኩረት መሥራት ይጠበቃል፡፡ ኢንቨስትመንት እንዲበረታታና ኢንቨስተሮችም ያላቸውን ገንዘብ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚገፋፋ ሥራ መሥራት ያስፈልጋል፡፡ ምቹ ሁኔታዎችን የበለጠ ማጠናከር፣ ግልጽነትና መተማመንም እንዲኖር ማድረግም ያሻል፡፡

📌ምንጭ፦ኢ.ፕ.ድ

Addis Eyita

18 Jan, 10:00


✍️የታኅሳስ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ካለፉት ሁለት ወራት ብልጫ አሳየ፡፡
አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በኅዳርና በጥቅምት ወራት ከነበረው አኃዝ ብልጫ ማሳየቱን፣ ይህም 17.0 ሆኖ የተመዘገበ መሆኑን የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ፡፡

አገልግሎቱ ይፋ ያደረገው የአገር አቀፍና የክልሎችና የሸማቾች ዋጋ መመዘኛ ኢንዴክስ እንደሚያሳየው የታኅሳስ ወር አማካይ አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 17.0 የነበረ ሲሆን፣ ይህም በጥቅምት ወር ከነበረው 16.1 እንዲሁም በኅዳር ወር ከተመዘገበው 16.9 ብልጫ የታየበት ነው፡፡

በተመሳሳይ የምግብ ዋጋ ግሽበት በኅዳር ወር ከነበረበት 18.5 በመቶ ወደ 18.7 ከመቶ ከፍ እንዳለ በሪፖርቱ ተገልጾ፣ ምግብ ነክ ያልሆኑ የኢንዴክሱ ክፍሎች የዋጋ ግሽበት እንደ ኅዳር ወር ሁሉ 14.4 በመቶ መሆኑ ይፋ ተደርጓል፡፡

በጤፍ፣ በስንዴና በመሳሰሉት ምርቶች በኪሎ እስከ አሥር ብር የሚደርስ የዋጋ ቅናሽ እንደገጠማቸው የተናገሩት ሸማቾች፣ በአንፃሩ ሽንኩርት ከቀደሙት ወራት ጋር ሲነፃፀር እስከ 40 ብር የሚደርስ ጭማሪ እንደታየበት፣ አተር ክክ እስከ 50 ብር፣ ካሮት፣ ሎሚና ፎሶሊያ በተመሳሳይ ዋጋቸው መጨመሩን ተጠቅሷል፡፡ አክለውም ዘይትም በተመሳሳይ በገበያው ከ50 ብር እስከ 200 ብር የሚደርስ ጭማሪ እንደተደረገበት ተገልጿል፡፡

የዋጋ ግሽበት ብዙ ጊዜ ከሚባባስባቸው አንዱና ዋናው ምክንያት በዓላት መሆናቸውን የኢኮኖሚ ባለሙያዎች የሚገልጹ ሲሆን፣ በዓላትን ተከትለው የሚመጡ የዋጋ ጭማሪዎች በተለይም የምግብ ዋጋ ግሽበትን ከፍ እንደሚያደርጉት ያስረዳሉ፡፡

በተለይም የታኅሳስና የጥር ወራት በርካታ በዓላት የሚከበሩባቸው በመሆናቸው፣ በተያዘው የጥር ወርም የሚኖረው የዋጋ ግሽበት ሊያሻቅብ እንደሚችል ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡

📌ምንጭ፦ ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

18 Jan, 07:19


እንኳን ለከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን !

#አዲስእይታ #AddisEyita #ከተራ #ጥምቀት #Timket

Addis Eyita

17 Jan, 12:45


📈በወር 💰210 ሺ ብር እና ከዚያ በላይ💰የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት እጅግ አዋጭ ቢዝነስ...!📊
         🧹 መጥረጊያ የማምረት ቢዝነስ
🧹

መጥረጊያ መኖሪያ ቤትን እና አካባቢን ለማፅዳት የሚጠቅም ተፈላጊ ምርት ነው።
አዋጭነቱ በብቁ ባለሙያዎች የገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በመካከለኛ ካፒታል መጀመር የሚችሉት የቢዝነስ ዘርፍ ነው።
መጥረጊያ በማህበረሰቡ ሁልጊዜም ተፈላጊ በመሆኑ የማምረት ቢዝነሱን በመጀመር በአጭር ጊዜ ትርፋማ ይሆናሉ፡፡
በቀን 4,000 ጥራት ያላቸው መጥረጊያዎች ይመረታሉ።

👉 ፈጥነው ወደ እኛ ይምጡ 🧿መነሻ ካፒታል 3.5 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% (700 ሺ) ያለው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የቲዎሪና የተግባር ስልጠና ወስዶ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!
❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ
           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

16 Jan, 12:45


🌟ጥሬ እቃ እና ማሽን ከውጪ እንደምናስመጣ ምን ያክሎቻቹ ታውቃላቹ?🌟

አዲስ እይታ የሚፈልጉትን ማንኛውንም አይነት ጥሬ እቃ እና ማሽን ከውጪ ሀገራት በአጭር ጊዜ ያስመጣል፡፡

📊 የቢዝነስዎ ስኬት ውስጥ ጥሬ እቃ እና ማሽን የሚጫወተውን ወሳኝ ሚና እንረዳለን፡፡
✍️ ለዚህም ነው አዲስ እይታ እንደ ፍላጎትዎ ጥራት ያላቸውን ጥሬ እቃዎችን እና ማሽኖችን 🌍 በዓለም ዙሪያ ከሚገኙ ታማኝ አቅራቢዎች የሚያስመጣው።
✈️ የብዙ አመት ልምድ ባላቸው የዘርፉ ባለሙያዎች በመታገዝ ትዕዛዝዎን በተቻለ ፍጥነት እና በአስተማማኝ ሁኔታ ከእርስዎ ዘንድ ያደርሳል።

👉 ከምናስመጣቸው ጥሬ እቃዎች በጥቂቱ የኤሌትሪክ wires፣ የA4 jumbo paper roll ፣ የsoft jumbo ሮል እና ሌሎችንም።
⛓️ እንዲሁም ከማሽኖች :-
✔️ የዕቃ ሽቦ ማምረቻ ማሽን
✔️ የሶፍት ማምረቻ ማሽን
✔️ ፕላስቲክ ማምረቻ ማሽን እና ሌላ ማንኛውንም ዓይነት ማሽን እናስመጣለን።

❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

15 Jan, 11:42


📈በወር 💰375 ሺ ብር እና ከዚያ በላይ💰የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት እጅግ አዋጭ ቢዝነስ...!📊

  🛍 ነን ዎቭን ባግ (Non Woven Bag) የማምረት ቢዝነስ🛍

✍️ እነዚህ ዘንቢሎች ውበት ያላቸው እና ለረጅም ጊዜ መቆየት የሚችሉም ብቻ ሳይሆን ለአካባቢ ተስማሚ ምርቶች ናቸው።
✍️ የnon woven bag የፕላስቲክ ከረጢትን የሚተካ ፤ በተለያየ አይነት እና መጠን ለአያያዝ አመች በሆነ ቅርፅ አምርቶ ለገበያ ማቅረብ የሚቻል ነው፡፡
✍️ እንዲሁም እንደ ወረቀት ዘንቢል የnon woven bag ላይ ሎጎ በማተም ማምረት ይቻላል::

በቀን በአማካኝ 28,443 ጥራት እና ውበት ያላቸው የጨርቅ ዘንቢሎች ይመረታሉ።

🧿 መነሻ ካፒታል 6.5 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.3 ሚሊየን ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የቲዎሪና የተግባር ስልጠና ወስዶ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!
❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ          
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121          
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️          
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

14 Jan, 12:45


🧻 ሶፍት የማምረት ቢዝነስ🧻
👉 ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለተጨማሪ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

13 Jan, 12:45


📈በወር 💰 846 ሺ ብር እና ከዚያ በላይ💰የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት አዋጭ ቢዝነስ...!📊

     🍱የአልሙኒየም ቴክአዌ የማምረት ቢዝነስ 🍱

በብቁ ባለሙያዎች የገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ፤ በመካከለኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል እጅግ አዋጭ ቢዝነስ ነው።
በተለያየ መጠን ማምረት ይቻላል፡፡
ለሆቴሎች፣ ለሬስቶራንቶች፣ ለካፌዎች ፣ ለመንገድ ላይ ምግብ ቤቶች፣ ለተለያዩ ዝግጅቶች እና ለመሳሰሉት ተፈላጊ የሆነ ምርት ነው።
🎯 በቀን 24 ሺ ፍሬ የአልሙኒየም ቴክአዌ ይመረታል።

🧿 መነሻ ካፒታል 3.65 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህን 20% ማለትም 730 ሺ ብር ያለዉ ወደ አዲስ እይታ በመምጣት በቀላሉ ቢዝነሱን መጀመር ይችላል።
❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

11 Jan, 10:01


#ቢዝነስ
            🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍


✍️በባንኩ የዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር ተፈጸመ::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት በዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር መፈፀሙን አስታወቀ።

የባንኩ የዲጂታል ባንኪንግ ዲቪዥን መርቻንትና ኤጀንት ማኔጅመንት ዳይሬክተር ብሌን ኃይለሚካኤል እንዳሉት ባንኩ 30 ሚሊየን የሲቢኢ ብርና 9 ሚሊየን የሞባይል ባንኪንግ ተጠቃሚዎች አሉት።

በተጨማሪም 21 ሚሊየን የካርድ ባንኪንግ እና 4 ሺህ በላይ የፖስ ማሽን ተጠቃሚዎች እንዳሉት ነው የገለጹት፡፡

በእነዚህ የዲጂታል አማራጮችም ባለፉት ስድስት ወራት 910 ሚሊየን ግብይቶች መከናወናቸውን አስረድተዋል።

በዚህም የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር የተፈጸመ ሲሆን፥ አሁን ላይም 79 በመቶ የባንኩ የገንዘብ ዝውውር ሥራ በዲጂታል አማራጮች እንደሚካናወን ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡

📌ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

11 Jan, 10:01


✍️ኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት ግሩፕ ቀጣይ ትኩረቱን በምሥራቅ አፍሪካ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ የአገልግሎት ዘርፍ ከውጭ አገሮች በተለይም በቅርብ ካሉት የጎረቤት አገሮች ጋር ጭምር ሲነፃፀርና በብዙ መለኪያ ሲታይ፣ ብዙ ሊሠራበት የሚገባውን የአገሪቱ የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ጥሩ ሥዕል እንዲኖረው፣ በብርቱ ከሚተጉ ኢንቨስተሮች መካከል አንዱ የሆነውና በ15 ዓመታት ውስጥ የሆቴልና ሪዞርት አሥረኛ ቅርንጫፉን በጂማ ከተማ ‹‹ኃይሌ ሪዞርት ጂማ›› በሚል ስያሜ ታኅሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም. ሥራ ያስጀመረው ‹‹የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርቶች ግሩፕ›› ቀጣይ ትኩረቱን ምስራቅ አፍሪካ ላይ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡

ከሐዋሳ እስከ አሥረኛዋ መዳረሻ ጂማ የዘለቀው የኢንቨስትመንት ግሩፑ እንቅስቃሴ አሥር የተለያዩ የአገሪቱን ከተሞች ከማዳረሱ ባሻገር በድምሩ ለ2,500 ዜጎች በዚህ ዘርፍ ብቻ ቋሚ የሥራ ዕድል እንዲፈጠር ማስቻሉ ይገለጻል፡፡

የኃይሌ ሆቴልና ረዞርቶች ግሩፕ ኢንቨስትመንት ወደ ምሥራቅ አፍሪካ የማስፋፋትን ዕቀድን በተመለከተ ሐሳቡን የገለጸው ሻለቃ ኃይሌ፣ ኢንቨስት ከሚያደርግባቸው አገሮች ውስጥ የመጀመሪያ ምርጫው ሶማሊያ ልትሆን እንደማትችል፣ የሌላ አገር ስለሆነች ሳይሆን ትልቅ የሰላም ችግር ያለባት አገር ከመሆኗ ጋር በተያያዘ እንደሆነ፣ ኢንቨስትመንት የሚፈልገው ነገር ሰላምን በመሆኑ እንደሆነ ይገልጻል፡፡

ኬንያ ላይ ብዙ ቢዝነስ እንዳለ፣ ውድድሩና ፉክክሩ ከፍተኛ እንደሆነ በዚህም ብዙ ነገሮችን እያጠና እንደሚገኝ ያስታወቀ ሲሆን፣ ውድድርን እንደሚወድ፣ ከዚህ ባሻገር ዛምቢያ ሌላዋ ተመራጭ አገር እንደሆነች፣ ይህም የሆነው ሕዝቡ ሰላማዊ፣ አገሪቱ ያላት ኢንቨስትመንት ዕድል፣ የመሬት፣ የቱሪስት ፍሰቱ ሌሎች ጉዳዮችም ሲታዩ ካለው ምቹነት አኳያ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኡጋንዳና ሩዋንዳም ተመራጮች መሆናቸው ኃይሌ አክሏል፡፡

📌ምንጭ፦ ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

11 Jan, 10:01


✍️የቤንዚን እና የአውሮፕላን ነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ለመጀመሪያ ጊዜ ከመቶ ብር ተሻገረ።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ማክሰኞ ምሽት፣ ታኅሳስ 29/ 2017 ዓ.ም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማሻሻያ መደረጉን አስታውቋል።

ማሻሻያውን ተከትሎ 91 ብር ሲሸጥ የነበረው ቤንዚን ብር 101.47 ገብቷል። በዚህም መሰረት የቤንዚን ዋጋ ለመጀመሪያ ጊዜ ከመቶ ብር ተሻግሯል።

ከታኅሳስ 29/ 2017 ዓ.ም ምሽት በተደረገው የዋጋ ማሻሻያ የአውሮፕላን ነዳጅ የችርቻሮ ዋጋም በተመሳሳይ ሶስት አሃዝ ገብቷል። የአውሮፕላን ነዳጅ አዲሱ ዋጋ ብር 109.56 ሆኗል።

ኬሮሲን እና ነጭ ናፍጣ ደግሞ የስምንት ብር ጭማሪ አሳይተው በሊትር ብር 98.29 መሸጫ ዋጋ ወጥቶላቸዋል።

ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር መጨረሻ ተግባራዊ መደረግ ከጀመረው የማክሮ ኢኮኖሚ የፖሊሲ ለውጥ ወዲህ የነዳጅ ምርቶች ላይ ማሻሻያ ሲደረግ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው።

የመጀመሪያው ማሻሻያ የተደረገው ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ ነበር።

በጥቅምት ማሻሻያ በተደረገበት ወቅት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር፤ "የዓለም የነዳጅ ዋጋ መነሻ በማድረግ የነዳጅ የችርቻሮ ዋጋ ማስተካከያ በየሦስት ወሩ የሚደረግ ሲሆን ለአንድ ዓመት የሚቆይ ጥቅል ድጎማ ይደረጋል" ብሎ ነበር።
ከማክሮ ኢኮኖሚ የፖሊሲ ለውጥ በኋላ በቤንዚን፣ ኬሮሲን እና ነጭ ናፍጣ ላይ የ20 ብር ገደማ ጭማሪ ተደርጓል። የአውሮፕላን ነዳጅ ደግሞ የ39 ብር ጭማሪ አድርጓል።

ባለፈው ሐምሌ ተግባራዊ በተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የውጭ ምንዛሬ ግብይት በገበያው አማካኝነት እንዲበየን ማድረጉ ይታወሳል። ከዚህ በተጨማሪም የገንዘብ እና የፊስካል ፖሊሲዎች ላይ ማሻሻያዎችንም አድርጓል።

መንግሥት ፕሮግራሙን ይፋ ባደረገበት ወቅት፤ "ተጋላጭ የኅበረተሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ የሚያስችሉ ተግባራት ይከናወናሉ" ብሎ ነበር። ከእነዚህ ተግባራት መካከል የነዳጅ ዋጋ ጭማሪውን በከፊል መደጎም አንዱ ነው።

በገና በዓል ምሽት የተደረገው የነዳጅ ውጤቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ሁለተኛው ዙር ሲሆን ቀጣዩ ከሶስት ወር በኋላ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።

የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ለአዲስ ማደያዎች ነዳጅ ላለማቅረብ የወሰነው "የድርጅቱ የሥራ አመራር ቦርድ ባደረገው" ስብሰባ ጉዳዩ ከመንግሥት ፖሊሲ ጋር የሚቃረን ሆኖ ስላገኘው እንደሆነ በደብዳቤው ላይ ጠቅሷል።

ከዚህ በተጨማሪም የድርጅቱ የስራ አመራር ቦርድ "መንግሥት ወደ ሀገር የሚገባውን የነዳጅ መጠን ለመቀነስ እየሰራ ባለበት ሁኔታ ለእነዚህ ማደያዎች ነዳጅ ማቅረብ ከመንግሥት ፖሊሲ አንጻር ተገቢ አለመሆኑን አቅጣጫ አስቀምጧል" ሲል ከአንድ ወር በፊት በጻፈው ደብዳቤ ውሳኔውን አስረድቷል።

📌ምንጭ፦ ቢቢሲ አማርኛ

Addis Eyita

11 Jan, 10:01


✍️ተሰጥኦን መነሻ ያደረገው የኢንተርፕራይዝ ምስረታና የክህሎት ስልጠና ምደባ፡፡

በሥራና ክህሎት ሚኒስትር በለማው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት E-LMIS ከሚሰጡ አገልግሎቶች መካከል በኢንተርፕራይዝ ለመደራጀት ፍላጎት ያላቸውን ስራ ፈላጊዎች እና ሰልጣኞችን በውስጣቸው ያለውን ተሰጥኦ፣ ዝንባሌና ልዩ ችሎታ መረዳት የሚያስችለውን የሳይኮሜትሪክ ምዘና (PSYCHOMETRIC TEST) እንዲወስዱ ማድረግን ይገኝበታል፡፡

ይህም ሰልጣኞች ሰልጥነውና ተደራጅተው ኢንተርፕራይዝ ቢመሰርቱ ውጤታማ የሚሆኑበትን የክህሎት አይነት ለመለየት፣ የሰው ሀይል ብክነትን ለማስቀረት እና ጥራት ያለው የክህሎት ስልጠና ተግባራዊ ለማድረግ ወሳኝ ሚናን ይጫወታል፡፡

ክህሎትን ከስልጠና በላይ በሚመለከተው የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የዘርፉ ሪፎርም መነሻ ያደረገው ይህ ምዘና በአሁን ወቅት በክህሎት ልማት ዘርፍ በተሰማሩ ተቋማት የሚደረጉ የስልጠና ምደባዎች የሳይኮሜትሪክ ምዘናን መነሻ ያደረጉ እንዲሆኑ እየተደረገ ይገኛል፡፡

በዚህም መሰረት በኦሮሚያ ክልል በአዳማ ከተማ ለሰልጣኞች እና ስራ ፈላጊዎች በሳኮሜትሪ የታገዘ የኢንተርፕሪዝ ምስረታ መርሃ ገብር በአዳማ ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ በይፋ ተጀምሯል፡፡

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ተጠሪ የሆነው የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩትም ለሰልጣኞቹ የሳይኮሜትሪክ ምዘና ሰጥቷል፡፡

ምዘናው ስልጠና አጠናቀው ተደራጅተው ወደ ሥራ ለሚሰማሩ ኢንተርፕራይዞች የብድር አገልግሎት ቢያስፈልጋቸው የሳይኮሜትሪክ ምዘና ውጤታቸው ለብድር አገልግሎት እንደ አንድ መመዘኛ የሚታይ ጭምር ነው፡፡

📌ምንጭ፦ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር

Addis Eyita

10 Jan, 12:45


📊በወር 340ሺ ብር💰እና ከዚያ በላይ💰የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት ቢዝነስ ነው📈!

    🪩 🩹ፕላስተር የማምረት ቢዝነስ🩹🪩

አዋጭነቱ በብቁ ባለሙያዎች የገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በመካከለኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ ነው::
ፕላስተር በሀገራችን እጅግ ተፈላጊ እና በተለያየ አይነት ማምረት ይቻላል፡፡
ለአጠቃቀም ምቹ የሆኑ ጥራት ያላቸው ፕላስተሮችን በማምረት ዘላቂ የገቢ ምንጭ ማግኘት ይችላሉ፡፡ 
👉 በቀን 21,600 ፕላስተር ይመረታል፡፡

🧿 መነሻ ካፒታል 3.52 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20 % ማለትም 704 ሺ ብር ያለዉ ወደ አዲስ እይታ በመምጣት ስልጠና ወስዶ ቢዝነሱን መጀመር ይችላል፡፡
👉 በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️                
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

09 Jan, 12:48


🎄🎉የገና ስጦታ ከአዲስ እይታ 🎉🎄

🎊የገና በዓል በማስመልከት አዲስ እይታ ቢዝነስ አማካሪ ወደ ቢዝነስ ለሚገቡ ደንበኞቹ ልዩ ልዩ አጓጊ ስጦታ 🎁 አዘጋጅቷል።

✍️ የተለያዩ ምርቶችን በማምረት ቢዝነስ የሚጀምሩባቸውን የተለያዩ ማምረቻ ማሽኖች በ40% ክፍያ ብቻ ገዝተው ዛሬውኑ የውጤታማ ቢዝነስ ባለቤት መሆን ይችላሉ!

🌟እንዲሁም ከ400 በላይ የተጠኑ አዋጭ ቢዝነሶችን ሲጀምሩ የገና በዓልን በማስመልከት ልዩ ቅናሾችና ስጦታዎች ተዘጋጅተዋል፡፡ 
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

08 Jan, 12:45


የ PVC ጠርዝ ማሰሪያ (PVC Edge Banding) የማምረት ቢዝነስ

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://vm.tiktok.com/ZMkfmqoAS/

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለተጨማሪ መረጃ :

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

07 Jan, 05:00


🎄🎁 መልካም የገና በዓል🎁🎄

🎊 እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ !!  
🎁በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር እና የደስታ እንዲሆን ተመኘን።
🌺 የጉዞአችን አካል ስለሆኑ እናመሰግናለን! 🎉

መልካም በዓል!
    🎁🎉🎄🎁🎉🎄
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

#addiseyita #holiday #business

Addis Eyita

06 Jan, 12:45


🎄🎁 ልዩ የበዓል ስጦታ 🎁🎄

እነዚህ የዓለማችን ስኬታማ ስራ ፈጣሪዎችና ባለሀብቶች (የአስሩንም) ሙሉ ስም በቅደም ተከተላቸው ኮመንት ላይ ቀድማቹ ለመለሳቹ ቤተሰቦቻችን ለ2 ሰው ነፃ የአዲስ እይታ ስልጠና ፤ ለ3 ሰዎች ደሞ የ500 ብር ካርድ በስጦታ መልክ አዘጋጅተናል ።
👉በአስተያየት(Comment) መስጫው ይመልሱ
👉የተስተካከሉ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም
👉 ቀድመው የመለሱ አምስት ተሳታፊዎች በደረጃቸው ይሸለማሉ !
በፌስቡክ ገፃችን ይወዳደሩ ይሸለሙ!!!!
👉Facebook:
https://www.facebook.com/addiseyita1
🎊 ዕድልዎን ይሞክሩ 🎊
        መልካም የገና በዓል
      🎁🎉🎄🎁🎉🎄
  አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!
  
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121

Addis Eyita

06 Jan, 09:00


https://youtu.be/qhQm_3KtDq0?si=7i9GBW5hjIhsjvcS

Addis Eyita

04 Jan, 10:02


#ቢዝነስ
            🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

✍️ከውጪ ንግድ ከ2 ቢሊየን በላይ ዶላር ገቢ ተገኘ፡፡
ባለፉት አራት ወራት ከወጪ ንግድ ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

በዘርፉ ባለፉት አራት ወራት 479 ሺህ 830 ቶን በላይ የተለያዩ ምርቶችን በመላክ የእቅዱን 132 ነጥብ 37 በመቶ ማሳካት መቻሉ ተገልጿል፡፡

አፈጻጸሙ ከ2016 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ947 ነጥብ 36 ሚሊየን ዶላር ወይም 89 ነጥብ 18 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡

ከአጠቃላይ ገቢው ግብርና 53 ነጥብ 25 በመቶ ድርሻ ሲይዝ ማዕድን 37 በመቶ፣ ማኑፋክቸሪንግ 5 ነጥብ 43 በመቶ እንዲሁም ኤሌክትሪክና ሌሎች 4 ነጥብ 33 በመቶ ድርሻ መያዛቸው ተጠቅሷል፡፡

ወርቅ፣ ቡና፣ ኤሌክትሪክ እና የጥራጥሬ ምርቶች በገቢም ሆነ በመጠን ከዕቅዳችው በላይ አፈጻጸም ያስመዘገቡ ምርቶች መሆናቸውን የሚስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡

150 ነጥብ 35 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጪ በመላክ 674 ነጥብ 55 ሚሊየን ዶላር የተገኘ ሲሆን  9 ነጥብ 03 ቶን ወርቅ ኤክስፖርት በማድረግ 735 ነጥብ 65 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱም ተገልጿል፡፡

📌ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

04 Jan, 10:02


✍️50 በመቶ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በቻይና ባለሀብቶች መልማቱ ተመላከተ፡፡
ባለፉት አምስት አመታት በኢትዮጵያ ከተጀመሩ አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 50 በመቶ የሚሆኑት በቻይና ባለሀብቶች የለሙ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለፀ፡፡

ኮሚሽኑ ከቻይና ንግድ ምክር ቤት እና ከቻይና ኢምባሲ ጋር የቻይና ባለሀብቶችን ማበረታታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል፡፡

በውይይቱ ለቻይና ባለሀብቶች ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢን ለመፍጠር እና ተጨማሪ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡

በዚህ ወቅት ቻይና በኢትዮጵያ ካሉ አጠቃላይ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንቶች ቀዳሚውን ስፍራ መያዟ ተገልጿል።

አሁን ላይ ቻይና በኢትዮጵያ ከ 3 ሺህ 300 በላይ ፕሮጀከቶችን እያለማች ትገኛለች ተብሏል፡፡

በዚህም ቻይና በኢትዮጵያ ከ325 ሺህ በላይ የስራ እድሎች እንዲፈጠሩ ማድረጓ ተጠቁሟል፡፡

በኢትዮጵያ ካለው አጠቃላይ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት የቻይና ድርሻ 50 በመቶ መሆኑንም የኮሚሽኑ መረጃ ያመላክታል።

📌ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

04 Jan, 10:02


✍️የዎባ አሪ ወረዳ በዓመት 60 ቶን የኮረሪማ እና ከ100 ቶን በላይ የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ እያቀረበ ነው::

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘው የዎባ አሪ ወረዳ በዓመት 60 ቶን የኮረሪማ እና ከ100 ቶን በላይ የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ እያቀረበ መሆኑን አስታወቀ፡፡

የዎባ አሪ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሕዝቅኤል ጋርታ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በወረዳው ቡና እና ኮረሪማ በሰፊው የሚመረት ሲሆን፤ በዓመት ከ50 እስከ 60 ቶን የኮረሪማ ምርት እና እንዲሁም ከ100 ቶን በላይ የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ይቀርባል፡፡

በተጨማሪም ማንጎ፣ ሙዝ፣ አቮካዶ እና ሌሎች የፍራፍሬ አይነቶችም ለማዕከላዊ ገበያ እየቀረቡ መሆናቸውን የገለጹት አቶ ሕዝቅኤል፤ ምርቶቹን ከማሳ ለማውጣት እና ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ የመንገድ መሰረተ ልማት ችግር መኖሩን አንስተዋል፡፡

ዋና አስተዳዳሪው፤ ችግሩን ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን በጋራ ለመፍታት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸው፤ ወረዳው ከተቋቋመ ገና አምስት አመት ቢሆነውም እንኳን በጤና፣ በመሰረተ ልማት ዝርጋታ፣ በሰላምና ደህንነት አኳያ ዜጎችን ባሳተፈ መልኩ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡

እንደ አቶ ሕዝቅኤል ገለጻ፤ በዚህም በቅርቡ በመንግስትና በህብረተሰብ ተሳትፎ 54 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንግድ ተሰርቶ ዜጎች እየተገለገሉበት ነው፡፡ እንዲሁም መንግስት የዜጎችን የመሰረተ ልማት ችግር ለመፍታት እያደረገ ባለው ጥረት የአከባቢው ማህበረሰብ ንቁ ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል፡፡

እንዲሁም ቃል የተገባው የ17 ኪሎ ሜትር የአስፋልት የመንገድ ስራ እንደሚከናወንም ዋና አስተዳዳሪው ተናግረዋል፡፡

📌ምንጭ፦(ኢ.ፕ.ድ)

Addis Eyita

04 Jan, 10:02


✍️በምርጥ ዘር ጥራትና አቅርቦት የመሥራች ዘር ውስንነት ፈተና እንደሚሆን ተገለጸ::
በኢትዮጵያ ዘላቂነት ያለው የዘር አቅርቦት ሥርዓት እንዳይኖር ካደረጉት ጉዳዮች ውስጥ፣ በምርት ዘር ጥራትና አቅርቦት የመሥራች ዘር ውስንነት ዋነኛው መሆኑ ተገለጸ፡፡

ይህም በዘር አቅርቦትና ፍላጎት መካከል የመጠን፣ የዓይነት፣ የጥራት አለመመጣጠን እንዲኖር ከማድረጉም በላይ፣ በኢትዮጵያ የዘር ጥራት ማረጋገጫ ሥርዓት የሚፈለገውን የዘር ግብይት ማስፋትን ለመደገፍ የሚያስችል ተቋማዊ አቅም እንደሌለው፣ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት በዓመታዊ ሪፖርቱ ይፋ አድርጓል፡፡

አርሶ አደሮች በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ዘር እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ነው ናቸው።

የኢትዮጵያ የዘር ሥርዓት ተቋማዊ ድጋፍ ፕሮጀክት በደብረዘይት የግብርና ምርምር ማዕከል የሚገኘውን የዘር ማከማቻ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት ከማስጀመሩ ባሻገር ለዘር አምራቾች፣ ለግብርና ግብዓት አቅራቢ ነጋዴዎችና ለወረዳ ባለሙያዎች በዘር ጥራት ማረጋገጥ ላይ ሥልጠና መስጠቱ በዓመታዊ ሪፖርቱ ተዳሷል፡፡

የአገሪቱ የሰብል ልማት ዘርፍ ተከታታይነት ባለው መንገድ ምርታማነቱን ለማሳደግ የምርት ማሳደጊያ ግብዓቶች በተደራጀ ሁኔታ ማቅረብ፣ ማሠራጨትና መጠቀም እንደሚገባ ባለሙያዎች አበክረው የሚናገሩ ሲሆን፣ በተለይም ዋነኛው የምርት ማሳደጊያ ግብዓት የሆነው ምርጥ ዘር በጥራት፣ በመጠን፣ በወቅትና በዓይነት ማቅረብ ባለመቻሉ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የዘር አጠቃቀም ተደራሽነት ላይ እክል እንደሚገጥመው ያስረዳሉ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ‹‹በግብርና ኮሜርሻላይዜሽን፣ ክላስተርና ዲጂታል አግሪካልቸር ፍላግሺፕ›› ፕሮግራሞች 19 የተለያዩ የፈጠራ ውጤቶች ተግባራዊ መደረጋቸው ተገልጿል፡፡

📌ምንጭ፦ ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

03 Jan, 15:05


🎄🎉የገና ስጦታ ከአዲስ እይታ 🎉🎄

🎊የገና በዓል በማስመልከት አዲስ እይታ ቢዝነስ አማካሪ ወደ ቢዝነስ ለሚገቡ ደንበኞቹ ልዩ ልዩ አጓጊ ስጦታ 🎁 አዘጋጅቷል።

✍️ የተለያዩ ምርቶችን በማምረት ቢዝነስ የሚጀምሩባቸውን የተለያዩ ማምረቻ ማሽኖች በ40% ክፍያ ብቻ ገዝተው ዛሬውኑ የውጤታማ ቢዝነስ ባለቤት መሆን ይችላሉ!

🌟እንዲሁም ከ400 በላይ የተጠኑ አዋጭ ቢዝነሶችን ሲጀምሩ የገና በዓልን በማስመልከት ልዩ ቅናሾችና ስጦታዎች ተዘጋጅተዋል፡፡ 
1.ሚስማር ማምረቻ ማሽን
2.የተለያዩ ገመዶች ማምረቻ ማሽን
3.ጀሪካን ማምረቻ ማሽን
4.የአኩሪአተር ወተት ማምረቻ ማሽን
5.የወረቀት ውጤቶች ማምረቻ ማሽን
6.ሩፍታይልስ ቆርቆሮ ማምረቻ ማሽን
7.የጥሬ ቡና መፈልፈያ ማሽን
8.የፕላስቲክ ቲዩብ pvc pipe ማምረቻ ማሽን
9.ምንጣፍ መስሪያ ማሽን
10.የፕላስተር ማምረቻ ማሽን
11.የዘይት ማምረቻ ማሽን
12.የእንሰሳት መኖ ማምረቻ ማሽን
13.የእንቁላል ትሪ ማምረቻ ማሽን
14.አልሙኒየም ቴክ አዌይ መስሪያ ማሽን
15.የማሸጊያ packaging ማሽን
16.ሳሙና ማምረቻ ማሽን
17.የሶፍት ማምረቻ ማሽን
18.የወረቀት use and throw ኩባያዎች ማምረቻ ማሽን
👉 ታድያ እርሶም ፈጥነው ይህን እድል በመጠቀም በ40% ቅድመ ክፍያ የማሽን ባለቤት ይሁኑ!! 🎉
🔍ተጨማሪ የሚፈልጉት ማሽን ካለ ቀድመው ያግኙን🕰
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

03 Jan, 13:11


📊በአነስተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል እጅግ አዋጭ የሆነ ቢዝነስ 📈
       🍕📦ፒዛ ቦክስ የማምረት ቢዝነስ 🍕📦

💰በወር 135 ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት💰


ፒዛ ቦክስ በቀላሉ እና ሀገር ውስጥ በሚገኝ ጥሬ እቃ የሚሰራ ምርት ነው።
በካፌዎች፣ 🍕በፒዛ ቤቶች ፣ በዳቦ እና  🍰በኬክ  ቤቶች ትልቅ የገበያ ፍላጎት ያለበት ዘርፍ ነው።
 በተለያየ ከለር እና መጠን(size) አርማ በማተም ጥራት ያላቸውን የፒዛ ቦክስ ማምረት ይቻላል፡፡
🎯 በቀን 1,500 ፒዛ ቦክስ ይመረታል፡፡

💡 ከፒዛ ቦክስ በተጨማሪ እንደፍላጎትዎ የወረቀት ዘንቢል 🛍፣ የኩኪስ እና 🍰የኬክ ቦክስም ማምረት ይቻላል፡፡
🧿 መነሻ ካፒታል 300ሺ ብር ብቻ ሲሆን ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የአጭር ጊዜ ስልጠና ይውሰዱ እና ቢዝነሱን ይጀምሩ፡፡

❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
✍️ የፒዛ ቦክስ ማምረት ቢዝነስ በመጀመር ትርፋማ እና ዘላቂ የገቢ ምንጭ💸 ይፍጠሩ!!!
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

02 Jan, 12:52


ሳይንቲስቱ ገበሬ-ሚስተር ጃን
አርብ 12፡00 ሰዓት በYouTube Channel ላይ ይጠብቁን!

Addis Eyita

02 Jan, 06:00


#businesstip
***ጠንክረህ ስራ! ***
🛎የራሣችን ትልቁ ጠላት እራሳችን ነን፡፡ ቢዝነስ ስንጀምር አይሆንም የሚለን የፍርሃት ድምፅ አለ💭 ። ነገር ግን ራስህን ማሸነፍ ከቻልክ 🏆 ማንም አያቆምህም።

👉 መጀመሪያ ግብ አስቀምጦ 🎯 ሰበብ ሳያበዙ ወደ ተግባር መግባት ያስፈልጋል።
👉መጀመር ማንም ይችላል፤ ሚስጥሩ ግን መቀጠሉ ላይ ነው፡፡
👉ውጤቱን እስክታይ ድረስም ጠንክረህ ስራ 💪 መጨረሻህም ከፍታ ይሆናል።🥇

🚀 ከዛም ነገሮች ውሀ እንደመጣት ቀላል ይሆናሉ። በሙሉ አቅምህ ስትሰራ የምትፈልገው ነገር ሁሉ ፊት ለፊትህ ይመጣል።

ካልተለፋ ካልተጣረ የትም መድረስ አይቻልም።የምትፈልገው ደረጃ እስክትደርስ ጨለማውን 🌒መታገስ አለብህ በኋላም ብርሃኑን ታየዋለህ ። 🤩

🔥 በህይወት ሁለት አይነት ስቃይ አለ ፤ የዲሲፕለን እና የፀፀት። ስለዚህ ያሰብከውን ወደተግባር ቀይር አሊያም ከጊዜ በኋላ በሞከርኩት ኖሮ ብለህ ትፀፀታለህ
💥 ምርጫው ያንተ ነው::🚀
ምንጭ : ቪክትሪ Motivation

መልካም ቀን ተመኘን 🙏
********
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

01 Jan, 13:02


🤩 በመካከለኛ ካፒታል መጀመር የሚችሉት በጣም አዋጭ 💸እና እጅግ ተፈላጊ ቢዝነስ📈
  🛢የምግብ ዘይት የማምረት ቢዝነስ 🛢

💰በወር  459 ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚገኝበት💰

  ዘይት በሀገራችን መመረት የሚችል ሁልጊዜም ተፈላጊ የሆነ ምርት ነው።
  ዘይትን ከተለያዩ የቅባት እህሎች ማለትም ከኑግ ፣ ከጥቁር አዝሙድ ፣ ከአኩሪ አተር ፣ከለውዝ እንዲሁም ከሰሊጥ ዘይት ማምረት ይቻላል ።
  የዘይት ምርት በዋናነት ለምግብ መስሪያነት ያገለግላል።
  ዘይት ማምረትን ከሌላው ቢዝነስ ለየት የሚያደርገው ተረፈ ምርቱ ለእንስሣት መኖ እና ለማዳበሪያነት መዋሉ ነው ።     

🎯 በቀን ከ6 ቶን ጥሬ ዕቃ 1,800 ሊትር ዘይት ይመረታል።

🧿 መነሻ ካፒታል 4.4 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 880 ሺ ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የተግባር እና የቲዎሪ ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!
❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለበለጠ መረጃ :        
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

31 Dec, 12:45


🛍የወረቀት ዘንቢል የማምረት ቢዝነስ🛍

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://vm.tiktok.com/ZMkSdw3MV/

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ! በተጨማሪም የህትመት መስሪያ ማሽን (Silk Screen Machine)⚙️ እንዲሁም ጥሬ እቃ እኛ ጋር ያገኛሉ። ክፍለሀገር ላላችሁም ማሽን እና ጥሬ እቃ ባላችሁበት 📦እንልካለን✈️🚚

ለተጨማሪ መረጃ :

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

30 Dec, 12:45


እዚሁ ሀገራችን ሲሊፐር እንደሚመረት ያውቁ ኖሯል?
💸በከፍተኛ ካፒታል 📈በወር 💰 495 ሺ ብር እና ከዚያ በላይ💰የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት አዋጭ ቢዝነስ...!📊

🩴 ሲሊፐር የማምረት ቢዝነስ🩴

ምቾት ያላቸው የቤት ውስጥ እንዲሁም ለዋና ቦታ የሚሆኑ ሲሊፐሮችን የማምረት ቢዝነስ።
ተፈላጊነቱ በገበያ ጥናት የተረጋገጠ በቀላሉ ሊሰራ የሚችል ምርት ነው ።
✍️ ለሁሉም የእድሜ ክልል የሚሆኑ ሲሊፐሮችን በተለያየ መጠን ማምረት ይቻላል።
✍️ ከፍተኛ ትርፍ ያለውን ሲሊፐር የማምረት ቢዝነስ በመጀመር በአጭር ጊዜ ስኬታማ ይሁኑ።
🎯 በቀን ከ1,200 ጥራት ያላቸው ሲሊፐሮች ይመረታሉ።

🧿 መነሻ ካፒታል 5.3 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.06 ሚሊየን ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የተግባር እና የቲዎሪ ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!
❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

28 Dec, 10:03


✍️‹‹ኢትዮጵያ በዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት ከአፍሪካ አራት አገሮች ተርታ እንድትመደብ አስችሏታል›› የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት ሥነ ምኅዳር እንቅስቃሴ፣ ኢትዮጵያ በአገልግሎት ዘርፉ ከአፍሪካ በቀዳሚነት ተርታ ከተሠለፉት አራት አገሮች መካከል እንድትመደብ አስችሏታል።

በአሁኑ ወቅት ደግሞ ከ198 ሚሊዮን በላይ የዲጂታል የባንክ ሒሳቦች መኖራቸውን ቢያስታውቅም፣ የአገር ውስጥ ባንኮች ኋላቀር የመረጃ ቋት ሲስተም (Data System) ከውጭ ከሚገቡ ባንኮች ጋር የሚኖራቸውን ውድድር አስቸጋሪ እንደሚሆን ደግሞ ኤመራልድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ አደረኩት ባለው ጥናት መረጋገጡን ገልጿል።

ኤመራልድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የባንኮች ጥምረት የሥልጠና ተቋም ከሆነው የካፒታል ፋይናንስ ልህቀት ጋር በመተባበር፣ ለፋይናንስ ኢንዱስትሪው ቀጣይነት ያለው የዲጂታል ለውጥ ለማምጣት ከባንኮች ጋር ማክሰኞ ታኅሳስ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. ውይይት ሲደረግ የፋይናንስ ዘርፉ ያለበት ወቅታዊ ችግርን በተመለከተ የቀረበ ማብራሪያ ባንኮች ላይ የተጋረጡ አደጋዎችን ይፋ አድርጓል፡፡

የብሔራዊ ባንክ ዳይሬክተሩ አቶ ሰለሞን ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ. ከ2018 ጀምሮ ባደረጋቸው የዲጂታል ፋይናንስ ፖሊሲና የሕግ ማዕቀፎች ለውጥ ምክንያት፣ በፋይናንስ ዘርፉ ውስጥ ያሉ ባለድርሻ አካላት ከፍ እንዲሉ አድርጓል ሲሉ ተናግረዋል።


የኢትዮጵያ ባንኮችን ተወዳዳሪነት ከፍ ለማድረግ ማዕከሉ የተለያዩ ሥልጠናዎችን እየሰጠ መሆኑን፣ በመጀመሪያ ባንኮች ከውጭ ከሚገቡ ባንኮች ጋር ተወዳዳሪ ከመሆናቸው በፊት ራሳቸውን በዲጂታል ቴክኖሎጂ መገንባት ይኖርባቸዋል፡፡

የውጭ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ በቴክኖሎጂና በካፒታል ረገድ የሚያመጡት ጥቅም በበጎ ጎኑ እንደሚያዩት የተናገሩት አቶ ዮሐንስ፣ ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ባንኮች ካላቸው ውስን ካፒታል አንፃር ውድድሩን ከባድ ሊያደርገው እንደሚችል ሥጋት እንዳላቸው አስታውቀዋል፡፡

የኢትዮጵያን ማኅበረሰብ በፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማካተት የተቀረፀው ይህ ስትራቴጂ፣ ባለፉት ሦስት ዓመታት በመሠረተ ልማት፣ በአሠራር ማዕቀፍ፣ በክትትል፣ እንዲሁም ፈጠራን ጨምሮ አራት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ በማተኮር በመተግበሩ ውጤት አምጥቷል ተብሏል፡፡

📌 ምንጭ፦ ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

28 Dec, 10:03


#ቢዝነስ
            🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

✍️ የውጭ ምንዛሪ በገበያ ዋጋ በመወሰኑ ኅብረት ሥራ ማኅበራት ተጠቃሚ እየሆኑ ነው ።
መንግሥት ያደረገውን የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ተከትሎ በተለይ ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የውጭ ምንዛሪ ግብይት በገበያ ዋጋ እንዲወሰን በመደረጉ የኦሮሚያ ቡና ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን ተጠቃሚ መሆኑን ገለጸ።

የዩኒየኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ደጀኔ ዳዲ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ኅብረት ሥራ ማህበራት በሕጋዊ መንገድ ምርታቸውን ለውጭ ገበያ አቅርበው የሚያገኙት የውጭ ምንዛሪ በባንኮች ወቅታዊ የምንዛሪ ዋጋ በሕገወጥ መንገድ በጥቁር ገበያው ከሚመነዘረው በእጥፍ ባነሰ በ55ና 65 ብር ተመንዝሮ ነበር የሚሰጣቸው።

በዚህም ማኅበራቱ ወደ ውጭ የሚልኩት ምርት እየቀነሰ ከመምጣቱ ባለፈ ተወዳዳሪ መሆን አቅቷቸው ብዙዎቹ ከገበያ እየወጡ ነበር።

ይሁን እንጂ መንግሥት ባመቻቸለት የፍራንኮ ቫሉታ እድል መሰረት ደግሞ ባገኘው የውጭ ምንዛሪ ቡና ወይም ሌላ እቃ ልኮ የደረሰበትን ኪሳራ ከውጭ ኅብረተሰቡ የሚፈልጋቸውን የተለያዩ ምርቶችን በማስገባት ሸጦ በሚያገኘው ትርፍ ሲያካክስ ቆይቷል።

አቶ ደጀኔ፤ በአሁኑ ወቅት ለማህበራት በጣም አመችና አስቻይ ሁኔታ በመፈጠሩ፤ ዩኒየኑ ወደ ውጭ የሚልከውን ምርት ከእጥፍ በላይ ለማሳደግ እየሠራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።

ዩኒየኑ በበጀት ዓመቱ ባለፉት ወራት አንድ ሺህ 730 ቶን ቡና ለውጭ ገበያ በማቅረብ 10 ሚሊዮን ዶላር ማግኘቱንም ጠቁመዋል።

📌 ምንጭ ፦ (ኢ .ፕ .ድ )

Addis Eyita

28 Dec, 10:03


✍️ የግብርና ምርምር – ለዘርፍ አስተማማኝ እድገት
የግብርናው ዘርፍ የአስር ዓመት መሪ እቅድ ምርታማነትና ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ በምርምር የሚገኙ ውጤቶችን ተግባራዊ ማድረግን ከተቀዳሚ ዓላማዎቹ መካከል አድርጓል።

መሪ እቅዱ የምርምር ውጤቶች የአርሶና አርብቶ አደሩን ገቢ የሚያሳድጉ፣ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ሊሆኑ እንደሚገባም ያስቀምጣል።

በሀገሪቷ የግብርና ዘርፍ አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው እድገት የግብርና ምርምር የመሪነት ሚና አለው።

አሁን ባለው አካሄድ ፕሮጀክቶች የሚቀረጹት በየሦስት ዓመቱ ነው። በመሀል የሚጀመር ሥራ አይኖርም። ምርምሮች ሊጀመሩ ሲሉ ከክፍል ጀምሮ በዘርፍ፤ በሥራ ሂደት ብሎም በማእከል ደረጃ ይገመገማሉ። ቀጥሎም በሀገሪቱ ያሉ ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ተመራማሪዎች ተጋብዘው ያዩዋቸዋል። ከዚህ በኋላም በብሔራዊ ደረጃ እንደ ሀገር የሌሎች ማእከላት እንቅስቃሴዎችን ከግምት በማስገባት ይገመገማል።

ከዚህ በኋላ የዚህ ዓመት አዲስ ምርምር ይህ ነው ተብሎ ለማእከሉ ይላካል። ዋናው የምርምር ማእከል የሚመለከታቸውን አካላት ሁሉ አካቶ ለዓመቱ የቀረቡትን የምርምር እቅዶች ይገመግማል። በውሳኔውም ሊሠራ የሚችል በጀት ያለው ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባና በመላው ክልል ወይንም በአብዛኛው ቦታ ሊተገበር የሚገባውን ይለያል።

ምርምሩ ከተጀመረም በኋላ በየሩብ ዓመቱ እየተገመገሙና ቁጥጥር እየተካሄደባቸው ይቆያሉ። በዓመቱ መጨረሻም የወጡት ቴክኖሎጂዎች ለተጠቃሚ፤ ለሚመለከተው አካል ይሰራጫሉ ጥናታቸውን ሊቀጥሉ የሚገባቸው ካሉም እንዲቀጥሉ ይደረጋል።

እንደ የሁኔታው በሁለት በሦስትም አንዳንድ ጊዜ በአራት ዓመትም ጥናት ይካሄዳል። በዚህ ጊዜ ተቀባይነት አግኝቷል አላገኘም፤ ውጤታማ ሆኗል አልሆነም የሚለው ከተጠቃሚም ከግብርና ቢሮም ምላሽ እንደሚሰበሰብበት አመልክተዋል።

በዚህም ካልተተገበረ ለምን ጥቅም ላይ አልዋለም፤ ወይንም ለምን ተቀባይነት አላገኘም፤ መሻሻል ያለበትስ ምንድነው? እንዴት ነው ሊሻሻልስ የሚችለው ይፈተሻል።

የእነዚህ ሂደቶች ሙሉ ውጤት ጨፌ ኦሮሚያን ጨምሮ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥትና በሌሎችም በሚመለከታቸው አካላት ይገመገማል ቁጥጥርም ይካሄድበታል። ይህም በመሆኑ በአሁኑ ወቅት ተጠንቶ ሳይተገበር የሚቀር ምርምር እንደማይኖር ገልጸዋል።

📌 ምንጭ :- (ኢ.ፕ.ድ)

Addis Eyita

27 Dec, 12:46


🚶‍♀️‍➡️🚶‍♂️‍➡️የንግድ ጉዞዎን ለመጀመር ዝግጁ ኖት?🚶‍♀️‍➡️🚶‍♂️‍➡️
📊በመካከለኛ ካፒታል በወር 💸 345 ሺ ብር 💸እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያስገኝ አዋጭ ቢዝነስ...📈!

      🔘 ጀሪካን የማምረት ቢዝነስ 🔘
👉 ለዘይት፣ ለፈሳሽ ሳሙና፣ ለካቻፕ፣ ለሻምፖና ለኮንዲሽነር፣ ለውሃ እና ለመሳሰሉት መያዣነት የሚያገለግል ተመራጭ ምርት ነው።
👉 በተለያየ ቅርጽ እና መጠን ማምረት ይቻላል።
👉 ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የጀሪካን ተፈላጊነት ለማሟላት ቢዝነሱን ይጀምሩ።
✍️ ከፍተኛ ትርፍ ያለው ጀሪካን የማምረት ቢዝነስ በመጀመር በአጭር ጊዜ ስኬታማ ይሁኑ።
🎯 በቀን ከ1,440 እስከ 2,000 ጀሪካን ይመረታል።

🧿 መነሻ ካፒታል 6.1 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.2 ሚሊየን ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!
❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

26 Dec, 12:45


🚀 የራስዎን ቢዝነስ በመጀመር ስኬታማ ለመሆን ዝግጁ ኖት ? 🚀

📊 በመካከለኛ ካፒታል በወር 💵261 ሺ ብር💵 እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያስገኝ ቢዝነስ!!!!📈
🧾 የካሽ ሬጂስተር ወረቀት የማምረት ቢዝነስ 🧾

✍️ የካሽ ሬጂስተር ወረቀት በዋናነት ለደረሰኝ/ ለፋክቱር አገልግሎት የምንጠቀመው ምርት ነው።
✍️ በአሁን ሰዓት በንግዱ አለም የካሽ ሬጂስተር ወረቀት ተፈላጊ በመሆኑ በአጭር ጊዜ ትርፋማ ያደርጋል፡፡
✍️ ለካፌ እና ሬስቶራንቶች ፣ ለሆቴሎች ፣ ለባንክ ቤቶች እንዲሁም ለሱፐር ማርኬቶች እና ለመሳሰሉትም ማስረከብ ይቻላል።

🎯 በቀን 500 ኪ.ግ ማለትም 5,300 የካሽ ሬጂስተር ወረቀት ይመረታል፡፡

🧿 መነሻ ካፒታል 3 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 600 ሺ ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!
❇️ በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

07 Dec, 10:00


#ቢዝነስ
🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

✍️አበረታች ለውጦች የታዩበት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የወርቅ ምርት፡፡

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በወርቅ ማዕድን ሀብትና ምርት ከሚታወቁ የአገሪቷ ክልሎች ተጠቃሹ ነው። ክልሉ በወርቅ ክምችቱና ምርቱ የታወቀ ይሁን እንጂ፣ የወርቅ ሀብቱን በአግባቡ አልምቶ ጥቅም ላይ ማዋል ግን አልተቻለም።

መንግሥትም ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ ለውጥ ሊያመጡ የሚያስችሉ የሪፎርም ሥራዎች ሲሰራ ቆይቷል። ከእነዚህ መካከል አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ወደ ሙሉ ትግበራ መግባትና ብሔራዊ ባንክ ያወጣው የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያ ይጠቀሳሉ።

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ከተደረገ ጀምሮ በክልሉ የወርቅ ምርት እየጨመረ መጥቷል። በዚህም ምክንያት ወደ ብሔራዊ ባንክ የሚገባው የወርቅ መጠንም እየጨመረ መሆኑን ይገልጻሉ። በተለይ ብሔራዊ ባንክ ከወርቅ አዘዋዋሪዎች ወርቅ በሚገዛበት ዋጋ ላይ ማስተካከያ ካደረገ በኋላ የወርቅ ምርት በሕጋዊ መንገድ ወደ ብሔራዊ ባንክ እየገባ መሆኑም ተገልፅዋል።

በተጨማሪም በክልሉ የወርቅ ምርትና ግብይት ላይ የሚፈጸመውን ሕገወጥ እና የኮንትሮባንድ ንግድ ለመከላከል ግብረ ኃይል ተቋቁሞ የክትትልና የቁጥጥር ሥራዎችን ሲሰራ መቆየቱም ሌላው ለወርቅ ምርት መጨመር ምክንያት መሆኑን ተገልፅዋል።

የክልሉ ስምንት ወረዳዎች የወርቅ ማዕድን ክምችት እንዳላቸው ይታወቃል፡፡ ከእነዚህም መካከል በአሶሳ ዞን፣ ከማሼ እና በመተከል ዞን ባሉ ወረዳዎች በወርቅ አምራችነት ይጠቀሳሉ።

የማዕድን ዘርፍ ለበርካታ ዜጎች ሰፊ የስራ እድል እንደሚፈጥር ይታወቃል ፡፡ በክልሉ በሩብ ዓመቱ ከታቀደው አንጻር 80 በመቶ ለሚሆኑ ሥራ አጥ ዜጎች የሥራ እድል መፍጠር እንደተቻለም ተመላክቷል።
ምንጭ፦ ኢ.ፕ.ድ

Addis Eyita

07 Dec, 10:00


✍️አሥር የኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን መሸጋገራቸው ተገለፀ፡፡

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሚያስተዳድራቸው 13 የኢንዱስትሪ ፓርኮችና የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና ውስጥ አሥሩ ወደ ልዩ ዞን ማደጋቸውን፣ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ለኮርፖሬሽኑ ባለፈው ሳምንት በላከው ደብዳቤ ገልጿል፡፡

በሥራ ላይ ካሉ 13 የኢንዱስትሪ ፓርኮች መካከል ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ያደጉት አዳማ፣ ባህር ዳር፣ ቦሌ ለሚ፣ ደብረ ብርሃን፣ ሐዋሳ፣ ጅማ፣ ቂሊንጦ፣ ኮምቦልቻ፣ መቀሌና ሰመራ መሆናቸው ታውቋል።

በኢትዮጵያ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ለማሳደግ አዋጅ ቁጥር 1322/2016 በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆ ወደ ሥራ መግባቱ ይታወሳል።

በአዋጁ መሠረት ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የሚገቡ የግንባታ ዕቃዎች ከጉምሩክ ቀረጥና ታክስ እንዳይከፈልባቸው፣ እንዲሁም የካፒታል ዕቃዎች ከማንኛውም ቀረጥና ታክስ ነፃ የመሆን መብት እንደሚያገኙ መገለጹ አይዘነጋም፡፡

በዚህ መሠረት የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አልሚዎች ዲዛይን የማድረግ፣ የመገንባት፣ ሕንፃዎች ግንባታዎችን ተንቀሳቃሽ ሀብቶችን የማከራየት ወይም የመሸጥ መብትን እንዳላቸው በአዋጁ ተፈቅዷል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ አግባብነት ባላቸው ሕጎች መሠረት ብድር፣ የብድር ክምችትና ወይም ሌሎች የገንዘብ ምንጮችን ለማግኘት፣ በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጪ ባሉ የፋይናንስ ገቢዎች ላይ መሳተፍ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡

ምንጭ፦ ሪፖርተር አማርኛ

✍️አህጉራዊ ቅንጅት – ለአፍሪካ ቡና ተወዳዳሪነት፡፡

አፍሪካ የቡና መገኛና በስፋት የምታምርት እንደመሆኗ ከዘርፉ የሚገባትን ያህል ጥቅም እያገኘች አለመሆኗን የዘርፉ ባለሙያዎች በተደጋጋሚ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ በርካታ ቡና አምራች ገበሬዎች ላሉባቸው እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገራት ቡና የኢኮኖሚያቸው የጀርባ አጥንት ተደርጎ እስከ መወሰድ ቢደርስም፣ ከብራዚል እና ከሌሎች የዓለም ሀገራት ጋር ሲነፃፃር ተጠቃሚነታቸው እምብዛም ስለመሆኑ ይገለጻል፡፡

ለዚህ ምክንያቶቹ ከእርሻ እስከ ገበያ ድረስ ያሉ ችግሮች መሆናቸው የሚጠቀስ ሲሆን፣ በዋናነት ደግሞ ሀገራቱ በቅንጅት አለመሥራታቸውን ተከትሎ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ሆነው አለመገኘታቸው ይነሳል፡፡

በተያዘው 2017 በጀት ዓመት ወደ ውጭ ከሚላክ የቡና ገቢ ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ለማግኘት ማቀዷን የተጠቀሰ ሲሆን በምርት ጥራት፣ በገበያ ተደራሽነትና ተጠቃሚነት ላይ አበክራ እየሠራች መሆኑን ያመላክታል፡፡ በተለይም እሴት ያልተጨመረበት ቡና ለውጭ ገበያ ከማቅረብ ይልቅ እሴት በመጨመር ዘርፉ የሚያመነጨውን እድል ለመጠቀም መሥራቱን እንደተያያዘችው ተገንዝቧል፡፡

ኢትዮጵያ ዘላቂ የቡና አቅርቦት ሠንሠለትና የደን አያያዝን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗም የተነገረ ሲሆን ይህም የኤክስፖርት አቅምን እና የንግድ ዕድሎችን እንደሚጨምር ይጠቁማል። የአፍሪካ የቡና ኢንዱስትሪ የሚፈለገውን ዕድገት ለማሳካት የመንግሥት እና የግሉ ዘርፍ ትብብር ማድረግን እንደሚጠይቅም አስገዝበዋል፡፡

በሀገር ውስጥ የቡና ዋጋ እንዲንር ይደረግ የነበረበትን ሁኔታ በመፍታት በሀገር ውስጥ የቡና ገበያ እንዲረጋጋ ተደርጓል፡፡ ይህም ሀገሪቱ ከዘርፉ የምታገኘውን የውጭ ምንዛሬ ከፍ ለማድረግና በጥራት ለማምረት እድል ይሰጣታልም ተብሏል፡፡

ምንጭ ፦ ኢ.ፕ.ድ

✍️ኢትዮጵያ እና ቻይና የአፍሪካ ኢንዱስትሪ ልህቀት ማዕከልን ወደ ስራ ለማስገባት ተስማሙ

ኢትዮጵያ እና ቻይና በኢትዮጵያ የሚቋቋመውን የአፍሪካ ኢንዱስትሪ የልህቀት ማዕከል ወደ ስራ ለማስገባት በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ሚስተር ቼን ሄይ ጋር ውይይት አድርገዋል።
አቶ መላኩ አለበል በውይይቱ፤ ቻይና በኢትዮጵያ ካላት ጉልህ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ በተጨማሪ ከኢንዱስትሪ የምርምር ተቋማት ጋር በቅንጅት ብትሰራ ለሁለቱም ሀገራት ከፍተኛ ጥቅም ያስገኛል ማለታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል፡፡
በውይይቱ የአቅም ግንባታ ስራዎችን ለመስራት፣ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚሰማሩ ኢንቨስተሮችን ችግር ለመፍታትና በኢትዮጵያ የሚቋቋመውን የአፍሪካ ኢንዱስትሪ የልህቀት ማዕከል ወደ ስራ ማስገባትን በተመለከተ በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል፡፡
ምንጭ፦ EBC

Addis Eyita

07 Dec, 09:00


🐓ዶሮ የማርባት ቢዝነስ በሀገራችን በሚገባ አልተሰራበትም!

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉https://vm.tiktok.com/ZMkR9xcd5/
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

06 Dec, 09:32


🗯 በአነስተኛ ካፒታል ቦታ እና ኤሌትሪክ የማይፈጅ ማሽን ለመግዛት አስበዋል ?

📌እንግዲያውስ ድርጅታችን አዲስ እይታ አዲስ ቢዝነስ ለመጀመርም ይሁን ነባሩን ለማሻሻል የሚፈልጉትን ማንኛውንም አይነት ማሽኖችን በማስመጣት ላይ ይገኛል፡፡
ፈጥነው እድልዎን ይጠቀሙ !!!

ለተጨማሪ መረጃ ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👉 https://vm.tiktok.com/ZMkdKg5hC/
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

05 Dec, 12:47


💰በወር ከ65,000 ብር 💵 እና ከዛ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚገኝበት እጅግ አዋጭ ቢዝነስ📈 💰

🪩ጂብሰም ብሎክ  የማምረት ቢዝነስ 🪩


✍️ በአነስተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል እጅግ አዋጭ ቢዝነስ ነው። 
✍️ ጥሬ እቃው በሀገር ውስጥ በቀላሉ የሚገኝ እና በግንባታው ዘርፍ በጣም ተፈላጊ የሆነ ምርት ነው።  
✍️ በዚህ ቢዝነስ ከጂብሰም ብሎክ በተጨማሪ የኮርኒስ ፍሬም ማምረት ይችላሉ።
🎯 በቀን 40 ካ.ሜ የሚሆን ጂብሰም ብሎክ ማምረት ይቻላል።
🫵 እንዲሁም የገበያ ትስስር እንፈጥራለን፡፡

🧿 መነሻ ካፒታል 250 ሺ ብር 💵 ሲሆን ቀድመው ወደ ቢዝነሱ ለሚገቡ 10% የማሽን ቅናሽ ስለሚኖረው ፈጥነው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና ወስደው ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላሉ!!
❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227

📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልምዎን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

04 Dec, 09:32


🎁500 ሺ ብር💰 የሚያስገኝ💵
🎯አዲስ ቢዝነስ🎯

💸 በ3 ወር ተኩል 500 ሺ ብር እና ከዛ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚገኝበት እጅግ አዋጭ ቢዝነስ👇
🪩🌱 የግብርና ቢዝነስ🌾🍅 🪩

✍️ የግብርና ቢዝነስ በአነስተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል የወቅቱ አዋጭ ቢዝነስ ነው።
👉ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸውን ምርቶች ማለትም ቲማቲም 🍅፣ሽንኩርት 🧅፣ቃሪያ🌶 እና ሌሎች የተለያዩ ምርቶችን በአዲስ እይታ ታግዘው ያመርታሉ::🍎🌶📈
💫 ሙሉ በሙሉ የባለሞያ ድጋፍና ክትትል 🤝እንዲሁም የገበያ ትስስር ከአዲስ እይታ ያገኛሉ!
🫵ይህን አዋጭ ቢዝነስ በመጀመር የስኬት መንገድዎን ዛሬውኑ ይጀምሩ!!

🧿 መነሻ ካፒታል 780 ሺ ብር ሲሆን ወደ አዲስ እይታ በመምጣት በቲዎሪ እና በተግባር የተደገፈ የመስክ ስልጠና ወስደው ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላሉ!!
❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 40% ከደንበኛው ቀሪው 60% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️
አዲስ እይታ
ህልምዎን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

03 Dec, 09:31


⭐️💸 የንግድ ጉዞዎን ዛሬውኑ ይጀምሩ! 💸⭐️

👉ንግድ መጀመር ከአውሮፕላን እንደ መዝለል ነው። በእርግጥም በጣም አስፈሪ ነው እና ፊትለፊት የመውደቅ እድል አለ።

🏆ግን በውድቀት ውስጥ ብዙ መማር አለ፡፡ በንግድ ጉዞ ውስጥ መሰናክሎች ጠቃሚ ትምህርት ይሰጡናል፡፡ ስለዚህ አዲስ ቀን ስንጀምር፣ ከፊታችን ማለቂያ የሌላቸውን እድሎች እንዳሉን ማስታወስ ያስፈልጋል:: እያንዳንዱ ቀን ለማደግ፣ ለመማር እና ግቦቻችንን ለማሳካት አዲስ ጅምር ነው !!!🏅

🚀ስለዚህ፣ ፓራሹትህን ያዝ እና ድንቁን ሀሳብህን ወደ ተግባር ለውጥ ‘ፍጹም ጊዜን’ አትጠብቅ።

ቻይናዎች እንደሚሉት, "ዛፍ ለመትከል በጣም ጥሩው ጊዜ ከ 20 ዓመታት በፊት ነበር ፤ ሁለተኛው ጥሩ ጊዜ ግን አሁን ነው!" 💪
"መልካም ሳምንት ለቢዝነስ ጀማሪዎች! "

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

02 Dec, 14:17


💸በመካከለኛ ካፒታል በወር 656 ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ...📈!📊

⭐️ዳታ ኬብል (data cable ) የማምረት ቢዝነስ⭐️


✍️ አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በከፍተኛ ደረጃ ተፈላጊ የሆነ ምርት፡፡
✍️ ሞባይል እና የተለያዩ ኤሌክትሮኒክሶችን ቻርጅ ለማድረግ እንዲሁም ፋይል ለማስተላለፍ የምንጠቀምበት፡፡
✍️ (Type A)  ፣  (Type C) እንዲሁም ሌሎች ኬብሎችን ማምረት ይቻላል።

🎯በቀን 3500 ዳታ ኬብሎችን ማምረት ይቻላል፡፡
🧿 መነሻ ካፒታል 4.1 ሚሊየን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 820 ሺ ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!
❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪው 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

30 Nov, 10:04


#ቢዝነስ
🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

✍️በቡና ምርት ላይ እሴት በመጨመር ዓለም አቀፍ የገበያ ዕድሎችን ማስፋት እንደሚገባ ተጠቆመ::
በአፍሪካ የቡና ምርት ላይ እሴት በመጨመር ዓለም አቀፍ የገበያ ዕድሎችን ማስፋት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለፁ። ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቡናን ምርታማነት፣ ጥራትና የገበያ ተደራሽነት ለማሻሻል የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥልም ጠቆሙ ።

ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የአፍሪካ ቡና አምራች ሀገራት ድርጅት 64ኛ ዓመት ስብሰባውን በስካይ ላይት ሆቴል ባካሄደበት ወቅት እንዳስታወቁት፤ ዘላቂ እና ጥራት ያለው የቡና ምርት በማምረት የአፍሪካን የቡና የወጪ ንግድ ለማሳደግ የተቀናጀ ጥረት ይጠይቃል፡፡ በተለይ በቡና ምርት ላይ እሴት በመጨመር የዓለም አቀፍ ገበያ ዕድሎችን ማስፋት ይገባል፡፡

ዘላቂ እና ጥራት ያለው ምርትን በማረጋገጥ የአፍሪካን የቡና ኤክስፖርት ለማሳደግ የተቀናጀ እና ግልፅ ተግባራት አስፈላጊ ናቸው ያሉት አዱኛ (ዶ/ር)፤ የአፍሪካ የቡና ምርት አሁንም ከፍተኛ የኤክስፖርት የገቢ ምንጭ መሆኑን አመልክተዋል ።

ኢትዮጵያ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በቡና የወጪ ንግድ (ኤክስፖርት) ላይ ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበች ነው፡፡ በዚህም ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አግኝታለች ብለዋል።

ምንጭ:- ኢፕድ

Addis Eyita

30 Nov, 10:04


✍️ፈጠራንና ፍጥነትን ያማከለው የሸገር የሥራ ዕድል ፈጠራ ተሞክሮ፡፡
በዘርፉ የተደረገውን ሪፎርም ተከትሎ የሥራ ዕድል ፈጠራ ሥራዎቻችን የዜጎችን እለታዊ ችግሮች ከመቅረፍ ባሻገር ጥሪት ማፍራት እና ሀብት መፍጠር ላይ እንዲያተኩር ተደርጓል፡፡

የሚፈጠረው የሥራ ዕድልም እሴት ሰንሰለትን፣ ፈጠራ እና ፍጥነትን ማዕከል ያደረገ እንዲሆን አቅጣጫ ተቀምጦ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል፡፡ የኦሮሚያ ሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮም ይህን አቅጣጫ ተግባረዊ በማድረግ በዘርፉ ተጨባጭ ሥራዎችን መሬት ላይ ማውረድ ችሏል፡፡

ለበርካታ ወጣቶችም የሥራ ዕድል እየፈጠረ ይገኛል፡፡ በክልሉ የሸገር ከተማ አስተዳደር ለከተማው ወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር የመንግስትን በጀት ሳይጠብቅ እየሄደበት ያለው ርቀት በዘርፉ ለሌሎች ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ጭምር ተሞክሮ ሊሆን የሚችል ሥራ መሆኑን ሰሞኑን በከተማው የተገኘው የፌዴራል የድጋፍና ክትትል ቡድን ተመልክቷል፡፡

በመልካ ናኖ ክፍለ ከተማ እየተሰራ ያለው ይህ ግንባታ የግብርና፣ የኢንዱስትሪ፣ የሀገር በቀል ሙያዎች ክላስተር ሼዶችን ጨምሮ የትምህርት ቤት፣ የጤና ተቋማት ግንባታ እና የኮሊደር ልማትን ጨምሮ አጠቃላይ ወጪው 2.5 ቢሊየን እንደሚጠጋ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ይህ ፕሮጀክት የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ ባሻገር የሥራ ባህላችንንም ጭምር እንድንቀይር እድል ፈጥሮልናል የሚሉት የከተማው አመራሮች ሥራው በፍጥነትና በጥራት እንዲከናወን ሁሉም የከተማ አስተዳድሩ አመራሮች ርብርብ እያደረጉ እንደሆነም ገልፀዋል፡፡

ምንጭ:- ስራና ክህሎት ሚኒስቴር

✍️የግል ኩባንያዎች ነዳጅ አስመጥተው ለአገር ውስጥ ገበያ የማቅረብ ንግድ ላይ እንዲሰማሩ ሊፈቀድ ነው፡፡
መንግሥት ለበርካታ ዓመታት በብቸኝነት የያዘውን ነዳጅ አስመጥቶ ለአገር ውስጥ ገበያ የማቅረብ ንግድን ለግል ኩባንያዎች የመፍቀድ ውጥን መያዙን፣ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ተናገሩ።

የተለያዩ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የሚሳተፉበት የነዳጅ ስትሪንግ ኮሚቴ በቅርቡ ባካሄደው ውይይት የግል ኩባንያዎች ነዳጅ ከውጭ አስመጥተው ለአገር ውስጥ ገበያ ማቅረብ የሚችሉበት ሁኔታ፣ ዘርፉንም በገበያ መርህ የሚንቀሳቀስ ለማድረግ ምክክር መደረጉን፣ ሚኒስትሩ ካሳሁን (ዶ/ር) አስረድተዋል፡፡

መንግሥት ብዙ የንግድ አውታሮችን ለገበያ ክፍት እያደረገ መሆኑን የጠቀሱት ሚኒስትሩ፣ ነዳጅ አስመጥቶ ለአገር ውስጥ ገበያ የማቅረብ ንግድም በተመሳሳይ መንገድ ለግል ባለሀብቶች ክፍት ሊደረግ እንደሚችል አስረድተዋል።

መንግሥት በነዳጅ ዘርፍ ላይ የጀመረው ሪፎርም በዚህ ዓመት በሚፈለገው ደረጃ ውጤት ካመጣ፣ የነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ ግንባታ በዚህ ዓመት በሚፈለገው ደረጃ ተከናውኖ በዓመቱ መጨረሻ ላይ በገበያ ዋጋ መሸጥ የሚቻልበት ደረጃ ከተደረሰ የግል ኩባንያዎች ነዳጅ አስመጥተው እንዲሸጡ በቀጣዩ ዓመት ሊፈቀድ እንደሚችል ጠቁመዋል።

ረቂቅ አዋጁ ሕግ ወጥ የነዳጅ ግብይትና ኮንትሮባንድን ለመከላከልና ለማስቀረት፣ ሕገወጥ የነዳጅ ግብይትን ለሚጠቁሙ ክፍያ ለመክፈል የሚያስችል ድንጋጌን አካቷል።

ረቂቅ አዋጁ የተለያዩ የማሻሻያ አንቀጾችን አካቶ በቅርብ ሳምንታት ውስጥ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

ምንጭ፦ ሪፖርተር አማርኛ

✍️ብቸኛው ሞርጌጅ ባንክ 80 ሚሊዮን ብር አተረፈ፡፡
በኢትዮጵያ ብቸኛው የግል ሞርጌጅ ባንክ በመሆን ኢንዱስትሪውን የተቀላቀለው ጎህ ቤቶች ባንክ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት ከታክስ በኋላ 80.1 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ፡፡

ጎህ ቤቶች ባንክ ዘግይተው የባንኩ ኢንዱስትሪውን ከተቀላቀሉ ባንኮች መካከል አንዱ ሲሆን፣ ከሞርጌጅ ባንክ ጋር በተያያዘ ምቹ ሁኔታ አለመኖር ባንኩ ላይ ተፅዕኖ እያሳረፈ መሆኑን ነገር ግን ከቀዳሚው ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ማሳየቱን የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ በላቸው ሁሪሳ ተናግረዋል፡፡

የቦርድ ሊመቀንበሩ የአገር ውስጥ ኢኮኖሚው በተለያዩ ፈተናዎች ውስጥ መቆየቱን፣ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበትና የውጭ ምንዛሪ እጥረት፣ የመንግሥት የነዳጅ ድጎማ ቀስ በቀስ መነሳትና በአንዳንድ የአገሪቱ ክፍሎች የዘለቀው የፀጥታ መደፍረስ በኢኮኖሚው ላይ ጫና ማሳደራቸውን ጠቅሰዋል፡፡

የጎህ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 2.86 ቢሊዮን ብር ሆኖ የተመዘገበ ሲሆን፣ ከቀዳሚው ዓመት የ234.1 ሚሊዮን ብር ወይም የ8.9 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፡፡

የባንኩ አጠቃላይ ካፒታል ደግሞ 1.68 ቢሊዮን ብር ሲደርስ የተከፈለ ካፒታሉ ደግሞ1.4 ቢሊዮን ብር ሆኖ መመዝገቡ ተጠቅሷል፡፡

ምንጭ፦ ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

30 Nov, 09:00


🔘በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች መካከል የሚከናወን የስራ ፈጠራ ውድድር ተጀመረ!

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉https://youtu.be/rWz9QdeJ7VY?si=tLS4ZnOGu0WHZRAn

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

29 Nov, 12:47


💸በወር 1 ሚሊየን ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ ማግኘት ይፈልጋሉ?

♻️የወዳደቁ ፕላስቲኮችን ሪሳይክል የማድረግ ቢዝነስ♻️
✍️ ፕላስቲክ ሪሳይክሊንግ በከፍተኛ ካፒታል ሊሰሩ ከሚችሉ የቢዝነስ ዘርፎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡
✍️ አገልግሎት የሰጡ ጀሪካኖች ፣ሳፋዎች ፣ ማስታጠቢያ እና ሌሎች ፕላስቲኮችን በመፍጨት ወደ ግራኑልስ(palletized granules) በመቀየር የሚሰራ የቢዝነስ አይነት ነው፡፡
✍️ ለፌስታል ፣ ለኮንዲት፣ ለጀሪካን፣ ለኮንጎ ጫማ እና ሌሎች ምርቶችን ለመስራት ይጠቅማል፡፡
✍️ በቀን 9,600 ኪ.ግ ፕላስቲክ መፍጨት ይቻላል፡፡

🧿መነሻ ካፒታል 10.5 ሚሊየን ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 2.1 ሚሊየን ያለው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!🎉🎉
❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪው 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

29 Nov, 10:31


Channel photo updated

Addis Eyita

29 Nov, 09:24


🔘ካልሲ የማምረት ቢዝነስ | አዲስ እይታ

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👉 https://youtu.be/2_A8VJyCWEo?si=5zjQYfV7rAZWK_hw
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

28 Nov, 09:30


🚀ንግድዎን በተሻለ ፍጥነት ለማሳደግ ይፈልጋሉ? 🚀

💫ቢዝነስ ፕሮሞሽን እና ብራንዲንግ💫💼
🌟 ዛሬ ባለው ከፍተኛ የገበያ ውድድር የምርት ስምዎን ማስተዋወቅ እጅግ በጣም ጠቃሚ እሴት ነው።
✍️ አዲስ እይታ እንደ እርስዎ ያሉ የተለያዩ ቢዝነስ ያላቸው ግለሰቦችንም ሆነ ድርጅቶችን ጎልተው እንዲወጡ እና ውጤታማ ሆነው እንዲቆዩ በመስራት ላይ ይገኛል።📈
💥አገልግሎታችን የሚከተሉትን ያጠቃልላል!!
✔️ የቢዝነስዎን ምርትና አገልግሎት በሁሉም የሶሻል ሚዲያ አማራጮች ፣ በቴሌቪዥን እና በሬድዮ እንዲሁም በካምፔን እናስተዋውቃለን፡፡
✔️ ለእያንዳንዱ ንግድ ትኩረትን የሚስብ እና ብራንዱን የሚገልፅ ፕሮሞሽን እንሰራለን።
✔️ በተሻለ መንገድ ወደ ደንበኛዎ እንዲደርሱና የገበያ ድርሻዎን ይበልጥ እንዲያሰፉ እንሰራለን፡፡
✔️ ከፍተኛ የደንበኞች ተሳትፎ እንዲኖር እናደርጋለን፡፡
✔️ ልዩ የሆነ የቢዝነስ ፕሮሞሽን እና ብራንዲንግ እንሰራለን፡፡
🎊የዓመታት ልምድ ባላቸው ባለሞያዎቻችን የሚሰራ በመሆኑ ለውጤቱ የቀድሞ ደንበኞቻችን ምስክሮች ናቸው፡፡

ዛሬውኑ ወደ አዲስ እይታ በመምጣት የስኬት መንገድዎን ይጀምሩ!!🎨

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

27 Nov, 11:48


📈አዋጭ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ
💰በወር 615
ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት አዋጭ ቢዝነስ💰

📦የ PVC ጠርዝ ማሰሪያ (PVC Edge Banding) የማምረት ቢዝነስ 📦


✍️  PVC Edge Banding ለኮምፖርሳቶች ፣ MDF ፣ ፓርቲክል ቦርድ እና ከእንጨት ለሚሰሩ የቤት እና የቢሮ ዕቃዎችን ጠርዝ ላይ የሚለጠፍ ጠንካራ ማጣበቂያ ያለው ፕላስቲክ ነው፡፡
✍️  በእርጥበት, በኬሚካሎች እና በጭረቶች እንዳይጎዳ የመቋቋም አቅም የሚሰጥ በመሆኑ በአሁን ሰዓት እጅግ ተፈላጊ ቢዝነስ ያረገዋል ፡፡
✍️  በቀን 920 ኪ.ግ ወይም 183 ጥቅል የPVC ጠርዝ ማሰሪያ ይመረታል፡፡

🧿 መነሻ ካፒታል 8.9 ሚሊየን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.8 ሚሊየን ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!🎉🎉
❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪው 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

26 Nov, 09:30


#ማሽን

💸💰በአነስተኛ ካፒታል ማሽን መግዛት ይፈልጋሉ?💰 💸
🥤የሸንኮራ አገዳ መጭመቂያ ማሽን
🥤

ስለማሽኑ ዝርዝር መረጃዎችን ለማግኘት ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👉 https://vm.tiktok.com/ZMh3HgLSs/

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

25 Nov, 12:55


⚫️የወዳደቁ ፕላስቲኮችን የመፍጨት ቢዝነስ ⚫️

👉 ፕላስቲክ የመፍጨት ቢዝነስ በአነስተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል እጅግ አዋጭ የሆነ ቢዝነስ ነው፡፡
👉አካባቢያችን ላይ በምናገኛቸው የተለያዩ የወዳደቁ ጀሪካኖችን በመፍጨት የምንሰራው ቢዝነስ ነው፡፡
👉በቀን እስከ 2,ዐዐ0 ኪ.ግ ፕላስቲኮችን መፍጨት ይቻላል።
👉 ለፌስታል ፣ ለኮንዲውት ፣ ለኮንጐ ጫማዎችን እና ሌሎች የተለያዩ ምርቶችን ማምረት ይቻላል።
👉በወር 105 ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ ያስገኛል፡፡
🧿መነሻ ካፒታል 650 ሺ ብር ሲሆን ቢዝነሱን ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መምጣት ብቻ በቂ ነው፡፡

❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪው 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

25 Nov, 08:00


#ማሽን

💸💰በአነስተኛ ካፒታል ማሽን መግዛት ይፈልጋሉ?💰 💸
☕️የቡና ማፍያ ማሽን
☕️

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👉 https://vm.tiktok.com/ZMhct19Nd/

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

23 Nov, 11:04


✍️ፍራንኮ ቫሉታ ምን አመጣ ምን አሳጣ?
በቅርቡ የተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ዘላቂ በሆነ መንገድ ውጤታማ እንዲሆን በማስፈለጉ አስመጪዎች ከኢትዮጵይ ውጪ ያላቸውን የውጭ ምንዛሪ ተጠቅመው ዕቃዎችን ወደ አገር ውስጥ እንዲያስገቡ የሚፈቅደው የፍራንኮ ቫሉታ አሠራር መነሳቱን የገንዘብ ሚኒስቴር ከሰሞኑ አስታውቋል፡፡

ፍራንኮ ቫሉታ ዕርማት እንደሚያስፈልገው፣ ዓላማውን ስቶ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ሀብትን ለማሻሻል ዕድል መፍጠሩን መንግሥት በይፋ ያረጋገጠ ሲሆን፣ ዕርማት ሊደረግበት እንደሚገባም ሲገለጽ ተሰምቷል፡፡

ሪፖርተር ያነጋገራቸውና በፋይናንስና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ በሚሠራ ዓለም አቀፍ ተቋም በኃላፊነት ደረጃ የሚገኙ የኢኮኖሚ ባለሙያ በሰጡት አስተያየት መንግሥት ፋራንኮ ቫሉታን ለመፍቃድ ያስገደደው ጉዳይ በገበያው ላይ ወይም በባንኮች ላይ መተማመን በማጣቱ ነው ብለዋል፡፡

ፍራንኮ ቫሉታ ይመቻል ተብሎ የሚጠቀሰው ጥቅሙ የውጭ ምንዛሪን ለማግኘት የሚፈጀውን ጊዜና ቢሮክራሲ ማስቀረቱ ካልሆነ በስተቀር ለውጭ ምንዛሪ ግኝቱ ምንም ዓይነት አስተዋጽኦ የለውም ተብሎ ሊገለጽ እንደሚችል ባለሙያው አስረድተዋል፡፡

የኮቪድ ክስተት ሰሞን አምስት የሚደርሱ የሸቀጥ ምርቶች ማለትም ስኳር፣ የሕፃናት ወተት፣ የምግብ ዘይት፣ ዱቄትና ሩዝ እንዲገቡ ተፈቅዶ እንደነበር የሚያስታውሱት የኢኮኖሚ ባለሙያው፣ ዋጋ ለማረጋጋት ተብሎ የተወሰደ ዕርምጃ ቢሆንም ችግር እንዳለበት እየታወቀ የተወሰነ አስገዳጅ ውሳኔ እንደነበር ያብራራሉ፡፡

ፍራንኮ ቫሉታ ምንጩ የማይታወቅ የውጭ ምንዛሪ በሙሉ ወደ ሕጋዊ የማምጣት ባህሪ ስላለው በሕጋዊ መልኩ መመንዘር ያለበት የውጭ ምንዛሪ የጥቁር ገበያ ሲሳይ እንዲሆንና የጥቁር ገበያ ላይ ያለ ተሳትፎን እያሳደገ እንደሚመጣ፣ ፍራንኮ ቫሉታ የጥቁር ገበያው መተማመኛ እንዲሆን እንደሚያደርግ ዋሲሁን ይናገራሉ፡፡

ምንጭ:- ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

18 Nov, 12:58


📊በወር 420ሺ ብር እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት ቢዝነስ....📈!

📄የ A4 ወረቀት የማምረት ቢዝነስ📄
👉 አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በከፍተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ፡፡
👉 ለት/ቤት፣ ለመስሪያ ቤቶች፣ ለተማሪዎች፣ ለህትመት ቤቶች እና ለመሳሰሉት የሚፈለግ፡፡
👉 በቀን 2 ቶን A4 ወረቀት ይመረታል ፡፡
🧿 የማሽኑ ዋጋ 4.5 ሚሊየን  ሲሆን የዚህ 30 % ማለትም 1.3 ሚሊየን ብር ያለዉ አዲስ እይታ በመምጣት ማሽኑን ገዝቶ ቢዝነሱን መጀመር ይችላል።

❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

18 Nov, 06:00


በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መካከል የሚከናወን የሥራ ፈጠራ ሀሳብ ውድድር ተጀመረ።

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር  በጃፓን አለማቀፍ ትብብር ኤጂንሲ (JICA) ውስጥ በሚገኘው ኒንጃ ዩኒቨርስቲ ስታርትአፕ ልማት ፕሮግራም እና R&D Group  ጋር በመተባበር   በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙ ጀማሪ የስታርትአፕ ሀሳብ ያላቸው ተማሪዎች የንግድ ሀሳባቸውን ለማሳደግ እና የፈጠራ ስራዎቻቸውን ወደ ቢዝነስ እንዲቀይሩ ትልቅ ድጋፍ የሚያደርግ የስልጠናና ውድድር መርሀ ግብር አካሄደ።

ውድድሩ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የተውጣጡ 23 ጅምር የስታርትአፕ  ሀሳብ ያላቸው ተማሪዎች የተሳተፉበት ሲሆን ከነዚህ ከያንዳንዱ ዩኒቨርስቲ ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ የወጡት ተወዳዳሪዎች የእውቅናና ለስራቸው የሚያገለግላቸው የቁሳቁስ ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።

በሽልማት ፕሮግራሙ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ባይሳ በዳዳ መንግስት የጀመረውን በእውቀት  የሚመራ እና በቴክኖሎጂ የተደገፈ  የኢኮኖሚ ጉዞ ውጤታማ ለማድረግ  የስታርትአፕ እና የፈጠራ ስራዎች ትልቅ ድጋፍ ይኖራቸዋል ብለዋል። 

እንደሀገር ያለንን ህልም እውን ለማድረግ መንግስት እየሰራቸው ያሉ ውጤታማ ስራዎች የስራ ሀብት ፈጠራ ስራዎች ትልቅ ድጋፍ ያደርጋሉ ያሉት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው መንግስት ወጣቶች የፈጠራ ሀሳባቸው የሚያሳድጉበት እና ቴክኖሎጂን የማላመድና የመፍጠር አቅማቸው የሚያጎለብቱበት እድል  እያመቻቸ ይገኛል ብለዋል። አክለውም 'ያለንን ያልተነካ ፀጋ ወደ ሀብት ለመቀየር  እየተሰሩ ካሉ ስራዎች አንዱ የስታርትአፕ ስነምህዳር ማስፋትና ስራ ፈጠራን ማበረታት ነው።' ሲሉ ለታዳሚያኑ ገልፀዋል። 

በውድድሩ የ JICA ተወካይ Ms. Sakiko korosaka መንግስት በዩኒቨርስቲዎች የሚደረገው የፈጠራ ሀሳብን የማጎልበት ሥልጠና እና ውድድር ወደሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ለማስፋፋት የያዘውን እቅድ ለማሳካት የጃፓን መንግስት ድጋፍ ያደርጋል ብሏል።

ውድድሩ በአራት ዩኒቨርስቲዎች ማለትም በመቐለ፣ በጅማ፣ በአዲስ አበባ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲዎች እየተተገበረ የሚገኝ ሲሆን በሚቀጥለው አመት በተለያዩ የኒቨርስቲዎች የሚተገበር ይሆናል።

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121        
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok
🌐 Website

Addis Eyita

16 Nov, 11:15


🛳ኢምፖርት ኤክስፖርት ላይ መሰማራት ወይንም ማሳደግ ለምትፈልጉ ውድ ደንበኞቻችን የሚሆን ጠቃሚ መረጃ !!!🚀🚀

✍️ እንደሚታወቀው ድርጅታችን አዲስ እይታ በቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ዙሪያ ያማክራል፡፡
አዲስ እይታ በገበያ ላይ አዋጭነታቸዉ በብቁ ባለሙያዎች ጥናት የተረጋገጡ አዋጭ ቢዝነሶችን ያጋራል፡፡🚢 ከዚህም በተጨማሪ በኢምፖርት ኤክስፖርት ዘርፍ ላይ ስልጠና በመስጠት ርቆ የሚታየውን የአለም አቀፍ ንግድ እንዴት በቀላሉ መጀመር እና ስኬታማ የሚያደርገውን መንገድ ግልፅ አርጎ በማሳይት ወደ ስራ ያስገባል ፡፡
🎖 የተለያዩ ምርቶችን ከውጪ ሀገር በአስመጪነት እንዲሁም ወደ ውጪ ሀገር ላኪ ለመሆን ጊዜው አሁን ነው፡፡
💰 ማንኛውም ሰው ሌላውን ቢዝነስ መጀመር በሚችልበት መነሻ ካፒታል ወደ አለም አቀፍ ንግድ ውስጥ መግባት ይችላል፡፡

✈️ ኢምፖርት ኤክስፖርት ቢዝነስ ላይ ለመግባት በመጀመሪያ ጥልቅ ተነሳሽነት ያስፈልጋል!! በተጨማሪም 🚝
✔️የምርቱን አይነት ?
✔️ምን ምን ማሟላት እንደሚያስፈልግ?
✔️የክፍያ መንገዱ ?
✔️ትርፍ እና ወጪው?💸
✔️የክፍያ አፈፃፀሙ?
🎯 የእነዚህን መልሶች እና ሌሎች መረጃዎችን በበቂ ሁኔታ ከእኛ ዘንድ በማግኘት በአጭር ጊዜ ወደ ስኬት መንገድ መግባት ይችላሉ!!!
🛳 እንዲሁም Export ማድረግ ከትርፉ በተጨማሪ እንደሀገር በጣም የሚደገፍ እና የሚበረታታ ስራ ነው፡፡
📌ስልጠናችን በተግባር የተደገፈ እና በኢምፖርት ኤክስፖርት ዘርፍ ዘመናዊ የአሰራር ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች የሚሰጥ በመሆኑ ዛሬውኑ ወደ ቢሮአችን በመምጣት ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ ፡፡

ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121                      
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

Addis Eyita

16 Nov, 10:07


#ቢዝነስ
🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

✍️የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪቱን ከማስፋትና ከማዘመን በሻገር ዓለም አቀፍ የሥራ ገበያው ያለውን ዕድል አሟጦ ለመጠቀም በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ፡፡
ይህ የተገለፀው በ5ኛው ሀገር አቀፍ ብሔራዊ የሥራ ኤክስፖ አፈፃፀምና የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት በተደረገበት መድረክ ላይ ነው፡፡ በመድረኩ ቀጣሪ ድርጅቶችንና የተቋማትን ውጤታማነት የሚያልቁ ሥራ ፈላጊዎችን የማገናኘቱን ሥራ አጠናክሮ ከማስቀጠል ባሻገር የሥራ ፈጠራ ስነ-ምህዳሩን ማስፋት የሚያስችሉ ጉዳዮችን በዝርዝር ተነስተዋል፡፡

በዚህም ቀጣሪ ድርጅቶችንና የተቋማትን ውጤታማነት የሚያልቁ ሥራ ፈላጊዎችን የማገናኘቱን ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተጠቁሟል፡፡ የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪቱን ከማስፋትና ከማዘመን በሻገር በዓለም አቀፍ ደረጃ የርቀት የሥራ መስክን ጨምሮ በተለያዩ መስኮች ያሉ እድሎችን አሟጦ ለመጠቀም እንደሚሰራም ተመላክቷል፡፡

በዚህም የግሉ ዘርፍ ሚናውን እንዲወጣ የማስቻል፣ ማነቆዎችን በመፍታት እና ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ዜጎችን ጥራት ያለው የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ የተጀመሩ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተመላክቷል፡፡

በውይይቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል እና የሥራ፣ ሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ሰለሞን ሶካን ጨምሮ የደረጃ ዶት ኮም እና የኢትዮ ጆብስ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

ምንጭ፦ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

Addis Eyita

16 Nov, 10:07


✍️የጨው ንግድ ላይ የሚስተዋለውን ችግር ለመቅረፍ እየተሠራ ነው፡፡
ለሞኖፖሊ አሠራር ተጋልጠው ከቆዩ ምርቶች መካከል ጨው አንዱ መሆኑን እና በዘርፉ ያለውን ችግር ለመቅረፍ እየተሠራ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡

በሀገራችን የንግድ ስርዓት ውስጥ ከሚስተዋሉ ችግሮች አንዱ የንግድ ስርዓቱ ለውድድር የተመቸ ከመሆን ይልቅ ለሞኖፖሊ የተጋለጠ መሆኑ አንዱ ነው ሲሉ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡

ለሞኖፖሊ አሠራር ተጋልጠው ከቆዩ ምርቶች መካከል የጨው ምርት አንዱ መሆኑን ገልጸው ከላይ የተጠቀሱ ችግሮችንና ሌሎች በግብይት ስርዓቱ ውስጥ የተስተዋሉ ማነቆዎችን ሊፈታ የሚያስችል የጨው ንግድ ግብይት መመሪያ ተከልሷል ብለዋል፡፡

ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋርም ፍሬያማ ውይይትና ግብዓት የማሰባሰብ ስራ እንደተሰራም ተገልል ፡፡

ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

16 Nov, 10:07


✍️የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና በሙሉ አቅሙ ወደ ትግበራ ገባ

የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና በሙሉ አቅሙ ወደ ትግበራ መግባቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) አስታወቁ።

ዋና ስራ አስፈጻሚው ይህንን የገለጹት፤ በነጻ ንግድ ቀጠናው ስራ ለመጀመር ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ፍቃድ በማውጣት ሂደት ላይ ያሉ ባለሀብቶች ነጻ ንግድ ቀጠናው እየሰጠ ያለውን የተለያዩ አገልግሎቶች በጎበኙበት ወቅት ነው።

ነጻ ንግድ ቀጠናውን ወደ ተሟላ ትግበራ ለማስገባት የሚያስችሉ ተግባራት ባለፉት ሶስት ወራት በባለድርሻ አካላት በልዩ ትኩረት ሲሰሩ መቆየታቸውን የኮርፖሬሽኑ መረጃ ያመላክታል፡፡

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ባለሀብቶቹ ወደ ነጻ ንግድ ቀጠናው ገብተው ስራቸውን እንዲጀምሩ የሚያስችሉ ድጋፎች በሙሉ እንደሚደረጉ ገልጸው፤ የዛሬው የባለሃብቶች ጉብኝት የሚደረገው የድጋፍ ሂደት ማሳያ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡

በመንግስት ከፍተኛ አመራሮች የሚመራ ሀገር አቀፍ የነፃ ንግድ ቀጠና ትግበራ ኮሚቴ የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴን በመገምገም ነጻ ንግድ ቀጠናው በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ እንዲገባ ተገቢውን ርብርብ ሲያደርግ መቆየቱም ተመላክቷል፡፡

ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

✍️የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለመገጣጠም ያለመ ስምምነት ተፈረመ

የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለመገጣጠም እና በቴክኒክ ጉዳዮች ላይ አብሮ ለመሥራት ያለመ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ፡፡

የመግባቢያ ስምምነቱን የተፈራረሙት ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ፣ ኤስ ጂ አውቶሞቲቭ ግሩፕ እና ሚስተር ሉታ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ናቸው፡፡

ስምምነቱ በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን ለማስፋፋትና የኃይል አቅርቦቱ ተደራሽነት ላይ በጋራ ለመሥራት ያለመ መሆኑን የግሩፑ መረጃ አመላክቷል፡፡

በዚሁ መሠረት የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለመገጣጠም እና በቴክኒክ ጉዳዮች ላይ አብሮ ለመሥራት ያለመ ሲሆን÷ የመኪና ቻርጅ ማድረጊያዎች ግንባታንም ስምምነቱ ማካተቱ ተገልጿል፡፡

በተጨማሪም የመግባቢያ ስምምነቱ ገበያ ላይ አብሮ ለመሥራት እንደሚያስችል እና በዚህም ገበያውን እስከ ምስራቅ አፍሪካ ተደራሽ ለማድረግ ትኩረት ያደርጋል ተብሏል፡፡

ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

15 Nov, 12:50


💸📝በመካከለኛ ካፒታል በወር 397 ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት ቢዝነስ...📈!

   📧✉️ኤንቨሎፕ የማምረት ቢዝነስ✉️📧
👉 ኤንቨሎፕ በሁሉም ዘንድ ተፈላጊ የሆነ እና ትልቅ የገበያ ፍላጎት ያለበት ዘርፍ ነው፡፡ 
👉 አዋጭነቱ በብቁ ባለሙያዎች ጥናት የተረጋገጠ ቢዝነስ ፡፡
👉 ፋይል፣ ደብዳቤ፣ ፖስት ካርድ እና የመሳሰሉትን ለመያዣነት የሚያገለግል  ፡፡
👉 በተለያየ መጠን (በA3, A4,  A5  size) ኤንቨሎፕን ማምረት ይቻላል  ፡፡
👉 ጥሬ እቃው በበቂ ሁኔታ በሀገራችን የሚገኝ  ፡፡
👉 በቀን ከ875 ኪ.ግ የካኪ ወረቀት 56 ሺ ኢንቨሎፖችን ማምረት የሚቻል  ፡፡

🧿 ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር 4 ሚሊየን ብር መነሻ ካፒታል የሚያስፈልግ ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 800ሺ ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!🎉🎉

❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪው 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
 
ለተጨማሪ መረጃ           
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞
0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
🌐 Website
YouTube             Telegram
Twitter                 Instagram
Facebook            Tiktok

Addis Eyita

15 Nov, 06:00


🍱የአልሙኒየም ቴክአዌ የማምረት ቢዝነስ 🍱

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://vm.tiktok.com/ZMhsn46Ax/

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

14 Nov, 07:32


የቾክ (ጠመኔ) ማምረቻ ማሽን (Chalk Making Machine)

✍️ በጣም በቀላሉ በፀሃይ ብርሀን በማድረቅ አገልግሎት ላይ መዋል የሚችል፡፡
✍️ ለትምህርት ቤቶች፣ ለሥነ ጥበብ አቅርቦቶች እና ለሌሎች አገልግሎት የሚሆን ።
✍️ በ1 ሰዓት ውስጥ 400 ጠመኔዎችን በከፍተኛ ጥራት የሚያመርት !!!
✍️ ብዙ ቦታ ሳይወስድ በ 4 ካ.ሜ ቦታ ብቻ የሚሰራ ማሽን።
✍️ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ኃይል የማያስፈልገው ማሽን።

🧿 ይህ ማሽን በወጪ ቆጣቢነቱ ለንግድዎ ተስማሚ ያደርገዋል ።
❇️ ወደ ቾክ ማምረቻ ገበያ ለመግባት ወይም ቢዝነሳችሁን ለማስፋፋት ለምትፈልጉ ስራ ፈጣሪዎች በሙሉ ማሽኑ በ185ሺ ብር ብቻ እየተሸጠ ይገኛል፡፡
ፈጥነው እድልዎን ይጠቀሙ !!!
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️  
ለተጨማሪ መረጃ          
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
🌐 www.addiseyta.com
YouTube Telegram
Website Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

13 Nov, 10:21


💸💸አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ 👉 በወር 368ሺብር እና ከዛ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት ቢዝነስ.......📊

🥤🧋የወረቀት ኩባያ የማምረት ቢዝነስ🧋🥤

✍️ የወረቀት ኩባያ ማምረት በመካከለኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ ነው፡፡
✍️ በአሁን ሰዓት ትልቅ የገበያ ፍላጎት ያለው እና እጅግ አዋጭ የሆነ ቢዝነስ ነው፡፡
✍️ የወረቀት ኩባያ ትኩስ ነገሮችን ለምሳሌ ቡና፣ ሻይ፣ ማኪያቶ፣ ወተት እና ሌሎችን ለመጠጫነት እንጠቀመዋለን፡፡
✍️ ጥሬ እቃው በበቂ ሁኔታ በሀገራችን የሚገኝ እና በቀላሉ ማምረት የምንችለው ምርት ነው፡፡
🎯 በቀን ከ38,400 እስከ 43,200 ፍሬ የወረቀት ኩባያዎችን ማምረት ይቻላል፡፡

🧿 ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር 3.45 ሚሊየን ብር መነሻ ካፒታል የሚያስፈልግ ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 690ሺ ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!🎉🎉🎉

❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Telegram
Website Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

13 Nov, 06:32


#ማሽን

💸💰በአነስተኛ ካፒታል ማሽን መግዛት ይፈልጋሉ?💰 💸
🍦አይስ ክሬም መስሪያ ማሽን🍦


ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👉 https://vm.tiktok.com/ZMhpHRfYa/

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

12 Nov, 09:30


💭 በአጭር ጊዜ ትርፋማ የሚሆኑበትን ቢዝነስ መስራት ይፈልጋሉ?💸
📊 አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ 👉 በወር 276ሺ ብር እና ከዛ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያስገኝ ቢዝነስ📈

🧶ቃጫ የማምረት ቢዝነስ 🧶
✍️ ቃጫ ማምረት በመካከለኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ ሲሆን በሀገራችን እጅግ በጣም ተፈላጊ እና አዋጭ የሆነ ቢዝነስ ነው፡፡
✍️ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ጂብሰም ለመስራት የምንጠቀመው ምርት ነው ።
✍️ እንዲሁም ገመድ ፣ ጆንያ ፣ ሰሌን እና ወንበር ለመስራትም ይጠቅማል ፡፡
✍️ ትልቅ የገበያ ፍላጎት ያለበት ዘርፍ ነው።
✍️ ጥሬ እቃው በበቂ ሁኔታ በሀገራችን የሚገኝ እና ለአሰራር በጣም ቀላል የሆነ ነው፡፡
✍️ የጥሬ እቃ አይነቶች ከሙዝ ዛፍ፣ ከእንሰት ዛፍ፣ ከጭረት ዛፍ እና ከእሬት ተክል ማምረት ይቻላል፡፡
🎯 በቀን 800 ኪ.ግ ቃጫ ማምረት ይቻላል፡፡
🧿 ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር 2.5 ሚሊየን ብር መነሻ ካፒታል የሚያስፈልግ ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 500,000 ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ ቢሮ በመምጣት የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል!!
❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Telegram
Website Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

11 Nov, 09:30


🍽የማይካ ሰሀን የማምረት ቢዝነስ🍽

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://vm.tiktok.com/ZMhgM7m1F/

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

09 Nov, 15:40


#ማሽን
💸💰በአነስተኛ ካፒታል ማሽን መግዛት ይፈልጋሉ?💰 💸

⚙️☕️የቡና ማፍያ ማሽን☕️⚙️

🎯የማሽኑ ዋጋ 620 ሺ ብር ብቻ
👉 በቀን 240 ሲኒ ቡና ማፍላት የሚችል ማሽን ፡፡
👉 5.5 ሊትር ውሃ የሚያፈላ እና 5.25 ሊትር ቡና ስቲም የሚያደርግ፡፡
⚡️ በ(Single Phase) መብራት የሚሰራ 🔌
👉 ጥቁር እና ቀይ አማራጭ ከለሮች ያሉት ፡፡
👉 በጥራት እና በፍጥነት የሚሰራ ማሽን፡፡
🟤 42 ኪ.ግ የሚመዝን፡፡
👉 ቦታ የማይፈጅ ጠረጴዛ ላይ በማስቀመጥ የሚሰራበት፡፡
👉 Automatic እና Manual መስራት የሚችል፡፡
🧿 አዲስ ቢዝነስ ለመጀመርም ይሁን ነባሩን ለማሻሻል የሚፈልጉትን ማንኛውንም አይነት ማሽኖችን በማስመጣት ላይ እንገኛለን፡፡
👉 ለካፌ እና ሬስቶራንቶች እንዲሁም ማሽኑን መግዛት ለምትፈልጉ በሙሉ እናቀርባለን፡፡
ፈጥነው እድልዎን ይጠቀሙ !!!

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Telegram
Website Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

09 Nov, 10:00


#ቢዝነስ
🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

✍️ከቡና ወጪ ምርት 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል፡፡
በተያዘው በጀት ዓመት ከቡና ወጪ ምርት 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት መታቀዱን የኢትጵዮያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡

የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) በተያዘው በጀት ዓመት ከ400 ሺህ ቶን በላይ የቡና ምርት ለውጭ ገበያ በማቅረብ 2 ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ለማግኘት መታቀዱን ጠቅሰው ባለፉት ሦስት ወራት 115 ሺህ ቶን ቡና ለውጭ ገበያ በመላክ 520 ሚሊየን ዶላር ማግኘት መቻሉን ተናግረዋል።

በሦስት ወራቱ የተገኘው የውጭ ምንዛሪ በበጀት ዓመቱ ለማግኘት የታቀደውን የ2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ዕቅድ ማሳካት እንደሚቻል አመላካች መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

በበጀት ዓመቱ የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የቡና ምርትና ምርታማነት መጨመር እንዲሁም ጥራት ያለው ቡና ወደ ገበያ ለማቅረብ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

ጎን ለጎንም የቡና ግብይቱን የሚያሳልጡ አሰራሮችን የመዘርጋትና የገበያ አማራጮችን የማስፋት ሥራዎች በሥፋት እየተከናወኑ መሆናቸውን ገልፀው በቡና ምርት እሴት የመጨመርና የግብይት ሰንሰለቱን የማሳጠር ሥራዎች መከናወናቸውን ጠቅሰዋል።

ጀርመን፣ ጃፓን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ቤልጂየምና አሜሪካ የኢትዮጵያ የውጭ የቡና ገበያ መዳረሻ ሀገራት ሲሆኑ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ቻይና፣ ደቡብ ኮሪያና ጆርዳን የኢትዮጵያን ቡና በስፋት የሚገዙ ሀገራት እየሆኑ መምጣታቸው ተመላክቷል፡፡

📌ምንጭ ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

09 Nov, 10:00


✍️ከ250 በላይ ጨርቃጨርቅና ቆዳ ኢንዱስትሪዎች የተሳተፉበት የአፍሪካ ሶርሲንግና ፋሽን ሳምንት ተከፍቷል ::

ከ30 ሀገራት የተውጣጡ ከ250 በላይ የጨርቃጨርቅና ቆዳ ኢንዱስትሪዎች የተሳተፉበት 10ኛው የአፍሪካ ሶርሲንግና ፋሽን ሳምንት በአዲስአበባ ተከፍቷል።

የፋሽን ሳምንቱ ከዛሬ ጥቅምት 29 እስከ ህዳር 2 ቀን 2017 ዓም ድረስ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡

በመክፈቻው ላይ ኢንዱስትሪ ሚኒስቲር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በጨርቃጨርቅ፣ በቆዳ ዘርፍ ና በኢንዱስትሪ ውጤቶች ተስፋ ሰጪ ለውጥ እየተመዘገበ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ ተወካይና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

በጨርቃጨርቅና ቆዳ ፋሽን ሳምንቱ በየርፉን ችግሮች መፍታት ላይ ያተኮሩ የፓናል ውይይቶች እንደሚኖሩም ይጠበቃል።

📌ምንጭ ፦ (ኢ .ፕ .ድ)

✍️ምርት ገበያ የቡና ዋጋ ገደብ አሠራር ላይ ማሻሻያ መደረጉን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የኢትዮጵያ የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ሲወጣ የቆየው የቡና ዋጋ ገደብ አሠራር ላይ ማሻሻያ መደረጉን አስታወቀ፡፡
ሪፖርተር የተመለከተውና ለቡና አምራቾች፣ ለአቅራቢዎችና ለላኪዎች በምርት ገበያ ይፋ የተደረገው ማስታወቂያ ባለፉት ዓመታት በተዛባ የውጭ ምንዛሪ ገበያ ምክንያት የቡና መግዣና መሸጫ ዋጋን የተናበበ ለማድረግ በምርት ገበያው የማነፃፀሪያ ዋጋ አሠራር ተግባራዊ ሲደረግ መቆየቱን ገልጿል፡፡

መንግሥት በኢኮኖሚው ውስጥ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በቅርቡ የውጭ ምንዛሪ ገበያ መሠረት፣ መር እንዲሆን በወሰነው አምራቹ ከዚህ ውሳኔ ተጠቃሚ እንዲሆን የኮሜርሻልና የልዩ ጣዕም ቡና ግብይት ላይ ተደርጓል ያለውን የአሠራር ለውጥ የምርት ገበያው አስታውቋል፡፡

ምርት ገበያ እንዳስታወቀው የኮሜርሻል ቡና (Commercial Coffee) ሳምንታዊ የኒውዮርክ ቡና ዋጋና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ተመን፣ በኒውዮርክ ዋጋ ላይ የሚደረግ ማስተካከያን፣ ቡናን ለገበያ ለማዘጋጀት የሚወጣ ወጪንና የትርፍ ህዳግን ታሳቢ ተደርጎ የቡናና ሻይ ባለሥልጣን በሚያስቀምጠው የቡና ዋጋ ወሰን ግብይቱ ይደረጋል፡፡

በሌላ በኩል የልዩ ጣዕም (Specialty) ቡና በኒውዮርክ ዋጋ ስለማይተመን በመሆኑ የቡና አቅርቦቱ ሲኖር በቀጣይ በሚወሰን ዋጋ ግብይቱ የሚካሄድ መሆኑን የገለጸው ምርት ገበያ የቡና አምራቾች፣ አቅራቢዎችና ላኪዎች የቡና ግብይታቸውን በዚህ አግባብ እንዲያደርጉ አሳስቧል፡፡

ምርት ገበያ በራሱ መድረክ ከሚሰጠው የግብይት አገልግሎት በተጨማሪ በቀጥታ ትስስርና በሌሎች የግብይት አማራጮች ለሚደረጉ ግብይቶች፣ የምዘና አገልግሎቶችን ጨምሮ ጥራት ደረጃ ምደባና የምርት ክምችት አገልግሎት እንደሚሰጥ ጨምሮ አስታውቋል፡፡

📌ምንጭ :-ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

09 Nov, 10:00


✍️በራሳቸው የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ዕቃ ወደ አገር የሚያስገቡ ኩባንያዎች በኤሌክትሮኒክ ማጓጓዣ ሰነዶች እንዲገለገሉ ተፈቀደ

የጉምሩክ ኮሚሽን በራሳቸው የውጭ ምንዛሪ (ፍራንኮ ቫሉታ) ጥሬ ዕቃ ወደ አገር ውስጥ የሚያስገቡ ኩባንያዎች የሚያቀርቧቸው የኤሌክትሮኒክ የማጓጓዣ ሰነዶች ተቀባይነት አግኝተው እንዲገለገሉ ፈቀደ፡፡

ለሁሉም የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ለሚፈጸምባቸው ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች የተመራው ደብዳቤ እንደሚያስረዳው፣ ሌሎች በሕግ የተገለጹ ደጋፊ ሰነዶች መሟላታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ በራሳቸው የውጭ ምንዛሪ (ፍራንኮ ቫሉታ) ሥርዓት ጥሬ ዕቃ ወደ አገር የሚያስገቡ ኩባንያዎች ብቻ የሚያቀርቡት የቴሌክስ ሪሊዝ (Telex Release)፣ ሲ ዌይቢል (Sea Waybill) ሰነዶች እንደ መጓጓዣ ሰነድ ተቀባይነት አግኝተው ተገቢው አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ፡፡

ቴሌክስ ሪሊዝ (Telex Release) ግዥ ለተፈጸመበት ዕቃ መርከብ ላይ መጫኑ ሲረጋገጥ አጓጓዡ ወይም የአጓጓዡ ወኪል (Agent) በየትኛውም ቅርንጫፍ ዋናውን ቅጂ በማስገባት (Surrendered)፣ ሰነዶቹን የተቀበለው አጓጓዥ ድርጅትም ሆነ የአጓጓዡ ወኪል ዋናውን ቅጂ መቀበሉን በማረጋገጥ ለመዳረሻ ወደብ (Destination Port) ዕቃው እንዲለቀቅ በኤሌክትሮኒክ መልዕክት የሚያስተላልፍበት ሥርዓት ነው፡፡

ሲ ዌይቢል (Sea Waybill) ደግሞ አጓጓዡ ድርጅት (Carrier/Shipping Line) ዕቃውን ስለመቀበሉ የሚረጋገጥበትና የመጓጓዣ ውል ማስረጃ ሆኖ የሚያገለግል ሰነድ ሲሆን፣ መዳረሻ ወደብ ደርሶ ክሊራንስ ከመጠናቀቁ በፊት ባለቤትነት ማስተላለፍ የማይቻልበት ነው፡፡

በተለያዩ የኢንዱስትሪ ፓርኮችና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ውጪ የሚገኙ አምራቾች ጥሬ ዕቃ ወደ አገር ውስጥ ሲያስገቡ ቴሌክስ ሪሊዝ (Telex Release) እንዲሁም ሲ ዌይቢል (Sea Waybill) የማጓጓዣ ሰነድ እንደሚጠቀሙ በመግለጽ፣ በእነዚህ ሰነዶች አገልግሎት እንዲሰጣቸው ለጉምሩክ ኮሚሽን ጥያቄ ሲያቀርቡ መቆየታቸው ታውቋል፡፡

የዕቃ ዲክላራሲዮን በኤሌክትሮኒክ ሰነድ መቅረብ እንደሚችልና ወደ አገር ለሚገቡና ለሚወጡ ዕቃዎች ላይ የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ለመፈጸም የሚቀርቡ ደጋፊ ሰነዶችን ለመወሰን ሥልጣን የተሰጠው ኮሚሽኑ፣ የተሻሻለውን የጉምሩክ አዋጅ 859/2014 መሠረት በማድረግ ኩባንያዎች ውጭ አገር ከሚገኝ ላኪ ድርጅት ጋር ባላቸው ስምምነት መሠረት የሚላኩላቸውን ጥሬ ዕቃዎች ለመቀበል የሚጠቀሙበት ሥርዓት በመሆኑ ውሳኔውን ተግባራዊ ማድረግ እንዳስፈለገ አስታውቋል፡፡

ጉምሩክ ኮሚሽን እንዳስታወቀው ቴሌክስ ሪሊዝና ሲ ዌይቢል ሥርዓት በሌሎች አገሮችም ንግድን ለማቀላጠፍ ተግባራዊ የሚደረግ ነው፡፡

የሎጂስቲክስ ባለሙያዎች በሰጡት አስተያየት የጉምሩክ ኮሚሽን ቴሌክስ ሪሊዝና ሲ ዌይቢል እንደ ሕጋዊ የማጓጓዣ ሰነድ አድርጎ መቀበሉ፣ ኢትዮጵያን ከዓለም አቀፍ ዕቃዎች የማጓጓዝ ስታንዳርድ ጋር የሚያስተሳስር ነው ብለዋል፡፡

ባለሙያዎቹ በተጨማሪም ኮሚሽኑ የፈቀደው ይህ ሥርዓት የሎጂስቲክስና የጭነት አስተላላፊነት አገልግሎት አሠራርን ከማስተካከል ባሻገር፣ ፍጥነትና ቅልጥፍናን እንደሚጨምር አስረድተዋል፡፡

📌ምንጭ :-ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

08 Nov, 12:45


📈በወር 💰 846 ሺ ብር እና ከዚያ በላይ💰የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት አዋጭ ቢዝነስ...!📊

      🍱የአልሙኒየም ቴክአዌ የማምረት ቢዝነስ 🍱
👉 በብቁ ባለሙያዎች የገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በመካከለኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል አዋጭ ቢዝነስ ነው።
👉 ምግቦች ለመውሰጃነት የሚያገለግል ሲሆን በማጓጓዛ ጊዜ ምግብን ትኩስ እንደሆነ እንዲቆይ ያደርግልናል፡፡
👉 ለሆቴሎች፣ ለሬስቶራንቶች፣ ለካፌዎች ፣ ለመንገድ ላይ ምግብ ቤቶች፣ ለተለያዩ ዝግጅቶች እና ለመሳሰሉት መሆን የሚችል ምርት ነው።
👉 በቀን በተለያየ መጠን 24 ሺ ፍሬ የአልሙኒየም ቴክአዌ ምርት ማምረት ይቻላል።
🔊 የአልሙኒየም ቴክ-አዌ ከቅርብ ጊዜ ወዲ እጅግ በጣም ተፈላጊ በመሆኑ እና ተጠቃሚው እየጨመረ በመምጣቱ የራስዎን የአልሙኒየም ቴክ-አዌ ማምረት ቢዝነስ በመጀመር ትርፋማ እና ዘላቂ የገቢ ምንጭ መፍጠር ይችላሉ!!!
🧿 መነሻ ካፒታል 4.53 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህን 20% ማለትም 900 ሺ ብር ካለዎት ወደ አዲስ እይታ በመምጣት በቀላሉ  ወደ ቢዝነሱ መግባት ይችላሉ።
📍ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር እና የተለያዩ ጥራት ያላቸው የአልሙኒየም ቴክአዌ ለማምረት ወደ አዲስ እይታ መጥተው የቲዎሪና የተግባር ስልጠና ይውሰዱ ። ቢዝነሱንም ዛሬውኑ ይጀምሩ!!
❇️በተጨማሪም ማንኛውንም አይነት ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
📞0978212121 /0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Facebook
Telegram Tiktok
Instagram Website

Addis Eyita

08 Nov, 08:05


በአነስተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል፣ በወር 65ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያስገኝ አዋጭ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ

🧂 ጨው የማምረት ቢዝነስ 🧂

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

07 Nov, 12:47


ጥራት እና ቅልጥፍና ያለው የሸንኮራ አገዳ መጭመቂያ ማሽን ይፈልጋሉ ?

✍️ 70 ኪሎ ግራም የሚመዝን የሸንኮራ አገዳ ጁስ ማምረቻ ማሽን ።
✍️ የማሽን ዋጋ 270 ሺ ብር ብቻ፡፡
✍️ በአነስተኛ ቦታ (10 ካሜ) ላይ መስራት የሚቻል፡፡
✍️ ለአጠቃቀም ቀላል እና ምቹ የሆነ ።
✍️ በሲንግል ፌዝ የኤሌትሪክ ሀይል በሰዓት 300 ኪ.ግ የሸንኮራ አገዳ መጭመቅ የሚችል።

❇️ የሸንኮራ አገዳ ጭማቂ ጥቅም:
✔️
መንፈስን የሚያድስ እና ለሁሉም ተስማሚ
✔️ ከተጣራ ስኳር የበለጠ ጤናማ የሆነ ተፈጥሮአዊ ማጣፈጫ
✔️ በንጥረ-ነገሮች የተሞላ እና ሃይል ሰጪ መጠጥ
✔️ በፀረ-አንቲኦክሲዳንት የበለፀገ፣ የምግብ መፈጨትን እና የጉበትን ጤንነት የሚሰጥ።
🎯ማሽኑን መግዛት እና ተጨማሪ መረጃ ለምትፈልጉ አድራሻችን ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227 በመምጣት ያገኙናል፡፡
📞0978212121 /0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Facebook
Telegram Tiktok
Instagram Website

Addis Eyita

06 Nov, 12:47


🔉አዋጭ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ💡
🏠ቆርቆሮ የማምረት ቢዝነስ 🏠

👉ቆርቆሮ በሃገራችን እንዲሁም በመላው አለም ለቤት እና ለህንፃ ግንባታ ተፈላጊ በመሆኑ በጣም ትልቅ የገበያ ፍላጎት ያለበት ዘርፍ ነው።
👉ቆርቆሮን በተለያየ ቅርጽ እና መጠን ማምረት ይቻላል።
👉አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በመካከለኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ ነው፡፡
👉በቀን 10 ቶን ወይም 170 ፒስ ጥራት ያለው ቆርቆሮ ማምረት ይቻላል፡፡
👉በወር 690ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ...📈!
🧿መነሻ ካፒታሉ 3.8 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 760ሺ ብር ያለው ይሄን ቢዝነስ ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መምጣት ብቻ በቂ ነው::
✍️ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!!!
💸ቀጣዩ ባለ ፀጋ ለመሆን ዛሬውኑ ይወስኑ!!💸
🏆 በተጨማሪም ማንኛውንም ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227

📞0978212121 /0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Facebook
Telegram Tiktok
Instagram Website

Addis Eyita

06 Nov, 06:02


በከፍተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል፣ በወር 283ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያስገኝ አዋጭ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ

🧦 ካልሲ የማምረት ቢዝነስ 🧦

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

05 Nov, 09:57


💸💸በመካከለኛ ካፒታል በወር 225 ሺብር💰💰እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያገኙበት ቢዝነስ...📈!

    🥚 📦የእንቁላል ትሪ  የማምረት ቢዝነስ📦🥚

👉አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ ቢዝነስ ነው፡፡
👉በጣም ትልቅ የገበያ ፍላጎት ያለበት ዘርፍ።
👉የእንቁላል ትሪ ለማምረት ዋና ጥሬ እቃው የካርቶን ወረቀት ነው።
👉የእንቁላል መያዣ ትሪ ፣የአፕል መያዣ ትሪ፣የብርጭቆ እና የጠርሙዝ ማስቀመጫ ትሪ መስራት ይቻላል።
🎯በቀን እስከ 8ሺ ወይም 1000 ኪግ ትሪ ማምረት ይችላሉ፡፡

🧿መነሻ ካፒታሉ 2.08 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም  416 ሺ ብር ያለው ይሄን ቢዝነስ ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መምጣት ብቻ በቂ ነው::
💡ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መምጣት ብቻ በቂ ነው፡፡ የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ ።በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍ እና ክትትልም በመታገዝ የስኬት መንገድዎን ይጀምሩ!!!
💡 ቢዝነሱን ከጀመሩ በኋላም አዲስ እይታ በገበያ ትስስር፣ ባልተቋረጠ የባለሞያ ክትትል እና በፕሮሞሽን ሥራ አብሮት ይሰራል!!!
🔔በተጨማሪም ማንኛውንም ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል!!!
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227

📞0978212121 / 0901842121
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን
!!
እንዲሁም በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
Website Telegram
YouTube Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

04 Nov, 09:31


🏆 የራሣችንን ቢዝነስ ለመጀመር የሚያበረታቱን ቁልፍ ሚስጥሮች🏆:-

👉የፈጠራ ፍላጎት
- ብዙ ሥራ ፈጣሪዎች አዲስ ነገር ለመፍጠር ወይም ያሉትን ምርት እና አገልግሎቶችን ለማሻሻል በአላቸው ጥልቅ ፍላጎት የራሳቸውን ንግድ ለመጀመር መነሻ ይሆናቸዋል::
👉የነጻነት ፍላጎት
- አብዛኛው ሰው የራሱን ቢዝነስ ከመምራት ጋር ተያይዞ የሚመጣውን የራስ ገዝ አስተዳደር እንደ ትልቅ ማበረታቻ ይወስዳል።
👉 በማህበረሰቡ ላይ ያለው ተጽእኖ
- ሥራ ፈጣሪዎች ብዙውን ጊዜ በሚያቀርቡት አገልግሎት የማህበረሰቡን ችግር በመፍታት እና አስፈላጊ የሚባለውን ነገር በማሟላት ተፈላጊ በመሆናቸው ወደ ቢዝነስ ውስጥ ለመግባት ይበረታታሉ::
👉የገንዘብ ግብ
- የፋይናንስ ነጻነት ፣ ስኬት እና ሀብት የመገንባት ፍላጐት ሌላው ማበረታቻ ነው::
👉የግል እድገት
- ኢንተርፕረነርሺፕ ግለሰቦች ያለማቋረጥ እንዲማሩ እና እንዲጠነክሩ በማድረጉ ሂደቱ ብዙውን ጊዜ ወደ ግል እና ሙያዊ እድገት ይመራል::

መልካም የስራ ሳምንት ተመኘን🙏
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራልን፡፡

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121        
   
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️  
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ!
YouTube Telegram
Website Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

04 Nov, 07:00


🔘ለውጥ ለምን ያስፈራናል? | አዲስ እይታ

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👉 https://youtu.be/fP4KU8xOV9I?si=TzWxGJXOqFkKg0ez
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

02 Nov, 12:45


🎊አስደሳች ዜና🎊

# በአነስተኛ ካፒታል የአይስ ክሬም መስሪያ ማሽን ለመግዛት አስበዋል?
📌እንግዲያውስ ከእርሶ የሚጠበቀው ወደ አዲስ እይታ መምጣት ብቻ ነው!!

⚙️🍦የአይስ ክሬም መስሪያ ማሽን🍦⚙️


👉በሰአት 65ሊትር አይስ ክሬም🍦 መስራት የሚችል፡፡
⚡️በቤት ውስጥ ቆጣሪ የሚሰራ 🔌(Single Phase)
👉 በአነስተኛ ቦታ (6 ካሬ) መስራት የሚቻል
👉 የማሽኑ ዋጋ 710ሺ ብር
👉 በጥራት እና በፍጥነት የሚሰራ የአይስ ክሬም መስሪያ ማሽን በመጠቀም ቢዝነስዎን ያሳድጉ፡፡
👉አይስ ክሬም መሸጫ ሱቆች፣ ለአይስ ክሬም ትራክ እና ሱፐር ማርኬቶች እንዲሁም ቢዝነሱን ለመጀመር ያሰባችሁ ወደ እኛ በመምጣት ማሽኑን ማዘዝ ይችላሉ፡፡
🧿አዲስ ቢዝነስ ለመጀመርም ይሁን ነባሩን ለማሻሻል የሚፈልጉትን ማንኛውንም አይነት ማሽኖችን በማስመጣት ላይ እንገኛለን፡፡
ፈጥነው እድልዎን ይጠቀሙ !!!

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Telegram
Website Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

02 Nov, 10:00


#ቢዝነስ
🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

✍️
ኢንዱስትሪ ፓርኩ ለሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለፀ።
ባሕር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ በግብርና ዘርፍ ለተሰማሩ ባለሀብቶች፣ ለአምራች አርሶ አደሮች እና ለሥራ ፈላጊ ወጣቶች ተጠቃሚት ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንቨስትመት ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዘመን ጁነዲን ፓርኩ በአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ለአብነትም በፓርኩ ውስጥ ሥራ ከጀመሩ ኢንቨስትመንቶች መካከል ኒርቫና ለ10 ሺህ አኩሪ አተር አምራች አርሶ አደሮች ዘላቂ የገበያ ትስስር መፍጠሩን ጠቅሰዋል፡፡

እንዲሁም ሌላኛው በፓርኩ ሥራ የጀመረ አፉላንስ ማኑፋክቸሪንግ ኩባንያ የኤሌክትሪክ ትራንስፎርመሮችን በማምረት ከክልሉ አልፎ ለተለያዩ የሀገሪቱ ከፍሎች ምርቶቹን እያቀረበ ነው ብለዋል፡፡

በዚህም ለአካባቢው ወጣቶች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ በተጨማሪ በቴክኖሎጂ እና እውቀት ሽግግር ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ነው ማለታቸውንየኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን መረጃ አመላክቷል፡፡

በፓርኩ ለመሰማራት አቅሙና ፍላጎቱ ያላቸው የሀገር ውስጥ እና የውጪ ባለሀብቶችን ለማስተናገድ የሚያስችሉ መሰረተ ልማት የተሟላላቸው የማምረቻ ሼዶችና የለማ መሬት ዝግጁ መሆናቸውን የገለጹት ደግሞ የፓርኩ ሥራ አስኪያጅ ጥሩዬ ቁሜ ናቸው፡፡


ምንጭ:- ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

02 Nov, 10:00


✍️የሥራ ዕድልን ማስፋት ለሰላማችን መረጋገጥ እና ለሀገራዊ ማንሰራራት መሰረት በመሆኑ ዋናኛ ተልዕኳችን ነው! ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር የሥራ ዕድልን ማስፋት ለሰላማችን መረጋገጥ እና ለሀገራዊ ማንሰራራት መሰረት በመሆኑ የመንግስት ዋናኛ ተልዕኮ እንደሆነ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡

በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪ አየሰጡ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በ2017 በጀት ዓመት 4.3 ሚሊዮን ሥራ ዕድል ለመፍጠር ዕቅድ መያዙን ገልፀዋል፡፡

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እየጠነከረ መምጣቱን፣ የሥራ ዕድል ፈጠራው ብዙ ዘርፎችንም ጭምር እያካተተ የሚገኝ መሆኑና የልማት እንቅስቃሴ እያደገ የሚሄድ መሆኑን ታሳቢ በማድረግ ዕቅዱ መያዙንም አብራርተዋል፡፡

በግብርና 39 በመቶ፣ በአገልግሎት 31 በመቶ እንዲሁም በኢንዱስትሪ 29 በመቶ የሥራ ዕድል ይፈጠራል ተብሎ ይጠበቃል ያሉት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ዲጂታላይዜሽንን ተጠቅሞ እየተገበረ በሚገኘው የሪፎርም ሥራዎች ባለፉት 3 ወራት 1መቶ ሺ ሰዎችን ወደ ውጭ ሀገር ለሥራ ማሰማራት መቻሉንም በማብራሪያቸው ጠቅሰዋል፡፡

በበጀት ዓመቱ 7መቶ ሺ ሰዎችን በውጭ ሀገር ሥራ ገበያ ላይ ለማሰማራት ዕቅድ መያዙን በማንሳትም በመካከለኛው ምስራቅ ብቻ ተወስኖ የቆየውን የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ወደ አውሮፓ ሀገራትም ጭምር በማስፋት ክህሎት ያላቸው ባለሙያዎች መላክ መጀመሩንም ተናግረዋል፡፡

በውጭ ሀገራት በሚፈጠሩ የርቀት የሥራ ዕድሎች (outsourcing) ቁጥራቸው ከ26ሺ የሚልቁ ወጣቶች በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ብቻ የሥራ ዕድል እንደተፈጠረላቸውም አስረድተዋል፡፡

ምንጭ፦ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር

✍️ኢትዮጵያ እየተገበረችው ያለውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የበለጠ ማስተዋወቅ እንደሚገባ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለፁ ።

በ2017 ዓ.ም.የ100 ቀናት የሪፎርምና ዋና ዋና የኢኮኖሚ አፈጻጸሞች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጃፋር በዱሩ ባለፉት 100 ቀናት በተከናወኑ ሪፎርምና የኢኮኖሚ አፈጻጸሞች ዙሪያ መነሻ ጽሑፍ አቅርበዋል። የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች አመርቂ ስኬቶችን ማስመዝገባቸውን አብራርተዋል።

የተደረገው ማሻሻያ አካታችና ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት፣የተሻሻለ የመንግሥት ገቢና ኢንቨስትመንት ፣የቀነሰ የመንግሥት ዕዳ ጫና፣ተወዳዳሪ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች እና ያደገ የውጭ ምንዛሬ ግኝት ላይ ስኬት ተመዝግቧል።

ውይይቱን የመሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በበኩላቸው የተደረገው ማሻሻያ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ከቀጣናው ከአሕጉሩ እና ዓለም አቀፉ የኢኮኖሚ ሥርዓት ጋር የበለጠ የሚያስተሳስር ነው ብለዋል።

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎችች የበለጠ ለማስተዋወቅ መሥራት እንደሚገባ ገልጸዋል።

ዓለም አቀፍ እና አገራዊ ፈተናዎች ባሉበት ኢኮኖሚው እያደገ መሄዱ ትልቁ የማሻሻያው እርምጃው ስኬት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።

ምንጭ፦ (ኢ.ፕ.ድ)

Addis Eyita

02 Nov, 10:00


✍️እንሰትን ከ25 ሚሊዮን በላይ ሕዝቦች በቋሚ ምግብነት እንደሚጠቀሙት ተገለጸ፡፡
አዲሱ ፈቃዱ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፈሰርና የእንሰት ፕሮጀክት አስተባባሪ እንደሚሉት፣ ብዙም ያልተወራለት ነገር ግን ከ25 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ በቋሚ ምግብነት የሚጠቀሙት ተክል መሆኑን ተናግረዋል፡፡

እንሰት እሴት የተጨመረባቸውን ምርቶች ማምረት ሲሆን በዚህም የእንሰት ዱቄት በመፈብረክ ከቡላና ከቆጮ ውጪ ከእንሰት ኬክ፣ ኩኪስ፣ ዳቦና የተፈለገውን ነገር ማምረት እንደሚቻል በተጨባጭ ተረጋግጧል፡፡ ይህም በርካታ የሥራ ዕድልና ገበያ ፈጥሯል፡፡

እስከተያዘው ዓመት ድረስ 32 የሚደርሱ የእንሰት ምርት ወፍጮ ቤቶች በመላ አገሪቱ የተቋቋሙ ሲሆን እነዚህም እንሰት አብቃይ በሚባሉት የሲዳማ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ ኦሮሚያና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ ነው፡፡


እንሰት ምንም ዶላር ሳይወጣበት በአንጻሩ በሚሊዮን የሚቆጠር ሀብት ወደ ውጪ መላክ የሚቻልበት ነው የሚሉት የእንሰት ፕሮጀክት አስተባባሪው፣ በዚህ ወቅት ዓለም አቀፍ የምግብ አምራቾች ፍላጎት ከማሳየት አልፈው ምርቱን ወስደውና ፈትሸው ለዓለም አቀፍ ገበያ ለማቅረብ ጥያቄ እያቀረቡ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡

እንሰት በደንብ ከተሠራበት የአገሪቱን የምግብ ችግር የሚፈታ እንደሆነ በልበ ሙሉነት የሚናገሩት ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ በተጨማሪም የንጥረ ምግብ (Nutrition) ችግር ጭምር የሚፈታ ሲሆን በሚበቅልባቸውም ቦታዎች ልክ እንደ ዛፍ አካባቢን ለመጠበቅ ጭምር አማራጭ ሆኖ እንደሚቀርብ ያስረዳሉ፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር አማርኛ

Addis Eyita

01 Nov, 09:30


# በአነስተኛ ካፒታል ቢዝነስ መስራት ይፈልጋሉ?💸💸

🛍የወረቀት ዘንቢል የማምረት ቢዝነስ🛍

👉በጣም በቀላሉ በመኖሪያ ቤታችን ውስጥ መሰራት የምንችለው ቢዝነስ ነው፡፡
👉በተለያየ ዲዛይን እና ከለር እንዲሁም አርማ (Logo) በማተም በጣም ዘመናዊ የሆኑ የወረቀት ዘንቢሎችን በሀገራችን ማምረት ይችላሉ፡፡
👉ለድርጅቶች፣ለኮስሞቲክ ቤቶች እና ቡቲኮች እንዲሁም በተለያዩ በቢዝነስ ዘርፍ ለተሰማሩ ሰዎች ተፈላጊ እና አዋጭ የሆነ ቢዝነስ ነው፡፡
📌 በቀን እስከ 250 ፒስ የወረቀት ዘንቢል ማምረት ይቻላል፡፡
በወር 46 ሺ ብር እና ከዛ በላይ የተጣራ ትርፍ ያስገኛል::
🎯በአነስተኛ መነሻ ካፒታል ማለትም 300ሺ ብር ያለው በቀላሉ ወደ አዲስ እይታ በመምጣት ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል፡፡
💡በተጨማሪም ማንኛውንም ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
Website Telegram
YouTube Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

31 Oct, 10:06


በከፍተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል፣ በወር 777ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያስገኝ አዋጭ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ

🍅 🍟 ካቻፕ የማምረት ቢዝነስ 🍅 🍟

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

30 Oct, 11:54


💸💸በወር የተጣራ 648 ሺ ብር እና ከዛ በላይ ትርፍ የሚያገኙበት አዋጭ ቢዝነስ ይፈልጋሉ? 💸💸
👱‍♂️የፀጉር ቤት ተለጣጭ ሶፍት 👱‍♂️
የማምረት ቢዝነስ

❇️ምቾት ያላቸው የአንገት ላይ ተለጣፊ ሶፍቶችን በማምረት በጥቂት ጊዜ ውስጥ ውጤታማ መሆን ይችላሉ፡፡
❇️ በወንዶች የውበት መጠበቂያ ሳሎን ውስጥ ምርቱ በአሁን ወቅት እጀግ ተፈላጊ በመሆኑ ቢዝነሱን አዋጭ ያደርገዋል።
❇️በብቁ ባለሙያዎች ጥናት አዋጪነቱ የተረጋገጠ ሲሆን ከሌሎች ምርቶች አንፃር ሲታይ ገና ያልተነካ የቢዝነስ አይነት ነው።
👉በቀን 2,880 ባለ 5 ፍሬ እሽግ ማምረት ይቻላል፡፡
🔍ቢዝነሱን መጀመር ለሚፈልግ መነሻ ካፒታሉ 6.7 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20 % ማለትም 1.34 ሚሊየን ብር ያለው ወደ አዲስ እይታ በመምጣት ቢዝነሱን ዛሬውኑ መጀመር ይችላል፡፡
👉ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!!!
⭐️በተጨማሪም ማንኛውንም ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
Website Telegram
YouTube Instagram
Facebook Tiktok
Twitter

Addis Eyita

30 Oct, 07:06


በመካከለኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል፣ በወር 317ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያስገኝ አዋጭ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ

🧤 የሻወር ጓንት የማምረት ቢዝነስ 🧤

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

Addis Eyita

29 Oct, 09:24


🏅እርስዎን ለማነሳሳት እና ወደ ስኬት ከፍ ለማድረግ ምርጥ 10 አነቃቂ ጥቅሶች እነሆ🏅

1. "ታላቅ ስራ ለመስራት ብቸኛው መንገድ የምትሰራውን መውደድ ነው"
- ስቲቭ ስራዎች

2. "ስኬት የደስታ ቁልፍ አይደለም፣ደስታ የስኬት ቁልፍ ነው፣የምትሰራውን ከወደድክ ስኬታማ ትሆናለህ"
- አልበርት ሽዌይዘር

3. "እንደምትችል ካመንክ አጋማሽ ላይ ነህ ማለት ነው"
- ቴዎዶር ሩዝቬልት

4. "የእርስዎ ገደብ - የራስዎ ሀሳብ ብቻ ነው."
- ያልታወቀ

5. "ራስህን ግፋ ማንም አያደርግልህምና"
- - -

6. "ታላላቅ ነገሮች ከምቾት ሁኔታዎች በፍጹም አይመጡም።"
- - -

7. " አልም ፣ ተመኝ ፣ አድርግ"
- - -

8. "ስኬት ብዙውን ጊዜ የሚመጣው እራሱ ስኬትን ለመፈለግ ባልተጨናነቁ ሰዎች ላይ ነው።"
- ሄንሪ ዴቪድ Thoreau

9. "ሰዓቱን አትመልከት፤ በጊዜ ሂደት የሚሆነውን እስከምታይ ቀጥል።"
- ሳም ሌቨንሰን

10. "ጊዜው በህልማቸው ስኬት ለሚያምኑ ሰዎች ነው።"
- ኤሌኖር ሩዝቬልት

መልካም ቀን ተመኘን 🙏
********
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

28 Oct, 06:00


በከፍተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል፣ በወር 400ሺ ብር እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ የሚያስገኝ አዋጭ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ

🔩 ስክሩ የማምረት ቢዝነስ 🔩

ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ
Website: https://addiseyta.com
YouTube: https://www.youtube.com/channel/UCDsaTOHVMwIzStEjR9nyKOw
Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=100064098183109
Telegram: https://t.me/addiseyita
Tiktok: https://www.tiktok.com/@addiseyita
Instagram: https://www.instagram.com/addis.eyita/

Addis Eyita

26 Oct, 10:00


#ቢዝነስ
🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

🗞የማሌዥያ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ኢንቨስት ማድረግ እንደሚፈልጉ ገለፁ

የማሌዥያ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል።
በማሌዥያ ኳላላንፑር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ያቀናው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በሀገሪቱ ከሚገኙ የቢዝነስ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱ የማሌዥያ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በማኑፋክቸሪንግ፣ በአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ በፋርማሲዩቲካል፣ ቴክስታይል፣ በማዕድንና ኮንስትራክሽን ዘርፎች ላይ ገብተው ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧልል።
በሁለቱ ሀገራት መካከል ጠንካራ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር፤ ኢትዮጵያ ስላላት የኢንቨስትመንት ዕድልና ለባለሀብቶች ምቹ የኢንቨስትመንት ምህዳር ለመፍጠር የተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ላይ ገለፃ ተደርጓል።
የማሌዥያ ቢዝነስ ማህበረሰብ አባላት በበኩላቸው፣ በኢትዮጵያ የቅድመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት የሚያደርግ ቡድን እንደሚልኩና በሁለቱ ሀገራት መካከል የኢንቨስትመንት ልውውጥ ለማሳደግ እንደሚሰሩ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽ አስታውቋል።

ምንጭ ፡ ኢ.ፕ.ድ

Addis Eyita

26 Oct, 10:00


🗞አንድ አካባቢ የራሱን መለያ አንድ ምርት ይዞ በመውጣት ጥራት ያለው የሥራ ዕድል ለመፍጠር ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ፡፡

ክብርት ሚኒስትር ይህን የገለጹት ሚኒስቴሩ የአዲስ አበባን የዘርፉን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈፃፀም በገመገመበት መድረክ ላይ ነው፡፡
በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ በመድረኩ የሦስት ወራቱን ዕቅድ አፈፃፀም አቅርበው ውይይት ተደርጎበታል፡፡
በዚህም የተጀመረው የተቋም ግንባታ ሥራ እስከ ታችኛው እርከን መውረዱ እና የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች በተጨባጭ መሬት መታየት መጀመራቸው የሚያበረታታ እንደሆነ ነው የተገለፀው፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ባስተላለፉት መልዕት፣ በከተማው ዘርፉ የተሰጠው ትኩረትና በአጭር ጊዜ ውስጥ ዘርፎችን አዋህዶ ውጤት ለማምጣት የተደረገው ጥረት የሚያበረታታና ለሌሎችም ምሳሌ የሚሆን ነው፡፡
ይህን ግለቱን አስጠብቆ ለመሄድ የዘርፉን የርብርብ ማዕከላት በአግባቡ መለየትና የተጀመሩ ሥራዎችን አጠናክሮ ለላቀ ውጤት በቅንጅት መስራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
በተለይ በሥራ ዕድል ፈጠራ መስኩ የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ንግድ ላይ በመሥራት ብዙዎችን መድረስ እንደሚቻልም ጠቁመዋል፡፡
የክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ አቅጣጫ ጥራትና ቀጣይነት ያለው የሥራ ዕድል መፍጠር ዓላማው እንደሆነ ያመላከቱት ክብርት ሚኒስትር ለግቡ ስኬት የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ንግድን ለማስፋት መስራት ይገባል ብለዋል፡፡
ለዚህ ማኅበረሰብ አቀፍ የምርታማነት ውይይትን እንደ ዋነኛ መሳሪያ መጠቀም ተገቢ እንደሆነም ነው ክብርት ሚኒስትር የገለጹት፡፡
ከቤተሰብ ጀምሮ በየደረጃው ባለው መዋቅር የሚደረገው የማኅበረሰብ አቀፍ የምርታማነት ውይይት የየአካባቢውን ፀጋ መሰረት በማድረግ አንድ አካባቢ የራሱን መለያ አንድ ምርት ይዞ እንዲወጣ ያስችላል፡፡ ይህም ጥራት ያለው የሥራ ዕድል ለመፍጠር የሚያግዝ በመሆኑ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡
ጥራት ያለው የሥራ ዕድል በመፍጠር እንደ ሀገር ያሰብነውን ብልጽግና ለማሳካት አዲስ ከሚፈጠሩ ቢዝነሶች ባሻገር ነባር ቢዝነሶችን ማጠናከር እና ኢመደበኛ ቢዝነሶችን ወደ መደበኛ ማምጣት የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን ክብርት ሚኒስትር ጠቁመዋል፡፡


ምንጭ፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር

🗞ላፕቶፕና ታብሌት ስልኮችን በአገር ውስጥ ለመገጣጠም ጥናት ማጠናቀቁን ትመማማድ አስታወቀ

የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት (ትመማማድ) ግብዓቶችን ከውጭ አስገብቶ፣ ላፕቶፕና ታብሌት ስልኮችን በአገር ውስጥ ገጣጥሞ ለመሸጥ የሚያስችል ጥናት አጥንቶ ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ማቅረቡን አስታወቀ፡፡
የላፕቶፕ፣ የታብሌቶችና የእስኪሪብቶ የገበያ ፍላጎትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ጥናት አጠናቆ ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ማቅረቡን፣ የድርጅቱ የኮሙዩኒኬሽን አስተባባሪ አቶ ያሬድ ደሳለኝ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
ድርጅቱ ከሚያመርታቸው የትምህርት መርጃ መሣሪያዎች በተጨማሪ፣ የተለያዩ የላፕቶፕና ታብሌት ውጤቶችን በአገር ውስጥ በመገጣጠም ከውጭ ከሚገዙበት ዋጋ በግማሽ ቀንሶ ለመሸጥ ማቀዱን ገልጸዋል፡፡
እንደ አቶ ያሬድ ገለጻ፣ ድርጅቱ ጉርድ ሾላ በሚገኘው ዋና ግቢው ውስጥ አዲስ ሼዶችን በመገንባትና ያሉትን በማደስ፣ እስከ 2018 ዓ.ም. መጨረሻ ማምረት ለመጀመር አቅዷል፡፡
ድርጅቱ በመጪው ዓመት 50ኛ ዓመቱን እንደሚያከብር የገለጹት የኮሙዩኒኬሽን አስተባባሪው፣ በጀት ከተፈቀደና የተወሰኑ ሼዶች ከተጠናቀቁ እስከ 2018 ዓ.ም. መጨረሻ የሙከራ ሥራውን ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ በዩኒቨርሲቲዎችና በከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ የጠመኔ ፍላጎታቸው መቀነሱን ገልጸው፣ ድርጅቱም ዋይት ቦርድና ማርከር በማምረት እያቀረበ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
አብዛኞቹ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ገጠር በመሆናቸው አሁንም የጠመኔ ምርት ፍላጎት እንዳለና ድርጅቱ ማምረት መቀጠሉን ገልጸዋል፡፡
ከ1967 ዓ.ም. ጀምሮ ኅትመት፣ ጀሶ፣ ኬሚካልና ሌሎች ከትምህርት ጋር የሚያያዙ ግብዓቶችን እያመረተ የሚገኘው ድርጅቱ በቅርቡ በቀን 150,000 ደብተሮችን መጠረዝና ማስተካከል የሚችል ማሽን ከቻይና ማስገባቱን ገልጸዋል፡፡

ምንጭ፡
የኢትዮጵያ ሪፖርተር

🗞 የቅባት እህሎች እና የጥራጥሬ ምርቶች የቀጥታ ግብይት መመሪያ ጸደቀ ።
የቅባት እህሎች እና የጥራጥሬ ምርቶች የቀጥታ ግብይት መመሪያ ቁጥር 1026/2017 መጽደቁን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡
በ2017 የበጀት ዓመት የጥራጥሬ እና ቅባት እህሎች የወጪ ንግድ አፈፃፀምን በማሻሻል ከንዑስ ዘርፉ የወጪ ንግድ ከ750 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ለማስገኘት ርብርብ እየተደረገ መሆኑንም ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡

መመሪያው በዘርፉ ይስተዋሉ የነበሩ የግብይት ማነቆዎችን ከመፍታት ባሻገር ወጪን በመቀነስ፣ ተደራሽነትን በማሻሻል እና የግብይት ሰንሰለቱን በማሳጠር የወጪ ንግድ ተወዳዳሪነትን እንደሚያረጋግጥም ነው የገለጹት፡፡
በመሆኑም ላኪዎች ምቹ ሁኔታውን በመጠቀም ምርት እንዲገዙና እንዲልኩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

25 Oct, 12:45


በወር 65 ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ ማግኘት ይፈልጋሉ?...📈!

    🧂 ጨው የማምረት ቢዝነስ 🧂


👉 አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በአነስተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ።
👉 ጨው ለማምረት ጥሬ ዕቃው ኮረት ጨው ሲሆን በተጨማሪም ማሸጊያ ያስፈልገናል።
👉 ሸማቾች ለጤና ጠንቃቃ በመሆናቸው ከፍተኛ ጥራት ያለው የታሸገ ጨውን በማምረት ትርፋማ መሆን ይችላሉ።
👉 በቀን በአማካኝ 24 ኩንታል ጨው ማምረት ይቻላል።
🧿 መነሻ ካፒታሉ ከሌሎች ዘርፎች ሲነፃፀር መጠነኛ ነው ይህም 260ሺ ብር ብቻ ነው።
💥ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!!!
🌟በተጨማሪም ማንኛውንም ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121/ 0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ
Website: https://addiseyta.com
YouTube: https://www.youtube.com/channel/UCDsaTOHVMwIzStEjR9nyKOw
Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=100064098183109
Telegram: https://t.me/addiseyita
Tiktok: https://www.tiktok.com/@addiseyita
Instagram: https://www.instagram.com/addis.eyita/

Addis Eyita

24 Oct, 09:30


🔉አዋጭ ቢዝነስ ከአዲስ እይታ

      🧽 ስፖንጅ የማምረት ቢዝነስ 🧽

በከፍተኛ ካፒታል በወር 803 ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ...📈!


✍️አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በከፍተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ ነው።
✍️ለፍራሽ፣ለአረቢያን መጅሊስ፣ ለትራስ፣ ለፈርኒቸር ቤቶች እና ለሌሎችም ተፈላጊ የሆነና በጣም ትልቅ የገበያ ፍላጎት ያለበት ዘርፍ ነው።
✍️በተለያየ ቅርጽ እና መጠን ማምረት የሚቻል
✍️በቀን ባለ 1.2 ሜትር በ24 ሴ.ሜ የሆነ 120 ፒስ ፍራሾችን ማምረት ይቻላል።

⭐️ መነሻ ካፒታሉ 8 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.6 ሚሊየን ብር ያለው ይሄን ቢዝነስ ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መምጣት ብቻ በቂ ነው::
💥ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
✍️የራስዎን የስፖንጅ ማምረቻ ንግድ በመጀመር ትርፋማ እና ዘላቂ የገቢ ምንጭ መፍጠር ይችላሉ!
🌟በተጨማሪም ማንኛውንም ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227

📞0978212121 /0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Facebook
Telegram Tiktok
Instagram Website

Addis Eyita

23 Oct, 05:59


🔘ሃሳቦቻችንን በማደራጀት እንዴት ወደ ተግባር እንለውጣለን ?| አዲስ እይታ 

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👉 https://youtu.be/BMz7HbP29Ig?si=lBP5RkKRfSKRVv_k
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

22 Oct, 09:28


🏆 ስኬታማ የስራ ፈጣሪ ለመሆን የሚያስፈልጉን ድንቅ ምክሮች
"በዋረን በፌት
"

🧍‍♂️ልዩ ሁን :- ሰው የሚያደርገውን ነገር ተመልከት ፤ ከዛም ከሁሉም ሰው በተለየ መንገድ/ እይታ ነገሮችን አድርግ ።
✍️ ነገሮችን በታጋሽነት አድርግ :- ታላላቅ ነገሮች ጊዜ ይወስዳሉ ለውጦች ጊዜ ይወስዳሉ ስለዚህም በትዕግስት ነገሮችን አድርግ ።
👉 ዙሪያህን ከአንተ በተሻሉ ሰዎች ክበብ :-አብዛኛውን ጊዜህን ከማን ጋር እንደምታሳልፍ አስተውል ።
💪 አይሆንም ማለትን ተለማመድ :-ጊዜህን የሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ አውል :: ፍሬያማ ያልሆኑ እንቅስቃሴዎችን አስወግድ ።
🏅ስነ ስርዓት ያለው ሰው መሆን :-በዲሲፕሊን እና በመርህ መመራት ያለህን እውቀት በአግባቡ ለመጠቀም ያስችልሀል::
📚 እውቀትን ፈልግ :-ስለምትፈልገው ነገር በደንብ ሙሉ መረጃ እና እውቀት ሊኖርህ ይገባል ።
🧑‍💻 የምትወደውን ስራ ስራ : -የሚወዱትን ስራ ማግኘትና መስራት አንዱ ለስኬት የሚያበቃን መንገድ ነው ።
👏በአንድ ነገር ላይ ባለሙያ ሁን :-የተለያዩ ነገሮች ላይ ከማተኮር አንድ ነገር ላይ ማተኮር እጅግ ስኬታማ ከሚያደርገን መንገድ ውስጥ አንዱ ነው ።

መልካም ቀን ተመኘን 🙏
****
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

21 Oct, 11:31


🧦 ካልሲ የማምረት ቢዝነስ 🧦

👉 ካልሲ በሁሉም ማህበረሰብ ዘንድ ተፈላጊ የሆነ በዋናነት ክርን ተጠቅመን የምንሰራው ምርት ነው:: 
👉 በተለያየ ከለር እና ዲዛይን ማምረት ይቻላል::
👉 በቀን 7, 200 ጥንድ ወይም 600 ደርዘን የሚሆን ጥራት እና ውበት ያላቸው ካልሲዎችን ማምረት ይቻላል ፡፡
👉በወር የተጣራ 283 ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ ትርፍ ይገኝበታል::

🎯መነሻ ካፒታሉ 8.9 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.78 ሚለየን ብር ያለው ወደ ቢዝነሱ መግባትና በአጭር ጊዜ ትርፋማ መሆን ይቻላል።

📣ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መጥተው የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና ይውስዱ።
🏆 በተጨማሪም ማንኛውንም ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227

📞0978212121 /0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!

በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Facebook
Telegram Tiktok
Instagram Website

Addis Eyita

19 Oct, 10:11


✍️ የቻይናው ኢንዱስትሪ ግሩፕ በገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን መሬት ለማልማት ተስማማ ።

የቻይናው ቾንግቺንግ ኩንኋንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ (Chongqing Kunhuang International Industry Group -CKIIG)፣ በስድስት ቢሊዮን ብር (50 ሚሊዮን ዶላር) በገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በንዑስ ተቋራጭነት መሬት ለማልማት ተስማማ፡፡

ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የንዑስ ተቋራጭ አልሚነት ስምምነት የተፈራረመው የቻይና ዓለም አቀፍ ኢንዱስትሪ ግሩፕ፣ በገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ከሚገኘው መሬት 20 ሔክታር የሚሆነውን በማልማት የተለያዩ ፕሮጀክቶችን እንደሚተገብር ታውቋል፡፡

የኢንቨስትመንት ኮሚሽን እንዳስታወቀው ስድስት ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ካፒታል ያለው የቻይናው ሲኬአይአይጂ እንዲያለማ የተፈቀደው 20 ሔክታር መሬት፣ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ይሁንታ ተሰጥቶታል፡፡

የንዑስ ተቋራጭነት አልሚነት ስምምነት የተፈራረመው የቻይናው ኩባንያ የኮንስትራክሽን ግብዓት ማምረት ኢንቨስትመንት ላይ መዋዕለ ነዋይ ከማፍሰስ ባሻገር፣ የተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ላይ የሚሰማሩ ድርጅቶችን በሥሩ ጋብዞ እንዲያለሙ ማድረግ እንደሚችል የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) እና የቾንግቺንግ ኩንኋንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ባለድርሻና ተወካይ ቺያዎ ፌንግ ቹ፣ ማክሰኞ እለት መስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም. የንዑስ ተቋራጭ አልሚነት ስምምነት በኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት መፈራረማቸው ተገልጿል፡፡

በፊርማ ሥነ ሥርዓቱም ወቅት ፕሮጀክቱ ለአካባቢው ኅብረተሰብ ዘርፈ ብዙ የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ ባሻገር፣ በተኪ ምርት (Import Substitution)፣ የውጭ ምንዛሪ ግኝት ከማሳደግ አኳያ፣ እንዲሁም በአገር ውስጥ ምርት ትስስር ረገድ አስተዋጽኦው የጎላ እንደሚሆን ተብራርቷል፡፡

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከሁለት ሳምንታት አስቀድሞ በኢትዮጵያ በግል ኢንዱስትሪ ፓርክ አልሚነት ከተሰማሩ አልሚዎች ጋር የውይይት መድረክ አሰናድቶ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን፣ የውይይቱ መድረኩ አንኳር ነጥብ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሚቀየሩበትን ሁኔታ የተመለከተ ነበር፡፡

ሁአጂያን፣ ውዳ፣ ጆርጁ ሹ፣ ኢስት አፍሪካ፣ እንዲሁም ኢስተርን ኢንዱስትሪ ፓርኮች በግል ባለሀብቶች ለምተው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ሲሆኑ፣ አልሚዎቹ ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር ባደረጉት ውይይት የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አስመልክቶ የተቀመጠውን የሕግ ማዕቀፍ ተግባራዊ ለማድረግ የሚጠበቀውን ተፈላጊ ግብዓት እስከ መስከረም ወር መጨረሻ ለማስገባት ከስምምነት ደርሰው እንደነበር አይዘነጋም፡፡

📌 ምንጭ፦ ኢትዮጵያን ሪፖርተር

Addis Eyita

19 Oct, 10:11


✍️ የቡና ጥራትን በማሻሻል የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ።
የቡና ጥራት ደረጃን በማሻሻል ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሻፊ ኡመር ገለጹ፡፡

ባለፉት ዓመታት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት ቡናን በኩታ-ገጠም የማምረት እና ያረጁ የቡና ተክሎችን የመጎንደል ሥራ እየተሠራ እንደሚገኝ ገልጸው÷ አሁን ላይ ምርት መስጠት መጀመራቸውን አቶ ሻፊ ገልጸዋል፡፡

በተያዘው በጀት ዓመትም 326 ሺህ ቶን ቡና ለዓለም ገበያ በማቅረብ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ዕቅድ መያዙን ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡

ምርታማነትን ለማሳደግ የተሠራው ሥራ አመርቂ ቢሆንም ከጥራት አንጻር ግን መሻሻል የሚገባው መሆኑንም አመላክተዋል፡፡

ኢትዮጵያ ለዓለም ገበያ የምታቀርበው ቡና ጥራት 1ኛ ደረጃ 13 በመቶ ብቻ ሲሆን÷ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዘው የጥራት ደረጃ 4ኛ እና 5ኛ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

በቀጣይ ለዓለም ገበያ የሚቀርበውን ቡና የጥራት ደረጃ ወደ 1ኛ እና 2ኛ ከፍ በማድረግ የተሻለ ጥቅም ለማግኘት እየተሠራ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡

ከዚህም አንጻር የቡና አብቃይ አካባቢዎች ከጥራት አንጻር ያሉበትን ደረጃ በመለየት ድጋፍ እየተደረገላቸው እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡

📌 ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ

Addis Eyita

19 Oct, 10:11


🗞 🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍🗞

✍️ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከ5 ነጥብ ሶስት ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶችን አገበያየ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድማገኝ ነገራ እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት አራት የግብርና ምርቶች ወደ ዘመናዊ የገበያ ስርአት እንዲገቡ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከአምስት ነጥብ ሶስት ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶች ማገበያየቱን ገልጸዋል።

በተጨማሪም የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከጸደይ ባንክ ጋር የክፍያ አጋርነት መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።

ስምምነቱም አርሶ አደሮችና ኤክስፖርተሮች በመጋዘን የሚኖራቸዉን ምርቶች በማስያዝ ብድር እንዲያገኙ የሚያስችላቸዉ መሆኑ ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የግብርና ምርታና ምርታማነት ለማሳደግ ተጨማሪ የግብርና አይነቶች በብዙ አካባቢ እንዲመረቱ እንዲሁም ወደ ዘመናዊ ግብይት እንዲሸጋገሩ እየሰራ ይገኛል።


📌 ምንጭ፦ (ኢ.ፕ .ድ)

Addis Eyita

19 Oct, 10:11


✍️የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በሩብ ዓመቱ የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉ ተገለጸ።

የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል።

የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፤ በተያዘው በጀት ዓመት የ8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት የማስመዝገብ ውጥን መያዙን ተናግረዋል፡፡

በ2017 የመጀመሪያው 100 ቀናት ተግባራዊ የተደረገው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉም ነው የተገለጸው፡፡ ይህም የተቀመጠው እድገት እንደሚመዘገብ አመላከች ነው ብለዋል።

በተለይ በወጪ ንግድ፣ በመንግስት ገቢ ፣ በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና በውጭ ምንዛሬ ግኝት የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል። ከወጪ ንግድ አንጻር በተለይ በወርቅ ወጪ ንግድ እጅግ ስኬታማ ስራ መከናወኑን አብራርተዋል።

ለአብነትም በ2016 በጀት ዓመት ዓመቱን ሙሉ ወደ ብሔራዊ ባንክ የገባው የወርቅ መጠን 4 ቶን ብቻ እንደነበር የተናገሩት ሚኒስትሯ፤ በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሶስት ወራት ብቻ 7 ቶን ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ መግባቱን ተናግረዋል።

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በአጭር ጊዜ ውስጥ ምን ያህል ለውጥ ማምጣቱን አመላካች ስለመሆኑ አብራርተዋል።

የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ በበኩላቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያው ሰፊ ዝግጅት ተደርጎበት በመተግበሩ ስኬታማ ሆኗል። በተለይ የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት የተከናወኑ ስራዎች በዚህ ረገድ ተጠቃሽ መሆናቸውን ገልጸዋል።

በሌላ በኩል በትይዩ ገበያና በባንኮች መካከል ያለው የምንዛሬ ተመን አሁን ላይ እጅግ የተቀራረበ መሆኑን ጠቅሰው፤ በአጠቃላይ ያለፉት ሶስት ወራት አፈጻጸም ካለፈው በጀት ዓመት የተሻለ የኢኮኖሚ እድገት እንደሚመዘገብ ያመላከተ መሆኑን ጠቁመዋል።

አገራዊ ለውጡን ተከትሎ የኢትዮጵያ የገቢ መሰብሰብ አቅም እያደገ መምጣቱን የተናገሩት የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ናቸው።

በተያዘው በጀት ዓመት ተግባራዊ የተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እጅግ አበረታች የገቢ አሰባሰብ እንዲመዘገብ እያደረገ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።

በዚህም በሩብ ዓመቱ 180 ቢሊዮን ብር ገቢ ከታክስ መሰብሰቡን ጠቅሰው፤ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ71 ቢሊዮን ብር እድገት እንዳለው ተናግረዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።

📌 ምንጭ :- (ኢ.ፕ .ድ)

Addis Eyita

18 Oct, 12:20


 🧤 የሻወር ጓንት የማምረት ቢዝነስ 🧤

👉 የሻወር ጓንት በሁሉም ማህበረሰብ ዘንድ የሚፈለግ ክርን ተጠቅመን የምንሰራው ምርት ነው:: 
👉 በተለያየ ከለር ማምረት ይቻላል::
👉 በቀን 2,720 ጓንቶችን🧤 ማምረት ይቻላል ፡፡
👉በወር 317ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ የተጣራ ትርፍ ይገኝበታል::

🧿መነሻ ካፒታሉ 4.5 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 900 ሺ ብር ያለው ወደ ቢዝነሱ መግባትና በአጭር ጊዜ ትርፋማ መሆን ይቻላል።

📣ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መጥተው የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና ይውስዱ።
🏆 በተጨማሪም ማንኛውንም ማሽን በአዲስ እይታ በኩል ሲያስመጡ 30% ከደንበኛው ቀሪውን 70% ደግሞ አዲስ እይታ በመሸፈን ማሽኑን አስመጥቶ ያስረክባል፡፡

ለበለጠ መረጃ :
📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 /0901842121           
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!!
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ ።
YouTube Facebook Telegram
Tiktok Website

Addis Eyita

18 Oct, 06:45


Addis Eyita pinned «እጅግ አዋጭ በወር 777ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ የሚገኝበት ቢዝነስ..📈!📊  🍅 🍟 ካቻፕ የማምረት ቢዝነስ 🍅 🍟 👉 ካቻፕ በቀላሉ ቲማቲምን ተጠቅመን የምንሰራው የምርት አይነት ነው፡፡  👉 ጥሬ እቃውም በሃገር ውሰጥ በከፍተኛ ሁኔታ ስለሚገኝ በዚህ ቢዝነስ ላይ በመሰማራት ትርፋማ መሆን ይቻላል ። 👉 ካቻፕ በከፍተኛ ካፒታል የሚሰራ ሲሆን በካፌና ሬስቶራንቶች እጅግ ተፈላጊ እና ምግብን…»

Addis Eyita

17 Oct, 13:21


🧹መጥረጊያ የማምረት ቢዝነስ 🧹

ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👉https://vm.tiktok.com/ZMhPkDLFT/

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 090184212

Addis Eyita

16 Oct, 09:26


እጅግ አዋጭ በወር 777ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ የሚገኝበት ቢዝነስ..📈!📊

 🍅 🍟 ካቻፕ የማምረት ቢዝነስ 🍅 🍟

👉 ካቻፕ በቀላሉ ቲማቲምን ተጠቅመን የምንሰራው የምርት አይነት ነው፡፡ 
👉 ጥሬ እቃውም በሃገር ውሰጥ በከፍተኛ ሁኔታ ስለሚገኝ በዚህ ቢዝነስ ላይ በመሰማራት ትርፋማ መሆን ይቻላል ።
👉 ካቻፕ በከፍተኛ ካፒታል የሚሰራ ሲሆን በካፌና ሬስቶራንቶች እጅግ ተፈላጊ እና ምግብን አጣፍጦ ለመብላት የሚያገለግል ተፈላጊ ምርት ነው ።
👉 በቀን 1 ቶን ካቻፕ ማምረት ይቻላል ፡፡
🔊  ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስፈልገው :-
መብራት ፡ - 3 ፌዝ
ቦታ - 300 ካሬ ሜትር
የሰው ሃይል - 5 ሰው
ጥሬ ዕቃ፦
🍅 ቲማቲም ፣የተፈጨ ስኳር ፣ አቼቶ ፣
🌶ስፓይስ ፣ 📦 ማሸግያ ከነ ሌብል
ማሽኖች :-
✔️ መልቀሚያ ማሽን (sorting machine)
✔️ ማጠብያ ማሽን (bubble cleaning machine)
✔️ ማሞቂያ ማሽን (tubular preheating machine)
✔️ ፐልፒንግ ማሽን (Pulping)
✔️ ማጠራቀሚያ ታንክ (storage tank)
✔️ ፓንፕ (pump)
✔️ ስቴራላይዚንግ ማሽን (sterilization machine)
💡ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መጥተው የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና ይውስዱ።በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍ እና ክትትልም በመታገዝ የስኬትዎን መንገድ ይጀምሩ!!!

🔘መነሻ ካፒታሉ 7.6 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም  1.5 ሚሊየን ብር ያለው ወደ ቢዝነሱ መግባትና በአጭር ጊዜ ትርፋማ መሆን ይቻላል።

💡ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን
!!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ
YouTube Website       
Facebook       Twitter
Telegram       Tiktok
Instagram

Addis Eyita

15 Oct, 09:42


🔑ለስኬት ቁልፉ ምንድነው ?🔑

1) ግልጽ ግቦችን ማውጣት (set clear goals)
2) ጠንካራ የሥራ ሥነ ምግባር (strong work ethic)
3) ቀጣይነት ያለዉ አካሄድ ( consistency)
4) ዲሲፕሊን
5) መስዋዕት ለመሆን መዘጋጀት (willing to sacrifice)
6) የማያቋርጥ እውቀትን ለማሳደግ ጥረት ማድረግ (continuous pursuit of knowledge)
7) የማዳመጥ ችሎታን ማዳበር(the ability to listen)
8) ''በፍፁም አላቆምም'' አመለካከት (''I will never quit'' Attitude)
9) ግልጽ ዓላማ(having a clear purpose in life)
10) አደጋዎችን ለመውሰድ አለመፍራት(not afraid to take risks)


መልካም ቀን ተመኘን 🙏
****************

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121

Addis Eyita

14 Oct, 12:05


በከፍተኛ ካፒታል በወር 337ሺ ብር💰💰እና ከዚያ በላይ💰💰የተጣራ ትርፍ...📈!📊

     📌ሚስማር የማምረት ቢዝነስ📌

👉አዋጭነቱ በገበያ ፍላጎት ጥናት የተረጋገጠ በከፍተኛ ካፒታል ሊሰራ የሚችል ቢዝነስ
👉ሚስማር  የማምረት ቢዝነስ ከፍላጎት አንጻር ስናየው ገና ያልተነካ የቢዝነስ አይነት ነው ::
👉ሚስማር  ሀገር ውስጥ በሚገኝ ጥሬ እቃ የሚሰራ ነው።
👉ዋና ጥሬ ዕቃው የስታፋ ብረት ሲሆን በቀን ከባለ3- ባለ15 ቁጥር ያላቸው 3000 ኪ.ግ ሚስማሮችን ማምረት ይቻላል ፡፡
🔊  ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስፈልገው :-
መብራት ፡ - 3 ፌዝ
ቦታ - 150 ካሬ ሜትር
የሰው ሃይል - 5 ሰው
ማሽኖች :-
     ✔️ ማቅጠኛ ማሽን
     ✔️ ሚስማር መስርያ ማሽን
     ✔️ ጫፍ ማውጫ እና ዝገት ማስለቀቅያ
     ✔️ መበየጃ መሞረጃ እና ማጠብያ

💡ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር ወደ አዲስ እይታ መጥተው የቲዎሪ እና የተግባር ስልጠና ይውስዱ።በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍ እና ክትትልም በመታገዝ የስኬትዎን መንገድ ይጀምሩ!!!

🔘መነሻ ካፒታሉ 8.5 ሚሊየን ብር ሲሆን የዚህ 20% ማለትም 1.7 ሚሊየን ብር ያለው ወደ ቢዝነሱ መግባትና በአጭር ጊዜ ትርፋማ መሆን ይቻላል።

💡ይህን አዋጭ ቢዝነስ ለመጀመር የሚያስችል በቂ ስልጠና በአዲስ እይታ በመውሰድ በብቁ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ዛሬውኑ ቢዝነሱን መጀመር ይችላሉ!
🏃‍♀️🏃‍♂️🏃‍♀️           
አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን
!!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121
በሁሉም አማራጮች ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ
YouTube Website
Facebook Twitter
Telegram Tiktok
Instagram

Addis Eyita

12 Oct, 10:00


#ቢዝነስ
       🔎ሳምንታዊ የቢዝነስ ዜና🔍

🗞ኢትዮጵያ 15ኛው የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባን ታሰተናግዳለች

ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን 15ኛውን የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ማካሄድ የሚያስችል ኮሚቴ ተቋቁሞ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡

ስብሰባው ከጥቅምት 30 እስከ ህዳር 1 ቀን 2017 ዓም በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

በ ጥቅምት 1 ቀን የኮሚቴውን የስራ እንቅስቃሴ በመገምገም ስብሰባዉ የሀገሪቱን ገጽታ ለመገንባት ከፍተኛ አበርክቶ እንደሚኖረው በመግለጽ ኮሚቴው በልዩ ትኩረት እንዲንቀሳቀስ ሚኒስትሩ አሳስበዋል፡፡

ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነትን ፈርማ ወደ ትግበራ በመግባት ሂደት ላይ ትገኛለች። ስምምነቱ ለወጪ ንግድ ምርቶች ተገማች የገበያ እድል ለማስፋት፣ አንድ አፍሪካዊ የገበያ ሥርዓተ በመፍጠር የግሉን ዘርፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግና ቀጣናዊ ትስስሩን ለማጠናከር የሚያስችል መሆኑን ሚኒስቴር መስሪያቤቱ አስታወቋል።


ምንጭ፦(ኢ ፕ ድ)

Addis Eyita

12 Oct, 10:00


🗞ለጅምላና ለችርቻሮ ንግድ ሥራ 71 ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ፍላጎት ማሳየታቸው ተነገረ፡፡

የውጭ ባለሀብቶች በአገር ውስጥ የጅምላና የችርቻሮ ንግድ እንዲሰማሩ የሚፈቅድ መመርያ ይፋ ከተደረገ በኋላ፣ ከሐምሌ ወር ጀምሮ 71 ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ፍላጎት ማሳየታቸውንና 20 ያህሉ ፈቃድ ማውጣታቸው ተገለጸ፡፡
ከሁለት ወራት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት የኢንቨስትመንት ቦርድ፣ ለኢትዮጵያውያን ብቻ ይፈቀዱ የነበሩ የንግድ ሥራዎች ለውጭ ኩባንያዎች እንዲከፈቱ መወሰኑ ይታወሳል፡፡

የውጭ ባለሀብቶች በጅምላና በችርቻሮ ገበያ እንዲሰማሩ የሚፈቅድ ሕግ ከወጣ በኋላ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምዝገባና ፈቃድ መስጠት ከጀመረ ጊዜ ጀምሮ 21 ድርጅቶች ፈቃድ ማውጣታቸውን፣ 13 ድርጅቶች በችርቻሮ ገበያ ለመሰማራት፣ ወደ ውጭ ምርቶችን ለመላክ ደግሞ ስምንቱ ድርጅቶች መሆናቸውን የገለጹት፣ በኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፍተኛ የፖሊሲና የሕግ ጉዳይ አማካሪ ሀብታሙ ስማቸው (ዶ/ር) ናቸው፡፡

መስፍን ታፈሰና ጓደኞቹ የሕግ ቢሮ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ቁመና በተመለከተ ሐሙስ መስከረም 23 ቀን 2017 ዓ.ም. የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ጨምሮ የተለያዩ የዘርፉ ባለድርሻዎች በተገኙበት ውይይት ተካሂዶ ነበር፡፡

የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፍተኛ የፖሊሲና የሕግ ጉዳይ አማካሪው ፈቃድ ካወጡት ድርጅቶች በርካቶቹ አዳዲስ የገበያ መዳረሻ ከሚባሉ አገሮች የመጡ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ የኩባንያዎቹን ስም ከመጥቅሰ የተቆጠቡት አማካሪው፣ ወደ ውጭ ምርቶችን ለመላክ የተመዘገቡት ኩባንያዎች በአመዛኙ በቡናና ሰሊጥ ላይ ፍላጎት አሳይተዋል ብለዋል፡፡ ወደ አገር ውስጥ ምርቶችን ለማስገባት ከተመዘገቡት ውስጥ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችና የኮንስትራክሽን ዕቃዎችን ጨምሮ በበርካታ ዘርፎች በአስመጪነት ለመሰማራት ፍላጎት ማሳየታችውን አስረድተዋል፡፡

የቀድሞው የኢቨስትመንት አዋጅ የውጭ ባለሀብቶችን ገድቦ የነበረ ቢሆንም፣ እ.ኤ.አ. በ2020 ተሻሽሎ የወጣው በመሠረታዊነት በኢንቨስትመንት ላይ ለውጥ አምጥቷል ብለዋል፡፡ አዲሱ የኢንቨስትመንት አዋጅ ሥራ ላይ ከዋለ በኋላ ከ150 በላይ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ መግባታቸውን፣ ኩባንያዎቹም ከ2.5 ቢሊዮን ዶላር ያስመዘገቡ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ እ.ኤ.አ. ከ2018 እስከ 2023 ባሉት አምስት ዓመታት የተሻለ የቢዝነስ ከባቢ በመፍጠር የሪፎርም ትግበራ፣ በ100 አጀንዳዎች 85 የሪፎርም ሕጎች ይፋ ተደርገዋል ብለዋል፡

የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ እዮብ (ዶ/ር) ባለፉት ሁለት ወራት የውጭ ምንዛሪ ገበያ መር በመደረጉ ለውጭ ገበያ የሚላከውን ምርት ማሳደጉን፣ የሃዋላ ገቢን በመሠረታዊነት እንዲጨምር ማድረጉንና ወደ አገር ውስጥ የሚገባው ምርት ግን እየቀነስ መሄዱን አስረድተዋል፡፡

በቅርቡ በአዳማ በተካሄደው የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የአሥር ቀናት ሥልጠናና ውይይት በፖለቲካ ችግሮች ላይ አልነበረም ያሉት ሚኒስትር ደኤታው፣ በሃርቫርድ ደረጃ የሚሰጥ ከፍተኛ ሥልጠና እንደነበርና ዋና ትኩረቱ አገልጋይ ሠራተኛ የመፍጠር እንደነበር ገልጸዋል፡፡ ‹‹አገልጋይነት ምን መምሰል አለበት? አገርን እንዴት እናገልግል? በሚል የተሰጠ ሥልጠና ነበር፤›› ብለዋል፡፡


ምንጭ፡ ኢትዮጵያን ሪፖርተር

Addis Eyita

12 Oct, 10:00


🗞የቡና ጥራትን በማሻሻል የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ።

የቡና ጥራት ደረጃን በማሻሻል ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሻፊ ኡመር ገለጹ፡፡

ባለፉት ዓመታት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት ቡናን በኩታ-ገጠም የማምረት እና ያረጁ የቡና ተክሎችን የመጎንደል ሥራ እየተሠራ እንደሚገኝ ገልጸው አሁን ላይ ምርት መስጠት መጀመራቸውን አቶ ሻፊ ገልጸዋል፡፡

በተያዘው በጀት ዓመትም 326 ሺህ ቶን ቡና ለዓለም ገበያ በማቅረብ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ዕቅድ መያዙን ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡

ምርታማነትን ለማሳደግ የተሠራው ሥራ አመርቂ ቢሆንም ከጥራት አንጻር ግን መሻሻል የሚገባው መሆኑንም አመላክተዋል፡፡

ኢትዮጵያ ለዓለም ገበያ የምታቀርበው ቡና ጥራት 1ኛ ደረጃ 13 በመቶ ብቻ ሲሆን÷ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዘው የጥራት ደረጃ 4ኛ እና 5ኛ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

በቀጣይ ለዓለም ገበያ የሚቀርበውን ቡና የጥራት ደረጃ ወደ 1ኛ እና 2ኛ ከፍ በማድረግ የተሻለ ጥቅም ለማግኘት እየተሠራ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡

ከዚህም አንጻር የቡና አብቃይ አካባቢዎች ከጥራት አንጻር ያሉበትን ደረጃ በመለየት ድጋፍ እየተደረገላቸው እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡
ምንጭ፦ ፋና ቢዝነስ(ኤፍ ቢ ሲ)

🗞በቅርቡ በተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ቁጥር መጨመሩ ተገለፀ።

👉 ከ3ሺህ 300 በላይ የቻይና ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ፣

👉 ኢስተር ኢንዱስትሪ ዞን 95 በመቶ የሚሆነው በቻይና ባለሀብቶች የተያዘ ነው፣

👉 ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥ ብቻ 72 የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ቀርበዋል፣

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች በዱከም የሚገኘውን ኢስተር ኢንዱስትሪ ዞን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ።

በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዶክተር ዘለቀ ተመስገን እንደገለፁት፤ ለውጡን ተከትሎ በተሰሩ በርካታ ስራዎች በየጊዜው ወደኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ የሚመጡ ባለሀብቶች ቁጥር ጨምሯል።

የኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞን በውስጡ 153 ድርጅቶች አሉት ከእነዚህ መካከል 95 በመቶ የሚሆነው በቻይና ባለሀብቶች የተያዘ መሆኑን የገለፁት ዶክተር ዘለቀ፤ ኢንዱስትሪ ዞኑ ካሉት የግል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ተጠቃሽ ነው ብለዋል።

እንደ ዶክተር ዘለቀ ገለፃ፤ ከ3ሺህ 300 በላይ የቻይና ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። በዚህም ከ325ሺህ በላይ ለሆኑ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሯል።

እንዲሁም የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር እየተደረገ መሆኑን በመግለፅ፤ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከውጭ ለሚመጡ ባለሀብቶች ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢን የመፍጠር ስራን እየሰራ መሆኑን ዶክተር ዘለቀ ጠቁመዋል።

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዳገቶ ኩንቤ በበኩላቸው፤ በቅርቡ የተደረገውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ተከትሎ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ቁጥር ጨምሯል። ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፃር 12 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ተናግረዋል።

ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥ ብቻ 72 የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች መምጣታቸውን ያነሱት አቶ ዳገቶ፤ ከእነዚህ ውስጥ 12ቱ ፍቃድ ማግኘታቸውን ጠቁመዋል።

ኮሚሽኑ በባለሀብቶች ዘንድ የሚነሱ ችግሮችን ለመፍታትና የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴውን ለመደገፍ በተጨባጭ መሬት ላይ ወርዶ እየሰራ መሆኑን አቶ ዳገቶ ገልጸዋል።
ምንጭ፦(ኢ .ፕ. ድ)

Addis Eyita

11 Oct, 09:30


⭐️ የምንወደውን ነገር እንዴት ወደ ቢዝነስ መቀየር እንችላለን ? ⭐️

በትርፍ ጊዜያችን ወይም ብዙ ጊዜያችንን አዘውትረን በደስታ የምንተገብራቸውን ተግባራቶች ወደ አዋጭ ቢዝነስ መቀየር እርስዎ ከሚያደርጉት በጣም ጠቃሚ ጉዞዎች ውስጥ አንዱ ሊሆን ይችላል። ይህን ለማሳካት እነዚህን ጠቃሚ ምክሮች እነሆ:-

1. የሚወዱትን ነገር ለይቶ ማወቅ

ማድረግ የሚወዱትን ነገር በማሰላሰል መጀመር። ይህ ከዕደ ጥበብ ሥራ፣ ምግብ ከማብሰል፣ ከመጻፍ ወይም ከጨዋታም ሊሆን ይችላል። ራስን መጠየቅ፡-
- ምን ዓይነት እንቅስቃሴዎችን እወዳለሁ?
- ምን ችሎታዎች አሉኝ?
- እነዚህ ፍላጎቶች አንድን ችግር እንዴት መፍታት ወይም ፍላጎትን ማሟላት ይችላሉ?

2. ገበያን መመርመር

አንዴ ፍላጎትዎን ካረጋገጡ በኋላ አዋጭነቱን ለመረዳት ገበያውን ይመርምሩ፡
- ደንበኞችዎ እነማን ናቸው?
- በዚህ ቦታ ውስጥ ነባር ንግዶች አሉ ወይ?
- አቀራረብህን ልዩ የሚያደርገው ምንድን ነው?

3. የቢዝነስ እቅድ መፍጠር

የንግድ እቅድ ማውጣት ግብዎን፣ ደንበኞችን እና የእድገት ስልቶችን ለመዘርዘር ይረዳል።
- ምን አይነት ንግድ መሆን ይችላል።(ለምሳሌ የምርት ሽያጭ፣ አገልግሎት መስጠት)።
- ደንበኞች ጋር ለመድረስ ምን አይነት ስልቶችን እንጠቀም?
- ንግዱን ለመጀመር ወጪዎችን እና የገቢ አቅምን ለመረዳት የፋይናንስ ትንበያዎች ማካሄድ ::

4. በትንሽ ጀምሮ እና ሃሳቦችን ማሳደግ

ሙሉ በሙሉ ከመጀመርዎ በፊት በትንሹ ለመጀመር ያስቡ፡-
- የጎን ፕሮጀክት ወይም የምርት/አገልግሎትዎን የመሞከሪያ ጊዜ።
- ከጓደኞች ከቤተሰብ እና ከቅርብ ደንበኞች የሚገኙ ግብረ መልስ ይሰብስቡ።
- አቅርቦትዎን ለማጣራት ይህንን ግብረመልስ መጠቀም።

🎉. አነቃቂ ታሪኮች. 🎉

ስሜታቸውን በተሳካ ሁኔታ ወደ ትርፋማ ንግዶች የቀየሩ ጥቂት ሥራ ፈጣሪዎች ውስጥ፡-

1. ሶፊያ አሞሩሶ
- ሶፊያ የቀን ስራ እየሰራች በ eBay ላይ የቆዩ ፋሽን ልብሶችን በመሸጥ ጀመረች ። ለፋሽን እና ለቅናሽ ግብይት ያላት ፍቅር ቢዝነስ እንድትጀምር ምክንያት ሆኗታል፣ ይህም ወደ የብዙ ሚሊዮን ዶላር የonline ላይ ስራ ፈጣሪ እንድትሆን አግዟታል ።

2. ፓት ፍሊን - Smart Passive income
- ፓት ፍሊን በሥነ ሕንፃ ላይ ያለውን ፍላጎት ወደ ስኬታማ የመስመር ላይ ንግድ ለውጦታል። ሥራውን ካጣ በኋላ፣ ስለ ኦንላይን ንግድ ሌሎችን በማስተማር Smart Passive ገቢ እንዲፈጠር አድርጓል።

4. ራቸል ሆሊስ - The chic site
- ራቸል የምግብ አሰራር እና የአኗኗር ዘይቤ ፍቅሯን ለመካፈል ብሎግ ጀምረች። በምታቀርባቸው ይዘቶት መጽሃፎችን እና አነቃቂ ንግግሮችን ጨምሮ የተሳካ የምርት ስም አስገኝታለች።ይህ ሁሉ የህይወት ልምዷን ለመካፈል ካላት ፍላጎት የመነጨ ነው።

ፍላጎትህን ወደ ትርፍ መቀየር ትጋትን፣ ጥናትን፣ እና ከተሞክሮ ለመማር ፈቃደኛነትን የሚጠይቅ ጉዞ ነው።
እነዚህን መንገዶች በመከተል እና ስኬታማ ከሆኑ ስራ ፈጣሪዎች መነሳሻን በመቅሰም, የትርፍ ጊዜ ተግባሮችዎን ወደ ትርፋማ የንግድ ስራ መቀየር ይችላሉ።
ዋናው ነገር በመንገዱ ላይ ለመላመድ እና ለማደግ ክፍት በመሆን ለፍላጎትዎ ታማኝ መሆን ነው!!

መልካም ቀን ተመኘን 🙏
****************

አዲስ እይታ
ህልሞን እንተገብራለን!

📍አድራሻ:-ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.227
📞0978212121 / 0901842121