በአይነቱ ልዩ ነፃ የዘመናዊ ዶሮ እርባታ የስልጠና ፕሮግራም
✅ ድርጅታችን ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ እና አሰራር በመገንዘብ በየጊዜው እና እየተደጋገመ የሚሰጠውን ክትባት የሚያስቀር 7k የተሰኘ ለተለያዩ 7 በሽታዎች መከላከል የሚያስችል ክትባት ተከትበው የሚወጡ ዶሮዎችን የሚያስተዋውቅበት እና ስልጠና የሚሰጥበት ልዩ ዝግጅት
✅ የዘርፍ ተዋናዬች እና የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች የሚገኙበት
✅ በአንድ መርፌ ለ7 በሽታዎችን
✅ በኢትዮጲያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ (ህዳሴ አዳራሽ)
✅ ጥር 23 ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ
✅ መግቢያ በነፃ (ሻይ ቡና ጨምሮ)
ለላቀ እና አስተማማን የዶሮ እርባታ
✅ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ለመመዝገብ ከታች ያለውን ማስፈንጥሪያ ይጫኑ
https://forms.gle/zL5XgMGXEcPCtGnz5
ወይም ለመደወል
0932042222/0116677008