ከቻላችሁ መግለጫ ስጡበት‼️
በሁሉም አማራ ክልል የግል ትጥቅ መዝገብ ያላቸው ነጋዴ አርሶ አደር እና ገበሬወች በሙሉ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ እና መሳሪያ እንዲመልሱ የተያዙትም ወደ ዳንግላ ባእከር እና መኮድ ማረሚያ ገብተው ተሐድሶ እንዲወስዱ በብርሀኑ ጁላ እና ደሳለኝ ጣሰው ትዕዛዝ ወጥቶ ብዙወች በቀን ጥር 21, 22, 23 በደብረማርቆስ ፍኖተሰላም ሞጣ መርጦለማርያም ባህዳር ብዙወች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ቀጣይም በሙሉ ኦፕሬሽን ይህ ሰራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ስለዚህ በደንብ ለህዝቡ አድርሱ በየከተማው ከ4000-5000 ክላሽ ትጥቅ እስከ 30/05/2017 እንዲሰበሰብ ትዛዝ ተሰጧል።
please share it(አጋሩት)!
ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!