Solomon bogale @solomon4455 Channel on Telegram

Solomon bogale

@solomon4455


ፌስቡካችን ስለዘጉብን ማንኛውንም መረጃ በዚህ ቻናል ያገኛሉ።

ፌስቡካችን (Amharic)

ፌስቡካችን በዚህ እንዴት እንሆናለን? እስከ ዚህበማለላዊ መረጃ ለሁሉም ትእዛዝ በእናቶች ተባረርኩም። ከማንኛውም አገር አባላት ወዴት ማንኛውንም መረጃ ያገኛሉ? Solomon bogale በየትኛውንም መንገድ መረጃ ማንኛውንም አገር በእናቶች በተመሠረተው መረጃ እንዴት እንቀይር ውድ? ፌስቡካችን ስለዘጉብን ማንኛውንም መረጃ በዚህ ቻናል ያገኛሉ።

Solomon bogale

07 Feb, 14:43


የሞጣ እና የዮኒ የውሸት ድራማ በልጆች ምን ይመስላል ዘና በሉበት።

Solomon bogale

07 Feb, 12:37


የአማራ ትግል እንዲህ ነው ትናንት ያነግሱሀል ዛሬ ላይ አንድ ሰው ስምህን የሚያነሳው ይጥፋ ይገርማል!!!
#ህወሃት አማራን ለመውረር ጦርነት በከፈተ ግዜ ደባርቅን ከህወሃት ወራሪ የተደጋት የደባርቁ ከንቲባ የነበረው አሁን በእስር ቤት የሚሰቃየው ወንድማችን ሰለሞን ተዘራ ምንም ጥፋት ሳይኖርበት እና ከማንም የፋኖ አደረጃጀት ጋርም ግኑኝነት የለለው ሆነ ተብሎ የታሰረ ወንድማችን ነው።
#ባስቸኳይ ልቀቁት ዛሬ ላይ የብልፅግና መንግስት ባጠቃላይ ንፁህ አየር የምትተነፍሱት ያኔ ሰለሞን ተዘራ ደባርቅ ላይ ጭና ላይ የደባርቅን ወጣት አደራጅቶ ባይታገል ኑሮ ዛሬ ላይ ሰለሞንን ያሰራችሁ የብልፅግና አመራር የህወሃት መጫወቻ ነበራችሁ።

በአማራ ትግል ውስጥ ከተረዳውት አንድ ነገር ትንሽ ጀብድ ከሰራህ የሚያውቅህም የማያውቅህን አሽኮኮ አድርጎ ያነግስሀል ስትታሰር ደሞ ማንም ዞር ብሎ የሚያይህ የለም በተለይ በአማራ ትግል የምትመሰገነው በሂወት እያለህ ሳይሆን ስትሞት ብቻ ነው !!!

Solomon bogale

05 Feb, 13:46


የጎጃም ፋኖ እና ፖለቲከኛ እስከ ተራ አክቲቪስት የሚያስቡት ወልቃይትን ለትግራይ ተሰጦ ከህወሃት ጋር አብረው ታግለው የክልሉን ስልጣን ዘሜ እንዲይዘው ነው ። ከዛም የጎንደር በጌምድርን መሬት እስከ ጎርጎራ በጎጃም ማካለል ነው ይሄ ቅጀት ነው አይሳካላችሁም ። በኔ እሳቤ መሆን የነበረበት አራቱም የአማራ ግዛቶች እና ከክልሉ ውጭ ያለውን አማራ ጨምሮ አንድ በመሆን የማንም አካባቢ የበላይ ሳይሆን ተከባብረን ተዋደን አንድ በመሆን የብልፅግናን ስርዓት አስወግደን አማራ ስልጣን ይዞ ሌላውንም ኢትዮጵያዊ ነፃ አውጥተን እኩልነት የሰፈነባት ኢትዮጵያ መስርተን መኖር ነው የምናስበው። የምናየው ግን ልክ እንደ ትግራዩ የአድዋ ቡድን በአማራው የጎጃም የበላይነት እያየን ነው ።
ለማንኛውም የጎጃም ፋኖ ከህዋህቶች ጋር የሚደራደሩበትን ንግግር አመጣላችኋለው። ከዛ በተረፈ እኛ ጎንደሬዎች ወልቃይት ቀይ መስመራችን ናት ።ወልቃይት የጎንደር ብቻ ሳትሆን የሁሉም አማራ ናት።

Solomon bogale

05 Feb, 13:17


በአማራ ስም የተደበቀው የህውሃት ተጫኝ ፣ የህዳር አህያ !!

ይህ ፀረ አማራ ቡድን ፣ በተለይ ደሞ ፀረ ጎንደር ስብስብ ጭብሉን እየገለጠ ነው። በተለያየ ጊዜ የፀረ ጎንደር ድርሰት እያመረተ የሚለቀውን አካል ማንቁርቱን ይዘን መርዙን እያስተፋነው ነው።

ጎንደርን ለወያኔ መስዋዕት ማቅረብ አይቻልም። ከወያኔ ጋር የሚቆም የጎንደር ሙህርም ፋኖም የለም። ወያኔ የጎንደር አንደኛ ደራጃ ጠላት ናት ። በደንብ ይሰመርበት። ጠላቷን ወያኔ ለመግጠም ጎንደር ከመቸው ጊዜ በተሻለ ቁመና ትገኛለች።

ወልቃይት ቁራጭ መሬት አይደለችም። ወልቃይት ጎንደሬ አማራ ናት። ቀይ መስመራችን ናት። ከወያኔ ጋር የሚደረግ ያለተቀደሰ ጋብቻ ጎንደርን ለማጥፋት እንደሆነ ከገባን ቆይቷል።

ወልቃይት ፣ ጎንደር ፣ አማራ !!

Solomon bogale

03 Feb, 22:18


#ይች ከንቱ እስከ ስብስቧ የጎንደር በጌምድር ፋኖ በጎጃም ስር ካልሆንክ እያሉ ለማስገደል ያሳዳሉ በውጭ ያለውን ደሞ በሀሰት ስም በማጥፋት እያሳደዱ ይገኛሉ ።
የጎንደር በጌምድር ልጆች በአማራነታችን ማንም እንደማይደራደር የታወቀ ነው ለአማራም ብሎም ለኢትዮጵያ ትንሳኤ ትልቅ እንቅፋት የሆነን ኦሮሞም ትግሬም አይደለም የጎጃሙ የአገው ሸንጎ ስብስብ የዘመነ ካሴ ክንፍ ነው!
ለምን ብትሉኝ ፍላጎታቸው ትናንት ከዚህ ቀደም ደርግን ጥየ ትግራይን ነፃ አወጣለው ብሎ የተነሳው የትግራይ ነፃ አውጭ ህወሃት በሌላው የትግራይ ህዝብ አጥንት እና ደም የአንድ አካባቢ #የአድዋ ስብስብ ሰብስቦ ሌላውን የትግራይ ህዝብ ሳያሳትፍ ትግራይን ከሌላው ኢትዮጵያዊ ጋር እንዲጠላ በማድረግ እና የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ብዙ በደል እንደፈፀመ የማይረሳ ነው ።
አሁን ደሞ በአማራ ህዝብ ደም እና አጥንት የጎጃሙ የአገው ሸንጎ ስብስብ የዘመነ ካሴ ክንፍ በአማራ ህዝብ አጥንት እና ደም ዳግማዊ የህወሃትን የአድዋ ስብስብ ለመፍጠር የጎንደር በጌምድርን ፋኖ እና ማንኛውንም የፖለቲካ አንቂ እያሳደዱት ይገኛሉ።
እኔ ነኝ ንጉስ እያለ የሚቃጀው ዘመነ አርበኛ ደረጀ በላይን እና ሌሎችን ለማስገደል እቅድ እንዳቀዱ የወጣ መረጃ አለ እኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ በምንችለው አድርሰናል ።

Solomon bogale

25 Jan, 05:13


አንዳንድ የባሪያ ልጆች አውቀን ዝም ስንል እራሳቸውን የባላባት ልጅ አድርገው ቁጭ አሉ።
#የኋላው ከለለ አይኖርም የፊቱ!
ዛሬ ስለ አያቴ አጭር ታሪክ ልንገራችሁ!
ከስር የምትመለከቱት አርበኛ #ፊታውራሪ_የሱፍ ፍላቴ ይባላል የኔ አያቴ ነው አባቴ ኑሩ የሱፍ ይባላል በአያቴም ይሁን በአባቴ ከሙስሊምም ከኦርቶደክስም የተዋለዱ ናቸው ።
እኔ ያደኩት ከእናቴ እና ከአያቶቸ ጋር ስለሆነ የምጠራው በእናቴ አባት ነው ። ከአባቴ በኩሉ ካሉ ሙስሊምም ኦርቶዶክስም አክስት አጎትም ይሁን እህት ወንድም ጥሩ ቤተሰባዊ ግኑኝነት አለኝ።
በእናቴ በኩልም አያቴ እኔ ሰለሞን ቦጋለ ___ በኩራት የምጠራበት ጀግና ሀገር ወዳድ የደንቢያ የሰቀልት ባላባት ናቸው።

#አያቴ ፊታውራሪ የሱፍ
#በሰሜን_ጎንደር ምድር ላይ የጣሊያንን ጦር ሲያርበደብዱ የነበሩ ጀግና ! ትህትናን ተላብሰው በለጋስነታቸው ይታወቁ የነበሩ ትልቅ ሰው! ጣሊያንን ያንበረከኩት #በምዕራብ #በለሳ ዳሁጭ ማሪያም ጨፈንታ ጎጥ ባላባት የሆኑት እና #በጃንሆይ እጅ ወደር የሌለው ጀግንነት ሜዳሊያ የተሸለሙት #የግራዝማች_ዓለሙ ንጉሴ አማች!ፊታውራሪ የሱፍ ይባላሉ።
በቀጣይ አያቶቸን የሰሩትን ጀብድ እና ምስሎች ሙሉ ታሪካቸውን አቀርብላችኋለው።

Solomon bogale

22 Jan, 06:09


#ይድረስ ለጎንደር በጌምድር ፋኖ የታሪክ ተጠያቂም ተወቃሽም እንድትሆን ጥንቃቄ እንድትወስዱ የወንድማዊ ምክሬ ነው!!

#ምክንያቱም የጎንደር በጌምድር በፋኖ አደረጃጀት እና ያለፈውንም አሁን ያለውንም መንግስት መመቃወም እና ፋኖን በማደራጀት ጎንደር በጌምድር የመጀመሪያ ነው !!
#ጎንደር በጌምድር የተማረም ተኳሽም ፖለቲከኛም ሁሉም አለን !
የዘመነ ካሴ የአገው ሸንጎ ስብስብ ገንዘብ አለን ብለው ጎንደር አልተማረም መሪ የለውም ሌላም ሌላ እያሉ በአክቲቢስቶቻቸው እያሰደቡን ይገኛሉ ። እናም ከዚህ በፊት የጎንደር ፋኖ ምርጫ ሲደረግ እራሱን ተመራጭ ማድረግ ሲችል መራጭ ሁኖ በማየታችን በውጭም በሀገር ቤትም ያለን የጎንደር በጌምድር ተወላጆች አዝነናል !!
#አሁን ደሞ በጎንደር በሽዋ በወሎ ህዝብ እና ፋኖ ደም እና አጥንት ስልጣን ለመያዝ ገንዘብ እየከፈለ ፋኖ የሚገዛው የነ ዘመነ የአገው ሸንጎ ስብስብ ልክ እንደ ትግራዩ የአድዋ ስብስብ በአማራ ላይም ለመድገም ብዙ ስራ እየሰሩ ነው። እናም የጎንደር በጌምድር ፋኖ መጀመሪያ እርስ በእርስ የጎንደር በጌምድር ፋኖ አንድ ሳትሆኑ የነዘመነ የአገው ሸንጎ ስብስብ የጎንደርን መሬት ጎርጎራ ፣ወረታ ፣አለፋ የመሳሰሉትን የጎንደር ግዛት በካርታቸው አስፍረው ለመጣው የአገው ሸንጎ ስብስብ ጠበንጃ ተሸካሚ ከሆናችሁ እናንተም ተዋርዳችሁ ህዝባችሁንም እንዳዋረዳችሁት እወቁ ።
ጎንደር በጌምድር አሁን የጎጃም አገው ተለጣፊ ወይም ተከታይ መሆን ሳይሆን የሚያስፈልገው መጀመሪያ ጎንደር በጌምድር ካሉት ወንድሞቹ ጋር አንድ መሆን ከዛም ከወሎ ከሽዋ ከጎጃም እንዱሁም ከክልሉ ውጭ ከሚኖሮ ፋኖዎችን ይሁኑ አመራሮች ጋር አንድ በመሆን የአማራን ህዝብ ነፃ ማውጣት ከዛም ሌላውንም ኢትዮጵያ ነፃ አውጥተን የስልጣን ባለቤት ሁነን በሰላም መኖር ነው የምንመኘው !!!!

Solomon bogale

21 Jan, 18:12


የጎጃም የአገው ሸንጎ ፋኖ ስብስብ በሹፌሮች ላይ የሚደረግ ግፍ ይቁም

Solomon bogale

19 Jan, 04:09


በጣም ደስ ብሎኛል ቲክታክ በመዘጋቱ

Solomon bogale

18 Jan, 16:21


Channel photo updated

Solomon bogale

18 Jan, 16:18


ዘመዴ ወጥሯል

Solomon bogale

16 Jan, 09:46


#ጎንደርየ ከዚህ የበለጠ አምሮብሽ ማየት እፈልጋለው እናትዋ ጎንደር!!
አንዳንድ የአማራ ወገኖቻችን በጎንደር የኮሪደር ልማት ጉዳይ ብዙ ባትሉ መልካም ነው ምክንያቱም ጎንደርን ከእኛ በላይ የሚያውቃት የለም የመጣ የሄደው ፖለቲካ የሚሰራባት ለዘመናት ልማት አይቷት የማታውቅ ምንም የለላት ከተማ ነች እና ወገኖቸ የጎንደር ልማት ለእናንተም ደስታ ሊሆን ሲገባ በየቲክቶኩ ጎንደርን መሳደብ አንድነታችን ከማፍረስ ውጭ ሌላ የሚመጣ ነገር የለም እናም ተግ ብትሉ መልካም ነው። በተለይ በጎንደር መልማት አይናችሁ የሚንፈረፈር እነ ስልጣን ጥሙ ሰከን በሉ።
#የጎንደርን ልማት እንደግፋለን አልን እጅ ብልፅግናን እንደግፋለን አላልነም !
ለማንኛውም ገፍታችሁ ገፍታችሁ እዚህ አድርሳችሁናል!!
#እናትዋ ጎንደር ሁሌም ይመርብሽ!!

Solomon bogale

16 Jan, 09:08


ገፍተው ገፍተው በትንሹ ይችን እንድንል አድርገውናል ከዚህ በኋላ ይቀጥላል #ትናንት የመላው የትግራይ ህዝብ ታግሎ ደርግ ወድቆ ወያኔ ወደ ስልጣን ሲመጣ የአድዋ አካባቢ ብቻ ስልጣኑን ይዘው ሌላውን የትግራይ ክፍል በስልጣንም ይሁን በኢኮነሚ ሳያካትት ሙሉ የትግራይ ህዝብ እንዲጠላ አድርጓቸዋል!
#አሁን ደሞ ዳግማዊ የትግራይ አድዋ የነ ዘመነ ካሴ ጉርፕ የአገው ሸንጎ ስብስብ በሌላው የአማራ ፋኖ እኔንም የአማራ ህዝብ ትግል እና አጥንት ደም ስልጣን ለመያዝ የምታደርጉት አይሳካላችሁም!!
እኔ ሆንኩኝ እኔን መሰሎች የምናስበው 4 ቱም የአማራ ግዛቶች እና ከክልሉ ውጭ የሚኖሩ አማሮች አንድ ላይ ሁነን ተባብረን ታግለን አማራን ነፃ አውጥተን ከዛም ልክ እንደ አማራ የተጨቆነውን ኢትዮጵያዊ ነፃ አውጥተን አንድ ላይ ነው መኖር የምንፈልገው።

Solomon bogale

13 Jan, 20:39


https://l.jaco.live/MjRKkrG1lA

Solomon bogale

13 Jan, 20:39


አስቻለው ፈጠነ አዲስ ጎንደር ዘፈን

Solomon bogale

11 Jan, 18:20


ተወደደም ተጠላ የአገው ሸንጎ ጥርቅም በአማራ ስም ስልጣን ለመያዝ የሚያደርገው ነገር ሁሉ ተባኖበታል። የዘመነ ስብስብ ልክ እንደ ትግራይ ሌላውን ትግራይ ሳያካትቱ የአድዋ ስብስብ ስልጣን ይዘው የትግራይን ህዝብ እንደ ቀለዱባቸው እኛ አማሮች አይቀለድብነም።

Solomon bogale

11 Jan, 04:19


ልክ እንደ ትግራይ አድዋ ስብስብ በአማራ ውስጥ አንድ አካባቢ በሌላው አማራ አንጥንት እና ደም ስልጣን ለመያዝ የሚሞክር አለ ማስቆም አለብን።

Solomon bogale

15 Dec, 20:45


#የጎንደር_በጌምድር ፋኖ ጉዳይ አሳሳቢ ሁኗል!! የጎንደር በጌምድርን የዲያስፖራውን ደጋፊ ሀይል ከሁለት ከፍሎ እያሰዳደበው ነው!
#እኔ በሁለቱም በኩል ያለውን ለማስቆም እየሞከርኩ ነው።
እኛ የምንፈልግ የጎንደር በጌምድር ፋኖ እንደ ጎንደር በጌምድር አንድ ሁነው ከሌላው አማራ ጋር ውህደት እንዲፈጥሩ እንጅ አንድ ሳምንት ከእስክንድር ጋር አንድ ሳምንት ከዘመነ ጋር እና የጎንደር በጌምድር ህዝብ መሪ እንደለለው አድርጎ ከሌላ ጋር መለጠፍ ለጎንደር በጌምድርን ህዝብ አይመጥንም።
ሌላው ነገር በጎንደር በጌምድር አማራ ዲያስፖራ እየከፋፈሉ ያሉ የዘመነ ደጋፊ ናቸው በተለይ የነ ሀብቴ አደረጃጀት ከእስክንድ ወጥተው በዘመነ ስር እንዲሆኑ አድርገናቸዋል የእኛ ተለጣፊ ናችሁ በማለት አስነዋሪ ንግግር ይናገራሉ።
ለማንኛውም እኔ እና እኔን መሳይ የጎንደር በጌምድር ተወላጅ በትግሉ ላይ የቆየነውን ብዙ አስተዋፆ ያደረግነው ለህዝባችን መስራት እየፈለግን ፋኖዎች ከፋኖ አደረጃጀት እንድንወጣ አድርገውናል ምክናቱም እነሱ እየሰሩ ያለው ከአረብ ሀገር እስከ አውሮፓ አሜሪካ ምንም የፖለቲካ ንቃተ ህሊና የለላቸው ዘመድ አዝማድ እና የቀበሌ ስብስብ ሰብስበው ነው እየታገሉ ያሉ እንደዚህ አይነት ትግል ለጎንደር በጌምድር አማራ ትግል ምንም ለውጥ እንደማያመጣ እያየነው ነው።
አንተ ምን ትላለህ ካላችሁኝ እኔ የምለው ለጎንደር በጌምድር አማራ ህዝብ የሚጠቅመውም ለውጥም የምናመጣም መጀመሪያ ከሌላ ጋር ከመለጠፍ ከቅርብ ካሉት ወንድሞቻቸው ጋር አንድ ሁነው የጎንደር በጌምድርን ህዝብ በሚመጥን የተማረ መሪ መርጠው ከሌላው አማራ ጋር አንድ ሁነው የሚሰሩበት መንገድ ቢፈጠር ባይ ነኝ ።
ከዛ በተረፈ የዘመነ ደጋፊ በጎንደር ትግል ገብታችሁ እርስ በእርስ የምታባሉነን እንድታቆሙልን እጠይቃለው ትናንት እስክንድርን ደገፉ የጎንደር ፋኖ ብላችሁ የሻለቃ ሀብቴን እና የአርበኛ መሳፍንትን ፎቶ ዘቅዝቃችሁ ስትሳደባ የነበሩ ዛሬ ከዘመ ጋር ሁነዋል በማለት የእነ ሀብቴ ደጋፊ በመምሰል የጎንደርን ህዝብም ፋኖንም እየከፋፈላችሁ ነው እና የአማራን ነፃነት የምትፈልጉ ከሆነ በአማራ ስም እንለምናችሁ ጎንደር ላይ ያለውን አንድ እስክናደርግ አይመለከታችሁም አርፋችሁ ቤታችሁ ላይ ያለውን ስራ ስሩ! ከዛ በተረፈ ሁለቱ አደረጃጀት አንድ እስኪሆኑ በአንተ አይታ እና የጎንደር በጌምድርን ህዝብ ክብር ይመጥናናል ያልከው የትኛውን ትደግፋከህ ካላችሁኝ የነ #ሰለሞን አጠና የነ #ደረጀ በላይ የነ ረዳት #ፕሮፌሰር እያሱ እና ረዳት #ፕሮፌሰር ጌታ አስራደ እና ሌሎችም ያሉበት የጎንደር በጌምድር አማራ ፋኖ ደውየ ሀሳባቸውን ፍላጎታቸውን ስለሰማው እኔ እንደ ሰለሞን እነዚህን እደግፋለው።
ሰለሞን ቦጋለ

Solomon bogale

10 Dec, 18:56


አለ ነገር ከሆነ __ በኋላ ወደ የድሮ የትግል አቋሜ እመለሳለው !
ለማንኛውም ደስ ብሎኛል ሁሉንም በቅርብ ቀን እናየዋለን!!
የመይሳው ልጆች ማተበኞች!

Solomon bogale

09 Dec, 14:55


https://www.tiktok.com/t/ZTYaHyKxv/

Solomon bogale

22 Nov, 23:34


https://youtu.be/r-pK5udVueY?si=AaIDtFqJmXJdhd0b

Solomon bogale

21 Nov, 11:38


እውነታው ይሄ ነው!

Solomon bogale

09 Nov, 15:03


Channel photo updated

Solomon bogale

05 Nov, 18:27


#ማን ቢመረጥ ይሻላል ትላላችሁ ?
እኔ ኢምግራንት ነኝ ለኔም ሆነ ለሌላው ኢምግራት ከሚላ ብትመረጥ ጥሩ ነው! እኔ ግን ትራፕ ቢመረጥ እመርጣለው ትራፕ ቢመረጥ ለስደተኛ ያለው ጥላቻ ለኔ ችግር እንደሚፈጥርብኝ እረዳለው።
ከኔ የኢምግራንት ችግር የትውልድ መዳን ይበልጥብኛል እላለው። የትውልድ መዳን ይበልጥብኛል ስላችሁ ምን ለማለት እንደፈለኩ ልንገራችሁ ትራፕ ከመጣ ሴት እና ሴት ወይም ወንድ እና ወንድ የሚባል ነገር አጠፋለው ብሏል ። አሜሪካ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወንዱ ልጃችሁ አባቢ ወይም ማሚ ሚስቴን ተዋወቃት ብሎ ወንድ ልጅ ይዞ ቢመጣ ወይም ሴት ልጃችሁ ባሌን ተዋወቁት ብላ ሴት ልጅ ብትመጣባችሁ ምን ትላላችሁ ።እናም ትራፕ ቢመረጥ አዲሱ ትውልድ ይድናል ብየ አምናለው።
የእናንተን ሀሳብ ፃፉ።

Solomon bogale

04 Nov, 15:16


Ethiopian army soldiers executed civilians at point-blank range in Addis Kidam town, East Gojjam, Amhara region, eyewitnesses told DNE Africa
stop Amhara genocide!

Solomon bogale

30 Oct, 01:39


እውነታው ይሄ ነው

Solomon bogale

29 Oct, 03:00


አሁን አሁን የአማራ ትግል ግራ ተጋብታል ከአረብ ሀገር እስከ አውሮፓ እና አሜሪካ ያሉ የፖለቲካ እውቀት በለላቸው የእከሌ ፋኖ የገጠር ቀበሌ ሰፈር ነነ ፣ አበልጅ ነነ እና ዘመድ ነነ በሚሉ አላዋቂዎች ስለተጠለፈ እኔ ዝምታን መርጫለው !

Solomon bogale

18 Oct, 14:09


ጣና ቴሌቪዥን የመላው አማራ ህዝብ ልሳን!

Solomon bogale

16 Oct, 03:10


#ቤቴሊሄም_ዳኛቸው ወይም ቅዳሜ ገቢ የምትባለው በጉሩፕ ውስጥ በሰሞኑን የአምሳል ምትኬን ቤት እናቃጥለዋለን ባለችው መሰረት ዛሬ ተቃጥሏል!!

Solomon bogale

03 Oct, 02:30


The owner of this channel has been inactive for the last 11 months. If they remain inactive for the next 30 days, they may lose their account and admin rights in this channel. The contents of the channel will remain accessible for all users.

Solomon bogale

29 Sep, 22:36


ይነበብ ‼️
ዘመድኩን ነቀለ ማነው!

#ዘመድኩን በቀለ የተወለደው ሀረር ነው። እናቱ ኦሮሞ ስትሆን አባቱ ትግሬ ነው። ትክክለኛ አባቱ ኮንትሮባንድ ንግድ ይሰራ የነበረው አስግዶም ይባላል። በስራ ጉዳይ አቶ በቀለ ቤት የተገኘው አስግዶም ከአቶ በቀለ ባለቤት ጋር ውሽምነት ጀመረ። እናቱ ከባሏ ወስልታ የተወለደውን የአቶ አስግዶምን ልጅ "ዘመድኩን" ብላ የቅኔ ስም አወጣችለት። የአቶ በቀለና የአቶ አስግዶም ጓደኝነት በስራ ምክንያት ሲጣሉ የተደበቀው እውነታ ይፋ ሆነ።

...ከዛ ጊዜ ጀምሮ የሀረሩ የስራ ሰው አቶ በቀለ ሚስትና ልጁን አባረረ። ሚስቱ ጋ ተመልሶ ቢታረቅም ዘመድኩን የሚባል ልጅ ግን ማየት እንደማይፈልግ ነግሯት ፣ እናት ልጇን ያላትን ሰጥታ ወደ አዲስ አበባ ሸኘችው። አዲስ አበባ የመጣው ዘመድኩን አስግዶም አዲስ አበባ ቀጨኔ መዳህኒዓለም አካባቢ በረንዳ አዳሪ ሆነ። ቤተክርስቲያን አካባቢ ከነበሩ ሌሎች የኔ ብጤ ሰዎች ጋር ትርፍራፊ እየበላ አደገ። ዕድሜው እያደገ ሲመጣ እናቱ አንዳንድ የአባቱ ዘመዶችን አስተዋወቀችው። ነጋዴው አባቱ ልጁ ያለበትን ሁኔታ ከልጁ እናት ከተረዳ በኃላ አዲስ አበባ በነበሩ ዘመዶቹ በኩል ለስለላ ስራ ኤንዲመለምሉት አደረገ።

...ከዛን ጀምሮ ዘመድኩን አስገዶም አዲስ አበባ ያሉ አብያተ ክርስቲያናትንና መምህራንን መሰለል ጀመረ። ከአንድ መምህር ቤት እንዲገባ አደረጉት። ቀን ቀን ቤተክርስቲያን አካባቢ መረጃ ሲሰበስብ እየዋለ ማታ መምህሩ ቤት ይመለሳል። በየ አድባራቱ ያሉ የማህበረ ቅዱሳን ጉባኤዎችን በመከታተል "መምህር" ሆነ።

...በመቀጠልም በወቅቱ ከነበሩ ታላላቅ የህወሓት እና ብአዴን ባለስልጣናት ጋር መስራት ጀመረ። አቶ በረከት ስምዖን ፣ አቶ አዲሱ ለገሰ በጣም ጥብቅ ወዳጆቹ ሆኑ።የቤተክርስቲያኑን እውቅና በመጠቀም ከዳንኤል ክብረትና ሌሎችም መምህራን ፣ ቀሳውስትና የገዳም አስተዳዳሪዎች ጋር ትውውቅ ፈጥሮ ቤተክርስቲያንን እስከ ውስጥ አወቀ። መረጃውን ለከፋፋዪ ስርዓት እያቀበለ ቆዬ። በቅርብ ከመንግሥት የተጣላ በበምሰል ዳንኤል ክብረት እንደላከው ተደርጎ ጀርመን ገባ።

አሁን የጎንደርን ህዝብ እና ፋኖ በመሳደብ ከጎጃም አክቲቪስት የቲክቶክ ጊፍት በማግኘት እራሱን ያስተዳድራል።

Solomon bogale

29 Sep, 15:14


#ጎንደርን ለምን ትሳደባለህ የጎንደር እና የጎጃምን ህዝብ እየከፋፈልክ ነው አንተ አማራ አይደለህም ስላልኩት የኔ ያልሆነ ፎቶ ኤዲት አድርጎ ለትግል ።የኔ እንዳልሆነ እንድትረዱ ከዛ በተረፈ ግን አሁንም በጎንደርነቴ እና በአማራነቴ ለማደርገው ትግል ዝም ካላክ ተብየ ለሚደርስብኝ የማሸማቀቂያ ማንኛውም ነገር እንኳን ፅሁፍ እና ኤዲት የተደረገ ፎቶ ጥይት በግንባር ቢደቀን የማልፈራ የመይሳው ልጅ ከዚህ በፊት ወያኔን ለማስወገድ በተደረገ የአድማ ጥሪ እናቴን አስረው አድማ የለም በል እናትክን እንፍታት ሲሉኝ የኔ እናት ከአማራ ህዝብ አትበልጥም ብየ ግደሏት ያልኩ ሰውየ ያንተን የዘመድኩንን የፎቶ ኤዲት እና ተረት ተረት የምፈራ ሰው እንዳልሆንኩ እነግርሀለው።
እስከመጨረሻው አልፋታሀም!!!
ዋጋ ትከፍላለህ ዘመድኩን !!

Solomon bogale

27 Sep, 05:00


#እንጎሮጎባሽ ማለት ምን ማለት ነው ለምትሉ
እንጎሮጎባሽ… የጎመን ምቸት ውጣ
የገንፎ ምቸት ግባ… እንጎሮጎባሽ!!!
የመስቀል ዕለት(መስከረም 16 ለመስከረም 17 አጥቢያ) ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ይህ ድምፅ ከሚንቀለቀል የሹግ(የችቦ) ብርሃን ጋር ተዋሕዶ በጎንደር፣ በጎጃም በትግራይ መንደሮች ያስተጋባል።
ወጣቶች ከቤታችን ጀምረን “እንጎሮጎባሽ!...የጎመን ምቸት ውጣ የገንፎ ምቸት ግባ…” እያልን የሹጉን ትርኳሽ በየቤቱ ደጅ፣ በየጓዳው እናራግፋልን። ይህ ትርኳሽ እንደ እምነት ይቆጠራል። ሽማግሌዎች በየቤታቸው እንጎሮጎባሽ ያሉ ወጣቶችን አስከትለው ሹጋቸውን እንደለኮሱ “እንጎሮጎባሽ…ኢዮሃ አበባዬ መስቀል ተለኮሰ” እያሉ ወደ ደመራው ይመጣሉ። ሦስት ጊዜ ዙረው ከደመራው ጥቂት ርምጃ ርቀው “እንጎሮጎባሽ” እያለ የሚመጣውን ሰው “ዓመት ድገሙ እንኳን አደረሳችሁ” ይላሉ። አዲሶቹም እንደወጉ ደመራውን ሦስቴ “ኢዮሃ” እያሉ ዙረው ራቅ ብለው ይቆማሉ። የሰፈሩ አባወራዎችና ሽማግሌዎች መምጣታቸው ሲረጋገጥ ሸምገል ያሉ አባቶች ይመርቁና ደመራውን ይለኩሱታል። ሌሎች አባቶች ከቆሙበት ሁነው ሹጉን እንደ ጦር እየወረወሩ ደመራው ውስጥ ይሰኩታል። ወጣቶቹም ሆያ ሆዬ እያልን ደመራውን እንዞራለን።

በተለምዶ እ…ን…ጎ…ሮ…ጎ…ባ…ሽ…ይባላል ግን ትክክለኛ ቃሉ አጎሮገባሽ ነው የሚባል.. #መነሻ ቃሉ ንግስት እለኒ ከእስራኤል ብርሃነ መስቀሉን ይዛ ስትመጣ “እንኳን ጓሮ ገባሽ!” እንኳን ደህና መጣሽ እንደማለት ነው ።
የመስቀል ደመራ ሳይለኮስ በቆሎ አይበላም። የመስቀል ዕለት ሽማግሌዎቹ በየጓሯቸው ገብተው በስመአብ ይሉታል። የመጀመሪያዎቹ በቆሎዎች የሚጠበሱት ከርሚጦ ጋር በደመራው ፍሕም ነው። ከዚህ ቡራኬ በኋላ የበቆሎ እሸት አምሮታችን ይወጣልናል። እናም “እንጎሮጎባሽ!” እንኳን ጓሮው ተባረከልሽ። ጎመን ብቻ ሳይሆን ሁሉ እሸቱ ደረሰ። እንኳን ለዚህ አደረሰን ማለት ነው።
በነገራችን ላይ #በጎንደር እና #በትግራይ የመስቀል ደመራ የሚለኮሰው የመስቀል ዕለት መስከረም 17 ነው ምክንያቱም #ድርቡሾች በጎንደር እና በትግራይ ቤተክርስቲያን ለማቃጠል እና ጥቃት ለመፈፃም በ16 መስቀል ባዓላ መሆኑን ስለሚያውቅ ሁልም ውደ መስቀል ይሄዳሉ ብለው አስበው ሲመጡ የጎንደር እና የትግራይ ህዝብ ቀድመው መረጃው ስለደረሳቸው በ16 ይሄን የድርቡሽ ጦር ደምስሰን በ17 እና ክብር በማለት ወስደው ሄዱ ከዛም በድል ተመልሰው በ17 መስቀላቸውን አከበሩ ይባላል ።

#በጎንደር ሆያ ሆዬ የምንለው በዋዜማው መስከረም 16 ማታ ነው። እኔ ከ30 የማንናስ የአንድ ሰፈር እኩዮች የሆያ ሆዬ አቀንቃኝ ነበርኩ።
ልጅነት ያለ ሆያ ሆዬ ጭፈራ ምኑን ልጅነት ሆነው? በውነት ልጅነት የሚመስል እርጅና ነው የሚሆነው። ከትናንት ልጅነታችን ጋር በፅኑ የተቆራኘ ትልቁና የትዝታ ማህደራችን ስይዳስሳቸው ከማያልፉ ክስተቶች ውስጥ አንዱና በዋናነት የሚነሣው “የሆያ ሆዬ” ጭፈራ ነው። ወደ ሰሜኑ የአገራችን ክፍል የመስቀል ዋዜማ ወደ መሃል አገር አካባቢ ባለው ልምድ መሠረት ደግሞ የደብረታቦር ዋዜማ(ለቡሄ)የሚከናወነው የሆያ ሆዬ ጭፈራ በበርካታ ኢትዮጵያዊያን ወንዶች ልብ ውስጥ የራሱን ቦታ ይዞ የሚገኝ ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴት ነው።
በልጅነታችን በተለይ ክረምቱ ከገባበት ሰዓት ጀምሮ አበርባራ አድርቀን፣ ኮሸሽላ ቆርጠን ሹግ(ችቦ) እየሠራን የመስቀል በዓልና የሆያ ሆዬ ጭፈራን እንጠባበቃለን።
እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁ
ስለምን ቦጋለ

Solomon bogale

23 Sep, 11:17


ሰላም እንዴት ናችሁ ሀሳብ ወይም ኮሜንት መስጠት የምትፈልጉ ከሆነ ሀሳብ መስጫውን ልክፈትላችሁ።እስኪ የምትፈልጉ ከሆነ ፍላጎታችሁን በሆነ ምልክት አሳዩኝ።

Solomon bogale

23 Sep, 03:12


ይድረስ #ለኦሮሞው_ዘመድኩን ደጋፊ #የጎንደር ልጆች #ሰላም ውድ ወገኖች እኔ በአለውበት ሀገር ዘና ብየ መኖር እችላለው ነገር ግን እኔ ነፃነት አገኘው ብየ #ህዝቤን ማንም ሲጫወትበት እና ሲያሰቃየው ዝም ብየ ማየት ስለማልፈልግ ይሄን መንግስት ለመጣል እና በህዝቤ ላይ የሚቀልደውን እስከመጨረሻው እታገለዋለው።
ኦሮሞውን #ዘመድኩንን ለምን ተቃወምከው ብላችሁ ኮሜንት ላይ የፃፋችሁ ጥቂት የእኛ ግድም ልጆች ሀገር ቤት እና ከሀገር ውጭ ያላችሁ #በፌስቡካችሁ ላይ በራሳችሁ ስም እና ፎቶ አድርጋችሁ መፃፍ ወይም መቃወም የማትችሉ ፋሪ አስመሳዮች እየዞራችሁ ሰው ከማማት ውጭ ምንም አቅም የለላችሁ ወይም ፋኖን ተቀላቅላችሁ ጫካ ወርዳችሁ መታገል አቅም የለላችሁ የበታችነት የሚሳማችሁ ከማውራት ውጭ የተግባር ስራ የማትሰሩ በፌስቡካችሁ መንግስትን ተቃውማችሁ የምታውቅ ኦሮሞውን ዘመድኩን ለምን ትተቻለህ አትበሉኝ!!!
ለአማራም ይሁን ለጎንደር በጌምድር ማንም ባይወክለኝም እንደ አንድ ጎንደሬ #የጎንደር ህዝብ እና #ፋኖ በሀሰት ሲዘመትበት ዝም ብየ አላይም !!
ከታች ያለውን ቪዲዮ አዳምጡት።

የኦሮሞው ዘመድኩን ደጋፊ ከጎንደር አማራ ውጭ ያላችሁ ተረጋጉ ዘመድኩን ገንዘብ ከተከፈለው ነገም የእናንተን ግድም በሀሰት ከመሳደብ ወደኋላ አይልም።
#በተለይ የጎንደር ከተማ ልጆች የተወሰናቹ ጥቂቶች ሀሳቤን ሳይሆን እኔን ለምን እንደሱ መታገል አልቻልነም ብላችሁ የበታችነት ተሰምታችሁ የተቻችሁኝ ከቻላችሁ ወንድ ሁናችሁ ለህዝባችሁ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ሞክሩ ካልሆነ ዝም በሉ ዝም ብላችሁ እኛ ማናደርገውን እሱ ስላደረገ ብላችሁ አትተቹኝ ምክንያቱም እኔ ሁለመናይን ትቸ አቅሜ በሚችለው 24 ስዓት የምለፈልፈው ለምስኪኑ ህዝባችን ነው።

Solomon bogale

19 Sep, 06:23


https://www.tiktok.com/t/ZTFjYUR1r/