ሰሞኑ መርካቶ ባለፈው ደግሞ ድሬዳዋ እና ሌላም ቦታ ብዙ ንብረቶች የተቃጠለባቸው ወንድምና እህቶቻችን አሉ አሏህ የተሻለውን ይተካላቸው ግን አሁን እነሱ ምንድነው ማድረግ ያለባቸው ስንል ይህ የአሏህ ውሳኔ ነው አምነውና ወደው መቀበል አለባቸው ምክንያቱም በቀረው አሏህን አመስግነው ከዛም ወደ አሏህ መመለስ አለባቸው ምንም ነገር ይሁን ምን ከሰው መጠበቅ የለባቸውም ለዚህም መልዕክተኛው በሃዲሳቸው እንደህ ይሉናል 👇
قال رسول الله الله ﷺ
من أصابته فاقة ، فأنزلها بالناس ، لم تسد فاقته ومن أنزلها بالله ، أوشك الله له بالغنى ، إما بموت عاجل أوغنى عاجل»
صحيح أبي داود، حديث رقم 1645 »
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-“ችግር ደርሶበት ችግሩን ሰዎች እንዲቀርፉለት በማሰብ ብሶቱን ለሰው ያሰማ፤ችግሩ አይቀረፍለትም።
በጌታው በመመካት ችግሩን አላህ ላይ ያሳረፈ፤ በፍጥነት አላህ የተብቃቃ ሀብት ይሰጠዋል። ወይ ቅርብ ሀብታም ዘመድ በመሞቱ ይወርሳል። አሊያም በፍጥነት ባለፀጋ ያደርገዋል።”ሰሒህ አቢዳውድ (1645)
share&Forward አድርጉት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Https://t.me/Nuradis53 @Nuradis53
Https://t.me/Nuradis53 @Nuradis53