GION AMHARA @gionamhara Channel on Telegram

GION AMHARA

@gionamhara


●ለመረጃና ጥቆማ:-➛ @HaimonAb

●ገንዘብ ለመስራት:- ➛ @Giona_crypto


#Amhara
#Gondar
#Gojjam
#Shewa
#Wollo
#Wollo
#Fano
#Amharafano

#Ethiopia

Gion Amhara (Amharic)

ዮጸን አማራnnገና አማራ በባዶ እና የእስር ክልል እና የየማ አማራን ቀኖችን በተለያዩና የተባለዉ ማኅበረሰባችሁን እና የቅርንጫፎችን የኔ ዘፈን ረከቦችን በቴሌግራም ይጫኑ! ወይም በመረጃውን እና ጨምሮnnየገና አማራ እስረኞች ተወዳጆች ወደ ላቀ ከባቢው ሀይማችን ዝግባና ከሌሎች የኢትዮጵያውያን የበላሽ ጋራች ብቁታላችን በመስራት እንደሚቀጥልበት ስናደርስ: @HaimonAbnnመረጃ ያላችሁ ማንኛውንም የየሂወን ማንኛውንም ክልል ዝርዝር ዝርዝር በሚፈልገን ሰው ውስጥ ታስበው። ይህ የምንባል ወይም የምንሰፋ ቻናል እና ስናደርገኝ ነው። ገና አማራ፣ ሪፖል ኃይማኖት እና የግዞት ትራም nnየሚለዋወጥ፣ ረሱም መረጃ፣ ለማኅበረሰብና ለቀኑ የሚጠቀሙ የአማራና የኢትዮጵያውያኖች፣ ለስልክ አገልግሎት ምክንያት እና ለሚስቱ ግርማ ብያቄመሮች እንዳይወዳድ በመጀመሪያና እንቅስቃሸ ለመረጃ ይጠቀሙ።

GION AMHARA

22 Jan, 18:42


ከፋኖ ዮሐንስ ሞት ጋር በተያያዘ!

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ከቀናት በፊት ከጀርመን ድምፅ ራዲዮ (DW) ጋር ቆይታ ማድረጉን ጠቆም አድርገናችሁ አልፈን ነበር። ያን ማለታችን ስለአሟሟቱ ያልጠሩ መረጃዎች ስለደረሱን ነው። እንደደረሰን መረጃ ከሆነ አርብ ዕለት ከ5 ቀናት በፊት ከጀርመን ድምፅ ራዲዮ ከጋዜጠኛ ታምራት ዲንሳ ጋር ኢንተርቪው መስጠቱን ተከትሎ ጋዜጠኛው ቁጥሩን ለአገዛዙ ሰዎች ሳይሰጥ እንዳልቀረ የሚጠቁም መረጃ ነው የደረሰኝ። ይሄን መረጃ እንዲህ በቀላሉ ማለፍ አልፈለኩም። ከዚህ በፊት አርበኛ ውባንተ አባተ በተመሳሳይ ኢትዮጵያኒስት ነን ለሚሉ አካላት ኢንተርቪው በሰጠ በአጭር ቀናት ነው ተለይቶ የተመታው። የፋኖ ዩሃንስም ግድያ ከዚህ ጋር የተያያዘ እንደሚሆን ይገመታል። ይሄ ዝም ተብሎ የሚታለፍ ተራ መላምት አይደለም።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

22 Jan, 18:02


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እውቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊ ቻናል እናስተዋዉቃችሁ!

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ ቻናሉን ይቀላቀሉ!

ሊንክ👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

GION AMHARA

22 Jan, 17:32


ዜና ወልቃይት!

የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ እና መሰራች አቶ ውረታ አዛናው በዛሬው ቀን  ከጎንደር ሁመራ እየተጓዘ ባለበት ሳንጃ አካባቢ ተገድሏል። ስለአሟሟቱ ተጨማሪ መረጃ ካገኘሁ አደርሳችኋለሁ። ነብስ ይማር!

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

22 Jan, 16:24


አስደሳች ዜና!

በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው፣ በአርበኛ ድርሳን ብርሃኔ እና በአርበኛ መቶ አለቃ ዮሴፍ አስማረ የሚመራው የወሎ ፋኖዎች ጥምረት ፈጠሩ!

1ኛ.በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው በአማራ ፋኖ በወሎ ስር የሚገኙ በአራት ኮር የተደራጁ ክፍለጦሮች ማለትም፣

1.አሳምነው ክፍለጦር
2.ሃውጃኖ ክፍለጦር
3.የጊራናው ባለ ሽርጡ ክፍለጦር
4.ዞብል አምባ ክፍለጦር
5.ካላኮርማ ክፍለጦር
6.ታጠቅ ክፍለጦር
7.ዲቢና ወርቄ ባለ ሽርጡ ብርጌድ
8.አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር
9.ንጉስ ሚካኤል ክፍለጦር
10.ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ክፍለጦር
11.ተፈራ ማሞ ክፍለጦር
12.እሸት ክፍለጦር
13.ሃይሉ ከበደ ክፍለጦር
14.ተከዜ ክፍለጦር
15.ጥራሪ ክፍለጦር
16.ማረጉ ተማረ ክፍለጦር
17.ዉባንተ አባተ ክፍለጦር

2ኛ.በአርበኛ ድርሳን ብርሃኔ የሚመሩትና በሁለት ኮር የተደራጁት

1.ራምቦ ክፍለጦር
2.ራስ አሊ ክፍለጦር
3.የጎፍ ክፍለጦር
4.ቤተ-አምሐራ ክፍለጦር
5.መብረቅ ክፍለጦር
6.ዳግም ክተት ወረኢሉ ክፍለጦር
7.ሸህ ሁሴን ጅብሪል ክፍለጦር
8.ኢንጅነር ደሳለኝ ክፍለጦር

3ኛ.በአርበኛ መቶ አለቃ ዮሴፍ አስማረ የሚመራው ሰርዶ ኮማንዶ ክፍለጦር

በአጠቃላይ ወደ አንድነት በመምጣት ስያሜያችንን "የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሐራ)" በሚል የድርጅት ስም የምንጠራ መሆኑን እንገልፃለን:: የድርጅቱን ዝርዝር የአመራር ምደባ በቅርብ ቀን የምናሳውቅ ይሆናል::

ከዚህ ጋር ተያይዞ ለህዝባችንና በአንድነቱ ላልተካተቱ በጉብስላፍቶ ወረዳ በተወሰኑ ቀበሌዎች የሚንቀሳቀሱት የመቅደላ እና የፅናት ክፍለጦሮች በአጭር ጊዜ ዉስት ድርጅታችንን እንድትቀላቀሉ ወንድማዊና ጓዳዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

22 Jan, 15:38


የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የነበረው እና አሁን ላይ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሁለተኛ (ተፈራ ) ክፍለጦር ሰብሳቢ የነበረው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በክብር ተሰውቷል።

ፋኖ ዩሃንስ ከቀናት በፊት ከጀርመን ድምፅ (DW) ጋር ያደረገውን ቆይታ ማጋራታችን ይታወሳል! ነፍስ ይማር!

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

22 Jan, 14:49


ZOO ሊጠናቀቅ 9 ቀናት ብቻ ቀርተውታል! ያልጀመራችሁ ብትጀምሩት መልካም ነው። ሚሊዮኖች እየተሳተፉበት ያለ ፕሮጀክት ነው! የሚለቀቁ ጥያቄዎችን መልሳቸውን በግዮን ክሪፕቶ ቻናላችን በየዕለቱ እየለቀቅን ስለሆነ መሰብሰብ ትችላላችሁ። የጊፍት ሰዓቶችንም እየተከታተልን እናደርሳችኋለን። ጀምሩት

ሊንክ👉 t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref371618577

GION AMHARA

22 Jan, 14:30


አርበኛ ዘመነ ካሴ በቤተሰቦቹ ቤት ላይ ስለተፈፀመው ጥቃት የሰጠው መልስ!

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

22 Jan, 09:01


አገዛዙ የፋኖ መሪዎች ቤተሰቦችን ታርጌት ያደረገ ጥቃት ጀምሯል። በዚህ ዘመቻ ሰለባ ከሆኑት የፋኖ መሪዎች መካከል አንዱ “የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር” ምክትል ሰብሳቢ የሆነው ባየ ቀናው አንዱ ነው። አገዛዙ የፋኖ ባየ ቀናው ወላጆችን ቤት አውድሞታል።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

22 Jan, 08:29


መርዓዊ

የአርበኛ ዘመነ ካሴ ቤተሰቦች ቤት በአገዛዙ ድሮን ተደብድቦ እንዲወድም ተደርጓል፡፡ ይሄ ከመንግስትነት የወረደ የሽፍትነት ተግባር ነው!

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

22 Jan, 04:09


ሰዎችን Invite ብቻ የሚሰራ ሲሆን ክፍያው Invite ባደረጋችሁት ልክ የሚከፍላችሁ የኦላይን ቢዝነስ ነው። ሞክሩት!
   👇
https://t.me/LuckyDrawMasterBot/app?startapp=Y2g9a1FqOXh2SFI3RyZnPXNwJmw9a1FqOXh2SFI3RyZzbz1TaGFyZSZ1PTM3MTYxODU3Nw==

GION AMHARA

21 Jan, 18:32


ከ100 በላይ የአማራ ተወላጆች በወልቂጤ ከተማ በእስር ላይ ይገኛሉ!

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን፣ ከባለፈው ዓመት መጨረሻ  ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ የአማራ ብሔር ተወላጆች በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኙ ሰባት ወራት እንደሞላቸው ዋዜማ ሰምታለች። የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች በየቀበሌዎቹ የሚኖሩ የአማራ ብሔር ተወላጆችን ‘ፋኖን ታሰለጥናላችሁ’፣ ‘ትደግፋላችሁ’፣ ‘የፋኖ ክንፍ ናችሁ’ ” በሚል ምክንያት ከመኖሪያ ቤት እና ከሥራ ቦታ ወስደው እንዳሰሯቸውም ነዋሪዎች ነግረውናል።

በዞኑ በወልቂጤ ከተማ ሁለገብ አዳራሽ ውስጥ በባለፈው የክረምት ወር ከ 100 በላይ የአማራ ብሔር ተወላጆች ታስረው የነበረ ቢሆንም፤ “ገንዘብ የመክፈል አቅሙ ያላቸው እስረኞች ለመርማሪዎች እና ለፖሊስ አባላት እስከ 50 ሺህ ብር ጉቦ በመክፈል” ከእስር እንደተለቀቁ ዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመላክታል። 

አሁን ላይ  በአዳራሹ 80 የሚጠጉ ሰዎች በእስር ላይ እንደሚገኙ ምንጮች ገልጸዋል። በእነዚህ እስረኞቹ ላይ የጸጥታ ኃይሎች በሚወስዱት እርምጃ ለአካል ጉዳት የተጋለጡ መኖራቸውንም ዋዜማ ከታሳሪዎቹ ሰምታለች። አንድ በእስር ላይ ያለ የዋዜማ ምንጭ በበኩሉ፣ “የታሰሩት ወንጀል ሰርተው ሳይሆን አማራ ብቻ ስለሆኑ ነው” በማለት ለእስር የተዳረጉበትን ምክንያት ጠቅሷል። [ዋዜማ]

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

21 Jan, 17:56


የፋኖ አስረስ ማረ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት!

የአማራ ህዝብ በጉጉት ለሚጠብቀው አንድ አማራዊ የፋኖ ድርጅት ምስረታ በየቀጠናው የሚገኙ የፋኖ አደረጃጀቶች አንድነት እጅግ አስፈላጊ ነው። በዚህም ዛሬ የተበሰረው የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ የፈጠሩት "የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር" ምስረታ እጅግ ወሳኝ፣ የሚያኮራ እና የሚያስደስት ተግባር ነው። የዚህ ታሪካዊ ውሳኔ አካል ለሆናችሁ ወንድሞቻችን በአማራ ፋኖ በጎጃም አመራርና የሰራዊት አባላት ስም የተሰማኝን ደስታ እና አድናቆት እገልፃለሁ።

በሌሎች ቀጠናዎች የምትገኙ ወንድሞቻችንም ይህንን የጎንደር ወንድሞቻችንን አርዓያነት በመከተል ቀጠናዊ አንድነት እንድትፈጥሩና ከየቀጠናው የተውጣጣ አመራር ያለው አንድ አማራዊ ድርጅት በመፍጠር አገዛዙን በማስወገድ ህዝባችንን ከተራዘመ ስቃይ እንገላግለው ዘንድ ጥሪ አቀርባለሁ።

በዚህ አዲስ በተመሰረተው የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ስር ያልተካተታችሁ በቀጠናው ውድ ዋጋ እየከፈላችሁ ያላችሁ ወንድሞቻችን ከምንም በላይ ቀዳሚው  አንድነት መሆኑን ተገንዝባችሁ ከወድሞቻችሁ ጋር በጋራ እንድትሰሩ ወንድማዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።

የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር አመራር እና አባላትም በቀጠናው ያለው ፋኖ አንድነት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ተረድታችሁ አስፈላጊውን ዋጋ በመክፈል የቀሩ የፋኖ አባላት እና አደረጃጀቶች በድርጅቱ ስር እንዲካተቱ ጥረት እንድታደርጉ ወንድማዊ ምክሬን እያቀረብኩ የአማራ ፋኖ በጎጃም ለዚህ ጉዳይ ገንቢ ሚና መጫወቱን የሚቀጥል መሆኑን አሳውቃለሁ።

በድጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ!!!
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

21 Jan, 15:56


ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ኅዳር 29/2017 ዓ.ም በሁለቱ ተቋማት መሪዎች እንዲሁም በበላይ ጠባቂ አባቶች አማካይነት በይፋ አንድ ለመሆን ከስምምነት ላይ መድረስ መቻላቸውን ከገለጡ በኋላ በርካታ ሥራዎች ተከናውነው እነሆ ዛሬ መዋቅራዊ ውሕደትና አንድነት ተፈጥሮ ለሕዝባችን፣ ለሠራዊታችን ስናበስር ታላቅ ደስታ ይሰማናል ብለዋል። ይህ ተቋማዊ አንድነት የአማራ ፋኖ በጎንደርም ሆነ የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ከዚህ በፊት የሚጠሩበትን ስም አክስመው ከዛሬ ጀምሮ "የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር" በሚል የተቋም ስም የሚጠራ ይሆናል። የተቋሙን ሎጎ በተመለከተ በቀጣይ ይፋ ይሆናል ብለዋል።

በዚህ መሠረት የተቋሙን አወቃቀርና አመራሮች እንደሚከተለው ተሰይሟል።

1. አርበኛ ሐብቴ ወልዴ ............ ሰብሳቢ

2. አርበኛ ባዬ ቀናው ............. ምክትል ሰብሳቢ

3. አርበኛ ሳሙኤል ባለእድል .......... ም/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ ያደረገ ሲሆን ሌሎች ሹመቶችንም ሰጥቷል።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

21 Jan, 10:29


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ላይ ክብረ ነክ ድርጊቶች ላይ የተሳተፉ አካላት በህግ አካላት በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከላይ በምስሉ ላይ የምታዩዓቸው የአምቦ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ናቸው።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

20 Jan, 18:21


በደርባ ከተማ ከታቦት ማደርያ ላይ የደብር አስተዳዳሪ እና ሁለት ሚሊሺያዎች ተወስደው ተገደሉ!

በትናንትናው እለት በኦሮሚያ ክልል ከጫንጮ ከተማ 20 ኪ/ሜ ገደማ ርቀት ላይ በሚገኘው በተለምዶ 'ደርባ ሲሚንቶ' ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ታጣቂዎች ከታቦት ማደርያ ላይ አንድ የደብር አስተዳዳሪ እና ሁለት ሚሊሺያዎችን ወስደው መግደላቸው ታውቋል።

መሠረት ሚድያ ዛሬ የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው ታጣቂዎቹ ከግድያው በተጨማሪ ሌሎች በርካታ ሰዎችንም አግተው ይዘው ሄደዋል። "ግድያ የተፈፀመባቸው የደርባ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ናቸው" ብለው ለሚድያችን የተናገሩት አንድ የአካባቢው ነዋሪ ሁኔታው የፈጠረው ድንጋጤ ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል።

መሠረት ሚድያ በስልክ ያናገራቸው አንድ ስሜ አይጠቀስ ያሉ የአካባቢው ባለስልጣን "ድርጊቱን የፈፀመው ሸኔ ነው፣ ሶስት ሰው ገድሎ ስምንት ሌላ ሰው ይዞ ጫካ ገብቷል" በማለት ማረጋገጫ ሰጥተዋል።

በአዲስ አበባ ከተማ ዙርያ ባለው የሸገር ከተማ እንዲሁም በሰሜን ሸዋ (ሰላሌ) አካባቢዎች ታጣቂዎች በርካታ ጥቃቶችን እየፈፀሙ እንደሚገኙ ይታወቃል፣ በዚህ መሀል በርካታ ንፁሀን ዜጎችም ሰለባ እየሆኑ ይገኛሉ።

የመንግስት ሚድያዎች በተለይ የመንግስት አመራሮች ላይ በታጣቂዎች የሚፈፀሙ ጥቃቶች እንዳይዘግቡ ጥብቅ መመርያ እንደተላለፈላቸው ከሰሞኑ የደረሰን ተጨማሪ መረጃ ያሳያል። (መሰረት ሚዲያ)

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ tiktok.com/@amhara_gion

GION AMHARA

29 Dec, 16:27


የተረጋገጠ መረጃ!

የኦነግ ሸኔ ሠራዊት ምክትል አዛዥ የነበረው እና በቅርቡ ከክልሉ መንግስት ጋር የሰላም ስምምነት የፈፀመው አቶ ሰኚ ነጋሳ የኦሮሚያ ክልል ሚሊሻ ቢሮ ሐላፊ በመሆን በዛሬው መሾሙ ተረጋግጧል።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

29 Dec, 16:07


ጥራት ያላቸው Orginal ልብሶች እና ጫምዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ከ Prime Bonda and Fashion.

በቴሌግራም አማራጮችን እና ዋጋቸውን ለማየት 👇👇
https://t.me/PrimeBonda
https://t.me/PrimeBonda
https://t.me/PrimeBonda

አድራሻችን:- ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አጠገብ KCBC ሕንፃ 2ኛ ፎቅ ሱቅ ቁ. B1-215

                  🤳  0941444455
                        
በቴሌግራም:- Join @PrimeBonda 💠

GION AMHARA

29 Dec, 10:24


የWHO ዳይሬክተሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ያሉበት የኤርፖርት ተርሚናል በእስራኤል ሚሳኤል ሲመታና ዶ/ሩ ሲሸሹ የሚያሳይ ቪዲዮ!

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

29 Dec, 10:06


❗️❗️ጥቆማ
ወቅታዊ የዜና እና ትንታኔ የሚቀርቡበት ወሳኝ የቴሌግራም የመረጃ ቋት ❗️❗️👇👇👇
https://t.me/+outoTprd8xc5ZGU0

GION AMHARA

29 Dec, 05:37


አሳዛኝ ክስተት!

በደቡብ ኮሪያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ የ179 ሰዎች ህይወት አለፈ።

አውሮፕላኑ የተከሰከሰው ከታይላንድ ወደ ደቡብ ኮሪያ እየበረረ እያለ #ሙዓን ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ ነው የተከሰከሰው። በአውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩ 181 ሰዎች ውስጥ ሁለት ተሳፋሪዎች ብቻ በህይወት ተርፈዋል።

ከሁለት ቀን በፊት የአዘርባጃን አውሮፕላን በሩሲያ ሚሳኤል ተመትቶ 38 ሰዎች መገደላቸው ይታወቃል።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

28 Dec, 19:01


ለታጋች ማስለቀቂያ ገንዘብ ማሰባሰቢያ ድጋፍ እንዲሆን አንድ ወረዳ የፃፈው አነጋጋሪ ደብዳቤ!

በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች ንፁሀን ዜጎች የእገታ ወንጀል እየተፈፀመባቸው ይገኛል፣ የታጋች ቤተሰቦችም በእምነት ተቋማት እና መንገድ ላይ ጭምር ከህዝብ በመለመን ለአጋቾች ገንዘብ ሲከፍሉ እንደነበር ይታወቃል።

ዛሬ ለመሠረት ሚድያ የደረሰ አንድ ደብዳቤ እንደሚያሳየው ደግሞ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ፓዊ ወረዳ ነዋሪ የሆነች አንድ ግለሰብ ገርበ ጉራቻ ላይ ሰኔ 2016 ዓ/ም እገታ ተፈፅሞባት እሷን ለማስለቀቅ የተጠየቀውን 1 ሚልዮን ብር ለማሰባሰብ እንዲረዳ የወረዳው አስተዳዳሪ የድጋፍ ደብዳቤ ፅፈዋል።

"... ለወገን ደራሽ ወገን ነውና ማንኛውም መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና ግለሰቦች አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉላት እንጠይቃለን" የሚለው በፓዊ ወረዳ አስተዳዳሪ የተፃፈው ደብዳቤ የእገታ ድርጊቱ ምን ያህል አሳሳቢ ደረጃ ላይ እየደረሰ እንደሆነ ማሳያ ተደርጎ እየተወሰደ ነው። (መሰረት ሚዲያ)

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

28 Dec, 18:29


በዜና ሙዳያችን ሐገራዊና አለምአቀፋዊ ትንታኔዎችን፤ በሐገር ውስጥ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ዜናዎችን በዩቱዩብ እንቃኛለን።

ቻናሏን Subscribe በማድረግ ይወዳጁን!
👇
https://www.youtube.com/@Tsinu_Media

GION AMHARA

28 Dec, 17:00


የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ የገባ ታጣቂ ቡድን  ከ83  በላይ ሰዎችን ገደለ!

ሪፖርተር እንግሊዘኛው በዛሬው እትሙ ከሶማሌላንድ በመነሳት የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ የገባ ታጣቂ ኃይል የበርካቶችን ህይወት መቅጠፉን አስነብቧል፡፡

ጋዜጣው የክልሉን መንግስት እና ገለልተኛ ወገኖችን አነጋግሮ ባወጣው ሰፊ ዘገባ ታጣቂ ቡድኑ ከባድ መሳሪያዎችን ታጥቆ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ በመግባት አደገኛ ጥቃት መፈጸሙን ነው የገለጸው፡፡

ከ30 ያላነሱ የሶማሌ ክልል ፖሊስ አባላት እና 53 ንፁሀን ዜጎች ከሶማሌላንድ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ሀርሺን ወረዳ  በገቡ ታጣቂዎች መገደላቸውን የሶማሌ ክልል አመራሮች አረጋግጠዋል ያለው ዘሪፖርተር ሌሎች ምንጮች ግን በጥቃቱ ከ200 በላይ ሰዎች መሞታቸውን መግለፃቸውን ነው የዘገበው።

የክልሉ ፖሊስ 6 የታጣቂ ቡድኑን አባላት የማረከ ሲሆን ምርኮኞቹ የሲቪል ልብስ የለበሱ የሶማሊላንድ ጦር አባላት መሆናቸው መረጋገጡንም ነው ያስነበበው፡፡ መረጃው የዘ-ሪፖርተር ነው!

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

28 Dec, 16:45


“በአማራ ላይ በአየርና በምድር ጭምር ጥቃት እይደረሰበት ባለበት በአሁኑ ሰዓት በአጀንዳ ልየታ ስራ አንሳተፍም!” ፓርቲዎቹ

ሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች በአማራ ክልል በሚካሄደው የአጀንዳ መረጣ እንደማየሳተፉ አስታወቁ፡፡ ፓርቲዎቹ በአማራ ክልል ያለው ጦርነትና በአንዳንድ ይክልሉ አካባቢዎች የታየው የምግብ እጥረት  መጀመሪያ መፈትሔ ማግኘት አለበት ብለዋል፡፡

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና እናት ፓርቲ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን በጻፉት ደብዳቤ እንደገለጹት የአማራ ክልል አብዛኛው አካባቢዎች በመንግስት የጸጥታ ኃይሎቸ በአየርና በምድር ጭምር ጥቃት እይደረሰበት ባለበት በአሁኑ ሰዓት፣ በጸጥታ ችግር ምክንያት መንገዶች በተደጋጋሚ በሚዘጉበተ ሁኔታ፣ በርካታ ወገኖች በድርቅ ተጎድተው እርዳታ በራቃቸው ሰዓት በአጀንዳ ልየታ ስራ አይሳተፉም፡፡

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

28 Dec, 16:00


ጥራት ያላቸው Orginal ልብሶች እና ጫምዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ከ Prime Bonda and Fashion.

በቴሌግራም አማራጮችን እና ዋጋቸውን ለማየት 👇👇
https://t.me/PrimeBonda
https://t.me/PrimeBonda
https://t.me/PrimeBonda

አድራሻችን:- ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አጠገብ KCBC ሕንፃ 2ኛ ፎቅ ሱቅ ቁ. B1-215

                  🤳  0941444455
                        
በቴሌግራም:- Join @PrimeBonda 💠

GION AMHARA

28 Dec, 11:17


#አሁናዊ

ከወረታ ወደ ደብረታቦር በሚወስደው መስመር በተለምዶ #ወጅ በተባለ ስፍራ ላይ በመመሸግ ህዝብን መድረሻ ያሳጡ የነበሩ ዘራፊዎች በፋኖዎች ጥይት ጥቁር አስፓልት ላይ ግምባር ግምባራቸውን እየተነደሉ ተሸኝተዋል።

የጎንደር ገጠራማው አካባቢ ተደጋጋሚ የእገታና ወንጀሎች የሚፈፀሙበት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ 300 ብር የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ 1000 ብር የገባበት አካባቢ አለ። ለአብነት ከመተማ ጎንደር 300 ብር የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ 1 ሺህ ብር ከፍ ብሏል። ይሄ የሆነው አገዛዝ ለሚሊሻ በሚል ከሹፎች የሚቆርጠው የኮታ ገንዘብና እገታውን በመፍራት በተፈጠረው የትራንስፖርት እጥረት ምክንያት ነው። ይሄን ስንል የጎንደር አካባቢው የከፋ ሆነ እንጂ በሌሎች የአማራ አካባቢዎችም እንደዚህ አይነት ተመሳሳይ ወንጀሎች ይፈፀማሉ።

ህብረተሰቡን በሚያማርሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱ ይበል የሚያሸኝ ነው።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

28 Dec, 10:57


❗️❗️ጥቆማ
ወቅታዊ የዜና እና ትንታኔ የሚቀርቡበት ወሳኝ የቴሌግራም የመረጃ ቋት ❗️❗️👇👇👇
https://t.me/+outoTprd8xc5ZGU0

GION AMHARA

28 Dec, 03:51


$Zoo 1 ሰው Invite ስታረጉ የሚሰጠውን Reward አሻሽለዋል!

ከዚ በፊት Invite ያረጋቹትም Calculate ተደርጎ reward የሚሰጣቹ ይሆናል ብለዋል። ፕሮጀክቱ Juanary 31 ላይ ይጠናቀቃል።

ይሄን እስካሁን ያልጀመራቹ ካላቹ👇

http://t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref371618577

GION AMHARA

27 Dec, 17:54


“አማራነት ምንድን ነው? እውን አማራ በቁጥር 2ኛ ነው?” -ጋዜጠኛው ይጠይቃል!

https://vm.tiktok.com/ZMkkVffxo/ https://vm.tiktok.com/ZMkkVffxo/

GION AMHARA

27 Dec, 16:22


“ይሄ መንግስት የነጣቂ መንግስት ነው። ህይወትህን ይነጥቃል፤ ሀብትህን ይነጥቃል፣ ነፃነትህን ይነጥቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀላቸውን በህዝብ ላይ እየተወጡ ነው!”

የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገዱ አንዳርጋቸው

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

27 Dec, 11:17


የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን በኢትዮጵያ በህጋዊ መንገድ ተመዝግበው በሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ እያሳለፈው ያለው የእግድ ውሳኔ አሳስቦኛል ሲል #የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ።

ኢሰመኮ ዛሬ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ከቅብር ግዜያት ወዲህ በበርካታ የሲቪል ተቋማት ላይ እግድ እየጣለ እንደሚገኝ አስታውቆ ለተቋማቱ መታገድ እየቀረበ ያለው ምክንያት ተመሳሳይ ይዘት ያለው ነው፣ በዝርዝር የተገለጸ ነገርም የለውም ሲል ተችቷል።

“ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መሥራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የሀገርን ጥቅም የሚጎዳ ተግባራት ላይ መሰማራቱ” የሚል ተመሳሳይ ይዘት ያለው የእገዳ ደብዳቤ ነው የደረሳቸው ሲል ጠቁሟል።

“ተቋሟቱ የፈጸሟቸውን ከባድ የሕግ ጥሰቶች በዝርዝር ባላስቀመጠ ደብዳቤ መታገዳቸው አሳሳቢ ሆኖ” አግኝቸዋለሁ ብሏል።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

GION AMHARA

27 Dec, 10:08


❗️❗️ጥቆማ
ወቅታዊ የዜና እና ትንታኔ የሚቀርቡበት ወሳኝ የቴሌግራም የመረጃ ቋት ❗️❗️👇👇👇
https://t.me/+outoTprd8xc5ZGU0

GION AMHARA

27 Dec, 03:21


#ከለሊቱ 11:00 ሰአት ላይ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከእስካሁኑ የበለጠና ቆይታውም ለሰከንዶች የነበረ እጀግ አስፈሪና አስደንጋጭ ነበር። ጎግል በሬክተር ስኬል 4.9 ሆኖም መመዝገቡን ገልጿል።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

07 Dec, 21:08


የሰራችሁትን ገንዘብ በየቀኑ ማውጣት የሚያስችላችሁና አሰራሩ እጅግ ቀላል የሆነ ኤርድሮፕ ነው። እንደምታዩት ሊንኩን ስትከፍቱት መጀመሪያ 3,800 FINCH ወይም 3.8 ዶላር አካባቢ ይሰጠናል።

ሞክሩት! Major እና Tapswap ላይ ሳትሰሩ ያለፋችሁ ይሄም እንዳያልፋችሁ!
👇
https://t.me/FinchAirdropBot?start=213269

Gion Amhara

07 Dec, 19:31


50 በመቶ የሚሆኑት አካባቢዎች አሁን በጨለማ ውስጥ ናቸው!

በመላው ሀገሪቱ ከተቋረጠው የኤሌክትሪክ ኃይል ከግማሽ በላይ  የሚሆነው ወደነበረበት የተመለሰ ሲሆን 50 በመቶ የሚሆነው አሁንም በጨለማ ውስጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ገለፀ።

ማዕከሉ እንዳስታወቀው የተፈጠረው ችግር ሙሉ በሙሉ እስኪቀረፍ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁም ጠይቋል።

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ቻናላችን➲ https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

የክሪፕቶ ቻናላችን➲ https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

07 Dec, 18:21


❗️❗️ሰበር ጥቆማ
24 ሰዓት መረጃ ለመስጠት በሚታትሩ እንቁ ጋዜጠኞች የተከፈተ ቻናል መጣ❗️
👇👇👇 Here We Join ❗️❗️
https://t.me/+t-e5s7Pw1_s4YTA0
https://t.me/+t-e5s7Pw1_s4YTA0

Gion Amhara

07 Dec, 16:07


በመላው ሀገሪቱ የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ተቋርጧል!

ዛሬ ማምሻውን በሲስተም አለመረጋጋት በተፈጠረ ችግር የተነሳ በመላው ሀገሪቱ የኃይል መቋረጥ አጋጥሟል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል። ችግሩን በመፍታት የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ በኃይል ማመንጫዎች እና በማከፋፈያ ጣቢያዎች ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብሏል። የተፈጠረው ችግር እስኪፈታ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጠይቆ፤ ያሉትን መረጃዎች በፍጥነት የሚያሳውቅ መሆኑንም ገልጿል። (ELPA)

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

የክሪፕቶ ቻናላችን👇
https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

07 Dec, 11:04


ፕሮጀክቱ ሊጠናቀቅ 24 ቀናት ብቻ ቀርተውታል! ያልሞከራችሁ ሞክሩት

LINK➲ https://t.me/TronKeeperBot/app?startapp=371618577

Gion Amhara

07 Dec, 09:16


ከአማራ ፋኖ የወረደ መመሪያ!

ከሰኞ ህዳር 30/2017 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም አይነት የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እቀባ መደረጉን የአማራ ፋኖዎች ገልፀዋል። የእንቅስቃሴ እቀባውን ተከትሎ ህዝባችንም ለእንግልት እንዳይዳረግ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

የክሪፕቶ ቻናላችን👇
https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

07 Dec, 04:08


«ብዙ የትግራይ ተወላጆች ኦነግ ውስጥ አሉ። በአመራር ደረጃም በኦነግ ውስጥ አሉ!»

ለአመታት ስንጮህ የኖርነውን ነገር ዛሬ በራሳቸው አንደበት ይዘከዝኩት ይዘዋል። አድምጡት።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

የክሪፕቶ ቻናላችን👇
https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

06 Dec, 19:10


❗️❗️ሰበር ጥቆማ
24 ሰዓት መረጃ ለመስጠት በሚታትሩ እንቁ ጋዜጠኞች የተከፈተ ቻናል መጣ❗️
👇👇👇 Here We Join ❗️❗️
https://t.me/+t-e5s7Pw1_s4YTA0
https://t.me/+t-e5s7Pw1_s4YTA0

Gion Amhara

06 Dec, 16:09


በሰሜን ወሎ ሲኖትራክ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካቶች መገደላቸውን የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ተናገሩ

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ባለፈው ሳምንት 'ሲኖ ትራክ' በተባለ የጭነት ተሽከርካሪ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 50 የሚሆኑ ሰዎች እንደተገደሉ የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ለቢቢሲ ተናገሩ።

ጥቃቱ የደረሰው ዞኑ ዳውንት ወረዳ ውስጥ ባለፈው ሐሙስ ኅዳር 19/2017 ዓ.ም. ቀትር 8፡00 አካባቢ መሆኑን የተናገሩት የአካባቢው ነዋሪዎች የጥቃቱ ሰለባዎች ከተለያዩ ጉዳዮች ወደ ኩርባ ከተማ ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች ናቸው ብለዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ስለ ጥቃቱ ጥቆማ እንደደረሰው እና መረጃ እያሰባሰበ እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግሯል።

ሐሙሲት የተባለ ገበያ ከሚውልበት ሾጋ አካባቢ ወጣ ብሎ ልዩ ስሙ ሰጎራ በተባለ አካባቢ ጥቃቱ መድረሱንም የዓይን እማኞች ተናግረዋል።

በአካባቢው ባለው የትራንስፖርት ችግር ምክንያት በጭነት ተሽከርካሪዎች መጓዝ የተለመደ መሆኑን የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ያለፈው ሳምንት ጥቃት አሸዋ እና ሰዎችን በጫነ 'ሲኖ ትራክ' በተባለው ተሽከርካሪ ላይ መድረሱን ተናግረዋል።

ገበያ ውለው ሲመለሱ የነበሩ ገበያተኞች፣ አርሶ አደሮች፣ ለሥራ ፍላጋ ከአጎራባች ዋድላ ወረዳ ሲመለሱ የነበሩ ወጣቶች እንዲሁም ከደላንታ ወረዳ ክርስትና ደርሰው ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች የጥቃቱ ሰለባዎች እንደሆኑ ተናግረዋል።

በጥቃቱ ቀን ሁለት ድሮኖች ለሰዓታት "ቅኝት ሲያደርጉ ነበር" ያሉ በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ አንድ የዓይን እማኝ፤ "መብረቅ" የሚመስል ድምጽ ሰምተው ወደ አካባቢው ማቅናታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ተሽከርካሪው ዳገት ሲወጣ መመታቱን የተናገሩ ሌላ የዓይን እማኝም "ከባድ እና አስፈሪ ድምጽ" መስማታቸውን እና ከተወሰነ ጊዜ በኋላ አካባቢው ላይ መድረሳቸውን ተናግረዋል።

የሰለባዎቹ አካላት በጥቃቱ "ተቆራርጦ" እና ከባድ ጉዳት ደርሶ በመመልከታቸው አዕምሯቸው መረበሹን የጠቀሱ ሌላ እማኝ፤ "እንዲህ ነው ተብሎ በቃላት የሚገለጽ አይደለም" ብለዋል።

የድሮን ቅኝት በመቀጠሉ ተጨማሪ ጥቃት በመፍራት ዛፍ አካባቢ ተጠልለው አመሻሽ አካባቢ አስከሬን ለማንሳት መገደደዳቸውን የተናገሩ እማኙ፤ "ሰው ሆኖ መፈጠርን የጠላሁበት" ሲሉ ያዩትን ሁነት ገልጸዋል።

ሌላ እማኝ ደግሞ አስከሬን መኪናው ውስጥ እና ውጭ ወዳድቆ ማየታቸውን ጠቁመው "በጣም ያሳዝናል። . . . የሰው ልጅ ሆኖ አለመፈጠር ነው" በማለት ስለተለመከቱት ክስተት ያደረባቸውን ስሜት ተናግረዋል።

"ጨለማን ተገን አድርጎ ነው አስከሬን የተነሳው" ያሉ የመንግሥት ሠራተኛ የሆኑት የዓይን እማኝ፤ አስከሬን ለማንሳት እና ለመለየት ከባድ እንደነበር ተናግረዋል።

እስከ ሌሊት 9፡00 ድረስ አስከሬን መነሳቱን እና "ኤፍኤስአር" በተባለ ተሽከርካሪ ተጭኖ ወደ ጤና ጣቢያ መወሰዱን የተናገሩት ሌላ የዓይን እማኝ፤ አስከሬን በልብስ፣ በጫማ እና በልዩ ምልክቶች መለየቱን ገልጸዋል።

"ከ50 በላይ አስከሬን ቆጥሪያለሁ" ያሉት እማኙ ሹፌሩን ጨምሮ 10 የሚሆኑ ጋቢና እና 'ፖርቶመጋላ' አካባቢ የነበሩ ሰዎች መቁሰላቸውን ተናግረዋል።

በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 50 እንደሚሆን የተናገሩ ሌላ የዓይን እማኝም፤ ስምንት የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ ቆስለው ለህክምና ጤና ጣቢያ ተወስደዋል ብለዋል።

"ማኅበረሰቡ ሙሉ መጥቶ፤ እናት ልጇን እየፈለገች፤ አባት ልጁን እየፈለገ፤ እነደዚህ ዓይነት ልብስ ነው ለብሶ የወጣው፤ እንዲህ ዓይነት ናቸው፤ አካላቸው ላይ እንዲህ ዓይነት ምልክት አላቸው እየተባለ በሽርፍራፊ ነገር ነው አስከሬን ከቤተሰብ ጋር መገናኘት የቻለው" ብለዋል።

የ21 ዓመት ያሳደጉት የወንድማቸው ልጅ ከተገደሉት ውስጥ እንደሚገኝ የተናገሩ አንድ የአካባቢው ነዋሪ፤ ምንም እንኳ 12፡00 አካባቢ ጥቃቱ የደረሰበት ስፍራ ቢገኙም ጤና ጣቢያ ውስጥ አስከሬን ሲለይ በጥቃቱ መገደሉን እንደተረዱ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ከዩኒቨርስቲ ተመርቆ ሥራ ለመፈለግ ሐሙሲት ደርሶ ሲመለስ እንደተገደለ የተናገሩት የሟች ቤተሰብ መታወቂያው ተቃጥሎ በትምህርት ማስረጃዎች እንደተለየም ተናግረዋል።

"ልጅ፣ ወንድም ያልሞተበት ሰው የለም። . . . ሙሉ ወረዳዋ ሐዘን ላይ ነበረች" ሲሉ ሐዘኑ ሁሉም ቤት ስለመግባቱ ደግሞ ሌላ ነዋሪ ገልጸዋል።

ከሟቾቹ ውስጥ አራቱ ቤተሰቦቻቸው እንደሆኑ የተናገሩ አንድ የዓይን እማኝ፤ በምህንድስና ትምህርት ተመርቆ ሥራ ለመፈለግ የወጣ የአጎታቸውን ልጅ ጨምሮ በአነስተኛ የንግድ ሥራ ተሰማሩ እና የቤተሰብ አስተዳዳሪ ዘመዶቻቸው መገደላቸውን ተናግረዋል።

እስከ አራት ቀናት ድረስ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሲፈጸም እንደነበር የገለጹት እማኙ "ከ14፤ 15 ቀበሌዎች የቀረ የለም" ሲሉም በሁሉም የወረዳዋ ቀበሌዎች ቀብር እንደነበር ጠቁመዋል።

አስከሬን ያነሱ በ20ዎቹ የእድሜ ክልል የሚገኙ ወጣቶችም በተመለከቱት ነገር ተረብሸው "ወደ ራሳቸው" መመለስ አልቻሉም ሲሉ የሥነ ልቦና እክል እንደገጠማቸው የተናገሩ አንድ ነዋሪ፤ ፀበልን ጨምሮ ወደ ተለያዩ ቦታዎች መወሰዳቸውን ገልጸዋል።

ጥቃቱ በደረሰበት አካባቢ በፋኖ እና በመንግሥት ኃይሎች መካከል ውጊያ እንዳልነበር የተገሩት ነዋሪዎች፤ የጥቃቱ ሰለባዎችም ንጹሃን እንጂ የፋኖ ታጣቂዎች አልነበሩም ብለዋል።

ሆኖም ወረዳው ከመስከረም ወር ወዲህ በፋኖ ኃይሎች ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ነዋሪው አስረድተዋል።

ከጥቃቱ በኋላ በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ በተፈጠረው ስጋት ምክንያት በገበያ ቦታ ጭምር አለመረጋጋት እንደነበረ ነዋሪዎች አመልክተዋል።

"ማኅበረሰቡ ከፍተኛ ስጋት ላይ ነው ያለው። ባለፈው ቅዳሜ ገበያ ላይ ይጥላል ተብሎ ከፍተኛ ግርግር ነበር። ሻይ ቤት መቀመጥ፤ በቡድን ሆኖ መቀመጥ በራሱ በጣም ከፍተኛ ፍርሃት ነው ያለው" ሲሉ ሌላ ነዋሪ ያለውን ሁኔታ ገልጸዋል።

ለቅሶ ለመድረስም ሆነ ለመጠያየቅ ማኅበረሰቡ ስጋት ውስጥ መሆኑንም እና ዘመዶቻቸው እንኳ ለቅሶ ለመድረስ መቸገራቸውን የሟች ቤተሰብ ተናግረዋል።

"በጣም አስቸጋሪ ሁኔታ ነው። እስካሁን ያለው ሁኔታ ሰው ገበያውን የሚገበይበት አይደለም። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ማለዳ ተነስቶ ስሞ ዘወር ማለት ካልሆነ በስተቀር የሚያወጋበት፤ የሚመክርበት ነገር የለም" ብለዋል።

ከዳውንቱ ጥቃት በኋላ በዞኑ ላስታ ወረዳ ብልብላ በተባለ አካባቢ ኅዳር 24/2017 ዓ.ም. በተፈጸመ የድሮን ጥቃት የ83 ዓመት እናት መገደላቸውን እና ሰዎች መቁሰላቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ቢቢሲ ስለ ጥቃቶቹ ከሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳከም።

አንድ ዓመት ያለፈውን በአማራ ክልል በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከሚካሄደው ውጊያ ጋር ተያይዞ በሚፈጸም የድሮን ጥቃት በተለያዩ ቦታዎች በሰዎች እና በተቋማት ላይ ጉዳት መድረሱን ቢቢሲ ከዚህ በፊት መዘገቡ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ስለድሮን ጥቃቶቹ እስካሁን በይፋ የሰጠው መልስ የለም። መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

ግዮን ክሪፕቶ👇
https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

06 Dec, 05:09


ከ21 ቀናት በኋላ List የሚደረገውና በኤርድሮፕ ፕሮጀክት ታሪክ ትልቁ የተባለለትን PAWS ያልጀመራችሁ ከዛሬ ጀምሩ!
👇
➲PAWS... https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=AJ6y9Wog

Gion Amhara

05 Dec, 19:51


በሻሸመኔ ከተማ ኢሰመኮ ባደረገው ክትትል እና ምርመራ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች መሆኑን የገለጹ ሕፃናት " ወታደራዊ ስልጠና ትገባላችሁ"በሚል ወደ ማቆያ አዳራሾች እንዲገቡ መደረጋቸውን አረጋግጧል።

በሁሩፋ ክፍለ ከተማ፣ ሀሌሉ ወረዳ ውስጥ በማቆያ አዳራሽ ከነበሩ እና ኢሰመኮ ካነጋገራቸው 32 ሰዎች መካከል 14ቱ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 16 ዓመት መሆኑን የገለጹ ሲሆን አንድ ሕፃን ደግሞ ዕድሜው 11 ዓመት መሆኑን ገልጿል።

ከት/ቤት ሲወጡ #ከነዩኒፎርማቸው ፤ ሀሌሉ ወረዳ ወደ ሚገኘው ማቆያ አዳራሽ እንዲገቡ የተደረጉ የ5ኛ ክፍል ተማሪ የሆኑ ሁለት የ15 ዓመት ሕፃናት ወደ አዳራሽ ከገቡ ሁለት ሳምንት እንደሆናቸው ገልጸው የገቡበትን ሁኔታም አስረድተዋል።

ሕፃናቱ ፤ “ ከትምህርት ቤት ስንመለስ መከላከያ ለሚገቡ 25,000 ብር ይሰጣል ብሎ አንድ ግለሰብ በባጃጅ አሳፈረን፤ከዚያ 010 ቀበሌ (ሀሌሉ ወረዳ) ወደ ሚገኘው አዳራሽ ገባን፤ ነገር ግን ከገባን በኋላ መውጣት አልቻልንም  ” ሲሉ ነው የገለጹት።

በጅማ ከተማ ኢሰመኮ ያነጋገረው የ14 ዓመት ሕፃን ስለተያዘበት ሁኔታ ሲያስረዳ፦

“ ኅዳር 2 ቀን 2017 ዓ.ም. ከምሽቱ 2፡30 ሰዓት አካባቢ ወደ ቤት እየሄድኩ እያለሁ መንገድ ላይ ቆመው የነበሩ ሚሊሻዎች ባትሪ አብርተውብኝ አስቆሙኝ፤ መታወቂያ ሲጠይቁኝ ዕድሜዬ ገና 14 ዓመት ነው፤ የ7ኛ ክፍል ተማሪ ነኝ መታወቂያ የለኝም ብዬ ስመልስ፣ ቀበሌ ሄደህ ጉዳይህ ይጣራል በማለት ወደ ቀበሌ ወስደው ብዛታቸው ከ20 በላይ ከሚሆኑ ወጣቶች መካከል ቀላቅለውኝ ሄዱ። ለመከላከያ ሰራዊት አባልነት መያዜንም ወጣቶቹ ናቸው የነገሩኝ። በማግስቱ በድብቅ ለቤተሰቦቼ ደውዬ ካሳወቅኩ በኋላ ለመውጣት ችያለሁ ” ብሏል። (ቲክቫህ)

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

05 Dec, 19:05


“7 ፋብሪካዎች ስራ አቁመዋል!” ዋዜማ

ኢትዮጵያ ካሏት ስምንት ስኳር ፋብሪካዎች መካከል በምርት ሥራ ላይ ያለው አንድ የስኳር ፋብሪካ ብቻ መሆኑንና ሰባቱ ምርት መስጠት ማቆማቸውን ዋዜማ ከየፋብሪካዎቹ አገኘሁት ያለችውን መረጃ አጋርታለች! ዝርዝሩን ያንብቡት- cutt.ly/ZeXQRv25

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

05 Dec, 15:06


የአማራ ፋኖ በጎጃም ለወራት ሲያሰለጥናቸው የነበሩ ፋኖዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ይቀጥላል..!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

የክሪፕቶ ቻናላችን👇
https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

05 Dec, 14:49


#Update

ከትናንት ጀምሮ በሺዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች ወደ ሶማሊያ ጋዶ ክልል ገብተዋል። ለምን እንዲገቡ እንደተደረገ የታወቀ ነገር የለም።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

ቢዝነስ ለመስራት👇
https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

05 Dec, 13:56


ፕሮጀክቱ ሊጠናቀቅ 26 ቀናት ብቻ ቀርተውታል! ያልሞከራችሁ ሞክሩት

LINK➲ https://t.me/TronKeeperBot/app?startapp=371618577

Gion Amhara

05 Dec, 09:52


በስሜን ወሎ ዞን በድሮን ጥቃት የ83 ዓመት እናት ተገደሉ!

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ “ ብልባላ” በተባለች መንደር ባለፈው ማክሰኞ ሌሊት በተፈፀመ የድሮን ጥቃት አንዲት የ83 ዓመት እናታቸው እንደተገደሉባችው የሟች ልጅ ተናገሩ። ሌሎች የዓይን እማኞች እንዳሉት ጥቃቱ በግል መኖሪያ ቤት ላይ የተፈፀመ ነው፣ ሌሎች ሁለት የጤና ባለሙያዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት መድረሱ ተነግሯል።

በአማራ ክልል ባለው ጦርነት የድሮን ጥቃቶች በተለያዩ አካባቢዎች በንፁሐን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ እንደሆነ የሰባዊ መብት ድርጅቶች በተደጋጋሚ ጊዜ ገልፀዋል፣ በጥቃቱ ሠዎች ተገድለዋል፣ የአካል ጉዳት የደረሰባቸውም ብዙዎች ናቸው። ህዳር 3/2017 ዓም ሌሊት 5፡30 አካባቢ በክልሉ ሰሜን ዞን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ ብልብላ በተባለች መንደር በሰው አልባ አውሮፕላን መኖሪያ ቤታቸው ላይ በተፈፀመ ጥቃት የ83 ዓመት እናታቸው እማሆይ ደስታ ካክራው መገደላቸውን የሟች ልጅ እንደሆኑ የገለፁልን ቀሲስ ይትባረክ አድማሱ ነግረውናል።

ሌሎች 2 በግቢው ተከራይተው በሚኖሩ የጤና ባለሙያዎች ላይም የአካል ጉዳት ደርሷል ብለዋል፣ መጀመሪያ ላይ ድምፅ እየተመላለስ ሰላይ ላይ የሰማ እንደነበር የነገሩን ቀሲስ ይትባረክ፣ ሁኔታውን ለማወቅ ከቤታቸው ወጥተው በር ላይ ሲመለከቱ እጅግ የሚያስፈራ ድምፅና ፍንዳታ ግቢያቸውን ማናወጡን ተናግረዋል፣ በግቢያቸው ከነበሩ ክፍሎች መካክል 3 እንዳልነበር ሆነው ሲፈርሱ በጥቃቱ ከተመቱ ክፍሎች በአንዱ የነበሩት እናታቸው ሰጋቸው ተበጣጠሶ ህይወታቸው አልፏል ብለዋል።

ቀብራቸወንኳ በወና ባህል መስረት ፍትኃት ሳይደረግ መቀበራቸውን በእጅጉ ለስነልቦና ችግር መጋለጣቸውን አመልክተዋል፣ ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ተጨማሪ ጥቃት ይደርሳል ከሚል ሰጋት ህብረተሰቡ ተሰብስቦ ሥርዓቱን ማከናወን ባለመቻሉ መሆኑን ገልፀዋል።
በመኖሪያ ቤቱ አካባቢም ሆነ በግቢው ውስጥ ታጣቂዎች እንዳልነበሩ የገለፁልን ቀሲስ ይትባረክ፣ ግቢው ከዚህ በፊት የመኝታ አገልግሎት ይሰጥ እንደነበር ጠቅሰው ከሰሜኑ ጦርነት ወዲህ ግን ገበያው የተቀዛቀዘ በመሆኑ ከቤተሰብ የተረፉ ክፍሎችን ለመንግሥት ሠራተኞች ሲያከራዩ እንደነበር ተናግረዋል።

ጥቃቱ ከተፈፀመበት በቅርብ የነበሩ አንድ እናት አስተያየት ሰጪ በፍንዳታው ድንጋጤ  ለደቂቃዎች ራሳቸውን ስተው እንደነብር ገልጠዋል። በፍንዳታው መጠነኛ ጉዳት በመኖሪያ ቤታቸው ላይ መድረሱን አመልክተው፣ “እማሆይ ደስታ ካክራው” የተባሉ መነኩሴ በጥቃቱ ህይወታቸው ማለፉን ተናግረዋል። ጥቃቱ በትክክል የድሮን ጥቃት ነው ያሉን ሌላ የዓይን እማኝ ከዚህ በፊት ተመሳሳይ ጥቃት ደርሶ ስለነበርና ድምፁን ስለምናውቅ፣  ጥቃቱ የድሮን ጥቃት ስለመሆኑ ጥርጥር እንደሌላቸው ጠቅሰው በዚህ ጥቃት ሌሎች በግቢው ተከራይተው የነበሩ ሁለት የጤና ባለሙያዎች ቆስለዋል ብለዋል። አስተያየት ሰጪዎቹ የድሮን ጥቃቱ ታጣቂዎች በአካባቢው በሌሉበት ግለሰብ ቤት ላይ የተፈፀመ እንደሆነ ነው የገለፁት።

ስለደረሰው ጥቃት ተጨማሪ አስተያየት ለማካትተ ለላስታወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ለዓለም ብርሐኔ ብንደውልም ሆነ በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ብንጠይቅም ምላሽ አልሰጡም። የኢትዮጵያ ፒስ ኦብዘርቨሪ የተባለን ተቋም ጠቅሶ ዶይቼቬሌ ሰሞኑን እንደዘገበው፣ ክሚያዝያ 2015 እስከ ሕዳር 2017 ባሉ ጊዜዎች በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች 54 የአየርና የድሮን ጥቃቶች ተፈፅመዋል፣450 ያክል ሠዎች ደግሞ ተገድለዋል። የአማራ ማሕበር በሰሜን አሜሪካ ደግሞ ከጥቅምት 5/2016 እስከ ሕዳር 14/2017 ዓ ም ባለው ጊዜ 125 የአየርና የድሮን ጥቃቶች መፈፀማቸውን፣ 754 ሠላማዊ ሠዎች መገደላቸውንና 223 ሠዎች ደግሞ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው መመዝገቡን ዶይቼ ቬሌ በቅርቡ ዘግቧል።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

ቢዝነስ ለመስራት👇
https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

05 Dec, 08:24


100% መጀመር ያለባችሁ 3 ወሳኝ ፕሮጀክቶች! Telegram ካምኒ ማረጋገጫ የሠጣቸው!

1➲SEED... t.me/seed_coin_bot/app?startapp=371618577

2➲PAWS... https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=AJ6y9Wog

3➲TOMARKET https://t.me/Tomarket_ai_bot/app?startapp=0003m6q5

Gion Amhara

05 Dec, 08:00


የኦሮሞ ተወላጁ መምህር ይናገራሉ!

https://www.tiktok.com/@gion_amhara/video/7444834185660943672?is_from_webapp=1&sender_device=pc

Gion Amhara

05 Dec, 04:59


ወልድያ

ወልድያ ዛሬ በጠዋቱ በተከታታይ የመድፍ ተኩሥ እየተናጠች ትገኛለች። ተኩሡ ስታድየሙ ሁነው ነው ወደ ቃሊም ከባድ መሳሪያ የሚያሥወነጭፉት።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

ቢዝነስ ለመስራት👇
https://t.me/Giona_crypto

Gion Amhara

01 Dec, 11:14


“ኢትዮጵያ አይደለም ቀጠናውን ልታስከብር የራሷንም ፀጥታም ማስከበር አልቻለች! የኢትዮጵያ ችግር የአንድን ቡድን ፍላጎት ብቻ ለማሟላት በሚል የፀደቀው 'ህገመንግስት' ነው”

ፕ/ት ኢሳያስ አፈወርቂ በኤርትራ ብሃራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለመጠይቅ

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

01 Dec, 09:48


ብልፅግናን በአንድ መስመር ይታገሉ የነበሩ ታጋዮችን በመነጣጠልና እርስበርሳቸው በጥላትነት እንዲተያዩ የሚያደርግበትን ጥበብ አለማድነቅ አይቻልም።ጃል ሰኚን ሰላም ፈላጊ ጃል መሮን ጦርነት ጠማቂ በማስመሰል ኦነግን ለሁለት ከፍሎታል። ህወሃትንም ለጌታቸው ስልጣን ሰጥቶ ለሁለት ከፍሎታል። ፋኖንም በተመሳሳይ የቻለውን በነዋይ ያልቻለውን በተሳሳተ ፕሮፓጋንዳ ለሁለት ከፍሎታል። ይሄ ለአገዛዙ እድሜውን ለማራዘም ትልቅ በረከት ሆኖ አግኝቶታል።

ከላይ የምታዩት ፎቶ በጃል መሮ ከሚመራው የኦሮሞ ነጻነት ነጻነት ሰራዊት የተገነጠለው የጃል ሰኚ ረጋሳ ቡድን፣ ከኦሮሚያ ክልል ጋር ተስማምቶ አዲስ አበባ ላይ ሲፈራረም የሚያሳይ ፎቶ ነው።

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

30 Nov, 19:00


የፋኖ አንድነትና ቀጣይ ጉዞ - ልዩ ቆይታ ከአስረስ ማረ ጋር!

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

30 Nov, 18:33


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

Gion Amhara

30 Nov, 17:44


በብዙዎች ዘንድ ተመራጭ የሆነውን #የፅኑ_ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ።

✍️ በአራቱም አቅጣጫ የሚደረጉ የአማራ ህዝብ ትግሎችን እንደ ንስር እየተመለከተ ለህዝብ ያደርሳል፣

✍️ በደላቸውን የሚሰማቸው ላጡ ምስኪን ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን በቅንነት ድምጽ ይሆናል።

✍️ ሌሎች ወቅታዊ የሆኑ የሀገር ውስጥ እና የሀገር ውጭ መረጃዎችን እያዘጋጀ ያቀርባል።
                
           ፅኑ ሚዲያ
           👇👇👇
👇👇
https://t.me/TsinuMedia
https://t.me/TsinuMedia
https://t.me/TsinuMedia

Gion Amhara

30 Nov, 04:59


PAWS

Paws በOfficial ቴሌግራም ገፅ እንዳሳወቁት Farming Season ከአንድ ወር በኋላ በDecember ወር እንደሚጠናቀቅ ገልፀዋል!

ያልጀመራችሁ!
👇

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=AJ6y9Wog
LFG!
PAWS is the new top dog! 🐾

Gion Amhara

29 Nov, 18:53


በኦሮሚያ ክልል፣ አርሲ ዞን፣ ሽርካ ወረዳ፣ ሶሌ ፈረንቀሳና ሶሌ ጡጃ ቀበሌ ትላንት ኅዳር 19 ለኅዳር 20 አጥቢያ ከሌሊቱ 8፡00 ገደማ አንገታቸው እየተቀላ የተገደሉ አማራዎች!

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Nov, 18:28


በ10ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ሰራተኞች በቅርቡ ከስራ ሊቀነሱ እንደሆነ ታውቋል!

ከሰሞኑ የፀደቀው የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ "ተቋማት ተልዕኳቸውን በብቃት እንዲፈፅሙ የሚያስችል ነው" ቢባልም ከአዋጁ ጋር ተያይዞ በርካታ የመንግስት ሰራተኞች ከስራ ሊቀነሱ እንደሚችሉ ስማችን አይጠቀስ ያሉ ሁለት የመንግስት ምንጮች ለመሠረት ሚድያ ተናግረዋል። 

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚንስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ሂደቱ የግለሰቦችን መብት ያለአግባብ እንዳይጎዳ ሚዛኑን አስጠብቆ በመሄድ ረገድ ተገቢው ጥንቃቄ ይደረጋል ቢሉም በርካቶች ከስራቸው እንደሚቀነሱ እንደማይቀር ታውቋል።

አዋጁ እንደ ፍርድ ቤት፣ አቃቤ ህግ፣ ፖሊስ፣ መከላከያ፣ እና ደህንነትን የመሳሰሉ ተቋማት ውስጥ ተፈፃሚ ይሆናለሰ ተብሏል።

የዚህን የመንግስት ሰራተኞች ቅነሳ የሚጠቁም ነገር ግን ብዙ ሰው ልብ ያላለው አንድ መረጃ በአንድ የመንግስት ሚድያም ተለቆ ነበር።

"ሲቪል ሰርቪሱ ሀገሪቷ ከምትሸከመውና አገልግሎቱ ከሚፈልገው በላይ የበዛ መሆኑ ተጠቆመ" የሚል መረጃ ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት ተሰራጭቶ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ያለው የሲቪል ሰርቪሱ ቁጥር ሀገሪቷ ከምትሸከመውና አገልግሎቱ ከሚፈልገው በላይ የበዛ መሆኑን ዶ/ር ነገሪ መናገራቸውን ዘግቦ ነበር።

ዘገባው የጋዜጠኛ ኤሊያስ መሰረት ነው!

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Nov, 17:57


በብዙዎች ዘንድ ተመራጭ የሆነውን #የፅኑ_ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ።

✍️ በአራቱም አቅጣጫ የሚደረጉ የአማራ ህዝብ ትግሎችን እንደ ንስር እየተመለከተ ለህዝብ ያደርሳል፣

✍️ በደላቸውን የሚሰማቸው ላጡ ምስኪን ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን በቅንነት ድምጽ ይሆናል።

✍️ ሌሎች ወቅታዊ የሆኑ የሀገር ውስጥ እና የሀገር ውጭ መረጃዎችን እያዘጋጀ ያቀርባል።
                
           ፅኑ ሚዲያ
           👇👇👇
👇👇
https://t.me/TsinuMedia
https://t.me/TsinuMedia

Gion Amhara

29 Nov, 17:39


“ከጦርነቱ ጋር ግንኙነት የሌላቸውን ንጹሃንን ሆን ተብሎ እየጨፈጨፉ ነው!”

የኢትዮጵያ መንግስት ሠራዊትና የፋኖ ታጣቂዎች ዉጊያ ከገጠሙ ወዲሕ የመንግሥት ጦር በሰዉ አልባ አዉሮፕላኖች (ድሮን) ባደረሰዉ ተደጋጋሚ ጥቃት በትንሹ 450 ያክል ሰዎች መገደላቸዉ ተዘገበ። የኢትዮጵያ ፒስ ኦብዘርቫቶሪ የተሰኘዉ ተቋም እንደሚለዉ ከሚያዝያ 2015 እስከ ሕዳር 2017 ባለው ጊዜ ዉስጥ በአማራ ክልል 54 የድሮን እና የአየር ጥቃቶች መፈጸማቸውን መዝግቧል። ይሁንና “ራቅ ባሉ የሀገሪቷ አካባቢዎች የሚፈፀሙ የድሮን ጥቃቶችን ለመዘገብ ያለው አስቸጋሪ ሁኔታ ሲታይ ይህ አሃዝ ዝቅተኛ ግምት” ሊሆን እንደሚችል ፒስ ኦብዘርቫቶሪ አስታውቋል።

የአማራ ማኅበር በሰሜን አሜሪካ የአድቮኬሲ ዳይሬክተር ሆነ ማንደፍሮ  ደግሞ በአማራ በሚደረገዉ ጦርነት የመንግሥት ሥልት “በከፍተኛ ደረጃ ድሮን መሠረት ያደረገ” በመሆኑ “ንጹኃን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት እየደረሰ ነው”ሲሉ ይናገራሉ።

ጥቃቶቹ ሰዎች የሚሰበሰቡባቸው አደባባዮች፣ የትምህርት፣የጤና እና የዕምነት ተቋማት ዒላማ ማድረጋቸውን የሚናገሩት አቶ ሆነ “ከጦርነቱ ጋር ግንኙነት የሌላቸውን ንጹኃኖችን እየጨፈጨፉ ነው። ይኸ ደግሞ በስሕተት አይደለም” ሲሉ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።ማኅበራቸው ከጥቅምት 5 ቀን 2016 እስከ ሕዳር 14 ቀን 2017 ባለው ጊዜ ውስጥ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጸሙ 125 የድሮን እና የአየር ጥቃቶች 754 ሰዎች መገደላቸውን እና 223 መጎዳታቸውን መዝግቧል። “እኛ የምንመዘግባቸው የድሮን ጥቃቶች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ብቻ ዒላማ ያደረጉ ናቸው” የሚሉት አቶ ሆነ “ተዋጊ ኃይሎች ላይ የድሮን ጥቃት ከደረሰ አንመዘግብም”ሲሉ አስረድተዋል።

ዘገባው የዶይቼ ቬለ ነው!

የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Nov, 17:01


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

Gion Amhara

29 Nov, 16:20


በሸርካ ወረዳ 11 ኦርቶዶክሳውያን ተገደሉ!

በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በሽርካ ወረዳ በትናንትናው ዕለት ኦነግ ሸኔ በሚል መጠሪያ በሚታወቁ ታጣቂዎች 11 ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል፡፡

ከግድያው በእግዚአብሔር ፈቃድ ማምለጣቸውን ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን የገለጹት መረጃ ሰጭው የ13 ዓመት አዳጊና የ80 ዓመት አዛውንትን ጨምሮ 11 ሰዎች ከመኖሪያ አካባቢያቸው ተወስደው በጥምቀተ ባሕር ማክበሪያው ላይ  መገደላቸውንና 6 ምእመናን ደግሞ ያሉበት አለመታወቁን ተናግረዋል፡፡

እየተገደሉ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን አርሰው የሚያድሩና ምንም አይነት የፖለቲካ ተሳትፎና ግንዛቤ የሌላቸው መሆናቸውን የገለጹት የአካባቢው ነዋሪ የመንግሥት የጸጥታ አካላት የሞቱትን ከመቅበር ባለፈ የተሻለ መፍትሔ አላመጡልነም ሲሉ ገልጸዋል፡፡

በርካታ የአካባቢው ምእመናን ከአካባቢው የሸሹ መሆኑን ያነሱት መረጃ ሰጭው ሰው ተወልዶ ባደገበት ሀገር በሃይማኖቱ ምክንያት እየተገደለ ነው ያሉ ሲሆን ሀብት ንብረታችንን ጥለን ለመኖር ተገደናል ብለዋል፡፡

አሁን ላይ ከ20 በላይ አብያተ ክርስቲያናት የተዘጉ ሲሆን አገልጋይ ካህናትና ምእመናን በስደት ላይ ናቸው ሲሉም አክለዋል፡፡

በመጨረሻም ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በዚህ ወረዳ 140 የሚደርሱ ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን ገልጸው መላው የዓለም ሕዝብና ኦርቶዶክሳውያን ሞታችንን ባታስቆሙልን እንኳን የነዚህን ሰማዕታት ምስክርነት በማሳወቅ የድርሻችሁን ተወጡ ሲሉ አሳስበዋል፡፡

መረጃው የሰሜን ወሎ ሐገረ-ስብከት ነው!

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Nov, 10:30


የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱአለም ተተኩ

የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱአለም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር በነበሩት መሐመድ እድሪስ ተተክተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ብናልፍን አንስተው በምትኩ አህመድ በሰላም ሚኒስትርነት የሾሙት፣ ከኅዳር 18/2017 ዓ.ም ጀምሮ ነው ተብሏል።

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Nov, 09:07


የሚዲያ ጥቆማ!

በአማራ ክልል አሁናዊ መረጃዎችን በፍጥነትና በታማኝነት የሚያገኙበት ቻናል!
ጃዊሳ ሚዲያ👇
https://t.me/jausamedia27
https://t.me/jausamedia27

Gion Amhara

29 Nov, 05:13


“መምህር በመሆኔ አዘንኩ” - የኢትዮጵያ መምህራን እሮሮ

የኢትዮጵያ መምህራን በተለያየ አቅጣጫዎች ሰቆቃቸውን እያሰሙ ነው።

ለ17 ወራት ደሞዝ ያልተከፈላቸው መምህራን መንግሥትን መክሰሳቸው ታውቋል።

ቢቢሲ ያነጋገራቸው በአራት ክልሎች የሚገኙ የኢትዮጵያ መምህራንም በደል እየተፈጸመብን ነው ብለዋል።

መምህራን ከደሞዝ መቆራረጥ ጀምሮ በግዴታ መዋጮ እንዲያወጡ እየተደረገ መሆኑን የተናገሩ ሲሆን፣ ለምን ብለው የጠየቁት ደግሞ ለድብደባ፣ ለእስር እና ለእንግልት እየተዳረጉ መሆኑን ገልጸዋል።

የመምህራን ማኅበር በበኩሉ ከደሞዝ ጋር የተያያዙ ሪፖርቶች እንደሚቀርቡለት ጠቁሞ፤ ዳፋው ለትውልዱ እና ለትምህርት ሥርዓቱ ነው ብሏል።

“እየተራብኩ አላስተምርም” - ሲዳማ ክልል ደራራ ወረዳ

የኢትዮጵያ 10ኛው ክልል ሲዳማ መምህራን በግዴታ ለብልጽግና ፓርቲ ህንጻ ግንባታ እንድናዋጣ ጫና እየደረሰብን ነው ይላሉ።

በማዕከላዊ ዞን ደራራ ወረዳ የሚገኙ መምህራን ለወረዳው ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ህንጻ ግንባታ የአንድ ወር ደሞዛቸውን እንዲያዋጡ ተጠይቀው ያልተስማሙ መምህራን የጥቅምት ወር ደሞዝ እንዳልተከፈላቸው ተናግረዋል።

ደሞዛቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆኑ እና ያልፈረሙ 200 የሚሆኑ የደራራ ወረዳ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ መምህራን የጥቅምት ወር ደሞዝ አልተከፈላቸውም።

ለፓርቲ ጽ/ቤት ግንባታ መምህራንን ጨምሮ ከመንግሥት ሠራተኞች 16 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ የወጠነው ወረዳው “ግዴታ በልማት መሳተፍ አለባችሁ” በሚል ጫና እያሳደረብን ነው ብለዋል።

በ10 ወር ተቆርጦ የሚያልቅ የአንድ ወር ደሞዛቸውን እንዲያዋጡ የተጠየቁት መምህራኑ “እኛ እኮ ከምንሠራው ግብር ይቆረጥብናል፤ ይሄ ደግሞ ለልማት ነው የሚውለው. . .” በሚል ስብሰባ ላይ ማሳወቃቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።

መምህራኑ ለተቃውሟቸው አቅም ካለመኖር ባለፈ፤ የብልጽግና ፓርቲ አባል አለመሆናቸውን እና ግዴታቸውም እንዳልሆነ በማስረገጥ ፊርማ አሰባስበው ለሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት አቤቱታ ማቅረባቸውን አንድ የሁለተኛ ደረጃ መምህር ተናግረዋል።

“የተባላችሁትን አድርጉ፤ ፈርሙ እና [ደሞዛችሁ] ይሰጣችኋል” የሚል ምላሽ ተሰጠን ያሉት መምህሩ፤ “እንደ ቅድመ ሁኔታ ያስቀመጡት መፈረምን ነው” ሲሉ ያገለገሉበት ደሞዝ ‘በግዴታ መዋጮ’ እንደተያዘባቸው ገልጸዋል።

መንግሥት “አስገድዶ [ገንዘብ] እየወሰደ ነው” ያሉ ሌላ መምህር፤ ከአካባቢው አስተዳደር “የትም ብትሄዱ ዞራችሁ እኛ ጋር ነው የምትመጡት” የሚል ግልጽ ማስፈራሪያ ደርሷቸዋል።

“ከተራቡ፤ ከተጠሙ መምጣታቸው አይቀርም ብለው እየዛቱ ነው” ያሉት ሌላ መምህር፤ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆኑ መምህራን ተገደው እንደፈረሙም ተናግረዋል።

ለመዋጮው ፈቃደኛ ሆነው የፈረሙ መምህራን “ወደው ሳይሆን እስር እና ዛቻን፤ እንዲሁም ረሃብን በመፍራት ነው” ያሉት መመህሩ፤ “ሰቆቃ ውስጥ ነው ያለነው” ይላሉ።

“ተከራይ ነኝ፤ የቤት ኪራይ አልከፈልኩም። ሌሎች ወጪዎች አሉኝ፤ መሸፈን አልቻልኩም። ለምግብ ራሱ ሌላ ቦታ ከሚሠሩ ጓደኞቼ ተበድሬ ነው እየኖርኩ ያለሁት። ለመኖር በጣም እየተቸገርን ነው” ሲሉ አንድ መምህር ያሉበትን ሁኔታ ገልጸዋል።

“አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ነን” ያሉ ሌላ ደሞዝ ያልተከፈላቸው መምህር “ሰው ሳይበላ አይሠራም” ብለዋል።

“መብቴን እየሠራሁ ስጠይቅ ቆይቼ ባለፈው ሳምንት ግን ሰው ሳይበላ አይሠራምና በጣም ስላቃተኝ [ትምህርት ቤት] መሄድም ስላልቻልኩ ሥራ አቁሜ ሌላ ቦታ ከምትኖር እህቴ ጋር ተጠግቼ ነው ያለሁት” ብለዋል።

“እስር ቤቱን የሞሉት መምህራን ናቸው”- ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ለተማሪዎች ‘መጽሐፍ ህትመት’ በሚል ከመምህራን ደሞዝ ያለፈቃዳቸው ገንዘብ መቆረጡን ተናግረዋል።

በወረዳው በሚገኙ 27 ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ መምህራን ከነሐሴ እስከ ጥቅምት ለሦስት ተከታታይ ወራት በየወሩ 25 በመቶ ደሞዛቸው መቆረጡን ገልጸዋል።

የጉምሮ ጎልቦ ትምህርት ቤት አንድ መምህር ስለመዋጮው በነበረ ስብሰባ ላይ የመምህራን አቅም ውስን እንደሆነ እና እንደማይችሉ መናገራቸውን ጠቁመው፤ “ግዴታ የእናንተ አሻራ መኖር አለበት ካላችሁ የቻልነውን ያህል በጥሬ ገንዘብ እንረዳለን” የሚል አማራጭ አቅርበው ነበር።

ሆኖም የወረዳው አስተዳደር መምህራን ሳይስማሙ እና ፈቃደኛ ሳይሆኑ በየወሩ ከደሞዛቸው 25 በመቶ እንዲቆረጥ አድረጓል በማለት ከሰዋል።

“እኛ የቀለም አባት ነን። ከእኛ የግድ ቢቆረጥም፣ በፈቃደኝነት ብንሰጥም ችግር የለውም። እኛን ሳታስፈቅዱ፤ እኛ ፈቃድ ሳንሰጥ፤ ሳንስማማበት ለምን ተቆረጠ?” የሚለው የብዙኃኑ መምህራን ጥያቄ መሆኑን አንድ መምህር ለቢቢሲ አስረድተዋል።

በዚህም ቅራኔ የገባቸው መምህራን ሥራቸውን ሳያቆሙ በወኪሎቻቸው በኩል አቤቱታ ቢያቀርቡም ከወረዳው አስተዳደር ዛቻ፣ ድብደባ እና እስር እንደተፈጸመባቸው ተናግረዋል።

“ትምህርት እናቆማለን፤ ደሞዛችን ሳይከፈለን አናስተምርም” በሚል አቤቱታ ማቅረባቸውን የተናገሩ የወረዳው የአንደኛ ደረጃ መምህር፤ ‘በግዴታ ታስተምራላችሁ’ በሚል የአካባቢው አስተዳደር ድብደባ እና እስር እንደፈጸመባቸው ገልጸዋል።

መብታቸውን የጠየቁ መምህራን እና የመምህራኑን መታሰር የተቃወሙ ከ20 በላይ መምህራን ከኅዳር 10/2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስካሁን ፍ/ቤት ሳይቀርቡ መታሰራቸውን ተናግረዋል።

“መምህር የሚባል እኮ የለም፤ እስር ቤቱን የሞላው መምህር ብቻ ነው” ያሉት መምህሩ፤ ትምህርት መቋረጡንም ገልጸዋል።

“መምህር የለም እኮ፤ ማን ያስተምር?” ሲሉ ትምህርት መቋረጡን የተናገሩ ሌላ መምህር “እኔም አላስተምርም” ሲሉ ለደኅንነታቸው በመስጋት አካባቢውን ለቀው መውጣታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።

መምህራኑ አቤቱታቸውን በማሰማታቸው የአካባቢው አስተዳደር “ስሜን እያጠፋችሁ ነው” በሚል ጫና እንዳሳደረባቸው የተናገሩት ሌላ መምህር፤ “ፍትሕ ከየት ነው የምናገኛው?” ሲሉ ይጠይቃሉ።

“እኔ መምህር ሆኜ ያለኝን ዕውቀት ካልሰጠሁ የወደፊት የትውልድ ዕጣ ፈንታ ምንድን ነው የሚሆነው? መምህር በዚህ ልክ ከተጎዳ፤ እንደዚህ እየተሰቃየ ትውልድ ወደፊት የት ነው የሚወድቀው?”

[ይህ የቢቢሲ ዘገባ ከወጣ በኋላ የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር እና የወረዳው መምህራን የመብት ጥያቄ አንስተው የታሰሩ 27 ገደማ መምህራን ኅዳር 17/2017 ዓ.ም. ከእስር መፈታታቸውን ተናግረዋል።]

“ቴሌቪዥኔን ሸጫለሁ” አማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን

የትጥቅ ግጭት ባለበት በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ቋሪት ወረዳ መምህራን በደሞዝ መስተጓጉል እና መዘግየት “ከባድ ችግር” ውስጥ ነን ይላሉ።

መምህራኑ የጥቅምት ወር ደሞዝ እንዳልተከፈላቸውም ተናግረዋል።

ባለፈው ዓመትም ለሦስት ተከታታይ ወራት ደሞዝ ሳይከፈላቸው መቆየቱን የተናገሩት መምህራን ደሞዝ አለመከፈሉ ይቀጥላል በሚል ችግር እና ስጋት ውስጥ ናቸው።

“ንብረታችንን እየሸጥን ነው” ያሉ አንድ የመሰናዶ ትምህርት ቤት መምህር ሁኔታውን “ፈታኝ” ብለውታል።

“ያለንን ንብረታችንን ሸጠናል። አልጋ ሸጠናል፤ ወንበር ሸጠናል፤ ቴሌቪዥን ሸጠናል። ጓደኞቼ የትዳር ቀለበታቸውን እስከ መሸጥ ደርሰዋል። . . . በዚያ ላይ ኑሮ ውድነቱ አለ። አንድ ኩንታል ጤፍ 11 ሺህ ብር ገብቷል። በቆሎ አራት ሺህ፤ አምስት ሺህ ነው የሚሸጠው” ይላሉ የሁለት ልጆች አባት የሆኑት መምህር።

Gion Amhara

29 Nov, 05:13


“ያለው አማራጭ ወደ ተለያየ ቦታ መሰደድ ነው” ያሉ ሌላ መምህር፣ ቤተሰባቸውን ለማስተዳደር መምህራን የቤት እቃቸውን እየሸጡ መሆኑን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።

“አልጋውን የሸጠ መምህር አውቃለሁ። . . . ” በማለት መምህራኑ ለልጆቻቸው ዳቦ ለማቅረብ ሲሉ ዋጋ የሚያወጡ ንብረቶቻቸውን እየሸጡ ነው ብለዋል።

አካባቢውን የመንግሥት ኃይሎች ለቀው ሲወጡ ደሞዝ እንደሚቋረጥ የሚናገሩት መምህራን በወረዳው የሚገኙ በሺህዎች የሚቆጠሩ የመንግሥት ሠራኞችም ደሞዝ እንደማይከፈላቸው ተናግረዋል።

ከዚህ ባሻገርም በአካባቢው መምህራን “ተለይተው” ጫና እንደሚደርስባቸው ተናግረዋል።

“‘የዚህ ችግር [የግጭቱ] ዋነኛ ጠንሳሾቹ እናንተ ናችሁ። እየተዋጋችሁ ያላችሁት እናንተ ናችሁ’” በሚል ጫና እንደሚደርስባቸውም የተናገሩ አንድ መምህር መታወቂያቸውን ለማሳየት ስጋት እንዳለባቸው ተናግረዋል።

“መምህር በመሆኔ በጣም ተቆጨሁ” - ደቡብ ምዕራብ ክልል ካፋ ዞን

በደቡብ ምዕራብ ክልል ካፋ ዞን ጨታ ወረዳ ለልማት በሚል መምህራን “ያለፈቃዳቸው” የአንድ ወር ደሞዛቸው ለመዋጮ እንደተቆረጣባቸው ገልጸዋል።

መምህራኑ “ለገጠር መንገድ ግንባታ” ይውላል የተባለ እና በአንድ ዓመት የሚቆረጥ የአንድ ወር ደሞዝ ስምምነት ላይ ሳይደርሱ “በጅምላ” እና “በማን አለብኝነት” መቆረጡን ይናገራሉ።

“ከ50 በመቶ በላይ [የመንግሥት ሠራተኞች] ደገፉት ስለተባለ በጅምላ ይቆረጣል” ተብሎ መወሰኑን የተናገሩ አንድ የአንደኛ ደረጃ መምህር፤ ፈቃደኝነታቸው እና አቅማቸው ውሳኔው ላይ ሚዛን እንዳልደፋ ተናግረዋል።

“መምህራን የልማት ተቋዳሽ አይደሉም ሳይሆን፤ አቅማችን የማይፈቅደውን አትጠይቁን ነው እያልን ያለው” ሲሉ አንድ መምህር ምሬታቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል።

መዋጮው መምህራን ላይ ብቻ ያነጣጠረ እንዳልሆነ የጠቆሙ ሌላ መምህር አነስተኛ ገቢያችንን እና የኑሮ ጫናን አገናዝቦ “በአቅማችን ይሁን” የሚል ሀሳብ እንዳለ ተናግረዋል።

“የአራት ሺህ ብር ደሞዝተኛ ነኝ። አራት ሺህዋን ብር ከምትወስዱብኝ እባካችሁ 1500 ብር በእጄ ልስጣችሁ [ብዬ] ለመንኩ” ብለዋል የወረዳው ባሺ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር።

“እርዳታ ነው፤ አስተዋጽኦ ነው፤ ለልማት አሻራችሁን አሳርፉ ነው የሚባለው። ሰው በቻለው ነው። . . . የሚችል ነው የሚደግፈው” ሲሉ በአቅማቸው ለማዋጣት ጥያቄ ቢያቀርቡም የወረዳው አስተዳዳሪዎች ግን “የአንድ ወር ደሞዝ ሙሉ ካልሆነ አይቀበሉም” ብለዋል።

የጥቅምት ወር ደሞዝ የተቆረጠባቸው መምህራን አቤቱታ ለማቅረብ ወደ መንግሥት ተቋማት ሲያቀኑ እንግልት እንደደረሳቸው አንድ መምህር ሲናገገሩ፤ ሌላ መምህር ደግሞ “በፖሊስ ታፍነን ነበር” ብለዋል።

“ሰርቆ እንደሄደ ሰው [በፖሊስ] ታጅበን ነው የሄድነው” ሲሉ አንድ መምህር ክስተቱን ለቢቢሲ ገልጸዋል።

በወረዳው ለሁለት ቀናት ያህል ትምህርት ተቋርጦ እንደነበር የተናገሩት መምህራን፣ ከዞኑ አስተዳደር ገንዘባቸው እንደሚመለስላቸው ስለተነገራቸው ማስተማር መጀመራቸውን ተናግረዋል።

“መምህር በመሆኔ በጣም ነው ተቆጨሁት። መምህር ከወር ደሞዝ ውጪ የሚያገኘው አንዳች ነገር የለም። አዲሱ ክልል ከተመሠረተ ወዲህ እስከ 50 ቀን ድረስ ቆይቶ ነው ደሞዛችን የሚከፈለን። ይህን ታግሰን፤ ሆድ እና ጀርባችን ተጣብቆ፣ ስቃይ አይተን ደግሞ ይሄ ደሞዝ ሲቆረጥ፤ መብታችንን ማንም ሳያስከብርልን ሲቀር. . . መምህር በመሆኔ በጣም አዝናለሁ” ሲሉ በምሬት ያሉበትን ሁኔታ ገልጸዋል።

የመምህራን ማኅበር ምን ይላል?

የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር በተለይም በአዳዲሶቹ ክልሎች ከደሞዝ ክፍያ ጋር የተያያዙ ችግሮች እንዳሉ ሪፖርት እንደሚደርሰው ተናግሯል።

የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዮሐንስ በንቲ “መምህራን በወቅቱ በጊዜው ደሞዛቸው ካልተከፈለ በቀጥታ ለመምህራን ብቻ ሳይሆን በመማር ማስተማሩ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ይፈጥራል። በትውልድ ግንባታ እና በትምህርት ሥርዓቱ ላይ ጫና ስለሚፈጥር መፍትሔ መሰጠት አለበት” ብለዋል።

“[የመምህራን] መብታቸው መከበር አለበት፤ ደሞዛቸው ሳይፈቅዱ መቆረጥ የለበትም። ይህን አጀንዳ ይዘን እንወያያለን፤ ለሚመለከታቸው አካላት እንገልጻለን። ይህ የመልካም አስተዳደር ችግር ነው” ሲሉ ችግሩን ገልጸዋል።

ፕሬዝዳንቱ ለብልጽግና ፓርቲ መዋጮ አናወጣም ላሉ የሲዳማ ክልል መምህራን ደሞዝ አለመከፈልን በሚመለከት ሪፖርት እንዳልደረሳቸው ጠቅሰው፤ ጉዳዩን እንደሚያጣሩም ተናግረዋል።

የደቡብ ኢትዮጵያ መምህራንን የግዴታ መዋጮ በሚመለከት ሪፖርት እንደደረሳቸው የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዮሐንስ ተናግረው፤ የመምህራን መታሰርንም አረጋግጠዋል።

“[የወረዳው] ትምህርት መምሪያ ‘በፍላጎታቸው ነው አላስገደድንም’ ይላል፤ [የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል] ማኅበሩ ደግሞ ‘በግድ ነው እየተቆረጠባቸው ያለው’ [ይላል]” ሲሉ ማኅበሩ እንደሚያጣራ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

“እኛ የምናበረታታው [መዋጮው] በአቅማቸው፣ በፍላጎታቸው፣ በሚችሉት ልክ ይሁን የሚል ነው። በግድ መሆን አለበት ብለን አናምን” ሲሉ የማኅበራቸውን አቋም አሳውቀዋል።

ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት እንዳስታወቁም ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።

የአማራ ክልል መምህራንን በሚመለከትም ማኅበሩ በም/ቤት ስብሰባው የመምህራን ደሞዝ ሊከፈል እንደሚገባ አቋም መያዙን የተናገሩት ፕሬዝዳንቱ፤ ይህንንም ለሚመለከታቸው የክልሉ ተቋማት ማሳወቃቸውን ገልጸዋል።

ማኅበሩ የመምህራንን መብት ለማስከበር ከጥያቄ ባሻገር በሕግ አግባብ ለመጠየቅ ማሰቡን በሚመለከት “መክሰስ ይቻላል፤ ምንም የሚከለክለን ነገር የለም። [ግን] ስንቱን ነው የምንከሰው? . . . ይህን ሁሉ ጠበቃ ማቆም አንችልም። በፌደራል ደረጃ አንድ ጠበቃ ነው ያለን። በየክልሎቹ ያሏቸው አሉ። ክልሎች ያን ማድረግ [ክስ መመሥረት] ይችላሉ። ያደረጉም አሉ” በማለት ከክስ ይልቅ በንግግር መፍትሄ ማምጣቱ ይበጃል ባይ ናቸው።

“ከዚህ በፊት ብዙ ታግለን፤ ተነጋግረን መፍትሄ አምጥተናል” ሲሉ ለአብነትም የደቡብ ኢትዮጵያ የደሞዝ መዘግየትን ያነሳሉ።

በቅርቡ ለ17 ወራት ደሞዝ ያልተከፈላቸው የትግራይ ክልል መምህራን ያደረግነው ጥረት አልተሳከም በሚል በክልሉ እና በፌደራል መንግሥቱ ላይ ክስ መመሥስረታቸው ታውቋል።
___

* ቢቢሲ ለዚህ ዘገባ ከአራቱ ክልሎች ዘጠኝ መምህራንን አነጋግሯል። ከመካከላቸው ሰባቱ ለደኅንታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ ሲሆን፣ ሁለቱ በዘገባው ውስጥ ስማቸው እንዲጠቀስ ቢፈቅዱም ቢቢሲ በአካባቢያቸው ባለው የመምህራን እስር ምክንያት ለአደጋ እንዳይጋለጡ በሚል ስማቸውን ከመጠቀም ተቆጥቧል።

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

28 Nov, 18:47


PAW AIRDROP

➧በዚህ ሰአት ከሁሉም airdrops በጣም የበለጠና ምንም tap tap ይሁን ሌላ አሰልቺ ስራ የሌለው  Paws ለትልቅ ዜና ጠብቁኝ ብለዋል።

➧የምትቀበሉት token ደና ብር የምትፈልጉ ከሆነ ያሉት ሁሉም tasks ሰርታችሁ ጨርሱት!

ያሉት tasks ልያልቁ ሰአታት ስለቀራቸው በቻላችሁት መጠን ስሩ!👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=AJ6y9Wog
LFG!
PAWS is the new top dog! 🐾

Gion Amhara

28 Nov, 18:08


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

Gion Amhara

28 Nov, 17:45


አማራ ክልል ከ4.7 ሚሊዮን ተማሪዎች አይማሩም!

አማራ ክልል በፌደራሉ መንግሥት ሠራዊት እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በሚደረገዉ ዉጊያ 4.7 ሚልየን ህፃንት መማር አለመቻላቸዉን የአማራ ክልል የከፍተኛ ትምሕርት ተቋማት መድረክ ወይም ፎረም አስታወቀ።

በአማራ ክልል በሚደረገዉ ጦርነት 4.5 ሚሊየን ህፃናት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው። የትምህርት ቤቶች ፈርሰዋል። መምህራን ተሰደዋል። ቀየው በጦርነት እና በ ድሮን ጥቃት ታርሷል። 969 የሚደርሱ የክልሉ የጤና ተቋማት ወድመዋል።  ይህ ቁጥር በሰሜኑ ጦርነት ወቅት የውደሙትን  አይጨምርም።

የክልሉ የጤና ቢሮ እና ኢንስቲትዩት  ባደረጉት ጥናትና  ከአለም አቀፍ ተቋማት በሰበሰበው መረጃ  በክልሉ ግጭቱ ከተቀሰቀሰበት ካለፈው ዓመት ማብቂያ አንስቶ የመንግሥት ኃይሎች ቢያንስ 13 በሚደርሱ ከተሞች በጤና ተቋማት እና በሠራተኞች እንዲሁም በትራንስፖርት አገልግሎቶች ላይ ጥቃት ፈፅመዋል።

በአማራ ክልል ትምሕርት የሚሰጥባቸዉ ትምሕርት ቤቶች በከተሞች አካባቢዎች የሚገኙ ናቸዉ።

በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ሕግ ሀገራት  በጦርነት ውስጥ ቢሆን እንኳን የህክምና ተቋማት፣ ባለሙያዎች፣ ህሙማን እና አምቡላንሶች ልዩ ጥበቃ እንዲያገኙ የሚያዝ መሆኑን የጠቀሱት በአማራ ክልል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ዋና ፅሀፊ አቶ ታፈረ መላኩ ለዶቼቬሌ  እንደገለፁት

የጤና ተቋማትና  እና ትምህርት ቤቶች በመውደማቸው ሌሎች ደግሞ በሥጋት ምክንያት በመዘጋታቸው 4.7 ሚሊየን ህፃናት ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸው ተገልጿል በዚህም መስረት 4.870 ትምህርት ቤቶች ሲዘጉ 5379 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ወድመዋል

መንገድ የለም። መንቀሳቀስ አይቻልም። አገልግሎት መስጫ  ተቋማት ዝግ ናቸው። ሰዎች በየደቂቃው በሚለዋወጠው የአካባቢው  የፅጥታ ስጋት ምክንያት  በፍርሀት  ታስረው ነው ያሉት፣  የጤና ባለሙያዎች ህክምና እየሰጡ ሆስፒታሎች በጥይት ይደበደባሉ ።  ይህም  ሕዝብን የጤና አገልግሎት እንዳያገኝ አድርጎታል።እኛ እያልን ያለነው አለም አቀፍ የስባዊ መብት ህግ ይከበር ፣ ምንም የማያውቁ ሰላማዊ ሰዎች  እልቂት ይቁም ነው  ሲሉ ለ DW የገልፁት የክልሉ የ ጤና ባለሙያ ፕሮፊሰር ፈንቴ አንባው ናቸው ።

አለም አቀፉ ማህበረስብ እና ሚዳያዎችትኩረት ያላደረጉበት የአማራ ክልል ግጭት ከፖለትካ ነፃ የሆኑት ተቋማት ዋጋ እያሰከፈለ ሲሆን ባለሙያዎችም በመሳሪያ ታጅቦ ህክምና ለመስጠት ይገደዳሉ ፣ በየግዜው መሳሪያ ባነገቡ ሀይሎች  ባለሙያዎች፤  በሚደርስባቸው ጫና ምክንያት በሥራ ገበታቸው ላይ ወጣ ገባ እያሉ ለመሥራት መገደዳቸውን ተገልጿል ክልሉ በአሁኑ ወቅት የወደሙ የጤና ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም ከ48 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተብሏል።

 መረጃው የጀርመን ድምፅ ነው!

#Amhara #Ethiopia #Fano #Gionamhara #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

28 Nov, 17:15


በብዙዎች ዘንድ ተመራጭ የሆነውን #የፅኑ_ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ።

✍️ በአራቱም አቅጣጫ የሚደረጉ የአማራ ህዝብ ትግሎችን እንደ ንስር እየተመለከተ ለህዝብ ያደርሳል፣

✍️ በደላቸውን የሚሰማቸው ላጡ ምስኪን ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን በቅንነት ድምጽ ይሆናል።

✍️ ሌሎች ወቅታዊ የሆኑ የሀገር ውስጥ እና የሀገር ውጭ መረጃዎችን እያዘጋጀ ያቀርባል።
                
           ፅኑ ሚዲያ
           👇👇👇
👇👇
https://t.me/TsinuMedia
https://t.me/TsinuMedia

Gion Amhara

28 Nov, 11:30


እንኳን ደህና መጣህ!

የጀነራል ማርየ ምትኩ አጃቢ የነበረው ፲ ዐለቃ ኮማንዶ ሃይሌ ይበልጣል ፋኖን ተቀላቅሏል።

#Amhara #Ethiopia #Fano #AmharaGenocide #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

28 Nov, 11:07


ወሳኝ ጥቆማ!

በአማራ ክልል ያሉ እውን የጦርነት ዘገባዎችን ማግኘት ከብዶዎታል? እንግዲያውስ አሁኑኑ በፍጥነት መረጃዎን በየ ደቂቃው ያግኙ ❗️
👇
https://t.me/one_amhara1
https://t.me/one_amhara1

Gion Amhara

27 Nov, 17:53


ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት!

የአማራን ህዝብ ከምድረ ገፅ አጠፋለሁ በሚል ድንፋታ ወደ አማራ ክልል የገባው የአገዛዙ ሰራዊት በአሁኑ ሰአት የግል ትጥቅ ያላቸውን ከተቻለ በፍላጎት ካልተቻለ ደግሞ በሃይል ጠርንፈን ፋኖን እንዋጋለን ብሎ በዞን እና በወረዳ አመራሮቹ በኩል መመሪያውን አውርዷል።

➧1ኛ. የብልፅግናው ስርአት ባበቃለት በዚህ ሰአት ከጥላት የብልፅግና ሰራዊት ጋር አውቃችሁም ሆነ ሳታውቁ እንዳትሰለፉ።

➧2ኛ. ውድ የአማራ ልጆች የግልም ሆነ የትኛውም ትጥቅ ያላችሁ ወገኖቻችን ወደ ፋኖ ትግል ተቀላቅላችሁ አማራን ነፃ እንድናወጣ እናሳስባለን።

➧3ኛ በእንዝህላልነትም ይሁን በሌላ መንገድ የግልም ይሁን ማንኛውንም መሳሪያ ለጠላት አሳልፎ ባባለ መስጠት ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን።

➧4.አገዛዙ በከተማ የሚኖርን ማንኛውን ወጣት እያፈሰና ወደ መከላከያና ወደሚሊሻ ማሰልጠኛ እየወሰደ ስለሆነ ማንኛውም ወጣት በፑል ቤት እና መሰል የቡድን መዝናኛ ቦታ እራሱን በማራቅ እራሱን እንዲጠብ እያሳሰብን ከተቻለም እድሜው 18 ዓመትና በላይ የሆነ ማንኛውም ወጣት ትግሉን እንዲቀላቀል ጥሪ እናስተላልፋለን።

➧5. አገዛዙ ከሰሞኑ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝን እደመስሳለሁ በሚል ቀቢጠ ተስፋ እየቃዤ በመሆኑ ማንኛውም ግለሰብ ለዚህ አራዊት ሰራዊት መንም አይነት መረጃም ሆነ ሌላ ነገር ባለማገዝ ኃላፊነቱን እንዲወጣ እናሳስባለን።

ነገር ግ ይህን ማሳሰቢያ ወደጎን በመተው ለአገዛዙ መሳሪያ ለመሆን በሚራወጥ ማንኛውም ግለሰብ ይሁን ቡድን እዙ የማያዳግም ርምጃ የሚወስድወስድ መሆኑን ለህዝባችን እናሳውቃለን።

#Amhara #Ethiopia #Fano #AmharaGenocide #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

27 Nov, 17:07


በብዙዎች ዘንድ ተመራጭ የሆነውን #የፅኑ_ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ።

✍️ በአራቱም አቅጣጫ የሚደረጉ የአማራ ህዝብ ትግሎችን እንደ ንስር እየተመለከተ ለህዝብ ያደርሳል፣

✍️ በደላቸውን የሚሰማቸው ላጡ ምስኪን ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን በቅንነት ድምጽ ይሆናል።

✍️ ሌሎች ወቅታዊ የሆኑ የሀገር ውስጥ እና የሀገር ውጭ መረጃዎችን እያዘጋጀ ያቀርባል።
                
           ፅኑ ሚዲያ
           👇👇👇
👇👇
https://t.me/TsinuMedia
https://t.me/TsinuMedia
https://t.me/TsinuMedia

Gion Amhara

27 Nov, 15:02


“ልጄን ይዤ እየታገልሁ ነው። ረጅም ምንሽሩን የገዛሁት በ1975ዓ.ም ነው። ክላሹን የገዛሁት ደግሞ በ1983 ዓ.ም ነው። ከጀርባ ሆኜ ሽፋን እሰጣሉ እንጅ ከውጊያ አልቀርም። በቂ ሃብት አለኝ ፣ዛሬ 61 አመቴነው ግን ሀብቴን የምበላው አማራ ሰላም ሳገኝነው። ለአማራ ህዝብ በዚ እድሜየ መሞት ክብር ነው።በርቱ” ይላል።

መረጃው ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ ነው!

#Amhara #Ethiopia #Fano #AmharaGenocide #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

27 Nov, 14:13


“የአፀፋ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን!“ -የአማራ ፋኖ በጎጃም

የብልፅግና ወራሪ ሰራዊት የጦርነቱን ገፅታ ሙሉ ለሙሉ መቀዬር ፈልጎ ሁሉን አቀፍ ፀረ-ህዝብ እርምጃ መውሰድ ከጀመረ ሰነባብቷል።

ያልታጠቁ ሲቪሊያንን መጨፍጨፍ፣ የአርሶ አደር ሰብል ማውደም፣ የእምነት ተቋማትን ካምፕ በማድረግ ማራከስ፣ ዜጎችን ወደ ማጎሪያ ካምፖች ማጋዝ እና ወጣቶች ላይ ነፃ እርምጃ መውሰድን ጨምሮ በርካታ ፀረ -ህዝብ ተግባራትን በመፈፀም ላይ ነው። አንዳንድ አካባቢወችም ለመሰረታዊ ፍላጎት የሚውሉ ሸቀጦች እንዳይንቀሳቀሱ እገዳ ጥሏል፤ ለአብነት ጠላት ከደጋ ዳሞት ከተባረረ ግዜ ጀምሮ ማንኛውም ሸቀጥ ከደምበጫ ወደ ፈረስ ቤት እንዳይገባ እገዳ ጥሏል።

በዚህ ሁሉ የጥፋት በትር አልበገር ያለውን የአማራ ህዝብ በስነ ልቦና ለማዳከም በኢኮኖሚም ለማድቀቅ አስቦ በበርካታ ቦታወች የአርሶ አደር መሳሪያወችን እየነጠቀም ይገኛል።

ይህንኑ የጥፋት ተግባር አጠናክሮ በመቀጠል ከሰሞኑ ደግሞ የአርሶ አደሩን የቀንበር በሬ መዝረፍን አዲስ የጥፋት ስልት አድርጎ ይዟል። ለአብነት ሕዳር 12 ቀን 2017 ዓ.ም ሰሜን ሜጫ ወረዳ እናሸንፋለን ቀበሌ የእናቱን እና የሁለት አርሶ አደር ወንድሞቹን ጨምሮ የመሪያችን የአርበኛ ዘመነ ካሴ ቤተሰቦች ንብረት የሆኑትን 105  የቀንድ ከብቶች ከአራት እረኞች ጋር በመዝረፍ ወደ ባህርዳር መኮድ ወስዷቸዋል።

ጠላት የአርሶ አደሩን በረት ባዶ በማድረግ ከህዝብ ጋር የተጋባውን እልህ ለመወጣት የሚያደርገውን ፀያፍ ተግባር መታገል ታሪካዊ ጥሪያችን መሆኑን ስለምንረዳ በልኩ ተጋድሎ እያደረግን እንገኛለን።

በመሆኑም ወራሪ ሰራዊቱ ከዚህ ተግባሩ የማይታቀብ ከሆነ በጦር ሜዳ ከምናደርገው ተጋድሎ ጎን ለጎን አገዛዙ በህዝባችን ላይ ለሚፈፅመው የዘረፋ ወንጀል ተባባሪ የሆኑ የብልፅግና ካድሬ እና የምሊሻ ንብረት እና የቁም እንስሳትን በማካካሻነት ወስደን ለተጠቂ ወገኖቻችን ለማስረከብ የምናደርገው የአፀፋ እርምጃ መኖሩ ታውቆ ሁሉም ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ እናስተላልፋለን!

አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
የአማራ ፋኖ በጎጃም
ሕዳር 18 ቀን 2017ዓ.ም

ፎቶው: የጠላት ራስ ምታት የሆነው ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አመራር ጋር ውይይት ካደረግን በኋላ የተወሰደ ነው።

#Amhara #Ethiopia #Fano #AmharaGenocide #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

27 Nov, 12:15


ከባድ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ በ500 ሄክታር የደረሰ ሰብል ላይ ጉዳት አደረሰ!

በአማራ ክልል ደባርቅ ከተማ አሥተዳደር የገጠር ቀበሌዎች በጣለው ከባድ በረዶ ምክንያት ሰብላቸው ሙሉ በሙሉ በመውደሙ ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን አርሶ አደሮች ተናግረዋል።

ኅዳር 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ ለ30 ደቂቃ የጣለው ከባድ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ በሶስት ቀበሌዎች ከ500 ሄክታር መሬት በላይ የደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት አድርሷል።

ጉዳቱ በተለያዩ የሰብል አይነቶች ላይ የደረሰ ሲሆን ስንዴ፣ ገብስ፣ ጤፍና ጥራጥሬ ሰብሎች ይገኙበታል።
አርሶ አደሮቹም በአካባቢው ባሕል መሰረት ሰብላቸውን በደቦ ለመሰብሰብ ነገ ዛሬ በሚሉበት ወቅት ድንገት የጣለው በረዶ ሰብላቸውን ሙሉ በሙሉ እንዳወደመባቸው ተናግረዋል።

የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ የሰብል ልማት ባለሙያው ጥላሁን ዓለም ለአሚኮ እንደገለጹት ከ600 በላይ አርሶ አደሮች ጉዳት ደርሶባቸዋል። በፍጥነት መልሶ የማቋቋም ሥራ መሠራት እንዳለበትም ጠቁመዋል።

#Amhara #Ethiopia #Fano #AmharaGenocide #Amharafano

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

18 Nov, 09:11


#መርካቶ

በመርካቶ የነጋዴዎች የስራ ማቆም አድማ ተጀምሯል። ሱቆች ተዘግተዋል። መረጃው የፋሲል የኔአለም ነው!

#Amhara #Ethiopia #Fano
#Amharafano #Amharaculture

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

18 Nov, 04:01


ይሄ እድል የሚቆየው ለትንሽ ቀን ነው!

Telegram መጠቀም የጀመራቹበትን አመት ቆጥሮ ነጥብ የሚሰጣቹ Airdrop ነው። በተጨማሪ ደግሞ እስካሁን በተለያዩ Airdrop ላይ ተሳትፍቹ ከሆነ እሱም ነጥብ አለው።

የሄ Project የሚደገፈው በ Telegram ነው።
👇

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=AJ6y9Wog
LFG!
PAWS is the new top dog! 🐾

Gion Amhara

17 Nov, 19:22


የኤርትራ ተወላጆች በአዲስአበባ!

በአዲስአበባ የሚኖሩ የኤርትራ ተወላጆች በኢትዮጵያ መንግስት እየተያዙ እየታሰሩ ይገኛሉ። በተለይ ይሄን ሳምንት የመመዝገቢያ ቅፅ ተዘጋጅቶ የመዝገብ ስራ በመንግሥት ተጀምሯል። በርካቶች እየተያዙ ወደ እስር ቤት እየተጋዙ ነው። የመመዝገቢያ ቅፅ ያስፈለገው ወደ ሐገራቸው ለመመለስ ስለታሰበ ነው የሚል መረጃ ደርሶኛል።

#Amhara #Ethiopia #Fano
#Amharafano #Amharaculture

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

17 Nov, 18:29


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

Gion Amhara

17 Nov, 17:58


የአማራ ፋኖ በጎጃም ሰብሳቢ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ ከ፰ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር እና ከ9ኛ ሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር አመራሮች ጋር ተወያይተዋል!

#Amhara #Ethiopia #Fano
#Amharafano #Amharaculture

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

17 Nov, 17:28


የሸዋ አማራን የጦር ግንባር መረጃዎች እየተከታተለ የሚያደርስ ሚዲያ  ልጠቁማችሁ ፡፡


ተቀላቀሉ እና በየሰአቱ የሚወጡ የሸዋ አማራ መረጃችን ይከታተሉ
JOIN👇👇👇
https://t.me/+gJHo9lVts-Q2ZTZk
https://t.me/+gJHo9lVts-Q2ZTZk

Gion Amhara

17 Nov, 15:27


የሄርሜላ መስፍን መልዕክት!

የአማራን ዲያስፖራ በየስቴቱ እየዞረች ከተኛበት እየቀሰቀሰችው ያለችው የ21 አመቷ ጀግና ሄርሜላ መስፍን ለኢትዮጵያውያን፤ ለዲያስፓራው እና ለኃይማኖት አባቶች በምሬት ጥሪ አቅርባለች!

ትደመጥ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhtAKMss/

Gion Amhara

17 Nov, 14:52


አሁናዊ መረጃ!

ብርሃኑ ጁላ እና አረጋ ከበደ የመሩት ስብሰባ እና ግምገማ መጠናቀቁ ታውቋል። ተሰብሳቢዎች የእዝ መሪ ጀነራሎች ሲሆኑ ብርሃኑ ጁላ የሚከተሉትን ውሳኔዎች በግልፅ አስቀምጧል።

➧1)እስከ ታህሳስ 30- 2017 አም ጦርነቱን ማጠናቀቅ ካልተቻለ መከላከያውን እናስወጣለን የሚል የውሳኔ ሃሳብ በግልፅ አስቀምጧል።

➧2)ማሸነፍ ያልቻልነው በአረጋ አመራሮች ምክንያት ስለሆነ አረጋ አመራርህ ላይ እርምጃ ውሰድ የሚል ጥብቅ መመሪያ ሰጧል።

➧3)አንድ ኮር ከወለጋ ተንቀሳቅሶ ወሎና ጎጃም እንደሚሰፍርም ውሳኔው ተነግሯቸዋል።

መረጃው የፋኖ አስረስ ማረ ነው!

#Amhara #Ethiopia #Fano
#Amharafano #Amharaculture

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

17 Nov, 14:44


ጉምቱው ፖለቲከኛ ስለ አርበኛ ዘመነ ካሴ የተናገረው!👇

https://vm.tiktok.com/ZMhtSDhEJ/
https://vm.tiktok.com/ZMhtSDhEJ/

Gion Amhara

17 Nov, 13:59


#እስራኤል

እስራኤል የሔዝቦላህን ቃል አቀባይ  ሙሐመድ አፊፍን በአየር ጥቃት ገደለች።

የሔዝቦላህ  የሚዲያ ግንኙነቶች ቁልፍ ሰው መገደል በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውን ቀውስ ሊያባብሰው ይችላል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።

በሊባኖስ ምድር ውስጥ አፊፍ  ከፍተኛ እውቅና ነበራቸው።

የእስራኤል አየር ኃይል   በማዕከላዊ ቤይሩት ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ በፈጸመው ጥቃት ነው ቃል አባዩ ህይዎታቸውን ያጡት።

በራስ አል-ነባ አከባቢ የተሰነዘረው የአየር ጥቃት ከሔዝቦላህ ይዞታዎች  የቤይሩት ደቡባዊ ክፍል  ዳርቻ ውጭ መሆኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ጦር ዓላማው የቀጠናውን ጂዖፖለቲካ መለወጥ ነው የሚለውን ሀሳብም ያጠናከረ ሆኗል።

ሄዝቦላህ እምበዛም በማይንቀሳቀስባቸው የዋና ከተማዋ እምብርት ላይ እንዲህ ዓይነት ጥቃት መሰንዘሩ ቀጠናውን የባሰ ነውጥ ውስጥ ያስገባዋል የሚል መረጃም ወቷል።

እስራኤል የሔዝቦላህን ወታደራዊ ክንፍ ብቻ ሳይሆን የአስተዳደር ክፍሉንም ማጥፋት ዓላማዬ ብላ ይዛዋለች ብሏል የአልጀዚራው ከፍተኛ የፖለቲካ ተንታኝ ማርዋን ቢሻራ።

መሐመድ አፊፍን ሊተካ የሚችል ሁሉ ተመሳሳይ የእስራኤል የጥቃት ዒላማ ሊሆን እንደሚችልም የቀድሞው የአሶሲዬትድ ፕረስ የዜና ወኪል የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተንታኝ ዳን ፔሪ ሊታወቅ ይገባል ብለዋል ዘገባው የዋሽንግተን ፖስትና የአልጀዚራ ነው።

#Amhara #Ethiopia #Fano
#Amharafano #Amharaculture

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

17 Nov, 12:21


ጥቆማ..!

በአራቱም አማራ ግዛቶች ስላለው የፋኖ ትግል እና የመከላከላያ እንቅስቃሴ እንዲሁም አጠቃላይ ሁኔታ መረጃ ለማግኘት ይሄነን ቴሌግራም Join ያድርጉ።
https://t.me/jausamedia27
https://t.me/jausamedia27
https://t.me/jausamedia27

Gion Amhara

17 Nov, 10:04


መርካቶ በዚህ ሰዓት

ዛሬም በመርካቶ ቃጠሎ ተከስቷል። በተለምዶ በመርካቶ ጃቡላኒ ህንፃ ድንች በረንዳ ዛሬ ህዳር 8/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 የጀመረ የእሳት አደጋ ተከስቷል።

#Amhara #Ethiopia #Fano
#Amharafano #Amharaculture

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

17 Nov, 04:43


በስልካችሁ ልትሰሩት የምትችሉት የኦላይን ቢዝነሶች!🎁  💰

❶ሊንክ👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=AJ6y9Wog

Gion Amhara

16 Nov, 19:04


ይች ቆራጥ የሴት ፋኖ የምትለውን ስሟት!👇

https://vm.tiktok.com/ZMhGWfAJJ/
https://vm.tiktok.com/ZMhGWfAJJ/

Gion Amhara

16 Nov, 18:46


የህዳር 05/2017 ዓ.ም የዶ/ር ሲሳይ አውግቸው ፍርድ ቤት የእምነት ክህደት ቃል!

ዳኛ.........ወንጀሉን ፈጽመዋል?
ዶ/ሲሳይ አውግቸው .....ወንጀሉን አልፈፀምኩም፣ ጥፋተኛም አይደለሁም::

ፍርድ ቤቱ ከፈቀደልኝ የክሱን ጭብጥ እንድናገር ይፈቀድልኝ? ተፈቀደላቸው::

በክሱ ላይ "የፖለቲካ ርዕዮተ አለም በሀይል ለመጫን" በማሰብ ይላል ምን አይነት ርዕዮተ አለም አንደሆነ እንኳን   አቃቤ ህግ አልገለፀም::

ሌላው በሰሜኑ ጦርነት የተሳተፉት ጋር በመገናኘት ይላል:: አዎ ሀገር ለማዳን እና ህዝባችንን ከውርደት ለመታደግ በሰሜኑ ጦርነት ተሳትፈናል ይህ ወንጀል ከሆነ ለመቀጣት ዝግጁ ነኝ::

"አማራ ርስቱን ተቀምቷል እንዲሁም ሀገር በአማራ ቱፊት አልተዳደረችም" ብላችኃል የሚል ክስ ቀርቦብናል:: አማራ ርስቶቹ በወልቃይት: በራያ : በመተከል እንዲሁም በደራ ተወስደውበታል እነዚህን ለማስመለስ ትናንት ታግሏል: ዛሬም ወደፊትም ይታገላል:: የአማራን ቱፊቶች ወንጀል  ለማድረግ የተሞከረው ለታሪክ ይመዝገብልኝ የአማራ ቱፊቶች የምንላቸው ሀገር ሰሪነት: አርበኝነት: ጀግንነት: የሀገር ፍቅር: ፍትሀዊነት: ሰው አክባሪነት ወ.ዘ.ተ ናቸው እነዚህ እንዴት ወንጀል ይሆናሉ::

"አገር በአማራ እሳቤ ብቻ መገዛት አለባት" ብላችኃል የሚል ክስ ቀርቦብናል:: ይህ ፍጹም የሀሰት ውንጀላ ነው አማራውን ለማጥቃት የተነደፈ አዲስ የጥላቻ ትርክት ነው:: ትምክህተኛ እና ነፍጠኛ የሚለውን የማጥቂያ ትርክት በአዲስ ለመተካት የተነደፈ ነው:: በመሰረቱ የአማራ እሳቤ ወንጀል አይደለም ሆኖም ብዝሀነት ባለበት ሀገር በአማራ እሳቤ ብቻ አገር ትገዛ የሚል ጭፍን ሀሳብ የለንም::

ሌላው ክሳችን " የአማራ ህዝብ በተለየ ሁኔታ በፖለቲካ በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ተበድሏል ብላችኃል" የሚል ነው::  ይህ እውነት  ነው እማምንበት ነው::  ከ1983ዓ.ም ጀምሮ አማራው መዋቅራዊ እና ህገ መንግስታዊ ጥቃት ተፈጽሞበታል:: በሽግግር መንግስቱ ሳይወከል እርስቱን ተቀምቷል: በበደኖ : በአርሲ: በባሌ: በሀረርጌ:  በወለጋ: በጅማ: በወልቃይት: በመተከል በአጣዬ የዘር ማጽዳትና ዘር ማጥፋት ተፈጽሞበታል በግፍ በግሬደር ተቀብሯል ሀብት ንብረቱ ተዘርፎ ተፈናቅሏል::

አማራው ማህበራዊ እረፍት እንዲያጣ ተደርጓል::  ሆን ተብሎ በኢኮኖሚ እንዲጎዳ ተሰርቷል የትም ክልል ባልታየ ሁኔታ የአማራ ልጆች በዳስ ትምህርት ቤት እንዲማሩ ተደርጓል: የመሰረተልማት ችግር በአለማቀፍ ጥናቶች የተረጋገጠ አማራው ከሁሉም በታች ነው:: ይህን ኢ-ፍትሀዊነት ለማስቆም ህዝባችን በሰላማዊ ሰልፍ ጠይቋል እኛም በሰላማዊ መንገድ መታገላችን እንደወንጀል ተቆጥሯል:: ይህ ኢ-ፍትሀዊነት: ግፍ እና በደል ካልቆመ ህይወቴ እስኪያልፍ እታገላለሁ::

ወደመ የተባለው ንብረት: ተገደሉ: ቆሰሉ የተባሉት አበዛኞቹ እኔ ከታሰርኩ በኃላ የተፈፀሙ ናቸው ቀሪዎቹን ማን እንደገደላቸው ይታወቃል:: እኔ የሰብዓዊ መብት ተማጋች እንጂ ወንጀለኛ አይደለሁም::

አመሰግናለሁ::

#Amhara #Ethiopia #Fano
#Amharafano #Amharaculture

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

16 Nov, 18:15


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

Gion Amhara

16 Nov, 17:41


የአገዛዙ ነውር በራሱ ተቋም ሲጋለጥ!

“.....የድርጅታችን ባልደረባ የሆኑት ወ/ሮ ሰናይት ተፈሪ በስራ ላይ እንዳሉ በደረሰባቸው የድሮን ጥቃት ፓራላይዝ ስለሆኑ የገንዘብ ድጋፍ እንዲደረግ እንጠይቃለን!”

-የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደብረብርሃን ዲስትሪክት

#Amhara #Ethiopia #Fano
#Amharafano #Amharaculture

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

15 Nov, 19:05


በምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል ወረዳ አማኑኤል ከተማ በርካታ ነዋሪዎች መታሰራቸው ታወቀ!

በምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል ወረዳ አማኑኤል ከተማ በርካታ ነዋሪዎች "የፋኖ አባላት ቤተሰቦች ናችሁ" እየተባሉ እየታሰሩ እንደሆነ ታወቀ።

መሠረት ሚድያ ከሰሞኑ ባደረገው ምርመራ በስፍራው በርከት ያሉ የመንግስት ሀይሎች በፋኖ ታጣቂዎች መወሰዳቸውን ተከትሎ በአማኑኤል ከተማ እና በገጠር ቀበሌው "የፋኖ ቤተሰብ ናችሁ" በሚል በርካታ ሰው እየታሰረ እንደሆነ ታውቋል።

ሕፃናት እና እናቶች ጭምር "እህትሽ እና ባልሽ የፋኖ አባል ነው፣ አባላችንን ካልመለሱልን አንለቃችሁም" እየተባሉ በብዛት እየታሰሩ እንደሆነ ታውቋል።

ከ6 አመት እና ከ10 አመት ልጇ ጋር የታሰረች ግለሰብ ጭምር ታስራ እንደምትገኝ የታወቀ ሲሆን የአካባቢው ነዋሪ "ከዛሬ ነገ ምን ይፈጠር ይሆን?" እያለ በስጋት ላይ እንደሚገኝ ታውቋል።

በምስራቅ ጎጃም ዞን የአማኑኤል ከተማ አስተዳደር የነጭ ቀበሌ ነዋሪዎች ከትናንት በስቲያ ህዝባዊ ውይይት ማካሄዳቸውን የመንግስት ሚድያዎች የዘገቡ ሲሆን የዚህ የሰላማዊ ዜጎች እገታ ድርጊትም በህዝቡ መነሳቱ ታውቋል።

በስፍራው የመንግስት ስራ ከተስተጓጎለ በርካታ ወራት እንደተቆጠረ የሚታወቅ ሲሆን የመንግስት ሰራተኞች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ስራ አቁመው ደሞዝም እንደተቋረጠባቸው ይገኛል።( መሰረት ሚዲያ )

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

15 Nov, 19:00


ደብረዘይት ከተማ አብዛኛው ስፍራ ለዱባይ ባለሀብቶች በሊዝ እንደተሸጠ የተነገራቸው ነዋሪዎች በአንድ ሳምንት እንዲነሱ መታዘዛቸውን ተናገሩ!

ከተማዋን 'በምስራቅ አፍሪካ የቱሪዝም ማዕከል' ለማድረግ እየተሰራ ካለው ስራ ጋር በተያያዘ በርካታ የከተማው ቦታ ለተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ባለሀብቶች ሊሰጥ እንደሆነ በመጀመርያ የተሰማው የዛሬ ሁለት ወር ገደማ ነበር።

"እስከ 80 ፐርሰንት የሚደርስ የከተማው ቦታ ለኤምሬትስ ኢንቨስተሮች ሊሰጥ ነው የሚል መረጃ አለን፣ በዛ ላይ ትንሽ የቤት እድሳት ለማድረግ እንኳን ስንሞክር በከተማው አስተዳደር 'እዚህ ብዙ ስለማትቆዩ ማደስ አትችሉም' እየተባልን ነው" ብለው ነዋሪዎቹ።

አሁን በደረሰን መረጃ መሰረት ደግሞ ከ15 እና 20 አመት በላይ በቢሾፍቱ የኖሩ ነዋሪዎች "ቦታው ለዱባይ ባለሀብት በሊዝ ተሽጧል፣ ስለዚህ በአንድ ሳምንት ውስጥ ልቀቁ ተብለናል" በማለት ተናግረዋል።

ይህን ተከትሎ ለገበሬ ባለይዞታዎች ከሳ መክፈል እንደተጀመረ የታወቀ ሲሆን ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ህዝቡን ሰብስበው የአየር ካርታ ላላቸው 105 ካሬ መሬት እንደሚሰጡ ተናግረዋል።

በአንድ ሳምንት ውስጥ ልቀቁ የተባሉት እነዚህ ነዋሪዎች የገበሬ ቤት የሆነውን አረንጓዴ ቀለም፣ የሌላውን ህዝብ ደግሞ ቀይ ቀለም እየቀቡ ለይተው እንደጨረሱ ታውቋል።

የኦሮሚያ ክልልም ሆነ የፌደራሉ መንግስት እስካሁን በግልፅ ምን ያህል መሬት ለኤምሬትስ ባለሀብቶች እንደሸጡ ይፋ አላደረጉም። ( መሰረት ሚዲያ )

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

15 Nov, 18:44


ለቋሚ ደመወዝተኞች የሥራ ግብር እንዲቀነስ ተጠየቀ!

በኢትዮጵያ የብር የመግዛት አቅም መዳከምን ተከትሎ ቋሚ ደመወዝተኞችን የኑሮ ሁኔታው እየፈተናቸው መሆኑ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን ገለጸ፡፡

የኮንፌደሬሽኑ ፕሬዘዳንት አቶ ካሣሁን ፎሎ መንግሥት የሥራ ግብር መቀነስን ጨምሮ የኑሮ ጫናውን የሚያቃልሉ ኢኮኖሚያዊ ርምጃዎች እንዲወስድ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድን በደብዳቤ መጠየቃቸውን VOA ዘግቧል፡፡

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

15 Nov, 18:18


አገዛዙ የደራ አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ ሰብሳቢ የፋኖ ሽመልስ ንጉሴን ደራ ጉንዶ መስቀል የሚገኘውን መኖሪያ ቤት ሙሉ በሙሉ አውድሞታል። ሽሜ የደራ አማራ ካፈራቻቸው ልበ ሙሉ ጀግኖች አንዱ ሲሆን በርካታ ፋኖዎችን ይዞ በጎጃምና በጎንደር ከሚንቀሳቀሱ ፋኖዎች ጋር ምክክር ሲያደርግ መሰንበቱን ስንዘግብ ነበር።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

15 Nov, 17:29


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

Gion Amhara

15 Nov, 16:37


በአቭዬሽን ኢንደሥትሪው ላይ ለውጥ ያመጣው ዘግናኙ የአውሮፕላን አደጋ...

እ.አ.አ ዘመን አቆጣጠር በ1996 ሁለት አውሮፕላኖች በዓየር ላይ ሳሉ ተጋጭተው በሁለቱም ውስጥ የነበሩ 349 ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል።

ከህንድ ዋና ከተማ ኒው ደልሂ በ100 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በምትገኘው "ቻርኪ ዳድሪ" ከተማ የደረሰው ይህ አደጋ ባለቤትነታቸው 'በሳዑዲ ዓረቢያ' እና 'ካዛኪስታን' አውሮፕላኖች መካከል የተከሰተ ነው።

ግጭቱ የተከሰተው በለሊት ላይ በመሆኑ እና ከቦታው አኳያ ተሳፋሪዎችን ለማትረፍ የተደረገው ጥረትን የተሳካ እንዳይሆን አድርጎታል።

ከ349 ሟቾች መካከልም የ94 ማቿቾን ማንነት ለመለየት አልተቻለም ነበር።

ይህ አደጋ በአቭዬሽን ኢንደሥትሪው ላይ ለውጥ ያመጣ መሆኑም ይነገራል። ለአደጋው መከሰት ዋነኛ የተባለው የተግባቦት ችግር ሲሆን ይህም ከሁለቱ አቅጣጫ የነበረው ቋንቋ የተለያየ በመሆኑ ነበር።

በዚህም ከዛን ወቅት በኋላ የእንግሊዝኛ ቋንቋን በዋነኝነት በአቪዬሽን ዘርፉ ዋነኛ ተዋናዮች መሠረታዊ መግባቢያ ወይንም መረጃ መለዋወጫ ሆኗል።

በተጨማሪም የበረራ ግጭት መከላከያ ዘዴ አልያም(TCAS) በሁሉም አውሮፕላኖች ላይ እንዲተገበር አድርጓል።

ይህ በዘርፉ ለውጦችን የፈጠረው አደጋ የተከሰተው ከ28 ዓመታት በፊት በዚህ ሣምንት ነበር።

(አቬየሽን ሴፍቲ ኔትወርክ)

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

15 Nov, 05:48


በስልካችሁ ልትሰሯቸው የምትችሏቸው የኦላይን ቢዝነሶች!🎁  💰

❶ሊንክ👇
https://t.me/TronKeeperBot/app?startapp=371618577
🎁 Join TronKeeper for a secure Tron wallet experience and start earning rewards! 💰

Gion Amhara

15 Nov, 04:06


ከሺ ጀግኖች መካከል የተገኘ ጀግና!

በጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች የአካዳሚክ ጉዳይ ምክትል ዲን ሆኜ በምሰራበት ወቅት አንድ ተማሪ ወደ ቢሮዬ መጥቶ የአማራ ተማሪዎች የባህል ማዕከል መቋቋም እፈልጋለሁ አለኝ። የአማራ የባህል ማዕከሉ ኢትዮጵያ ነች አልኩት። በወቅቱ በአማራ ህዝባዊ ንቅናቄ ላይ በትጋት እሰራ ስለነበረ እኔን ለማጥቃት ሆን ተብሎ የተላከ አካል ነበር የመሰለኝ። የኢንጂነሪንግ ተማሪና የተማሪዎች መማክርት ምክትል ፕሬዚዳንት ነበር። በታላቅ ውጤት ነው የተመረቀው። የኦሮሞ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲያችን ጥያቄ በሚያነሱበት ወቅት ድምጻቸው በመሆን በኦሮምኛ ቋንቋ የሚያናግራቸውና ምላሽ እንዲሰጣቸው የሚወተውተው እሱ ነበር። ወለጋ ተወልዶ ያደገ የአማራ ልጅ ነው። በወቅቱ ማለትም በአብዲ ኢሌ ግዜ የኦሮሞ መምህራን ዩኒቨርስቲውን ለቀው ሄደው ስለነበር ኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች እምብዛም በዩኒቨርስቲው አልነበሩም።

ይህ ወንድማችን ዳንኤል አጥናፉ ይባላል። ዳንኤል ትምህርቱን ጨርሶ ተመርቆ ወደ ትውልድ ሀገሩ ወለጋ ሲመለስ ቤተሰቦቹ በነ ሽመልስ አብዲሳ ሴራና የከፋ ጥላቻ ተፈናቅለውና ተገድለው አገኛቸው። ግዜ አላባከነም። ዛሬ በጎጃም በንጉስ ተክለሀይማኖት ብርጌድ ውስጥ ሆኖ ለአማራ ህዝብ እውነተኛ የነጻነት ትግል በመፋለም ላይ ይገኛል። ሰሞኑን ጋሼ ለአማራ ህዝብ ለምታደርገው ትግል አክብሮት አለኝ እኔም ትግል ላይ ነኝ' ሲል መልዕክት ሰደደልኝ። እመነኝ እናሸንፋን በማለትም አከለበት። አለቀስኩኝ! ግን ደግሞ ኩራትም ተሰማኝ! ድል በድል ሆነህ ወደ ሀገርህ አዲስ አበባ እንደምትገባ አልጠራጠርም!

መረጃው የረ/ፕ ትንግርቱ ገ/ፃድቅ ነው!

#Amhara #Ethiopia

የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

14 Nov, 19:12


እርጅና ያልገደባቸው አርበኛ!

እኚህ ሰው ሻለቃ ወ/ሃና ይባላሉ። የጀግኖቹ የደ/ች ተሰማ እርገጤና ፕ/ር አስራት ወልደየስ የስጋ ዘመድና ቤተሰብ ናቸው፡፡ ጥልቅ የሆነ ወታደራዊ እውቀት ያላቸው ሰው ናቸው፡፡ በ1982 ዓ.ም በደርጉ ፕሬዚዳንት መንግስቱ ሃ/ማርያም ላይ መፈንቅለ መንግስት ሙከራ አደርገው ከከሸፈባቸው ወታደራዊ አመራሮች ውስጥ አንዱ ናቸው፡፡ ከፕ/ር አስራት ቁልፍ ታጋዮችም ውስጥ አንዱ ነበሩ፡፡  ዛሬ የአማራን ፋኖ ተቀላቅለው እየታገሉ ያሉ አርበኛ ናቸው!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

14 Nov, 18:33


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

Gion Amhara

14 Nov, 17:41


የአሳምነው ቀኝ እጅ ፋኖ መንበረ አለሙ በዛሬው  የችሎት ውሎ የተናገረው:-

ፈፅመሀል የተባልሁትን ወንጀል አልፈፀምሁም።  ለዚህ የልብ ወለድ ክስ የዳረገኝን የpoletical motive በተመለከተ ግን አንድ ነገር ማንሳት እፈልጋለሁ። አለም በአንድ ድምፅ ያወገዘውን፣ በጥቁር መዝገብ የመዘገበውን፣ በናዚው ፊትአውራሪ ሂትለር አማካኝነት በይሁዳዊያን የተፈፀመውን የዘር ማፅዳት በሚያስንቅ ሁኔታ አማራወች ላይ ባለፉት 6 ዓመታት የዘር ማፅዳት ሲፈፀም አይተናል።

አማራ በመሆናቸው ከ15 በላይ የዩንቨርሰቪቲ ሴት ተማሪወች እንደወጡ ቀርተዋል፣ ህፃናት፣ አዛውንት፣ እመጫት ንፁሀን አማራወች በተኙበት ቤታቸው ከውጭ ተዘግቶባቸው በእሳት ተቃጥለዋል፣ ነፍሰ-ጡር እናቶች የአማራ ፅንስ እንዳይወልዱ በእንጨት ተቀደው ፅንሱም እነሱም ሲገደሉ ተመልክተናል፣ አማራ መሆን ቀርቶ፤ የአማራ እንስሳት መሆን እንኳን ወንጀል ሆኖ በሬወቹ እነ ጮሬ፣ ላሞቹ እነ አደይ፣ ፍየሎቹ እነ ጠዲት፣ ስንዲት በጋጥ እንደተዘጉ ተቃጥለዋል።

አማራወች ለስብሰባ እየተጠሩ ታርደዋል፣ በጅምላ የዘር ፍጅት ተፈፅሞባቸው፣ በጅምላ ተገለውም የሰውነት ክብረ-ፀጋው ተነፍጓቸው ከሞላው የአማራ መሬት ለአማራወች አስከሬን 3 ክንድ መሬት መቃብር ተነፍጎት በጅምላ በዶዘር ሲቀበሩ አይተናል ተመልክተናል። እኔ ይሄ ሁሉ  ግፍ የሚፈፀምበት፣ሳይበድል የተፈረደበት፣ መከረኛ ህዝብ አካል በመሆኔ እና እንደ አንድ የተማረ ሙህር አማራን የማፅዳቱን ወንጀል በመቃወሜና በመሞገቴ ብቻ ወንጀለኛ ነህ ተብየ በመንግስት አይነተኛ በትር በሆነው #አቃቢ_ህግ የልብ-ወለድ ክስ ተመስርቶብኛል። እኔ ላይ የተፈጠረው ነገር:-

''በገብረማሪያም ሰርግ፣ ወልደማሪያምን እንደማወደስ'' የሚቆጠር ነው!  አማራን በጅምላ የሚገሉት እና የሚያስገድሉት በህግ ሊጠየቁ ይገባል በማለቴ፣ ንፁሀን አማራወችን ገዳይ እና አስገዳይ ቁመው ሊጠየቁበት በሚገባው የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ-ቤት  እኔ ከተገዳዩ እና የዘር ጭፍጨፋ እየተፈፀመበት ካለው አማራ በመወለዴ በሀሰት ተከስሻለሁ።

እኔ ግን እላለሁ:-

➧ፋሽስታዊ የሆነው ስርዓት በሚቃወመው የፖለቲካ አመለካከቴ፣

➧ አማራዊ በሆነው ማንነቴ እና ህያው በሆኑት አባቶቸ #አጤ_ምኒሊክ እና #ጀኔራል_አሳመነው_ፅጌ ስም ምየ የምነግራችሁ በግልም ሆነ በቡድን ፈፅመሀል የተባልሁትን ወንጀል አልፈፀምሁም።

ወንጀሌ አማራ ሁኘ መወለዴ እና የአማራን ዘር ማፅዳት ተቃውሜ በመገኘቴ ብቻ ነው። ይሄን ደግሞ ቀጣይም እስከ መጨረሻዋ እስትንፋሴ የማደርገው ነው። ለታሪክ ይመዝገብልኝ አመሰግናለሁ።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

14 Nov, 17:23


ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ ዛሬ በፍርድ ቤት ያደረገው ታሪካዊ ንግግር!

ከዚህ በመቀጠል በተከሰስኩበት ክስ የእምነት ክህደት ቃሌን እሰጣለሁ። በቀዳሚነት የተከሰስኩት ጉዳይ የአማራ ህዝብ እኩል ከሌሎች ብሄሮችና ህዝቦች ጋር የአገር ባለቤት ሆኖ እያለ አገር ተወስዶበታል ብሎ ተናግሯል የሚል ነዉ። ክሴ ይሄን የሚል በመሆኑ አሁን ለፍርድ የቀረበዉ የአማራ ህዝብ የህልዉና ትግል ነዉ ማለት ነዉ።

የአማራ ህዝብ ላለፉት ሰላሳ አራት አመታት ፀረ አማራ ሀይሎች ተደራጅተው እና ተቀናጅተው ስልታዊ እና መንግስታዊ ጥቃት እያደረሱበት ያሉ ህዝብ ነዉ።
የአማራ ህዝብ የአገር ባለቤትነቱንበግልፅ በአደባባይ የተነጠቀዉ በ1983 ዓ.ም አማራ ጠል ሀይሎች የመንግስት ስልጣንን ተቆጣጥረዉ ባደረጉት የ ሰኔ 1983ቱ የቻርተሩ ጉባኤ ነበር።

ጉባኤው ያለምንም የአማራ ህዝብ ዉክልና የተካሄደ መሆኑን የስርአቱ ቁንጮ መለስ ዜናዊ በአደባባይ የመሰከረው ሀቅ ነዉ። በዚህ የቻርተር ጉባኤ የተመሰረተው የሽግግር መንግስት  ባደረገው የክልል አከላለል ዉስጥ ምንም አይነት የአማራ ህዝብ ዉክልና  ያልነበረው ሲሆን በዚህ የሽግግር መንግስት ዘመን የተዘጋጀው ህገመንግስትም የአማራን ህዝብ በማዉገዝ ተጀምሮ በማዉገዝ ያለቀ መሆኑን የቻርተሩ ጉባኤ ቃለጉባኤዎች ፣ የሽግግር ም/ቤቱ ቃለጉባኤዎች፣ የህገመንግስት ጉባኤ ቃለጉባኤዎች ዘላለማዊ ምስክር በመሆኑ ያስረዳሉ ።

በዘመኑ ትህነግ/ኢህአዴግ በአማራ ህዝብ ላይ የፈፀሙት አድሏዊ ድርጊቶች ፣መፈናቀሎች፣ የንብረት ዉድመት፣ የዘር ፍጅትእና አገር አልባነት ልለፈዉና የዛ ስርአት ቀጥተኛ ወራሽ የሆነውን የብልፅግና ፓርቲ እና መንግስት በአማራ ህዝብ ላይ የፈፀመዉን እና እየፈጸመ ያለዉን በደል ልግለፅ።

የብልግና መንግስት በአማራ ህዝብ ተጋድሎ ወደ ስልጣን የመጣ ቢሆነም ህገመንግስታዊ ማሻሻያን ጨምሮ ፀረ አማራ የሆኑትን የመንግስት ፖሊሲዎች አስተካክላለሁ ብሎ ቃል ገብቶ የነበረ ቢሆንም በተግባር ግን አማራ ጠል መሆኑን ያስመሰከረዉ ጊዜ ሳይወስድ ነበር።

የብልፅግና መንግስት ከ ትህነግ ኢህአዴግ የወረሰውን የፌደራል እና የክልል ህገ መንግስቶች ፖሊሲዎች እና መመሪያዎች ይዞ ቀጥሏል። ከ 50 በላይ በአማራ ህዝብ ላይ የዘር ፍጅት እንዲፈፀም ፀረ አማራነትን የሚቀሰቅሱ መፃህፍት አሳትሟል ።በምርምር መፅሄቶች ስም አማራ ጠልነትን ሰብኳል። በመንግስትነቱ በሚያስተዳድራቸው በኦሮምያ ቱሪዝም ቢሮ፣ በኦሮምያ ፕሬዝዳንት ፅ/ቤት፣ በኢትዮጽያ ፕሬስ ድርጅቱ ስር በሚታተሙ መፅሄትና ጋዜጦቹ በአማራ ህዝብ ላይ ለአመታት የቆየ የጥላቻ ዘመቻ አካሂዷል ።ከከፍተኛ እስከ ዝቅተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፀረ አማረ ንግግሮች እና ትንኮሳዎች ተደርገዋል።

በተጨማሪም የብልፅግና መንግስት የአማራ ህዝብ የፖለቲካ ዉክልና እንዳይኖረው በማድረግ ዛሬ በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠረው ከአማራ ክልል ዉጭ የሚኖረው የአማራ ህዝብ ምንም አይነት የፖለቲካ ዉክልና የለዉም ።

ከመንግሥት የስራ ሀላፊነት ጠርጎ በማዉጣት አድሎአዊ አሰራርን በማስፈን በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች በማፈናቀል ፣ በቢሊዮኖች የሚገመት የአማራን ህዝብ ሀብትና ንብረት በማውደም እንዲሁም ዘግናኝ የሆነ እንኳን ሊያዩት ሊሰሙት እንኳ የሚከብድ የዘር ፍጅት እንዲፈፀም አድርጓል ። ይህ የዘር ፍጅትበመላው ኢትዮጵያ በሶማሌ ፣ በኦሮሚያ ፣ በትግራይ ፣ በሲዳማ ፣ በቀድሞ የደቡብ ክልል ፣ በጋምቤላ እና በቤኒሻንጉል ክልሎች የተፈፀመ ነው ።

ለዚህም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የአይን ምስክሮች በተጨማሪ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ፣ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ላይ የሚሰሩ ጥምረት እንዲሁም አለም አቀፍ የሆኑት የተባበሩት መንግስታት ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እና የሂውማን ራይትዎችን ዘገባዎች በማየት መረዳት ይቻላል ።

ጉዳዩን ሊከታተል ይችላል ተብሎ ይታሰብ የነበረው የብልፅግናው የአማራ ክልል መንግሥት ደግሞ እንኳን የአማራን ህዝብ ሊታደግ የገዛ ስልጣኑን የማያውቅ ፣ የፖለቲካ ነፃነቱን አሳልፎ የሰጠ እንዲሁም ከውሳኔ ሰጪነት ወደ ፈፃሚነት የወረደ ነው ። (ከክልሉ ውጪ ያሉ አማራዎች እንታገላቸዋለን እንጂ አንታገልላቸውም) ከማለት የደረሰ ሎሌ ነዉ።

  በተደጋጋሚ ባጋጠሙ ጉዳዮችም ተፈትኖ የወደቀ ለምሳሌ በአማራ ልዩ ሃይል መፍረስ ፣ በፕሪቶሪያ ድርድር ፣ በሱዳን ወረራ ፣ በአጣዬ እና ሸዋሮቢት ፍጅት የአማራን ህዝብ መብት ማስከበር ያልቻለ ለተፈናቃይ ዱላ ለዘር ፈጂዎች ግን ካባ የሚሸልም ስብስብ ነው ።

የፌደራል መንግሥቱ ደግሞ ያለምንም እፍረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ ፣ አቃቢ ህጉ ፣ መርማሪው ፣ ደህንነቱ ፣ የፍርድ ቤት አስተዳደር በአጠቃላይ የአንድ ብሔር/ሀይማኖት አባላት በመሆን ህግን የማጥቂያ መሣሪያ በማድረግ የአማርን ሕዝብ ልጆች ያጠቃል ።

የአማራ ሕዝብ ከላይ በጠቀስኳቸው ምክንያት የሀገር ባለቤትነቱ የተወሰደበት ፣ ሀገሩን የተቀማ በመሆኑ ፣ ድርጊቱም ሥርአታዊና መንግሥታዊ ለመሆኑ የሚመሠክሩ በርካታ ማስረጃዎች ያሉ በመሆኑ የአማራ ህዝብ ከዚህ የህልውና አደጋ ለመውጣት መንቃት ፣ መደራጀትና እራስን ከጥቃቶች መከላከል ይገባዋል የሚል የፀና አቋም ያለኝ በመሆኑ ይሄንን ዘረኛ እና ነውረኛ አንባገነን ሥርዓት ለመጣል ትግል እንደሚያስፈልግ እምነቴ ነው ።

በጭብጦቹም ላይ

▣ የሸዋ ፋኖን በማደራጀት በኩል የራሴን አስተዋፅኦ አድርጊያለሁ
 
▣የአማራ ፋኖን ወደ አንድነት ለማምጣት ሲባል የተመሠረተው አመቻች ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆኜ ሠርቻለሁ
 
▣የአማራ ፋኖ ምክርቤት እንዲመሠረት የራሴን አስተዋፅኦ አድርጊያለሁ

አገሪቱ በተቀበለቻቸው ዓለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎችና የብልፅግና መንግሥት እመራበታለሁ በሚለው ህገመንግስት በሰፈሩት ሰብአዊና እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቹን መሰረት በማድረግ የህዝቤን ግፍ እና በደል ለማስቆም በህቡዕ ሳይሆን በአደባባይ ታግያለሁ።

የሰራሁት በሙሉ በግልጽ በአደባባይ የተፈፀመ እንጂ ምንም አይነት ህቡዕ ድርጅት አቋቁሜ አልሰራሁ።

➧በህቡዕ አደረጃጀት ተፈፀሙ የሚሉትን ተግባራት አላዉቅም። አልፈፀምኩም

የኢትዮጵያ ህዝብ የአማራን ህዝብ በደል በደንብ ይገነዘባል ብዬ አምናለሁ የኢትዮጵያ ህዝብ "የአማራ ህዝብ እንባ በዋንጫ"ቢሰጣቸዉ የማይጎፈንናቸዉን የብልፅግና ስርአት ቁንጮዎች በቃችሁ ሊላቸዉ ይገባል።

በተጨማሪም የአማራ ህዝብ የህልዉና ትግል ለነፃነት ለእኩልነትና ለፍትህ የሚደረግ ትግል እንጅ ጠላቶቻችን እንደሚያወሩት ሌላዉን ለመጨፍለቅ የሚደረግ ባለመሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ደግፎ እንዲቆም እጠይቃለሁ።

አለማቀፉ ማህበረሰብም የአማራ ህዝብ እየተፈፀመበት ያለዉን የዘር ፍጅትና መፈናቀል ቸል በማለቱ በጣም እያዘንኩ ለአምባገነኑ መንግስት ጅምላ ጨራሽ ድሮዎኖች እና ተተኳሾችን የሚያቀብሉ አገራት ታሪክና እና እግዚአብሔር ፍርዱን ይሰጣችኋል እላለሁ።

አመሰግናለሁ! ኅዳር 5/2017 ዓ.ም

ዶ/ር ወንዶሰን አሰፋ

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

14 Nov, 16:55


ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው ዛሬ በኦህዴድ የግፍ ችሎት የተናገረው ነው !
------------------
“ወንጀል አልፈጸምኩም! ጥፋተኛም አይደለሁም! ነገር ግን የአማራ ሕዝብ የዘር ፍጅት ተፈጽሞበታል እየተፈጸመበትም ነው ብዬ አምናለሁ። ማመን ብቻ አይደለም ለአማራ ሕዝብ ጥቅም ስል እታገላለሁ! የአማራ ሕዝብ በወለጋ፣ በመተከል፣ በአጣዬ፣ በሻሸመኔ ፣ በማይካድራ... በመላው ኢትዮጵያ እና በግዛቱ እየታረደ- እኔ ፍራሽና ብርድ ልብስ ስላለኝ ብቻ ልተኛ ፈጽሞ አልችልም። የአማራን ሕዝብ የጨፈጨፉና ያስጨፈጨፉ እንዲሁም እኔን ጨምሮ ጓዶቼን በሐሰት የከሰሱትን ሹመኞች የናዚ (የሒትለር) ሹመኞች እንደተሰቀሉት፤ ለፍርድ አቀርባቸዋለሁ። ወንጀል አልፈጸምኩም ፣ ለሕዝብ ግን እታገላለሁ!"

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

14 Nov, 16:01


መደራጀቱ፣መሰልጠኑና መታጠቁ እንደቀጠለ ነው። የአማራ ፋኖ በወሎ አዲስ ተመራቂ ፋኖዎች !

ይቀጥላል..!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

14 Nov, 15:11


ፈጣንና ታዕማኒ መረጃዎች እንድደርሰዎ Join በማለት ይቀላቀሉ🔽
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/Sebastopolmedia
https://t.me/Sebastopolmedia

Gion Amhara

14 Nov, 13:27


ወልቃይት..!

ከህወሃት ጎን ተሰልፈው ሰሜን እዝን ያረዱ ፣ማይካድራን ደም በደም ያደረጉ ፤ ለ27 ምናምን አመት የአማራን ህዝብ የገደሉ እነ ኮ/ል ሰጠኝ ፣ ኮ/ል መአዛ ፣ ኮ/ል በሪሁን ፣ ኮ/ል አንጋው ፣ ጀጃው ደሞዝ እና ወ/ሮ አሰፉ ሊላይ ወደ ወልቃይት ገብተዋል። ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ተቀብሏቸዋል።
     
የእነ ወ/ሮ አዜብ መስፍን ጭንብል የለበሰ ስራ ውጤት ዛሬ ተገልጧል። ወልቃይት ክልል ወይም ልዩ ዞን ይሁን የሚለው በድብቅ ሲሰራ የነበረው ግልፅ የወጣበት ከወልቃይት አዲስ አበባ ዱባይ የቀጠለው ሽር ጉድና ስብሰባ ነው የዛሬው ውጤት።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

31 Oct, 19:56


ወደ300 የሚገመቱት ፍርድ ቤት ቀርበዋል!

የዩኒቨርስቲ ምሁራንን ጨምሮ በሰሞንኛው የጅምላ እስር በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች እየተያዙ በኮምቦልቻ 'ጮሪሳ'' ወታደራዊ ካምፕ'' ታስረው በመሰቃየት ላይ ካሉት እስረኞች መካከል ወደ 300 የሚጠጉት ፍርድ ቤት መቅረባቸው ታውቋል!

የህሊና እስረኞቹ ፍርድ ቤት የቀረቡት ካለፈው ሰኞ እለት ጀምሮ ሲሆን በዛሬው እለት ከወሎ ዩኒቨርስቲ የተያዙትን እነአቶ ተመስገን ተሰማን ጨምሮ ከ60 በላይ የሚሆኑት እስረኞች በአንድ መዝገብ ደ/ወሎ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበው በጊዜ ቀጠሮ ወደማረሚያ ቤት እንዲገቡ ተወስኗል!

ታሳሪዎቹ ወደሁለት ወር ለሚጠጋ ጊዜ ያለአንዳች ፍትህ ከቆዩበት ወታደራዊ ካምፕ ወጥተው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡና ወደማረሚያ ቤት እንዲዛወሩ እየተደረገ ያለው ፣ ከሰሞኑ እጅግ በርካታ የጅምላ ታሳሪዎች በየወታደራዊ ካምፑ መታሰራቸውን ተከትሎ አለምአቀፍ ተቋማት ካምፖቹን ሊጎበኙ መሆኑን ተከትሎ ''እውነታውን ለማድፈንፈን የተወሰደ እርምጃ !''  እንደሆነ ከመረጃ ምንጮቼ ያገኘሁት መረጃ ያመለክታል!

ዛሬ የቀረቡትን ጨምሮ ሁሉም እስረኞች ላይ <<....ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ከፋኖ ጋር  የተቀናጀና የተጠና ትስስር በመፍጠር ፣ በተለያዩ መንገዶች በመደገፍና በማገዝ ........ የክልልና የፌደራል መንግስትን ስልጣን በኃይል ለማፍረስ ተንቀሳቅሰዋል! >> የሚል ጥቅል ውንጀላ ከተጨማሪ ዝርዝር የፍረጃ ነጥቦች ጋር የቀረበባቸው ሲሆን ፣ ''ከሳሻችን ማን ነው?'' ተብሎ በታሳሪዎች ለቀረበው ጥያቄ ፣ ፍርድ ቤቱ በቃል በተሰጠ ምላሽ መሠረት ከሳሽ ''የደቡብ ወሎ ዞን መስተዳደር'' መሆኑ ተገልፆላቸዋል! በተጨማሪም ፍርድ ቤቱ በጅምላ የቀረበው ክስ ፣ የተሳትፏቸውን መጠን በሚያሳይና 'ማን ምን አደረገ?' የሚለውን ጥያቄ ሊመልስ በሚችል መልኩ ተሻሽሎ በዝርዝር እንዲቀርብ ብይን ሰጥቷል! በመጨረሻም ታሳሪዎቹ በጊዜ ቀጠሮ ደሴ ወደሚገኘው የደቡብ ወሎ ዞን ማረሚያ ቤት እንዲዛወሩ ተደርጓል!

በጮሪሳ ወታደራዊ ካምፕ ለጅምላ እስር ተዳርገው የሚገኙት እስረኞች ከአንድ ሺህ እንደሚበልጡ ሲሆን ባለፉት ተከታታይ ቀናት የቀረቡት በግምት ወደ300 የሚጠጉት ብቻ መሆናቸውን ለመረዳት ተችሏል!

መረጃው የዘሪሁን ገሰሰ ነው!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

31 Oct, 18:49


ተደጋጋሚ ጥቆማ!

ባህርዳር አባይ ማዶ ዲያስፖራ አካባቢ ተደጋጋሚ እገታዎችና ዝርፊያዎች እየተፈፀሙ እንደሆነ ተደጋጋሚ ጥቆማዎች ይደርሱኛል። ይሄን ወንጀል የሚፈፅሙ አካላት ደግሞ በፋኖ ስም የሚነግዱ ወንበዴዎች ናቸው። ህዝቡ በከፍተኛ ሁኔታ ተማሯል። በተመሳሳይ በሌሎችም አካባቢዎች ተመሳሳይ ድርጊቶች እንደሚፈፀሙ ተደጋጋሚ ጥቆማዎች ይደርሱኛል። የፋኖ ኃይሎች በስማቸው የሚፈፀምን ይሄን ውንብድና እንዲያስቆሙ ጥሪያችንን ለማድረስ እንወዳለን!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

31 Oct, 18:18


‼️ትክክለኛ የቻናል ጥቆማ‼️

እውነተኛ የመረጃ እጦት ለተቸገራችሁ ፣ የቱን ልመን ብላችሁ ለተወዛገባችሁ ፣ እነሆ ወቅታዊ እና ድብቅ መረጃዎችን ካሉበት አጣርቶ እና ፈልፍሎ የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ

እናተ ዝም ብላቹ join የሚለውን ተጫኑ
https://t.me/+2u1qqa-_lWplNDNk

Gion Amhara

31 Oct, 11:38


688, 157 ሰው በወባ በሽታ ተይዟል! ምንጭ የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት


በ2017 በጀት ዓመት 1 ሚሊየን 7 መቶ 7 ሺህ 4 መቶ 18 ሰዎች የወባ ምርመራ ከተደረገላቸዉ መካከል 6 መቶ 88 ሺህ 1መቶ 57 ሰዎች በወባ ሲጠቁ የ40 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተገልፃል፡፡ በክልሉ ያለው የወባ መገኘት ምጣኔ 38 ነጥብ 7 በመቶ መድረሱንም መረጃዎች ያመላክታሉ።

በበጀት ዓመቱ የወባ ሕሙማን ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ71 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ተጠቁሟል፡፡ በችግሩ መባባስ የአካባቢዉ ቁጥጥር ስራ መዳከም መሆኑንም ማሳያ ነዉ፡፡ አጎበር በአግባቡ መጠቀም፣ የወባ ኬሚካል በተረጨባቸዉ አካባቢዎች ለ6 ወራ የተረጨዉን አካባቢ በተለያዩ ነገሮች እንዳሸፈን በማድረግ መከላከል ይገባል፡፡

በእምነት ተቋማቶች፣ በመሰብሰቢያ ቦታዎች እና በትምህርት ቤቶች የወባ በሽታ መከላከል እና መቆጣጠር ሂደት ላይ ውይይት በማድረግ እና ውሃ ያቆሩ ስፍራዎችን የማዳፈን፣ የአልጋ አጎበሮችን በአግባቡ የመጠቀም ልምዶችን በማሳደግ የወረርሽኝ በሽታዉን መከላከልና መቆጣጠር ይቻላል፡፡

የወባ ትንኝ የምትራባዉ ለወባ መራቢያ ምቹ የሆኑ ያቆሩ ቦታዎች በመሆኑ በአቅራቢያ የሚገኙ ስብርባሪ እቃዎችና ጉድጓዶችን የማፋሰስና የማድረቅ ስራ ማህበረሰቡ የራሱን ሚና መጫወት እናዳለበትም ተጠቁሟል፡፡

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

31 Oct, 11:08


ጥቆማ

🖍በአራቱም ግዛቶች በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎንደር እና በጎጃም ያሉትን ወቅታዊ ሁኔታዎች እውነተኛ መረጃዎችን ወደናንተ ያደርሳል።

📌ለፈጣንና ለታማኝ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇
https://t.me/Negedeamharas

Gion Amhara

31 Oct, 08:15


“እስር ቤቶች በአማራ ተወላጆች ተሞልተዋል! ማሸነፍ አልቻላችሁም!”- የፓርላማ አባሉ

https://vm.tiktok.com/ZMhQfjJSw/
https://vm.tiktok.com/ZMhQfjJSw/

Gion Amhara

30 Oct, 19:05


ቴሌግራም Major Star የተሰኘ ገንዘብ የምትሰሩበት ፕሮጀክት ካስተዋወቀ ወራቶች ተቆጥረዋል። ብዙዎች እየሰሩበት ይገኛሉ። ከፎቶው ላይ እንደምትመለከቱት የ100 Stars ዋጋ 235 ብር ከ99 ሳንቲም ዋጋ ወቶለታል።

በኔ ይሁንባችሁ ሞክሩት! በየቀኑ የ5 ደቂቃ ጊዜ መድባችሁ ስሩበት! ጓደኞቻችሁን Invit በማድረግ ስታሮችን ሰብስቡ!

👇
ሊንክ:- https://t.me/major/start?startapp=371618577

Gion Amhara

30 Oct, 18:20


በግጭቶች እና በተፈጥሮ አደጋዎች ሳቢያ 5 ሺሕ 568 ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል! -ኢሰመኮ

በኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ ክፍሎች በተከሰቱ እና በቀጠሉ ግጭቶች እንዲሁም በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት 5 ሺሕ 568 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ፡፡

ኮሚሽኑ ዛሬ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ያተኮረ ባለ 25 ገጽ ዓመታዊ ሪፖርት አውጥቷል።

በሪፖርቱም በትግራይ ክልል 105 ገደማ ትምህርት ቤቶች በጦርነት በመውደማቸውና የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መጠለያ ጣቢያ በመሆናቸው ምክንያት ተገቢውን አገልግሎት እየሰጡ አለመሆኑን ገልጿል።

እንዲሁም ተፈናቃዮች በሚገኙባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች፤ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 52፣ በአፋር ክልል 17፣ በአማራ ክልል 14፣ በኦሮሚያ ክልል 11፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 11 እና በጋምቤላ ክልል 11 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸውን አስታውቋል።

ኢሰመኮ በሰኔ ወር እና ሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. ባሰባሰበው መረጃ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በተከሰቱ እና በቀጠሉ ግጭቶች እንዲሁም በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት፤ በአማራ ክልል 4 ሺሕ 178፣ በትግራይ ክልል 648፣ በኦሮሚያ ክልል 420፣ በሶማሊ ክልል 195፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 50፣ በጋምቤላ ክልል 40፣ በአፋር ክልል 26 እንዲሁም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል 8 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸውን በሪፖርቱ አመላክቷል፡፡

የጸጥታ ሁኔታው አንጻራዊ መሻሻል ባሳየባቸው አካባቢዎች ደግሞ መምህራን አካባቢውን ለቀው የሄዱ በመሆናቸው የመምህራን እጥረት መኖሩን የገለጸው ኮሚሽኑ፤ በአካባቢዎቹ አስተማማኝ ጸጥታ ባለመኖሩ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንደማይልኩ አስታውቋል።

በተጨማሪም "በአንዳንድ አካባቢዎች መምህራን ትምህርት ቤት ውስጥ ለመገኘት በተለይም ሴት መምህራን የመደፈር እና የመዘረፍ ሥጋት ያለባቸው በመሆኑ ትምህርት ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል" ሲል ገልጿል።

ኮሚሽኑ በተጨማሪ የጤና ጉዳዮችንም በሪፖርቱ ያነሳ ሲሆን፤ "ባለሙያዎች ደመወዝ ወቅቱን ጠብቆ በአግባቡ ባለመከፈሉ ሳቢያ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሕክምና አገልግሎት እንዲስተጓጎል ምክንያት ሆኗል" ብሏል።

በተጨማሪም "የመድኃኒት እጥረት እና በግጭት ምክንያት የጤና ተቋማት በቂ አገልግሎት እየሰጡ ባለመሆናቸው ችግሩ ተባብሶ ቀጥሏል" ሲል ገልጿል፡፡

ኮሚሽኑ አክሎም በአማራ ክልል ያለው የትጥቅ ግጭት ምክንያት የተለያዩ የጤና ተቋማት ሥራቸውን በአግባቡ እንዳይሠሩ ከማድረጉ በተጨማሪ፤ የሕክምና መሣሪያ፣ መድኃኒት፣ ደም፣ ኦክስጂን እና ሌሎች ግብአቶች አቅርቦት እጥረት እንዲፈጠር ምክንያት መሆኑንም አመላክቷል።

ኢሰማኮ በሪፖርቱ መንግሥት በትጥቅ ግጭትም ሆነ በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ አስቻይ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እርምጃዎችን እንዲወስድ ጠይቋል።

የወደሙ ትምህርት ቤቶች እንዲገነቡ እና መልሰው እንዲቋቋሙ ለማድረግ በቂ በጀት ተይዞላቸው በዕቅድ ውስጥ መካተታቸውን እንዲያረጋግጥ የጠየቀው ኢሰመኮ፤ ትምህርት ቤቶቹ መደበኛ አገልግሎት መስጠት እስኪጀምሩ መንግሥት ጊዜያዊ የመማሪያ አማራጮችን ጨምሮ የተለያዩ መፍትሔዎችን እንዲያመቻች እንዲሁም አስፈላጊ የትምህርት ቁሳቁሶችን እንዲያሟላሜ አሳስቧል።

በተጨማሪም በትጥቅ ግጭት ሳቢያ የወደሙትን መሠረተ ልማቶች በመጠገንና አገልግሎቶችን በፍጥነት ወደ ሥራ በማስገባት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች በተሻለ ሁኔታ የሚረጋገጡበትን መንገድ እንዲያመቻች ኮሚሽኑ ምክረ ሃሳቡን ሰጥቷል፡፡

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

30 Oct, 17:49


‼️ትክክለኛ የቻናል ጥቆማ‼️

እውነተኛ የመረጃ እጦት ለተቸገራችሁ ፣ የቱን ልመን ብላችሁ ለተወዛገባችሁ ፣ እነሆ ወቅታዊ እና ድብቅ መረጃዎችን ካሉበት አጣርቶ እና ፈልፍሎ የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ

እናተ ዝም ብላቹ join የሚለውን ተጫኑ
https://t.me/+2u1qqa-_lWplNDNk

Gion Amhara

30 Oct, 12:34


ባንዲራ ይዘው የኢትዮጵያን ብሄራዊ መዝሙር ሲዘምሩ የነበሩ ታዳጊዎች ከትምህርት ቤታቸው ታፍሰው ተወስደው እንደተደበደቡ ታወቀ!

በአዲስአበባ ጀሞ 1 የሚገኘው የሳውዝ ዌስት አካዳሚ ተማሪዎች የሰንደቅ አላማ ቀንን ለማክበር እያንዳንዳቸው አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ለየብቻ፣ማለትም አንዱ ተማሪ አረንጓዴ ሌላው ቀይ ሌላው ቢጫ ለብሰው እና የጥላሁን ገሰሰን "ኢትዮጵያ" መዝሙር ሲዘምሩ ቆይተው ኋላ ላይ ግን ለምን ይህን ቀለም ያለበት ልብስ ለበሳችሁ ብለው የፀጥታ አካላት የጅምላ እስር እንደፈፀሙባቸው መሠረት ሚድያ ያሰባሰበው መረጃ ያሳያል።

በሶስት መኪናዎች ተጭነው የመጡት የፖሊስ አባላት ባለ ኮከቡን የኢትዮጵያ ባንዲራ ጭምር ይዘው ሲዘምሩ የነበሩ 30 ገደማ ታዳጊ ተማሪዎችን ጭነው በመውሰድ በቁጥጥር ስር ካዋሉ በኋላ ድብደባ እንደፈፀሙባቸው ታውቋል።

ከተደበደቡት ተማሪዎች መሀል ቢያንስ ሁለቱ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ምንጮቻችን ጠቁመዋል። እነዚህ የ10ኛ ፣የ11ኛ እና የ12 ኛ ክፍል ተማሪዎችና ዳይሬክተሩን ሀሙስ እለት ካሰሩዋቸው በኋለ አርብ የተወሰኑትን ከፈቱዋቸው በኋላ ዳይሬክተሩን እና የተወሰኑ ተማሪዎች አስረው አቆይተዋል ተብሏል።

ቤተሰቦቻቸው የልጆቻቸውን ከእስር መፈታት ሊጠይቁ ሲሄዱ "የፈለገ በክላሽ መግጠም ይችላል፣ ምላሽ እንሰጣለን" የሚል አሳዛኝ ምላሽ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል። ማርያም ሰፈር በሚገኘው ፖሊስ ጣብያ በታዳጊዎቹ ላይ የተፈፀመው ድብደባ ልባቸውን የሰበረው ወላጆች "ፖለቲካ ምንድን ነው ቢባሉ እንኳን ምላሽ የሌላቸውን የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች አጉሮ መደብደብ የግፍም ግፍ ነው" ብለው በምሬት ተናግረዋል።

መረጃው የጋዜጠኛ ኤሊያስ መሰረት ነው!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

30 Oct, 12:06


ጥቆማ

🖍በአራቱም ግዛቶች በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎንደር እና በጎጃም ያሉትን ወቅታዊ ሁኔታዎች እውነተኛ መረጃዎችን ወደናንተ ያደርሳል።

📌ለፈጣንና ለታማኝ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇
https://t.me/Negedeamharas

Gion Amhara

29 Oct, 19:05


ትጥቅ እንዲያስረክቡ በመጠየቃቸው የደኅንነት ስጋት ላይ መኾናቸውን የአማራ ተወላጆች ገለጹ!

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በሚገኙ ስድስት ወረዳዎች የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች “ራሳችንን ከታጣቂዎች ለመጠበቅ የገዛነውን መሳሪያ እንድናስረክብ ተጠየቅን፣ ይህ ደግሞ ለጥቃት ያጋልጠናል” ሲሉ ተናገሩ።

በዞኑ ባሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩና ለአሜሪካ ድምጽ አስተያየት የሰጡ የአማራ ብሄር ተወላጆች፣ "ሸኔ" ብለው የጠሩት የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ታጣቂዎች ያደርሱብናል ካሉት ጥቃት ራሳቸውን ለመከላከል እንዲችሉ በመንግሥት ዕውቅና መሳሪያ ገዝተውና ታጥቀው መቆየያቸውን ተናግረዋል። (መረጃው የአሜሪካ ድምፅ ነው)

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Oct, 19:02


BBC News Amharic..

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ከሰኔ 2016 ዓ.ም. ወዲህ ከ100 በላይ የአማራ ብሔር ተወላጆች “በሽብር” ተጠርጥረው ሲታሰሩ ስጋት ያደረባቸው ነዋሪዎች ደግሞ አካባቢውን ለቀው መሸሸታቸውን ለቢቢሲ ተናገሩ።

በአካባቢው ማንነትን መሠረት ያደረገ እስር በአማራ ክልል የትጥቅ ግጭት ከተቀሰቀሰ በኋላ “አልፎ አልፎ” ነበር የሚሉት ነዋሪዎች፤ ካለፈው ዓመት ሰኔ ወር ወዲህ ግን “ትጥቅ ፍቱ በሚል” በስፋት እስር እየተካሄደ ነው ብለዋል።

በሌሊት ገብተው እየደበደቡ ‘አንተ ፋኖ፤ ፋኖን ትደግፋለህ’” እያሉ እንዳሰሯቸው የሚናገሩ ሌላ ነዋሪ፤ 16 እናቶችም እስከ ልጆቻቸው ከሁለት ሳምንታት በላይ ታስረዋል ብለዋል።

“ባለቤትሽን አምጪ፤ ወንድምሽን አምጪ፤ እህትሽን አምጪ በሚል ነፍሰ ጡር፣ ህጻናት የያዙ [ሴቶች] ታስረው ነበር” ሲሉ እስሩ የሁሉንም ቤት ያንኳኳ እንደነበር ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) መስከረም 15/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በአካባቢው 11 ሴቶች “በባለቤቶቻቸው ምትክ” ከ20 ቀናት በላይ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ እንደታሰሩ አስታውቆ ነበር።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Oct, 18:09


#AddisAbaba

በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች ፍተሻ እየተካሄደ ነው። መኪኖች በየአቅጣጫው እየቆሙ ከነአሽከርካሪዎቻቸው እየተፈተሹ እንደሚገኙ የደረሱን መረጃዎች አመልክተዋል። (ዘ-ሐበሻ)

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Oct, 17:52


ነብስ ይማር

ባህርዳር ሀን ጤና ጣቢያ ለረጅም አመታት በነርስነት ሙያ ስታገለግል የነበረችው ሲስተር እታየሁ በስራ ላይ እያለች በ5 ጥይት ተደብድባ ተገድላለች!

የመንግስት ፀጥታ ሃይሎች ባህርዳር ከተማ ወደሚገኛው ሀን ጤና ጣቢያ በመግባት ጋወን ለብሳ የህክምና ስራዋን እየሰራች ባለችበት በጥይት ደብድበው ገድለዋት ሂደዋል።በስራ ቦታም ሳውቃት ሲስተር እታየሁ ትሁት እና ለታካሚወች የምትመች እህታችን ነበረች። (መረጃው የመታገስ ኢትዮ ነው)

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Oct, 17:23


‼️ትክክለኛ የቻናል ጥቆማ‼️

እውነተኛ የመረጃ እጦት ለተቸገራችሁ ፣ የቱን ልመን ብላችሁ ለተወዛገባችሁ ፣ እነሆ ወቅታዊ እና ድብቅ መረጃዎችን ካሉበት አጣርቶ እና ፈልፍሎ የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ

እናተ ዝም ብላቹ join የሚለውን ተጫኑ
https://t.me/+2u1qqa-_lWplNDNk

Gion Amhara

29 Oct, 17:09


ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሲዘዋወር ያገኘሁት ቪዲዮ ነው!

ክብር ምስጋና ለአማራ አርበኞች ይሁንና በየትኛውም አለም የሌለ ሞትን የናቀ አብዮተኛ ትውልድ እኮ ነው ያስነሱት ጓዶች!

ተመልከቱት እስኪ😘

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

29 Oct, 15:04


የአማራ ፋኖ በጎጃም የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊና ምክትል ሰብሳቢ አርበኛ አስረስ ማረ መረጃ!

ዛሬ ጥቅምት 19 ቀን 2017 ዓ.ም

1- ወራሪው ሰራዊት ሰሜን ሜጫ ዳጊ ከተማ የእናቶችን ጌጣጌጥ እያስወለቀ ዘርፏል፥

2- የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ ክፍለ ጦር ቢቡኝ ድጎ ፅዮን የተከማቸውን የጠላት 72ኛ ክፍለ ጦር ሲቀጠቅጠው ውሏል።

3- ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጠላት ኃይል በመክዳት የወገንን ኃይል በመቀላቀል ላይ ይገኛል። ዛሬ ብቻ ከደምበጫ እና ከመርዓዊ ቀጠና የቡድን እና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመያዝ በርካታ የመከላከያ አባላት ፋኖን ተቀላቅለዋል።

4- የደብረ ማርቆሷ ንጉስ ተክለ ኃይማኖት ብርጌድ ደብረ- ማርቆስ ዙሪያ ከጠላት ጋር እየተናነቀች ነው።

5- በሰማዩም በምድሩም ያልተሳካለት ብልፅግና በየ ቤተ ክርስቲያኑ አውደ ምህረት ላይ ያለን ምዕመን ፎቶ እየለጠፈ በየወረዳው ህዝብ ሰበሰብኩ ማለት ጀምሯል።

6- በየ አውደ ግምባር የተማረከ የጠላት ኃይል ወደ ምርኮኞች የተሃድሶ ማዕከል እየተቀላቀለ ነው።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

26 Oct, 19:19


አሁናዊ መረጃ!

አሁን በዚህ ሰዓት ዲማ ውጥረት መግሷል። አገዛዙ ዲማ ጊዮርጊስን ለመያዝ አሁን ከመሸ ኃይሉን ከብቸና ወደ ዲማ እያንቀሳቀሰ ነው። (ጥላሁን አበጀ)

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

26 Oct, 18:11


            ምኒልክ ሚዲያ
       [The voice of Voiceless ]

====================
#ምኒልክ_ሚዲያ እውነታን መሰረት ያደረገ ፤ በማስረጃ የተደገፈ ፤ ዘመኑን የዋጀ ፤ ለህዝብ የሚጠቅመውን ፤ ትክክለኛና ተጨባጭ የሆኑ ወቅታዊ መረጃዎችን ከምንጩ እያዘጋጀ ያቀርባል። #ማንኛውም አይነት አስተያየት እና መረጃ  ካለዎት @MenelikMediaBot ላይ ይላኩልን

Join Us.👉:https://t.me/MenelikMedia2

Gion Amhara

26 Oct, 16:19


የአባ ናደው ልጆችን እናግዝ!

አማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከነገ እሁድ ጥቅምት 17 2017 ወይም October 27 2024 ጀምሮ የሃብት ማሰባሰብ ይጀምራል። ይህን ዕዝ በመደገፍ የአማራን ትግል አንድ ሁለት እርምጃ ወደፊት እናራምደው።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

26 Oct, 16:16


ባህር ዳር !

አባይ ማዶ ዲያስፖራ ታክሲ ማቆሚያው አካባቢ ለጊዜው ማንነቱ ያልተገለፀ የብልፅግና ቁልፍ ሰው ይጠቀምበት የነበረ አንድ መኪና ሲቃጠል የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ነው።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

26 Oct, 16:10


ተመልከት ይሄን እንደ ጉንዳን የሚርመሰመስ የፋኖ ሰራዊት! ይሄ የፋን ሰራዊት በዋርካው ምሬ ወዳጆ ስር ብቻ ያለ ነው። ከአየር ኃይል ውጪ ከአገዛዙ ያልተናነሰ ትጥቅን ታጥቋል። ከአገዛዙ በሶስትና አራት እጥፍ የሚልቅ ወኔ እና ምክንያታዊነትን ተላብሷል።

በቅርቡ ይሄን አገዛዝ ጉሮሮውን ያንቁታል!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

26 Oct, 12:25


የአማራ ፋኖ በጎጃም #ተፈራ_ዳምጤ ክፍለ-ጦር ልዩ ኮማንዶ አስመርቋል።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

26 Oct, 10:53


#Update ባህርዳር

ባሕርዳር በአሁኑ ሰዓትም ጪስ አባይ ዙሪያ ጠንከር ያለ ውጊያ  እየተደረገ ነው!

ባሕርዳር  ቀበሌ 13 ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጀርባ በክልሉ ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ላይ ሁለት የቦም እና የክልሉ  ፖሊስ ኮሚስሽ አካባቢ ከባድ ፍንዳታ ተከስቷል። በተመሳሳይ አባይ ማዶ ዲያስፖራ ታክሲ ማቆሚያው አካባቢ ለጊዜው ማንነቱ ያልተገለፀ የብልፅግና ቁልፍ ሰው ይጠቀምበት የነበረ አንድ መኪና ተቋጥሏል። ሹፌሩ ተመቷል። ሌላ ማንነቱ ያልታወቀ ከተሽከርካሪው ወጥቶ ለማምለጥ የሞከረ ሰው በፋኖ ተይዟል።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

26 Oct, 03:51


https://t.me/major/start?startapp=371618577

👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon!
⭐️ 750 rating bonus for you.
⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.

Gion Amhara

25 Oct, 19:44


1.2 ሚሊዮን ብር ገቢ አደረገ!

«ስልኬን ብድግ እድርጌ የማያሳፍረኝን የአማራ የቁርጥ ቀን ልጅ ጋሸ ወርቁ አይተነው ጋር ደወልኩና “እባክህ የጀግናውን የበላይ ዘለቀን የልጅ ልጅ ታደግልኝ” ብየ ስጠይቀው “መጠየቅም አያስፈልግሽም ግዴታዬ ነው” በማለት በጊዜው 1ሚሊዮን ብር ብሎ ቃል የገባልኝ ቢሆንም ጀግናዬ 1ሚሊዮን 200 ሺህ ብር አድርጎ  ከቃሉ በላይ ገንዘቡን አስገባልን!» 🙏

አርቲስት ቤተልሄም ዳኛቸው

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

25 Oct, 18:34


ይህንን ቪዲዮ በቻልንዉ ሼር በማድረግ አማራ ሕዝብ ለይ እየደረሰ ያለዉን ግፍ እና ጭፍጨፋ ለዓለም እናሰማ!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

25 Oct, 18:00


ጥቆማ ‼️

በአማራ ክልል ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት አዘጋጅቶ ለህዝብ የሚያደርስ ቻናል ልጠቁማችሁ!
JOIN👇
https://t.me/+gJHo9lVts-Q2ZTZk
https://t.me/+gJHo9lVts-Q2ZTZk

Gion Amhara

25 Oct, 16:19


ዋርካው ዋ ትጣላኛለህ እያለ ነው!

https://vm.tiktok.com/ZMhHJb7Kq/

Gion Amhara

25 Oct, 15:53


«በእስር ላይ ከሚገኙ 13 እስረኞች 2 ከእስር ተለቀዋል!» -የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር

የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር ጥቅምት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ያወጣውን መግለጫ ተከትሎ በክልሉ ውስጥ እስከ ዛሬ ድረስ 13 ዳኞች ታስረው እንደሚገኙ በሚዲያ መግለጫ መስጠቱ ይታወሳል።

ሆኖም ከታሰሩት ዳኞች መካከል ባ/ዳር ከተማ ታስረው የነበሩት ሁለት የከፍተኛ ፍ/ቤት እና ሁለት የወረዳ ፍ/ቤቱ ዳኞች ከ10 ቀናት እስር በኋላ ትናንት ተፈተዋል።

ማኅበሩ ዳኞች እንዲፈቱ ከፍተኛ ጥረት አያደረጉ የሚገኙትን የጠቅላይ ፍ/ቤቱን አመራር እና ሌሎች ትብብሮ ያደረጉ አካላትን እያመሰገነ አሁንም ቀሪ በእስር ላይ የሚገኙ፦

1ኛ. ሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት ከተማ ታስረው የሚገኙ 3 የወረዳ ፍ/ቤ ዳኞች፣
2ኛ. ምስራቅ ጎጃም ዞን ዳንግላ ከተማ ታስረው የሚገኙ 2 የወረዳ ፍ/ቤት ዳኞች፣
3ኛ. ሰሜን ጎንደር ዞን የዳባት ወረዳ ፍ/ቤት ፕሬዘዳንት  ጭልጋ ከተማ ታስራ የምትገኝ 1 ሴት ዳኛ፣
4ኛ. ደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ታስሮ የሚገኝ 1 የደሴ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት ዳኛ፣
5ኛ. የሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ወረዳ ፍ/ቤት ሰ/ዳኛ ኮምቦልቻ ከተማ ታስሮ የሚገኝ 1 ዳኛ፣
6ኛ. ምዕራብ ጎንደር ዞን የከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኛ ጭልጋ ታስሮ የሚገኝ 1 የከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኛ ያሉ በመሆኑ

የሚመለከተው አካል ጉዳዩን በአስቸኳይ አጣርቶ ከእስር እንዲለቀቁ እንዲያደርግልን ስንል እንጠይቃለን ሲል የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር ጠይቋል!
                      
#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhHdJPKC/

Gion Amhara

25 Oct, 09:10


የ6 አመት እስር ፈረደባቸው!

በ84 አመቱ አዛውንት በአቶ ታዲዎስ ታንቱ ላይ ዛሬ ፍርደ ገምድሉ የፍትህ ስርዓት በእስር የቆዩበትን ጊዜ፣ እድሜያቸውን እና የጤናቸውን ሁናታቸውን ከግምት ውስጥ ሳያስገባ የ6 ዓመት ከ3 ወር ቅጣትና የ20ሺ ክፍያ በይኖባቸዋል፡፡

ህዝባችን ነጻ ሲወጣ አብረው ነጻ ይወጣሉ!

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhDvKRuU/

Gion Amhara

25 Oct, 09:03


#ወልድያ

የሰሜን ወሎ ዞን መቀመጫ ወልድያ ከተማ ከበባ ዉስጥ ፒያሳ ላል ሆቴልና ሌሎች ትላልቅ ሆቴሎች ለስብሰባ መጥተው የከተሙ ወታደራዊ አመራሮችና የፖለቲካ አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ተፈፅሞ አድሮዋል፡፡በተጨማሪም ማር ማቀነባበሪያ ከፍ ብሎ ከፍተኛ ውጊያ ሲደረግ አድሯል፡፡

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhDvKRuU/

Gion Amhara

25 Oct, 06:00


ዶ/ሩ ተገድሎ ተገኘ!

በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሪፈራል ሆስፒታል የ2ኛ ዓመት የጠቅላላ ቀዶ ህክምና ፕ/ት ሐኪም የነበረው ዶ/ር ጥበቡ አለነ ከሆስፒታሉ በር ፊትለፊት በሚገኝ አነስተኛ ሆቴል ተገድሎ ተገኝቷል።

ወጣቱ ዶ/ር ጥበቡ ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም መሞቱ የታወቀው ከ3 ቀናት ከተሠወረ በኋላ ነው። ዶ/ር ጥበቡ አለነ በጎንደር ከተማ ዞብል ክ/ከ ቀበሌ 15 ተከራይቶ ይኖር ነበረው ዶ/ሩ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባትም ነበር።

#Amhara #Ethiopia

የግዮን አማራ የቲክቶክ ገፅ!👇
https://vm.tiktok.com/ZMhDvKRuU/