ፈትህ አባቦራ መስጂድ @fethababora Channel on Telegram

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

@fethababora


ፈትህ አባቦራ መስጂድ (Amharic)

ፈትህ አባቦራ መስጂድ ከእስከ ብቻ የሚሰመው ታሪካዊ ዋና መመገብ እንዴት ነው? ለምንም አስቀድመህ ሲል አብራሪ የሆንክልን እርምጃና ግንዛን ለመቀላቀል እንደንባብ እናረጋጋህ ይቀናል። ፈትህ አባቦራ መስጂድ የኢምፕላይሽን የቴሌግራም ባለስልጣናት አገልግሎት እንቅናቄ ማስታወሻን ይጠቀሙ። የመሳሳት ቅሬታዊ እና ጉልበት ለመሳብ እና የድምፅ ዝግጅቶችን ከሚካሄዱ ጥቅሞችን ይጠቀሙ።

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Feb, 05:45


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣7⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Feb, 05:44


ራቁ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿اجْتَنِبُوا السَّبْعَ المُوبِقاتِ، قالوا: يا رَسولَ اللَّهِ وما هُنَّ؟ قالَ: الشِّرْكُ باللَّهِ، والسِّحْرُ، وقَتْلُ النَّفْسِ الَّتي حَرَّمَ اللَّهُ إلّا بالحَقِّ، وأَكْلُ الرِّبا، وأَكْلُ مالِ اليَتِيمِ، والتَّوَلِّي يَومَ الزَّحْفِ، وقَذْفُ المُحْصَناتِ المُؤْمِناتِ الغافِلاتِ.﴾

“ከሰባት አጥፊ ወንጀሎች ራቁ። አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እነሱ እነማን ናቸው ብለው ሶሃቦች ጠየቁ፦ ‘ሺርክ’ በአላህ ላይ ማጋራት፣ ድግምት፣ ያለ አግባብ አላህ እርም ያደረገውን የሰዎች ነፍስ ማጥፋት፣ ‘አራጣ’ ወለድ መብላት፣ ‘የቲምን’ የሙትን ልጅ ገንዘብ መብላት፣ ከተፋፋመ ውጊያ ወደ ኋላ ማፈግፈግ፣ ጥብቅ የሆኑ ሙስሊም ሴቶችን በዝሙት ማጉደፍ ናቸው።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 2766



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

15 Feb, 05:35


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 1⃣6⃣ #ቫዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

14 Feb, 16:47


አስቸኳይ መረጃ
--------------------------------
የፊችን እሁድ የካቲት 9/2017 ዓ.ል ሊካሄድ የነበረዉ የሱና ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ምርቃት ፕሮግራም በአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ምክንያት ወደ እሁድ #የካቲት_16/2017 ዓ.ል መዘዋወሩን በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን::

የመግቢያ ቲኬቶችን ለማግኘት  0935332424 ላይ ይደዉሉ ::

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

14 Feb, 16:37


መልካም ስራዎች!

ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿صَلاةُ الجَمِيعِ تَزِيدُ على صَلاتِهِ في بَيْتِهِ، وصَلاتِهِ في سُوقِهِ، خَمْسًا وعِشْرِينَ دَرَجَةً، فإنَّ أحَدَكُمْ إذا تَوَضَّأَ فأحْسَنَ، وأَتى المَسْجِدَ، لا يُرِيدُ إلّا الصَّلاةَ، لَمْ يَخْطُ خَطْوَةً إلّا رَفَعَهُ اللَّهُ بها دَرَجَةً، وحَطَّ عنْه خَطِيئَةً، حتّى يَدْخُلَ المَسْجِدَ، وإذا دَخَلَ المَسْجِدَ، كانَ في صَلاةٍ ما كانَتْ تَحْبِسُهُ، وتُصَلِّي - يَعْنِي عليه المَلائِكَةُ - ما دامَ في مَجْلِسِهِ الذي يُصَلِّي فِيهِ: اللَّهُمَّ اغْفِرْ له، اللَّهُمَّ ارْحَمْهُ، ما لَمْ يُحْدِثْ فِيهِ.﴾

“በህብረት የሚሰገድ ሶላት (አንድ ሰው) በቤቱ ወይም በሱቁ ከሚሰግደው በሃያ አምስት ደረጃ
ይበልጣል። አንደኛችሁ ውዱእ በሚገባ አድርጎ መስጂድ ሶላትን ብቻ ለመስገድ አስቦ ሲሄድ በእያንዳንዱ እርምጃ አላህ ደረጃውን ከፍ ያደርግለታል። ወንጀሉንም ያብስለታል መስጂድ እስኪገባ ድረስ። መስጊድ በገባ ጊዜም በሶላት ውስጥ እንዳለ ይቆጠርለታል። ሶላት (በህብረት ለመስገድ) እስከተጠባበቀ ድረስም መላእክት የአላህን ምሕረት ይጠይቁለታል በሚሰግድበት ቦታ ላይ ቆይታ እስካደረገ ድረስ። እንዲህ በማለት፦ አላህ ሆይ! ማረው! አላህ ሆይ እዘንለት! በቦታው ውዱእ እስካልፈታ ድረስ።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 477



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

14 Feb, 06:47


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 1⃣5⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

14 Feb, 06:46


የሻዕባን አጋማሽ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنّ اللهَ ليطَّلعُ في ليلةِ النِّصفِ من شعبانَ فيغفرُ لجميعِ خلقِه إلّا لمشرِك أو مشاحنٍ﴾

“አላህ በሻዕባን አጋማሽ ሌሊት ፍጡራኑን ይመለከትና ሁሉንም ፍጡራኖቹን ይምራል። ከሙሽሪክ (ከአጋሪዎች) ወይም ከአመፀኞች በስተቀር።”

📚 አልባኒ በኢብኑ ማጃህ ዘገባ ውስጥ ሀሰን ብለውታል: 1148



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

13 Feb, 04:01


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 1⃣4⃣  #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

13 Feb, 03:57


የፍቅረኛሞች ቀን ተብሎ የሚከበር በዓል በኢስላም አስትምህሮት ውስጥ የለም! ከሌሎች ህዝቦች መገለጫ ከሆኑ ነገሮች ተግባራትም እንቆጠብ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَنْ تَشبَّهَ بقومٍ فهوَ مِنهُمْ﴾

“ከህዝቦች ጋር የተመሳሰለ እሱ ከነሱ ነው።”

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል: 4831



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

12 Feb, 06:43


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 1⃣3⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

11 Feb, 18:42


ልብህን ጠይቅ!

ከነውዋስ ኢብኑ ሰምዓን (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿الْبِرُّ حُسْنُ الْخُلُقِ، وَالْإِثْمُ مَا حَاكَ فِي صَدْرِكَ، وَكَرِهْتَ أَنْ يَطَّلِعَ عَلَيْهِ النَّاسُ﴾

“በጎ ነገር ማለት መልካም ስነ-ምግባር ነው። ወንጀል ማለት በደረትህ ውስጥ የተመላለሰ እና ሰዎች በሱ ላይ ሆነህ ቢያዩህ የምትጠላው ነው።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2553



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

11 Feb, 11:01


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 1⃣2⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

10 Feb, 19:12


ጥንቃቄ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تدْعوا على أنفُسِكم ولا تدعوا على أولادِكم، ولا تدْعوا على أموالكم، لا توافِقوا من اللهِ ساعةً يُسأَلُ فيها عطاءٌ، فيَستجيبُ لكم﴾

“በነፍሶቻችሁ ላይ በመጥፎ ነገር ዱአ አታድርጉ። በልጆቻችሁም ላይ ዱአ አታድርጉ። በገንዘባችሁም ላይ ዱአ አታድርጉ። አላህ የጠየቃችሁትን መቼ እሺ እንደሚልላችሁም ሆነ እንደሚቀበላችሁ አይታወቅምና።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 3009



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

10 Feb, 07:52


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 1⃣1⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

10 Feb, 07:08


አፈር እንጂ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَوْ كانَ لاِبْنِ آدَمَ وادٍ مِن ذَهَبٍ، أحَبَّ أنَّ له وادِيًا آخَرَ، ولَنْ يَمْلأَ فاهُ إلَّا التُّرابُ، واللَّهُ يَتُوبُ على مَن تابَ.﴾

“የአደም ልጅ አንድ ሸለቆ ወርቅ ቢኖረው ሁለተኛ እንዲኖረው መመኘቱ አይቀርም፡፡ አፉን ከአፈር ውጭ የሚሞላው ነገር የለም፡፡ አላህ ደግሞ የተውበተኞችን ተውበት ይቀበላል፡፡”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1048




https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

09 Feb, 08:51


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣0⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

08 Feb, 12:46


🚩"ፍልስጤማውያን ተበድለዋል፣
ህዝባችን ሽንፈትን አያውቅም፣
ጭንቅላቱን ዝቅ አድርጎ አያውቅም።
🚩 እነሱን ለመርዳት የሚጥሩት ሐቀኛ ናቸው ።
🚩ጽዮናውያን በደለኞች ናቸው፣ እነሱን ዝም የሚል፣
ግፍቸውን የሚደግፍ፣ ከነሱ ጋር የሚተባበር፣ ግንኙነት የሚፈጥር፣ ከዚህ በደል እና ሐሰት ውስጥ ተካፋይ ነው።"
* #አዋድ_አል_ቀርኒ


Amir Mohammed



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

08 Feb, 06:14


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 0⃣9⃣ #ቫዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

07 Feb, 19:07


በጁምዓ ቀን ወደ መስጂድ ስትገባ ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ሁለት ረከዓ መስገድ ይኖርብሃል!

ከጃቢር ቢን አብደላህ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: እንዲህ ይላል፦

﴿جَاءَ رَجُلٌ وَالنَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَخْطُبُ النَّاسَ يَوْمَ الْجُمُعَةِ، فَقَالَ : " أَصَلَّيْتَ يَا فُلَانُ ؟ " قَالَ : لَا، قَالَ : قُمْ فَارْكَعْ رَكْعَتَيْنِ﴾

“አንድ ሰው ነቢዩ (ﷺ) ለሰዎች ኹጥባ እያደረጉ ሳለ ወደ መስጂድ ገብቶ ተቀመጠ። እከሌ ሆይ ሰግደሃልን? አሉት። አልሰገድኩም አለ። ተነስ ሁለት ረከዓ ስገድ አሉት።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 930




https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

07 Feb, 07:55


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 0⃣8⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

07 Feb, 07:54


የአማኝ ምሳሌው 🌾

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مثلُ المؤمنِ مثلُ السنبلةِ، تميلُ أحيانًا، وتقومُ أحيانًا﴾

“የአማኝ ምሳሌው እንደ ስንዴ ዘለላ ነው። አንዳንዴ ዘንበል ይላል አንዳንዴ ደግሞ ይነሳል።”

📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 2284



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

06 Feb, 04:29


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 0⃣7⃣  #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Feb, 19:59


በዚህ መልኩ መደረጉ ለአንተ ባይገባክም አማራጭ ግን የለንም ኡስታዙና
ለዱዓቶች ለተፅእኖ ፈጣሪዎች ለቅርብ ወዳጆቹ የቀረበ ጥሪ
በበርካታ መድረኮች ያለውን ውድ ጊዜ፣ ገንዘብና እውቀት ለኡማው ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል እያገለገለ ያለው ወንድማችን ኡስታዝ ካሚል ጣሃ የሁላችንንም እገዛ ይፈልጋል።
ሙሉ ጊዜውን ከሰጠው የዳዕዋ ስራው ጎን ለጎን በግል ስራውም ሆነ ተቀጥሮ ለመስራት ቢሞክርም ጥሪቱን አሟጦ ተጠቅሞ በራሱ ገንዘብ ሳይቆም በዙሪያው ካሉ ወንድሞቹ ጭምር ከባድ እዳ ውስጥ ገብቷል።
በእዳ የደከመ ልቡን በዳእዋና በቂርዓት እያስታመመ አመታትን ታግሷል። አበዳሪዎችና በዙሪያው ያሉ ጥቂት ወንድሞች እንጅ ህመሙን የሚያውቅለት አንድም ሰው የለም። በመልካም ፈገግታው የደበቀው የውስጥ ሲቃ አለው።
የቤት ኪራይ መክፈል ተስኖት ከአዲስ አበባ ርካሽ ቤት ፍለጋ ወደ ሸገሯ ከታ ተሰዷል። ይህንንም በአንዳንድ ወንድሞች ጥረትና እገዛ የሚከፈል ነው። ምክንያቱም የእርሱ የዘወትር ጭንቀት ያ እዳ ነውና። በአንድ ጎን እዳውን ለመክፈል፤ በሌላ ወገን ልጆቹን ለማሳደግ የሚችለውን ሁሉ አድርጓል።
ይህንን የሰሙ ወንድሞች እንቅልፍ ቢነሳቸው ሹራ አደረጉና ወደ ሚወደው ህዝብ ጉዳዩን እንውሰደው የሚል ድምዳሜ ላይ ተደረሰ። ይህንን ጉዳይ ሲያማክሩት ፍቃደኛ ሊሆን አልቻለም። የእርሱ ምክንያት «ዳእዋው ይጎዳል» የሚል ነው። የእኛ መልስ ደግሞ አንተና ቤተሰብህም ስትጎዱ ዳእዋውም ይጎዳል የሚል ነው። እናም ደፍረን መጥተናል።
ከእዳው ልናላቅቀው፤ ከተሰካም የቤቱን ችግር መላ እንለው ዘንድ ልክ እንደከዚህ ቀደሙ 50 ሎሚ ለሀምሳ ሰው ጌጥ ነው በሚለው የኡስታዝን ችግርና ህመም ልንጋራው ፊታችሁ ቁመናል።
ኡስታዛችን ደስታህ በቅርቡ ይመለሳል ኢንሻ አላህ.
1000340185308
ንግድ ባንክ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Feb, 17:33


ከተውበት (ከንስሃ) አትቦዝን!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ لو أخطأْتُمْ حتى تَبْلُغَ خطاياكم السماءَ، ثُمَّ تُبْتُم لَتابَ اللهُ عليكم﴾

“ወንጀላችሁ ሰማይ የደረሰ ቢሆን እንኳ፣ ከዛም ተውበት (ንስሃ) ካደረጋችሁ አላህ ከናንተ ተውበታችሁን (ንስሃችሁን) ይቀበላችኋል።”

📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 5235




https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Feb, 06:08


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 0⃣6⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Feb, 15:41


ሀሙስ ጥር 29/2017 ከመግሪብ እስከ ኢሻ በሀሰን እና ሁሰይን መስጂድ ሸጎሌ ባስ እስቴሽን አካባቢ #ተናፋቂው መጣ በሚል ርዕስ ልዩ የዳዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃቹሀል። በአካባቢው እና በዙሪያው የምትገኙ ውድ እህቶቼ እና ውድ ወንድሞቼ ተጋብዛቹሀል።
አላህ በሰጠን ጤና እና ጊዜ በመልካም ቦታ እናሳልፍ።

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Feb, 11:00


ወደ ቀብር ስፍራ ሲገቡ ወይም ለዝየራ ሲሄዱ የሚባል ዱዓእ!

ከቡረይዳ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: እንዲህ ይላል፦ ነቢዩ (ﷺ) ወደ መቃብር ስፍራ ስንሄድ እንዲህ እንድንል ያስተምሩን ነበር፦

﴿السَّلامُ علَيْكُم أهْلَ الدِّيارِ مِنَ المُؤْمِنِينَ والمُسْلِمِينَ، وإنّا، إنْ شاءَ اللهُ لَلاحِقُونَ، أسْأَلُ اللهَ لَنا ولَكُمُ العافِيَةَ﴾

“በዚህ መቃብር ውስጥ የምትገኙ ሙእሚኖችና ሙስሊሞች ሆይ! ሰላም ይስፈንባችሁ። እኛም በአላህ ፍቃድ እንከተላችኋለን። ለኛም ለናንተም ከአላህ ዘንድ ደህንነትን እጠይቅላችኋለው።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 975



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Feb, 04:30


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 0⃣5⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Feb, 17:44


የሙናፊቅ ምልክቶች!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أَرْبَعٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ كَانَ مُنَافِقًا خَالِصًا، وَمَنْ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْهُنَّ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْ نِفَاقٍ حَتَّى يَدَعَهَا، إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ، وَإِذَا عَاهَدَ غَدَرَ، وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ، وَإِذَا خَاصَمَ فَجَرَ﴾

“አራት ነገሮች ያሉበት ሙናፊቅ ሆኗል። ከነሱ ውስጥ አንዷ ቀንዝል ያለችበት እስከሚተዋት ድረስ ከንፍቅና አንድ ቀንዝል አለችበት። ሲያወራ የሚዋሽ፣ ቃል ሲገባ ቃሉን የሚጥስ፣ ቃል‐ኪዳን ሲገባ የሚያፈርስ እና ሲሟገት (ሲከራከር) የሚያምፅ ናቸው።”

📚 ቡኻሪ (34) ሙስሊም (58) ዘግበውታል



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Feb, 17:31


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 0⃣4⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Feb, 18:24


#ethiopia ፍልስጤማዊቷ የቁርአን ተወዳዳሪ|በአዲስ አበባ ስታዴየም||ማሻአላህ https://youtu.be/Ez8Nmvo3stE

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Feb, 12:47


ጥንታውያኑ ቻይናውያን በሰላም መኖር ቢያምራቸው ታላቁን የቻይና ግንብ ገነቡ። ቁመቱ ክፍ ያለ ከመሆኑ የተነሳ ማንም አይወጣበትም፣ ማንም አይደርስብንም ብለው አምነዋል። ነገር ግን...
ግንቡ በተገነባ የመጀመሪያው መቶ አመት ውስጥ ብቻ ቻይና ሶስት ጊዜ ለጠላት ወረራ ተጋለጠች። በያንዳንዱ ወረራ ጊዜ ግዙፉ ወራሪ ሀይል ታላቁን የቻይና ግንብ መስበርም መንጠላጠልም አላስፈለገውም ነበር። እናስ? ሰተት ብለው ነበር በበሩ የሚገቡት። እንዴት አድርገው? ቀላል ነበር። ለግንቡ በረኞች፣ ለዘበኞቹ ጉቦ ይሰጣሉ። ከዚያ ነገሩ ሁሉ ያልቃል።

ቻይናውያን በዙሪያቸው ግዙፍ ግንብ በመገንባት ሲጠመዱ ዘበኛ መገንባት ግን ዘንግተዋል። ስብእናን መገንባት ሌሎች ነገሮችን ከመገንባት የሚቀድም ነገር ነው። ይሄ ጉዳይ ትኩረት ሊቸረው የሚገባ ጉዳይ ነው። አንዱ የምስራቁን ታሪክና ትውፊት የሚያጠና ተመራማሪ እንዲህ ይላል፡-

“የአንድን ህዝብ ስልጣኔ ማፈራረስ ከፈልግክ ሶስት መንገዶች አሉልህ፡-
1. ቤተሰብን ማፍረስ
2. የትምህርት ስርአቱን ማፍረስ
3. መልካም ምሳሌና አርኣያ የሆኑ ሰዎችን ስብእናቸውን ማጠልሸት

* ቤተሰብን ለማፍረስ እናት ሚናዋን እንዳትወጣ አድርጋት። “የቤት እመቤት” በመባሏ እንድታፍር አድርጋት።
* የትምህርት ስርኣቱን ለማፍረስ አስተማሪው ላይ አነጣጥር። ህብረተሰቡ ጋር ያለውን ቦታ አሳጣው። ተማሪዎቹ ይንቁት ዘንድ ደረጃውን አውርደው። * አርአያዎችን ለማፍረስ ዓሊሞች ላይ አነጣጥር። አንቋሻቸው። ዋጋ አሳጣቸው። ማንነታቸውን ሰዎች እንዲጠራጠሩ አድርግ። ያኔ ሰዎች አይሰሟቸውም። ምሳሌም አያደርጓቸውም።

• አስተዋይ እናት ከጠፋች
• ከልቡ የሚሰራ አስተማሪ ከጠፋ
• ምሳሌ ሊሆኑ የሚችሉት ዋጋ ካጡ
ማነው ትውልዱን በመልካም ስነ-ምግባር የሚያንፀው?!

ከዐረብኛ የተመለሰ
(ኢብኑ ሙነወር፣ ጥር 25/ 2007)
=


https
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Feb, 05:59


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 0⃣3⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

01 Feb, 18:44


https://youtu.be/68HXXjU2tSc?feature=shared

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

27 Jan, 07:06


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 2⃣7⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

26 Jan, 16:11


የማያውቁትን ሐጥያቴን ማርልኝ!

ከአዲይ ቢን አርጣዓህ ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦

﴿كان الرَّجلُ من أصحابِ النَّبيِّ ﷺ إذا زكِّي قال: اللَّهمَّ لا تُؤاخِذني بما يقولونَ، واغفِرْ لي ما لا يَعلَمونَ [وَاجْعَلْنِيْ خَيْرًا مِمَّا يَظُنُّوْنَ]﴾

“ከነቢዩ (ﷺ) ባልደረቦች አንዱ ሰዎች ሞገሳ በሚሰጡት ግዜ እንዲህ ይል ነበር፦ ‘አላህ ሆይ! እነሱ በሚሉት አትያዘኝ፤ የማያውቁትን (ሐጥያቴን) ማርልኝ። እነርሱ ከሚገምቱኝ በላይ አድርገኝ።’”

📚 አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሶሂህ አልኣዳቡል ሙፍረድ፡ 761



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

26 Jan, 16:09


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 2⃣6⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

26 Jan, 16:08


የላቀ ምንዳ አለው!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿المؤمنُ الَّذي يخالطُ النّاسَ ويصبرُ على أذاهم أعظمُ أجرًا منَ المؤمنِ الَّذي لاَ يخالطُ النّاسَ ولاَ يصبرُ على أذاهم﴾

“ከሰዎች ጋር ተቀላቅሎ በሚያስቆጣው ድርጊታቸው የታገሰ ሙዕሚን የተሻለና የላቀ ምንዳ ይኖረዋል፤ ከሰዎች ጋር ካልተቀላቀለና በድርጊታቸው ከማይታገስ ሰው ይልቅ።”

📚 ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3273



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

25 Jan, 05:03


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 2⃣5⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

24 Jan, 19:10


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #43 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

24 Jan, 04:45


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 2⃣4⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

24 Jan, 04:44


የሙዕሚን ህይወት በዱኒያ ሀገር!

ከአብደላህ ቢን መስዑድ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦

﴿نَامَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَلَى حَصِيرٍ، فَقَامَ وَقَدْ أَثَّرَ فِي جَنْبِهِ، فَقُلْنَا : يَا رَسُولَ اللَّهِ، لَوِ اتَّخَذْنَا لَكَ وِطَاءً. فَقَالَ : " مَا لِي وَلِلدُّنْيَا، مَا أَنَا فِي الدُّنْيَا إِلَّا كَرَاكِبٍ اسْتَظَلَّ تَحْتَ شَجَرَةٍ ثُمَّ رَاحَ وَتَرَكَهَا﴾

“የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ሰሌን ላይ ተኙና ጀርባቸው ላይ የሰሌኑ ፋና እየታየ ተነሱ። እኛም የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! የተመቸ ምንጣፍ ብናደርግሎትስ? አልናቸው። እሳቸውም እንዲህ አሉ፦ ‘እኔና ዱንያ ምን አገናኘን። እኔኮ ዱንያ ውስጥ ልክ ዛፍ ስር እንደተጠለለና ትቷት እንደሄደ መንገደኛ እንጂ ሌላ አይደለሁም።’”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል፡ 2377



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

23 Jan, 08:38


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 2⃣3⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

23 Jan, 08:38


በሒጃብ መገፈፍ የተቆጣው የኢስላም ነብር

ለበርካታ አመታት በኢስላማዊ ርዕዮተ ዓለምን ያስተዳደረው ታላቁ የዑስማኒያ ስርወ መንግስት በውስጥ መናፍቃንና በጠላቶቹ ሴራ ተሸንፎ የፈረንሣይ ኃይሎች ደቡብ ቱርክ "ካህራማማራስ" ግዛትን ተቆጣጥረዋል። ሴቶች የሚለብሱት የኢስላም መገለጫ፣ የሴትነት ማጌጫ፣ የክብራቸው ማረጋገጫ የሆነውን ኒቃብ ነበር።

የፈረንሳዩ ጄኔራል ኒቃብ ለብሰው በመንገድ ዳር የሚጓዙ ሶስት ሴቶችን ተመለከተ። ውስጡ በንዴት በገነ።  ኢስላም ዛሬም አለ? ሲል ራሱን እየጠየቀ ተብከነከነ። ሊያጠፉት የቋመጡት ኢስላም እስትንፋሱ መኖሩ ልፋቱ ከንቱ የሆነ ያህል ተሰማው።

  "ኸሊፋው ተወግዷል አሁን በፈረንሣይ አገዛዝ ሥር ናችሁና ኒቃባችሁን አውልቁ" በማለት ጮኸባቸው። ሴቶቹ ኒቃባቸውን ከሚያወልቁ በያዘው ጥይት ተበሳስተው ነፍሳቸውን መሰዋትን መረጡ። በኒቃባቸው ምክንያት ሸሂድ ሆነው ጌታቸውን መገናኘትን ተመኙ።
    እሳት ጎርሶ ተጠጋቸው።  የአንዷን ኒቃብ ለማውለቅ እጁን ዘረጋ።

ይህን ይመለከት የነበረ ኢማም ሶትጆ የተሰኘ ወተት ነጋዴ እንደተቆጣ ነብር ዘሎ ወታደሩ ላይ ተጠመጠመበት። ጄኔራሉ በጀርባው የሸጎጠውን ሽጉጥ መዞ ተኩሶ መሬት ዘረረው።  ጠላታቸውን ጥሎ በነጠቀው ሽጉጥ አጅቦ ኒቃቢስቶቹን ቤት አደረሳቸው።

      በዚህ ክስተት ምክንያት በካህራማማራስ ከተማ ግዙፍ አብዮት ፈነዳ። ሁሉም ለኢስላም ሊሰዋ መሳርያ ያለው በመሳርያ የሌለውም በባዶ እጁ ከፊት ተሰለፈ። ከተማዋን ነፃ እስክትወጣ ተዋጉ።

     ከተማዋ በኢማም ሶትጆ ስም አሸብርቃ ዋለች። የተሸፈነች ሙተነቂብ ሴት መሬት የወደቀ የፈረንሳይ ጄኔራልና ኢማም ሶትጆ ሽጉጡን አነጣጥሮ የሚያሳይ ምስል በከተማው አደባባይ ላይ ተተከለ። የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በስሙ ተሰየሙ። ታሪክ የማይረሳው ጀግና ሲሉ እስከ አሁንም የቱርክ ጎዳናዎች ያስታውሱታል።

አላህ መልካም ስራውን ይቀበለው።

ዛሬም የሐበሻ ምድር ይህንን ትናፍቃለች እህቶቻችን በስለትም በገመድም ጠላቶቻቸውን ሸምቅቀው የሚያስወግዱላቸውን ወንዶች ትጠብቃለች።

Mahi mahisho



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

22 Jan, 17:24


መነሻቸውን በስራ መዳረሻቸውን ወዳልታወቀ ሥፍራ  አድርገው የረሱልን ሐዲስ ከምንጩ ሊዘግቡ ጉዟቸውን ጀመሩ። ከጓደኛቸው ጋር በረሀውን እያቆራረጡ፣ ገደሉን ሲያልፉ ጋራ እርሱን ወጥተው ሸንተረሩን ቁልቁል ወርደው ተጓዙ። መንገዱ ሲበዛ የረዘመ አድካሚ። ሙሐዲሱ ኢማሙል ቡኻሪ አብሯቸው የተጓዘውም ጓደኛቸው ነው።

ከእልህ አስጨራሽ ጉዞ በኋላ ከባህር ደጃፍ ደረሱ። ወደሚፈልጉት ከተማ ለመድረስ በጀልባ ተሳፍረው ባህሩን ያቋርጡት ገቡ። አንድ ሺህ ዲናር በከረጢታቸው ቋጥረው በቦርሳቸው ይዘዋል። ከጎናቸው ለተቀመጠው ተሳፋሪ በጨዋታቸው መሐል ስለያዙት ገንዘብ ነግረውታል።

   ገንዘብ የመያዛቸውን ወሬ የሰማው ሰው ሸር ሸርቦ ቀይሉላ ሰአት ደረሰና አይኖቹ ተጨፈኑ። ወገቡን ከመጋደሚያው አሳርፎ ከእንቅልፉ እንደነቃ ስቅስቅ ብሎ አነባ እሪሪሪ እያለ ኡኡታው መርከቡን አናጋው። ደረቱን እየመታ መሬት ላይ ይንደባለል ገባ። ተሳፋሪዎች ግራ ተጋብተው ጠየቁት።
አንድ ሺ ዲናር ከነቦርሳዬ ጠፋኝ አላቸው። ለካስ የኢማሙን ብር ከጅሎት ኖሯል።

በመርከቡ ውስጥ ባሉት ተሳፋሪዎች ላይ አንድ በአንድ ፍተሻ ሲጀመር ኢማም አል-ቡኻሪ ገንዘባቸውን አውጥተው ሰው ሳያያቸው ከነ ከረጢቱ ወደ ባህሩ ወረወሩ። ፈታሾቹ ፈልገው አፈላልገው አንድ ሺህ ዲናሩን ሲያጡ ተወሰደብኝ ብሎ የሚጮኸውን ሰው ሰድበው ከአጠገባቸው አገለሉት።

  ከመርከቡ እንደወረዱ ጓደኛቸው ገንዘቡን የት እንዳረጉት  ጠየቃቸው።
  "ወደ ባሕሩ ወረወርኩት" አሉ።
   "እንዴት?" ዳግም ተገርሞ ጠየቀ።
"የረሱልን ሐዲስ በመሰብሰብ ዕድሜዬን ሙሉ እንደፈጀሁ ታውቃለህ። ታማኙ የሐዲስ ሰው እስከመባል ደርሻለሁ። ታዲያ በገዛ ሐቄም ቢሆን በስርቆት ተወንጅዬ የደከምኩበት የረሱል ሐዲስ ተቀባይነት እንዳይኖረው ማድረግ አልሻም። በህይወቴ ያገኘሁትን ታማኝነትንና ፍትሀዊነትን ለወርቅ ሳንቲም ብዬ ማጣት አልፈልግም" በማለት መለሱ ዓለይሂ ረህመቱላህ


ምንጭ፡-
- كتاب سيرة الإمام البخاري

   Via mahi mahisho



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

22 Jan, 16:45


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #42 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

21 Jan, 07:29


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 2⃣1⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

20 Jan, 16:11


መንገድ ለሚወጣ ሰው ሙቂም (ነዋሪው) የሚያደርግለት ዱዓእ!

ረሱል (ﷺ) ለመንገደኛ እንዲህ በማለት ዱዓእ ያደርጉ ነበር፦

﴿أَسْتَوْدِعُ اللَّهَ دِينَكَ، وَأَمَانَتَكَ، وَخَوَاتِيمَ عَمَلِكَ﴾

“ዲንህን፣ ታማኝነትህንና የተግባርህን ፍጻሜ በጥበቃው ስር ያደርግልህ ዘንድ ለአላህ አደራ እተውሃለው (አላህን እጠይቅልሃለው)።”

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 2600


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

19 Jan, 19:31


https://youtu.be/lTrbj7Zgh6I?feature=shared

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

19 Jan, 04:21


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣9⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

18 Jan, 12:49


#የኢልም_አሻራ_በጋራ!

በወሎ መናገሻ ደሴ ከተማ የሚገኘው ሸይኽ አደም ሙሳ ኢስላማዊ ኮሌጅ ላለፉት 4 አመታት ያስተማራቸውን ኡስታዞች እና ዱዓቶች ጥቅምት 24/17 (ዓ.ል) ማስመረቁ ይታወሳል።

ኮሌጁ የደረሶቹን አመታዊ ወጭ ለመሸፈንና የራሱን ቦታ አመቻችቶ ለማስገንባት የሚያስችለዉን ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በኦንላይን ጥር 17 እና 18 ቅዳሜ እና እሁድ ከምሽት 02:00 ጀምሮ በሀገራችን ታላላቅ ኢስላማዊ ሚዲያዎች የሀገራችን ኡለማዕ እና ዱዓቶች በተገኙበት live (በቀጥታ ስርጭት) ያካሂዳል::

እርስዎም በዚህ ታላቅ እና ታሪካዊ ፕሮግራም ላይ በመሳተፍ የኢልም ቅብብሎሹን ለማስቀጠል የበኩልዎን አበርክተዉ የዒልም አሻራ በጋራ እናሳርፍ ዘንድ የአክብሮት ጥሪያችን እናስተላልፍለን።

ሸይኽ አደም ሙሳ ኢስላማዊ ኮሌጅ

ለበለጠ መረጃ
0914247700
0921042700
0962380699

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

18 Jan, 04:56


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 1⃣8⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

17 Jan, 21:16


https://youtu.be/jAY0AkgO_6M?feature=shared

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

17 Jan, 16:40


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #41 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

17 Jan, 08:03


እስልምና ላይ የሚቀርቡ ጥያቄዎችንና በሀይማኖት ንጽጽር ዙሪያ የሚሰሩ ስራዎችን ጥልቅ በሆነ መልኩ ስራዎችን ለመስራት እንዲያግዝ በማሰብ ሒዳያ ኢስላማዊ ማዕከል በስሩ የጥናትና ምርምር ዘርፍ አቋቁሟል።

በዚህ ዘርፍ ውስጥ የንጽጽር ዱዓቶችን ጨምሮ ተተኪ ወንድምና እህቶች ሰፊ ጊዜዎችን በመውሰድ ስራዎችን እንዲያጠኑ፣ በየቋንቋቸው የጥናት ውጤታቸውን እንዲያዘጋጁ በማመቻቸት ላይ ይገኛል።

ለስራውም በአማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ አረብኛ እና እንግሊዝኛ የተጻፉ መጽሀፍትን ለማሟላት ጥረት እየተደረገ ሲሆን ለዚህ የሚያግዙ እናንተ ጋር የተቀመጡና ለተቋማችን ይጠቅማል የምትሏቸው መጽሀፍት ካሉ በሚከተለው ስልክ ቁጥር ለአስተባባሪዎች በመደወል መስጠት የምትችሉ ሲሆን ቢሮ መጥቶ መስጠት የሚችሉም ይበረታታሉ።

አድራሻ፦ ቤተል
ስልክ፦ 0910858830


via yahya Ibnu nuh

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

17 Jan, 07:55


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 1⃣7⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Jan, 18:23


ከዱዓቻን ተቀባይነት ማጣት በስተጀርባ ያለው እውነታ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إِنَّ اللَّهَ طَيِّبٌ لَا يَقْبَلُ إِلَّا طَيِّبًا، وَإِنَّ اللَّهَ أَمَرَ الْمُؤْمِنِينَ بِمَا أَمَرَ بِهِ الْمُرْسَلِينَ، فَقَالَ : { يَا أَيُّهَا الرُّسُلُ كُلُوا مِنَ الطَّيِّبَاتِ وَاعْمَلُوا صَالِحًا إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ } ، وَقَالَ : { يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُلُوا مِنْ طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ } ، ثُمَّ ذَكَرَ الرَّجُلَ يُطِيلُ السَّفَرَ أَشْعَثَ أَغْبَرَ يَمُدُّ يَدَيْهِ إِلَى السَّمَاءِ : يَا رَبِّ يَا رَبِّ، وَمَطْعَمُهُ حَرَامٌ، وَمَشْرَبُهُ حَرَامٌ، وَمَلْبَسُهُ حَرَامٌ، وَغُذِيَ بِالْحَرَامِ، فَأَنَّى يُسْتَجَابُ لِذَلِكَ﴾

“አላህ ጥሩ (ከነውር ሁሉ የፀዳ) ነው። ጥሩን እንጂ አይቀበልም። አላህ መልእክተኞችን ባዘዘበት አማኞችን አዟል። የላቀው እንዲህ ብሏል፦ ‘እናንተ መልእክተኞች ሆይ! ከጥሩ ነገሮች ብሉ። መልካምንም ስሩ።’ የላቀው
እንዲህም ብሏል፦ ‘እናንተ ያመናችሁ ሆይ ከለገስናችሁ ከጥሩዎቹ ብሉ።’ ከዚያም የሆነን (በመልካም ስራ ላይ) ጉዞ የሚያረዝምን ሰው ጠቀሱ። ፀጉሩ የተንጨባረረ፤ አቧራ የለበሰ ነው። ‘ጌታ ሆይ! ጌታ ሆይ!’ እያለ እጆቹን ወደ ሰማይ ይዘረጋል። ምግቡ ግን ሐራም ነው። መጠጡም ሐራም ነው። ልብሱም ሐራም ነው። በሐራምም ተገንብቷል። ‘ታዲያ እንዴት (ዱዓው) ተቀባይነት ይኖረዋል?’”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 1015


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Jan, 18:11


👉#ሼኽ_ባህሩ_ዑመር
👉#ተፍሲር
👉#ፈትህ_አባቦራ መስጂድ


👉#አላህ በሰጠን ጊዜና ጤንነት በመልካም ቦታ እናሳልፍ


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Jan, 05:08


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 1⃣6⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

15 Jan, 16:41


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #40 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

15 Jan, 15:30


ትልቅ ምንዳ ያለው ነፈቃ (ወጪ) የቱ ነው?

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

“በአላህ መንገድ ላይ ወጪ ካደረከው ዲናር፣ ባሪያ ነፃ ለመውጣት ወጪ ካደረከው ዲናር፣ ለድሃ (ለሚስኪን) ወጪ ካደረከው ዲናር፣ ለቤተሰብህ ወጪ ካደረከው ዲናር ትልቅ አጅርና ምንዳ ያለው ለቤተሰብህ ወጪ ያደረከው ዲናር ነው።”

﴿دِينَارٌ أَنْفَقْتَهُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ، وَدِينَارٌ أَنْفَقْتَهُ فِي رَقَبَةٍ، وَدِينَارٌ تَصَدَّقْتَ بِهِ عَلَى مِسْكِينٍ، وَدِينَارٌ أَنْفَقْتَهُ عَلَى أَهْلِكَ، أَعْظَمُهَا أَجْرًا ؛ الَّذِي أَنْفَقْتَهُ عَلَى أَهْلِكَ﴾

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 995

በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

15 Jan, 06:37


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 1⃣5⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

14 Jan, 11:29


አየያዙ ብርቱ የሆነው የአለማቱ ጌታ!

ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنَّ اللَّهَ عزَّ وجلَّ يُمْلِي لِلظّالِمِ، فإذا أخَذَهُ لَمْ يُفْلِتْهُ، ثُمَّ قَرَأَ وكَذلكَ أخْذُ رَبِّكَ، إذا أخَذَ القُرى وهي ظالِمَةٌ إنَّ أخْذَهُ ألِيمٌ شَدِيدٌ﴾

“የላቀውና ከፍ ያለው አላህ በደለኛን ያቆያል፤ የያዘው ግዜ ግን እንዲሁ አይለቀውም (አይቀጡ ቅጣት ነው የሚቀጣው)። ከዛ ይህን የቁርዓን አንቀፅ አነበቡ፦ ‘የጌታህም ቅጣት የከተሞችን ሰዎች እነሱ በዳዮች ሲሆኑ በቀጣቸው ጊዜ እንደዚህ ነው። ቅጣቱ በእርግጥ አሳማሚ ብርቱ ነው።’”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2583



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

14 Jan, 04:37


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 1⃣4⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

12 Jan, 05:04


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣2⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

12 Jan, 05:02


በእርግጥ አለም የፍትህ መድረክ አይደለችም። ቢሆን ኖሮ ከካልፎርኒያ የአስርሺዎች ቤት ውድመት ይልቅ በጋዛ በአረመኔዎች ከነንብረታቸው ያለቁት ከአርባ ሺህ ሰዎች በላይ ነፍስ ላይ ያተኩር ነበር። ቢሆንም ግን በክስተቱ እኛ የልባችን ሞላ ባንልም በጥቂቱም ቢሆን ፈርህ እናደርግበታለን። አላህ ዘንድ ግን…

ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿والَّذي نفسي بيدِهِ لقَتلُ مؤمنٍ أعظمُ عندَ اللَّهِ من زوالِ الدُّنيا﴾

“ነፍሴ በእጁ በሆነችው እምላለሁ! አንድን አማኝ ከመግደል ይህቺ አለም ብትጠፋ አላህ ዘንድ የላቀ (የተሻለ) ነው።”

📚 ነሳዒ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል: 3997



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

10 Jan, 05:10


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 1⃣0⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

09 Jan, 10:48


አትመልስ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿من عُرضَ عليْهِ طيبٌ فلا يردَّه فإنَّهُ طيِّبُ الرِّيحِ خفيفُ المَحمَلِ﴾

“በስጦታ መልክ ሽቶ የቀረበለት ሰው ስጦታውን አይመልስ። ሸክሙ ቀላል መዓዛው ጣፋጭ ነውና።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2253



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

09 Jan, 04:18


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 0⃣9⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

08 Jan, 04:26


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 0⃣8⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

07 Jan, 07:38


ዘሀቢይ እንዲህ ይላሉ፦
"ጀግንነት እና ቸርነት ወንድማማቾች ናቸው። ገንዘቡን ያልቸረ ሰው ነፍሱን አይቸርም።" [ሲየሩ አዕላሚ ኑበላእ፡ 8/366]
=


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

07 Jan, 06:28


የጊዜ ጥቅም በኢስላም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿نِعْمَتَانِ مَغْبُونٌ فِيهِمَا كَثِيرٌ مِنَ النَّاسِ ؛ الصِّحَّةُ وَالْفَرَاغُ﴾

“ሁለት ፀጋዎች አብዛኛው ሰዎች ዘንድ የተዘነጉ ናቸው። ጤንነትና ትርፍ ግዜ ናቸው።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 6412

ሀሰን አል‐በስሪ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦

﴿ابْنَ آدَمَ ، إنَّمَا أنْتَ أيَّامٌ ، وَكُلَّمَا ذَهَبَ يَوْمٌ ذَهَبَ بَعْضُكَ﴾

“አንተ የአደም ልጅ ሆይ! አንተ የቀናቶች ድምር ነህ። ከቀንህ ላይ አንድ ቀን በሄደ (በቀነሰ) ቁጥር፤ የአንተም ማንነት (ህልውናም) እየቀነሰ ይሄዳል።”

📚 አዙህድ ሊዒማሙ አህመድ፡ 225

ኢብኑልቀዪም (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦

﴿إضاعة الوقت أشد من الموت لأن إضاعة الوقت تقطعك عن الله والدار الآخرة والموت يقطعك عن الدنيا وأهله﴾

“ግዜን መግደል ከሞት የከፋ ነገር ነው። ግዜን መግደል ከአላህና ከአኼራህ (ከቀጣዩ አለም ህይወት) ሲያቆራርጥህ፤ ሞት ግን ከዱኒያና ከሰዎቿ ነው የሚያቆራርጥህ።”

📚 አልፈዋዒድ፡ 44



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

07 Jan, 06:24


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 0⃣7⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

06 Jan, 06:43


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 0⃣6⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Jan, 13:55


ሴትና ሐያዓ ‘ሐፍረት ማድረግ’ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿الحياءُ خيرٌ كلُّهُ،﴾

“ሐያዓ ‘ዕፍረት’ ሁሉ ነገሩ መልካም ነው።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 37

ኢብኑ ዑሰይሚን (رحمه ﷲ) እንዲህ ይላሉ፦

"إذا نُزع الحياءُ من المرأة فلا تسأل عن سوء عاقبتها"

“ከሴት ልጅ ላይ ሐያዓዋ ‘ዕፍረቷ’ የተገፈፈ ግዜ ስለ መጥፎ ፍፃሜዋ አትጠይቅ።”

📚 ሙጀለተ አዳዕዋ: 54/1765



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Jan, 04:46


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 0⃣5⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Jan, 19:05


- የፕሮግራም ጥቆማ

ነገ እሁድ ታህሳስ 27 በአዲስ አበባ ቦሌ ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው አቡ ሁረይራህ መስጅድ ከተማ አቀፍ የዳዕዋ ፕሮግራም በአ/አ/ከ/ እስልምና ጉዳዮች ሙስሊም ወጣቶች ሊግ አማካኝነት ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ ተዘጋጅቷል።

በፕሮግራሙ፦

①) ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ዘህረዲን: «አርአያችን ማን ነው?» በሚል ርዕስ፣

②) ሸይኽ ኢልያስ አሕመድ: «ወጣትነት እና ጊዜ አጠቃቀም» በሚል ርዕስ፣

③) ኡስታዝ ሐይደር ኸድር፦ «(የወጣቶች መሪ) ተቋምን ማጠናከር» በሚል ርዕስ ዳዕዋ ያደርጋሉና ሁላችሁም ትሳተፉ ዘንድ የሙስሊም ወጣቶች ሊግ ጥሪ አቅርቧል።

© ሀሩን ሚድያ



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Jan, 18:36


የመሬት መንቀጥቀጥ የትንሳዔ መቅረብ ምልክት ነው። ቢሆንም ነገሩ ሲከሰት ወደ አላህ በተውበት (በንስሃ) መመለስ እንዳለብን ዑለማዎች ይመክራሉ። በተረፈ ለጥንቃቄ ይረዳን ዘንድ ከባለሙያዎች የሚተላለፉ መልዕክቶችን ከማድመጥ ባለፈ፤ ያገኙትን ሁሉ ከሚያወሩ የሶሻል ሚዲያ ገፆች በሚተላለፉ መልዕክቶች ልንረበሽ አይገባም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يُقْبَضَ العِلْمُ، وتَكْثُرَ الزَّلازِلُ﴾

“ሰዓቲቱ ‘ትንሳዔ’ አትቆምም እውቀት እስከሚነሳና የመሬት መንቀጥቀጥ እስከሚበዛ ድረስ።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1036



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Jan, 07:55


በ ኡመር (ረ.አ) ዘመን መዲና ስትንቀጠቀጥ ህዝቡን ከወንጀል ቶብቱ ብሎ ኡመር አስጠነቀቀ.. ከዛም አላቸው 👉 " ምድር ደግማ ከተንቀጠቀጠች ከ እናንተ ጋር እዚህ አልኖርም"

Kh Abate

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Jan, 05:00


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 0⃣4⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Jan, 16:34


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #39 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Jan, 05:21


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 0⃣3⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Jan, 20:10


https://youtu.be/S_S0eNtA5Ck?feature=shared

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Jan, 18:17


https://youtu.be/vzbXPMAa_As?si=fZmp6USMKogRpURr

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Jan, 07:05


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 0⃣2⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

01 Jan, 16:34


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #38 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

01 Jan, 16:04


ከእንኳን አደረሳችሁ ይልቅ ይህን መልዕክት ንገራቸው!

ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ، لَا يَسْمَعُ بِي أَحَدٌ مِنْ هَذِهِ الْأُمَّةِ يَهُودِيٌّ وَلَا نَصْرَانِيٌّ، ثُمَّ يَمُوتُ، وَلَمْ يُؤْمِنْ بِالَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ إِلَّا كَانَ مِنْ أَصْحَابِ النَّارِ﴾

“የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው እምላለሁ! አንድም ከዚህ ኡመት (ህዝብ) አይሁድም ይሁን ክርስቲያን ስለእኔ መላክ አይሰማም። ከዚያም በእርሱ በተላኩበት ሳያምን የሚሞት አይኖርም። እርሱ የእሳት ባለቤት የሚሆን ቢሆን እንጅ፡፡”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 153




https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

01 Jan, 05:30


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 0⃣1⃣ #ረጀብ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

31 Dec, 17:35


በእውነተኝነት ኒያ (ሀሳብ) የሚገኝ ትልቅ ምንዳ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَنْ طَلَبَ الشَّهَادَةَ صَادِقًا أُعْطِيَهَا وَلَوْ لَمْ تُصِبْهُ﴾

“ሸሂድ (ሰምዓት) መሆንን በእውነተኛ (ኒያ የፈለገ (የተመኝ) እዛ ደረጃ ባይደርስ (በያገኘው) እንኳ ምንዳው ይሰጠዋል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 1908



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

31 Dec, 04:18


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 3⃣0⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

30 Dec, 15:04


የዚህ ዑማ (ህዝብ) በላጭነት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أَهْلُ الْجَنَّةِ عِشْرُونَ وَمِائَةُ صَفٍّ ؛ ثَمَانُونَ مِنْهَا مِنْ هَذِهِ الْأُمَّةِ، وَأَرْبَعُونَ مِنْ سَائِرِ الْأُمَمِ﴾

“የጀነት ሰዎች ሰፍ (ሰልፍ) መቶ ሃያ ነው። ሰማኒያ ሰፍ (ሰልፍ) ከዚህ ዑማ (ህዝብ) ሲሆን አርባው ደግሞ ከሌሎች ህዝቦች ነው።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2546



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

30 Dec, 05:15


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 2⃣9⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

29 Dec, 19:22


ረሱል (ﷺ) ምርጡ ሞዴል!

ከአል‐አስወድ ቢን የዚድ (رحمه ﷲ) እንዲህ ይላል፦

﴿ما كانَ النبيُّ ﷺ يَصْنَعُ في بَيْتِهِ؟ قالَتْ: كانَ يَكونُ في مِهْنَةِ أهْلِهِ. فَإِذا حَضَرَتِ الصَّلاةُ خَرَجَ إلى الصَّلاةِ.﴾

“አዒሻን ነቢዩ (ﷺ) ቤት ሲሆኑ ምን ይሰራሉ? ብዬ ጠየኳት። እንዲህ አለችኝ፦ በቤት ውስጥ ሲሆን ቤተሰቦቻቸውን በስራ ያግዛሉ። የሰላት ወቅት በሚደርስ ሰዓት ለሰላት ይወጣሉ።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 5363



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

29 Dec, 06:04


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 2⃣8⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

28 Dec, 18:37


በዓለማችን ታዋቂውና የተሻለ የሚባለው የእንግሊዝኛ ቁርኣን ትርጉም Sahih International ሲሆን የተዘጋጀውም በ3 ሰለምቴ አሜሪካውያን ሴቶች ነው።

♦️የመጀመሪያዋ ❝ኤምሊይ አሳሚ❞ ወይም አሚናህ ዑሙ-ሙሐመድ ትባላለች። የተወለደችው ካሊፎርንያ ሲሆን ቤተሰቦቿ እምነት የለሾች ናቸው። ኢስላም ሴቶችን እንደሚጨቁን ስትሰማ ለማጣራት ቁርኣንን ማንበብ ጀመረች። ከዚያ በወቅቱ በአሜሪካ በቂ የኢስላም መጽሐፍ ስላልነበሩ ወደ ሶርያ በመሄድ ከደማስቆ ዩኒቨርስቲ ዐረቢኛን አጥንታ ክሱ ቅጥፈት መሆኑን ስታረጋግጥ ኢስላምን ተቀበለች። ከዚያም በ1981 ወደ ሳዑዲዓረቢያ ሄደች።

♦️ ሁለተኛዋ ❝ሜሪ ኬኔዲ❞ የተወለደችው በኦርላንዶ ሲሆን የእንግሊዝኛ ቋንቋ ምሩቅ ናት። ቤተሰቦቿ ክርስቲያኖች ናቸው። በኋላም ወንድሟ ኢስላምን ሲቀበል በእሱ ምክንያት በ1985 ኢስላምን ተቀበለች። ከዚያም በ1987 ወደ ሳዑዲዓረቢያ ሄደች።

♦️ ሶስተኛዋ ❝አመቱላህ ባንትሌይ❞ ስትሆን የካቶሊክ እምነት ተከታይ የነበረችና ከሚኒሶታ ዩኒቨርስቲ የቢዝነስ ማኔጅመንት ምሩቅ ናት። የሰለመችው በ1986 በዓለምአቀፍ የሙስሊም ተማሪዎች ማህበር አማካኝነት በ20 ዓመቷ ነው። ከዚያም በ1987 ወደ ሳዑዲዓረቢያ ሄደች።

👉 በ1990 አካባቢ በሳዑዲ ሳሉ በአጋጣሚ ተገናኝተው ተዋወቁ። በዚያው ሰሞን ሙስጠፋ የተባለ ሰው ቁርኣንን በቀላል እንግሊዝኛ ለመተርጎም ጀምሮት እንደሞተ ሲሰሙ ስራውን ለመጨረስ ተነሱ። በዚህም ከዚያ በፊት ፍፁም አስበውት የማያውቁትን የቁርኣን ትርጉም በ1994 ጀምረው በሶስት ዓመቱ በ1997 አጠናቀቁት።

በኋላም መጽሐፉ በዓለም ላይ ቀላሉና የተሻለው የእንግሊዝኛ ትርጉም ለመሆን የበቃ ሲሆን ሶስቱም በህይወት በመኖራቸው የስራቸውን ፍሬ ለማየት ታድለዋል። ዑሙ-ሙሐመድ ኤምሊይም ከዚያ በኋላ ከ80 በላይ ኢስላማዊ መጽሐፍት አዘጋጅታለች። እነዚህ እህቶችም ኢስላም በቁርኣን ጭምር የሴቶችን እውቀት የሚተማመን መሆኑን ማሳያ መሆን ችለዋል።


Sel Man


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

28 Dec, 12:09


ችግርህን ለአላህ አሰማ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أَصَابَتْهُ فَاقَةٌ ، فَأَنْزَلَهَا بِالنَّاسِ، لَمْ تُسَدَّ فَاقَتُهُ، وَمَنْ أَنْزَلَهَا بِاللَّهِ أَوْشَكَ اللَّهُ لَهُ بِالْغِنَى ؛ إِمَّا بِمَوْتٍ عَاجِلٍ أَوْ غِنًى عَاجِلٍ﴾

“ችግር ደርሶበት ችግሩን ሰዎች እንዲቀርፉለት በማሰብ ብሶቱን ለሰው ያሰማ፤ ችግሩ አይቀረፍለትም። በጌታው በመመካት ችግሩን አላህ ላይ ያሳረፈ፤ በፍጥነት አላህ የተብቃቃ ሀብት ይሰጠዋል። ወይ ቅርብ ሀብታም ዘመድ በመሞቱ ይወርሳል። አሊያም በፍጥነት ባለፀጋ ያደርገዋል።”

📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል፡ 1465



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

28 Dec, 04:12


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 2⃣7⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

27 Dec, 16:32


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #37 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

27 Dec, 14:59


ዑመር (ረዐ) በንግድ ጉዳይ ላይ ሸሪዓዊ እውቀት የሌለው ሰው መነገድ የለበትም ይሉ ነበር። ስለዚሁ ሲናገሩም ❝ኢስላምን ያልተረዳ ሰው በገበያ ውስጥ ሊሸጥ አይገባውም። ካልሆነ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ሪባ ሊበላ ይችላል።❞ ይላሉ።
(ሸሂድ አል-ሚህራብ 209)

አብዛኛው የኢትዮጵያ ሙስሊም ደግሞ ነጋዴ ነው። ስለዚህ ከሁሉም አስቀድሞ ስለ ንግድ ማወቅ አለበት። ካልሆነ አውቆም ይሁን ሳያውቅ የአላህን ሃቅ ያጠፋና የዱንያንም በረካ ሊያጣ በአኼራም ቅጣት ሊጠብቀው ይችላል።

ሰሞኑን ሸይኽ ኤልያስ ❝ገንዘብና ወለድ❞ የተሰኘ መጽሐፍ አሳትመዋል። ይሄን መጽሐፍ ፈልጋችሁ አንብቡት። ይሄን የምለው ለማስታወቂያ ሳይሆን አንዴ በምታነቡት የዘላለም እውቀት ልታገኙ ስለምትችሉ ትጠቀሙበታላችሁ በሚል ነው።

በሚከተሉት መደብሮች ይገኛል
➤ ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር (18 ማዞርያ)
➤ አት-ተውባ መጽሐፍት መደብር (አንዋር መስጂድ)
➤ አት-ተቅዋ መጽሐፍት መደብር (ቤተል)
➤ ዛዱል መዓድ መጽሐፍት መደብር (ፋሪ)
ዋጋ= 400 ብር

Sel Man



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

27 Dec, 11:29


ባለችህ ነገር ለመብቃቃት ሞክር!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن سَأَلَ النّاسَ أمْوالَهُمْ تَكَثُّرًا، فإنّما يَسْأَلُ جَمْرًا فَلْيَسْتَقِلَّ، أوْ لِيَسْتَكْثِرْ﴾

“ገንዘብ ለማብዛት ፈልጎ ሰዎችን ገንዘብ እንዲሰጡት የሚጠይቅ ሰው የእሳት ፍም ነው የሚጠይቀው አበዛውም አሳነሰውም።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1041



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

27 Dec, 06:00


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 2⃣6⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

26 Dec, 17:05


👉#ሼኽ_ባህሩ_ዑመር
👉#ተፍሲር
👉#ፈትህ_አባቦራ መስጂድ


👉#አላህ በሰጠን ጊዜና ጤንነት በመልካም ቦታ እናሳልፍ


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

26 Dec, 15:41


ወሳኝ ዱዓእ!

ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) እንዲህ በማለት ዱዓእ ያደርጉ ነበር፦

﴿اللَّهُمَّ أَصْلِحْ لي دِينِي الذي هو عِصْمَةُ أَمْرِي، وَأَصْلِحْ لي دُنْيايَ الَّتي فِيها معاشِي، وَأَصْلِحْ لي آخِرَتي الَّتي فِيها معادِي، واجْعَلِ الحَياةَ زِيادَةً لي في كُلِّ خَيْرٍ، واجْعَلِ المَوْتَ راحَةً لي مِن كُلِّ شَرٍّ.﴾

“አላህ ሆይ! ሃይማኖቴን የተስተካከለ አድርግልኝ የነገሬ ሁሉ መጠበቂያ ነውና። ዱንያዬንም አስተካክልልኝ መኖሪያዬ ናትና። የመጭውን ዓለም ሕይወቴም አስተካክልኝ መመለሻዬ ነውና። ሕይወቴን ከመልካም ነገሮች ሁሉ የማክልበት፣ ሞቴን ደግሞ ከክፉ ነገሮች ሁሉ የምላቀቅበት አድርግልኝ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2720



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

26 Dec, 05:04


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 2⃣5⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

25 Dec, 17:03


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #36 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

25 Dec, 05:06


በካህዲያን በዓላት ላይ ከመሳተፍ እንታቀብ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَنْ تَشبَّهَ بقومٍ فهوَ مِنهُمْ﴾

“ከህዝቦች ጋር የተመሳሰለ እሱ ከነሱ ነው።”

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 4831



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

25 Dec, 04:48


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 2⃣4⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

24 Dec, 08:05


ዱዓእ አዘውትሮ ያደረገ አተረፈ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ما من مسلمٍ يدعو بدعوةٍ ليس فيها إثمٌ، ولا قطيعةُ رَحِمٍ؛ إلا أعطاه بها إحدى ثلاثَ: إما أن يُعجِّلَ له دعوتَه، وإما أن يدَّخِرَها له في الآخرةِ، وإما أن يَصرِف عنه من السُّوءِ مثلَها﴾

“አንድ ሙስሊም ዱዓእ ካደረገ ኃጢያት ለመፈፀምና ዝምድናን ለመቁረጥ እስካልጠየቀ ድረስ አላህ ከሶስት ነገሮች አንዱን አይነፍገውም ዱዓው በፍጥነት ምላሽ ያገኛል። ወይም አላህ በሚቀጥለው አለም (አኼራ) በመልካም ስራ ምንዳነት ያቆይለታል። ወይም ዱዓውን የሚመጥን መጥፎ ነገር ከበላዩ ላይ ያስወገድለታል።”

📚 ሶሂህ አተርጊብ፡ 1633



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

24 Dec, 05:04


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 2⃣3⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

23 Dec, 11:28


አወሊያ ዕርዳታና ልማት ድርጅት

የስራ መደብ፦
1. የኮሌጅ ዲን
2. አስተዳደርና ፋይናንስ መምሪያ ሃላፊ
3. ም/ር/ መምህር
4. የልዩ ፍላጎት መምህር
5. ረዳት መምህርት

※ ደመወዝ፦ በድርጅቱ ስኬል መሰረት
※ ጥቅማጥቅም፦ የትራንስፖርትና የቤት ኪራይ አበል
※ የስራ ቦታ፦ ዋና ቢሮ፣ ኮሌጅ እና ት/ቤት
※ የቅጥር ሁኔታ፦ ከስልሳ ቀን የሙከራ ጊዜ በኋላ በቋሚነት

ማሳሰቢያ! መስሪያ ቤታችን አርብ/ጁመዓ ዝግ እንዲሁም ቅዳሜ 6:30 ድረስ ብቻ የሚሰራ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።

ለበለጠ መረጃ፦ 0112707916

ዝርዝር መረጃውን ለማየት የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ።



#ለእርስዎ_ካልሆነ_ለሌሎች_ያጋሩ!

===
Halal Jobs

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

23 Dec, 08:38


ያጠፋችሁ ነበር!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ، لَوْ لَمْ تُذْنِبُوا لَذَهَبَ اللَّهُ بِكُمْ، وَلَجَاءَ بِقَوْمٍ يُذْنِبُونَ، فَيَسْتَغْفِرُونَ اللَّهَ فَيَغْفِرُ لَهُمْ﴾

“ነፍሴ በእጁ በሆነችው አላህ እምላለሁ! እናንተ ሀጢያት የማትፈፅሙ ቢሆን ኖሮ አላህ ያጠፋችሁ ነበር። ከዛ ሀጢያት የሚፈፅሙ ህዝቦችን ያመጣና በሀጢያታቸው ምክንያት አላህን ምህረት ይጠይቁታል እሱም ይምራቸዋል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2749



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

23 Dec, 03:56


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 2⃣2⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

22 Dec, 13:59


ህልም ሶስት አይነት ነው!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿الرؤيا ثلاثٌ فبُشرى مِن اللهِ وحديثُ النَّفسِ وتخويفُ من الشَّيطانِ فإن رأى أحدُكُم رؤيا تُعجبُه فليقصَّ إنْ شاءَ وإنْ رأى شيئًا يكرهُهُ فلا يقصُّهُ على أحدٍ وليقُمْ يُصلِّي﴾

“ህልም ሶስት አይነት ነው። ከአላህ የሆነ ብስራት፣ የነፍስ ጉትጎታ፣ ከሸይጣን የሆነ ማስፈራሪያ። አንዳችሁ ደስ የሚለው ህልም ካየ ከፈለገ ይተርከው (ይናገረው) የሚጠላው ነገር ካየ ለማንም አይናገር ተነስቶ ይስገድ።”

📚 ኢብኑ ማጃህ ሶሂህ ብለውታል፡ 3168



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

22 Dec, 05:20


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 2⃣1⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

21 Dec, 08:35


ጌታችን ሆይ! ለኛ ወንጀላችንን ማረን ካንተ ወጪ ወንጀል የሚምር የለምና!!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنّ ربَّك ليَعْجَبُ من عبدِه إذا قال: ربِّ اغفر لي ذنوبي، وهو يعلمُ أنّهُ لا يغفرُ الذنوبَ غيرِي.﴾

“ጌታችሁ እንዲህ ብሎ በሚናገረው ባሪያ ይገርማል። ‘ጌታዬ ሆይ ለወንጀሌ ምህረትን አድርግልኝ’ እሱም ያውቃል ከኔ ውጪ ወንጀልን የሚምር እንደሌለ።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ: 2069



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

21 Dec, 04:58


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 2⃣0⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

20 Dec, 16:24


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #35 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

09 Dec, 09:02


እነዚህ ሶስት ነገሮች በስጦታ መልክ ከተሰጠህ ተቀበል አትመልሳቸው!!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ثلاثٌ لا تُرَدُّ: الوسائدُ، والدُّهنُ واللَّبنُ﴾

“ሶስት ነገሮችን ተመላሽ አታድርግ። ትራስ፣ ሽቶና ወተት።”

📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 2790



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

09 Dec, 04:28


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 0⃣8⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

08 Dec, 14:25


ከኛ አይደለም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن حَمَلَ عليْنا السِّلاحَ فليسَ مِنّا.﴾

“በኛ ላይ የጦር መሳሪያ ያነሳብን ከኛ አይደለም።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 6874



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

08 Dec, 13:45


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 0⃣7⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

07 Dec, 11:15


ወፍ ጮኽ ይህ ነገር ሊገጥመኝ ነው፤ ይህ ነገር የተከሰተው እንዲህ ልሆን ነው፤ በማለት የሺርክ ተግባር ውስጥ አትግባ። ይልቁንስ በአላህ ውሳኔ (ቀዳ ወልቀደር) ማመን፣ ተወኩልህን ማጠንከር ይኖርብሃል!!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن رَدَّتْهُ الطِّيَرَةُ عَن حاجَتِه، فقدْ أشْرَكَ﴾

“የወፍ ጮኽት ከጉዳዩ የመለሰው ሰው በርግጥም አጋርቷል።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 6264



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

07 Dec, 03:52


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 0⃣6⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

06 Dec, 16:40


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #31 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

06 Dec, 07:15


ስልክህ የሚስትህን ሐቅ (መብት) አይጋፋብህ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿وَلِأَهْلِكَ عَلَيْكَ حَقًّا،﴾

“ቤተሰቦችህም ባንተ ላይ ሐቅ (መብት) አላቸው።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 6139



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

06 Dec, 04:47


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 0⃣5⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

06 Dec, 04:32


ፈትህ አባቦራ መስጂድ pinned Deleted message

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Dec, 16:59


ሪዝቃችን
በኡስታዝ ካሚል ጣሀ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Dec, 03:50


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 0⃣4⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Dec, 16:35


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #30 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Dec, 04:19


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 0⃣3⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Dec, 08:10


ከሞት በኋላ ላለው ህይወት የሚጠቅሙ ነገሮች!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿سبعٌ يَجري للعبدِ أجرُهُنَّ، وهوَ في قَبرِه بعدَ موتِه: مَن علَّمَ علمًا، أو أجرى نهرًا، أو حفَر بِئرًا، أوغرَسَ نخلًا، أو بنى مسجِدًا، أو ورَّثَ مُصحفًا، أو ترَكَ ولدًا يستغفِرُ لهُ بعد موتِه﴾

“ሰባት ነገሮች ለአንድ ባሪያ ከሞት በኋላ በቀብር ውስጥ እያለ የሚመነዳው ናቸው። እነሱም፦ እውቀትን ያስተማረ እንደሆነ፣ ወይም ወንዝን (ምንጭና የመሳሰሉትን በመስኖም ሆነ በቧንቧ ለሰው እንዲጠቅም) እንዲፈስ ያደረገ፣ ወይም የጉድጎድ ውሃ የቆፈረ፣ ወይም የተምር ዛፍ የተከለ፣ ወይም መስጂድ የገነባ፣ ወይም መፅሀፍ ያወረሰ፣ ወይም እሱ ከሞተ በኋላ ለሱ እስቲግፋር የሚያደርግለት (ምህረት የሚጠይቅለት) መልካም ልጅ ናቸው።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 3602



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Dec, 07:38


እንደ ቀላል አትዩት!

ልጅቱ እንዲህ ትላለች

ከወራት በፊት ከቤት ልወጣ አሰብኩና ከነበሩኝ ሽቶዎች የበለጠ መልካም መዐዛ ያለውን ለመቀባት ወሰንኩ ፤ በእርግጥ ሴት ልጅ ሽቶ ተቀብታ መውጣት እንደሌለባትና ሽቶ ተቀብታ ከቤት መውጣቷ ከባድ ወንጀል እንደሆነ አውቃለሁ ፤ ነገር ግን ማንም ወንድ አያሸተውም ትኩረታቸውንም አልስብም እንዲሁም ከሴት ጓደኞቼ ጋር ስገናኝ ከኔ መልካም ሽታ እንዲያገኙ ብዬ በማሰብ ነበርና ለጥንቃቄም ብዬ ሁለት ሶስት ጊዜ ብቻ ነበር የተቀባሁት። የሆነው ሆኖ ከቤት ውስጥ ሆኜ በአፕሊኬሽን ታክሲ ጠራሁና መንገዴን ጀመርኩ። ሹፌሩ እጅግ ዝምተኛና ስርአት ያለው ሰው ነበር ፣ መድረስ ከፈለግኩበት ስፍራም እንደደረስኩ ክፍያዬን ፈፅሜ ወረድኩ። ከታክሲ ከወረድኩ ሰላሳ ደቂቃዎች በኃላ ሞባይል ስልኬ ላይ መልዕክት ደረሰኝ ፤ ቁጥሩ ለኔ እንግዳ ነበር ፤ ማነው የማላውቀው ሰው ደሞ መልዕክት የላከብኝ ብዬ እራሴን እየጠየቅኩ መልዕክቱን ከፈትኩት፤
መልዕክቱ እንዲህ የሚል ነበር፦

『በጣም ውብ ነሽ በተለይ የተጠቀምሽው ሽቶ ደግሞ መዓዛው ልዩ ነው።』

ወይ ጥፋቴ ! ለካስ መልዕክቱን የላከው ያደረሰኝ የታክሲ ሹፌር ሆኗል ፤ በቃ ይህንን መልዕክት ሳነብ ሰውነቴን ሁሉ ነዘረኝ አለቀስኩም ፤ እጅግ ተፀፀትኩ ፤ ወደ ቤትም ተመልሼ ረከአተይን ሰገድኩና ወደ ጌታዬ ተፀፅቼ መሀርታን ጠየቅኩት ፤ ፊት ለፊቴ የመጣው ያ የነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ንግግር ነበር ፤ እንዲህ የሚለው ንግግራቸው፦ 【የትኛዋም ሴት ሽቶ ተቀብታ ሰዎች እንዲያሸቱላት (ትኩረታቸውን ለመሳብ) በአጠገባቸው ካለፈች እርሷ ዝሙተኛ ናት።】

እናም እህቶቼ ነገሩ ከባድ ነው እንደምናስበው ቀላል አይደለምና እንጠንቀቅ !

Abu kudama


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Dec, 04:26


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 0⃣2⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Dec, 11:21


መጥፎ ስራን ለመከላከል!

የላቀው አላህ እንዲህ ይላል፦

﴿إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ ۚ ذَٰلِكَ ذِكْرَىٰ لِلذَّاكِرِينَ﴾

“መልካም ሥራዎች ኃጢአቶችን ያስወግዳሉና፡፡ ይህ ለተገሳጮች ግሳጼ ነው፡፡”

📚 የሁድ ምዕራፍ: 114

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إذا عملْتَ سيئةً فأتْبعْها حسنةً تمحُها﴾

“መጥፎ ስራን ከሰራህ መልካም ስራን አስከትልባት። ታስወግደዋለችና።”

📚 ሶሂህ አልጃሚዕ፡ 690



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Dec, 04:19


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 0⃣1⃣ #ጁማደል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

01 Dec, 11:19


ጀናዛን በፍጥነት መቅበር!

ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أسْرِعُوا بالجِنازَةِ، فإنْ تَكُ صالِحَةً فَخَيْرٌ تُقَدِّمُونَها، وإنْ يَكُ سِوى ذلكَ، فَشَرٌّ تَضَعُونَهُ عن رِقابِكُمْ﴾

“ጀናዛን አቻኩላቹ ቅበሩ። ሟቹ ደግ የሆነ እንደሆን ወደመልካም ነገር ነው ምታፋጥኑት። ይህ ካልሆነ ‘ሟቹ ደግ ያልሆነ እንደሆን’ በጫንቃቹህ ላይ ሸርን የመሸከም ያህል ነው።”

📚 ቡኻሪ (1315) ሙስሊም (944) ዘግበውታል


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

21 Nov, 07:46


ከልክለዋል!

ከአብደላ ኢብኑ ዑመር (رضي ﷲ عنهما) ተይዞ: ረሱል (ﷺ)፦

﴿نهى رسولُ اللهِ صلّى اللهُ عليه وسلَّم عن القَزَعِ﴾

“ከቀዘዐ ‘ከፊሉን ተቆርጦ ከፊሉን መተው’ አይነት አቆራረጥን ከልክለዋል።”₁

በሌላ የኢብኑ ዑመር ዘገባ ደግሞ እንዲህ ይላሉ፦

﴿رأى رسولُ اللهِ صلى الله عليه وسلم صبيًا قد حلقَ بعضُ شعرهِ وتُرِكَ بعضهُ فنهاهُم عن ذلكَ وقال احلقوهُ كله أو اتركوهُ كله﴾

“ረሱል ﷺ በልጆች ላይ ከፊሉ ተቆርጦ ከፊሉ የቀረ የፀጉር አቆራረጥ ተመለከቱና እንዲህ አሉ፦ ወይ ሙሉ ለሙሉ ተቆረጡ ወይ ደግሞ ሙሉ ለሙሉ ተውት (አሳድጉት)”₂

📚 ቡኻሪ (5920) ሙስሊም (2120) ዘግበውታል₁

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል (4190) በቡኻሪና ሙስሊም መስፈርት₂



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

21 Nov, 04:51


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 1⃣9⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

20 Nov, 16:19


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #26 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

20 Nov, 16:00


አስቸኻይ

ስማችሁ እና ፖስፖርት ቁጥራችሁ ከታች  የተጠቀሰ ሁለት ግለሰቦች በሳውድ አረቢያ መሊክ ኻሊድ  ዩኒቭርሲቲ ነጻ የትምህርት እድል ለማግኘት   ኦንላይን ሞልታችሁ እድሉ ቢደርሳችሁም ዩኒቭርሲቲው እናንተን ማግኘት አልቻለም ።

ዩኒቭርሲቲው አፋልጉኝ መልእክት ያወጣ ሲሆን ከታች የተጠቀሱትን ግለሰቦች የምታውቋቸው ካላችሁ እድሉ ሳያመልጣቸው እንዲጠቀሙበት አፋልጓቸው 

1 በድሩ ሀይደር ተስፋይ ( አቡ ሙህይሂባ)
ፖስፖርት ቁጥር EP7962409

2 ሂላል ሀሰን በረካ
ፖስፖርት ቁጥር  EP6888529

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

20 Nov, 11:21


የሞት አደጋ ለገጠመው!

“ኡሙ ሰለማ (رضيﷲ عنها) ረሱል (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ ትላለች፦ አንድ ባሪያ አንድ ሙሲባ (መከራ) ችግር በሚገጥመው ግዜ፦

﴿إنا للهِ وإنا إليه راجعونَ، اللهمَّ أجرْنِي في مصيبتِي واخلفْ لي خيرًا منها﴾

‘እኛ የአላህ ነን ወደርሱም ተመላሾች ነን። አላህ ሆይ! ባገኘኝ መከራ ምንዳን ለግሰኝ። ከርሱ የተሻለንም ተካልኝ’ ካለ አላህ ለደረሰበት መከራ ይመነደዋል። ከርሱ የተሻለንም ምትክም ይለግሰዋል። ከዛ እንዲህ ትላለች፦ ባለቤቴ አቡ ሰለማ በሞተብኝ ግዜ ረሱል (ﷺ) ይህን ዱዓ እንድል አዘዙኝ። አልኩኝ። አላህ በዚህ መከራ የተሻለን ረሱልን (ﷺ) ተካልኝ (በትዳር አጣመረኝ)።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 918



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

20 Nov, 04:26


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 1⃣8⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

19 Nov, 11:09


ኢትዮጵያ ውስጥ ስመ ጥር ከሆኑ የወንጌላውያን ኮሌጆች መካከል በአዲስ አበባ የሚገኘው ኢቫንጃሊካል ቲዮሎጂካል ኮሌጅ (ETC) አንዱ ነው። በኮሌጁ ከሚሰጡ የማስተርስ ፕሮግራሞች አንዱ Master of Arts in Christian Muslim Relations ተጠቃሽ ነው። በዚህ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ ለመመረቅ በሙሉ ጊዜ ለሚከታተሉ ሁለት አመት በፓርት ታይሞ ለሚከታተሉ ደግሞ ሶስት አመት ይፈጃል።

ዲፓርትመንቱ ካካተታቸው ዋነኛ የትምህርት ትኩረቶች መካከል፦ አንድን ሙስሊም ክርስቲያን ለማድረግ በሚያግዝ መሠረት ውስጥ ሁኖ የእስልምና ታሪክን ማጥናት፣ የክርስትና እቅበተ እምነት፣ የቁርአን ተፍሲር የሀዲስ ጥናት፣ ለመጀመሪያ ዲግሪ ሚሽነሪ ተማሪዎች ስለ እስልምና ለማስተማር በቂ እውቀት ማስያዝ፣ የሙስሊሙን አለም እንቅስቃሴና ወቅታዊ ሁኔታዎችን በመከታተል በሀገሪቱ ውስጥ የሚሽነሪ ስራን ለማሳለጥ የሚረዱ መንገዶችን መንደፍ ከአላማዎቹ መካከል ይጠቀሳሉ። ኮሌጁ እስካሁን ከ1,800 በላይ ተማሪዎችን በዲግሪና በማስተርስ መርኅ ግብር አስተምሮ አስመርቋል።

#የሚሽነሪዎች_እንቅስቃሴ

የሕያ ኢብኑ ኑህ



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

19 Nov, 05:36


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 1⃣7⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

18 Nov, 13:26


በተሰጠህ ፀጋ እገዛ ያድርግ…

ከአቡ ሰይድ አልሁድሪ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن كان معه فضلُ ظَهْرٍ، فَلْيَعُدْ به على مَن لا ظَهْرَ له، ﴾

“በግልፅ የሚታይ ፀጋ የተዋለለት ሰው። በግልፅ ላልተዋለለት ሰው እገዛ ያድርግ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1728



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

18 Nov, 06:03


የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ፦
"ሱጁድ ላይ ተስተካከሉ። አንዳችሁ እንደ ውሻ ክንዶቹን አያንጥፍ።" [ቡኻሪይ ዘግበውታል።]
=

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

17 Nov, 03:45


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣5⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Nov, 16:09


ረስቶ ያለ ውዱእ የሰገደ ሰው ሶላቱን እንደገና ይሰግዳል። ምክንያቱም ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
لا تقبل صلاة بغير طهور
"ያለ ውዱእ ሶላት ተቀባይነት የላትም።" [ሙስሊም]

لا تقبل صلاة أحدكم إذا أحدث حتى يتوضأ
"ያንዳችሁ ሶላት - ውዱእ ካጠፋ - ውዱእ እስከሚያደርግ ድረስ ተቀባይነት የለውም።" [ቡኻሪይ እና ሙስሊም]

* ሳያውቅ ወይም ረስቶ በተነጀሰ ልብስ ወይም ጫማ ከሰገደ በኋላ ያስታወሰ ግን ሶላቱን አይመልስም። መሀል ላይ ካስታወሰ የሚመቸው ከሆነ የተነጀሰውን ጥሎ ባለበት መቀጠል ይችላል። ማስረጃው ነብያችን ﷺ በአንድ ወቅት እያሰገዱ እያሉ ጂብሪል ጫማቸው ላይ ነጃሳ እንዳለ ሲናግራቸው አወለቁ። ሶላታቸውን እንደገና ከመጀመር ይልቅ ባለበት መቀጠላቸው ያላወቀ ሶላቱ እንደማይበላሽ ይጠቁመናል።
=
Ibnu Munewor



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Nov, 12:13


የመሠረተ ክርስቶስ ዋና ጸሀፊ የነበረው በድሩ ሁሴን የምስራቅ ወለጋን ክርስቲያናዊ የማድረግ ሒደት በስፋት በገለጸበት የእንግሊዝኛ ጆርናሉ ቁልፍ ስኬት ብሎ የገለጸው አንድ እርምጃ ነበር። በመጀመሪያ አካባቢ ሚሽነሪ ወደቦታው በመላክ የተደረገው ሙከራ ብዙም ውጤት እንዳላመጣ ገልጾ ሁለተኛው ስራ ግን የቸርቿን አባል ከ2,500 ወደ 36,594 በአስራ ሁለት አመት ውስጥ እንዲመነድ ማድረጉን ይገልጻል። ይህም እድገት በፐርሰንት ሲገለጽ 144.2% እንደሆነ ጠቅሶታል።
...
መንገዱ ምንድን ነበር? ቀላል ስራ ነበር የተሰራው። ይኸውም የአካባቢውን ነቃ ያሉ ወጣቶች በመመልመል ወደ ከተሞች አምጥቶ እነሱን ካሰለጠኑ በኃላ ህዝባቸውን እንዲያስተምሩ እራሳቸውን ሚሽነሪ አድርጎ የመላክ ስራ ነበር። ተማሪዎቹ የአካባቢያቸውን ቋንቋ፣ ባህልና ማህበረሰባዊ ስሪት ጠንቅቀው ስለሚያውቁት ህዝቡን ወደ ሚፈልጉት ነገር ለማምጣት እጅግ በጣም ቀሏቸው ነበር። ይኸው መንገድ በሌሎች ቦታዎችም በሰፊው መተግበሩም ይወሳል።

ምንጭ፦ Contextualization of the gospel among th Oromo tribe of the eastern Wollega region: The Meserete Kirstos Church Experience  - Bedru Hussein

Picture - Bedru Hussein

Yahya Ibnu nuh



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Nov, 07:34


አሰደሳች ዜና

በድጋሚ የተፖሰተ
-------------------------------------------
ለኢልም ፈላጊ እህቶች በሙሉ
በሸይኽ መሓመድ ሓሚዲን የሚመራው
መዓሀደ ሱና ለሴቶች ከጀማሪ
ጀምሮ የኪታብ ቂርአቶችን ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል
በመሆኑም እርስዎ የዚህ እውቀት ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ ተጋብዘዋል
ባሉን ውስን ቦታዎች በመመዝገብ የሸሪዓ እውቀቶን ያሳድጉ ።

ሴትን ማስተማር ዑማን ማስተማር ነው !

የምዝገባ ቦታ ሰኢድ ያሲን መስጂድ በሴቶች መድረሳ
ለበለጠ መረጃ. 0904969319



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

16 Nov, 03:38


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 1⃣4⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

15 Nov, 16:15


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #25 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

15 Nov, 16:10


ተቅዋ የኸይር ዋስትና
~
ሙጊረህ ለዑመር ብኑል ኸጧብ እንዲህ አሏቸው:-

"አላህ አንተን ለኛ እስካቆየልን ድረስ እኛ ኸይር ላይ ነን።"

በዚህን ጊዜ ዑመር እንዲህ አሉ፦

"አላህን እስከፈራህ ድረስ አንተ ኸይር ላይ ነህ!"

📚 [አልበሷኢር ወዘኻኢር : 1/15]
=


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

15 Nov, 11:31


ሚስጥር መጠበቅ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إِذَا حَدَّثَ الرَّجُلُ الْحَدِيثَ، ثُمَّ الْتَفَتَ فَهِيَ أَمَانَةٌ﴾

“አንድ ሰው ግራ ቀኙን ተመልክቶ የሆነ ወሬ
ከነገረህ አማና (ሚስጥር) ነው ማለት ነው።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 1959



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

15 Nov, 04:52


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 1⃣3⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

14 Nov, 08:52


ትዳርን ማፍረስ (ማፋታት) የኢብሊስ ትልቁ ስኬት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنَّ إبْلِيسَ يَضَعُ عَرْشَهُ على الماءِ، ثُمَّ يَبْعَثُ سَراياهُ، فأدْناهُمْ منه مَنْزِلَةً أعْظَمُهُمْ فِتْنَةً، يَجِيءُ أحَدُهُمْ فيَقولُ: فَعَلْتُ كَذا وكَذا، فيَقولُ: ما صَنَعْتَ شيئًا، قالَ ثُمَّ يَجِيءُ أحَدُهُمْ فيَقولُ: ما تَرَكْتُهُ حتّى فَرَّقْتُ بيْنَهُ وبيْنَ امْرَأَتِهِ، قالَ: فيُدْنِيهِ منه ويقولُ: نِعْمَ أنْتَ﴾

“እብሊስ አርሹን (ዙፋኑን) ውሀ ላይ ያስቀምጠውና ወታደሮቹን ይልካቸዋል። ከነሱ (ከወታደሮቹ) ይበልጥ ወደሱ (ወደ እብሊስ) የቀረበ ቦታ የሚኖረው ትልቅ የሆነ ፊትና የሰራው ነው። ከነሱም (ከወታደሮቹ) አንዱ ይመጣና ይሄን ይሄን ፈፅሜያለሁ። እብሊስም ይለዋል፦ ምንም ነገር አልሰራክም ይለዋል። ከዝያም አንደኛው ይመጣና፦ ‘አንዱን ሰው ከመጎትጎት አልተወገድኩም ከሚስቱ ጋር እስከ ማፋታው ድረስ’ ይለዋል። ከዝያም ወደሱ ያስጠጋውና አንተነህ ምርጡ (ምርጡን ስራ የሰራህው) ይለዋል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2813


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

14 Nov, 06:25


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 1⃣2⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

13 Nov, 16:55


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #24 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

13 Nov, 11:53


አሰደሳች ዜና
-------------------------------------------
ለኢልም ፈላጊ እህቶች በሙሉ
በሸይኽ መሓመድ ሓሚዲን የሚመራው
መዓሀደ ሱና ለሴቶች ከጀማሪ
ጀምሮ የኪታብ ቂርአቶችን ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል
በመሆኑም እርስዎ የዚህ እውቀት ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ ተጋብዘዋል
ባሉን ውስን ቦታዎች በመመዝገብ የሸሪዓ እውቀቶን ያሳድጉ ።

ሴትን ማስተማር ዑማን ማስተማር ነው !

የምዝገባ ቦታ ሰኢድ ያሲን መስጂድ በሴቶች መድረሳ
ለበለጠ መረጃ. 0904969319



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

13 Nov, 04:52


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 1⃣1⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

12 Nov, 07:59


ጭንቅና መከራ የገጠመው…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أَلا أُخْبِرُكُمْ بشيءٍ إذا نزلَ برجلٍ منكم كربٌ، أو بلاءٌ، مِنْ أمرِ الدنيا دعا بِهِ فَفُرِّجَ عنه؟ دُعاءُ ذي النونِ: لا إِلهَ إلّا أَنتَ سُبْحانَكَ إِنَّي كُنتُ مِنَ الظّالِمِينَ﴾

“አንድ ሰው ላይ ጭንቅ ሲደርስበት ወይም ከዱኒያ ጉዳዮች ፈተና ሲደርስበት ዱዓእ ቢያደርግበት የሚገላገልበትን ነገር አልነገራችሁምን? የዘንኑን (የነቢዩ ዩኑስ) ዱዓእ ነች። ‘ካንተ በስተቀር የሐቅ አምላክ የለም። ጥራት ይገባህ እኔ ከበዳዮቹ ነኝ።’”

📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 2605


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

12 Nov, 04:33


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 1⃣0⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

06 Nov, 08:01


በዚህች እህት ጉዳይ አላህ ይቅር ይበለኝ። የጉዳዩን እውነተኝነት ለማረጋገጥ ትንሽ ጊዜ ወስዶብኝ ነበር፤ በመጨረሻም አረጋግጫለሁ። ግን ወረፋ ስለነበር ወዲያው መልቀቅ አልቻልኩም።

እህታችን መንገድ ላይ ካልሲና ሶፍት እየሸጠች በጉሊት እየተዳደረች ሳለች ነበር የአላህ ውሳኔ ሆኖ መኪና የገጫት። ወደ  4 ቦታ ብረት ተደርጎላት ነበር። አሁን «መውጣት አለበት፤ ካልሆነ ወደ ካንሰር ይቀየራል!» ስለተባለች ተቸግራለች። ባለቤቷ ወንድማችንም ሥራ የለውም። መቸገሩ እንድታወቅበት ስለማይፈልግ መለመን አልፈልግም በማለቱ ግራ ገብቷቸው ነበር። ወጪዋ በግምት ከመቶ ሺህ ብር አይዘልም ብለውኛል። ይህ የአንድ ጀግና ወንድም ሶደቃ ስለሚሆን ብዬ እድሉን ለናንተ ሰጥቻለሁ። ቦታው ሳሪስ - ብሔረፅጌ - ቀይ አፈር የሚባል ነው፤ መናፈሻው አካባቢ ኸውፈላህ መስጅድ ጋር።


እህታችን ከታች በምትመለከቱት መልኩ በክራንች ነው የምትንቀሳቀሰው፤ ከተከራዩበትም ቤት አስወጥተዋቸዋል ብለውኛል።

ለአላህ ትሆናችኋለችና እናሳክማት። ሰውነት ውስጥ ያውም አራት ብረት ተሸክሞ፣ ለሴት ልጅ ከባድ ነው። ኒቃቢስት እህታችን ናት። ብናስደስታት አላህም ይደሰትብናል።

√ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንቷ፦
1000074641532
√ የአካውንት ስም፦ ሙሪዳ ጀማል ጁሃር

√ የርሷ ስልክ፦  0951369609
√ የባለቤቷ ስልክ፦ የባለቤትዋ ስልክ 0916825311 ዐብዱ-ል-ዓዚዝ


የምትሰድቁበትን ደረሰኝ በውስጥ መስመር t@Murad_Tadesse ላይ ላኩልኝ። አላህ ሰደቃችሁን ይቀበላችሁ፣ ከድንገተኛ አደጋና ችግር ከነ ቤተሰባችሁና ወዳጅ ዘመዳችሁ ይጠብቃችሁ።

https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

06 Nov, 04:01


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 0⃣4⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Nov, 18:02


እንዲህ አይነቱን ሰው ከመሆን ተጠንቀቅ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أَتَدْرُونَ مَا الْمُفْلِسُ ؟ " قَالُوا : الْمُفْلِسُ فِينَا مَنْ لَا دِرْهَمَ لَهُ وَلَا مَتَاعَ. فَقَالَ : " إِنَّ الْمُفْلِسَ مِنْ أُمَّتِي يَأْتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ بِصَلَاةٍ وَصِيَامٍ وَزَكَاةٍ، وَيَأْتِي قَدْ شَتَمَ هَذَا، وَقَذَفَ هَذَا، وَأَكَلَ مَالَ هَذَا، وَسَفَكَ دَمَ هَذَا، وَضَرَبَ هَذَا ؛ فَيُعْطَى هَذَا مِنْ حَسَنَاتِهِ، وَهَذَا مِنْ حَسَنَاتِهِ، فَإِنْ فَنِيَتْ حَسَنَاتُهُ قَبْلَ أَنْ يُقْضَى مَا عَلَيْهِ ؛ أُخِذَ مِنْ خَطَايَاهُمْ فَطُرِحَتْ عَلَيْهِ، ثُمَّ طُرِحَ فِي النَّارِ﴾

“ድሃ ማን እንደሆነ ታውቃላችሁን?! ሶሐቦችም እንዲህ ሲሉ መለሱ፦ ‘እኛ ውስጥ ድሃ ማለት ድርሃም (ገንዘብ) እና መጠቃቀሚያ የሌለው ነው።’ የዚህን ጊዜ ነቢዩ እንዲህ አሉ፦ ከኔ ህዝቦች ድሃ ማለት፦ በሶላት፣ በጾምና በምጽዋት (በዘካ) በተሰሩ መልካም ስራዎች የቂያም ቀን የሚመጣ ነው። በርግጥ አንዱን ሰድቧል፣ አንዱን አነውሯል፣ የአንዱን ገንዘብ በልቷል፣ የአንዱን ደም አፍሷል፣ አንዱን መቷል (ደብድቧል)። ለእዚያም ከመልካም ሥራው ይሰጠዋል፣ ለእዚያም ከመልካም ሥራው ይሰጠዋል። ያለበትን እዳ ሳይከፍል በፊት መልካም ሥራው ካለቀ፤ ከነርሱ ወንጀል ይያዝና እርሱ ጀርባ ላይ ይወረወራል። ከዚያም ወደ እሳት ይወረወራል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2581


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

05 Nov, 04:43


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 0⃣3⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Nov, 19:02


አንተስ ሲበዛ ለታመመው ቀልብህ ምን ያህል ግዜ እስቲግፋር ታደርጋለህ?

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنَّه لَيُغانُ على قَلْبِي، وإنِّي لَأَسْتَغْفِرُ اللَّهَ في اليَومِ مِائَةَ مَرَّةٍ﴾

“ልቤ ይጋረድብኛል በዚህ የተነሳ በቀን ውስጥ መቶ ግዜ እስቲግፋር አደርጋለሁ (ጌታዬን ምህረት እጠይቃለሁ)።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2702


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

04 Nov, 06:00


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን0⃣2⃣ #ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Nov, 13:25


በታሪክ ውስጥ የሚነገር ታላቅ ምክር!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿يَا غُلَامُ، إِنِّي أُعَلِّمُكَ كَلِمَاتٍ : احْفَظِ اللَّهَ يَحْفَظْكَ، احْفَظِ اللَّهَ تَجِدْهُ تُجَاهَكَ، إِذَا سَأَلْتَ فَاسْأَلِ اللَّهَ، وَإِذَا اسْتَعَنْتَ فَاسْتَعِنْ بِاللَّهِ، وَاعْلَمْ أَنَّ الْأُمَّةَ لَوِ اجْتَمَعَتْ عَلَى أَنْ يَنْفَعُوكَ بِشَيْءٍ لَمْ يَنْفَعُوكَ إِلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ لَكَ، وَلَوِ اجْتَمَعُوا عَلَى أَنْ يَضُرُّوكَ بِشَيْءٍ لَمْ يَضُرُّوكَ إِلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ عَلَيْكَ، رُفِعَتِ الْأَقْلَامُ وَجَفَّتِ الصُّحُفُ﴾

“አንተ ልጅ ሆይ! እኔ የተወሰኑ ቃላቶችን አስተምርሃለው። አላህን ጠብቅ ይጠብቅሀል። አላህን ጠብቅ ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ስትጠይቅ እላህን ጠይቅ። ስትታገዝ በአላህ ታገዝ። እወቅ! ህዝቦች ባጠቃላይ በሆነ ነገር ሊጠቅሙህ ቢሰባሰቡ አላህ ላንተ በፃፈልህ በሆነ ነገር እንጂ አይጠቅሙህም። በሆን ነገር ሊጎዱህ ቢሰባሰቡም አላህ ባንተ ላይ በፃፈው ነገር እንጂ አይጎዱህም። ብእሮቹ ተነስተዋል መዝገቦቹም ደርቀዋል።”

📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል: 2516



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Nov, 06:21


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 0⃣1⃣#ጁማደል ዑላ 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

03 Nov, 06:20


ከትንሳኤ መድረስ ምልክቶች ውስጥ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تذهبُ الدُّنيا حتّى يملكَ العربُ رجلٌ من أهلِ بيتي يُواطئُ اسمُه اسمِي﴾

“አንድ ስሙ ከስሜ ጋር የሚገጥም ከአህለል በይት የሆነ ሰው ዓረብን እስኪገዛ ድረስ፤ ይህቺ አለም (ዱኒያ) አትወገድም (አትጠፋም)።”

📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል፡ 2230



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

02 Nov, 03:46


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 3⃣0⃣ #ረቢዓል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

01 Nov, 10:53


የጁምዓ ቀን ትሩፋት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَنِ اغْتَسَلَ ثُمَّ أتى الجُمُعَةَ، فَصَلّى ما قُدِّرَ له، ثُمَّ أنْصَتَ حتّى يَفْرُغَ مِن خُطْبَتِهِ، ثُمَّ يُصَلِّي معهُ، غُفِرَ له ما بيْنَهُ وبيْنَ الجُمُعَةِ الأُخْرى، وفَضْلُ ثَلاثَةِ أيّامٍ﴾

“ገላውን ታጥቦ፣ ወደ ጁምዓ የሄደ፣ በቻለው ልክ ሱና ሰላቶችን የሰገደ፣ የኢማሙን ኹጥባ እስከ መጨረሻው ያዳመጠ፣ ኢማሙን ተክትሎ የሰገደ፣ ካለፈው ጁምዓ እስከሚቀጥለው ጁምዓ ድረስ ባለው ሶስት ቀናትን ጨምሮ የሰራቸውን ኃጢያቶች አላህ ይምረዋል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 857


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

01 Nov, 04:44


📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 2⃣9⃣ #ረቢዓል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

31 Oct, 10:49


የኢማን ጥፍጥና አታገኝም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ولا تَجِدُ امرأةٌ حَلاوَةَ الإيمانِ؛ حتى تُؤَدِّيَ حقَّ زَوْجِها﴾

“አንዲት ሴት የባሏን ሀቅ እስካልተወጣች ድረስ የኢማንን ጥፍጥና አታገኝም።”

📚 ሶሂህ አተርጊብ: 1939


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

31 Oct, 08:09


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 2⃣8⃣ #ረቢዓል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

30 Oct, 18:53


ወንጀልህ እንዲታበስ ትፈልጋለህ?

ከአብደላህ ቢን ዑመር (رضي ﷲ عنهما)ተይዞ: እንዲህ ይላል፦

﴿أنّ رجلًا أتى النَّبيَّ ﷺ فقالَ يا رسولَ اللهِ إنِّي أصَبتُ ذنبًا عظيمًا فَهَل لي مِن تَوبةٍ قالَ هل لَكَ مِن أمٍّ؟ قالَ: لا، قالَ: هل لَكَ من خالةٍ؟ قالَ: نعَم، قالَ: فبِرَّها﴾

“አንድ ሰው ወደ ነቢዩ (ﷺ) በመምጣት እንዲህ አላቸው፦ አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እኔ የተለቀን ሀጢያት ፈፅሜያለሁ ንስሃ ብገባ ተቀባይነት አገኛለሁ? አሉት፦ አንተ ዘንድ እናትህ አለች እንዴ? የለችም አለ። አክስትህስ (የእናትህ እህት) አለች እንዴ? አዎ! አለች አለ። በቃ ለሷ መልካም ዋልላት።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 1904



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

30 Oct, 16:18


#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #21 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

30 Oct, 06:28


https://youtu.be/CLVCWQSGoHM

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

30 Oct, 03:34


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 2⃣7⃣ #ረቢዓል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

29 Oct, 08:13


ለብቻህ ስትሆን የምትፈፅማቸው አምልኮዎች በዲን ላይ ለመፅናት ወሳኝ ናቸው!!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿صلاةُ الرجلِ تطوُّعًا حيثُ لا يراهُ الناسُ تَعدِلُ صلاتَهُ على أعينِ الناسِ خمسًا وعشرينَ.﴾

“ሰውዬው ሰዎች ሳያዩት የሚሰግደው ትርፍ (የሱና ሰላት) ሰዎች አይተውት ከሚሰግደው ሰላት በሃያ አምስት ደረጃ ትስተካከላለች (ብልጫ አለው)።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ: 3821


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

29 Oct, 07:14


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 2⃣6⃣ #ረቢዓል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

28 Oct, 11:06


በኢስላም ሴትን ልጅ ያለ ፍቃዷ መዳር አይፈቀድም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَا تُنْكَحُ الْأَيِّمُ حَتَّى تُسْتَأْمَرَ، وَلَا تُنْكَحُ الْبِكْرُ حَتَّى تُسْتَأْذَنَ ". قَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ، وَكَيْفَ إِذْنُهَا ؟ قَالَ : " أَنْ تَسْكُتَ﴾

“አግብታ የፈታችን ሴት እስኪያማክሯት ድረስ፤ ልጃገረድ የሆነችን ሴት ደግሞ እስኪያስፈቅዷት ድረስ አትዳርም። አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ፍቃዷ እንዴት ሊታወቅ ይችላል? ሲባሉ። ‘በዝምታዋ’ አሉ።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 5136



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

28 Oct, 06:20


አፍሪካ አካዳሚ 3ኛውን ዙር የሸሪዐ ዲፕሎም ትምህርት መመዝገብ ለፈለጋችሁ ባጠቃላይ ምዝገባ መጀመሩን ያበስራችኋል።

📲  የመመዝገቢያው ኪው አር ኮድ ወይም ሊንክ
https://t.me/africaacademy_diplom3

አካዳሚውን ልዩ የሚያደርገው:
💵 በነፃ መሆኑና ለሁሉም የእድሜ ክልል ላሉ ወንዶችም ይሁን ሴቶች ምቹ መሆኑ፤
💻 በስልክ ወይም በላፕቶፕ ባሉበት ቦታና ርቀት ለመማር ምቹ መሆኑ፤
📚የትምህርት አሰጣጥ መንገዱ እጅግ ያማረና ገር መሆኑ፣ እንዲሁም በተመረጡ ዑለሞች የሚሰጥ መሆኑ፤
🗒️ለየሁሉም የትምህርት ክፍል በይሳምንቱና ትምህርቱ ሲጠናቀቅ የሚሰጡ ፈተናዎች መኖራቸው፤
🎊ላለፉ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት የሚሰጥ መሆኑና የምርቃት ፕሮግራም የሚዘጋጅ መሆኑ፤

📖በአካዳሚው የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች:
1 - ሲራ
2 - ዓቂዳ
3 - ፊቅህ
4 - ተርቢያ
5 - ተፍሲር
6 - ሐዲሥ

⏱️የትምህርት ቆይታው አንድ አመት ሲሆን በሁለት ሴሚስተሮች የተከፋፈለ ነው።

📋ትምህርቶቹ ለተማሪዎች የሚቀርቡት በነዚህ መልኩ ነው:
- በፒዲኤፍ (pdf)
- በቪዲዮ
- በድምፅ

(የመመዝገቢያውን ሊንክ በመጀመሪያው የኮሜንት መስጫ ሳጥንና ባዮ ላይ ያገኙታል።)

እድሉ አያምልጥዎ! በዙሪያዎም ላሉ ሁሉ ያጋሩ።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

28 Oct, 03:02


📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 2⃣5⃣ #ረቢዓል አኽር 1⃣4⃣4⃣6⃣

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

27 Oct, 12:25


ምንም ያህል ወንጀልህ ቢበዛ እንኳ ተውበት ማድረግ (ንስሃ መግባት/ ወደአላህ መመለስን) ግን አዘውትር!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿كلُّ بني آدمَ خطّاءٌ، وخيرُ الخطائين التوابونَ﴾

“የአደም ልጅ ሁሉ ተሳሳች ነው። ከተሳሳቾቹ የተሻሉት ተውበት (ንስሃ) የሚያደርጉት ናቸው።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 4515



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora

1,493

subscribers

5,868

photos

206

videos