✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
#የካቲት_13_ቀን_በቅዳሴ_ሰዓት_የሚነበቡት_መልእክታት👇
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
2ኛ ቆሮ 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ትምክህት የሚያስፈልግ ነው፤ አይጠቅምም ነገር ግን ከጌታ ወዳለው ራእይና መገለጥ እመጣለሁ።
² ሰውን በክርስቶስ አውቃለሁ፥ በሥጋ እንደ ሆነ አላውቅም ወይም ከሥጋ ውጭ እንደ ሆነ አላውቅም፥ እግዚአብሔር ያውቃል፤ እንዲህ ያለው ሰው ከአሥራ አራት ዓመት በፊት እስከ ሦስተኛው ሰማይ ድረስ ተነጠቀ።
³ እንዲህ ያለውንም ሰው አውቃለሁ፥ በሥጋ እንደ ሆነ ወይም ያለ ሥጋ እንደ ሆነ አላውቅም፥ እግዚአብሔር ያውቃል፤
⁴ ወደ ገነት ተነጠቀ፥ ሰውም ሊናገር የማይገባውን የማይነገረውን ቃል ሰማ።
⁵ እንደዚህ ስላለው እመካለሁ፥ ስለ ራሴ ግን ከድካሜ በቀር አልመካም።
⁶ ልመካ ብወድስ ሞኝ አልሆንም፥ እውነትን እላለሁና፤ ነገር ግን ማንም ከሚያይ ከእኔም ከሚሰማ የምበልጥ አድርጎ እንዳይቆጥረኝ ትቼአለሁ።
⁷ ስለዚህም በመገለጥ ታላቅነት እንዳልታበይ የሥጋዬ መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመኝ የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ፤ ይኸውም እንዳልታበይ ነው።
⁸ ስለዚህ ነገር ከእኔ እንዲለይ ሦስት ጊዜ ጌታን ለመንሁ።
⁹ እርሱም፦ ጸጋዬ ይበቃሃል፥ ኃይሌ በድካም ይፈጸማልና አለኝ። እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል ያድርብኝ ዘንድ በብዙ ደስታ በድካሜ ልመካ እወዳለሁ።
¹⁰ ስለዚህ ስለ ክርስቶስ በድካም በመንገላታትም በችግርም በስደትም በጭንቀትም ደስ ይለኛል፤ ስደክም ያን ጊዜ ኃይለኛ ነኝና።
¹¹ በመመካቴ ሞኝ ሆኜአለሁ፤ እናንተ ግድ አላችሁኝ፤ እናንተ እኔን ልታመሰግኑ ይገባ ነበርና። እኔ ምንም ባልሆን እንኳ፥ ከዋነኞቹ ሐዋርያት በምንም አልጎድልምና።
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
1ኛ ጴጥሮስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶-⁷ በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን ለጥቂት ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።
⁸-⁹ እርሱንም ሳታዩት ትወዱታላችሁ፤ አሁንም ምንም ባታዩት በእርሱ አምናችሁ፥ የእምነታችሁን ፍፃሜ እርሱም የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ፥ በማይነገርና ክብር በሞላበት ሐሤት ደስ ይላችኋል።
¹⁰ ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩት ነቢያት ስለዚህ መዳን ተግተው እየፈለጉ መረመሩት፤
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
ሐዋርያት 15
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²² ያን ጊዜ ሐዋርያትና ሽማግሌዎች ከቤተ ክርስቲያኑ ሁሉ ጋር ከእነርሱ የተመረጡትን ሰዎች ከጳውሎስና ከበርናባስ ጋር ወደ አንጾኪያ ይልኩ ዘንድ ፈቀዱ፤ እነርሱም በወንድሞች መካከል ዋናዎች ሆነው በርስያን የተባለው ይሁዳና ሲላስ ነበሩ።
²³ እንዲህም ጽፈው በእነርሱ እጅ ላኩ። ሐዋርያትና ሽማግሌዎች ወንድሞችም በአንጾኪያና በሶርያ በኪልቅያም ለሚኖሩ ከአሕዛብ ወገን ለሆኑ ወንድሞች ሰላምታ ያቀርባሉ።
²⁴ ያላዘዝናቸው ሰዎች ከእኛ ወጥተው፦ ትገረዙ ዘንድና ሕግን ትጠብቁ ዘንድ ይገባችኋል ብለው ልባችሁን እያወኩ በቃል እንዳናወጡአችሁ ስለ ሰማን፥
²⁵-²⁶ ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ነፍሳቸውን ከሰጡት ከምንወዳቸው ከበርናባስና ከጳውሎስ ጋር የተመረጡትን ሰዎች ወደ እናንተ እንልክ ዘንድ በአንድ ልብ ሆነን ፈቀድን።
²⁷ ራሳቸውም ደግሞ በቃላቸው ያንኑ ይነግሩአችሁ ዘንድ ይሁዳንና ሲላስን ልከናል።
²⁸-²⁹ ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።
³⁰ እነርሱም ተሰናብተው ወደ አንጾኪያ ወረዱ፥ ሕዝቡንም ሰብስበው ደብዳቤውን ሰጡአቸው።
³¹ ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው።
³² ይሁዳና ሲላስም ደግሞ ነቢያት ነበሩና ወንድሞችን በብዙ ቃል መክረው አጸኑአቸው።
³³ አያሌ ቀንም ከተቀመጡ በኋላ ከወንድሞች በሰላም ተሰናብተው ወደ ሐዋርያት ሄዱ።
³⁴ ሲላስ ግን በዚያ ይኖር ዘንድ ፈቀደ።
³⁵ ጳውሎስና በርናባስም ከሌሎች ከብዙ ሰዎች ጋር ደግሞ የጌታን ቃል እያስተማሩና ወንጌልን እየሰበኩ በአንጾኪያ ይቀመጡ ነበር።
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
#የካቲት_13_ቀን_በቅዳሴ_ሰዓት_የሚነበበው_የሚዜመው_የቅዳሴ_ምስባክ👇
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
"አይቴኑ አሐውር እመንፈስከ። ወአይቴ እጎይይ እምቅድመ ገጽከ። እመኒ ዐረጉ ውስተ ሰማይ ሀየኒ አንተ። መዝ.138÷7-8
"ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ? ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ? ወደ ሰማይ ብወጣ፥ አንተ በዚያ ነህ፤ ወደ ሲኦልም ብወርድ፥ በዚያ አለህ"። መዝ.138÷7-8
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
#የካቲት_13_ቀን_የእለቱን_ወንጌል_እናንብብ📖👇
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
ማቴዎስ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁷ አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።
²⁸ እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።
²⁹ ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
³⁰ ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
³¹ ሚስቱን የሚፈታት ሁሉ የፍችዋን ጽሕፈት ይስጣት ተባለ።
³² እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
የሚቀደሰው ቅዳሴ የ #ሠለስቱ_ምዕት_ቅዳሴ ነው። መልካም የቅዱስ አውሳብዮስ ጻድቅ፣ የቅዱስ ሰርግዮስ ሰማዕት፣ የቅዱስ ቴዎድሮስ ሰማዕት፣ የአባ ጢሞቴዎስ ሊቀ ጳጳስ የዕረፍት በዓልና የቅዱስ ፊቅጦር የልደት በዓል ለሁላችንም ይሁንልን።
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር

አምላክ አሜን
🚶♂️እንኳን ደህና መጡ👋
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ ትምህርቶችን መዝሙሮች ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ።
👥 ✅ @yemezmurgetemoche
📝ለማንኛውንም ሀሳብናአስተያየት
✅ @KIDAN_MEHRET_ENATEbot
ለማስታወቂያ ስራዎች ✅ @gutaitagu16
የቻናላችን ቤተሰብ ስለሆኑ እናመሰግናለን
समान चैनल


ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር: መነሻ እና ገንዘብ በኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር የተባለው ርዕስ በኢትዮጵያ የታላቅ እና ብርቱ መዋሕደት እንደ ቃል ቅዱስ ትዕዛዞች የታላቅ ግንባር ይወስዳል። ይህ ጉዳይ በኢትዮጵያ ይታወቃል፣ በደራሲዎች ወይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ማህበረሰብ ውስጥ እንደ ደረጃ ይታወቃል። ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች እንደ ወንጌል ይሞላሉ እና እንደ አዳምነት እንደ ሥርዓት ይህ ሁሉን እንደ ሰማይ ቅዱስ ዝዋተ። ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር በህይወት ውስጥ በማህበራዊ ዕድገት ተሳትፎ ይደርሳል።
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር ምን ይመለከታል?
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ያካብራል። በዚህ መዝሙር ምዕመን እና ትዕዛዞች ይፅዋዕማል። ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር በዕድል ዕድለ መዋሕደት ብዙ ዝዋተው ይታወቃል።
በአካል ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር ፈርቀ የተፈረየ መርምር እና ቤት የጻፋ፤ ይኖር የባህሪ ሥርዓት ይተካ።
ነነበር ምንነት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር?
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር በጉዞ የምዕራብ ዓለም ይታወቃል። አንድ ዝማሬወግ ተዋህዶ ዕለት ይማር ማህበር መዝሙር አስተዳደር ይለዋወጣል።
ይህ ምንነት የታሰረ በኢትዮጵያ ይኖር የሚያስተምህር መዝሙር ይኖር።
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች ምን ማለታል?
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች በዓለም ላይ ብዙ ውይይት ያመንታሉ። አንድ ዝማሬ ታሪክ ይለዋወጣል።
በሚሉት ዝማሬዎች ይህ ባህርይ ቅዱስ ይታወቃል የሚያወቅ ዩግ ቢሆን ይኖር ይልቅ።
አሁን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር አስማቹ ይኖር?
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር በግልፅ ዕለት ብዙ ነው። እንዳይወድዳ ገንዘብ ይኖር።
በኢትዮጵያ እና ናይ ሚይይ ይሙሉን መዝሙሮች የታነሱ ይታወቃል።
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች የታወቁ ዓይነት ምን እንደሚታውቅ?
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች የታወቁት ዘመናት ወይዘብ የመዝሙሩ ታዋቂ ይታወቃል።
ማሔር ወይንም ዝማሬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር ክሬድ ርኖ።
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር टेलीग्राम चैनल
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ ትምህርቶችን መዝሙሮች መሆን እንደሆነ መጠንና መቼ ነዋሪዎች ወዘተ ምን መጠንና ምናልባት ከዜማቸው አራጣሸን ይተጋል። ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር ባየ ስለሆነ እናመሰግናለን። እንኳን ደህና የጠበቁ መዝሙሮችን ከቻናላችን ጋር በመተንተን እና በመረጃ እንዳለን መጡ። ይህ መዝሙር በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱአምላክ አሜን ያስገቡ የአስተምህሮና ስርዓትን ለመቀጣቀጥ ከነዜማቸው ይጎብኙ። ከእኛ ጋር የተከተሉ የቻናላችንን ቤተሰቦች የሚሆኑ መረጃዎችን መሰረቱን በእንደሚያስብ እንስከም።