Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ @debre_markos_university Channel on Telegram

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

@debre_markos_university


ይህ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ገጽ ነው። የዩኒቨርሲቲያችን ወቅታዊ መረጃዎች፣ ልዩ ልዩ ሁነቶች እና የስራ እና የትምህርት ማስታወቂያዎች ይተላለፉበታል። አሁንኑ ቤተሰብ ለመሆን ይቀላቀሉ!!

This is Our Official Telegram Channel. We Provide up-to-date Information about our University.

Join Us Now!🙏

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ (Amharic)

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በቴሌግራም የተያዙ መረጃዎችን ለመቀበል በአጭር በኩል እንዲያጣመር እና በአማራጮችዎን የሚያመልጥ መረጃዎችን ለመማርከት ለማህበረሰብዎ የተለያዩ መረጃዎች ሰጡ። የዩኒቨርሲቲያችን፣ ሕዝብ ዓለምን የሚያስተምር፣ የሚያተኮር፣ የሚያሁን፣ መለክ እና መምህር ስነስርኣት እና መቼላቸው እንዴት እንደሚመክር ምን መረጃዎች ይሰጣሉ። የቅርብ መንገዶችን ይመልከቱ። አሁንም የማክስ ፋይሎችን እና ማህበራዊ ስራዎችን ከመረጃዎችን በስራ ገጽ መግባት ይሆናል። በተጨማሪም ወቅታዊ መረጃዎችን እና ተግባራዊ እና የመረጃና የስራ ትምህርት መረጃዎችን እና መረጃዎችን ከጽፈው ዶክምንሲሽን ላይ ማሳያ ይችላል። የብሔራምጎችን እና መቼላቸው እንዴት የሚመክር መረጃዎች ይሰጣሉ። ወደ ቤተሰብዎ ለመሄድ ከዚህ ቀጥሎን ከተለያዩ መረጃዎች እና ስራ መረጃዎች ጠቀስሏቸው።

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

27 Jan, 05:27


#ማስታወቂያ

የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመዉጫ ፈተና (Exit Exam) ጊዜን በድጋሚ ስለማሳወቅ

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሆኑን ከዚህን በፊት መግለጻችን ይታወሳል፡፡ በመሆኑም ፈተናውን ለመፈተን የተመዘገባችሁ ተፈታኞች (አዲስና በድጋሚ ለመፈተን ያመለከታችሁ በሙሉ) ፈተናው የሚሰጠው ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ መኑን በድጋሚ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-
 ተጨማሪ መረጃዎች በምዝገባ link እና በተለያዩ የግንኙነት ዘዴዎች በየጊዜው የምናዋሳውቅ በመሆኑ እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

24 Jan, 12:36


#ማስታወቂያ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

24 Jan, 09:08


https://qrcc.me/sq53vws3ef1i

Happening now:

You could join the hybrid Symposium via the above link.

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

21 Jan, 09:40


በ2017 ዓ.ም አጋማሽ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተናን ዳግም ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ የሚጠናቀቀው ነገ ጥር 14/2017 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ይህንን ሊንክ https://exam.ethernet.edu.et በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

20 Jan, 17:06


Invitation to Adjunct Faculty and Researchers

Florida University Southeast (FUSE) is a U.S.-based, licensed online research university dedicated to the creation and dissemination of knowledge worldwide.

The university calls for an invitation to Adjunct Faculty and Researchers. To fill out the application form and for your quest for more information about FUSE, please follow the links herewith.

https://sps.myfuse.education/webinars/invitation-to-adjunct-faculty-and-researchers-join-florida-university-southeast/?wspage=register

http://myfuse.education/

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

20 Jan, 07:07


#ማስታወቂያ

በ2017 ዓ.ም በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በሜድካል ራድዮሎጅ ቴክኖሎጅ ፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ድግሪ ለመማር መግቢያ ፈተና ያለፋችሁ አመልካቾች ከጥር 15 እስከ 16/2017 ዓ.ም የትምህርት ማሥረጃችሁን እና ስፖንሠርሽፕ ደብዳቤ ካላችሁ በመጨመር ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እንድታመለክቱ ሲል ትምህርት ክፈሉ አስታውቋል።

ለተጨማሪ መረጃና ጥያቄዎች በ [email protected] መረጃዎችን ማግኘት የሚችሉ መሆኖኑን እናሳውቃለን።

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

20 Jan, 05:22


#Disability_is_not_Inability: Transforming the potentials of Persons with Disability through Assistive technology

We are thrilled to announce the upcoming Hybrid Symposium on transforming potentials through assistive technology!

Join us on January 24, 2025, from 8:00 AM to 12:00 PM at Nigist Saba Hall. Stay tuned for more details on how you can be part of this inspiring event!


#DisabilityIsNotInability #AssistiveTechnologyTransformation

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

18 Jan, 17:14


እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ።

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

17 Jan, 11:47


#የኃላፊነት_ውድድር_ማስታወቂያ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

16 Jan, 08:15


#ማስታወቂያ

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተናን ዳግም ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ይህንን ሊንክ https://exam.ethernet.edu.et በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

15 Jan, 14:33


#Digital_Skills_Training

DMU is preparing a hybrid training on Google Productivity Apps on January 16 and 17/2025. The training will cover at least the following contents:

1. Overview of Digital Workplace Ecosystems
2. Email Communication with Gmail
3. Collaborative Editing with Google Docs
4. Data Collection with Google Forms

Please find the link:
https://meet.google.com/qmf-pyxe-tbw

Debre Markos University

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

12 Jan, 08:49


#ማስታወቂያ

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

03 Jan, 17:58


#ምደባ

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ሰራተኞች በአዲሱ መዋቅር አተገባበር እና የምደባ ሂደት ዙሪያ ዛሬ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱ የተፈላጊ ችሎታ የተዘጋጀበት ሂደትን እና አጠቃላይ በምደባ ሂደት ላይ የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ ገለጻ ተደርጓል። በመጨረሻም ከተሳታፊዎች የተነሱ አስተያየቶችና ጥያቄዎችን እንደግባት በመውሰድ እንዲሁም አስፈላጊውን ሂደት በማጠናቀቅ የምደባ ስራውን በፍጥነት ተሰርቶ ውጤቱን ለዩኒቨርሲቲያችን ሰራተኞች የሚያሳውቅ መሆኑን የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችና መዳቢ ኮሚቴው አስታውቋል።

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

01 Jan, 14:55


#የማህበረሰብ_አገልግሎት #Community_service

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የማህበረሰብ አቀፍ ፕሮግራሞችን እና አገልግሎቶችን ስርዓት በማስተባበር በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በዕውቀት ላይ የተመሰረተ ስልጠና፣ የማማከር አገልግሎት እና የማህበረሰብ ልማት ስራዎችን የመስጠት ኃላፊነት አለበት።

በዚህም መሰረት ዩኒቨርሲቲያችን በማኅበረሰብ አገልግሎት በኩል #ለእናት_ደብረ_ማርቆስ_የሕጻናት_መንደር 447,800 ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ግብአት ማለትም 40 ካርቶን ፓስታ፤ 20 ከረጢት መኮረኒ፤ 6 ኩንታል ስኳር፤ 15 ከረጢት ሩዝ፤ 7 ኩንታል የፊኖ ዱቄት፤ 107 የጣሳ ወተት እንዲሁም 70 ፕላስቲክ ወንበር የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች እና የምርምርና ማህበረሰብ የአስተዳደር ሰራተኞች በተገኙበት ድጋፍ ተደርጓል፡፡

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

31 Dec, 16:12


ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ እና የኢ.ፊ.ዴ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ቁልፍ የስራ የአፈጻጸም ስምምነት ውል (Performance Contracting Agreement) ተፈራረሙ።

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትን፤ የማህበረሰብ አገልግሎት ተደራሽነት እና አግባብነትን መሰረት ያደረገ ቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (KPIS) ስምምነት ውል በዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዚዳንት ሳይህ ካሰው (ዶ/ር) ከኢ.ፊ.ዴ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር ተፈራርመዋል።

ይህ የውል ስምምነት መሰረት ያደረገባቸው ቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች ቀደም ሲል በዩኒቨርሲቲያችን ተግባራዊ እየተደረጉ የቆዩ ሲሆን በቀጣይም በስምምነቱ መሰረት ስራዎችን በየደረጃው ላሉ የስራ ክፍሎች እና ሰራተኞች በማውረድና ትኩረት ተሰጥቶ ከፍተኛ ውጤት ለማስመዝገብ በትጋት የሚሰራ መሆኑን የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በውል ፊርማ ፕሮግራሙ ላይ አረጋግጠዋል።

የቁልፍ ስራዎች አፈጻጸም ውል (Performance Contracting Agreement) ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሳይንሳዊና ዓለም አቀፋዊ መለኪያዎች ላይ ያተኮረ ዕድገት እንዲኖራቸው የሚያደርጋቸው ሲሆን ስምምነቱ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው የክትትልና ግምገማ ስርዓት እንዲኖርና ዩኒቨርሲቲዎች በተልዕኳቸው ላይ አትኩረው እንዲሰሩ በኢ.ፊ.ዴ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር በኩል ተገልጿል።

የኢ.ፊ.ዴ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ከሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የአፈጻጸም ስምምነት ውል በተፈራረሙበት ወቅት የኢ.ፊ.ዴ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴርን በመወከል ውሉን የተፈራረሙት የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ ናቸው።

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

30 Dec, 17:23


#የድህረ_ምረቃ_ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ፤

የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና #NGAT ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚከናወነው ከታህሳስ 21 እስከ 25/2017 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በ HTTPS://NGAT.ETHERNET.EDU.ET በኩል መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን የመፈተኛ #USER_NAME እና #PASSWORD በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ መሆኑን እናሳውቃለን።

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

23 Dec, 14:40


#STEM_Training

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከመደበኛው ፕሮግራሞች በተጨማሪ ውጤታማ እና ልዩ ተሰጥዖ ያላቸውን ተማሪዎች ከመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በመመልመል በተለያዩ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ (ሳ.ቴ.ም.ሂ) - Science, Technology, Engineering and Mathematics (STEM) ፕሮግራሞች የንድፈ ሃሳብና የተግባር ትምህርት እየሰጠ ይገኛል፡፡

በዚሁ መሠረት የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት የ2017 ዓ.ም የበጋ መርሀ ግብር ቡድን አንድ STEM ሰልጣኞችን በSTEM ስልጠና ማዕከል አስጀምሯል፡፡

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

21 Dec, 08:50


#ማስታወቂያ

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው መርሐ ግብር በPost-basic BSc in Midwifery የመጀመሪያ ዲግሪ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም፦

1. በሚድዋይፈሪ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ IV የለው/ያላት እና COC ፈተና ያለፈ/ች፤

2. ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፤

3. የመግቢያ ፈተናውን ተፈትኖ/ተፈትና ማለፊያ ነጥብ መምጣት የሚችል/የምትችል፤

4. ስፖንሰርሺፕ ማቅረብ የሚችል/የምትችል ወይም በግል መክፈል ሚችል/የምትችል፤

5. የድጋፍ ደብዳቤ (Recommendation letter) ማቅረብ ሚችል/የምትችል፤

አመልካቾች ከታኅሳስ 21 እስከ ጥር 2/2017 ዓ.ም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልጻለን።

#ማሳሰቢያ

 የማመልከቻ ቦታ፡ በዋናው ግቢ የህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ቅ/ረጅስትራር (ህንጻ 26፣ ቢሮ ቁ. 5/Ground)

 የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን: ጥር 15/2017 ዓ.ም

 አመልካቾች ከላይ የተጠቀሱ ማስረጃዎችን ዋናውን እና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ በአካል ወይም በተወካይ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

በመጨረሻም ምዝገባውን በ http://www.dmu.edu.et/Online-Application-form/ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን።

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

20 Dec, 13:37


#ማስታወቂያ

ለአዲስ የ2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተፈታኞች በሙሉ፤

በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ2ኛው ዙር ሀገር አቀፍ የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከጥር 07/2017 ዓ.ም እስከ ጥር 09/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገልፆልናል፡፡ በመሆኑም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል በመደበኛ ኤክስቴንሽን እና ክረምት ፕሮግራም ለመፈተንና ለመማር ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ይህንን አውቃችሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡

#ማሳሰቢያ

💠ለዝግጅት የሚያግዙ ማቴሪያሎች በቴሌግራም ቻናል DMU college of postgraduate studies ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
💠የአንድ ጊዜ ፈተና ውጤት ለሁለት ዓመት ማገልገል ይችላል፡፡

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ #ድህረ_ምረቃ_ኮሌጅ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

02 Dec, 07:45


Call for project proposals

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

01 Dec, 12:23


A PhD Public Defense

Join us for two thought-provoking presentations at our upcoming public defense event!

#Endalamaw_Abatihun will delve into the impact of problem-based learning on students' writing, critical thinking, and problem-solving skills. #Yigzaw_Kerebih will share insights on the experiences of EFL teacher educators in self-directed professional learning.

Save the date: 25/3/2017 (Local time) at Nigiste Saba Hall.

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

21 Nov, 08:11


#ማስታወቂያ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

15 Nov, 07:46


#የተማሪዎች_የጥሪ_ማስታወቂያ


ለተጨማሪ መረጃዎች የሚከተሉትን ማስፈንጠሪያዎች ይጠቀሙ!

#ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB
#ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW
#ዩቱዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3
#ሊንክድኢን፡ https://bitly.cx/IZFFA
#ዌብሳይት፡ www.dmu.edu.et

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

14 Nov, 14:44


#Seminar_Presentation

#AI_Research_Center

The Debre Markos Institute of Technology (DMIT) has planned a seminar presentation titled:

The Establishment of Debre Markos AI Research Center (DMARC)

You are kindly invited to participate, either in person at the DMIT conference room, Building 708, or by joining through the Google Meet link below:

https://meet.google.com/kge-fxeu-eqo?authuser=0

Date: Friday 06/03/2017 E.C.

Time: 3:00 Ethiopia LT
Venue: DMIT Conference Room, Building. 708

Organized by Debre Markos Institute of Technology

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

12 Nov, 14:28


Call for research proposals

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

11 Nov, 07:19


Reminder: You can join the webinar through the video call link: https://meet.google.com/rtc-yncr-jyt

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

08 Nov, 15:01


WEBINAR: Malaria Disease Epidemiology Landscape in Ethiopia:
Monday, November 11 · 10:00 – 11:30am
Time zone: Africa/Nairobi
Google Meet joining info
Video call link: https://meet.google.com/rtc-yncr-jyt

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

06 Nov, 12:20


#የስልጠና_እድል

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

31 Oct, 16:04


#seminar_presentation

Venue: T/Wakijira Hall

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

23 Oct, 13:12


#የኤክስቴንሽን የማመልከቻ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ስለማሳወቅ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

23 Oct, 12:09


#Opportunity_Partnership_Sweden

This is an opportunity for our beloved #students from Potentialpark Communications AB, Sweden, in collaboration with the Directorate of International Relations for Research and Partnership of Debre Markos University.

Regular Information Technology, Software Engineering and Computer Science students are advised to #register for the opportunity

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

23 Oct, 04:43


Through #E_learning, you can build the skills and knowledge to shape your future!

Debre Markos University Public Relations and Communication Directorate!

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

21 Oct, 12:49


#Congratulations_message

Debre Markos University extends warm congratulations to #Yihalem_Abebe_Belay (Dr.) from Debre Markos University College of Health Sciences, Department of Public Health, on successfully defending his PhD in Public Health from the University of #Gondar.

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

21 Oct, 11:49


#ማስታወቂያ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

21 Oct, 08:29


#የሐዲስ_ዓለማየሁ_ባህል_ጥናት_ተቋም በደብረ ማርቆስ ሪጂዎ ፖሊታን ከተማ ለሚገኙ 39 የአንደኛ እና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚያስተምሩ መምህራን #በግዕዝ_ቋንቋና የማስተማር ስነ-ዘዴ እንዲሁም #በግብረ_ገብነት ዙሪያ ለሁለት ቀናት በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

20 Oct, 16:40


#ማሳሰቢያ!

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ ተማሪዎችን ጥቅምት 14 እና 15/2017 ዓ.ም ለመቀበል ጥሪ መደረጉ ይታወቃል።

ይህ ጥሪ በ2016 ዓ.ም #የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ስትከታተሉ የነበራችሁትን ተማሪዎች የማይጨምር መሆኑን እናሳውቃለን።

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ!

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

19 Oct, 06:29


#የጥሪ_ማስታወቂያ!

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

17 Oct, 07:22


Call for Manuscripts!

#Chokie_Journal_of_Education_and_Behavioral_Studies

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

16 Oct, 07:06


Venue: ተ/ዋቅጅራ አዳራሸ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

16 Oct, 05:33


#E_learning_5th_round

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

15 Oct, 09:56


#Research_Community_Service and UIL_TT

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

14 Oct, 14:15


#Call_for_papers