ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School) @amde_haymanot_sunday_school Channel on Telegram

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

@amde_haymanot_sunday_school


ይህ ገጽ የመንበረ መንግሥት (ግቢ) ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት መንፈሳዊ ትምህርቶችንና መልእክቶችን በፎቶ ፣ በቪድዮ እንዲሁም በጽሑፍ ለምዕመናን የሚያደርስበት መንፈሳዊ ገጽ ነው፡፡ ለጥያቄና አስተያየት ካለዎት በhttps://t.me/Behailu_Dessalegn ወይም
https://t.me/mogesb87 ይጻፉልን፡፡

Amde Haymanot Sunday School (Amharic)

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School) የመንበረ መንግሥት (ግቢ) ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት መንፈሳዊ ትምህርቶችንና መልእክቶችን ስለሚያደርስ መንፈሳዊ ገጽ ነው፡፡ በፎቶና በቪድዮ ማለት እንዲሁም በጽሑፍ በምዕመናን ላይ በማያደርስበት መንፈሳዊ ማለት፣ ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ምንድን ነው? ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ሉዓላት ማንኛውም ዓምደ ሃይማኖት መልእክት ስራን በትምህርት መንፈሳዊ እና መልእክቶችን ማንኛውም ገጽ ለማያደርግ በመሆኑ የሰራፍን ደሞዝ እና መረጃ ቦታ እንዲሁም የትምህርት ዝግጅቶችን በዚህ ገጽ ይጎብኙ። በhttps://t.me/Behailu_Dessalegn ወይም https://t.me/mogesb87 ያግኙበታል፡፡

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

09 Feb, 16:03


https://youtu.be/5qC_BptFDy4?si=muGECHOi2clgBxEK

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

08 Feb, 13:02


#ነነዌ
https://youtu.be/8m78iOu2N6U

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

07 Feb, 06:26


ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ጾመ ነነዌን አስመልክተው አባታዊ መልእክት አስተላልፈዋል !

ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም(ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)

ሰኞ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም የሚጀመረውን የፈጾመ ነነዌን አስመልክቶ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሰላምና የጸሎት አዋጅ መግለጫ ሰጥተዋል።

ሙሉ መልእክቱ እንደሚከተለው ቀርቧል

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ የተላለፈ የምህላ ሱባኤ፡-

‹‹ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምህላ አስተጋብኡ ሕዝበ ሊቃውንተ ሕዝብ፤ ጾምን ቀድሱ፣ጉባኤውንም አውጁ፤ሽማግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ ኣምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ (ኢዩ ፩÷፲፬)።

ሁላችንም እንደምናውቀው ያለንበት ዓለም የመከራ ዓለም ነው፣ መከራው በኛ ስሕተትና ክፋት የመጣና እየሆነ ያለ መሆኑም ይታወቃል፤ እኛ የምንፈጽመው ጥቃቅንና ትላልቅ ግብረ ኃጢአት እግዚአብሔርን እንደሚያስቈጣ በቅዱስ መጽሐፍ ተረጋግጦ ያደረ ነው፤ ለዚህም ከነነዌ ነዋሪ ሕዝብ የበለጠ ማስረጃ የለንም፤ የነነዌ ከተማ ነዋሪዎች በፈጸሙት ግብረ ኃጢአት እግዚአብሔርን አስቈጥተዋል፤ ድርጊታቸው እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ ቢሆንም እሱ ምሕረቱን ማስቀደም ስለፈለገ በዮናስ በኩል አስጠንቅቆአቸዋል፤ የነነዌ ነዋሪዎችም በዮናስ በኩል የደረሳቸውን የንስሓ ጥሪ ወዲያውኑ ተቀብለው በምህላ፣ በጾም፣ በጸሎት ንስሓ ስለገቡ እግዚአብሔር ፍጹም ይቅርታ አድርጎላቸዋል፤

• የተወደዳችሁ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያን ልጆቻችንና ወገኖቻችን !

እኛ ሰዎች ዛሬም በየሰዓቱ ብቻ ሳይሆን በየደቂቃው እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ አበሳ እንደምንፈጽም ማወቅ ኣለብን፣ አበሳውና ኃጢኣቱ ሲበዛ እግዚአብሔር እውነተኛ ዳኛ ነውና ወደ ዳኝነት ተግባሩ ይገባል፤ይህ ደግሞ በሰብአ ትካት በሰዶምና በጎሞራ ያስተላለፈውን ዳኝነት ያስታውሰናል፤ አሁን ያለንበት ዘመን ዓመተ ምሕረት በመሆኑ እግዚአብሔር ለጊዜው ቢታገሠንም በኃጢኣታችን የምንጠየቅበት ጊዜ አዘጋጅቶአል፤ ዛሬም ቢሆን የማናስተውለው ሆነን ካልሆነ በስተቀር እግዚአብሔር ተግሣጹን ማስተላለፍ አላቆምም፤ በምድራችን ላይ በምናደርሰው የተዛባ ተግባር በጐርፍ፣ በድርቅ፣ በመሬት መንቀጥቀጥና በአየር መዛባት እየገሠጸን እንደሆነ ማስተዋል አለብን።

እግዚአብሔር ከጥንቱ ከጠዋቱ ጀምሮ ምድርን እንድንከባከባት፤ እንድናበጃት፣ እንድናጠብቃትና እንድናለማት አዞናል፤ ሆኖም ይህን ትእዛዙን ገሸሽ አድርገን በኬሜካልና በመርዛም ጋዝ ምድርን በመበከል፣ደንዋን በመመጠርና ራቁቷን በማስቀረት በምናደርገው ድርጊት አበሳ እየፈጸምን እንደሆነ ያወቅነው አይመስልም፤ በዚህም ምክንያት በጐርፍ፣ በድርቅ ለሰው ልጆች በማይመች የኣየር ፀባይ ወዘተ . . . ስጋት ውስጥ እየወደቅን ነው።

በሌላም በኩል በምናወሳስበው የአስተዳደር ርእዮትና መሳሳብ የእግዚአብሔር ገንዘብ የሆነውን ሕዝብ እርስ በርሱ እንዲጋጭና ያላስፈላጊ አደጋ ላይ እንድወድቅ እያደረግን ነው፤ በዚህም ጠንቅ ሰላም እየደፈረሰ፣ ፍቅርና አንድነት እየላላ የሃይማኖት ክብርና ልዕልና እየተነካ ራሳችንንም እየጐዳን ነው፤በዚህ ሁሉ ተግባራችን እግዚአብሔርን እያሳዘንን ነው፤ ይህ ሊገባንና ሊቈረቁረን ይገባል፤

የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት

ለችግሮች ሁሉ መፍትሔ አላቸው፤ መፍትሔውም የሚገኘው ከእግዚአብሔርና ከእኛ ነው፤ ከእኛ በንስሓ ተመልሰን ከልብ እግዚአብሔርን ይቅርታ መጠየቅና ከክፉ ተግባራችን በእውነት መጸጸት ይጠበቃል፤ እግዚአብሔር ደግሞ ይህንን ዓይነቱ ንስሓ ከኛ መኖሩ ሲመለከት ምሕረትና ይቅርታን ይለግሰናል፤በዚህም መፍትሔና ፈውስ ይገኛል፤ ከዚህ አንጻር በአሁኑ ጊዜ ለሀገራችንና ለዓለማችን ስጋት የሆኑ የጦርነት ክሥተቶች፣ የመሬት መንቀጥቀጥ፣ የአየር መዛባት፣የድርቅ መከሠት፣የጎርፍ መጥለቅለቅ የሰላም መደፍረስ፣ የሰላማውያን ወገኖች መጎዳት፣ የፍቅርና የአንድነት መላላት ወዘተ. . . . ከምድራችን ተወግደው ፍጹም ምሕረትና ሰላም እናገኝ ዘንድ በኃጢኣታችን ተጸጽተን በምህላ ንስሓ መግባት አለብን፤ ከዚህ አኳያ ከጥንት ጀምሮ በቤተክርስቲያናችን ቀኖናዊ ሥርዓት መሠረት በየዓመቱ የሚጾመው ጾመ ነነዌ ለዚህ አመቺ ጊዜ ስለሆነ ከየካቲት ፫ ቀን ፳፻፲፯ ዓመተ ምሕረት ጀምሮ ለሦስት ቀናት ከልኂቅ እስከ ደቂቅ ሁላችንም ጠዋትና ማታ በየቤተክርስቲያኑ ዐውደ ምሕረት እየተገኘን በንስሓ በዕንባ በጸሎት በምህላ የእግዚአብሔርን ምሕረትና ይቅርታ እንድንጠይቅ፤ እንደዚሁም በሀገራችንና በውጭ ያላችሁ ሊቃውንተ ሕዝብ ቀኖናውን ጠብቃችሁ ይህንን በማስፈጸም ምህላውን በቀኖናው መሠረት እንድታከናውኑ በእግዚአብሔር ስም አባታዊ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።

እግዚአብሔር አምላካችን ምሕረቱን ይቅርታውንና ሰላሙን ለሀገራችንና ለዓለማችን ይስጠን፤ ምህላችንንም ይቀበልልን።

“እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ”

ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን!!

አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት

ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

06 Feb, 11:42


✨️✨️✨️ ልዩ ወርሐዊ የጸሎት ጉባኤ ✨️✨️✨️
በዕለቱ
የመሃረነ አብ ጸሎት
ቅዱስ ወንጌል በአበው
ያሬዳዊ ዝማሬ
ስብከት
ስነ ጥበባዊ ዝግጅቶች ተሰናድተዋል።
📆 ቅዳሜ የካቲት 1፤ 2017 ዓ.ም
🕰 ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
⛪️ዓ/ሃ/ሰ/ት/ት ቤት አዳራሽ
''ሕይወት የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል እንዳልማር የሚከለክለኝ ምንድን ነው?..

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

02 Feb, 13:12


https://youtu.be/X0_N2zSymb8?si=bme26iy9XYcVnJ0u

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

01 Feb, 13:08


#ሰዋስው
የመጀመሪያ ክፍል እሑድ ጥር 25 በዩቲዩብ ቻናላችን ይጠብቁን

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

22 Jan, 18:03


#ማስታወቂያ

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

22 Jan, 18:03


💥 አባል ሆነው እስከ 6ወር 🎆
👉15% ቆጥበው እስከ 800ሺህ ብር ይበደሩ
👉በተጨማሪ ቤተሰብዎ፣ ጓድኛዎ የድባብ አባል በማድረግ ተጠቃሚ ይሁኑ!!
🤝ለበለጠ መረጃ
🔍https://t.me/joinchat/VOv0DFeJ9i27t2nd

📧 : - [email protected]

🔎Facebook Http://Fb.me/debabesaving
ማስፈንጠርያዎችን ይጠቀሙ።
ለማንኛውም ጥያቄና መረጅ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ
📲 09-65-26-65-26
📲 09-39-44-63-44
👉 ቢሮአችን ካሳንቺስ ወደ ቅዱስ ኡራኤል ቤ/ክ መንገድ ሙሉጌታ ኮሜርሽያል ህንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.ጥ 501

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

22 Jan, 17:39


የጥምቀት በዓል አገልግሎት ድጋፍ ያደረጉልን ተቋማትን እናመሰግናለን !

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

18 Jan, 18:54


ቃለ በረከት ከሊቀ ትጉሃን ኃ/ጊዮርጊስ ዳኘ

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

18 Jan, 09:34


https://youtube.com/live/It-2CEzX37I

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

18 Jan, 08:50


እንኳን ለጥምቀት በዓሉ አደርሰን አደረሳችሁ !
በዓሉን በቀጥታ ሥርጭት ከግቢ ገብርኤል እስከ ጃን ሜዳ ያለውን አከባበር ሁኔታ በቲክቶክ እና ዩትዩብ ገጾቻችን ይከታተሉን
በማኅበራዊ ሚድያዎቻችን በቀጥታ ይከተሉን !
ዩትዩብ ቻናላችን ሰብስክራይብ ያድርጉ ፦ https://youtube.com/channel/UC_USHmHSlXg_-g0wwsPcQCg?sub_confirmation=1
ፌስቡክ ፦ https://www.facebook.com/AmdehaymanotSundayschool/
ቲክ ቶክ፦ https://vm.tiktok.com/ZML9jVNJW/
ቴሌግራም፡ https://t.me/Amde_Haymanot_Sunday_School
አንስታግራም፦  www.Instagram.com/tewahedo_media

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

17 Jan, 07:17


ነገ ቅዳሜ ጋድ ነው ይጾማል

እንዴት ይጾማል...?

ነገ ጥር 10 ቀን የጥምቀት ጋድ ነው፡፡ አባቶቻችን እንዳይረሳ ጥምቀት ረቡዕ ወይም ዓርብ ሲውል ብቻ ሳይሆን ሁሌም በየዓመቱ እንዲጾም ወስነዋል፡፡ ከሰባቱ አጽዋማት ገብቶ መቆጠሩም ለዚህ ነው፡፡

ቅዳሜ (ቀዳሚ ሰንበት) ባይሆን እስከ ምሽት አንድ ሰዓት ጾሙ ይቆይ ነበር፡፡ እናቶች በጥምቀተ ባሕሩ ተገኝተው "የጥምቀት እራት" እያሉ ታቦት አክባሪ ካህናትን መመገባቸው ለምን እንደሆነ ልብ ይሏል፡፡

ግን ዘንድሮ ቅዳሜ ጋድ በመሆኑ እንደ ዐቢይ ጾም ቅዳሜ ከጥሉላት መባልት (ሥጋ፤ ቅቤ፤ ወተት...) እንከለከልባታለን.... (ስንክሳር ጥር 10)

መልካም በዓለ ጥምቀት ይሁንላችሁ

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

16 Jan, 20:42


በኤግዚቢሽን ማዕከል(መስቀል አደባባይ) እየተካሄደ ባለው የጥምቀት ኤክስፖ የሰንበት ት/ቤቶች የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ  የመንበረ መንግሥት ግቢ ቅ / ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት  ሰንበት ት/ቤት በመሳተፍ ላይ ይገኛል። ሆኖም ሰንበት ት/ቤታችንን ወክሎ የሚወዳደረው ዲ/ን ሳሙኤል በላቸው ወደ መጨረሻ(Final) ስላለፈ ነገ የምንችል አባላት በቦታው በመገኝት ድጋፍ በመስጠት የአባልነት ግዴታችንን እንወጣ🙏🙏🙏

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

15 Jan, 18:20


ለትውስታ | ከ ግቢ ገብርኤል እስከ ጃንሜዳ የጥምቀት በዓል አከባበር በከፊል
https://youtu.be/dhXxFid3-Oo

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

14 Jan, 19:03


በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ባለው የጥምቀት ኤክስፖ የሰንበት ት/ቤቶች የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ የመንበረ መንግሥት ግቢ ቅ / ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት በመሳተፍ ላይ ይገኛል። ዛሬ ከሰዓት በተካሄደው የመጀመሪያ ዙር ውድድር ላይ የሰ/ት/ቤታችን ተወካይ ዲ /ን ሳሙኤል በላቸው ወደ ቀጣዩ ዙር ያለፈ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

13 Jan, 15:35


https://forms.gle/PQj3tthvFsGGm5rN9
ይህ መጠይቅ በመንበረ መንግሥት ግቢ ቅ/ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት አባል ሆነው በአሁኑ ጊዜ ከኢትዮጵያ ውጭ የሚኖሩ ወቅታዊ መረጃ ለመሰብሰብ የተዘጋጀ ነው፡፡ ይህንን ኦንላይን ፎርም ለሚመለከታቸውና ለምታውቁት ሁሉ በመላክ የአባልነት ግዴታዎትን እንዲወጡ በመልአኩ ቅ/ገብርኤል ስም እንጠይቃለን፡፡
የሥራ አመራር ጉባኤ ጽ/ቤት

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

13 Jan, 07:37


መንፈሳዊ ትምህርት እድል (በአካል)
ሰ/ት/ቤታችን በርቀት እና ኦንላይን ከሚሰጠው መሰረታዊ መንፈሳዊ ትምህርት በተጨማሪ በአካል መጥተው መማር ለሚፈልጉ ዘወትር ቅዳሜ/ እሑድ መንፈሳዊ ትምህርት አዘጋጅቷል፡፡ ለመመዝገብ በሚቀጥው ሊነክ በመንካት ይመዝገቡ፡፡ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScvO7hASBlRc8exAWt151OTivLbq92TM-n4wktiRnvUKEBdrw/viewform?usp=header

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

12 Jan, 14:41


https://youtu.be/xrbtT9h_N5E

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

10 Jan, 19:41


እሑድ ጥር ፬ ቀን 10፡00 ሰዓት ጀምሮ በዩትዩብ ቻናላችን ይጠብቁን

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

10 Jan, 10:07


https://youtu.be/Wg6v5aXePoE?si=YCupDsYrqQPHt5Eo

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

10 Jan, 07:18


https://youtu.be/R8wGYcrC72I?si=RuxLoWnvksv3HkRB

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

06 Jan, 05:03


የገና ቃለ በረከት ከሊቀ ትጉኀን ኃይለ ጊዮርጊስ ዳኘ

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

07 Dec, 21:03


https://youtube.com/shorts/pC71sS2AE_I?feature=share

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

05 Dec, 21:30


አርብ ማታ 2 :00 ሰዓት በዩትዩብ ቻናላችን ይጠብቁን
https://youtu.be/-JTwBmpsBIohttps://youtu.be/L2EbzjGkqvA

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

05 Dec, 17:43


ቻሌንጁን ይቀላቀሉ! መልዕክቱን ቢያንስ ለ10 ሰዉ እንዲያጋሩ በግቢው ቅ/ገብርኤል ስም እንጠይቃለን! 👉 https://youtube.com/channel/UC_USHmHSlXg_-g0wwsPcQCg?sub_confirmation=1

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

30 Nov, 06:24


እንኳን አደረስን !

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

27 Nov, 15:33


https://www.youtube.com/live/tvkNSaHD0E0?si=mCd71z0OILiYFOBw

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

27 Nov, 13:00


ቻሌንጁን ይቀላቀሉ! መልዕክቱን ቢያንስ ለ10 ሰዉ እንዲያጋሩ በግቢው ቅ/ገብርኤል ስም እንጠይቃለን! 👉 https://youtube.com/channel/UC_USHmHSlXg_-g0wwsPcQCg?sub_confirmation=1

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

26 Nov, 14:07


ዛሬ ማታ 2 :00 ሰዓት በዩትዩብ ቻናላችን ይጠብቁን
https://youtu.be/-JTwBmpsBIo

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

24 Nov, 09:19


https://youtube.com/shorts/rPFjtCfURDk?feature=share

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

22 Nov, 06:32


የምስራች! በርቀት ቢሆን ይማሩ ሰለ እምነትዎ ጠንቅቀው ይውቁ::
ለበለጠ መረጃ እና ለመመዝገብ
https://t.me/amdehaymanotdistance
ይህ መልእክት ለሌሎች እንዲደርስ ኦርቶዶክሳዊ ግዴታዎን ይወጡ !

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

21 Nov, 17:40


https://youtu.be/rfVZQCwDphI

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

20 Nov, 19:58


ስንክሳር ዘወርኀ ኅዳር ፲፪

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ኅዳር ዐሥራ ሁለት በዚች ቀን ለሰው ወገን የሚያዝንና የሚራራ በእግዚአብሔር ጌትነት ዙፋን ፊት ሁልጊዜ በመቆም ለፍጥረቱ ሁሉ የሚማልድ የመላእክት አለቃ በሰማያትም ለሚኖሩ ኃይሎች ሁሉ አለቃቸው ለሆነ ለቅዱስ ሚካኤል የበዓሉ መታሰቢያ ነው ።

ይህም በንጉሥ ጭፍራ አምሳል በታላቅ ክብር ሁኖ የነዌ ልጅ ኢያሱ ያየው ነው ከእኛ ሰዎች ወገን ነህን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህ አለው ። እኔስ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ አሁንም ወዳንተ መጥቻለሁ አለው ።

ኢያሱም ወደ ምድር በግንባሩ ተደፍቶ ሰገደለትና በእኔ በባሪያህ ዘንድ ምን አቁሞሃል አለው ። የእግዚአብሔር የሠራዊቱም አለቃ ሚካኤል ኢያሱን የቆምክባት ምድር የከበረች ቦታ ናትና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ አለው ኢያሱም እንዳለው አደረገ ።

እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዲህ አለው በውስጧ ያለውን ንጉሟን ከኃያላኑና ከአርበኞቹ ጋር በእጃችሁ ኢያሪኮን እነሆ አስገባታለሁ ። ይህም የከበረ መልአክ ከቅዱሳን ሰማዕታት ጋር በመሆን ገድላቸውን እስከ ሚፈጽሙ የሚያጸናቸውና የሚያስታግሣቸው ነው ።

ስለዚህም ስለ ልዕልናውና ስለ አማላጅነቱ በየወሩ በዐሥራ ሁለት ቀን ለመታስቢያው በዓል ተሠራለት እርሱ ስለ እኛ የምድሩን ፍሬ ይባርክልን ዘንድ ዝናሙንም በጊዜው እንዲአወርድልን የወንዙንም ውኃ እንዲመላልን ነፋሱንም የምሕረት ነፋስ እንዲአደርግልን ሁሉንም የተስተካከለ እንዲአደርግልን ወደ እግዚአብሔር በጸሎት ይማልድልናልና ።

እንዲህም ሆነ የእግዚአብሔር ወዳጅ የሆነ ስሙ ዱራታዎስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ የሚስቱም ስም ቴዎብስታ ነው እነርሱም ሁልጊዜ ያለ ማቋረጥ የዚህን የከበረ መልአክ የሚካኤልን የበዓሉን መታሰቢያ ያደርጉ ነበር ከዚህም በኋላ በሀገር ውስጥ ችግር በሆነ ጊዜ ገንዘባቸው አለቀ ለዚህም የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ለበዓሉ መታሰቢያ የሚያደርጉት አጡ ዱራታዎስም ሽጦ ለበዓሉ መታሰቢያ ያደርገው ዘንድ የእርሱን ልብስና የሚስቱን ልብስ ይዞ ወጥቶ ሔደ ።

የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤልም በታላቅ መኩንን አምሳል ለዱራታዎስ ተገለጠለት ወደ ባለ በጎች ሒዶ በእርሱ ዋስትና በአንድ ዲናር አንድ በግ እንዲወስድ ሁለተኛም ወደ ዓሣ አጥማጅ ሒዶ አንድ ዓሣ እንዲወስድ ግን መልአኩ ወደ ቤቱ ሳይደርስ የዓሣውን ሆድ እንዳይቀድ ወደ ባለ ሥንዴም እንዲሔድና የሚሻውን እንዲሁ በርሱ ዋስትና እንዲወስድ አዘዘው ዱራታዎስም ቅዱስ ሚካኤል እንዳዘዘው አደረገ ።

ወደ ቤቱም በተመለሰ ጊዜ በረከትን ሁሉ ቤቱ ተመልቶ አገኘው ። እጅግም አደነቀ የዚህንም የከበረ መልአክ የበዓሉን መታሰቢያ እንዳስለመደ አደረገ ። የተራቡ ድኖችን ሁሉንም ጠርቶ መገባቸውና ወደየቤታቸው አሰናበታቸው ።

ከዚህም በኃላ ለዱራታዎስና ለሚስቱ ቅዱስ ሚካኤል ሁለተኛ ተገለጠላቸው ። ዱራታዎስንም የዓሣውን ሆድ እንዲሠነጥቅ አዘዘው ። በሠነጠቀውም ጊዜ ሦስት መቶ የወርቅ ዲናር በዓሣው ሆድ ተገኘ ። ቅዱስ ሚካኤልም ዱራታዎስንና ቴዎብስታን እንዲህ አላቸው ከዚህ ዲናር ወስዳችሁ ለባለ በጉ ለባለ ዓሣውና ለባለ ሥንዴው ዕዳችሁን ክፈሉ የቀረውም ለፍላጎታችሁ ይሁናችሁ እግዚአብሔር አስቧችኋልና በጎ ሥራችሁን መሥዋዕታችሁንና ምጽዋታችሁን አስቦ በዚህ ዓለም አሳመረላችሁ ። በኋላኛውም መንግሥቶ ሰማያትን አዘጋጅቶላችኋል ።

እነርሱም ሲሰሙ ስለዚህ ነገር ደነገጡ ። እርሱም ከመከራችሁ ሁሉ ያዳንኳችሁ የመላእክት አለቃ እኔ

ሚካኤል ነኝ መሥዋዕታችሁንና ምጽዋታችሁን ወደ እግዚአብሔር ፊት ያሳረግሁ እኔ ነኝ አሁንም በዚህ ዓለም ከበጎ ነገር እንድታጡ አላደርጋችሁም አላቸው ። ይህንንም ብሎ ወደ ሰማያት ወጣ ። እነርሱም

ሰገዱለት ተአምራቱም የማይቁጠር ብዙ ነው ።

ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በዚህ በከበረ መልአክ ጸሎትና አማላጅነት ይማረን ለዘላለሙ አሜን ።

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

20 Nov, 14:46


https://www.youtube.com/live/9OmJn1jbs4E?si=S8_Tg6YdyfLU-bVC

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

17 Nov, 17:59


የቅ/ ዮሐንስ አፈወርቅ ተግሳጽ ክፍል 29
ማክሰኞ ማታ በዩቲዩብ ገጻችን ይጠብቁን
https://youtu.be/Jj-je7EnYok?si=dvl0_lpu35DabVIX

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

17 Nov, 10:44


ለመመዝገብ 0903841937 ይደውሉ📞

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

12 Nov, 18:33


የአብነት ትምህርት መማር ይፈልጋሉ ?

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

09 Nov, 19:14


https://www.youtube.com/live/Qo5AFbVbi48?si=zhAuD1HBqnyrBk7s

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

09 Nov, 11:39


https://youtu.be/DmdFmR2OVyA

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

05 Nov, 18:56


https://youtu.be/-h8JL8s8MOQ

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

05 Nov, 18:42


https://youtu.be/tXCYvs5p4UY

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

03 Nov, 08:19


https://www.youtube.com/live/8_5YKLinV_s?si=dn04W4PjzORYJBfR

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

02 Nov, 19:19


አሁን : https://www.youtube.com/live/1lNDK6T5TK4?si=qlsoXCDI6qBi2mFQ

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

01 Nov, 17:20


https://youtu.be/cTrW_171w-M?si=sLzjkUY0_CiYz5Sj

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

29 Oct, 11:27


የምስራች! በርቀት ቢሆን ይማሩ ሰለ እምነትዎ ጠንቅቀው ይውቁ::
ለበለጠ መረጃ እና ለመመዝገብ
https://t.me/amdehaymanotdistance
ይህ መልእክት ለሌሎች እንዲደርስ ኦርቶዶክሳዊ ግዴታዎን ይወጡ !

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

29 Oct, 07:14


https://youtu.be/A8wgQ169thg

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

29 Oct, 07:04


ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስ
ምዕራፍ ፲፫

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

28 Oct, 18:55


ለዚህ ሊንክ ይጠቀሙ
https://youtu.be/zijU7FYhNTA

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

27 Oct, 16:39


ምእመናንን የመጎብኘት ልዩ መንፈሳዊ መርሃ ግብር በቦሌ አራብሳ ተከናወነ።
(እሑድ ጥቅምት 17 ፣ 2017 )
በመንበረ መንግሥት ግቢ ቅ / ገብርኤል ገዳም አጥቢያ የነበሩና በአካባቢው የቤቶች መፍረስ ምክንያት ምእመናን ወደ ተለያዩ ቦታዎች መኖሪያቸውን ማድረጋቸው ተከትሎ በቦሌ አራብሳ ለሚገኙ የአካባቢው ምዕመናን መንፈሳዊ የጉብኝት መርሐ ግብር የገዳማችን ሰበካ ጉባኤ አነሳሽነት ተከናውኗል ፡ ፡ በጉባኤው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ሊቀ ማዕምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ ጨምሮ የገዳማችን ካሕናት ፣ ስብከተ ወንጌል ፣ የሰ /ት/ቤት አባላት፣ የአካባቢው ወጣቶች ተሳትፈዋል ። በጉባኤው ላይ ጸሎት ፣ ስብከት ፣መዝሙር ፣ ጸበል መርጨት ፣ እና እጣን ማጣን ተከናውኗል። ይህው መንፈሳዊ አገልግሎት የዛሬ ሳምንት በገላን ጉራ ለሚገኙ ምእመናን እንደ ተከናወነ የሚታወስ ነው።
የዛሬውን ሙሉ ጉባኤ በዮቲዮብ ገጻችን ይከታተሉ
https://www.youtube.com/live/JNeDt1RUExs?si=Guj_z7Apz4jmIbYB

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

27 Oct, 05:33


https://www.youtube.com/live/JNeDt1RUExs?si=Guj_z7Apz4jmIbYB

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

26 Oct, 19:20


https://www.youtube.com/live/iLp3vXn-HEU?si=RI_F2lxoVhhaJlpQ

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

22 Oct, 07:16


ሙሉውን የቅ/ዮሐንስ አፈወርቅ ተግሳጽ ክፍል 27 ድንቅ ተግሳጽ ዛሬ ማታ 2፡00 ሰዓት ላይ በዩቲዪብ ገጻችን ይመልከቱ፡
https://youtu.be/xiIqE0EfbII

ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (Amde Haymanot Sunday School)

20 Oct, 15:24


ምእመናንን የመጎብኘት ልዩ መንፈሳዊ መርሃ ግብር ተከናወነ።
(እሑድ ጥቅምት 10 ፣ 2017 )
በመንበረ መንግሥት ግቢ ቅ / ገብርኤል ገዳም አጥቢያ የነበሩና በአካባቢው የቤቶች መፍረስ ምክንያት ምእመናን ወደ ተለያዩ ቦታዎች መኖሪያቸውን ማድረጋቸው ይታወቃል ። ከዚህም መካከል በገላን ጉራ ከተማ ለሚገኙ የአካባቢው ምዕመናን መንፈሳዊ የጉብኝት መርሐ ግብር የገዳማችን ሰበካ ጉባኤ አነሳሽነት ተከናውኗል ፡ ፡ በጉባኤው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ሊቀ ማዕምራን የማነ ዘመንፈስቅዱስ ጨምሮ የገዳማችን ካሕናት ፣ ስብከተ ወንጌል ፣ የሰ /ት/ቤት አባላት፣ የአካባቢው ወጣቶች ተሳትፈዋል ። በጉባኤው ላይ ጸሎት ፣ ስብከት ፣መዝሙር ፣ ጸበል መርጨት ፣ እና እጣን ማጣን ተከናውኗል። ይህው መንፈሳዊ አገልግሎት የዛሬ ሳምንት በአራብሳ መንደር ለሚገኙ ምእመናን እንደሚከናወን ለማወቅ ተችሏል።
የዛሬውን ሙሉ ጉባኤ በዮቲዮብ ገጻችን ይከታተሉ
https://www.youtube.com/live/FTnDl-P0Y7U?si=5x5S9mYIbKqzgAxX

2,982

subscribers

3,663

photos

77

videos