Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት @afrischool Channel on Telegram

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

@afrischool


For academic excellence and behavioural change !

afrischool (Amharic)

እናመሰግናለን ወደ Africa Andinet No.1 የፈተናው ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ እናመሰግናለን! ይህ በተለያዩ የትምህርት እና ምስል አልባ ላይ ምክንያት መግለጫ ከኛ ጋር በሚከተለው ስብሰባ ይገኛል! መቼው ነው? እንዴት እንደሚታዩ እንዳበሚከመር እያለ ያሄዳል? ከእኛ ለሚኖር መግብያ ከቀጣይ ፕሮገርም ጋር ከኖረ እኛ ፕሮፔር አስተሳስረን! ከዚህ በፊት ሕይወትና ትምህርት እና ምስል ለማስመለከት እንባር! ይህ መንገድ ከዚህ ወደ ታች ነው! እባኮት ተስባሞ፣ ለተሞልሁበት ጥያቄ የሚሰራ እናመሰግናለን!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

14 Feb, 11:41


PGDT - Page 8

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

13 Feb, 10:40


የአፍሪካ አንድነት ቁ.1 ት/ቤት በወረዳ 01 ባሉ ት/ቤቶች ለክፍለ ከተማ በተደረገ ውድድር በወንድ ተማሪዎች እግር ኳስና በመምህራን መረብ ኳስ ለክፍለ ከተማ ያለፉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

12 Feb, 09:34


ቀን 05/06/2017 ዓ.ም
ቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ለምታስተምሩ መምህራን በሙሉ
ነገ ሐሙስ 06/06/2017 ዓ.ም አጠቃላይ የማጠናከሪያ ትምህርቱን ውጤት ለመገምገምና የመፍተሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ 7፡10 በም/ር/መ/ር ቢሮ እንድተገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

12 Feb, 09:16


ቀን 05/06/2017 ዓ.ም
ለመምህራን በሙሉ
ለመምህራንና ለትምህርት አመራሮች የሙያ ብቃት ለማረጋገጥ የሙያ ፈቃድ ለመስጠት አጠቃላይ የትምህርት ሚኒስቴር ዕቅድ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት ነገ ሐሙስ 06/06/2017 ዓ.ም በሙያ ፈቃድ ምዘና (የመጀመሪያ፤ሙሉ፤ቋሚ ሙያ ፈቃድ) እና አዲስ ለምትመዘኑ መምህራን የማመልከቻ ቅፅ ዙሪያ አጭር ኦሬንቴሽ ገላፃ ስለምናደርግ በዕረፍት ሰዓት(4፡45 ) በመምህራን ማረፊያ እንድትገኙ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

12 Feb, 05:16


መደበኛ የትምህርት በሬዲዮ መርሀ ግብር የፊታችን ሰኞ መስከረም 13 ዓ.ም ይጀምራል ።

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

10 Feb, 15:02


ቀን 03/06/2017 ዓ.ም
ግብረ-መልስ ለእንግሊዘኛ ት/ት ክፍል
ዛሬ የካቲት 03/06/2017 ዓ.ም የሁለተኛው ወሰነ ትምህርት በተደራጀና በተጠናከረ መንገድ የተጀመረ ሲሆን፤ ሁሉም በየስራ ድርሻው ተገኝቶ ስራውን በጥራትና በብቃት ስለተወጣ ት/ቤቱ ከልብ ያመሰግናል፡፡
በዚሁ መሰረት በሁለተኛው ወሰነ ትምህርት የእንግሊዘኛ ት/ት ክፍል በተሰጣችሁ ተራ ፕሮግራም መሰረት ባሰገራሚ ሁኔታ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር አየኝ አላየኝ ሳትሉ በሰልፍ ስነ-ስርዓት፤በረፍት፤በምገባ ለህሊናችሁ ቆማችሁ የስራ ድረሻችሁን ስለተወጣችሁ በምታስተምሯቸው ተማሪዎች ስም በጣም እናመሰግናለን፡፡
የዛሬው የስራ አፈፃፀም 84.46% በማምጣት ተጠናቋል፡፡
ዛሬ ያስተባበራችሁ መምህራን
1. መ/ት ዘውድነሽ ዘለቅ
2. መ/ር ለማ ክብረት
3. መ/ት ገንዘብ ውብሸት
4. መ/ት ሃዲያ አሊ
5. መ/ት እሰይናት ካሳ
6. መ/ር ዮናስ ንጉሴ
7. መ/ር ጎሳ አዱኛ
8. መ/ት ስመኝ መኮንን
ሃለፊነታችሁን ያልተወጣችሁ መምህራን
1. መ/ር ለሊሳ በቀለ
2. መ/ር ሻምበል ስዩሜ
3. መ/ር መለስ አለሙ
ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

09 Feb, 13:31


ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
በመማር ማስተማሩ ሂደት ውስጥ ስለልጆቻችሁ ጉዳይ ሲኖራችሁ መጀመሪያ በዚህ ፕሮግራም መሰረት የተመደቡትን መምህራን ማነጋገር፤ ጉዳዩ መፍተሄ ካላገኘ ቀጥሎ ለት/ቤቱ አስተዳደር በማሳወቅ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የበኩላችሁን ጥረት እንድታደርጉ ቤተሰባዊ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን፡፡

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

09 Feb, 13:30


ጉዳዩ፡ የስራ ድርሻን ስለማሳወቅ
የዓርብ የት/ት ክፍል ተራ ፕሮግራም
1. ሒሳብ በአማርኛ ፕሮግራም
2. ሒሳብ በአፋን ኦሮሞ ፕሮግራም
አስተባባሪዎች፡-የግንዛቤ ትምህርት፤መልዕክት ያስተላልፋሉ
1. ትእግስት አሰፋ
2. ሀምብሴ ሁንዴሳ
3. መሠረት ዘላለም
4. ካሳሁን አጣለ
5. በለጠ አለምነህ
6. ምትኩ ታፈሰ
7. ዘነበ ሲሳይ
በሰልፉ ላይ ተማሪዎችን የሚቆጣጠሩ
1. ከበበ አሰፋ
2. ዘነበች መስፍን
3. ኩማ ወርቁ
4. መሀመድ ቱሳ
5. ሌንሴ ጫላ
6. ወርቁ ወንዱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

09 Feb, 12:41


ጉዳዩ፡ የስራ ድርሻን ስለማሳወቅ
የሀሙስ የት/ት ክፍል ተራ ፕሮግራም
1. የጤናና የሰውነት ማጎልመሻሻ በአማርኛ ፕሮግራም
2. የጤናና የሰውነት ማጎልመሻ በአፋን ኦሮሞ ፕሮግራም
አስተባባሪዎች፡-የግንዛቤ ትምህርት፤መልዕክት ያስተላልፋሉ
1. አየሁ ሞላ
2. መአዛ አዱኛ
3. ብሩክ ተስፋዬ
4. ተፈራ ልባሴ
5. መሰረት አጥላው
6. ገነት ድላሶ
7. ወጋሪ ገርቢ
8. እዮብ እርገጤ
9. ሚኪያስ ጌታቸው
በሰልፉ ላይ ተማሪዎችን የሚቆጣጠሩ
1. ኤልሳቤት መሳይ
2. ጀበኔ ሽፈራው
3. አያንቱ ጌታና
4. ንጉሱ ጥበቡ
5. ባሎ ዳርጉ
6. ነገሰ ጭምዲ
7. ብርክቲ ዮሐንስ
8. ነብዩ ቱሉ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

31 Jan, 15:29


🗣👆👆👆

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

30 Jan, 18:53


https://vm.tiktok.com/ZMk4gtp9k/

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

29 Jan, 16:37


ቀን 22/05/2017 ዓ.ም
ግብረ-መልስና ምስጋና
ከሰኞ 19/05/2017 ዓ.ም እስከ 22/05/2017 ዓ.ም በአፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ 1ኛ፤የመ/ደ/ እና የመካከለኛ ደ/ት/ቤት ሲሰጥ የነበረው የ2017 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ-ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና በሥርዓተ ትምህርት እና በፈተና ኮሚቴ በብዙ አቅጣጫ ተገምግሞ የፈተናው አጠቃላይ ሂደት አፈፃጸም 97.67% እጅግ በጣም ከፍተኛ ውጤት በማምጣት አጠናቀናል፡፡ ይህን ውጤት እንድናስመዘግብ ላደረጋችሁ የፈተና ኮሚቴዎች፤ ለት/ቤታችን ምርጥ መምህራን፤ለተማሪ ወላጆች እና ተማሪዎች በት/ቤቱ ስም በጣም እናመሰግናለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

29 Jan, 08:50


ቀን 21/05/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለት/ቤቱ መምህራን በሙሉ
የ2017 ዓ.ም 1ኛሴሚስተር የተማሪዎች ማርክሊስት ማስተላለፊያ ተጠናቆ ገቢ የሚደረገው እስከ ዓርብ 6፡30 ሲሆን፤ እንዲሁም ሮስተር ተሰርቶ ተጠናቆ ለት/ቤቱ ገቢ የሚደረገው ሰኞ 26/05/2017 ዓ.ም እስከ 3፡00 ሰዓት ተጠናቆ እንዲገባ እያሳወቅን፤በቀኑና በሰዓቱ ገቢ ለማታደርጉ መምህራን ለሚመጣዉ ተጠያቂነት ት/ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

25 Jan, 08:13


እንዴት ሰነበታችሁ !  
ከታች በተዘረዘሩት 28 አሰልጣኝ ዩኒቨርስቲዎች በክረምት ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ድግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና እየተከታተሉ ያሉና ያጠናቀቁ መምህራን የመውጫ ምዘና (Exit Exam) የካቲት 1/2017ዓ.ም ጀምሮ በየአቅራቢያቸው ባሉ በ28ቱም አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡ ስለሆነም መምህራን መረጃ እንዲደርሳቸው እና ዝግጁ እንዲሆኑ ከወዲሁ እንድታሳውቅ እያሳሰብን ለተጨማሪ መረጃ ከክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት መምህራን ልማት ቡድን መረጃ መለዋወጥ ይቻላል፡፡ መምህራን ምዘና የሚወስዱት ዩኒቨርስቲ ዝርዝር በቀጣይ እናሳውቃለን፡፡ የዩኒቨርሲቲዎች ዝርዝር
አምቦ ዩኒቨርሲቲ
መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ
አክሱም ዩኒቨርሲቲ
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
ደ/ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
አርሲ ዩኒቨርሲቲ
ወልድያ ዩኒቨርሲት
ወሎ ዩኒቨርሲቲ
ዲላ ዩኒቨርሲቲ
ባርህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ
ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ
ጅማ ዩኒቨርሲቲ
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ
ደ/ብርሀን ዩኒቨርሲቲ
ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ
ሚዛን ቴፔ ዩኒቨርሲቲ
ኮተቤ የትም/ዩኒቨርሲቲ
አዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
Source moe

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

23 Jan, 13:53


ማስታወቂያ
ቀን 12/05/17

በት/ቢሮ ስትራቴጂ መሰረት በሂሳብና እንግሊዝኛ ትምህርት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ስልት ቀይሳቹ በማስተማር ላይ ያላችሁ መምህራን ፣ ምርጥ ስነ ዘዴዎችን አወዳድረን ዕውቅና በመስጠት የምናሰራጭ ሲሆን አጻጻፉን በተመለከተ ከላይ ያለውን መምሪያ ተከተሉ።

የአጠ/ትም/ ጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

22 Jan, 17:11


የአንደኛ መንፈቅ ዓመት ውጤት መተንተኛ ፎርም 2017

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

22 Jan, 12:53


የመምህርት ሸዋፀሀይ ብርሃኑ "የነብሥ ይማር” ዝግጅት በአፍሪካ አንድነት ቁ·1 ት/ቤት የስራ ባልደረቦቿ።

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

08 Jan, 18:08


#MoE

የመውጫ ምዘና ከየካቲት 10 እስከ የካቲት 12 /2017 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ ተገለጸ።

በክረምት በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ድግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ሲከታተሉ ቆይ የመውጫ ምዘና ለሚጠባበቁ መምህራን የመውጫ ምዘና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደርጓል።

በዚህም የመውጫ ምዘናው ከየካቲት 10 እስከ የካቲት 12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን መምህራኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዳያድረጉ ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።

ሚኒስቴሩ ምዘናው በየአቅራቢያ ባሉ ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጥ መሆኑን ገልጾ " በቀጣይ ክልል / ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮዎች በኩል የምናሳውቃችሁ ይሆናል " ብሏል።

#MinistryofEducation

@tikvahethiopia

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

08 Jan, 17:13


የአፍሪካ አንድነት ቁ1 ት/ቤት መስራችና ባለንብረት ማናቸው ?
አቶ ከበደ ወልዴ አፍሪካ አንድነትን የካቲት 20 ቀን 1955 ዓም 200 ተማሪዎችን ተቀብሎ በ10 መምህራንና ሠራተኞች ከ1--6 ክፍሎች ማስተማር ጀመረ። አቶ ከበደ ስያሜውን የሰጡት በወቅቱ ከተማዋ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ዝግጅት ላይ ስለነበረች ለምስረታው በነበራቸው አክብሮትና ተማሪዎቻቸው አህጉራዊ አመለካከት እንዲኖራቸው በማሰብ መሆኑን በት/ቤቱ 30ኛ ዓመት አከባበር ጊዜ አጫውተውኛል።
በት/ቤቱ ዕድገትና ቦታ ጥበት በተጨማሪ  ከ6-8ኛ እና የሙያ ትምህርት ማስተማሪያ በቅርብ ርቀት በሚገኘው ፖሌሪስ ኩባንያ ፊት ለፊት ተከፍቶ የነበረ ሲሆን ት/ቤቱን ለመንግስት አስረክበው አቶ ከበደ ለአራት ወራት በሃላፊነት አገልግለዋል። በተለያዩ ጊዜያትም ተገኝተው ለዕድገቱ  አግዘዋል።
አቶ ከበደ ወልዴ ፒያሳ ከመኮንን ባቅላባ ቤት በላይ አፍሪካ የሚባልም ሆቴል ነበራቸው። የአብራካቸው ክፋይ ልጆቻቸውም አዜብ" ማስተር ቪዲዮ ማሰልጠኛ" ፣ ገነት "አቢሲኒያ የስነጥበባትና ሞዴሊንግ ማሰልጠኛ" ፣ ሌላዋ " ዲያና የፀጉርና ውበት ማሰልጠኛ" ከፍተው እያገለገሉ ሲሆን ሁለቱ ወንድ ልጆቻቸው አሸናፊ የሬዲዮ ፋና ታዋቂ ጋዜጠኛ የነበረና አሁን አሜሪካ ሲኖር ወንድሙ ቢንያም የኢትዮጵያ ሬዲዮ ታዋቂ ጋዜጠኛ የነበረ የማስታወቂያ ባለሙያ ሲሆን ለሕፃናት ብቻ የሚያገለግል ቴሌቪዥን ጣቢያ መስራችና የተለያዩ ሁነቶችን በማዘጋጀት ይታወቃል። የት/ቤቱ መምህር የነበረው ይበልጣል ወልዴ የአቶ ከበደ ወንድም መሆኑ ይታወቃል።
ብዙ ነግዶ የሚያተርፉ ዘርፎች ባሉበት ለትምህርት  ትኩረት ሰጥተው "አፍሪካ አንድነት ት/ቤት " መመስረታቸው አቶ ከበደ ወልዴ በእጅጉ ሊመሰገኑ ይገባል።

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

06 Jan, 18:14


ለመላው የክርስትና እምነት ለሆናችሁ የትምህርት ማህበረሰብ እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም ፣በጤና አደረሳችሁ። በዐሉ የሰላም ፣የጤና ይሁንላችሁ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

06 Jan, 14:53


ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ !

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) በሰላምና በጤና አደረሳችሁ። በዓሉ የፍቅርና የደስታ እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞታችን እገልጻለን። 

የት/ቤቱ አስተዳደር 

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

30 Dec, 16:50


BEEKSISA
Hojjettoonni M/b keenyaa hundi baga ayyaana Qillee nagaan geessan!
Barsiisonnii fi hojjettoonni M/b keenyaa ayyaana Qillee bara 2017f kan qircaa barbaaddan hundaaf:

1. Gatiin madaba guutuu qarshii kuma kudhan(10,000) waan ta'eef kafaltii duraa qarshii kuma shan(5,000) kafalaluun galmaa'aa.
2. Qarshiin hafe ji'oota lamaan itti fufanitti kan raawwatamu ta'a.
3. Kafaltii duraa fi galmeef B/stuu Tigist Asaffaa biratti guyyaa 21/04/2017-24/04/2017tti qofa ganama irraa hanga sa'a 6:30tti qarshii harkatti kafalaa.

Bil. B/stuu Tigist Asaffaa: 09-11-12-84-61 yeroo hojiitti bilbilaa!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

30 Dec, 10:56


ዋጋው የጨመረው አንድ በሬ ለ6 ስለሚካፈል ነው።

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

28 Dec, 15:20


ቀን 18/4/2017
ማስታወቂያ
ለተከበራችሁ መምህራን በሙሉ!

ሰኞ ሰኞ የእንግሊዘኛ ቀን መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም በቀጣይ ሰኞ ማለትም በ21/4/2017 በ3ኛው ክፍለ ጊዜ ሁሉም መምህራን የምታስተምሩትን ይዘት ወደ እንግሊዘኛ ቀይራችሁ እንድታስተምሩና  በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
በዚህ ክፍለ ጊዜ ላይ ድጋፍና ክትትል መኖሩ አውቃችሁ ከወዲሁ እቅድና ኖት እንድትዘጋጁ እናሳስባለን።
      ት/ቤቱ!

Guyyaa 18/4/2017ALI
Beeksisa
Barsiisota hundaaf
Wixata,wixata guyyaa ingiliffaa ta'uun isaa beekamaadha waan ta'eef wixata dhuftu jechuun 21/4/2017 ALI wayitii 3ffaatti qabiyyee barsiiftan sana gara afaan ingiliffaatti jijjiiruun akka barsiiftan cimsinee isin beeksifna.

Hubachiisa
Wayitii sanatti hordoffii fi deggersi waan jiruuf qophii karooraafi noottii dursitanii akka gootan cimsinee isin beeksifna.
                                  M/B

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

27 Dec, 13:37


ቀን 18/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ቅዳሜ በ19/04/2017 ዓ.ም የሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት በመምህራን ስልጠና ምክንያት የሌለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

27 Dec, 12:32


ማሳሰቢያ
🆕የመመህራን የስልጠና ጥሪ ይመለከታል
↖️ለሁሉም ክ/ከ/ት/ፅ/ቤት ስር ያሉ በEXCEL ውስጥ ስማቸው የተገለጸ የሙያ የመምህራን በሙሉ የክብር ሰላምታችንን እያቀረብን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ ከአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝን ቢሮ ጋር በመተባበር ቅዳሜ 19/04/17 ዓ/ም ከላይ በተዘረዘሩት አካላት ባሳተፈ መልኩ በሙያ ትምህርት ላይ የምሰሩ መምህራንን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መድረክ አዘጋጅቷል። ስለሆነም በተጠቀሱት ክ/ከተሞች ስር የምትገኙ የዘርፋ በድን መሪዎች ለተሳታፊ አካላት ጥሪ በማስተላለፍ በተጠቀሰው ቀን ከጠዋቱ 2:00 ስዓት በተገለጸው በአለ የስዕልና ዲዛይን ት/ቤት፤ በእንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅና በያሬድ የሙዝቃ ት/ቤት ከየት/ቤቱ ስማቸው በExcel ውስጥ በተገለጸው አግባብ የ1ኛ ዙር ብሎ ቦታው በተገለጸ ልክ እንድገኙ ጥሪ እንድስታስተላልፉ እናሳስባለን።
ከሰላምታ ጋር!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

26 Dec, 17:45


ማሳሰቢያ
🆕የመመህራን የስልጠና ጥሪ ይመለከታል
↖️ለሁሉም ክ/ከ/ት/ፅ/ቤት ስር ያሉ በEXCEL ውስጥ ስማቸው የተገለጸ የሙያ የመምህራን በሙሉ የክብር ሰላምታችንን እያቀረብን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ ከአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝን ቢሮ ጋር በመተባበር ቅዳሜ 19/04/17 ዓ/ም ከላይ በተዘረዘሩት አካላት ባሳተፈ መልኩ በሙያ ትምህርት ላይ የምሰሩ መምህራንን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መድረክ አዘጋጅቷል። ስለሆነም በተጠቀሱት ክ/ከተሞች ስር የምትገኙ የዘርፋ በድን መሪዎች ለተሳታፊ አካላት ጥሪ በማስተላለፍ በተጠቀሰው ቀን ከጠዋቱ 2:00 ስዓት በተገለጸው በአለ የስዕልና ዲዛይን ት/ቤት፤ በእንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅና በያሬድ የሙዝቃ ት/ቤት ከየት/ቤቱ ስማቸው በExcel ውስጥ በተገለጸው አግባብ የ1ኛ ዙር ብሎ ቦታው በተገለጸ ልክ እንድገኙ ጥሪ እንድስታስተላልፉ እናሳስባለን።
ከሰላምታ ጋር!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

14 Dec, 23:10


ዛሬ 05/04/2017 ዓ.ም በአፍሪካ አንድነት ቁ.1 ት/ቤት በተመረጡ ተማሪዎች የሒሳብና እንግሊዝኛ ውጤት ዙሪያ ከመምህራንና ከተማሪ ወላጆች ጋር ለቀጣይ የተሻለ ውጤት ለማሻሻልና ለማስመዝጠብ የጋራ ስምምነትና ውይይት ተደረገ፡፡

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

13 Dec, 14:04


ቀን 4/4/2017
ማስታወቂያ
ለተከበራችሁ መምህራን በሙሉ!

ሰኞ ሰኞ የእንግሊዘኛ ቀን መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም በቀጣይ ሰኞ ማለትም በ07/4/2017 በ6ኛው ክፍለ ጊዜ ሁሉም መምህራን የምታስተምሩትን ይዘት ወደ እንግሊዘኛ ቀይራችሁ እንድታስተምሩና  በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
በዚህ ክፍለ ጊዜ ላይ ድጋፍና ክትትል መኖሩ አውቃችሁ ከወዲሁ እቅድና ኖት እንድትዘጋጁ እናሳስባለን።
      ት/ቤቱ!

Guyyaa 4/4/2017ALI
Beeksisa
Barsiisota hundaaf
Wixata,wixata guyyaa ingiliffaa ta'uun isaa beekamaadha waan ta'eef wixata dhuftu jechuun 7/4/2017 ALI wayitii 6ffaatti qabiyyee barsiiftan sana gara afaan ingiliffaatti jijjiiruun akka barsiiftan cimsinee isin beeksifna.

Hubachiisa
Wayitii sanatti hordoffii fi deggersi waan jiruuf qophii karooraafi noottii dursitanii akka gootan cimsinee isin beeksifna.
                                  M/B

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

09 Dec, 17:22


ቀን 27/3/2017
ማስታወቂያ
ለተከበራችሁ መምህራን በሙሉ!

ሰኞ ሰኞ የእንግሊዘኛ ቀን መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም በቀጣይ ሰኞ ማለትም በ30/3/2017 በ5ኛው ክፍለ ጊዜ ሁሉም መምህራን የምታስተምሩትን ይዘት ወደ እንግሊዘኛ ቀይራችሁ እንድታስተምሩና  በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
በዚህ ክፍለ ጊዜ ላይ ድጋፍና ክትትል መኖሩ አውቃችሁ ከወዲሁ እቅድና ኖት እንድትዘጋጁ እናሳስባለን።
      ት/ቤቱ!

Guyyaa 27/3/2017ALI
Beeksisa
Barsiisota hundaaf
Wixata,wixata guyyaa ingiliffaa ta'uun isaa beekamaadha waan ta'eef wixata dhuftu jechuun 30/3/2017 ALI wayitii 6ffaatti qabiyyee barsiiftan sana gara afaan ingiliffaatti jijjiiruun akka barsiiftan cimsinee isin beeksifna.

Hubachiisa
Wayitii sanatti hordoffii fi deggersi waan jiruuf qophii karooraafi noottii dursitanii akka gootan cimsinee isin beeksifna.
                                  M/B

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

01 Dec, 11:49


አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ 1ኛ፤የመ/ደ/ እና የመካከለኛ ደ/ት/ቤት Mana Barumsaa Afrikaa Andinnat Lakk.1 sad. 1ffaaDuraa , sad. 1ffaa fi sad.G/Galeessaa
ቀን 21/03/2017 ዓ.ም
ምስጋና ለት/ቤቱ ተማሪ ወላጆች
በሚከተሉት አጀንዳዎች፡-
1. የ2017 የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል የሒሳብና እንግሊዘኛ ሞዴል ፈተና ውጤት ትንተና ዙሪያ
2. የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአራትዮሽ ዕቅድ ፋይዳዊ ግምገማ በማድረግ ዙሪያ
3. ምቹ የትምህርት ቤት ሁኔታ እና አካባቢ መፍጠር
እንደ ተቋም አንድ አካል በመሆን ግልፅ የሆነ የስራ አቅጣጫ በመያዝ ዙሪያ ቅዳሜ 21/03/2017 ዓ.ም በተደረገው የወላጆች ስብሰባ ውይይት ላይ ለልጆቻችሁ ቅድሚያ በመስጠት ተገኝታችሁ ጠንካራ ሀሳባችሁን በማንሳት ላደረጋችሁት ላቅ ያለ ተሳትፎ በት/ቤቱ ስም በጣም እናመሰግናለን፡፡
በውይይቱ ላይ የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች
1. እንደ አገር የተማሪዎች ውጤት መቀነስ ዋናው ችግር የእንግሊዘኛ ት/ትን ልጆቻችን ስለማያውቁ ስለሆነ ልጆቻችን ማገዝ ያስፈልጋል
2. አንዳንድ የሒሳብና እንግሊዘኛ መምህራን የቁርጠኝነት ችግር ለተማሪዎች ውጤት መቀነስ መንሰኤ መሆኑ፤ኖት መፃፍ ላይ ብቻ ማተኮር
3. የሒሳብና እንግሊዘኛ ውጤትን ለማሻሻል እኛ ወላጆች ተባብረን መስራት አንዳለብን ወለጆች አስረድተዋል
4. ተማሪዎችን መቅጣት ብቻ ሳይሆን አንዳንድ መምህራን በተማሪ ጊዜ ላይ የሚቀልዱትን የት/ቤቱ አስተዳደር ጥብቅ እርምጃ መውሰድ እንደሚያስፈልግ ወላጆች አሳውቀዋል
5. ተማሪዎችን ማዳመጥ፤ችግራቸውን መረዳት፤ማወያየት፤ምክር ላይ ማተኮር ያስፈልጋል
6. አንዳንድ መምህራን አካታች የማስተማር ዘዴ እንደማይጠቀሙ፤አንድ ተማሪ ላይ ብቻ ማተኩር
7. ያጠፉና ያላጠፉ ተማሪዎችን በመለየት፤ላጠፉት ቅጣት መስጠት፤ወላጅ ማስጠራት ወ.ዘ.ተ
8. የቅዳሜ ማጠናከሪያ ት/ት በልጆቻችን ውጤት ላይ ለውጥ ስላመጣ በተጠናከረና በተደራጀ መንገድ መቀጠል እንዳለበት፤ በዋናነት በእንግሊዘኛና ሒሳብ ተምህረቶች ላይ ማተኮራችሁ እጅግ በጣም ጥሩ ነው፤
9. በት/ቤቱ ስብሰባ ላይ በማይገኙ ወላጆች ት/ቤቱ ጥብቅ የስነስርዓት ማስተካከያ ቅጣት መስጠት እንዳለበት
10. የአራትዮሽ ዕቅድ ፋይዳዊ ግምገማ ከተማሪዎች ውጤታ ጋር ሲነጣጠር ጥሩ ቢሆንም ቀጣይ መሻሻል እንዳለበት አስረድተዋል፡፡

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

01 Dec, 11:42


ቀን 22/03/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለእንግሊዘኛ እና ሒሳብ መምህራን በሙሉ
ሰኞ 23/03/2017 ዓ/ም በእንግሊዘኛ እና ሒሳብ ስትራቴጂክ ዕቅድ ማስፈጸሚያ ስልቶች ዙሪያ አጭር ስልጠና ስለሚሰጥ በ6፡45 በሒሳብ ቤተ-ሙከራ ክፍል እንድትገኙ የአክብሮት ጥሪያችንን እናሳውቃለን፡፡


ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

30 Nov, 16:27


ቀን 21/3/2017
ማስታወቂያ
ለተከበራችሁ መምህራን በሙሉ!

ሰኞ ሰኞ የእንግሊዘኛ ቀን መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም በቀጣይ ሰኞ ማለትም በ23/3/2017 በ5ኛው ክፍለ ጊዜ ሁሉም መምህራን የምታስተምሩትን ይዘት ወደ እንግሊዘኛ ቀይራችሁ እንድታስተምሩና  በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
በዚህ ክፍለ ጊዜ ላይ ድጋፍና ክትትል መኖሩ አውቃችሁ ከወዲሁ እቅድና ኖት እንድትዘጋጁ እናሳስባለን።
      ት/ቤቱ!

Guyyaa 21/3/2017ALI
Beeksisa
Barsiisota hundaaf
Wixata,wixata guyyaa ingiliffaa ta'uun isaa beekamaadha waan ta'eef wixata dhuftu jechuun 23/3/2017 ALI wayitii 5ffaatti qabiyyee barsiiftan sana gara afaan ingiliffaatti jijjiiruun akka barsiiftan cimsinee isin beeksifna.

Hubachiisa
Wayitii sanatti hordoffii fi deggersi waan jiruuf qophii karooraafi noottii dursitanii akka gootan cimsinee isin beeksifna.
                                  M/B

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

29 Nov, 18:24


20/03/2017 ዓ/ም

ማስታወቂያ
ለት/ቤቱ መምህራን በሙሉ 
 ት/ቢሮ በዘረጋው የመምህራን የOnline regisration system  የትምህርት ቤቱ መምህራን አዲሱን አሠራር  ጥቅሙን በመገንዘብና በመረዳት የት/ት ማስረጃችሁን በወቅቱ በማቅረብና በማሟላት የኦንላይን ምዝገባውን ስላጠናቃችሁ በት/ቤቱ ስም ከልብ እናመሠግናለን። በተለያዩ  ምክነያት ያልተመዘገባችሁ መምህራን የመጨረሻ ቀን ማክሰኞ 24/3/17  ዓ.ም እስከ 9:30 ብቻ እንድትመዘገቡ በጥብቅ  እያሳወቅን፣ ከከማክሰኞ  በኋላ ሶፍትዌሩ ስለሚዘጋ አንድም መምህር መመዝገብ የማይቻል በመሆኑ ለሚፈጠረው ችግር ት/ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።  መልዕክቱን የሰማችሁ ላልሰሙ  ጓደኞቻችን አድርሱልን ።
           ት /ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

29 Nov, 06:47


የመ/ር ገብረሥላሴ የአስከሬን ሽኝት ዛሬ ከቀኑ 4:00–5:00 ስድስት ኪሎ በሚገኘው ቅዱሥ ማርቆስ ቤተ ክርስትያን መሆኑን እናሳውቃለን!!!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

27 Nov, 15:58


ቀን

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

26 Nov, 19:24


Waamicha Deeggarsaa!!!
Barsiisaa M/B/A/Andinnat lakk.1 sad.1ffaa duraanii Kan Turan B/saa Herregaa yeroo Amma M/B/Minilik sad.2ffaa barsiisaa Kan jiran B/saa Gabrasillaasee/Gabree dhukkubaa onneetiin tasa qabamanii Hospitaala Yakkaatititti yaala AC keessatti argamu.Hiriyyooni isaanii Deeggarsaa barbaachisu gochaafii jiru.kanaafuu nutis waan qabnuun Deeggarsaa barbaachisuun cinaa haa dhaabannuu.karaa deeggarsi ittiin godhamuuf haala ni mijeessina.Birmadhaa!!!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

15 Nov, 16:38


በቀን 6/03/2017 ዓ.ም በህብረት ትምህርት ቤት ውስጥ
1.ከጆን ኤፍ ኬኔዲ ትምህርት ቤት
2.ከአፍሪካ አንድነት ትምህርት ቤት
3.ከህብረት ትምህርት ቤት
ከተወጣጡ የፖርላማ አባላት ተማሪዎች ጋር በመሆን
1.አፈጉባኤ
2.ምክትል አፈጉባኤ
3.ፀሀፊ
ምርጫ ተካሄደ።

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

14 Nov, 19:03


ቀን 05/03/2017
ማስታወቂያ
ለት/ቤቱ  መምህራን እና አስተዳደር ሠራተኞቾ በሙሉ
ነገ ማለትም 06/03/2017 ዓ.ም አገር አቀፍ የፅዳት  ዘመቻ ንቅናቄ ስላለ  ጠዋት 12:30  ጀምሮ  በግቢው በሚኖረው ፅዳት  ላይ  እንድትሳተፉ  በጥብቅ  እናሳስባለን።

                                 ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

14 Nov, 01:30


Guyyaa 4/3/2017ALI
Beeksisa
Barsiisota hundaaf
Wixata,wixata guyyaa ingiliffaa ta'uun isaa beekamaadha waan ta'eef wixata dhuftu jechuun 09/3/2017 ALI wayitii 4ffaatti qabiyyee barsiiftan sana gara afaan ingiliffaatti jijjiiruun akka barsiiftan cimsinee isin beeksifna.

Hubachiisa
Wayitii sanatti hordoffii fi deggersi waan jiruuf qophii karooraafi noottii dursitanii akka gootan cimsinee isin beeksifna.
                                  M/B

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

14 Nov, 01:21


ቀን 04/3/2017
ማስታወቂያ
ለተከበራችሁ መምህራን በሙሉ!

ሰኞ ሰኞ የእንግሊዘኛ ቀን መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም በቀጣይ ሰኞ ማለትም በ9/3/2017 በ4ኛው ክፍለ ጊዜ ሁሉም መምህራን የምታስተምሩትን ይዘት ወደ እንግሊዘኛ ቀይራችሁ እንድታስተምሩና  በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
በዚህ ክፍለ ጊዜ ላይ ድጋፍና ክትትል መኖሩ አውቃችሁ ከወዲሁ እቅድና ኖት እንድትዘጋጁ እናሳስባለን።
      ት/ቤቱ!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

12 Nov, 13:35


Guyyaa 3/3/2017 ALI
Beeksisa
Sanbataduraa dhuftu jechuun 7/3/2017ALI leenjiin barsiisotaa mata duree ga'umsa kompiiteraa irratti waan kennamuuf ganama sa'a 2:30 irratti yeroon argamuun akka leenjitan cimsinee isin beeksifna.
Hubachiisa
Guyyaafachuus ta'e irraa hafuun itti nama gaafachiisa

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

10 Nov, 04:30


Guyyaa 1/3/2017ALI
Beeksisa
Barsiisota hundaaf
Wixata,wixata guyyaa ingiliffaa ta'uun isaa beekamaadha waan ta'eef wixata borii jechuun 02/3/2017 ALI wayitii 3ffaatti qabiyyee barsiiftan sana gara afaan ingiliffaatti jijjiiruun akka barsiiftan cimsinee isin beeksifna.
Hubachiisa
Wayitii sanatti hordoffii fi deggersi waan jiruuf qophii barbaachisu akka gootan isiniin Jenna.

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

10 Nov, 03:39


ቀን 01/03/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለማምህራን በሙሉ

ሰኞ ሰኞ የእንግሊዝኛ ቀን መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ቀጣይ ሰኞ ማለትም በ2/3/2017 ዓ.ም በ3ኛው ክፍለ ጊዜ ሁሉም መምህራን የሚያስተምሩት ይዘት ወደ እንግሊዘኛ ቀይራችሁ እንድታስተምሩ በጥብቅ እናሳስባለን።

ማሳሰቢያ
በዚህ ክፍለ ጊዜ ላይ ዲጋፍና ክትትል መኖሩ አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን!!!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

07 Nov, 14:30


ቀን 29/02/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለክፍል ሀላፊ መምህራን በሙሉ፡፡
ነገ 29/02/2017 ዓ.ም የክፍል ሀላፊ መምህራን አጠቃላይ ስለተማሪዎች የስም ቁጥጥርና የመረጃ አያያዝ በተመለከተ ስብሰባዊ ውይይት ስለምናደርግ በ4፡45 በምክትል ርዕሰ መምህራን ቢሮ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

01 Nov, 16:41


አስቸኳይ መልዕክት

እንዴት ዋላችሁ

ትላንት በነበረን የተመዛኞች ኦረንቴሽን እና  ጥቅምት 09/2017 በዚህ ቴሌግራም ቻናል ባሳወቅነው መሰረት ከነገ ቅዳሜ 23_24/02/2017 ጀምሮ የክዋኔ ማህደረ ተግባር ምዘና የሚጀመር ስለሆነ

ከኮተቤ ዮኒቨርሲቲ ፕሮግራም ጋር በማጣጣም ቅዳሜና እሁድ የነበረው ስልጠና አራዳ ክ/ከተማ ቅዳሜ እሁድ ቂርቆስ በሚል ስለተሻሻለ በተቀራኒው ስልጠና የምትገቡት መምህራን አራዳ እሁድ ዳግማዊ ምኒልክ ቂርቆስ ደግሞ ምስራቅ ጎህ የተመደባችሁ ለመመዘን ስለሆነ

ስልጠና የማትገቡት ተመዛኞች ነገ ከ2:30  ጀምሮ ምዘና ስለሚጀምር በየክ/ከተማችሁ በተመደባችሁት መሰረት በት/ቤቱ በመገኘት የተመደባችሁበትን ክፍል በማየት ምዘናውን እንድታከናውኑ እየገለፅን

ትላንት የገለፅንላችሁ ያለፉ ተመዛኞች ቁጥራችሁ ውስን የሆነበት የትምህርት አይነት ወደ ዳግማዊ ምኒልክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ስለተመደባችሁ ስም ዝርዝራችሁን እስክንለቅ በትዕግስት እንድትጠባበቁ እናሳውቃለን


ር/መምህራን ተመዛኝ መምህራንና ትምህርት አመራሮች በት/ቤታችሁም በማስታወቂያ ቦርድ ላይ በመለጠፍ አሳውቁ
በተጨማሪም ሁሉም ተመዛኝ የዚህ ቴሌግራም ቻናል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሊንኩን ሼር አድርጓቸው

https://t.me/licencingAradakirkos

እናመሰግናለን

ማሳሰቢያ:- የፕሮግራም ለውጥና አዲስ መረጃዎችን ስለምንለቅ ቴሌግራሙን ተከታተሉ

የመመዘኛ ጣቢያ አድራሻ

ዳግማዊ ምኒልክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አራት ኪሎ
ከአራዳ ክ/ከተማ የምትመጡ ተመዛኞች


ምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ካሳንቺስ ቶታል   ፊት ለፊት
ከቂርቆስ ክ/ከተማ የምትመጡ ተመዛኞች

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

30 Oct, 15:51


በአራዳ ክፍለከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች የሚከናወነውን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የተመለከቱ የምዝገባ ቅድመ ሁኔታዎች
1. የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ መላው ትምህርት ቤቶች ከ5 አመት በላይ ያሉ ተማሪዎችን፣ መምህራንን፣ የአስተዳደር ሰራተኞችን፣ የምገባ ማዕከላት ሰራተኞችን የመመዝገብ ዘመቻ ላይ ያተኮረ ነው፤
2. የምዝገባው ሂደት ስልክ ቁጥር አስፈላጊ በመሆኑ ስልክ የሌላቸው ልጆች በወላጆች ወይም በአሳዳጊዎች ስልክ እንዲመዘገቡ ይደረግ፤
3. እድሜያቸው ከ 5- 16 የሆኑ ተመዝጋቢዎች የፍቃድ መስጫ ቅጽ በወላጅ ወይም በአሳዳጊ መሞላት ስላለበት ከምዝገባው አንድ ቀን አስቀድሞ የምዝገባ ቅጹን ለወላጆች በመላክ ተሞልቶ ወደ ትምህርት ቤት ይላክ፤ (መምህራን እና ርዕሰ መምህራን የልደት ምዝገባ ወረቀቱ የልጆቹ ስለመሆኑ እንዲሁም የፍቃድ መስጫ ቅጹ በወላጆች በትክክል ስለመሞላቱ በማረጋገጥ ይኖርባቸዋል)፤
4. ከ5 እስከ 16 ዓመት የሆኑ ተመዝጋቢዎች የወላጅ ወይም የአሳዳጊ መታወቂያ ኮፒ ይዘው መገኘት አለባቸው፤
5. እድሜያቸው ከ16 በላይ የሆኑ ወጣቶች ለመመዝገብ የሚያስፈልገውን የፍቃድ መስጫ ቅጽ እራሳችው በመሙላት መመዝገብ ይችላሉ፤
6. ወላጆች አስቀድመው ከተመዘገቡ የፋይዳ ቁጥራቸውን በፍቃድ መስጫ ቅጹ ላይ መሙላት ይኖርባቸዋል፤
7. በክረምት ዘመቻ የልደት ምዝገባ መከናወኑ ይታወሳል፤ የልደት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው በሙሉ ምስክር ወረቀቱን በማምጣት እንዲመዘገቡ መረጃው ይውረድ፤ የልደት ምዝገባ ምስክር ወረቀት የሌላቸው ብቻ በትምህርት ቤት መታወቂያ ይመዝገቡ፤
8. የዘገየ የፋይዳ መለያ ቁጥር ማረጋገጫ ወደ ስልካቸው በአጭር የስልክ መልዕክት (SMS) ለማስላክ እባክዎን id.et/help ወይንም 9779 ይጠቀሙ፤
9. .የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ሂደት ክፍያ የለውም፣ ዲጂታል መታወቂያ ማለት ባለ 12 አሀዝ ልዩ ቁጥር በመሆኑ ካርድ ማሳተም ግዴታ አይደለም፤

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

30 Oct, 14:05


ቀን 20/02/2017ዓ.ም
ማስታወቂያ
የሙያ ብቃት ፈተና ተፈትናችሁ 62.5 እና በላይ ውጤት ላገኛችሁ መምህራንና የት/ት አመራር በሙሉ
ግንቦት 2/02/2016 ዓ.ም የመምህራንና ት/ት አመራር የሙያ ብቃት የፅሑፍ ፈተና ተፈትናችሁ 62.5 እና በላይ ውጤት ያመጣችሁ የክዋኔ ማህደረ ተግባር ምዘና ለማካሄድ ለተመዛኞች ኦሬንቴሽን ሰለሚሰጥ ሀሙስ 21/02/2017 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በዳግማዊ ምኒልክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

25 Oct, 18:15


ለተማሪዎች በሙሉ!
ነገ ቅዳሜ ጥቅምት 16/2017 በመ/ራን ስልጠና ምክንያት የማጠናከሪያ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ!

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

24 Oct, 14:34


ቀን 14/02/2017
ማስታወቂያ
ለት/ቤቱ መምህራን በሙሉ
ቅዳሜ 16/02/2017 ዓ.ም ስልጠና ስለሚሰጥ በ2፡30 በምገባ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳውቃለን::


ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

24 Oct, 14:31


Guyyaa 09/2/2017
Beeksisa
Barsiisota hundaaf
Leenjiin barsiisotaa sanbata duraa jechuun gaafa 16/2/2017 ALI waan jiruuf ganama sa'a 2:30 irratti argamuun akka leenjitan cimsinee isin beeksifna.
M/B irraa
Hub.
irraa hafuus ta'e barfachuun hin dandaa'amu

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

24 Oct, 06:24


Beyene

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

23 Oct, 16:59


ቀን 13/02/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
የሙያ ፈቃድ ያላችሁ ፧ዴግሪና ማስተርስ ላላችሁ መምህራን በሙሉ
 የሙያ ፍቃድ ፖርት ፎሊዮ መዛኝ መምህራን የሙያ ፍቃድ ያላችሁ ዲግሪና ማስተርስ ያለቸው ነገ እስከ 6:00 በአራዳ ክፍለ ከተማ  መምህራን ልማት ሔዳችሁ  እንድትመዘገቡ   አሳውቃለሁ አሰቸኳይ ነው።

     መምሀራን  ልማት

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

21 Oct, 16:34


ቀን 11/02/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ጉዳዩ፡- የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ መስጠትን ይመለከታል
ከዚህ በታች በስም የተገለፃችሁ መምህራን የተማሪዎችን ክ/ጊዜ በተደጋጋሚ ያባከናችሁ እና እናተ የቀራችሁበት ክፍል ተማሪዎች ከፍተኛ እረብሻ በመፍጠር ሰላማዊ የመማር ማስተማሩን ሂደት እንዲታወክ አድርጋችሗል፡፡ በዚሁ መሰረት በተደጋጋሚ በአጠቃላይ የመምህራን ስብሰባ ጉባኤ ላይ በክፍለ ጊዜ ብክነት ጉዳይ መምህራኑ ባስቀመጡት ውሳኔ መሰረት ክፍለ ጊዜ ያባከኑ መምህራን እንዲቀጡ ያልሰሩበት ደመወዝ ተመላሽ እንዲሆን በጥብቅ አውግዘው መወሰኑ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን ት/ቤቱ በትዕግስት፤በቅንነት፤በርህራሄ ቢረዳም እናንተ አዩኝ አላዩ እያላችሁ በመሽሎክሎክ በህፃናት ተማሪዎች ጊዜ ላይ እየተጫወታችሁ ትገኛላችሁ፡፡ ስለሆነም ከነገ ማክሰኞ 12/02/2017 ዓ.ም እሰከ ሐሙስ 14/02/2017 ዓ.ም ድረስ ከ9፡35-10፡30 ድረስ አካክሳችሁ ለት/ቤቱ ገቢ እንድታደረጉ በጥብቅ እያሳወኩ፤ ይህን በማታደረጉ መምሀራን ላይ ያልሰራችሁበት ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ፤ ለዲስፕሊን የምትቀርቡ መሆኑን በጥብቅ አሳወቃለሁ፡፡
1. እሰይናት ካሳ
2. ተፈራ ልባሴ
3. ሳሙኤል በላቸው
4. አለም ተሾመ
5. መሰረት ተስፋዬ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

21 Oct, 14:56


ቀን 11/02/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለት/ቤቱ መምህራን በሙሉ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ ባወጣው አዲስ የSchool Information Management System ትግበራ የመምህራን Oline Registration System ምዝገባ ስለምናደርግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መረጃዎች ከነገ 12/02/2017 ዓ.ም እስከ ዓርብ 15/02/2017 ዓ.ም ድረስ እንድታቀርቡ እና እንድትመዘገቡ ት/ቤቱ በጥብቅ እያሳወቀ፤መረጃ አቅርባችሁ በወቅቱ ለማትመዘገቡ መምህራን ት/ቤቱ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
ለመምህራን ኦላይን ምዝገባ የሚያስፈልጉ መረጃዎች
1. የመምህሩ ፎቶ /ስካን የተደረገ/
2. የፐብሊክ መታወቂያ ቁጥር
3. የስራ ልምድ
4. የት/ት ማስረጃ /ስካን የተደረገ/
5. የመምህሩ የዋስትና ደብዳቤ፤ የዋስትና ፎቶ እና መታወቂያ
6. መምህሩ የደረሰበት እርከን
7. የደም አይነት
8. ኢሜል አካውንት
9. የመ/ሩ የቅጥር አሻራ ደብዳቤ
10. በዝውውር ለመጡ መ/ራን በፊት ይሰሩበት የነበረ መስሪያ ቤት ስም ፤የደመወዝ መጠን እና የቆይታ ጊዜ ከ12/02/2017 ዓ/ም እስከ 15/02/2017 ዓ.ም
- የተቋሙ መታወቂያ ቁጥር
- የዝውውር ደብዳቤ
- ክሊራንስ ወረቀት /ከንብረት ነፃ መሆናቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ
11. የመምህሩ እናት ሙሉ ስም
12. የቤት ቁጥር
13. ባለትዳር የሆኑ መ/ራን ጋብቻ የፈፀሙበት ቀን
- ልጆች ካላቸው የልጆች ስም
- የተወለዱበት ቀን
- ስልክ ቁጥር
- ከፍተኛ ት/ት የተማሩበት ተቋም ስም
- የከፍተኛ ት/ት የጀመሩበት እና ያጠናቀቁበት ዓ/ም
- የመኖሪያ አድራሻ
- የአደጋ ጊዜ ተጠሪ ስም፤አድራሻ
- ወርሃዊ ደመወዝ
- Tin Number

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

16 Oct, 18:40


ቀን 06/07/2017
ማስታወቂያ
ለት/ቤቱ መምህራን በሙሉ
ቅዳሜ 9/02/2017 ዓ.ም በBSC እቅድ ዙሪያ ስልጠና ስለሚሰጥ በ2፡30 በምገባ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳውቃለን::


ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

16 Oct, 18:35


Guyyaa 06/02/2017 ALI
Beeksisa
Barsiisota hundaaf
Leenjiin mata duree karoora BSC (madaallii bu'aa irratti xiyyeeffate ) kan barsiisaan ittiin madaalamu irratti leenjiin waan kennamuuf gaafa sanbata duraa jechuun 09/02/2017 ALI tti ganama sa'a 2:30 irratti argamuun leenjii akka hirmaattan cimsinee isin beeksifna.
M/B irraa

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

12 Oct, 15:12


አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ 1ኛ፤የመ/ደ/ እና የመካከለኛ ደ/ት/ቤት
Mana Barumsaa Afrikaa Andinnat Lakk.1 sad. 1ffaa Duraa , sad. 1ffaa fi sad.G/Galeessaa
ቀን 02/02/2017 ዓ.ም
መልካም ስራዎችን ስለማመስገን
የእንግሊዘኛና ሒሳብ ትምህርቶች እንደ ከተማ የገጠመንን የተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል (መውረድ) ወይም መቀነስ የምናሻሽልበት ማክሰሚያ ስልቶች
1. የማጠናከሪያ ትምህርትን ማጠናከር
2. በMLC ተማሪዎችን ለይቶ ማብቃት
3. የሒሳብና እንግሊዘኛ ክበባትን ማቋቋም
4. ጉዳዩን የሚከታተል አንድ ኮሚቴ እንደ ትምህርት ቤት ማቋቋም
በዚሁ መሰረት ዛሬ 02/02/2017 ዓ.ም ወ=250 ሴ=277 ድ=577 ተማሪዎች በተገኙበት በሁለቱም መርሃ-ግብር የማጠናከሪያ ትምህርት ላስተማራችሁ መምህራን መልካም ስራ እየሰራችሁ ስለሆነ በት/ቤቱ ሰም ከልብ እናመሰግናለን፡፡
እንዲሁም ለአፍሪካ አንድነት ቁ.1 ት/ቤት ተማሪ ወላጅ ቤተሰቦች ልጆቻችሁ ተምረው ውጤታቸውን እንዲያሻሽሉ ላደረጋችሁት ከፍተኛ ተሳተፎ በትምህርት ማህበረሰቡ ስም በጣም እናመሰግናለን፡፡
በማጠናከሪያ ትምህርቱ ላይ የተሳተፉ መምህራን
1. ወርቁ ወንዱ
2. ሀምብሴ ሁንዴሳ
3. ኩማ ወርቁ
4. ቦጋለ አለሙ
5. ትዕግስት አሰፋ
6. መሰረት ዘላለም
7. ቦጋለ አለማየሁ
8. ጎሳ አዱኛ
9. እሰይናት ካሳ
10. ምትኩ ታፈሰ
11. ከበበ አሰፋ
12. ዘነበ ሲሳይ
13. ዘውድነሽ ዘለቀ
14. መለስ አለሙ
15. መሰረት ከተማ
16. አስፋው ታዬ
17. ዮናስ ንጉሴ

“ማገልገል ከፈጣሪ የሚሰጥ ፀጋ ነው::”

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

12 Oct, 12:37


እንግሊዘኛ ትምህርት ክበብ
1. በእንግሊዘኛ ትምህርት ክፍል በሁለቱም መርሃ-ግብር ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን የእንግሊዝኛ ትምህርት ውጤትን ለማሻሻል በተዘጋጀ ስትራቴጂክ እቅድ መሰረት የተቋቋመ ክበብ አባላት
ተ.ቁ የመ/ሩ ስም የት/ት ክፍል የስራ ድርሻሻ ምርመራ
1. መለሰ አለሙ English ሰብሳቢ
2. ዘውድነሽ ዘለቀ English ፀሀፊ
3. ዮናስ ንጉሴ English አባል
4. ስመኝ መኮንን English አባል
5. እሰይናት ካሳ English አባል
6. ስመኝ መኮንን English አባል
7. ለማ ክብረት English አባል
9. ጎሳ አዱኛ English አባል
10. ገንዘብ ውብሸ English አባል
11. ቦጋለ አለሙ English አባል
12. ሽብሬ ጫለቺሻ English አባል
13. ለሊሳ በቀለ English አባል
14. ሃዲያ አሊ English አባል

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

12 Oct, 12:35


የሒሳብ ትምህርት ክበብ
1. የሒሳብ ትምህርት ክፍል በሁለቱም መርሃ-ግብር ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን የሒሳብ ትምህርት ውጤትን ለማሻሻል በተዘጋጀ ስትራቴጂክ እቅድ መሰረት የተቋቋመ ክበብ አባላት
ተ.ቁ የመ/ሩ ስም የት/ት ክፍል የስራ ድርሻ ምርመራ

1 ትእግስት አ ሰፋ ሒሳብ ሰብሳቢ
2 መሠረት ዘላለም ሒሳብ ፀሐፊ
3 አለምነሽ ክንፈ ሒሳብ አባል
5 ዘነበ ሲሳይ ሒሳብ አባል
6 ምጽላል አስመላሽ ሒሳብ አባል
7 ምትኩ ሒሳብ አባል
8 ከበበ ሒሳብ አባል
9 ካሳሁን አጣለ ሒሳብ
10 ሀምሴ ሁንዴሳ ሒሳብ አባል
11. ኩማ ወርቁ ሒሳብ አባል
12 መሃመድ ቱሳ ሒሳብ አባል

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

11 Oct, 12:16


ቀን 01/01/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
በ2016 ዓ.ም በአፍሪካ አንድነት ቁ1 ት/ቤት የተማሪ ውጤት የተሻሻለበት ዋናው ሚስጠር የማጠናከሪያ ትምህርትን በማጠናከር እና የት/ት ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ዕቅዱን ስለተገበሩ ነበር፡፡
በዚሁ መሰረት የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የማጠናከሪያ ትምህርት በተጠናከረ እና በተደራጀ ሁኔታ በአፍሪካ አንድነት ቁ1 ት/ቤት ነገ ቅዳሜ 02/02/2017 ዓ.ም ከ1ኛ-8ኛ ከፍል ከ2፡00- 6፡30 በይፋ እንደሚጀመር በደስታ እያበሰርን የት/ቤታችን ወላጅ ቤተሰቦች መደበኛ ት/ቱ ላይ ታሪክ እንደሰራችሁ ሁሉ የማጠናከሪያ ት/ቱንም ልክ እንደ መደበኛው ትምህርቱ በማሰብ ልጆቻችሁን እንድታስተምሩ እናሳውቃለን፡፡

ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

09 Oct, 18:58


Guyyaa 29/1/2017
Beeksisa
Barsiisota hudaaf
Walga'iin guyyaa borii sa'6;40. irraatti waldaa bu'uuraa m/b waliin mareen waan jiruuf yeroon akka argamtan cimsinee isin beeksfina

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

09 Oct, 13:13


ቀን 29/01/2017
ማስታወቂያ
ለት/ቤቱ መምህራን በሙሉ፡፡
ነገ ማለትም 30/01/2017 ዓ.ም
1ኛ በትምህርት ቤታችን መሰረታዊ መምህራን
ማህበር የስራ አቅጣጫ የጋራ ለማድረግ
2ኛ. በአመታዊና በእለታዊ የት/ት እቅዶች ዙሪያ ውይይት
ስለምናደርግ በ6፡40 በመምህራን ማረፊያ እስታፍ እንድትገኙ
እናሳውቃለን፡፡

ት/ቤቱ

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

04 Oct, 06:39


Guyyaa 24/1/2017
Beeksisa
Barsiisonni ijaarsa mana jireenyaaf jecha maqaa mana barumsaan waraqàa eenyummaa futtan ji'a 3 keessatti waraqaa qulqullinaa akka dhiyeeffattan waadaa seenuun keessan beekamaadha.haaluma kanaan namoonni hanga ammaatti waraqaa qulqullinaa hin dhiyeeffatni jirtan hatattamaan akka dhiyeefattan cimsinee isin beeksifna.
Hubachiisa
Kan hin dhiyeeffanne itti gafaatamummaan kan keessan ta'uu isin beeksifna.

Africa Andinet No.1 Pre primary, Primary and Medium School /አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት

04 Oct, 06:15


ቀን 24/01/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
በት/ቤቱ ስም መታወቂያ ላወጣችሁ መምህራን በሙሉ
በ2016 ዓ.ም በት/ቤቱ ስም ቤት ለመደራጀት መታወቂያ ያወጣችሁ መሆኑና በ3 ወር ውስጥ መሸኛ እንድታመጡ የተነገራችሁና ውል የገባችሁ መሆኑ ይታወቃል።በመሆኑም እስካሁን መሸኛ ያላስገባችሁ በአስቸኳይ እንድታስገቡ በጥብቅ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ
መሸኛ ያላመጣችሁ ሀላፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን።