አፍሪካ አንድነት ቁ.1 ቅድመ 1ኛ፤የመ/ደ/ እና የመካከለኛ ደ/ት/ቤት
Mana Barumsaa Afrikaa Andinnat Lakk.1 sad. 1ffaa Duraa , sad. 1ffaa fi sad.G/Galeessaa
ቀን 02/02/2017 ዓ.ም
መልካም ስራዎችን ስለማመስገን
የእንግሊዘኛና ሒሳብ ትምህርቶች እንደ ከተማ የገጠመንን የተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል (መውረድ) ወይም መቀነስ የምናሻሽልበት ማክሰሚያ ስልቶች
1. የማጠናከሪያ ትምህርትን ማጠናከር
2. በMLC ተማሪዎችን ለይቶ ማብቃት
3. የሒሳብና እንግሊዘኛ ክበባትን ማቋቋም
4. ጉዳዩን የሚከታተል አንድ ኮሚቴ እንደ ትምህርት ቤት ማቋቋም
በዚሁ መሰረት ዛሬ 02/02/2017 ዓ.ም ወ=250 ሴ=277 ድ=577 ተማሪዎች በተገኙበት በሁለቱም መርሃ-ግብር የማጠናከሪያ ትምህርት ላስተማራችሁ መምህራን መልካም ስራ እየሰራችሁ ስለሆነ በት/ቤቱ ሰም ከልብ እናመሰግናለን፡፡
እንዲሁም ለአፍሪካ አንድነት ቁ.1 ት/ቤት ተማሪ ወላጅ ቤተሰቦች ልጆቻችሁ ተምረው ውጤታቸውን እንዲያሻሽሉ ላደረጋችሁት ከፍተኛ ተሳተፎ በትምህርት ማህበረሰቡ ስም በጣም እናመሰግናለን፡፡
በማጠናከሪያ ትምህርቱ ላይ የተሳተፉ መምህራን
1. ወርቁ ወንዱ
2. ሀምብሴ ሁንዴሳ
3. ኩማ ወርቁ
4. ቦጋለ አለሙ
5. ትዕግስት አሰፋ
6. መሰረት ዘላለም
7. ቦጋለ አለማየሁ
8. ጎሳ አዱኛ
9. እሰይናት ካሳ
10. ምትኩ ታፈሰ
11. ከበበ አሰፋ
12. ዘነበ ሲሳይ
13. ዘውድነሽ ዘለቀ
14. መለስ አለሙ
15. መሰረት ከተማ
16. አስፋው ታዬ
17. ዮናስ ንጉሴ
“ማገልገል ከፈጣሪ የሚሰጥ ፀጋ ነው::”