ኑ የእመቤታችንን ዓመታዊ የእረፍት በዓል እናክብር!🌹☘🌹☘🌹☘🌹
🌹የሕይወት ምንጭ ቅድስት ድንኳንንም እንለምናታለን ጵልስፎራን(መስዋዕትን) የወለደችና የቻለች ናትና የክብሯ ታላቅነት ይደነቅ ተአምሯ ሲነበብ አንድ ልበ ክፉ ሰው የመሰሉን ስጋ የበላ የማርያምን ስም በመጥራቱ በአንድ እፍኝ ቀዝቃዛ ውሀ መንግስተ ሰማያት ገባ ሰምታችሁ አድንቁ የዝክሯን ዜና ውደዱ
🌹☘🌹☘🌹☘🌹☘🌹☘🌹
"በ21/05/17 ዓ.ም ተገናኝተን አብረን ቅድስት ሆይ ለምኝልን ብለን እንማፀናት፣መዝሙር እንዘምር፣ቃለእግዚአብሔር እንማር፣ዝክሯን እንዘክር ብለው የዚህ ወር ዝክር አዘጋጆች በእመቤታችን ስም ያሳስባሉ።"
🌹☘🌹☘🌹☘🌹☘🌹☘🌹
ቀን : ነገ ጥር 21/2017
ሰዓት ፡ ምሽት 12:45
ቦታ: መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ እና ሚካኤል ቤተክርስቲያን
፮ ኪሎ ግቢ ጉባኤ