ዓመተማርያም
መቅደሰ ማርያም
ወለተ ሰማዕት
ወለተዮሐንስ
ወለተ ኢየሱስ 1 ኩንታል ገዝተውልናል።
🛑18 ኩንታል አግኝተናል‼️
ሰላም ለእናንተ ይሁን!
በረሀብ ምክንያት ሊፈቱ የተቃረቡ የተለያየ የተማሪ ቁጥር ያላቸው 5 ጉባኤ ቤቶች አሉ። በአንዱ 20, በአንዱ 35, በአንዱ 50, በአንደኛው 80 እና በአንደኛው ደግሞ 130 ተማሪዎች የሚገኙባቸው ጉባኤ ቤቶች ናቸው። እነዚህ ጉባኤ ቤቶች በወቅታዊ ጉዳይ ምክንያት ተማሪዎቹ ለምነው መብላት ስላልቻሉ ሊበተኑ ነው። አይቶና ሰምቶ ከማለፍ መረጃውን ወደእናንተ በማድረስ ሓላፊነቴን እየተወጣሁ ነውና ሓላፊነታችሁን ተወጡ። እናንተ በተሳተፋችሁት ልክ ቢያንስ አንዱን ጉባኤ ቤት ቀለብ ችለን ከመፈታት እንድንታደገው ከፊታችሁ ቆሜያለሁ።
ለአንድ ተማሪ ዓመታዊ ቀለብ አንድ ኩንታል ጤፍ ነው። ጉባኤ ቤቶቹ እንዳሉበት አካባቢ የጤፍ ዋጋ ከ9,000 እስከ 11,000 ብር ነው። በአማካይ አንድ ኩንታል 10,000 ብር ነው።
በመሆኑም አንድ ኩንታልም፣ ግማሽም፣ ሩብም የቻላችሁትን በመለገሥ ደቀ መዛሙርቱን እንመግባቸው።
ስጦታውን ልትለግሱኝ የወደዳችሁ በቀጣዩ ሊንክ ጻፉሌኝ።
@sisaytadele