ኢትዮ መረጃ - NEWS @ethio_mereja_news Channel on Telegram

ኢትዮ መረጃ - NEWS

@ethio_mereja_news


ኢትዮጵያን መውደድ ባትችል አትጥላት

ማክበር ባትችል አታዋርዳት
ማራመድ ባትችል አታዘግያት
መጠበቅ ባትችል አትበትናት።
ይህን በማድረግ ታሪክ ባትሠራም ታሪክ አታበላሽም።

ለአስታየት @ethio_merjabot
@B_promotor

ኢትዮ መረጃ - NEWS (Amharic)

ኢትዮ መረጃ - NEWS ከአዲስ አበባ እና ታሪካዊ አለም አቀፍ ኢትዮጵያን ለመውደድ የሚረታቸውን መረጃዎችን የሚያግዝ ፍቅር አልበምም። በተጨማሪም የዓለም አቀፍ መረጃዎችን ለማቅረብ በተከታታይ ነገር ተካተተ። ታሪክን መከታት። ታሪክን ወደተቃወሞ አስተያየት እና መንገድ እና ሰጥቶአል። ይህን በማድረግ ለመከታት እና ለሰጥቶአል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Feb, 18:33


የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ልዩ መልዕክተኛና የቀድሞው ርዕሰ ብሄር ሙላቱ ተሾመ፣ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ በሕወሓት ውስጥ የተፈጠረውን ክፍፍል ሊጠቀሙበት ሙከራ እያደረጉ ይገኛሉ በማለት አልጀዚራ ድረገጽ ላይ በጽሁፍ ባወጡት አስተያየት ከሰዋል።

የሰሜኑ ጦርነት ሲቀሰቀስ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ክስተቱን "እንደ መልካም አጋጣሚ አይተውት ነበር" ያሉት ሙላቱ፣ የኤርትራ ወታደሮችም ወደ ትግራይ ዘልቀው በመግባት ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል ብለዋል።

ፕሬዝዳንት ኢሳያስ የፕሪቶሪያውን የግጭት ማቆም ስምምነት "ተጽዕኗቸውን ለማስፋፋት ላላቸው ፍላጎት" እንቅፋት አድርገው እንዳዩትና ጦርነቱ እንዲቀጥል ፍላጎት እንደነበራቸውም ሙላቱ ጠቅሰዋል።

ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አማራ ክልል ውስጥ ሚሊሺያ እንዲፈጠር አድርገዋል በማለት የከሰሱት ሙላቱ፣ አኹን ደሞ የፕሪቶሪያውን የግጭት ማቆም ስምምነት የሚቃወሙ ሕወሓት ውስጥ ያሉ ቡድኖችን ለመጠቀም እየሞከሩ ይገኛሉ በማለት ሙላቱ ወቅሰዋል።

የስምምነቱ ተቃዋሚ የኾነው የሕወሓት ቡድንና ታጣቂዎቹ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን ለማፍረስ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ በማለትም ሙላቱ በደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመራውን ቡድን ከሰዋል።

ሙላቱ፣ የፕሪቶሪያው የግጭት ማቆም ስምምነት እንዲፈርስ የሚፈልጉ እንደ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ያሉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ዲፕሎማሲያዊ ግፊት ማድረግ ያስፈልጋል በማለትም አስተያየታቸውን ቋጭተዋል።

[ዋዜማ]

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Feb, 18:06


ጥቆማ‼️

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Feb, 14:50


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤር_ባስ ኩባንያ ጋር የጥገና አገልግሎት ስምምነት ተፈራረመ

ኩባንያው 24 ለሚሆኑ A350 እንዲሁም A350-900 እና A350-1000 ሞዴል ኤር ባስ አውሮፕላኖች የጥገና አገልግሎቶችን እንደሚሰጥ ተነግሯል፡፡

ስምምነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለምን ለማገናኘት ለሚያደርገው ጥረት ከፍተኛ እገዛ እንደሚያደርግለት ተጠቁሟል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኦፕሬሽን ዘርፍ ዋና ሃላፊ አቶ ረታ መላኩ፤ ስምምነቱ አየር መንገዱ የሚሰጠውን አገልግሎት እንዲያሳድግ እና የጥገና አገልግሎት መዘግየትን በማስቀረት በኩል ጉልህ ሚና ይኖረዋል ብለዋል፡፡

የኤር ባስ የአፍሪካ እና መካከለኛው ምስራቅ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ላውረን ኔግሬ ተቋማቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጥገና አገልግሎትን ለመደገፍ ሃላፊነት በመውሰዱ ከፍተኛ ኩራት እንደሚሰማው ገልጸዋል፡፡

ስምምነቱ በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ኤር ባስ መካከል ያለውን መልካም ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክርም ተነግሯል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Feb, 14:49


#ትምሕርቱን ሊቋቋሙት አልቻሉምና በድንጋይ ወግረው ገደሉት


በመጽሐፍ ቅዱስ የጌታችን ደቀ መዛሙርት የሆኑ ሁለት ያዕቆቦች አሉ፡፡ አንደኛው የፍጥረትንም ሁሉ ቋንቋ የማወቅ ጸጋ ጌታችን ሰጥቶት ስለነበር በየሄደበት ሁሉ ወንጌልን በቀላሉ ይሰብክ ነበር፡፡ የሰውን ብቻ ሳይሆን የእንስሳትን፣ የአራዊትንና የወፎችን ሁሉ ቋንቋ ይችል ነበር፡፡ ከቅዱሳን ሐዋርያት መካከል እርሱና ወንድሙ ዮሐንስ ኃይለኛና ቁጡዎች ስለነበሩ ጌታችን ቦአኔርጌስ ማለትም የነጎድጓድ ልጆች ብሏቸዋል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ያዕቆብ የዘብዲዮስ ልጅ ሲሆን የወንጌላዊው የቅዱስ ዮሐንስ ወንድም ነው፡፡ ጌታችን ከሌሎቹ ሐዋርያት ለይቶ ጴጥሮስ፣ ያዕቆብና ለዮሐንስን ብርሃነ መለኮቱን በደብረ ታቦር ስለገለጠላቸው “የምሥጢር ሐዋርያት” ይባላሉ፡፡ እናታቸው ማርያም ለልጆቿ ሥልጣን የለመነች መስሏት ባለማወቅ ሞታቸውን ከጌታችን ስትለምንላቸው ተግሣጽ ደርሶባታል፡፡


በእስያ ሀገር ወንጌል ከሰበከ በኋላ 12ቱን ነገደ እስራኤል አስተምሮ እያጠመቀ ቤተ ክርስቲያን እየሠራላቸው ይሄድ ነበር፡፡ በተለይ የዓሥራት በኩራትን ሕግ በየሄደበት አስተምሯል፡፡ ይህም ከቄሣር በታች ሥልጣን የተሰጠው ሄሮድስ ዓሥራት በኩራትን ለቤተ ክርስቲያን ስለመስጠት እንደሚገባ ማስተማሩን በመስማቱ ጭፍራውን ልኮ አስመጣው፡፡ ሄሮድም “ሕዝቡ ገንዘባቸውን ሁሉ ለድኆች ምጽዋትና ለቤተ ክርስቲያን መባ እንዲሰጡ የምታዘው አንተ ነህን?” ብሎ ጠየቀው፡፡ ቅዱስ ያዕቆብም “አዎ እኔ ነኝ” ሲል መለሰለት፡፡ ሄሮድስ እጅግ ተቆጥቶ ራሱ ሰይፍ አምጥቶ ሚያዝያ 17 ቀን የቅዱስ ያዕቆብን አንገት ቆረጠው፡፡ በኢየሩሳሌምም ታላቅ ሁከት ሆነ፡፡ የእግዚአብሔር መልአክ መጥቶ ሄሮድን ቀሰፍው፡፡ ምእመናንም የቅዱስ ያዕቆብን ሥጋ አንስተው በቤተ መቅደስ ውስጥ በክብር አስቀመጡት፡፡ ዕረፍቱም ሚያዝያ 17 ነው፡፡


ሁለተኛው ያእቆብ ዛሬ የካቲት 10 ቀን በዓመታዊ የዕረፍት በዓሉ የምናከብረው ሐዋርያው ያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ አባቱ እልፍዮስ ወይም ቀለዮጳ ይባላል፡፡ ከታላቁ ያዕቆብ ከዘብድዮስ ልጅ ለመለየት ሲባል ታናሹ ያዕቆብ እየተባለ ተጠርቷል፡፡ ከ12ቱ ሐዋርያት አንዱ ሲሆን በቅዱስ ወንጌል ላይ በአብዛኛው የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ እየተባለ ተጠርቷል፡፡ ሦስት ወንድሞች ያሉት ሲሆን እነርሱም ይሁዳ፣ ስምዖንና ዮሳ ናቸው፡፡ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም እኅት ወይም ዘመድ የቀለዮጳ ሚስት ማርያም ልጆች በመሆናቸውም “የጌታችን ወንድሞች” ተብለዋል፡፡


ሐዋርያው ያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ ብዙ ሀገራት ላይ ዞሮ ወንጌልን ካስተማረና ብዙዎችን ካጠመቀ በኋላ እንደ ያዕቆብ ወልደ ዘብዴዎስ ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሶ ገብቶ በምኩራባቸው አስተምሯ፡፡ ክፉዎች አይሁድም “ደሙ በእኛ ላይ ይሁን” ብለው ከመካከላቸው አውጥተው ወስደው ለሮማው ንጉሥ ለቄሳር እንደራሴ ለንጉሥ ቀላውዴዎስ “ይህ ሰው ስለ ቄሳር ሳይሆን ስለ ሌላ ንጉሥ ይሰብካል” ብለው በሐሰት ምስክር ወንጅለው አሳልፈው ሰጡት፡፡ ንጉሡም በድንጋይ ወግረው እንዲገድሉት አዘዘ፡፡ አይሁድም ትምሕርቱን ሊቋቋሙት አልቻሉምና የካቲት 10 ቀን ፈጥነው ወስደው በድንጋይ ወግረው ገደሉት፡፡ የሰማዕት ተጋድሎውንም በዚህች ዕለት በድል ፈጸመ፡፡ ከቅዱሳን ሐዋርያቱ  ረድኤትና በረከት እየተሳተፍን፣ ገዳማውያንን እንርዳ፣ በዓታቸውንም እናጽና፡፡
 


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Feb, 14:06


የኢትዮጵያ አየር መንገድ : የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ቀዳሚ ምርጫ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ የተካፈሉ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ቀዳሚ ምርጫ በመሆኑ ክብር እንደሚሰማው ገልጿል፡፡

በዛሬው ዕለት የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ጆሴፍ ቦካይ፣ የብሩንዲ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ኤቭራስቴ ንዳሺሚዬ፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ፎውስቲን ታውዴራ እንዲሁም የጋምቢያ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ሙሃማድ ጃሎው የኢትዮጵያ አየር መንገድን ምርጫቸው በማድረግ ወደ የሀገሮቻቸው መመለሳቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል።

አየር መንገዱ የሚሰጠውን የላቀ አገልግሎት በማጠናከር አፍሪካውያንን እርስበርስና ከተቀረው ዓለም ጋር የማገናኘት ተልዕኮውን በትጋት እንደሚወጣም በማህበራዊ ትስስር ገፁ ገልጿል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Feb, 11:34


በጋምቤላ ክልል በተከሰተ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፋ ተነገረ

በጋምቤላ ክልል በኑዌር ብሔረሰብ ዞን አራት ወረዳዎች የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ መከሰቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አቤል አሰፋ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ከዚህ ቀደም በክልሉ አጎራባች ከሆነው ደቡብ ሱዳን በሽታው ተከስቶ እንደነበር አስታውሰዋል።የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን  ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ወንድም አገኘሁ በላይነህ ለብስራት ሬድዮና ቴሌቪዥን እንደተናገሩት በጋምቤላ ክልል ኑዌር ብሔረሰብ ዞን በአኮቦ፣ ዋንቱዋ፣ ማኩዌይ እና ላሬ ወረዳዎች የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት ተከስቷል።

።በበሽታው ከተያዙት 136 ሰዎች መካከል የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 31 ሰዎች በህክምና ላይ ሲገኙ 96 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው ማገገማቸው ተገልጻል።በሽታውን በተከሰተባቸው አራት ወረዳዎች ቡድን በመላክ መድኃኒቶችና የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችን ማድረስ መቻሉን የጠቀሱት አቶ ወንድም አገኘሁ በሽታው ወደሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋም ሕብረተሰቡ አካባቢውን እንዲያጸዳ፣ንጽህናውን እንዲጠብቅም አሳስበዋል።

ለማንኛውም አገልግሎት የሚውልን ከቧንቧ፣ ከጉድጓድ፣ ከምንጭ፣ ከወንዝ እና ከመሳሰሉት የተቀዳ ውሃን በውሃ ማከሚያ መድሐኒቶች በማከም ወይም በማፍላት መጠቀም እንደሚገባም መልእክት ተላልፏል።ምግብን ከማዘጋጀት፣ ከማቅረብ እና ከመመገብ በፊት ከመጸዳጃ ቤት መልስ እና ሕጻናትን ካጸዳዱ በኋላ እጅን በሳሙና መታጠብ እንደሚገባ ተመላክቷል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Feb, 09:53


ፍትህ ሚኒስቴር የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በዲጂታል መታወቂያ ብቻ ሊያደርግ ነው

በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋማቱ የሚሰጡ አገልግሎቶችን በዲጂታል መታወቂያ ብቻ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን ፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

በፍትህ ሚኒስቴር እና በተጠሪ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በብሔራዊ መታወቂያ ብቻ ማድረግ የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነ የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ ተናግረዋል።

በዚህ ዓመት ለጠበቆች የመታወቂያ መስጠት እና ማደስ አገልግሎትን በዲጅታል መታወቂያ ብቻ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም አንስተዋል፡፡

በተጨማሪም ሰነዳቸውን ሙሉ በሙሉ ዲጅታላይዝ የማድረግ ስራ መከናወኑን ገልጸዋል።

ይህንንም ከዲጅታል መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በማስተሳሰር አገልግሎት እንደሚጀምር ጠቅሰው፤ በብሔራዊ መታወቂያ ብቻ የሚሰጡ አገልግሎቶችን የመለየት ስራ እየተሰራ ስለመሆኑ ጠቁመዋል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Feb, 07:56


ሳፋሪኮም‼️

በአዲስ አበባ ከተማ በጥቂት አከባቢዎች ተቋርጦ የነበረው አገልግሎታችን ወደነበረበት ተመልሷል ሲል ሳፋሪኮም አስታወቀ።

ስለተፈጠረው ሁኔታ ይቅርታ ጠይቋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

16 Feb, 18:07


የፕሪቶሪያውን ስምምነት በሚመለከት በአፍሪካ ሕብረት ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተካሄደ

በትግራይ ክልል የነበረውን ግጭት ያስቆመው የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሂደትን በተመለከተና ከስምምነቱ "ሌሎች ምን እንማር?" በሚል ርዕስ ዛሬ የካቲት 9ቀን 2017ዓ.ም
በአፍሪካ ህብረት ሪፓርት ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል።

በዚህ ውይይት ላይም የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ እና የህወሓት ሊቀመንበር ደብረ ጽዮን ገብረሚካኤል(ዶ/ር) የተገኙ ሲሆን ከኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ደግሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌድዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ መሐመድ እድሪስ እና ሌሎች ተገኝተዋል።

የፕሪቶሪያውን ስምምነትና አፈፃፀም የተመለከተውን ሪፓርት ደግሞ ተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፉኪ ማህማት፣ የቀድሞ የናይጀሪያ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ህብረት አደራዳሪ ቡድን ሰብሳቢ ኡሊሲንጎን ኦባሳንጆ እና ከፍተኛ ኮሚሽነሮች አቅርበዋል።

ከአንድ ሰአት በላይ የዘለቀ ውይይት ከተካሄደ በኋላ አቶ ጌታቸው ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።

የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት <<የዛሬው መድረክ እስካሁን የሄድንበት ርቀት መገምገም ነው። ከጀመርነው ፍጥነት አንፃር ገና ያላለቁ ነገሮች አሉ። ግን በተሻለ ፍጥነት መጨረስ የምንችልበት እድል ለማግኘት ነው የመጣነው" ብለዋል። አክለውም ሰላምን ከመስበክ ፣ ሰላምን ከመተግበርም ሆነ ከምንም ነገር በላይ ግን ተፈናቃዮች ወደወትሮ ህይወታቸው የሚመለሱበትና ህገመንግስቱ በሚያስቀምጠው መሰረት የፕሪቶሪያ ውል ሙሉ ለሙሉ ተፈፃሚ የሚሆንበት ጉዳይ ላይ ነው ሀሳብ የተለዋወጥነው። በቀጣይም በዚህ መሰረት የምንቀጥል ይመስለኛል" ብለዋል።

ፎቶ: በ መስፍን ሰለሞን

©Reporter
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

16 Feb, 17:57


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

16 Feb, 12:14


የኦሮሚያ ክልል ሰሞኑን በጅማ ዞን የተከሰተውን ጉዳይ በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል

የካቲት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ ውስጥ በኢንቨስትመንት ተሰማርተው ይሰሩ በነበሩት በአቶ ዛኪር አባ ኦሊ ላይ አስደንጋጭ ግድያ ተፈፅሟል።

የአከባቢው ነዋሪም ግድያውን በማውገዝ መንግስት ወንጀለኞችን በአፋጣኝ ለህግ እንዲያቀርብ ጠይቀዋል።

በሌላ በኩል በዚህ ምክንያት ተደናግጠው አካባቢውን በመልቀቅ የተወሰኑ ሰዎች ወደ ሌላ አከባቢ ሸሽተዋል።

መንግስት ጉዳዩ ተፈፀመ ከተባለበት ሰዓት አንስቶ ከህዝቡ ጋር በመሆን ተጠርጣሪዎቹን በመያዝ ለህግ የማቅረብ ስራን እየሰራ እንደሚገኝ ተገልጿል።

ተደናግጠው አከባቢውን ለቀው ወደ ሌላ ቦታ ሸሽተው የነበሩ ነዋሪዎችንም በመመለስ ላይ እንደሚገኝ ተመላክቷል።

ይሁን እንጂ አንዳንድ ተቋማትና ግለሰቦች ጉዳዩን የብሔርና የሀይማኖት መልክ እንዳለው አድርገው በማቅረብ ላይ እንደሚገኙ ያስታወቀው መግለጫው፤ ይህ የሚያሳያው ተቋማቱ ድብቅ ተልዕኮና በጉዳዮ ላይ እጃቸው እንዳለበት የሚያመላክት ነው ብሏል።

በተጨማሪም ተቋማቱ ማህበረሰቡ ለረጅም አመታት ተጋምዶ የገነባውን ማህበራዊ ቁርኝት በመበጠስ የብሔርና የሀይማኖት ግጭት ለመፍጠር እየሰሩ መሆናቸውን አመላክቷል።

መንግስት ከህዝቡ ጋር በመሆን የጀመረውን ወንጀለኞችን በማደን ለህግ የማቅረብ ስራን አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል ያለው መግለጫው ፣ ጉዳዩን መነሻ በማድረግ ድብቅ አጀንዳን ለማሳካት በመጣር ላይ የሚገኙ ሁሉ ከድርግታቸው እንዲቆጠቡ መንግስት ማሳሰብ ይወዳል ሲል የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ በማህበራዊ ድህረ ገፁ ባወጣው መግለጫው አስታውቋል።

(መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 )

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

16 Feb, 09:57


የሳምንቱ ታላቅ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ከቶተንሃም

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ማንቼስተር ዩናይትድ ከቶተንሃም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።

በውድድር ዓመቱ ደካማ እንቅስቃሴ እያሳዩ የሚገኙት ቶተንሃሞች እና ማንቼስተር ዩናይትዶች ዛሬ ምሽት 1:30 ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ ወገብ ዝቅ ብለው በ14ኛ እና በ15ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት ሁለቱ ቡድኖች 3 ነጥብ ይዘው ለመውጣት ይፋለማሉ።

በተመሳሳይ በዛሬው ዕለት በሚደረግ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ከወልቭስ ጋር 11:00 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

16 Feb, 09:55


#የቤተ መንግስቱን ግድግዳ ሰንጥቆ ገብቶ…


በ1ኛው መቶ ክ/ዘመን መጨረሻ አካባቢ በሮም ቤተ መንግስት የተወለደች፣ ንጉሡ አባቷ ጣዖት የሚያመልክ፣ እስከ ወጣትነቷ ድረስ ክርስቶስን ልታውቅ የምትችልበት አጋጣሚ ያልነበራት፣ ይሁንና ስለክርስቶስ ፍቅር በሰማዕትነት ያረፈች እናት ናት ቅድስት ኦርኒ፡፡ "ኦርኒ" ማለት በምሥራቃውያን ልሳን "ሰላም" ማለት ነው:: ቅድስቲቱ አርበኛ የዘመነ ሐዋርያት የቤተ ክርስቲያን ፍሬ ስትሆን ተወልዳ ያደገችውም በቀድሞው የሮም ግዛት ውስጥ ነው:: ንግሥት እናቷ ምንም ክርስቲያን ብትሆንም የሚደርስባትን መከራ በመፍራት ስለ ክርስትና ልትነግራት አልደፈረችም፡፡ ዘወትር ስለልጇ በስውር ከመጸለይ ግን አልቦዘነችምና ድንቅ ምላሽ አግኝታለች፡፡


ጣዖት የሚያመልከው አባቷ ሰው እንዳያያት ለብቻዋ ቤተ መንግስት ሠርቶ 12 ሞግዚቶችን መድቦ ፍቅረ ጣኦት እንዲያድርባት፣ ጣዖት ከፊቷ አቁሞ ለዘመናት በስውር አቆያት፡፡ የሚያስተምራት ፈላስፋ ከቀጠረላት በኋላም መልኳን እንዳያየው በር ላይ ሆኖ ነበር የሚያስተምራት፡፡ የመዳን ምክንያት የሚፈልግልን እግዚአብሔር ግን ይህን የንጉሱ አካሔድ ተጠቀመበት፡፡ በሚገርም ሁኔታ መምህሯ ጠንካራ ክርስቲያን ደግ ሰው ነበርና በምን መንገድ ሃይማኖትን ሊያስተምራት እንደሚችል ሲያስብ አንድ ቀን ቅድስት ኦርኒ ራዕይ እንዳየች ነገረችው፡፡ ራዕዬዋ የቤቷ መስኮቶች ተከፍተው በስተምሥራቅ ነጭ ርግብ የወይራ ዝንጣፊ ይዛ ገብታ ከማዕዷ ላይ አስቀምጣው ትወጣለች፡፡ እርሷን ተከትሎ ቁራ በምዕራብ ገብቶ ማዕዷ ላይ እባብ ጥሎይወጣል፡፡ በ3ኛው ደግሞ ንስር ገብቶ አክሊል አስቀምጦላት ወጣ፡፡


ቅድስቲቱም እየገረማት አረጋዊ መምህሯን "ተርጉምልኝ" አለችው፡፡ እርሱም:- ርግብ-ጥበብ መንፈስ ቅዱስ፣ ዘይት-ጥምቀት፣ ቁራ-ክፉ ንጉሥ፣ እባብ-መከራ፣ ንስር-ድል ነሺነት ልዑላዊነት፣ አክሊልም-ክብረ ሰማዕታት ነው" በማለት ክርስቲያን ሆና ይህ ሁሉ እንደሚደረግ ነግሮ ተሰናበታት፡፡ እርሷም ስትጸልይ የእግዚአብሔር መልአክ ተገልጦ ካጽናናት በኋላ አስተምሮ ያጠምቃት ዘንድ ሐዋርያው ቅዱስ ጢሞቴዎስን ልኮላታል፡፡ ሐዋርያውም የቤተ መንግስቱን ግድግዳ ሰንጥቆ ገብቶ፣ ለሰማያዊ ሙሽርነት የሚያበቃ ትምህርት አስተምሮ አጥምቋት ሔዷል፡፡ በክርስቶስ ፍቅር የተነካቸው ቅድስት ኦርኒም የአባቷን ጣዖታት ቀጥቅጣ ሰብራ እውነተኛውን አምላክ ማማለክ በመጀመሯ ከአባቷ ጋር ተጣላች፡፡ ንጉሱ አባቷ በእንስሳት ጅራት ላይ ጸጉሯን አስሮ በማስጎተት ሊገድላት እንስሶቹን ሲይዛቸው ደንብረው እጁን ገንጥለው መሬት ላይ ጥለው ገደሉት፡፡ ቅድስት ኦርኒ ግን ወደ ፈጣሪዋ ጸልያ አድርሳ አባቷን ከሞት አስነሳችው፤ እጁም ተመለሰለት፡፡


በዚህ ታላቅ ተአምር ምክንያትም በዚያች ዕለት ብቻ አባቷና 30,000 የከተማው አሕዛብ አምነው ተጠምቀዋል፡፡ ቅድስት ኦርኒ ኃይለ መንፈስ ቅዱስ ታጥቃ ክርስትናን ሰብካለች፡፡ የክርስትና ጠላት የነበረው ንጉሡ ዳኬዎስ፣ ልጁና ሌሎች 2 ነገሥታት ክርስትናን እንደትተው ለጣኦትም እንድትሰግድ በእሳት በማቃጠል፣ ለአራዊት በመስጠት፣ በግርፋትና በጦር ፈትነዋታል፡፡ እርሷ ግን ሁሉን በክርስቶስ ኃይል ድል ነስታለች፡፡ ድንቅ ተአምራት ያደረገችው ቅድስት እናት በመጨረሻም ጥር 30 በሰማዕትነት አርፋለች፡፡ በዘመነ ስብከቷ አስተምራ ካሳመነቻቸው ባሻገር 130,000 የሚያህሉ ሰዎች ለሰማዕትነት እንዲበቁም ምክንያት ሆናለች፡፡ ገዳማውያን አባቶችና እናቶቻችንን በመርዳት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Feb, 18:36


የተባበሩት አረብ ኢምሬት የሰለጠኑ ኢትዮጵያዊያንን የመቅጠር እቅድ እንዳላት ገለጸች‼️
ዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (አይኤልኦ) እንደገለጸው ከሆነ በተባበሩት አረብ ኢምሬት ከ100 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊን ይኖራሉ፡፡

ከነዚህ ውስጥ አብዛኞቹ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥረው የሚሰሩ ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ የሰለጠኑ ኢትዮጵያዊያን ወደ አረብ ኢምሬት ከተሞች እየሄዱ እና እየተቀጠሩ ይገኛሉ፡፡

የተባበሩት አረብ ኢምሬት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንደገለጸው ከሆነ በቀጣይ ከቤት ሰራተኞች በተጨማሪ በተለያዩ ሙያዎች የሰለጠኑ ኢትዮጵያዊንን የመቅጠር እቅድ እንዳለው አስታውቋል፡፡

በሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የልማት እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሚኒስትር ሱልጣን አል ሻምሲ በአዲስ አበባ ጉብኝት አድርገዋል፡፡
ሚንስትሩ በጉብኝታቸው ወቅት ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቃለ መጠይቅ እንዳሉት “በዩኤኢ ከተሞች ብዙ ኢትዮጵያዊያን አሉ፡፡ በቀጣይ በቱሪዝም፣ ሆቴል፣ ቴክኖሎጂ እና ንግድ ሙያ ዘርፎች የሰለጠኑ ኢትዮጵያዊንን የመቅጠር እቅድ አለን” ብለዋል፡፡

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Feb, 18:26


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Feb, 15:57


ሰበር‼️

የጅቡቲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሆነው ተመርጠዋል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Feb, 14:24


መረጃዎች

አማርኛ ቋንቋ የህብረቱ የስራ ቋንቋ እንዲሆን መንግስት ድጋሜ ጥያቄ ማቅረቡ ተሰምቷል፡፡

አማርኛ ዘንድሮ ተቀባይነት አግኝቶ 8ኛ ሆኖ ይፀድቃል የሚለው መረጃ በስፋት እየወጣ ነው።

ህብረቱ ከ3 ዓመታት በፊት የስዋህሊ ቋንቋን 7ኛዉ የህብረቱ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ማፅደቁ ይታወሳል።

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Feb, 14:21


#ከታላላቅ ከተሞች ሁሉ ክብሯ ከፍ ያለው ረቂቅ ከተማ


“የቅድስት ሥላሴን ስዕል ስንመለከት ዓለምን በመሀል እጃቸው ይዘዋት እናያለን፡፡ በዘመነው አጠራር ዩኒቨርስ የምንለው የሰው ልጅ እውቀት የደረሰበት ፕላኔቶችና ብርሃናት ሁሉ በሥላሴ መሀል እጅ ላይ ከተያዙ፣ እነርሱ የት ሆነው ነው?” ከሚለው በመነሳት የእግዚአብሔር ምላትና ወሰን በሰው አእምሮ የማይመረመር፣ የማይነገር መሆኑን በተረዳ ነገር ሊቃውንት አባቶቻችን ያስተምሩናል፡፡ ይህን ድንቅ የእግዚአብሔር የባሕርይ አምላክነት ስናውቅ ነው የቅድስት ድንግል ማርያምን ክብርና ገናናነት የምናደንቀው፡፡ ሁሉ በእጁ የተያዘ እርሱን ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በድንግልና ማሕጸኗ ወሰነችው፡፡ የ15 ዓመት ታናሽ ብላቴና ስትሆን ለታላቅነቱ ወደር የሌለው እርሱ ማደሪያው ትሆን ዘንድ የሚመርጣት ሆና ተገኝታለች፡፡


ለዚህም ነው ቅድስት ድንግል ማርያም በሉቃስ 1÷49 “ብርቱ የኾነ እርሱ ታላቅ ሥራን በእኔ አድርጓል፤ ስለዚህም ፍጥረት ዅሉ ያመሰግኑኛል” በማለት የተናገረችው፡፡ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልም “አንቺ ከሴቶች መካከል ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ ብሏታል” ሉቃስ 1÷28፡፡ ለአዳምና ለኛ ለልጆቹ የተገባው ቃል ኪዳን የተፈጸመው በቅድስት ድንግል ማርያም ለመለኮት ማደሪያነት ምቹ ሆኖ መገኘት ነው፡፡ በባሕርዩ ንጹህ የሆነው እርሱ ባደፈ አካል ውስጥ አያድርምና፣ ዓለም ሁሉ በበደለበት በዚያ ወራት እርሷ ብቻ ንጽሕት ሆና ተገኝታለች፡፡ ቅዱስ ኤፍሬምም በረቡዕ ውዳሴ ማርያም “አብ ከሰማያት ሆኖ ቢያይ፣ እንዳንቺ ያለ አላገኘም፣ አንድያ ልጁንም ሰዶ ሰው ሆኖ አዳነን” የሚለን፡፡


ዓለምን ሁሉ ፈጥሮ የሚገዛው እርሱ ማሕጸኗን ዓለም አድርጎ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በዚያ ተወሰነ፡፡ ከታላላቅ ከተሞች ሁሉ ክብሯ ከፍ ያለ ረቂቅ ከተማ ናትና መንፈስ ቅዱስ በእመቤታችን በቅድሰት ድንግል ማርያም ላይ የማደሩ ምሥጢር በነቢያት፣ በሐዋርያት ላይ ያነጻቸው፤ ይቀድሳቸው፤ በሥጋም በነፍስም መርቶ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ያገባቸው ዘንድ እንዳደረው ዓይነት አይደለም፡፡ ከሦስቱ አካል አንዱ አካል እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋን፣ ከነፍስዋ ነፍስን ነስቶ ፍጹም ሰው፣ ፍጹም አምላክ ሆነ እንጂ፡፡ ቅዱስ ሉቃስም በወንጌሉ 1÷45 ላይ ይህን ዘለዓለማዊ እውነት “መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፤ የልዑል ኃይልም ይጸልልሻል፡፡ ስለዚህ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል” በማለት ገልጾታል፡፡


መንፈስ ቅዱስ ምስጢሩንና ጥበቡን አምልቶና አስፍቶ የገለጸላቸው አባቶቻችን እግዚአብሔር ዓለሙን ከፈጠረበት ጥበቡ ሰው ሆኖ ዓለሙን ያዳነበት ጥበቡ ይበልጣል ብለው ያስተምራሉ፡፡ በድንግል ማሕጸን ባደረ ጊዜ ዙፋኑን በወዴት ዘረጋው? እልፍ አእላፍ መላእክት በዙሪያው ምስጋናቸውን አላቋረጡምና በወዴት ሆነው አመሰገኑት? ይህ ድንቅ ምስጢር የተፈጸመባት ቅድስት ድንግል ማርያም ሰው አምላክ፣ አምላክም ሰው እንዲሆን ምክንያት ሆነች፡፡ ለዚህም ነው ገዳማውያን አባቶች ከፈጣሪ በታች ከፍጥረት ሁሉ በላይ የሆነች እርሷን የአምላካችን እናት ከልጇ ከወዳጇጋር ያለማቋረጥ እንደ መላዕክት የሚያመሰግኗት፡፡    
 

ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Feb, 07:30


ሰሜን ኮርያ የቶተንሀምን ጨዋታ አገደች‼️

የሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በሀገሪቱ ውስጥ የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ጨዋታዎች እንዳይተላለፉ ማገዳቸው ተገልጿል።

ኪም ጆንግ ኡን ጠላት የሚሏቸው ጎረቤት ሀገራትን ተጨዋች የያዘ ክለብ ምንም አይነት ጨዋታ በሀገሪቱ ሚዲያ እንዳይሰራጭ ማዘዛቸውን ሚረር ዘግቧል።

የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም በአምበልነት የሚመራው በደቡብ ኮርያዊው የፊት መስመር ተጨዋች ሰን ሁንግ ሚን መሆኑ ይታወቃል።

በርካታ ሚሊዮን ሰሜን ኮርያዊያን የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግን እንደሚከታተሉ ሲነገር የሀገሪቱ ብሔራዊ ቲቪ በቀን ውስጥ ለተወሰነ ሰዓት ጨዋታዎችን ያሳያል ተብሏል።

ይሁን እንጂ በቴሌቪዥን ጣቢያው የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች የሚተላለፉት ከተደረጉ አራት ወራት በኋላ መሆኑ ተገልጿል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Feb, 04:38


የባለቤቱን ህይወት በአሰቃቂ ሁኔታ ያጠፋው ተከሳሽ የሞት ፍርድ ተወሰነበት

የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ክልል ልዩ ቦታው አርሴማ ፀበል እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው። ሟች ወ/ሮ አልማዝ እሸቱ ተከሳሽ ፀሀዬ ቦጋለ ከተባለው ግለሰብ ጋር ትዳር መስርተው የሚኖሩ ጥንዶች ነበሩ።

ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሰአት ሲሆን ተከሳሽ ሟች አልማዝ እሸቱን ከሌላ ወንድ ጋር ትገናኛለሽ ስልክ ትደዋወያለሽ በሚል ጥርጣሬ ተነሳስቶ ሟች ለጉዳይዋ ከቤት ለመውጣት ልብስ ለብሳ ጫማ ለማሰር ባጎነበሰችበት ወቅት በሊጥ መዳመጫ እንጨት ማጅራቷን በመምታት ህይወቷ እንዲያልፍ በማድረግ የሟችን አስክሬን በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ ባለው መጸዳጃ ቤት ውስጥ በማስገባት የግራ እግሯን ከዳሌዋ እስከ ባቷ ያለውን የሰውነት ክፍሏን በመቁረጥ፣ ስጋዋን በመመልመልና በመክተፍ የመጸዳጃ ሲንክ ውስጥ ውስጥ በመክተት ቀሪውን የሰውነት ክፍሏን ደግሞ መፀዳጃ ቤት ውስጥ ይደብቃል፤ የፖሊስ የምርመራ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተከሳሽ ፀጋዬ ቦጋለ የአልማዝ መጥፋት ላሳሰባቸው ለቤተሰቦቿ እና ለስራ ባልደረቦቿ ገዳም እንደሄደች ለማሳመን ሞክሯል።

ሆኖም በመኖሪያ አካባቢው የተለየ ሽታ መከሰቱ ያሳሰባቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ለፖሊስ ያቀረቡትን አቤቱታ መነሻ በማድረግና ወደ አካባቢው በመሄድ የሟችን አስክሬን በማንሳት ወንጀል ፈፃሚውን በቁጥጥር ስር ያውለዋል፡፡

ተከሳሹ ላይ የሚቀሩ የምርመራዎችንና ተጨማሪ ማስረጃዎችን በማሟላት የወንጀል ድርጊቱን መፈፀሙን በሰጠው ቃል ከማረጋገጡም ባሻገር የወንጀል አፈፃፀሙን የሚመለከታቸው የሕግ ባለሙያዎችና ታዛቢዎች በተገኙበት መርቶ አሳይቷል።

ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ወንጀል ችሎት ነሃሴ 28 ቀን 2016 ዓ/ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ፀሀዬ ቦጋለ ጥፋተኛ ሆኖ በማግኘቱ በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ከተወሰነ በኋላ ውሳኔውን በመቃወም ጉዳዩን ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቀርቦ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ጥር 12 ቀን 2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ በሞት እንዲቀጣ ወስኖበታል።

ዘገባ:-ኢንስፔክተር እመቤት ሀብታሙ

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Feb, 19:42


አስገዳጅ የባንኮች ውህደት እንደሚኖር ብሄራዊ ባንክ ገለፀ!!

አስገዳጅ የባንኮች ውህደት እንደሚኖር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ እስመለአለም ምህረቱ ገለፁ።

እንደ ገዥው ገለፃ ዋነኛ አላማው ችግር ያለባቸውን ባንኮች ለማዳን ነው።

በቅርቡ የፀደቀው የባንክ ስራ አዋጅ የባንኮችን ውህደት በተመለከተ የገለፀ ሲሆን ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ እየተጠበቀ ነው።

ብሄርን መሰረት አድርገው ስለተመሰረቱ ባንኮች በውህደት ወቅት ስለ ሚያጋጥም ተግዳሮት የተጠየቂት አቶ ማሞ ውህደትን ጨምሮ አጠቃላይ የባንክ ስራ በህግ እንደሚመራ አስታውሰው፣ "ከዚህ አኳያ ከብሄር ጋር ተያይዞ የሚነሳው ጉዳይ በተለይ በአስገዳጅነት የሚፈፀም ውህደት ላይ የሚኖረው ተፅእኖ አናሳ ነው፣" ብለዋል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Feb, 18:09


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Feb, 16:50


Update

ህውሃት ዛሬ ባወጣው መግለጫ ምርጫ ቦርድ ቢሰርዝም/ባይሰርዝም ፋይዳ የለውም ብሏል።

ከመንግስት ጋር ጉዳዩን በውይይት ለመፍታት ያለውን ፍላጎት ገልጿል።

የፕሪቶሪያ ስምምነት የሁሉም መሠረት ነው ያለው ህውሃት ስምምነቱ በአስቸኳይ እንዲተገበር ጠይቋል።
==========👇==========
ህወሓት በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ላይ መግለጫ አውጥቷል።

ህወሓት የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የካቲት 5 ቀን 2017 ያወጣውን መግለጫ እና አሳልፌያለሁ ያለውን ውሳኔ ጠቅሷል።

ለግማሽ ምዕተ ዓመት በትግል ላይ የቆየው ህወሓት በዚህ ስምምነት ላይ የተመሰረተው በጥቅምት 23 የፕሪቶሪያ ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ነው። የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ከፕሪቶሪያ ስምምነት በኋላ መደበኛ የፖለቲካ ፓርቲ ሆኖ እንቅስቃሴውን ጀምሯል። በመሰረቱ በተደጋጋሚ እንደተገለጸው ህወሓት በፕሪቶሪያ ስምምነት ተሰርዞ ወደ ህጋዊ ማንነቱ እንዲመለስ እንጂ እንደ አዲስ ፓርቲ ለመመዝገብ ጠይቆ አያውቅም። ስለዚህ ህወሓት የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድን ያልጠየቀው፣ ያልተቀበለው እና በተለመደው ህግ ላይ ያልተመሰረተ ዕውቅና ቢሰርዝም ባይሰርዝም ህጋዊ ፋይዳ የለውም። በፍትህ ሚኒስቴር ተፃፈ የተባለው ደብዳቤም ያልተጠየቀ እና ለህወሓት የማያውቀው ነው። እንዲሁም በይዘቱ በፍጹም አይስማማም።

ህወሓት በፕሪቶሪያ ስምምነት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የጋራ እውቅና አግኝቶ በስሙ ስምምነቱን በኢትዮጵያ መንግስት ጥያቄ ተፈራርሟል። የኢትዮጵያ መንግስት የትኛውንም የፖለቲካ ድርጅት በሚመለከተው ህግ መሰረት የወያኔን ህጋዊ አቋም ማስመለሱ ከባድ አልነበረም። ይልቁንም በተደራዳሪ ፓርቲዎች መካከል መተማመንን በማጠናከር ሰላሙን ያጎላል። ነገር ግን የኢትዮጵያ መንግስት የፕሪቶሪያን መንፈስ እና ፅሁፍ በትክክል በመተግበር የትግራይን ህዝብ ችግር ለማቃለል ግዳጁን መወጣት አልቻለም።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ህወሓት በህወሀት ህጋዊ አካል ዙሪያ ያለውን አላስፈላጊ ጥፋት ለኢትዮጵያ መንግስት ለማስረዳትና በውይይት ለመፍታት ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል። የኢትዮጵያ መንግስትም ጉዳዩን በውይይት ለመፍታት ያለውን ፍላጎት ገልጿል። መፍትሄዎችን ተግባራዊ ለማድረግ ቀጣይ ውይይቶች እየተደረጉ ነው። ይህ አበረታች ስምምነት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በቅርቡ ይጠናቀቃል ብለን እናምናለን።

የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በህወሓት ጉዳይ ጣልቃ ሊገባ ያለው ርቀት ህገወጥ እና ለሀገርና ለህዝብ የማይጠቅም መሆኑን ህወሀት ግልፅ ማድረግ ይፈልጋል። ስለዚህ, ጥሩ ግንዛቤው በተቻለ ፍጥነት መድረስ አለበት. ጉዳዩ በመሰረቱ የፕሪቶሪያ ስምምነት እና ፖለቲካ ጉዳይ ሲሆን ማንም ሰው በቴክኒክ ጉዳይ ጣልቃ ቢገባ ተጠያቂው ህወሓት እንጂ ህወሓት አይደለም!!

በተጨማሪም የፕሪቶሪያ ስምምነት በአስቸኳይ እንዲተገበር እና የፕሪቶሪያ ስምምነት በአስቸኳይ እንዲተገበር እንጠይቃለን.

የህወሓት 50ኛ አመት ልደት እና የትግራይ ህዝብ አብዮታዊ ትግል የጀመረበት።

ትላንትም ዛሬም ነገም የህወሓትና የትግራይ ህዝብ ምርጫ አስተማማኝ ሰላምና ፍትህ ነው።

ለመላው ህዝባችን መልካም የየካቲት ወር እንዲሆን እንመኛለን ፣

50 አመት በትግሉ ፅናት እና ድል!
ዘላለማዊ ክብር ለጀግኖች ሰማዕቶቻችን!

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Feb, 11:43


ለሱዳን 15M ዶላር ኢትዮጵያ ለገሰች።

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ለሱዳን ህዝብ ሰላምና መረጋጋት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸዋል።
በሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባኤ ላይ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Feb, 11:19


በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 89 ዳኞች ስራ መልቀቃቸውን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ

በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በደህነንት እና ፀጥታ ስጋት እንዲሁም በክፍያ ማነስ ምክንያት 89 ዳኞች ስራ መልቀቃቸውን እና 28 የወረዳ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች አገልግሎት እየሰጡ አለመሆኑ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።

የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት ሪፖርቱን ለክልሉ ምክር ቤት ያቀረቡት የጠቅላይ ፍርድ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው በክልሉ ያለው የሰላም እጦት ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት መሆኑን አስረድተዋል፡፡

በተጨማሪም በክልሉ ባለው ግጭት ምክንያት በየደረጃው ከሚገኙ 221 ፍርድ ቤቶች መካከል 28 የወረዳ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች አገልግሎት እየሰጡ አደሉም ሲሉ መናገራቸውን ሸገር ራድዮ ዘግቧል፡፡ ይህም የዜጎችን ፍትህ የማግኝት መብት ላይ አሉታዊ ተጽኖ አሳድሯል ብለዋል፡፡

በግጭቱ አንዳንድ ፍርድቤቶች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ያሉት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ከእነዚህ ፍርድ ቤቶችም ዳኞች አመራሮች እና የጉባዔው ተሿሚዎች ከስራ ውጭ መሆናቸውንም አስረድተዋል፡፡

አቶ አለምአንተ በክልሉ ያለው የዳኞች እሰራትም ለፍትህ ስረዓቱ እንቅፋ እንደሆነባቸው አክለው ተናግረዋል፡፡

የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር ጥቅምት ወር ላይ ባወጣው መግለጫ፤ ስምንት ዳኞች በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልጾ 'በክልሉ እየተፈጸመ የሚገኘው የዳኞች እስር' እንዲቆም መጠየቁ ይታወሳል። ማኅበሩ በመግለጫው በክልሉ "ዳኞችን ያለአግባብ ማሰር እና ማዋከብ የተለመደ እና ካለፈው አንድ ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተባብሶ የቀጠለና ሞትንም እስከማስከተል የደረሰ ሆኗል" ሲል አስታውቋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Feb, 08:59


የ exit exam ፈተና ውጤት ተለቆ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል‼️
አንዳንድ ዩኒቨስቲዎች ውጤት ማሳየት የጀመሩ ቢሆንም ውጤት ማሳያ ሊንክ ለሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ገና አልደረሳቸውም። ዩኒቨርስቲዎች ሊንኩ እንደደረሳቸው ማሳየት ይጀምራሉ።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Feb, 08:57


#ክብሬን ለሌላ፣ ምስጋናዬንም ለጣዖት አልሰጥም


በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ በዘፍጥረት 18÷1 “እግዚአብሔር በመምሬ ዛፍ ስር ለአብርሐም ተገለጠለት። አብርሐምም ዓይኑን አነሳና ሦስት ሰዎችን አየ” የሚል ቃል አለ፡፡ ይህ ድንቅ ምስጢር እግዚአብሔር በሶስትነቱ በሰዎች አምሳል ለአብርሐም መገለጡን በቁጥር ሶሰት ብሎ ያስረዳል። አንዳንዶች ይህ ሀሳብ ስለሥላሴ አይደለም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ መጽሐፉ ግን “እግዚአብሔር ከሶስት ሰዎች ጋር ወይም ከሁለት መላእክት ጋር ተገለጠለት” አይልም። ወይም መላእክትም ሆኑ ሰዎች በዚህ ሥም አይጠሩም፤ በኢሳ 42÷8 “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜም ይህ ነው! ክብሬን ለሌላ፣ ምስጋናዬንም ለጣዖት አልሰጥም።” ይላልና፡፡ በማያወላዳ ሁኔታ ሦስት ሰዎችን አየ” ብሎ ለይቶ ስለተናገረ እግዚአብሔር ሦስትነት ያለው መሆኑን በግልጽ ያስረዳል።


ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ  ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና። የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው። ለምሣሌ ሰዎች በጸበል ይድናሉ፡፡ አንዱ ጸበል ሁሉን አይነት በሽታ ይፈውሳል፡፡ በዓለም ሕክምና ግን የአንደኛው መድኃኒት ለአንዱ መርዝ ነው፡፡ መንፈሳዊው ሕክምና ጸበል ግን ጤነኛ ቢጠጣው መጠበቂያ፣ ሕሙም ቢጠጣው ፈውስ ነው፡፡ የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡


ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሶስትነት ስም ነው፡፡ በስም፣ በግብርና በአካል ሶስት እንላለን፡፡ ለአብ ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። አካል በአጠቃላይ ሙሉው የሰውነታችን ክፍል ነው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። በመዝሙር 138÷7 እንደተጻፈው በሁሉ የመላ ነውና፡፡ “ከመንፈስህ ወዴት እሔዳለሁ፤ ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ ወደ ሰማይ ብወጣ አንተ በዚያ አለህ፤ ወደ ውቅያኖስም ጥልቅ ብወርድም በዚያ ትገኛለህ፤ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ ከአጽናፍ አጽናፍ ብበርም እጅህ በዚያ ትመራኛለች ቀኝህም ትይዘኛለች” ይላል፡፡


የቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ስም ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡ ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የእግዚአብሔርን አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃል፣ ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡ የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡ 


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Feb, 17:30


የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባወጣው መግለጫ እየተካሄደ ያለው ጦርነት እያበቃ መሆኑን ገለፀ፡፡ በመግለጫው ጦርነቱ እየተገባደደ ከመሆኑ አንፃር በአገሪቱ ውስጥ የሽግግር መንግስት ስለሚቋቋምበት መንገድ እያሰበ መሆኑን አስታውቋል፡፡

የሚመሰረተው የሽግግር መንግስት በጄኔራል አልብሩሀን አመራር ስር እንደሚሆን የጠቀሰው መግለጫው ይሁንና ሲቪል ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሚኖረው አስረድቷል፡፡

የሽግግር መንግስቱ እንደተመሰረተ ከፖለቲካና ሲቪል ሶሳይቲ ቡድኖች ጋር ብሄራዊ ምክክር የሚያስጀምር መሆኑን የገለፀው መግለጫው በመቀጠል ነፃና ፍትሀዊ ምርጫ እንደሚከናወን አስታውቋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጨምሮም በትጥቅ ትግል ላይ የሚገኘው ፈጥኖ ደራሽ ሀይሉ በብሄራዊ ምክክሩ ላይ መሳተፍ ከፈለገ በመጀመሪያ ትጥቁን መፍታት እንዳለበት አሳስቧል፡፡

በጦርነቱ የአገሪቱ ጦር ሀይል ካርቱምን መልሶ ወደመቆጣጠር እየተቃረበ ሲሆን ሴናር፣ ገዚራና ሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎችን በእጁ ማስገባቱ ይታወቃል፡፡ ይሁንና ተፋላሚው ፈጥኞ ደራሽ ሀይል በዳርፉርና ምእራብ ኮርዶፋን የበላይነቱን አስጠብቆ ይገኛል፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመግለጫው ለሚመሰረተው የሽግግር መንግስት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የአፍሪካ ህብረት፣ አረብ ሊግና ሌሎችም አለም አቀፍ አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉለት ጥሪ አቅርቧል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Feb, 15:07


በአዲስ አበባ ከተማ የሞተር ሳይክል ለምታሽከረክሩ አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

በመዲናችን የሚካሄደው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ ተከልክሏል።

ስለሆነም ከዛሬ የካቲት 04/2017 ዓ.ም ከዚህ ሰዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 09/2017 ዓ.ም ድረስ በመዲናዋ በየትኛውም አካባቢ ሞተር ሳይክል ማሽከርከር የማይቻል መሆኑን ቢሮው ከወዲሁ ያሳውቃል።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Feb, 14:57


ዴንማርካውያን የአሜሪካዋን ካሊፎርኒያ ለመግዛት ዘመቻ ጀመሩ

ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች እስካሁን ፊርማቸውን ያኖሩበት ዘመቻ ውጤታማ እንዲሆን እያንዳንዱ ዴንማርካዊ 18 ሺህ ዶላር እንዲያዋጣ ተጠይቋል።

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዴንማርክ ግዛት ስር ያለችውን ግሪንላንድ ለመግዛት ያቀረቡት ሃሳብን ተከትሎ ነው ዘመቻው የተጀመረው።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Feb, 14:57


💒 እኔ የአባቶቼን ቤት እየሰራሁኝ ዘላለማዊ ቤቴን እገነባለዉ #

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Feb, 12:43


በኦሮሚያ ክልል በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ሕይወት አለፈ
ምስራቅ ወለጋ ዞን ጉዳያ ቢላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።

አደጋው ከሻምቡ ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው የተከሰተው፡፡

በደረሰው አደጋም የ26 ሰዎች ሕይወት ወዲያው ሲያልፍ 42 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን የዞኑ የትራፊክ ደህንነት ሃላፊ ኢንስፔክተር አስናቀ መስፍን ተናግረዋል፡፡

በአደጋው ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችልም ሃላፊው ገልጸዋል፡፡

የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Feb, 10:02


እስራኤል የተኩስ አቁም ስምምነቱን ጥሳለች ሲል የወቀሰው ሐማስ ለጊዜው ታጋቾችን እንደማይለቅ አስታወቀ።

የሐማስ ታጣቂ ክንፍ ቃል አቀባይ ቡድኑ በቅርቡ ሊለቃቸው ያሰባቸውን ታጋቾችን ለጊዜው እንደማይለቅ ተናግረዋል።

በጋዛ የሚገኙ ሶስት ታጋቾች በሚቀጥለው ቅዳሜ ይለቀቃሉ ተብሎ ተጠብቆ ነበር። እስራኤል ደግሞ ፍልስጤማዊያን እስረኞችን እንደምትለቅ ይጠበቃል።

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ የሐማስን ድርጊት "የተኩስ አቁም ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ ነው" ብለውታል።

የእስራኤል የቅርብ አጋር የሆኑት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሁሉም ታጋቾች በሚቀጥለው ቅዳሜ የማይለቀቁ ከሆነ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ሊሰረዝ ይገባል የሚል አስተያየት ሰጥተዋል።

"ሁሉም ታጋቾች ቅዳሜ ቀትር መለቀቅ አለባቸው። ሁሉም። አንድ ወይም ሁለት አሊያም ሶስት አራት ሳይሆን፤ ሁሉም" ብለዋል።

"ይህ የኔ አስተያየት ነው" ያሉት ትራምፕ "እስራኤል የፈቀደችውን ማድረግ ትችላለች" የሚል ሐሳብ ሰጥተዋል።
ሐማስ በአውሮፓውያኑ ጥቅምት 7/2023 ባደረሰው ጥቃት የታገቱ 73 ሰዎች እና ከአስር ዓመት በፊት የተወሰዱ ሶስት ታጋቾች አሁንም በጋዛ ይገኛሉ።

ታጋቾቹ የማይለቀቁ ከሆነ "ገሀነም ይወርዳል" ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ጋዛን በባለቤትነት ማስተዳደር እንደምትፈልግ መናገራቸው ይታወሳል።

ሐማስ ስለትራምፕ አስተያየት የሰጠው ምላሽ የለም።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Feb, 10:01


#አንድ መቶ ሃያ ሺዎች የዳኑባቸው ሦስት ቀናት

ፈጥና በምትገባበት ወቅት ጥር 17 ዘግይታ በምትገባበበት ጊዜ ደግሞ የካቲት 24 ትጀምራለች፡፡ እንደ አቢይ ጾምም ሁሉ ሰኞ ቀን ነው የምትጀምረው፣ ጾመ ነነዌ፡፡ ከሰባቱ የሕግ አጽዋማት አንዷ ስትሆን ለመጀመሪያ ጊዜ የጾሟት የነነዌ ከተማ ሰዎች ናቸው፡፡ በትንቢተ ዮናስ የሰፈረው ታሪክ የነነዌ ሰዎች በፍጹም ጾምና ጸሎት ወደ እግዚአብሔር በመመለሳቸው መዳናቸውን ያሳያል፡፡ በዘፍጥረት 10÷11-12 እንደ ተጻፈው የነነዌ ከተማ በጤግሮስ ወንዝ ዳርቻ የምትገኝ ስትሆን መሥራቿም ናምሩድ ነው፡፡ ጥንታዊቷ የነነዌ ከተማ ለአሦራውያን መነሻ የሆነች፤ እጅግ ሰፊና ያማረች፤ የቅጥሯ ርዝመትም 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፈን ነበር፡፡ በትንቢተ ዮናስ 4÷11 ደግሞ በከተማዋ ንጉሡ ሰናክሬም ብዙ ሕንጻዎችን ገንብቶ ነበር፡፡

የነነዌ ሕዝብ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ቢበዛም በከንቱ ሊያጠፋቸው አልወደደምና ነቢዩ ቅዱስ ዮናስን እንዲያስተምራቸው ላከው፡፡ ዮናስ የስሙ ትርጓሜ ርግብ ማለት ሲሆን በዳግማዊ ኢዮአርብዓም ዘመነ መንግሥት የነበረ ነቢይ ነው፡፡ አባቱ አማቴ ሲባል እናቱ ደግሞ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኤልያስን በቤቷ ያስተናገደችው የሰራጵታዋ መበለት ናት፡፡ ነቢዩ ቅዱስ ዮናስ መኖሪያው በገሊላ በጋትሔፈር ከተማ ድንበር ነው። ይህ ነቢይ ኢዮርብዓም ሶርያውያንን አባሮ የእስራኤልን ድንበር እንደሚመልስ ትንቢት የተናገረም ነው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር የነነዌን ሕዝብ እንዲያስተምረው ቢልከውም “አንተመሐሪ ነህ ነነዌ ልትጠፋ ነው ብዬ ተናግሬ ብትምራቸው ሐሰተኛ ነቢይ እባላለሁ” ብሎ ላለመታዘዝ እስራኤልን ለቆ በመርከብ ወደ ተርሴስ ሸሸ፡፡

እግዚአብሔርም ታላቅ ነፋስን አስነሥቶ መርከቧ በማዕበል እንድትመታ አደረገ፡፡ ከዮናስ ጋር በመርከቧ ተሳፍረው የነበሩ ነጋድያንም ያላቸውን ሀብት ወደ ባሕሩ መጣል ሲጀምሩ ነቢዩ ዮናስ ጥፋቱን ተገንዝቦ “ማዕበሉ በእኔ ምክንያት የመጣ ስለሆነ ንብረታችሁን ሳይሆን እኔን ወደ ባሕር ጣሉኝ” አላቸው፡፡ ወደ ባሕሩ ለመጣል ዕጣ በተጣጣሉ ጊዜም በዮናስ ላይ ስለወጣ ዮናስን ወደ ባሕሩ ጣሉት፡፡ ከእግዚአብሔር ዘንድ የታዘዘ ታላቅ ዓሣ ነባሪ ዮናስን ውጦት ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት አሳድሮ ወደ ነነዌ አደረሰው፡፡ እግዚአብሔር የቅል ተክል ጥላ አድርጎለት አረፈ፡፡ ተኝቶ ሲነሳም ተክሉን ትል በልቶት ደርቆ ስላየ አዘነ፡፡

እግዚአብሔርም “አንተ ላልደከምክበትና በአንድ ቀን በቅሎ ላደገ ቅል ስታዝን እነሆ በታላቂቱ ነነዌ ከተማ ያሉ ከአንድ መቶ ሃያ ሺሕ በላይ ሕዝብና እንስሳቱ እንደምን አያሳዝኑኝምን?” በማለት ነቢዩ ዮናስም ውሸታም ላለመባል መኮብለሉ ስሕተት መሆኑን አስረድቶታል፡፡ ዮናስም ነነዌ መሬት ላይ መድረሱን ባወቀ ጊዜ ከእግዚአብሔር መሸሽ አለመቻሉን ተረዳ፤ የነነዌ ሰዎችንም “ንስሐ ግቡ” እያለ መስበክ ጀመረ፡፡ የነነዌ ሰዎችም ንስሐ በገቡ ጊዜ እግዚአብሔር ይቅር ብሎ ከጥፋት አድኗቸዋል፡፡ ሐሰት እንዳይባልም እሳቱ እንደ ደመና ሆኖ ከላይ ታይቶአል፡፡ የታላላቁ ዛፍ ቅጠል እስኪጠወልግ ድረስ አድርቆ ለሕዝቡ አሳይቷቸዋል፡፡ ንስሐቸው በከንቱ እንዳልቀረ አስረድቷቸዋል፡፡ በእነዚህ የጾም ቀናት ገዳማውያንን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡  

ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Feb, 09:13


ከነገ የካቲት 05/2017 ዓ.ም ጀምሮ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰሩ አሸከርካሪዎች በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ መቁም አይቻልም ተብሏል

በኮሪደር ልማት በለሙና የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት ተሽከርካሪ በመንገድ ዳር ማቆም እንደማይቻል የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል።

ቢሮው ጉዳዩን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ ፥ ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ከተለያዩ የአፍሪካ ብሎም የዓለም ሀገራት እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ መሆኑን አንስቷል።

ስለሆነም ከዛሬ የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ማታ 12:00 ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት በመንገድ ዳር ማቆም እንደማይቻል አስታውቋል።

በኤሌክትሮኒክ ክፍያ የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ፣ የሜትር ታክሲ፣ የላዳ፣ የታክሲ እና መሰል ተሽከርካሪዎችን የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች መልዕክቱን እንዲተገብሩም ቢሮው አሳስቧል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

10 Feb, 12:34


የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ከሠራተኞች ደመወዝ የፓርቲ አባልነት መዋጮ እንዳይቆርጡ የሚከለክል ረቂቅ ሕግ ተዘጋጀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አዲስ ረቂቅ አዋጅ ለውይይት ያቀረበ ሲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎችን በተመለከተ ካካተታቸው አዳዲስ ጉዳዮች መካከል የፖለቲካ ፓርቲዎችን የገቢ ምንጭ የሚመለከተው ማሻሻያ ይገኝበታል።

በሥራ ላይ ያለውም ሆነ ማሻሻያው በቀዳሚነት የሚጠቅሱት የፖለቲካ ፓርቲዎች የገንዘብ ምንጭ ከአባላት የሚሰበሰብ መዋጮ መሆኑን ነው።
ይህ ዓይነቱ መዋጮ አባላት በፈቃዳቸው ለፖለቲካ ፓርቲው የሚያዋጡት ነው። በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የገዢው ፓርቲ አባል የሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች የአባልነት መዋጮ የሚከፍሉት በተቀጠሩበት መሥሪያ ቤት አማካኝነት ከወርሃዊ ደመወዛቸው ላይ ተቀናሽ እየተደረገ ነው።

የገዢው ፓርቲ አባላት የሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች በፈቃዳቸው ይህንን መዋጮ የሚያደርጉ ቢሆንም በተለያዩ ጊዜያት የመንግሥት ሠራተኞች ያለፍቃዳቸው ከደመወዛቸው ላይ መዋጮ መቆረጡን በመጥቀስ ቅሬታ የሚያቀርቡባቸው አጋጣሚዎች ነበሩ።
ምርጫ ቦርድ ያዘጋጀው የማሻሻያ ረቂቅ፤ መሥሪያ ቤቶች ከሠራተኞቻቸው ደመወዝ ላይ የአባልነት መዋጮ የሚቁርጡበትን አሠራር ይከለክላል።
ረቂቁ፤ የመንግሥት ሠራተኛ ከሆነ የፖለቲካ ፓርቲ አባል የሚሰበሰብ የአባልነት መዋጮን "መሥሪያ ቤቱ በቀጥታ ከሠራተኛው ደሞዝ በመቁረጥ አባል ወደ ሆነበት የፖለቲካ ፓርቲ የባንክ ሂሳብ ማስገባት አይችልም" ሲል ክልከላ አስቀምጧል።
ረቂቁ፤ በገቢ ምንጭ ላይ የጣለው ክልከላ ይህ ብቻ አይደለም። የፖለቲካ ፓርቲዎች ዕጩዎች "ከማናቸውም ሰው የሚሰጥን ስጦታ ወይም እርዳታን" በግላቸው እንዳይቀበሉ ከልክሏል። በረቂቁ መሠረት ይህንን ዓይነቱን ስጦታ ወይም እርዳታ መቀበል የሚችሉት "በፓርቲው በኩል" ነው።
በዚህ ዓይነት መልኩ እርዳታ የተቀበለ ዕጩ "ድርጊቱ በተፈጸመ ወይም መፈጸሙን ባወቀ በ48 ሰዓት ውስጥ" ለምርጫ ቦርዱ ማሳወቅ እና "በዕጩነት ላቀረበው ፓርቲ የተደረገውን ስጦታ ወይም እርዳታ ማስረከብ" እንዳለበት ረቂቁ ላይ ተቀምጧል።
#BBC

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

10 Feb, 09:01


የኢትዮጵያ “ፈታኝ” የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ “አስደናቂ ውጤቶች” ይዞ የሚመጣ ነው ሲሉ የአይኤምኤፍ ኃላፊ ተናገሩ!

የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ፣ ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በተግዳሮቶች የተሞላ መሆኑን አስታውቀው፣ የኢኮኖሚ ማሻያው “ፈታኝ” ሲሉ በመግለጽ “ጊዜ የሚወስድ” መሆኑንም ጠቁመዋል።

የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ጉብኝት አካሂደዋል፤ በጉብኝታቸውም ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድን (ዶ/ር) ጨምሮ ከተለያዩ የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር መክረዋል።

የማሻሻያ እርምጃዎቹ መካከል “አንዳንዶች ቀድሞውኑ ግልጽ እየሆኑ ነው” ያሉት ዳይሬክተሯ “ህብረተሰቡም በኢኮኖሚ ማሻሻያው ላይ አንድ በመሆን ሊደግፍ ይገባል” ሲሉ አሳስበዋል።

ባለፈው አመት 2024 ኢትዮጵያ ያስመዘገበችው የ8 ነጥብ አንድ በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ተቋማቸው ተንብዮት ከነበረው የስድስት ነጥብ አንድ በመቶ እድገት ብልጫ ያለው መሆኑን በመጥቀስ "ኢትዮጵያ የምትኮራበት ብዙ ነገር አለ" ሲሉ አስታውቀዋል።

የኢኮኖሚ መርሃ ግብሩ ኢትዮጵያ ለቀጣይ የኢኮኖሚ እድገትና መረጋጋት ያላትን ቁርጠኝነት በማሳየት ለሌሎች የአህጉሪቱ ሀገራት ተምሳሌት እንድትሆን ያደርጋታል ብለዋል።

በተለይም የፊስካል ፖሊሲዉን በማሳደግ፣ የኢኮኖሚዉን መዋቅራዊ ችግሮችን በመፍታት እና ኢንቨስትመንትን በማበረታታት የዜጎችን የኑሮ ደረጃን የሚያሻሻሽል መሆኑን ተናግረዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

10 Feb, 09:00


#አንድ መቶ ሃያ ሺዎች የዳኑባቸው ሦስት ቀናት

ፈጥና በምትገባበት ወቅት ጥር 17 ዘግይታ በምትገባበበት ጊዜ ደግሞ የካቲት 24 ትጀምራለች፡፡ እንደ አቢይ ጾምም ሁሉ ሰኞ ቀን ነው የምትጀምረው፣ ጾመ ነነዌ፡፡ ከሰባቱ የሕግ አጽዋማት አንዷ ስትሆን ለመጀመሪያ ጊዜ የጾሟት የነነዌ ከተማ ሰዎች ናቸው፡፡ በትንቢተ ዮናስ የሰፈረው ታሪክ የነነዌ ሰዎች በፍጹም ጾምና ጸሎት ወደ እግዚአብሔር በመመለሳቸው መዳናቸውን ያሳያል፡፡ በዘፍጥረት 10÷11-12 እንደ ተጻፈው የነነዌ ከተማ በጤግሮስ ወንዝ ዳርቻ የምትገኝ ስትሆን መሥራቿም ናምሩድ ነው፡፡ ጥንታዊቷ የነነዌ ከተማ ለአሦራውያን መነሻ የሆነች፤ እጅግ ሰፊና ያማረች፤ የቅጥሯ ርዝመትም 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፈን ነበር፡፡ በትንቢተ ዮናስ 4÷11 ደግሞ በከተማዋ ንጉሡ ሰናክሬም ብዙ ሕንጻዎችን ገንብቶ ነበር፡፡

የነነዌ ሕዝብ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ቢበዛም በከንቱ ሊያጠፋቸው አልወደደምና ነቢዩ ቅዱስ ዮናስን እንዲያስተምራቸው ላከው፡፡ ዮናስ የስሙ ትርጓሜ ርግብ ማለት ሲሆን በዳግማዊ ኢዮአርብዓም ዘመነ መንግሥት የነበረ ነቢይ ነው፡፡ አባቱ አማቴ ሲባል እናቱ ደግሞ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኤልያስን በቤቷ ያስተናገደችው የሰራጵታዋ መበለት ናት፡፡ ነቢዩ ቅዱስ ዮናስ መኖሪያው በገሊላ በጋትሔፈር ከተማ ድንበር ነው። ይህ ነቢይ ኢዮርብዓም ሶርያውያንን አባሮ የእስራኤልን ድንበር እንደሚመልስ ትንቢት የተናገረም ነው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር የነነዌን ሕዝብ እንዲያስተምረው ቢልከውም “አንተመሐሪ ነህ ነነዌ ልትጠፋ ነው ብዬ ተናግሬ ብትምራቸው ሐሰተኛ ነቢይ እባላለሁ” ብሎ ላለመታዘዝ እስራኤልን ለቆ በመርከብ ወደ ተርሴስ ሸሸ፡፡

እግዚአብሔርም ታላቅ ነፋስን አስነሥቶ መርከቧ በማዕበል እንድትመታ አደረገ፡፡ ከዮናስ ጋር በመርከቧ ተሳፍረው የነበሩ ነጋድያንም ያላቸውን ሀብት ወደ ባሕሩ መጣል ሲጀምሩ ነቢዩ ዮናስ ጥፋቱን ተገንዝቦ “ማዕበሉ በእኔ ምክንያት የመጣ ስለሆነ ንብረታችሁን ሳይሆን እኔን ወደ ባሕር ጣሉኝ” አላቸው፡፡ ወደ ባሕሩ ለመጣል ዕጣ በተጣጣሉ ጊዜም በዮናስ ላይ ስለወጣ ዮናስን ወደ ባሕሩ ጣሉት፡፡ ከእግዚአብሔር ዘንድ የታዘዘ ታላቅ ዓሣ ነባሪ ዮናስን ውጦት ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት አሳድሮ ወደ ነነዌ አደረሰው፡፡ እግዚአብሔር የቅል ተክል ጥላ አድርጎለት አረፈ፡፡ ተኝቶ ሲነሳም ተክሉን ትል በልቶት ደርቆ ስላየ አዘነ፡፡

እግዚአብሔርም “አንተ ላልደከምክበትና በአንድ ቀን በቅሎ ላደገ ቅል ስታዝን እነሆ በታላቂቱ ነነዌ ከተማ ያሉ ከአንድ መቶ ሃያ ሺሕ በላይ ሕዝብና እንስሳቱ እንደምን አያሳዝኑኝምን?” በማለት ነቢዩ ዮናስም ውሸታም ላለመባል መኮብለሉ ስሕተት መሆኑን አስረድቶታል፡፡ ዮናስም ነነዌ መሬት ላይ መድረሱን ባወቀ ጊዜ ከእግዚአብሔር መሸሽ አለመቻሉን ተረዳ፤ የነነዌ ሰዎችንም “ንስሐ ግቡ” እያለ መስበክ ጀመረ፡፡ የነነዌ ሰዎችም ንስሐ በገቡ ጊዜ እግዚአብሔር ይቅር ብሎ ከጥፋት አድኗቸዋል፡፡ ሐሰት እንዳይባልም እሳቱ እንደ ደመና ሆኖ ከላይ ታይቶአል፡፡ የታላላቁ ዛፍ ቅጠል እስኪጠወልግ ድረስ አድርቆ ለሕዝቡ አሳይቷቸዋል፡፡ ንስሐቸው በከንቱ እንዳልቀረ አስረድቷቸዋል፡፡ በእነዚህ የጾም ቀናት ገዳማውያንን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡  

ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

10 Feb, 05:02


ፌስቡክን የሚያስተዳድረው ሜታ ኩባንያ በርካታ ሰራተኞቹን ሊያሰናብት መሆኑ ተሰምቷል

የፌስቡክ፣ ዋትስአፕ እና ኢንስታግራም እናት ኩባንያ ሜታ በርከት ያሉ ሰራተኞቹን ከስራ ሊያሰናብት መሆኑ ተነግሯል።

ሜታ ኩባንያ ሰራተኞቹን ለማሰናበት ውጥን ቢይዝም በምትኩ ሮቦተችን ስራ የሚያለማምዱ ኢንጂነሮች በመቅጠር ተጠምዷል ነው የተባለው።

ከስራቸው የሚሰናበቱ ሰራተኞችን ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ ማሳወቅ ይጀመራል የተባለ ሲሆን፤ ከስራቸው የሚሰናበቱ ሰራኞችም አሜሪካን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ናቸው ተብሏል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

10 Feb, 05:01


'' በዚህም ወቅት የተቸገሩ ገዳማዊያንን እናስብ''

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Feb, 16:36


7 ሺህ 831 ሊትር ሕገ-ወጥ ቤንዚን ተያዘ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገ-ወጥ መንገድ በጭነት አይሱዙ ተሽከርካሪ ሲዘዋወር የነበረ 7 ሺህ 831 ሊትር ሕገ-ወጥ ቤንዚን ተይዟል።

ሕገ ወጥ ቤንዚኑ በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ከአንፎ አደባባይ ወደ ጦርሀይሎች በሚወስደው መንገድ በአይሱዙ ተሽከርካሪ ተጭኖ ሲዘዋወር በፖሊስ መያዙ ተጠቅሷል።

የተያዘውን ቤንዚን በአቅራቢያ በሚገኝ ማደያ እንዲሸጥ በማድረግ 794 ሺህ 611 ብር ከ57 ሳንቲም በፋይናንስ ዝግ አካውንት እንዲገባ መደረጉን ከአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ተመሳሳይ ድርጊቶችን ለመቆጣጠር እንዲቻል ህብረተሰቡ የተለመደ ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Feb, 16:35


#የቤተ መንግስቱን ግድግዳ ሰንጥቆ ገብቶ…


በ1ኛው መቶ ክ/ዘመን መጨረሻ አካባቢ በሮም ቤተ መንግስት የተወለደች፣ ንጉሡ አባቷ ጣዖት የሚያመልክ፣ እስከ ወጣትነቷ ድረስ ክርስቶስን ልታውቅ የምትችልበት አጋጣሚ ያልነበራት፣ ይሁንና ስለክርስቶስ ፍቅር በሰማዕትነት ያረፈች እናት ናት ቅድስት ኦርኒ፡፡ "ኦርኒ" ማለት በምሥራቃውያን ልሳን "ሰላም" ማለት ነው:: ቅድስቲቱ አርበኛ የዘመነ ሐዋርያት የቤተ ክርስቲያን ፍሬ ስትሆን ተወልዳ ያደገችውም በቀድሞው የሮም ግዛት ውስጥ ነው:: ንግሥት እናቷ ምንም ክርስቲያን ብትሆንም የሚደርስባትን መከራ በመፍራት ስለ ክርስትና ልትነግራት አልደፈረችም፡፡ ዘወትር ስለልጇ በስውር ከመጸለይ ግን አልቦዘነችምና ድንቅ ምላሽ አግኝታለች፡፡


ጣዖት የሚያመልከው አባቷ ሰው እንዳያያት ለብቻዋ ቤተ መንግስት ሠርቶ 12 ሞግዚቶችን መድቦ ፍቅረ ጣኦት እንዲያድርባት፣ ጣዖት ከፊቷ አቁሞ ለዘመናት በስውር አቆያት፡፡ የሚያስተምራት ፈላስፋ ከቀጠረላት በኋላም መልኳን እንዳያየው በር ላይ ሆኖ ነበር የሚያስተምራት፡፡ የመዳን ምክንያት የሚፈልግልን እግዚአብሔር ግን ይህን የንጉሱ አካሔድ ተጠቀመበት፡፡ በሚገርም ሁኔታ መምህሯ ጠንካራ ክርስቲያን ደግ ሰው ነበርና በምን መንገድ ሃይማኖትን ሊያስተምራት እንደሚችል ሲያስብ አንድ ቀን ቅድስት ኦርኒ ራዕይ እንዳየች ነገረችው፡፡ ራዕዬዋ የቤቷ መስኮቶች ተከፍተው በስተምሥራቅ ነጭ ርግብ የወይራ ዝንጣፊ ይዛ ገብታ ከማዕዷ ላይ አስቀምጣው ትወጣለች፡፡ እርሷን ተከትሎ ቁራ በምዕራብ ገብቶ ማዕዷ ላይ እባብ ጥሎይወጣል፡፡ በ3ኛው ደግሞ ንስር ገብቶ አክሊል አስቀምጦላት ወጣ፡፡


ቅድስቲቱም እየገረማት አረጋዊ መምህሯን "ተርጉምልኝ" አለችው፡፡ እርሱም:- ርግብ-ጥበብ መንፈስ ቅዱስ፣ ዘይት-ጥምቀት፣ ቁራ-ክፉ ንጉሥ፣ እባብ-መከራ፣ ንስር-ድል ነሺነት ልዑላዊነት፣ አክሊልም-ክብረ ሰማዕታት ነው" በማለት ክርስቲያን ሆና ይህ ሁሉ እንደሚደረግ ነግሮ ተሰናበታት፡፡ እርሷም ስትጸልይ የእግዚአብሔር መልአክ ተገልጦ ካጽናናት በኋላ አስተምሮ ያጠምቃት ዘንድ ሐዋርያው ቅዱስ ጢሞቴዎስን ልኮላታል፡፡ ሐዋርያውም የቤተ መንግስቱን ግድግዳ ሰንጥቆ ገብቶ፣ ለሰማያዊ ሙሽርነት የሚያበቃ ትምህርት አስተምሮ አጥምቋት ሔዷል፡፡ በክርስቶስ ፍቅር የተነካቸው ቅድስት ኦርኒም የአባቷን ጣዖታት ቀጥቅጣ ሰብራ እውነተኛውን አምላክ ማማለክ በመጀመሯ ከአባቷ ጋር ተጣላች፡፡ ንጉሱ አባቷ በእንስሳት ጅራት ላይ ጸጉሯን አስሮ በማስጎተት ሊገድላት እንስሶቹን ሲይዛቸው ደንብረው እጁን ገንጥለው መሬት ላይ ጥለው ገደሉት፡፡ ቅድስት ኦርኒ ግን ወደ ፈጣሪዋ ጸልያ አድርሳ አባቷን ከሞት አስነሳችው፤ እጁም ተመለሰለት፡፡


በዚህ ታላቅ ተአምር ምክንያትም በዚያች ዕለት ብቻ አባቷና 30,000 የከተማው አሕዛብ አምነው ተጠምቀዋል፡፡ ቅድስት ኦርኒ ኃይለ መንፈስ ቅዱስ ታጥቃ ክርስትናን ሰብካለች፡፡ የክርስትና ጠላት የነበረው ንጉሡ ዳኬዎስ፣ ልጁና ሌሎች 2 ነገሥታት ክርስትናን እንደትተው ለጣኦትም እንድትሰግድ በእሳት በማቃጠል፣ ለአራዊት በመስጠት፣ በግርፋትና በጦር ፈትነዋታል፡፡ እርሷ ግን ሁሉን በክርስቶስ ኃይል ድል ነስታለች፡፡ ድንቅ ተአምራት ያደረገችው ቅድስት እናት በመጨረሻም ጥር 30 በሰማዕትነት አርፋለች፡፡ በዘመነ ስብከቷ አስተምራ ካሳመነቻቸው ባሻገር 130,000 የሚያህሉ ሰዎች ለሰማዕትነት እንዲበቁም ምክንያት ሆናለች፡፡ ገዳማውያን አባቶችና እናቶቻችንን በመርዳት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Feb, 09:10


ኬላዎች እንዲነሱ ተወስኗል ተባለ

ከቀበሌ ወደ ቀበሌ ከከተማ ወደ ከተማ ገመድ እየወጠሩ በኬላ ስም የተከፈቱ ጣቢያዎች እንዲዘጉ ነው ተወሰነ የተባለው።

በየቦታው እንደፉክክር የሚታዩ ከቀበሌ ወደ ቀበሌ ከከተማ ወደ ከተማ ገመድ እየወጠሩ በኬላ ስም የተከፈቱ ጣቢያዎች አስፈለጊ ባለመሆናቸው የብልጽግና ፓርቲ በ2ኛው ጠቅላላ ጉባኤው እንዲዘጉ አቅጣጫ ማስቀመጡን የትራንስፖርት ሚንስትሩ ዶ/ር አለሙ ስሜ ገልጸዋል።

በኬላ ስም የተከፈቱ ጣቢያዎች አላስፈላጊ ወጪ፣ አላስፈላጊ የጊዜ ብክነት ከማስከላቸውም በላይ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ዕድገት ፍጥነት የሚገድቡ፣ ኢኮኖሚውን አንቆ የሚይዝ ልጓም ወይም ፍሬን እንደመያዝ ነው ሲሉ ገልጸውታል።

እነዚህ ኬላዎች አንድ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ማኅበረሰብ ለመፍጠር እየተደረገ ያለውን ጥረት ያዛባሉ ያሉት ሚኒስትሩ በኢኮኖሚው ላይ እንቅፋት የሚፈጥሩ ናቸውም ብለዋል።

የሰዎችን እና የዕቃዎችን ነፃ እንቅስቃሴ መገደብ፣ ዋጋ እንዲጨምር በማድረግ የኑሮ ውድነት በማባባስ ድርሻ እንዳለው ለኢቢሲ ተናግረዋል።

አንዳንድ ቀበሌዎች እና ከተማዎች ገቢ ለመሰብሰብ በሚል ስም የፈጠሯቸው ጣቢያዎችን አንድ ተሽከርካሪ ከ10 ብር ጀምሮ እስከ 30 ሺህ ብር ለመክፈል እንደሚገደዱ ጠቁመዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Feb, 17:38


የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ በክልሉ የሚካሄዱ ወርቅና መዳብን ጨምሮ ማናቸውም የማዕድን ቁፋሮ ሥራዎች ከየካቲት 1 ጀምሮ ሙሉ በሙሉ እንዲቆሙ ውሳኔ ማሳለፉን የክልሉ ቴሌቪዥን ዘግቧል።

ጊዜያዊ አስተዳደሩ ይህን መመሪያ ያስተላለፈው፣ የክልሉ የማዕድን ሃብት በሕገወጥ መረቦች አማካኝነት እየተመዘበረ መኾኑን በተደጋጋሚ ሲገልጽ ቆይቷል።

ጊዜያዊ አስተዳደሩ፣ በክልሉ የሚካሄደዱ መጠነ ሰፊ ሕገወጥ የማዕድን ቁፋሮዎችን የሚመረምር ግብረ ኃይል ማቋቋሙንም ቀደም ሲል ገልጦ ነበር።

በሕገወጥ የማዕድን ቁፋሮው የታጠቁ ቡድኖች በዋናነት እንደሚሳተፉና በተለይ የወርቅ የኮንትሮባንድ ንግድ መረብ እስከ አዲስ አበባ፣ አሥመራ፣ ካምፓላና ዱባይ ድረስ የተዘረጋ ስለመኾኑ በተደጋጋሚ እንደተዘገበ አይዘነጋም።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Feb, 15:16


በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ የሚገኝ ወንዝ ቀለሙ "የደም "  መልክ በመያዙ እያነጋገረ ይገኛል

ይህ በጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች እና የቆዳ ፍብሪካዎች አካባቢ የሚገኘዉ የሳራንዲ ወንዝ ቀለሙ ወደ ደማቅ ቀይ መቀየሩን የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች ዘግበዋል።

የውሃው ቀለም የተቀየረበትን መንስኤ ለማወቅ በስፍራው የሚገኙ የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያዎች የውሃውን ናሙና ሰብሰበው የወሰዱ ሲሆን ፤ ባለሙያዎቹ ለውሀው መበከል መንስኤ የሆኑት የሆኑ አይነት "ተፈጥሮአዊ ውህዶች" ሊሆኑ ይችላሉ በማለት ጥርጣሬአቸውን አስቀምጠዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Feb, 12:25


የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከደህንነት መረጃ ታገዱ

አሜሪካንን በፕሬዝዳንትነት ያገለገሉ መሪዎች በየዕለቱ ያሉ የአሜሪካ ደህንነት መረጃዎች እንዲያውቁት የሚፈቅድ ህግ አላት፡፡

ከአራት ዓመት በፊት በስልጣን ላይ የነበሩት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ተሸንፈው ስልጣን ለጆ ባይደን ካስረከቡ በኋላ ይህ አሰራር ከዶናልድ ትራምፕ ላይ ተሸሮ ነበር፡፡

ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በወቅቱ ዶናልድ ትራምፕ የሚታመኑ ሰዉ ባለመሆናቸው የአሜሪካ ዕለታዊ ደህንነት መረጃ ሊደርሳቸው አይገባም ሲሉ አግደዋቸው ነበር፡፡

በዳግም ምርጫ ድል ወደ ነጩ ቤተ መንግስት የተመለሱት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በተራቸው ጆ ባይደን የአሜሪካ ዕለታዊ የደህንነት መረጃ ሊደርሰው አይገባም ሲሉ አግደዋቸዋል፡፡

“ጆ ተባረሃል፣ አንተ የአሜሪካ ሚስጢራዊ መረጃ ሊደርስህ የሚገባ ሰው አይደለህም” ሲሉ ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ጽፈዋል፡፡

ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከ ባይደን በተጨማሪም የቀድሞ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ፣ የደህንነት አማካሪ ጆ ቦልተን እና ሌሎች ባለስልጣትንም አግደዋል፡፡(via Alain)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Feb, 12:20


#የብርሃን መንገዳችን ጅማሬ

መላው ዓለም ለአምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመናት የነበረበት ባርነት በነጻነት ተተካ፣ ከውድቀት ተነሳ፣ መቃተቱ ተገታ ብንል እርሷን ተመክተን ነው፡፡ አባታችን ቅዱስ ኤፍሬም በረቡዕ ውዳሴ ማርያም “ነጸረ አብ እምሰማይ ወኢረከበ ዘከማኪ፣ ፈነወ ዋህዶ ወተሰብአ እምኔኪ” “አብ ከሰማያት ሆኖ ሲመለከት አንቺን የመሰለ አላገኘም አንድያ ልጁንም ወዳንቺ ልኮ ሰው ሆነ” ሲል ይገልጻታል፡፡ አንዳንዶች እምቤታችንን እርሱ እግዚአብሔር መረጣት የሚለውን ሲቀበሉ፣ እንድትመረጥ ሆና በንጽህና በቅድስና መገኘቷን መግለጽ አይሹምና ቅዱስ ኤፍሬም “አንቺን የመሰለ አላገኘም” ይላታል፡፡ በቅድስት ድንግል ማርያም መወለድ ወላጆቿ ቅዱስ ኢያቄምና ቅድስት ሀና ፍሬ አጊኝተዋል፡፡ ዓለም ደግሞ የመድኃኒቱን እናት፡፡

በመካንነት የነበሩት ወላጆቿ በንጽህና በቅድስና ቢኖሩም በወቅቱ የነበሩት ከካሕናተ ኦሪት ልጅ ስላልወለዱ መስዋዕታቸውን እንኳን ሊቀበሏቸው ፈቃደኛ አልነበሩም፡፡ ወላጆቿ ወደ እግዚአብሔር ጸልየው፣ ስዕለት ገብተው የወለዷት የልመናቸው መልስ ስትሆን፣ የሰው ልጅ ደግሞ ለአምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመናት ያቀረበው የአድነን ልመና መልስ ናት፡፡ እመቤታችን ገና በቅድስት ሐና ማሕጸን ከነበረችበት ወቅት ጀምሮ ተአምራት ስታደርግ ነበር፡፡ ቤርሳቤህ ተባለች ሴት የሀናን መጽነስ ስትሰማ በደስታ ልትጎበኛት መጣች፡፡ ሁለቱንም አይኗን አጥታ የነበረችው ይህች ሴት ቅድስት ሐናን ወደ ቤቷ ገብታ እንኳን ደስ አለሽ ሆዷን ዳሰሰቻት፡፡ ድንገት በዚያው እጇ ዓይኗን ብትነካው ሁለቱንም አይኖቿ ቦግ በለው በሩላት፡፡ ይህን ምሳሌ አደርገው ድውያን እየመጡ ሆዷን ዳሰው ይፈወሱ ነበር፡፡

ሳሚናስ የሚባል የቅድስት ሐና የአጓቷ ልጅ ነበር፡፡ ይህ ሰው ታሞ ይሞታል፡፡ እመቤታችንን በሆዷ የያዘችው እናታችን ቅድስት ሐናም እጅግ ተወደው ነበርና በቤቱ ተገኝታ የአልጋውን ሸንኮር እየዞረች ስታለቅስ ከሞተበት ተነስቶ “የሰማይና የምድር ፈጣሪ አያት ሆይ ላንቺ ክብር ይገባሻል!!!” ብሎ መስክሮ አርፏል፡፡ አይሁድ የነገሩ አካሔድ አላማራቸውም፤ መጀመሪያ ድውያን የሀናን ሆድ እየዳሰሱ ተፈወሱ፣ ከዚያም የሞተው ዘመዷ ከሞት መነሳት ብቻ ሳይሆን ልዩ ክብር ያላት ጽንስ በማሕጸኗ እዳለ መሰከረ፡፡ እናም ቀድሞ የእነዚህ ዘር የነበሩ ዳዊትና ሰሎሞን አርባ፣ አርባ ዘመን ገዙን አሁን ከዚህች የሚወለድ ምን ሊያደርገን ነው? ሳይወለድ እንቅደመው ብለው በድንጋይ ሊወግራቻ ተነሱ፡፡

የራማው ልዑል ቅዱሰ ገብርኤል ይዟቸው ተሰውሮ ከከተማው ውጪ ሊባኖስ ተራራ ሲደርሱ ከመሸ ከጨለመ በኋላ ቅድስት ሐና ምጥ ያዛት በእዚያው በሊባኖስ ተራራም ቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደች፡፡ ሰማያት ብርሃን ሰጡ፣ ቅዱሳን መላእክት አዲስ ምስጋና ተቀኙላቸው፣ የሊባኖስ ተራራም በብርሃን ደመቀ ተዋበ ምክንያቱም የብርሃን እናቱ ተወልዳለችና፡፡ በጨለማውስጥ የነበረው ዓለም ብርሃን የሚያይባት፣ የእውነተኛው ጸሐይ እናቱ ተወለደች፡፡ አባቷ ንጉስ ሰሎሞን “ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ” እንዳለ በሊባኖስ ተራራ ተወለደች፡፡ ይህችን ብርሃን፣ የብርሃን እናት ገዳማውያን አባቶችና እናቶች በዚሁ ምስጋና ያመሰግኗታል፡፡ ገዳማቸውን እናግዝ፣ በዓታቸውን እናጽና፡፡      

ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Feb, 11:37


ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ መሪዎች ሰው መሆናቸውን እጠራጠራለሁ አሉ⁉️

👉🏿 ከ50 ዓመታት የአህጉሪቷ የነጻነት ጉዞ በኋላ፣ ለህዝባችው አስፈላጊውን መሠረተ ልማት ካላሟላችው ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?


👉🏿በወርቅ፣ በአልማዝ፣ በነዳጅ፣ በዩራኒየም፣ በብረት፣ በማዕድን፣ በብር፣ በማግኒዥየም፣ በነሐስ፣ በጋዝ የተፈጥሮ ሃብቶቻችው ላይ ተቀምጣችው፣ ህዝባችው በረሃብ፣ በትምህርት አለመዳረስ፣ በጤና አገልግሎት እጦት፣ ቢሞት፣ ሰው ነን ብላችው ታምናላችው?

👉🏿በስልጣን ላይ ቆይታችው፣የራሳችሁን  ዜጎች ለመግደል ከውጭ የጦር መሣሪያዎችን ስታስገቡ፣ ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?

👉🏿የገዛ ዜጎቻችሁን እንደውሻ ስታንገላቱና ስትገድሉ፣ ማን ዜጎቻችሁን እንዲያከብር  ትጠብቃላችው?

👉🏿በራሳችው  አገር ላይ ቀማኛና ሌባ በመሆናችው ፣ የሃገራችሁን  ሀብቶች ሁሉ በመስረቅ፣ አብዛኞቹ ዜጋዎቻችው በስደትና በድህነት ውስጥ እንዲያልፉ ስታረጉ፣ የሰው ልጆ ነን ብላችው ታስባላችው?
ትራምፕ ይሄን የተናገሩት ሰሞኑን በዋሽንግተን ዋይት ሀውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ መሆኑን ተመልክቻለሁ።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Feb, 08:13


ኢንጂነር ታከለ ኡማ ትናንት መነጋገሪያ ሆነው በዋሉበትና ከማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ባነሱት ፎቶ ግራፍ ዙሪያ ይቅርታ ጠየቁ። "ለአፈር መዳበሪያ የጭነትና የማውረድ ሂደት ለማስረዳት የተጠቀምነው ፎቶ የቆየ በመሆኑ በተወሰነ መልኩ ግርታን ፈጥሯዋል ።

" ያሉት ኢንጂነሩ፣ "ፎቶዎቹ የጭነት ሂደት ለማስረዳት የተጠቀምነው እንጂ የመዳበሪያውን አሁናዊ ሁኔታ የሚገልፅ አለመሆኑንና ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እጠይቃለሁ።" ብለዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Feb, 16:06


በጋምቤላ ክልል ባለፋት ስድስት ወራት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

በጋምቤላ ክልል በ2017 በጀት አመት ስድስት ወራት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል።በቢሮዉ የእቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ቡድን መሪ አቶ ሳሙኤል ገለታ ለብስራት ሬድዮና ቴሌቪዥን እንደገለፁት በስድስት ወራት ውስጥ 1 ቢሊዮን 628 ሚሊዮን 214 ሺህ 520 ገቢ ለመሰብሰብ በእቅድ ተይዞ ነበር።

በዚህም አንድ ቢሊዮን 492 ሚሊዮን 752ሺህ 264 ብር መሰብሰቡን ገልፀው የእቅዱን 91ነጥብ 68 ማሳካት ተችሏል፡፡ በተገኘው ውጤት አፈጻጸሙ ከዓምና ተመሳሳይ ወቅት ከተሰበሰበዉ ጋር ሲነጻጸር የዘንድሮዉ  ከ443 ሚሊዮን በላይ ብልጫ አሳይቷል፡፡ በገቢ አሰባሰብ ዙሪያ ጥሩ ውጤት መመዝገቡን የገለፁት አቶ ሳሙኤል ከአደረጃጀት ጋር ተያይዞ ሲስተዋሉ የነበሩ ክፍተቶችን ለመቅረፍ ከክልል እስከ ወረዳ ክትትልና ድጋፍ የማድረግ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል።

በበጀት አመቱ ማብቂያ ድረስ 2 ነጥብ 9 ቢሊዮን ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዷል። በቀጣይ ግብር ከፋዮች ግብር የሚከፍሉበትን ዘመናዊ አሰራር በወረዳዎች በስፋት ለመተግበር በማቀድ ይህን ማሳካት የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ  ተገልጿል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Feb, 16:04


#የስጋ ሞታቸውን ለምነው ያገኙት ቅዱስ አባት


በሀገራችን በኢትዮጵያ ወንጌል አንዲስፋፋ ትልቅ አስተዋጽኦ ካደረጉ አጋጣሚዎች የተስዓቱ ቅዱሳን መምጣት ነው፡፡

በአክሱማዊው ሥርወ መንግሥት በምጽዋና ቀይ ባሕር አድርገው የገቡት ዘጠኙ ቅዱሳን በቅድሚያ የጊዜውን ቋንቋ ግዕዝ ከተማሩ በኋላ በርካታ ቅዱሳን መጻሕፍትን ከተለያዩ ቋንቋዎች ወደ ግዕዝ ተርጉማል፡፡ ከእነዚህ ሀገራችንን በወንጌል ብርሃን እንደ ፀሐይ ካበሯት ቅዱሳን አንዱ ታላቁ አባት አባ ጽሕማ ናቸው፡፡ የትውልድ ሀገራቸው አንጾኪያ ሲሆን አቡነ ጽሕማ የተባሉት ጺማቸው በጣም ረጅም ስለነበረ ነው፡፡ አባ ጽሕማ ገዳም እየገደሙ፣ በዓት እያበጁ፣ ከሣቴ ብርሃን አባ ሰላማ የመሠረተውን የክርስትና ሃይማኖት በከፍተኛ ሁኔታ አስፋፍተዋል፡፡ ገዳማትን አስፋፍተው የወንጌልን ብርሃን በሀገራችን ላይ አብርተዋል፡፡


ትግራይ ዓድዋ አካባቢ የሚገኘው ደብረ ሐተታ የሚባለው ገዳማቸው ትልቅ በረከት ያለበት ስፍራ ነው፡፡ ጻድቁ በጸለዩበት ስፍራ የሚገኘው ፈዋሽ ጸበላቸው  አሁንም ድረስ በርካቶችን ከጭንቀት የሚገላግል ነው፡፡ የተፈጥሮን ሕግ በሻረ መልኩ ይህ ጸበል በጋ ሲሆን መጠኑ ይጨምራል፣ ክረምት ላይ ደግሞ ይቀንሳል፡፡ ሌላው አስገራሚ ነገር በጸበሉ አካባቢ ሣር ወይም እርጥብ ነገር ፈጽሞ አለመኖሩ ነው፡፡ በሰማዕትነት ያረፉት አቡነ ጽሕማ ጌታችን ከሞት ቢያስነሳቸውም እርሳቸው ግን እንደገና ልሙት ብለው ለምነው ነው ያረፉት፡፡  በገዳሙ ውስጥ መካነ መቃብራቸው ካለበት ትልቅ ተራራ ሥር ውስጥ ለውስጥ ወጥቶ የሚመጣው ሙቀት ያለው እስትፋስ ለአስምና ለቁርጥማት መድኃኒት ነው፡፡ በርካታ ሰዎችም ከHiv ኤድስ ድነዋል፡፡


በአንድ ወቅት አቡነ ጽሕማ ኢየሩሳሌም ደርሰው ሲመለሱ የሞተ ሰው ቢያገኙ በበድኑ ላይ የነበሩትን ተባዮች ወደሳቸው ሰውነት አስተላልፈው ተባዮቹ ሰውነታቸውን ሲመገቡ ኖረዋል፡፡ ተባዮቹም ወርቃማ ክንፍ ያላቸው ሆኑ፡፡ እነዚያ ተባዮች ዛሬም ድረስ በዓመት አንድ ጊዜ መስከረም 21 ቀን ላይ ጻድቁ ሰማዕትነት ወደተቀበሉበት ቦታ እየበረሩ ሲሄዱ በግልጽ ይታያሉ፣ ድምጻቸውም ይሰማል፡፡ ከዚያም ይሰወራሉ፡፡ አቡነ ጽሕማ ከገዳማቸው ወጥተው አርድእቶቻቸውን ለመጠየቅ "ወርዒ" በተባለው ቦታ አባ ፊልሞና ገዳም ደርሰው፣ ወንጌልን እየሰበኩ ሲመለሱ ሽፍቶች “አትስረቁ” የሚለን ይህ ደግሞ ማነው ብለው ስለገደሏቸው ለወንጌል ክብር ሰማዕትነት ተቀብለዋል፡፡

ይሁንና ጌታችን ጻድቁን አባት ከሞት አስነሣቸው፡፡ እርሳቸውም ወደገዳማቸው ተመልሰው ለቀናት ሲጸልዩና ለገዳዮቻቸው ምሕረትን ሲለምኑ ቆይተው ከጌታችን ታላቅ ቃልኪዳን ከተቀበሉ በኃላ እባክህ ወዳንተ ውሰደኝ ብለው እንደገና በሰላም ዐርፈዋል፡፡ ገዳማውያን አባቶችና እናቶቻችን የዚህን ዓለም ክብር ንቀው የሰማያዊውን መንግስት ክብር ሽተው “ሊሔዱ ጌታቸውንም ሊያዩ ይወዳሉ፡፡” አቡነ ጽሕማ በመጨረሻ ጥር 19 ቀን ካረፉ በኃላ በወቅቱ የነበረው ደገኛው ንጉሥ ዐፄ ገብረ መስቀል ተዝካራቸውን አድርጎላቸዋል፡፡ ጻድቁም በአካለ ነፍስ ተገልጠውለት እርሱም ኅዳር 30 ቀን እንደሚያርፍ ነግረውትና ባርከውት ዐርገዋል፡፡ ጥር 26ም መታሰቢያቸው ይደረጋል፡፡ ገዳማውያንንነስንደግፍ በዓቸውን ስናጸና በረከታቸውን እናገኛለን፡፡



ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Feb, 15:27


የተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ባለቤት አምለሰት ሙጬ ለመቄዶንያ 1 ሚሊዮን ብር በማስገባት የነገውን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከወዲሁ በከፊል አስጀምራዋለች::

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Feb, 08:31


የሸማ ተራ ቃጠሎ መንስኤ ታወቀ

በ 6 ወራት ውስጥ ሆን ተብሎ በሰው አማካኝነት የደረሰ 10 ቃጠሎ ተፈፅሟል

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በ2017 ዓ.ም ስድስት ወራት ውስጥ በአዲስ አበባ በሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች የደረሱ የ103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ አድርጓል ።

1. በኤሌክትሪክ ቴክኒክ ችግር ምክንያት የደረሰ 50 ቃጠሎ፤
2. በመካኒካል ችግር ምክንያት የደረሰ 11 ቃጠሎ፤
3. ሆን ተብሎ በሰው አማካኝነት የደረሰ 10 ቃጠሎ፣
4. በቸልተኝነት የደረሰ 17 እና
5. በሌሎች ምክንያቶች የደረሰ 15 ቃጠሎ መሆናቸውን አረጋግጧል።

ባለፉት ስድስት ወራት በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ 96 እና በክልሎች ደግሞ ሰባት በአጠቃላይ እንደ ሀገር 103 የእሳት ቃጠሎ አደጋዎች ደርሰው የአደጋ መንስኤዎችን ማጣራቱን ጨምሮ ገልጿል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሸማ ተራ ነባር የገበያ ማዕከልና በአካባቢው የደረሰው የእሳት አደጋ መንስኤም በኤሌክትሪክ ቴክኒክ ችግር የተከሰተ አደጋ መሆኑን በፎረንሲክ ምርመራ ማጣራት ችያለሁ ብሏል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ።

በግማሽ ዓመቱ በ582 መኖሪያ ቤት፣ በ12 ተሽከርካሪዎች፣ በ1965 ንግድ ቤቶች፣ በስድስት ፋብሪካዎችና የተለያዩ ድርጅቶች በቃጠሎ ምክንያት ጉዳት ስለመድረሱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የስድስት ወር ሪፖርት አመላክቷል።

ኅብረተሰቡ ቃጠሎ ከደረሰ በኋላ ማስረጃዎች ሳይነካኩ መጠበቅና ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ እንዳለበት እንዲሁም የቃጠሎ መንስኤዎች በሙያዊ ምርመራ እስካልተረጋገጡ ድረስ አስተያየት መስጠትና መፈረጅ ፍትሕን እንደሚያዛባ ተገንዝቦ ለፍትሕ መረጋገጥ የዜግነት ኃላፊነቱን እንዲወጣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጥሪውን ያቀርባል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Feb, 05:45


የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ኩባንያ የኤምፔሳ ደንበኞች ብዛት ባለፈው ዓመት በሦስት እጥፍ መጨመሩን የኬንያው ቢዝነስ ደይሊ ጋዜጣ አስነብቧል።

ባለፈው ዓመት ታኅሳስ ወር የኩባንያው የኤምፔሳ ደንበኞች ብዛት 3 ነጥብ 1 ሚሊዮን የነበረ ሲኾን፣ በዘንድሮው ታኅሳስ ግን ቁጥሩ ወደ 10 ነጥብ 8 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን ዘገባው ጠቅሷል።

የኩባንያው የኤምፔሳ ደንበኞች ብዛት በከፍተኛ ደረጃ የጨመረው፣ የአየር ሰዓት እና ዳታ በኤምፔሳ አማካኝነት የሚገዙ ተጠቃሚዎች ቁጥር በመጨመሩ እንዲሁም ኩባንያው በኢትዮጵያ እና ኬንያ መካከል ድንበር ዘለል የገንዘብ የኤምፔሳ አገልግሎት በመጀመሩ እንደኾነ ከኩባንያው ያገኘውን መረጃ በመጥቀስ ጋዜጣው ዘግቧል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Feb, 14:49


የእስራኤል ጦር ፍልስጥኤማዉያን በፈቃደኝነት እንዲለቁ የሚያስችል ዕቅድ እንዲነደፍ አዘዘ

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ ጦራቸዉ ጋዛ የሚኖሩ ፍልስጥኤማዉያን ግዛቲቱን በፈቃደኝነት እንዲለቁ የሚያችል ዕቅድ እንዲነድፍ አዘዘ።

የሚንስትሩ ትዕዛዝ የተሰማው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጋዛ ሰርጥን ለመቆጣጠር እንደሚፈልጉ ካስታወቁ በኋላ ዓለማቀፍ ተቃዉሞ እየተሰማ ባለበት ወቅት ነው።

የመከላከያ ሚንስትሩ እስራኤል ካትዝ፣ ትራምፕ ከ2 ሚሊዮን በላይ ፍልስጥኤማዉያን የሚኖሩባትን ጋዛን ለመቆጣጠር ማቀዳቸውን አድንቀው «የፕሬዚደንቱን በድፍረት የተሞላ ዕቅድ በደስታ እንቀበላለን ፤ በየትኛውም ዓለም እንደሚሆነው የጋዛ ነዋሪዎች ከመኖሪያቸዉ በነጻነት መውጣት እና መሰደድ ሊፈቀድላቸው ይገባል ብለዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Feb, 14:48


#የቤተ መንግስቱን ግድግዳ ሰንጥቆ ገብቶ…


በ1ኛው መቶ ክ/ዘመን መጨረሻ አካባቢ በሮም ቤተ መንግስት የተወለደች፣ ንጉሡ አባቷ ጣዖት የሚያመልክ፣ እስከ ወጣትነቷ ድረስ ክርስቶስን ልታውቅ የምትችልበት አጋጣሚ ያልነበራት፣ ይሁንና ስለክርስቶስ ፍቅር በሰማዕትነት ያረፈች እናት ናት ቅድስት ኦርኒ፡፡ "ኦርኒ" ማለት በምሥራቃውያን ልሳን "ሰላም" ማለት ነው:: ቅድስቲቱ አርበኛ የዘመነ ሐዋርያት የቤተ ክርስቲያን ፍሬ ስትሆን ተወልዳ ያደገችውም በቀድሞው የሮም ግዛት ውስጥ ነው:: ንግሥት እናቷ ምንም ክርስቲያን ብትሆንም የሚደርስባትን መከራ በመፍራት ስለ ክርስትና ልትነግራት አልደፈረችም፡፡ ዘወትር ስለልጇ በስውር ከመጸለይ ግን አልቦዘነችምና ድንቅ ምላሽ አግኝታለች፡፡


ጣዖት የሚያመልከው አባቷ ሰው እንዳያያት ለብቻዋ ቤተ መንግስት ሠርቶ 12 ሞግዚቶችን መድቦ ፍቅረ ጣኦት እንዲያድርባት፣ ጣዖት ከፊቷ አቁሞ ለዘመናት በስውር አቆያት፡፡ የሚያስተምራት ፈላስፋ ከቀጠረላት በኋላም መልኳን እንዳያየው በር ላይ ሆኖ ነበር የሚያስተምራት፡፡ የመዳን ምክንያት የሚፈልግልን እግዚአብሔር ግን ይህን የንጉሱ አካሔድ ተጠቀመበት፡፡ በሚገርም ሁኔታ መምህሯ ጠንካራ ክርስቲያን ደግ ሰው ነበርና በምን መንገድ ሃይማኖትን ሊያስተምራት እንደሚችል ሲያስብ አንድ ቀን ቅድስት ኦርኒ ራዕይ እንዳየች ነገረችው፡፡ ራዕዬዋ የቤቷ መስኮቶች ተከፍተው በስተምሥራቅ ነጭ ርግብ የወይራ ዝንጣፊ ይዛ ገብታ ከማዕዷ ላይ አስቀምጣው ትወጣለች፡፡ እርሷን ተከትሎ ቁራ በምዕራብ ገብቶ ማዕዷ ላይ እባብ ጥሎይወጣል፡፡ በ3ኛው ደግሞ ንስር ገብቶ አክሊል አስቀምጦላት ወጣ፡፡


ቅድስቲቱም እየገረማት አረጋዊ መምህሯን "ተርጉምልኝ" አለችው፡፡ እርሱም:- ርግብ-ጥበብ መንፈስ ቅዱስ፣ ዘይት-ጥምቀት፣ ቁራ-ክፉ ንጉሥ፣ እባብ-መከራ፣ ንስር-ድል ነሺነት ልዑላዊነት፣ አክሊልም-ክብረ ሰማዕታት ነው" በማለት ክርስቲያን ሆና ይህ ሁሉ እንደሚደረግ ነግሮ ተሰናበታት፡፡ እርሷም ስትጸልይ የእግዚአብሔር መልአክ ተገልጦ ካጽናናት በኋላ አስተምሮ ያጠምቃት ዘንድ ሐዋርያው ቅዱስ ጢሞቴዎስን ልኮላታል፡፡ ሐዋርያውም የቤተ መንግስቱን ግድግዳ ሰንጥቆ ገብቶ፣ ለሰማያዊ ሙሽርነት የሚያበቃ ትምህርት አስተምሮ አጥምቋት ሔዷል፡፡ በክርስቶስ ፍቅር የተነካቸው ቅድስት ኦርኒም የአባቷን ጣዖታት ቀጥቅጣ ሰብራ እውነተኛውን አምላክ ማማለክ በመጀመሯ ከአባቷ ጋር ተጣላች፡፡ ንጉሱ አባቷ በእንስሳት ጅራት ላይ ጸጉሯን አስሮ በማስጎተት ሊገድላት እንስሶቹን ሲይዛቸው ደንብረው እጁን ገንጥለው መሬት ላይ ጥለው ገደሉት፡፡ ቅድስት ኦርኒ ግን ወደ ፈጣሪዋ ጸልያ አድርሳ አባቷን ከሞት አስነሳችው፤ እጁም ተመለሰለት፡፡


በዚህ ታላቅ ተአምር ምክንያትም በዚያች ዕለት ብቻ አባቷና 30,000 የከተማው አሕዛብ አምነው ተጠምቀዋል፡፡ ቅድስት ኦርኒ ኃይለ መንፈስ ቅዱስ ታጥቃ ክርስትናን ሰብካለች፡፡ የክርስትና ጠላት የነበረው ንጉሡ ዳኬዎስ፣ ልጁና ሌሎች 2 ነገሥታት ክርስትናን እንደትተው ለጣኦትም እንድትሰግድ በእሳት በማቃጠል፣ ለአራዊት በመስጠት፣ በግርፋትና በጦር ፈትነዋታል፡፡ እርሷ ግን ሁሉን በክርስቶስ ኃይል ድል ነስታለች፡፡ ድንቅ ተአምራት ያደረገችው ቅድስት እናት በመጨረሻም ጥር 30 በሰማዕትነት አርፋለች፡፡ በዘመነ ስብከቷ አስተምራ ካሳመነቻቸው ባሻገር 130,000 የሚያህሉ ሰዎች ለሰማዕትነት እንዲበቁም ምክንያት ሆናለች፡፡ ገዳማውያን አባቶችና እናቶቻችንን በመርዳት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Feb, 09:49


ህወሓት ምላሽ ሰጠ

"የትግራይ ህዝብ ወደ መደበኛ ህገመንግስታዊ ስርዓት መመለስ የህወሓት ቀዳሚ መርህ ነው":-ህወሓት

በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (#ህወሓት) ቡድን የትግራይ ህዝብ እና የትግራይ ልሂቃን ቀዳሚ ምርጫው ሰላም ነው ሲል ትላንት ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም አመሻሽ ላይ ጠ/ሚኒስት አብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።

ህወሓት የጠ/ሚኒስትሩን ጥሪ ተከትሎ ትላንት ጥር 28 ቀን መግለጫ ያወጣ ሲሆን በመግለጫውም የትግራይ ህዝብ ቀዳሚ ምርጫ ሰላም ነው ብሏል፤ የትግራይ ህዝብን የሰላም ምኞት አውን ለማድረግ ሁሉመ ገንቢ ሚና ይጫወት ሲል ጠይቋል፤ ከማንኛውም አካል ጋር በሰላም ዙሪያ ለመስራት ዝግጁ ነኝ ሲል አስታውቋል።

ህወሓት በመግለጫው ባለፉት መቶ አመታት የትግራይ ህዝብ ያደረጋቸው ጦርነቶች “ህልውናውን ለማረጋገጥ እና ለጭቆና አጅ አልሰጥ በማለት ነው” ሲል በመግለጽ “የትግራይ ህዝብ ያደረጋቸው ተጋድሎዎች ያኮሩታል እንጂ አያስቆጩትም” ብሏል።

የህዝቡ የሰላም ምኞት ዕውን እንዲሆን የሚመለከታቸው ሁሉ ገንቢ ግንኙነት ላይ የተመሰረተ ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪያችንን እናቀርባለን ብሏል።

አሁንም ቢሆን እንደተለመደው የትግራይ ህዝብ ለሰላም ያለውን ቁርጠኝነት በተለያዩ መንገዶች እያስመሰከረ ነው። ለሰላም ካለው ፍላጎት የተነሳ የዘር ማጥፋት ጦርነትን ለማስቆም የፕሪቶሪያን ስምምነት ተቀብሎ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲሆን ጥሪ ያቀርባል ብሏል። ምንም እንኳን የፕሪቶሪያ ስምምነት የትግራይን ህዝብ ሙሉ ደህንነት የማያረጋግጥ ቢሆንም፣ እያንዳንዱ የትግራይ ህዝብ ስምምነቱን የማስፈጸም ተግባር ሰላምና መተማመንን እየፈጠረ ተጠቃሚ እንዲሆን አላስፈላጊ ዋጋ እየከፈሉ ቢሆንም ነገር ግን ታሪክ እራሱን ደግሟል እና የፕሪቶሪያ ስምምነት ተግባራዊ መሆን አልቻለም።

የትግራይ ህዝብ ዋና ዋና ጥያቄዎች እና በፕሪቶሪያ ስምምነት ላይ የተቀመጡት ጉዳዮች አፈፃፀማቸው በመዘግየቱ ዋጋ እየከፈለ ነው። ህወሀት የትግራይን ህዝብ ጥቅም የሚያረጋግጥ የሰላም ጥሪ ሁሌም ይመኝ ነበር። ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ የተሻለ ደረጃ ላይ መድረስ እና የትግራይን ህዝብ ተጠቃሚ ማድረግ የትግሉ ዋና ምሰሶ ነው። ሰላማችንን እና ዘላቂነቱን ለማረጋገጥ እየሰራን ነው። እያንዳንዱ የሰላም ጥሪ እንዳይስተጓጎል በጥንቃቄ እንሰራለን። የትግራይ ህዝብ በትግላቸው ያመጣው የፕሪቶሪያ ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን እንሰራለን። ስለሆነም ከወራሪ ሃይሎች ያልተላቀቁ ዜጎች ተፈተውና የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቤታቸው ይመለሱ። የትግራይ መሬት ሉዓላዊነት ይመለስ; ለትግራይ ሰላም ቀጣይነት በትግራይ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸሙ አካላት ተጠያቂ መሆን አለባቸው።

ትግራይ ወደ መደበኛ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት መመለስ የትግራይ ሕዝብ ፍላጎትና የህወሓት ዋነኛ መርህ ነው። ትላንትም ዛሬም ነገም ከሁሉም የሰላም ሃይሎች ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናችንን ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን"ሲል ገልጿል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Feb, 05:46


መረጃ‼️

ዋዜማ ራዲዮ በጠዋቱ ባሰራጨው መረጃ "'በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በጅማ ከተማ ቤታቸው ለኮሪደር ልማት የፈረሠባቸው ነዋሪዎች መንግሥት በተከራየላቸው የሆቴል አልጋዎች፣ በግለሰብ መኖሪያዎችና በቀበሌ ቤቶች ውስጥ እየተንገላቱ መኾኑን ነገሩኝ" ሲል ዘግቧል።

"በከተማዋ አውራ ጎዳናዎች ግራና ቀኝ ያሉ የንግድና የመኖሪያ ቤቶች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ለኮሪደር ልማቱ መፍረሳቸውን ከምንጮቼ ሰምቻለው ያለው የራድዮው ዘገባ "ከፈረሱት ቤቶች መካከል፣ አብዛኞቹ ሕጋዊ ካርታ ያላቸውና ግብር ከፋይ እንደነበሩም" ጠቅሰዋል ብሏል።

"ለፈረሱት ቤቶች ባለቤቶች መንግሥት የገንዘብ ካሳም ይኹን ተለዋጭ ቦታ አልሠጣቸውም ብለዋል።" ሲል የዘገበው ዋዜማ "በኮሪደር ልማቱ የፈረሱት ቤቶች 15 ሺሕ ገደማ እንደኾኑ ተረድቻለሁ"ም ሲል ዘገባ አሰራጭቷል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሰሞኑ በጅማ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ሲመርቁ ባደረጉት ንግግር "የጅማ ከተማ ነዋሪዎች ቤቶቻቸውን ሲያፈርሱም ሆነ ቦታዎችን ለፕሮጀክቶቹ ሲያስረክቡ ካሳ አለመጠየቃቸውን” በአድናቆት መግለጻቸው ይታወሳል። "የጅማ ከተማ ህዝብ፤ ካሳ ከመጠየቅ ይልቅ እስቲ ሃሳባችሁን አፍሱት፤ ልየው ነው ያለው። የጅማ አካባቢ ማህበረሰብ ለእነዚህ ህልሞች፣ ለእነዚህ ሃሳቦች መወለድ የነበረው ሚና፤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ትምህርት መሆን ያለበት ነው” ማለታቸው አይዘነጋም።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Feb, 18:36


መረጃ‼️

አስመጪዎች መክፈል የሚችሉት ቅድመ ክፍያ መጠን ላይ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስመጪዎች ያለባንክ ዋስትና መላክ የሚችሉት ቅድመ ክፍያ/advance payment መጠን ላይ ማሻሻያ ሊያደርግ ነው።

ላለፉት 27 አመታት ሲተገበር በቆየው አሰራር መሰረት አስመጪዎች ያለባንክ ዋስትና ለሚያስገቡት እቃ በቅድሚያ መላክ/መክፈል የሚችሉት የውጭ ምንዛሬ መጠን ከ5 ሺ ዶላር መብለጥ እንደማይችል የማእከላዊ ባንኩ መመሪያ ይደነግጋል።

ሆኖም ከ5ሺ ዶላር በላይ ቅድመ ክፍያ መፈፀም ከፈለጉ ከአገር ውስጥ ባንክ ዋስትና ማቅረብ ይጠበቅባቸው ነበር።
አሁን ማእከላዊ ባንኩ ያለዋስትና መላክ በሚቻለው ቅድመ ክፍያ መጠን ላይ ጭማሪ ለማድረግ መመሪያውን እየከለሰ ይገኛል።

ምንጮች የጭማሪ መጠኑ ምን ያህል እንደሆነ ከመግለጥ ቢቆጠቡም አዲሱ መመሪያው ግን በቀጣይ መጋቢት ወር ወደ ስራ ይገባል ብለዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

02 Feb, 07:06


አሳዛኝ ዜና ‼️

ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ተገደሉ


በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት እና የጉበት፣ የቆሽት እና የሃሞት መስመር ሰብ ስፔሻሊት ሃኪም፣ ተመራማሪ እና መምህር እንዲሁም በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር የነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ጠብቀው በተወለዱ በ37 አመታቸው በደረሰባቸው ድንገተኛ ሞት የተሰማንን መሪር ሃዘን እየገለፅን ለሟች ቤተሰቦች፣ ጓደኞች፣ የሥራ ባልደረቦች እና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ መፅናናትን እንመኛለን።

ዶ/ር አንዷለም በዩኒቨርሲቲያችን፣ ብሎም በአገራችን አሉን ከምንላቸው በቁጥር ትንሽ የዘርፉ ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞቻችን ውስጥ አንዱ የነበሩ ሲሆን ከስራ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ በአጋጠማቸው ግድያ ህይወታቸውን አጥተዋል። በሐኪማችን ላይ ያጋጠመውን ግድያ እና በተደጋጋሚ በዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ላይ እየደረሰ ያለውን ተደጋጋሚ ያልተገባ መሰል ድርጊት ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በጥብቅ ያወግዛል። በየትኛውም አካል ሊሰነዘር የሚችል ይሄን አይነት መሰል ድርጊትም ለአገርም ሆነ ለወገን አጉዳይ እንጅ አንዳች የሚጨምር ነገር እንደሌለ ሁሉም ሊገነዘበው የሚገባ ጉዳይ ነው።

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Feb, 17:39


ነዋሪዎች የጅቡቲን መንግስት ተጠያቂ አድርገዋል

በአፋር ክልል በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች ተገድለዋል።

በአፋር ክልል በኢትዮ-ጂቡቲ ድንበር አቅራቢያ በምትገኘው ኤሊዳዓር ወረዳ ሲያሩ ቀበሌ ሀሙስ ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በተፈፀመ የድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች ሲገደሉ በርካቶች መቁሰላቸው ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገልፀዋል።

ነዋሪዎች እንደገለጹት ከሟቾቹ መካከል አንዲት ነፍሰ ጡር ሴት እና ሁለት ወንድማማቾች የሚገኙበት ሲሆን፤ ቢያንስ አራት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው፤ ሁለቱ በአሁኑ ወቅት በዱብቲ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ነው።

ነዋሪው ጥቃቱ የተፈፀመው "በጅቡቲ መንግስት" እንደሆነ በመግለጽ "ድሮኖች አካባቢውን ዒላማ ሲያደርጉ በሁለት ወራት ውስጥ ለኹለተኛ ጊዜ ነው" ብለዋል።

ሌላኛው ነዋሪ በበኩላቸው "የጅቡቲ መንግስት ተቃዋሚ ታጣቂዎች በድንበር አካባቢ እንዳሉ በመግለጽ የጂቡቲ ባለሥልጣናት፤ ታጣቂ ቡድኑን ለማጥቃት በማስመሰል የአከባቢው ነዋሪዎችን ከክልሉ በኃይል ለማስወጣት ጥቃት መፈጸሙን" እና ጥቃቱ የአካባቢውን ህዝብ ዒላማ ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Feb, 17:38


#በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁአን ናቸው


ጌታችንን ያጠመቀው ቅዱስ ዮሐንስ፣ ሰማይን ዝናብ እንዳይሰጥ የዘጋው ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ የገዳማዊ ሕይወት ድንቅ ምሳሌዌች ናቸው።

በበረሀ ሲኖሩ ጸጉራቸው የተንዠረገገ፣ ከሰው ርቀው በእግዚአብሔር ዓላማ የኖሩ ገዳማውያንም ናቸው።

በስጋዊው ዓለም ባላቸው ድርሻ ድሆች ሲሆኑ በመንግስተ ሰማያት ግን ከሁሉ የበለጡ ናቸው። እልጫውን ዓለምም አጣፍጠውታል።

ዛሬም ድርስ የእንርሱን እርእያነት የተከትሉ፣ ምንኩስናን የመረጡ፣ በገዳማዊ ሕይወት በጾምና በጸሎት የሚተጉ እናቶችና አባቶች በረከታቸው ለሀገርና ለወገን ተርፎ ይገኛል።

ታዲያ ገዳማቸውን በመደገፍ በዓታቸውን በማጽናት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን።


ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም
                        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
                        1000442598391
                        አቢሲኒያ ባንክ
                        141029444


ለተጨማሪ መረጃ:- 
   የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957     
                         ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Feb, 07:44


አሳዛኝ ክስተት ‼️

ታዳጊዋ ተደፍራ ከተገድለች በሆላ ተሰቅላ ተገኝታለች ፡፡

ሲምቦ ብርሃኑ ትባላለች የ8 አመት ታዳጊ ስትሆን ነዋሪነቷ በምዕራብ ሸዋ ሜታ ወልቂጤ ወረዳ ሲሆን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ከተፈፀመባት በኋላ ህይወቷ ሲያልፍ አስክሬ* ን ሰቅ* ው ሄዷል።

ለታዳጊዋ ሲምቦ ብርሃኑ ፍትህ
እየተጠየቀ ይገኛል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Jan, 19:06


መረጃ ‼️

ለፌዴራል መንግስት "በፕሪቶሪያዉ ስምምነት መሰረት ምእራብ ትግራይ ወደ ትግራይ ይመለስ ብዬ ስጠይቅ" 'ስለ ሁመራ ተዉ እና እስቲ አክሱምን በስርአቱ አስተዳድር' የሚል ምላሺ ከፌደራል መንግስቱ እየተሰጠኝ ነዉ ሲል ጌታቸዉ ረዳ አስታወቀ ፡፡

የጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጌታቸዉ ረዳ ከክልሉ መገናኛ ብዙሃን ጋር የ
በትግርኛ ቋንቋ እረዘም ያለ ቆይታ አድርጎል ፡፡

በክልሉ ስላለዉ የፖለቲካ ክፍፍል ፣ ስለ ፕሪቶሪያ ስምምነት አፈፃፀም ፕሬዚዳንቱ በዝርዝር ያነሳቸዉ ሃሳቦች ነበሩ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Jan, 18:19


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Jan, 17:45


ዛሬ በተጀመረው የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባኤው ምን ተነሳ ?

በጉባኤው መክፈቻ የብልጽግና ፓርቲ ፕረዝደንት ዶ/ር አብይ አህመድ ከተናገሩት፥

፧- ይህ ጉባኤ በኢትዮጲያ የፓለቲካ ታሪክ መላው ብሄር ብሄረሰብን  ያካተተ እና አሳታፊ ያደረገ የመጀመሪያው የፓለቲካ ፓርቲ ነው።

፣-በኢትዮጲያ የፓለቲካ ፓርቲዎች ታሪክ ብልፅግና የራሱን ሀገር በቀል ሀሳብ ይዞ መምጣት የቻለ የመጀመሪያው የፓለቲካ ፓርቲ ነው(መደመር)።

፣-ብልፅግና ብዙ ፈተናዎች ገጥመውት  አልፉል፣ዛሬ ፈተናዎችን ጨፍልቆ የማለፍ አቅም አለው።

፧-በሀገሪቱ እዚህም እዛም ግጭቶች አሉ የእነዚህ ግጭት ጠንሳሾች የትናንት አባቶች ናቸው፣ የዛሬው ትውልድ የሚፈልገው ሰላም ነው።

፣- ግጭት በቅቶናል፣ ጠመንጃ ያነገባችሁ አውርዱ፣ በሰላም እንታገል በሰላም ለመታገል በራችን ክፍት ነው፣ብልፅግና የጀመረውን የሰላም አማራጭ ይቀጥላል።

፧-በብልፅግና ባለፍት ስድስት አመታት አንድም ታራሚ ቶርች (torch) አልተፈፀመበትም።

፣- የፓለቲካ ፓርቲዎች የተሻለ ሀሳብ አምጡ፣ የተሻለ ሀሳብ ማምጣት ከቻለ ፓርቲ ብልፅግና ይማራል፣ሀሳብ ይወስዳል።

፣-ብልፅግና ይህ ጉባኤው ወደ ቀጣዩ አዲስ ምእራፍ የሚያንሰራራበት ነው።

፣-ከዚህ ጉባኤ በኃላ ቃል የተገቡ የሚፈፀሙበት፣የተመጀሩ ትልልቅ ፕሮጀክቶች የሚፈፀሙበት እና የሚቀጥለው ዓመት የማይሸጋገሩበት፣
የተገብ ቃሎችን በተግባር የሚፈፅሙ አመራሮች በፓርቲው የሚሰየሙበት ጉባኤ ይሆናል ብለዋል።

ፓርቲው በቀጣይ ሁለት ቀናት የሚያካሂደው ጉባኤ ይቀጥላል።(ethio fm )

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Jan, 15:58


አፋር ሲያሩ ቀበሌ︎

አፋር ክልል በኤሊዳዓር ወረዳ ሲያሩ ቀበሌ ዛሬ ረፋድ ላይ ለጊዜው ምንነቱ ባልታወቀ ጦር መሳሪያ ጥቃት የ8 ሰዎች ማለፋን እና በርካቶች እንደቆሰሉ የመረጃ ምንጮቼ ያደረሱኝ ጥቆማ ያመለክታል። ከጅቡቲ የተላከ"የድሮ ጥቃት ነው" የሚሉ መረጃዎች ሲዘዋወሩ ተመልክቻለሁ።ግን የተረጋገ ጉዳይ የለም።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Jan, 15:57


#ሰማይን የለጎመውና እሳት ያዘነመው ቅዱስ

ንጉሱ አክአብና ሚስቱ ንግስቲቱ ኤልዛቤል አብያተ ክርስቲያናትን ዘግተው አብያተ ጣኦታትን በመክፈት ነቢያትና ካሕናትን ያስገድሉ ጀመር፡፡ በዘመናቸው የነበረው ነቢዩ ቅዱስ ኤሊያስ “ተው” ቢላቸው አልሰማ አሉት፡፡ በዚህ ጊዜ "ሕያው እግዚአብሔር አምላከ ኃይል: ዘቆምኩ ቅድሜሁ: ከመ ኢይረድ ጠል በእላ መዋዕል ዘእንበለ በቃለ አፉየ" “በፊትህ የቆምኩ ሕያው እግዚአብሔር አምላክ ሆይ እኔ ካልተናገርኩ በስተቀር በዚህች ምድር ዝናም አይዝነም” ብሎ 3 ዓመት ከ6 ወር ዝናም ከሰማይ እንዳይወርድ ዘግቷል፡፡ ቤል የተሰኘውን ጣኦት አምላካቸውን እሙን ይዩት ብሎ፣ አንድም እግዚአብሔር የሰጣቸውን እየበሉ እንዴት ጣኦት ያመልካሉ የሚል የሃይማኖት ቅንአት ይዞት ነው፡፡

በተለይ የደሀውን ናቡቴ ርስት በመውሰዷ የገሰጻት ንግስቲቱ ኤልዛቤል ናቡቴን ስታስገድለው "የናቡቴ ደም በእናንተ ላይ አይቀርም፡፡ የአንቺንም ደም ውሻ ይልሰዋል" ብሏት ነበርና በእልህና በጥላቻ 900 ነቢያትና ካሕናት አስፈጅታለች፡፡ አንድ መቶ የሚሆኑትን ግን የአካአብ የጦር ቢትወደድ አቢድዩ በአንድ ዋሻ ደብቆ አድኗቸዋል፡፡ ከክርስቶስ ልደት በፊት በ900 ዓ.ዓ የተወለደው ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኤልያስ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ርዕሰ ነቢያትም ተብሎ ይጠራል፡፡ ሲወለድ አራት ብርሃን የለበሱ ሰዎች መጥተው ወደ ቤታቸው መጥተው በእሳት መጎናጸፊያ ሲጠቀልሉት ቤቱ ብርሃን ተሞልቶ ነበር፡፡ ወላጆቹ ይህን ነገር በጊዜው ለነበሩ ነቢያትና ካሕናት ነግረዋቸዋል፡፡

በመጨረሻም ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ አክአብንና ቢትወደዱን አብድዩን አገኛቸው፡፡ “እስከመቼ በሁለት ልባችሁ ታነክሳላችሁ እግዚአብሔር አምላክ ከሆነ እርሱን አምልኩ እርሱንም ተከተሉ፣ ቤል አምላክ ከሆነ ደግሞ እርሱን አምልኩ እርሱንም ተከተሉ፤ ይህ እንዲሆንም መስዋዕት ሰውተን መስዋዕት ከሰማይ ወርዶ የበላለት አምላክ ነው” አላቸው፡፡ በዚህ ተስማምተውም በመጀመሪያ የጣኦቱ ካሕናት መስዋዕት ቢሰዉ ከሰማይ እሳት ወርዶ የማይበላላቸው ሆነ፡፡ ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስም ያሾፍባቸው ጀመር፡፡ አምላካችሁ እንቅልፋም ነውና ተኝቶ ይሆናል ጮኻችሁ ጥሩት፣ አምላካችሁ እንጂ ዋዘኛ ነውና ከእረኞች ጋር ይጫወት ይሆናል” እያለ፡፡

በኋላም የሰር መስዋዕት ጊዜ ደረሰ ይበቃችኋል አላቸው፡፡ እርሱም መስዋዕቱን አዘጋጅቶ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፡፡ “አምላከ እስራኤል እግዚአብሔር ሆይ፣ እኔ እከብርበት፣ እበላበት፣ እጠጣበት ብዬ አይደለም ለአምልኮትህ ቀንቼ እንጂ ይህነ መስዋዕት ተቀበል” ብሎ ቢያመለክት ከሰማይ እሳት ወርዶ ከመስዋዕቱና ከተረበረበው እንጨት እልፎ መሬቱን እስኪልሰው ድረስ በልቶለታል፡፡ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይህን ታላቅ ነቢይ እግዚአብሔር ስለሰጠው ሦስት ጸጋዎች ታከብረዋለች፡፡ ስለድንግልናው፣ ስለምንኩስናው (እጅግ ጥቂት ለቁመተ ስጋ ያህል ብቻ ይመገብ ነበርና)፣ ስለ ብሕትውናው (ከሰዎች ርቆ ይኖር ነበርና፡፡

ከሰማይ እሳት ያወረደ፣ ዝናም እንዳይወርድ ሰማይን የለጎመ ድንቅ ባህታዊ ነው፡፡ በመጽሐፈ 1ኛ ነገስት 17፣2 የሰፈረው ታሪኩ እንደሚሳየውም ወደብሔረ ሕያዋን በእሳት ሰረገላና በእት ፈረስ አርጓል፡፡ በመጨረሻም በዘመነ ሐሳዌ መሲህ መጥቶ በሰማዕትነት ያርፋል፡፡ መታሰቢያው ታሕሳስ 1 ነው፡፡ የዘመናችን ባሕታውያንም ስጋዊውን ዓለም ትተዋልና መንፈሳዊ በረከት የታደሉ ናቸው፡፡ ገዳማቸውን በማገዝ በዓታቸውን በማጽናት ከበረከታቸው እንሳተፍ፡፡                 


ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም
                        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
                        1000442598391
                        አቢሲኒያ ባንክ
                        141029444


ለተጨማሪ መረጃ:- 
   የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957     
                         ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Jan, 15:19


የሰላሌ የነዋሪው ሰቆቃ

በኦሮሚያ ክልል ግጭት ከከፋባቸው አከባቢዎች አንዱ የሆነው ሰላሌ በግጭቱ ምክንያት የነዋሪዎች ሕይወት ለአደጋ መጋለጡን እየተናገሩ ነዉ።

ነዋሪዎቹ እንደሚሉት እገታ፣ ማስፈራሪያና ቅሚያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባበሰ ነዉ። አንድ የሰሜን ሸዋ ዞን የደብረጽጌ ከተማ ነዋሪ እንደሚሉት የመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎችና አማፂያን ሠላም እንደሚያወርዱ የአካባቢዉ ህዝብ በተደጋጋሚ በአደባባይ ሠልፍ ጭምር ጠይቋል።

ተደጋጋሚዉ ጥያቄና ተማጽዕኖ መና ቀርቶ ታጣቂዎች የሚያደርሱት አስገድዶ ስወራ፣ እገታና ዘረፋዉ ቀጥሏል። የአከባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት ገበያ ለመሔድና እና ለቅሶ ለመድረስ እንኳን እየሠጉ ነዉ። 

ከአንድ ሳምንት በፊት ከደብረሊባኖስ አከባቢ ለገበያ በመኪና ሲጓዙ የነበሩ 50 ያክል ነጋዴዎች ሳዲኒ ብዮ በሚባል የያያ ጉሉለ ወረዳ ታፍነው እንደተወሰዱ ሌላዉ ነዋሪ አስታዉቀዋል።

የያያ ጉሌሌ ፊታል ከተማ አስተያየት ሰጪ አክለዉ እንዳሉት የፀጥታ ችግሩ ፋታ አይሰጥም። መኪና ሙሉ ሰዎች መወሰዳቸዉ የችግሩን ክፋት እንደሚያሳይ ነዋሪዉ ገልፀዋል። ይህ ቦታ ከአንድ ወር ግድም በፊት አምስት የዞን ባለስልጣናትን ጨምሮ የመንግስት ሰራተኞች የተገደሉበት አካባቢ ነው፡፡ ነዋሪዉ እንደሚሉት ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ የተወሰዱት ወደ 50 የሚሆኑ ገበያተኞች እስካሁን አልተመለሱም፤ «የመኪናዉ ሾፈርም አብሮ እንደተወሰደ ነው” ብለዋል፡፡

በቅርቡ ከዞን የመጣው የመንግስት ሠራዊትም ዘመቻ መክፈቱን ባስታወቀ በጥቂት ጊዜ ዉስጥ ከአካባቢዉ በመልቀቁ ምንም ለውጥ አልታየም፡፡ «ከዚህ ከተማ ውጪ ታጣቂዎች የማይገኙበት ሥፍራ የለም» ይላሉ ነዋሪዎቹ።

“ተቸግረናል፡፡ ከተማ ውስጥ እንኳ ቢሆን ተኝቶ የሚያድር ሰው አታገኝም፡፡ ሰው እየተደበቀ ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሰ ነው ቀን የሚገፋው፡» ይላሉ። ነዋሪዉ እንደሚሉት ሁለቱ ተፋላሚዎች ብዙ ጊዜ ፊትለፊት ሲዋጉ አታይም፡፡ «የመንግስት ጦር ሲመጣ ጫካ ያለው በደፈጣ ነው የሚጠብቀው፡፡ ሁለቱ ተፋላሚዎች ተነጋግረው መግባባት ስላልቻሉ በመሃል የመጨረሻ ስቃይ እያየን ነዉ» አከሉ ነዋሪዉ።

የመንግስት የጸጥታ ሃይልም፣ አማጺዎችም የነዋሪዉን ሥልክ ሥለሚወስዱ መረጃ  መለዋወጥ እንኳን አዳጋች ሆኖ ህዝቡ ከዚህ በፊት ሲኖር ከነበረው ሃምሳ ኣመት ወደ ኋላ ተመልሶ እየኖረ ነው ብለዋል፡፡
(DW )

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Jan, 10:30


ትራምፕ 30,000 ሰነድ አልባ ስደተኞችን በጓንታናሞ ቤይ ለማሰር ማቀዳቸውን ገለፁ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሺዎች የሚቆጠሩ ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው ስደተኞችን በጓንታናሞ ቤይ ለማሰር ማቀዳቸውን ገልፀዋል።

ትራምፕ ስለ ዕቅዳቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የተናገሩት በስርቆት ወንጀሎች የተከሰሱ እና ሕጋዊ ፈቃድ የሌላቸው ስደተኞች እንዲታሰሩ የሚደነግገውን የላርኪን ሪሌይ አክትን ሲፈርሙ ነው።

በጓንታናሞ ቤይ ውስጥ እስከ 30,000 የሚደርሱ ሕገ-ወጥ ስደተኞችን እንደሚያስሩ የገለፁት ፕሬዝዳንቱ፤ በሕገ-ወጥ ስደት ላይ የሚወስዱትን እርምጃ አጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል።

ይህ ዕቅድ ትራምፕ በሁለተኛው የስልጣን ዘመናቸው በሕገ-ወጥ ስደት ላይ እርምጃ ለመውሰድ የገቡትን ቃል እውን ለማድረግ ያለመ መሆኑ ነው የተገለፀው።

ትራምፕ ስለ ዕቅዳቸው ሲናገሩ "ለአሜሪካ ህዝብ ስጋት የሆኑ ሕገ-ወጥ ስደተኞችን ለማቆየት በጓንታናሞ 30,000 አልጋዎች አሉን፤ ይህም ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው ስደተኞችን የመያዝ አቅማችንን በእጥፍ ያሳድጋል" ብለዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Jan, 04:11


ህጻናት በአፍመፍቻ ቋንቋቸው እንዲማሩ የሚያደርገውና የአማርኛ ቋንቋ የትምህርት አይነትን ከትምህርት ስርዓት የሚያስወጣ የአጠቃላይ የትምህርት አዋጅ ጸደቀ

የሀገሪቱ ህጎች ሁሉ የበላይ ነው የሚባለው ህገ መንግስቱን ይቃረናል የሚል የሰላ ትችት የቀረበበት የአጠቃላይ የትምህርት አዋጅን የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አፅድቆታል፡፡

ምክር ቤቱ ያጸደቀው አጠቃላይ የትምህርት አዋጅ የምክር ቤት አባላት ህገ መንግስቱን ይቃረናል ሲሉ ተችተውታል፡፡

የምክር ቤቱ አባል ደሳለኝ ጫኔ(ዶ/ር) አዋጁ የአንድ መግባቢያ የሀገራዊን ቋንቋ አስፈላጊነት የዘነጋን ይመስለኛል ብለዋል፡፡

ህፃናትን በአፍ መፍቻቸው ቋንቋ ማስተማር መሰረታዊ የህፃናት መብት መሆኑን የጠቆሙት ዶ/ር ደሳለኝ ህፃናት በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው የማስተማር አስፈላጊነት ያክል ደግሞ አንድ አስተሳሳሪ የሆነ ሀገራዊ ቋንቋ አስፈላጊነት መርሳት የለብንም ሲሉ ተናግረዋል፡፡

የ 1986 የትምህርት እና ስልጠና ፖሊሲ አማርኛ ቋንቋ በመላ ሀገሪቱ ትምህርት ቤቶች እንደ አንድ የትምህርት አይነት መስጠትን ይፈቅድ ነበር፡፡

ባለፈው ዓመት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፀደቀው አዲሱ የትምህርት እና ስልጠና ፖሊሲ ግን ይህንን ጉዳይ እንዲለወጥ ማድረጉን ጠቅሰዋል፡፡

እንደ እኔ አማርኛ ቋንቋ ኢትዮጵያ በረጅም ጊዜ በነበረችው የታሪክ መስተጋብር ውስጥ በጥሩ እና በመጥፎ የታሪክ ዘመናቸው ውስጥ አነሰም በዛም መስተጋብር ማስተሳሰሪያ ሆኖ ያገለገለ ቋንቋ ነው ብለዋል፡፡

የሰሜኑ ከደቡቡ የምስራቁ ከምዕራቡ ከራሱ ቋንቋ በተጨማሪ ሚግባባት ቋንቋ አማርኛ ነው፡፡ ይህን ቋንቋ በተለይ ከ1960ዎቹ እንቅስቃሴ ጀምሮ ቋንቋውን የአንድ ህዝብ ብቻ አድርጎ በኢትዮጵያዊያን መካከል ያለውን ድልድይ ፈጣሪ ቋንቋ የማሳነስ ሁኔታ እስከ ዛሬ ድረስ ይስተዋላል ብለዋል፡፡

‘’እኔ አማራ ስለሆንኩ አይደለም ይህን ጥያቄ የማነሳው’’ ያሉት ደሳለኝ ቢያንስ ልጆቻችን የሚነጋገሩበት ሚግባቡበት ቢጣሉ የሚታረቁበት አንድ የጋራ ቋንቋ ቢኖራቸው ለዚህም አማርኛ ቢያንስ ከ3ኛ ክፍል ጀምሮ በመደበኛ አስከ 12 ክፍል ድረስ እንደ አንድ የትምህርት አይነት እንዲሰጥ በአዋጁ ቢካተት ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

ለጥያቄዎቹ ምላሽ የሰጡት በምክር ቤቱ የሰው ሃብት ቴክኖሎጂ ስራ ስምሪት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ስብሳቢ የሆኑት ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር)አንድ ሀገራዊ ቋንቋ ቢሰጥ ለሚለው የትኛው ነው አገራዊ ቋንቋ? እስከዛሬ ድረስ በቋሚ ኮሚቴም ስንወያይበት ይሄ ነው ተብሎ አልተነገረንም ብለዋል፡፡

እኔም የትኛው ነው? አገራዊ ቋንቋ የሚለውን ጥያቄ ሳነሳ ነበር ዛሬ ግን ያነሱት የምክር ቤት አባል አማረኛ ቋንቋ ነው ብለዋል በግልጽ የተቀመጠው ግን አማርኛ ቋንቋ የፌደራል የስራ ቋንቋ እንደሆነ ነው ብለዋል፡፡

ሌላው አቶ ጋሻነው ዳኛው የተባሉ የምክር ቤቱ አባል የትኛውም ህግ የሚመነጨው ከህገ - መንግስቱ መሆን አለበት ይላሉ፡፡ አሁን የወጣው አዋጅ ግን ህገመንግስቱ እስኪሻሻል ይላል፤ እስኪሻሻል ብሎ ህግ ማውጣት ይቻላል ወይ የሚል ጥያቄን ጠይቀዋል፡፡

ሌላው አዋጁ ከህገ መንግስቱ ጋር ይጣረሳል የሚለው ጥያቄ ያነሱት የምክር ቤቱ አባል  አበባው ደሳለው(ዶ/ር) ናቸው፡፡

ዶ/ር አበባው የኢትዮጵያ የስራ ቋንቋ አማርኛ ነው ይላል ህገመንግስቱ ደግሞ አንድ ህግ ሲወጣ ከህገ መንግስት ጋር ከተጣረሰ ተፈፃሚነት አይኖረውም ይላል ለምን የማይፈጸም ህግ እናወጣለን ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

አዋጆች ሲወጡ የህብረተሰቡን ችግሮች ለመፍታት ነው ችግር የማይፈታ ነገር በአዋጁ ላይ ለምንድነው ለማስቀመጥ የተገደዳችሁት ሲሉ ዶክተር አበባ ጠይቀዋል፡፡ 

ነገሪ ሌንጮ(ዶ/ር) አዋጁ ከህገመንግስቱ ጋር የሚጣረስ ነገር የለውም ብለዋል፡፡

Via ሸገር ኤፍኤም

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Jan, 19:30


ተማሪዎች ተጨማሪ የፌደራል ቋንቋ እንዲማሩ የሚያስገድደውን አዋጅ ሲፀድቅ ብዙ ጥያቄዎች አስነስቷል።

ተማሪዎች ተጨማሪ የፌደራል ቋንቋ እንዲማሩ የሚያስገድደውን የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በ2 ተቃውሞና በ10 ድምጸ ተዓቅቦ አጽድቆታል፡፡

በሕገ-መንግሥቱ ሲረጋገጥ፣ አንድ ተጨማሪ ቋንቋ፣ ከፌደራል የሥራ ቋንቋዎች መካከል የተማሪ ወይም የወላጅ ምርጫ ታሳቢ ተደርጎ እንደ አንድ ትምህርት ዓይነት ከ3ኛ ክፍል ጀምሮ እስከ 10ኛ ክፍል ይሠጣል በሚለው አንቀጽ ላይ በርካታ ጥያቄዎች ተነስተውበታል።

በሕገ-መንግሥቱ ሲረጋገጥ" ማለት ሕገ-መንግስቱ ሲሻሻል ማለት ነው? ሕገ መንግሥት ሲሻሻል ተብሎ አዋጅ ማውጣትስ ትክክል ነው ወይ? ሶማሊኛ፣ አፋርኛ፣ ትግሪኛና ኦሮሚኛ የፌደራል የሥራ ቋንቋዎች እንዲኾኑ ባልጸደቁበት ኹኔታ፣ በተጨማሪ የትምህርት ቋንቋነት የሚመረጠው የትኛው ነው? የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበው ነበር።

የሰው ሃብት፣ ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ቋሚ ኮሚቴ፣ "በሕገ-መንግሥቱ ሲረጋገጥ" ማለት ምን ማለት ነው? ለሚለው ጥያቄ፣ ወደፊት መልስ ይሰጥበታል በማለት ምላሽ ሠጥቷል።

ተማሪዎች ቢያንስ ሦስት ቋንቋዎችን እንዲማሩና እንግሊዝኛ ከ1ኛ ክፍል ጀምሮ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት እንደሚሰጥም በአዋጁ ተደንግጓል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Jan, 18:32


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እውቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ ይሄን ቻናል ልጠቁማችሁ!

ሊንክ👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Jan, 16:26


አዲሱ አዋጅ‼️
በአዲሱ የንብረት ማስመለስ አዋጅ "አንድ ሰው ያለው ንብረት እና የነበረው ገቢ ካልተመጣጠነ ወደ ፍርድ ቤት ከማምራቱ በፊት በቅድመ ክስ ስርአት እንደሚጠየቅ" ፍትህ ሚኒስትር አስታወቀ‼️

የንብረት ማስመለስ አዋጅን በተመለከተ የአዋጁን ዓላማ፣ መሠረታዊ ይዘቶች፣ እንዲሁም ቀጣይ አተገባበር በተመለከተ የተፈጠሩ ብዥታዎችን ለማስተከከል በሚል ፍትህ ሚኒስትር መግለጫ ሰጥቷል።

በመግለጫውም፤ በኢትዮጵያ ይህ ህግ ከመውጣቱ በፊት በወንጀል የተገኘ ሃብት ማስመለስን በተመለከተ ራሱን የቻለና ወጥ የሆነ የሕግ ማዕቀፍ ያልነበረ በመሆኑ በሕግ ማስከበር ሂደት ክፍተት ፈጥሮ ቆይቷል ብሏል።

የፍትህ ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሀና አርአያስላሴ ቀደም ሲል የንብረት ማስመለስ አዋጁን በተመለከተ ያለ ህግ ቢኖርም ብዙ ህጎችን ያካተተ እንዳልነበር ገልፀዋል።

ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን በተመለከተ በቅድመ ክስ ሂደት ማንኛውም ሰው ጉዳዩን እንዲያስረዳ የሚቀርቡ ጥያቄዎች እና አቤቱታዎች የፍርድ ቤቶች የሥነ ሥርዓት ሕጎችንና መርሆዎችን ተከትለው ማጣራት እንደሚደረግባቸው አንስተዋል።

አቤቱታ የሚቀርብባቸውም ሰዎች በሕጉ መሰረት ያላቸውን ማስረጃዎች የማቅረብ በፍርድ ቤት ዘንድ ቀርበው የመደመጥ መብታቸው እንዲከበርላቸው ይደረጋል ብለዋል። (Ethiofm)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Jan, 08:59


ቀሲስ በላይ መኮንን በ5 ዓመት ጽኑ እስራትና በ10 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ ተቀጡ

የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በእነ ቀሲስ በላይ መኮንን መዝገብ ላይ የቀረቡ የግራ ቀኝ ማስረጃዎችን መርምሮ በዛሬው የችሎት ቀጠሮ በጽኑ እስራትና በገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወሰነ።

የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾች ቀሲስ በላይ መኮንን፣ በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው እያሱ እንዳለ፣ በኮሚሽን ስራ ላይ የተሰማራው በረከት ሙላቱ እና አለምገና ሳሙኤል እንዲሁም የኒሞና ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አበራ መርጋ በተባሉ ተከሳሾች ላይ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ ቁጥር 32 ንዑስ ቁጥር 1 (ሀ) እና የሙስና ወንጀሎች ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 32 ንዑስ ቁጥር 2 እና ንዑስ ቁጥር 3 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ እና በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ ቁጥር 382 ንዑስ ቁጥር 1 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ መተላለፋቸውን ጠቅሶ ዝርዝር ክስ አቅርቦባቸው ነበር።

በዚህም ተከሳሾቹ ከአፍሪካ ህብረት ምንም አይነት የክፍያ ትዕዛዝ ባልተሰጠበት ሁኔታ ላይ ተከሳሾች በተለያየ መጠን ክፍያ እንዲፈጸምላቸው የሚል አጠቃላይ የ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ሀሰተኛ የክፍያ ሰነድ በአንደኛ ተከሳሽ አማካኝነት ለባንኩ መቅረቡ ተጠቅሶ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ማቅረቡ ይታወሳል።

በዚህ መልኩ የቀረበውን ዝርዝር ክስ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተከሳሾች ብቻ ችሎት ቀርበው የክስ ዝርዝሩ እንዲደርሳቸው የተደረገ ሲሆን 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በአድራሻቸው ባለመገኘታቸውና በተደጋጋሚ ቀጠሮ ባለመቅረባቸው ለጊዜው ክሳቸው እንዲቋረጥ ተደርጓል።

ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱ ተከሳሾች ክሱ እንዲሻሻልላቸው ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ ክስ መቃወሚያ ነጥቦችን ፍርድ ቤቱ መርምሮ ወደፊት በማስረጃ የሚጣራ መሆኑን ገልጾ መቃወሚያቸውን አልተቀበለውም።

ከዚህም በኋላ ተከሳሾቹ በክሱ ላይ የተጠቀሰውን የወንጀል ድርጊት አለመፈጸማቸውን ጠቅሰው የዕምነት ክህደት ቃል መስጠታቸውን ተከትሎ ዐቃቤ ሕግ አጠቃላይ ሶስት ምስክሮችን አቅርቦ ምስክርነታቸውን አሰምቶ ነበር።

ፍርድ ቤቱ የምስክሮችን ቃል መርምሮ በክሱ ዝርዝር የተጠቀሰው የወንጀል ድርጊት መፈጸሙን በዐቃቤ ሕግ በማስረጃ ማረጋገጡን ጠቅሶ በአንደኛው ክስ ብቻ እንዲከላከሉ በሙሉ ድምጽ ብይን ሰጥቶ ነበር።

ሁለተኛውን ክስ በሚመለከት በሐሰተኛ ሰነድ የተፈጸመ ድርጊት መሆኑ በአንደኛውን ክስ ላይ መገለጹን ተከትሎ በሰበር ሰሚ ችሎት ትርጉም የተሰጠባቸው በተደራራቢነት የቀረቡና ተጠቃልለው ሊያስቀጡ የሚችሉ ድንጋጌዎች መኖራቸውን ፍርድ ቤቱ አብራርቶ ሁለተኛውን ክስ ውድቅ በማድረግ በአንደኛው ክስ ብቻ በከባድ አታላይነት ሙስና ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቷል።

ሆኖም ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ በሰጠው ብይን የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን በተገቢው ማስተባበል አለመቻላቸው ተጠቅሷል።

በዚህም 1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙሉ ድምጽ የጥፋተኝነት ፍርድ የተሰጠባቸው ሲሆን፤ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች በአንድ ዳኛ የሀሳብ ልዩነት በአብላጫ ድምጽ ጥፋተኛ ተብለዋል።

የሀሳብ ልዩነት ያቀረቡት አንደኛው ዳኛ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾችን በሚመለከት የባንክ ሂሳባቸው በመገለጹ ብቻ የወንጀል ተግባሩ በስምምነት ተፈጽሟል ለማለት አያስችልም የሚል የሀሳብ ልዩነት እንዳላቸው ጠቅሰው ልዩነታቸውን አሳይተዋል።

ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየት መርምሮ ዐቃቤ ሕግ ወንጀሉ የተፈጸመው በትብብር መሆኑን ጠቅሶ ያቀረበውን የቅጣት ማክበጃ ይዟል።

በዚህም1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን ያቀረቡትን አራት የቅጣት ማቅለያ በመያዝ በዕርከን 21 መሰረት በ5 ዓመት ጽኑ እስራትና በ10 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።

2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾችን በሚመለከት ደግሞ እያንዳንዳቸው አራት፣ አራት የቅጣት ማቅለያ አስተያየት በመያዝ በዕርከን 17 መሰረት በ3 ዓመት ከ3 ወር ጽኑ እስራትና በ3 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።

በፍርድ ቤቱ በተከሳሾች ላይ የተወሰነውን የጽኑ እስራት ውሳኔን የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት እጃቸው ከተያዘ ጀምሮ ታሳቢ በማድረግ እንዲያስፈጽም ታዟል።

ዘገባው የፋና ሚዲያ ነው

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Jan, 08:57


#በመብረቅና በነጎድጓድ ላይ የተሾመ መልአክ

መልአከ ብርሃናት፣ ለሚጠሩት ፈጥኖ የሚደርስ መሆኑን የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት በስፋት ይገልጹታል፡፡ ከሰባቱ ሊቃነ መላዕክት አንዱ ሲሆን በየዓመቱ ጥር 22 በዓለ ሲመቱ ይከበራል፡፡ ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ዑራኤል፡፡ የስሙን ትርጓሜ ሊቃውተ ቤተክርስቲያን ሲያስቀምጡም “ዑራ” ማለት ብርሃን ማለት ሲሆን “ኤል” አምላክ ማለት ነው፡፡ በዚህም ዑራኤል ማለት የአምላክ ብርሃን፣ ወይም የብርሃን ጌታ ማለት ነው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር በመባርቅትና በነጎድጓድ ላይ የተሾመው ታላቅ መልአክም ነው ቅዱስ ዑራኤል፡፡ በመጽሐፈ ሔኖክ 6÷2 መባርቅት ለጥጋብና ለበረከት እንዲበርቁ ነጎድጓድም ለሰላም እንዲሆን ይሰማራል።

ምሥጢረ ሰማይና እውቀትንም ሁሉ ለሄኖክ የገለጸለትም የፀሐይን፣ የጨረቃን፣ የከዋክብትንና የሰማይ ሠራዊትን ብርሃንን የሚመራ እርሱ መሆኑን ለነቢዩ ሄኖክ ነግሮታል። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከልጇ ከአምላካችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ወደ ግብጽ ስትሰደድ መንገድ የመራ፣ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛ በተሰቀለ ጊዜ ክቡር ደሙን በብርሃን ጽዋ ተቀብሎ በብርሃነ መነሳንስ በዓለም ላይ የረጨ እርሱ ነው፡፡ ሊቀ መልአኩ የጌታችንን ደም የረጨበት ጽዋ በሀገራችን በኢትዮጵያ እመጓ ቅዱስ ኡራኤል እንደሚገኝ ስፍረዋን የጎበኙ ጸሐፍትና የስፍራው አገልጋዮች ይገልጻሉ፡፡

ለነቢዩ ዕዝራ ሱቱኤል ጽዋ ጥበብን ያጠጣ፣ ኢትዮጵያዊውን ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በርካታ ቅዱሳት መጻሕፍትን አንዲደርሱ ያገዘ፣ የረዳና የዕውቀት ጽዋን ያጠጣ መልአኩ ቅዱስ ዑራኤል ነው፡፡ በርካታ ቅዱሳን አባቶች ምስጢር እንዲገለጥላቸው የረዳቸው ቅዱስ ዑራኤል መሆኑ በበርካታ የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት ሰፍሮ ይገኛል፡፡ አፋቸውን ከፍተው የምስጋና ቃል እንዲናገሩ፣ የሚጽፉበት ብዕር በመንፈስ ቅዱስ የተቃኘ ለሕይወት ድህነት የሚሆን መልዕክት እንዲያስተላልፍ ቅዱስ ዑራኤል አግዟቸዋል፡፡ ይህም ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ያሳየናል፡፡

ዛሬም በየገዳማቱ ያሉ ቅዱሳን አባቶችና እናቶች ዓለምን ንቀው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ጤዛ ልሰው፤ ግርማ ሌሊቱን፣ ድምጸ አራዊቱን፣ ጸብአ አጋንንቱን ተቋቁመው በጾምና በጸሎት ሲተጉ ይህ ቅዱስ መልአክ ዑራኤል ፈጽሞ ይራዳቸዋል፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 8÷4 “የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።” እንዲል በገዳማውያኑ መካከል ተገኝቶ ጸሎታቸውን ያሳርጋል፤ ልመናቸውን በአምላክ ፊት ያቀርባል፡፡ ቅዱሳን መካናትን ስናግዝ፣ ገዳማትን ስንረዳ፣ በዓታቸውን ስናጸና የገዳማውያኑ ጸሎትና በረከት ይደርሰናል፡፡    

ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Jan, 05:02


ሰበር‼️

በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ አውሮፕላን እና የጦር ሄሊኮፕተር መጋጨታቸው ተዘገበ‼️

በአሜሪካ ኤርላይንስ (American Airlines) የሚንቀሳቀሰው የመንገደኞች አውሮፕላን በሬገን አየር ማረፊያ ለማረፍ ሲሞክር ከብላክ ሃውክ ሄሊኮፕተር (US Army Black Hawk helicopter) ጋር በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው በፖቶማክ ወንዝ አካባቢ መጋጨታቸውን ሲቢኤስ ዘግቧል:: በአሁን ሰዓትም የነፍስ የማዳን ስራ እየተሰራ ነው።

ሲቢኤስ ኒውስ እንደዘገበው በ2009 በቡፋሎ ኒው ዮርክ የአየር ክልል ላይ የንግድ አውሮፕላን ከተከሰከሰ በኋላ ዛሬ ፓቶማክ ወንዝ ላይ የወደቀው የመጀመሪያው የንግድ አውሮፕላን ነው።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Jan, 18:13


መረጃ ‼️

በዶ/ር ደብረጽዮን የሚመሩ ናቸዉ የተባሉ የታጠቁ ግለሰቦች በዛሬው እለት መቐለ ኤፍኤም 104.4 ሬድዮን ለመቆጣጠር ሙከራ አርገው ነበር ተባለ

በትግራይ ክልል ባለስልጣናት መሀል እየተካረረ የመጣውን ውዝግብ ተከትሎ በዛሬው እለት የታጠቁ ግለሰቦች የመቐለ ኤፍኤም 104.4 ሬድዮን ለመቆጣጠር ሙከራ አርገው እንደነበር ሸገር ፕረስ ከመሠረት ሚዲያ ዘገባ ተመልክቷል።

ሙከራው የተካሄደው በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በሚመራው ቡድን አባላት መሆኑን ምንጮቼ ነግረዉኛል ያለዉ ሚዲያዉ ሙከራው ግን ያልተሳካ ነበር ሲል ዘግቧል።

"ታጣቂዎቹን ወደ ሬድዮ ጣቢያው ይዞ የገባው በእነ ዶ/ር ደብረፅዮን የተሾመ ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ የተባለ ግለሰብ ነው" ያሉት ምንጫችን ድርጊቱ ሲከሽፍ የኤፍኤም ሬድዮ ጣቢያውን ማህተም ይዘው ሲወጡ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ጠቁመዋል።

ምን ያህል ታጣቂዎች ወደ ሬድዮ ጣብያው እንደገቡ እንዲሁም አላማቸው ምን እንደነበር እስካሁን የተገለፀ ነገር የለም።
(meseret media)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Jan, 18:05


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እውቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ ይሄን ቻናል ልጠቁማችሁ!

ሊንክ👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Jan, 16:11


" የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ ማስረጃ እንዳትሰጡ " - ትምህርት ሚኒስቴር

የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን ማስረጃ እንዳይሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡

ሚኒስቴሩ ለዩኒቨርሲቲዎች እና ለክልል ትምህርት ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ፥ የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን ማስረጃ እንዳይሰጥ አሳስቧል፡፡

በሚኒስቴሩ የመምህራን ትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ከሳምንት በፊት የተጻፈው ደብዳቤ፥ " በክረምት መርሐግብር ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ ለመሸጋገር የትምህርት ማሻሻያ ስልጠና የሚከታተሉ መምህራን፣ ስልጠና ሳያጠናቅቁ መረጃ እየተሰጠ እንደሆነ ደርሼበታለሁ " ብሏል፡፡

በክረምት መርሐግብር ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ለማሻሻል ስልጠና እየወሰዱ ያሉ መምህራን፣ የማስተማር ሙያ (PGDT) መውሰድና የመውጫ ምዘና ማጠናቀቅ እንዳለባቸው በመስከረም 2017 ዓ.ም የትምህርት ሚኒስቴር ማሳወቁን በደብዳቤው ገልጿል፡፡

ይሁን እንጂ አንዳንድ ክልሎች ከዚህ በተለየ የማስተማር ሙያ ስልጠናም ሆነ የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን፣ የደረጃ ዕድገት እየሰጡ መሆኑናቸውን መረዳቱን አሳውቋል፡፡

ማንኛውም ሠልጣኝ የትምህርት ማስረጃ ማግኘት የሚችለው የትምህርት ምዘና ወስዶ ማለፍ ሲችል መሆኑ እየታወቀ፣ የዲግሪ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በማድረግ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያና የደረጃ ዕድገት የሚሰጡ አንዳንድ ተቋማት መኖራቸውን ሪፖርተር ያነጋገራቸው መሪ ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር ወጪያቸውን በመሸፈን የሚያስተምረው የበቁ መምህራንን ለማፍራት ነው ያሉት ኃላፊው፤ ማንኛውም ተቋም የመውጫ ምዘና ወስደው ላላለፉ ዕጩ መምህራን ምንም ዓይነት ማስረጃ እንዳይሰጥ በደብዳቤ ማሳወቁን አስረድተዋል፡፡ (ሪፖርተር)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Jan, 12:04


በተለያዩ ቦታዎች በመንቀሳቀስና የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ መስለው በተለምዶው "ሿሿ" የተባለውን ወንጀል ፈፅመዋል የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ።

ተጠርጣሪዎቹ ብዛታቸው 4 ሲሆን የወንጀል ድርጊቱን ፈፅመዋል ተብለው በቁጥጥር ስር የዋሉት በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 አካባቢ ነው።

የግል ተበዳይ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቄራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ሄደው የጤና ምርመራ ለማድረግ ዘነበወርቅ አደባባይ ትራንስፖርት እየጠበቁ ነበር።

ግለሰቦቹም በሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2 B-13788 አ.አ በሆነ የቤት መኪና የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ መስለውና የግል ተበዳይን ተሽከርካሪው ውስጥ ካስገቧቸው በኃላ ቄራ ድረስ ከምትሄጂ እዚሁ ቅርብ ቦታ የጤና ምርመራ ማድረግ ትችያለሽ፤ እናሳይሻለን በማለት በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ታቦት ማደሪያ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ሲደርሱ ቅያስ ውስጥ በማስገባት በእጅ ቦርሳ ውስጥ የነበረ 7900 ጥሬ ገንዘብ ይዘው ለመሰወር ሙከራ ሲያደርጉ በአየር ጤና አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ከክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ግለሰቦቹ ወንጀሉን ፈፅመው በተሽከርካሪ ለማምለጥ በሚሞክሩበት ሰዓትም አንድ ግለሰብ ላይ አደጋ ማድረሳቸውን መረጃው ይጠቁማል።

ከተያዙት 4 ተጠርጣሪዎች ውስጥ አንዷ ሴት ስትሆን አስፈላጊው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ የገለፀው ፖሊስ መምሪያው ግለሰቦቹ ከዚህ በፊትም በተመሳሳይ ወንጀል በጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ፓስተር አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው እንደነበርና ደጋጋሚ ወንጀል ፈፃሚዎች መሆናቸውን ጅምር የምርመራ መዝገቡ ያመለክታል።

የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ መስለውና የተለያዩ ማታለያ ዘዴዎችን በመጠቀም ወንጀሎችን የሚፈፅሙ ግለሰቦችን በህግ ለማስቀጣት ህብረተሰቡ የራሱን ጥንቃቄ ከማድረግ ጀምሮ ጥቆማ በመስጠት የተለመደውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን እያስተላለፈ ተመሳሳይ ወንጀል የተፈፀመበት ካለ ኮልፌ በቀራኒዮ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ በመቅረብ ተጨማሪ መረጃ በመስጠትና ተጠርጣሪዎቹን በመለየት ተባባሪ እንዲሆን ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል ።

(የአዲስ አበባ ፖሊስ)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Jan, 11:02


በአዲስ አበባ የአውቶቡስ እና የታክሲ ተርሚናሎች የትራፊክ ፍሰቱን እንዴት አስተካከሉት?
*

በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማቱን ተከትሎ የተሰሩ የአውቶቡስና የታክሲ ተርሚናሎች የመንገድ ትራፊክ ደህንነትን ከማረጋገጥና የሚጨናነቁ መስመሮችንም እንዲከፈቱ ከማድረግ አኳያ ትልቅ ለውጥ እያመጡ ስለመሆኑ ብዙዎች ይናገራሉ።

ይህን ጉዳይ በተመለከተ ኢቢሲ ዶትስትሪም ያነጋገራቸው በአዲስ አበባ ትራፊክ ፖሊስ ቁጥጥር መምሪያ የትራፊክ ግንዛቤ መምሪያ ኃላፊ ኢንስፔክተር ሰለሞን አዳነ፥ የኮሪደር ልማቱ በትራንስፖርቱ ዘርፍ ማሻሻያዎች እንዲኖሩ ማስቻሉንም ገልጸውልናል።

የተሰሩት የአውቶቡስና የታክሲ ተርሚናሎች ለእግረኛ፣ ለአሽከርካሪና ለተሳፋሪ ደህንነቱ የተጠበቀ የትራፊክ እንቅስቃሴ እንዲኖር ከማስቻላቸውም ባሻገር የከተማዋን ገጽታ ያሳመሩ ሆነዋል።

የኮሪደር ልማት ከመከናወኑ በፊት የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት መሠረተ ልማት ያልተሟላ ስለነበር አገልጋዩንም ሆነ ተገልጋዩን ለእንግልት የሚዳርግ እንደነበር አስታውሰዋል።

ብዙ እጥረት የነበረበትን የአዲስ አበባ የትራንስፖርት መሠረተ ልማት ችግር ለመፍታት አሁን ላይ በተሰራው ስራ ተገልጋዩንም ሆነ አገልጋዩን ከትራፊክ መጨናነቅ ወጣ አድርጎ መጫኛና ማውረጃን ያካተቱ ማሳለጫ ተርሚናሎች በመገንባታቸው የትራፊክ ፍሰቱን ጤናማ እንዲሆን አስችሎታል ብለዋል።

በከተማው ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ በሚታይባቸው ሜክሲኮ፣ ፒያሳ፣ መርካቶና መገናኛ አካባቢዎች የተገነቡ የታክሲና የአውቶቡስ ተርሚናሎች ችግሩ የተቀረፈባቸው ሆነዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Jan, 11:01


💒 አስተሪዮ ማርያም 💒

#እጅግ አብዝቶ የሚገርመው ሞት

ለአዳም የተነገረው ቃል የማይፈጸምበት ሰብአዊ ፍጡር የለም፡፡ መሬትነትና ወደ መሬት መመለስ ኃያላን በጉልበታቸው፣ ነገስታት በሰራዊታቸው፣ ሌላው ቀርቶ አማላካችን እግዚአብሔር በቅድስናቸው ከፍ ያደረጋቸው ቅዱሳን ነቢያት፣ ሐዋርያት፣ ጻድቃንና ሰማዕታት ሁሉ ስጋዊ ሞትን ቀምሰዋል፡፡ እነርሱ ግን በስጋዊ ሞታቸው ወደ ዘለዓለማዊ የክብር እረፍታቸው ነው የሔዱት፡፡ የሕይወትና የሞት ባለቤት እርሱን ወለደችው የቅድስት ድንግል ማርያም ሞት ግን ከሁሉ ይገርማል፡፡ የአምላክ እናቱ ስትሆን ሞትን ግን ቀምሳለች፡፡ ሞትስ ለሟች ይገባዋል የእመቤታችን የቅድስት ማርያም ሞት ግን አስደናቂ ነው፡፡

በምድር ላይ 64 ዓመት የኖረችው ቅድስት ድንግል ማርያም በአባት በእናቷ ቤት ሦስት ዓመት፤ በቤተ መቅደስ ዐሥራ ሁለት ዓመት፤ ከልጇ ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወራት፤ ከጌታ ስቅለት በኋላ በመስቀል ላይ ሳለ አደራ በሰጠው፣ ጌታ በሚወደው ሐዋርያ፣ በወንጌላዊው በቅዱስ ዮሐንስ ዐሥራ አምስት ዓመታት ኖራለች፡፡ ጌታን የፀነሰችበትን ወራት ስንጨምር እመቤታችን በዚህ ዓለም በሥጋ የቆየችበት ጊዜ ስልሳ አራት ዓመት ይሆናል፡፡ ልጇ ወዳጇ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የምታርፍበት ጊዜ እንደደረሰ ሲነግራት ሞትን መቅመስ እንደማትፈልግ ነገረችው፡፡ እርሱም ስጋን የለበሰ የአዳም ዘር ሁሉ ሞትን እንደሚያይ ነገራት፤ በመላእክት ምስጋና፣ በዳዊት ዝማሬ ቅድስት ነፍሷ ከቅድስት ስጋዋ ተለየች፡፡

የቅድስት ድንግል ማርያም ሞት በሁለት ምክንያት እንደሆነ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ትውፊት ያስረዳል፡፡ የመጀመሪያው “ዓለሙን ሁሉ ፈጥሮ ለሚገዛው ለመለኮት ማደሪያ ለመሆን የበቃችው ከሰማይ የመጣች ብትሆን ነው እንጂ የሰው ልጅስ አይደለችም፤” በማለት የሚነሱ መናፍቃን እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን የሰውን ባሕርይ አለበሰምና ያልተቀበልነው ለዚህ ነው እንዳይሉ ነው፡፡ ሞቷ ግን የሰው ልጅ እጣ ፈንታ የሆነውን ጽዋ እንድትቀበል አድርጓታል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ይህን ሲያስረዳ ለዕብራውያን ሰዎች በላከው መልዕክቱ ዕብ 2÷14-15 “የአብርሃምን ዘር ይዟል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም›› አለ፡፡ በዚህም ድንግል ማርያም የአዳም ዘር መሆኗ ታወቀ፡፡

ሁለተኛው ጌታችን በፍርዱ አድልዎ የሌለበት አምላክ መኾኑ ይታወቅ ዘንድ ሥጋ የለበሰ ዅሉ በለበሰው ሥጋ ሞትን ይቀምስ ዘንድ ግድ ነውና ቅድስት ድንግል ማርያም ሞትን ቀመሰች፡፡ ይህን ቅዱስ ያሬድም መስክሯል፡፡ በበዓለ አስተርዕዮ ጥር 21 ቀን ቅድስት ድንግል ማርያም በክብር አርፋለች፡፡ አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት የታየበት፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል።       
 
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Jan, 07:43


በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ነዋሪዎች አንድ ለአምስት ተደራጅተው የጦር መሳሪያ እንዲገዙና የአካባቢያቸውን ሰላም እንዲጠብቁ የመንግሥት መዋቅሮች ጫና እያደረጉ መኾኑን ዋዜማ ሰምታለች።

በተለይ አርሶ አደሮች በቡድን ለሚገዙት የነፍስ ወከፍ የጦር መሳሪያ፣ በአንድ አባውራ እስከ 10 ሺሕ ብር እንዲያዋጡ እየተገደዱ መኾኑን ምንጮች ተናግረዋል።

መዋጮውን የማይከፍሉ ነዋሪዎች በእስራት እንደሚቀጡ የገለጡት ምንጮች፣ መዋጮውን የሚሰበስቡት የቀበሌ መዋቅሮች ናቸው ብለዋል። ኾኖም ለመሳሪያው መግዣ ገንዘብ የሚያዋጡ ነዋሪዎች፣ ሕጋዊ ደረሰኝ እየተሠጣቸው እንዳልኾነ ለማወቅ ተችሏል።

የግዴታ መዋጮው በተለይ በምዕራብ ወለጋ፣ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ፣ በቄለም ወለጋና በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞኖች ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝም ምንጮች ጨምረው ገልጸዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

28 Jan, 18:34


በጅማ ከተማ ለኮሪደር ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች።

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

28 Jan, 18:02


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

28 Jan, 15:19


መረጃ‼️

1,713 ኢትዮጵያዊያን ተጠርንፈው ሊባረሩ ነው

በዶናልድ ትራንፕ አስተዳደር ዉሳኔ ምክንያት ወደ ሀገራቸዉ ከሚመለሱ ሰነድ አልባ ዜጎች መካከል 1,713 ኢትዮጵያዊያን ተለይተዋል ተብሏል።

የትራምፕ አስተዳደር ላሁኑ ዙር ለማባረር ካዘጋጃቸው 1.4 ሚሊዮን ዶክመንት የሌላቸው ስደተኞች ውስጥ 1,713 ኢትዮጵያውያን ይገኙበታል።

የሚያሳዝነው አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን 1000$ ለማግኘት እርስ በርሳቸው የአሜሪካ መንግስት ላስቀመጠው የብር ሽልማት ብለው እየተጠቋቀሙ መሆኑ ተሰምቷል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

28 Jan, 15:07


አሜሪካ ኤም 23 ቡድን የወሰደውን እርምጃ አወገዘች

በሩዋንዳ የሚታገዘው ኤም 23 የተባለው ታጣቂ ቡድን ቁልፍ የሆነችውን የምሥራቅ ኮንጎ ዋና ከተማ ተቆጣጥሬአለሁ ማለቱን ተከትሎ አሜሪካ ድርጊቱን አውግዛለች።

በተያያዘ ዜና የኬኒያ ፕሬዚደንት ዊሊያም ሩቶ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ፌሊክስ ቲሺኬሴዲ እና ከሩዋንዳው ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ ቀውሱን በሚመለከት ነገ ረቡዕ ለመወያየት ዝግጅት መደረጉን አመልክተዋል።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር እንዳስታወቀው ትላንት ሰኞ የዲሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ቲሺሴኬዲን በስልክ ያነጋገሯቸው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማርኮ ሩቢዮ " በሩዋንዳ የሚታገዘው ኤም 23 ጎማ ላይ አድርሶታል የተባለውን ጥቃት አውግዘዋል። አሜሪካ የዲሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክን ሉዓላዊነት እንደምታከብር አረጋግጠውላቸዋል" ብሏል።

ግጭቱ ወታደራዊ መፍትሄ የማይገኝለት እንደሆነ የጠቆሙት የኬኒያ ፕሬዝደንት ዊሊያም ሩቶ ፕሬዝደንት ሺሴኬዲ እና ፕሬዝደንት ካጋሜ ነገ ረቡዕ ለመወያየት እንደተስማሙ አመልክተዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

28 Jan, 14:29


💒 አስተሪዮ ማርያም 💒

#እጅግ አብዝቶ የሚገርመው ሞት

ለአዳም የተነገረው ቃል የማይፈጸምበት ሰብአዊ ፍጡር የለም፡፡ መሬትነትና ወደ መሬት መመለስ ኃያላን በጉልበታቸው፣ ነገስታት በሰራዊታቸው፣ ሌላው ቀርቶ አማላካችን እግዚአብሔር በቅድስናቸው ከፍ ያደረጋቸው ቅዱሳን ነቢያት፣ ሐዋርያት፣ ጻድቃንና ሰማዕታት ሁሉ ስጋዊ ሞትን ቀምሰዋል፡፡ እነርሱ ግን በስጋዊ ሞታቸው ወደ ዘለዓለማዊ የክብር እረፍታቸው ነው የሔዱት፡፡ የሕይወትና የሞት ባለቤት እርሱን ወለደችው የቅድስት ድንግል ማርያም ሞት ግን ከሁሉ ይገርማል፡፡ የአምላክ እናቱ ስትሆን ሞትን ግን ቀምሳለች፡፡ ሞትስ ለሟች ይገባዋል የእመቤታችን የቅድስት ማርያም ሞት ግን አስደናቂ ነው፡፡

በምድር ላይ 64 ዓመት የኖረችው ቅድስት ድንግል ማርያም በአባት በእናቷ ቤት ሦስት ዓመት፤ በቤተ መቅደስ ዐሥራ ሁለት ዓመት፤ ከልጇ ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወራት፤ ከጌታ ስቅለት በኋላ በመስቀል ላይ ሳለ አደራ በሰጠው፣ ጌታ በሚወደው ሐዋርያ፣ በወንጌላዊው በቅዱስ ዮሐንስ ዐሥራ አምስት ዓመታት ኖራለች፡፡ ጌታን የፀነሰችበትን ወራት ስንጨምር እመቤታችን በዚህ ዓለም በሥጋ የቆየችበት ጊዜ ስድሳ አራት ዓመት ይሆናል፡፡ ልጇ ወዳጇ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የምታርፍበት ጊዜ እንደደረሰ ሲነግራት ሞትን መቅመስ እንደማትፈልግ ነገረችው፡፡ እርሱም ስጋን የለበሰ የአዳም ዘር ሁሉ ሞትን እንደሚያይ ነገራት፤ በመላእክት ምስጋና፣ በዳዊት ዝማሬ ቅድስት ነፍሷ ከቅድስት ስጋዋ ተለየች፡፡

የቅድስት ድንግል ማርያም ሞት በሁለት ምክንያት እንደሆነ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ትውፊት ያስረዳል፡፡ የመጀመሪያው “ዓለሙን ሁሉ ፈጥሮ ለሚገዛው ለመለኮት ማደሪያ ለመሆን የበቃችው ከሰማይ የመጣች ብትሆን ነው እንጂ የሰው ልጅስ አይደለችም፤” በማለት የሚነሱ መናፍቃን እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን የሰውን ባሕርይ አለበሰምና ያልተቀበልነው ለዚህ ነው እንዳይሉ ነው፡፡ ሞቷ ግን የሰው ልጅ እጣ ፈንታ የሆነውን ጽዋ እንድትቀበል አድርጓታል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ይህን ሲያስረዳ ለዕብራውያን ሰዎች በላከው መልዕክቱ ዕብ 2÷14-15 “የአብርሃምን ዘር ይዟል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም›› አለ፡፡ በዚህም ድንግል ማርያም የአዳም ዘር መሆኗ ታወቀ፡፡

ሁለተኛው ጌታችን በፍርዱ አድልዎ የሌለበት አምላክ መኾኑ ይታወቅ ዘንድ ሥጋ የለበሰ ዅሉ በለበሰው ሥጋ ሞትን ይቀምስ ዘንድ ግድ ነውና ቅድስት ድንግል ማርያም ሞትን ቀመሰች፡፡ ይህን ቅዱስ ያሬድም መስክሯል፡፡ በበዓለ አስተርዕዮ ጥር 21 ቀን ቅድስት ድንግል ማርያም በክብር አርፋለች፡፡ አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት የታየበት፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል።       
 
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Jan, 12:15


የ80 ዓመት አዛውንትን አስገድዶ የደፈረዉ ተከሳሽ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ በ 80 ዓመት አዛውንት ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመው ተከሳሽ በ 10 ዓመት ፅኑ እስራት እንድቀጣ ፍርድቤቱ ወስኗል::

ወንጀሉ የተፈፀመው ህዳር 5/2017 ዓ.ም በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ ሚችሌ ሆለና አከባቢ ስሆን ተከሳሽ ወጣት ቶሎሳ ዘውዴ የተባለው ግለሰብ ከምሽቱ 6 ሰዓት ላይ የ 80 ዓመት አዛውንት ብቻቸውን ሚኖሩበትን መኖሪያ ቤት ሰብሮ በመግባት ድርግቱን መፈፀሙን በክሱ መዝገብ ላይ ተጠቅሷል ።

የወረዳ ፖሊስ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር አዉሎ ወንጀሉ መፈፀሙን የሚያስረዱ የሰውና የሠነድ ማስረጃዎችን አደራጅቶ ለዐቃቤ ህግ አቅርቧል ።

ዐቃቤ ህግ ፣ ተከሳሹ አዛውንቷ በቤቷ ለብቻ እንደምትኖር አውቀው ቤት ሰብሮ በመግባት መከላከል በማትችልበት ሁኔታ ድርጊቱን እንደፈፀመ የሚያስረዱ ማስረጃዎች አስደግፎ ለዲላ ዙሪያ ወረዳ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ክሱን አቅርቧል።

ዐቃቤ ህግ ያቀረበውን ማስረጃ የተመለከተው የዲላ ዙሪያ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት ተከሳሽ ወጣት ቶሎሳ ዘውዴ የተባለው ግለሰብ የፈፀመውን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ድርጊት  በምስክር እና በህክምና ማስረጃ በማረጋገጥ ጥር 14  ቀን 2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት ተከሳሹ በ 10 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ፍርድቤቱ ወስኗል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Jan, 07:54


በዋግ ኽምራ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በከፍተኛ ምግብ እጥረት በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ መሆናቸው ተነገረ!

በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በድርቅ እና በከፍተኛ ዝናብ ምክንያት 107 ሺህ የሚሆኑ ነዋሪዎች መጎዳታቸውን እና በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንሚገኙ ነዋሪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ለቢቢሲ ገለፁ።

የዞኑ ጤና መምሪያ ከጥቅምት አጋማሽ ጀምሮ በአራት ወረዳዎች በርካታ ነዋሪዎችን ለችግር ያጋለጠ "ከፍተኛ የምግብ እጥረት" መከሰቱን አመለክቷል።በዞኑ ባለፈው ዓመት ድርቅ የተከሰተ ሲሆን፤ ባለፈው የክረምት ወቅት ደግሞ ከፍተኛ ዝናብ ያስከተለው የመሬት እጥበት፣ ጎርፍ፣ በረዶ እና የመሬት መንሸራተት በሰብሎች ላይ ጉዳት ማደረሱን የአካባቢው ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

በተለይም ደጋማ በሆኑ እና ከፍተኛ ምርት በሚጠበቅባቸው ወረዳዎች ከፍተኛ ዝናብ ሙሉ ለሙሉ እና በከፊል ሰብል ማውደሙን ጠቁመዋል።በቅርቡ በአካባቢው የዳሰሳ ጥናት ያካሄደው ወልዲያ ዩኒቨርስቲ እንደ ጤፍ፣ ስንዴ፣ ገብስ እና ባቄላ ያሉ ዋና ዋና ሰብሎች ጉዳት እንደደረሰባቸው አመልክቶ፤ አርሶ አደሮችን በቂ የምግብ አቅርቦት አሳጥቷል ብሏል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Jan, 07:41


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,አያት ሳይታችን
        👉 2መኝታ 87ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
         👉 3መኝታ 107ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
         👉 3 መኝታ 121ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
         👉3 መኝታ 113ካሬ
         10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
          ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
         👉3መኝታ 119ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
        ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
         👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 19:25


በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት 3,769 ሰዎች ፍቺ መፈጸማቸውን የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ

የሲቪል ምዘገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ  በበጀት ዓመቱ  ስድስት ወራት ያቀዳቸውና  የፈፀማቸውን ዋና ዋና ተግባራት ሪፖርት አቅርቧል።በስድስት ወራት ውስጥ በከተማው ከተወለዱ ህፃናት ውስጥ 37,750 ለመመዝገብ የታቀደ ሲሆን 41,183  ያህል መመዝገብ ተችሏል። ይህም በከተማው ምዝገባ ታሪክ ትልቁ ቁጥር ሆኖ መመዝገቡን የተቋሙ  ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ዓለማየሁ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን  ተናግረዋል። 

በዘገየ እና የግዜን ገደቡ ያለፈበት ወይም እስከ አንድ ዓመት ድረስ ያሉ ህፃናት ለመመዝገብ የታቀደው 201,761 ሲሆን 195,402 መመዝገብ ተችሏል ብሏል። በሌላ በኩል ጋብቻ 21,674 ለመመዝገብ ታቅዶ 15,574 ወይንም 72.65%  ምዝገባ ማደረግ ተችሏል። ከ2016 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 7በመቶ  የምዝገባ ቅናሽ አሳይቷል። አቶ ዮናስ  ፍቺ በተመለከተ  4,873 ለመመዝገብ ታቅዶ 3,769 ወይንም 77.34% ምዝገባ በማደረግ መቻሉን እና  ይህም ከ2016 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 33.99 በመቶ የምዝገባ ጭማሪ ማሳየቱን ገልጸዋል ።

በተጨማሪም  ከተከሰተው ሞት 15,716 ለመመዝገብ ታቅዶ 11,376 ማለትም 72.38 በመቶ ምዝገባ በማደረግ  ተችሏል።  የነዋሪነት ምዘገባን በተመለከተ ወደ ዲጂታል ምዝገባ ያልተቀላቀሉ 339,876 ነዋሪዎችን ለመመዝገብ ታቅዶ 34 ሺ 45 መመዝገብ መቻሉ አቶ ዮናስ ዓለማየሁ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

ተቋሙ ታግደው የነበሩ አገልግሎቶችን ችግር የፈታ ሲሆን 25,581 የክልል መሸኛዎች ትክክለኛነት እንዲጣራ ለክልሎች መላኩን የገለፀ ሲሆን አገልግሎት ለማግኘት ሪፖርት ያደረጉ 9,504 አመልካቾችን መሸኛ መርምሮ የነዋሪነት ምዝገባ አድርገው አገልግሎት እንዲያገኙ ፈቃድ መስጠቱን አስታውቋል።

Dagu
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 19:12


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 16:02


በሆሳዕና ከተማ ከእናት እጅ ታዳጊውን ነጥቆ ሊበላ የሞከረው  ጅብ በእናትየው ተጋድሎ ልጁ ማትረፍ ተቻለ

👉 ጅቡን የአካባቢው ማህበረሰብ ባደረገው ጥረት ተገድሏል

በሀዲያ  ዞን በሆሳዕና ከተማ በጀሎ ናራሞ ቀበሌ መንደር 16 ነዋሪ  ወይዘሮ  ደንባሌ አሥራት ጥር 11ቀን 2017  ዓ/ም  ከጧት 3 ሰዓት አከባቢ ሽላንሻ  ወንዝ ልብስ ለማጠብ  የ12 ዓመቱን ታዳጊ አሥከትላ ትሄዳለች።

ስራዋንም በመከወን ላይ እያለች አንድ ጅብ ወደ እነሱ  ይመጣል። በአጠገባ ከነበረች  ከሌላ ሴት  ጋር  በመሆን ይህንኑ ህፃን በመሀል አሥገብተዉ ቆመው  ጅቡን በፍርሀትም መመልከት ይጀምራሉ ።

ይህ ጅብ ማለፉ  ይቀርና በሁለቱም ሴቶች  መካከል  ያለውን ህፃን ዘሎ ቀኝ እግሩን ነክሶ በመያዝ ሊውሰድ ይሞክራል  የልጁ ወላጅ  እናትም ቀኝ እጁዋን  በጅብ  አፍ  ውሥጥ በመክተት የጅቡን ጓሮሮውን  በግራ እጇ አንቀ በመያዝ በላዩላይ ትወድቃለች 

በዚህ ሰአት  አብራቸው የነበረችው  ሴትም ከጅብ አፍ ህፃኑን  ነጥቃ በመውጣት ልጁን ታተርፈዋለች ።   በጩኸት የወጡ ስዎች ህፃኑን ሊበላ  የቋመጠውን ጅብ  ብዙም  ሳይሄድም ደርሰው  ተባብረው ገድለውታል።እናት ለልጅ እራሷን አሰልፋ  በመሥጠት የልጁን  ህይወት ለመታደግ መቻሏን ከሀዲያ ዞን  ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 15:59


#ከዱር አውሬ የተላከ ደብዳቤ

በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ካሉ ከሶስቱ መጻሕፍተ መነኮሳት የመጨረሻው አረጋወ መንፈሳዊ ነው፡፡ ይህን መጽሐፍ የጻፈው ታላቁ ገዳማዊ ጻድቅ አባት አረጋዊ መንፈሳዊ ወይም ዮሐንስ ሳባ ነው፡፡ ይህ ታላቅ አባት እየቀደሰ እያለ በተገለጸለት ታላቅ ምስጢረ ምክንያት ነበር ዓለምን ትቶ የመነነው፡፡ እግዚአብሔር በዓለም ሆኜ ይህን ካሳየኝ ከዓለም ብሸሽ የበለጠ ለእርሱ እቀርባለሁ ብሎ፡፡

ገዳማውያን አባቶቻችን እንዲህ ናቸው ወደ ፈጣሪያቸው ለመቅረብ ዓለማዊ ክፋት ብቻ ሳይሆን መንፈሳዊ መገለጥም ምክንያት ይሆናቸዋል፡፡ ገዳማትን ስንደግፍም የእነዚህን አባቶች በረከት ነው የምናገኘው፡፡

ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስ፣ ታዲያ አረጋዊ መንፈሳዊ በየጊዜው በዓለም ላለው ለታናሽ ወንድሙ መንፈሳዊ ደብዳቤ ይጽፍለት ነበር፡፡ ዓለምን እንዲተው ስላስወሰነው ምስጢር፣ ስለነበረበት፣ ስላለበት፣ በአጠቃላይም ስለ ገዳማዊ ሕይወት ነበር የሚጽፍለት፡፡

እነዚህን #”ከዱር አውሬ የተላከ ደብዳቤ” በሚል ርዕስ የሚጻፉ ደብዳቤዎች እኔ ሳልሞት ለማንም እንዳታሳይ ብሎ ቢያዘውም ወንድሙ ግን በመጽሐፍ መልክ ለማጻፍ ደብዳቤዎቹን ለጸሐፊ ሊሰጣቸው ሲል አጣቸው፡፡ ከአስራ ስንት ዓመታት በኋላ ግን ደብዳቤዎቹን መጀመሪያ ያስቀመጣቸው ቦታ አገኛቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ወንድሜ ሞቷል ብሎ አለቀሰ፡፡ በረከቱ ይደርብንና ይህን ታላቅ ጸጋ የታደለው አባት ነው እንግዲህ ራሱን በትሕትና የዱር አውሬ ብሎ የሚጠራው፡፡

ገዳማውያን አባቶች መሻታቸው አንድ ብቻ ነው፤ ወደ እግዚአብሔር መቅረብና ለሀገርና ለሕዝብ መጸለይ፡፡ ታዲያ ገዳማቸውን እናጽና፣ ድጋፍ እናድርግ ስንል በሌላ አባባል በረከት እንፈስ እያልን ነው፡፡



ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 14:25


ደብረብርሃን አሳዛኝ የመኪና አደጋ‼️

ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን ሲጓዝ የነበረ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ጠባሴ አካባቢ ሲደርስ መንገድ ስቶ በመውጣቱ የሦስት እግረኞችን ሕይዎት ቀጠፈ፡፡

ዛሬ ጠዋት 1 ሠዓት ከ30 ላይ በደረሰው የትራፊክ አደጋ÷ ልጆቿን ወደ ትምህርት ቤት ስትሸኝ የነበረች እናትን ጨምሮ የሦስት ሰዎች ሕይዎት ማለፉን የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።

ከሟቾች በተጨማሪም በአደጋው የ1 ዓመት ከ7 ወር ሕጻንን ጨምሮ በ9 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል ጉዳት መድረሱን የመምሪያው የትራፊክ መረጃ ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ኪዳኔ በቀለ አስታውቀዋል፡፡

የአደጋው መንስኤ ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር መሆኑንም ተናግረዋል፡፡

አደጋውን ያደረሰው አሽከርካሪ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተጣራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
#FBC

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 09:39


«የሒጃብ ጉዳይ ፍጹም አጀንዳ መሆን የማይገባው ሆን ተብሎ አጀንዳ እንዲሆን ተደርጓል። በፍጥነት እልባት እንዲሰጠው እናደርጋለን»

የትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደር ፕረዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ከሰልፉ በኃላ ተወክለው ለሄዱ 20 የሙስሊሙ ተወካዮች በጽ/ቤታቸው የሰጧቸው ምላሽ::

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 06:28


በመቐለ ከተማ በአክሱም ሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ያለውን በደል አስመልክቶ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል!

ፍርድቤት የትምህርተ ቤቱ በሂጃብ የተሸፈኑ ሴት ተማሪዎችን አላስተናግድም ማለቱነ በማገድ ለፈተና እንዲመዘገቡ ቢያዝም ትዕዛዙን በመተላለፍ እስካሁነ ተማሪዎቹ አልተመዘገቡም።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 04:58


በኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የቢሾፍቱ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ዙሪያ ተነሺ አርሶ አደሮች ተቃውሞ እያሰሙ መኾኑን አፍሪካን ኢንተለጀንስ ድረገጽ ዘግቧል።

አርሶ አደሮቹ ቅሬታ ያሰሙት፣ ከካሳ እና ከሠፈራ ዕቅድ ጋር በተያያዘ እንደሆነ ዘገባው ጠቅሷል።

መንግሥት ለማስፋፊያው የቀጠረው የሊባኖሱ አማካሪ ኩባንያ፣ አርሶ አደሮች ይነሱባቸዋል ወደተባሉት ቦታዎች ቅድመ-ጥናት የሚያካሄድ የባለሙያዎች ቡድን መላኩንም ዘገባው አመልክቷል።

አኹን ከሚኖሩበት ቀያቸው 20 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ እንዲሠፍሩ ይደረጋሉ የተባሉት አርሶ አደሮች እስከ 2 ሺሕ 500 ይደርሳሉ ተብሏል።

ተነሺዎቹ አርሶ አደሮች፣ በአንድ ስኩዌር ሜትር 322 ነጥብ 5 ብር ካሳ እንዲከፈላቸው እንደታሰነ ከአርሶ አደሮቹና ከአንድ ደብዳቤ ላይ መመልከቱንም የዜና ምንጩ አውስቷል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Jan, 04:58


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,አያት ሳይታችን
        👉 2መኝታ 87ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
         👉 3መኝታ 107ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
         👉 3 መኝታ 121ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
         👉3 መኝታ 113ካሬ
         10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
          ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
         👉3መኝታ 119ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
        ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
         👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

ኢትዮ መረጃ - NEWS

20 Jan, 18:43


በአዲስ አበባ ከቱርክ መጣ የተባለው ሶፋ ከነ ሙሉ የማዕድ ጠረዼዛ 4.5 ሚሊዮን ብር ይሸጣል።

እቃዎቹ ዋጋ የወጣላቸው የብር የመግዛት አቅም በገበያው እንዲመራ ከተወሰነ በወኃላ ከውጭ የገቡ ናቸው።

በዚህ የገበያ ማዕከል 12 ካሬ ምንጣፍ 53,000 ብር ይሸጣል።

በዲዛይኑ፣ በደረጃው ተመሳሳይ ነው የተባለ 6 ካሬ ምንጣፍ ደግሞ 38,000 ብር ይሸጣል።

ይህን ለመረዳት ሰሞኑን በአዲስ አበባ በአንደኛው የገበያ ማዕከል ዘለቅን።

በገበያው ማዕከል የተለያዩ የመኖሪያ ቤት እቃዎች፣ ፈርኒቸሮች ገዥያቸውን የሚወስዳቸውን ተዘርግተው እየጠበቁ ተመለከትን።

ወደ ሽያጭ ባለሞያዋ ቀርበን ዋጋዎቹን፣ አይነቶቹን ጠየቅን።

በዚህ መሰረት አንድ ሶፋ ከነ ሙሉ የማእድ መመገቢያ ጠረዼዛ (ዳይኒንግ ቴብል) የሚሸጠው 4.5 ሚሊየን ብር መሆኑን ተነገረን።

ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?

ለመድሀኒት፣ ለነዳጅ፣ ለፋብሪካ ጥሬ እቃ መግዣ በብዙ ዶላር የምትፈልገው ሀገር በአንድ በኩል ቅንጡ የሚባሉ እቃዎች መግዣ ሲሆን ዶላር ስትቸገር አይታይም።

እንዴት ያለ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ቢኖር ነው ይህ መሳይ ገበያ በአዲስ አበባ የሚታየው?

ከውጪ የሚገቡ እቃዎች በምን መሳይ የውጭ ምንዛሪ ግኝት LC አልፈው ወደ ሀገር ውስጥ ይገባሉ?

ከቱርክ ገባ የተባለው የ4.5 ሚሊየን ብር ሶፋ በተመለከተ  የገበያውን ቅኝትና የባለሞያ ሀሳብ አካተን ጠይቀናል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

18 Jan, 19:58


ኢትዮጵያ ውስጥ ሰደድ እሳት ተነሳ!

በምዕራብ አርሲ ዞን ዋንዶ ወረዳ የሰደድ እሳት ተነሳ።ዛሬ ጥር 10/2017 በ10:00 ሰዓት የተነሳው ሰደድ እሳት በህብረተሰቡ ትብብር ለማጥፋት ጥረት እየተደረገ ይገኛል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

18 Jan, 18:15


ለጥንቃቄ ተጠቀሙበት

ከክፍለ ሀገር ወደ አዲስአበባ የምትጓዙ ወገኖቻችን አልጋ ስትይዙ ከተመሳሳይ ፆታ ጋር አንድ ክፍል ዉስጥ አልጋ መያዝ ለእስር ይዳርጋል ከተያዛችሁ በኋላ ቤተሰቤ ነዉ፤ ወንድሜ ነዉ ፣እህቴ ናት ማለት አይሰራም።

ትላንት ላንበረት አካባቢ አልጋ የያዙ ከክፍለ ሀገር የሄዱ ሴቶች ፤ ወንዶችም ታስረዉ በድርድር ለመፈታት ችለዋል ።

አልጋ ቤቶች ነገሩን ባላወቀ መንገድ ዝም በማለት አልጋ ከማከራየታችሁ በፊት ለከተማው እንግዳ ለሆኑ መንገደኞች በቂ ግንዛቤ መስጥት ይገባችኋል ።(Via Amir Mohammed)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

18 Jan, 18:04


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

18 Jan, 15:45


የጥምቀት ከተራ በዓል በታሪካዊቷ እና ጥንታዊቷ ጎንደር ከተማ ሁሉም ታቦታት ፒያሳ በመገናኘት ወደ ማደሪያ ቦታቸው እየተጓዙ ይገኛሉ።

የጥምቀት ከተራ በዓል በመላው ሀገሪቱ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።

እንኳን አደረሳቹ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

18 Jan, 10:48


እስር‼️

በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ከተማና በቡኖ በደሌ ዞን፣ የጸጥታ ኃይሎች የጅምላ እስር እየፈጸሙ መኾኑ ተሰማ

በአዳማ የመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች ሰዎችን መንገድ ላይ እያስቆሙ መታወቂያ ያልያዙትን ወደ ማቆያ እየወሰዱ መኾኑንና ዋርካ በሚባለው አካባቢ በሚገኝ መሰብሰቢያ አዳራሽ 1000 የሚጠጉ ሰዎች እንደታሠሩ ምንጮች አስረድተዋል። ለጸጥታ አካላት ገንዘብ እየከፈሉ የተለቀቁ በርካታ ሰዎች መኖራቸውና ከተያዙት ውስጥ እስካኹን ፍርድ ቤት የቀረበ እንደሌለ ተነግሯል።

በቡኖ በደሌ ዞን ዳጶ ወረዳም፣ "ጫካ የገቡ ልጆቻችሁን መልሱ" በሚል በርካታ ወላጆች ለኹለት ሳምንት ያህል ታስረው እንደሚገኙና የሰብዓዊ መብት አያያዛቸው የከፋ እንደኾነ ምንጮች ተናግረዋል። (ዋዜማ)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

18 Jan, 08:43


#ካህናቱ የወንዙን ዳርቻ በረገጡት ጊዜ ውኃው ግራና ቀኝ ተከፍሎ እንደ ግድግዳ ወደ ላይ ቆሟል

እስራኤል ዘሥጋ ከግብጽ ባርነት ወጥተው ለአርባ ዘመን ከተጓዙ በኋላ ወደ ተስፋይቱ ምድር ለመግባት የዮርዳኖስን ወንዝ ሲሻገሩ፡- ድንኳን ጥለው የቃል ኪዳኑን ታቦት በድንኳን ውስጥ አድርገው ሌዋውያኑ በዙሪያው፣ ካህናቱ ደግሞ በውስጥ ኾነው እግዚአብሔርን እያመሰገኑ አድረው በማለዳ መሻገራቸው በኢያሱ 3÷8-9 ተጽፎ ይገኛል፡፡ ካህናቱ የቃል ኪዳኑን ታቦት አክብረው የወንዙን ዳርቻ በረገጡት ጊዜ በኃይል ይወርድ የነበረው ውኃ ግራና ቀኝ ተከፍሎ እንደ ግድግዳ ቀጥ ብሎ ቆሟል፡፡ ሕዝቡ ተሻግሮ እስከሚያበቃ ታቦተ ጽዮንን ያከበሩት ካህናት ከወንዙ መሀል ይቆሙ ነበር፡፡ በዚህ መሠረት ‹‹ወተጠምቃ እገሪሆሙ ለካህናት›› ይህም ‹‹የካህናት እግሮቻቸው የዮርዳኖስን ውኃ በመርገጣቸው እንደ ጥምቀት ሆናቸው›› በሐዲስ ኪዳነ ጌታችን ለመሠረተው ሥርዐተ ጥምቀት ምሳሌ ነበር፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን የጥምቀትን ዋዜማ ከተራ ብላ የጠራችው ከዚህ በመነሣት ነው፡፡

ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 113÷3-6 “ባህር አየች ሸሸችም፣ ዮርዳኖስም ወደ ኋላም ተመለሰ፣ ተራሮች እንደ ኮርማዎች ኮረብቶችም እንደ ጠቦቶች ዘለሉ፡፡” በማለት እንደተናገረው ጌታችን በዮርዳኖስ ወንዝ ሲጠመቅ የዮርዳኖስ ወንዝ የላይኛው ሸሽቶ ወደ ላይ ተመልሶ ሽቅብ ፈሷል፡፡ የታቹም ወደ ታች ሸሽቷል፡፡ የላይኛው ፈሳሽ ተቋርጦ እንደ ክምር ተቆልሎ ቀርቷል። ይህም ምሳሌነቱ ከአዳም ጀምሮ ክርስቶስ ድረስ በዘር ይወርድ የነበረው ፍዳ መርገም በክርስቶስ ቤዛነት መቋረጡ፤ የታቹም ፈጽሞ መድረቁ ኃጢአተ አዳም የመጥፋቱ ምሳሌ ነው፡፡ እስራኤል ፈለገ ዮርዳኖስን ተሻግረው ወደ ኢያሪኮ መሔዳቸው ምእመናን በጥምቀት ከኃጢአት ቍራኝነት ተላቀው እግራቸውን ወደ ልምላሜ ገነት ወደ ዕረፍት መንግሥተ ሰማያት ለመሔዳቸው ምሳሌ ነው፡፡ እስራኤልን ይመራ የነበረው ኢያሱ የጌታ፣ ህዝበ እስራኤል የምእመናን፣ ዮርዳኖስ የጥምቀት፣ ምድረ ርስት የገነት መንግሥተ ሰማያት ምሳሌ ነው፡፡

የከተራ በዓል በተለይ ከዋና ከተሞች ውጪ በሆኑ አካባቢዎች ወራጅ ወንዞች ተከትረው የሚከበረው ይህን የሰው ልጅ ፍዳ መርገም መቅረት ለማሰብ ሲሆን አሁን ባለው ስርዓት እንዲከበር ታላላቆቹ ነገስታት አጼ ገብረ መስቀል፣ ቅዱስ ላሊበላ፣ አጼ ይኩኖ አምላክ በታላቁ ኢትዮጵያዊ ሐዋርያ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አሳሳቢነት፣ እንዲሁም አጼ ዘርዓ ያዕቆብ በየጊዜው ያሳለፏቸው ሃይማኖታዊ መሠረት ያላቸው ውሳኔዎች ናቸው፡፡ በታላቁ ቅዱስ ንጉስ ላሊበላ ዘመነ መንግስት በሀገራችን የነበሩት ታላቁ ጻድቅ አቡነ ገብረ ምንፈስ ቅዱስ በአክሱም በዓሉ በሚከበርበት የንግስተ ሳባ መዋኛ “ማይሹም”፣ በመቐለና በመርጡለ ማርያም እየተዘዋወሩ ባሕረ ጥምቀቱንና የተከተረውን ውሃ ይባርኩ እደነበር የቤተክርስቲያናችን መጻሕፍት ያሳያሉ፡፡ ሰላም ማጣታችን እዲከተር፣ የኃጢአት ስራችን እንዲገታ በዚህ ታላቅ በዓል ገዳማትን እንርዳ፣ መነኮሳቱንም እንደግፍ፡፡
 
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Jan, 18:39


ይህ የሆነው በሀገራችን ነው። በወላጆቹ ፊት ልጅ በጥይት ተመቶ ሲገደል። 😢

ኦሮሚያ ውስጥ ወታደሮች አንድ የሲቪል ልብስ የለበሰ ወጣትን እጁን ወደኋላ አስረው በጭካኔ በቤተሰቡ ፊት ሲረሽኑ የሚያሳይ ቪድዮ ማህበራዊ ሚድያ ላይ እየተዘዋወረ ይገኛል😭😭

ነፍስ ይማር ወንድማችን😭

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Jan, 18:12


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Jan, 16:56


በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች የሰላሙ ሁኔታ በእጅጉ ተሻሽሏል ሲል የመንግሰት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ

በተወሰነ መልኩ ግን በሁለቱ ክልሎቸ የሰዎች እና የሸቀጦች እንቅስቀሴ የሚያስተጓጉሉ አካላት መኖራቸውም ተነስቷል፡፡

የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።

በመግለጫቸውም መንግሥት በመላ ሀገሪቱ ሰላም እና መረጋጋት ለማስፈን ሢሠራ መቆየቱን ፤ ይህም በበዙ መሳካቱን ገልጸዋል፡፡

ለገሰ፤ ነፍጥ ያነሱ ኀይሎች ለንግግር በር እንዲከፍቱ በመደረጉ የታጠቁ ኀይሎች ወደ ንግግር እንዲመለሱ ማድረግ ማቻሉንም አንስተዋል፡፡

በተያያዘም በአማራ ክልል የታጠቁ ኀይሎችም ለውይይት ቅድሚያ ሰጥተው ወደ ተሃድሶ ማዕከል እየገቡ መሆኑን አንስተው በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል በተሠራው ሰላምን የማስፈን ሥራ ለውጦች መምጣታቸውንም ሚኒስትሩ ተናግረዋል።

መንግሥት አሁንም የሰላም አማራጭን መከተል ላይ ቅድሚያ እንደሚሰጥ ያነሱት ሚኒስትሩ፤ አሁንም ነፍጥ ያነገቡ አካላት ወደ ሰላማዊ ሂወታቸው ሊመለሱ ይገባል ሲሉ አሳስበዋል፡፡


ሚኒሰትሩ በሌላ በኩል በመግለጫቸው ያነሱት የሸቀጦች እና የሰዎች እንቅስቀሰሴዎች አሁንም በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች የመገደብ ሁኔታ እንደሚታዩ አንስተው እሱን ማሻሻል እንደሚገባውም አንስተዋል፡፡

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Jan, 16:55


#ቀድሞ በመንፈስ የሚያውቀውን ከሠላሳ ዓመታት በኋላ በአካል አየው 


የስድሰት ወር ጽንስ አምላኩን አወቀውና ሰገደለት፤ እናቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ ልትጠይቃ የመጣችውን፣ የዘመዷን፣ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ድምጽ በሰማች ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ሞልቶባት “የጌታዬ እናት ወደኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል” እንዳለች ከሠላሳ ዘመን በኋላ ልጇ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ “እኔ ባንተ እጅ ልጠመቅ ይገባኛል እንጂ አንተ በኔ እጅ ትጠመቃለሕን?” ብሎ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ፡፡ በነቢዩ ቅዱስ ኢሳይያስ እንደተነገረው የጌታን መንገድ አዘጋጁ፤ ጥርጊያውንም አቅኑ፤ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ እርሱ ነበር፡፡ በቅዱስ ሉቃስ ወንጌል 3÷3-6 እንደተነገረውም ቅዱስ ዮሐንስ *መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ!* እያለ እየሰበከ በዮርዳኖስ ዙሪያ ወዳለው አገር ኹሉ ወጣ፡፡


ዮሐንስ ማለት “እግዚአብሔር ጸጋ ነው” ማለት ነው፡፡ ትርጓሜ ወንጌልም መጥምቀ መለኮት ዮሐንስን ፍሥሐ ወሐሴት ተድላና ደስታ ይለዋል፤ ወላጆቹ በእርሱ መወለድ ተደስተዋልና፡፡ በዮርዳኖስ ወንዝ የንስሐ ጥምቀት ሲጢምቅም የይሁዳ አገር ሰዎች ሁሉ ኃጢአታቸውን እየተናዘዙ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር፡፡ በጥፋታቸው ሲገስጻቸውም ምን ማድረግ እንዳለባቸው ጠየቁት እርሱም በመልካም ምግባርና በልግስና በእውነትና በርትዕ እንዲኖሩ ይነግራቸው ነበር፡፡ በዋናነት ግን ስለጌታችን ይነግራቸው ነበር፡፡ “እኔ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ነገር ግን የጫማውን ጠፍር እንኳን መፍታት የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ከእኔ ይልቅ የሚበረታ እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በውኃ ያጠምቃችኋል” አላቸው፡፡


ከዚህ ምስክርነት በኋላ ዮሐንስ ጌታ ሊጠመቅ ወደ እርሱ ሲመጣ ቢመለከት “የዓለምን ሁሉ ኃጢአት የሚያርቅ የእግዚአብሔር ልጅ” ብሎ መስክሮለታል፡፡ ጌታችንንም “እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል፣ አንተ ወደ እኔ ትመጣለህን? ባሪያ ወደ ጌታው ይሔዳል እንጂ እንዴት ጌታ ወደ ባሪያው ይመጣል?” የቤተ ክርስቲያናችን አባቶች የጌታችን ወደ ዮሐንስ መሔድ እረኛ ለበጎቹ ክብር እንደመስጠት ነው ይላሉ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የተባለው ቅዱስ አባትም ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከራሷ ከጥምቀት ይልቅ እንኳ ንጹህ ነውና ሊጠመቅ ወደ ዮሐንስ መሔዱ፣ ወደ ዮርዳኖስ መውረዱ የሚደንቅ ትህትና ነው ይላል፡፡ ለስም አጠራሩ ክብር ይግባውና ኢየሱስም በዮርዳኖስ ወንዝ በዮሐንስ ሲጠመቅ ሰማያት ተከፈቱ፣ አብ በደመና መሰከረ፣ ምንፈስ ቅዱስም በርግብ አምሳል ወረደ፡፡


የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ክብሩ እጅግ ከፍ ያለ እንደሆነ ጌታችን ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም፤ ሲል በቅዱስ ማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 11÷9-11 መስክሮለታል፡፡ ራሱን ከዓለም የለየው ፍጹም ባሕታዊ፣ የመናንያን፣ ፈቃደ ስጋን የተዉ ሁሉ ድንቅ ምሣሌ ነው፡፡ በረከቱ ትደርብንና መናንያንን፣ ገዳማውያንንና ገዳማቸውን ማሰብ በረከታቸው እድናገኝ ያደርገናል፡፡ ገዳማትን እናግዝ፣ ዓአታቸውን እናጽና፡፡             
 

ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Jan, 15:21


“የህዳሴ ግደቡን በተመለከተ ሰሞኑን የሚነሳው ወሬ መሰረተ ቢስ ነው” ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

“ለህዳሴው ግድብ ይህን ያህል ያስፈልጋል በሚል ከመንግስት የተገለጸ የገንዘብ መጠንም የለም” ሲሉ ዶክተር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ዶ/ር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።

በመግለጫቸውም መንግሥት ለህዳሴው ግድብ ይህን ያህል ያስፈልጋል በሚል ከመንግስት የተሰጠ የገነዘብ መጠን ብለዋል፡፡

በተለያየ ምክንያት ለህዳሴ ግድቡ ብቻ ሳይሆን ለተለያዩ ሜጋ ፕሮጀክቶች የሚያሥፈልጉ ገንዘቦች አሉ ግን "በተለያዩ ሰዎች" እንደሚወራው ይሄንን ያክል አይደልም ብለዋል፡፡

የማክሮ ኢኮኖሚው ማሻሻያውን ተከትሎ የወጪ ልዩነቶች ሊኖሩ ይችላሉ ለዚህም መንግስት የሚያስፈልገውን ወጪውን ያውቀዋል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡

በዚህም የተጠቀሰውን ገንዘብ ያክል እንኳን ለህዳሴ ግደቡ ቀርቶ የሌሎች ፕሮጀክቶችም ተደምሮ ይሄን ያህል ሊያስፈልግ ይችላል በመሆኑም የሚነዛው ወሬ ማህበረሰቡን ለማደናገር ያለመ ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡

ሙሉ ግንባታው ሊጠናቀቅ 2 ነጥብ 4 በመቶ ብቻ የቀረው ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ቀሪ ስራዎች ለማጠናቀቅ 80 ቢሊዮን ብር ያስፈልገዋል ያስፈልገዋል መባሉን መዘገቡ ይታወሳል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

17 Jan, 08:40


የፋሲል ግንብ እድሳት እንዴት ተካሄደ? የመንጣቱ ምክንያት ምንድን ነው?

የጥገና እድሳት እየተከናወለት ያለው ታሪካዊው የፋሲል ግንብ በቅርቡ ይፋ መደረጉን ተከትሎ መወዛገቢያ መሆኑ አልቀረም። ታሪካዊው ሽሯሟ ቀለም ያለው የፋሲል ግንብ ቀለሙ ነጥቶ መታየቱ ለበርካታ መላምት ክፍት እንዲሆን አድርጎታል።

የታሪካዊው ግንብ ቀለም ለዘመናት ከሚታወቅበት ተለውጦ ለምን ነጣ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳም ምክንያት ሆኗል።

ለዚህ ምላሽ የሚሰጡት በጥገና እድሳቱ በአማካሪነት እንዲሁም በጥናት የተሳተፉት አንጋፋው አርክቴክት ፋሲል ጊዮርጊስ የፋሲል ግንብ የተሠራበትን የግንባታ ግብዓት በመጥቀስ ነው።

የፋሲል ግንብ ህንጻ ከመቶ ዓመታት በፊት ሲገነባ በአነስተኛ ድንጋዮች እና በኖራ ሲሆን፣ ለረጅም ዓመታት ዝናብ፣ በፀሐይ እና በተፈጥሯዊ ሂደቶች ውስጥ ሲያልፍ በርካቶች የሚያውቁትን ይሄንን "ሽሯማ" መልክ እንዳመጣ ፋሲል ጊዮርጊስ ይናገራሉ።

አሁን እድሳቱ የተደረገበት ኖራ አዲስ በመሆኑ ቀለሙ ነጣ እንዳለም ያስረዳሉ ይላሉ።

ፋሲል እንደሚገልጹት የእድሳት ሥራው የተከናወነው የፋሲል ግንብ በመጀመሪያ በተገነባበት ማቴሪያል (ቁስ) በዋናነት በኖራ እና በድንጋይ ነው።

"የቅርስ አጠባበቅ ሕግን በተከተለ መልክ ነው የተሠራው" ይላሉ።

"የኖራው አዲስ መሆን ብቻ ይሄንን ነጣ ያለ ቀለም አምጥቷል" የሚሉት አርክቴክቱ ፋሲል የኖራ እና የድንጋይ መልኩ ከተወሰነ ዓመታት በኋላ ወደ ድሮው መልኩ ይመለሳል ይላሉ።

ልዩነቱ አዲስ የመሆን እና የማርጀት ጉዳይ ነው ሲሉም አጽንኦት ይሰጣሉ።

የፋሲል ግንብ መጀመሪያ ሲሠራ ኖራው ለብዙ ወራት ወይም ለዓመታት ተቀብሮ የነበረ ሲሆን፣ አሁንም ሲታደስ መነሻውን ተከትሎ ኖራው ለበርካታ ጊዜያት እንዲቀበር ተደርጎ ጥገናው መካሄዱን ጠቅሰዋል።

ቅርሶች በተፈጥሮ፣ በፀሐይ፣ በዝናብ፣ በአቧራ ምክንያት በዓመታት ቀለማቸው እየተቀየረ የሚሄድ ሲሆን፣ ይሄኛውም ከዓመታት በኋላ የሚታወቀውን ቀለም ይይዛል ይላሉ።

በዓለም አቀፉ የቅርስ ጥገና ሕግ መሠረት ዋነኛው ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ በተሠራበት ቁስ (ማቴሪያል) ታድሷል ወይ? የሚለው ነው የሚሉት ፋሲል፤ በተሠራበት ድንጋይ እና ኖራ መልሶ መጠገኑ ዋናው ነገር እንደሆነ አስረድተዋል።

"ይህንንም በትክክል መሥራቱን አረጋግጠናል" ሲሉ አጽንኦት ይሰጣሉ።

በአንዳንድ ሁኔታዎች የድሮ ቀለሙን ለማምጣት ለመልክ ሲባል ኬሚካል እንደሚቀላቀል የሚጠቅሱት አርክቴክት ፋሲል፤ እነዚህ ግን ኬሚካል ነክ ነገሮች ስለሆኑ ያልታሰበ አደጋ ሊያስከትሉ ይችላሉ።

"ቀለሙ እንደ ድሮው ቢመስል እንወድ ነበር፤ ሆኖም ለቀለም ተብለው የሚጨመሩ ነገሮች ያልታሰበ አደጋን በቅርስ ላይ ያመጣሉ" በማለት ስጋታቸውን አስቀምጠዋል።

አክለውም በዓለም የቅርስ አጠባበቅ ደረጃ ዋነኛው ነገር ቅድሚያ የሚሰጠው የመነሻ ሃሳቡ መሆኑን ጠቅሰው፤ ኖራው ትክክለኛ እና አስተማማኝ በመሆኑ የጥንቱ እንደያዘ የጥገና እድሳቱ እየተከናወነ ነው ብለዋል።

"መነሻውን ሳይለቅ ጥርሳችንን ነክሰን የሠራንበት ነው" ሲሉ የሚናገሩት ፋሲል፣ የቀደመ መልኩ በጊዜ ብዛት ይመጣል ሲሉ የነበረው ገጽታ በጊዜ ሂደት እንደሚመለስ ለቢቢሲ ገልጸዋል።

ታዲያ ይሄ በርካቶች በቀደመ መልኩ (ሽሯሟ) መልክ የሚያውቁት የፋሲል ግንብ መቼ ተመልሶ ይመጣ ይሆን? በሚል ቢቢሲ አርክቴክቱን ጠይቋአዋል።

ዝናብ ሲመታው እና የአየር ሁኔታዎች ሲፈራረቁበት እየተቀየረ ይሄዳል የሚሉት ፋሲል፤ ህንጻው ወደ ቀደመ ቀለሙ ለመመለስም ከሦስት እስከ አራት ዓመት ወይም ከዚያ በላይ ሊወስድ ይችላል ብለዋል።

ፋሲል እንደሚገልጹት "አንዳንድ ቦታ ላይ በጣም የጠቋቆሩ [የግንቡ አናት ላይ] አካላት ነበሩ" ድንጋዮቹ ወደ ነበሩበት ለመመለስ እስከ አምስት ዓመት ድረስ የሚደርስ ወይም የግንቡ አናት ላይ ያሉትን ጠቆር ያሉትን የቀደመ ገጽታ ለማምጣት ከዚያ ረዘም ያለ ጊዜ እንደሚወስድ ያስረዳሉ።

ዘገባው የቢቢሲ አማርኛ ነው።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

16 Jan, 20:01


በአዲስ አበባና አካባቢዉ በ6 ወራት ውስጥ 244 አደጋዎች አጋጥመዋል።

📌 144 የእሳት አደጋ እና 100 ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎች ናቸዉ።

📌የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በአደጋ ዉስጥ የነበሩ 19 ሰዎችን ህይወት መታደግ ችለዋል።

📌በአንጻሩ በልዩ ልዩ አደጋዎችና ምክንያታቸዉ ባልታወቁ አደጋዎች 46 ሰዎች ህይወታቸዉ አልፏል።

📌በሌላ በኩል በደረሱት አደጋዎች ምክንያት 81 ሰዎች ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

📌ከደረሱት አደጋዎችም 7.8 ቢሊየን ብር  የሚገመት ንብረት ከዉድመት ማዳን የተቻለ ሲሆን ከ 370 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ደግሞ ወድሟል።

📌በመዲናዋና አካባቢዉ የሚያጋጥሙ አደጋዎች አብዛኛዎቹ በጥንቃቄ ጉድለት የሚደርሱ መሆናቸውን የእሳትና አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

16 Jan, 18:51


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Jan, 16:50


በአክሱም ከተማ ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ በመከልከላቸው የብሔራዊ ፈተና የኦንላይን ምዝገባ እንዳለፋቸው ገለጹ

በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች የ12ኛ ክፍል ሙስሊም ተማሪዎች የብሔራዊ ፈተና የኦንላይን ምዝገባ ለማከናወን "ሂጃብ እንዲያወልቁ" መጠየቃቸው ባለመቀበላቸው ትናንት ጥር 2 ቀን የምዝገባ ቀኑ እንዳለፋቸው ገለጹ።

ተማሪዎቹ “ሂጃባቸውን እስካላወለቁ ድረስ ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ትምህርት ቤቶቹ መከልከላቸውን” ገልጸው ይህም የሃይማኖታዊ እምነትን መጣስ ነው ብለዋል።

ስሟ እንዲጠቀስ ያልፈለገች አንድ ተማሪ፣ "ሃይማኖታችን ስለሚከለክል ለብሔራዊ ፈተና ለመመዝገብ ብለን ሂጃባችንን ማውለው አንችልም። ሃይማኖታዊ ግዴታችንን ከመተላለፍ ይልቅ ትምህርታችንን መተው እንመርጣለን” ስትል ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጻለች።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Jan, 15:43


የሶማሊያ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሐሰን ሼክ መሃሙድ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል።

ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮዽያ መጡ እላለሁ ሲሉ ገልጸዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Jan, 09:48


ከ41 ባቡሮች ውስጥ እየሠሩ ያሉት 16ቱ ብቻ መሆናቸውን ተገለጸ

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት ካሉት 41 ባቡሮች እየሠሩ ያሉት 16ቱ ብቻ እንደሆኑ አስታውቋል፡፡

የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ብርሀን አበባው ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ወደ ሥራ ሲገባ 41 ባቡሮች የነበሩት ቢሆንም አሁን አገልግሎት እየተሰጡ ያሉት ባቡሮች ቁጥር 16 ብቻ ነው፡፡

ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ባቡሮች አገልግሎት የማይሰጡት በብልሽት ምክንያት መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል።

ባቡሮቹ ብልሽት በሚያጋጥማቸው ጊዜ የጥገና ዕቃዎች ገበያ ላይ የሉም ያሉት ኃላፊው፤ ችግሩን ለመፍታት ከአንዱ ባቡር እየተነቀለ ወደ ሌላኛው ሲገጠም መቆየቱ ተናግረዋል።

የባቡሮቹን ሶፍትዌር ለመጠቀም ፍቃድ አለመኖሩም ለባቡሮቹ መቆም ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል፡፡

ተበላሽተው የቆሙ ባቡሮችን ወደ ሥራ ለማስገባት፣ የተሻለ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት እና ዘርፉ አሁን ካለበት የውጤት መቀዛቀዝ ለማውጣት የሪፎርም ሥራዎች መጀመራቸውን አብራርተዋል፡፡

በዚህም መሰረት የቆሙ ባቡሮችን ወደ ሥራ ማስገባት በሚሰራው ሥራለ፤ እስከ መጪው ሰኔ ድረስ አምስት ባቡሮች ወደሥራ እንዲገቡ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡

በአሁኑ ጊዜም የሁለት ባቡሮች የጥገና ሥራ መጠናቀቁን ጠቁመው፤ እነኝህ ባቡሮች በቀጣይ ሦስት ቀናት ወደ ሥራ እንደሚገቡ አብራርተዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Jan, 09:47


#በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁአን ናቸው


ጌታችንን ያጠመቀው ቅዱስ ዮሐንስ፣ ሰማይን ዝናብ እንዳይሰጥ የዘጋው ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ የገዳማዊ ሕይወት ድንቅ ምሳሌዌች ናቸው።

በበረሀ ሲኖሩ ጸጉራቸው የተንዠረገገ፣ ከሰው ርቀው በእግዚአብሔር ዓላማ የኖሩ ገዳማውያንም ናቸው።

በስጋዊው ዓለም ባላቸው ድርሻ ድሆች ሲሆኑ በመንግስተ ሰማያት ግን ከሁሉ የበለጡ ናቸው። እልጫውን ዓለምም አጣፍጠውታል።

ዛሬም ድርስ የእንርሱን እርእያነት የተከትሉ፣ ምንኩስናን የመረጡ፣ በገዳማዊ ሕይወት በጾምና በጸሎት የሚተጉ እናቶችና አባቶች በረከታቸው ለሀገርና ለወገን ተርፎ ይገኛል።

ታዲያ ገዳማቸውን በመደገፍ በዓታቸውን በማጽናት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን።


ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም
                        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
                        1000442598391
                        አቢሲኒያ ባንክ
                        141029444


ለተጨማሪ መረጃ:- 
   የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957     
                         ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

11 Jan, 06:04


ዛሬ አዳሩን ከተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ከፍተኛው በሬክተር ስኬል 5.2 የተመዘገበ ሲሆን የተከሰተው ከለሊቱ 9:19 ከአዋሽ በስተሰሜን በ30ኪ.ሜ ርቀት ላይ ነው፣በዚህም አዲስ አበባን ጨምሮ ከፍተኛ የተባለ ንዝረት ተሰምቷል።
ዛሬ ለሊት የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ:-👇

1. ለሊት 8:42 በአፋር ገርባ ከአዋሽ ሰሜናዊ ምዕራብ በ12ኪ.ሜ ርቀት በሬክተር ስኬል 4.60 የሆነ

2. ለሊት 8:58 አማራ ክልል ብጨንቀኝ በሬክተር ስኬል 4.50 የሆነ

3. ለሊት 9:19 ከአዋሽ ባስተሰሜን በ30ኪ.ሜ ርቀት የምሽቱ ከፍተኛ የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.20 የሆነ

4. ለሊት 10:50 ከመተኻራ በደቡባዊ ምስራቅ በ25ኪ.ሜ ርቀት በሬክተር ስኬል 4.30 የሆነ

5. አሁን ጧዋት 12:22 ከመተኻራ በደቡብ አቅጣጫ በ28ኪ.ሜ ርቀት በሬክተር ስኬል 4.40 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጦች ተመዝግቧል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

10 Jan, 19:04


"... የኦሮሚያና የአማራ ክልል ነዋሪዎች ሰላምን እንዲያገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን " ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ  ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት  ወቅታዊ  ጉዳዮችን አስመልክተው አባታዊ የሰላም ጥሪ አስተላለፉ።

ቅዱስነታቸው ፤ በሀገራችን በልዩ ልዩ አካባቢዎች ያሉ ጦርነቶች እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።

" ልጆቻችን በሰላም መኖር እንዲችሉ፣ በጦርነት እየተሰቃዩ የሕመማቸውን ልክ መናገር የማይቻለን የኦሮሚያና የአማራ ክልል ነዋሪዎች ሰላምን እንዲያገኙ አባታዊ ጥሪ በድጋሚ እናስተላልፋለን " ብለዋል።

ቅዱስነታቸው ፤ በትግራይ ክልል ያለው የአስተዳዳሪዎች አለመግባባት በሕዝቡ ላይ ተጨማሪ ችግርና ጭንቀት እያመጣ መሆኑን ጠቁመዋል።

" በትሕትና መንፈስ እርስ በርስ መገናዘብ ተፈጥሮ ዕረፍት ያጣው ሕዝብ መረጋጋት እንዲችል ታደርጉ ዘንድ አደራችን የጠበቀ ነው " ብለዋል።

በተጨማሪም ቅዱስነታቸው በትግራይ ክልል ስለሚገኙ የሃይማኖት አባቶች ጉዳይ በአባታዊ የሰላም ጥሪ መልዕክታቸው አንስተዋል።

" መበደላችሁን እናውቃለን ፣ በኀዘናችሁ ሰዓት አብረን መቆም ባለመቻላችን ማዘናችሁም እርግጥና ተገቢ ነው " ያሉት ቅዱስነታቸው " ነገር ግን ሁሉም ነገር የሚካሰው በእርቅ ሲሆን እኛ የገፋነውን እርቅ ዓለም ሊቀበለው ስለማይችል፤ በእጃችንም የያዝነው መስቀለ ክርስቶስ የሰላም ዓርማ ነውና ልባችሁን ለሰላም፣ ለአንድነት እንድታዘጋጁ እንጠይቃለን " ብለዋል።

በሌላ በኩል ቅዱስነታቸው በመሬት መንቀጥቀጥ እየተጨነቁ ላሉ እና ስለተጎዱ ልጆቻቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።

" የመሬት መንቀጥቀጥ ባለበት አካባቢ እየተጨነቃችሁ ያላችሁ ልጆቻችን ረድኤተ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር እንዲሆን ቤተ ክርስቲያን በጸሎት የምታስባችሁ መሆኑን እየገለጽን መላው ኢትዮጵያውያን ለጉዳቱ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች ለሚኖሩት ወገኖቻቸው አቅማቸው በፈቀደው መጠን ድጋፍ ያደርጉ ዘንድ አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን " ብለዋል።
(ሙሉ መልዕክት ከላይ ተያይዟል)

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Jan, 15:33


የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ‼️

በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢፌዴሪ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በዚህም መሠረት ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

በዚሁ መሰረት እስከ አንድ ወር የሚቆየው የነዳጅ ዋጋ ማሻሻያ:-

1. ቤንዚን -------------- 101.47 ብር በሊትር

2. ነጭ ናፍጣ ---------- 98.98 ብር በሊትር

3. ኬሮሲን ------------- 98.98 ብር በሊትር

4. የአውሮፕላን ነዳጅ ------ 109.56 ብር በሊትር

5. ቀላል ጥቁር ናፍጣ ------- 108.30 ብር በሊትር

6. ከባድ ጥቁር ናፍጣ -------- 105.97 ብር በሊትር መሆኑ ተገልጿል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Jan, 15:32


የኛ ልደት ቢሆንስ እንዴት እናከብረዉ ነበር !?


#በግርግም የተኛውን ዛሬስ ግባ እያልነው ነው?

በዚያም ወራት ዓለሙ ሁሉ እንዲጻፍ ከአውግስጦስ ቄሣር ትእዛዝ ወጣች። ቄሬኔዎስ በሶርያ አገር ገዥ በነበረ ጊዜ ይህ የመጀመሪያ ጽሕፈት ሆነ። ሁሉም እያንዳንዱ ይጻፍ ዘንድ ወደ ከተማው ሄደ።

ዮሴፍም ደግሞ ከዳዊት ቤትና ወገን ስለ ነበረ ከገሊላ ከናዝሬት ከተማ ተነሥቶ ቤተ ልሔም ወደምትባል ወደ ዳዊት ከተማ ወደ ይሁዳ፣ ፀንሳ ከነበረች ከእጮኛው ከማርያም ጋር ይጻፍ ዘንድ ወጣ።

በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው።

የቅዱስ ሉቃስ ወንጌል 2÷1-6፡፡ የ15 ዓመት ብላቴናዋ ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታን በማህጸንዋ ይዛ በንጉሱ ትዕዛዝ መሰረት ልትቆጥር ወደ ቤተልሔም ከዮሴፍ ጋር ተጓዘች፡፡

ማደሪያ ጠይቀው ቤቶች ሁሉ በእንግዶች ተሞልተዋልና የተገኘው ብቸኛው ማረፊያ የከብቶች ግርግም ነበር፡፡

የዓለሙን ጌታ በማሕጸኑዋ የያዘችውን የዓለሙን እመቤት ቢያውቋት ኖሮ ከእንግዶቻቸው የተወሰኑትን አስወጥተው፣ ያም ባይሆን አሸጋሽገው በቤታቸው ያሳድሯት ነበር፡፡ በዘመኑ እስከ ዓለም ፍጻሜ ይታወስ ዘንድ የታደለ አልነበረምና የሚያስተናግዳቸው አላገኙም፡፡

ምክንያቱም ዓለም ዛሬ በጌታችን ልደት ቀን የተወለደበትን ያንን በረት ሊሳለም ወደ ቤተልሔም ይጎርፋል፡፡ ታላላቅ አብያ መቅደሶች ተገንብተውበታል፡፡ ማደሪያ የከለከሏቸው ቤቶች ግን በስፍራው የሉም፡፡

ከ2017 ዓመታት በፊት የተወለደው የዓለሙ መድኅን፣ የዘመናት ጌታ፣ ዘመን የማይቆጠርለት፣ ሰማይና ምድርን የወሰነ በድንግል ማሕጸን ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን ተወስኖ፣ ሰውን ለማዳን፣ እንደሰው በግዕዘ ሕፃናት በፍጹም ድንግልና ቢወለድ ዘመን ተቆጠረለት፡፡ ከአውግስጦስ ቄሳር ሁሉም በትውልድ ከተማው ተገኝቶ ይቆጠር ወይም ይጻፍ ዘንድ በወጣው ትዕዛዝ መሰረትም ጌታችን እንደ ሰው ተጻፈ፣ ተቆጠረ፡፡ ዛሬም የልባችንን በር ያንኳኳል፤ ገብቼ ልደር ይላል፣ “እርሱና እናቱን በልባችን ለማስተናገድ ምን ያሕል ተዘጋጅተናል?” ልባችን በሌሎች እንግዶች ተይዞብናል? ጌታና እናቱ ወደኛ ሲመጡ ወደ በረቱ ነው የምንመራቸው? በዚያ የብርድ ወራት እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ልጇን የምታለብሰው ልጅ ብታጣ፣ በጨርቅ ጠቅልላ ያስተኛችው ልጇን አድግና ላሕም ቀርበው በትንፋሻቸው አሞቁት፡፡

እርሱም እንደ ሕፃናት ከእናቱ ጡትን እየለመነ አለቀሰ፡፡ የድንግልና ጡቷንም ይዞ ጠባ፡፡ ይህን መገለጥ፣ ለእረኞች የነገራቸው የእግዚአብሔር መልአክም “እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።

ድንገትም ብዙ የሰማይ ሠራዊት ከመልአኩ ጋር ነበሩ። እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ። ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ።” ይህን የልዩ ፍቅር መገለጫ ቀን ለገዳማውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን ልዩ የፍቅር ድጋፍ በማድረግ በዓታቸውን በማጽናት እናሳልፈው፡፡        
     
ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም
                        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
                        1000442598391
                        አቢሲኒያ ባንክ
                        141029444


ለተጨማሪ መረጃ:- 
   የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957     
                         ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Jan, 09:27


ግብፅ

የግብፅ ፕሬዚዳንት አብድልፈታህ አልሲሲ  በሀገሪቱ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በተገኙበት የገና በዓለ እየተከበረ መሆኑን ከካይሮ እየወጡ ካሉ መረጃዎች ተመልክተናል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Jan, 09:26


#በግርግም የተኛውን ዛሬስ ግባ እያልነው ነው?


በዚያም ወራት ዓለሙ ሁሉ እንዲጻፍ ከአውግስጦስ ቄሣር ትእዛዝ ወጣች። ቄሬኔዎስ በሶርያ አገር ገዥ በነበረ ጊዜ ይህ የመጀመሪያ ጽሕፈት ሆነ። ሁሉም እያንዳንዱ ይጻፍ ዘንድ ወደ ከተማው ሄደ።

ዮሴፍም ደግሞ ከዳዊት ቤትና ወገን ስለ ነበረ ከገሊላ ከናዝሬት ከተማ ተነሥቶ ቤተ ልሔም ወደምትባል ወደ ዳዊት ከተማ ወደ ይሁዳ፣ ፀንሳ ከነበረች ከእጮኛው ከማርያም ጋር ይጻፍ ዘንድ ወጣ።

በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው።

የቅዱስ ሉቃስ ወንጌል 2÷1-6፡፡ የ15 ዓመት ብላቴናዋ ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታን በማህጸንዋ ይዛ በንጉሱ ትዕዛዝ መሰረት ልትቆጥር ወደ ቤተልሔም ከዮሴፍ ጋር ተጓዘች፡፡

ማደሪያ ጠይቀው ቤቶች ሁሉ በእንግዶች ተሞልተዋልና የተገኘው ብቸኛው ማረፊያ የከብቶች ግርግም ነበር፡፡

የዓለሙን ጌታ በማሕጸኑዋ የያዘችውን የዓለሙን እመቤት ቢያውቋት ኖሮ ከእንግዶቻቸው የተወሰኑትን አስወጥተው፣ ያም ባይሆን አሸጋሽገው በቤታቸው ያሳድሯት ነበር፡፡ በዘመኑ እስከ ዓለም ፍጻሜ ይታወስ ዘንድ የታደለ አልነበረምና የሚያስተናግዳቸው አላገኙም፡፡

ምክንያቱም ዓለም ዛሬ በጌታችን ልደት ቀን የተወለደበትን ያንን በረት ሊሳለም ወደ ቤተልሔም ይጎርፋል፡፡ ታላላቅ አብያ መቅደሶች ተገንብተውበታል፡፡ ማደሪያ የከለከሏቸው ቤቶች ግን በስፍራው የሉም፡፡

ከ2017 ዓመታት በፊት የተወለደው የዓለሙ መድኅን፣ የዘመናት ጌታ፣ ዘመን የማይቆጠርለት፣ ሰማይና ምድርን የወሰነ በድንግል ማሕጸን ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን ተወስኖ፣ ሰውን ለማዳን፣ እንደሰው በግዕዘ ሕፃናት በፍጹም ድንግልና ቢወለድ ዘመን ተቆጠረለት፡፡ ከአውግስጦስ ቄሳር ሁሉም በትውልድ ከተማው ተገኝቶ ይቆጠር ወይም ይጻፍ ዘንድ በወጣው ትዕዛዝ መሰረትም ጌታችን እንደ ሰው ተጻፈ፣ ተቆጠረ፡፡ ዛሬም የልባችንን በር ያንኳኳል፤ ገብቼ ልደር ይላል፣ “እርሱና እናቱን በልባችን ለማስተናገድ ምን ያሕል ተዘጋጅተናል?” ልባችን በሌሎች እንግዶች ተይዞብናል? ጌታና እናቱ ወደኛ ሲመጡ ወደ በረቱ ነው የምንመራቸው? በዚያ የብርድ ወራት እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ልጇን የምታለብሰው ልጅ ብታጣ፣ በጨርቅ ጠቅልላ ያስተኛችው ልጇን አድግና ላሕም ቀርበው በትንፋሻቸው አሞቁት፡፡


እርሱም እንደ ሕፃናት ከእናቱ ጡትን እየለመነ አለቀሰ፡፡ የድንግልና ጡቷንም ይዞ ጠባ፡፡ ይህን መገለጥ፣ ለእረኞች የነገራቸው የእግዚአብሔር መልአክም “እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።

ድንገትም ብዙ የሰማይ ሠራዊት ከመልአኩ ጋር ነበሩ። እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ። ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ።” ይህን የልዩ ፍቅር መገለጫ ቀን ለገዳማውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን ልዩ የፍቅር ድጋፍ በማድረግ በዓታቸውን በማጽናት እናሳልፈው፡፡        
     


ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም
                        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
                        1000442598391
                        አቢሲኒያ ባንክ
                        141029444


ለተጨማሪ መረጃ:- 
   የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957     
                         ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Jan, 05:22


ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ ክፉ የማንሰማበት፣ የራቀን ሰላም የሚመለስበት፣ የተስፋፋው መነቋቆር የሚቀንስበት፣ የቀደመ ፍቅራችን የሚመለስበት በዓል እንዲሆን ኢትዮ መረጃ News ይመኛል።

መልካም በዓል እንዲሆንላቹ ተመኘን

https://t.me/ethio_mereja_newsp

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Jan, 18:36


የአእላፋት ዝማሬ በቦሌ መድኃኒያለም ቤተክርስቲያን በድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል:: ❤️🙏

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Jan, 18:09


በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ጨምሮ እውነተኛ የመረጃ እጦት ለጋጠማችሁ፣ የቱን ልመን? ብላችሁ ለተወዛገባችሁ፣  እነሆ ሀገራዊ እና አለማቀፋዊ መረጃዎችን ካሉበት አጣርቶና ፈልፍሎ የሚያቀርብ የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ።

መረጃዎቹ ለየት ያሉ ፈጣን እና እውነተኛ ናቸው።

በእርግጠኝነት በሀላፊነት የተሞላ መረጃን ያገኛሉ👌"በዚህ ሊንክ ግቡ 👇👇
https://t.me/Addisinsider_ETH
https://t.me/Addisinsider_ETH
https://t.me/Addisinsider_ETH

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Jan, 09:12


ሕብረተሰቡ በበዓል ሰሞን ሊከሰቱ ከሚችሉ አደጋዎች እራሱን እንዲጠብቅ ተጠየቀ፡፡

ሕብረተሰቡ ከመጪው የገና በዓል ጋር ተያይዞ ሕብረተሰቡ የኤሌክትሪክና ከሰል አጠቃቀምን ጨምሮ ድንገተኛ አደጋ ከሚያስከትሉ ሁኔታዎች እራሱን እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ፡፡

የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በአደጋ ቅነሳ እና አደጋ ምላሽ ዘርፍ አተኩሮ ወደ ሥራ መግባቱን የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ገልጸዋል፡፡

የአደጋ ቅነሳ ዘርፉ ሕብረተሰቡ ለአደጋ የሚያጋልጡ አሠራሮችን ተረድቶ እራሱን ከአደጋ እንዲከላከል የሚያስችል መሆኑን አስረድተው÷ ይህን ለማስረጽም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

በበዓላት ወቅት እሳትና የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጮች በከፍተኛ ሁኔታ ለረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ መዋላቸውን ተከትሎ አደጋዎች ሊያጋጥሙ ስለሚችሉ ሕብረተሰቡ የኮሚሽኑን የጥንቃቄ መልዕክቶች በመተግበር በዓሉ ያለምንም አደጋ ተከብሮ እንዲያልፍ አስተዋጽኦ ማድረግ ይጠበቅበታል ብለዋል፡፡

ከዚህ አልፎ ለሚያጋጥሙ አደጋዎች የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች፣ ማሽነሪዎች እና አምቡላንሶች ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡

አደጋዎች ካጋጠሙም ሕብረተሰቡ በነፃ የስልክ መስመር 939 እንዲሁም በቀጥታ የስልክ መስመሮች 0111555300 ወይም በ0111568601 በመደወል ለኮሚሽኑ ማሳወቅ እንደሚችል ጠቁመዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Jan, 09:10


#በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁአን ናቸው


ጌታችንን ያጠመቀው ቅዱስ ዮሐንስ፣ ሰማይን ዝናብ እንዳይሰጥ የዘጋው ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ የገዳማዊ ሕይወት ድንቅ ምሳሌዌች ናቸው።

በበረሀ ሲኖሩ ጸጉራቸው የተንዠረገገ፣ ከሰው ርቀው በእግዚአብሔር ዓላማ የኖሩ ገዳማውያንም ናቸው።

በስጋዊው ዓለም ባላቸው ድርሻ ድሆች ሲሆኑ በመንግስተ ሰማያት ግን ከሁሉ የበለጡ ናቸው። እልጫውን ዓለምም አጣፍጠውታል።

ዛሬም ድርስ የእንርሱን እርእያነት የተከትሉ፣ ምንኩስናን የመረጡ፣ በገዳማዊ ሕይወት በጾምና በጸሎት የሚተጉ እናቶችና አባቶች በረከታቸው ለሀገርና ለወገን ተርፎ ይገኛል።

ታዲያ ገዳማቸውን በመደገፍ በዓታቸውን በማጽናት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን።


ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም
                        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
                        1000442598391
                        አቢሲኒያ ባንክ
                        141029444


ለተጨማሪ መረጃ:- 
   የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957     
                         ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Jan, 05:08


የትግራይ ጸጥታ ኃይሎች ሃላፊና የጊዜያዊ አስተዳደሩ ምክትል ፕሬዝዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሠ ወረደ፣ ጊዜያዊ አስተዳደሩን የማጠናከር ጉዳይ ለድርድር የሚቀርብ እንዳልኾነና በሕወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረውን ልዩነት በኃይል ለመፍታት መሞከር ተቀባይነት እንደሌለው ትናንት ባንድ ስብሰባ ላይ መናገራቸውን የክልሉ ቴሌቪዥን ዘግቧል።

በሕወሓት አመራሮች መካከል ያለው ልዩነት ለብዙ ዓመታት ሲጠራቀም የቆየ እንደኾነ የተናገሩት ጀኔራል ታደሠ፣ የክልሉ የጸጥታ ኃይል ከፍተኛ አመራር አካላት ችግሩን ለመፍታት ጥረት ማድረጋቸውንና ነገር ግን እስካኹን እንዳልተሳካ መግለጣቸውን ዘገባው ጠቅሷል።

ጥረቶቹ ያልተሳኩት፣ ለልዩነቶች ፖለቲካዊ መፍትሄ ከመፈለግ ይልቅ አንዱ ቡድን ሌላኛውን በማጥፋት መፍትሄ ማግኘት ይቻላል የሚል አመለካከት በመኖሩ እንደኾነም ጀኔራል ታደሠ መናገራቸውን ዘገባው አውስቷል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Jan, 18:32


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ  በህጋዊ መንገዶች የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎችን ለሚከፍቱ ተቋማት ፈቃድ መስጠት ለጊዜውም ማቆሙን አስታውቋል

በፈረንጆቹ ኦክቶበር 2024 ብሔራዊ ባንክ ለአምስት የሀገር ውስጥ የግል ውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ፈቃድ መስጠቱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡

በዚህም መሰረት ዱግዳ ፊደሊቲ ኢንቨስትመንት ፒኤልሲ፣ ኢትዮ ኢንዲፔንደንት፣ ግሎባል ኢንዲፔንደንት፣ ሮበስት ኢንዲፔንደንትና ዮጋ የውጭ ምንዛሬ መገበያያ ቢሮዎች ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ እንደተሰጣቸው ይታወሳል፡፡

አሁን ላይ ታዲያ ሌሎች አዳዲስ ተቋማትን ወደዚሁ ገበያ ከማስገባት አስቀድሞ እነዚህ የውጭ ምንዛሬ መመንዘሪያ ቢሮዎች አፈጻጸማቸው ምን ይመስላል? የሚለውን ለመገምገም ሲባል አዲስ ፈቃድ መስጠት መቆሙን ነው ብሔራዊ ባንክ ይፋ አድርጓል፡፡

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Jan, 18:22


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Jan, 17:09


በአዋሽ ሰባት ኪሎ ከተማ ትላንት ምሽት ብቻ 30 ገደማ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቶች ተሰምተዋል‼️

“አዋሽ” በአፋር ክልል የሁለት ከተሞች መጠሪያ ነው። አዋሽ ሰባት እና አዋሽ አርባ።

ለሰሞኑ የመሬት መንቀጥቀጥ መነሻ ናቸው በሚባሉት የፈንታሌ እና ዶፋን ተራሮች አቅራቢያ የሚገኙት ሁለቱ ከተሞች፤ በሰዓታት አንዳንዴም በደቂቃዎች ልዩነት ውስጥ ንዝረቶችን ያስተናግዳሉ።

በቤትም ውስጥ ሆነ በውጭ የተቀመጠ ሰው፤ የሞባይል ስልክ በኪስ ውስጥ ተይዞ ሲጠራ የሚሰማው አይነት “ቫይብሬት” የማድረግ ስሜት ይሰማዋል።

በአዲስ አበባ እና በሌሎች ከተሞች የሚሰማው አንስተኛ ንዝረት ፤ በአዋሽ ሰባት እና በአዋሽ አርባ በተደጋጋሚ መልኩ ጠንከር ብሎ ይሰማል።

በሬክተር ስኬል ወደ አምስት የተጠጋ አሊያም ከአምስት ያለፈ የመሬት መንቀጥቀጥ በአቅራቢያው ሲከሰት፤ የህንጻ መስታወቶች ይርገፈገፋሉ። ግድግዳዎች ይነቃቃሉ። አልጋዎች የሚያረግዱ ይመስላሉ። ውሾች ይጮኻሉ። አውራ ዶሮዎች አለ ሰዓታቸው ደጋግመው ጥሪ ያሰማሉ መባሉን ዳጉ ጆርናል ተከታታይ ዘገባዎችን ከስፍራዉ እየሰራ ከሚገኘዉ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ሰምቷል።

ይህ ሁኔታ በተለይ በምሽት እና በለሊት ጎልቶ ይደመጣል። በዚህ መልኩ የሚሰሙ እያንዳንዳቸውን ንዝረቶች መጠናቸው ምን ያህል እንደሆነ፤ በዓለም አቀፍ የመረጃ ቋቶች ውስጥ ለማግኘት መሞከር ትርፉ መድከም ነው።

አብዛኞቹ ንዝረቶች፤ በዓለም አቀፍ ተቋማት ዝርዝር ውስጥ ያልተካተቱ አነስተኛ የመሬት መንቀጥቀጦችን ተከትለው የሚሰሙ ናቸው።

በአሜሪካው የጂኦሎጂ ሰርቬይ ተቋም በትላንትናው ዕለት ምሽት የተመዘገቡ ርዕደ መሬቶች ብዛት ሶስት ብቻ ነው።

የጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል የመዘገባቸው የመሬት መንቀጥቀጦችም ተመሳሳይ ቁጥር ያላቸው ናቸው።

የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢ ትላንት ቅዳሜ ምሽት ብቻ፤ በአዋሽ ሰባት ከተማ 30 ገደማ የተለያየ መጠን ያላቸውን የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቶችን ቆጥሯል።

Via_ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Jan, 17:08


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የበርካታ ገዳማት ባለቤት ነች፡፡

በፈቃደ እግዚአብሔር ከ5ተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ እየተስፋፉና እያደጉ የመጡት እነዚሁ ገዳማት የምናኔና የጸሎት እንዲሁም ድኀነተ ሥጋ ወነፍስ የሚገኝባቸው ቦታዎች ናቸው፡፡

ለቤተ ክርስቲያናችን ዘርፈ ብዙ አገልግሎት ከመስጠት ጎን ለጎን የሊቃውንት መፍለቂያና የበርካታ ቅዱሳን ምንጭ በመሆንም ሲያገለግሉ እንደኖሩ ይታወቃል፡፡


በሀገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ አዎንታዊ ተፅዕኖ ከመፍጠራቸውም በላይ የሀገሪቱ የትምህርትና የሥልጣኔ ማእከላት በመሆን አገልግለዋል ፡፡ ገዳማት የቤተክርስቲያን ስውር ጓዳዎችና የሚስጥር መዝገቦች ናቸው ፤ ገዳማት የመማፀኛ ከተማ ናቸው ፤ ገዳማውያን ለእግዚአብሄር የሚቀርቡ አስራት በኩራት ናቸው ።

ይህ በዚህ እንዳለ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ገዳማት በተለያዩ አዝማናት በሀገሪቱና በቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ በደረሱ ውጪያዊና ውስጣዊ የጥፋት ዘመቻዎች ቀጥተኛ ተጠቂዎችም ነበሩ፡፡

ተፈጥሮአዊ በሆኑ ችግሮችም እንደየአካባቢው መልክአ ምድራዊ አቀማመጥ ተጋላጭ ሆነው ኖረዋል፡፡ አጽራረ ቤተ ክርስቲያንም በየጊዜው በተለያየ ስልት የገዳማውያኑን አኗኗር፣ ሥርዓትና ትውፊት ለመበረዝ ሲንቀሳቀሱና ገዳማቱን ሲዋጉ እንደኖሩ ግልጽ ነው፡፡

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ በለሳ ወረዳ የሚገኘው ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም ከዘጠና በላይ ገዳማውያን መነኮሳት ያሉበት ልዩ ስፍራ ነው፡፡ ከዓለት መሀል በመነኮሳት ፀሎት ብቻ በሚቆረጥ የማር እምነትና ድውያንን የሚፈውስ ድንቅ ጸበል ያለበት፤ ስለ ዓለምና ስለ ሀገራችን ሌት ተቀን የሚጸልዩበት ቅዱስ ስፍራ ነው፡፡


በተደጋጋሚ ባደረግነው ጥሪ መሠረትም የዘረጋችሁት እጃችሁ ድንቅ ነገር ሰርቷል፡፡ የእናት ገዳማውያን መኖሪያ ባማረና በዘመነ ሁኔታ ተሰርቶ፣ የሶላር ኃይል ተገጥሞለት ጭምር ተጠናቋል፡፡ ለዚህም ባወጣችሁት አብዝቶ ይተካ፣ በዘረጋችሁት እጅ ማለቂያ የሌለው በረከት ያሳፍሳችሁ ለማለት እንወዳለን ፤ አመስጋኝ ልብ የአንድ አማኝ ቀዳሚ መለያ ባህሪ ነውና በመልዓኩ በቅዱስ ሚካኤል ስም ከልብ እናመሰግናለን ፡፡


አሁን እየተሰሩ ካሉ ስራዎች አኳያ ገዳሙ የሚያስፈልገውን ያህል ባይሆንም " ጋን በጠጠር ይደገፋል " እንዲሉ የተቻለውን አገልግሎት ለመስጠት ጥረት ሲደረግ ቆይቷል  አሁንም ይህ ልግስናችሁ ተጠናክሮ ይቀጥል፡፡ አንድ ትልቅ ምዕራፍ ብንጓዝም ለመስራት ከታሰበው ግማሽ ያህል እንኳ አልተጠናቀቀምና ገዳማውያኑ ልገሳችሁን ይሻሉ፡፡ ከላይ እንዳልነው ገዳማውያን ለእግዚአብሄር የሚቀርቡ አስራት በኩራት ናቸውና አሁንም ከጎናቸው በመቆም አለን እንበላቸው ፡፡  


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Jan, 16:34


በዲፕሎማት ፖድካስት እየተዝናኑ ይሸለሙ

የዲፕሎማት ፖድካስት የዩትዩብ ቻናልን ለ5 ሰዉ ሰብስክራይብ በማድረግ የ24 ሰአት ያልተገደብ ኢንተርኔት package ተሸላሚ ይሁኑ ፡፡

ሰብስክራይብ ካደረጉ በሆላ Screnshot ኮሜንት ላይ ያስቀምጡ
Subscribe👇
https://youtube.com/@diplomat-podcast?si=vSvpiWBTIQxi2lm0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Jan, 14:18


ተደብቀው የነበሩት ነዳጅ የጫኑ ቦቴዎች ተያዙ

የአፋር ክልል ንግድ ቢሮ እና የክልሉ ጸጥታ አካላት ባደረጉት ርብርብ ነዳጅ ጭነው በየቦታው ተደብቀው የነበሩ ቦቴዎች ከተደበቁበት እንዲወጡ መደረጉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባን ጨምሮ ለተለያዩ ክልሎች የሚጓጓዝን ነዳጅ ይዘው በአፋር ክልል ሰርዶ አድማስ በሚባል ቦታ በየጥሻው የተደበቁ ቦቴዎች በፀጥታ አካላት አሰሳ መያዛቸውን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡

በአሁኑ ሠዓትም የክልሉ ንግድ ቢሮ ለተሽከርካሪዎቹ እጀባ እንዲሰጥ በማድረግ ወደ የመዳረሻቸው እንዲንቀሳቀሱ ተደርጓል መባሉን የባለስልጣኑ መረጃ አመላክቷል፡፡

“በወሩ መጨረሻ የነዳጅ ዋጋ ክለሳ ይሠራል” በሚል ያልተጨበጠ ተስፋ ነዳጁን ይዘው የተደበቁት እነዚህ አሽከርካሪዎች ያለአግባብ ስለሚያገኙት ትርፍ ብቻ ቅድሚያ መስጠታቸውን ባለስልጣኑ ገልጿል፡፡

በየክልል ከተሞች የነዳጅ ማደያዎችን በማድረቅ እጥረት በመፍጠር ሕብረተሰቡን የማጉላላት ሥራን መሥራታቸውንም ጠቁሟል፡፡

የፈፀሙት ሕገ-ወጥ ተግባር በተጨባጭ መረጋገጡን የገለጸው ባለስልጣኑ÷ መንግሥት ለሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት ሲል በድጎማ የከፈለውን የነዳጅ ወጪ እንዲሸፍኑ ይደረጋል፤ ከምርት መሰወር ጋር በተያያዘም በሕግ ተጠያቂ ይደረጋሉ ብሏል፡፡

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 18:27


ከአንድ ታካሚ ሆድ 57 ብረታ ብረቶች ወጡ

በሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሁለት ሰዓት በላይ በፈጀ ቀዶ ሕክምና ከአንድ ታካሚ ሆድ 57 ብረታ ብረቶች ወጡ።

‎ታኅሳስ 26/2017 ዓ.ም በጎፋ ዞን ሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሁለት ሰዓት በላይ በፈጀ ቀዶ ሕክምና ከአንድ የ25 ዓመት ታካሚ ሆድ 57 ብረታ ብረቶች ወጡ።

‎በቀዶ ሕክምናው 28 ሚስማር፣ 8 ብሎን እና ሌሎች የተለያዩ ብረታ ብረቶች መውጣታቸው ተጠቅሷል፡፡

‎የአንጀት ቀዶ ሕክምናው ከ2 ሰዓት በላይ የፈጀ እንደነበረም የሆስፒታሉ መረጃ ያመላክታል።

‎የቀዶ ሕክምናው በስኬት መጠናቀቁን የሆስፒታሉ አጠቃላይ ቀዶ ሕክምና ሐኪም ዶ/ር ጌታነህ በላይ ገልጸዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 18:15


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 10:19


የእሳተ ገሞራ ከመከሰቱ በፊት መወሰድ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች‼️

በእሳተ ገሞራው ፍንዳታ መክንያት ከሚከሰቱ አደጎች ሰዎችን ለማዳን ከመኖሪያቸው ማስወጣት አስፈላጊ ሆኖ በሚግኝበት ሁኔታ ቤት መልቀቅ ሊኖር ስለሚችል ከመንግስት አካላት የሚሰጡ ትዕዛዞችን እና መልዕክቶችን በትጋት መከታተል።

ከቤት ልቀቁ ከተባለ የሚከተሉትን እቃዎች ቀድመው ያዘጋጁ፥-
• ደረቅ ምግቦችና የመጠጥ ውሃ
• ማስኮች
• አስፈላጊ መድሃኒቶች
• ፊት መሸፈኛ ሻርፖች
• ሙሉ ሰውነትን የሚሸፍኑ ልብሶች
• ስልክ መረጃ ለመለዋወጥ
• የእጅ ባትሪዎች
• የመጀመሪያ እርዳታ መሳሪያ ኪቶች
• መነጽሮች
• ሬድዮ
• የጤና ባለሙያዎች ስልክ ቁጥር መያዝ
• እና የመሳሰሉት…

የእሳተ ገሞራ ከተከሰተ በኋላ መደረግ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች

የእሳተ ገሞራው ጭስ የሚደርስበት አካባቢ ከሆኑ ጭሱ የተለያዩ ጎጂ ጋዞችን የያዘ በመሆኑ የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች ያደረጉ

በቤት ውስጥ ከሆኑ
👇👇👇
• ጭሱ እንዳይገባ መስኮቶችን እና በሮችን በመዝጋት ቤት ውስጥ መቀመጥ
• የመጠጥ እና የቤት ውስጥ መገልገያ ውሃዎችን በደንብ መክደን
• እንስሳቶችም በጭሱ ምክንያት አደጋ ሊደርስባችው ስለሚችል በቤት ውስጥ በርና መስኮት ዘግቶ ማስቀመጥ
• በተለያዩ ተአማኒ ከሆኑ የመረጃ ሰጪ ተቋማት የሚሰጡ መረጃዎችን በንቃት መከታተል
• የአየር ማቀዝቀዣ ፋኖችን ማጥፋት
• በቤት ውስጥ ከሰል አለማቀጣጠል
ከቤት ውጪ ከሆኑ
👇👇👇
• ወዳገኙት መጠለያ በመግባት መጠለል
• በጋዙ ምክንያት የአይን፣ የአፍንጫ፣ የጉሮሮ ማቃጠል ካጋጠሞት ጭሱ ካለበት ቦታ ወደ ቤት በመግባት እራስዎን ያርቁ።

ይህን አድርገው ማቃጠሉ ካላቆመ ለህክምና ባለሙያ ደውለው ማሳወቅ።
• የተቃጠለ አካል ካለ ወዲያውኑ አስፈላጊውን ህክምና ማድረግ
• ቅልጥ አለቱ ሊፈስ ወደሚችልበት ቁልቁለታማ ወደ ሆኑ ቦታዎች አለመሄድ
• ፊትን እና የተገለጠ የሰውነት ከፍሎችን መሸፈን፣ መነጽሮችንና የመተንፈሻ ማስኮችን ማድረግ
• የመኪና ሞተር ማጥፋት
• አቅመ ደካማ እና ህጻናትን መርዳት

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 09:34


ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ዘናሽናል ዘግቧል

እንደዘገባው እነዚህን ወታደሮች የምትልከው በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ ለማካተት ነው፡፡

ግብፅ ወታደሮቿን ወደሱማሊያ የምትልክው በሱማሊያ ጥያቄ መሰረት መሆኑን ያወሳው ዘገባው ቀደም ሲል በርካታ የጦር መሳሪያዎችን ወደዚያው መላኳን ጠቅሷል፡፡ በዚህ ሳምንት በተከናወነው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ በሱማሊያ ውስጥ አዲስ ሰላም አስከባሪ ሀይል እንዲሰማራ የተወሰነ መሆኑን የገለፀው ዘገባው ይህን ተከትሎ የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግብፅ ወታደሮች በአዲሱ ሀይል ውስጥ እንደሚካተቱ ማስታወቁን ጠቅሷል፡፡

በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ መሰረት በአዲሱ ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ አስራ አንድ ሺ ወታደሮች እንደሚካተቱ መገለፁ ይታወሳል፡፡

በናሽናል ጋዜጣ እንደዘገበው ግብፅ ከዚህ ውስጥ ሀያ አምስት ፐርሰንቱን ለመሸፈን ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡ እነዚህ ወታደሮችም በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ በአውሮፕላንና በመርከብ ተጭነው ሞቃዲሾ ይደርሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዘገባው አስረድቷል፡፡

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 09:33


#በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁአን ናቸው


ጌታችንን ያጠመቀው ቅዱስ ዮሐንስ፣ ሰማይን ዝናብ እንዳይሰጥ የዘጋው ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ የገዳማዊ ሕይወት ድንቅ ምሳሌዌች ናቸው።

በበረሀ ሲኖሩ ጸጉራቸው የተንዠረገገ፣ ከሰው ርቀው በእግዚአብሔር ዓላማ የኖሩ ገዳማውያንም ናቸው።

በስጋዊው ዓለም ባላቸው ድርሻ ድሆች ሲሆኑ በመንግስተ ሰማያት ግን ከሁሉ የበለጡ ናቸው። እልጫውን ዓለምም አጣፍጠውታል።

ዛሬም ድርስ የእንርሱን እርእያነት የተከትሉ፣ ምንኩስናን የመረጡ፣ በገዳማዊ ሕይወት በጾምና በጸሎት የሚተጉ እናቶችና አባቶች በረከታቸው ለሀገርና ለወገን ተርፎ ይገኛል።

ታዲያ ገዳማቸውን በመደገፍ በዓታቸውን በማጽናት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን።


ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም
                        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
                        1000442598391
                        አቢሲኒያ ባንክ
                        141029444


ለተጨማሪ መረጃ:- 
   የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957     
                         ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 05:27


በሕገወጥ መንገድ ወደ ኬንያ የገቡ 7 ኢትዮጵያዊያን ታሰሩ።

የኬንያ ፖሊስ በሕገወጥ መንገድ ወደ አገሪቱ የገቡ ሰባት ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ኒዬሪ አውራጃ ውስጥ ትናንት ማሠሩን የኬንያ ጋዜጦች ዘግበዋል።

ኢትዮጵያዊያኑ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉት፤ ወደ ናይሮቢ ሲጓዙበት የነበረው ተሽከርካሪ የትራፊክ አደጋ ካጋጠመው በኋላ እንደሆነ ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል።

ሁሉም ኢትዮጵያዊያን በኬንያ በኩል ወደ ደቡብ አፍሪካ ሊጓዙ እንደነበር ፖሊስ ተናግሯል ተብሏል።

በትራፊክ አደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ኢትዮጵያዊያኑ ከሆስፒታል ሲወጡ ወደ አገሪቱ በሕገወጥ መንገድ በመግባታቸው ክስ እንደሚመሠረትባቸው ዘገባዎች አመልክተዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 05:26


ነገ ቦሌ መድኃኔዓለም እንገናኝ‼️

''ተመስገን'' የተሰኘው የዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ ቁጥር 2 የዝማሬ አልበም ነገ እሁድ ታኅሣሥ 27 ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በቦሌ መድኃኔዓለም ካቴድራል አዳራሽ በታላቅ ድምቀት ይመረቃል::

በፍላሽ የተዘጋጀውን የዝማሬውን አልበም ገዝተው 16ቱን መዝሙራት ለመስማት ቀዳሚ ይሁኑ:: መዝሙራቱ  በሁሉም የCD Distribution  አማራጮችና  (spotify, itunes…) በተለያዩ መተግበሪያዎች ይገኛሉ:: በመላው ዓለም ለማከፋፍል በ+251941518851/ +1 469 733 0150 ይደውሉ ወይም [email protected] ይጻፉልን::

ተመስገን ተመስገን
ለምስጋና ስላሰባሰብከን
እግዚአብሔር ተመስገን

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 02:48


የለሊቱ መሬት መንቀጥቀጥ በአዲስ አበባ በቤቶች ላይ ያሳየው ሁኔታ:: የዛሬው እጅግ ከበድ ያለ ንዝረት እንደነበር ታውቋል;:

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 02:47


የአባቶች ስቃይ

#ከራሱ ቆዳ የተሰራውን ስልቻ አሸዋ ሞልተው አሸከሙት


ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ቅዱስ ቶማስ በተጣራራሪነቱ ይታወቃል፡፡

በቀዳሚ ስሙ ‘ዲዲሞስ’ ወይም ጨለማ ሲባል የነበረ ቢሆንም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላ በ8ኛው ቀን እሁድ ነው ያየው፡፡

እናም በጦር የተወጋ ጐኑን ዳስሶ ማረጋገጥ በመፈለጉ ዳሶ ሲያውቅ ግን ጌታዬ አምላኬ ያለ ነው፡፡ እመቤታችን ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው  ነው፡፡

ወደ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ የገባው እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር፡፡ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ ሉክዮስ አሳዳሪው ሆኖ በቤቱ ሲያገለግል ምን መሥራት እንደሚችል ሲጠይቀው ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር ሰጥቶ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡


ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው በርካቶችንም አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡ የሉክዮስ ሚስትና ልጆቿ ቤቱ ካሉ አገልጋዮች ጋር ሁሉ አምነው ተጠምቀዋል፡፡

ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን ለማየት ቢፈልግም ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡

መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡

ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡

በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቶለታል፡፡ በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሥና መኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡

ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቀኝ ቅድስት እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡

ገዳማውያን እናቶችና አባቶች በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ እንኳን አልፈው በእምነታቸው ጸንተው የክርስቶስን ወንጌል በሕይወታቸው ሰብከው፣ ወንጌልን ኖረው ነው የሚያልፉት፡፡ ታዲያ ገዳማቸውን ስንደግፍ፣ በዓታቸውን ስናጸና የእነርሱን በረከት እንታደላለን፡፡


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Jan, 02:32


በሬክተር ስኬል 5.8 የደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ ለሊት በአፋር ክልል ተከሰተ‼️

በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ፤ ከለሊቱ 9:52 መድረሱን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት አስታወቀ።

ሰሞኑን ሲከሰቱ ከነበሩት የመሬት መንቀጥቀጦች ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው ርዕደ መሬት፤ ንዝረቱ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች ተሰምቷል።

የለሊቱ የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተው በአፋር ክልል መሆኑን የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC) ተቋም መረጃ ያሳያል።

ርዕደ መሬቱ የተከሰተበት ቦታ ከአቦምሳ ከተማ 56 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከአዳማ ከተማ 137 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ መሆኑን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት ገልጸዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Jan, 18:44


ዛሬ ምሽት በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።

ይህ ርዕደ መሬት ከአዋሽ ከተማ 44 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ ስፍራ የደረሰ መሆኑን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት አስታውቋል። የአውሮፓ ሜዴትራኒያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC) በበኩሉ የመሬት መንቀጥቀጡ ከጭሮ ከተማ 54 ኪሎ ሜትር፣ ከአዳማ ከተማ ደግሞ በ152 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ቦታ የደረሰ መሆኑን ገልጿል።

 የጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል በበኩሉ ምሽቱን የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.0 የሚለካ እንደሆነ በመረጃ ቋቱ ላይ አስፍሯል። ይህ የምርምር ማዕከል ከሁለቱ ተቋማት በተለየ፤ ትላንት ሐሙስ ለሊት በአፋር አካባቢ በሬክተር ስኬል 5.3 የደረሰ ርዕደ መሬት መከሰቱን አስታውቆ ነበር።

ሶስቱም ተቋማት ዛሬ አርብ አመሻሽ 11 ሰዓት ተኩል ገደማ የደረሰውን የመሬት መንቀጥቀጥ ግን የመዘገቡት በተመሳሳይ መጠን ነው። በዚህ ጊዜ የተመዘገበው ርዕደ መሬት በሬክተር ስኬል 5.2 የተለካ ነው። ከ2.5 እስከ 5.4 በሬክተር ስኬል የመለኪያ መሳሪያ የሚመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጦች ንዝረታቸው ሊሰማ የሚችል ነገር ግን አነስተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ መሆናቸውን በክስተቶቹ ላይ ምርምር የሚያደርጉ ተቋማት ይገልጻሉ።

Via Ethiopia Insider

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Jan, 18:29


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Jan, 16:59


ኒው ዴልሂ በጭጋጋ ተመሸፈነች

የህንድ ዋና ከተማ ዴልሂ በወፍራሙ ጭጋጋ በመሸፈኗ ምክንያት የአውሮፕላን በረራን ሊያስተጓጉል ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።

በዋና ከተማዋ ላይ የተከሰተው ጭጋግ በአንዳንድ ቦታዎች ያለውን እይታ ወደ ዜሮ በማውረዱ ምክንያት ኤየርፖርቶች እና አየርመንገዶች የበረራ መስተጓጎል ሊኖር ይችላል የሚል ማስጠንቀቂያ ማሰማታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።

የህንዱ ግዙፍ አየርመንገድ ኢንዲጎ እና በአነስተኛ ዋጋ አገልግሎት የሚሰጠው ስፓይስ ጄት በአየር ሁኔታው ምክንያት የበረራ መዘግየት ሊኖር እንደሚችል ገልጿል።

የአቪየሺን ራዳር 24 መረጃ እንደሚያሳየው በ20 በረራዎች ውስጥ በአማካኝ የስምንት ደቂቃ መዝግየት ተመዝግቧል።

ህንድ እና ፖኪስታን በከፍተኛ መጠን የተበከሉ ከተሞች ካሏቸው የአለም ሀገራት መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ናቸው።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Jan, 16:58


ልጄ ሆይ ልብህን ስጠኝ ያለህ እግዚአብሔር ቸርነትህን ይጠብቃል!


ከአለም ርቀው ስለፍቅሩ ሲሉ በየበርሀው እና በየገዳማቱ ባዕታቸውን ቀልሰው ሌት ከቀን ለሚማፀኑልን ሰርክ የሚጸልዩ ስለ ዓለሙ ምልጃ የሚተጉ የሚያነቡ  ገዳማውያን የልጆቻቸውን እጅ ናፍቀው ተጨነቁ ቢባል እግዜሩስ እንዴት ያየናል?!

ስለእኛ ለነፍሳችን በመድከም በመንፈሳዊ ህይወት መምህር የሚሆኑን የክርስቶስ እውነተኛ ሙሽሮች ገዳማውያን፣ ዛሬ ላይ ባለው  ሰው ሰራሽም ሆነ ተፈጥሯዊ ነባራዊ ሁኔታዎች የሚቀመስ እፍኝ ቆሎም ጠፍቶ ረሀብ ጥማቱ በብርቱ እየተፈታተናቸው ለጾም ለጸሎት መቆም ተስኗቸው  ከተፈጥሮ ጋር ግብ ግብን ይዘዋል።


እግዚአብሔርን የምትወዱ እርሱን ለመምሰል የምትተጉ ብጹዓን  ጥቂት በመራራት የቸርነት እጃችሁን ለእነዚህ  ገዳማውያን በመዘርጋት በረከተ እግዚአብሔርን ታገኙ ዘንድ እንጠይቃቹኋለን፡፡


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
                       

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Jan, 14:13


500 ኪ.ግ የሚመዝን የጋለ ብረት መውደቁ ተነገረ
በአጎራባቿ ኬንያ 500 ኪሎ ግራም ሊመዝን የሚችል ብረት ከሰማይ ወድቋል ነው የተባለው።

ቀለበታማ ብረቱ የወደቀው ሙኩኩ በተሰኘች መንደር እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ብረቱ የ2 ነጥብ 5 ሜትር ስፋት ወይም ዲያሜትር ያለው መሆኑ ተመላክቷል።

የኬንያ ስፔስ ኤጀንሲ ብረቱ በስፔስ ላይ ከሚገኙ ሮኬቶች ተገንጥሎ የወደቀ ሊሆን እንደሚችል አስታውቋል።

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Jan, 13:20


የዩኒቨርሲቲ አመራሮች በአካባቢያዊነት የሚመደቡበትን ሥርዓት ለማቆም እየተሰራ ነው ተባለ

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት÷ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አንስተዋል፡፡

በተለይም የዩኒቨርሲቲ አመራሮች በአካባቢያዊና በመንደር የሚመደቡበት ሥርዓት መቆም አለበት በሚል በርካታ እርምጃዎች እየተወሰዱ ነው ብለዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲዎች የዓለም አቀፍ እውቀት መማሪያና የማስተማሪያ ተቋማት እንጂ የአንድ አካባቢን ሰዎች ተቀብለው የሚያስተናግዱ አይደሉም ነው ያሉት ሚኒስትሩ፡፡

አሰራሩ ከዩኒቨርሲቲ መሰረታዊ ተልዕኮ ጋር እንደማይሄድ ጠቁመው÷አዲስ የሚመደቡና የሚቀየሩ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች እንደ መርሕ በችሎታና በውድድር ብቻ የመመደብ ሥራ እየተሰራ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡

በዚህም የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲን ካለበት መሰረታዊ ችግር ለማላቀቅ የአመራር ለውጥ ከተደረገ በኋላ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ መሆኑን አብራርተዋል።

ዩኒቨርሲቲዎች እውቀትና እውነት የሚገበይባቸው ትክክለኛ የማስተማሪያና የምርምር ተቋማት ሊሆኑ እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ድሪባ ኢቲቻ (ዶ/ር) በበኩላቸው÷ አዲስ አመራር ከተመደበ በኋላ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን ለመቅረፍ በርካታ ሥራዎች እንደተከናወኑ መናገራቸውን የሚስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡

Via: ፋና

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Jan, 09:17


2 ቀናት ብቻ‼️

እሁድ መድኃኔዓለም ነው:: ደግሞም ቦሌ መድኃኔዓለም ትልቅ መንፈሳዊ ጥሪ አለብን::  ጠዋት ለቅዳሴ ከሰዓት ደግሞ የዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብን ምርቃት ለመታደም በመድኃኔዓለም ቤት እንዋል::

''ተመስገን'' የተሰኘው የዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ ቁጥር 2 የዝማሬ አልበም እሁድ ታኅሣሥ 27 ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በቦሌ መድኃኔዓለም ካቴድራል አዳራሽ በታላቅ ድምቀት ይመረቃል::

በፍላሽ የተዘጋጀውን የዝማሬውን አልበም ገዝተው 16ቱን መዝሙራት ለመስማት ቀዳሚ ይሁኑ:: መዝሙራቱ  በሁሉም የCD Distribution  አማራጮችና  (spotify, itunes…) በተለያዩ መተግበሪያዎች ይገኛሉ:: በመላው ዓለም ለማከፋፍል በ+251941518851/ +1 469 733 0150 ይደውሉ ወይም [email protected] ይጻፉልን::

ተመስገን ተመስገን
ለምስጋና ስላሰባሰብከን
እግዚአብሔር ተመስገን

ኢትዮ መረጃ - NEWS

02 Jan, 19:13


🔴 ጀግናው አባት በጎንደር ...

     የጎንደር ክፉ አጋቾች ግፍ አይፈሩምና ወደ ጡረተኛው የሀገር ሽማግሌ ቤት ሄደው ለእገታ ቤት የአባዎራውን ቤት አንኳኩ ። አባ ዎራው በራቸውን ሳይከፍቱ  "ጥሬ ግሬ ልጆቸን ከማሳደግ ውጭ ምንም የማላውቅ ንጹህ ና ምስኪን አባታችሁ ነኝና ተውኝ እባካችሁ " ሲሉ አጋቾችን ተማጸኗቸው ።
   
   አጋቾች የአባዎራውን ቤት ላይ ቦንብ አከታትለው ወረወሩ። የተወረወረው ቦንብ በቤት ውስጥ የነበሩ ሁለት ሴት ልጆቻቸውን ያቆሰለ። ጀግና አባት በልጆቸ ከመጣችሁ  ቁርጥ ነው" ብለው የራስ መከላከያ ጠመንጃ አቀባብለው አከታትለው በመተኮስ ሁለቱን ነውረኛ አጋች  ከቤታቸው በራፍ አይቀጡ ቅጣት ቀጥተው እስከ ወዲያኛው ሸኟቸው ።
በእርምጃቸው  የተደናገጡት አጋቾች  እግሬን አውጭኝ ብለው ፈርጥጠው ማምለጣቸውን ሰምቻለሁ ...

የጀግናው አባት ምስል ለደህንነታቸው ሲባል እዚህ ላይ አላወጣሁትም ነቢዩ ሲራክ
ታህሳስ 24 ቀን 2017

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

02 Jan, 19:02


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

02 Jan, 19:00


በሰው መግደል ወንጀል ተከሶ የነበረ ግለሰብ ንጹህ ሆኖ በመገኘቱ በነፃ ተሰናበተ

በፌደራል ከፍተኛ  ፍርድ ቤት አርባ ምንጭ እና አካባቢው ተዘዋዋሪ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 327081 በእነ ቨሉ ደር ሁልግደን ሁለት ሰዎች በተከሳሱበት የወንጀል ህግ አንቀጽ 539/1/ሀ ላይ የተመለከተዉን ድንጋጌ በመተላለፍ ከባድ የሰው መግደል ወንጀል ፈጽመዋል ተብሎ በዓቃቤ ህግ ክስ ተመስርቶባቸው የነበረ መሆኑ ተገልጿል ።

ተከሳሾች 1ኛ ቨሉ ደር ሁልግደን እና 2ኛ ባርዶሌ ማጉለኝ ጠበቃ የማቆም አቅም ስለሌላቸው ያለ ጠበቃ ቢከራከሩ  የፍትህ መጓደል እንዳይፈጠር የፌደራል ተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት ተከላካይ ጠበቃ እንዲመድብላቸው ችሎቱ  በሰጠዉ ትዕዛዝ መሠረት ተከላካይ ጠበቆች ተመድቦላቸው በተከላካይ ጠበቆች እየታገዙ የተከሰሱበትን የወንጀል ክስ ሲከራከሩ እንደነበር ብስራት ሬዲዮ  እና ቴሌቪዥን ሰምቷል።

ተከሳሾች ላይ ዓቃቤ ሕግ ባቀረበው ከባድ የሰው መግደል ወንጀል ክስ ጥፋተኛ ሆነው ቢገኙ ዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ወይም በሞት ሊያስቀጣ የሚችል ድንጋጌ የነበረ መሆኑን ተጠቁሟል።  ተከሳሾች በተከላካይ ጠበቆች በመታገዝ በተደረገ ሰፊ ክርክር የከሳሽ ዓቃቤ ህግ ምስክሮች እና የሰነድ ማስረጃዎች ከተሰማ በኋላ ዓቃቤ ሕግ ክሱን በበቂ ሁኔታ በማስረጃ ያላስረዳ በመሆኑ ከተከሳሾች መካከል 2ኛ ተከሳሽ ባርዶሌ ማጎለኝ  መከላከል ሳያስፈልግ ከቀረበበት ከባድ የሰው መግደል ወንጀል ክስ በነጻ ተሰናብቷል፡፡

አንደኛ ተከሳሽ ቨሉ ደር ሁልግደን በ113/2 መሠረት ድንጋጌው ተቀይሮለት በወንጀል ህግ አንቀጽ 540 ሥር ተራ የሆነ የሰው መግደል ወንጀል እንዲከላከል የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት አርባ ምንጭ እና አካባቢው ተዘዋዋሪ ችሎት ታህሳስ  21ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት በሙሉ ድምጽ  ብይን ሰጥቷል። 

በተከላካይ ጠበቆች በመታገዝ ሲከራከር ቆይቶ በብይን በነፃ የተሰናበተው ተከሳሽ የተከሰሰበት ወንጀል ከባድ እና የሰው ሕይወት ያለፈበት በመሆኑ የዋስትና መብቱን ተነፍጎ ከግንቦት ወር 2016 ዓ/ም ጀምሮ በደቡብ ኦሞ ዞን በፖሊስ ጣቢያ እና በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ማረሚያ ተቋም ታስሮ የቆየ መሆኑ ብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን  ከፌደራል ጠቅላይ ፍረድ ቤት  ያገኘው መረጃ ያመላክታል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

02 Jan, 16:05


በሕገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ተታለው ከሀገር የወጡ ከ152 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር መመለሳቸው ተገለጸ

ከ2016 ዓ.ም. ጥቅምት ወር ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ በሕገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ተታለው ከሀገር የወጡ 152 ሺሕ 349 ሰዎች ወደ ሀገር ቤት መመለሳቸውን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚንስቴር አስታውቋል።

ሚኒስቴሩ ዜጎች ለሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እንዳይጋለጡ ከሚመለከተው አካል ጋር በመተባበር እየሰራ እንደሚገኝ ለአሐዱ ገልጿል፡፡

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል እና የተመላሽ ዜጎች ጉዳይ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ደረጄ ተግይበሉ፤ በሕገ-ወጥ ስደት ከሀገር ወጥተው ከተመለሱት ዜጎች መካከል 11 ሰዎች ከባድ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውና 1 ሺሕ 760ዎቹ ሕጻናት እንደሆኑ ተናግረዋል።

ለችግር ለተጋለጡት ከስደት ተመላሾች ማኅበራዊ ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም ከሚመለከተው አካል በጋራ በመሆን የሥራ እድል እንዲፈጠርላቸው ተደርጓል ብለዋል፡፡

በተጨማሪም ከፋይናስ ተቋማት ጋር በመተባበር ብድር እንድያገኙ፣ የመስሪያ ቦታዎች እንዲመቻችላቸው፣ እንዲሁም የሥነ-ልቦና ጫና እንዳይደርስባቸው የክትትል ሥራዎች እየሰሩ ስለመሆኑም ገልጸዋል።

ሥራ አስፈጻሚው በተጨማሪም፤ ማኅበረሰቡ መደበኛ ካልሆነ ፍልሰት እና ከሐሰተኛ መረጃዎች እንዲጠነቀቅ አሳስበዋል።

ከ2014 ዓ.ም. እስከ 2015 ዓ.ም. ድረስ 133 ሺሕ ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉ የገለጹ ሲሆን፤ ተመላሾች የትምህርት እና ስልጠና ዕድሎች እንዲያገኙ የሚደረጉ ሥራዎችም ተጠናክረው መቀጠላቸውንመረ ተናግረዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

02 Jan, 16:01


የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ  በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ በለሳ ወረዳ ቤተ ክህነት ሥር በሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል የአንድነት ገዳም በመገኘት ጉብኝት አደረጉ።

የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የሆኑት ብፁዕ አቡነ መቃሪዮስ በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል የአንድነት ገዳም በመገኘት የተጀመሩ ልማታዊ ስራዎችን በመጎብኘት እና ቡራኬ በመስጠት አባታዊ መልእክት አስተላልፈዋል።

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ በለሳ ወረዳ ቤተ ክህነት ስር የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል የአንድነት ገዳም በስሩ ከዘጠና በላይ አባት እና እናት መነኮሳት በአንድነት የሚኖሩበት ቅዱስ ስፍራ ሲሆን ገዳሙ በመብል እጥረት እና በባዕት አለመኖር እንዲሁም ተያያዥ በሆኑ ምክንያቶች ገዳማውያኑ በከፍተኛ ችግር ውስጥ የሚገኙ መሆኑን በ2016 ዓ.ም በማኅበረ መነኮሳቱ በተደገ የይድረሱልን ጥሪ ሁላችንም የምናስታውሰው ልብን የሚነካ እና ከአዕምሮ የማይጠፋ ክስተት ነበር።

በዚህ ጥሪ መሰረት በከፍተኛ ደረጃ በተደረገ የማኅበራዊ ዘመቻ ንቅናቄ መሰረት በዋናነት ባለ አስራ ስምንት ክፍል የእናቶች ባዕት የተገነባ መሆኑን ገዳማውያኑ አሳውቀዋል።

በመሆኑም ብፁዕነታቸው እነዚህን የእናቶች ማረፊያ በመባረክ እና በመጎብኘት በእናቶች በኩል የተከናወኑ ተግባራትን አድንቀዋል።

ብፁዕነታቸው በዚህ  መንፈሳዊ ሥራ ላይ የማኅበራዊ ትስስር ድረገፆችን በመጠቀም ሱታፌ ያደረጉ ምዕመናን ያመሰገኑ ሲሆን እገዛችሁ ለፍሬ በመብቃቱ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
አያይዘውም በማስተባበር ሂደት ታላቅ እንቅስቃሴ ያደረጉ የተለያዮ የማኅበራዊ ትስስር ገፅ ባለቤት ለሆኑ አካላት እና ተቋማት ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አመስግነዋል።

ብፁዕነታቸው እንዳሉት የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የአባቶች ባዕት ያለበት ሁኔታ እጅግ አሰቃቂ እና አሳዛኝ ከመሆኑም በላይ አባቶችን የማደራጀት እና የማቋቋም ስራ እንዲሁ አፋጣኝ እርብርብ የሚሻ ጉዳይ ነው ብለዋል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ በአጠቃላይ ማኅበረ መነኮሳትን ለማጽናት፣ በዘለቄታዊነት ካሉበት ችግር ለማላቀቅ በሚደረገው ጥረት ሁሉ እገዛችሁ ያስፈልገናልና የድጋፍ እጃችሁ አይታጠፍ፣ ልገሳችሁን አጠናክራችሁ ልትቀጥሉ ይገባል ብለዋል።

አክለውም የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የሆኑት ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ በችግር ላይ የሚገኙ ገዳማትን እና እድባራትን መርዳት የእያንዳንዱ ክርስቲያን ግዴታ መሆኑን የገለፁ ሲሆን ገዳማውያኑ ለሚያቀርቡት የድጋፍ ጥሪ ሁሉም ህዝበ ክርስቲያን የቀድሞውን እርብርብ በአባቶች ገዳም የባዕት ግንባታ ላይም በገንዘብ፣በዕውቀት፣በጉልበት በመርዳት የበኩላችንን ሀላፊነት እንወጣ ዘንድ አባታዊ መልዕክታቸውን በጥብቅ አሳስበዋል።

ከዚሁ ጋር ተያይዞ ድጋፍ ለማድረግ ሙትአንሳ  ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም:-

ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ:-1000442598391

ወይም
አቢሲኒያ ባንክ:-141029444

ለማንኛውም አይነት መረጃ:-
09 18 07 79 57 ወይም 09 38 64 44 44 መደወል የምትችሉ መሆኑን ያሳዉቁ ሲሆን ጅማሬያችን ታናሽ ቢሆንም ፍፃሜያችን ታላቅ ነው እና የጀመርነውን እንፈፅም ዘንድ አሳስበዋል።

በመጨረሻም የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በሆኑት በብፁዕ አቡነ መቃርዮስ አባታዊ ፀሎት እና ቡራኬ  የዕለቱ መርሐ ግብር ተጠናቋል።

                        
                              ፳፫/፬/፳፻፲፯ ዓ.ም
                                ጎንደር ኢትዮጵያ

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 18:08


የኮንዶም እጥረት‼️

በኢትዮጵያ በዓመት ወደ 270 ሚሊዮን ገደማ ኮንዶም ያስፈልጋል

በየጊዜው ኮንዶሞችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚያቀርበው ኤድሰ ሄልዝ ኬር ፋውንዴሽን አሁንም በኢትዮጲያ ወስጥ የኮንዶም አቅርቦት እጥረት ስለመኖሩ ገልፆል።

ድርጅቱ በየዓመቱ ወደ 3 ሚልየን የሚጠጋ ኮንዶም ወደ ሀገር ውስጥ እያስገባ ይገኛል፤ ነገር ግን በኮንዶም ስርጭት ስራ የተሰማሩ ድርጅቶች ወደ ኢትዮጵያ የሚያስገቡት የኮንዶም ቁጥር ተደምሮ የሀገሪቱን የኮንዶም ፍላጎት መሙላት አልተቻለም::

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 18:06


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 15:24


ተፈናቃዮችን በአጀንዳ ማሰባሰቡ ላይ ማሳተፉን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ

ታሕሳስ 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በየክልሎች ባደረገው የአጀንዳ ማሰባሰብ ላይ ቁጥራቸውን በውል የማይታወቁ ተፈናቃዮችን ማሳተፉን ለአሐዱ ገልጿል።

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያካሄደ ባለው ምክክር አሳታፊ እና አካታች ለማድረግ ከሚሰራቸው ሥራዎች መካከል ተፈናቃዮችን ያማከለ ሥራ መሆኑን የተናገሩት የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሠ፤ በአብዛኛው በየክልሉ በተካሄዱ አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቶች ላይ ተፈናቆዮችን ማካተታቸውን ተናግረዋል።

በመሆኑም ተፈናቃዮች ባሉባቸው ክልሎች አካባቢዎች በተወካዮቻቸው አማካኝነት እንደሌላው የማህበረሰብ ክፍል ሁሉ እንዲሳተፉ እየተደረገ መሆኑን አቶ ጥበቡ ገልጸዋል።

ቁጥራቸውን በሚመለከት ከክልል ክልል የተለያየ ቁጥራዊ መረጃዎች እንደሚኖሩ የተናገሩት ቃል አቀባዩ፤ አንድ አንድ ክልሎች ላይ በተለይም ግጭት ባለባቸው ላይ በርከት የማለት ነገር መኖሩን ተናግረዋል።

በሌሎች አካባቢዎች ደግሞ ቁጥሩ ሊያንስ እንደሚችል በማንሳት፤ በአጠቃላይ በአጀንዳ ማሰባሰብ የተሳተፉ ተፈናቆዮችን ቁጥር ማወቅ እንደማይቻል ገልጸዋል።

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በአስር ክልሎችና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ ሥራውን ያከናወነ ሲሆን፤ በቀጣይ በአማራ እና ትግራይ ክልል ለማካሄድ እቅድ እንዳለዉ ተናግሯል፡፡

"ለመሆኑ ምክክር ኮሚሽኑ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ተፈናቃዮችን በክልል ደረጃ ሳይሆን እንደ አንድ ባለድርሻ በመቁጠር አጀንዳቸውን ለምን መሰብሰብ አልተቻለም?" ሲል አሐዱ ጠይቋል።

ቃል አቀባዩ በምላሻቸው፤ "ከአስር የማህበረሰብ ክፍሎች እንደ አንድ ተቆጠረው አጀንዳቸውን እያስረከቡ ነው" ሲሉ መልሰዋል።

በሌሎች ክልሎች እንደተደረገው ሁሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለይም 'በርካታ ተፈናቃይ ይገኝበታል' ተብሎ በሚታሰቡት በአማራ እና ትግራይ ክልልም አጀንዳ የማሰባሰቡ ላይ ተሳትፎ እንዲኖራቸው እንደሚሰራ ተናግረዋል።

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአሁን ሰዓት ከክልሎች በተጨማሪ በቀጣይ ከፌደራል ተቋማት የአጀንዳ ማሰባሰብ ሥራውን እንደሚሰራ ማስታወቁ አይዘነጋም።

ኮሚሽኑ በታሕሳስ ወር ሦስት ዓመቱን የሚደፍን ሲሆን የቆይታው ግዜ የሚጠናቀቅ በመሆኑ፤ የተወካዮች ምክር ቆይታውን እንደሚያራዝምለት ይጠበቃል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 15:23


#ሠላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ ይስጣችሁ


ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ መስጠትን ከዘር ጋር አነጻጽሮ በምሳሌ ያስተምራል፡፡

ዘር በእጅ የያዙትን ይበዛልኛል፣ ስለ አንዷ ሰላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ አፈራለሁ ብሎ በእምንት በእርሻ ቦታ መበተንን ይጠይቃል፡፡

መስጠትም ይህን ይመስላል፡፡ በእጅ ያለውን በልግስና አሳልፎ ሰጥቶ ከእግዚአብሔር ሰፊ በረከት አገኛለሁ ብሎ በእምነት መስጠት፡፡

ይህን ቅዱስ ቃል አምናችሁ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ በለሳ ወረዳ ለሚገኘውና ከዘጠና በላይ ገዳማውያን መነኮሳት ላሉበት ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት ገዳም ያደረጋችሁት በአይነት የእህል ልገሳ በዚህ መልኩ ተጭኖ ለገዳሙ ተልኳል፡፡


“በጥቂት የሚዘራ በጥቂት ያጭዳል፤ በበረከትም የሚዘራ ደግሞ በበረከት ያጭዳል፤ እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።” (2ኛ ቆሮ 9፥7) እንዲል፤ ስለ መስጠትና መቀበል በሰፊው አስተምሮበታል፡፡

የዘራ እንደሚሰበስብ፣ የሰጠም ዋጋውን አያጣምና የተዘራባት ምድር የዘሩባት አብዝታ እንደምትሰጥ፣ በልግስና የሰጣችኋቸው ገዳማውያን በጸሎታቸው ትልቅ ዋጋ፣ በሚያልፍ ስጦታ የማያልፍ በረከት፤ በሚያልቅ ልግስና የማያልቅ ዋጋ ያስገኛሉና፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ምጽዋትን በዘር መስሎታል፡፡


እኛም እንላለን፣ ስለሰጣችሁት እያንዷንዷ ቅንጣት የእህል ዘር ስለአንዱ ፋንታ ሰላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ ይስጥልን፡፡ በወጣ አብዝቶ ይተካ፡፡ በዚህ አጋጣሚ የተሰራው ከታቀደው አንጻር ገና ብዙ ይቀረዋልና ገዳማውያኑን በዚህ መልኩ በአይነት ማለትም ቀለብ በመስፈር፣ የግንባታ እቃዎች ጠጠር፣ አሸዋ፣ ሲሚንቶ፣ ብረት በልባችሁ እንዳሰባችሁ በመስጠት መደገፍ የምትፈልጉ ካላችሁ በደስታ እንቀበላለን፡፡ በገንዘብ ድጋፍ ለምታደርጉም የገዳሙ አካውንት ከታች ተቀምጧልና የቻላችሁትን እንድታደርጉ ገዳማዊያኑ እየተጣሩ ነው።



ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 14:41


ፀደቀ‼️

በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣  የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።

አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።

ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

ምክር ቤቱ ላለፉት ወራት የተለያዩ ውይይቶችን ሲያደርግ ቆይቷል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 11:23


በአማራ ክልል ባለፋት ስድስት ወራት ከ1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በወባ በሽታ መያዛቸዉ ተነገረ

በአማራ ክልል እየጨመረ የመጣውን የወባ በሽታ ስርጭትን ተከትሎ ባለፋት ስድስት ወራት ከ1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በወባ በሽታ መያዛቸውን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዮት አስታውቋል።በኢንስቲትዮቱ የወባ መከላከልና መቆጣጠር ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዳምጤ ላንክር ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን እንደተናገሩት በክልሉ የወባ በሽታ ስርጭት ከፍ እያለ በመምጣቱ በርካታ ዜጎች በበሽታው እየተያዙ ይገኛሉ።

ካለፈው ሀምሌ ወር አንስቶ እስካለንበት የታህሳስ ወር ድረስ በክልሉ 1 ሚሊዮን 3 መቶ 38 ሺህ 171 ዜጎች  በበሽታው መያዛቸዉን ገልፀዉ በአሁኑ ወቅት የምርመራ ህክምና አገልግሎትን እንዲያገኙ መደረጉን ተናግረዋል።ይህም ካለፈዉ ከ2016 በጀት አመት ጋር ሲነፃፀር የበሽታው ስርጭት በ65 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።በባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ላይ 8 መቶ 11 ሺህ 91 ህሙማን በበሽታው ተይዘው እንደነበር አስታውሰዋል።

አያይዘውም በባለፈው ሳምንት ብቻ 52 ሺህ 4 መቶ 78 ሰዎች በበሽታው መያዛቸዉ ሪፓርት ተደርጓል፡፡ በክልሉ 40 ወረዳዎች 70 በመቶ የሚሆነውን ህሙማን ሪፖርት አድርገዋል የተባለ ሲሆን የበሽታው ጫናም በምእራብ የአማራ ክልል፣ በምስራቅ ጎጃም፣ በምእራብ ጎጃም አዊ ፣የሰሜን ጎጃም ባህርዳር ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በማዕከላዊ፣በደቡብ እና ሰሜን እና ምእራብ ጎንደር ዞኖች ላይ በስፋት ይስተዋላል።የእነዚህ ዞኖች ወረዳ  90 በመቶ የሚሆነውን የህሙማን ቁጥር ይሸፍናሉ በማለት ያስረዱት አቶ ዳምጤ የአየር ንብረት ለውጥ መኖርን ተከትሎ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በመከሰቱ በርካቶች በበሽታው እንዲጠቁ አድርጓል።

የበሽታውን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ኢንስቲትዮቱ በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ተገልጻል።ሁሉም የማህበረሰብ ክፍል በአካባቢ ቁጥጥር ስራ ላይ እንዲሰማራ ተደርጓል በማለት አስተባባሪው የገለፁ ሲሆን በዚህም አንፃራዊ በሆነ መልኩ የወባ ህሙማን ቁጥር የመቀነስ አዝማሚያ አሳይቷል ሲሉ  አቶ ዳምጤ ላንክር ጨምረዉ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል፡፡

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 10:14


የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መቅረብ ያስፈልጋል አስፈላጊ ነው ብሏል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

በአዲስ አበባ በሚገኙ ባንኮች የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ከዛሬ ጀምሮ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መቅረብ እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ መሆኑን አስታውቋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 10:10


ሊመረቅ 4 ቀን ቀረው‼️


''ተመስገን'' የተሰኘው የዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ ቁጥር 2 የዝማሬ አልበም የፊታችን እሁድ ታኅሣሥ 27 ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በቦሌ መድኃኔዓለም ካቴድራል አዳራሽ ይመረቃል::


በፍላሽ የተዘጋጀውን የዝማሬውን አልበም ገዝተው 16ቱን መዝሙራት ለመስማት ቀዳሚ ይሁኑ:: መዝሙራቱ  በሁሉም የCD Distribution  አማራጮችና  (spotify, itunes…) በተለያዩ መተግበሪያዎች ይገኛሉ::


በመላው ዓለም ለማከፋፍል

በ+251941518851/ +1 469 733 0150 ይደውሉ ወይም [email protected] ይጻፉልን::


ተመስገን ተመስገን
ለምስጋና ስላሰባሰብከን
እግዚአብሔር ተመስገን

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 09:13


ንግድ ባንኮች ላይ ተጥሎ የነበረው የ14 በመቶ የማበደር አመታዊ እድገት ወደ 18 በመቶ ከፍ እንዲል መደረጉ ተገለጸ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ ንግድ ባንኮች በየአመቱ እንዲያበድሩ የሚፈቅደውን 14 በመቶ የብድር አመታዊ ዕድገት ላይ ማሻሻያ በማድረግ ወደ 18 በመቶ ከፍ እንዲል ማድረጉን አስታውቋል።

በዚህም መሰረት የተሻሻለው የብድር ዕድገት መጠን ከትላንት ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ተግባራዊ መደረጉን ብሔራዊ ባንክ ትላንት የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን ማካሄዱን ተከትሎ ባወጣው መግለጫው ገልጿል።

የንግድ ባንኮች ከ14 በመቶ በላይ አመታዊ የማበደር አቅማቸው እንዳያድግ የተደረገው ባሳለፍነው አመት 2017 ዓ.ም ህዳር ወር ላይ ሲሆን በወቅቱም የተሰጠው ምክንያት በሀገሪቱ ከግዜ ወደ ግዜ እየተባባሰ የመጣውን የዋጋ ግሽበት ለመቆጣጠር በማለም የሚል ነበር።

ባንኩ በመግለጫው ሀገራዊ የዋጋ ግሽበቱ እየቀነሰ መጥቷል ሲል አስታውቋል፤ ሀገራዊ ዓመታዊ የዋጋ ግሽበት እየቀነሰ በህዳር ወር 2017 መጨረሻ 16.9 በመቶ ደርሷል ብሏል።

ይህም ባለፉት አምስት ዓመታት ከተመዘገበው አሃዝ ዝቅተኛው ነው ሲል የገለጸው ብሔራዊ ባንክ ለዚህም ከምርታማነት ባሻገር ብሔራዊ ባንክ ከነሐሴ 2015 ጀምሮ ተግባራዊ ባደረገው ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ ምክንያት መሆኑን ጠቁሟል።

ምግብ ነክ የዋጋ ግሽበት አሁንም ከፍተኛና 18.5 በመቶ ቢሆንም፣ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ግን የመቀነስ አዝማሚያ አሳይቷል ያለው የባንኩ መግለጫ ምግብ ነክ ያልሆነ የዋጋ ግሽበት ባለፈው ወር ከነበረው 11.6 በመቶ ጋር ሲነጻጸር መጠነኛ ጭማሪ በማሳየት በህዳር ወር 2017 መጨረሻ 14.4 በመቶ መድረሱን አስታውቋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 07:39


የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር በሠራተኞቹ እና በአምቡላንሶቹ ላይ በተፈፀመ ዘግናኝ ጥቃት እጅግ ማዘኑን ይገልፃል!

የማኅበሩ አምቡላንሶች በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ሲሬ ወረዳ እና በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ ለህይወት አድን ተግባር በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ባልታወቁ ኃይሎች በተተኮሰባቸው ጥይት የሁለቱም አምቡላንስ አሽከርካሪዎች ለከፍተኛ ጉዳት የተዳረጉ ሲሆን አምቡላንስ ተሽከርካሪዎቹም ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡

ማኅበሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ ሠራተኞቹን ጨምሮ በበጎፈቃደኞቹ እና ተሽከርካሪዎቹ ላይ በሚፈፀሙ ጥቃቶች አማካኝነት ሰብዓዊ አገልግሎቱን ለሚፈልጉ ወገኖች ለማድረስ ፈተና እየሆነበት ነው፡፡ በመሆኑም ጥቃት የሚፈፅሙ የትኛውም ተፋላሚ ኃይሎች ድርጊቱ ኢትዮጵያ የፈረመችውን ዓለም አቀፍ የጄኔቫ ሥምምነቶችን የሚፃረርና ከማኅበሩ ዓላማ ውጪ መሆኑን ተረድተው የማኅበሩ ሠራተኞች፣ በጎፈቃደኞችም ሆኑ ተሽከርካሪዎች በነፃነት ተንቀሳቅሰው ሰብዓዊ ተግባራቸውን ማከናወን እንዲችሉ፣ ደህንነታቸው እንዲጠበቅ፣ ከመሰል ድርጊታቸው እንዲቆጠቡና ማኅበረሰቡም ድርጊቶቹን እንዲያወግዝ የተለመደ ተማፅኗችንን እናቀርባለን፡፡

በመጨረሻም ማኅበሩ የወገኖቻቸውን ህይወት ለመታደግ ሲንቀሳቀሱ የጥቃት ሰለባ በመሆን መተኪያ የሌላት ውድ ህይወታቸውን ላጡ ሠራተኞች እና በጎፈቃደኞች ቤተሰቦች መፅናናትን እንዲሁም ለተጎዱት በቶሎ ማገገምን ይመኝላቸዋል፡፡

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 07:27


የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ የመቅረብ ቅድመ ሁኔታ ተጀመረ‼️

አዲስ አበባ በሚገኙ ባንኮች የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ ዛሬ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል፡፡

ቅድመ ሁኔታው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ነው ከዛሬ ታሕሣሥ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም ባንኮች ተግባራዊ መሆን የጀመረው፡፡

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

01 Jan, 04:41


ትናንት ምሽት 4:17 ሰዓት ገደማ በሬክተር ስኬል 5.0 ሆኖ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ መከሰቱን ተከትሎ አዲስ አበባን ጨምሮ፣በምንጃር፣በኮምቦልቻ፣በአዋሽ.... በተለያዩ አካባቢዎች ንዝረቱ መሰማቱ ተገልጿል።

በዚህም በርካታ የመዲናዋ ነዋሪዎች ከበድ ያለ ንዝረት እንደተሰማቸው ገልፀዋል። አንዳንዶቹም በፍርሃት ከቤታቸው የወጡም ነበሩ።

በኢትዮጵያ በትናትናው እለት ብቻ 6 ገደማ የመሬት መንቀጥቀጦች መመዝገባቸውን የአሜሪካ ጂኦሎጂካ ሰርቬይ መረጃ አመላክቷል።
ፎቶ:- ከአዲስ አበባ እንዲሁም በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጡ ያደረሰው ጉዳት

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Dec, 18:26


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 19:03


Update‼️

በሲዳማ ክልል በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ 71 ሰዎች ህይወት አለፈ።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 18:39


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 18:22


በአዋሽ አካባቢ ዛሬ ምሽት በሬክተር ስኬል 5.0 የደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ!

በዛሬው ዕለት ከተሰሙ ሰባት የመሬት መንቀጥቀጦች አንዱ በአዋሽ አካባቢ ተመዝግበዋል። በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ ከሰሞኑ ከደረሱት የመሬት መንቀጥቀጥ ክሰተቶች በመጠኑ ከፍተኛ የሆነ ርዕደ መሬት ዛሬ እሁድ ምሽት መከሰቱን የጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል አስታወቀ።

በአካባቢው ከምሽቱ 2 ሰዓት ከ10 ላይ የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ፤ በሬክተር ስኬል 5.0 የደረሰ እንደሆነ የማዕከሉ መረጃ አመልክቷል። በሬክተር ስኬል የመለኪያ መሳሪያ ከ2.5 እስከ 5.4 መጠን ያላቸው የመሬት መንቀጥቀጦች አነስተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ እንደሆኑ በዘርፉ ምርምር የሚያደርጉ ተቋማት ይገልጻሉ።

በዚህ መጠን የሚከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጦች ንዝረታቸው በበርካታ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባሉ ከተሞች ጭምር የሚሰማ እንደሆነም የተቋማቱ መረጃ ያሳያል። የምሽቱ የመሬት መንቀጥቀጥ በአዲስ አበባ ጭምር ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየ ንዝረት አስከትሏል። ከአዋሽ ከተማ 14 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ ስፍራ የተከሰተው የምሽቱ ርዕደ መሬት፤ በዛሬው ዕለት ብቻ በአካባቢው የተመዘገቡ መሬት መንቀጥቀጦችን ቁጥር ሰባት አድርሶታል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 18:21


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የበርካታ ገዳማት ባለቤት ነች፡፡

በፈቃደ እግዚአብሔር ከ5ተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ እየተስፋፉና እያደጉ የመጡት እነዚሁ ገዳማት የምናኔና የጸሎት እንዲሁም ድኀነተ ሥጋ ወነፍስ የሚገኝባቸው ቦታዎች ናቸው፡፡

ለቤተ ክርስቲያናችን ዘርፈ ብዙ አገልግሎት ከመስጠት ጎን ለጎን የሊቃውንት መፍለቂያና የበርካታ ቅዱሳን ምንጭ በመሆንም ሲያገለግሉ እንደኖሩ ይታወቃል፡፡


በሀገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ አዎንታዊ ተፅዕኖ ከመፍጠራቸውም በላይ የሀገሪቱ የትምህርትና የሥልጣኔ ማእከላት በመሆን አገልግለዋል ፡፡ ገዳማት የቤተክርስቲያን ስውር ጓዳዎችና የሚስጥር መዝገቦች ናቸው ፤ ገዳማት የመማፀኛ ከተማ ናቸው ፤ ገዳማውያን ለእግዚአብሄር የሚቀርቡ አስራት በኩራት ናቸው ።

ይህ በዚህ እንዳለ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ገዳማት በተለያዩ አዝማናት በሀገሪቱና በቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ በደረሱ ውጪያዊና ውስጣዊ የጥፋት ዘመቻዎች ቀጥተኛ ተጠቂዎችም ነበሩ፡፡

ተፈጥሮአዊ በሆኑ ችግሮችም እንደየአካባቢው መልክአ ምድራዊ አቀማመጥ ተጋላጭ ሆነው ኖረዋል፡፡ አጽራረ ቤተ ክርስቲያንም በየጊዜው በተለያየ ስልት የገዳማውያኑን አኗኗር፣ ሥርዓትና ትውፊት ለመበረዝ ሲንቀሳቀሱና ገዳማቱን ሲዋጉ እንደኖሩ ግልጽ ነው፡፡

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ በለሳ ወረዳ የሚገኘው ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም ከዘጠና በላይ ገዳማውያን መነኮሳት ያሉበት ልዩ ስፍራ ነው፡፡ ከዓለት መሀል በመነኮሳት ፀሎት ብቻ በሚቆረጥ የማር እምነትና ድውያንን የሚፈውስ ድንቅ ጸበል ያለበት፤ ስለ ዓለምና ስለ ሀገራችን ሌት ተቀን የሚጸልዩበት ቅዱስ ስፍራ ነው፡፡


በተደጋጋሚ ባደረግነው ጥሪ መሠረትም የዘረጋችሁት እጃችሁ ድንቅ ነገር ሰርቷል፡፡ የእናት ገዳማውያን መኖሪያ ባማረና በዘመነ ሁኔታ ተሰርቶ፣ የሶላር ኃይል ተገጥሞለት ጭምር ተጠናቋል፡፡ ለዚህም ባወጣችሁት አብዝቶ ይተካ፣ በዘረጋችሁት እጅ ማለቂያ የሌለው በረከት ያሳፍሳችሁ ለማለት እንወዳለን ፤ አመስጋኝ ልብ የአንድ አማኝ ቀዳሚ መለያ ባህሪ ነውና በመልዓኩ በቅዱስ ሚካኤል ስም ከልብ እናመሰግናለን ፡፡


አሁን እየተሰሩ ካሉ ስራዎች አኳያ ገዳሙ የሚያስፈልገውን ያህል ባይሆንም " ጋን በጠጠር ይደገፋል " እንዲሉ የተቻለውን አገልግሎት ለመስጠት ጥረት ሲደረግ ቆይቷል  አሁንም ይህ ልግስናችሁ ተጠናክሮ ይቀጥል፡፡ አንድ ትልቅ ምዕራፍ ብንጓዝም ለመስራት ከታሰበው ግማሽ ያህል እንኳ አልተጠናቀቀምና ገዳማውያኑ ልገሳችሁን ይሻሉ፡፡ ከላይ እንዳልነው ገዳማውያን ለእግዚአብሄር የሚቀርቡ አስራት በኩራት ናቸውና አሁንም ከጎናቸው በመቆም አለን እንበላቸው ፡፡  


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 16:10


ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀትና በማሰራጨት የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር ዋሉ

ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀትና በማሰራጨት የተጠረጠሩ አቶ ሰለሞን ጎበዜና እሸቱ የተባሉ ግለሰቦችን ከነ-ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኢትዮጽያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል።

ተጠርጣሪዎቹ ሊያዙ የቻሉት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው ሀና ማርያም ቀለበት አካባቢ ነዋሪ ሲሆኑ ሁለት የልደት ሰርተፍኬትና አንድ ያገባ ያለገባ ሰርተፍኬት፣ ሀሰተኛ ዲጅታል የቀበሌ መታወቂያ ይዞ ሲንቀሳቀስ እጅ ከፍንጅ ተይዞ የፍርድ ቤት የብርበራ ትዕዛዝ በማውጣት በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ በተደረገ ፍተሻ

1ኛ.1 ሰርተፍኬቶች መስሪያ ማሽኖች
2ኛ. 3 የማሽን ቀለም ብዛት
3ኛ. 4 ላፕቶፖች
4ኛ. 6 የልደት ካርድ እና ሌሎችም ንብረቶች መያዙን ፖሊስ አስታውቋል።

በመሆኑም ኅብረተሰቡ በተመሳሳይ ወንጀል ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችና ቡድኖችን አሳልፎ ለፀጥታ አካላት በመስጠት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ ተጠይቋል።

በተጨማሪም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ያበለፀገውን የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ EFPapp በመጠቀም መረጃ በምስል፣ በቪዲዮ እና በፅሑፍ በመላክ ወይም በ991 ነፃ የስልክ መስመር በመደወልና መልዕክት በመላክ ጥቆማ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ጥሪውን ያቀርባል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 16:06


ኦርቶዶክሳዊ መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ቅዱስ ላሊበላ!

በነፍሳችን ዲያብሎስ ፣ በስጋችን ቄሳር እንዳይነግስ፣ ያለወንድ ዘር በረቂቅ ሚስጥር ከብጽዕት ማርያም የተወለደውን ወልድ እግዚአብሔርን ኑ በምስጋና እናንግሰው።

ንጉሧን ያላወቀች እስራኤል ከምድር ያሳደደችው ፣ በመስቀል ሆኖ "ንጉሥ" የተባለ ፣ በመላእክት የተበሰረ ዜና ልደቱን፣ በያሬዳዊ ዝማሬ በታሪካዊው ቅዱስ ላሊበላ በማክበር በረከተ ነፍስ በረከተ ስጋን እናትርፍ።

ለአረጋውያን ፣  ለነፍሰጡር ፣ ለህፃናት እና ለአካል ጉዳተኞች በጤና ባለሙያዎች ልዩ እንክባቤ እንሰጣለን። ስለማረፊያዎ አያስቡ፤ያሉን ቦታዎች ውስን ናቸውና ፈጥነው በመመዝገብ ቦታ ይያዙ።

የጉዞ መነሻ ቀን:- 24/04/17

የጉዞ መመለሻ ቀን:- 02/05/17

የጉዞ ዋጋ:- ምግብን ፣ ማረፊያን ፣ መስተንግዶን እና አስጎብኚን ጨምሮ :-6,500

ለበለጠ መረጃ:-0938944444

አዘጋጅ:- ማኀበረ ቁስቋም

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 15:46


የሱማሌያው ኘሬዝዳን ከጂቡቲ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ የኢትዮጵያን አየር ክልል ላለመጠቀም ወይም ለመሸሽ በሶማሌ ላንድ በኩል በማለፍቸው ሶማሌ ላንድ የአየር ክልሌ ተጥሷል በማለት ከሳለች ።

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት የሶማሌላንድን ሉዓላዊ የአየር ክልል ያለፈቃድ ጥሰው በመግባት ዓለም አቀፍ ደንቦችን እና የሶማሊላንድን የግዛት መብቶች በመጣስ እየተከሰሱ ነው።

ፎከር 70 5Y-KBX በሚል ስም የተመዘገበ እና በኬንያ አየር መንገድ ስካይዋርድ ኤክስፕረስ የሚተዳደረው አውሮፕላኑ ከሶስት ሰአት በፊት የሶማሌላንድን የአየር ክልል አልፎ ወደ ሞቃዲሾ ሲመለስ የኢትዮጵያን ግዛት በመሸሽ ነው።

ሶማሊያላንዳዊያን<< ይህ ያልተፈቀደ ወረራ አፋጣኝ እርምጃ ይጠይቃል። አየር መንገዱ ይህንን ጥሰት በማቀላጠፍ ቅጣት ሊጣልበት ይገባል፤ ወደፊትም የሶማሊያ ባለስልጣናት የሶማሌላንድን የአየር ክልል እንዳይጠቀሙ ሙሉ በሙሉ መታገድ አለባቸው። የሶማሌላንድ አየር ክልል ሉዓላዊ ነው፣ እና ማንኛውም ያልተፈቀደ አጠቃቀም የራስ ገዝ ግዛቷን እና አስተዳደርን የሚነካ ነው።>>እያሉ ነው።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 10:01


ሹመት‼️

የኦነግ ሸኔ ሰራዊት ምክትል አዛዥ የነበሩት እና በቅርቡ ከክልሉ መንግስት ጋር የሰላም ስምምነት የፈፀሙት አቶ ጃል ሰኚ ነጋሳ የኦሮሚያ ክልል ሚሊሻ ቢሮ ሐላፊ በመሆን በዛሬው መሾሙ ተዘግቧል።

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 09:21


በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ‼️

ዛሬ ታህሣስ 20/2017 ዓ.ም ከደቂቃዎች በፊት ረዘም ላሉ ሰከንዶች የቆየውና አዲስ አበባ ድረስ የተሰማው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት  አዋሽ ፈንታሌ ከማለዳው 12:58 ላይ የተከሰተ ሲሆን በሬክተር ስኬል 4.8 ሆኖ የተመዘገበ ሲሆን 10km ጥልቀት አለው።

ሰሞኑን ተከታታይ ቀናት እየተከሰተ እንደሚገኝ ይታወቃል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 05:47


አሳዛኝ ክስተት!

በደቡብ ኮሪያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ የ179 ሰዎች ህይወት አለፈ።

አውሮፕላኑ የተከሰከሰው ከታይላንድ ወደ ደቡብ ኮሪያ እየበረረ እያለ #ሙዓን ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ ነው የተከሰከሰው። በአውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩ 181 ሰዎች ውስጥ ሁለት ተሳፋሪዎች ብቻ በህይወት ተርፈዋል።

ከሁለት ቀን በፊት የአዘርባጃን አውሮፕላን በሩሲያ ሚሳኤል ተመትቶ 38 ሰዎች መገደላቸው ይታወቃል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

29 Dec, 05:45


''ተመስገን''

መላእክቱና እረኞች በአንድነት ሆነው ''በሰማያት ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን...'' ብለው ያመሰገኑትን ጌታ እኛም  እንዲሁ እሁድ ታኅሣሥ 27 ከቀኑ 6:00 በቦሌ ደ/ሳ መድኃኔዓለም ካቴድራል አዳራሽ ተሰብስበን ''ተመስገን'' በተሰኘው የዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ ቁጥር 2  የዝማሬ አልበም የተወለደውን አምላክ እናመሰግናለን::

በዕለቱም 16 መዝሙራትን የያዘው የዝማሬ አልበም ለሽያጭ ይቀርባል::


መዝሙራቱ በማኅቶት ቲዩብ የሚለቀቁ ሲሆን በሁሉም የCD Distribution  አማራጮችና  (spotify, itunes…) በተለያዩ መተግበሪያዎች ይገኛሉ::


በመላው ዓለም ለማከፋፍል በ+251941518851/ +1 469 733 0150 ይደውሉ ወይም [email protected] ይጻፉልን::


ተመስገን ተመስገን
ለምስጋና ስላሰባሰብከን
እግዚአብሔር ተመስገን

ኢትዮ መረጃ - NEWS

28 Dec, 20:29


የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ አሸናፊዎች

• የአመቱ ምርጥ ቲክቶከር - ኤላ ትሪክ
• የዓመቱ ምርጥ ሜዲካል ኮንቴንት ክሬተር - ዶ/ር ሀረገወይን ሙሴ
• የዓመቱ ምርጥ አነቃቂ ኮንቴንት - ኮሜዲያን እሸቱ መለሰ
• የዓመቱ ምርጥ የስዕል፣ ግጥምና ሌሎች አርትስ ኮንቴንት - ሲሳይ
• የዓመቱ ምርጥ መላ ሽልማት - I store by sophi
• የዓመቱ ምርጥ ኤዲቲንግ ኤንድ ኢፌክት - ሲሳይ
• የዓመቱ ምርጥ ሙዚቀኛ እና ፕሮዲዩሰር - ዮንዚማ
• የዓመቱ ምርጥ ሶሻል ኢምፓክት ኮንቴንት - ዶ/ር አብይ ታደሰ
• የዓመቱ ምርጥ የንግድ እና ትምህርታዊ ይዘት ተሸላሚ - ሚስ ፈንዲሻ /Miss Fendisha/
• የዓመቱ ምርጥ ዳንስ ኤንድ ፐርፎርማንስ አሸናፊ - ጃዝሚን/jazmin_hope1/
• የዓመቱ ምርጥ ሪቪው ኮንቴንት - ኤላ Review
• የዓመቱ ምርጥ ሪቪው ኮንቴንት ልዩ ተሸላሚ - Baes
• የዓመቱ ምርጥ ስፖርት ኤንድ ፊትነስ ኮንቴንት - ቶማስ ሀይሉ
• የዓመቱ ምርጥ ላይቭ ስትሪመር ተሸላሚ - ታኩር ሌጀንድ
• የዓመቱ ምርጥ ላይፍ ስታይል ኮንቴንት ተሸላሚ - Miss leyu
• የዓመቱ ምርጥ ሴት ፈኒየስት ተሸላሚ - ባዚ
• የዓመቱ ምርጥ ወንድ ፈኒየስት ተሸላሚ - ኤላ ትሪክ /Elatick/
• የዓመቱ ምርጥ ሚመር አዋርድ ተሸላሚ - I did it በዘነዘና
• የዓመቱ ምርጥ ትራቭል ኮንቴንት አዋርድ - አቤል ብርሃኑ
• የዓመቱ ምርጥ ኢንፎርማቲቭ ኮንቴንት አዋርድ- ሙሴ ሰለሞን
• የዓመቱ ምርጥ ኢመርጂንግ ኮንቴንት አዋርድ-ስኬት ቤስት ሾርት ሙቪ ቪዲዮ አዋርድ
• የኢቨንቱ ምርጥ አለባበስ በወንድ አሸናፊ- ከርተንኮል
• የኢቨንቱ ምርጥ አለባበስ በሴት አሸናፊ - ማሂልት ኢብራለም

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

28 Dec, 07:05


ለኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለመላኩ ቅዱስ ገብርኤል አመታዊ በአል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ❤️

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 19:57


ዛሬ አመሻሽ ላይ በሬክተር ስኬል 5 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

አመሻሽ 12 ሠዓት ከ26 ላይ በፈንታሌ አካባቢ በሬክተር ስኬል 5 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡

የመሬት መንቀጥቀጡ በተደጋጋሚ እየተስተዋለ መሆኑንም ነው በዩኒቨርሲቲው የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) ለፋና ዲጂታል ያረጋገጡት፡፡

ባሳለፍነው ቅዳሜ ዕለትም በዚሁ አካባቢ በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 3 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መመዝገቡን አውስተው÷ ካለፈው አንጻር የዛሬው ጠንከር ማለቱን አስረድተዋል፡፡

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 18:36


የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር የወጣቱን የሥራ አጥነት ችግር ከመቅረፍ ይልቅ በፖለቲካ ሽኩቻው ላይ ትኩረቱን አድርጓል ሲል ቅድሚያ ለሰብዓዊ መብት ኢትዮጵያ ወቀሰ

የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር የወጣቱን የሥራ አጥነት ችግር ከመቅረፍ ይልቅ በፖለቲካ ሽኩቻው ላይ ትኩረቱን አድርጓል ሲል "ቅድሚያ ለሰብዓዊ መብት ኢትዮጵያ" የተሰኘው ሀገር በቀል የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅት ወቅሷል፡፡

ድርጅቱ "በክልሉ ያሉ ተቋማት መውደማቸው ለሥራ አጥነት ችግር መንስኤ ናቸው" ሲልም ገልጿል፡፡

በትግራይ ክልል በነበረው ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት ከሰው ሕይወት መጥፋትና ንብረት መውደም በተጨማሪ በወጣቱ ሕይወት ላይ ከፍተኛ ችግር መፍጠሩ ይገለጻል፡፡
በተለይም በቅርቡ የትግራይ ወጣቶች ማህበር እንዳስታወቀው ከሆነ፤ በክልሉ ሥራ ያላቸው ወጣቶች ከ20 በመቶ ያነሱ ናቸው፡፡

አሐዱም ይህንን የወጣቱን ችግርና በክልሉ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ በሚመለከት በክልሉ የቅድሚያ ሰብዓዊ መብቶች ለኢትዮጵያን ምክትል ፕሬዝዳንት መብሪህ ብርሃኔን ጠይቋል፡፡

ምክትል ፕሬዝዳንቱ በምላሻቸው በክልሉ አብዛኛውን ችግር የፈጠረው ጦርነት መሆኑን በማንሳት፤ "በተለይም በጦርነቱ ምክንያት ተቋማት መውደማቸው ለዚህ ምክንያት ነው" ብለዋል፡፡

እንደ ሀገር አቀፍ የሥራ ዕድል ችግሮች መኖራቸውን ያነሱት አቶ መብሪህ፤ ይሁን እንጂ በትግራይ ክልል ያለው ችግር ከሁሉም የከፋ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

"ይህንን ችግር ለመቅረፍም የግዚያዊ አስተዳደሩ በርካታ ሥራዎች መስራት ሲጠበቅበት በውስጥ ፖለቲካዊ ሽኩቻ ውስጥ ተጠምዷል" ሲሉ ወቅሰዋል፡፡

የትግራይ ክልል በድህረ ጦርነት ወቅት ላይ ያለ መሆኑን የሚያኑሱት ምክትል ፕሬዝዳንቱ፤ "ወደ ቅድመ ጦርነት መመለስ ከባድ ሊሆን ቢችልም ቀስ በቀስ ለመመለስ ፖለቲካ ሽኩቻውን መቀነስ አለበት" ብለዋል፡፡

"ለዚህም በግዚያዊ አስተዳደሩና በህወሓት መካከል ያለው ሽኩቻ መቆም አለበት፤ ስልጣንም ከምርጫ ውጪ ሊገኝ አይችልም" ሲሉ ተናግረዋል፡፡

"በአሁኑ ወቅት በክልሉ ትልቅ ችግር ፈጥሮ የሚገኘው የፖለቲካው ውጥረት በመሆኑ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የፌደራል መንግሥትም በመልሶ ግንባታ ላይ ሊሳተፍ ይገባል" ሲሉም ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 18:31


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 16:00


ወደ መቶ ብር ከፍ ያለው የዩኒቨርሲቲዎች የቀን የምግብ በጀት የተለየ ለውጥ ያመጣል ተብሎ አይጠበቅም ተባለ

የዩኒቨርሲቲዎች በጀት 100 ብር ሆነ ማለት ድሮ ተማሪዎች ሲመገቡ ከነበረበት የምግብ አይነት የተለየ ለውጥ ይመጣል ማለት አይደለም ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

የዩኒቨርስቲዎች የምግብ በጀት በቀን ከ22 ብር ወደ 100 ብር መሻሻሉን ተከትሎ፤ ከሰሞኑ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙ ተማሪዎች የምግብ ተመኑ ሲያድግ በተቃራኒው ግን የሚቀርበው የምግብ አይነትና መጠን ያነሰ በመሆኑ ቅሬታቸውን እያቀረቡ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ አሐዱም ይሄንን የተማሪዎች ቅሬታ በመያዝ ትምህርት ሚኒስቴርን አነጋግሯል።

በዚህም በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አስተዳደርና ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ የሆኑት ዶ/ር ሰሎሞን አብርሃ በሰጡት ምላሽ፤ የምግብ በጀቱ 100 ብር ሆነ ማለት የግድ የተለየ ለውጥ ይመጣል ማለት እንዳልሆነ ገልፀው፣ "የምግብ አይነቱም ሙሉ ለሙሉ አስደናቂ በሆነ መልኩ ይቀየራል ማለት አይደለም፣ ሊቀየርም አይችልም" ሲሉ ገልጸዋል።

ድሮውንም ተማሪዎች በተመደበላቸው 22 ብር ብቻ ሲመገቡ እንዳልቆዩ የሚገልጹት ዶ/ር ሰሎሞን፤ "ከፌዴራል መንግሥት የሚመደበው 22 ብር አነስተኛ መሆኑ ስለሚታወቅ ዩኒቨርሲቲዎች በራሳቸው አካሄድ ሲያስተካክሉ ቆይተዋል" ብለዋል።

አሐዱም "የትምህርት ሚኒስቴር ያደረገው ማሻሻያ በቂ ነው ወይ? አሁን ካለው የገበያ ሁኔታ ጋርስ ተመጣጣኝ ነው?" ሲል ዩኒቨርስቲዎችን ጠይቋል።

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት መንገሻ አየነ የትምህርት ሚኒስቴር ለተማሪዎች የቀን ምግብ 22 ብር ቢመደብ፤ ከዛ በላይ ወጪ እንደበረው እና ተቋማቱ ለሌላ ሥራ የሚያገኙትን ገንዘብ ለምገባ የሚያውሉበት ሁናቴ መኖሩን ገልጸዋል።

"ዩንቨርስቲዎች በሚመደው 22 ብር ብቻ ተማሪዎቻቸውን አይመግቡም ነበር" ሲሉ ዶ/ር ሰሎሞን ያነሱትን ሃሳብ ተጋርተዋል።

"አሁን የተሻሻለው በጀት በተወሰነ ደረጃ ችግርን ይቀርፋል ተብሎ የሚጠብቅ ነው" ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ የተደረገው ማሻሻያ ቁጥሩ ትልቅ ቢመስልም ቀድሞ ሲወጣ ከነበረው ወጪ አንጻር ሲታይ አሁንም ተጽዕኖ እንደሚኖረው ገልጸዋል።

በአንጻሩ ሌላው አሐዱ ያነጋገራቸው የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት ቶሎሶ ዳኒ፤ "አሁን ካለው የዋጋ ንረት አንጻር 22 ብር ተማሪዎችን መመገብ አይችልም ነበር፡፡ በተደረገው ጥናት መሰረት ወደ መቶ ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል" ያሉ ሲሆን፤ የተመደበው በተማሪ 100 ብር በቂ እንደሚሆንም ገልጸዋል።

በንጽጽር ሲታይ ቀድሞ ከነበረው 22 ብር ወደ መቶ ብር ከፍ መደረጉ ከፍተኛ የሆነ ጭማሪ መሆኑን አንስተዋል።

ዶ/ር ሰሎሞን የዩንቨርስቲዎቹን ፕሬዝዳንቶች ሃሳብ ሲያጠናክሩ፤ ዩኒቨርስቲዎች ከሚመደብላቸው የተለያየ በጀት እያዟዟሩ በቀን ከ80 እስከ 150 ብር በማውጣት ተማሪዎችን ሲመግቡ እንደነበር ገልጸዋል፡፡

የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ከመሻሻሉ በፊት አንድ እንጀራን እስከ 24 ብር ድረስ የሚገዛ ዩኒቨርስቲ እንደነበረ ጠቅሰው፤ "ድሮ ይመደብ የነበረው በጀት አንድ እንጀራ እንኳን በቅጡ የማይገዛ ነበር" ሲሉ አክለዋል።

በመሆኑም ይህ አካሄድ የዩኒቨርሲቲዎችን እንቅስቃሴ ስላስተጓጎለና የአሰራር ስርዓታቸው ላይም ችግር ስለፈጠረ፣ የምግብ ሜኑ ሲዘጋጅ ጥናት ተጠንቶ ሀገር አቀፍ የተማሪ ህብረት ተወካዮች ጭምር በአካል በተገኙበት የዩኒቨርሲቲዎች ምግብ ማሻሻያ መደረጉን ለአሐዱ ተናግረዋል።

አክለውም ተማሪዎች አሁን ካለው ሁኔታ አንፃር ማድረግ ያለባቸው የሚመደብላቸው በጀት በአግባቡ ለእነርሱ መድረሱን እና በቀን የመቶ ብሩ በጀት ተሰልቶ በሳምንት 700 ብር ወጪ መደረጉን፣ እንዲሁም ያንን ወጪ ታሳቢ ያደረገ ሜኑ መቅረብና አለመቅረቡን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

ከዚህ ጋር በተያያዘ የተማሪዎች ህብረት አደረጃጀትም ሀላፊነት በመውሰድ በአግባቡ መከታተል እንዳለበት አፅንኦት ሰጥተዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 15:56


#ሠላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ ይስጣችሁ


ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ መስጠትን ከዘር ጋር አነጻጽሮ በምሳሌ ያስተምራል፡፡

ዘር በእጅ የያዙትን ይበዛልኛል፣ ስለ አንዷ ሰላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ አፈራለሁ ብሎ በእምንት በእርሻ ቦታ መበተንን ይጠይቃል፡፡

መስጠትም ይህን ይመስላል፡፡ በእጅ ያለውን በልግስና አሳልፎ ሰጥቶ ከእግዚአብሔር ሰፊ በረከት አገኛለሁ ብሎ በእምነት መስጠት፡፡

ይህን ቅዱስ ቃል አምናችሁ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ በለሳ ወረዳ ለሚገኘውና ከዘጠና በላይ ገዳማውያን መነኮሳት ላሉበት ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት ገዳም ያደረጋችሁት በአይነት የእህል ልገሳ በዚህ መልኩ ተጭኖ ለገዳሙ ተልኳል፡፡


“በጥቂት የሚዘራ በጥቂት ያጭዳል፤ በበረከትም የሚዘራ ደግሞ በበረከት ያጭዳል፤ እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።” (2ኛ ቆሮ 9፥7) እንዲል፤ ስለ መስጠትና መቀበል በሰፊው አስተምሮበታል፡፡

የዘራ እንደሚሰበስብ፣ የሰጠም ዋጋውን አያጣምና የተዘራባት ምድር የዘሩባት አብዝታ እንደምትሰጥ፣ በልግስና የሰጣችኋቸው ገዳማውያን በጸሎታቸው ትልቅ ዋጋ፣ በሚያልፍ ስጦታ የማያልፍ በረከት፤ በሚያልቅ ልግስና የማያልቅ ዋጋ ያስገኛሉና፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ምጽዋትን በዘር መስሎታል፡፡


እኛም እንላለን፣ ስለሰጣችሁት እያንዷንዷ ቅንጣት የእህል ዘር ስለአንዱ ፋንታ ሰላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ ይስጥልን፡፡ በወጣ አብዝቶ ይተካ፡፡ በዚህ አጋጣሚ የተሰራው ከታቀደው አንጻር ገና ብዙ ይቀረዋልና ገዳማውያኑን በዚህ መልኩ በአይነት ማለትም ቀለብ በመስፈር፣ የግንባታ እቃዎች ጠጠር፣ አሸዋ፣ ሲሚንቶ፣ ብረት በልባችሁ እንዳሰባችሁ በመስጠት መደገፍ የምትፈልጉ ካላችሁ በደስታ እንቀበላለን፡፡ በገንዘብ ድጋፍ ለምታደርጉም የገዳሙ አካውንት ከታች ተቀምጧልና የቻላችሁትን እንድታደርጉ ገዳማዊያኑ እየተጣሩ ነው።



ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 15:06


በምስራቅ ወለጋ ዞን በትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት አለፈ

በምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ሲሬ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

አደጋው የተከሰተው በተለምዶ ሲኖ ትራክ በሚል የሚታወቅ የጭነት ተሸከርካሪ እና የህዝብ ማመላለሻ ሚኒ ባስ በመጋጨታቸው መሆኑ ተነግሯል፡፡

በአደጋው የ11 ሰዎች ህይወት ከማለፉ በተጨማሪ 12 ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት እንዲሁም የንብረት ውድመት መድረሱን የሲቡ ሲሬ ወረዳ የትራፊክ ደህንነት ሃላፊ ኢንስፔክተር ፈዮ ቡሊ ገልጸዋል፡፡

Via ፋና
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 11:12


ዳቦ ለመግዛት የሄደች 5 ዓመት ሕጻንን አስገድደው የደፈሩ ሁለት የዳቦ ቤት ሠራተኞች በ19 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጡ

በደቡብ ኢትዮጵያ በጌዴኦ ዞን ወናጎ ከተማ አስተዳደር በ 5 ዓመት ሕጻን ልጅ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በእስራት መቀጣታቸውን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።

ተከሳሾች አቶ ኤልያስ ኤቶ እና አቶ ታምሩ ንጋቱ የተባሉ ሁለቱም ግለሰቦች የዳቦ መጋገሪያ ቤት ሠራተኞች ናቸው።

ወንጀሉ የተፈፀመው በወናጎ ከተማ አስተዳደር ቱቱፈላ ቀበሌ ኦዶላ ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ሲሆን፤ ተበዳይ የ5 ዓመት ሕጻን ሕዳር 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ዳቦ ለመግዛት በሄደችበት በሁለት ዳቦ ቤት ሠራተኞች መደፈሯ ተገልጿል።

ይህም ወንጀል መፈጸሙን ክሱ የደረሰው የወናጎ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በቀረቡ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች ማረጋገጡን አስታውቋል።

በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ክስ የቀረበባቸው ወንጀለኞች ታሕሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ሁለቱም ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ 19 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ መወሰኑን አሐዱ ከዞኑ ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ያገኘው መረጃ ያመለክታል።

በተጨማሪም ፍርድ ቤቱ በተመሳሳይ ቀን በዋለው ችሎት ተከሳሽ ወጣት ኤርምያስ ፀጋዬ 3 ዓመት ከ 6 ወር በሆነችው ተበዳይ ሕጸን ርኆቦት በለጠ ከምትጫወትበት ቦታ ወደ ኤት ኤል ትምህርት ቤት ይዞ በመሄድ የመድፈር ሙከራ ማድረጉን በምስክር ያረጋገጠው ፍርድ ቤት በ 10 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑ ተገልጿል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 10:39


የጸጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ የሽግግር ተልዕኮ ተተኪን በተመለከተ ድምጽ ሊሰጥ ነው ተባለ፡፡

በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ የሽግግር ተልዕኮን (አትሚስ) የሚተካው ሌላኛው ተልዕኮ ላይ ድምጽ ለመስጠት ስብሰባ እንደሚያካሂድ ተገልጿል።

በምክር ቤቱ ጊዜያዊ የአሰራር ደንብ መሰረት በስብሰባው ላይ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የአትሚስ ተልዕኮ ባለፈው ነሐሴ ወር ላይ እስከ ፈረንጆቹ ታህሳስ 31፣ 2024 ድረስ ተራዝሞ ነበር።

በዩናይትድ ኪንግደም የተዘጋጀው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ፤ የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የፀጥታው ምክር ቤት አትሚስን በአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ (AUSSOM) ለመተካት ያሳለፈውን ውሳኔ የሚደግፍ ነው።

ከዚህ በተጨማሪም የአፍሪካ ህብረት አባላት በዚህ ረገድ ለ12 ወራት አስፈላጊውን ሁሉ እርምጃ እንዲወስዱ ስልጣን ይሰጣል።

ረቂቁ የአፍሪካ ህብረት አባል አገራት እስከ መጪው የአውሮፓውያኑ ሰኔ መጨረሻ ድረስ 1 ሺሕ 40 የፖሊስ አባላትን ጨምሮ እስከ 12 ሺህ ገደማ መለዮ ለባሽ የጸጥታ አካላት እንዲያሰማሩ ፈቅዷል።

የአፍሪካ ኅብረት የሰላም እና ፀጥታ ምክር ቤት ከተለያዩ አገራት የተወጣጣ ሰላም አስከባሪ ኃይል ለስድስት ወራት በሶማሊያ እንዲቆይ ማሰማራቱ ይታወቃል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 10:08


ልጄ ሆይ ልብህን ስጠኝ ያለህ እግዚአብሔር ቸርነትህን ይጠብቃል!


ከአለም ርቀው ስለፍቅሩ ሲሉ በየበርሀው እና በየገዳማቱ ባዕታቸውን ቀልሰው ሌት ከቀን ለሚማፀኑልን ሰርክ የሚጸልዩ ስለ ዓለሙ ምልጃ የሚተጉ የሚያነቡ  ገዳማውያን የልጆቻቸውን እጅ ናፍቀው ተጨነቁ ቢባል እግዜሩስ እንዴት ያየናል?!

ስለእኛ ለነፍሳችን በመድከም በመንፈሳዊ ህይወት መምህር የሚሆኑን የክርስቶስ እውነተኛ ሙሽሮች ገዳማውያን፣ ዛሬ ላይ ባለው  ሰው ሰራሽም ሆነ ተፈጥሯዊ ነባራዊ ሁኔታዎች የሚቀመስ እፍኝ ቆሎም ጠፍቶ ረሀብ ጥማቱ በብርቱ እየተፈታተናቸው ለጾም ለጸሎት መቆም ተስኗቸው  ከተፈጥሮ ጋር ግብ ግብን ይዘዋል።


እግዚአብሔርን የምትወዱ እርሱን ለመምሰል የምትተጉ ብጹዓን  ጥቂት በመራራት የቸርነት እጃችሁን ለእነዚህ  ገዳማውያን በመዘርጋት በረከተ እግዚአብሔርን ታገኙ ዘንድ እንጠይቃቹኋለን፡፡


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
                       

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 05:55


በመዲናዋ በአምስት ወራት ውስጥ ከ300 በላይ ሕጻናት በተለያዩ ቦታዎች ተትተው መገኘታቸው ተገለጸ‼️
👉ሕጻናትን ወልደው በተለያዩ ቦታዎች ላይ የሚተው ወላጆች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ ተላልፏል

ታሕሳስ 17/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት አምስት ወራት ውስጥ ብቻ እድሜያቸው ከ8 ዓመት በታች የሆኑ ከ300 በላይ ሕጻናት በወላጆቻቸው የተለያየ ቦታዎች ላይ ተትተው መገኘታቸውን የከተማ አስተዳደሩ ሴቶችና ሕጻናት ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልጿል፡፡

ቢሮው የተለያዩ አካባቢዎች ላይ ሕጻናትን ወልደው የሚተው ወላጆች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ አስተላልፏል፡፡

በወላጆቻቸው ተትተው የተገኙት ሕጻናትም፤ በክበበ ፀሀይ የሕጻናት መንከባከቢያ ማዕከል ውስጥ እንዲገቡ መደረጉንም አስታውቋል፡፡

በቢሮው የሕጻናት ደህነት መብት ማስጠበቅ ዳይሬክተር አቶ አንዷለም ታፈሰ ለአሐዱ እንደተናገሩት፤ ሕጻትን በተለያየ ቦታ በመተው እና ወላጅ አጥ ሆነው እንዲያደጉ ማድረግ በሀገር ላይ ሁለንተናዊ ተፅእኖ እያሳደረ ይገኛል፡፡

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ መሰል ችግሮች በመዲናዋ እየተስፋፉ መምጣታቸውን አንስተው፤ ከ3 መቶው ሕጻናት በተጨማሪ በቅርቡ አንድ መቶ አምሳ ሕጻናት ከተለያዩ አካባቢዎች ተገኝተው ወደ ማዕከሉ መቀላቀላቸውን ተናግረዋል፡፡

ወላጆች ሕጻናትን በተለያዩ ቦታዎች ለመተዋቸው ዋንኛው ምክንያት ድህነት መሆኑን የገለጹት ዳይሬክተሩ፤ መሰል ድርጊቶችን መፈጸም ከሀይማኖት እና ባህል ጋር የሚጣረስ እንዲሁም ፍጹም ከኢትዮጵያዊነት ያፈነገጠ በመሆኑ ወላጆች ከዚህ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል፡፡

በዚህ ማዕከል ውስጥ ሕጻናትን በመንከባከብ፣ በመጠበቅ እና በማስተማር ደረጃ በመንግሥት በኩል በርካታ ሥራዎች እየተሰሩ ስለመሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

ኃላፊው አያይዘውም የችግሩን መስፋፋት ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በ3 ዓመታት ውስጥ ተጨማሪ አንድ ሺሕ የህፃናት ማቆያ ማዕከላት  እንደሚገነቡ ተናግረዋል።
#አሀዱ

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

27 Dec, 05:54


''ተመስገን''

መላእክቱና እረኞች በአንድነት ሆነው ''በሰማያት ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን...'' ብለው ያመሰገኑትን ጌታ እኛም  እንዲሁ እሁድ ታኅሣሥ 27 ከቀኑ 6:00 በቦሌ ደ/ሳ መድኃኔዓለም ካቴድራል አዳራሽ ተሰብስበን ''ተመስገን'' በተሰኘው የዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ ቁጥር 2  የዝማሬ አልበም የተወለደውን አምላክ እናመሰግናለን::

በዕለቱም 16 መዝሙራትን የያዘው የዝማሬ አልበም ለሽያጭ ይቀርባል::


መዝሙራቱ በማኅቶት ቲዩብ የሚለቀቁ ሲሆን በሁሉም የCD Distribution  አማራጮችና  (spotify, itunes…) በተለያዩ መተግበሪያዎች ይገኛሉ::


በመላው ዓለም ለማከፋፍል በ+251941518851/ +1 469 733 0150 ይደውሉ ወይም [email protected] ይጻፉልን::


ተመስገን ተመስገን
ለምስጋና ስላሰባሰብከን
እግዚአብሔር ተመስገን

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 19:17


ጥንቃቄ‼️

ዛሬ ማለትም ታህሳስ 17 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ብዙ የቴሌግራም አካውንቶች ከላይ በተጠቀሰው የማስገሪያ (phishing link) እና ሌሎች ተጨማሪ ማስገሪያዎች አማካኝነት መረጃዎች እየተመዘበሩ ስለሆነ ከማንኛውም የቴሌግራም ተጠቃሚ (ከምታውቁት እና ከማታውቁት ) ግለሰብ ሊንክ ቢላክላችሁ መክፈት እንደሌለባችሁ እና ወዲያውኑ እንድታጠፉት ይመከራል።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 18:55


ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከእስራኤል የአየር ጥቃት ለጥቂት መትረፋቸው ተነገረ

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በየመን በአየር ማረፊያ ሳሉ በደረሰ የአየር ጥቃት መትረፋቸውን አስታውቀዋል ፡፡

እስራኤል በየመን ዋና ከተማ ሰነዓ በሚገኙት የሀውቲ አማፂያን ወታደራዊ መሰረተ ልማቶች ላይ መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት መፈፀሟ ተሰምቷል፡፡

በዚህም በሰንዓ አየር ማረፊያ የነበሩት ዳይሬክተሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እርሳቸውና ባልደረቦቻቸው ከጥቃቱ መትረፋቸውን ገልጸዋል፡፡

የሰነዓ አየር ማረፊያ ተጠግኖ አገልገሎት መስጠት እስከሚጀምርም ዋና ዳይሬክተሩ እና ቡድናቸው በሰነዓ እንደሚቆዩ  ተናግረዋል ፡፡

ዶክተር ቴድሮስ በአደጋው ህይዎታቸው ላለፉትና ለቤተሰቦቻቸው የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡(ethio fm)

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 18:16


በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡

ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 18:15


ጥንቃቄ‼️

ዛሬ ማለትም ታህሳስ 17 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ብዙ የቴሌግራም አካውንቶች ከላይ በተጠቀሰው የማስገሪያ (phishing link) እና ሌሎች ተጨማሪ ማስገሪያዎች አማካኝነት መረጃዎች እየተመዘበሩ ስለሆነ ከማንኛውም የቴሌግራም ተጠቃሚ (ከምታውቁት እና ከማታውቁት ) ግለሰብ ሊንክ ቢላክላችሁ መክፈት እንደሌለባችሁ እና ወዲያውኑ እንድታጠፉት ይመከራል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 14:24


ባለፉት አምስት ወራት 380 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ገለፁ።

ሚኒስትሯ ባለፉት የለውጥ አመታት የገቢ አሰባሰብ አፈጻጸምን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ፤ በሀገር ደረጃ የተያዙ የልማት ዕቅዶችን ተግባራዊ ለማድረግ ዋነኛ አቅም ተደርጎ የሚወሰደው የሀገር ውስጥ ገቢን ማሻሻልና ማሳደግ ነው ብለዋል።

ይህም የህዝብ የልማት ፍላጎትን ደረጃ በደረጃ የሚመልሱ መሰረተ ልማቶችን መገንባት እንደሚያስችልም ገልጸው።

እንደ ሀገር የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ሊደግፍ የሚችል እና አስተማማኝ የፋይናንስ ምንጭ እንዲኖር የገቢ አሰባሰብ ሂደት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢትዮጵያን የብልፅግና ጉዞ ሊደግፍ የሚችል የሀገር ውስጥ የፋይናንስ አቅም መገንባቱንም አረጋግጠዋል።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 11:26


አሐዱ ራዲዮና ቴሌቭዥን የፖለቲከኛው ጀዋር መሐመድ ቃለመጠይቅ ላለማስተላለፍ መወሰኑን የጣቢያው የቅርብ ምንጮች ገልፀዋል።

አሐዱ ቃለመጠይቁን በኬንያ ናይሮቢ ተገኝቶ ከሰራ በኋላ እንደሚያስተላልፍም ማስታወቂያ ማስነገሩን አስታውሶ ሆኖም
አቶ ጀዋር ለቢቢሲ አማርኛ ተመሳሳይ ቃለመጠይቅ በመስጠቱ ምክንያት ለዚህ ውሳኔ እንዳበቃው ተጠቁሟል።

ከጣቢያው በጉዳዩ ላይ ይፋዊ ማብራሪያ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም።

አቶ ጀዋር መሐመድ ከሰዓታት በፊት ምንጮችና ራዊ ድረገፁ ባሰፈረው ሐተታ ቃለመጠይቁ ሳይከለከል እንዳልቀረ በመጥቀስ ቃለመጠይቁን በአማራጭ ሚድያ ለመልቀቅ እንደሚገደድ ፅፏል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 11:26


ኦርቶዶክሳዊ መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ቅዱስ ላሊበላ!

በነፍሳችን ዲያብሎስ ፣ በስጋችን ቄሳር እንዳይነግስ፣ ያለወንድ ዘር በረቂቅ ሚስጥር ከብጽዕት ማርያም የተወለደውን ወልድ እግዚአብሔርን ኑ በምስጋና እናንግሰው።

ንጉሧን ያላወቀች እስራኤል ከምድር ያሳደደችው ፣ በመስቀል ሆኖ "ንጉሥ" የተባለ ፣ በመላእክት የተበሰረ ዜና ልደቱን፣ በያሬዳዊ ዝማሬ በታሪካዊው ቅዱስ ላሊበላ በማክበር በረከተ ነፍስ በረከተ ስጋን እናትርፍ።

ለአረጋውያን ፣  ለነፍሰጡር ፣ ለህፃናት እና ለአካል ጉዳተኞች በጤና ባለሙያዎች ልዩ እንክባቤ እንሰጣለን። ስለማረፊያዎ አያስቡ፤ያሉን ቦታዎች ውስን ናቸውና ፈጥነው በመመዝገብ ቦታ ይያዙ።

የጉዞ መነሻ ቀን:- 24/04/17

የጉዞ መመለሻ ቀን:- 02/05/17

የጉዞ ዋጋ:- ምግብን ፣ ማረፊያን ፣ መስተንግዶን እና አስጎብኚን ጨምሮ :-6,500

ለበለጠ መረጃ:-0938944444

አዘጋጅ:- ማኀበረ ቁስቋም

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 07:53


መፍትሄ ያላገኘው የሂጃብ ጉዳይ‼️

በትግራይ ክልል የአክሱም ከተማ ሙስሊም ተማሪዎች በሂጃባቸው ምክንያት ትምህርት አቋርጠው ያለመፍትሔ መቀመጣቸውን ገልጸዋል።

"እኛ ከትምህርት ቤቶቹ ዩኒፎርም ጋር የሚመሳሰል ሀይማኖታችን በሚያዘው መሰረት ሂጃብ ለብሰን ትምህርታችንን እንማር ብለን ነው የጠየቅነው የሚሉት ተማሪዎቹ ነገር ግን ፀጉራቹሁ ካልታየ መማር አትችሉም ተብለን ከትምህርት ገበታ ተፈናቅለናል" ብለዋል።

የ12ኛ ክፍለ ዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ለመውሰድ ፎርም የሚሞላበት የመጨረሻ ቀን ነገ ረቡዕ እንደሆነ የገለፁት ተማሪዎች "ሂጃብ ካላወለቃችሁ" በመባሉ ምክንያት አንድም ሙስሊም ተማሪ ፎርሙን አለመሙላቱን ተናግረዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Dec, 04:44


#NewAlert

አንጋፋው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በመንግስት መታገዱን ዋዜማ ሰምታለች።

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ኢሰመጉን ያገደው፣ ከተቋቋመለት ዓላማ ውጭ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ያደርጋል በማለት ነው።

የመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች በአመራሮቹና ሠራተኞቹ ላይ ማስፈራሪያና ዛቻ እንደሚፈጽሙ ለበርካታ ወራት ሲገልጽ የቆየው ኢሰመጉ፣ ዋና ዳይሬክተሩ ዳን ይርጋ በዚኹ ዛቻና ማስፈራሪያ ሳቢያ ከአገር ለመሰደድ እንደተገደዱ በቅርቡ መግለጡ ይታወሳል።

ባለሥልጣኑ በዲሞክራሲና መብቶች ዕድገት ማዕከል እና ጠበቆች ለሰብዓዊ መብቶች በተሰኙት ሲቪል ማኅበራት ላይ ባለፈው ኅዳር ወር በተመሳሳይ ምክንያት ጥሎት የነበረውን እገዳ ካነሳ በኋላ፣ ድርጅቶች የተሰጧቸውን የማስተካከያ ርምጃዎቾ ተግባራዊ አላደረጉም፤ ይልቁንም የቀድሞ ጥፋታቸውን ቀጥለውበታል በማለት በቅርቡ በድጋሚ እንዳገዳቸው አይዘነጋም። [ዋዜማ]

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Dec, 18:37


የምዕመናን ጫማዎችን ሰርቆ ከቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ሲወጣ የተያዘዉ ተከሳሽ በ18 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ሙህር አክሊል ወረዳ ቤተ-ክርስቲያን ውስጥ ዘልቆ በመግባት የምእመናን ጫማዎች የሰረቀው ግለሰብ በ18 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑ ተገለጸ።

ተከሳሽ ደምሴ ደሳለኝ በእስራት ሊቀጣ የቻለዉ በጉራጌ ዞን በሞህር አክሊል ወረዳ ህዳር 20 ቀን 2017 ዓ.ም በግምቱ ከሌሊቱ 7፡00 ሰዓት ግድም በሀዋርያት ከተማ ወንጀል ለመፈፀም እንድያመቸው የተወሰኑ የማብራት ቆጣሪዎችን ካጠፋ በኋላ ሀዋርያት ፅርሀ ፅዮን የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ዘልቆ በመግባት ለህዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ለክብረ በዓል መጥተው ቤተ-መቅደስ ገረንገር ላይ ጫማቸው አውልቀው ቤተመቅደስ የገቡ የ9(ዘጠኝ ) ሰዎች ጫማ በለበሰው ጃኬት ሸክፎ ሲወጣ በክትትል በመፈፀሙ ከባድ የስርቆት ወንጀል በተመሰረተበት ክስ ነዉ።

ተከሳሹ የወንጀል ሪከርድ ያለበት መሆኑንና ፍርድ ቤት ቀርቦም የእምነት ክህደት ቃሉ እንዲሰጥ ተጠይቆ ክሱን እንደማይቃወም ወንጀሉን መፈፀሙ አምኖ በዝርዝር ያስረዳ በመሆኑና በሰጠዉ የእምነት ቃል መሰረት ፍርድ ቤቱ በተከሳሹ ላይ የጥፋተኝነት ብይን ሰጥቷል።

የሞህር አክሊል ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለዉ የወንጀል ችሎት ተከሳሽ ደምሴ ደሳለኝን በ18 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ የተወሰነበት መሆኑ ከምሁር አክሊል ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት የተገኘዉ መረጃ ያመላክታል።

Via: መናኸሪያ ሬዲዮ

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Dec, 18:28


ጥቆማ‼️

በሀገራችን እዉቅ ጋዜጠኞች የተመሰረተና የመረጃ አነፍናፊና አዲሱ tikvah የተባለለት የቴሌግራም ቻናል እናስተዋዉቃችሁ

እውነተኛ መረጃ ከፈለጋቹ በፍጥነት ይህን ቻናል መቀላቀል ይኖርባችኋል።

በዚ LINK ግቡ👇
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Dec, 17:11


የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት፣ አትሌት መሰረት ደፋርን ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ።

28ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን ፕሬዚዳንት እንዲሁም ፌዴሬሽኑን ለቀጣይ አራት ዓመታት የሚመሩትን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት መምረጡ የሚታወስ ነው።

በጉባኤው የተመረጠው አዲሱ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ  ዛሬ የመጀመሪያውን ሰብሰባውን በፌዴሬሽኑ ጽ/ቤት አድርጓል ።

በኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን የሚመራው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የስራ ክፍፍል ያደረገ ሲሆን ኢንጅነር ጌቱ ገረመው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት እንዲሁም አትሌት መሰረት ደፋር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት በማድረግ መርጧል ።

ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው  ጨምሮም የተለያየ የስራ ክፍፍል ያደረገ ሲሆን :-

👉ወይዘሮ አበባ ዮሴፍ አቃቤ ንዋይና የአስተዳደር ፋይናንስ ንኡስ ኮሚቴ ሰብሳቢ

👉አቶ ቢኒያም ምሩፅ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የኮሚኒኬሽን ንኡስ ኮሚቴ ሰብሳቢ

👉ወይዘሮ ሳራ ሀሰን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የሃብት አሰባሰብ ንኡስ ኮሚቴ ሰብሳቢ

👉አቶ አድማሱ ሳጂ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የጥናትና ምርምር ንኡስ ኮሚቴ ሰብሳቢ

👉ዶክተር ትዕዛዙ ሞሴ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የስነምግባርና ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ

👉ዶክተር ኢፍራህ መሀመድ  የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የህክምናና ፀረ አበረታች ቅመሞች ንኡስ ኮሚቴ ሰብሳቢ

👉አትሌት በላይነሽ ኦልጂራ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል

👉አትሌት የማነ ፀጋይ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል በማድረግ  ስብሰባውን አጠናቀዋል ።

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Dec, 14:25


በምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት እየተካሄደ ባለው ጦርነት ሳቢያ አንድ የአብነት መምህርን ጨምሮ ከ 599 በላይ ኦርቶዶክሳውያን እንደተገደሉ እና ከ 780 በላይ የአብነት ደቀ መዛሙርት መበተናቸው ሀገረ ስብከቱ የ 43ኛው መደበኛ ሰበካ ጉባኤ ባካሄደበት ዕለት በገለጸው ሪፖርት አሳውቋል።

በዕለቱ በእነማይ ወረዳ ከ 103 በላይ ምእመናን ሞት እና በጉባኤ ቤት ደቀ መዛሙርት ከፍተኛ የሆነ መቀዛቀዝ መፈጠሩና በደባይ ጥላት ወረዳ በ 7 አጥቢያ የሚማሩ ከ 300 በላይ ደቀ መዛሙርት መበተናቸውንና በተጨማሪም በባሶ ሊበን ወረዳ አንድ የአብነት መምህርና 395 ምእመናን ሲገደሉ በአነደድ ወረዳ ከ 250 በላይ ደቀ መዛሙርት ከጉባኤ ቤት ውጭ መሆናቸው ተጠቅሷል፡፡
በደብረ ኤልያስ የቅኔና የመጻሕፍት ትምህርት ቤት ከ 230 በላይ ደቀ መዛሙርት ሲበተኑ በሸበል ወረዳ ከ 100 በላይ ምእመናን መሞታቸው በሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው የተገለጸ ሲሆን በሀገረ ስብከቱ ጠቅላላ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሀገረ ስብከቱ ፈተና ስለሆነው የዶግማና የቀኖና ጥሰት ጉዳይ ፣ ስለ ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ፈተናዎችና መፍትሔዎቻቸው ፣ሰበካ ጉባኤ ስለማጠናከርና አብነት ት/ቤቶች ስለማጠናከር ውይይት በማድረግ በትናትናው ዕለት ማጠናቀቁ ተገልጿል።

ዘገባው የማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት ነው።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Dec, 14:21


የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኤርትራ ገቡ፡፡

የሶማሊያ ዝሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ ዛሬ ታህሳስ 16/ 2017 ከሰዓት በኋላ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ መግባታቸውን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር አስታወቀዋል።

ፕሬዝዳንቱና ልዑካን ቡድናቸው አስመራ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል ሲሉ የማስታወቂያ ሚንስትሩ የማነ ገ/መስቀል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።

ሁለቱ መሪዎች የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን እንዲሁም የጋራ ጠቀሜታ ያላቸውን ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች የበለጠ ማጠናከርን በተመለከተ ይወያያሉ ተብሏል።

በመስከረም ወር መገባደጃ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሃሰን ሼክ ሞሃመድ፣ የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፈታ አልሲሲ እና የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈውርቂ ጋር በኤርትራ ባደረጉት የሶስትዮች ጉባኤ ሶማሊያ የየብስ እና የባህር ድንበሮቿን ለመጠበቅ የሚስያችል አቅሟን ለማጠናከር ስምምነት አድርገዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Dec, 14:19


#ሠላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ ይስጣችሁ


ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ መስጠትን ከዘር ጋር አነጻጽሮ በምሳሌ ያስተምራል፡፡

ዘር በእጅ የያዙትን ይበዛልኛል፣ ስለ አንዷ ሰላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ አፈራለሁ ብሎ በእምንት በእርሻ ቦታ መበተንን ይጠይቃል፡፡

መስጠትም ይህን ይመስላል፡፡ በእጅ ያለውን በልግስና አሳልፎ ሰጥቶ ከእግዚአብሔር ሰፊ በረከት አገኛለሁ ብሎ በእምነት መስጠት፡፡

ይህን ቅዱስ ቃል አምናችሁ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ በለሳ ወረዳ ለሚገኘውና ከዘጠና በላይ ገዳማውያን መነኮሳት ላሉበት ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት ገዳም ያደረጋችሁት በአይነት የእህል ልገሳ በዚህ መልኩ ተጭኖ ለገዳሙ ተልኳል፡፡


“በጥቂት የሚዘራ በጥቂት ያጭዳል፤ በበረከትም የሚዘራ ደግሞ በበረከት ያጭዳል፤ እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።” (2ኛ ቆሮ 9፥7) እንዲል፤ ስለ መስጠትና መቀበል በሰፊው አስተምሮበታል፡፡

የዘራ እንደሚሰበስብ፣ የሰጠም ዋጋውን አያጣምና የተዘራባት ምድር የዘሩባት አብዝታ እንደምትሰጥ፣ በልግስና የሰጣችኋቸው ገዳማውያን በጸሎታቸው ትልቅ ዋጋ፣ በሚያልፍ ስጦታ የማያልፍ በረከት፤ በሚያልቅ ልግስና የማያልቅ ዋጋ ያስገኛሉና፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ምጽዋትን በዘር መስሎታል፡፡


እኛም እንላለን፣ ስለሰጣችሁት እያንዷንዷ ቅንጣት የእህል ዘር ስለአንዱ ፋንታ ሰላሳ፣ ስልሳ፣ መቶም ያማረ ፍሬ ይስጥልን፡፡ በወጣ አብዝቶ ይተካ፡፡ በዚህ አጋጣሚ የተሰራው ከታቀደው አንጻር ገና ብዙ ይቀረዋልና ገዳማውያኑን በዚህ መልኩ በአይነት ማለትም ቀለብ በመስፈር፣ የግንባታ እቃዎች ጠጠር፣ አሸዋ፣ ሲሚንቶ፣ ብረት በልባችሁ እንዳሰባችሁ በመስጠት መደገፍ የምትፈልጉ ካላችሁ በደስታ እንቀበላለን፡፡ በገንዘብ ድጋፍ ለምታደርጉም የገዳሙ አካውንት ከታች ተቀምጧልና የቻላችሁትን እንድታደርጉ ገዳማዊያኑ እየተጣሩ ነው።



ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Dec, 14:07


በሳዑዲ አረቢያ ከሚኖሩ 7መቶሺህ ኢትዮጵያዊያን መካከል 4መቶ50ሺዎቹ መደበኛ ያልሆኑ ናቸዉ ተባለ፡፡

ከ2017 እስከ 2023 ባለዉ ጊዜ ዉስጥ ከ5መቶ61ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸዉ መመለሳቸዉም ተገልጿል፡፡

93ሺህ 5መቶ የሚሆኑ ዜጎች በ2022 በግዴታ ወደ አገራቸዉ ተመልሰዋል ነዉ የተባለዉ፡፡

በ2023 ደግሞ 43ሺህ የሚሆኑ ዜጎች በግዴታ ወደ አገራቸዉ መመለሳቸዉን ዘ ፍሪደም ፈንድ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት አስታዉቋል፡፡

የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ፤1መቶ33 ሺህ የሚሆኑ ዜጎች ከሳዑዲ መመለሳቸዉን የገለጸ ሲሆን፤ 46 የሚሆኑት ከባድ ጉዳት የደረሰባቸዉ ነበሩ ብሏል፡፡

ህጻናትን እና የአዕምሮ ህሙማንን ጨምሮ 6ሺህ ኢትዮጵያዊያንም ወደ አገራቸዉ ተመልሰዋል ሲል ሚኒስቴሩ አስታዉቋል፡፡

ከሱዳን ከጦርነቱ መቀስቀስ በኋላ ወደ 47ሺህ 8መቶ ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል ያለዉ ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ ከየመን ከ4ሺህ በላይ ዜጎቻችን ተመልሰዋል ብሏል፡፡

በሁለት ዙር በተደረገ ስራ 2መቶ80ሺህ ዜጎች ወደ አገር መመለሳቸዉንም ሰምተናል፡፡

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Dec, 19:30


አንድ የዓለም ባንክ ባለሙያና አንድ የባንኩ አማካሪ፣ ባንኩና ዓለማቀፉ የገንዘብ ድርጅት ባለፈው ሐምሌ ያዘጋጁት የዕዳ ዘላቂነት የትንተና ሰነድ ችግሮች እንዳሉበት በጽሁፍ መግለጣቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።

የዕዳ ትንተና ሰነዱ አገሪቱ የአጭር ጊዜ እና የረጅም ጊዜ ዕዳዎችን የመክፈል ችግሮች እንደገጠሟት የሚያብራራ ሲኾን፣ ኹለቱ ባለሙያዎች ግን የአገሪቱ ችግር በዋነኛነት የአጭር ጊዜ ብድር የመክፈል አቅም ውስንነት ብቻ ነው ማለታቸውን ዘገባው ጠቅሷል።

ባለሙያዎቹ፣ ኢትዮጵያ 1 ቢሊዮን ዶላር የዩሮ ቦንድ ዕዳ የያዙባትን ዓለማቀፍ ኢንቨስተሮች መጠየቅ ያለባት የዕዳ መክፈያ ጊዜው እንዲራዘምላት እንጅ የቦንዱ ዋጋ እንዲቀነስላት መኾን የለበትም ማለታቸውንም ዘገባው አመልክቷል።

የገንዘብ ሚንስትር ደኤታ እዮብ ተካልኝ በበኩላቸው፣ የዓለም ባንክና የዓለማቀፉ ገንዘብ ድርጅት ባለሙያዎች የዕዳ ትንተና ሰነዱን በቅርቡ በድጋሚ ከልሰውት እንደነበርና፣ ኾኖም ግዙፍ ለውጥ እንደሌለ ተናግረዋል ተብሏል።

ዓለማቀፍ ቦንድ ያዦቹ ከመንግሥት ጋር ያላቸው ልዩነት፣ አገሪቱ በትክክል የገጠማት የአጭር ጊዜ ወይስ የረጅም ጊዜ ዕዳ የመክፈል አቅም ውስንነት ነው? የሚለው ጥያቄ እንደኾነ ይታወቃል።

መንግሥት፣ የዕዳ ትንተና ሰነዱን በመንተራስ በቦንዱ ዋጋ ላይ ቅናሽ እንዲያደረግለት መጠየቁና ቦንድ ያዦቹም ጥያቄውን ውድቅ ማድረጋቸው ይታወሳል።

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Dec, 15:32


የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ ለአምስት የዩኒቨርሲቲው ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል፡፡

በዚህም መሰረት፡-
1. ዶ/ር አለማየሁ ተ/ማሪያም……. በስፔሻል ኒድስ ኤጁኬሽን
2. ዶ/ር አስራት ወርቁ ……………. በጂኦቴክኒክስ ኢንጂነሪንግ
3. ዶ/ር መኮንን እሸቴ ……………. በፕላስቲክ ሰርጀሪ
4. ዶ/ር ሚርጊሳ ካባ ……………… በፐብሊክ ሄልዝ
5. ዶ/ር ተባረክ ልካ ………………. በዴቨሎፕመንት ጂኦግራፊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አግኝተዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Dec, 13:18


ይህንን ያውቁ ኖሯል?

በፈስ መፍሳት መሀል ጥቅሙ በጥቂቱ

የደም ግፊትን መቀነስ ፣ የኩላሊት ጥንካሬን ማሻሻል እና የእርጅና ምልክቶችን መቀነስ ከጥቅሞቹ መሀል ይካተታሉ።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Dec, 09:03


በቱርክ በደረሰ ፍንዳታ የ12 ሰዎች ሕይወት አለፈ

በሰሜን-ምዕራብ ቱርክ ባሊኬሲር ከተማ በአንድ የጦር መሣሪያ እና ፈንጂ ፋብሪካ ውስጥ በደረሰ ፍንዳታ የ12 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በአራት ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ፡፡

የአዳጋው መንስዔ አለመታወቁን እና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ሁኔታውን መቆጣጠር መቻሉን የቱርክ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ዬርሊካያ ተናግረዋል፡፡

አደጋውን ተከትሎ የእሳት አደጋ ቡድንን ጨምሮ የደኅንነት እና የጤና ባለሙያዎች ወደ ስፍራው ማምራታቸውን የገለጹት ደግሞ የባሊኬሲር ከተማ ከንቲባ ኢስማኤል ኡስታኦግሉ ናቸው፡፡

የአደጋውን መንስዔ ለማወቅ ተጨማሪ ምርመራዎች እየተደረጉ ነው ማታቸውን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

ፍንዳታው ባስከተለው የእሳት ቃጠሎም የፋብሪካው ግማሽ ክፍል መውደሙን ከተንቀሳቃሽ ምስሎች ለማየት ተችሏል፡፡

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Dec, 09:03


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የበርካታ ገዳማት ባለቤት ነች፡፡

በፈቃደ እግዚአብሔር ከ5ተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ እየተስፋፉና እያደጉ የመጡት እነዚሁ ገዳማት የምናኔና የጸሎት እንዲሁም ድኀነተ ሥጋ ወነፍስ የሚገኝባቸው ቦታዎች ናቸው፡፡

ለቤተ ክርስቲያናችን ዘርፈ ብዙ አገልግሎት ከመስጠት ጎን ለጎን የሊቃውንት መፍለቂያና የበርካታ ቅዱሳን ምንጭ በመሆንም ሲያገለግሉ እንደኖሩ ይታወቃል፡፡


በሀገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኀበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ አዎንታዊ ተፅዕኖ ከመፍጠራቸውም በላይ የሀገሪቱ የትምህርትና የሥልጣኔ ማእከላት በመሆን አገልግለዋል ፡፡ ገዳማት የቤተክርስቲያን ስውር ጓዳዎችና የሚስጥር መዝገቦች ናቸው ፤ ገዳማት የመማፀኛ ከተማ ናቸው ፤ ገዳማውያን ለእግዚአብሄር የሚቀርቡ አስራት በኩራት ናቸው ።

ይህ በዚህ እንዳለ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ገዳማት በተለያዩ አዝማናት በሀገሪቱና በቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ በደረሱ ውጪያዊና ውስጣዊ የጥፋት ዘመቻዎች ቀጥተኛ ተጠቂዎችም ነበሩ፡፡

ተፈጥሮአዊ በሆኑ ችግሮችም እንደየአካባቢው መልክአ ምድራዊ አቀማመጥ ተጋላጭ ሆነው ኖረዋል፡፡ አጽራረ ቤተ ክርስቲያንም በየጊዜው በተለያየ ስልት የገዳማውያኑን አኗኗር፣ ሥርዓትና ትውፊት ለመበረዝ ሲንቀሳቀሱና ገዳማቱን ሲዋጉ እንደኖሩ ግልጽ ነው፡፡

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ በለሳ ወረዳ የሚገኘው ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም ከዘጠና በላይ ገዳማውያን መነኮሳት ያሉበት ልዩ ስፍራ ነው፡፡ ከዓለት መሀል በመነኮሳት ፀሎት ብቻ በሚቆረጥ የማር እምነትና ድውያንን የሚፈውስ ድንቅ ጸበል ያለበት፤ ስለ ዓለምና ስለ ሀገራችን ሌት ተቀን የሚጸልዩበት ቅዱስ ስፍራ ነው፡፡


በተደጋጋሚ ባደረግነው ጥሪ መሠረትም የዘረጋችሁት እጃችሁ ድንቅ ነገር ሰርቷል፡፡ የእናት ገዳማውያን መኖሪያ ባማረና በዘመነ ሁኔታ ተሰርቶ፣ የሶላር ኃይል ተገጥሞለት ጭምር ተጠናቋል፡፡ ለዚህም ባወጣችሁት አብዝቶ ይተካ፣ በዘረጋችሁት እጅ ማለቂያ የሌለው በረከት ያሳፍሳችሁ ለማለት እንወዳለን ፤ አመስጋኝ ልብ የአንድ አማኝ ቀዳሚ መለያ ባህሪ ነውና በመልዓኩ በቅዱስ ሚካኤል ስም ከልብ እናመሰግናለን ፡፡


አሁን እየተሰሩ ካሉ ስራዎች አኳያ ገዳሙ የሚያስፈልገውን ያህል ባይሆንም " ጋን በጠጠር ይደገፋል " እንዲሉ የተቻለውን አገልግሎት ለመስጠት ጥረት ሲደረግ ቆይቷል  አሁንም ይህ ልግስናችሁ ተጠናክሮ ይቀጥል፡፡ አንድ ትልቅ ምዕራፍ ብንጓዝም ለመስራት ከታሰበው ግማሽ ያህል እንኳ አልተጠናቀቀምና ገዳማውያኑ ልገሳችሁን ይሻሉ፡፡ ከላይ እንዳልነው ገዳማውያን ለእግዚአብሄር የሚቀርቡ አስራት በኩራት ናቸውና አሁንም ከጎናቸው በመቆም አለን እንበላቸው ፡፡  


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Dec, 06:42


በሰሜን ሸዋ ዞን በሴቶችና ህፃናት ላይ ጥቃት ፈፃሚዎችን ከእድር የማባረርና የቀብር ስነ ስርዓት እንዳይከናውንላቸው ተፅዕኖ የመፍጠር ስራ ተጀመረ

በሰሜን ሸዋ ዞን 31 ወረዳዎች ዉስጥ 9 የከተማ  አስተዳደሮች ይገኛሉ።በዞኑ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚደርሰዉ ጥቃት ካለዉ የሰላም እጦት ጋር ተያይዞ ካለፉት አመታት ጋር ሲነፃፀር ቁጥሩ እንደጨመረ ተገልጿል።

በ2016 ዓ.ም 64 ሴቶችና ህፃናት ለፆታዊ ጥቃት ተጋላጭ የሆኑ ሲሆን ከዚህ ዉስጥም 23ቱ ህፃናት ናቸው ።በጥቃቱ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ከ31 በላይ ግለሰቦች በህግ ቁጥጥር ስር ይገኛሉ። ጥቃቱን ለመከላከል ከበጎ አድራጎትና መንግስታዊ ድርጅቶች ጋር ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን አስወጋጅ ኮሚቴ በማቋቋም በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ የሮምነሽ ጋሻዉጠና ከብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸዉ ቆይታ ገልፀዋል ።

በቅንጅት ከሚሰራባቸዉ ስራዎች መካከል ዋነኛዉ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ ሲሆን በሚፈጠረው ግንዛቤ ልክ ግን ጥቃቱን ማስቆም አለመቻሉ ተገልጿል ። ዞኑ ከፖሊስና ፍርድ ቤቶች ጋር በመቀናጀት የምክር ፣የስነ ልቦናና የህክምና አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን እንደ ዞን ደብረብርሀን ከተማ ላይ ለሁለቱ ዞኖች የሚያገለግል የሴቶች ማገገሚያ ወይም ማረፊያ ተገንብቷል።

በማገገሚያዉ ዉስጥ ከህክምና እና ስነልቦናዊ ድጋፍ በተጨማሪ ተጠቂዎቹ ለሶስት ወራት የተለያዩ ስልጠናዎችን በመዉሰድ ወደ መደበኛ ህይወታቸዉ እንዲመለሱ ይሰራል።በእምነት ተቋማትና በዕድር ቦታዎችም ላይ ስለጥቃቱ በተሻለ መልኩ ትምህርቶች የሚሰጡ ሲሆን ጥቃቱን የፈፀመ ከእድር እንደሚባረርና የቀብር ስርዓት እንደማይከናወንለት ተፅዕኖ የመፍጠር ስራ ከህግ ጎን ለጎን በስፋት እየተሰራበት ይገኛል።

አሁን ላይ ከፖሊስ ፣ፍርድቤትና ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር የምክክር ሰነድን በመፈራረም ወደ ስራ መግባታቸዉን በቀጣይም በደንብ ወደታች ወርዶ ለመስራት የተቀናጀ ዕቅድ መኖሩን ገልፀዋል ። ስለ ፆታዊ ጥቃት የተለያዩ ስልጠናዎችን የሚሰጡ ድርጅቶች ዞኑ ላይ አስፈላጊ በመሆናቸዉ ፍላጎት ያላቸዉን ድርጅቶች አጋርነት እንደሚሹ ወ/ሮ የሮምነሽ ጨምረዉ ለጣቢያችን ገልጸዋል ።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Dec, 06:17


Online ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት ምን ልስራ ብላቹ ብትጠይቁ በጣም ብዙ ምርጫዎች አሉ።

ትርፋማ ሊያደርገኝ የሚችለው የትኛው Skill ነው?
የት ሄጄ ልማረው እችላለው?
በአጭር ጊዜስ ወደ ስራ ለመግባት እና ገንዘብ ለመስራት ምንድን ነው ማድረግ ያለብኝ?

እነዚህን ጥያቄዎቻቹን ለመመለስ የፊታችን ታህሳስ 16, 18 እና 20 ነጻ Online Webinar አዘጋጅቼላቹሃለው!

በዚህ Webinar የራሴን ልምድ እንዲሁም በዙሪያየ ያሉ ስኬታማ ሰዎችን ልምድ አምጥቼ እያንዳንዱን ነገር ብትንትን እያደረግን እንመለከታለን

ለመሳተፍ ከእናንተ የሚጠበቀው ኢንቴርኔት እና ስልክ ወይም ላፕቶብ በቂ ነው።
ታህሳስ 16, 18 እና 20, ከምሽቱ 2፡00ሰዓት

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Dec, 03:34


በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃድያ ዞን ጊቤ ወረዳ በሚገኙ 12 ቀበሌዎች ካለፈው ዓመት ጀምሮ በመንግሥት ሥር እየተዳደሩ እንዳልኾነ ዋዜማ ከነዋሪዎች ሰምታለች።

መንግሥት በ12ቱ ቀበሌዎች የ2016 በጀት ዓመት ግብር አለመሰብሰቡንና የፖሊስ መዋቅሩ መደበኛ የጸጥታ ማስከበር ሥራውን እንደማያከናውን ዋዜማ ተረድታለች። በቀበሌዎቹ የመንግሥት መዋቅር የፈረሰው፣ ማኅበረሰቡ መንግሥት የወረዳ ጥያቄችን አልተቀበለም በማለት ተቃውሞ ማሰማቱን ተከትሎ እንደኾነ ታውቋል።

በቀበሌዎቹ ውስጥ የሚገኙ መምህራንና የጤና ባለሙያዎች ከደሞዝ ጋር በተያያዘ ያነሱት ጥያቄ ምላሽ ባለማግኘቱ፣ ትምህርት ቤቶች ተዘግተው ነበር፤ የጤና ጣቢያዎች አገልግሎትም ተስተጓጉሎ ነበር ተብሏል።

ከአንድ ወር በፊት ከፌደራል ተቋማት ወደ አካባቢው ለሥራ ተጉዘው የነበሩ ሠራተኞችን የአካባቢው ማኅበረሰብ አስሯቸው እንደነበርም ዋዜማ ተምታለች።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Dec, 19:23


የኦሮሚያ ክልል የምክክር ተሳታፊዎች፣ አዲስ አበባ፣ ሐረርና ሞያሌ ከተሞች በኦሮሚያ ክልል ሥር እንዲተዳደሩ ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ ማቅረባቸውን ከተሳታፊዎቹ መስማቱን ጠቅሶ ሪፖርተር ዘግቧል።

አዲስ አበባ በሕገመንግሥቱ መሠረት በፌደራል መንግሥቱ ሥር የምትተዳደር ሲኾን፣ ሐረር ደሞ የሐረሬ ክልል ዋና ከተማ ናት።

ባንጻሩ በሱማሌና ኦሮሚያ ክልሎች መካከል ለዓመታት የግጭት ማዕከል የነበረችው ሞያሌ፣ ባኹኑ ወቅት ከኹለት ተከፍላ የኹለቱም ክልሎች ባንዲራዎች እንደሚውለበለቡባት ይታወቃል።

የክልሉ የምክክር ተሳታፊዎቹ፣ በክልሎች የወሰን አከላለል፣ ኦሮምኛን የፌደራል የሥራ ቋንቋ በማድረግና ኹሉንም ብሄረሰቦች የሚያግባባ ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ እንዲኖር በማድረግ ዙሪያ አጀንዳዎችን ማቅረባቸውንም መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።

ባንጻሩ፣ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 39 የተቀመጠው የመገንጠል መብት ባለበት እንዲቀጥል ተሳታፊዎቹ አጀንዳ አቅርበዋል ተብሏል።(wazema)

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 20:20


ሰላም ‼️

ሰላም በጣም ጥሩና አስፈላጊ ነው። ከትጥቅ ትግል ወደ ሰላማዊ መንገድ መምጣትም በጣም ደስ የሚል እና የሚበረታታ ተግባር ነው ። አገሩ በጦርነት ተዳክሟል። ህዝቡ ታክቶታል ።
.
ወደሰላም መንገድ የገቡ ታጣቂዎች የሚስተናገዱበት መንገድ ግን በደንብ ሊታሰብበትና ጥንቃቄ ሊደረግበት ይገባል።
መሳሪያ የታጠቁ ሰዎች መሃል ከተማ ከነትጥቃቸው እንዲገቡ ማድረግ ዛሬ የተፈጠረውን አይነት ችግር ይፈጥራል።
.
በመሰረቱ እነዚህን ታጣቂዎች የፈጠራቸውና ወደ ትጥቅ ትግል ያስገባቸው ብዙ ምክንያት ቢኖርም ከዚህ ቀደም ከአስመራ ስምምነት በኋላ የትጥቅ መፍታት እና ወደማህበረሰቡ የመቀላቀል ሂደቱ በአግባቡ አለመካሄዱም ነው ።
.
መንግስት ታጣቂዎች ወደ ሰላም እንዲመጡ እና አገሩና ህዝቡ እፎይታ እንዲያገኝ ጥረት ማድረጉ ትልቅ ነገር መሆኑ እንዳለ ሆኖ ታጣቂዎች ከስምምነት በኋላ የሚኖራቸው እያንዳንዱ እንቅስቃሴ ግን ሊታሰብበት ይገባል ።
.
ታጣቂዎች ወደ ሰላም ስለመጡ የከተማው ነዋሪ ሰላም ማጣት የለበትም ።

ጋዜጠኛ ኤርሚያስ በጋሻው

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 20:12


BUMS‼️

በርግጠኝነት ይህ ኤርድሮፕ ትልቅ ፕሮጀክት እንደሚሆን  አትጠራጠሩ።

ቶሎ ጀምሩ ጊዜው ሳያልፍ

በኤርድሮፕ አለም ሁሌም ጥሩ የሰራ ሰው ተጠቃሚ ነው።እናንተ ብቻ ወጥራቹ ስሩት።

አሰራሩ በጣም ቀላል ነው።

ያልጀመራቹ ቶሎ ጀምሩ👇👇👇
https://t.me/bums/app?startapp=ref_cC18eXCc
https://t.me/bums/app?startapp=ref_cC18eXCc

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 19:20


አዲስአበባ‼️

"ለተፈጠረው የዜጎች ድንጋጤና መረበሽ ይቅርታ እንጠይቃለን" - የአዲስ አበባ ፖሊስ

በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አከባቢዎች የተሰማው የጦር መሣሪያ ድምፅ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ተሃድሶ ሥልጠና ማዕከላት በሚጓዙ የቀድሞ የኦነግ ታጣቂ ቡድን አባላት የተሰማ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ
****

በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አከባቢዎች የተሰማው የጦር መሣሪያ ድምፅ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ተሃድሶ ሥልጠና ማዕከላት በሚጓዙ የቀድሞ የኦነግ ታጣቂ ቡድን አባላት የተሰማ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

መንግሥት በሀገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች ታጥቀው ለሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ባቀረበው የሠላም ጥሪ መሠረት የኦነግ ታጣቂ ኃይል አባላት የሰላም ጥሪውን ተቀብለው በስፋት እየገቡ መሆኑ ይታወቃል።

የታጣቂ ቡድኑ አባላትን ወደ ተዘጋጀላቸው የተሃድሶ ስልጠና ማዕከላት የማጓጓዝ ስራ በስኬት እየተከናወነ ይገኛል።

በዚህ መሀል ታጣቂዎቹ አዲስ አበባ ከተማን አቋርጠው ወደ ስልጠና ማዕከላት በሚንቀሳቀሱበት ወቅት እየጨፈሩና የደስታ ስሜት እያሰሙ ሲንቀሳቀሱ የተኩስ ድምጽ በማሰማታቸው በከተማው ነዋሪ ህዝብ ላይ ድንጋጤና መረበሽ ሊፈጠር መቻሉን ፖሊስ ገልጿል።

ለተፈጠረው የዜጎች ድንጋጤና መረበሽ ይቅርታ የጠየቀው የአዲስ አበባ ፖሊስ፤ በቀጣይ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይፈጠሩ ከፍተኛ ጥንቃቄና የማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን አስታውቋል

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 17:30


ቻይና - ቤይጂንግ

📌የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በቻይና የመጀመሪያዋን ደብር ሰየመች፡፡

በቻይና ምድር የተከፈተው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን “ደብረ ምሕረት መድኃኔዓለም” የሚል ስያሜ እንደተሰጠውም የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት መረጃ ያመለክታል።

ሐዋርያዊ አገልግሎት ቻይና የገቡት ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ አዲስ የተከፈተችውን ቤተ ክርስቲያን ከሰየሙ በኋላ ሥርዓተ ቅዳሴ በመፈጸም ምዕምናንን ማቁረባቸውም ተነግሯል።

በተጨማሪም ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በቻይና የመጀመሪያውን አንድ ኢትዮጵያዊ ዲያቆን መሾማቸውም ነው የተገለጸው።

በዕለቱም ከቻይና የተለያዩ ክፍላተ ግዛት የተሰባሰቡ ምዕመናን፣ ቻይናውያን እና ትውልደ ቻይናውያን በሥርዓተ ቅዳሴው ላይ መሳተፋቸውም ተነግሯል።

ከሥርዓተ ቅዳሴው በኋላ በቻይና የሚገኙት ብፅዕ አቡነ ያዕቆብ ለቀጣይ አገልግሎት ወደ ሀገሪቱ መዲና ቤይጂንግ ከተማ ማቅናታቸውም ነው የተገለጸው።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 17:13


#የድንጋይ ወጋግራና የድንጋይ ምሰሶ

ተራራ የከፍታ፣ የታላቅነት፣ ቀና የማለት ምሳሌ ነው፡፡ የጽኑዕ ልብ፣ የትልቅ ራዕይ የጠንካራ ሀሳብ ማሳያ፡፡ ከመናገሻችን አዲስ አበባ በ622 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ የሚገኝ አንድ ድንቅ ሀገራዊ ሀብት የያዘ ጥንታዊ መዳረሻ ላይ ከትመናል፡፡ ጣሪያው፣ ግድግዳው፣ ወለሉ፣ ወራጅና ማገሩ፣ ምሰሶና ወጋግራው ዓለት፣ ከዓለትም የተዋበ ዓለት የሆነበትን ድንቅ የጥበብ ስራ በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶ የሰራ ካሕን ወንጉስ ቅዱስ ላሊበላ፡፡ የሕንጻ አሰራር ከመሰረቱ ተጀምሮ ወደላይ የሚቆለል ሲሆን ቅዱስ ላሊበላ ግን ከጣራው ተነስቶ ወደ ታች በመፈልፈል ልዩ ጥበብ አሳይቷል። ይህም አይነት አሰራር ከሕንጻ ስራ ይልቅ ቅርጻ ቅርጽ ከመቅረጽ ጋር ይነጻጸራል።

11ዱን ውቅር አቢያተ ክርስቲያናት በ22 ዓመታት ውስጥ ሲያንጽ ከየትኛውም ሰራተኛ ክፍያ አላስቀረም፡፡ ንጉስ ነኝና ብሎ ማንንም አላስገደደም፡፡ በቤተ ማርያም ጀምሮ ድንቆቹን አብያተ ክርስቲያናት ሰርቶ ሲያጢናቅቅ ኢየሩሳሌምን ለመሳለም በእግራቸው በረሀውን አቋርጠው የሚሔዱ ኢትዮጵያውያን ኢየሩሳሌምን እዚሁ ሀገራቸው ላይ እንዲያገኙ በማድረጉ አምላኩን አመሰገነ፡፡ ለዚያም ነው በኢየሩሳሌም የሚገኙትን ማየ ዮርዳኖስና የአዳም መቃብር ሳይቀር በሕንጻዎቹ ውስጥ ያካተተው፡፡ ድንቅ ስራውን አይተው ካደነቁ የውጪ ሀገራት ዜጎች አንዱ ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ የተባለው ፖርቹጋላዊ የካቶሊክ ቄስ ይገኝበታል፡፡

አልቫሬዝ በላሊበላ ያየውን ሁሉ ከጻፈ በኋላ ሲያጠቃልል እንዲህ ይላል፣ “እዚህ መጥቼ ያየሁትን ሁሉ ብጽፍ ማንም አያምነኝም፤ እናም ያየሁትን ሁሉ አልጻፍኩላችሁም፡፡ ምናልባትም ይህን የጻፍኩትን ራሱ አታምኑኝ ይሆናል፤ ነገር ግን በልዑል እግዚአብሔር ስም እምላለሁ የጻፍኩላችሁ እውነት ነው፡፡ በግራኝ መሀመድ ወረራ ጊዜም አካባቢው ላይ የደረሰው ይህ ጦረኛ ሰው ፍልፍልና ውቅር አብያተ ክርሳቲናት ሲመለከት እጅግ መደመሙን የታሪክ መዛግብት ያስነብባሉ፡፡ ግራኝ መሐመድ ያየውን ከአእምሮ በላይ የሆነ ስራ በማድነቅ በፍጹም ሳይነካው እንደሔደ አብረውት የነበሩት የጦር አበጋዞቹና ጀሌዎቹ ጽፈዋል፡፡  

በዩኔስኮ የዓለም ህዝብ ቅርስ ተብሎ የተመዘገበውን ይህንን ድንቅ የእግዚአብሔር ቸርነት የቅዱስ ላሊበላ ክብር መገለጫ መሳለም ኢየሩሳሌምን መሳለም ነው፡፡ የትኛውም ኢትዮጵያዊ በሕይወቱ ቢያንስ አንድ ጊዜ ውቅር አብያተ ክርስቲናቱን መጎብኘትም አለበት፡፡ በተለይ ከጌታ ልደት ጋር በሚከበረው የቅዱሱ ንጉስ የልደት ቀ29 ታሕሳስ 29 ላልይበላ መገኘት፣ የድንጋይ ወጋግራውንና የድንጋይ ምሰሶውን ለማየት ልዩ አጋጣሚ ነው፡፡

የቅዱሱ ንጉስ የመጀመሪያ ስራ በሆነችው ቤተ ማርያም ዙሪያ በሚገኘው ማሜ ጋራ አባቶች ሊቃውንት “ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ” የሚለውን ዝማሬ ልብን በሚመስጥ፣ ዜማ ሲያቀርቡ በዚያ መሆን መልካም ነው፡፡ የቅዳሴውን ልዩ ዜማና ምስጢር፣ የሌሊቱን ማሕሌት መታደም፣ በመላዕክት ዝማሬ ካሕናት ሲያሸበሽቡ መመልከት፣ ልደትን በኢየሩሳሌም የማክበር ያህል ድንቅ በረከት አለው፡፡ መንፈሳዊውን ነገር ብቻ እያሰቡ በዓሉን እንዲያሳልፉ ልዩ መንፈሳዊ ጉዞ ተዘጋጅቷል፡፡   

ለአረጋውያን፣  ለነፍሰጡሮች፣ ለህፃናትና ለአካል ጉዳተኞች በጤና ባለሙያዎች ልዩ እንክባቤ እንሰጣለን። ምቹ ማረፊያም አዘጋጅተናል፤ ያሉን ቦታዎች ውስን ናቸውና ፈጥነው በመመዝገብ ቦታ ይያዙ።

የጉዞ መነሻ ቀን:- 24/04/17 ዓ.ም

የጉዞ መመለሻ ቀን:- 02/05/17 ዓ.ም

የጉዞ ዋጋ ምግብን ፣ ማረፊያንና መስተንግዶን ጨምሮ :-6,500

ለበለጠ መረጃ:-0938944444

አዘጋጅ:- ማህበረ ቁስቋም

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 15:37


በአዲስ አበባ የሚሰማው ተኩስ ምንድን ነው?

- በተኩሱ አንድ ሴት መገናኛ አካባቢ ተመትታ ህይወቷ አልፏል

- በአምቦ ከተማም በተመሳሳይ በተባራሪ ጥይት ተመትተው ሁለት ሰዎች ሞተዋል

ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ እንደ ገርጂ፣ ጃክሮድ፣ ሾላ፣ 6 ኪሎ፣ መነን፣ ጎሮ ወዘተ ያሉ አካባቢዎች ከፍተኛ ድምፅ ያለው ተኩስ ሲሰማ ነበር።

በርካታ ነዋሪዎች በድምፁ ተደናግጠዋል፣ መረጃ የሰጠ የመንግስት አካልም የለም።

መሠረት ሚድያ በዚህ ዙርያ ባደረገው ማጣራት ተኩሱ ከሰሞኑ ከመንግስት ጋር እርቅ ፈፀሙ በተባሉት የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት የተተኮሰ ነው።

መገናኛ አካባቢ አንዲት ሴት በተኩሱ ምክንያት በጥይት ተመትታ ህይወቷ ማለፉም ታውቋል። በተመሳሳይ ባለፉት ጥቂት ቀናት በአምቦ ከተማ በታጣቂዎቹ በተተኮሰ ጥይት ሁለት ሰዎች በተባራሪ ተመትተው እንደሞቱ ታውቋል።

ታጣቂዎቹ የኦነግን ባንዲራ በመያዝ ከሸገር ከተማ በመነሳት ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ ወደ ሰማይ እየተኮሱ እንደገቡ የደረሰን መረጃ ያሳያል።

"ታጣቂዎቹ በቅጥቅጥ አና በሃይሉክስ መኪና ተጭነው ሾላ ፖሊስ ጣቢያ አካባቢ ሲደርሱ ወደ ሰማይ ተኩስ አየተኮሱ እየተጓዙ ነበር" ያለን አንድ የአይን ምስክር በሁኔታው በርካቶች እንደተደናገጡ ገልጿል።

ህዝብ በሚንቀሳቀስበት ጎዳና ላይ ድርጊቱ መፈፀሙ እንዳሳዘናቸው የገለፁት ነዋሪዎች ህዝብን በዚህ ሁኔታ፣ በተለይ ቀድሞ ባልተገለፀበት ሁኔታ ማሸበር አግባብ እንዳልሆነ ተናግረዋል።

መሠረት ሚድያ ሾላ ፖሊሲ ጣቢያ ከሚገኙ አንድ የፖሊስ አባል ድርጊቱን ያረጋገጠ ሲሆን አንዳንዶች ከተኮሱ ቦታ በድንጋጤ ሲሸሹ ይታይ እንደነበር ገልፀዋል። (meseret media)

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 11:03


መረጃ‼️

የሶሪያው ፕሬዚዳንት ዋና ከተማዋን አስረክበው ፈረጠጡ

የሶሪያ አማፅያን የአገሪቱን መዲና ደማስቆን በእጃቸው ማስገባታቸውን ተከትሎ  ፕሬዝዳንቱ መሸሻቸው ተነግሯል።

ደማስቆን መቆጣጠራቸውን ያወጁት አማፅያኑ  አሁን ከተማዋ ከአሳድ ነፃ ነች ብለዋል።

የአገሪቱ ጦርም ይሄንኑ አረጋግጧል ።

ፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ ከተማዋን ለቀው መሸሻቸውን አርቲ ዘግቧል ።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 11:02


#የምርኩዝ ድጋፍ የነደለውና ማታ ላይ የሚያበራው እጅ

በአምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ክርስቲያኖችን የሚያሳድዱ ነገስታት ዓለምን ሲቆጣጠሩ መነሻቸውን ሮም ያደረጉ ትውልዳቸው ከአብያ መንግስታት ቢሆንም በክርስትናቸው ስጋት የገባቸው ዘጠኝ ቅዱሳን አባቶች ወደ ግብጽ አቀኑ፡፡ ከዚያም በ470ዎቹ ዓ.ም አካባቢ በንጉስ አልአሜዳ ዘመነ መንግስት በአቡነ አረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ ገቡ፡፡ ተስዓቱ ቅዱሳን በመባል የሚታወቁት እነዚህ ታላላቅ ቅዱሳን በአክሱም ቤተ ቀጢን በሚባ አካባቢ በሕብረት ተቀምጠው በመጀመሪያ የግዕዝ ቋንቋ ተማሩ፡፡ ከዚያም ቅዱሳት መጻሕፍትን ወደ ግዕዝ ቋንቋ መተርጎም ጀመሩ፡፡ በሕብረት ይጸልዩና ወደ አካባቢው በመውጣት ወንጌልን ያስተምሩም ነበር፡፡ ከእነዚህ አንዱ ጻድቁ አባ ሊቃኖስ ናቸው፡፡

ወንጌል ከማስፋፋት በኋላም በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ገዳማዊ ሕይወት ለመመስረት ተስማሙ፡፡ ይህን ጊዜም መለያየት ግድ ሆነ፡፡ የአክሱም ሕዝብ ግን አባ ጰንጠሊዎንንና አባ ሊቃኖስን እባካችሁ አትለዩን በማለቱ በከተማዋ አቅራቢያ ገዳማቸውን መስርተዋል፡፡ አባ ሊቃኖስ የሚለው ስማቸውም በእውቀታቸው የተደመመው የአክሱም ሕዝብ ያወጣላቸው ስም ነው፡፡ አባ ዸንጠሌዎን ከአክሱም ከተማ በላይ ባለች ጾማዕት ወይም “እንዳባ ዸንጠሌዎን” በሚሏት ተራራ ላይ ሲያርፉ አባ ሊቃኖስ ደግሞ ከዚህ ስፍራ 1 ኪሎ ሜትር ርቆ በሚገኘው ደብረ ቆናጽል ወይም “የቀበሮዎች ተራራ” ላይ ዐርፈዋል፡፡

አባ ሊቃኖስ በደብረ ቆናጽለር ገዳማቸውን ካነጹ በኋላ በትምህርታቸው በርካታ ደቀመዛሙርትን ያፈሩ ሲሆን ከሶሪያና ከግሪክ ቋንቋ መጽሐፍ ቅዱስንና ቅዱሳት መጻሕፍትን ተርጉመዋል፡፡ ለ21 ዓመታት በቆየው ተጋድሏቸውም ከተራራው እየተነሱ ወንጌል ይሰብኩ፣ በከሳቴ ብርሃን ፍሬምናጦስ ወይም አባ ሰላማ ክርስትናን ተቀብለው የደከሙትን ክርስቲያኖችም ያጸኑ፣ አዳዲስ ክርስቲየኖችንም ያጠምቁ ነበር፡፡ ታዲያ ሁልጊዜም ከእጃቸው የማይለየውን በትረ ሙሴያቸውን ሲሰብኩም ሲጸልዩም የሚደገፉበት መዳፋቸው በዘመን ብዛት ሊነደል ችሏል፡፡ አስገራሚው ነገር ማታ ማታ ለጸሎት የሚያነሷቸው እጆቻቸው እንደ ፋና ቦግ ብለው ሲያበሩ መታየታቸው ነው፡፡

በ1928 ዓ.ም ጣሊያን ሀገራችንን በወረረበት ወቅት ሕዝቡ እንዳይገዛ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያላትን ትልቅ ሚና ስለሚያውቅ በርካታ ጥቃት አድርሶባታል፡፡ የአባ ሊቃኖስ ደብረ ቆናጽል ገዳምም በወረራው ወቅት ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው አንዱ ነው፡፡ ከተስዓቱ ቅዱሳን አንዱ የገዳሙ መስራችና ታላቅ ሐዋርያዊ ተጋድሎ ያደረጉት፣ ወንጌል የሰበኩት፣ ክርስትናን ያስፋፉትና በርካታ መጻሕፍትን የተረጎሙት ጻድቁ ቅዱስ አባ ሊባኖስ ሕዳር 28 ቀን የእረፍታቸው መታሰቢያ በታላቅ ድምቀት ይከበራል፡፡

ቅዱሳን አባቶች በስጋችን መንገድ የጀመርነው ሩጫ አላዳርስ ብሎን ከነፍሳችን ገበያ ለራቅነው ለኛ ጸሎትና ምልጃ ያለማቋረጥ ያቀርባሉ፡፡ ጤዛ ልሰው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ግርማ ሌሊቱን፣ ድምጸ አራዊቱን፣ ጸብዓ አጋንንቱን ታግሰው ስለሀገር፣ ስለ ሕዝብ እየጸለዩ በየገዳማቱ እንቅልፍ አልባ ሌሊቶች ያሳልፋሉ፡፡ እኛም ከበረከታቸው ተሳታፊ ለመሆን ገዳማቱን እናግዝ፣ በአታቸውን እናጽና፡፡         


ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Dec, 08:09


በዩኒቨርስቲ የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።ከ22 ብር ወደ 100ብር አድጓል

ለትምህርት ሚኒስቴር በተፃፈው ደብዳቤ
"የቀረበውን የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ጥናት ከወቅቱ የገበያ ዋጋና ከመንግሥት የመክፈል አቅም አኳያ በማየት የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን በቀን በአንድ ተማሪ የነፍስ ወከፍ ወጪ 100 ብር (አንድ መቶ ብር ) ሆኖ ከታህሳስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲውል ተወስኗል።"ተብሏል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 20:43


ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመሩት የሕወሓት ክንፍ ውክልናቸውን አንስቼባቸዋለኹ ባላችው የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንትት ጌታቸው ረዳ ምትክ፣ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ጄኔራል ታደሠ ወረደ እንዲተኩ ሰሞኑን ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ጋር በተደረገ ስብሰባ ጠይቆ እንደነበር መስማቱን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል።

ዐቢይ ግን የደብረጺዮን ቡድን ያቀረበውን ጥያቄ እንዳልተቀበሉት ምንጮች መናገራቸውን ዘገባው አመልክቷል።

ዐቢይ በዚኹ ስብሰባ ላይ፣ ጊዜያዊ አስተዳደሩ ሥራውን እንዳይሠራ የደብረጺዮን ቡድን እንቅፋት ኾኗል በማለት ወቅሰዋል ተብሏል።

የደብረጽዮን ቡድን ግን፣ ጌታቸው ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንትነታቸው መነሳት አለባቸው በሚለው አቋሙ አኹንም እንደጸና መኾኑን ምንጮቹ መግለጣቸውን ዘገባው ጠቅሷል።

በጌታቸው ምትክ ማን መሾም እንዳለበት ከፌደራል መንግሥቱ ጋር እየተነጋገረ መኾኑን የደብረጺዮን ቡድን ለወራት በተደጋጋሚ ሲናገር እንደነበር አይዘነጋም።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 20:30


BUMS‼️

በርግጠኝነት ይህ ኤርድሮፕ ትልቅ ፕሮጀክት እንደሚሆን  አትጠራጠሩ።

ቶሎ ጀምሩ ጊዜው ሳያልፍ

በኤርድሮፕ አለም ሁሌም ጥሩ የሰራ ሰው ተጠቃሚ ነው።እናንተ ብቻ ወጥራቹ ስሩት።

አሰራሩ በጣም ቀላል ነው።

ያልጀመራቹ ቶሎ ጀምሩ👇👇👇
https://t.me/bums/app?startapp=ref_cC18eXCc
https://t.me/bums/app?startapp=ref_cC18eXCc

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 19:35


ጠ/ዩ በአርባምንጭ ጎዳና በሞተር እየተንሻር ዛሬ‼️

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 18:22


ዛሬ ማምሻውን በመላው ሀገሪቱ የተቋረጠው የመብራት ኃይል አገልግሎት ወደነበረበት እየተመለሰ ነው

ዛሬ ማምሻውን በሲስተም አለመረጋጋት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ኃይል ወደነበረበት እየተመለሰ መሆኑን የብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል አስታወቀ።

ማዕከሉ እንዳስታወቀው የሲስተሙን ቮልቴጅ በማረጋጋት የተቋረጠውን ኃይል ደረጃ በደረጃ ለመመለስ የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ ነው።

በአዲስ አበባ በአንዳንድ አካባቢዎች እንዲሁም በክልል ከተሞች የተቋረጠው ኃይል ወደነበረበት መመለሰ መጀመሩን ገልጿል።

ስለሆነም የተፈጠረው ችግር ሙሉ በሙሉ እስኪፈታ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 17:21


ህፃን ሰላማዊት አስፋው የ12 ዓመት ታዳጊ ስትሆን ነዋሪነቷም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሐድያ ዞን ነው ።

በሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም የአጎቷ ልጅ የሆነችው ወ/ሮ ዓለምፀሐይ ስላሴ ለህፃኗ ወላጆቿ እያስተማረች ልታሳድጋት ቃል በመግባት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው አለም ባንክ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መኖሪያ ቤቷ ይዛት በመምጣት መኖር ትጀምራለች፡፡

መስከረም 3ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 5 ሰአት ሲሆን ለግዜው የፀቡ መነሻ ባልታወቀ ምክንያት ህፃን ሰላማዊት አስፋው ህይወቷ ያልፋል፡፡ ህፃኗን እያስተማረች ልታሳድጋት ያመጣቻች ተጠርጣሪ ታዳጊዋን የተለያየ የሰውነት ክፍሏን በእንጨት በመደብደብ ከ20 ቦታ በላይ ጉዳት በማድረስ እና አንገቷን በማነቅ ህይወቷ እንዲያልፍ ማድረጓን የምርመራ መዝገቡ ያስረዳል፡፡

በህፃኗ ህልፈተ-ህይወት ተጠያቂ ላለመሆን ያሰቡት ተጠርጣሪዋ ግለሰብ ከባለቤቷ ጋር በመነጋገር በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ በመስራት ላይ የምትገኝ የ17 ዓመት ዕድሜ ያላት ተስፋነሽ ጀባኔን ህፃኗን በድንገት እንደገደለቻት ለፖሊስ ቃል እንድትሰጥና ለውለታዋም ደሞዟን በእጥፍ እንደሚጨምሩላት በተለያዩ መደለያዎች በማሳመን߹ በወንጀሉም ጉዳይ ጠበቃ እንደሚቀጥሩላት ካሳመኗት በኋላ ለፖሊስ በሰጠችው ቃል የወንጀል ድርጊቱን እንደፈፀመች የሚገልፅ ነበር፡፡

ሆኖም ፖሊስ የተስፋነሽ ጀባኔን ቃል መነሻ በማድረግ የምርመራ ስራውን በማስፋት ሂደት ለጊዜው ተጠርጣሪ የሆነችው የቤት ሰራተኛ እኔ ነኝ የገደልኳት ብትልም አንዳንድ አጠራጣሪ ነገሮች መኖራቸውን የደረሰበት ፖሊስ ባደረገው ጥልቅ እውነትን የማፈላለግ የምርመራ ሥራ የወንጀል ድርጊቱን የቤት ሰራተኛዋ እንዳልፈፀመች እና ልታሳድግ እና ልታስተምራት ባመጣቻት ግለሰብ በደረሰባት ድብደባ ህፃን ሰላማዊት አሰፋ ህይወቷ እንዳለፈ ይደርስበታል።

የምርመራ ሂደቱ ቀጥሎ ተጠርጣሪዋ ግለሰብም የወንጀል ድርጊቱን መፈፀሟን አምና በመኖሪያ ቤቷ ድርጊቱን እንዴት እንደፈፀመች መርታ ማሳየቷን የአዲስ አበባ ፓሊስ አስታውቋል።

ተጠርጣሪ ግለሰቧና ባለቤቷ ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ፍ/ቤቱ እንዳዘዘ ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡

ወንጀል ፈጽሞ ከህግ ተጠያቂነት የሚያመልጥ እንደማይኖር ያስታወቀው ፖሊስ ንዴትን በመቆጣጠርና በትዕግስት የወንጀል ድርጊትን መከላከል እንደሚቻል አስታውቆ ከቅድመ መከላከሉ ባሻገር ወንጀል ሲፈፀም በፍጥነት ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባም አስታውቋል፡፡

@አዲስ አበባ ፖሊስ

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 17:20


#ግማሽ ክፍለ ዘመን እንቅልፍ ያላዩ ዓይኖች


ስምንት መቶ ሰባት ዓመታትን ወደኋላ ስንመለስ “ወላዴ አእላፍ ቅዱሳን” “የአእላፍ ቅዱሳን አባት” በመባል የሚታወቁት ታላቁ ጻድቅ የተወለዱበት ዓመት 1210 ዓ.ም ላይ እንገኛለን፡፡

ጎንደር ስማዳ ዳሕና ሚካኤል የተወለዱት አባት ገና በጉብዝናቸው ወራት በ30 ዓመታቸው ዓለምና አምሮቷን ንቀው ወደ ትግራይ “ደብረ ዳህምሞ” የአባታችን አቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ በመግባት ከጻድቁ አምስተኛ የቆብ ልጅ አባ ዮሐኒ ካልዕ ደቀ መዝሙር ሆኑ፡፡


በደብረ ዳሞም ቀኑን ለመነኮሳት በመታዘዝ፣ በመፍጨትና ውሃ በመቅዳት ሌሊቱን ደግሞ እኩሉን በጸሎት እኩሉን ቅዱሳት መጻሕፍትን በመገልበጥ ያሳልፉት ነበር፡፡ ከሰባት ዓመታት ተጋድሎ በኋላም በ37 ዓመታቸው ምንኩስና ተሰጣቸው፡፡


በዚው ዓመትም መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ብዙ ተአምራትና አገልግሎት የምትሰራበት ስፍራ እግዚአብሔር አዘጋጅቶልሀልና ወደ ወሎ ሐይቅ ሒድ አላቸው፡፡ ምንም እንኳን ደብረ ዳሞና ሐይቅ እስጢፋኖስ እጅግ የተራራቁ ቢሆኑም መልአኩ ነጥቆ የተፈቀደላቸው ስፍራ ላይ አደረሳቸው፡፡


በዚም ለሰባት ዓመታት ከሐይቁ በስተሰሜን በሚገኘው የጴጥሮስ ወጳውሎስ ገዳም በማስተማርና በማገልገል ስራቸውን ጀመሩ፡፡ በእነዚህ ዓመታት ሌሊቱን በሐይቁ ውስጥ ገብተው በመጸለይ ያሰዳልፉ ነበር፡፡ በኋላም ቅድስናቸውን የተመለከቱ አበው በብዙ ትግል አበምኔት አደርገው ሾሟቸው፡፡ ይህም የታላቁ ስራቸው መጀመሪያ ሆነ፡፡


አባታችን አቡነ ኢየሱስ ሞአ ከደሴ ከተማ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም 800 ደቀ መዛሙርትን በመሰብሰብና በማስተማር ዮዲት ጉዲት ለ40 ዓመታት ያፈረሰቻትን ቤተ ክርስቲያን ይገነቡ ጀመር፡፡


ታላላቅ መጻሕፍትን በማሰባሰብ የመገልበጥና የማባዛት ስራ ያሰሩ ሲሆን ደቀ መዛሙርቶቻቸውንም በማስተማር በመላው ሀገሪቱ ለሐዋርያዊ አገልግሎት አሰማርተው ቃለ እግዚአብሔር እንዲስፋፋ፣ ትምህርት ወንጌል እንዲሰርጽ አድርገዋል፡፡


ለ45 ዓመታት በዘለቀው የገዳሙ አበምኔትነት አገልግሎታቸው አይናቸው ከእንቅልፍ ጋር ተገናኝቶ እንደማያውቅ ገድላቸው ያስረዳል፡፡ እግዚአብሔር አምላክም ይህን ተጋድሏቸውን ለፍሬ አድርጎላቸው ታላላቅ ጻድቃን አባቶችን አፍርተዋል፡፡


ከእነዚህም መካከል የደብረ ሊባኖስ ኢትዮጵያዊው ሐዋርያ አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ አባ ኂሩተ አምላክ ዘጣና ሐይቅ፣ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ፣ አባ ዘኢየሱስ፣ አባ በጸሎተ ሚካኤል፣ አባ አሮን ዘደብረ ዳሬት ጥቂቶች ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ንጉሱ አፄ ይኩኖ አምላክንም በትምህርተ ሃይማኖት አንጸው ለክብር ያበቋቸው እርሳቸው ናቸው፡፡ የሚያርፉበት ጊዜ ሲደርስም ጌታችን ወርዶ ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡

በተወለዱ በ82 ዓመታቸው በ1292 ዓ.ም ሕዳር 26 ቀን ወደ ማያልፈው ክብር ጌታችን ጠርቷቸዋል፡፡ አስገራሚው ነገር አበምኔት ከመሆናቸው በፊት ለሰባት ዓመታት በገዳሙ አስተዳዳሪነት ደግሞ ለ45 ዓመታት በጠቅላላው ለ52 ዓመታት በቆየው ተጋድሏቸው እንቅልፍ የሚባል በአይናቸው አልዞረም፡፡


ገዳማውያን ዓለምንና አምሮቷን ትተው ሲመንኑ የበለጠውን ክብር ሽተው፣ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ጋር ሰፊ ጊዜ ለማሳለፍ ፈልገው እንጂ ተሞኝተው አይደለም፡፡ መስቀሉን ተሸክመው ሲከተሉት ዓለም እንደ ሞኝነት ይቆጥርባቸዋል፡፡

በረከታቸው ግን ምዕተ ዓመታትን ተሻግሮ ድንቅ ይሰራል፡፡ አሁን በዘመናችን ያሉትን ገዳማትና መናንያን ስንደግፍም ይህ ቃል ኪዳንና በረከት ከኛ ጋር ይሆናል፡፡     
       


ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 16:13


በመላው ሀገሪቱ የኃይል መቋረጥ አጋጥሟል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ

ዛሬ ማምሻውን በሲስተም አለመረጋጋት በተፈጠረ ችግር የተነሳ በመላው ሀገሪቱ የኃይል መቋረጥ አጋጥሟል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል።

ችግሩን በመፍታት የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ በኃይል ማመንጫዎች እና በማከፋፈያ ጣቢያዎች ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብሏል።

የተፈጠረው ችግር እስኪፈታ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጠይቆ፤ ያሉትን መረጃዎች በፍጥነት የሚያሳውቅ መሆኑንም ገልጿል።

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 09:28


በሰሜን ወሎ ሲኖትራክ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካቶች መገደላቸውን የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ተናገሩ!

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ባለፈው ሳምንት 'ሲኖ ትራክ' በተባለ የጭነት ተሽከርካሪ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 50 የሚሆኑ ሰዎች እንደተገደሉ የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ለቢቢሲ ተናገሩ።

ጥቃቱ የደረሰው ዞኑ ዳውንት ወረዳ ውስጥ ባለፈው ሐሙስ ኅዳር 19/2017 ዓ.ም. ቀትር 8፡00 አካባቢ መሆኑን የተናገሩት የአካባቢው ነዋሪዎች የጥቃቱ ሰለባዎች ከተለያዩ ጉዳዮች ወደ ኩርባ ከተማ ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች ናቸው ብለዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ስለ ጥቃቱ ጥቆማ እንደደረሰው እና መረጃ እያሰባሰበ እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግሯል። ሐሙሲት የተባለ ገበያ ከሚውልበት ሾጋ አካባቢ ወጣ ብሎ ልዩ ስሙ ሰጎራ በተባለ አካባቢ ጥቃቱ መድረሱንም የዓይን እማኞች ተናግረዋል።

በአካባቢው ባለው የትራንስፖርት ችግር ምክንያት በጭነት ተሽከርካሪዎች መጓዝ የተለመደ መሆኑን የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ያለፈው ሳምንት ጥቃት አሸዋ እና ሰዎችን በጫነ 'ሲኖ ትራክ' በተባለው ተሽከርካሪ ላይ መድረሱን ተናግረዋል። ገበያ ውለው ሲመለሱ የነበሩ ገበያተኞች፣ አርሶ አደሮች፣ ለሥራ ፍላጋ ከአጎራባች ዋድላ ወረዳ ሲመለሱ የነበሩ ወጣቶች እንዲሁም ከደላንታ ወረዳ ክርስትና ደርሰው ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች የጥቃቱ ሰለባዎች እንደሆኑ ተናግረዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 05:57


“በሶስት ወራት ብቻ በህገወጥ መንገድ ለስደት ከተዳረጉ 6ሺ ወጣቶች 294ቱ ህይወታቸው አልፏል” - የትግራይ ክልል

ባለፉት ሶስት ወራት በህገወጥ መንገድ ለስደት ከተዳረጉ ከስድስት ሺ በላት ወጣቶች ውስጥ 294 የሚሆኑት ህይወታቸው ማለፉን የትግራይ ክልል የወጣቶችና ስፖርት ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።ህገወጥ ስደት የበርካታ የክልሉን ወጣቶች ህይወት እየቀጠፈ ነው፣ የወጣቶች ህገወጥ ስደት የሁሉም ሰው አጀንዳ መሆን አለበት ሲሉ የቢሮው ሃላፊ አቶ ሓይሽ ስባጋድስ አሳስበዋል።

ይህ የተገለጸው የወጣቶች ህይወት በመቅጠፍ ላይ ያለውን ህገወጥ ስደት በጋራ መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ለመምከር በመቀለ ከተማ ትላንት ህዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም በተዘጋጀው በመድረክ ላይ ነው።የቢሮው ሃላፊ አቶ ሓይሽ ስባጋድስ መንግስት እና ሁሉም አጋር አካላት ህገወጥ ስደትን የሚያባብሱ ተግባራትን በማስወገድ ሚናቸውን እንዲወጡ ጠይቀው በተለይም ዋነኛ ተዋናይ የሆኑትን የደላሎችን ሰንሰለት ለመበጣጣስ መስራት ይኖርበታል ሲሉ አሳስበዋል፤ መንግስት ለወጣቶች በቂ ድጋፍ ማድረግ ይገባዋል ሲሉም ጠይቀዋል።

በክልሉ እስከ ቀበሌ ድረስ ያለው የመንግስት አካል የጉዳዩ ክብደት በመረዳት እርብርብ ሊደረግ ይገባዋል ብለዋል፤ ቤተሰብ የልጆቹ ጉዳይ እንዲያሳስበው እየሰራን ነው ሲሉ ጠቁመዋል።በመድረኩ ላይ የተገኙት የመንግስታቱ ድርጅት ተወካይ ፀሃየ ወ/ጊዩርጊስ በኢትዮጵያ ከሚሰደዱ ወጣቶች መካከል 46 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው ሲሉ መግለጻቸውን ከትግራይ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

07 Dec, 05:54


ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመሩት የሕወሓት ክንፍ፣ በመቀሌ ከተማ ኅዳር 29 የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ለከተማዋ ምክር ቤት በደብዳቤ ጥያቄ አቅርቧል።

ቡድኑ ሰልፉን የሚያካሂደው፣ ሕዝባዊ ምክር ቤቶችን በኃይል ለማፍረስ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ለመቃወም እንደኾነ ገልጧል። ቡድኑ፣ የክልሉ ጸጥታ ኃይል ለሰልፉ ጥበቃ እንዲያደርግም ጠይቋል።

ጊዜያዊ አስተዳደሩና ቡድኑ መቀሌን ጨምሮ በከተሞች፣ ዞኖችና ወረዳዎች የራሳቸውን ሹሞች በመሾም ርስበርስ ሲወነጃጀሉ ቆይተዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 17:53


ሼኽ መሐመድ ሁሴን አል-አሙዲ፣ አብነት ገብረ መስቀል በፍርድ ቤት የተወሰነባቸውን ከ852 ሚሊዮን ብር በላይ መክፈል ካልቻሉ፣ በናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ ኩባንያ ውስጥ ያላቸው የ15 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ ተሽጦ እንዲከፈላቸው ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባስገቡት ማመልከቻ መጠየቃቸውን ዋዜማ ተረድታለች።

ከኅዳር 27፣ 2014 ዓ፣ም እስከ ኅዳር 12፣ 2017 ዓ፣ም የተሰላውና አብነት እንዲከፍሉ የተወሰነባቸው የ9 በመቶ ሕጋዊ ወለድ ደሞ፣ 226 ሚሊዮን 968 ሺሕ ብር ነው።

ሼክ አል-አሙዲ በፍርድ ቤቱ ውሳኔ ላይ ይግባኝ ስለመባሉ እንደማያውቁ ለፍርድ ቤቱ በላኩት ማመልከቻ ላይ ጠቅሰዋል። ፍርድ ቤቱ ጥቅምት 5 የሰጠውን ውሳኔ አብነት የማይፈጽሙበት ምክንያት ካለ፣ ታኅሳስ 18 ቀርበው እንዲያስረዱ ታዘዋል።

ገዥው ብልጽግና ፓርቲን ጨምሮ ከአብነትና ከሚድሮክ ኩባንያ አመራሮች ከፍተኛ የገንዘብ ሥጦታ የተቀበሉት የተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማት አል-አሙዲን ይመለስልኝ ያሉትን ገንዘብ መቀበላቸውን አምነው፣ ገንዘቡን የተቀበሉባቸውን የባንክ ደረሰኞች ፍርድ ቤቱ ላዘጋጀው ገለልተኛ ኦዲተር ማረጋገጣቸውን ዋዜማ የተመለከተቻቸው የተቋማቱ ደብዳቤዎች አረጋግጠዋል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 17:39


ህወሓት በመቐለ ከተማ የጠራው ሰልፍ ፍቃድ ሳያገኝ ቀረ

የመቐለ ህወሓት ፅሕፈት ቤት "የጊዝያዊ አስተዳደሩን ህገ ወጥ" አሰራር በመቃወም በመቀለ ከተማ ሰላማዊ ሰለፍ ለማድረግ የከተማ አስተዳደሩን ፍቃድ መጠየቁ ይታወሳል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 15:50


ከሰሞኑ የሰማነው የተወሰኑ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (መንግስት ኦነግ ሸኔ የሚለው) አባላት ሰላም መምረጥ ተስፋ ይሰጣል

አካሄዱ ላይ ግን ጥንቃቄ ካልተደረገበት ውጤቱ ከታሰበው በተቃራኒ እንዳይሆን ያሰጋል።

ዛሬ ጠዋት ስልኬን ስከፍት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ልብስን የለበሱት ጃል ሰኚ ነጋሳ መግለጫ ሲሰጡ ተመለከትኩ። "በምን አግባብ?" የሚለው ትልቁ ጥያቄዬ ነበር፣ ምክንያቱም የሰራዊቱ አባል ያልሆነ ሰው ልብሱን ለብሶ ከተገኘ እንደ ከፍተኛ ወንጀል ስለሚቆጠር።

በርካቶች ይህን ሁኔታ አይተው "ቀድሞውም እኮ አንድ ነበሩ" እና "ቁስል እንኳን ሳይደርቅ እንዴት እንዲህ ይደረጋል?" የሚሉ አስተያየቶችን እየሰጡ እንደሆነ ታዘብኩ።

መንግስት ከጥቂት ሳምንታት እና ወራት በፊት በግድያ፣ በዝርፊያ፣ በእገታ እና በሽብር ሲከሰው ከነበረው አካል ጋር ስምምነት ሲፈፅም ረጋ ተብሎ እና በሰከነ ሁኔታ ካልተያዘ ጉዳት የደረሰባቸው እና በተለይ አሁን ድረስ ከታጣቂዎቹ ጋር በዱር በገደሉ ተፋጠው ላሉ የመንግስት ፀጥታ አካላት የሚያስተላልፈው መልዕክት ያሰጋል።

አለም አቀፍ ልምዶች እንደሚያሳዩት ከሁሉም በፊት የሚቀድመው የተሀድሶ ፕሮግራም ነው።

ሰላም ለሀገራችን።

Via ኤልያስ መሰረት

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 15:33


ቱርክ፣ ኢራን እና ሩሲያ በሶሪያ ጉዳይ በዶሃ ሊወያዩ መሆኑ ተገለጸ።

የቱርክ፣ የኢራን እና የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ፈጣን በሆነው የሶሪያ አማጺያን ግስጋሴ ጉዳይ በነገው እለት በኳታር ዶሃ ተገናኝተው እንደሚወያዩ ሮይተርስ ዘግቧል።

አማጺያኑ የሶሪያ የእርስበርስ ጦርነት ከተጀመረ ከ13 አመታት በኋላ በጦር ሜዳ ከፍተኛ ድል በመጎናጸፍ፣ በበሽር አላሳድ አገዛዝ ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰዋል።

ለበርካታ አመታት በሀገሪቱ ሰሜን ምዕራብ ክፍል ለበርካታ አመታት መሽገው የነበሩት አማጺያኑ በሀያት ታህሪር አል ሻም በተባለው ቡድን በመመራት ባለፈው ሳምንት የሶሪያን ትልቅ ከተማ አሌፖን ተቆጣጥረው፤ በደቡብ በኩል ወደ ሀማ ከተማ መግፋት ችለው ነበር።

አማጺያኑ በትናንትናው እለት ደግሞ ሁለተኛዋን ትልቅ ከተማ ሀማን ተቆጣጥረዋል።

ቱርክ፣ ሩሲያ እና ኢራን 'አስታና ፒስ ፕሮሰስ' በተባለ ማዕቀፍ በሶሪያ የወደፊት እጣፊንታ ላይ የሶስትዮሽ ምክክር ያደርጋሉ።

የኔቶ አባሏ ቱርክ ተቃዋሚዎችን የምትደግፍ ሲሆን ሩሲያ እና ኢራን ደግሞ የአሳድ አገዛዝን እንደሚደግፉ ይገለጻል።

ሮይተርስ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው ከሆነ ሶስት ሚኒስትሮች ከዶሃ ፎረም ጎንለጎን በነገው እለት ይገናኛሉ።

https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 15:30


#እስከ ሞት ያስጨከነው ደብዳቤ


በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በቀድሞዋ ፋርስ በአሁኗ ኢራን በቀድሞዋ ፋርስ በአንድ ወገን እጅግ ጠንካራ ክርስቲያኖች፣ በሌላ ወገን ደግሞ ጣዖት የሚያመልኩ እጅግ ጨካኝ ነገስታት ነበሩባት፡፡


በርካታ ክርስቲያኖችም ክርስቶስን አንክድም፣ ለጣኦት አንሰግድም በማለት በሰማዕትነት አርፈውባታል፡፡ ከእነዚህ አንዱ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከዓበይት ሰማዕታት ወገን የሚቆጠረው ቅዱስ ያዕቆብ ዘግሙድ ነው፡፡ በዘመኑ ከነበረው ንጉስ ሠክራድ ጋር እጅግ ይዋደዱ ነበር፡፡ ይሁንና ቅዱስ ያዕቆብ ከክርስቲያን ቤተሰቦች የተወለደ በትምህርተ ሃይማኖት ያደገ፣ በክርስትና ስርዓት ሚስት አግብቶ የሚኖር ፍጹም ክርስቲያን ነበር፡፡


ንጉሱም ከፍቅሩ ብዛት የተነሳ በቤተ መንግስት ሹመት ሰጥቶ ከእርሱ ጋር እንዲኖር አደረገው፡፡

ቅዱስ ያዕቆብም በቤተ መንግስቱ ያለው የስጋው ምቾት መንፈሳዊ ሕይወቱን እያስረሳው ከጾምና ከጸሎት አራቀው፡፡ በሒደትም ንጉሱ ያለውን ሁሉ እንደ ክርስቲያን ሳይመዝን ይሁን እሺ የሚልና ተግቶ የሚፈጽምም ሆነ፡፡

ነገሮች ከልክ ማለፍ ጀመሩ፡፡ ንጉሱ ሠክራድ “እኔ እኔ ለማመልካቸው ለእሳትና ለፀሐይ ስገድ አምልካቸውም” አለው፡፡ እርሱም በተለመደ እሺታው ሊያስደስተው ፈልጎ ሰገደ፤ ማምለክም ጀመረ፡፡ በስጋችን ምቾት፣ በወንድማዊነት ፍቅር ሰበብ፣ ሃይማኖት ከምግባር መግባ ያሳደገችንን ቅድስት ቤተክርስቲያን የተውን “በክፉ ባልንጀርነት መልካሙን አመላችንን ያጠፋን ስንቶች ነን? ለክብር ያበቃችንን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያናነናቅንስ? ገዳማትን የረሳን፣ ትጋታችንን የተውን፣ ለባልንጀሮቻችን ፍቅር የክርስቶስን ፍቅር የተውን፣ ከቅዳሴው ይልቅ ሌላ ድምጽ እየሰማን ያለን ራሳችንን እንመርምር፡፡ 


ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስ፡፡ ቅዱስ ያዕቆብ ያደረገውን ነገር በዘመኑ የነበሩ ክርስቲያኖች ሰምተው እጅግ አዘኑ፡፡ እህቱ ሚስቱና እናቱ ግን ለሐዘናቸው ዳርቻ አልተገኘለትም፡፡


በእንባና በለቅሶም ደብዳቤ ጻፉለት፡፡ "አንተ ክርስትናህን መካድህን ሰምተን አዘንን:: በዚህም ምክንያት ከዚህ በሁዋላ በአካባቢህ መኖርን አንፈልግም:: ለሞተልህ ለክርስቶስ ካልታመንህ እኛ አንተን እንደ ወንድም፣ እንደ ባልና እንደ ልጅ ልናምንህ ይከብደናል::" ይላል ደብዳቤው፡፡ እዳሉትም ከአካባቢው ለቀቁ፡፡

ቅዱስ ያዕቆብ ደብዳቤውን ሲያነበው ደነገጠ፤ በምድር ያሉት ብቸኛ የስጋ ዘመዶቹ እንርሱ ናቸውና፡፡

ከንጉሱ ጋር በነበረው ያልተገባ አካሔድ የደም ዋጋ ከፍሎ ያዳነውን ጌታ መካዱ ሲገባውም "ጌታ ሆይ! በምድር ካሉ የሥጋ ዘመዶቼ መለየት እንዲህ ካሸበረኝ: ካንተ ፍቅር መለየትማ እንደ ምን ይጨንቅ ይሆን! በሰማያዊ ዙፋንህ ፊትስ እንዴት ብዬ እቆማለሁ!" ብሎ መሪር እንባ አለቀሰ፡፡


ሌሊቱን ሙሉ በእንባና በለቅሶ አሳልፎ በጠዋት ንስሐ ገባ፡፡ በጾምና ጸሎት ጸንቶ ከንጉሱ አደባባይ ራቀ፡፡ ንጉስ ሠክራድም አስጠርቶ "ምን ሆነሃል? ስለ ምንስ በአምልኮ ከእኔ ተለየህ?" ሲል ጠየቀው፡፡ ቅዱስ ያዕቆብም "የፈጠረኝን ክርስቶስን ትቼ አንተን በባዕድ አምልኮ አስደስትህ ዘንድ የሚገባ አይደለም" ሲል መለሰለት፡፡


ንጉሱ ሊያባብለው ሞከረ እንደማይሆን ሲገባው በደም እስኪነከር አስደበደበው፡፡ በክርስቶስ ፍቅር እንደጸና ሲገባውም ከጣቶቹ ጀምሮ አካሉን እንዲቆራርጡት ነገር ግን ቶሎ እንዳይገድሉት ወሰነ፡፡ ሰውነቱ ሲቆራረጥ መከራው ሲጸናበት እርሱ ግን ያመሰግን ነበር፡፡

በመጨረሻም ከወገቡ በላይ ያለ አካሉና ራሱ ብቻ ነበር የቀረው፡፡ ይሕም ሆኖ ይጸልይ ያመሰግን ነበር፡፡ 42 ቦታ የተቆራረጠው ሰውነቱን ረስቶ በቀረው አካሉ ያመሰግን ነበር፡፡


በመጨረሻም አንገቱን በሰይፍ መተው ገድለውታል፡፡ እስከ ሞት ያስጨከነውን ደብዳቤ የጻፉለት እናቱ፣ እህቱና ሚስቱ በሰማዕትነት በማለፉ በደስታ እየዘመሩና በስጋ ስለተለያቸው እያለቀሱ ሽቱ ቀብተው ቀብረውታል፡፡


ሰማዕታት የዚህ ዓለምን ክብር ንቀው አንገታቸውን ለሰይፍ እንደሰጡ፣ ገዳማውያን አባቶችና እናቶች የዓለምን ጣዕም ንቀው በበረሀ ወድቀዋልና በአታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እናግዝ፡፡        



ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 14:00


''ከባለሀብቶችና ኤምባሲዎች ጋር በመነጋገር ገቢ አመጣለው''
ተዋናይነት ማስተዋል

አዲሷ የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት ማስተዋል ወንደሰን ከምርጫው በኋላ ለአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ጋዜጠኛ ዮናስ ሞላ ሀሳቧን ሰጥታለች።

በጣም ደስ ብሎኛል አልጠበኩም ነበር ያለችው ተዋናይነት ማስተዋል አዲስ አበባ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መስራች እንደመሆኗ አሁን ያለችበት ሁኔታ ደስ አይልም ብላለች።

ዋና ከተማ ላይ በርካታ ኤምባሲዎች አሉ እኔ ከነሱና ባለሀብቶች ጋር በመነጋገር ጥሩ ገቢ በመነጋገር ለማምጣት እጥራለው ስትል ተደምጣለች።

በአለም ላይ ከ4 ቢሊዮን በላይ ተከታታይ ያለው የስፖርት አይነት በመሆኑ ሁሉም ይደግፈኛል ሁላችንም ይወክላል ፣ሴቶችንም እናበረታታለን ይደግፉናል ስትል ከምርጫው በኋላ አስተያየት ሰጥታለች።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 13:56


ምክትል ፕሬዝዳንቷ በኃላፊነታቸው ይቀጥላሉ !!

የኣዲስ ኣበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለዛሬ የጠራው ስብሰባ ኣዲስ የተመረጠው ስራ ኣስፈፃሚ ለትውውቅ የጠራው እንጂ ምንም ሹም ሽር ሀላፊነት መልቀቅ ምናምን የለውም ፤ ትናንት የተመረጡት ይቀጥላሉ በሀረገወይን ቦታ ብቻ ሰው ሊተካ ይችላል።

[ኤርምያስ በላይነህ]

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 11:43


መረጃ‼️

የአዲስአበባ እግርኳስ ፌደሬሽን ዛሬ ከሰዓት በኋላ አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል።

የፌደሬሽኑ ም/ፕሬዝዳንት በመሆን ትናንት የተመረጠችው አርቲስት ማስተዋል ወንዶሰን

የመልቀቂያ ደብዳቤ እንደምታስገባ የሚጠበቅ ሲሆን

በምትኳም የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር አመራር የሆኑት ዶ/ር ወገኔ ዋልተንጉስ እንደሚተኩ ይጠበቃል።

Via ዳጉ ጆርናል

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 09:01


የደቡብ ኮሪያ ገዢው ፓርቲ መሪ የፕሬዝዳንት ዮን ስልጣን እንዲታገድ ጠየቀ

የደቡብ ኮሪያ ገዥ ፓርቲ መሪ የፕሬዚዳንት ዩን ሱክ-ዮል ስልጣን በፍጥነት እንዲታገድ የጠየቁ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ የማርሻል ህግን ማወጃቸውን ተከትሎ የፖለቲካ መሪዎችን ለማሰር እንደፈለጉ "ተአማኒ ማስረጃ" አለ ብለዋል።

ቀደም ሲል ዮንን ለመክሰስ የሚደረገውን ጥረት እንደሚቃወሙ የገለፁት የፒፕል ፓወር ፓርቲ መሪ ሃን ዶንግ-ሁን “አዲስ እየወጡ ባሉ መረጃዎች ግን በፕሬዚዳንቱ ላይ ከፍተኛ ተቃውሞን እያሳዩ ይገኛል። ፕሬዚዳንቱ የመከላከያ ኢንተለጀንስ አዛዥ ዋና ዋና የፖለቲካ መሪዎችን እንዲይዝ ፀረ-መንግስት ሃይሎች እንደሆኑ በመግለጽ እና የስለላ ተቋማትን በሂደቱ እንዲያንቀሳቅስ እንዳዘዙ ተረድቻለሁ ሲሉ ሃን ተናግረዋል። ሃን አክለውም “ይህች አገር ወደ ሌላ ትርምስ እንዳትገባ ለመከላከል፣ የክስ መቃወሚያ ሂደት እንዳይቋሩጥ ለማድረግ እሞክራለሁ ሲሉ ተናግረዋል። ደቡብ ኮሪያን እና ህዝቦቻችንን ለመጠበቅ ፕሬዝዳንት ዩን እንደ ፕሬዝደንት ስልጣናቸውን በፍጥነት እንዳይጠቀሙ ማስቆም አስፈላጊ ነው ብዬ አምናለሁ ብለዋል።

ሃን ፕሬዝዳንት ዩን የማርሻል ህግ መግለጫው ህገወጥ እና ስህተት መሆኑን አምነው መቀበል አልቻሉም ሲሉ አክለዋል። በስልጣን ላይ ከዚህ በላይ ከቆዩ እንደገና ተመሳሳይ ጽንፍ ያለው እርምጃ ሊወስዲ ይችላል የሚል ትልቅ ስጋት አለኝ ሲሉ አክለዋል።ደቡብ ኮሪያ ማክሰኞ ምሽት ላይ ለስድስት ሰአታት ያህል በማርሻል ወይም ወታደራዊ ህግ ስር ወድቃ የነበረች ሲሆን ፕሬዝዳንት ዮን እርምጃው መተግበሩን ለህዝቡ ያሳወቁት በድንገተኛ በቴሌቭዥን ላይ ቀርበው ነው።ለእርምጃው ምክንያት ሲሉ የገለፁት ከ"ፀረ-መንግስት ኃይሎች እና ከሰሜን ኮሪያ ደጋፊዎች የሚሰነዘሩ ዛቻዎችን ጠቅሰዋል። የብሄራዊ ምክር ቤቱ የዩኑን ትዕዛዝ በ190 ተቃውሞ ያለ አንዳች ድጋፉ በፍጥነት ውሳኔው እንዲሻር አድርገዋል።

ዩን በአሁኑ ወቅት ከስልጣን ከተነሱት የመከላከያ ሚኒስትር ኪም ዮንግ-ህዩን ፣የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄኔራል ፓርክ አንሱ እና የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሊ ሳንግ ሚን ጋር በመሆን በሀገር ክህደት ወንጀል ምርመራ እየተካሄደባቸው እንደሚገኝ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።የፍትህ ሚኒስትር የሆኑት እና በገዢው ፒ.ፒ.ፒ. ውስጥ የፕሬዝዳንት ዮን ከፍተኛ ተቀናቃኝ አንዱ የሆኑት ሃን ተቃውሞ ገዥው ፓርቲ ለችግሩ የሚሰጠውን ወሳኝ ምላሽ ለውጥ ያሳያል ተብሏል። ተቃዋሚው ዴሞክራቲክ ፓርቲ ፕሬዝዳንት ዮንን ለመክሰስ ቅዳሜ ምሽት ድምጽ እንዲሰጥ ጠይቋል።

ነገር ግን 300 አባላት ባለው የብሄራዊ ምክር ቤት ውስጥ አስፈላጊውን ሁለት ሶስተኛ ደረጃ ላይ ለመድረስ ከገዥው ፓርቲ ቢያንስ ስምንት ድምጽ ያስፈልገዋል።አቤቱታው ከተሳካ፣የደቡብ ኮሪያ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ዮንን ከስልጣን እንዲወገዱ ውሳኔ ይሰጣል።እ.ኤ.አ. በ2016 የቀድሞ ፕሬዚደንት ፓርክ ጊዩን ሃይ ከስልጣን መነሳቷን ተከትሎ እንደተከሰችው አሁን ላይ ገዢው ፒፒፒ ፓርቲ የዮንን መከሰስ እንደሚቃወም አንዳንድ ተንታኞች ጠቁመዋል።ፓርክ ባምህረት ከመለቀቋ በፊት በሙስና ወንጀል የ20 አመት እስራት ተፈርዶባት እንደነበር ይታወሳል።ዩን ሳይጨምር፣ በ1980ዎቹ መገባደጃ ላይ ሀገሪቱ ወደ ዲሞክራሲ ከተሸጋገረችበት ጊዜ አንስቶ ከነበሩት ሰባት ፕሬዚዳንቶች አራቱ በሙስና ተከሰው ወይም በሙስና ተጠርጥረው ታስረዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 09:01


ኦርቶዶክሳዊ መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ቅዱስ ላሊበላ!

በነፍሳችን ዲያብሎስ ፣ በስጋችን ቄሳር እንዳይነግስ፣ ያለወንድ ዘር በረቂቅ ሚስጥር ከብጽዕት ማርያም የተወለደውን ወልድ እግዚአብሔርን ኑ በምስጋና እናንግሰው።

ንጉሧን ያላወቀች እስራኤል ከምድር ያሳደደችው ፣ በመስቀል ሆኖ "ንጉሥ" የተባለ ፣ በመላእክት የተበሰረ ዜና ልደቱን፣ በያሬዳዊ ዝማሬ በታሪካዊው ቅዱስ ላሊበላ በማክበር በረከተ ነፍስ በረከተ ስጋን እናትርፍ።

ለአረጋውያን ፣  ለነፍሰጡር ፣ ለህፃናት እና ለአካል ጉዳተኞች በጤና ባለሙያዎች ልዩ እንክባቤ እንሰጣለን። ስለማረፊያዎ አያስቡ፤ያሉን ቦታዎች ውስን ናቸውና ፈጥነው በመመዝገብ ቦታ ይያዙ።

የጉዞ መነሻ ቀን:- 24/04/17

የጉዞ መመለሻ ቀን:- 02/05/17

የጉዞ ዋጋ:- ምግብን ፣ ማረፊያን ፣ መስተንግዶን እና አስጎብኚን ጨምሮ :-6,500

ለበለጠ መረጃ:-0938944444

አዘጋጅ:- ማኀበረ ቁስቋም

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Dec, 06:30


ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ትናንት ከትግራይ አመራሮች ጋር በክልሉ ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊና የጸጥታ ኹኔታ ዙሪያ ተወያይተዋል።

በውይይቱ፣ የሕዝቡን የጸጥታ፣ የመልካም አስተዳደርና የልማት ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችሉ አስቻይ ኹኔታዎችን ለመፍጠር መግባባት ላይ እንደተደረሰ ተገልጧል።

ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው የመመለሱና የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ኅብረተሰቡ የመቀላቀሉን ሥራ ለማፋጠን መግባባት ተፈጥሯል ተብሏል።

ጊዜያዊ አስተዳደሩ ክልላዊ ምርጫ እስኪካሄድ ድረስ ኃላፊነቱን ባግባቡ  መወጣት እንዲችልም አቅጣጫ ተቀምጧል ተብሏል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Dec, 16:15


ተዋናይት ማስተዋል ወንደሰን የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ም/ፕሬዚዳንት ሆና ተመረጠች

👉አርቲስት ሀረገወይን አሰፋ አቃቤ ነዋይ ሆነው ተመርጠዋል

የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ።

ጉባኤው ኢንጅነር ሀይለእየሱስ ፍስሀን ፕሬዘዳትነት  አድርጎ ሲመርጥ አርቲስት ማስተዋል ወንደሰን ም/ፕሬዘዳትነት  እና አርቲስት ሀረገወይን አሰፋ አቃቤ ነዋይ ሆነው ተመርጠዋል።


የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤው ዛሬ ያካሄደ ሲሆን የስራ አሰፈፃሚ ኪሚቴን ምርጫን ጨምሮ በአራት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ አፅድቆል።

ጉባኤው ኢንጅነር ሀይለ እየሱስ ፍስሀን በአብላጫ ድምፅ የፌዴሬሽኑ ፕሬዘዳንት አድርጎ ሲመርጥ  አርቲስት ማስተዋል  ወንደሰን እና አርቲስት ሀረገወይን አሰፋን ም/ፕሬዘዳንት እና አቃቢ ነዋይ በመሆን ተመርጠዋል።

ፌዴሬሽኑን ለቀጣይ አራት  አመታት በስራ አስፈፃሚነት የሚመሩ ፕሬዘዳንቱን ጨምሮ 9 ስራ አስፈፃሚዎች በጉባኤተኛው የተመረጡ ሲሆን የአርማ እርክክብም ከቀድሞው የስራ አስፈፃሚዎች አድርገዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ሆነው የተመረጡት ኢንጅነር ሀይለእየሱስ ፍስሀ በቀጣይ ለከተማዋ ሁለንተናዊ የእግር ኳስ እድገት ትኩረት አድርገው እንደሚሰሩ ተናግረዋል።

ጠቅላላ ጉባኤው በ2015ዓ.ም ጠቅላላ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ፣ በ2016 በጀት አመት የእቅድ አፈፃፀም፣በ2016 የኦዲት ሪፖርት፣ በ2017 በጀት  እቅድ ላይ ከተወያየ በሆላ አብላጫ ድምፅ አፅድቆል።

https://t.me/ethio_mereja_news
https://t.me/ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Nov, 16:16


ባንኩ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደረግ ነው

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ በሚያደርግበት ወቅት ለደንበኞቹ ቀደም ብሎ እንደሚያሳውቅ ገልጿል፡፡

ይህን ተከትሎም ባንኩ በሚሰጣቸው የብድር፣ የቅርንጫፍ እና የዲጂታል እንዲሁም በዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎቶች ላይ በቅርቡ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደርግ መሆኑን ነው ያስታወቀው፡፡

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Nov, 09:03


መረጃ‼️

በሰሜን ሸዋ ዞን አለልቱ መንገድ ላይ ከባድ የትራፊክ አደጋ መከሰቱ ተሰማ

በዛሬው ዕለት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አለልቱ መንገድ ላይ ከባድ የትራፊክ አደጋ መድረሱን  የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡

አደጋው አለልቱ አቅራቢያ ጮሌ ጸበል ጋር የተከሰተ ሲሆን፤ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ የሚጓዝ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከሲኖ ትራክ ተሸከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መከሰቱን በስፍራው ያሉ ነዋሪዎች  ተናግረዋል፡፡

በአደጋው በርካታ ሰዎች መጎዳታቸውን እንዲሁም ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች ሕይወት ማለፉን የተናገሩት ነዋሪዎቹ፤ የሲኖ ትራክ ተሸከርካሪው ረዳት መኪና ውስጥ ተቀርቅሮ በመቅረቱ እርሱን ለማውጣት ከአንድ ሰዓት በላይ ጥረት ቢደረግም ሕይወቱን ማትረፍ አለመቻሉን ለአሃዱ ተናግረዋል፡፡

በዚህም ምክንያት መንገዱ ለእረጅም ሰዓት መዘጋቱ የተነገረ ሲሆን፤ በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ወደሆስፒታል የማድረስ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ተገልጿል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Nov, 09:02


ልጄ ሆይ ልብህን ስጠኝ ያለህ እግዚአብሔር ቸርነትህን ይጠብቃል!


ከአለም ርቀው ስለፍቅሩ ሲሉ በየበርሀው እና በየገዳማቱ ባዕታቸውን ቀልሰው ሌት ከቀን ለሚማፀኑልን ሰርክ የሚጸልዩ ስለ ዓለሙ ምልጃ የሚተጉ የሚያነቡ  ገዳማውያን የልጆቻቸውን እጅ ናፍቀው ተጨነቁ ቢባል እግዜሩስ እንዴት ያየናል?!
ስለእኛ ለነፍሳችን በመድከም በመንፈሳዊ ህይወት መምህር የሚሆኑን የክርስቶስ እውነተኛ ሙሽሮች ገዳማውያን፣ ዛሬ ላይ ባለው  ሰው ሰራሽም ሆነ ተፈጥሯዊ ነባራዊ ሁኔታዎች የሚቀመስ እፍኝ ቆሎም ጠፍቶ ረሀብ ጥማቱ በብርቱ እየተፈታተናቸው ለጾም ለጸሎት መቆም ተስኗቸው  ከተፈጥሮ ጋር ግብ ግብን ይዘዋል።


እግዚአብሔርን የምትወዱ እርሱን ለመምሰል የምትተጉ ብጹዓን  ጥቂት በመራራት የቸርነት እጃችሁን ለእነዚህ  ገዳማውያን በመዘርጋት በረከተ እግዚአብሔርን ታገኙ ዘንድ እንጠይቃቹኋለን፡፡


ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
                       

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Nov, 08:46


በውጭ ሀገር ስራ ስምሪቱ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለሥራ ለማሰማራት ለየትኛውም አካል የተሰጠ ውክልና የለም - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

ለሥራ ዜጎችን እንልካለን በማለት የማጭበርበር ድርጊት የሚፈጽሙ አካላትን የሕግ ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝም ገልጿል።

ካናዳን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ለሥራ ዜጎችን እንልካለን፤ ለዚህም ከሚመለከታቸው አካላት ፍቃድ አግኝተናል በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ህገ-ወጥ ማስታወቂያዎችን በማሰራጨት ህብረተሰቡን ላላስፈላጊ ወጪና እንግልት እየዳረጉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አመልክቷል።

መሰል የማጭበርበር ተግባር እየፈፀሙ የሚገኙ አካላትን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።

በውጭ ሀገር ስራ ስምሪቱ ሚኒስቴሩ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለሥራ ለማሰማራት ለየትኛውም አካል የሰጠው ውክልና እንደሌለ ገልጿል።

ዜጎች በስምሪቱ ተጠቃሚ ለመሆን ህጋዊ አማራጮችን ብቻ በመጠቀም ካላስፈላጊ ወጪ፣እንግልትና ከሌሎች አስከፊ አደጋዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስቧል።

ዜጎች የሁለትዮሽ ስምምነት በተፈረመባቸው መዳረሻ ሀገራት የሥራ ዕድል ለማግኘት (lmis.gov.et) የተሰኘውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት ላይ በመመዝገብ ደህንነቱ የተረጋገጠ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ሚኒስቴሩ ጠቁሟል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Nov, 07:59


ህገ-ወጥ እርድ ባካሄደ ድርጅት ላይ የ15 ሺህ ብር ቅጣት እና የማሸግ እርምጃ ተወሰደ

በአዲስ አበበ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወሪዳ 7 ውስጥ በህገ ወጥ መንገድ ጤንነቱን ያልተረጋገጠ እንስሳት በማረድ ለህብረተሰቡ ሊያቀርብ የነበረው ድርጅትና ግለሰብ ከሌሊቱ 7:00 ሰዓት ላይ በደረሰው የህብረተሰቡ ጥቆማ ከታረደው በሬ እና ለእርድ ከተዘጋጁት በሬዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል ።

ድርጅቱና ግለሰቦቹ የደንብ ማስከበር አባላት ከፀጥታ ጥምር ግብረ ሀይል ጋር በቦታው የተገኙ የታረደ የአንድ በሬ ስጋ ለቄራዎች ድርጅት እንዲወገድ ያስረከቡ ሲሆን በተጨማሪም ለእርድ ተዘጋጅተው የነበረ 5 በሬዎች ለቄራዎች ድርጅት በማስረከብ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን አድርገዋል።

ድርጊቱ ሲፈፅም የነበረ ድርጅት እንዲታሸግ በማድረግ 15 ሺህ ብር የተቀጣ ሲሆን በቦታው የተገኙ በሬ አራጅ ግለሰቦች እያንዳንዳቸው ሦስት ሦስት መቶ ብር ተቀጥተዋል።

ባለስልጣኑ ጥቆማ ለሰጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ምስጋና እያቀረበ በሌሎች አካባቢዎችም ለህብረተሰቡ ጤንነቱን ያልተረጋገጠ ስጋ በማቅረብ የህብረተሰቡን ጤና ችግር ውስጥ የሚጥሉ ግለሰቦችን መረጃ በመስጠት ማህበራዊ ሀላፊነቱን እንዲወጣ መልዕክት ማስተላለፉን የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።

ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማዎች ነፃ የስልክ መስመር 9995 መረጃ እንዲያቀብሉት ተቋሙ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Nov, 07:48


መረጃ ‼️

ዋና ስራ አስፈፃሚዋ የሰራተኞችን ሞራል የሚነካ ተግባር ፈፅመዋል በሚል የቅሬታ ደብዳቤ ደረሳቸዉ

የኢት ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ የሰራተኞችን ሞራል የሚነካ ተግባር ፈፅመዋል በሚል በሰራተኛ ማህበር አቤቱታ ቀረበባቸው ፡፡

ማህበሩ ከኩባንያዉ ጋር የተፈራረምኩት የህብረት  ዉል ተጥሶል ብሎል

የሰራተኞች ማህበሩ ደብዳቤ እንደሚለዉ ኢትዬ ቴሌ አመቱን በትርፍ የሚያጠናቅቅ ከሆነ ለሰራተኞቹ ደመወዝ መጨመር ግዴታ ያለበት ቢሆንም ያንን አላደረገም ሲል ቅሬታ አቅርቧል ፡፡

ኢትዬ ቴሌኮም በአመቱ 27 ቢሊዬን ብር ማትረፉን ዋና ስራ አስፈፃሚዋ መናገራቸዉ የሚታወስ ነዉ ፡፡(አንኳር መረጃ)

⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇⬇️⬇️
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+YDgfSLOXodJkODg0
https://t.me/+YDgfSLOXodJkODg0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Nov, 07:14


መንግሥት አሰቃቂ ግድያውን በኦሮሞና አማራ ሕዝቦች መካከል ቁርሾ ለመፍጠር ተጠቅሞበታል - የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት

የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት፣ በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ባንድ ወጣት ላይ የተፈጸመውን ግድያ መንግሥት የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት እና ፋኖ በአካባቢው ሕዝብ ላይ በጋራ ጥቃት ይፈጽማሉ ለሚል ቅስቀሳ ወደፊት ሊጠቀምበት አቅዶ ነበር ሲልም ወቅሷል።

ሆኖም የግድያው ተንቀሳቃሽ ምስል በድንገት ይፋ መሆኑን ተከትሎ፤ መንግሥት በኦሮሞና አማራ ሕዝቦች መካከል ቁርሾ ለመፍጠር ተጠቅሞበታል በማለት ቡድኑ ከሷል።

ቡድኑ፤ በወጣቱ ላይ ግድያውን የፈጸሙት፣ ባካባቢው በመንግሥት ወኪሎች የሚደገፉ ራሳቸውን ፋኖ ብለው የሚጠሩ ቡድኖች መሆናቸው ደርሼበታለሁ ብሏል።

የመንግሥት አካሄድ በአገሪቱ ሕልውና ላይ ከባድ አደጋ ደቅኗል ያለው ቡድኑ፤ ዓለማቀፉ ኅብረተሰብ በመንግሥት ላይ ተጽዕኖ እንዲያሳድር ጠይቋል ሲል ዋዜማ ዘግቧል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

23 Nov, 06:17


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ፖሊስ ከፍላጎታችን ውጭ ደሞዛችን ለመዋጮ ተቆርጧል  በሚል ሥራ የማቆም አድማ ያደረጉ 66 መምህራንን ማሠሩን ቪኦኤ ዘግቧል። መምህራኑ የታሠሩት፣ መንግሥት ያለፍቃዳችን ከደሞዛችን ላይ መዋጮ ቆርጦብናል በማለት እንደኾነ ከታሳሪዎቹ ቤተሰቦች መስማቱን ዘገባው አመልክቷል። የወረዳ አስተዳደር በበኩሉ፣ መምህራንን አስተባብረው በማሳመጽ ተጠርጥረው የታሠሩ መምህራን መኖራቸውን ገልጧል ተብሏል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Nov, 19:31


በአማራ ክልል በተለያዩ መጠለያዎች የተጠለሉ ኤርትራዊያንና ሱዳናዊያን ስደተኞች ደኅንነታቸው አደጋ ላይ መውደቁን መናገራቸውን ኒው ሂውማኒተሪያን ድረገጽ ዘግቧል።

ስደተኞቹ ታጣቂዎች ጥቃት እንደሚፈጽሙባቸውና የግዳጅ ጉልበት እንደሚያሠሯቸው መግለጣቸውን ዘገባው አመልክቷል።

በደቡብ ጎንደር ዞን ደምቢያ ወረዳ በሚገኘው አለምዋች መጠያ የተጠለሉ ኤርትራዊያን ስደተኞች፣ የታጠቁ ኃይሎች አካላዊ ጥቃትና ዘረፋ እንደሚፈጽሙባቸው፣ አፍነው እንደሚወስዷቸውና ባንድ ዓመት ውስጥ ዘጠኝ ስደተኞች በጥይት ተመትተው እንደሞቱ ዘገባው ጠቅሷል።

በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ሰባት ሕጻናትን ጨምሮ 12 ስደተኞች ታግተው፣ ለማስለቀቂያ ግማሽ ሚሊዮን ብር እንደተጠየቀባቸው የመጠለያው አመራሮች ተናግረዋል ተብሏል።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Nov, 18:09


"ዛሬ ከጠዋቱ 1 ሰአት ላይ በመቐለ ከተማ በሚገኝ ትምህርት ቤት አንድ ተማሪ መምህሩን አምስት ቦታዎች ላይ በስለት ወግቷል።"

"ደረቱ ላይ ሁለት ጊዜ፣ ሆዱ፣ ጀርባውና ጎኑን ደግሞ አንድ አንድ ጊዜ ወግቶታል። ይህ ክስተት የተፈጠረው በትምህርት ቤቱ በር ላይ ነው።"

"መምህሩ ረጅም ቀዶ ጥገና ተደርጎለት ህይወቱ ለማትረፍ ተችሏል ነገር ግን በከባድ ሁኔታ ውስጥ ይገኛል።"

"ብዙ ተማሪዎች ቢላ ይዘው እንደሚንቀሳቀሱ እየሰማን እንገኛለን እንደ ማህበረሰብ አንድ ነገር ልናደርግ ይገባል"

ዶ/ር ፋሲካ አምደስላሴ የዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ባልደረባ

#ዳጉ_ጆርናል

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Nov, 17:45


ጥቆማ‼️

“RELIEF የተባለ መድኃኒት እንዳትጠቀሙ” የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን

የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን በሕገወጥ መንገድ ለገበያ ቀርቧል ያለውን “RELIEF የተባለ መድኃኒት ህብረተሰቡ ከመጠቀም እንዲቆጠብ” ሲል አሳሰበ።

መድሃኒቱ በህገወጥ መንገድ ገብቶ “በኢትዮጵያ ገበያ እየተዘዋወሩ መሆኑን ደርሸበታለሁ” ያለው ባለስልጣኑ “በመስሪያ ቤታችን ያልተመዘገበ በመሆኑ ጥራቱ፣ ደህንነቱና ውጤታማነቱ አይታወቅም” ሲል አስጠንቅቋል።

የዚህ መድኃኒት የጎንዮሽ ጉዳቶች በሚል በባለስልጣኑ ከተዘረዘሩት መካከል “የምግብ ፍላጎት ማጣት፣ ተቅማጥ፣ የሆድ ህመም፣ ማቅለሽለሽ፣ ማስታወክ፣ እንቅልፍ ማጣት፣ ድካም፤ የእይታ መዛባት፤ መፍዘዝ፣ ራስ ምታት፣ የቆዳ ሽፍታ፣ የጉበት ኢንዛይሞች መጨመር” የሚሉት ይገኝበታል።

መድሃኒቱ ለረጅም ጊዜ መጠቀም “ከባድ የጉበት፣ የኩላሊት ጉዳት፣ የልብ ድካም እና ስትሮክ የመያዝ እድልን ከፍ ሊያደርግ እንደሚችል ጥናቶች ያሳያሉ” ብሏል።

ባለስልጣኑ በሕገወጥ መንገድ የገባ ነው ሲል የገለጸው “RELIEF” የተባለው መድኃኒት “በውስጡ ዲክሎፌናክ፣ ፓራሲታሞል፣ ክሎረፊኒራሚን እና ማግኒዥየም ትራይሲሊኬት እንዳለው ይገመታል” ሲል አስጠንቅቋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Nov, 17:44


“በቆባቸው ግድግዳውን ቢመቱት ለሁለት ተሰነጠቀ”

ታላቁ ጻድቅ አባት አባ ሣሉሲ ዜና ሕይወታቸው እጅግ ከሚያስገርሙ ገዳማውያን አንዱ ናቸው። መጽሐፈ ስንክሳር እንደሚገልጸው የዘመነ ከዋክብት ፍሬ ከሚባሉት ጻድቃን አንዱ ሲሆኑ በነበሩበት ገዳም የሚታወቁት ግን 'የማይጾመው፣ የማይጸልየው፣ ሥራ ፈቱ መነኩሴ' በሚል ነበር።


ገዳሙ ውስጥ ከሚኖሩ መነኮሳት መካከል አንድም ቀን ቢሆን አባ ሣሉሲ ሲጸልዩና ሲሰግዱ ያያቸው የለም። ሁሌ ብቻ እንደ ሞኝ ቁጭ ብለው ያኝካሉ። በዚህ ምክንያትም ሥጋ ወደሙን ወስደው አያውቁም።

አንድ ቀን ግን በገዳሙ በዓል ላይ አበምኔቱና መነኮሳቱ መከሩ። "አባ ሣሉሲን አሥረን አውለን ቢያንስ ለቁርባን እናብቃቸው።" ሲሉ ወሰኑ። በውሳኔው መሠረትም በጧት ሒደው ጻድቁን አሠሯቸው።

አባ ሣሉሲም "ፍቱኝ ቁርሴን ልብላበት?" ሲሉ ተቆጡ። መነኮሳቱ ግን "ሳትቆርብ አንለቅህም።" አሏቸው። በዚህ ጊዜ ጻድቁ ቆባቸውን አውልቀው "እመቤቴ የሰው ልጅስ ጨካኝ ነው። አንቺ ግን ርኅርኅት ነሽ።" ብለው በቆባቸው ግድግዳውን ቢመቱት ለሁለት ተሰነጠቀ።


እርሳቸውም ሁለት ክንፍ አውጥተው በረው ተሰወሩ። ባዩት ነገር የደነገጡ መነኮሳት እያለቀሱ ሦስት መቶ ጊዜ "እግዚኦ....." አሉ። በዚህ ጊዜ የጻድቁን ቆብ አገኙ። በዚህች ቆብም አጋንንትን አሳደዱ ተአምራትንም ሠሩ።

አባ ሣሉሲ ግን ሃያ አራት ሰዓት ሙሉ በተመስጦ በልባቸው ስለሚጸልዩና ይህ ቅድስናቸው እንዳይታወቅ ነበር የሚጥሩት፡፡ በጧት ተነስተው የሚያኝኩትም ደረቅ ሣር እንጂ ምግብ አልነበረም። ከውዳሴ ከንቱ መራቅ ማለት ይሔው ነው።


ስንቶቻችን ጥቂቷን በጎነታችን ሰው ሁሉ እንዲያውቅልን ስንጥር ገዳማውያን አባቶቻችን ግን ጤዛ ልሰው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ግርማ ሌሊቱን ጸብአ አራዊቱን ታግሰው ሀገርንና ሕዝብን ሌት ተቀን በጸሎት ሊያስምሩ እየተጉ መንፈሳዊ ጸጋና ክብር ሲያገኙ ትሕትናቸው ይበልጥ ከፍ ይላል፡፡

የጸሎታቸው ረድኤት አብሮን እንዲሆን ገዳማትን ማገዝ ደግሞ የእኛ ድርሻ ነው፡፡ የገዳማውያኑን በረከትና ጸሎት አይለየን፡፡


ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም
                        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
                        1000442598391

                        አቢሲኒያ ባንክ
                        141029444


ለተጨማሪ መረጃ:- 
   የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957     
                         ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Nov, 11:26


BreakingNews‼️

መንግሥት ሁለት ታዋቂ የሰብአዊ መብት ድርጅቶችን አገደ

የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን በሰብአዊ መብት ሥራዎች ታዋቂ የሆኑ ድርጅቶችን በደብዳቤ ማሸጉን ዋዜማ አረጋግጣለች። ከታገዱት ድርጅቶች መካከልም “የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል” (በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃሉ “CARD” እና “ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ” (AHRE) ይገኙበታል።
ባለሥልጣኑ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ እና በዚህ ሳምንት ለድርጅቶቹ በተናጠል በላከው ደብዳቤ፣ ድርጅቶቹ ከማንኛውም እንቅስቃሴ መታገዳቸውን አስታውቋቸዋል።

ዋዜማ የተመለከተችው ደብዳቤ ለእገዳው የሰጠው ምክንያት “ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መሥራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የአገርና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ተግባራት ላይ በመሰማራቱ ከባድ የህግ ጥሰት መፈጸሙን ማረጋገጥ ተችሏል” የሚል ነው። ዋዜማ የደረሳት መረጃ የታገዱት ድርጅቶች ቁጥር ከሁለት እንደሚበልጥ ቢጠቁምም፣ ለጊዜው ማረጋገጥ አልቻልንም።

ይህ እርምጃ መንግሥት በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ ድርጅቶች ላይ ሲያደረግ የቆየው ጫና የመጨረሻ ከፍታ ነው ሲሉ ስለጉዳዩ በቅርብ የሚያውቁ ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። የእግድ እርምጃው በድርጅቶቹ መሪዎች አካባቢ የተጠበቀ እንዳልነበር ለመረዳት ችለናል።

የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን መያዶችን የማገድ ስልጣን ቢኖረውም “የአሁኑ እርምጃ በሕጉ የተዘረዘረውን ቅደም ተከተልና ቅድመ ሁኔታ የሚጥስ ነው” ብለዋል ሌላ የሕግ ባለሞያ። ድርጅቶቹ እግዱን በሕግ የመቃወም መብት ይኖራቸዋል።

ለባለሥልጣኑ ቅርብ የሆኑ የዋዜማ ምንጮች እገዳው የተላለፈበት ሂደት ለእርሱም ግልጽ እንዳልሆነ ተናግረዋል። በዚህ ጉዳይ ላይ ድርጅቶቹን እና ባለሥልጣኑን ለማነጋገር እየሞከርን ነው።

[ዋዜማ]

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Nov, 11:05


20 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ  መንገድ  ላይ ይፀዳዳል ተባለ‼️

በኢትዮጵያ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ  ጥራቱን ከጠበቀ ሽንት ቤት ዉጭ መንገድ ላይ   ይፀዳዳል ተብሏል ፡፡

በጤና ሚኒስቴር አካባቢ ጤና ፕሮግራም ዴስክ ሃላፊ አቶ አለሙ ቀጀላ በአለም ጤና ድርጅት እና በዩኒሴፍ በ2022 በተደረገ ጥናት መሠረት 17 ፐርሰንት የሚሆነዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ከመፀዳጃ ቤት ዉጭ መንገድ ላይ ይፀዳዳል ብለዋል ፡፡

በዚህም ህዝቡ ለኮሌራ እና መሰል  በሽታዎች  ተጋላጭነቱ እንደጨመረ ተነግረዋል ።

ጤና ሚኒስቴር የተለያዩ ስትራቴጅዎችን ቀርጾ ህዝቡ መሰረታዊ መፀዳጃ ቤት እንዲጠቀም እየሰራ መሆኑ አቶ አለሙ ቀጀላ ገልፀዋል ፡፡

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Nov, 10:51


ለ 614 ጫኝ እና አውራጆች ፍቃድ ተሰቷል።

በከተማዋ 614 የጫኝ እና አዉራጅ ማህበራት ህጋዊ ፍቃድ አግኝተዋል ተባለ።

በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ዘንድ የምሬት ምንጭ ሆኖ የቀጠለዉ የጫኝ እና አዉራጅ አደረጃጀት ህጋዊ አካሄድ እንዲኖረዉ እየተደረገ ነዉ ተብሏል።

ከአንድ አመት ወዲህ የጫኝ እና አዉራጅ ማህበራት መመሪያ ህግ እንዲወጣ መደረጉ ተነግሯል።

ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ ሚደቅሳ ከበደ የከተማዋ መታወቂያ አላቸዉ የተባሉ 7228 ወጣቶችን ወደ ስራ ማስገባት መቻሉን ሰምተናል።

የአዲስ አበባ ከተማ ሰላም እና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ እየመራዉ ነዉ በተባለዉ መመሪያ በእያንዳንዱ እቃዎች የመጫን እና የማዉረድ ሂደት  ላይ የገበያ ጥናት የተደረገበት የዋጋ ተመን ማዉጣቱን የቢሮዉ ምክትል ሀላፊው አቶ ሚደቅሳ ተናግረዋል።

ሆኖም በአዲስ አበባ ከተማ የልማት ተነሺዎችን ተከትሎ የሚጠየቁ የጫኝ እና አዉራጅ የዋጋ ተመን ክፍያዎች በህብረተሰቡ ዘንድ ቅሬታ ተነስቶበታል።

ቢሮዉ በዚህ ዙሪያ ያሉ የቁጥጥር ክፍተቶችን ለማስተካከል ምን እየሰራ ነዉ ብለን ላነሳንላቸዉ ጥያቄ " ህጋዊ ማህበራቱ ለባለንብረቶች ንብረት ሀላፊነት እንዲወስዱ በማስገደድ  እንዲሁም የዋጋ ጭማሪ እንዳያደርጉ ክትትል እያደረኩ ነዉ" ሲል ምላሽ ሰጥቷል።

በከተማዋ አራብሳ እና ከከተማዋ መውጫ ላይ የሚገኙ ሰፈሮች ህገወጥ  የጫኝ እና አዉራጅ አደረጃጀቶች በስፋት መታየታቸዉ ሰምተናል።

ይህንን ተከትሎ ማህበረሰብ ለአገልግሎቱ ህጋዊ ደረሰኝ እንዲጠይቅ ያስፈልጋል ተብሏል።

ሆኖም ህብረተሰቡ ንብረቱን ከጫኝ እና አዉራጅ አካላት ዉጪ በራሱ አቅም የማዉረድም ሆነ የመጫኝ ሙሉ ፍቃዱ ተሰቶታል።

ማህበረሰብ ይህን ያልተከተሉ ማህበራት በተመለከተ የአዲስ አበባ ፖሊሲ ኮምሽን ነፃ የስልክ መስመሮችን በመጠቀም ጥቆማዎችን መስጠት የሚችሉ መሆኑን ቢሮዉ አሳዉቋል።

(ethio fm)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Nov, 10:51


የቻናል ማስታወቂያ ‼️

ወቅታዊ ፤ትኩስ መረጃዎችን የሚዘግብ ቻናል 👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Nov, 09:06


መረጃ ‼️

ቅዱስ ፓትርያርኩ ወደ አክሰም አይጓዙም

የኅዳር ጺዮን ዓመታዊ ክብረ በዓልን በማስመልከት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ወደ ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጺዮን እንደሚጓዙ ተደርጎ በተለያዪዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ሲዘዋወር የሰነበተው ዜና ፍጹም መሰረተ ቢስና በቅዱስ ፓትርያርኩም ሆነ በቅዱስ ሲኖዶስ በኩል ወደ ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለመጓዝ የተያዘ ምንም አይነት መርሐ ግብር አለመኖሩን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ምንጮቻችን አረጋግጠውልናል።(fastmerja)

የቅዱስነትዎ ቡራኬ ይድረሰን።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Nov, 09:02


"እመ ብርሃን!" ብሎ ሲጮህ የሰማይና የምድር ንግሥት የሆነች እመቤታችን ከፊቱ ቁማ ታየችው::

ታላቁ አባት አባ ሕርያቆስ ፍቅርና ደግነት እንጂ ትምህርት ያልነበረው አባት ነበር፡፡ በብሕንሳ ገዳም የሚኖርው ይህ አባት ለጸሎት ያህል መዝሙረ ዳዊትንና አንዳንድ መጻሕፍትን ብቻ ነበር የሚያውቀው ብዙዎች ግን በአንድ ነገር በሚገባ ያውቁታል፤ ለእቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያን ባለው ፍቅር፡፡ ታዲያ በተለይ ከመዝሙረ ዳዊት መዝሙር 44ን ፈጽሞ ይወደው ነበር፡፡ በየሔደበትም ይህን ስለ እመቤታችንና ስለጌታችን የሚያወሳ መዝሙር በቃሉ ይጸልይ ነበር፡፡ ብዙዎችም በትምህርቱ ደካማ በመሆኑ ይዘባበቱበት ነበር፡፡

ዛሬም በዘመናችን እኛ እውቀት ያልነውን ዘመናዊነት ባለማወቃቸው የምንንቃቸው ገዳማውያን አባቶች የሚሉንን ብንሰማ ሀገራችን የት በደረሰች ነበር፡፡ ለእነዚህ ገዳማውያን አባቶች ክብር ቢኖረን፣ ገዳማቸውን ለማጽናትና በጦርነት ቀጠና ውስጥ ያለውን ሙትአንሳ  ማር ቅዱሰ ሚካኤል አድነት ገዳም አቅማችን በፈቀደ ብናግዝ በጸሎታቸው በረከት እንጠቀማለን፡፡

////////////////////////////////////////////////////////////////////////
ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስ፤ አንድ ቀን ታዲያ አባ ሕርያቆስ መንገድ ይወጣል:: በበርሃ ብቻውን እየተራመደ: "ጐሥዐ ልብየ ቃለ ሠናየ" እያለ እየዘመረ: ተመሥጦ ቢመጣበት መንገድ ሳተ:: እርሱ በምስጋናው ሲደሰት እግሩ ግን ከገደል ጫፍ ደርሶ ነበር:: ገደሉን ልብ አላለውም ነበርና ሳይታወቀው ወደ ገደሉ ውስጥ ተወረወረ::

በዚህ ጊዜ ደንግጦ ቢመለከት እጅግ ጥልቅ በሆነ ገደል ውስጥ ራሱን አገኘው:: ነገር ግን አንድም አካሉ አልተነካም:: ልብሱም አልቆሸሸም:: ለራሱ ተገርሞ ዙሪያ ገባውን ሲመለከት እርሱ ቁጭ ያለበት ብርሃንን የተሞላ የልብስ ዘርፍ ነበር:: "እመ ብርሃን!" ብሎ ሲጮህ የሰማይና የምድር ንግሥት የሆነች እመቤታችን ከፊቱ ቁማ ታየችው:: እመ አምላክን በገሃድ ቢያያት እንደ እንቦሳ ዘለለ::

እግዚአብሔር ልብንና ኩላሊትን ይመረምራልና በሰዎች ዘንድ ደካማ መስለው የሚታዩትን ይመርጣቸዋል፡፡ ዓለምንና ኮተቷን ትተው የወጡ ገዳማውያን አባቶች ጥሪያቸው አንድና አንድ ነው፤ ለስጋ ገበያችሁ ስትሮጡ በነፍሳችሁ እንዳትጎዱ በገንዘባችሁ የበረከት ስራ ስሩበት፣ በሰማይም ብል የማይበላው መዝገብ ይኖራችኋል ነው፡፡

////////////////////////////////////////////////////////////////////////
አባ ሕርያቆስ የሁልጊዜም ምኞቱ የእመቤቴ ምስጋና በዝቶልኝ፣ እንደ እንጀራ ተመግቤው፣ እንደውሃ ጠጥቼው ባየሁ የሚል ነበር፡፡ እመብርሃን ምኞቱን አሳክታለትም አሁን ድረስ የምንጠቀምበትን ቅዳሴ ማርያምን ጨምሮ ከ10 ሺህ በላይ ቅዱሳን ድርሰቶችን ደርሷል፡፡

እርሱ ሳያውቅ ምስጋናዋን ብቻ እያሰበ ወደ ገደል ሲወድቅ በቀሚሷ ዘርፍ እንዳዳነችው ሁሉ ገዳማውያን አባቶችን የአባ ሕርያቆስን መንገድ ተከትለዋልና እርሷ ትባርካቸዋለች፡፡ እርሱ ቅዳሴ ማርያምን ለእመብርሃን ምስጋና በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶ አዘጋጀ እኛ ደግሞ ቅዳሴዋን እየሰማን ነፍሳችን ትለመልማለች፡፡

ገዳማውያን አባቶችም የሚያለሙት ገዳም ነገ የምንባረክበት፣ ለሀገር ለወግን የሚጸለይበት ነውና እንዳቅማችን እናግዝ፡፡  

ድጋፍ ለማድረግ :- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Nov, 07:30


በወላይታ ሶዶ የ15 ዓመት ታዳጊዋን ለአምስት ሆነው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾ በጽኑ እስራት ተቀጡ

በወላይታ ሶዶ ለአምስት ሆነው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ግለሰቦች በጽኑ እስራት መቀጣታቸውን የወረዳው ፍ/ቤት አስታውቋል ።ተከሳሾቹ በቁጥር አምስት ሲሆኑ ጉርዛ ጉቡላ፣ጉቴ ጴጥሮስ፣ሙርቴ ሙኩሎ፣ወጣት ጩምቡሎ ጩጩሞ እና  ወጣት ካፍቴ ኢዮና  የተባሉ ናቸው፡፡

ግለሰቦቹ በወላይታ ዞን በዑባ ደብረ ፀሐይ ወረዳ ሻላ ጽጾ ትፌ ቀበሌ ክልል ውስጥ ልዩ ሥሙ ጽጾ ንዑስ ተብሎ በሚጠራበት አካባቢ ከምሽቱ 2:00 ሰዓት አካባቢ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈፀባቸው ተገልፆል፡፡ የግል ተበዳይ የሆነችው በየነች ሞርካ የተባለች የ15 ዓመት ታዳጊ ስትሆን የጓደኛዋ ሠርግ ቤት ሄዳ ስትመለስ ተከሳሾች ሆን ብለው በቡድን ተደራጅተው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል እንደፈፀሙባት የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት እና ገጽታ ግንባታ ዳይሬክተር ኢንስፔክተር አሸናፊ ኃይሌ  ለብስራት ሬዲዮ ቴሌቪዥን ተናግረዋል ።

ተከሳሾቹን  ፖሊስ በቁጥጥር ስር በማዋል በሰውና በህክምና ሰነድ ማስረጃ አደራጅቶ ለአቃቤ ህግ ያቀርባል፡፡አቃቤ ህግም ከፖሊስ የደረሰውን የምርመራ መዝገብ መነሻ በማድረግ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ክስ በመመስረት ፍ/ቤት ያቀርባል።

በዚህም መሰረት የወረዳዉ ፍርድ ቤት ህዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው የወንጀል ችሎት በእያንዳንዳቸው ተከሳሾች ላይ በ14 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ፍ/ቤት ውሳኔ ማስተላለፉን ኢንስፔክተር አሸናፊ ኃይሌ  ለብስራት ሬዲዮ ቴሌቪዥን ተናግረዋል ። (ዳጉ_ጆርናል)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

15 Nov, 07:08


ቀዳማዊ እመቤት ዝናሺ ታያቸዉ "የህብርተሰቡን ችግር አዉቀዋለሁ የህዝብ ልጅ ነኝ" ሲሉ ተናገሩ

ቀዳማዊ እመቤቶ በፅህፈት ቤታቸዉ ስር በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የዳቦ እና የትምህርት ተቆማትን በማስገንባታቸዉ የሚያመሰግኖቸዉ ወገኖች ካባ እንደሸለሞቸዉ ይታወሳል ፡፡

በሌላ ወገን ፅህፈት ቤታቸዉ ኦዲት የማይደረግ ለብልሹ አሰራር የተጋለጠ አሰራር የሚከተሉ ናቸዉ በማለት ቀደማዊ እመቤቶን የሚወቅሱ አሉ ፡፡

እሳቸዉ ግን "ዳቦ ብሉ ብለን አቅርበናል፣ ሰላም ማፅናት የህዝብ ስራ ነዉ"በሚለዉ ንግግራቸዉ ይታወቃሉ ፡፡

በአንድ ዉይይት መድረክ ላይ በመገኘት የህብርተሰቡን ችግር አዉቀዋለሁ ፡የህዝብ ልጅ ነኝ ፡ ወደ ላይ ሳይሆን ወደ ታችኛዉ የህብረተሰብ ክፍል ማየት ይቀናኛል ሲሉ ቀዳማዊ እመቤቶ ተናግረዋል ፡፡

ይሄን ይበሉ እንጂ አዉቀዋለሁ የሚሉት ህዝብ አብዛኛዉ ኑሮ ዉድነት ከአቅሙ በላይ ሆኖ የእለት ጉርሱን ማሞላት በተቸገረበት ግማሹም ቀዬዉ በታንክ እና በድሮን እየታመሰ ባግዳድ በሆነበት የህዝቡን ችግር ካወቁት ለምን ለመፍታት አልሞከሩም የሚለዉን ጥያቄ አለመመለሳቸዉ አጠያያቂ ያደርገዋል ፡፡

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 18:06


የአንድ ቀን ህፃን ልጅ ተጥላ ተገኘች‼️

እንሴኖ፣ህዳር 5/2017 ዓ.ም በእንሴኖ ከተማ አስተዳደር ጫፍ እንሴኖ ኡስሜ ቀበሌ መውጫ ለሊት ላይ በአንድ መኖሪያ ቤት ከግቢ አጥር ውጪ አጠገብ የአንድ ቀን ህፃን ተጥላ ተገኝታለች።

በዚህም የቤተሰቡ አባላት ጠዋት ከመኖሪያ ቤታቸው ግቢ ውጭ ያገኟትን ህፃን ለከተማው ፖሊስ ፅ/ቤት አስረክበዋል።

የፖሊስ አባላቱ ከመንገድ ትራንስፖርትና መንገድ ደህንነት ጋር በመሆን ለህፃኗ አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን በማሟላት እንዲሁም የተጨማሪ የህክምና ምርመራ እንድታገኝ ያደረጉላት ሲሆን

በአንዲት አጥቢ የፖሊስ አባላት አማካኝነት ለህፃኗ ጡት እንድትጠባና እና እንክብካቤ እየተደረገላት መሆኑን ከፖሊስ ፅ/ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 18:04


ጊዜው የመረጃ ነው ❗️
ለዚህ ደግሞ እውን የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ ሁላችሁም የምትመርጡት ቻናል ይሆናል ወቅታዊ ፤ትኩስ መረጃዎችን የሚዘግብ ምርጥ ቻናል 👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 18:02


የተባበሩት መንግስታት በኢትዮጵያ በትዳር ውስጥ የሚፈጸም አስገድዶ መድፈር በወንጀል እንዲያስቀጣ ጠየቀ።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፤ በኢትዮጵያ በትዳር ውስጥ የሚፈጸም አስገድዶ መድፈር በወንጀል እንዲያስቀጣ ፣ የሞት ቅጣት እንዲቀርና ሕጻናትን ለውትድርና መመልመል እንዲቆም ጠየቀ

የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ትናንት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ይዞታ ላይ ባደረገው ግምገማ በርካታ አገራት አሳሳቢ ባሏቸው የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ዙሪያ ለኢትዮጵያ ምክረ ሃሳቦችን ሰጥተዋል።

ከምክረ ሐሳቦቹ መካከል፣ የሞት ቅጣት እንዲቀር፣ በትዳር ውስጥ የሚፈጸም አስገድዶ መድፈር በወንጀል እንዲያስቀጣ ኾኖ እንዲደነገግና ሕጻናትን ለውትድርና መመልመል እንዲቆም የሚሉት ይገኙበታል።

በጋዜጠኞች፣ በሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ በሲቨክ ማኅብረሰብ ድርጅቶችና በተቃዋሚ የፖለቲካ ኃይሎች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች፣ የአስገድዶ መሠወር ድርጊቶችና ከሕግ ውጪ የኾኑ እስሮች እንዲቆሙና በጊዜያዊ ማቆያዎች የተፈጸሙ የሥቅየት ድርጊቶች በገለልተኛ አካል እንዲመረመሩም በርካታ አገራት ምክረ ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡

Via ዋዜማ

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 15:55


በመንግስት የሚፈጸሙ የድሮን ጥቃቶች ሰላማዊ ዜጎችን ለህልፈት እየዳረገ ነው”- ኢሕአፓ

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ “የዜጎችን ህይወት የመጠበቅ ሃላፊነት ያለበት መንግሥት ቢሆንም በሚያሰማራቸው የጸጥታ ሃይሎችና የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ጭምር የዜጎች ህይወት በበርካታ የሀገሪቱ ክፍሎች እንደቅጠል እያረገፈ ይገኛል” ብሏል፡፡

ኢሕአፓ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ህገመንግሥቱን የመንግሥት አካላት ራሳቸው ካላከበሩት እንዴት ሊያስከብሩት ይችላሉ “በንጹሀን ዜጎች ላይ የሚደረጉት ግድያዎች ይቁሙ” ሲል አሳስቧል፡፡

እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት መገናኛ ብዙሀን ከመዘገብ ቢቆጠቡም በውጪ የመገናኛ ብዙሀን ጭምር ጥቃቱ መፈጸሙን እየገለጹ መሆኑን እና ፓርቲውም አጣርቻለሁ ያለውን በየክልሉ የደረሱትን ጥቃቶች አስታውቋል፡፡

ፓርቲው አጣርቻለው ባለው መሰረት ኦሮሚያ ክልልን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የሚደርሱ ጥቃቶች የሟቾችን ቁጥር እያሻቀበ መሆኑን እና ጥቃት ከተፈጸመባቸው ውስጥም ነፍሰጡሮች፣ የጤና ባለሙያዎች እና በትምህርት ቤት ውስጥ የነበሩ ተማሪዎች እንደሚገኙበት አመላክቷል፡፡

በመሆኑም “ወደፊት ትውልድ እንዲከፍል በብድር በመጣ የጦር መሳሪያ ንጹሀን ዜጎች ላይ የጅምላ ጭፍጨፋ ማካሄድ አግባብነት የለውም”፤ መንግሥት ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው ለማለት እንደዚህ ያለውን ሁኔታ በዝምታ ማስቀጠል አይችልም ሲል ኮንኗል፡፡

ኢሕአፓ መንግሥት በተለይ የጦርነት አውድማ በተደረጉት በአማራ፣በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝና በደቡብ ክልሎች ዉስጥ የሚደረገውን ህገመንግሥቱን እየጣሱ ያሉትን፣ መንግሥት መር የዜጎች ግድያዎችን በጥብቅ ማውገዙን እና ጦርነቶቹ አሁኑኑ ይቁሙ ሲልም አሳስቧል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 08:46


መምህሩ የ2 ሚሊየን የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ አሸናፊ ሆኑ

መምህር አዳነ ደሴ ይባላሉ የመምህርነቱን ሙያ በቅርብ ነው የተቀላቀሉት ፡፡ መምህር አዳነ የቀብሪደሀር ነዋሪ ሲሆኑ በ28ኛው አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ2ኛው ዕጣ የ2 ሚሊየን ብር ተሸላሚ ሆነዋል ፡፤ በደረሳቸውም ገንዘብ መኖርያ ቤት እንደሚገዙበት ገልጸዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 08:46


Samsung  Galaxy  note  3
አዲስ  አንደታሸገ 
32  gb
3 gb ram
ዋጋ 4000  ብር በማከፋፈያ ዋጋ
Call me 👇👇👇👇
☎️ 0909255008
☎️ 0912739699
ተጨማሪ ስልኮችን  ለመመልከት
አና ስልክ ለመሽጥ ከፈለጉ 👇 ቤተሰብ ይውኑ
👉https://t.me/used_phone_ethiopian

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 07:08


#FactCheck "የድሮ ፎቶ" እንዲመስል በቅንብር የተሰራ ምስል

'አበበ ቶላ ፈይሳ' የተባለ ፌስቡክ ላይ ከ158 ሺህ በላይ ተከታዮች ያሉት ግለሰብ "የድሮ ፎቶ እያወጣህ እንደ አዲስ የምትለጥፍ ከሆነ..." በሚል ያሰራጨው ምስል እንዳለ ተመልክተናል።

ግለሰቡ በዚህ ልጥፉ ላይ ከትናንት ጀምሮ ማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲንሸራሸር የነበረው የፋኖ ሀይሎች አመራር የሆነው የዘመነ ካሴ ምስል "ዓመት የሞላው" መሆኑን ገልጿል።

ይህን ያሳያሉ ያላቸውን እና የፋኖ አመራሩን ፎቶ አምና፣ ማለትም እአአ በ2023 የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች አጋርተውት ነበር ያላቸውን ምስሎች አያይዟል።

ኢትዮጵያ ቼክ በዚህ ዙርያ ማጣራት እንዲያደርግ ጥያቄ የቀረበለት ሲሆን እኛም በዚህ ዙርያ ፍተሻ አርገናል።

በዚህ ዙርያ ባደረግነው ማጣራት ምስሎቹ የድሮ እንዲመስሉ '2023' የሚል ዓመት በፎቶሾፕ ቅንብር እንደገባባቸው ተመልክተናል። ቅንብሩ ሲሰራም የፌስቡክን ዲዛይን በማይመስል መልኩ ተጣሞ እና ከዲዛይን ውጪ ክፍተት ኖሮበት ሆኖ እንደተሰራ መመልከት ይቻላል።

ከዚህም በተጨማሪ መረጃውን አጋርተዋል ወደተባሉት የፌስቡክ ገፆች እና አካውንቶች በመሄድ ምርመራ ያደረግን ሲሆን "የአርበኛ ዘመነ ካሴ የዕለቱ መልዕክት" ከሚለው ፅሁፍ ጋር ተጋርቶ የነበረው ሌላ የፋኖ አመራሩ ምስል መሆኑን ለማየት ችለናል።

በዚህም ምክንያት 'አበበ ቶላ ፈይሳ' በተባለው ግለሰብ የተሰራጨው መረጃ የተሳሳተ እና በቅንብር የቀረበ መሆኑን ማረጋገጥ ችለናል።

ከአውድ ውጪ ከሚቀርቡ፣ በቅንብር ከሚሰሩ እና ተጋነው ከሚሰራጩ መረጃዎች ራሳችንን በማራቅ የሀሰተኛ መረጃ ስርጭትን እንከላከል።

ኢትዮጵያ ቼክ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 05:58


በሶማልያ ግዛት ስር የተጠቀለለው የኢትዮጵያ መሬት‼️

ሶማልያ በመማሪያ መጽሐፍቶቿ ላይ የኢትዮጵያን ግዛቶች በራሷ ግዛት ስር ማካተቷ ተሰማ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያን ‹የሕልውና ስጋቴ ናት› በመማሪያ መጽሐፍቷ ላይ አካታለች፡፡

ሶማሊያ ኢትዮጵያን የሕልውና ሥጋቴ ናት በማለት ተማሪዎቿን እያስተማረች ነው፡፡ ለዚህም የመማሪያ መጻሕፍቷን እንደገና መከለሷን ኢንሳይድ አፍሪካ ዘግቧል፡፡

የሶማልያ መንግስት ሶማልያውያን ታዳጊዎች እና ህፃናት ኢትዮጵያ የህልውና ስጋት እና የሶማሊያ ታሪካዊ ጠላት እንደሆነች እንዲያምኑ በትምህርት ቤት ልጆች ላይ ማስረፅ ጀምሯል።

ይህንን ትርክት ለመደገፍ የሞቃዲሾ አስተዳደር ለመካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የታሪክ እና የጂኦግራፊ መማሪያ መፃህፍትን ከልሷል፡፡ እነዚህ የተሻሻሉት የታሪክ መማሪያ መጽሃፍት በኢትዮጵያ እና ሶማልያ መሀል ጥላቻ እና ቁርሾን የሚፈጥሩ ምእራፎች የተካተቱበት ነው፡፡

በተጨማሪም የተሻሻለው የጂኦግራፊ መማሪያ መፃህፍት የኢትዮጵያን መሬት በሶማሊያ ግዛት ውስጥ እንዲካተት እና እንዲጠቀለል አድርጎ ነው ያሻሻለው፡፡ በሶማልያ ግዛት ስር እንዲካተት የተደረገው የኢትዮጵያ መሬት አብዛኛው የሶማሌ ክልል ክፍል ነው፡፡

ይህም የሶማልያ ታዳጊ ትውልድ የዚያድ ባሬ ‹የታላቋ ሶማልያ› ትርክት በውስጣቸው ለማስረጽ ታልሞ የተደረገ ሳይሆን እንዳቀረ ተገምቷል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 05:36


ሊጨምር ነው‼️

መንግሥት ከውጭ መሉ በሙሉ ተገጣጥመው በሚገቡ በኤሌክትሪክበሚሠሩ የቤት አውቶሞቢሎች ላይ የ5 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ ጭማሪ አድርጓል!!

በዚህ መሠረት በተሽከርካሪዎቹ ላይ የጉምሩክ ቀረጡ ከ15 በመቶ ወደ 20 በመቶ አድጓል።

የ ተሽከርካሪ አስመጪዎች፣ የታክስ ጭማሪው ሥራ ላይ ሲውል የተሽከርካሪ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ ሊጨምር እንደሚችል ተናግረዋል።

ዓለማቀፉ የገንዘብ ድርጅት፣ መንግሥት ከታክስ የሚያገኘውን ገቢ እንዲጨምር ማሳሰቡ ይታወሳል።(ሸገር ፕረስ)

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 05:32


በኢየሩሳሌም መቅደስ ደጃፍ ላይ ስምንት ሙዳየ ምጽዋት ይቀመጥ ነበር። ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኔዓለም በሴቶች መግቢያ በኩል ባለው ሙዳየ ምጽዋት አጠገብ ቆሞ፣ ሁሉን በሚያውቅ ባህርይው ስጦታውንና ስጦታው የተሰጠበትን ልብ ያይ ነበር። አንዳንዶች ለዝና ሰጡ፣ ሌሎች ስጦታቸውን ኑሮአቸውን ሊያናጋ እንደማይችል በማሰብ ሰጡ።

አንዲት ድሃ መበለት ግን በቤትም በእጇም የነበራትን ሁለት ሳንቲም በሙሉ ሰጠች። ከእነዚህ ከሁለት ሳንቲሞች ውጪ በምድር ላይ ምንም ጥሪት ሀብት የላትም። በዚህ ጊዜ ጌታ "እውነት እላችኋለሁ፣ ይህች ድሃ መበለት ከሁሉ አብልጣ ጣለች እነዚህ ሁሉ ከትርፋቸው ወደ እግዚአብሔር መዝገብ ጥለዋልና ይህች ግን ከጉድለቷ የነበራትን ትዳርዋን ሁሉ ጣለች" አለ፡፡


ይህ በቅዱስ ሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 21፣1-4 የሰፈረው ይህ ቃል የመስጠትን ምንነት ጌታችን በሚገባ ያስረዳበት ነው፡፡ ሁሉ የእርሱ ሲሆን በቸርነትና በልግስና ከሰጠው ላይ ስጡኝ ብሎ ይለምናል፡፡



የዚህች መበለት በጌታችን የተደነቀ መስጠት ብዙ ይነግረናል፡፡ አለማስተዋል እንጂ እንኳን ገንዘባችን እኛ ራሳችን ዋጋ የተከፈለብን የእግዚአብሔር ገንዘቦች ነን።
አንዳንዶቻችን ከሰጠን የሚጎድልብን እየመሰለን እንሰስታለን፣ እግዚአብሔር ግን ስጡኝና ፈትኑኝ፣ የጎደለውን ባልሞላ በረከቱን ባላበዛ ታዘቡኝ ይለናል። ደግሞም ስጦታ ከጉድለት እንጂ ከትርፍ አይደለም።


ስጦታችን ካልተሰማን ገና አልሰጠንም ማለት ነው። እናም ማትረፍ ከፈለግን ከጉድለታችንም ቢሆን በፍቅር እንስጥ። በተለይ በአስቸጋሪ ሁኔታ ክረምቱን እያሳለፈ ላለው ገዳምና አባቶች እጃችንን እንዘርጋ፡፡



ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

14 Nov, 05:01


መረጃ ‼️

በሶማሊያ አንድ ታጣቂ በከፈተዉ ተኩስ ሁለት ኢትዬጲያዊያን ተገደሉ!

በሶማሊያ ጋልጋዱል ግዛት የሶማሊያ ወታደር ዩኒፎርም በለበሰ ታጣቂ በተከፈተ ተኩስ ሁለት ኢትዬጲያዊያን ተገድለዋል

ይኼን ተከትሎም በግዛቶ ዉስጥ የሚኖሩ ኢትዬጲያዊያን ዛሬ ከሰአት በሆላ ተጨማሪ ጥቃት እንዳይደርስባቸዉ በመስጋት ለቀዉ እየወጡ እንደሆነ ተሰምቶል ፡፡

በጥቃቱ ዙሪያ  እስካሁን የሶማሌያ  መንግስት ምንም ያለዉ ነገር የለም ፡፡

በሶማሊያ የኢትዬጲያ ኢምባሲም ይሁን የመንግስት ባለስልጣናት ስለ ዜጎቻቸዉ ሞት እስካሁን ዝምታን መርጠዋል ፡፡

via አንኳር_መረጃ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

13 Nov, 18:09


አንድ ግለሰብ በደቡባዊ ቻይና በፈጸመው የመኪና ጥቃት ቢያንስ 35 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

በደቡባዊ ቻይና በተፈጸመ የመኪና ጥቃት ቢያንስ 35 ሰዎች ተገደሉ። በአገሪቱ ባለፉት አሥርት ዓመታት በላይ በሕዝብ ላይ የተፈጸመ እጅግ አስከፊው ጥቃት እንደሆነ ይታመናል።

ክስተቱ በቻይና ብሔራዊ ቅሬታን የቀሰቀሰ ሲሆን ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ በበኩላቸው ወንጀል ፈጻሚው ግለሰብ "ከባድ ቅጣት" እንደሚጠብቀው ቃል ገብተው የተጎዱትን ለማከም "ሁሉን አቀፍ ጥረት" እንዲደረግ ጠይቀዋል።

ፖሊስ እንደገለጸው ከሆነ ሰኞ ዕለት አንድ ግለሰብ ዙሃይ በሚገኘው ስታዲየም የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሰዎችን በመኪናው ገጭቷል።

“በአስከፊው እና በአሰቃቂው ጥቃት” አዛውንቶች እና ህጻናትን ጨምሮ 45 ሰዎችም መቁሰላቸውን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ፖሊስ እንዳለው ከሆነ የ62 ዓመቱ አሽከርካሪ ፋን እንደሚባልና ድርጊቱን የፈጸመው በፍቺው ውሳኔ ዙሪያ ደስተኛ ባለመሆኑ የተነሳ ይመስላል ።

ግለሰቡ ከዙሃይ ስፖርት ማዕከል ለመሸሽ ሲሞክር በቁጥጥር ስር መዋሉን እና በራሱ ላይ ባደረሰው ጉዳት ኮማ ውስጥ እንደሚገኝ ፖሊስ በመግለጫው አክሏል።

ስለተገደሉት ሰዎች ዝርዝር መረጃ በባለሥልጣናት በኩል አልተገለጸም።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

13 Nov, 18:07


ጊዜው የመረጃ ነው ❗️
ለዚህ ደግሞ እውን የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ ሁላችሁም የምትመርጡት ቻናል ይሆናል ወቅታዊ ፤ትኩስ መረጃዎችን የሚዘግብ ምርጥ ቻናል 👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Nov, 18:12


ኢትዮ ቴሌኮም በቢሾፍቱ የ5ጂ ኢንተርኔት ኔትዎርክ አገልግሎት አስጀመረ‼️

በቢሾፍቱ ከተማ የቱሪዝም ዘርፉን ወደላቀ ደረጃ ለማሻገር ያስችላል የተባለው የ5ጂ አገልግሎቱን የቢሾፍቱ ከተማና የኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ አመራሮች በይፋ አስጀምረዋል።

የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህወት ታምሩ የ5ጂ አገልግሎት በቢሾፍቱ ከተማ መጀመሩ ከተማዋ በቱሪዝም፣ በንግድና በሌሎችም ዘርፎች ከፍተኛ ዕድገት ለማምጣት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።

በከተማዋ የ5ጂ አገልግሎት መጀመር ስማርት ቢሾፍቱን ለመገንባት አስተዋጽኦው ከፍተኛ መሆኑንም ተናግረዋል።

የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ አቶ አለማየሁ አሰፋ፥ በዓለም አቀፍ ደረጃ የመጨረሻው ፈጣን የሆነውን የ5ጂ አገልግሎት በከተማዋ መጀመር የቢሮ ስራዎችን ለማቀላጠፍ፣ ለተገልጋዩ ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት፣ ስማርት ሲቲን ለመገንባት፣ የቢሾፍቱን የቱሪስት መስህብነት አቅም ለማሳደግና በርካታ አገልግሎቶችን ለማከናወን የሚረዳ መሆኑን ገልፀዋል።

130 ዓመታት ለህዝቡ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ኢትዮ ቴሌኮም ዓለማችን የደረሰችበትን የ5ጂ ኔትዎርክ አገልግሎት በቀጣይ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ለማስጀመር እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Nov, 17:31


ከሰሞኑ በስፋት ህዝብን እያስጨነቁ ያሉ፣ ብዙም ትኩረት ግን ያላገኘው የወጣቶች አፈሳ ነው። በአዲስ አበባ እና እንደ አዳማ ባሉ ከተሞች ድርጊቱ የከፋ ደረጃ ላይ ደርሷል፣ ሚድያዎቻችን ሽፋን እንኳን እየሰጡት አይደለም።

የሚገርመው በአዳማ በፋብሪካዎች እና በአዋሳኝ ቦታዎች ባሉ ኢንደስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ጭምር ታፍሰው ተወስደው በገንዘብ እየተለቀቁ ነው። በግልፅ እገታ እንዲህ ተጀመረ ማለት ነው?

እስቲ ህዝብ የሚለውን ተመልከቱ:

- "ሰላም ኤሊያስ፣ በአዳማ ወጣቶች ከቤት መውጣት አልቻልንም፣ አፈሳ በሚል ምክንያት መታወቂያ ያለውም የሌለውም በሚሊሻ ይያዝና የቀበሌ አዳራሽ ውስጥ ይታጎራል፣ የኔ ሰፈር አዳማ ቦሌ የሚባለው ቦታ ነው፣ አንድ ጓደኞዬ የግል ዩኒቨርስቲ የሚማር በ 16/02/2017 ቀን 10:00 ሰአት የተያዘ  ከተያዘ ዛሬ 14 ኛ ቀኑ ነው።  ታፍሰው nafyad ት/ቤት ያለዉ ቀበሌ ገብተው ከቤተሰብ ጋር እንኳን መገናኘት አይቻል፣ ቤተሰብ በዱላ ነው ሚያባሩት ሊጠይቅ የሄደን ሰው ። ብር ያለው 50 ሺህ ብር ከፍሎ ይወጣል፣ እሱም የትኛው ቀበሌ እንደገባክ ከታወቀ ነው፣ ስልክ ይነጠቃል ዛሬም በጠራራ ፀሀይ በማፈስ ላይ ናቸው፣ ሁሉም ነገር በጣም ነው ሚያስጠላው።"

- "ሰላም፣ ባለፈው ወንድሜ በኦሮሚያ ፖሊስ ቡራዩ ክፍለ ከተማ በተለምዶ አሸዋ መዳ ተብሎ በሚጠራ አከባቢ ገብርኤል ሰፈር ፖልስ ጣቢያ ነበር እዛው አከባቢ በነበረው ስውር ቤት እስከ 1,400 ልጆች ታፍነው ነው ያሉት እና እኔም እግዚአብሔር ረድቶኝ 15,000 ብር ከፍዬ ወንድሜን አስፈትቻለሁ። ካልሆነ ይዘውት እንደምሄዱ ስያስፈራሩኝ ነው ሄጄ  ያስፈታሁት። ብዙ ታፍነው ነው ያሉት ቤተሰብ እንኳን የት እንዳሉ የማያውቃቸው እና በደላላ ጥበቃ ትሆናላችሁ ተብለው እና በ10 ቀን ውስጥ 7,000 ብር እንደሚከፈላቸው ተነግሮ ነው የሸወዷቸው እና ደላላው 5 ልጆች ካመጣላቸው 10,000 ብር ይከፍላል።"

- "አዳማ ከአዲስ አበባ በባሰ መታወቂያ ኖረህም አኖረህም በቃ እየታፈስክ ነው የምትወሰደው ። በአሁን ሰዓት ሰዎች ያውም ምንም የስራ እንቅስቃሴ በጠፋበት ጊዜና ኑሮ እንዲህ እንደ እብድ ለየብቻ ማስወራት በጀመረበት ጊዜ ተንቀሳቅሶ የተገኘውን ለቤተሰብ ይዞ ለመግባት የአፈሳው ነገር ከባድ በመሆነ ብዙ ሰው በፍራት ረሃቡን ተጋፍጦ ከቤት ከመውጣት እየታቀበ ነው።"

- "አዳማ ላይ እናቶች ምነው ወንድ ልጅ ባልኖረኝ የሚሉበት ዘመን መቷል መንገድ ላይ የተገኘ ሁሉ እየታፈሰ ነው"

- "እንዴት አደርክ? ጓደኛዬ ወደ ውጭ የሚልከው ምርት አምጥቶ አዳማ ማበጠሪያ እያስበጠረ 10 ሰራተኞችን እዛው ድርጅቱ ውስጥ ያሉትን በአፈሳ ወሰዷቸው ትናንት"

ይሄ ከብዙ በጥቂቱ ነው፣ ፈጣሪ ይሁነን።

መልካም ቀን።

via-EliasMeseret

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Nov, 17:26


ጊዜው የመረጃ ነው ❗️
ለዚህ ደግሞ እውን የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ ሁላችሁም የምትመርጡት ቻናል ይሆናል ወቅታዊ ፤ትኩስና የጦርነቱን ድባብ የሚዘግብ ምርጥ ቻናል 👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Nov, 17:26


የባንክ ኢንዱስትሪውን ዘግይተው ከተቀላቀሉ መካከል አንዱ የሆነዉ አሃዱ ባንክ በተጠናቀቀው 2016 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 120 ሚሊዮን ብር ገደማ ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል።

ባንኩ ስራ በጀመረበት የመጀመሪያ አመት ማለትም 2015 የስራ አፈፃፀሙ 267.7 ሚሊዮን ብር ኪሳራ ያስመዘገበ ቢሆንም በተያዘው በጀት ዓመት ግን ወደ ትርፍ መሸጋገር መቻሉን ነዉ በሪፖርቱ ያስታወቀው።

በሁለት ዓመቱ የስራ ቆይታዉ ትርፍ ማስመዝገብ የቻለዉ አሃዱ ባንክ አጠቃላይ ሃብቱ 6.4 ቢሊዮን ብር መድረሱን እና 1.4 ቢሊዮን ብር ደግሞ የተፈረመ ካፒታል መሆኑን ጠቅሷል።

እኤአ በ 2021 የተቋቋመው ባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ሂሳብ 4.66 ቢሊዮን ብር መድረሱን ገልጿል። በተጠቀሰው የስራ ዘመን 80 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚሆን የዉጭ ምንዛሪ መሰብሰብ መቻሉን ነዉ ያስታወቀው።

Via Capital

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Nov, 10:14


የሸበሌ ወንዝ ሞልቶ ባደረሰው የጎርፍ አደጋ በ3 ወረዳዎች ላይ ጉዳት አስከተለ

በሱማሌ ክልል ስር በሚገኙት ቀላፎ ሙስታሄርና ፌርፌር ወረዳች ላይ ነው የጎርፍ አደጋው ውድመት ያስከተለው፡፡

አደጋውን ተከትሎም ጉዳት በደረሰባቸው አካባዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች በአነስተኛ ጀልባች እንዲወጡ መደረጉም ነው የተገለጸው ፡፡

ከዚህ ቀደም በክልሉ ሸበሌ ዞን በደረሰ ተመሳይ አደጋ ከ6 ሺህ186 ሄክታር በላይ የሰብል መሬት ላይ ጉዳት ሲደርስ ከሁለት ሺ 827 በላይ አባወራዎች ደግሞ ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Nov, 09:59


ልጁን ቤት ውስጥ በእምነት ኮትኩቶ የሚያሳድግ አንድ አባት ነበር፡፡

ከእለታት በአንዱ ቀን አባት ልጁን ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ቤተክርስቲያን ይወስደዋል፡፡

የእለቱ ትምህርታቸውን ተከታተልው ጸልየው ካበቁ በዋላ፣ ቤተክርስቲያኗ መተዳደሪያዋ ከህዝብ የሚገኝ ነዋይ ስለሆነ ገንዝብ መሰብሰቢያ ሰሀን ይዞር ጀመር፡፡
ሁሉም የአቅሙን አውጥቶ ሲሰጥ ጊዜ ይህ ልጅ ግራ ገባው፤ ኪሱ ቢገባም የሚሰጥ ነገር የለውም፡፡

ሰሀኑ ዘሮ ሊመለስ ሲል ይህ ህጻን እጁን አወጣና ሰሀኑን መሬት ላይ አስቀምጦ በእግሩ ቆመበት፤
ይህን ግዜ ሁሉም ግራ ተጋብተው ያዩት ጀመር፤
ከዛም እንዲህም አለ፤
ፈጣሪዬ ሆይ ምንም የምሰጥህ የለኝምና ይኸው ራሴን ሰጥቼሃለሁ አለ፡፡

እኛስ ፈጣሪ በሰጠን በረከት፣ጸጋ እሱን ለማስደሰት ምን እያደረግንበት ይሆን?
ህይወታችን በሃብት፣በረድኤት፣በበረከት ሲትረፈረፍና በጸጋ ሲባረክልን፣እኛም ይህን ላደረገልን ፈጣሪ የሚያስደስተውን መልካሙን ስራ ልንሰራ ይገባል፡፡

የደከሙትን ማበርታት፣ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው መደገፍና ምጽዋት መስጠትን መዘንጋት የለብንም፡፡

በተለያዩ ችግሮች እየተፈተኑ ለሚገኙት በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ለሚገኙ መነኮሳት የተቻለንን ድጋፍ በማድረግ በረከትን እናግኝ!


ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

09 Nov, 08:53


በኦሮምያ ክልል ነዋሪዎች ለተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም እና ለሚሊሻዎች በሚል አስገዳጅ መዋጮ እየተጠየቁ መሆኑን አስታወቁ

የኦሮምያ ክልል ነዋሪዎች የአከባቢው ባለስልጣናት በግዳጅ ለተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም እና የአከባቢውን ሚሊሻዎች ለማጠናከር በሚል መዋጮ በተደጋጋሚ አንደሚጠየቁ አስታወቁ።

በተለያዩ መክንያቶች ባለስለጣናቱ አስገዳጅ መዋጮዎችን ስለሚያስከፍሏቸው ለከፍተኛ የገንዘብ ችግር እየተዳረጉ መሆኑን ነዋሪዎቹ ገልጸዋል፣ ለኑሮ ጫና ዳርጎናል ብለዋል።

ባለስልጣናቱ መዋጮ እንዲከፍሉ የሚያስገድዱት መንግስት ሰራተኞችን እና የየአከባቢዎቹን አርሶአደሮች ጨምሮ ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል መሆኑን ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል።

በምዕራብ አርሲ ዞን የቆፋሌ ወረዳ ነዋሪ የሆኑ እና ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ አርሶ አደር እንዳስታወቁት ከአምና 2016 ጥር ወር ጀምሮ ነዋሪዎች ለተማሪዎች ምግብ፣ ለሚሊሻ ዩኒፎርም እና ለምግብ አቅርቦት የሚሆን ገንዘብ እንዲያዋጡ እንደሚጠየቁ አስታውሰዋል።

በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር የሆኑት ተስፋዬ ቶሎሳ (ስማቸው የተቀየረ) ከወርሃዊ ደመወዛቸው 6ሺ ብር ላይ ምክንያቱ ሳይገለጽላቸው እየተቀነሰባቸው መሆኑን ገልጸው እጅግ አሳስቦኛል ሲሉ አስታውቀዋል።
Via -adisstandard

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 19:32


መቐለ ውስጥ ባለፉት 3 ወራት ብቻ 1,088 ወንጀሎች መፈፀማቸው የመቐለ ከተማ ፓሊስ አስታውቋል‼️

ከተፈፀሙት ወንጀሎች መካከል ፦
16 የግድያ
47 የግድያ ሙከራ
16 የሴቶች አስገድዶ መድፈር ይገኙበታል።

በሩብ አመቱ የተመዘገበው የወንጀል ተግባር አሳሳቢና ህዝብ ያሳተፈ የመከላከል ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመላካች ነው ብሏል።

ፖሊስ የወንጀል ተግባራቱ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ 3 ወራት ሲነፃፃር የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ቢሆን ህዝቡ ከወንጀልና የወንጀል ስጋት ነፃ እንዳልሆነ አመላካች ነው ሲል አሳውቋል።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 19:28


ጥቆማ‼️

በርግጠኝነት ኋላ እንዳይቅጫቹ።

በቅርብ ጊዜ ውስጥ ወደ ገንዘብ የሚቀየር ነው።

ይህ ኤርድሮፕ በመጀመር እናንተም ገንዘብ ስሩ።

በዚ Link ጀምሩ👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=KeMafgCX

አሰራሩ ካልገባቹ በዚ ቻናል ተመልከቱ👇
https://t.me/+fzeZ2gn56UE3NTI0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 18:22


ባለፈው ማክሰኞ በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ደቡብ አቸፈር ወረዳ አርጌ በተባለች አነስተኛ ከተማ በድሮን ጥቃት ሕጻናትን ጨምሮ ከ40 በላይ ሰዎች እንደተገደሉና ከ60 በላይ ሰዎች እንደቆሰሉ ቢቢሲ ነዋሪዎችንና የዓይን እማኞች ጠቅሶ ዘግቧል።

ጥቃቱ ጧት ላይ በገበያ ቦታ አካባቢ፣ በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤትና በጤና ጣቢያ ላይ ሦስት ጊዜ እንደተፈጸመ መስማቱን ዘገባው አመልክቷል።

ከሟቾቹ መካከል በትምህርት ቤቱ ጊቢ ውስጥ ኳስ በመጫወት ላይ የነበሩ ከ13 በላይ ሕጻናት ጭምር እንደተገደሉ ዘገባው አመልክቷል።

በጤና ጣቢያው ላይ በተፈጸመው ጥቃት ደሞ፣ አምስት ነፍሰ ጡሮችና ኹለት አስታማሚዎች ተገድለው፣ ሦስት ሴት የጤና ባለሙያዎች ቆስለዋል ተብሏል። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ስለ ጥቃቱ ጥቆማ ጥቆማ ደርሶት መረጃ እያሰባሰበ እንደኾነ የዜና ምንጩ ጠቅሷል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 18:12


የኢትዮጵያ እና ሩሲያ የትምህርት ተቋት በትብብር ለመስራት ተስማሙ

የኢትዮጵያ የትምህርት ሚኒስቴር እና የሩሲያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።

እኩልነት፣ የጋራ ተጠቃሚነትና ውጤታማነት መርህ ላይ የተመሰረተ ነው የተባለው ይህ ስምምነት፤ ሁለቱ ሀገራት በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸው ነው ተብሏል።

የኢትዮጵያ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ በዚህ ወቅት፤ ሩሲያ የሰው ሃይል በማብቃት ዙርያ ድጋፏን አጠናክራ እንድትቀጥል ጠይቀዋል። ስምምነቱን ወደ ተግባር ለማስገባት፤ በሁለቱም ሀገራት በኩል የቴክኒክ ቡድን እንደሚቋቋም፤ የኢትዮጵያ የትምህርት ሚኒስቴር በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ አስታውቋል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 18:10


ጊዜው የመረጃ ነው ❗️
ለዚህ ደግሞ እውን የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ ሁላችሁም የምትመርጡት ቻናል ይሆናል ወቅታዊ ፤ትኩስና የጦርነቱን ድባብ የሚዘግብ ምርጥ ቻናል 👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 17:26


የገዛ ወንድሙን አግቶ ገንዘብ የጠየቀው ግለሰብ በፅኑ እስራት ተቀጣ

ተከሳሽ የኔው ብርሀኑ የእንጅባራ ከተማ አሰተዳደር ነዋሪ ሲሆን በጥቅምት 19/ 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6.30 ሰዓት ከቢዳ ጀጎላ ት/ቤት የሚማረውን ወንድሙን ስልክ በመደወል የእናታችንን ልብስ ውሰድ ብሎ ከት/ቤት ከአሰወጣ በኋላ የ14 ዓመት ወንድሙን በማገት ከወላጅ ቤተሰቦቹ 1,000,000/አንድ ሚሊዮን ብር/ መጠየቁን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።

በሁኔታው የተደናገጡት የታጋች ቤተሰቦች ወዲያውኑ ለእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ፓሊስ በሰጡት ጥቆማ በተደረገ ብርቱ ክትትልና ቁጥጥር በሶስተኛው ቀን ጥቅምት 21/2017 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ሲሆን ከተደበቀበት ቢዳጀጎላ ቀበሌ ልዩ ስፍራ አማያስቲ ጎጥ ላይ እጅ ከፍንጅ ተይዟል።

ፖሊስ ምርመራውን አጣርቶ ለሚመለከተው የፍትህ አካል የላከ ሲሆን መዝገቡ የቀረበለት የአዊ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤትም ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሹ የኔው ብርሃኑ በ7 ዓመት ከ8 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል ሲል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ፖሊስ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ዋና ክፍል የተገኘው መረጃ ያሳያል።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 17:18


ንግሱ ከቤተመንግስት ይወጣና በመንደር ውስጥ ጉብኝት እያረገ ሳለ
ድንገት አንድ ምስኪን ሽመግሌ ችግኝ እየተከሉ ያያል

ይህን ጊዜ ከሰረገላው ይወርድና ምን እየሰሩ እንደሆነ ይጠይቃል

ሽማግሌዉም ከአመታት በኋላ ምግብም ጥላም የሚሆን ችግኝ እየተከልኩ ነው አሉ

ንጉሱም ግን እኮ እንደማዮት ከሆነ እድሜዎት እየሄደ ነው ችግኙ አድጎ ምግብና ጥላ እስኪሆን ድረስ በህይወት ላይቆዩ ይችላሉ አላቸው

እሳቸውም አሉ አንዳንዴ የዘራነውን ሁሉ መብላት አይጠበቅብንም

ተመልከት እነዛን ዛፎች እኔ አልተከለኳቸውም ከኔ በፊት የነበሩ አባቶች እንጂ
ስለዚህ እኔም ለቀጣዩ ትውልድ ጥሩዘር መዝራት አለብኝ አሉ

በመልሳቸው የተደሰተው ንጉስም ከረጢት ሙሉ ወርቅ ሸለማቸው
ሽማግሌም ፈገግ ብለው የዛሬው ችግኝ ፍሬውን ቶሎ አፈራ አሉት

ወዳጆቼ ዛሬ እኛ የምንበላዉ መንፈሳዊ ፍሬ
ትናንት አባቶች ብዙ መስዕዋትነት ከፍለዉበታል
ዛሬም እየተከፈለበት ነዉ

የምንሸሸግባትን ጭንቀታችንን የምናራግፍባትን ቤተ ክርስቲያናችንን ለማቆየት
አሁን ተራዉ የእኛ ነዉ 

እኛ ምን ሳናዉቅ ስለኛ ቀን ከሌት እያነቡ የሚፆሙ የሚፀልዩ የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አባቶች በጦርነት በድርቅ በጎርፍ አደጋ ፈተናዉ ሲበዛባቸዉ ጊዜ ልጆቼ ከየት አላችሁ ብለዉ እየጠሩን ነዉ

እኛም በተራችን አለን ልንል ከበረከቱ ልንካፈል
በዚህ በተቀደሰች ሰዉ ከነብሱ በሚታረቅበት የፆም ወቅት የምንችለዉን ያህል እጃችንን እነዘርጋ
ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 08:31


የግድያ ፣ የዘረፋ እና የሰው ማገት ተግባር ሲፈፅሙ የነበሩ 11 ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

ለራሳቸው የተለያዩ ስያሜዎችን በመስጠት ለ ሁለት አመታት የግድያ የዘረፋ እና የሰው ማገት ተግባር ሲፈፅሙ የነበሩ 11 ግለሰቦች በእስራት እንዲቀጡ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምዕራብ ኦሮሚያ ምድብ ችሎት ውሳኔ አሳልፏል።

በምስራቅ ወለጋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በመዘዋወር ለራሳቸው ስያሜ በመስጠት ለሁለት አመታት የግድያ ፣የዘረፋ እና የሰው ማገት ተግባር ሲፈፅሙ የነበሩ 11 ሰዎች በእስራት እንዲቀጡ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምዕራብ ኦሮሚያ ምድብ ችሎት ውሳኔ የሠጠ መሆኑን የምስራቅ ወለጋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገልፆል።

እንደ ምስራቅ ወለጋ ፖሊስ መምሪያ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት መግለጫ 11ዱ ግለሰቦች ከ 2014 ጀምሮ በምስራቅ ወለጋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በመዘዋወር በተለይ በዋዩ ጡቃ፣ ሌቃ ዱለቻዝ ኩቱ ጊዳ በተባሉ ወረዳዎች ላይ ትኩረት በማድረግ የግድያ ፣ የዘረፋ እና የእገታ ተግባር ሲፈፅሙ እንደነበረ ሙሉ በሙሉ በማስረጃ መረጋገጡን ፅህፈት ቤቱ ገልጿል።እነዚህ ግለሰቦች በሁለት ምድብ ተከፋፍለው የወንጀል ድርጊቱን ሲፈፅሙ እንደነበረ በአቃቤ ህግ ክስ ላይ ተጠቅሷል።

የፊት መሸፈኛ ጭንብሎችን በመጠቀም የተለያዩ ግለሰቦች ቤቶች በምሽት በማስከፈት በርካታ ገንዘብ እና የሞባይል ስልኮችን ዘርፈው እንደወሰዱ የተጠቀሰ ሲሆን በተጨማሪም የግድያ ወንጀል መፈፀማቸውን በአቃቤ ህግ ክስ ላይ ተመዝግቧል።

ግለሰቦቹ በምስራቅ ወለጋ የተለያዩ ወረዳዎች በመንቀሳቀስ የሚፈፅሙትን ወንጀል ድርጊት በመከታተል ፖሊስ እና ሌሎች የፀጥታ አካላት ባደረጉት ክትትል ሰኔ 27 ቀን 2015 ዓ.ም በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልፆል። 11ዱ ግለሰቦች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ የምርመራ መዝገባቸው በፖሊስ ተጣርቶ ለአቃቤ ህግ ተልኳል።

አቃቤ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን የክስ መዝገብ ተመልክቶ በከባድ የነፍስ ግድያ እና የውንብድና ተግባር ክስ መስርቷል። በአቃቤ ህግ የተመሠረተውን ክስ ለአመታት ሲከታተል የቆየው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምዕራብ ኦሮሚያ ምድብ ችሎት ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም በነቀምቴ ከተማ ባስቻለው ችሎት በሶስት ግለሰቦች ላይ የ 25 ዓመት እስራት፣ በ ሁለት ተከሳሾች ላይ የ11 አመት ከ ስድስት ወር እስራት ተወስኗል።

በሌሎች ስድስት ተከሳሾች ላይ ደግሞ ከ ሁለት አመት ከ ስድስት ወር እስከ አንድ አመት እስራት የተወሰነባቸው መሆኑን ብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ከምስራቅ ወለጋ ዞን ፖሊስ መምሪያ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ይህኛው መረጃ ያሳያል።( ብስራት)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 07:45


ፑቲን ትራምፕ ደፋር ነዉ አሉ‼️

የሩሲያዉ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተመራጩን የአሜሪካ ቀጣይ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን እንኳን ደስ አልዎት ብለዋቸዋል፡፡

ዶናልድ ትራምፕም ለፑቲን እደዉላለሁ ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
በሶቺ ቫልዳይ ጉባዔ ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ፑቲን ትራምፕ ደፋር ሰዉ ነዉ ብለዋል፡፡

ትራምፕ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተናገረዉን ሁሉ ማመን ባይቻልም ነገር ግን ከዩክሬን ቀዉስ ጋር ተያይዞ ያነሳዉን ሀሳብ ትኩረት መስጠት ይገባል ነዉ ያሉት ፑቲን፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ዶናልድ ትራም ደፋር ነዉ ያስገርመኛል ያሉት ፑቲን ከፖለቲካ ይልቅ የቢዝነስ ሰዉ በመሆኑ ብዙ ስህተቶችን ከዚህ ቀደም ይሰራ ነበር ሲሉም አንስተዋል፡፡

ሞስኮ ከዋሽንግተን ጋር ለመነጋገር በሯ ክፍት ስለመሆኑም ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል፡፡

ኔቶን አስመልከተዉ ሲናገሩም የጦር ጎራዉ ጊዜዉን የሳተ ስብስብ ሲሉ ወርፈዋቸዋል፡፡

የትራምፕን መመረጥ ተከትሎ አስቸኳይ ስብሰባ የተቀመጡት የአዉሮፓ አገራት መሪዎቸ አደጋ ዉስጥ ነን እያሉ ነዉ፡፡

አውሮፓ ካማላ ወይም ትራምፕ ስለተመረጡ ሳይሆን የራሱን እጣፈንታ የሚወስንበትን አቅም ሊገነባ ይገባል ብለዋል፡፡

ትራምፕ በምርጫ ቅስቀሳቸው ወቅት ከአውሮፓ ጋር ከሚኖረው የንግድ ጦርነት አንስቶ ከኔቶ ለመውጣት እና ዩክሬን ከሩሲያ ጋር በምታደርገው ጦርነት መሰረታዊ የሆነ የድጋፍ ለውጥ እንደሚያደርጉ ዝተዋል፡፡

ይህም በመላው አውሮፓ በሚገኙ ሀጋራት ላይ ከፍ ያለተጽዕኖ ሊያስከትል እንደሚችል ኤፒ ዘግቧል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

08 Nov, 07:44


Samsung  Galaxy  note  3
አዲስ  አንደታሸገ 
32  gb
3 gb ram
ዋጋ 4000  ብር በማከፋፈያ ዋጋ
Call me 👇👇👇👇
☎️ 0909255008
☎️ 0912739699
ተጨማሪ ስልኮችን  ለመመልከት
አና ስልክ ለመሽጥ ከፈለጉ 👇 ቤተሰብ ይውኑ 👇

https://t.me/used_phone_ethiopia_1

ኢትዮ መረጃ - NEWS

06 Nov, 03:49


ትራምፕ በወኪል መራጮች በከፍተኛ ልዩነት እየመሩ ይገኛል

በአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ከ40 በላይ በሆኑ ግዛቶች የድምጽ መስጫ ጣቢያዎች የተዘጉ ሲሆን ትራምፕ ምርጫውን እንደሚያሸንፉ ከፍተኛ ግምት አግኝተዋል።

በምርጫ ትራምፕ 207 የወኪል ድምጾች በማግኘት ሲመሩ ካማላ ሀሪስ እስካሁን ማግኘት የቻሉት 91 ወኪል ድምጾችን ነው።ምርጫውን ለማሸነፍ 270 ወኪል ድምጾች ማግኘት የግድ አስፈላጊ ነው።

ቁልፍ በሚባሉት የአሜሪካ ግዛቶች ጆርጂያ ፣ ፔንስልቬኒያ ፣ ኖርዝ ካሮላይና ላይ ትራምፕ እየመሩ ሲሆን በአሪዞና ፣ዊስኮንሲን እና ሚችጋን ደግሞ ከተቆጠረው ድምፅ እስካሁን ካማላ ሀሪስ በመምራት ላይ ይገኛሉ።

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 19:19


በሀዲያ ዞን በጣለ ከባድ ዝናብ በሰብል እና በመኖሪያ ቤት ላይ ጉዳት ደረሰ

በሀዲያ ዞን ሸሾጎ ወረዳ በጣለ ወቅቱን ያልጠበቀ ከባድ ዝናብ በወረዳዉ የሚገኘዉ አብዛኛዉ ምርት ከጥቅም ዉጭ መሆኑ ተነግሮል ፡፡

አንኳር መረጃ ያነጋገረቻቸዉ የወረዳዉ አስተዳዳሪ እንዳሉት  ከ16 ሺህ በላይ አባዎራዎች ሙሉ በሙሉ ሰብላቸዉ ወድሞል ብለዋል ፡፡

ነዋሪዎቹም ጎርፉ በመሙላቱ እና መኖሪያ ቤታቸዉ ጉዳት ስለደረሰበት መፈናቀላቸዉ ተገልፆል ፡፡

ወገኖቻችን ሀብት ንብረታቸው ወድሟል
መንገድ ላይ ወድቀዋል

እባካችሁ ሼር አድርጉት ለሚመለከተው አካላት🙏

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 18:16


መረጃ‼️

መከላከያ ሰራዊቱ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ከፍተኛ  አመራርን ገድያለሁ አለ

የኢፊዴሪ መከላከያ ሰራዊት የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት የሸኔ  አመራርን  የነበሩትን   ጃል እንሰርሙ ከነግብረ አበሮቹ  ደምስሻለሁ ሲል ጃል ኦብሳ የተባለው ደግሞ በቁጥጥር ስር አዉያለሁ አለ ፡፡

ሰራዊቱ ይሄን ያለዉ የመከላከያ ሰራዊቱ 6ኛ ዕዝ ዋልታ ክፍለጦር በወረ ጃርሶ ወረዳ በአቡ ኬኮ ቀበሌ በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ላይ ወሰድኩት ባለዉ ጥቃት ነዉ ፡፡

የማዕከላዊ ዕዝ ክፍለ ጦር በተሰማራበት የግዳጅ ቀጠና አሸባሪው የሚሉትን  የኦነግ ጦር  በማሳደድ የመደምሰስ ስራ እየሰራ መሆኑን  የክፍለ ጦሩ አዛዥ ኮሎኔሌ ደጀኔ ፈይሳ ተናግረዋል ፡፡

ኮሎኔሉ ይሄን ይበሉ እንጂ ኦነግ ሸኔ በቅርቡ ብዛት ያላቸዉን የመንግስት የስራ አመራሮች የፀጥታ ሀይሎች እንዲሁም ንፁሃን ገበሬዎችን ከአዲስ ቅርብ እርቀት መግደሉ አይዘነጋም ፡፡

Sheger Press


@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 17:56


ጊዜው የመረጃ ነው ❗️
ለዚህ ደግሞ እውን የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ ሁላችሁም የምትመርጡት ቻናል ይሆናል ወቅታዊ ፤ትኩስና የጦርነቱን ድባብ የሚዘግብ ምርጥ ቻናል 👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 16:09


በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን አዲስ አበባ ሲደርስ የተደረገ የአቀባበል መርሐ ግብር በምስል

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 15:46


ቤቶን እና ቢሮዎን እናሳምርልዎ

ሳንፎርድ ፈሪኒቸር

👉🏼 ለልጆዎ ምቾት ጥራት ያላቸው አልጋዎች፣
👉🏼 ለቤትዎ ዘመናዊ እና ውብ ቲቭ ስታንዶችን፣
👉🏼 ለቢሮዎ ውበትን ከጥራት ጋር ያዋሃዱ ጠረጴዛ እና ወንበሮች፣
👉🏼 እንዲሁም ለኪችኖ ፤ በፈለጉት ድዛይን የሚያምሩ ኪችን ካቢኔቶችን፣ በተመጣጣኝ ዋጋ ሰርተን እናስረክብልዎ!!!

ወርክ ሾፕአችንን ጦር ሀይሎች ወደ ቤተል በሚወስደው መንገድ ድሪም ታወር አጠገብ ያገኙታል።

ለበለጠ መረጃ፡ 0978777775/0976777775 አሁኑኑ ይደውሉ!

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 15:41


ቤቶን እና ቢሮዎን እናሳምርልዎ

ሳንፎርድ ፈሪኒቸር

👉🏼 ለልጆዎ ምቾት ጥራት ያላቸው አልጋዎች፣
👉🏼 ለቤትዎ ዘመናዊ እና ውብ ቲቭ ስታንዶችን፣
👉🏼 ለቢሮዎ ውበትን ከጥራት ጋር ያዋሃዱ ጠረጴዛ እና ወንበሮች፣
👉🏼 እንዲሁም ለኪችኖ ፤ በፈለጉት ድዛይን የሚያምሩ ኪችን ካቢኔቶችን፣ በተመጣጣኝ ዋጋ ሰርተን እናስረክብልዎ!!!

ወርክ ሾፕአችንን ጦር ሀይሎች ወደ ቤተል በሚወስደው መንገድ ድሪም ታወር አጠገብ ያገኙታል።

ለበለጠ መረጃ፡ 0978777775/0976777775 አሁኑኑ ይደውሉ!

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 15:32


በአዲስ አበባ ለስኳር ህመምተኞች የሚያገለግለውን ኢንሱሊን ለተጠቃሚዎች ማቅረብ እንዳልቻሉ ፋርማሲስቶች ተናገሩ

የስኳር ህመም በደም ውስጥ ያለውን የስኳር መጠን በማሳደግ እድሜ ልክ የሚዘልቅ የህመም ስያሜ ያለው ነው ። በዚህም መሠረት የስኳር ህመምተኞች በተገቢው ሰዓት ኢንሱሊን መውሰድ አለባቸው ፡፡ ይሁን እንጂ ከፍተኛ የሆነ የኢንሱሊን እጥረት እንዳለ ተነግሯል ።

በተለይም አስተያየታቸውን ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን የተናገሩ የመድሃኒት መደብር ባለቤቶች ኢንሱሊን መጥፋቱን ይናገራሉ ። አስተያየታቸውን ከሰጡት መካከል በመድኃኒት መደብሬ ውስጥ የሚገኘውን አነስተኛ ኢንሱሊን ለተጠቃሚዎች እንዲዳረስ በሚል ለአንድ ሰው አንድ ኢንሱሊን እየሸጥኩ እገኛለሁ ብለዋል ።

ፋርማሲስቱ አክለውም ምንም እንኳን ከተማ ወስጥ ኢንሱሊን እንደጠፋ ባውቅም ሃላፊነት ስላለብኝ ዋጋ ጨምረን ብዛት እንውሰድ ቢሉኝም ይህንን ከማድረግ ተቆጥቤያለሁ ብለዋል ። ከስኳር ህመምተኞች መካከል አነስተኛው ቁጥር የሚይዙት የአይነት አንድ ህመምተኞች ሲሆኑ ሰውነታቸው ኢንሱሊን ማመንጨት እንደማይችል ተመላክቷል። በተጨማሪም በኢትዮጵያ ውስጥ አይነት አንድ የሚባለው የስኳር ህመም በህፃናት እና ወጣቶች ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ይገኛል።

አይነት ሁለት በሚባለው የስኳር ህመም የተያዙ ሰዎች ደግሞ ሰውነታቸው በተገቢው መንገድ ኢንሱሊን አያመርትላቸውም ፡፡ ስለሆነም የስኳር ህመምተኞች በተገቢው ሰዓት ኢንሱሊን መውሰድ ቢኖርባቸውም የምርት እጥረት ማጋጠሙ አሳሳቢ ያደርገዋል ።የስኳር ህመምተኞች ለልብ ችግር የመጋለጥ አዝማሚያቸው ከፍተኛ በመሆኑ የደም ግፊታቸውንና የኮሌስትሮል መጠናቸውን በየጊዜው መከታተል እንዳለባቸው የዘርፉ ባለሙያዎች ይመክራሉ ።

የተለመዱ የስኳር ህመም ምልክቶች ቶሎ ቶሎ መሽናት፣ ብርቱ የውሃ ጥም እና ረሃብ፣ ክብደት መጨመር ወይም ያልተለመደ መቀነስ፣ ድካም፣ የማይድን ቁስል የእግር እና እጅ ጣቶች መደንዘዝ ናቸው ፡፡ በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ እንደሆነና 43 በመቶ የሞት ምጣኔን የሚይዙት ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች መሆናቸውን ጤና ሚኒስቴር ማስታወቁ ይታወሳል ።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 15:30


ልጄ ሆይ ልብህን ስጠኝ ያለህ እግዚአብሔር ቸርነትህን ይጠብቃል!
ከአለም ርቀው ስለፍቅሩ ሲሉ በየበርሀው እና በየገዳማቱ ባዕታቸውን ቀልሰው ሌት ከቀን ለሚማፀኑልን ሰርክ የሚጸልዩ ስለ ዓለሙ ምልጃ የሚተጉ የሚያነቡ  ገዳማውያን የልጆቻቸውን እጅ ናፍቀው ተጨነቁ ቢባል እግዜሩስ እንዴት ያየናል?!
ስለእኛ ለነፍሳችን በመድከም በመንፈሳዊ ህይወት መምህር የሚሆኑን የክርስቶስ እውነተኛ ሙሽሮች ገዳማውያን፣ ዛሬ ላይ ባለው  ሰው ሰራሽም ሆነ ተፈጥሯዊ ነባራዊ ሁኔታዎች የሚቀመስ እፍኝ ቆሎም ጠፍቶ ረሀብ ጥማቱ በብርቱ እየተፈታተናቸው ለጾም ለጸሎት መቆም ተስኗቸው  ከተፈጥሮ ጋር ግብ ግብን ይዘዋል።
እግዚአብሔርን የምትወዱ እርሱን ለመምሰል የምትተጉ ብጹዓን  ጥቂት በመራራት የቸርነት እጃችሁን ለእነዚህ  ገዳማውያን በመዘርጋት በረከተ እግዚአብሔርን ታገኙ ዘንድ እንጠይቃቹኋለን፡፡

ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
                       

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 14:20


በሸገር ከተማ በዛሬው እለት በደረሰ የእሳት አደጋ እናት ከስድስት ወር ልጇ ጋር ህይወታቸው አለፈ

ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ-ከተማ በመስሪያና መሸጫ ሼድ ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ እናት ከስድስት ወር ልጇ ጋር ህይወቷ  ማለፋን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

በእሳት አደጋዉ በሼድ ዉስጥ ካሉ  ሱቆች መካከል ስድስት የንግድ ሱቆች ተቃጥለዋል። የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር ሶስት የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪና ሁለት አምቡላንሶች ከሰላሳ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጋር የተሰማራ ሲሆን የእሳት አደጋዉ ወደሌሎች ንግድ ሱቆች ተዛምቶ ተጨማሪ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል ።

ከንግድ ሱቆቹ መካከል በአንደኛዉ ነዳጅ በፕላስቲክ ጠርሙስ በችርቻሮ የሚሸጥበት ሱቅ በመሆኑ ለሽያጭ የተዘጋጀዉ ነዳጅ ለቃጠሎው መከሰትና መባባስ ምክንያት ሆኗል።

ከስድስት ወር ልጇ ጋር ህይወቷ ያለፈችዉ እናት በእሳት አደጋዉ ከተቃጠሉት የንግድ ሱቆች ዉስጥ በአንደኛዉ ሱቅ የንግድ ስራ ላይ የነበረች መሆኗን አቶ ንጋቱ ጨምረው ለብስራት ተናግረዋል።

ነዳጅ ማከማቸትም ሆነ መሸጥ ያለበት በተፈቀደለትና የአደጋ ደህንነት መስፈርትን ባሟሉ የነዳጅ መሸጫ ጣቢያዎች ዉስጥ ብቻ መከናወን ያለበት በመሆኑ በተለያዩ የንግድ ሱቆች ዉስጥ ነዳጅ ማከማቸትም ሆነ መሸጥ መሰል አደጋዎችን የሚያስከትል በመሆኑ የንግድ ፈቃድ የሚሰጡ አካላት ተገቢዉን ቁጥጥር ማድረግ ይኖርባቸዋልም ሲሉ አክለዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 14:10


በአማራ ክልል ያለውን ችግር ለመፍታት መንግሥት ቁርጠኛ ሆኖ ተኩስ አቁም ማድረግ አለበት ሲሉ ፓርቲዎች ገለጹ

በኢትዮጵያ በተለይም በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በየዕለቱ እየተከሰተ ያለዉን የሕጻናትና እናቶችን ሞት ለማስቆም፤ የፌደራሉ መንግሥት ቁርጠኛ በመሆን የተኩስ አቁም ሊያደርግ ይገባል ሲሉ ፓርቲዎች ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባሳለፍነው ሳምንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመቅረብ ከአባላቱ ለተነሱላቸው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት፤ ለሰላም ቁርጠኝነት እንዳለ በመግለጽ "አግዙን" ሲሉ ጥሪ አቅርበው ነበር፡፡

አሐዱም ይህንን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር መነሻ በማድረግ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎችን "መንግሥት እውነት ቁርጠኛ ነው ወይ?" ሲል ጠይቋል፡፡

የእናት ፓርቲ አባል አቶ ጌትነት ወርቁ "መንግሥት የተኩስ አቁም ማድረግ አለበት" ያሉ ሲሆን፤ 'ቁርጠኛ መሆን አለበት' ሲባልም "በሌላው ወገን ያሉትም ጦር በማዉረድ ወደ ሌላ አሸናፊ መንገድ ለመምጣት ቁርጠኛ መሆን አለባቸው" ብለዋል፡፡

"መንግሥት ለሰላም ቁርጠኛ ነኝ እያለ ይናገር እንጂ በእውነት መሬት ላይ የወረደ የተተገበረ ነገር ግን ማግኘት አይቻልም" ያሉት ደግሞ፤ የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ የአደረጃጀትና አቅም ግንባታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙባረክ ረሽድ ናቸው፡፡

"አሁንም ግጭት ውስጥ ነው የምንገኘው" ያሉት አቶ ሙባረክ፤ "ለሰላም ዝግጁ የሆነ አካል ቢያንስ ወደ ሰላም የሚያመጡ አስቻይ ሁኔታዎችን መፍጠር አለበት" ብለዋል፡፡

ይሁን እንጂ የሰላም ፍላጎት መታየቱ በራሱ ግን የሚያስደስትና አንድ ደረጃ ችግሩን አምኖ የሰላም ጥሪ ማድረጉ በበጎ የሚወሰድ መሆኑን ፓርቲዎቹ ተናግረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጥሪያቸው 'እናንተም አግዙ' የሚል ጥሪ ስለማድረጋቸው በሚመለከት ሀሳባቸውን የሰጡት ፓርቲዎቹ፤ "ችግሩ ከእኛም ከመንግሥትም በላይ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል" ብለዋል፡፡

ባሳለፍነው ሳምንት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰላም ፀጥታ ዙሪያ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሳላቸው ጥያቄ መንግሥታቸው "ከኃይል ይልቅ ሰላም እጅግ በጣም አዋጭ ነው" ብሎ እንደሚያምን መናገራቸው ይታወሳል፡፡

አሃዱ ራዲዮ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 10:14


አሜሪካውያን ቀጣይ ፕሬዚዳንታቸውን እየመረጡ ነው
የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው።

አሜሪካውያንም ቀጣዩን 47ኛ ፕሬዚዳንታቸውን እየመረጡ ሲሆን ከ83 ሚሊየን በላይ መራጮች ድምጻቸውን ሰጥተዋል።

ምርጫው እስከሚጠናቀቅ ድረስም መራጮች ድምጻቸውን የሚሰጡ ሲሆን፥ በዋናነት የየትኛው ፓርቲ መራጮች እንደሆኑ ባልለየላቸውና በሚዋዠቅ የመራጭነት ሚና ባላቸው ሰባት ግዛቶች የሚገኘው ድምጽ ከወዲሁ አጓጊ ሆኗል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

05 Nov, 09:38


ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን 738.2 ሚሊዮን ዶላር ብድር አፀደቀች

የኢትዮጵያ መንግሥት ለጎረቤት ደቡብ ሱዳን 738.2 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለማቅረብ ያደረገውን ስምምት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፀደቀ።

ብድሩ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳንን በመንገድ ለማስተሳሰር የሚውል ሲሆን በዋናነትም ከኢትዮጵያ ድንበር አንስቶ ወደ ደቡብ ሱዳን እስከ 220 ኪሎ ሜትር የሚዘልቅ ነው።

የብድር ስምምነቱ የአምስት አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ10 ዓመት የሚመለስ ነው። ብድሩ የሚመለሰው ባከሽ ወይም በድፍድፍ ነዳጅ ሲሆን ተበዳሪው አገር በድፍድረፍ ነዳጅ የሚመልስ ከሆነ በራሱ ወጪ እስከ ፖርት ሱዳን ድረስ ማቅረብ ይጠበቅበታል።
ሪፖርተር

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 18:23


ኢትዮጵያ ካላት 120 ሚልዮን ህዝብ 86 ሚልየኑ በድህነት ውስጥ እንደሚኖር አንድ ጥናት አረጋገጠ

(መሠረት ሚድያ)-  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና ኦክስፎርድ በጋራ ያዘጋጁት ይህ ጥናት እንደጠቆመው ህንድ 234 ሚልዮን በድህነት የሚኖሩ ዜጎችን በመያዝ በአለም በአንደኝነት ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

ፓኪስታን በ93 ሚልዮን ሁለተኛ፣ ኢትዮጵያ በ86 ሚልዮን ሶስተኛ፣ ናይጄርያ በ74 ሚልዮን አራተኛ እንዲሁም ዴሞክራቲክ ኮንጎ በ66 ሚልዮን አምስተኛ ደረጃን ይዘዋል።

እነዚህ አምስት ሀገራት ከአለማችን 1.1 ቢልዮን ድሀ ህዝቦች መሀል 48 ፐርሰንቱን እንደሚይዙ የተጠቀሰ ሲሆን ከእነዚህ የአለማችን ህዝቦች መሀል 455 ሚልዮኑ ጦርነት በሚካሄድባቸው ሀገራት ይገኛሉ ብሏል።

ኢትዮጵያ ካላት 120 ሚልዮን ህዝብ 86 ሚልየኑ ወይም 72 ፐርሰንት ገደማው በድህነት ውስጥ እንደሚኖር ቢረጋገጥም ከመንግስት የሚወጡ ተከታታይ ሪፖርቶች ኢኮኖሚው እንዳደገ የሚጠቁሙ ናቸው።

Via ከመሠረት ሚዲያ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 18:08


ካማላ ሀሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዝደንት ለመሆን የትኞቹን ግዛቶች ማሸነፍ አለባቸው?

አሜሪካ 50 ግዛቶች አሏት። ሁለቱ አውራ የፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም ዲሞክራት እና ሪፐብሊካን እኒህን ግዛቶች ተቀራምተዋቸዋል።

ይህ ማለት የትኛው ግዛት ለየትኛው ፓርቲ ድምፁን እንደሚሰጥ ይታወቃል ማለት ነው።

ነገር ግን ሰባት ግዛቶች ለየትኛው ፓርቲ ድምፃቸውን እንደሚሰጡ አይታወቅም፥ ለዚህ ነው ወላዋይ የሚባሉት።

እኒህ ግዛቶች ኔቫዳ፣ አሪዞና፣ ኖርዝ ካሮላይና፣ ጆርጂያ፣ ዊስኮንሲን፣ ሚሺጋን እና ፔንሲልቬኒያ ናቸው።

በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ዕጩዎች በርካታ ድምፅ ስላገኙ መንበረ-ሥልጣኑን ማግኘት ይችላሉ ማለት አይደለም።

ሁለቱ ዕጩዎች የሚፎካከሩት በ50ዎቹ ግዛቶች የሚደረጉትን ምርጫዎች ለማሸነፍ ነው የሚታገሉት።

እያንዳንዱ ግዛት ኢሌክቶራል ኮሌጅ የሚባል ቁጥር አለው። ይህ የሚሆነው በሕዝብ ቁጥር ብዛት ላይ ተመስርቶ ነው።

በአጠቃላይ 538 ኢሌክቶራል ኮሌጆች አሉ፤ ዕጩዎቹ ከእነዚህ መካከል 270 እና ከዚያ በላይ ማግኘት አለበባቸው።

ይህ እንዲሆን ደግሞ ከሰባቱ ወሳኝ ግዛቶች ቢያንስ በሶስቱ ማሸነፍ ይጠበቅባቸዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 18:08


ጊዜው የመረጃ ነው ❗️
ለዚህ ደግሞ እውን የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ ሁላችሁም የምትመርጡት ቻናል ይሆናል ወቅታዊ ፤ትኩስና የጦርነቱን ድባብ የሚዘግብ ምርጥ ቻናል 👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 17:27


ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሶማሌ ክልል የኔትዎርክ ተደራሽነቱን ማስፋቱን ገለጸ፡፡

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሶማሌ ክልል ጎዴ፣ ቀብሪደሃር፣ ቀብሪበያ፣ ደጋሃቡር፣ ዋጃሌ እና አዉባሬ ከተሞች እንዲሁም በመሃል ያሉ ከተሞች ላይ የኔትዎርክ ተደራሽነቱን ማስፋቱን አስታዉቋል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 16:34


የሩሲያ ጦር ደምስሶ ተቆጣጠረ

ሩሲያ ሁለት ተጨማሪ የዩክሬን መንደሮችን እንደተቆጣጠረች የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡የሩሲያ ወታደሮች በካርኪቭ ግዛት ፔርሾትራቭኒቭ እና በዶኔስክ ግዛት ኩራክሂቭካ የተሰኙ የዩክሬን መንደሮችን ነው የተቆጣጠሩት፡፡

በአካባቢው ሲደረግ በቆየው ፍልሚያ በርካታ የዩክሬን ጦር መሳሪያዎች መማረካቸውና መውደማቸውም ተገልጿል፡፡በዚህም በርካታ ተዋጊ አውሮፕላኖች፣ ሄሊኮፕተሮች፣ ድሮኖች፣ ታንኮች፣ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችና የሮኬት ማስወንጨፊያዎች መውደማቸው ተጠቁሟል፡፡

በአንጻሩ በጉዳዩ ላይ ከዩክሬን መንግስት በኩል የተባለ ነገር አለመኖሩን የቲ አር ቲ ዘገባ አመልክቷል፡፡

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 16:33


የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የሆነውን የሰው ልጅ በእናትነት እቅፏ ታቅፋ ዘወትር ስለልጆቿ ለምትማፀነው ፣ የህይወት ውሀ ምንጭ  የሆነው ወንጌልን የሚወዱ ፍለጋ ሳይሰደዱ ፣ እናት ቤተክርስቲያን ለዘመናት የጠበቀቻቸውን ልጆቿን ሳታጣ  ከአስራታችን ፣ ከዕለት ቁርሳችን በመስጠት የሐዋርያት መሰብሰቢያ የጻድቃን ከተማ የሆነችውን ቅድስት ቤተክርስቲያንን እንታደግ።

ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 14:00


ትራምፕ ዴሞክራቶችን የአጋንንት ፓርቲ ነው ሲሉ ተናገሩ

ዴሞክራቷ ካማላ ሃሪስ በታሪካዊው የጥቁሮች ቤተክርስትያን እና ከፍተኛ ትንቅንቅ በሚደረግባት ሚቺጋን ውስጥ እሁድ እለት ለአሜሪካ ፕሬዝዳንትነት የመዝጊያ የምረጡኝ ቅስቀሳ ስታደርግ የሪፐብሊካኑ ተቀናቃኛቸው ዶናልድ ትራምፕ በፔንስልቬንያ በተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ሃይል የተቀላቀለበት ንግግርን አድርገዋል።

የሕዝብ አስተያየት እንደሚጠቁሙት የ60 ዓመቷ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ በሴት መራጮች ዘንድ ጠንካራ ድጋፍ ስተገኝ የ78 አመቱ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ደግሞ በሂስፓኒክ መራጮች በተለይም በወንዶች ዘንድ ድል እንደሚቀናቸው ይጠበቃል።ሪፐብሊካኖች በሴኔቱ ውስጥ አብላጫውን ወንበር ለመያዝ ሲወዳደሩ ዲሞክራቶች በተወካዮች ምክር ቤት የሪፐብሊካኑን አብላጫ ድምጽ የመገልበጥ እድል እንዳላቸው እየታየ ይገኛል። ፓርቲያቸው ሁለቱንም ምክር ቤቶች መቆጣጠር ያቃታቸው ፕሬዚዳንት ወደ ስልጣን ቢመጡ እንኴን ትልቅ ህግ ለማውጣት ይቸገራሉ።

"በቀናት ውስጥ ብቻ የሀገራችንን እጣ ፈንታ ለትውልዱ ጭምር የመወሰን ስልጣን አለን" ሲሉ ሃሪስ በዲትሮይት በሚገኘው በታላቁ የአማኑኤል ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ለታደሙ ምእመናን ተናግረዋል። "መተግበር አለብን፤ መጸለይ እና ማውራት ብቻ በቂ አይደለም።" ሲሉ ለታዳሚዎች ተናግረዋል።በኋላም ላይ በምስራቅ ላንሲንግ ሚቺጋን በተካሄደው ሰልፍ ለ200 ሺ የሚጠጉ አረብ አሜሪካውያን ንግግር ያደረገችው ካማላ ሀሪስ በጋዛ እና ሊባኖስ በእስራኤል ጦርነት ለተጎዱ ሲቪል ሰዎች ይህ አመት ከባድ ነበር ብላለች። በጋዛ በደረሰው የሞት እና ውድመት መጠን እንዲሁም በሊባኖስ በሲቪሎች ላይ ለደረሰው ጉዳት እና መፈናቀል እንደ ፕሬዝዳንት የጋዛን ጦርነት ለማስቆም የተቻለኝን ሁሉ አደርጋለሁ ስትል ሃሪስ ተደምጣለች።

በጋዛ እና ሊባኖስ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሲቪሎች ሲሞቱ እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ መፈናቀል ባለበት በዚህ ወቅት በርካታ አረብ እና ሙስሊም አሜሪካውያን እንዲሁም ፀረ-ጦርነት አክቲቪስቶች አሜሪካ ለእስራኤል የምታደርገውን ድጋፍ አውግዘዋል። ትራምፕ አርብ ዕለት የአረብ አሜሪካውያን ማህበረሰብ እምብርት በሆነችው ዴርቦርን ሚቺጋን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ግጭት እንደሚያስቆሙ ቃል ገብተዋል። ትራምፕ ዴሞክራቶችን “የአጋንንት ፓርቲ” በማለት የዲሞክራቲክ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ላይ ተሳልቀዋል። በሐምሌ ወር በፔንስልቬንያ በትለር ከተማ በታጣቂ ከተተኮሰ ጥይት ጆሮአቸውን ተመተው ከግድያ ሙከራ የተረፉት ትራምፕ እሁድ እለት ነፍሰ ገዳይ ከሆኑ የዜና ማሰራጫዎች በኩል የሚተኮስ የውሸት ዜና ያን ያህል አያሳስበኝም ብለዋል።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 13:50


የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተማሪዎች ምደባቸውን ፦

በWebsite: https://placement.ethernet.edu.et 

በTelegram: https://t.me/moestudentbot ላይ መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 10:24


እናት ፓርቲ፣ በኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን፣ ደራ ወረዳ፣ አድዓ መልኬ ቀበሌ ባለፈው ሳምንት በገንዳ አረቡ መስጅድ ኢማም ሼህ ሙሐመድ መኪን ሐጂ አረፉ ላይ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች ፈጸሙት የተባለውን እገታና ግድያ ትናንት ባወጣው መግለጫ አውግዟል።

ኢማሙ ከ12 የቅርብ ሰዎቻቸው ጋር ታግተው ለማስለቀቂያ 3 ሚሊዮን ብር ተጠይቆባቸው፣ 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ተከፍሎ እንደነበር መረዳቱን ፓርቲው ገልጧል።

አካባቢው ከፍተኛ "ማንነት ተኮር ጭፍጨፋ" እንደሚዘወተርበት የጠቀሰው ፓርቲው፣ ግፉ እንዳይነገር በመገናኛ ብዙኀን ፕሮፓጋንዳ አማካኝነት ጭምር ይድበሰበሳል ብሏል።

የኃይማኖት አባቶች ግድያ፣ የምዕመናን መፈናቀልና የዕምነት ተኮር ጭፍጨፋ የሚካሄደው፣ በመንግሥታዊ መዋቅሩ ጭምር በመታገዝ ኢትዮጵያን ከነባር ኃይማኖቶች በማፋታት ወደ አዲሱ የዓለም ሥርዓት ለመውሰድ ነው በማለት ፓርቲው ከሷል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

04 Nov, 07:37


ኢትዮጵያ ውስጥ፣ በጋራዦችና መለዋወጫዎች እጥረት ሳቢያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ባለቤቶች ከፍተኛ ችግር እንደገጠማቸው መረዳቱን ጠቅሶ የፈረንሳይ ዜና ወኪል ዘግቧል።

አዲስ አበባ ውስጥ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መጠገን የሚችሉ ጋራዦች ከሦስት እንደማይበልጡ ዘገባው ጠቅሷል።

የትራንስፖርት ሚንስቴር ሃላፊዎች በበኩላቸው፣ መንግሥት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባትሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ገንዘብ እንደሚመድብ እንደነገሩት የዜና ምንጩ አመልክቷል።

ሃላፊዎቹ፣ መንግሥት የኤሌክትሪክ ባትሪዎችን የሚያመርት ፋብሪካ የማቋቋም ዕቅድ እንዳለውም ሃላፊዎቹ ተናግረዋል ተብሏል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Nov, 18:22


ተጠያቂዉ ማነዉ⁉️

ለሙከራ በተተኮሰ ከባድ መሳሪያ የአንድ ገበሬ ህይወት አለፈ

ዛሬ ጠዋት በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን የከሚሴ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ለሙከራ ከባድ መሳሪያ ሊተኮስ እንደሚችልና እንዳትደነግጡ የሚል  መልዕክት አስተላልፎ ነበር።

ከባድ መሳሪያዉ ወደ  ሰሜን ሸዋ ዞን
መኮይ አምቧሀ አካባቢ የተተኮሰ ሲሆን የተተኮሰው መድፍ የአንድ ገበሬ ህይወት ማጥፋቱን ተዘግቦል።

አዉሮፓዉያን ለአንድ ዜጋቸዉ ህይወት ሙሉ የሃገራቸዉን ጦር ያዘምታሉ ፡፡

እኛ ጋር በግዴለሺነት ቦታዉ ከሰዉ እና ከእንሰሳት ነፃ መሆኑ ባልታወቀበት ከባድ መሳሪያ ተተኩሶ የሰዉ ህይወት ይጠፋል ፡፡

ለዚህ ንፁህ አርሶ አደር ገበሬ ደም ተጠያቂዉ ማነዉ?


@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Nov, 18:21


ጊዜው የመረጃ ነው ❗️
ለዚህ ደግሞ እውን የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ ሁላችሁም የምትመርጡት ቻናል ይሆናል ወቅታዊ ፤ትኩስና የጦርነቱን ድባብ የሚዘግብ ምርጥ ቻናል 👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Nov, 15:22


#የሀዘን_መግለጫ

በኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን፣ ደራ ወረዳ፣ አድዓ መልኬ ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በኦነግ ሸኔ(ኦ.ነ.ሠ) ታግተው በግፍ ለተገደሉት የገንዳ አረቡ መስጅድ ኢማም ሼህ ሙሐመድ መኪን ሀጂ አረፉ ፓርቲያችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል።

ኢማሙ በአካባቢያቸው የተፈሩና የተከበሩ፣ የተጣላ አስታራቂ እንደነበሩና በመስጅድ ውስጥ ሳሉ ከሌሎች 12 የቅርብ ሰዎች ጋር ታግተው በቅድሚያ ለመልቀቅ መደራደሪያ 3ሚሊዮን ብር ተጠይቆ 1.4ሚሊዮን ሰጥተው መሣሪያ ጭምር ካላመጣችሁ በማለትና ቀሪውን ገንዘብ ሲፈልጉ በግፍ ኹሉንም እንደገደሏቸው ለማወቅ ችለናል። ኢማሙ የታገቱት ከወር በፊት እንደነበርና ለማስልቀቅም ከፍተኛ ርብርብ እንደነበር ሰምተናል። በሣምንት ልዩነት እንዲሁ አንድ የቤተክርስቲያን አገልጋይ 800ሺህ ብር ተጠይቆባቸው ብሩንም ከፍለው ከብዙ እንግልት በኋላ በአሰቃቂ ኹኔታ ገድለዋቸዋል። አካባቢው ከፍተኛ ማንነት ተኮር ጭፍጨፋ የሚዘወተርበት በአንጻሩ ግፉ እንዳይነገር በሚዲያ በታገዘ ፕሮፓጋንዳ ጭምር የሚድበሰበስበት ነው።

ፓርቲያችን ደጋግሞ እንዳሳሰበው እንዲህ ከነባር ሃይማኖት ኢትዮጵያን ለማፋታትና ወደአዲሱ የዓለም ሥርዓት/New world order/ ለመውሰድ በሚደረገው ጥድፊያና ርብርብ መንግሥታዊ መዋቅር ጭምር ተከትሎ እየተሠራበት እንደሆነ ለዚህም በዋናነት የሃይማኖት ተቋማትን በቃልም በተግባርም መዳፈር፣ የሃይማኖት አባቶችን እያሳደዱ መግደል፣ ምዕመናንን ማሳሳት፣ ማፈናቀል፣ ዕምነት ተኮር ጭፍጨፋ የስልት ትግበራውና መንገድ ጠረጋው አካል ተደርጎ የሚወሰድ መሆኑን ደጋግመን ገልጸናል።

እንዲህ ያለው ተግባር በጥንቃቄ የሚፈጸም በመሆኑ ዛሬ ክርስቲያኑን ነገ ሙስሊሙን ቦታ እየቀያየረ የሚደረግ ነው። እንዲያውም በታሪክ፣ በባህል እንደምናውቀው አንዱ የሌላው መከታና ጠባቂ እንዳይሆን እርስ በእርስ ለማፈጀትም ሴራ ሲጠምቅ ይታያል። ውጤቱ ውሎ አድሮ ያለ ተው ባይና አስታራቂ፣ በጎውን መንገድ ከነውሩ ለይተውና አበጥረው በቃልም በጽሑፍም የሚያመላክቱንን ጠቋሚ አባቶች የሚያሳጣ አካሄድ መሆኑን በውል መረዳት ይገባል።

ፓርቲያችን እንዲህ ያለውን እኩይ ተግባር በጽኑ ያወግዛል፤ ባለ በሌለ ኃይሉም ይታገለዋል።
በድጋሚ በኢማሙ ግፍ ግድያ የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጥን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን።

እግዚአብሔር ሀገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!

እናት ፓርቲ
ጥቅምት ፳፫ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Nov, 15:22


#ጠብታው ሲጠራቀም  

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ በለሳ ወረዳ የሚገኘው ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም ልዩ በረከት ያለበት ስፍራ ነው፡፡

ከዓለት መሀል በመነኮሳት ፀሎት ብቻ በሚቆረጥ የማር እምነትና ድውያን ከመፈወስ አልፎ ሙት ያስነሳ ድንቅ ጸበል ያለበት፤ ከዘጠና በላይ ገዳማውያን የተጠለሉበት፣ ስለ ዓለምና ስለ ሀገራችን ሌት ተቀን የሚጸልዩበት ቅዱስ ስፍራ ነው፡፡

ይሁንና መነኮሳቱና ገዳማውያኑ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮች እየተፈታተኗቸው ነው፡፡ አከባቢው ተፈጥሮ ፊቷን አዙራበት ድርቅ በመኖሩ ጭው ያለ ምድረ በዳ ሆኋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በአካባቢው ያለው ጦርነት በየጊዜው ይጎበኟቸው የነበሩ ፀበልተኞች ፈጽመው እንዲሸሹና ገዳማውያኑ ያለምንም ጠያቂ በትልቅ ችግርና ፈተና ውስጥ እንዲገኙ አድርጓቸዋል፡፡

ከፀሎትና ከድካም መልስ የሚጠለሉበት በአታቸውን ማጽናት የሚችል እገዛ፣ ከፆም መልስ የሚቀምሱትን አፍ መሻሪያና የአመት ልብስ ልናቀርብላቸው ይገባል። በዚህ የበረከት ስራ ገዳሙንና አባቶችን ብቻ ሳይሆን በጸሎታቸው ሀገራችንንም ለመጠበቅ አስተዋጽኦ እናደርጋለን፡፡ የእያንዳንዳችን ጠብታ ድጋፍ ሲጠራቀም ዋጋ አለው፣ የሕሊና እርካታም እናገኛለን፡፡
 
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Nov, 09:32


የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያ ላይ ዛቱ

ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ለሁለቱ የአገሪቱ ምክር ቤቶች ባደረጉት ንግግር በቅርቡ ከግብፅ እና ቱርክ ጋር የተፈራረሙትን የመከላከያ ትብብር ስምምነቶችን ከኢትዮጵያ ለሚመጣ ስጋት እንደሚጠቀሙባቸው ጠቁመዋል።

እነዚህ ስምምነቶች የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋትን አያሳጡም፣ ነገር ግን ዓለም አቀፍ ህግን የሚቃረን የኢትዮጵያን ምኞት ያስቀራል ሲሉም አረጋግጠዋል።

የፕሬዝዳንቱ ንግግር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሰሞኑ ለፓርላማው ባደረጉት  ንግግር፣ ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ  መዳረሻ ለማግኘት ያላትን እና  የማይናወጥ ያሉትን ፍላጎት በድጋሚ ካረጋገጡ በኋላ የተሰማ ነው።


@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

03 Nov, 05:52


መረጃ‼️

የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት 120 የመንግስት ፀጥታ ሃይሎችን ደምስሻለሁ ሲል  አስታወቀ

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ዉጫሌ በሚባል አካባቢ ላይ በሁለት አካባቢዎች የተሳካ ዘመቻ አድርጌ 120 የመንግስት የፀጥታ አካላትን ገድያለሁ ሲል ነዉ ኦነግ በመግለጫዉ ያስታወቀዉ ፡፡

ካራ በሚባል ወታደራዊ ካምፕ ላይ በፈፀመዉ ጥቃት 67 ወታደሮች መግደሉን ሲናገር በተመሳሳይ በደፈጣ እየተጎዙ ባሉ የሰራዊቱ አባላት ላይ ተኩስ በመክፈት 53 ወታደሮችን ገድያለሁ ብሎል ፡፡

ሰሞኑን በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች ንፁሃን በአሰቃቂ መንገድ ሲገደሉ እንዲሁም የሀይማኖት አባት እስከ ቤተሰቦቻቸዉ ታግተዉ ተገድለዉ መገኘታቸዉ የሚታወስ ነዉ ፡፡

ፊልድ ማርሻሉን ጨምሮ ከፍተኛ የሰራዊቱ አመራሮችን ኦነግ ሸኔ እየጠፋ ነዉ ቆሞ መዋጋት አይችልም ቢሉም ከ4ኪሎ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ኦነግ የሚፈልገዉን  እየገደለ የሚፈልገዉን እየዘረፈ ይገኛል፡፡

@Sheger_press
@Sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

02 Nov, 18:55


መረጃ‼️

ናይጄሪያ የኑሮ ውድነት ቀውስ በመቃወም ሰልፍ የወጡ ዜጎች በሞት ልትቀጣ እንደምትችል ተነገረ።

ከእነዚህ መካከል ከ14 -17 አመት እድሜ ላይ የሚገኙ 29 ህጻናትን ይገኙበታል ተብሏል።

የሀገሪቱን የኑሮ ውድነት ቀውስ በመቃወም ሰልፍ ከወጡ ናይጄሪያውያን መካከል ክስ የተመሰረተባቸውን ዜጎች በሞት ልትቀጣ እንደምትችል ነው የተገለፀወው፡፡

ከነዚህ መካከል በትላንትናው ዕለት ፍርድ ቤት የቀረቡት 29ኙ ህጻናት መሆናቸው የተነገረ ሲሆን፥ በፍርድ ቤት በቀረቡበት ወቅት አራቱ በጭንቀት እራሳቸውን ስተው መውደቃቸው ተዘግቧል፡፡

በአጠቃላይ 76 ሰላማዊ ሰልፈኞች በ10 የወንጀል ክሶች የተከሰሱ ሲሆን ከነዚህም መካከል የሀገር ክህደት፣ ንብረት ማውደም፣ በህዝባዊ ብጥብጥ እና ጥቃት መከሰሳቸውን ኤፒ ዘግቧል፡፡

በዚህ የክስ መዝገብ ውስጥ ከተከሰሰሱ ሰዎች መካከል እድሜያቸው ከ14 - 17 የሆኑ 29 ህጻናት ይገኙበታል ተብሏል፡፡

የኑሮ ውድነት በፈጠረው ተጽእኖ የተነሳ የተሻለ የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻል እና ለወጣቶች የስራ እድል የሚጠይቁ የተቃውሞ ሰልፎች ባለፉት ወራት ናይጄሪያ እና ኬንያን ጨምሮ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ተካሄደዋል፡፡

በነሀሴ ወር በናይጄርያ የተለያዩ አካባቢዎች በተካሄደው ተቃውሞም 20 ሰዎች በጥይት ሲገደሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ለእስር ተዳርገዋል፡፡

የሞት ቅጣት በናጄርያ ከ1970 ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የጀመረ ቢሆንም ከ2016 ወዲህ አንድም ሰው በሞት ተቀጥቶ አያውቅም፡፡



@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

02 Nov, 18:41


በመርዝ የተለወሰዉ 100 ሚሊዮን ዶላር

መሰሪዋ ፈረኦኗ ግብፅ በመርዝ የተለወሰ የ100 ሚሊዮን ዶላር ገፀ በረከት ይዛ ኡጋንዳ ገብታለች፡፡በአባይ ተፋሰስ ላይ ያቀደችዉን ሴራ ከግብ ለማድረስ ግብፅ ባለስልጣኖቿን 100 ሚሊዮን ዶላር አሳቅፋ ወደ ኡጋንዳ ልካለች፡፡

ከዚህ በላይደግሞ
ዝርዝሩን በዚህ ያንብቡት👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Oct, 13:33


የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኤርትራ የአየር ክልል እንዳይበር ተከልክሏል በሚል የተሰራጨው መረጃ ሃሰት ነው ሲል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ

ጥቅምት 21 ቀን በአንዳንድ የማህበራዊ ትስስር ገፆች የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኤርትራ የአየር ክልል እንዳይበር ተከልክሏል የሚል መረጃ እያሰራጩ መሆኑን ተመልክተናል ብሏል አየር መንገዱ።

ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤርትራን አየር ክልል እንዲጠቀም ከኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ፈቃድ የተሰጠው እና የኤርትራ አየር ክልልን ለመደበኛ በረራ እየተጠቀመ መሆኑን እረጋግጦ በማህበራዊ ትስስር ገፆች የተገለፀው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን አየር መንገዱ አስታውቋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Oct, 11:29


"አሁንም ለድርድር እና ምክክር ዝግጁ ነን" ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ስብስባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን አባል የሆኑት አቶ አበባው ደሳለኝ ጥያቄ አቅርበው ነበር፡፡

በጥያቄያቸውም "በአማራ ክልል በሁለት ወራት ውስጥ የጸጥታውን ሁኔታ ለመቆጣጠር የታሰበ ቢሆንም፤ ከአንደ ዓመት በላይ ቆይቷል" ብለዋል፡፡አባሉ "መንግሥት የሰላምና የጸጥታ ችግሩን ለመፍታት እየሄደበት ያለው ርቀት ወታደራዊ ብቻ ነው ስለምን ፖለቲካዊ መፍትሄ ማምጣት አልተቻለም?" ሲሉም ጠይቀዋል፡፡

ይህንን በተመለከተ ለምክር ቤት አባላት ምላሽ ለመስጠት በምክር ቤት የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሲመልሱ፤ "ሰው አመዛዛኝ ፍጡር ነው" ያሉ ሲሆን፤ "ለዲሞክራሲ ስርዓት መነጋገሩ የተሻለ ነው" ብለዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ ጥያቄ ያቀረቡላቸውን የምክር ቤት አባል "እርሶ ካገዙን አሁንም ከድርድር እና ምክክር ዝግጁ ነን" ብለዋል፡፡

"ከዚህ ቀደም ሽማግሌዎች ልከን ነበር ግን በእንብርርክክ ሄደው የመጣው ውጤት የምትመለከቱት ነው በዚህ ምክንያት ሊሳካልን አልቻለም" ብለዋል፡፡"ሰላም እንፈልጋለን" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ ጦርነት በፍጹም መንግሥታቸው የሚፈልገው ጉዳይ እንዳልሆነ ለጥያቄው ምላሽ ሲሰጡ ተናግረዋል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Oct, 09:04


ያሸንፉናል ብለን ስጋት ገብቶን አያውቅም:-ጠ/ሚንስትሩ
በአማራ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል ከሚንቀሳቀሱ ሀይሎች ጋር ንግግር ጀምረናል፣አሁንም እየተነጋገርን ነው። ነገር ግን በጎን ከመንግሥት ጋር ለምን ተነጋገራችሁ ብለው የሚወቅሱ ሰዎች አሉ ብለዋል። እኛ ይሄንን ንግግር የጀመርነው ያሸንፉናል ብለን ሳይሆን ስለማይጠቅም ነው ብለዋል። በዚህ መንገድ በጭራሽ አያሸንፉንም፣ስጋት ገብቶን አያውቅም ብለዋል።

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Oct, 08:58


#ሰይፍ ጠጋኙ ሕጻን…  


ለዘመናት ሲዘርፉና ሲገድሉ የነበሩ ሁለት ወንበዴዎች ከፍተኛ ሽልማት የተጣለባቸው ሁለት ሰዎችን ፍለጋ በረሀ አቋርጠው ፍለጋ ያደርጉ ጀመር፡፡

በስተመጨረሻም በለስ ቀናቸውና ተፈላጊዎቹን ሰዎች አገኟቸው፡፡ ተፈላጊዎቹ ሰዎች ቅድስት ድንግል ማርያምና ሔሮድስ የሚያሳድደው ሕጻን ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ጋርም ዘመዷ ሰሎሜና ሽማግሌው ዮሴፍ አብረዋቸው ነበሩ፡፡ ወንበዴዎቹ በዕለተ አርብ በቀኝና በግራው የተሰቀሉት ጥጦስና ዳክርስ ናቸው፡፡


ሰሎሜ ጌታን እንዳይጎዱት አስቀድማ መጎናጸፊያዋን ሰጠቻቸው፡፡ እነርሱ ግን ምንም ሳያስቀሩ ሙልጭ አድርገው ዘረፏቸው፡፡ የጌታችን ሰብአ ሰገል ያመጡለት ስረ ወጥ ቀሚስና የወርቅ ጫማውን ጭምር ወሰዱበት፡፡

ከዚያም ከእነርሱ እልፍ ብለው ጭቅጭቅ ያዙ፡፡ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም “ወንበዴ ከዘረፈ በኋላ አዩኝ አላዩኝ ብሎ ይሸሻል እንጂ መች ቆሞ ይማከራል ልጄን ሊገድሉብኝ ነው እንጂ” ብላ አምርራ አለቀሰች፡፡

በቀኙ ተሰቅሎ የነበረው ወንበዴ ጥጦስ “እነዚህ ሰዎች አሳዘኑኝ እንመልስላቸው” የሚል ጥያቄ ማንሳቱና የዳክርስ እምቢታ ነበር የጭቅጭቁ መነሻ፡፡

የዘረፉትን በየተራ ይወስዱ ነበርና ተራው የዳክርስ ስለነበር ብሸጠው ብዙ ገንዘብ ያወጣልኛልና አልመልስም ብሎ ተከራከረው፡፡ በመጨረሻም ጥጦስ ወሰነ “ከገሊላ ጀምሮ እንከዚህ የዘረፍነው ላንተ ይሁንና ይህን እንመልስላቸው” አለው፡፡


ዳክርስ በዚህ ሀሳብ ተስማማና ጥጦስ መጥቶ መለሰላቸው፡፡ በዚህ አላበቃም፤ ጌታችንን አቅፎ ጥቂት መንገድ ሊሸኛቸው ወደደ፡፡ አቅፎት ሲሔድም የሚመረኮዘው ሰይፉ ተሰበረበት፤ ደግ በሰራሁ ክፉ እጣ ገጠመኝ ሲል በጣም አዘነ፡፡ በእናቱ እቅፍ የነበረው ጌታችንም የሰይፉን ስብርባሪዎች አንድ አድርጎ ገጥሞ ሰጠው፡፡


ልባችንን ቅን አድርገን ያለንን ሁሉ ለመስጠት፣ ያም ባይሆን ካለን ላይ ቀንሰን ለመስጠት ምን ያህል ዝግጁ ነን? መስጠት ፍጹማዊ ሲሆን ወንበዴው ጥጦስ እንኳን የዘረፈውን መልሶ መንገድ እስከ መሸኘት ድረስ ተጉዟል፡፡ እኛ በሐቃችን እንኖራለን የምንለው ለመስጠት ምን ያህል ተሰጥተናል፡፡ በተለይ ብዙ የምንፈልግ ከሆነ አብዝተን እንስጥ ክፍያው በብዙ እጥፍ ይልቃልና፡፡


ጌታችን አቅፎት ለሚጓዘው ወንበዴ ጥጦስ በዕለተ አርብ በመስቀል ላይ የተናገረውን “እውነት እልሃለሁ ከአዳም ቀድመህ ገነት ትገባለህ” ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገረው፡፡ ጥጦስ በዚህ ተደስቶ ይህ ሕጻን ከነቢያት ወገን ይመስለኛል አለው ለጓደኛው፡፡

ይህን ጊዜ ዳክርስ “አዎ ከነቢያት ወገን ቢሆን አይደል አንተን ወንበዴውን ገነት ትገባለህ የሚልህ” ሲል አሾፈበት፡፡

ታዲያ ተሰናብተዋቸው ከሔዱ በኋላ ጌታን ያቀፈበት ጎኑ የልብሱ መዓዛ ተቀየረ ቢያጥበው ልዩ ሽቱ ሆኖለት በ300 ዲናር ሸጠው፡፡ ያን ሽቱ ነበር ዘማዊቷ ሴት ማርያም እንተ ዕፍረት አምጥታ በራሱ ላይ ያፈሰሰችው፡፡ በቅን ልባችን የምሰጠው መስጠት፣ ገዳማውያንን መርዳትና በዓታቸውን ማጽናት በብዙ እጥፍ ይከፍለናል፡፡ የእመቤታችን የስደቷ በረከት ከኛ ጋር ይሁን፡፡ ከቅድስና ስደት ይመልሰን፡፡          

  

ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም

ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444

የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

31 Oct, 06:34


በ6ኛው የህዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት  4ኛ ዓመት 3 ኛ መደበኛ ስብሰባ  እየተካሄደ ይገኛል!!

ለጠቅላይ ሚኒስትር  ዶክተር ዓብይ አሀመድ ጥያቄዎች እየቀረቡላቸው ይገኛል ከነዚሀም መካከል ዶክተር አበባው ደሳለው ካነሱት ጥያቄ   በምክር ቤቱ  የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ አስካሁን  አልተስተካከለም የኑሮ ውድነቱ ግን የማይደፈር ሆኖ ምን እየተሰራ ነው የሚል ነው?

ምላሹን ተከታትለን እናቀእባለን።

@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 19:44


ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ፣ ነገ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚያቀርቡላቸው ጥያቄዎች በአካል ቀርበው ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ።

ጠቅላይ ሚንስትሩ ማብራሪያ የሚሰጡት፣ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ባለፈው ወር መጨረሻ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤተና በፌዴሬሽን ምክር ቤት የጋራ የዓመቱ የሥራ መክፈቻ ስብሰባ ላይ ባቀረቡት የመንግሥት ዕቅድ ዙሪያ ይሆናል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 19:43


Paws‼️

በበርካቶች ዘንድ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት አዲሱ ኤርድሮፕ ካልጀመራቹ ቶሎ ጀምሩ።

አሪፍ ይከፍላል እየተባለ የሚገኝለት ኤርድሮፕ ነው።

ጊዜ የላቹም ቶሎ ጀምሩ

Invite አድርጉ ታስኮችን ስሩ።

በዚ Link ጀምሩ👇👇

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=qi8j5Nqp
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=qi8j5Nqp

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 18:32


የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት፣ በከተማዋ በአለባበሳቸው የተነሳ ከአራት ኹለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የታገዱ ሙስሊም ተማሪዎች ባስቸኳይ ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ ለከተማዋ ትምህርት ቢሮ በጻፈው ደብዳቤ ጠይቋል።

ምክር ቤቱ ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ባንዳንድ ትምህር ቤቶች ሙስሊም ሴት ተማሪዎች "በአለባበሳቸው" እና "በእምነታቸው" ላይ ያነጣጠረ “ጫና እና እንግልት” እየደረሰባቸው ይገኛል ብሏል።

የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ያወጣው የተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ የሙስሊም ተማሪዎችን አለባበስ እንዳልወሰነ የጠቀሰው ምክር ቤቱ፣ የአንዳንድ ትምህርት ቤቶች አመራሮች በሙስሊም ተማሪዎች ላይ የጣሉት እገዳ ግን "ሕዝበ ሙስሊሙን እና መንግሥትን ለማጋጨት" የሚደረግ ጥረት ነው በማለት ገልጿል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 17:42


በአዲስ_አበባ ከተማ በአለባበስ ምክንያት የታገዱ ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጠየቀ።

በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በሚገኙ አራት 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ሙስሊም ተማሪዎች “በኒቃባቸው ምክንያት” ከትምህርት ገበታ መታገዳቸው በሚዲያዎች ሲሰራጭ ቆይቷል።

ይህን ተከትሎ ምክር ቤቱ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ትናንት በጻፈው ደብዳቤ፤ ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ በአዲስ አበባ በሚገኙ እንዳንድ ትምህር ቤቶች ውስጥ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ላይ በአለባበሳቸው ምክንያት “ጫናና እንግልት” እየደረሰ ነው ብሏል።


@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 17:35


በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ጨምሮ እውነተኛ የመረጃ እጦት ለጋጠማችሁ፣ የቱን ልመን? ብላችሁ ለተወዛገባችሁ፣  እነሆ ሀገራዊ እና አለማቀፋዊ መረጃዎችን ካሉበት አጣርቶና ፈልፍሎ የሚያቀርብ የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ።

መረጃዎቹ ለየት ያሉ ፈጣን እና እውነተኛ ናቸው።

በእርግጠኝነት በሀላፊነት የተሞላ መረጃን ያገኛሉ👌"በዚህ ሊንክ ግቡ 👇👇
https://t.me/Addisinsider_ETH
https://t.me/Addisinsider_ETH
https://t.me/Addisinsider_ETH

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 15:46


የኮሪደር ፕሮጀክት ለአምስት አመት እንደሚቆይ ተረጋገጠ

አነጋጋሪው እና ለበርካቶች ከቤት እና ከስራ መፈናቀል ምክንያት እየሆነ የሚነገርለት ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ በርካታ ስፍራዎች፣ አሁን በቅርቡ ደግሞ በክልል ከተሞች እና በገጠራማ ስፍራዎች ጭምር እየተተገበረ ስላለው ወይም ሊተገበር እቅድ እየተያዘለት እንደሆነ ይታወቃል።

መሠረት ሚድያ የደረሰው አዲስ መረጃ እንደሚጠቁመው የኮሪደር ፕሮጀክት ለአምስት አመት የሚቆይ እና በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያሉ አብዛኞቹን የጭቃ ቤቶች በማንሳት በአዳዲስ የፕሮጀክቶች ሳይቶች ለመተካት ያለመ መሆኑ ታውቋል።

የኮሪደር ልማት ሥራው ህዝብ በጉጉት ሲጠብቀው የነበረ እና ካረጁ እና ከተጎሳቆሉ ቤቶች ህብረተሰቡን አውጥቶ የተሻለ አኗኗርን የሚያስገኝ እንደሆነ በመንግስት ተደጋግሞ ይነገራል።

የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቱ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች መካሄድ ከጀመረ በኋላ መንገዶች አምረዋል፣ ህንፃዎች አሸብርቀዋል፣ አዳዲስ የመዝናኛ እና ማረፍያ ስፍራዎች ተገንብተዋል።

ወትሮውን ጽዳት የሚጎድላት ከተማ ተደርጋ ስትወሰድ የነበረችው የአፍሪካ መዲናዋ አዲስ አበባ እንደስሟ አዲስ የሚያስመስሏት ስራዎች ተሰርተዋል፣ ይህን ደግሞ ፕሮጀክቶቹን በአንድም ይሁን በሌላ መልኩ የሚተቹ እና የሚነቅፉ ሁሉ የሚመሰክሩት ሀቅ ነው።

ይሁንና ከዚህ ባለ ብዙ ቢልዮን ብር ፕሮጀክት ጋር ተያይዞ እየተካሄዱ ያሉ በርካታ የመኖርያ ቤቶች፣ የህንፃዎች፣ የመንገዶች እና የመሰረተ ልማት አውታሮች ጭምር የጅምላ ፈረሳ የሀገራችንን ህዝብ በቅርብ አመታት ታይቶ በማይታወቅ ግርታ ውስጥ ከቶታል።

ነገ ተራው ደርሶኝ ፈራሹ ቤት የኔ ይሆን ወይ? ነገ የተከራየሁት ቤት ፈርሶ መንገድ ዳር እወድቅ ይሆን ወይ፣ የስራ ወይም የንግድ ቦታዬ ፈርሶ ቤተሰቤን ማስተዳደር ያቅተኝ ይሆን ወይ? የሚሉ ጥያቄዎች የህዝብ የእለት ተእለት ጭንቀት፣ ሮሮ እና ሀሳብ ከሆኑ ሰነባብተዋል። 

ይህ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሀሳብ አመንጪነት እንደተጀመረ ተደጋግሞ የሚነገርለት የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ከአዲስ አበባ ተሻግሮ እንደ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ መቀሌ፣ ጅማ፣ ሀረር፣ ድሬዳዋ፣ ሀዋሳ ወዘተ ያሉ ከተሞች መስፋፋትም ጀምሯል።

መሠረት ሚድያ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 15:37


ሳንፎርድ፡ ዘመናዊ እና ቦታን የሚቆጥብ የቤት እቃዎችን ለ ቤትዎ

ጥራት እና ጥንካሬ መለያችን የሆንን ሳንፎርድ ፈርኒቸር ለቤትዎ ዘመናዊ እና ቦታን የሚቆጥብ የቤት እቃዎችን ይዘን ከች ብለናል።

ሶፋ ፣ አልጋ ፣ የቲቪ ማስቀመጫ ፣ የመመገብያ ጠረጰዛ እና ወንበር ዲዛይኖቻችንን ከምቹነት ከጥራት እንዲሁም ከውቤት ጋር የተጣመሩ ናቸው።

ከ15 አመት በላይ ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች እርሶዎን በሚመጥን ዋጋ ቤቶትን እናሳምርልዎ!!!

አሁኑኑ ይደዉሉ ፦ +251978777775 / +251976777775

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 14:34


ፅንስ ማስወረድ መሰረታዊ ነፃነት ነው ሲሉ ካማላ ሀሪስ ተናገሩ

ዴሞክራቷ ካማላ ሃሪስ በዋሽንግተን በተካሄደ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ለተሰበሰቡ በሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ባደረጉት ንግግር ሰዎች በራሳቸው ሰውነት ላይ ውሳኔ ለማድረግ "መሰረታዊ ነፃነት" አላቸው ሲሉ ተደምጠዋል።

ፅንስ ማስወረድ ለመከላከል ያሉ ጥበቃዎችን በማንሳት ወደነበረበት ለመመለስ ቃል ገብተዋል።ይህ ምርጫ ምናልባት ከምትሰጡ ድምፅ ሁሉ የበለጠ በጣም አስፈላጊ ድምፅ ነው ያሉት ካማላ ሀሪስ “በነጻነት እና በግርግር መካከል ያለ ምርጫ” ነው። የአሜሪካ መራጮች እስከ ዛሬ ከነበረው በተለየ መልኩ ያልተለመደ ታሪክ ቀጣዩን ምዕራፍ መፃፍ ይችላሉ ሲሉ ተደምጠዋል። የሪፐብሊካኑ ተቀናቃኛቸው ዶናልድ ትራምፕን በንግግራቸው በማጥቃት ያልተረጋገጠ ስልጣን ይፈልጋሉ ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ሃሪስ በጃንዋሪ 6፣ 2021 ትራምፕ ደጋፊዎቻቸውን በዩናይትድ ስቴትስ ካፒቶል እንዲነሳ ያደረጉትን አመፅ በማስታወስ ተናግረዋል።

የካማላ ሀሪስ የድጋፍ ሰልፍ በዋይት ሀውስ አቅራቢያ ባለው ቦታ ከ75,000 በላይ ሰዎች ማክሰኞ ምሽት ላይ ታድመዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ ጆ ባይደን የትራምፕ ደጋፊዎችን “የቆሻሻ ማጠራቀሚያ” ብለው መሰየማቸውን የሚያሳይ ምስል በስፋት እየተዘዋወረ ይገኛል። ዋይት ሀውስ የባይደንን ንግግር የተከላከለላቸው ሲሆን በፖርቶ ሪኮኖች ላይ ለሪፐብሊካኖች የጥላቻ ንግግሮች የተሰጠ ምላሽ ነው ብሏል። ሪፐብሊካኖች ግን ፕሬዚዳንቱን በንግግራቸው አውግዘዋል። ትራምፕ በበኩላቸው ባይደን የሚናገረውን አያውቅም በማለት ይቅርታ አድርጉላቸው ብለዋል።ዶናልድ ትራምፕ ፖርቶ ሪኮን "ተንሳፋፊ የቆሻሻ ደሴት" ብሎ ከጠራው ደጋፊያቸው ኮሜዲያን ንግግር እራሱን አግልለዋል።

ነገር ግን በግላቸው ይቅርታ አልጠየቁም ከዝግጅቱ በፊት ኮሜዲያን ማን እንደሆነ ምንም የማውቀው ነገር የለም ሲሉ ተናግረዋል።አስተያየቱ "መጥፎ" ቢሆንም "ትልቅ ነገር" እንደሆነ አላሰበም ሲሉ አክለዋል። በሌላ በኩል ካማላ ሃሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ ዋይት ሀውስ ለመግባት የመጨረሻ ትንቅንቅ ሲቀረብ፣ አውሮፓ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በዩክሬን ጦርነት እና በአህጉሪቱ ደህንነት ላይ ሊኖረው የሚችለውን ተጽእኖ እያስጨነቃት ይገኛል። የፊንላንድ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ስቱብ ለሮይተርስ እንደተናገሩት "ሁላችንም ምርጫው እስኪጠናቀቅ ድረስ እየጠበቅን ነው" ካሉት አለም አቀፍ ችግሮች የተነሳ ብለዋል።

ወደ ዩክሬን እና አውሮፓ ደህንነት ስንመጣ፣ በርካታ የአውሮፓ ባለስልጣናት የሪፐብሊካን የቀድሞ ፕሬዝዳንት ትራምፕ፣ በቀድሞው የስልጣን ዘመናቸው የተመሰቃቀለ የአትላንቲክ ግንኙነት፣ በኔቶ ላይ የሰነዘሩት ጠንካራ ትችት እና ስለ ዩክሬን ያላቸው አሻሚ እይታ ፣ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ማሸነፍ እንደሚያስጨንቃቸው ይናገራሉ።ቭላድሚር ፑቲን እንደ ድል የሚያዩት የዩክሬን ጦርነት ማብቃት የሩስያ ፕሬዝደንት የኔቶ ሀገርን እንዲያጠቁ ሊያበረታታቸው ይችላል ሲሉ አንድ የጀርመን የስለላ አዛዥ ተናግረዋል።


ዳጉ_ጆርናል

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 14:25


#ከቅጣት ለማምለጥ ሲል ጎኑን በጦር ወጋው፣ ዓይኑንም....

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ስፍራ ቀራንዮ-ጎልጎታ አባታችን አዳም የተቀበረበት እንደሆነ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን አባቶችና በርካታ ዓለም አቀፍ የታሪክ ጸሐፍያን ይገልጻሉ።

ጲላጦስ አይሁድ እንዲሰቅሉት አሳልፎ የሰጣቸው ጠዋት 3:00 ላይ ነው። በፍርድ ሒደቱ ላይ ተጽእኖ ለማሳረፍ አይሁድ ሕዝቡን ሁሉ ሲያስተባብሩ፣ የሀሰት ምስክርም አቁመው ነበር። መስቀል አሽክምው እየገረፉ ወስደው በእርጥብ እንጨት ሰቀሉት። ሰውን ሊያድን ሰው የሆነው ጌታ፣ በሰው ልጅ ይሙት በቃ ተፈረደበት።

በዚህ ሁሉ ክፋታቸው ወስጥ ያልተስማሙ፣ ኢየሱስ ንጹህና ጻድቅ ሲሆን በግፍ እንደተገደለ የሚያምኑ ድርጊቱንም ያልደገፉ የራሳቸው የአይሁድ ወገኖች ነበሩ። በበጎ ምግባር መሳተፍና ከክፉ ምግባር መራቅ የየትኛውም ቅን ልብ ያለው ሰው መገለጫ ነው።

ከእነዚህ አንዱ ለንጊኖስ የተባለው አንድ ዐይና ወታደር ነው። ይህ ፈረሰኛ በዚያች ዕለተ አርብ በጌታ ላይ የሚፈጸመውን ግፍ ላለማየት ከከተማ ወጥቶ በጫካ ውስጥ ዋለ። ነገሮች አብቅተዋል ብሎ አመሻሹ ላይ ወደ ከተማ ሲግባ፣ የአይሁድ አለቆች ከቀራንዮ ሲመለሱ ከመንገድ አገኘቱ፤ ስለምን ከመሢሑ ሞት አልተባበርክም አሉት? እርሱም ምንም ስላላገኘሁበት አላቸው፡፡ ከዚያም በኋላ እንደሕጋቸው እንደሚቀጡት ቢነግሩት እየሮጠ ሔዶ የጌታችንን ጎን ሲወጋው ደሙ በዐይኑ ላይ ሲፈናጠቅ ወዲያው ዐይኑ በራለት።


ከጌታችን ጎንም ትኩስ ደምና ውሃ ፈሰሰ፣ መላእክትም ደሙን በጽዋ ቀድተው በዓለም ላይ ረጩት፤ ውሃውም ለጥምቀታችን ሆነ። ይህ መሠረት ሆኖ ዛሬ ቤተ ክርስቲያን የሚታነጸው የጌታችን ደም የነጠበበት  ነው፡፡ ለዚህም ነው ቅዱስ ጳውሎስ "አሁንም በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔር ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ትጠብቁ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እናንተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋው ሁሉና ለራሳችሁ ተጠንቀቁ" ያለው (ሐዋ 20÷28)፡፡


ለንጊኖስ የልቡናው ቅንነት ነው የታየለት፤ ጎኑን መውጋቱ ዓይኑን ሲያበራለት ለኛ ደግሞ ለጥምቀታችን የሚሆነንን ማየ ገቦና በዓለም የተረጨ ደሙን አስገኘልን። የእኛስ የልቡና ቅንነት እንዴት ይገለጻል? በዘመናችን ዐይነ ልቡናችንን የሚያበራ በጎ ምግባር የምናደርግበት እድል አለና የቤተ ክርስቲያንን ጥሪ እንስማ።

ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም

ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444

የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 11:07


somaliland‼️

ሶማሊላንድ ከየትኛውም ወገን ተቃውሞ ቢመጣ ከ ኢትዮጵያ ጋር የተደረሰውን ስምምነት ተግባራዊ ከማድረግ ወደ ኋላ እንደማትል ገለጸች

ከየትኛውም ወገን ተቃውሞ እና ጫና ቢመጣ ሶማሊላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የተፈራረመችውን ስምምነት ተግባራዊ ከማድረግ ወደ ኋላ እንደማትል የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ ተናገሩ።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 10:54


በድርቅ የተጠቃው የምድራችን ክፍል በሦስት እጥፍ ጨምሯል ተባለ

ከፈረንጆቹ 1980ዎቹ ጀምሮ ዓለም ላይ ያለው በድርቅ የተጠቃው መሬት በሦስት እጥፍ ማደጉን ከአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ጋር በተያያዘ የወጣ አንድ የጥናት ሪፖርት አመላከተ።

ይፋ የሆነው ሪፖርት እንዳመላከተው ባለፈው ዓመት 48 በመቶ የሚሆነው የመሬት ክፍል ቢያንስ በወር አንድ ጊዜ ለአስከፊ ድርቅ ተጋላጭ ነው።

በተጨማሪም 1/3 (30 በመቶው) የመሬት ክፍል ለሦስት ወራት የዘለቀ አስከፊ የድርቅ ተጋላጭ የነበር ሲሆን፥ ይህ አሃዝ ከ40 ዓመታት በፊት 5 በመቶ ብቻ እንደነበር ሪፖርቱ አስታውሷል።

አሁን ያለው ይህ የድርቅ ተጋላጭነት በ1980ዎቹ ከነበረው አንጻር በአማካይ በ15 በመቶ ከፍ እንዳለም በጤና እና የአየር ንብረት ተፅዕኖ ላይ የወጣው የላንሴት ሪፖርት አመላክቷል።

አዲስ ይፋ የሆነው ይህ የጥናት ውጤት ለእርሻና መሰል አገልግሎት መዋል ካለበት የምድራችን ክፍል ውስጥ በድርቅ እየተጠቃ ያለው የመሬት መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን የሚያመላክትና ጉዳዩም መፍትሄ የሚሻ መሆኑን አመላካች ነው ተብሏል።

ጥናቱ ይህ አስከፊ ድርቅ ዝቅተኛ የዝናብ መጠን ከተከሰተ ወይም ከፅዕዋትና ለም አፈር በከፍተኛ ሁኔታ ትነት ከተፈጠረ ከሥድስት ወራት በኋላ እንደሚከሰትም ነው ያመላከተው።

ከስርአተ ጤና ጀምሮ ሁሉን አቀፍ ጉዳት ለደቀነው ለዚህ ጉዳይ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የተያያዘ መፍትሄ ያሻልም ነው ያለው ሪፖርቱ።

ደቡብ አሜሪካ፣ መካከለኛው ምስራቅ እና የአፍሪካ ቀንድ ደግሞ የዚህ ችግር ዋነኛ ገፈት ቀማሾች ናቸው።

በተለይም የምድራችን ሳንባ በሚባለው አማዞን ድርቅ ያስከተለው ተፅዕኖ ከባድ ፈተና ደቅኗል።
አሃዛዊ መረጃዎች ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት 151 ሚሊየን ሰዎች በድርቅ ሳቢያ ለምግብ እጥረት ሲጋለጡ፥ ከከፍተኛ ሙቀት ጋር የተያያዙ ህልፈቶችም ከ30 ዓመታት በፊት ከነበረው አንጻር በ167 በመቶ መጨመራቸውን ነው ሪፖርቱ የሚያመላክተው።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

30 Oct, 08:33


በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የትርፍ ሰዓት ክፍያ ያልተከፈላቸው የጤና ባለሞያዎች ሥራ አቆሙ

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የሚገኘው አንጋጫ ሆስፒታል የጤና ባለሞያዎች ትርፍ ሰዓት ክፍያ ስላልተከፈላቸው፣ በክልሉ ካምባታ ዞን አንጋጫ ወረዳ የሚገኘውና በአካባቢው ለሚገኙ 2 መቶ ሺሕ ለሚኾኑ ነዋሪዎች አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው አንጋጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አገልግሎት ተቋረጠ።

አገልግሎቱ የተቋረጠው ሃኪሞቹን ጨምሮ 80 የሚኾኑ፣ የጤና ባለሞያዎች ለስድስት ወራት የሠሩበት የትርፍ ሰዓት ክፍያ ስላልተከፈላቸው መኾኑን ተናግረዋል። የሆስፒታሉ አገልግሎት የተቋረጠው ካለፈው ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀመሮ ሲኾን ተገልጋይ የኅብረተሰብ ክፍሎች መቸገራቸውን ተናግረዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Oct, 15:21


ከ56 በመቶ በላይ ኢትዮጵያዊያን ሀገራቸዉ በትክክለኛው ሀዲድ ላይ አለመሆኗን ያምናሉ ሲል አንድ ጥናት ያመላከተ ሲሆን ኢትዮጵያውያን "የመንግስት ኢኮኖሚያዊ አፈጻጸም እጅግ ደካማ ነው" ም ብለዋል

👉🏼 መንግስት በበኩሉ "ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እያስመዘገብሁ ነው" ይላል

አፍሮ ባሮ ሜትር እ.ኤ.አ. ከግንቦት 25 - ሰኔ 22 ቀን 2023 ዓ.ም የመንግስት ኢኮኖሚያዊ አስተዳደር [ አፈጻጸም ] በተመለከተ ኢትዮጵያውያንን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዳሰሳዊ ጥናት ከ12 ቀናት በፊት ይፋ አድርጓል።

በዚህም ድርጅቱ ካነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን መካከል አብዛኞቹ መንግስት ኢኮኖሚ ላይ ያለው አፈጻጸም እጅግ የከፋ [ ደካማ ] መሆኑን ተናግረዋል።

ከ56 በመቶ በላይ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸው በትክክለኛው ሀዲድ እየተጓዘች ነው ብለው አያምኑም። የስህተት ጎዳና ጉዟዋን ተያይዛዋለች ባይ ናቸው መባሉን ዳጉ ጆርናል ከአሻም ዘገባ ተመልክቷል።

ምንም እንኳን መንግስታዊ አሐዞች እና የባለስልጣናቱ መግለጫዎች አወንታዊ ኢኮኖሚያዊ ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን ቢገልጹም አፍሮ ባሮ ሜትር ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን ግን የሰጡት አስተያየት ከዚህ የተቃረነ ነው።

የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም[ UNDP ] የፈርጀ ብዙ የድህነት ጠቋሚ [Multi dimensional poverty Index ] መሠረት ድህነት ከተንሰራፋባቸው ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ ከፊተኞቹ ተርታ መሰለፏን ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ሪፖርት አመልክቷል።

Via አሻም

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Oct, 15:15


#የሚያስረዳኝ ሰው ሳይኖር እንዴት አድርጌ አስተውላለሁ…


ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ባኮስ የታላቋ ንግስት ሕንደኬ የግዛቷ ሁሉ አዛዥና በገንዘቧም የሰለጠነ ነበር፡፡ ጃንደረባው እንደዘመናችን ሕትመት ባልተስፋፋበት በዚያ ዘመን በ34 ዓ.ም ወደ ኢየሩሳሌም ሊሰግድ ሔዶ ሲመለስ ትንቢተ ኢሳይያስን ያነብ ነበር፡፡

በሐዋርያት ስራ 8÷26 ጀምሮ እንደተጻፈው የእግዚአብሔር መልአክ ወደ ሀዋርያው ቅዱስ ፊሊጳስ በመምጣት ጃንደረባውን እንዲያገኘው አዘዘው፡፡ ሐዋርያውም መጥቶ ባኮስን “በውኑ የምታነበውን ታስተውለዋለህን?” አለው፡፡ እርሱም “የሚያስረዳኝ ሰው ሳይኖር እንዴት አድርጌ አስተውላለሁ?” ሲል መለሰለት፡፡

ባያስተውለውም፣ ባይገባውም፣ እንደ ዘመናችን ሕትመት ባይስፋፋም ጃንደረባው ግን በሞላው በተረፈው የንግስቲቱ ሃብት ላይ አዛዥ ሆኖ ሳለ ኢየሩሳሌም ሔዶ መስገድና ትንቢተ ኢሳያስን ማንበብ ነበር ምርጫው፡፡ በዚህ ዘመን እግዚአብሔር በሃብት የባረከን ሰዎች በገንዘባችን፣ የት መሔድ፣ ምን ማንበብ፣ ምን ማድረግ፣ ምንስ መስራት ይሆን የምንፈልገው?

የቁስጥንጥንያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “በጉዞ ላይ ሆኖ ያውም በሠረገላ ላይ ተቀምጦ ማንበብ አለማቋረጥ ምን ያህል ትጋት የሚጠይቅ እንደሆነ እንድታስተውሉ እጠይቃችኋለሁ በቤታቸው እንኳን ቁጭ ብለው ማንበብን ለማይፈልጉ ሰዎች ይህ ታሪክ ሊስተዋል ይገባዋል፤ ይልቁንም መጻሕፍትን ማንበብን ጊዜን እንደማጥፋት የሚቆጥሩ ወይም የተለያየ ምክንያት የሚሰነዝሩ ሰዎች ቅዱሳት መጻሕፍትን የማንበብ ጠቀሜታ አይታያቸውም” የሐዋርያት በማለት ሥራን በተረጎመበት መጽሐፉ አድንቆ ተናግሯል፡፡


ሐዋርያው ቅዱስ ፊሊጶስም ሲያነበው የነበረውን “እንደ በግ ወደ መታረድ ተነዳ፣ የበግ ጠቦትም በሸላቹ ፊት ዝም እንደሚል እንዲሁ አፉን አልከፈተም። በውርደቱ ፍርዱ ተወገደ። ሕይወቱ ከምድር ተወግዳለችና። ትውሉዱንስ ማን ይናገራል።” የሚለውን በትንቢተ ኢሳይያስ 53÷7 የሚለውን ቃል መነሻ አድርጎ ስለ ጌታችን የሰው ልጅን ማዳንና ፍቅር አስተማረው፡፡ በፈቃዱም አምኖ ተጠመቀ፡፡

ስጋዊ ሃብታችንን የነፍሳችንን ድህነት የምንሰራበት መሳሪያ አድርጎ ሰጥቶናል፡፡ እንደ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ የቅዱሳን መካናትን በረከት ለማግኘት እንትጋ፡፡

በዘመናችንም ቅዱሳን ገዳማውያንና አባቶች ያሉባቸውን ገዳማት እናግዝ፣ በፍጹም ልግስና ከሚያልፈው ገንዘባችን ሰጥተን ከማያልፈው የጸሎታቸውን በረከት እንካፈል፡፡ የቅዱስ ፊሊጶስና የጃንደረባው በረከት ይደርብን!!!         

ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም

ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444

የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Oct, 09:42


እስኪ እንወያይበት…

ዛሬ የወጣ አንድ መረጃ ቱርክ ከአፍሪካ ሃገራት ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር 14 ሀገራትን በጎረቤታችን ጅቡቲ ሰብስባ ልትመክር መሆኑን ይፋ አድርጋለች፡፡

ከስብስቡ ውስጥ ግን ኢትዮጵያ የለችበትም፤ከዛ ይልቅ እነ ግብጽ፣ኤርትራና ሱዳን ተፈላጊ ሆነው የምክክር ግብዣ ቀርቦላቸዋል፡፡

ጥያቄ

1፣ ይህ ሁኔታ ከዲፕሎማሲ አንጻር ምን ያሳየናል?
2፣ ከደህንነት አንጻርስ እንዴት ታዩታላችሁ?
አስተያየቶቻችሁን ስጡበት

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Oct, 06:43


መረጃ‼️

በአዲስ አበባ በቀን ስራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች እየታፈሱ በግዳጅ ወደ ወታደራዊ ካምፕ እየተወሰዱ እንደሆነ ተነገረ

በአዲስአበባ በተለይ ኩዬፈቼ እና አዲሱገበያ በሚባሉ አካባቢዎች የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በቀን ስራ የሚተዳደሩ ወጣቶችን በማፈስ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፖች እያስገቡ እንደሆነ ተገልፆል ፡፡

ወጣቶቹ ከአካባቢዎቹ ከታፈሱ በሆላ በፖሊስ ጣቢያ ከሁለት እስከ አራት ሳምንታት ታስረው  ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛዎች እንደሚላኩ ታዉቋል ፡፡

በተለይ ከደቡብ ኢትዬጲያ የመጡ ወጣቶች የዚህ ተግባር ተጠቂዎች ናቸዉ ተብሏል፡፡

Via አንኳር መረጃ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

26 Oct, 04:53


እስራኤል በኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

እስራኤል ከእኩለ ለሊት ጀምሮ በኢራን ወታደራዊ ተቋማት ላይ ተደጋጋሚ የአየር ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች።

ኢራንም በበኩሏ ንጋት ላይ እንዳስታወቀችው በዋና ከተማዋ ቴህራን፣ ኹዜስታን እና ኢላም በተባሉ ግዛቶቿ ውስጥ የሚገኙ ወታደራዊ ሰፈሮች የእስራኤል ጥቃት እንደተፈጸመባቸው አስታውቃለች።

የእስራኤል መከላከያ ኃይል ጥቃቱን የፈጸመው ኢራን እና በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙ አጋሮቿ የሆኑ ታጣቂ ቡድኖች ለፈጸሙት “ለወራት የዘለቀ ጥቃት" ምላሽ መሆኑን አስታውቋል።

የእስራሌል መከላከያ ኃይል ጥቃቱን የፈጸመው “በተመረጡ ወታደራዊ ዒላማዎች” ላይ መሆኑን አስታውቆ፣ ኢራን ካለፈው ዓመት መስከረም 23/2016 ዓ.ም. ጀምሮ “ያለማቋረጥ እስራኤል ላይ ጥቃት ስትፈጽም ቆይታለች” ሲል ወንጅሏታል።

ከመከላከያ ኃይሉ መግለጫ ቀደም ብሎ የኢራን ብሔራዊ መገናኛ ብዙኃን በዋና ከተማዋ ቴህራን እና አካባቢው በርካታ ፍንዳታዎች መድረሳቸውን አስታውቆ ነበር።
የእስራኤል የቅርብ አጋር የሆነችው አሜሪካ በበኩሏ ጥቃቱን “ራስን የመከላከል ተግባር” መሆኑን ገልጻለች ሲል ቢቢሲ ነው ያስነበበው።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Oct, 18:51


መረጃ‼️

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች ብሄር እና ሀይማኖታቸዉን የሚገልፅ አዲስ ፎርም ሙሉ መባላቸዉን ተናገሩ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ሽፈራው ተሊላ በመስራቤቱ የብሄር እና ሀይማኖት ስብጥር ለማመጣጠን እሰራለሁ በማለት መናገራቸዉ ይታወሳል ፡፡

ስራ አስፈፃሚዉ ኢህዲግ ሀገሪቶን በሚያስተዳድርበት ጊዜ በሙስና ተጠርጥረዉ 18 ወራትን በእስር ቤት ማሳለፋቸዉ የሚታወስ ነዉ ፡፡

መረጃዉ👇👇
@Ankuar_mereja
@Ankuar_mereja

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Oct, 18:37


ዜና ዕረፍት‼️

አሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ በአሰልጣኝነት ለረጅም ዓመታት ያገለገለው አስራት ሃይሌ (ጎራዴው) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።

አሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ማረፉ ተሰምቷል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Oct, 18:30


የአል ነጃሺ መስጊድ ጥገና ከተጀመረ አንድ ወር ሆኖታል፡፡

በትግራዩ ጦርነቱ ወቅት ከባድ ጉዳት የደረሰበት በትግራይ ክልል የሚገኘው ጥንታዊው አል ነጃሺ መስጊድ፥ በቱርክ መንግስት ድጋፍ ጥገና እየተደረገለት ነው።

በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ጅማሮ በ2013 ዓ.ም ሕዳር ወር ከፍተኛ ውድመት እና ዝርፍያ የደረሰበት ይህ ጥንታዊ የእስልምና ሃይማኖት ቅርስ፥ ጥገናው ከተጀመረ አንድ ወር ሆኖታል።

በቅርሱ ጥገና የተሰማሩ ባለሞያዎች በስምንት ወራት ውስጥ የመስጊዱን የቀድሞ ይዞታ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑ ገልፀዋል ሲል ዶይቸ ቬለ ዘግቧል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Oct, 16:54


ፓስፖርት ለማውጣት "የአምስት ሺሕ ብር ሲስተም የለም" እየተባልን ነው ሲሉ ተገልጋዮች ቅሬታ አቀረቡ

የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት 20 ሺሕ እና 25 ሺሕ ብር ከሚያስከፍሉት የአስቸኳይ አገልግሎቶች በስተቀር በመደበኛ ከፍያ እያስተናገደን አይደለም ሲሉ ተጋልጋዮች ቅሬታቸውን አቅርበዋል፡፡

ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ "5 ሺሕ ብር ከፍለን በመደበኛው ጊዜ ፓስፖርታችንን መውሰድ አልቻልንም" ያሉ ሲሆን፤ "ለዚህም የሚሰጠን ምክንያት ‹‹ሲስተሙ አይሰራም›› የሚል ነው" ብለዋል፡፡

አክለውም "የፓስፖርት አገልግሎት ክፍያውን መምረጥ ያለበት ተጠቃሚው ነው፡፡" ያሉ ሲሆን፤ "በ2 ቀን እንዲደርስላችሁ 25 ሺሕ ብር በ10 ቀን እንዲደርስላችሁ ደግሞ 20 ሺሕ ብር ክፈሉ መባላችን ትክክል አይደለም፡፡ በመረጥነው ክፍያ ልንስተናገድ ይገባል" ሲሉ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡

ኢትዮጵያ አዲስ የማክሮ ኢኮኖሚይ ማሻሻ ማድረጓን ተከትሎ፤ የክፍያ መሻሻሎች ካደረጉ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች መካከል አንዱ፤ የኢትዮጵያ ኤምግሬሽን የዜግነት አገልግሎት መሆኑ ይታወቃል።

የኢምግሬሽን የዜግነት አገልግሎት ለዜጎች  ፓስፖርት ለመስጠት ሲል የክፍያ እና የጊዜ ቀነ ገደብም አስቀምጧል፡፡

ዜጎች በሁለት ወራት ውስጥ ፓስፖርት ለማግኘት ዝቅተኛው ክፍያ አምስት ሺሕ ብር መሆኑን አገልግሎቱ  በወቅቱ ያሳወቀ ቢሆንም፤ ተገልጋዮች "አምስት ሺሕ ብር ከፍሎ  ፓስፖርት የማግኘት ሲስተም ለጊዜው የለም እየተባለን እየተመለስን ነው" ሲሉ ተናግረዋል።

ሌላኛው ሥማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ ተገልጋይ በበኩላቸው፤ "የፓስፖርት አገልግሎት ለማግኘት ወደ ኢምግሬሽን የዜግነት አገልግሎት የሄድን ቢሆንም፤ ከመጉላለት በዘለለ በፓስፖርት ወረፋ ወቅት ያለው ወከባ እና ግርግር ለደህንነታችን አስግቶናል" ብለዋል፡፡

አሐዱ "ለአስቸኳይ ከፍተኛ ከፋዮች የሚሰራው ሲስተም ለዝቅተኛ ከፋዮች የማይሰራበት ምክንያት ግልጽ አይደለም" የሚለውን የተገልጋዮች ቅሬታ በመያዝ ከኢትዮጵያ የኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ምላሽ ለማግኘት በተደጋጋሚ ያደረገው ሙከራ፤ የአገልግሎቱ የሥራ ሃላፊዎች ስልክ ባለማንሳታቸው እንዲሁም አንስተው "ጉዳዩ አይመለከተንም" በማለታቸው ምክንያት ምላሹን ማካተት አልቻለም፡፡

(አሀዱ ሬዲዮ)

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Oct, 13:36


እስራኤል ደጅ ኢራቅ የሚገኘው የአሜሪካ የጦር ከ እስላማዊው ሃይል IS ጋር ባደረገው የሞት ሽረት ፍልሚያ ሁለት የአሜሪካ ወታደሮች በሞት አፋፍ ላይ ሆነው ወደ አሜሪካ ለከፍተኛ ህክምና መላካቸውን የአሜሪካ ጦር ፔንታጎን አስታውቋል።

የፔንታጎን ምክትል ፕሬስ ፀሐፊ ሳብሪና ሲንግ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት "ሁለቱም የአገልግሎት አባላት ከባድ ጉዳት ቢደርስባቸውም በተረጋጋ ሁኔታ ላይ ናቸው እናም በአሁኑ ነፍሳቸውን ለማትረፍ እና ለከፍተኛ ክትትል ወደ ዋልተር ሪድ የሕክምና ማእከል በመጓዝ ላይ ናቸው" ያሉት ሳብሪና ሲንግ “ነገር ግን በዚህ መሃል ከባድ ዜናም ልንሰማ የምንችልበት ሁኔታ እንዳለ ከህክምና ባለሙያዎች የተላከው የ TBI መረጃ ያስረዳል” ሲሉ ወታደሮቹ ሊሞቱ እንሰሚችሉ አመላክተዋል።

ውጊያ የተካሄደው የአሜሪካ ጦር እንደተለመደው ድምጹን አጥፍቶ በሽብር የተፈረጀው IS መገኛ የሆነው ለመምታት በገቡበት ቅጽበት ከአየር ድብደባው የተረፉ የ IS አባላት በእግረኛው የአሜሪካ ጦር ላይ በከፈቱት የተኩስ ሩምታ የአሜሪካ ወታደሮች ተጎድተዋል።

የአሜሪካ ጦር ጥቃት የፈጸምኩት በ IS ይዚታዎች ላይ ነው ሲል የኢራቅ ጦር ግን ይሄን ማረጋገጥ አልቻለም።


@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Oct, 12:28


የይቅርታና ምኅረት ቦርድ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱን አስታወቀ፡፡

በፍትሕ ሚኒስቴር የይቅርታና ምኅረት ቦርድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ተወካይ ዐቃቤ ሕግ ወይኒ ገብረሚካኤል በሰጡት ማብራሪያ÷ ከይቅርታና አመክሮ አፈፃፀም ጋር በተያያዘና የይቅርታ ቦርዱ የውሳኔ ሐሳብ የመስጠትና የማፀደቅ ሥራን አስመልክተው የተከናወኑ ተግባራትን አብራርተዋል፡፡

በሰጡት ማብራሪያም ቦርዱ ከፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን እና ከክልል ፍትሕ ቢሮዎች ወይም ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጎች የቀረቡ የይቅርታ ጥያቄ የውሳኔ ሐሳብ የተሰጠባቸውን 402 የፌዴራል ታራሚዎች የይቅርታ ጥያቄ መመርመሩን ገልጸዋል፡፡

ከምርመራው በኋላም 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ በማሳለፍ በኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ፀድቆ ተፈፃሚ ሆኗል ማለታቸውን የፍትሕ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡

እንዲሁም ቦርዱ የ89 ታራሚዎች የይቅርታ ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን እና 51 ታራሚዎች ደግሞ በቦርዱ ትዕዛዝ የተሰጠባቸው መሆኑን ጠቅሰዋል፡

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Oct, 09:17


አቶ ታዲዮስ ታንቱ በ6 ዓመት ከ3 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና ግጭት መቀስቀስ ወንጀል የተከሰሱትን አቶ ታዲዮስ ታንቱ በ6 ዓመት ከ3 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ።

የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ የህገ መንግስትና ህገመንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት አቶ ታዲዮስ ታንቱን በተከሰሱበትና ጥፋተኝነት በተባሉባቸው 3 ክሶች ነው የጽኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት የጣለባቸው።

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም የጥላቻ ንግግር በማሰራጨት እና የእርስ በርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በፍትህ ሚኒስቴር በተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በኩል ተደራራቢ አራት ክሶች ቀርቦባቸው እንደነበር ይታወሳል።

ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው አንደኛው ክስ ላይ እንዳመላክተው በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ 32/(1)ሀ እና አንቀጽ 257/ሀ ስር የተደነገገውን በመተላለፍ በግንቦት 11 ቀን እና በመጋቢት 22 ቀን 2014 ዓ.ም እና በተለያዩ የዩቲዩብ ቻናሎች ህዝባዊ አመጽ መቀስቀስ ወንጀል የሚል ነው።

በ2ኛ ክስ በተመለከተ ደግሞ የጥላቻ ንግግርንና ሀሰተኛ መረጃን ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁ 1185/2012  አንቀጽ 4  እና 7/4 በመተላለፍ በታሳስ 3 ቀን 2014 ዓ.ም በአንድ የዩቱዩብ ቻናል ሀሰተኛ መረጃ አሰራጭተዋል የሚል ክስ በዐቃቤ ሕግ ክስ ቀርቦባቸው ነበር።

በ3ኛ ክስ ደግሞ የወንጀል ህግ ከንቀጽ 32 /1ሀ ና አንቀጽ 337 በመተላለፍ የመከላከያ ሰራዊትን እቅስቃሴን ለማሰናከልና የመከላከል አደጋ እንዲደርስ ለማድረግ በማሰብ ሀሰተኛ ወሬ በመንዛት ቅስቀሳ ማድረግ ወንጀል የተከሰሱ ሲሆን በ4ኛ ክስ የኮምፒዩተር ወንጀል አዋጅ ቁ 958/2008 አንቀጽ 14 በመተላለፍ ህዝባዊ አመጽ እንዲፈጠር ቀስቃሽ መልዕክት በድምጽና በተቀሳቃሽ ምስል ተሰራጭቷል የሚል ክስ ቀርቦባቸው እንደነበር ይታወሳል።

በአጠቃላይ ዐቃቤ ሕግ ባቀረበባቸው አራት ክሶች ላይ የተጠቀሱትን የወንጀል ድርጊት አለመፈጸማቸውን ገልጸው፤ የሰጡትን የዕምነት ክህደት ቃል ተከትሎ ዐቃቤ ሕግ ለወንጀሉ መፈጸም ያስረዳሉ ያላቸውን ምስክሮችን አቅርቦ አሰምቷል።

ፍርድ ቤቱም የዐቃቤ ሕግ ምስክርን መርምሮ እንዲከላከሉ በሙሉ ድምጽ ብይን መስጠቱ ይታወሳል።

አቶ ታዲዮስ እንዲከላከሉ በተሰጠ ብይን መነሻ የተለያዩ የመከላከያ ምስክሮችን አቅርበው አሰምተው የነበሩ ቢሆንም ባቀረቡት የመከላከያ ማስረጃ ግን የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን በተገቢው መከላከል (ማስተባበል) አለመቻላቸው ተገልጾ በ3 ክሶች የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎባቸዋል።

ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየትን ለመጠባበቅ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረ ቢሆንም አቶ ታዲዮስ በዚህ እለት የቅጣት ማቅለያ ማቅረብ እንደማይፈልጉና የጥፋተኝነት ፍርዱን እንደማይቀበሉ ለችሎቱ አስታውቀው ነበር።

ይሁንና ፍርድ ቤቱ ግን የ6 ልጆች አባት መሆናቸውንና የ70 ዓመት አዛውንት መሆናቸውን ከግምት ውስጥ አስገብቶ ሁለት የቅጣት ማቅለያ በመያዝ በዕርከን 24 መሰረት በ6 ዓመት ከ3 ወራት ጽኑ እስራትና በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።

የአ/አ ማረሚያ ቤት ተከሳሹ ላይ የተጣለውን ቅጣት እጃቸው ከተያዘበት ጊዜ ጀምሮ ታሳቢ በማድረግ እንዲያስፈጽም ታዟል።

ዘገባው የፋና ነው።

ኢትዮ መረጃ - NEWS

25 Oct, 09:17


#ቃሉ እንደ ጽጌረዳ እየተጎነጎነ በስዕሏ እቅፍ ያርፍ ነበር… 

ልዩና ተአምራት የምታደርግ የእመቤታችን ሥዕል በመመልከቱ በጻድቁ አባ ዜና ማርቆስ አስተማሪነት ከአይሁዳዊነት ወደ ክርስትና የተመለሰው አባ ጽጌ ድንግል ከመስከረም 26 እስከ ሕዳር ስድስት ቅድስት ድንግል ማርያም የምትመሰገንበትን ማኅሌተ-ጽጌን የደረሰ አባት ነው፡፡ በምንኩስና ሕይወት ሲኖርም ለሥዕሏ ካለው ፍቅር የተነሳ ሳያያት ውሎ አያድርም፡፡ ሊያያት ሲሔድም እጅ መንሻ ይሆነው ዘንድ በሃምሳ ጽጌረዳ አበባዎች ጉንጉን በመስራት በስዕሏ ዙሪያ ያስቀምጥ ነበር፡፡

በቅዱሳን ሥዕላትን ፊት ስንቀርብ ቅዱሳን መካናትንና ገዳማትን ስንሳለም ምን ይዘን ነው የምንሔደው? እንደየአቅማችን መባዕ ይዘን የመሔድ ዝንባሌያችንስ ምን ይመስላል? ምድራዊ ዘመዶቻችንን ስንጠይቅ እንኳ ባዶ እጃችንን አንሔድም እኮ፡፡ ይልቁንም ለቅዱሳን ቦታዎች እንጅ መንሻ ይዞ መሔድ በረከቱ ከፍ ያለ ነው፡፡

አባ ጽጌ ድንግል አበቦች በሚደርቁበት ወራት በዚህች ሥዕል ፊት ሲቆም ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ደስታ ይገባሻል እያለ እንዳመሰገናት “በአበባው ቁጥር ልክ እንዳመሰግንሽ ፍቀጂልኝ” በማለት እመቤታችንን ለመናት፡፡ እርሷም እንደፈቀደችለት ያሳየችው በገሃድ ነበር፡፡ እርሱ በየቀኑ ሃምሳ ጊዜ ሲያመሰግን ከአፉ የሚወጣው ምስጋና እንደ ጽጌረዳ አበባ እየሆነ እመቤታችን ተቀብላ ስትታቅፈው በዙሪያው ያሉ ሰዎች እያዩ ክብሯንና ገንናነቷን ያደንቁ ነበር፡፡ በኋላም ማኅሌተ ጽጌዋን ለመድረስ የሚያስችል በረከት አድላዋለች፡፡

ከልብ የሆነ ስጦታ እንዲህ ነው፡፡ ቅዱሳን ገዳማትንና ገዳማውያንን ስንረዳ የቅዱሳኑ በረከታቸው፣ ጸጋቸው ያድርብናል፡፡ በጸሎታቸው ትሩፋት እንጠበቃለን፡፡ ጥቂት ሰጥተን ብዙ እንሰበስባለን፡፡ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የወርሃ ጽጌዋ ረድኤትና አማላጅነት፣ የአባ ጽጌ ድንግል በረከት አይለየን፡፡
           

ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አድነት  ገዳም


ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444


የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Oct, 20:00


በኮሪደር ልማት ምክንያት የፈረሰው ገዳም የድጋፍ አርጉልኝ ጥሪ አሰምቷል

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰበታ ጌቴሴማኒ ቤተ ደናግል ጠባባት ገዳም በኮሪደር ልማት ምክንያት የገዳሙ በርካታ መገልገያዎች እየፈረሱ ስለሆነ ህዝብ ይርዳን ብለዋል።

አጥር፣ ወፍጮ ቤት፣ ዕደ ጥበባት ክፍሎች፣ የአፀደ ህፃናት የመኝታ ክፍል፣ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላቦራቶሪዎች፣ የመማርያ እና የመፀዳጃ ክፍሎች፣ የካህናት መኖርያ እና ደጀ ሰላም፣ እንዲሁም የቤተክርስቲያኑ መጠለያ እና ቤተልሔም በመፍረስ ላይ እንዳሉ ታውቋል።

ገዳሙ በውስጥ ከ215 በላይ ወላጅ የሌላቸው ሴቶች ህፃናት የሚያድጉበት እና 105 የሚሆኑ መነኮሳት የሚኖሩበት የሴቶች ገዳም እንደነበር ታውቋል።

ነገር ግን ፈረሳው ለተለያዩ አደጋዎች ሊያጋልጣቸው ስለሚችል አጥር ለማጠር እንዲችሉ ትብብር እንዲደረግላቸው ተማፅነዋል።

Via መሠረት ሚዲያ

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Oct, 18:41


መረጃ‼️

ተቃዋሚው እናት ፓርቲ፣ በአዲስ አበባ ከሚካሄደው የኮሪደር ልማት ጋር በተያያዘ በከተማና በዙሪያዋ በሚገኙ ከተሞች የአምልኮ ሥፍራዎች ሕጋዊ ይዞታዎች ድንበር በማን አለብኝነት እየፈረሰ እንደሚገኝ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ፓርቲው፣ የገዥው ብልጽግና ፓርቲ መንግሥት የአብያተ እምነት ይዞታዎችን በማፍረስ የሚተገበረው  ልማት የሥርዓቱ እድሜ አብቅቶ በሌላ ሲተካ፣ የአምልኮ ይዞታዎች ወደ ቀደሞ ይዞታቸው መመለሳቸው አይቀሬ ነው ብሏል፡፡

በኮሪደር ልማት የሚካሄደው የማፍረስ ተግባር የአምልኮ ቦታዎችን ፈጽሞ እንዳይነካ ያሳሰበው ፓርቲው፣ መንግሥት ከነባር ሃይማኖት ጠል አካሄዱ እንዲታቀብና የአብያተ እምነት ይዞታዎችን ማፍረሱን በአፋጣኝ እንዲያቆም ጠይቋል።

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Oct, 12:37


ምደባ ይፋ ሆነ‼️

የ2017 ዓ. ም የዪኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆኗል።

በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታችሁን ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።

🙅‍♂️የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ ትምህርት ሚኒስቴር አያስተናግድም‼️


የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች👇

🌐WEBSITE:
https://placement.ethernet.edu.et

@sheger_press
@sheger_press

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Oct, 16:09


በወልዲያ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን በሰላም መገላገሏን የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ገለጸ።

የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚድዋይፍሪ ባለሞያ የሆኑት ወጋየው ገብሬ እንደገለጹት፤ሰላማዊት ደርቤ የተባለች የ31 ዓመት እናት በትናትናው እለት ንጋት ላይ 4 ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ በሰላም ተገላግላለች፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Oct, 14:17


#ኦርቶዶክስተዋሕዶ

" ...አለመግባባት በዝቷል፤ ማኵረፍና መቀያየም ሰፍቷል ፤ ነገሩ ሁሉ ግራ የሚያጋባና የተመሰቃቀለ ሆኖ ይታያል፡፡ ችግሩ ከሕዝብ አልፎ የአምልኮ ስፍራዎችንና የአምልኮው ፈጻሚዎችን ዒላማ ያደረገ እግዚአብሔርን መዳፈር እየተለመደ መጥቷል " - ቅዱስነታቸው

የጥቅምት 2017 ዓ/ም የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ተጀመረ።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተወሕዶ ቤተክርስቲያን ሁለንተናዊ አገልግሎትና የስራ አፈጻጸም ላይ ለመምከርና ለመወሰን ኃላፊነት ያለው ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ መደበኛና ዓመታዊ ጉባኤውን ጀምሯል።

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የጉባኤውን መጀመረ አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል።

ከመልዕክታቸው ፦

" የሰው ልጆች በዚህ ዓለም ሲኖሩ የተሟላ ሰላምና ጣዕመ ሕይወት ሊኖራቸው የሚችለው በመንፈሳዊ ኑሮአቸው የተሻለ ነገር ስላገኙ ብቻ አይደለም፡፡

ሰዎች ከሥጋዊ ክዋኔም ጭምር የተፈጠሩ እንጂ እንደመላእክት ሥጋ የሌላቸው መንፈስ ስላይደሉ ለኑሮአቸውና ለሥጋዊ ክዋኔአቸው የሚሆን ነገር ያስፈልጋቸዋል፡፡

በዚህም ዓለማዊው አስተዳደር የተመቻቸ መደላድል ሊፈጥርላቸው ግድ ነው፤ ዓለማዊው አስተዳደርም የመለኮትን ተልእኮ ለመፈጸም የተሾመ ሹመኛ እንደመሆኑ የእግዚአብሔርን ሕዝብ በትክክል መምራት ይጠበቅበታል፡፡

ምንም ቢሆን የተቀበለው ኃላፊነት የእግዚአብሔር ነውና በሚሰራው ሁሉ በሿሚው አምላክ ከመጠየቅ አያመልጥም፡፡

እኛም በዚህ ዓለም የእግዚአብሔር ወኪሎች ስለሆንን ቢሰሙንም ባይሰሙንም ዓለማውያን ሹማምንትን የማስተማርና የመምከር ኃላፊነት አለብን፡፡

ይህ የሁለታችን ኃላፊነት እንደ እግዚብሔር ፈቃድ ስንፈጽም የሕዝብ ሰላምና በረከት፣ ፍቅርና አንድነት፣ ዕድገትና ልማት በአስተማማኝ ሁኔታ ይረጋገጣል፡፡

ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ በሀገራችንም ሆነ በአካባቢያችን እየሆነ ያለው ይህ አይደለም፤ አለመግባባት በዝቶአል፣ ማኵረፍና መቀያየም ሰፍቶአል፤ ነገሩ ሁሉ ግራ የሚያጋባና የተመሰቃቀለ ሆኖ ይታያል፡፡

ችግሩ ከሕዝብ አልፎ የአምልኮ ስፍራዎችንና የአምልኮው ፈጻሚዎችን ዒላማ ያደረገ እግዚአብሔርን መዳፈር እየተለመደ መጥቶአል፤ ይህ ለአንድ ሀገር ወይም ሕዝብ የውድቀት ምክንያት ከሚሆን በቀር ከቶውኑም የዕድገት ምልክት ሊሆን አይችልም፡፡

ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነው ደግሞ ይህ ክፉ ድርጊት እየተፈጸመ ያለው በእኛው ልጆች በኢትዮጵያውያን መሆኑ ነው፤ ስለሆነም በከተማም፣ በጫካም፣ በገጠርም በየትኛውም ስፍራ የምትገኙ ልጆቻችን ምንም ይሁን ምን ሀገርንና ሕዝብን ከመጉዳት ተቆጠቡ፡፡

በተለይም ከቤተ ክርስቲያንና ከሀገር እንደዚሁም ሕዝቡን ከሚያገለግሉ ካህናትና ሲቪል ሰራተኞች እባካችሁ እጃችሁን አንሡ፤ ቤተ ክርስቲያን እኮ የእናንተና የሕዝቡ ሁሉ እናት ናት፤ በእናታችሁ ላይ መጨከንን እንዴት ተለማመዳችሁት ? አሁንም ንስሐ ግቡ ያለፈው ይበቃል፡፡

ልብ በሉ ከእግዚአብሔር ጋር መጣላት አይበጅም፤ ሰውን መጉዳትና እግዚአብሔርን መዳፈር አቁሙ፤ የእግዚአብሔር ገንዘብ የሆነውን ሥርዓተ አምልኮም ያለቦታው አታውሉ፤ ጥያቄአችሁን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዕድል ስጡ፡፡

በእግዚአብሔር ስም ለመላው ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንና ልጆቻችን የምናስተላፈው ወቅታዊ መልእክታችን ይህ ነው፡፡ "

(የቅዱስነታቸው ሙሉ መልዕክት ከላይ ተያይዟል)

#tikvahethiopia

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Oct, 14:12


#የሚያስረዳኝ ሰው ሳይኖር እንዴት አድርጌ አስተውላለሁ…


ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ባኮስ የታላቋ ንግስት ሕንደኬ የግዛቷ ሁሉ አዛዥና በገንዘቧም የሰለጠነ ነበር፡፡ ጃንደረባው እንደዘመናችን ሕትመት ባልተስፋፋበት በዚያ ዘመን በ34 ዓ.ም ወደ ኢየሩሳሌም ሊሰግድ ሔዶ ሲመለስ ትንቢተ ኢሳይያስን ያነብ ነበር፡፡

በሐዋርያት ስራ 8÷26 ጀምሮ እንደተጻፈው የእግዚአብሔር መልአክ ወደ ሀዋርያው ቅዱስ ፊሊጳስ በመምጣት ጃንደረባውን እንዲያገኘው አዘዘው፡፡ ሐዋርያውም መጥቶ ባኮስን “በውኑ የምታነበውን ታስተውለዋለህን?” አለው፡፡ እርሱም “የሚያስረዳኝ ሰው ሳይኖር እንዴት አድርጌ አስተውላለሁ?” ሲል መለሰለት፡፡

ባያስተውለውም፣ ባይገባውም፣ እንደ ዘመናችን ሕትመት ባይስፋፋም ጃንደረባው ግን በሞላው በተረፈው የንግስቲቱ ሃብት ላይ አዛዥ ሆኖ ሳለ ኢየሩሳሌም ሔዶ መስገድና ትንቢተ ኢሳያስን ማንበብ ነበር ምርጫው፡፡ በዚህ ዘመን እግዚአብሔር በሃብት የባረከን ሰዎች በገንዘባችን፣ የት መሔድ፣ ምን ማንበብ፣ ምን ማድረግ፣ ምንስ መስራት ይሆን የምንፈልገው?

የቁስጥንጥንያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “በጉዞ ላይ ሆኖ ያውም በሠረገላ ላይ ተቀምጦ ማንበብ አለማቋረጥ ምን ያህል ትጋት የሚጠይቅ እንደሆነ እንድታስተውሉ እጠይቃችኋለሁ በቤታቸው እንኳን ቁጭ ብለው ማንበብን ለማይፈልጉ ሰዎች ይህ ታሪክ ሊስተዋል ይገባዋል፤ ይልቁንም መጻሕፍትን ማንበብን ጊዜን እንደማጥፋት የሚቆጥሩ ወይም የተለያየ ምክንያት የሚሰነዝሩ ሰዎች ቅዱሳት መጻሕፍትን የማንበብ ጠቀሜታ አይታያቸውም” የሐዋርያት በማለት ሥራን በተረጎመበት መጽሐፉ አድንቆ ተናግሯል፡፡


ሐዋርያው ቅዱስ ፊሊጶስም ሲያነበው የነበረውን “እንደ በግ ወደ መታረድ ተነዳ፣ የበግ ጠቦትም በሸላቹ ፊት ዝም እንደሚል እንዲሁ አፉን አልከፈተም። በውርደቱ ፍርዱ ተወገደ። ሕይወቱ ከምድር ተወግዳለችና። ትውሉዱንስ ማን ይናገራል።” የሚለውን በትንቢተ ኢሳይያስ 53÷7 የሚለውን ቃል መነሻ አድርጎ ስለ ጌታችን የሰው ልጅን ማዳንና ፍቅር አስተማረው፡፡ በፈቃዱም አምኖ ተጠመቀ፡፡

ስጋዊ ሃብታችንን የነፍሳችንን ድህነት የምንሰራበት መሳሪያ አድርጎ ሰጥቶናል፡፡ እንደ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ የቅዱሳን መካናትን በረከት ለማግኘት እንትጋ፡፡

በዘመናችንም ቅዱሳን ገዳማውያንና አባቶች ያሉባቸውን ገዳማት እናግዝ፣ በፍጹም ልግስና ከሚያልፈው ገንዘባችን ሰጥተን ከማያልፈው የጸሎታቸውን በረከት እንካፈል፡፡ የቅዱስ ፊሊጶስና የጃንደረባው በረከት ይደርብን!!!

ድጋፍ ለማድረግ:-ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አድነት ገዳም

ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444

የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Oct, 14:07


በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 33 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ/ም ምሽት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሸማ ተራ ነባር የገበያ ማዕከልና በአካባቢው በአጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።

የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት የአዲስ አበባ ፖሊስ ከፌዴራል ፖሊስ የፎረንሲክ ምርመራ ቡድን ጋር በመቀናጀት ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።

አደጋውን ለመከላከል እና በአደጋው ምክንያት ሌላ ወንጀል እንዳይፈፀም እንዲሁም የአደጋ ተከላከይ ሰራተኞች ተግባራቸውን በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ እና ተጨማሪ ጉዳት እንዳያጋጥም የፌዴራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ፣ የመከላከያ ሠራዊት፣ ሪፐብሊካን ጋርድ፣ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች፣ የሠላምና ፀጥታ መዋቅር፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ሌሎች ተቋማትም ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ አደጋው እንዳይባባስ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።

አደጋውን እንደ ምቹ ሁኔታ በመጠቀም የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 33 ተጠርጣሪዎችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን እና ከአደጋው ጋር በተያያዘ በ7 ሰዎች ቀላል በሁለት ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል፡፡

አደጋውን ለመከለከል የፀጥታና ሌሎች ተቋማት እንዲሁም የአካባቢው ህብረተሰብ ላደረገው ድጋፍና ተባባሪነት ፖሊስ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡

የአዲስ አበባ ፖሊስ በደረሰው የእሳት አደጋ የተሰማውን ሃዘን ገልፆ ወደፊት በምርመራ የደረሰበትን ውጤት ለህዝብ እንሚያሳውቅም አስታውቋል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Oct, 10:11


ፎቶ ፦ ' መርካቶ ሸማ ተራ ' ከትላንት ምሽቱ አስከፊና ከባድ የእሳት አደጋ በኃላ ዛሬ ላይ ከላይ በፎቶው የምትመለከቱትን ይመስላል።

ከቆርቆሮ እና ከኮነቴነር ቤቶች አቅራቢያ ወዳለው ' ነባር የገበያ ማዕከል (ህንጻ) ' የተዛመተው እሳት የህንጻውን አንደኛውን ክፍል ክፉኛ አውድሞታል።

እስካሁን ሰው ላይ ስለደረሰ ጉዳት ሪፖርት አልተደረገም።

በትላንት ምሽቱ የእሳት አደጋ ምንም እንኳን ይፋዊ የጉዳት መጠን ባይገለጽም የደረሰው ጉዳት ከፍተኛ ነው።

በርካቶች ብዙ የደከሙበት ንብረታቸው በአንድ ምሽት ወደ አመድነት ተቀይሯል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፥ " በአደጋው የደረሰውን የጉዳት መጠኑን የተመለከተ ዝርዝር ጥናት ተደርጎ ከባለሃብቶች እና ከህብረተሰቡም ጋር በመሆን በፍጥነት መልሶ የማቋቋም ስራ ይሰራል ፤ ቦታውንም ወደ ቀደመው የንግድ ተግባር እንዲመለስ የማድረግ ስራ እንሰራለን "  ብሏል።

via #tikvahethiopia

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Oct, 06:59


የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የናይጀሪያ ባለሥልጣናት የሚያካሂዱበትን ስም ማጥፋት የአገሪቱ ፕሬዝዳንት እንዲያስቆሙለት በደብዳቤ መጠየቁን የአገሩቱ ዜና ምንጮች ዘግበዋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የናይጀሪያ አየር መንገድ ቢቋቋም ኢትዮጵያዊያን የአዲሱን አየር መንገድ የሃላፊነት ቦታዎች እንዲይዙ ታስቦ እንደነበር፣ የአየር መንገዱ ትርፍ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚሄድና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ታክስ እንደማይከፍል አድርገው የአገሪቱ ሲቪል አቬሽን ሚንስትር የሚያሠራጩት መረጃ እውነታነት እንደሌለው አየር መንገዱ መግለጡን ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል።

ሲቢል አቬሽን ሚንስትሩ ለምን ስሙን እንደሚያጠፉ ግልጽ እንዳልኾነለት የጠቀሰው አየር መንገዱ፣ የናይጀሪያ መንግሥት የአገሪቱን አየር መንገድ በጋራ ለማቋቋም በተደረሰበት ስምምነት ላይ ሃሳቡን በመቀየሩ ችግር እንደሌለበት ገልጧል ተብሏል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ49 በመቶ ድርሻ የናይጀሪያ አየር መንገድን ለማቋቋም የደረሰበት ስምምነት መክሸፉ ይታወሳል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

22 Oct, 04:22


በመርካቶ ሸማ ተራ በተባለ አካባቢ ትናንት ምሽት የተነሳው ከፍተኛ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል።

በርካታ የእሳት አደጋ ተሽከርካሪዎችና ሠራተኞች የእሳት አደጋውን ለመቆጣጠር ከአራት ሰዓታት በላይ ከፍተኛ ጥረት እንዳደረጉ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አባቤ አስታውቀዋል።

ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ገደማ የተነሳውን የእሳት አደጋ ለመቆጣጠር የተቻለው፣ ከምሽቱ 5:00 ሰዓት በኋላ እንደነበር ታውቋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Oct, 18:54


የእሳት አደጋው በቪድዮ‼️

ፈጣሪ ይርዳቹ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Oct, 18:26


በሸማ ተራ የተነሳውን የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ ነው

ዛሬ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ማምሻዉን በመርካቶ ሸማተራ አየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ በንግድ ሱቆች ላይ የተነሳዉን የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ለማዋል የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቃል የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችና ባለድርሻ አካላት ርብርብ እያደረጉ ነዉ።

አካባቢው የተጨናነቀ እና ለተሽከርካሪ አስቸጋሪ በመሆኑ እሳቱን በፍጥነት ለመቆጣጠር አስቸጋረ አድርጎታል ሲሉ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ተናግረዋል።

የአደጋ ገዜ ባለሙያዎች እና ተሽከርካሪዎች በስፍራው ከሚገኘው ቅርንጫፍ በተጨማሪ ከሌሎች ቅርንጫፎች መላካቸውን ለማወቅ ችለናል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Oct, 17:54


የእሳት አደጋ‼️

መርካቶ ሸማ ተራ የእሳት አደጋ ተከክቷል።

በአዲስአበባ መርካቶ ሸማ ተራ ከፍተኛ የሆነ እሳት አደጋ ያጋጠመ ሲሆን እሳቱን ለመቆጣጠር የእሳት አደጋ ሰራተኞች ጨምሮ የአካባቢዉ ህዝብ እየተረባረበ ይገኛል ፡፡

እሳቱ ጠንከር ያለ መሆኑ በስፍራው የሚገኙ ነዋሪዎች ገልፀዋል።

እሳቱ ከተነሳ በርከታ ደቂቃዎች ቢቆጠሩም እስካሁን መቆጣጠር እንዳልተቻለ በስፍራው የሚገኙ የአይን እማኞች ገልጸዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Oct, 16:35


የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ ላለፉት ሦስት ወራት ከሐምሌ ወር ጀምሮ በተለይ በአማራ ክልል 548 ሺሕ 318 ዜጎች በወባ ወረርሽኝ መያዛቸውን ማስታወቁን ጠቅሶ ሪፖርተር አስነብቧል።

በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት ብቻ 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎች የወባ በሽታ ሕክምና አግኝተዋል ተብሏል፡፡

በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት እስከ ሰኔ ወር ድረስ የወባ ሥርጭት በ34 ወረዳዎች መታየቱንና ባለፈው ሳምንት ብቻ 51 ሺሕ 650 ሕሙማን ሕክምና እንዳገኙም ኢንስቲትዩቱ መናገሩን ዘገባው ጠቅሷል።

በክልሉ የጤና ግብዓትን በማሠራጨት ረገድ የከፋ ችግር እንዳላጋጠመው የጠቀሰው ኢንስቲትዩቱ፣ ባለሙያዎችና መድሃኒት የጫኑ ተሽከርካሪዎች በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ ተፋላሚ ወገኖች ትብብር ማድረግ እንዲቀጥሉ መጠየቁንም ዘገባው አመልክቷል።

ወረርሽኙ፣ በደቡብ ኢትዮጵያና ኦሮሚያ ክልሎችም በከፍተኛ ደረጃ በዜጎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው ተብሏል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

ኢትዮ መረጃ - NEWS

21 Oct, 15:25


ኮንትራት በመጥራት ሹፌሮችን በመግደል ተሽከርካሪ ሲሰርቁ የነበሩ አራት ግለሰቦች በሞት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላለፈባቸው

በተለያዩ ጊዜያት አሽከርካሪዎችን  ራቅ ወዳለ ስፍራ እየወሰዱ በመግደል ተሽከርካሪዎችን ሲሰርቁ የነበሩ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር  ስር ውለው በሞት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላልፎባቸዋል።

በአዲስ አበባ ገላን ክፍለ ከተማ፣ በሳሪስ እንዲሁም በቢሾፍቱ መኖሪያቸውን ያደረጉት ቴዎድሮስ ብርሃኔ እና  እዩኤል ቴዎድሮስ እንዲሁም በሌላ በኩል ተፈሪ ተስፋዬ እና ዩሃንስ አረፋ  የተባሉት ግለሰቦች  ከአዲስ አበባ ቢሾፍቱ በመመላለስ ድርጊቱን ሲፈጽሙ እንደነበር  የሸገር ከተማ አስተዳደር  ዓቃቢ ህግ ጽ/ቤት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ ዓቃቢ ህግ አቶ ሚዴቅሳ አጋሩ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል። አራት ግለሰቦች ከግል ተበዳዮች በኮንትራት በመውሰድ ከዋናው መንገድ ውጪ በማስውጣት የአሽከርካሪዎቹን ህይወት በማጣፋት ተሽከርካሪዎቹን ይዞ በመሰወር  ለተለያዩ ጋራዦች እና  ግለሰቦች በመሸጥ ድርጊቱን ሲፈጽሙ እንደነበር ተገልጿል። ቴዎድሮስ እና እዮኤል የተባሉት ተከሳሾች   ሰለሞን አሊ የተባለ  የጭነት ተሽከርካሪ   አይሱዚ አሽከርካሪን ከዱከም ከተማ እንጨት ትጭንልናለህ  በማለት በኮንትራት ዋጋ  ተስማምተው ወደ ቢሾፍቱ ከተማ ያቀናሉ።

በመቀጠል ወደ ሰንዳፋ  መስመር እንዲሄድ በጦር መሳሪያ በማስገደድ ጨፌዶሳ የተባለ ቦታ  ሲደርስ በሽጉጥ በመምታት ጥለውት ተሽከርካሪውን  ይዘው ተሰውረው ቆይተው እንደሸጡት ተገልጿል ። በሌላ በኩል ተፈሪ ተስፋዬ እና ዩሃንስ አረፋ  የተባሉት የሁለተኛው የወንጀል ቡድን አባላት ደግሞ አቶ  ከበደ በለው የተባሉ ነዋሪነታቸው  አዲስ አበባ  አቃቂ አካባቢ  የሆኑ እና ሃይሩፍ የህዝብ ማመላለሻ  ሚኒባስ  ከአዲስ አበባ አሰላ በማሽከርከር የሚተዳደሩ ሲሆን  ከቦሌ አውሮፕላን  ማረፊያ  ሰው እናመጣለን በማለት  ከወሰዷቸው በኋላ በመሳሪያ በማስገደድ  ወደ ገላን ከተማ በመውሰድ በገመድ አንቀው በመግደል ተሽከርካሪውን  በጎሮ በኩል  ገላን ከተማ በመውሰድ አንዶዴ የተባለው ቦታ  አስከሬኑን ጥለው መሰወራቸውን ዓቃቢ ህጉ ገልፀዋል።በተመሳሳይ  የሜትር ታክሲ አሽከርካሪው ሚኪያስ ተስፋዬ የተባለ የ28 ዓመት ወጣት   እየኤል ቴዎድሮስ የተባለው ማታ ላይ  ደውሎለት ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ  የምንቀበለው  እንግዳ አለ  በማለት ምሽት ላይ ቢሾፍቱ ከተማ በተከራዩበት ቤት በመውሰድ በሽጉጥ መግደላቸውን  የፖሊስ ማስረጃ አረጋግጧል።

ፖሊስ ባደረገው ክትትል ቴዎድሮስ ብርሃኔ  እና  እዮኤል ቴዎድሮስ በቁጥጥር  ስር  በማዋል  የምርመራ ሂደቱ ሲያጣራ የቆየ ሲሆን በዚህም ሰለሞን የተባለው አሽከርሪውን ገለው ጫካ ውስጥ መጣላቸውን  የጭነት  ተሽከርካሪውን በ700ሺህ ብር  መሸጣቸውን  ለፖሊስ መርተው  አሳይተዋል። በመቀጠል  ሚኪያስ  ተስፋየ የተባለውን አሽከርካሪ ገድለው እንደጣሉት እና  ኮሮላ ተሽከርካሪውን   የደበቁበትን ቦታ ለፖሊስ ይጠቁማሉ። ፖሊስ ምርመራውን በመቀጠል  የአቶ ከበደ ገዳዮችን ለመያዝ  ባደረገው  ክትትል አዲስ አበባ ሳሪስ  ዶሮ ተራ ከሚባል ስፍራ በመያዝ  በሁለቱም ግለሰቦች ላይ ጥልቅ ምርመራ በማድረግ ሃይሩፍ ተሽከርካሪውን እንዲፈታታ በማድረግ  ለመሸጥ ሲሞከር  በቁጥጥር  ስር ለማዋለወ ተችሏል ።  በመሆኑም  ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን በማጠናቀቅ  ለዓቃቢ ህግ ይልካል።

ዓቃቢ ህግ ከፖሊስ የደረሰውን የምርመራ መዝገብ  በመመልከት  ተከሳሾች በመደራጀት የጦር መሳሪያ  በመታጠቅ በአሰቃቂ ሁኔታ  የሰው መግደል ወንጀል  መፈጸማቸውን በመጥቀስ  በወንጀል ህግ 530 መሰረት ክስ መስርቷል። በዓቃቢ ህግ የተመሰረተውን  ክስ የተመለከተው የሸገር  ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራቱም ተከሳሾች  የፈጸሙት የወንጀል  ድርጊት  በመመልከት  ከባድ እና አደገኛ  በመሆኑ  የቅጣት ማክበጃ በመጥቀስ  በአራቱም ተከሳሾች ላይ በሞት እንዲቀጡ  ውሳኔ አስተላልፏል። በተጨማሪም ተሽከርካሪዎች  የደበቁ  አራት ግለሰቦች  በእስራት እና  በገንዘብ እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ማስተላለፉን የሸገር ከተማ አስተዳደር  ዓቃቢ ህግ ጽ/ቤት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ ዓቃቢ ህግ  አቶ ሚዴቅሳ አጋሩ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።(Bisrat)

@sheger_press
@sheger_press